Professional Documents
Culture Documents
ሚቲኩ
ሚቲኩ
ሚቲኩ
ለአቶ/ ደበበ ዘውዱ ፦የብሄራዊ አደጋ እና ስጋት ቅነሳ አመራር የመገናኛ ዳይሬክተር
ለአቶ/ ማለዳ ናደው ፦ የፌድራል ሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባብሪያ ጽ/ቤት የመረጃ ኦፊሰር
ጉዳዩ ፦ በሓዋሳ እና አካባቢዋ ተፈናቅለው በችግር ዉስጥ ለሚገኙ ለወላይታ ተወላጆች ድጋፍ እንዲደርግ ስለመጠየቅ
ይህ በእንዲህ እናዳለ ጌዲኦ እና ጉጂ በተቀሰቀስው ግጭት ምክኒያት በርክታ ዜጎቻችን ችግር ላይ እንዳሉ አይዘነጋም።
ለነዚህ ከአለም አቀፍ እርዳታ ሰጪ ድርጅቶች እና በጎ አድራጎት ተቋማት ወደ $ 118,000,000 ዶላር ያክል
እንደሚያስፍልግ መስሪያ ቤቱ ይፋ ማድረጉ ይታወሳል። ይህም ተጎጂዎቸን በዘላቂነት ለማቋቋም እንዲሁም ምግብ ፤
ንጹህ የመጠጥ ዉሃ ፤ ንጽህና መጠብቂያ እና የተለያዩ ቁሳቁሶችን ለማሟላት እንደሆነ ተገልጿል።
በተመሳሳይ በሲዳማ ዞን ጉዳት የደረሰባቸዉ የወላይታ ተፈናቃዮች ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ናቸዉና ከላይ የተጠቀሱትን
ግልጋሎቶቸን የብሄራዊ አደጋ እና ስጋት ቅነሳ ስራ አመራር መስሪያ ቤት ለእነዚህም ተጎጂዎች እንዲያቀርብ እንዲሁም
ተገቢውን እርዳታ እና ድጋፉን እንዲስጥ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋልን።
ከሰላምታ ጋር !
@holozy⎽1896
Chozeh HaMedinah
- ERC -CARE