Professional Documents
Culture Documents
New Microsoft Word Document
New Microsoft Word Document
New Microsoft Word Document
ክፍል አንድ
እንግዲህ በስልሳ ስደስቱ መፅሐፍ ቅዱስ የሄኖክ የትንቢት መፅሐፍ የለም ታዲያ እንዴ ይታያል ይህ ጥቅስ በአህዛብ
ዘንድ?????
(2) ዮሐ 21:25 እየሱስም ያደረገው ብዙ ሌላ ነገር ደግሞ አለ ሁሉ በእያንዳንዱ ቢፃፍ ለተፃፋት መፅሐፍት አለም ራሱ
ባልበቃቸው ይመስለኛል፡፡
አለ ወንጌላዊ ዮሐንስ
(4) ራዕ 22:19 ማንም በዚህ በትንቢት መፅሐፍ ከተፃፉት ቃላቶች አንዳች ቢያጎድል በዚህ መፅሐፍት ከተፃፉት
ከህይወት ዛፍ እና ከቅድስቲቱ ከተማ እግዚአብሔር እድሉን ያጎድልበታል፡፡
ኧረ እናስተውል በዚህ በትንቢት መፅሀፍት ነው ያለው ስጀምር መፅሐፍ ቅዱስ የትንቢት መፅሐፍ ብቻ አይደለም
ሲቀጥል በ ይሁ 1:14 ላይ የተገለፀው የሄኖክ የትንቢት መፅሀፍት የት አለ??????? መልስ ከአህዛብ ወንድሞቼ
(6)መላዕክ መቼ ተፈጠሩ?
ዘፍ 4:17 የቃዮል ሚስት ፀነሰች ልጅም አገኘች ስሙንም ሄኖህን አለችው ለመሆኑ ቃየል
እንዴት አገባ እንዴትስ ሚስቱን አገኘ?ማለትም በዛን ዘመን የነበሩት አዳም:ሄዋን:
ቃዮል ብቻ ነበሩ ታዲያ ከየት አገኛት??
(7)ማቴ 27:9 የእስራኤል ልጆች የተስማሙበትን ሰላሳ ወንበር ለእንግዶች መቀመጫ
ለሸክላ ሰሪው ሰው መሬት ገዝተው ሰቱበት ምድርም የደም መሬት ተባለ ይህንንም
ኤርሚያስ የተናገረው ትንቢት ተፈፀመ አለ።ታዲያ ይሄ ትንቢት በማን ተነግሮ ማቲዮስ
ፃፈው ይህ ቃል በተረፈ ኤርሚያስ የትንቢት መፀሃፍ ላይ ነው።
የእግዜአብሄር መንፈስ ያለበት መፅሀፍ ሁሉ ለትምህርት እና ለተግሳፅ ጠቅማል
ያለው ብርሀነ አለም ቅዱስ ጳውሎስ ለጢሞቲወስ ሰዎች
አዎ እምነት ያለስራ ስራ ያለእምነት ምንም አይደል ወገኖቼ ሆይ እምነት በስራ ስራም በእምነት ሊደጋገፉ ግድ ነው
ቅዱስ ቃሉም ይህን ይላል።እምነት ብቻውን በፍጹም ሊያድን አይችልም
ያዕ 2:19 እግዜአብሄር አንድ እንደሆነ አንተ ታምናለህ መልካም ታደርጋለህ ደግሞ አጋንትም ያምናሉ ስራቸው
ግን አያድናቸውም ይንቀጠቀጡማል።
ያዕ 2:20 አንተ ከንቱ ሰው እምነት ከስራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን??
ማቴ 7:21_28 በሰማያት ያለውን ያባቴን ፈቃድ የሚያደርጋ እንጅ ጌታ ሆይ ጌታ ሆይ የሚለኝ ሁሉ መንግስተ
ሰማያት የሚገባ አያደለም
1፣ህገ_ልቦና ከአዳም_ሙሴ
3፡ጌታችን ከሞተበት_ምፅአት
በሙሴ_ማለት ኦሪት አምስቱ የኦሪት መፅሀፍ ናቸው በትንቢት ማለቱ 16ቱ ይትንቢት መፅሀፍት ናቸው እና
መዝሙራት የተባሉት እነ ሲራክ እነ ዳዊት እነ ሰሎሞን ወዘተ ናቸው።
ማቴ 5:17 እኔ ህግ እና ነብያትን ልሽር የመታሁ አይምሰላችሁ ልፈፅም እንጅ ለመሻር አልመታሁም እውነት
እውነት እላችኋለሁ ሰማይ እና ምድር እስኪያልፍ ድረስ ከህግ አንዲት ነጥብ ከቶ አታልፍም ሁሉ እስኪያልፍ ድረስ
የአምላካችን የመዳህኒታችን የእየሱስ ክርስቶስ ሰላም እና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን የድንግል ማሪያም
ተራዳይነቷ እና አማላጅነቷ አያለየን የቅዱሳን በረከታቸው በእኛ ላይ ይደር አሜን!!!!!