Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 39

www.abyssinialaw.

com

የወልቃይት ህዝብ የማንነት ጥያቄና


ህገ መንግስቱ

አዘጋጅ፡-
ዘርአይወልቃይት(ZWA)
5/21/2016

1
www.abyssinialaw.com

ማዉጫ

Contents
1. የማንነት ጥያቄ ባህርይና ስሇሚያስገኘው ውጤት ............................................................................ 3

1.1 የማንነት ጥያቄ ባሕርይና ተግባሩ.................................................................................................. 6

1.2 ስሇ ብሄር ማንነት ዕውቅና ውጤት............................................................................................... 21

2.የክሌልች ወሰን ሇውጥ ጥያቄ................................................................................................................ 22

2.1 የክሌልች ወሰን ሇውጥ ጥያቄ ባህርይና ጥያቄውን የማቅረብ መብት ...................................... 22

2.2 የክሌልች ወሰን ሇውጥ ጥያቄ (የዴንበር ዉዝግብ) የሚፈታበት መንገዴ ................................ 25

2.3 የዴንበር ውዝግብ መመዘኛ መስፈርት ........................................................................................ 29

3.ታሪክ ቀመስ ዲሰሳ ባጭሩ ..................................................................................................................... 32

4. መዯምዯሚያ ......................................................................................................................................... 39

2
www.abyssinialaw.com

1. የማንነት ጥያቄ ባህርይና ስሇሚያስገኘው ውጤት


የማንነት ጥያቄ ምንዴን ነው? የዴንበር አከሊሇሌ ሇውጥ(የዴንበር ውዝግብ)ጥያቄስ
ምንዴን ነው? የኢትዩጵያ ህግስ እንዳት ነው የሚጠብቃቸው? የዚህ ማስታወሻ ዓሊማ
እነዚህን ጉዲዩች ስሇሚመሇከቱት የህግ ክፍልች በማጥናትና ስሇአተረ¹ጎማቸው አስተያየት
በማቅረብ እነዚህን ጥያቄዎች መመሇስ ነው፡፡ ከእነዚህ ባሻገር ይህ ማስታወሻ ስሇ ትግራይ
ህዝብ መሌክዓ ምዴራዊ አሰፋፈር ታሪካዊ ዲሰሳ ባጭሩ አዴር¹ሌ፡፡

ይህን ማስታወሻ ሇመጰፍ ያነሳሱኝ ነገሮች የፌዳሬሽን ምክር ቤት የወሌቃይት ሕዝብ


የአማራ ብሔርተኝነት የማንነት ጥያቄ ተወካዮች ነን ባለ ስዎች በቀረበሇት ገዘ በአዋጅ
ቁጥር 251/1993 አንቀፅ 20 ዴንጋጌ መሰረት የማንነት ጥያቄው በክሌለ በዯረጃው ባለ
የአሰተዲዯር እርከኖች ታይቶ ውሳኔ ማግነት የሚገባው በመሆኑ ጉዲዩ በትግራይ ክሌሌ
እንዯታይ ብል በመወስን ማስተሊሇፉ እና ማንነቴ ናቸው፤፤ በዚህ የተነሳ ዋናው ጥያቄ
የሆነውን የማንነት ጥያቄ ምንነትናየዴንበር አከሊሇሌ ሇውጥ(የዴንበር ውዝግብ)ጥያቄ
ምንነት በመመርመር ስሇአተረጎገማቸው አስተያየት ማቅረብ የወዯዴኩኝ ሲሆን ወዯዚህ
ዝርዝር ጉዲይ ምሌከታ ከመግባታችን በፊት ስሇ ኢትዩጵያ ቀዴሞ አገዛዞች መሰረታዊ
ባህርይ እና ስሇአሁኑ የኢትዮጲያ የፖሇቲካ ስርአትና በኢፌዱሪ ህገ መንግስት ስሇ ሀገር
ግንባታ የተቀመጡት ዴንጋጌዎች መሰረታዊ ጽንሰ መጠነኛ ምሌከታ ብናዯርግ የማንነት
ጥያቄ ባህርይና የብሔሮች መብቶች ፅንሰ ሃሳቦችን በሚገባ ሇመረዲት የሚያስችሇን ሁኔታ
ይፈጥርሌናሌ የሚሌ ተስፋ አሇኝ፡፡

በአዱስ አበባ ከተማ ከሰኔ 24 እስከ 28 ቀን 1983 ዓ.ም በተዯረገው ጉባኤ አማካይነት
ኢትዩጵያ በአዱስ መሌክ የሽግግር ጊዜ እንዱኖራት ታስቦ የሽግግር ጊዜ ቻርተር ታወጀ፡፡
በዚህ ቻርተር መሰረት የኢትዩጵያ ብሔረሰቦች ሁለ የራስን ዕዴሌ በራሳቸው የመወሰን
መብት እንዱኖራቸውና ሲፈሌጉም እንዱገነጠለ እና ነፃ መንግስት እንዱያቋቁሙ
ተፈቅዶሌ፡፡ ይህም ሇኢትዩጵያ አዱስ የታሪክ ምዕራፍን ከፍቷሌ፡፡

ቀጥልም የኢ.ፌ.ዱ.ሪ ህገ መንግስት የታወጀ ሲሆን ከዚህ ህገ መንግስት ውስጥ


ከተዯነገጉት መሰረታዊ መርሆዎች ሁለ ዋነኛው ምሶሶ መርሆ የብሔሮች የራስ ዕዴሌ
በራስ የመወሰን መብት እስከ መገንጠሌ ነው፡፡የዚህን ህገ መንግስታዊ መርሆ መሰረታዊ
ይዘትና ከዚህ አኳያ የፌዳራለ ህገመንግስት የዯነገጋቸውን ዴንጋጌዎችና ላልች የበታች

3
www.abyssinialaw.com

ህጎችን በተሟሊ መሌኩ መገንዘብ ያሻሌ፡፡ ኢትዩጵያ የበርካታ ብሔሮች ሃገር ሆና ሇብዙ
ዘመናት ቆይታሇች፡፡ በብሔሮች መካከሌ የሚፈጥረው አስተዲዯራዊ ግንኙነት በየጊዜው
በነበሩ አገዛዞች መሌኩን እየቀያየረ የተፈጠረ ቢሆንም ሁለም የቀዴሞ የአገዛዝ ዘይቤዎች
በመሰረታዊ ይዘታቸው ኢ-ዱሞክራሲያዊ፣ ጨቋኝና አዴልአዊ ነበሩ፡፡ ብሔሮች
አንዴነታቸውን በገዛ ፈቃዲቸው እንዱገሌፁ ከማዴረግ ይሌቅ በግዲጅ አንዴነታቸውን
እንዱገሌፁና እንዱጋቱ ሇማዴረግ የቻሇውን ሁለ ከመዯረጉም በሊይ ብሔሮች በዚህ ሁኔታ
በአንዴነት ስር በነበሩበት ጊዜ የየራሳቸውን ቋንቋ፣ ባህሌ፣ ታሪክ እና መሌክዓ ምዴር
በአጠቃሊይ ብሔራዊ እሴቶቻቸውን ሆን ተብል በአስተዲዯራዊ መንገዴ ወይም ግንኙነት
እንዱያጡ ተሞክሯሌ፡ በአንዲንድቹ ሊይ ተሳክቷሌ፡፡ በላሊ አገሊሇፅ ከብሔር ማህበረሰቦች
አንዲንድቹ ወዴመዋሌ፡፡ የአናርያ ግዛት ንጉስ ፈጠጋር፣ ዯዋሮ እና ባላ ከገፀምዴር
ጠፍተዋሌ፡፡ ታሪክ ያከበራቸው የቦሻ፣ የዯቦ፣ የቋራ፣ የሄራ፣ የፈሊሻ እና የጋፋት ህዝቦች
ጨርሶ አሌቀዋሌ ወይም ከላልች በዯም ተቀሊቅሇዋሌ ወይም ዯግሞ እንዯ አርጎባዎች፣
ባይሶዎች፣ በሊዎችና ጋዱቶዎች ተቀነጣጥበው አንሰው የተረፉት በመቶ የሚቆጠሩ ናቸው፡፡
በእነዚህ አገዛዞች የተነሳ በዚያን ጊዜ በሰፊው የታወቁ ስፍር ቁጥር የላሊቸው የቦታ ስሞች
ሇምሳላ እንዯ ኩሌጎራ፣ ዋዝ፣ ሶጋየአለ ዯብዛቸው ጠፍቷሌ፡፡

የዚህ ጉራማይላ ማህበረሰብ አባሊት መትረፍ መቻሊቸው እጅግ የሚያስዯንቅ ነው፡፡


በተራሮችና በጅረቶች ከሇሊ ተጠብቀው በዘመኑ ከነበራቸው ችግርና በአከባቢያቸው ጉዲይ
ተወጥረው የቀዴሞ አባቶቻቸው በአዋሰኗቸው ክፍሇሃገራት እየኖሩ አብዛኞቹ ከነበሩበት
ሳይነቃነቁ ቆይተዋሌ፡፡

ሃገር ግንባታ (ምስረታ) ብሔሮች አንዴነታቸውን በገዛ ፈቃዲቸው ባሊቸውና በሚኖራቸው


የጋራ ዓሊማና ጥቅም፣ ባሊቸው የወንዴማማችነት መንፈስ ሊይ ተመስርቶ እንዱገነባ
ከማዴረግ ይሌቅ የብሔሮች ነባራዊ ህሌውና እንዯላሇ በመቁጠር፣ ባሇማክበር፣ እንዲይኖሩ
በማዴረግ ጨቋኝ በሆኑ አስተዲዯራዊ መሳሪያዎች በመጠቀም አገር ሇመገንባት ተሞክሮ
የብዙዎች ዯም ፈሷሌ፡፡

በዚህ አገር አጥፊ አካሄዴ የተከፉ ብዙ ብሔሮች በቋንቋችን እንጠቀም፣ ባህሊችንን


እናንፀባርቅ፣ ታሪካችንን እንግሇፅ፣ እናዲብር እንዱሁም በተወሰኑ ጉዲዩች ራሳችንን
በራሳችን እናስተዲዴር እና ተገዯን ኢትዮጵያዊነትን ሌንቀበሌ (ሌንጋት) አይገባም በማሇት

4
www.abyssinialaw.com

ሇዘመናት በተናጠሌና በተዯራጀ መንገዴ እሌህ አስጨራሽ ትግሌ አዴርገው በስተመጨረሻ


ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም ዴሌ አዴርገው በኢትዮጵያ ውስጥ አዱስ ምዕራፍ ከፍተዋሌ፡፡

የራስን ዕዴሌ በራስ የመወሰን መብት እስከ መገንጠሌ፣ የብሔሮች ጥያቄ በኢትዮጵያ
የፖሇቲካ መዴረክ ብቅ ያሇው ቻርተሩ ሆነ ህገመንግስቱ ሲፀዴቅ አይዯሇም፡፡ ጥያቄው
በንጉስ ኃ/ስሊሴ ዘመነ መንግስት ጊዜም ሆነ በዯርግ አገዛዝ ጊዜም የነበረ ጥያቄ ነው፡፡

በዚህም የተነሳ ኢትዮጵያ ምናሌባትም ከዓሇም ተሇይታ የራሷ የሆነ ከጥንታዊ ባህሎና
ሌማዶ ፅንሰ ሃሳብ ጋር የተዛመዯ ህገመንግስት አውጃ በስራ ሊይ በማዋሌ ሊይ ትገኛሇች፡፡
ይህም ኢትዮጵያ በቀረው የአፍሪካ አህጉር ከሚገኙት ክፉውን ከበጎ ሳይሇዩ የውጭ ዓሇም
ያመጣውን የፖሇቲካ አቋሞች በሁሇንተናው አሜን ብል የመቀበሌ ሌማዴን አሽቀንጥራ
በመጣሌ የራሷ የሆነ አዱስ የፖሇቲካ አቋም ሇመፍጠር ችሊሇች፡፡ በዚህም ከኢትዮጵያ
ብሔሮች ጋር የማይስማሙ የውጭ ዓሇም ያመጣውን የፖሇቲካ አቋሞች እንዱሁ ሇስሙ
ብቻ ሳይታሰብና ሳይጠና የኢትዮጵያ ብሔሮች ጥንታዊ የአገዛዝ ፅንሰ ሏሳብ በጠቅሊሊ እና
ዴንገተኛ የማዴረግና የመቀበሌ ሲወርዴ ሲዋረዴ የነበረውን አስተሳሰብ ከመሰረቱ መቀየር
ተችሎሌ፡፡ይህ አይነት ዴንቅ ስራ በአፍሪካ ከዚህ በፊት ያሌተዯረገ ሲሆን በኢትዮጵያ
ባሇፉት 25 ዓመት ሇመፈፀም ተችሎሌ፡፡

ሌዩነትን በሰፊው የሚያቅፍና ሁለን ጠቅል በማዕከሌ የማይዘው ይህ አዱስ ህገመንግስት


በሚገባ በመከተሌና በስራ ሊይ በህገመንግስቱ በተሰጠው ቅርፅ ሌክ በማስፈፀም ኢትዮጵያ
ከአሮጌ ወዯ አዱስ ጎዲና መሸጋገር የሚፈጥረውን ችግርና አሇመረጋጋት ሇማቃሇሌ ሰሙም
ሰሌቶች ያስፋሌጋለ፤ እንዯምትችሌም ተስፋ አዯርጋሇሁኝ፡፡ እዚህ ሊይ አንዴ ታዋቂ የሕግ
ሉቅ ያሇውን መጥቀስ እሻሇሁኝ፡፡ ይህ ሉቅ አዱስ ህጋዊ ሌብስ ምንም ተወዲዲሪ በላሊቸው
የህግ ሌብስ ሰፊዎች ቢሰፋም የማህበራዊ ኑሮን አካሌ መኮስኮሱ የማይቀር ነው ብሎሌ፡፡
እነዚህ በአዱሱ ስርዓት የተነሳ የሚኮሰኩሳቸው ሰዎች አዱሱ ስርዓት የኢትዮጵያ ስሌጣኔ
ወዯ ፊት መራመዴና ዘመናዊ መሆን እንዱሁም መረጋጋት ሊይ በዋናነት ችግር ያመጣሌ
ብሇው ሳይሆን አሮጌው ስርዓት ያስገኝሊቸው የነበረ ቁሳዊና ሞራሊዊ ጥቅም ዲግም አፈር
ሌሶ እንዲይነሳ በኮንክሪት መቃብር ስር ዴንጋይ ተንተርሶ በመቀበሩ ነው፡፡ ሇጊዜው እዚሁ
ሊይ አቁመን ወዯ ዋናው ጉዲያችን ምሌከታ እንግባ፡፡

5
www.abyssinialaw.com

1.1 የማንነት ጥያቄ ባሕርይ ና ጥያቄውን የማቅረብ መብት


የማንነት ጥያቄ ምንዴን ነው? ጥያቄውንስ የማቅረብ መብት ያሇው ማን ነው? የማንነት
ጥያቄን ሇመወሰን የሚያስፈሌጉ መስፈርቶች ምንዴናቸው? ማንነት ዕውቅና ማግኘቱ
ምንን ያገኛሌ? ጥያቄውን የመወሰን ስሌጣን የማን ነው? የሚወሰነውስ ምን ስነስርዓት
በመከተሌ ነው ሚለትን ጥያቄዎች በዝርዝር ከዚህ በታች መመሌከት እንሞክራሇን፡፡
የኢትዮጵያ ሕገ መንግስትም ሆነ ላሊ የኢትዩጵያ ህግ ማንነት identity ምን መሆኑን
በግሌፅ አይገሌፁም፡፡ አንዴ ሰው ብዙ ማንነቶች ሉኖሩት ይችሊለ፤ ይኖሩታሌም፡፡ አንዴ
ማንነት በጉሌህ የሚታየው ከላሊው ጋር ሲነፃፀር እንዯመሆኑ መጠን፤ አንዴ ሰው ወይም
ቡዴን ማንነቱን የሚገሌፅበት መንገዴ እንዯሁኔታው ይሇያያሌ፡፡ ጥያቄው ዜግነትን
ሲከተሌ፤ ዜግነታዊ ማንነትን ያስቀዴማሌ ማሇት ነው፡፡ ብሔራዊ ማንነት የሚመሇከት
ከሆነ ብሔራዊ ማንነቱን ያንፀባርቃሌ፡፡ ብሔራዊ ማንነት ethnic identity በሁሇት
ይከፈሊሌ፡፡ ይኸውም የብሔር ማህበረሰብ ማንነት(ethnic community identity)ና የብሔር
ማህበረሰብ አባሌነት (ethnic community membership )ተብል ይከፈሊሌ፡፡
በኢትዮጲያ በጠቅሊሊ አጠቃቀሙ መሰረት ማንነት አንዴ ማህበረሰብ ራሱን ከላልች
ሇመሇየትና ሇማወቅ እንዱቻሌ ሇማዴረግ የሚጠቀምበት ብሔራዊ ማንነት (ethinic
identity) ማሇት ነው፡፡ በስሌጤ የማንነት ጥያቄ ሊይ የፌዳሬሽን ምክር ቤት በሰጠው
ውሳኔ የማንነት ጥያቄ የሚባሇው የብሔራዊ ማንነት ጥያቄ መሆኑን ገሌጸሌ፡፡የማህበረሰብ
ብሔራዊ ማንነት ቋንቋን ጨምሮ ባህሌን፣ ማንነትን፣ ስነሌቦናን እና በአብዛኛው የተያያዘ
መሌክዓ ምዴርን መሰረት ተዯርጎ የሚገኝ አቋም ነው፡፡ የብሔር ማህበረሰብ ማንነት
በኢትዮጵያ ፖሇቲካ ውስጥ መሰረታዊ ቦታ አሇው፡፡ ሇዚህም ነው የኢትዮጵያዊነት ማንነት
በብሔራዊ ማንነት ሊይ የተመሰረተ ነው የሚባሇው፡፡ የኢትዮጵያዊ ማንነት የሚኖረው
በቅዴሚያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ማንነት ሲኖር ነው፡፡ በመሆኑም በኢትዮጵያዊ ማንነትና
በብሔራዊ ማንነት መካከሌ መቆራኘት መቆሊሇፍ አሇ፡፡
ሇዚህ ፅሐፍ (አንቀፅ) ያህሌ ብሔራዊ ማንነት የሚሇው ቃሌ በአንዴ ማህበረሰብና
በግሇሰቦች መካካሌ በብሔራዊ ማንነት መሇኪያዎች አማካኝነት የዝምዴና ግንኙነትን
ያመሇክታሌ፡፡ ብሄራዊ ማንነት ከተጨባጭ ሁኔታዎችና ከምኞት (ከፍሊጎት ወይም
ከምርጫ) የሚገኝ አቋም ሲሆን አቋሙን የሚያገኘው በአብዛኛው በተያያዘ መሌክዓ ምዴር
የሚኖሩ ሰዎች ናቸው፡፡አሁን የምንመሇከተው ስሇብሔራዊ ማንነት ነው፡፡ በቅዴሚያ

6
www.abyssinialaw.com

ስሇብሔራዊ ቡዴን ማህበረሰብ ማንነት እንመሌከትና ሇጥቆ ስሇግሇሰባዊ ብሔራዊ ማንነት


ባጭሩ ምሌከታ እናዯርጋሇን፡፡
በአሁኑ ጊዜ አንዴ የማህበረሰብ ሌዩ ማንነት አንዴ ወይም ሁሇት ተግባሮችን ይፈፀም
ይሆናሌ፡፡ አንዯኛ የአንዴ ማህበረሰብን ምንነት ሇይቶ ያስታውቃሌ፡፡ ሁሇተኛ ዯግሞ
የአንዴን ማህበረሰብ ጠቅሊሊ ምንጭን ሇይቶ ያስታውቃሌ፡፡ በዚህ አባባሌ መሰረት የብሔር
ሌዩነት የአንዴን ማህበረሰብ የተሇየ ምንጭ እንኳን ባይሆን ጠቅሊሊ ምንጭ ያመሇክታሌ
ሉባሌ ይችሊሌ፡፡ ሆኖም ከዘመኑ የብሔር ፖሇቲካ ማህበረሰብ ውስጥ ዋናው ተግባሩ አንዴ
የብሔር ማህበረሰብ ራሱን በማንነቱ በመመስረት ሇመሇየት ወይም ሇማስታወቅ እንዱረዲው
ማህበረሰቡ ከላልች ማህበረሰቦች ሇመሇየት እንዯሚያስችሇው ነው፡፡

ሇብሔራዊ ማንነት ጥያቄ (አቤቱታ) አግባብነት ያሊቸው ህጎች ሁሇት ናቸው፡፡ አንዯኛው
በህገመንግስቱ አንቀፅ 39/5/ የተዯነገገው ሲሆን ሁሇተኛው ዯግሞ በአዋጅ ቁጥር 251/1993
አንቀፅ 19/1/፣ 20፣ 21 እና 22 ናቸው፡፡ እነዚህም የማንነት ጥያቄ ህጋዊ መሰረትና ምንጭ
ናቸው፡፡ የፌዳራለ ህገመንግስት አንቀፅ 39/1/ ሊይ እንዯተጠቀሰው ማንኛውም
የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰብ ወይም ህዝብ የራሱን ዕዴሌ በራሱ የመወሰን
እስከመገንጠሌ መብት ያሇገዯብ አሇው፡፡ ይህ መብት ሁሇት ነገሮችን የሚያጠቃሌሌ
ነው፡፡ በመጀመሪያ የኢትዮጵያ ብሔሮች በኢትዮጵያ ስር ሆነው በውስጥ ጉዲያቸው
ራሳቸውን በራሳቸው በሰፈሩበት መሌክዓ ምዴር የማስተዲዯር ሙለ ስሌጣን ያሊቸው
መሆኑን የሚያሳይ ነው፡፡ ሁሇተኛው ዯግሞ ማንኛውም ብሔር ያሇ ገዯብ በፈሇገበት ጊዜ
በህገመንግስቱ በተቀመጠው ስርዓት መሰረት ሇመገንጠሌ (መነጠሌ) የሚችሌ መሆኑን
ይገሌፃሌ፡፡

እዚህ ሊይ ጥያቄው የዚህ የብሔር መብቶች ባሇቤት ማንነው? የሚሌ ነው፡፡ የዚህ መብት
ባሇቤት ማን እንዯሆነ በሕገመንግስቱ ከአንቀፅ 39/1/ እስከ /4/ ዴረስ ተዯንግጓሌ፡፡ በነዚህ
ዴንጋጌዎች መሰረት እያንዲንደ የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰብ ወይም ህዝብ የብሔር
መብቶች ባሇቤት መሆኑ ተመሌክቷሌ፡፡ ሇመሆኑ ብሔር፣ብሔረሰብ ወይም ህዝብ ማን
ነው? ሇሚሇው ጥያቄ ምሊሽ በህገመንግስቱ አንቀፅ 39/5/ ሊይ ተቀምጧሌ፡፡የዚህ
ህገመንግስት አንቀፅ 39/5/ ብሔር፣ ብሔረሰብ ወይም ህዝብ ሇመባሌ ሉሟለ የሚያስፈሌጉ
አምስት መስፈርቶች አስቀምጧሌ፡፡ እነዚህም ቋንቋ፣ ባህሌ፣ የህሌዉና አንዴነት፣ የስነሌቦና
አንዴነትና በአብዛኛው በተያያዘ መሌክዓ ምዴር መስፈሩ ናቸው፡፡እነዚህን መስፈርቶች

7
www.abyssinialaw.com

በሙለ የሚያሟሊ ማህበረሰብ የብሔር ማህበረሰብ ማንነት(አቋም) ያገኛሌ፡፡ ከነዚህ


መስፈርቶች አንደን ያሊሟሊ ማህበረሰብ የብሔር ማህበረሰብ አቋምን ጨርሶ ሉያገኝ
አይችሌም፡፡ የብሔር ማህበረሰብ አቋም ዕውቅና የማግኘቱ አስፈሊጊነት የብሔር
መብቶችን ሇመጠቀም ነው፡፡ የብሔር ማህበረሰብ አቋም እውቅና ያሊገኘ ማህበረሰብ
የብሔሮች መብቶች ሉኖሩት አይችሌም፡፡በዚህ ክፍሌ ውስጥ የብሔራዊ ማንነት ጥያቄ
የሚወሰንበት መሰረታዊ መስፈርት/መስፈርቶች ምን እንዯሆነ/ኑ ሇመመሌከት
እንሞክራሇን፡፡

የኢ.ፌ.ዱ.ሪ. ህገመንግስት ህብረብሔራዊ ፌዳራሉዝም የመገንባት አቋም ወስዶሌ፡፡


ከዚህ ዓሊማ ተነስቶ ስሇብሄር ማህበረሰብ ማንነት (ባህርይ) በአንቀፅ 39/5/ ሊይ ትር¹ሜ
ሰጥቶታሌ፡፡ የብሔራዊ ማንነት የዕውቅና ጥያቄ መሰረትም ይሄው የህገመንግስቱ አንቀፅ
39/5/ ነው፡፡ በዚህ ሕገመንግስቱ አንቀፅ 39/5/ መሰረት የብሔር ማህበረሰብ ተብል
ዕውቅና ሇማግኘት መሟሊት ያሇባቸውን አምስት መስፈርቶች አዯራጅቷሌ፡፡ እነዚህም፡-

1. ቋንቋ
2. ባህሌ
3. የሕሌውና አንዴነት
4. የስነሌቦና አንዴነት
5. በአብዛኛው በተያያዘ መሌክዓ ምዴር መኖር ናቸው፡፡

የማንነት ዕውቅና ሉሰጥ የሚችሇው ጥያቄ አቅራቢው ማህበረሰብ ከዚህ በሊይ


የተጠቀሱትን ተጨባጭ ሁኔታዎችና ተጨባጭ ያሌሆኑ ሁኔታዎች አሟሌቶ የተገኘ
እንዯሆነ ነው፡፡ ይህም ማሇት ጥያቄው የሚወሰነው በገሇሌተኛ አካሌ አስተያየት እና በራሱ
በጥያቄው አቅራቢ ህዝብ አስተያየት ነው ማሇት ነው፡፡ ሆኖም የፌዳሬሽን ምክር ቤት
በስሌጤ ህዝብ የማንነት ጥያቄ ሊይ በሰጠው ውሳኔ የማንነቴ ይታወቅ ጥያቄ አከራካሪ
በሆነ ጊዜ ጥያቄውን ያቀረበው ማህበረሰብ አባሊት በሚያዯርጉት ቀጥተኛ ተሳትፎ በሕዝብ
ውሳኔ መወሰን ይገባዋሌ ሲሌ ወስኗሌ፡፡ በዚህም ውሳኔ መሰረት አከራካሪ የሆነ የማንነት
ጥያቄ ያሇገሇሌተኛ አካሌ አስተያየት ጥያቄው በራሱ በጠያቂው ማህበረሰብ ግሊዊ
አስተያየት ሉወሰን ይገባሌ ማሇት ነው፡፡ ይህ መሆኑ ዯግሞ በአንቀፅ 39/5/ ሊይ
የተዯነገጉትን ተጨባጭ የሆኑትን የቋንቋ፣ የባህሌ እና በአብዛኛው በተያያዘ መሌክዓ ምዴር
የመኖርን መስፈርቶች ቸሌ መባሊቸውን በግሌፅ ያሳያሌ፡፡ ህገመንግስቱ እንዯዚህ ዓይነት
8
www.abyssinialaw.com

የማንነት ጥያቄዎች የማንነት ጥያቄ ባቀረበው ማህበረሰብ ህዝበ ውሳኔ ብቻ እንዱወሰኑ


አንዲችም ዴንጋጌ ሊይ በግሌፅ ሆነ በዝምታ የገሇፀው ነገር የሇም፡፡ ህገ መንግስቱ
የመገንጠሌ ጉዲይና ክሌሌ የማቋቋም ጉዲይ በህዝበ ውሳኔ በስተመጨረሻ እንዱወሰኑ
ዯንግ¹ሌ፡፡ ህገመንግስቱ በእነዚህ ጉዲዩች ሊይ ህዝበ ውሳኔ ተዯርጎ ይወሰን ማሇቱ በምንም
አመክንዩ የብሔራዊ የማንነት ጥያቄ በህዝበ ውሳኔ ብቻ ይወሰኑ ብሎሌ ሉባሌ አይችሌም፡፡

ህገመንግስቱ በአንቀፅ 39/5/ ሊይ የብሔራዊ ማንነት ጥያቄ (የብሔር ማህበረሰብ አቋም


ጥያቄ) የሚወሰንባቸውን አምስት መሰረታዊ መስፈርቶች አስቀምጧሌ፡፡ ከእነዚህ አምስት
መሰረታዊ መስፈርቶች ባህርይ መረዲት እንዯሚቻሇው የብሔር ማህበረሰብ አቋም ጥያቄ
ሉወሰን የሚገባው ጠያቂው ማህበረሰብ አባሊት በሚሳተፉበት ህዝበ ውሳኔ ብቻ ሳይሆን
በገሇሌተኛ አካሌ ውሳኔም ጭምር ነው፡፡ በላሊ አነጋገር ህገ መንግስቱ የዯነገገዉ የብሄራዊ
ማንነት ጥያቄዎች በሶስተኛ ወገን ዲኝነትና በህዝብ ዉሳኔ እንዯወሰኑ ነዉ፡፡ ገሇሌተኛ
አካለ የሚወስነው ጠያቂው ማህበረሰብ የቋንቋ፣ የባህሌና የአብዛኛው በተያያዘ መሌክዓ
ምዴር መኖር መስፈርቶች መሟሊት ወይም አሇመሟሊታቸውን ሲሆን ጠያቂው ማህበረሰብ
ዯግሞ በህዝበ ውሳኔ የሚወሰነው የማህበረሰቡ ህሌውና አንዴነትና የስነሌቦና አንዴነት ምን
እንዯሆነ ብቻ ነው፡፡ ምክንያቱም የቋንቋ፣ የባህሌና የአብዛኛው በተያያዘ መሌክዓ ምዴር
መኖር መስፈርቶች በህዝበ ውሳኔ ሉወሰኑ የሚችለ ነገሮች ጨርሶ ባሇመሆናቸው ነው፡፡
በአጠቃሊይ የብሔራዊ ማንነት ጥያቄ የሚወሰነው ከዚህ በሊይ በተመሇከተው አግባብ
የብሔር ማህበረሰብ አቋም ማግኛ/መወሰኛ መስፈርቶች በገሇሌተኛ አካሌ ውሳኔ እና
በጠያቂው ማህበረሰብ ውሳኔ መሰረት በሙለ አንዴ ሊይ ተሟሌተው መገኘት ወይም
አሇመገኘት ሊይ በመመስረት ነው፡፡ እነዚህ መስፈርቶች በሙለ ተሟሌተው ከተገኙ
ጥያቄው ተቀባይነት አግኝቶ የብሔራዊ ማንነት ዕውቅና ይሰጣሌ አሇበሇዚያው ጥያቄው
ተቀባይነት አጥቶ የብሔራዊ ማንነት ዕውቅና ይነፈጋሌ፡፡

የመስፈርቶቹ አወሳሰን ቅዯም ተከተሌ አሇው፡፡ የብሔራዊ ማንነት ጥያቄ በቀረበ


ጊዜ በቅዴሚያ የክሌሌ ምክር ቤት ወይም በፌዳሬሽን ምክር ቤት ሦስት ተጨባጭ የሆኑ
መስፈርቶች በሙለ የተሟለ ስሇመሆኑ ጥሌቅ ጥናትና ምርምር በማዴረግ መወሰን
አሇበት፡፡ በዚህ አግባብ እነዚህ ሦስት መስፈርቶች በሙለ ተሟሌተው ያሌተገኙ መሆኑ
ከተወሰነ ወዯ ቀጣዩ ህዝበ ውሳኔ መሄደ አግባብነት የሇውም፡፡ ወዯ ህዝብ ውሳኔ የሚኬዯው
ከዚህ በሊይ በተጠቀሰው አግባብ በወሳኙ አካሌ ሦስቱ ተጨባጭ መስፈርቶች ተሟሌተዋሌ

9
www.abyssinialaw.com

ተብል ከተወሰነ ብቻ ነው፡፡ በዚህ መሌኩ ህዝበ ውሳኔ ተዯርጎ ማህበረሰቡ ውሳኔን ከገሇፀ
በኃሊ በጥያቄው ሊይ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

የብሔራዊ ማንነት ጥያቄ ዕውቅና የማግኘት ጥያቄ ብቻ ነው፡፡ ይህ እውቅና ማግኘት


ዯግሞ የብሔር መብቶችን ያጎናፅፋሌ፡፡ የብሔር መብቶች ዯግሞ በመሰረታዊነት
በፌዳራለ ህገመንግስት በአንቀፅ 39 ከንዐስ አንቀፅ (1) እስከ (4) ዴረስ ተዘርዝረዋሌ፡፡
እነዚህን የብሔር መብቶች ሇማግኘት የግዴ በቅዴሚያ ማህበረሰቡ የብሔር ማህበረሰብ
አቋም ዕውቅና ማግኘት ይኖርበታሌ፡፡ በዚህም የተነሳ በብሔራዊ ማንነት ጥያቄና
በብሔር መብቶች ጥያቄ ረገዴ ሌዩነት መኖሩን መገንዘብ ያስፈሌጋሌ፡፡የብሔር
መብቶችን ማግኘት የሚቻሇው የብሔር ማህበረሰብነት ዕውቅና ከተገኘ በኃሊ በመሆኑ
የብሔር ማህበረሰብ ዕውቅና ይሰጠኝ ጥያቄና የብሔር መብቶች ጥያቄ በአንዴ ሊይ
ሉቀርቡ ጨርሶ አይገባም፡፡ ምክንያቱም ገና ያሌተገኘ መብትን ሌጠቀም ብል መጠየቅ
የማይቻሌ በመሆኑ ነው፡፡

እዚህ ሊይ የብሔር ማህበረሰብ አቋም ዕውቅና ማግኛ/መወሰኛ መንገድችን ምን ምን


እንዯሆኑ መጠነኛ ቅኝት ማዴረጉ ተገቢ ይመስሊሌ፡፡ እስከ አሁን ባሇው ሌምዴ በተሇያዩ
መንገድች እውቅና ሲሰጥ ቆይቷሌ፡፡በመጀመሪያ የፌዳራለ ህገመንግስት ራሱ በቀጥታ
በስም እውቅና የሰጣቸው የብሔር ማህበረሰቦች ያለ ሲሆን እነሱም በህገመንግስቱ አንቀፅ
47/1/ ሊይ እንዯተጠቀሱት ትግራይ፣ አማራ፣ ኦሮሞ፣ ሱማላ፣ ቤንሻንጉሌ(በርታ)፣ ጉሙዝና
ሏረሪ ናቸው፡፡ ከእነዚህ ውጭ ህገመንግስቱ በጥቅለ እውቅና የሰጣቸው የብሔር
ማህበረሰቦች እንዲለ ከህገመንግስቱ፣ ከህገመንግስቱ ማብራሪያና ከህገመንግስቱ ቃሇ
ጉባኤዎች በመመሌከት መገንዘብ ይቻሊሌ፡፡ በ1987 ዓ.ም የህገመንግስቱ ማብራሪያ ሊይ
በዯቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክሌሌ ውስጥ 45 የብሔር ማህበረሰቦች እንዲለ
ጠቅሷሌ፡፡ በዚህም ነዉ፣ በህገመንግስቱ አንቀጽ 47(2) ሊይ በህገመንግሰቱ አንቀጽ 47(1)
ስር በተመሇከቱት ዘጠኝ ክሌልች ዉስጥ የተካተቱት ብሔሮች በማናቸዉም ጊዜ
የየራሳቸዉን ክሌሌ የማቋቋም መብት አሎቸዉ ተብል የተገዯነገገዉ፡፡ በዚህኛዉ መንገዴ
የብሔር ማህብረሰብ አቋም (status) ዕውቅና የሚሰጠዉ/የሚገኘዉ ማህበረሰቡ
አቤቱታ/ጥያቄ ባሊቀረበበት ሁኔታ ነዉ፡፡

ሁሇተኛው የብሔር ማህብረሰብ አቋም (status) ዕውቅና ማግኛ/መወሰኛ መንገዴ የእውቅና


ጥያቄ አንዴ የብሔር ማህበረሰብ አቋም ያሊገኘ ማህበረሰብ የእዉቅና ጥያቄዉን በቅዴሚያ
10
www.abyssinialaw.com

በሰፈረበት መሌክዓ ምዴር ውስጥ ሇሚገኘው ክሌሊዊ ምክር ቤት በማቅረብ


ነው፡፡የብሔራዊ ማንነት ጥያቄው በቀረበ ጊዜ ጥያቄዉ አከራካሪ እንዲሌሆነ በክሌለ
ም/ቤት በታመነ ጊዜ ያሇህዝብ ውሳኔ በሚመሇከተው ክሌሌ ምክር ቤት ዕውቅና ሉሰጠው
ይችሊሌ፡፡ በዚህ አግባብ መሰረት የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ ም/ቤት በቅማንት የብሔር
ማህበረሰብ አቋም ጥያቄን ያሇህዝብ ዉሳኔ እዉቅና ሰጥቷሌ፡፡ ጥያቄዉ አከራካሪ መሆኑ
በሚመሇከተዉ የክሌሌ ም/ቤት በታመነ ጊዜበላሊ በኩሌ የብሔራዊ ማንነት አቤቱታ
በህዝብ ውሳኔ አማካኝነት ሉወሰን ይችሊሌ፡፡ በዚህኛዉ መንገዴ ዯግሞ የስሌጤ የማንነት
ጥያቄ በህዝብ ዉሳኔ ተቀባይነት አግኝቷሌ፡፡

የብሔር ማህብረሰብ አቋም (status) ዕውቅና አቤቱታው በህዝበ ውሳኔ ይወሰን ቢባሌ
ማነው የህዝበ ውሳኔው ሊይ ተሳትፎ የሚያዯርገው የሚሇው ጥያቄ የመጀመሪያ ጥያቄ ነው፡፡
ላሊኛው ዯግሞ የአመራረጣቸውስ ሁኔታ እንዳት ነው የሚሇውም መሰረታዊ ጥያቄ
ይመስሊሌ፡፡ ሇምሳላ የወሌቃይት የአማራ ብሔርተኝነት ጥያቄ ብል ነገር አሇ ቢባሌና
ጥያቄው በህዝበ ውሳኔ ይወሰን ቢባሌ ምናሌባትም በህዝበ ውሳኔው ሊይ ሉሳተፉ የሚችለት
በወሌቃይት የሚኖሩ አማራዎች ብቻ ናቸው ወይስ በመሊ አገሪቱ የሚገኙ አማሮች ናቸዉ
ወይስ በወሌቃት ወረዲ ዉስጥ የሚገኙ ማናቸዉም ነዋሪ ኢትዮጲያዊን ናቸዉ?፡፡የእነዚህ
አመራረጣቸውም ሇክሌለ የተተወ እንዯሆነ የፌዳሬሽን ም/ቤት በስሌጤ የማንነት ጥያቄ
ሊይ አመሌክቷሌ፡፡

ከዚህ ባሻገር፣ የፌዳሬሽን ም/ቤት አከራካሪ ባሌሆነ የብሔር ማህበረሰብ አቋም ሊይ


በራሱ ተነሳሽነት እውቅና ሲሰጥ ቆይቷሌ፡፡እንዱሁም በህገመንግስቱ አንቀፅ 62/3/ መሰረት
አከራካሪ በሆኑ የብሔር ማህበረሰብ ዕውቅና ጥያቄ ሊይ የመጨረሻ ዕውቅና የመስጠት
ስሌጣን አሇው፡

በአጠቃሊይ የማንነት ፅንሰ ሏሳብ ሌዩ መሆኑ ነው፡፡ በሇሊ አገገሊፅ የአንዴ ማህበረሰብ
የብሔር ማህበረሰብ አቋም ሇማግኘት ዋና ተፈሊጊ ነገር ሌዩ (distinctiveness) መሆኑ
ነው፡፡ የኢ.ፌ.ዱ.ሪ ህገመንግስትና የክሌልች ህገመንግስት ይህን ተፈሊጊ ነገር የያዙትንና
ያሌያዙትን ማህበረሰቦች የሚሇዩ ዯንቦችን አዯራጅቷሌ፡፡ በዚህም መሰረት አንዴ
የብሔራዊ ማንነት ዕውቅና ይሰጠኝ ጥያቄ መቅረብ ያሇበት ጠያቂው አካሌ ከላልች
ዕውቅና ካገኙ የኢትዮጵያ ብሔር ማህበረሰቦች የተሇየ የሆነ እንዯሆነ ብቻ ነው፡፡ አንዴ
ማህበረሰብ ሌዩ ባህርይ አሇው ወይም የተሇየ ነው ብል የሚወሰነው በአንቀፅ 39/5/ ስር
11
www.abyssinialaw.com

በተቀመጡት አምስት መመዘኛዎች (መስፈርቶች) ነው፡፡ እነዚህም መስፈርቶች ቋንቋ፣


ባህሌ፣ ማንነት፣ የስነሌቦና አንዴነትና መሌክዓ ምዴር ናቸው፡፡ ህገመንግስቱ የማንነት
ጥያቄን በተመሇከተ ካስቀመጣቸው አምስት መስፈርቶች ሦስቱ ማሇትም ቋንቋ፣ ባህሌና
መሌክዓ ምዴር ተጨባጭ (የሚዲሰሱ) ሁኔታዎች ሲሆን ማንነት ዯግሞ ከፊሌ ተጨባጭ
እና ከፊሌ ተጨባጭ ያሌሆነ ሁኔታ ነው፡፡ አምስተኛው መስፈርት የስነሌቦና አንዴነት
ሲሆን ይህ በግሌፅ የማይጨበጥ ሁኔታ (subjective condition) ነው፡፡

በመሆኑም ህገመንግስቱ የማንነት ጥያቄን በተመሇከተ ካስቀመጣቸው መመዘኛዎች


ውስጥ ተጨባጭ የሆኑ ሁኔታዎች በሙለ በገሇሌተኛ ሰው አስተያየት የሚመጠኑ ሲሆኑ
ተጨባጭ ያሌሆኑ ሁኔታዎች ዯግሞ በገሇሌተኛ ሰው አስተያየት የሚመጠኑ ሳይሆን
ጠያቂው ማህበረሰብ በራሱ የሚመጥነው ሁኔታ ነው፡፡ ማህበረሰቡ ሌዩ መሆኑን ካረጋገጠ
ወይም መሆኑ ከተረጋገጠ ሌዩነት ማህበር ወይም የትብብር ምሌክት ሆኖ ያገሇግሊሌ፡፡

በአጠቃሊይ የማንነት ፅንሰ ሏሳብ ሌዩ በመሆኑ በኢትዩጵያ ውስጥ በአንዴ የብሔር


መብቶች ሇመጠቀምና ሌዩነታቸውን ሇመጠበቅ የሚፈሌጉ የብሔር ማህበረሰብነት ዕውቅና
ያሊገኙ ማህበረሰቦች በቅዴሚያ የማንነት ዕውቅና ይሰጠን ጥያቄ (አቤቱታ) በየዯረጃው
በሚመሇከታቸው የክሌሌና የፌዳራሌ አስተዲዯሮች ዘንዴ በማቅረብ እውቅና በማሰጠት
ማስታወቃቸው የግዴ ነው፡፡ ዕውቅና ሊሌተሰጣቸው ማህበረሰቦች የብሔር መብቶችን
ከመስጠታችን በፊት ማህበረሰቦች ሌዩ (ብሄር) መሆናቸውን ስሌጣን ባሇው አካሌ ማረጋገጥ
አሇባቸው፡፡ በብሔር መብቶች ሇመጠቀም መኖር የሚባሌ ሌዩ መሆን ሁኔታ የብሔር
መብቶች በሚገባ እንዱጠበቁ ሲፈሇግ እውቅና ማግኘት ይኖርባቸዋሌ፡፡ ይህም በዕውቅና
ሰጪ አካሊት አማካኝነት ሇዕውቅና የቀረበው ማንነት በስራ ሊይ በቀዯምት መዋሌ
አሇመዋሌ ሇማረጋገጥ የሚዯረገውን ማጣራት (ቁጥጥር) ሉጨምር ይችሊሌ የሚሇውን
ጠቅሊሊ ዴንጋጌ የሚዯግፍ ያዯርገዋሌ፡፡ ይህ ሁኔታ እንዱሟሊ በህገመንግስቱ አንቀፅ 39/5/
ሊይ ተጠይቋሌ፡፡ እንዱሁም በጥቅም ሊይ መዋለ በጣም የሚዯገፍ ነው፡፡ ዕውቅና ማሰጠት
የብሔር ማህበረሰቡን ሌዩ መሆን ህዝብ እንዱያውቀው ከመርዲቱም በሊይ ላልች ሰዎችና
የመንግስት አካሊት ሌዩነቱን አውቀው እንዱያከብሩ ማስጠንቀቂያ ሉሆን ይችሊሌ፡፡ ከዚህም
በሊይ ህግ እንዯመሆኑ መጠን የመንግስት አስተዲዯሮች የብሄር ማህበረሰብ መብቶችን
በሚመሇከቱበት ጊዜ ዋጋ ሉሰጡት የሚገባ ጉዲይ ነው፡፡

12
www.abyssinialaw.com

ስሇሆነም እውቅና ይሰጠው የተባሇው ማንነት በሃገሪቱ በየትኛውም ክፍሌ በሚገኝ


መሌክዓ ምዴር ውስጥ የሰፈረ ማህበረሰብ እውቅና የተሰጠው ከሆነ ይህ እውቅና ያገኘው
የብሔር ማህበረሰብ ከሰፈረበት መሌክዓ ምዴር ውጭ የሚገኝ ማናቸውም ማህበረሰብ
ይህንኑ ማንነት እንዲሇኝ እውቅና ይሰጠኝ ብል የሚያቀርበው የማንነት ጥያቄ ሉኖር
አይችሌም፡፡

ይህ ከሆነ፡ የወሌቃይት ሕዝብ የአማራ ብሔርተኝነት ጥያቄ ብል ነገር እንዳት ሉቀርብ


ይችሊሌ? የአማራ የብሔር ማህበረሰብነት አስቀዴሞ በህገመንግስቱ አንቀፅ 47/1/ /3/
ዕውቅና የተሰጠው ጉዲይ ነው፡፡ ህገመንግስቱ ከዚህ አሌፎ የአማራ ብሔር ማህበረሰብ
ክሌሌ የመመስረት መብቱን ጥያቄ ማቅረብ ሳያስፈሌገው በራሱ አክብሮታሌ፡፡ይህንንም
የአማራ ክሌሌ ከሚሇው ስያሜ እና ከህገመንግስቱ አንቀፅ 47/2/ መሰረታዊ መንፈስና
ይዘት መገንዘብ አዲጋች አይዯሇም፡፡ በዚህ መሰረት ህገመንግስቱ ከፀዯቀበት ጊዜ አስንቶ
እስከ አሁን የብሔር እውቅና አግኝቶ የብሔር መብቶችን በመጠየቅ እያጣጣመ ያሇ
የብሔር ማህበረሰብን ማንነት በላሊ ክሌሌ ውስጥ በተከሇሇ መሌክዓ ምዴር ውስጥ የሚኖሩ
ሰዎች በህገመንግስቱ አንቀፅ 39/5/ መሰረት ዕውቅና ያገኘው ማንነትን ዕውቅና ይሰጠን
ብሇው ሉጠይቁ የሚያስችሊቸው መብት የሊቸውም፡፤

የወሌቃይት ሕዝብ የአማራ ብሔርተኝነት የማንነት ጥያቄ፤ የጥያቄ አገሊሇፅ


እንዯሚያሳየው የወሌቃይት ሕዝብ የማንነት ዕውቅና ሉያሰጠው የሚችሌ ሌዩ ማንነት
የሇውም፡፡የማንነት ጥያቄው ከጥያቄ አገሊሇፅ እንዯሚያሳየው በወሌቃይት መሌክዓ ምዴር
ውስጥ የሰፈረ የወሌቃይት ሕዝብ የአማራ ብሔርተኝነት እውቅና ይስጠው የምሌ ነው፤፤
የአንዴ የማንነት ጥያቄ ዋና ተፈሊጊ ባህርይ ሌዩ መሆኑ ነው፡፡ የፌዳራለ ህገመንግስት
ይህን ዋና ተፈሊጊ ባህርይ ጠያቂው አካሌ ያሇው መሆን አሇመሆኑን የሚሇይበትን ዯንብ
በአንቀፅ 39/5/ ሊይ አዯራጅቷሌ፡፡

አንዴ ማህበረሰብ ሌዩ ያሌሆነ የማንነት ጥያቄ ያቀረበ እንዯሆነ ይህ ማንነት


ተፈሊጊውን ሌዩነት የማያሟሊ በመሆኑ የማንነቱ ጥያቄ ተቀባይነት አግኝቶ ዕውቅና
ሉሰጠው አይችሌም፡፡ አንዴ የማንነት ጥያቄ ሌዩነቱን ያጣ ከሆነ ከመነሻው ሉቀርብ
አይችሌም፤ ከቀረበም ተቀባይነት ሉያገኝ አይችሌም፡፡ ሇዚህም ነው ጥያቄው በፅሐፍ
መቅረብ አሇበት እንዱሁም ፅሐፉ በአንቀፅ 39/5/ ሊይ የተመሇከቱት መስፈርቶች የተሟለ

13
www.abyssinialaw.com

መሆኑን በማሳየት መቅረብ ይገባዋሌ ተብል በስሌጤ ህዝብ የማንነት ጥያቄ ሊይ


የፌዳሬሽን ምክር ቤት የወሰነው፡፡

በኢትዮጵያ ፌ.ዱ.ሪ ህገመንግስት መሰረት የብሔር ማንነት ጥያቄ (አቤቱታ) ማቅረብ


መብት ያሇው ማን ነው? እዚህ ሊይ አንዴ ወገን የማንነት ጠያቂ ሆኖ ሇመቅረብ
የሚጠይቀውን መመዘኛ አንስተን በሰፊው እንመሇከታሇን፡፡ በህገመንግስት አንቀፅ 39/5/፣
62/3/ እና በአዋጅ ቁጥር 251/1993 አንቀፅ 19/1/ ሊይ ጠያቂው ወገን ሇጥያቄው መነሻ
በሆነው ነገር ወይም ክሱ በተመሰረተበት ጉዲይ ሊይ መብት ያሇው ካሌሆነ በስተቀር
የብሔራዊ ማንነት ጥያቄ ማቅረብ አይፈቀዴሇትም በማሇት ተዯንግ¹ሌ፡፡ የዚህ መርህ
ጠቀሜታ አንዴ መብት ከተጎናፀፈው ሰው በቀር ላሊ ሰው/ሰዎች ጥያቄ እንዲያቀርቡ
ሇማዴረግ ነው፡፡

የዚህ መርህ ላሊኛው ጠቀሜታ የማንነት ጥያቄ ጉዲይ በተመሇከተ ራሱ ባለጉዲዩ ነው


አቤት ማሇት ያሇበት መሆኑ ነው፡፡ በዚህም በአንዴ ማንነት ጉዲይ ሊይ ሁሇት ጊዜ ጥያቄ
እንዲያቀርብ ሇማዴረግ ይረዲሌ፡፡ የማንነት ጥያቄ የመብት ማስከበር ጉዲይ በመሆኑ
በጉዲዩ ሊይ መብት ከመነሻው ከላሇው መብት ማስከበር ብል ነገር የሇም፡፡ በትግራይ
ክሌሌ ውስጥ የሚኖሩ የአማራ ተወካዬች ነን ባዬች በምንም መሌኩ የማንነት ጥያቄ
የማቅረብ መብት የሊቸውም፡፡የብሔራዊ ማንነት ጥያቄ የማቅረብ መብት የላሇው ወገን
የማንነት ጥያቄ ከመነሻው እንዲያቀርብ ማዴረጉ ቢያንስ ሁሇት ጠቀሜታዎች አለት፡፡
አንዯኛው መብት የላሇው ሰው መብቴ ይከበርሌኝ ብል ቢጠይቅ የጊዜና የሃብት ብክነትን
ከማስከተለ በቀር በሂዯቱ በስተመጨረሻ የሚጠይቀውን ዲኝነት በህገመንግስቱ
በተቀመጠው መሌክ ቅርፅ አግባብ ሉያገኘው አይችሌም፡፡ የማንነት ጥያቄ ዕውቅና
የማግኘት ጥያቄ ብቻ ነው፡፡ የጥያቄው መፍትሔ ሉሆን የሚችሇው ዕውቅና መስጠት
ወይም ዕውቅና መንፈግ ነው፡፡ ይህ በስተመጨረሻ የሚወሰን መሆኑ እንዯተጠበቀ ሆኖ
የማንነት ጥያቄ ጠያቂ ወገን ጥያቄ የሚያቀርብበት የጥያቄ ምክንያት ሉኖረው እንዯሚገባ
መገንዘብ ያስፈሌጋሌ፡፡ ይሄ የጥያቄ ምክንያት የማንነት ጥያቄን አስመሌክቶ በሚቀርበው
ፅሐፍ (ማመሌከቻ) ሊይ ቢያንስ በፍሬ ነገር ረገዴ ተዘርዝሮና ተብራርቶ መገሇፅ
ይኖርበታሌ፡፡ የማንነት ጥያቄ ማመሌከቻ አመሌካቹ መብቱን የሚጠብቅበትን በአጭሩ
የያዘ መሆን አሇበት፡፡ በአዋጅ ቁጥር 251/1993 አንቀፅ 2/1/ ዴንጋጌ መሰረት የማንነት
ጥያቄን በሚመሇከት በሚቀርብ ፅሐፍ ሊይ የጥያቄው ይዘት በዝርዝር የሚያሳይ መሆን

14
www.abyssinialaw.com

አሇበት ወይም ዋና ዲኝነት የተጠየቀበትን ፍሬ ነገሮች በአጭሩ መገሇፅ አሇበት፡፡ ይህ


ካሌተገሇፀ ጥያቄው ከመጀመሪያው ወዯ ጥያቄው ፍሬ ጉዲይ ሳይገባ የጥያቄ ህጋዊ
ምክንያት የሇውም ተብል ውዴቅ ሉዯረግ ይገባሌ፡፡

በዚህም ራሱ ጠያቂው ወዯ ጉዲዩ ዲኝነት ቢገባ የሚያባክነው ጊዜ፣ ጉሌበትና ሃብት


እንዱጠብቅ ያዯርጋሌ፡፡ በላሊ በኩሌ የማንነት ጥያቅው የሚመሇከተው ክሌሌ መንግስት
በእንዱህ አይነት ጥያቄ የተነሳ ከሚያባክነው ጊዜ፣ ጉሌበትና ሃብት ተጠብቆ ጊዜውን
ጉሌበቱንና ሃብቱን በሙለ በሌማት ስራ ሊይ እንዱያውሇው ያስችሊሌ፡፡ ሁሇተኛ እንዱሁም
ጉዲዩን የሚዲኘው አካሌ የጥያቄው መሰረት የሆነ መብት የላሇ መሆኑን ከማመሌከቻው
በሚገባ መረዲት በተቻሇ ጊዜ ውዴቅ ማዴረግ ሲገባው ወዯ ዋናው ጉዲይ በመግባት ሂዯቱን
በማስቀጠሌ ከወሰዯው ጊዜ፣ ጉሌበትና የህዝብ ሃብት ብክነት መጠበቅ ይቻሊሌ፡፡

ይህ ካሌሆነ የህግ የበሊይነት ሉሰፍን አይችሌም፡፡ ዱሞክራሲያዊ አስተዲዯር አዯጋ ሊይ


ይወዯወቃሌ ዕዴገትም የሚታሰብ አይሆንም፡፡ የህግ የበሊይነት (Rule of law) የሚሰፍነው
ዜጎች፣ ቡዴኖችና ባሇስሌጣናት ህጎችን ሲያከብሩ ነው፡፡ የህጎች መከበር ግሇሰቦች ሆኑ
ቡዴኖች ሇህግ ተገዥነታቸውና በህግም ፊት እኩሌ መታየታቸውን ያረጋግጣሌ እንዱሁም
ማንም ሰው ወይም ቡዴን ከህግ ውጭ በዘፈቀዯ በባሇስሌጣኖችም በሆነ በላልች ግሇሰቦች
ወይም ቡዴኖች መንገሊታት እንዲይዯርስበት/ እንዲይዯርስባቸው ይከሊከሊሌ፡፡ ይህን
ዓሊማና ግብ መሰረት አዴርጎ ነው ፍትህ የማግኘት መብት መቃኘት ያሇበት፡፡ በዚህም
አስተሳሰብ በቀሊሌ ወጪ ጥራት ያሇው ፍትሕ የማግኘትን መብት እውን ሇማዴረግ
ይቻሊሌ፡፡

እርግጥ ነው አንዲንዴ ጊዜ ሌዩ በሆኑና በህግ መጠበቅ ባሊቸው ማንነቶችና ሌዩ ባሌሆኑ


ማንነቶች መካከሌ ያሇው መሇያየት በጣም ግሌፅ ባሇመሆኑ ወይም መሇያየቱን ባሇመረዲት
የወሌቃይት ህዝብ የአማራ ብሔርተኝነት የማንነት ጥያቄ አስከትሎሌ፡፡ ህገመንግስቱ
እንዯሚሇው በአንዴ የማንነት ዕውቅና በማግኘት የብሔሩ መብቶች የመጠቀም መብትን
የያዙት የብሔር መብቶች በህገመንግስቱ በተቀረፀሊቸው ቅርፅ ሌክ መሰረት ይተዲዯራለ፡፡
የማንነት ጥያቄ ጉዲዩችን የሚመሇከት በአሁኑ ጊዜ ስራ ሊይ የዋሇ ዝርዝር የኢትዩጵያ ሌዩ
ህግ የሇም፡፡እርግጥ ነው፤ የክሌልች ህገመንግስት በዚህ ረገዴ መብት ካጎናፀፈ ሉጠይቁ
ይችሊለ፡፡ ሇምሳላ የኦሮሞ ማህበረሰብ በአማራ ክሌሌ ውስጥ ዕውቅና ተሰጥቶት የራሱ
የብሔረሰብ ዞን ያቋቋመው በፌዳራሌ ህገመንግስት መሰረት መብት ኖሮት ሳይሆን
15
www.abyssinialaw.com

የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት ህገመንግስት በዚህ ረገዴ ዕውቅና የሰጠው በመሆኑ
ነው፡፡

ከዚህ ውጪ፤ አስቀዴሞ ዕውቅና ያገኘን ና ሌዩ ያሌሆኑ ማንነት ዕውቅና ይሰጠው ብል


በላሊ ክሌሌ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች ሉጠይቁ መብት የሊቸውም፡፡ ይህም ክርክር ቢያንስ
በአራት ህገመንግስታዊ መሰረቶች ሊይ የተመሰረተ ነው፡፡ ይኸውም፡-

የአንዴ ማህበረሰብ የብሔር ማህበረሰብ አቋም ሇማግኘት ዋና ተፈሊጊ ነገር ሌዩ


(distinctiveness) መሆኑ ነው፡፡ የኢ.ፌ.ዱ.ሪ ህገመንግስትና የክሌልች ህገመንግስት ይህን
ተፈሊጊ ነገር የያዙትንና ያሌያዙትን ማህበረሰቦች የሚሇዩ ዯንቦችን አዯራጅቷሌ፡፡ አንዴ
ማህበረሰብ ሌዩ ያሌሆነ የማንነት ጥያቄ ያቀረበ እንዯሆነ ይህ ማንነት ተፈሊጊውን ሌዩነት
የማያሟሊ በመሆኑ የማንነቱ ጥያቄ ተቀባይነት አግኝቶ ዕውቅና ሉሰጠው አይችሌም፡፡
አንዴ የማንነት ጥያቄ ሌዩነቱን ያጣ ከሆነ ከመነሻው ሉቀርብ አይችሌም፤ ከቀረበም
ተቀባይነት ሉያገኝ አይችሌም፡፡ ሇዚህም ነው ጥያቄው በፅሐፍ መቅረብ አሇበት እንዱሁም
ፅሐፉ በአንቀፅ 39/5/ ሊይ የተመሇከቱት መስፈርቶች የተሟለ መሆኑን በማሳየት መቅረብ
ይገባዋሌ ተብል በስሌጤ ህዝብ የማንነት ጥያቄ ሊይ የፌዳሬሽን ምክር ቤት የወሰነው፡፡

ሁሇተኛው ዕውቅና ይሰጠው የተባሇው ማንነት ከዚህ ቀዯም ዕውቅና ያሌተሰጠው መሆን
አሇበት፡፡ ጥያቄው አስቀዴሞ ዕውቅና ያገኘ የብሔር ማንነትን የሚመሇከት በመሆኑ
በዴጋሚ ዕውቅና ሉሰጠው የማይገባ በመሆኑ ነው፡፡ ይህንንም ከቅማንትና ከስሌጤ ጉዲዩች
እና ውሳኔዎች መመሌከት ይቻሊሌ፡፡የስሌጤና የቅማንት ብሄራዊ ማንነት ጥያቄዎችና
አወሳሰናቸው ይህንኑ ያሳያሌ፡፡ በዚህም መሰረት የስሌጤና የቅማንት ማህበረሰብ የብሔር
ማህበረሰብነት አቋም እውቅና አግኝተዋሌ፡፡የቅማንት ማህበረሰብ ሆነ የስሌጤ ምህበረሰብ
የብሔር ማህበረሰብ ዕውቅና ይሰጠን በማሇት ጥያቄ ያቀረቡት ከዚህ ጥያቄ በፊት
የቅማንት ሆነ የስሌጤ ማህበረሰብ የብሔር ማህበረሰብነት ዕውቅና ያሊገኘ በመሆኑ ነው፡፡
ከእነዚህ ሁሇት የማንነት ጥያቄዎች መገንዘብ እንዯሚቻሇው የማንነት ጥያቄ ሉኖር
የሚችሇው ሆነ ተቀባይነት የሚኖረው የተጠየቀው የብሔር ማህበረሰብ ማንነት ከዚህ ቀዯም
እውቅና ያሊገኘ እንዯሆነ ብቻ ነው፡፡ አስቀዴሞ የብሔር ማህበረሰብነት እውቅና ያገኘ
ማንነት በዴጋሚ እውቅና ይሰጠን ብል መጠየቅ ጨርሶ እንዯማይቻሌ ከህገመንግስቱ
አንቀፅ 39/5/ እና የፌዳሬሽን ምክር ቤት በስሌጤ እና በቅማንት ጉዲይ ከሰጠው ውሳኔ

16
www.abyssinialaw.com

እንዱሁም የዯቡብና የአማራ ክሌልች በቅማንትና በስሌጤ ጉዲይ ከሰጧቸው ውሳኔዎች እና


ከእነዚህ ጥያቄዎች ባህርይ መረዲት ይቻሊሌ፡፡

የብሔር መብቶች ከሰብአዊ መብቶች የሚሇዩት የብሔር መብቶች ቡዴናዊ (የቡዴን)


መብት በመሆኑ ነው፡፡ ሰብአዊ መብት ግን ግሇሰባዊ ነው፡፡ የቡዴን መብት ሲባሌ መብቱ
በአንዳ በጋራ የሚሰራበት ማሇት ነው፡፡ የህገመንግስቱ አንቀፅ 39/1/፣ /3/ እና /5/
እንዯሚያስገነዝበው በአብዛኛው በተያያዘ መሌክዓ ምዴር የሚኖሩና የብሔር ማህበረሰብ
ባህርይ የሚያሳይ እያንዲንደ የብሔር ማህበረሰብ በሰፈረው መሌክዓ ምዴር ውስጥ ራሱን
በራሱ የማስተዲዯር ሙለ መብት አሇው፡፡ እንዱሁም በፈሇገው ጊዜ ከኢትዮጵያ መነጠሌ
ከፈሇገ የሰፈረበትን መሌክዓ ምዴር ይዞ የመነጠሌ መብት አሇው፡፡ ሇዚህም ነው
የህገመንግስቱ መግቢያ #እኛ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች፣ ህዝቦች - - - የየራሳችን
መሌክዓ ምዴር አሰፋፈር የነበረንና ያሇን - - -; በማሇት የተጠቀሰው፡፡

ከዚህ በሊይ፤ በተጠቀሱት ዴንጋጌዎች መሰረት የብሔር መብቶች የዴንበር ባህርይ አሊቸው
ማሇትም በዴንበር የተወሰኑ (territorial approach to ethnic rights) ናቸው፡፡ የወሌቃይት
መሌክዓ ምዴር ውስጥ የሰፈረው ህዝብ በህገመንግስቱ አንቀፅ 39 /3//5/ እና 46/2/ መሰረት
የትግራይ ማንነት ባህርይ የሚያሣይ መሆኑ ታምኖበት ከሽግግር ዘመኑ አንስቶ እስከ
አሁን ዴረስ በትግራይ ክሌሌ ውስጥ ተከሌል የሚገን ምዴር ነው፡፡ በመሆኑም በዚህ ክሌሌ
ውስጥ የሚገኙ የአማራ ተወሊጆች በፌዳራለ ህገመንግስት ሆነ በትግራይ ህገመንግስት
መሰረት የአማራ ማንነት እውቅና ይሰጠን ብሇው የመጠየቅ ህገመንግስታዊ መብት
የሊቸውም፡፡ ዕውቅና የማግኘት መብት የላሊቸው በመሆኑ በትግራይ ክሌሌ ውስጥ
የሚገኙት የአማራ ብሔር መብቶች ሉኖሩ አይችለም፤ የሚሰጥበትም የአማራ ብሔር
መብቶች የለም፡፡

የብሄር መብቶች በብሄሩ መሌክዓ ምዴር ወይም ክሌሌ የተወሰኑ ናቸው፡፡ የብሄር የራስን
እዴሌ በራስ የመወሰን መብት እስከመገንጠሌ ሇመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ውስጥ
ዕውቅና የተሰጠው በሽግግሩ ቻርተር ነው፡፡ የብሄሮችን የራስን ዕዴሌ በራስ የመወሰን
መብት እስከ መገንጠሌ ተቋማዊ ሇማዴረግ ሲባሌ በሽግግር ጊዜ በወጣው አዋጅ ቁጥር
7/1992 አማካኝነት ብሄሮች የየራሳቸውን ክሌሌ በሰፈሩበት መሌክዓ ምዴር ወሰን ውስጥ
ሉመሰርቱ እንዯሚችለ ተዯንግ¹ሌ፡፡ ይህም ማሇት ክሌልች የሚዯራዯሩት በዋናነት
በማንነት ሊይ ነው ማሇት ነው፡፡ የኢ.ፌ.ዱ.ሪ ህገመንግስትም ከቻርተሩ ጋር ተመሳሳይ
17
www.abyssinialaw.com

የሆነ አቋም ይዟሌ፡፡ የኢትዩጵያ ፌዳራሉዝም ብሄር ተኮር ፌዳራሉዝም ነው የሚባሇውም


ክሌልች የሚዯራጁት በማንነት ሊይ በመሆኑ ነው፡፡ ይኸውም በህገመንግስቱ አንቀፅ 47/1/
እና 47/2/ ሊይ ተመሌክቷሌ፡፡አንቀፅ 47/1/ ዘጠኝ ክሌልች የጠቀሰ ሲሆን እነዚህም
ትግራይ፣ አማራ፣ ኦሮሚያ፣ አፋር፣ ሶማላ፣ ቤኒሻንጉሌ ጉሙዝ፣ የዯቡብ ብሔሮች
ብሔረሰቦች፣ የሀረሪ ሕዝብ ክሌሌ እና የጋምቤሊ ክሌሌ ናቸው፡፡ የክሌልች ስያሜ ስሇ
ክሌልች የብሔር ስብጥር ከወዱሁ ይጠቅሳሌ፡፡

አንቀፅ 47/1/፣ /2/፣ /3/፣ /4/፣ /6/ እና /9/ እንዯሚያሳዩት ትግራይ፣ አፋር፣ አማራ፣ ኦሮሞ፣
ሶማላ እና ሏረሪ ህዝቦች የየራሳቸው ክሌሌ አሊቸው፡፡ ትግራዊያን የትግራይ ብሄር
መብቶች በትግራይ ክሌሌ ውስጥ ይጠቀማለ፣ አፋሮች ዯግሞ በአፋር ክሌሌ ውስጥ
ያከናውናለ፣ አማራዎች ዯግሞ በአማራ ክሌሌ ውስጥ ይሰሩበታሌ፣ ኦሮሞዎችም እንዱሁ
በኦሮሞ ክሌሌ ውስጥ ይሰሩበታሌ፣ ሱማላዎችም በተመሳሳይ በሱማላ ክሌሌ ውስጥ
እንዱሁም ሏረሪዎች በሏረሪ ክሌሌ ውስጥ ብሔራዊ መብቶቻቸውን ያራምዲለ፡፡

ህገመንግስቱ የብሄር መብቶች ክሌሌ በመመስረት በበሇጠ የሚጠበቁበትን ዘዳ ነዴፏሌ፡፡


ይህንንም ከህገመንግስቱ አንቀፅ 47/1/ ሊይ መረዲት ይቻሊሌ፡፡ ይኸውም ዴንጋጌ ክሌሌ
ያሌመሰረቱ ብሔሮች በማናቸውም ጊዜ ከፈሇጉ ክሌሌ የማቋቋም መብት እንዲሊቸው
ዯንግ¹ሌ፡፡ ይህን ዴንጋጌ ከመገንጠሌ መብትና ራስን በራስ ከማስተዲዯር መብት ጋር
በጋራ ስንመረምረው ማንኛውም ዕውቅና የተሰጠው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰብ ወይም
ህዝብ በኢትዩጵያ ስር የራሱን ክሌሌ በሰፈረበት መክዓ ምዴር የማቋቋም መብት
እንዱሁም የሰፈረበትን መሌክዓ ምዴር እንዯያዘ የመገንጠሌ መብት እንዲሇው መገንዘብ
የሚቻሌ ይሆናሌ፡፡ በዚህም ብሔሩ የሰፈረበት መክዓ ምዴር ወይም ብሔሩ ከመሰረተው
ወይም ካሇው ክሌሌ ወሰን ጋር በጥብቅ የተቆራኙ ናቸው፡፡

አንቀፅ 39 ስሇ ቋንቋ፣ ባህሌ እና ራስን በራስ ስሇማስተዲዯር መብቶች ዯንግ¹ሌ፡፡ እነዚህ


መብቶች የብሄር የራሱን ዕዴሌ በራሱ የመወሰን መብቱ አካሌ ናቸው፡፡ የኢ.ፌ.ዱ.ሪ ህገ
መንግስት እነዚህ የራስን ዕዴሌ በራስ የመወሰን መብት አካሌ የሆኑ መብቶች በዴንበር
ወሰን ዘዳ (territorial approach mechanism) ተግባራዊ እንዱዯረግ ይፈሇጋሌ፡፡ ይሁንና
አንቀፅ 39 በተጨማሪ የብሄር ቡዴኖች በክሌሌ እና በፌዳራሌ አስተዲዯሮች ውስጥ
ሚዛናዊ ውክሌና የማግኘት መብት እንዲሊቸውና ይህም መብት የብሔር የራሱ በራሱ
የማስተዲዯር ሙለ መብት አካሌ መሆኑን ዯንግ¹ሌ፡፡ ይህ ሚዛናዊ ውክሌና የብሔር
18
www.abyssinialaw.com

ማህበረሰቦች በክሌሌና በፌዳራሌ አስተዲዯሮች ውሳኔዎች ውስጥ ጥቅማቸውን ሇማስጠበቅ


እንዱሁም በብሔር ማህበረሰቦች መካከሌ አንዴነትን ሇማጠናከር ዕዴሌን ይፈጥራሌ፡፡

የኢ.ፌ.ዱ.ሪ ህገ መንግስት የውክሌና ዋስትናን በተመሇከተ የያዘው ጥቂት ዴንጋጌዎች


ብቻ ነው፡፡ የፌዳራለ መንግስት ምክር ቤቶች ሁሇት ሲሆኑ እነዚህም የህዝብ ተወካዩች
ምክር ቤትና የፌዳሬሽን ምክር ቤት ናቸው፡፡ የህዝብ ተወካዩች ምክር ቤት አባሊት
የመሊው የኢትዩጵያ ህዝብ ተወካዩች ሲሆኑ እነሱም የሚመረጡት በየአምስት ዓመቱ ሆኖ
ሁለ አቀፍ፣ ነፃ፣ ቀጥተኛ፣ ትክክሇኛ ሆነና ዴምፅ ሚስጢር ሚሰጥበት ስርዓት ነው፡፡ በላሊ
በኩሌ የፌዳሬሽን ምክር ቤት አባሊት የኢትዩጵያ የብሔር ማህበረሰቦች ተወካዩች ስብስብ
ናቸው፡፡ እያንዲንደ የኢትዮጵያና የብሔር ማህበረሰብ ቢያንስ በፌዳሬሽን ምክር ቤት
ውስጥ አንዴ ተወካይ ይኖረዋሌ፡፡ በተጨማሪም የብሔር ማህበረሰቡ አንዴ ሚሉዩን ህዝብ
አንዴ ተጨማሪ ወኪሌ ይኖረዋሌ፡፡

በአሁኑ ሰዓት የፌዳሬሽን ምክር ቤት አባሊት 112 ሲሆኑ እነዚህ አባሊት 69 የተሇያዩ
የኢትዮጵያ የብሔር ማህበረሰቦችን የወከለ ናቸው፡፡ የፌዳሬሽን ምክር ቤት አባሊት
በክሌሌ ምክር ቤት ይመረጣለ ወይም የክሌሌ ምክር ቤቱ የብሔር ማህበረሰቡ በፌዳሬሽን
ምክር ቤት ተወካዩች በቀጥታ በህዝቡ እንዱመረጡ ከወሰነ በፌዳሬሽን ምክር ቤት
የብሔር ማህበረሰቡ ተወካዩች በብሔር ማህበረሰቡ በቀጥታ ይመረጣለ፡፡ እስከ አሁን
የፌዳሬሽን ምክር ቤት አባሊት በክሌሌ ምክር ቤት የሚመረጡበት አሰራር የሰፈረና አንዴ
ጊዜ ከሌሌ እስከአሁን የብሄር ማህበረሰቡ የፌዳሬሽን ምክር ቤት በብሄር ማህበረሰቡ
እንዱመረጡ የወሰነበትና ያዯረገበት ሁኔታ የሇም፡፡

እዚህ ሊይ እስከአሁን የፌዳሬሽን ምክር ቤት አባሊት ስብስብ ዝርዝርን


ስንመረምረው የብሔራዊ ሌዩነት ዴንበራዊ አቋም ወይም ዘዳ ሃይሌ መሌሶ ይመጣሌ፡፡
የብሔር ማህበረሰቦችን ከተወሰነ መሌክዓ ምዴር ጋር የተቆሊሇፈ ወይም የተቆራኘ በመሆኑ
በብሄር ማህበረሰብና በግዛት መካከሌ ማህበር (ህብረት) አሇ፡፡ ስሇዚህ የእያንዲንደ
የኢትዮጵያ የብሔር ማህበረሰብ የፌዳሬሽን ምክር ቤት ተወካይ የብሔር ማህበረሰቡ
ከሰፈረበት መሌክዓ ምዴር የሚመረጡ መሆኑ አመክዩአዊ ነው፡፡ ነገሩን በምሳላ ሇማሳየት
ያህሌ የአማራ ብሄረሰብ የራሱ የሆነ ክሌሌ ያቋቋመ በመሆኑ የአማራ ብሔረሰብ
የፌዳሬሽን ምክር ቤት ተወካዩች በክሌለ ምክር ቤት የሚመረጡት ከአማራ ክሌሌ ነው፡፡
የፌዳሬሽን ምክር ቤት አባሊት ዝርዝር እንዯሚያሳየው ሁለም 114 የአማራ ብሔር
19
www.abyssinialaw.com

ማህበረሰብ ተወካዩች የተመረጡት ከአማራ ብሔራዊ ክሌሌ ነው፡፡ ብዙ የአማራ ብሔር


ማህበረሰብ ተወሊጆች ከአማራ ክሌሌ ውጪ እንዯሚኖሩ ይታወቃለ ሇምሳላ በኦሮሚያ
ክሌሌ ውስጥ ይኖራለ፡፡ ይሁንና የኦሮሚያ ክሌሌ በኦሮሚያ ክሌሌ ውስጥ የሚኖሩ የአማራ
ብሔር ተወሊጆችን በፌዳሬሽን ምክር ቤት የሚወከለ ሰዎች ሌኮ አያውቅም፡፡ በመሆኑም
በኦሮሚያ ክሌሌ የሚኖሩ የአማራ ተወሊጆች በፌዳሬሽን ምክር ቤት የሚወከለት በአማራ
ክሌሌ ምክር ቤት በተመረጡ የአማራ ተወካዩች ነው፡፡ ኦሮሞ ብሄር ማህበረሰብም
ተመሳሳይ ነው፡፡ በፌዳሬሽን ምክር ቤት 20 የኦሮሞ ብሄር ተወካዩች ያለ ሲሆን ከነዚህ
ውስጥ አስራ ዘጠኙ በኦሮሚያ ክሌሌ ምክር ቤት የተመረጡ ናቸው፡፡ አንዯኛው የኦሮሞ
ብሄር ተወካይ ዯግሞ በአማራ ክሌሌ ምክር ቤት የተመረጠ ነው፡፡ አንዴ የኦሮሞ ተወካይ
በአማራ ክሌሌ ምክር ቤት መመረጡ ከብሔራዊ ሌዩነት የዴንበር ወሰንተኝነት ዘዳ/አቋም
ማፈንገጥ አይዯም፡፡ ይሌቁንም ይህንኑ ዘዳ/አቋም የሚያጠናክር ነው፡፡ የኦሮሞ ብሔር
ማህበረሰብ የራሱ ክሌሌ ብቻ ያሇው ሳይሆን የኦሮሞ ብሄር በአማራ ክሌሌ ውስጥ የራሱ
የሆነ የብሔረሰብ አስተዲዯር ዞን አሇው፡፡ ይህም ማሇት ኦሮሞ የራሱን እዴሌ በራሱ
የመወሰን መብቱን በኦሮሚያ ክሌሌ እና በአማራ ክሌሌ ኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዲዯር ዞን
ውስጥ የመጠቀም መብት አሇው ማሇት ነው፡፡ የብሄር ማህበረሰብ በፌዳሬሽን ምክር ቤት
የሚወከሇው በብሄሩ መሌክዓ ምዴር ወሰን መስፈርት መሆኑን በክሌሌ መንግስታት
(አስተዲዯር) ዯረጃም ይገኛሌ፡፡ በአጠቃሊይ ከዚህ በሊይ በተመሇከትናቸው የብሔራዊ
ሌዩነት ህገመንግስታዊ ማዕቀፎች በሙለ መሌክዓ ምዴራዊ አቋም (ዘዳ) ሊይ የተመሰረቱ
መሆናቸውን በግሌፅ መገንዘብ ይቻሊሌ፡፡

በጠቅሊሊው ብሔራዊ ማንነት ጥያቄ ዯንቦች ቢያንስ ሁሇት ጠቅሊሊ (general)


መሇኪያዎች እንዱሟለ ይጠይቃለ፡፡ የማንነት ጥያቄ መሇኪያዎች ውስጥ አንዯኛው ጥያቄ
አቅራቢው አካሌ ሇጥያቄው ምክንያት የሚሆን መብት ሉኖረው ይገባሌ፡፡ ምክንያቱም
ጥያቄው የመብት ማስከበር ጥያቄ በመሆኑ የሚከበርሇት መብት ሉኖረው ግዴ ይሊሌ፡፡
መብት (right) ማሇት ዯግሞ የህግ ጥበቃ የተዯረገሇት ጥቅም (legal right) ማሇት ነው
(አንቀፅ ህገመንግስት 39/5/) ፡፡ዕውቅና ይሰጠው የተባሇው ብሔራዊ ማንነት በዝህ ጠቅሊሊ
(general) መሇኪያ ስነጠር ሌዩነት(distinctiveness) ካሳየ ዕውቅና ይሰጠዋሌ ፡፡
ሁሇተኛው መሇኪያ ዯግሞ ዕውቅና ይሰጠው የተባሇው ብሔራዊ ማንነት ከዚህ ቀዯም
ዕውቅና ያሌተሰጠው መሆን አሇበት፡፡ ጥያቄው አስቀዴሞ ዕውቅና ያገኘ የብሔር ማንነትን

20
www.abyssinialaw.com

የሚመሇከት በመሆኑ በዴጋሚ ዕውቅና ሉሰጠው የማይገባ በመሆኑ ነው፡፡ ይህንንም


ከቅማንትና ከስሌጤ ጉዲዩች እና ውሳኔዎች መመሌከት ይቻሊሌ፡፡

1.2 ስሇ ብሄር ማንነት ዕውቅና ውጤት


አንዴ ማህበረሰብ በህገመንግስቱ የተጠቀሱትን የብሔር መብቶች ሌጠቀም ወይም በስራ
ሊይ ይዋሌሌኝ ብል ከመጠየቁ በፊት የማህበረሰቡ ሌዩነት ዕውቅና እንዱያገኝ ማዴረግ
በቅዴሚያ ይገባዋሌ፡፡ ምክንያቱም በህገመንግስቱ ከአንቀፅ 39/1/ እስከ 39/4/ የተጠቀሱት
መብቶች ባሇቤት የብሔር ማህበረሰብ በመሆኑ ነው፡፡ በእነዚህ የብሔር ማህበረሰቦች
መጠቀም ሲችለ የብሔር ማህበረሰብ ዕውቅና ያሊቸው ማህበረሰቦች ዯግሞ በእነዚህ
የብሔር መብቶች ጨርሶ ሉጠቀሙ አይችለም፡፡
ስሇሆነም በኢትዩጵያ ውስጥ አንዴን ማህበረሰብ በብሔር መብቶች ከመጠቀሙ በፊት
ብሔራዊ ሌዩነቱን ዕውቅና እንዱያሰጥ የሚያዝ ህግ አሇ፡፡ ይኸውም በህገመንግስቱ አንቀፅ
39/5/ ነው፡፡ እንዯሁም በአዋጅ ቀትር 251/1993 አንቀፅ 19 ሊይ ተመሌክተሌ፡፡ከዚህም
በሊይ፤ የፌዳሬሽን ምክር ቤት በስሌጤ ህዝብ የማንነት ጥያቄ ሊይም
ተወሰነሌ፡፡የብሔራዊ ሌዩነት ዕውቅና ማግኘት የሚያስከትሇውን ህጋዊ ውጤት የሚናገር
ሕግ ያሇ በመሆኑ ዕውቅና ማግኘቱ ሕጋዊ ውጤትን ያስከትሊሌ፡፡ በመሆኑም ዕውቅና
ማግኘት የሚሰጠው ህጋዊ አገሌግልት አሇ፡፡ ሆኖም ዕውቅና ማግኘቱ የሚያስከትሇውን
ህጋዊ ውጤት በመወሰን ረገዴ ሉኖር የሚችሇውን ችግር የሚመሇከታቸው የክሌሌና
የፌዳራሌ አስተዲዯሮች ሉመሇከቱት የሚያስፈሌግ ይመስሊሌ፡፡ በዚህም የህጋዊ ውጤቱን
ወሰን አመሇሸጋ በሆነ ዘዳ አስቀዴሞ ሇመፍታት የሚቻሌበትን ሁኔታ መፍጠር የሚቻሌ
ይመስሊሌ፡፡

አንዴ ዕውቅና ያገኘ ሌዩነት የሚያስከትሇው ህጋዊ ውጤት የህብረት (የጋራ) የብሄር
መብቶችን ነው፡፡ ብሔራዊ ሌዩነቱ ዕውቅና ማግኘቱ የሚያስከትሇው ህጋዊ ውጤት አንዴ
የጋራ የብሔር ማህበረሰብን መብቶች ነው፡፡ ዕውቅናውም የሚያስከትሇው ህጋዊ ውጤት
በመሌክዓ ምዴራዊ ወሰን ይኖረዋሌ፡፡ ወሰኑም ዕውቅና ያገኘው የብሄር ማህበረሰብ
የሰፈረበት መሌክዓ ምዴር ነው፡፡ እንዱሁም የማንነት ጥያቄ ዕውቅና ማግኘቱ ዕውቅና
ያገኘው ማህበረሰብ የክሌሌ ወሰን አከሊሇሌ ሇውጥ ጥያቄ የማቅረብ መብትን
አያስከትሌም፡፡ ይህንንም ከአንቀፅ 48 አወቃቀር፣ ዴንጋጌ እንዱሁም ከአንቀፅ 39 በሚገባ
መረዲት የሚቻሌ ይመስሊሌ፡፡

21
www.abyssinialaw.com

2.የክሌልች ወሰን ሇውጥ ጥያቄ

2.1 የክሌልች ወሰን ሇውጥ ጥያቄ ባህርይና ጥያቄውን የማቅረብ መብት


የክሌልች ወሰን ሇውጥጥያቄ ምንዴ ነው? ጥያቄውን የማንሳት መብት ያሇው ማን ነው?
ህጉስ እንዳት ነው የሚጠበቀው? የዚህ ክፍሌ ዓሊማ እነዚህን ጥያቄዎችና ተያያዥ
ጉዲዮችን የሚመሇከቱትን ህገመንግታዊና ላልች የበታች ህጎች በመመርመር (በመዲሰስ)
ምሊሽ መስጠት ነው፡፡

የዚህ ጥያቄ (አቤቱታ) መሰረትና ምንጭ በህገመንግስቱና በአዋጅ ቁጥር 251/1993 ሊይ


ተዯንግ¹ሌ፡፡ ህገ መንግስቱ በአንቀፅ 48/2/ ሊይ ክሌልች የክሌሌ ወሰን ሇውጥ ጥያቄ
(አቤቱታ) የማቅረብ መብት እንዲሊቸው ዯንግ¹ሌ፡፡ እርግጥ ነው የዚህ ዴንጋጌ መሰረት
የህገመንግስቱ አንቀፅ 39/1/ እና /3/ እንዱሁም 46/2/ መሆናቸውን መረዲት ከባዴ
አይዯሇም፡፡ አዋጅ ቁጥር 251/1993 ዯግሞ በአንቀፅ 27፣ 28፣ 29፣ 30 እና 31 ሊይ ከዚህ
በሊይ የተዯነገጉትን ህገመንግስታዊ መርሆዎችን ገቢራዊ ሇማዴረግ የሚያስችለ የተባለ
ዝርዝር ጉዲዮች ዯንግ¹ሌ፡፡

በህገመንግስቱ አንቀፅ 39/1/ /3/ የተጠቀሰው እያንዲንደ ብሄር በሰፈረበት መሌክዓ


ምዴር ውስጥ የራስን ዕዴሌ በራስ የመወሰን እስከ መንጠሌ መብቱ ተግባራዊ ሇማዴረግ
እና ተቋማዊ ቅርፅ ሇመስጠት ብሔሩ የሰፈረበት መሌክዓ ምዴር በክሌሌ ዯረጃ ማካሇሌ
ያስፈሌጋሌ፡፡ በህገመንግስቱ ቃሇ ጉባኤ ሊይ እንዯተመሇከተው ሇዘመናት በሃገሪቱ
የዯረሰው የህዝቦች አመፅ የሚያመሊክተው ብሔር፣ ብርሔረሰቦች ራሳቸውን በራሳቸው
ሇማስተዲዯር ባሊቸው ፍሊጎት ያዯረጉት የመብት ማስከበር እንቅስቃሴ በመሆኑ ይህን
ግምት ውስጥ በማስገባት በቋንቋ፣ በባህሌ እና በስነሌቦና አመሇካከት ቀረቤታ ያሊቸውን
በአንዴ ክሌሌ ስር እንዱሆኑ ማዴረግ ያስፈሌጋሌ በሚሌ አስተሳሰብ መሰረት የክሌሌ
አከሊሇሌ በዋናነት በማንነት ሊይ እንዱመሰረት ተዯር¹ሌ፡፡ በዚህ የተነሳ በቅዴሚያ
በህገመንግስቱ አንቀፅ 39(3)(5) እና 46(2) መሰረት የክሌልች ወሰን ይካሇሊሌ፡፡ ከዚህ
በኃሊ የክሌልች ውስጥ ሇውስጥ ጥያቄ በተነሳበት ጊዜ በህገመንግስቱ አንቀፅ 48/2/ መሰረት
ጥያቄው ምሊሽ ያገኛሌ፡፡

የክሌልች ወሰን ሇውጥ ጥያቄ (አቤቱታ) አግባብነት ያሊቸው ህጎች ሁሇት ናቸው፡፡
አንዯኛው በህገመንግስቱ አንቀፅ 488() የተዯነገገው ሲሆን ሁሇተኛው ዯግሞ በአዋጅ ቁጥር

22
www.abyssinialaw.com

251/1993 አንቀፅ ከአንቀፅ 23 -31 ዴረስ የተዯነገጉት ናቸው፡፡ እነዚህም የክሌልች ወሰን
ሇውጥ ጥያቄ (አቤቱታ) ጥያቄ ህጋዊ መሰረት ምንጭ ናቸው፡፡ በፌዳራለ ህገመንግስት
አንቀፅ 48/2/ የሚዯነግገው በአጎራባች ክሌልች መካከሌ የሚነሳ የወሰን ክርክር
ስሇሚፈታበት ዱሞክራሲያዊ መንገዴ ነው፡፡ በክሌልች መካከሌ የወሰን ሇውጥ ጥያቄ
በተነሳበት ጊዜ ጥያቄው በቅዴሚያ መፍትሔ የሚሰጠው የሚመሇከታቸው ክሌልች
በሚያዯርጉት ስምምነት እንዯሆነ በህገመንግስቱ አንቀፅ 48/2/ ሊይ ተዯንግ¹ሌ፡፡ እንዱሁም
በአዋጅ ቁጥር 251/1993 አንቀፅ 23 ፤24 ፤25 እና ከ27 እስከ 31 ዴረስ ተዯንግጎ
ይገኛሌ፡፡

እነዚህ ጉዲዩ የሚመሇከታቸው ክሌልች በጥያቄው አፈታት ሊይ መስማማት ካሌቻለ


አንደ ወይም ሁሇቱ ጉዲዩ የሚመሇከታቸው ክሌልች ጉዲዩን ሇፌዳሬሽን ም/ቤት ዘንዴ
በማቅረብ መፍትሔ ሉሹ ይችሊለ፡፡ እዚህ ሊይ የክሌልች ወሰን ጥያቄ ሉያነሳ (ሉያቀርብ)
የሚችሇው ማን ነው? የሚሇውን አግባብነት ካሊቸው የህግ ዴንጋጌዎች አኳያ በጥሞና
መመርመር የሚያስፈሌግ ይመስሊሌ፡፡

የህገመንግስቱ አንቀፅ 48/1/ እንዱህ ይሊሌ፡- ‹‹የክሌልችን ወሰን በሚመሇከት ጥያቄ


የተነሳ እንዯሆነ ጉዲዩ በሚመሇከታቻዉ ክሌልች ስምምነት ይፈጸማሌ፡፡ የሚመሇከታቸዉ
ክሌልች መስማማት ካሌቻለ የፌዳሬሽኑ ም/ቤት የህዝብን አሰፋፈርና ፍሊጎት በማዴረግ
ይወስናሌ››፡፡ እንዱሁም አንቀፅ 48/2/ ዯግሞ በአንቀጽ 48(1) መሰረት ሇፌዳሬሽን ም/ቤቱ
የቀረበዉ ጉዲይ ከሁሇት አመት ባሌበሇጠ ጊዜ ዉስጥ በፌዳሬሽኑ ም/ቤቱ የመጨረሻ
ዉሳኔ ይሰጥበታሌ በማሇት ዯንግጓሌ፡፡.የእነዚህ ዴንጋጌዎች ቋንቋ (language or wording)
የሚያሳየው የክሌልች ወሰን ጥያቄ (ክርክር) የማቅረብ መብት ያሊቸው ክሌልች
መሆናቸውን መረዲት የሚቻሌ ይመስሊሌ፡፡ እንዱሁም የእነዚህ ዴንጋጌዎች
አወቃቀር(structure of the provisions) እንዯሚያስግነዝበው የክሌልች ወሰን ጥያቄ
(ክርክር) የማቅረብ መብት ያሊቸው ክሌልች መሆናቸውን መረዲት የሚቻሌ ይመስሊሌ፡፡
ይህንን በሚያጠናክር መሌኩ ጥቅምት 18 ቀን 1987 ዓ.ም በተወካዮች ምክር ቤት
የፀዯቀው የህገመንግስት ረቂቅ አጭር ማብራሪያ የወሰን ክርክር ጥያቄ የማቅረብ መብት
ያሊቸው ክሌልች መሆናቸውን ገሌፃሌ፡፡

ከዚህም በሊይ፤ አንቀፅ 48 የተዋቀረው በህገመንግስቱ ምዕራፍ አራት ውስጥ ሲሆን የዚህ
ምዕራፍ አርዕስት የመንግስት አወቃቀር ይሊሌ፡፡ የህገመንግስቱ ምዕራፍ አራት ከአንቀፅ
23
www.abyssinialaw.com

45 እስከ 49 ዴረስ የተዯነገጉትን ዴንጋጌዎች የሚያቅፍ ሲሆን እነዚህም ዴንጋጌዎች ስሇ


ስርዓተ መንግስት (አንቀፅ 45)፣ ስሇ ፌዳራሌ ክሌልች (አንቀፅ 46)፣ ስሇ ፌዳራሌ
መንግስት (አንቀፅ 47)፣ ስሇ አከሊሇሌ ሇውጦች (አንቀፅ 48) እና ስሇ ርእሰ ከተማ (አንቀፅ
49) የሚዯነግጉት ናቸው፡፡ በዚህ አወቃቀር መሰረትም የዴንበር ወዝግብ ጥያቄ ተነሳ
የሚባሇው የፌዳራለ መንግስት አካሌ የሆነ ክሌሌ የክሌሌ ወሰን ጥያቄ ባነሳ ጊዜ ነው፡፡
የዴንበር ይገባኛሌ ጥያቄ ካሇ አግባብ ባሇው መንገዴ በህገ መንግስቱ የተቀመጠውን
የመፍትሔ አሰጣጥ ስነ ስርዓት ተከትል መጠየቅ ይገባሌ፡፡

ከዚህ ባሻገር፡ በአዋጅ ቁጥር 251/1993 አንቀፅ 27 ሊይ እንዯተመሇከተው የክሌልች ወሰን


ክርክር ሉኖር የሚችሇው በክሌልች መካከሌ እንዯሆነ ተመሌክቷሌ፡፡እዚህ ሊይ ሌምደንም
መመሌከት አስፈሊጊ ይመስሊሌ፡፡ እነዚህም ጉዲዩች አንዴ በአንዴ ብንመሇከት የክርክሩ
አካሌ የነበሩት ክሌልች መሆናቸውን መገንዘብ እንችሊሇን፡፡ በመሆኑም በትግራይ
ወሌቃይት ውስጥ የሚኖሩ አማራዎች በህገመንግስቱ አንቀፅ 48/2/ የተቀመጠውን
የክሌልች ዴንበር (ወሰን) ሇውጥ ጥያቄ የማቅረብ መብት የሊቸውም፡፡የአዋጅ ቁጥር
251/1993 በክፍሌ አራት ውስጥ በክሌልች መካከሌ ወይም በክሌሌና በፌዳራሌ መንግስት
መካከሌ የሚፈጠር አሇመግባባት ስሇሚፈታበት ሁኔታ ተዯንግ¹ሌ፡፡ በጠቅሊሊው ክፍሌ
አራት ስር የተዯነገገው በክሌልች ወይም በፌዳራሌ መንግስትና በክሌሌ መካከሌ
በሚፈጠሩ አሇመግባባቶች አፈታት ረገዴ መሆኑን ከአዋጁ አንቀፅ 23፣ 24፣ 25 እና 26
ዴንጋጌዎች መገንዘብ ይቻሊሌ፡፡ አዋጁ ከአንቀፅ 27 እስከ 31 ዴረስ ዯግሞ የዴንበር
ውዝግብ ስሇሚፈታበት አግባብ ዯንግ¹ሌ፡፡ ከእነዚህ ዴንጋጌዎች መገንዘብ እንዯሚቻሇው
የክሌልች ዴንበር ወሰን ጥያቄ የማቅረብ መብት ያሊቸው ክሌልች ናቸው፡፡

ከዚህ ባሻገር፤ ክርክሬን የሚያጠናክር ላሊ መከራከሪያ ሊቅርብ፡፡ የፌዳራሌ ህገመንግስቱ


አንቀፅ 50/3/ እንዯሚያስገነዝበው የክሌሌ ከፍተኛ የስሌጣን አካሌ የክሌለ ምክር ቤት
ነው፡፡ እንዱሁም ተጠሪነቱም ሇወከሇው ክሌሌ ህዝብ ነው፡፡ የክሌሌ ስሌጣን የሚያዘው
በክሌለ ህዝብ ዱሞክራሲያዊና ቀጥተኛ ምርጫ ነው፡፡ ዱሞክራሲ የህዝብ መንግስት ነው፡፡
በዱሞክራሲ ህዝቡ የሚተዲዯርበትን ህግ የራሱ ወኪልች በግሌፅና በሙለ ነፃነት
ተወያይተው የሚያወጡት ነው፡፡ በዚህ መሰረት የክሌሌ መንግስት ማሇት የክሌለን ህዝብ
መሰረታዊ አቋሞች፣ አንዴነትና ነፃነት ከጣሌቃ ገብ የሚከሊከሌ፣ የክሌለን ህዝብ ዯህንነት፣
አንዴነትና መሻሻሌ የሚመራ፣ ህዝቡ ከውስጥ እርስ በራሱ ያሇውን ግንኙነት፣ መብትና

24
www.abyssinialaw.com

ግዳታ በህጋዊነት መርህ እየወሰነ የስሌጣን ባሇአዯራ ሆኖ የሚያስተዲዴር ተቋም ነው፡፡


በአጠቃሊይ የክሌለ ህዝብ በማናቸውም መንገዴ ወኪሌ ነው፡፡ በመሆኑም በአማራ ክሌሌ
የሚኖር የአማራ የብሔር ማህበረሰብ የክሌሌ ወሰን ጥያቄ ካሇው ጥያቄው በመንግስቱ
አማካኝነት ሉቀርብ ይገባሌ፡፡

በአጠቃሊይ ጉዲዩ የክሌልች ወሰንን የተመሇከተ በመሆኑ የወሰን ክርክር ሉቀርብ


የሚችሇው በክሌልች አማካኝነት ብቻ ነው፡፡ ስሇሆነም የወሌቃይት ነዋሪ የሆኑ የተወሰኑ
ሰዎች የአማራ ብሔር አባሊት ነን በሚሌ የክሌልች ወሰን ሇውጥ ጥያቄ ሇማቅረብ መብቱ
የሊቸውም፡፡

2.2 የክሌልች ወሰን ሇውጥ ጥያቄ (የዴንበር ዉዝግብ) የሚፈታበት መንገዴ


የክሌልች ወሰን ሇውጥ ጥያቄ የሚፈታበት መንገዴ አምስት ናቸው፡፡ እነዚህም፡-
አንዯኛው ዓይነት መንገዴ በአዋጅ ቁጥር 251/1993 አንቀፅ 28/1/ ሊይ ተዯንግ¹ሌ፡፡
ይኸውም ምክር ቤት የህዝብን አሰፋፈር በማጥናት አከባቢው ወዯ የትኛው ክሌሌ መካሇሌ
እንዲሇበት ሇመወሰን ሚያስችሌ በቂ መረጃ እንዲሇው ካመነ በዚያው መሰረት ይወሰናሌ፡፡
በአዋጁ አንቀፅ 2/3/ እና 28/1/ መሰረት በዚህ ረገዴ የመወሰን ስሌጣን ያሇው የፌዳሬሽን
ምክር ቤት ነው፡፡ ክሌልች እንዱህ አይነት ጥያቄን ተቀብሇው የማስተናገዴ ስሌጣን
የሊቸውም፡፡ ምክንያቱም ማንም ሰው ወይም መንግስት በራሱ ጉዲይ ሊይ መወሰን
አይገባውም ከሚሌ መርህ ነው፡፡

ሁሇተኛው ዓይነት መንገዴ ዯግሞ ህዝበ ውሳኔ ነው፡፡ የአዋጁ አንቀፅ 28/2/
እንዯሚያስገነዝበው የፌዳሬሽን ምክር ቤት ያሇህዝበ ውሳኔ የህዝቡን አሰፋፈር በማጥናት
አከራካሪው አከባቢ ወዳት መካሇሌ እንዲሇበት ሇመወሰን የማይችሌ መሆኑን ካመነ
የህዝቡን ፍሊጎት መጠየቅ ይኖርበታሌ፡፡እዚህ ሊይ የህዝብ ትርጉም ምንዴን ነው?
(የሚመሇከተው ህዝብ ማን ነው?) የሚሇውን መመርመር ያስፈሌጋሌ፡፡ የፌዳራለ ህገ
መንግስት አንቀፅ 48/2/ እንዯሚያስግነዝበው ክሌልች በዴንበር ውዝግቡ ረገዴ መስማማት
ካሌቻለ የፌዳሬሽን ምክር ቤት የዴንበር ውዝግቡን (የዴንበር የአከሊሇሌ ሇውጥ ጉዲዩን)
የህዝብን አሰፋፈርና ፍሊጎት መሰረት በማዴረግ ይወሰናሌ፡፡ ህዝብ ማሇት ምን ማሇት
ነው? የሚሇውን ነጥብ ከህገ መንግስቱ አንቀፅ 48/2/ አኳያ መመርመር ያስፈሌጋሌ፡፡

25
www.abyssinialaw.com

እንዱሁም የፌዳራለ ህገ መንግስት አንቀፅ 48/2/ ከህገመንግስቱ አንቀፅ 39/5/ ጋር


ተጣምሮ ሉመዘን ይገባሌ፡፡

ብሔር፣ ብሔረሰብ ወይም ህዝብ ምን ማሇት እንዯሆነ የህገ መንግስቱ አንቀፅ 39/5/
ትር¹ሜ ሰጥቷሌ፡፡በአዋጅ ቁጥር 251/1993 አንቀፅ 2/5/ ሊይም ብሔር፣ ብሔረሰብ ወይም
ህዝብ ምን ማሇት እንዯሆነ ትር¹ሜ ተሰጥቷሌ፡፡ በህገ መንግስቱ አንቀፅ 46/2/
እንዯሚዯነግገው ክሌልች ከሚዋቀሩባቸው መስፈርቶች አንደ፤ የሕዝብ ፈቃዴ ነው፡፡
የሕዝብ ፈቃዴ /ፍሊጎት/ ምንዴን ነው? የየትኛው ህዝብ ፈቃዴ ነው በመስፈርትነት
የሚወሰዯው? የህዝብ ትርጉም ምንዴነው? በአንቀፅ 46/2/ እና በአንቀፅ 39/5/ መካከሌ
የህዝብ ትርጉም ሌዩነት አሇ ወይ? በብሔር፣ በብሔረሰብ ወይም በህዝብ መካከሌ
የትርጉም ሌዩነት አሇ ወይ? የህዝብ ፈቃዴና የህዝብ ፍሊጎት ይሇያያለ ወይ? ዴንጋጌው
ህዝብ የሚሇውን ቃሌ የተጠቀመበትን አግባብ ሇመረዲት ምናሌባት የዚህን ዴንጋጌ
የእግሉዘኛው ቅጂ አብሮ ማየት ሳያስፈሌግ የማይቀር በመሆኑ እንመሌከተው፡፡ የዚሁ
ዴንጋጌ የእንግሉዘኛው ቅጂ - - - the content of the people concerned; በማሇት
ይጠቅሳሌ፡፡ እንዱሁም አንቀፅ 48/2/ ዯግሞ በተመሳሳይ #የሕዝብ ፍሊጎት; በማሇት
ዯንግ¹ሌ፡፡ የዚሁ እንግሉዘኛ ቅጂ እንዱሁ - - - the wishes of the peoples concerned;
በማሇት ገሌፃሌ፡፡

በእነዚህ ዴንጋጌዎች (በአንቀፅ 46/2/ እንዱሁም አንቀፅ 48/2) ሊይ የህዝብ ትርጉም


በተሇየ ሁነታ አሌተዯነገገም፡፡ በመሆኑም ትርጉሙን ሇማወቅ የህገመንግስቱን አንቀፅ
39/5/ ሊይ የተጠቀሰውን የህዝብ ትርጉም መመርመር ሳያስፈሌግ አይቀርም፡፡ ይህንን
እዚህ ሊይ ሇጊዜው ገታ አዴርገን የህዝብ ፍሊጎት የሚሇው ሃሳብ ከህገመንግስቱ አንቀፅ
39/3/ እና /5/ ሃሳብ ጋር የሚጣጣም መሆን አሇመሆኑን ብንመሇከት ይሻሊሌ፡፡

በህገመንግስቱ አንቀፅ 39/5/ ስር ከተቀመጡት የብሔር አቋም መስፈርቶች ውስጥ


ሁሇት ተጨባጭ ያሌሆኑ ሁኔታዎች አለ፡፡ እነዚህም ሰዎች የጋራ ወይም የተዛመዯ
ህሌውና አሇን ብሇው የሚያምኑ መሆን/አሇመሆናቸው እና ሰዎች የስነ ሌቦና አንዴነት
ያሊቸው መሆን/አሇመሆኑ ናቸው፡፡ እነዚህም ባጭሩ የህሌውና አንዴነት እና የስነ ሌቦና
አንዴነት ሌንሊቸው እንችሊሇን፡፡ እነዚህንም ግሇሰቦች በሚሰጡት ገሇፃ የሚወሰኑ ናቸው፡፡
እነዚህ መስፈርቶች በአንቀፅ 46/2/ እና 48/2/ ጋር ከተጠቀሰው የህዝብ ፈቃዴ/ፍሊጎት ጋር
ያሇው ግንኙነት ምንዴ ነው?
26
www.abyssinialaw.com

እዚህ ሊይ ወዯ ህዝብ ትርጉም ስንመሇስ፤ ህዝብ ማሇት በአንቀፅ 39/5/ እና በአዋጅ


ቁጥር 251/1993 አንቀፅ 2/5/ ሊይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሊ ማህበረሰብ
ይመስሊሌ፡፡ ይህ ከሆነ፤ የህዝብ ፈቃዴ/ፍሊጎት የሚሇው የየትኛውን ህዝብ ፈቃዴ/ፍሊጎት
ነው? ይህንንም በምሳላ ሇማስረዲት ያህሌ የወሌቃይት ወረዲን በተመሇከተ በትግራይና
በአማራ ክሌልች መካከሌ የዴንበር ውዝግብ ቢነሳ የዴንበሩን ውዝግብ ሇመፍታት
ከመስፈርትነት የሚገባው የትግራይ ህዝብ ወይስ የአማራ ህዝብ ፈቃዴ/ፍሊጎት ነው?
ፈቃደ/ፍሊጎቱ የሚሇው የትግራይ ህዝብ ከሆነ የውዝግቡ አፈታት ምናሌባት ፍትሏዊ
ሊይሆን ይችሊሌ፡፡ እንዱሁም የአማራ ህዝብ ነው ቢባሌ እንዱሁ ኢፍትሏዊ ይመስሊሌ፡፡

በላሊ በኩሌ ህዝብ የሚሇው የዴንበር ውዝግብ በተነሳበት ቦታ ሊይ ብቻ የሚኖሩ ናቸው


እንዲይባሌ የህገመንግስቱ አንቀፅ 39/3/ እና /5/ ከሚዯነግገው ጋር አይስማማም፡፡ ከዚህም
ባሻገር የእንግሉዘኛው ቅጂ አንቀፅ 48/2/ የሚዯነግገው … the wishes of the peoples
concerned.; በሚሌ ነው፡፡ ይህም በአማርኛ ሲተረጎም …በሚመሇታቸው ህዝቦች
ፍሊጎቶች; የሚሌ ትርጉም ይኖረዋሌ፡፡ የሚመሇከተው ህዝብ የሚሇው አገሊሇፅ በምን
አግባብ የሚመሇከተው ህዝብ ሇማሇት ነው? በህገመንግስቱ አንቀፅ 39/2/ ሊይ
እንዯተዯነገገው ማንኛውም የኢትዮጵያ ህዝብ ታሪኩን ና ማንነቱን የመንከባከብና
የመጠበቅ መብት አሇው፡፡ በላሊ አገሊሇፅ ማናቸውም ህዝብ ማንነቱን የምያንቀባርቐቑ
እስቶችን(መገሇጫን) የመጠበቅ መብት አሇው፡፡ በአንቀፅ 39/5/ እንዯተገሇፀው የማንነት
መገሇጫ ከሆኑት ጉዲዩች አንደ የህዝቡ መሌክዓ ምዴር ነው፡፡ በዚህ ብሄሩ የሰፈረበት
መሌክዓ ምዴር አጠባበቅ ረገዴ የዴንበር ውዝግብ ከተነሳበት ቦታ ከሚኖሩት የተወሰኑ
የህዝቡ ክፍሌ ፈቃዴ/ፍሊጎት ባሇፈ ባወዛጋቢው ዴንበር ሊይ ክሌሌ የመሰረተው አጠቃሊይ
ብሄር ፍሊጎት/ፈቃዴ ማወቅ ያስፈሌጋሌ፡፡ ይህ ካሌሆነ አንዴ ብሔር እንዳት ሲወርዴ
ሲዋረዴ የመጣውን የብሄሩን መሌክዓ ምዴር ጠብቆ በማቆየት ወዯ ቀጣዩ የብሔሩ
ትውሌዴ ሉያስተሊሌፍ ይችሊሌ፡፡ በዚህ አግባብ ካሌሆነ በቀር ብሔሩ ታሪክና መክዓ
ምዴሩን ጠብቆ ሉያቆይ የሚችሌበት ላሊ መንገዴ የሇም፡፡ በመሆኑም ፈቃዴ/ፍሊጎት
መጠየቅ የሚገባው የዴንበር ውዝግብ የተነሳበት ቦታ የሰፈረውን ህዝብ ብቻ ሳይሆን ከዚያ
ባሇፈ የሚኖረውን የህዝቡ ክፍሌን ጨምሮ መጠየቅ ያስፈሌጋሌ፡፡ ይሁንና ይህ
ከመወሰኛው አንደ መስፈርት እንጂ ብቸኛው መስፈርት አይዯሇም፡፡

27
www.abyssinialaw.com

ከዚህም በሊይ እዚህ ሊይ አንዴ ላሊ ነጥብን መመርመሩ ሳያስፈሌግ አይቀርም፡፡


ይህንንም በምሳላ ማስረዲት ይሻሊሌ፡፡ ሇምሳላ በወሌቃይት ወረዲ ሊይ በትግራይና
በአማራ ክሌልች መካከሌ የዴንበር ውዝግብ መካከሌ ተነሳ እንበሌ፡፡ ወሌቃይት የዴንበር
ውዝግብ በተነሳበት ሰዓት በትግራይ ክሌሌ ወሰን ውስጥ ተካል የሚገኝ እንዯሆነ ግሌፅ
ሲሆን በወሌቃይት ወረዲ ሆነ በትግራይ ክሌሌ ውስጥ ከትግራይ ተወሊጆች ውጭ የሆኑ
የተሇያዩ የኢትዮጵያ ብሄሮች ተወሊጆች ተበታትነው እንዯሚኖሩ ከ1984 እና ከ1999
የህዝብና የቤቶች ቆጠራ ውጤት መግሇጫ መረዲት ይቻሊሌ፡፡ በአማራ ክሌሌ ውስጥ
ዕውቅና ካገኙ ብሄሮች ውስጥ የወሌቃይት ወረዲ ይገባኛሌ የሚሇው ብሄር አማራ ነው ብሇን
እናስብና በዚህ ዓይነት የዴንበር ውዝግብ ሊይ ከአማራና ከትግራይ ውጪ የሆኑ ላልች
የኢትዮጵያ ብሄሮች በዴንበር ውዝግብ አፈታት ሊይ ፈቃዲቸውን/ፍሊጎታቸውን ሉገሌፁ
ይችሊለ ወይ የሚሇውን ጥያቄ መታየት ይኖርበታሌ፡፡

የዴንበር ማስከበር መብት የተረጋገጠው እያንዲንደ የኢትዮጵያ ብሄር የሰፈረበትን


መሌክዓ ምዴር ጠብቆ እንዱያቆይ ነው፡፡ ይህ ከሆነ፤ እንዳት የዴንበር ውዝግብ
በተነሳበት ቦታ ሰፍሬአሇሁኝ/ይገባኛሌ በማሇት ያሌጠየቁ ብሄሮች ፍሊጎታቸውን ሉገሌፁ
ዕዴለ ይሰጣቸዋሌ? እንዯዚህ ፅሐፍ ፀሏፊ እምነት የዴንበር ውዝግብ በተነሳበት ቦታ ሊይ
ሰፍሬአሇሁኝ ከሚለት ብሔሮች ውጪ ያለ ብሔሮች በጭራሽ በጉዲዩ ሊይ ጣሌቃ ሉገቡ
አይችለም፡፡ ምክንያቱም እያንዲንደ ብሔር የራሱን ዕዴሌ በራሱ የመወሰን መብት ያሇው
በሰፈረበት መሌክዓ ምዴር በመሆኑ ነው፡፡ የክሌልች የዴንበር ውዝግብ ምክንያት
የሚሆነው በአወዛጋቢው ዴንበር ክሌሌ ውስጥ የሰፈረው ብሔር የኔ ነው፤ የኔ ነው በሚሌ
በመሆኑ በዚህ ውዝግብ ውስጥ ሚና ሉኖራቸው የሚገባው በቦታው ሊይ ሰፍረናሌ የሚለት
ብሔሮች ብቻ ናቸው፡፡

ሦስተኛው ዓይነት መንገዴ ዯግሞ በክሌልች መካከሌ በሚዯረግ ስምምነት መሰረት


የዴንበር ውዝግቡን መፍታት ነው፡፡ በዚህ መሰረት የስምምነቱ አካሊት የሚመሇከታቸው
ክሌልች ናቸው፡፡ እዚህ ሊይ ከሦስቱ የክሌሌ መንግስት አካሊት ማን ነው? ስምምነት
ሉያዯርግ የሚችሇው የሚሇው መታየት አሇበት፡፡ በህገመንግስቱ አንቀፅ 50/2/ መሰረት
ክሌልች የህግ አውጪ፣ የህግ አስፈፃሚ እና የዲኝነት አካሊት አሊቸው፡፡ ከነዚህ ውስጥ ማን
ከላሊ ክሌሌ ጋር ቁጭ ብል ይዯራዯራሌ የሚሇው ነጥብ ሇየክሌልች የተተወ ጉዲይ
ይመስሊሌ፡፡

28
www.abyssinialaw.com

አራተኛው ዓይነት መንገዴ ዯግሞ በፌዳራለ ህገመንግስት አንቀፅ 49/4/ ሊይ


ተመሌክቷሌ፡፡ በጥቅምት 18 ቀን 1987 ዓ.ም በተወካዩች ምክር ቤት በፀዯቀው
የህገመንግስት ረቂቅ አጭር ማብራሪያ ሊይ አዱስ አበባ በኦሮሚያ ክሌሌ ውስጥ የምትገኝ
መሆኗን ገሌፃሌ፡፡ እንዱሁም የህገ መንግስቱ ቃሇጉባኤ ሊይ አዱስ አበባ የኦሮሞ መኖሪያ
ተብል ተጠቅሷሌ፡፡ በዚህ አኳኃን ህገመንግስቱ በራሱ አዱስ አበባ የኦሮሞ ህዝብ ወሰን
መሆኑን ወስኗሌ፡፡ ሆኖም የውሳኔው መስፈርት ምን እንዯሆነ ምናሌባት ግሌፅ አይዯሇም፡፡
(Obviously it is not stipulated based on settlement patterns, but rather it seems
based on historical homeland). እንዱሁም የአዱስ አበባ የዴንበር ወሰን የት ዴረስ
እንዯሆነ በምን አግባብ እንዯሚወሰንም ሆነ ማን እንዯሚወስንም አሌተዯነገገም፡፡
የህገመንግስቱ ማብራሪያ እንዯሚያስገነዝበው የአዱስ አበባ ወሰን ህገመንግስቱ በፀዯቀበት
የነበራት ወሰን ሲሆን ወሰኑም ወዯ ፊት እየሰፋ የሚሄዴ በመሆኑ የወሰን መስፋት ጉዲይ
በሚኖር ጊዜ ኦሮሚያ በምታቀርበው (በምታጣው) መሬት አግባብ ሌዩ ጥቅሟ ይከበራሌ፡፡
የሚጠበቀው ሌዩ ጥቅም ምን እንዯሆነና በምን አግባብ እንዯሚጠበቅ በዝርዝር ህግ
የሚዯነግግ መሆኑን ህገመንግስቱ ዯንግ¹ሌ፡፡

አምስተኛው ዯግሞ የህገመንግስቱ አንቀፅ 46/2/ና 48(2) እንዯዯነገጉት አንዴ ክሌሌ ብዙ


ብሔሮች አካቶ በያዘ ጊዜ ክሌለ የሚዋቀሩት በህዝብ አሰፋፈር፣ ቋንቋ፤ ማንነት እና
ፈቃዴ ሊይ በመመስረት እንዯሆነ ተዯንግ¹ሌ፡፡

2.3 የዴንበር ውዝግብ መወስኛ መስፈርት


የህገ መንግስቱ አንቀፅ 39/3/ እንዯሚያስገነዝበው ማንኛውም ዕውቅና ያገኘ የኢትዮጵያ
ብሔር፣ ብሔረሰብ ወይም ሕዝብ በሰፈረበት መሌክዓ ምዴር ውስጥ ራሱን በራሱ
የማስተዲዯር ሙለ መብት አሇው፡፡ በዚህ ዴንጋጌ መሰረት የብሔሩ መሌክዓ ምዴር
የሚባሇው ብሔሩ የሰፈረበት መሌክዓ ምዴር ነው፡፡ ስሇዚህ መስፈር (ሰፈራ)/territorial
disputes or claims settlement interms of settlement patterns of the people/
መሰረታዊ የዴንበር ወሰን መወሰኛ መስፈርት ነው፡፡

የህገመንግስቱ አንቀፅ 39/5/ አንዴ ማህበረሰብ የብሄር ማህበረሰብ አቋም ሇማግኘት


ሉያሟሊቸው ከሚገባቸው መስፈርቶች አንደ ማህበረሰቡ በአብዛኛው በተያያዘ መሌክዓ

29
www.abyssinialaw.com

ምዴር የሚኖሩ; መሆናቸው ነው፡፡ ዴንበር ይገባኛሌ ሇማሇት መሰረታዊ መስፈርቱ


በመሌክዓ ምዴሩ ውስጥ መኖር (inhabitation) ነው፡፡

የህገመንግስቱ መግቢያ ዯግሞ እኛ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች ወይም


ህዝቦች…….የየራሳችን መሌክዓ ምዴር አሰፋፈር የነበረንና ያሇን …... በማሇት ይገሌፃሌ፡፡
This expression seems referring with hesitative tone to the concept of historical
homeland. በዚህም መሌክዓ ምዴራዊ አሰፋፈር የዴንበር አከሊሇሌ ሇመወሰንም ሆነ
የዴንበር ውዝግብ ሇመፍታት ወሳኙ መስፈርት ነው፡፡

የህገመንግስቱ አንቀፅ 46/2/ ዯግሞ ክሌልች የሚዋቀሩት በህዝብ አሰፋፈር፣ ቋንቋ


ማንነት እና ፈቃዴ ሊይ በመመስረት እንዯሆነ ተዯንግ¹ሌ፡፡ በአንቀፅ 47/1/ መሰረት
የተወሰኑ ብሄሮች የየራሳቸውን ክሌሌ የተቋቋመሊቸው ሲሆን አንቀፅ 47/2/ ዯግሞ
የየራሳቸውን ክሌሌ ያሌተቋቋመሊቸው ብሄሮች የየራሳቸውን ክሌሌ በማናቸውም ጊዜ
የማቋቋም መብት እንዲሊቸው ዯንግ¹ሌ፡፡ በዚህ አኳኃን ክሌልች በሚቋቋሙበት ጊዜ
መዋቀር የሚገባቸው ብሔር ያቋቋመው/የተቋቋመሇት ብሄር በሰፈረበት መሌክዓ ምዴር
ነው፡፡ በመሆኑም አንቀፅ 46/2/ ከህገመንግስቱ መግቢያ፣ አንቀፅ 39/3/ እና 39/5/
ተቆራኝቶ ተግባራዊ ሉዯረግ ይገባሌ፡፡ እዚህ ሊይ አንዴ ብሄር የራሱን ክሌሌ
በሚያቋቁምበት/በተቋቋመሇት ጊዜ የሚኖረው የክሌሌ አከሊሇሌ መስፈርት እና ብዙ
ብሔሮች ተጠቃሇው በአንዴ ክሌሌ ውስጥ በታቀፉበትና በሚታቀፉበት ጊዜ የሚኖረው
የክሌሌ አከሊሇሌ መስፈርት ይሇያያሌ፡፡ አንዴ ብሄር የራሱን ክሌሌ
በሚያቋቁምበት/በተቋቋመሇት ጊዜ ክሌል የሚዋቀሩት በህዝብ አሰፋፈር ሊይ በመመስረት
እንዯሆነ ተዯንግ¹ሌ፡፡ ብዙ ብሔሮች ተጠቃሇው በአንዴ ክሌሌ ውስጥ በሚታቀፉበት ጊዜ
ክሌል የሚዋቀሩት በህዝብ አሰፋፈር፣ ቋንቋ ፤ማንነት እና ፈቃዴ ሊይ በመመስረት
እንዯሆነ ተዯንግ¹ሌ፡፡

በላሊ በኩሌ የህገመንግስቱ አንቀፅ 48/2/ ዯግሞ የክሌልች ወሰን ሇውጥ በሚመሇከት
ጥያቄ የተነሳ እንዯሆነ እና ጉዲዩ በሚመሇከታቸው ክሌልች መስማማት ካሌተቻሇ
የፌዳሬሽን ምክር ቤት የህዝብ አሰፋፈርና ፍሊጎት መሰረት በማዴረግ ይወስናሌ ብል
ጠቅሷሌ፡፡ ይህ ዴንጋጌ በአንቀፅ 46/2/ ዴንጋጌ ውስጥ የተጠቀሱትን የቋንቋና የማንነት
መስፈርቶች ከዴንበር ውዝግብ አፈታት መስፈርትነት አስወግዶቸዋሌ፡፡ በዚህም የተነሳ
በአንቀፅ 46/2/ እና 48/2/ መካከሌ ግሌፅ መጣረስ እንዲሇ መገንዘብ የሚቻሌ ይመስሊሌ፡፡
30
www.abyssinialaw.com

አንቀፅ 46/2/ የክሌልች ዴንበር(ወሰን) የቅዴሚያ (የመጀመሪያ) አከሊሇሌ መስፈርቶችን


የዯነገገ ሲሆን አንቀፅ 48/2/ ዯግሞ የክሌልች ዴንበር ሇውጥ አወሳሰን(አዯራረግ)
መስፈርቶች አዯራጅቷሌ፡፡ በመሆኑም በእነዚህ ጉዲዩች ሊይ የተሇያዩ መስፈርቶች ያለ
በመሆኑ በኢትዮጵያ የፌዳራሌ አተገባበር ሂዯት ውስጥ የማያቋርጥ ክሌልች የዴንበር
ውዝግብ እንዱነሳ የሚጋብዝበት ሁኔታ የሚፈጥር ይመስሊሌ፡፡ ስሇሆነም አንቀፅ 48/2/
ከአንቀፅ 46/2/፣ 39/3/፣ 39/5/፣ ከህገመንግስቱ መግቢያና ከአጠቃሊይ የህገመንግስቱ ይዘት፣
መንፈስና ዓሊማዎች አኳያ አገናዝቦ ገቢራዊ ማዴረግ ያስፈሌጋሌ፡፡ በመሆኑም የዴንበር
ውዝግብ በብሔር መሌክዓ ምዴር አሰፋፈር መሰረት ሉወሰን ይገባዋሌ፡፡ ይኸውም አሰራር
ከህገመንግስቱ መግቢያ፣ ከአንቀፅ 39/3/፣ 39/5/፣ 46/2/ እና ከህገመንግስቱ መርሆዎች ጋር
በሚገባ የተናበበና የተጣጣመ መሆኑ ግሌፅ ነው፡፡

በአዋጅ ቁጥር 251/1993 አንቀፅ 28/1/ ሊይ የፌዳሬሽን ምክር ቤት የህዝብን አሰፋፈር


በማጥናት አከባቢው ወዯ የትኛው ክሌሌ መካሇሌ እንዲሇበት ሇመወሰን ሚያስችሌ በቂ
መረጃ እንዲሇው ካመነ በዚያው መሰረት ይወሰናሌ፡፡የአዋጁ አንቀፅ 28/2/
እንዯሚያስገነዝበው የፌዳሬሽን ምክር ቤት የህዝቡን አሰፋፈር በማጥናት አከራካሪው
አከባቢ ወዳት መካሇሌ እንዲሇበት ሇመወሰን የማይችሌ መሆኑን ካመነ የህዝቡን ፍሊጎት
መጠየቅ ይኖርበታሌ፡፡ የህዝቡን ፍሊጎት ሇመጠየቅ ህዝበ ውሳኔ ማዴርግ
ያስፈሌጋሌ፡፡እነዘህ ዴንጋገውች የህዝብን አሰፋፈር እና የህዝቡን አሰፋፈርን/የክሌልች
ዴንበር ሇውጥ አወሳሰን (አዯራረግ) መስፈርቶች/አማራቶች (alternatives)
አዴርገዋቸዋሌ፡፡በዚህም የተነሳ በአዋጅ ቁጥር 251/1993 አንቀፅ 28/1/ና 28/2/ እና
የህገመንግስቱ አንቀፅ 48/2/ መካከሌ ግሌፅ መጣረስ እንዲሇ መገንዘብ የሚቻሌ
ይመስሊሌ፡፡ የሚጋጨው ግን ብዙ ብሔሮች ተጠቃሇው በአንዴ ክሌሌ ውስጥ
በሚታቀፉበት ጊዜ ክሌል የሚዋቀሩት ነው፡፡

በአጠቃሊይ የዴንበር ውዝግብ የሚወሰነው በሕዝብ አሰፋፈር መስፈርት ነው፡፡ ይህም


ማሇት በአወዛጋቢው ዴንበር ሊይ የሚኖረው የትኛው/የቱ ብሔር ነው የሚሇውን ጥያቄ
መመሇስ ነው ጉዲዩን የሚወስነው፡፡ በመሆኑም በአወዛጋቢው ዴንበር ሊይ የሚኖረው ብሄር
የቱ እንዯሆነ በምን መንገዴ መወሰን ይገባሌ? መወሰኛ መንገድች ሉኖሩ ይችሊለ፡፡
እነዚህም፡-1ኛ/ በገሇሌተኛ አካሌ አስተያየት በዴንበሩ የሰፈረውን ብሄር መወሰን ወይም/እና

31
www.abyssinialaw.com

2ኛ/ የሚመሇከተው ህዝብ የየትኛው ብሔር አባሌ እንዯሆነ ህዝበ ውሳኔ እንዱገሌፅ
በማዴረግ ናቸው፡፡

3.ታሪክ ቀመስ ዲሰሳ ባጭሩ

በዚህ ክፍሌ ውስጥ የትግራይና ወሌቃይት አከባቢዎች ታሪካዊ ግንኙነቶችን በተመሇከተ


ሇመቃኘት ታሪክ ቀመስ መጣጥፍ ይዛሌ፡፡ በላሊ አገሊሇፅ ወሌቃይት፣ ፀገዳ፣ ወገራ እና
ሰቲት ሐመራ ከትግራይ ጋር በታሪክ ያሊቸውን ግንኙነት ምን ይመስሊሌ የሚሇውን
ከታሪካዊ ሰነድች ባጭሩ በዚህ ክፍሌ ስር ተዲሷሌ፡፡

Harold G.Marcus “A History of Ethiopia” በሚሇው መፅሏፍ ሊይ እንዲረጋገጠዉ


አክሱማዉያን ከተከዜ በስተዯቡብ የሚገኘዉን የአገዉ ምዴርን በማስገበርና የሰሜን
ተራሮችን በመቆጣጠር ወታዯራዊ መስፋፋት አዴርገዉ ነበር፡፡ የአክሱም መንግስታዊ
ሀይሌ የዯቡብ ትግራይ አካባቢን በማጠቃሇሌ ዋግና ሊስታን በመያዝ እስከ ሰሜን ወልና
አገዉ ምዴር ዴረስ በጌምዴርን ጨምሮ እሰከ 10ኛ ክ/ዘመን መጨረሻ ሇመስፋፋት
ችሎሌ፡፡

Serqew Habte selassie በፅሐፉ እንዯጠቀሰው የአክሱም ግዛቶች መሃሌ ሂያምር፣


ራይዲን፣ ሳብና ሏሇን በዯቡብ ዓረቢያ የሚገኙ ሲሆን ፁያም ጋምቤሊ እንዯሆነ ቤጋ
የሚሇው ዯግሞ ቤጃ እንዯሆነና ጠቅሊሊ ግዛቱ ምዕራባዊ ኤርትራ አካቶ እስከ ምስራቅ ሱዲን
ይዯርስ ነበር፡፡ በዚህ ዘመን የአክሱም ግዛት ዯጀግ ሰፈ እንዯሆነ በአራተኛው ክፍሇ ዘመን
መጀመሪያ ሊይ ነግሶ የነበረው ንጉስ ኢዛና የተወው የዴንጋይ ሊይ ፅሐፍ በግሌፅ
ያመሇክታሌ፡፡ ንጉስ ኢዛና የኑቢያን እና የቸንተን ግዛቶች ጭምር በቁጥጥር ስር
በማዴረግ ያስተዲዴር እንዯነበር የተሇያዩ የታሪክ መዛግብቶች በሚገባ መስክረዋሌ፡፡ ኑብያ
ከአባትራ ወንዝ በስተምስራቅ ያሇውን የሱዲን ሰሜን ምስራቅ ክፍሌ አካቶ የሚይዝ ሲሆን
የቸንት ግዛት ዯግሞ እስከ ከቀይባህር በስተዯቡብ ያሇውን ግዛት አተቃሌል እንዯሚይዝ
የተሇያዩ የታሪክ መዛግብት ዘግበዋሌ፡፡

ማኑኤሌ ባራዲ የተባሇው ፖርቹጋሊዊ ሚሲዩን በ17ኛው ክፍሇ ዘመን የትግራይ ታሪካዊና
ጂኦግራፊያዊ ዘገባ በሚሌ ርዕስ በ1634 እ.ኤ.አ በፃፈው ፅሐፍ ሊይ የትግራይ አገር
አዋሳኞች በስተዯቡብ በኩሌ አሌውሃ (አሊማጣና ወሌዱያ) ፣ በስተሰሜን ፤ሏማሴን; ፣

32
www.abyssinialaw.com

በስተምስራቅ ዯግሞ ጋማከሌ; በስተምዕራብም ሉማሉሞ; እንዯሆነ በጣም ግሌፅ በሆነ ሁኔታ
በካርታ ንዴፍ አስቀምጧሌ፡፡ ይህ ሚሲዩናዊ ይህንን ፅሐፍ በፃፈበት ጊዜ የኢትዩጵያ
ንጉስ ፋሲሇዯስ ነበር፡፡ ፅሐፉን ከመፃፉ በፊት በኢትዩጵያ ውስጥ ረመና በሚባሌ ቦታ
በሚሲዮናዊነት ሲኖር ከቆየ በኃሊ ሚሲዮናዊያን በሱሲንዩስ እና በፋሲሇዯስ እንዱባረሩ
ሲዯረግ እሱም ወዯ ኤዯን (የመን) ሄዯና ይህን ፅሐፍ በየመን ሆኖ ፃፈ፡፡

ከዚህ ባሻገር በ17ኛው ክፍሇ ዘመን ዯጃዝማች ገሊውዱዩስ የተባሇው የሽሬ ገዥ


ወሌቃይትን ጠቅሌል ያስተዲዴር የነበረ ስሇመሆኑ በተሇያዩ የታሪክ መዛግብት ሊይ
ተመስክሯሌ፡፡ ዯጃዝማች ገሊውዱዩስ ወሌቃይትን ብቻ ሳይሆን ቆሊውን አከባቢ እና
በታቾቹ ዴረስ ያስተዲዴር እንዯነበር የታሪክ ሰነድች ይመሰክራለ፡፡

በ1930ዎቹ መጀመሪያ ዯግሞ ራስ ንጉስ ወላ ወሌቃይትን ያስገብር ነበር፡፡ራስ ንጉስ


ወላ ወሌቃይትን ሲያስገብሩ በነበረበት ጊዜ ራስ ጉግሳና ራስ ተፈራ (በኃሊም ንጉስ
ሃይሇስሊሴ) ግጭት ውስጥ ይገባለ በዚህም ግጭት ራስ ጉግሳ ወላ ተሸነፈ፡፡ ከዚህ በኃሊ
ጣሉያን ተሻግሮ ኢትዮጵያን ሇቆ ከሄዯ በኃሊ አፄ ኃይሇስሊሴ ወሌቃይትና አከባቢውን፣
በጌምዴር እና ሰሜንን ጠቅሊይ ግዛት ውስጥ ቀሊቅሇው የሸዋ አማሮችን እያፈራረቁ በግዛቱ
ሊይ ሇ33 ዓመታት ሾመውበታሌ፡፡

በ1930ዎቹ ሊይ ፍሬዳሪክ ሲሞን አከባቢውን ጎብኝቶና አጥንቶ “NorthWest Ethiopia:


people and economy “በሚሇው መፅሏፍ ሊይ እንዯመሰከረው የወሌቃይት ወረዲ ትግራዊያን
የሰፈሩበት መሌክዓ ምዴር እንዯሆነ ገሌፃሌ፡፡ በተመሳሳይ ድናርዴ ላቪን ”THE GRATER
ETHIOPIA” በሚሇው መፅሏፍ ሊይ እንዲረጋገጠው ዯብረታቦር የክፍሇሃገር መገበያያ ቦታ
መሆኑን ጠቅሶ በዚህ የገበያ ቦታ ሊይ ገበያተኞች ከቅማንት ወረዲ ከሆነው ከጭሌጋ
(people brought ginger from chiliga, a kimant district) በእግር ስዴስት ቀን ተጉዘው
ጅንጅብሌ እንዯሚያቀርቡ፣ ገበያተኞች ከአማራው ወረዲ ከጋይንት (wool saddle
blankets from gaint, an amhara district) በእግር ሶስት ቀን ተጉዘው የሱፍ ብርዴ
ሌብስ እንዯሚያቀርቡ፣ ገበያተኞች ከትግራዊያን ወረዲ ወሌቃይት (cotton from the
Tigrean district of wolqait) 11 ቀን በእግር ተጉዘው ጥጥ ዯብረታቦር እንዯሚያቀርቡ
መስክሯሌ፡፡ ፍሬዳሪክ ሲሞንና ድናርዴ ላቪን እንዯመሰከሩት ወሌቃይት የትግራዊያን
ወረዲ ነው (ትግራዊያን የሰፈሩበት መሌክዓምዴር) መሆኑን መስክረዋሌ፡፡

33
www.abyssinialaw.com

ፕሮፌሰር ኤሌቤርቶ ሰባኪ እ.ኤ.አ.1985 “Ethiopia under Mussoloni: Fascism and


the colonial experience” በሚሌ በፃፈው መፅሏፍ ሊይ እንዱህ ብሎሌ ’… ላሶና የአማራ
ጠቅሊይ ግዛት አማርኛ ቋንቋ ተናጋሪ የሆኑ ግዛቶች ብቻ እንዱይዝ ቢከራከርም ፀሇምት
በአብዛኛው ትግርኛ ተናጋሪ አከባቢ ቢሆንም የጠቅሊይ ግዛቱን ወሰን የተከዜን ወንዝ
በመከተሌ ሇመከሇሌ ሲባሌ ወዯ አማራ ተከሌሎሌ፡፡ ላልች እንዯ ወሌቃይት፣ ዋሌዴባ፣
ፀገዳ፣ ሰሜን፣ ወገራ እና በሇሳን የመሳሰለ ግዛቶች ከአማራ ይሌቅ በትግርኛ ተናጋሪዎች
የተያዙ (ትግርኛ ተናጋሪዎች የሰፈሩበት) እና ከኢጣሉያ ወረራ በፊት ከሰቲት ወንዝ
በስተዯቡብ የሚገኙት እነዚህ አከባቢዎች (ግዛቶች) የኢኮኖሚ ግንኙነታቸው ከጎንዯር
ይሌቅ ከአስመራ ጋር እንዯሆነ በሚገባ አጥንቶ መስክሯሌ፡፡ ኢጣሌያ ኢትዮጲያን
በምታስተዲዴርበት ጊዜ በስዴስት ጠቅሊይ ግዛቶች ከከፋፍሊ የነበረ ሲሆን ክፍፍለም
በዴንበሩ ሊይ የሰፈረውን ብሄር ማንነት መስፈርት በማዴረግ ነበር፡፡ ፕሮፌሰር ኤሌቤርቶ
ሰባኪ በተጨማሪ እንዲረጋገጠዉ የእቴጌ ጣይቱ ወገን የሆኑት ዯጃዝማች አያላዉ ብሩ
ሇንግስቱ ሇነበራቸዉ ታማኝነትና ሇሰጡት ዴጋፍ ማካካሻ እንዱሆናቸዉ
ወሌቃይት፣ጸገዳ፣ወገራና የሰሜን የተወሰኑ ክፍሇ ግዛት ተሰጥቷቸዋሌ፡፡

ራስ ሚካኤሌ ሱሐሌ በአፄ ኢያሱ ጊዜ ሰሜን ግዛትን ጨምሮ መሊ ትግራይ ትግርኚ


(ኤርትራን ጨምሮ) እስከ ቀይ ባህር ምፅዋ ዴረስ ሇአርባ ዓመት ሲገዙ ነበር፡፡ በኃሊም
በአፄ ኢዩአስ ስር ከነሙለ ወታዯራቸው መቀመጫቸውን ጎንዯር አዴርገው ኢትዩጵያን
በእዯራሴነት ከአስር ዓመት በሊይ ገዝተዋሌ፡፡

ዯጃዝማች ወ/ስሊሴ ከ1809 ትግራይን የመሩ ሲሆን እኝህ ንጉስ ወገአጥባቂ ክርስቲያን
የነበሩ በመሆኑ መሌካም አስተያየት አሌነበራቸዉም፡፡ Harold G.Marcus አጥንቶ
እንዲረጋገጠዉ ወ/ስሊሴ አዘቦ እና ራያ ግዛት ብቻቸዉን በመንጠቅ እና ወዯ ትግራይ
መተሊሇፊያ የነበረዉን ሊስታን በመዉረር አቋሙን ማሳየቱ ገሌጧሌ፡፡ በመቀጠሌም ወዯ
ጠረፍ ዘምቶ የሙስሉሙን ንግዴ ተቆጣጥሮ ማስገበር ቻሇ፡፡ በ1809 አካባቢ ወ/ስሊሴ
አጎራባች ከሆነዉ የሰሜን ግዛት መሳፍንቶች ዯጃዝማች ገብሩና ራስ ሀሇማርያም ጋር
ግንኙነቱን በማጠናከር ሲገዛ ነበር፡፡ በዘመነ መሳፍንት የትግራይ ገዢዎች እንዯላልቹ
ትሌሌቅ ክፍሇ ሃገሮች ሁለ ራስ ገዝ የሆኑ ግዛቶች ነበሩዋቸው፡፡ ከእነዚህ የትግራይ
ግዛቶች ውስጥ ብዙዎቹ ሌዩ ሌዩ ተወዲዲሪ አውራጃዎች ተዯማምረው ነፃ ራስ ገዝ ጠቅሊይ
ግዛት የሆኑት ዯጃዝማች ስባጋዴስ ስሌጣን ከያዙ በኃሊ ነው፡፡ ዯጃዝማች ስባጋዴስ

34
www.abyssinialaw.com

ትግራይንና ኤርትራን ከነቀይባህሩ ( እስከ ምጽዋ አካባቢ አሇዉሃ ምሊሽ) ጋር በአንዴ ሊይ


በመስፍንነት ከ1808-1823 ዴረስ ገዝተዋሌ፡፡ የእዚህ ግዛታቸዉ ዴንበር ወሰን የሰሜኑ
ባሊባት ከሚያስተዲዴረዉ ሰሜን ግዛት በስተስሜን በኩሌ የሚገኙትን የወሌቃይትና
አካባቢዎችን አጠቃል የያዘ ነዉ፡፡ የየጁን መዲገም የተመሇከተዉ ሱባጋዴስ የዯጃዝማች
ወ/ስሊሴን አሊማ በመከተሌ ሰሜኑን፣በጌምዴርን እና አካባቢዉን ከትግራይ ጋር በመቀሊቀሌ
ጎንዯር ሊይ መንገስቱን ሇመመስረት ተንቀሳቅሷሌ፡፡ የሊስታው ገዥ ማርዬ
በጌምዴርን፣የጁንና ወልን በማሰገበር ስባጋዴስ ሇመዯምሰስ ተነሳ፡፡ በ1831 ዓ.ም ራስ
ማርዬ ምርኮኞቹን አስከትል ከጎንዯር በስተሰሜን ወዯምትገኘዉ ዯብረ ዏባይ ስባጋዴስ
ወዯሚገኙበት ቦታ ዘምተዉ አሸንፈው በሞት ቀቱዋቸው፡፡ የትግራዩ መስፍን ዯጃዝማች
ስባጋዴስ በዚህ ጦርነት ከሞቱ በኃሊ በእርሳቸዉ ቦታ ዯጃዝማች ዉቤ ሀይሇማርያም
ዯጃዝማች ስባጋዴስን ተክተዉ ትግራይ ትግሪኝ ሰሜንን ጨምረዉ ከ1823-1845 ዴረስ
ሇሀያ ሶስት አመታት ገዝተዋሌ፡፡ Harold G.Marcus እንዱሁ እንዲረጋገጠዉ ራስ ዉቤ
ሀይሇማርያም ትግራይን ወገራን ጨምሮ በአንዴነት በማስተዲዯር የኦሮሞን ሀይሌ
ሇማስቆም ችሇዋሌ፡፡ ዯጃዝማች ዉቤ ሀይሇማርያም ዯጃዝማች ስባጋዴስ ከመሞታቻዉ
በፊት ሰሜንን ሲገዙ የቆዩና ከዯጃዝማች ስባጋዴስ ጋር በጋብቻ የተሳሰሩ ነበሩ፡፡ አገዉ
ንጉሴ በመባሌ ይጠራ የነበረዉ ወሌዯሚካኤሌ በአጼ ቴዎዴሮስ ዘመነ መንግስት
ትግራይንና ቤጌምዴርን ጠቅሌል ይገዛ እንዯነበር እኝህ ጸሏፊ መስክረዋሌ፡፡ ወ/ሚካኤሌ
የዯጃዝማች ዉቤ ሀ/ማርያም የእህት ሌጅ ሲሆን የቴዎዴሮስን አገዛዝን ባሇመቀበሌ
ታግሎሌ፡፡ እዚህ ሊይ ሌብ ሌንሌ የሚገባዉ ነገር እስከ እ.ኤ.አ 1943 ዴረስ በጌምዴር
በሚሌ ስያሜ የሚጠራዉ ግዛት የሰሜን፣ የዯንቢያ፣የወገራን እና የወሌቃትን አጠቃል
አያዉቅም፡፡ የሰሜንና ወሌቃት አካባቢዎች ከከበጌምዴር ግዛት ጋር ሇመጀመሪያ በታሪክ
የተዋሀደት በእ.ኤ.አ 1943 ነዉ፡፡

ወ/ሚካኤሌ ትግራይን በጌምዴርን ጠቅሌል ይገዛ ነበር ሲባሌ የትግራይን እና


የበጌምዴርን አዋሳኝ ዴምበር ከ1943 በፊት በጌምዴር ተብል የሚጠራዉ ግዛት የስሜን
ግዛት ሰሜናዊ ጫፍ መሆኑን ያሳያሌ፡፡ ይህ ማሇት ዯግሞ የበጌምዴር ግዛት የዲሞትን
የሰሜንንና የወገራን ግዛቶች አካቶ የማይዝ መሆኑን ያሳያሌ፡፡ በ1868 ዓ.ም አፄ ቴዎዴሮስ
ሲሞቱ የትግራዊያን የንግስ ሏረግ ፍሊጎት ሇማስመሇስ ቀዴሞ ሇመውጣት የቻሇው፡፡ ሇሺ

35
www.abyssinialaw.com

ዓመታት ከተቋረጠ በኃሊ ዙፋኑን ወዯ ትግራይ በ1871 ዓ.ም የመሇሱት ዬሏንስ 4ኛ እንከን
በላሇው ሁኔታ የተመሰከረሊቸው ነበሩ፡፡

አጼ ፋሲሌ ሇመናገሻነት የቆረቆሩበት ቦታ ቀዴሞም ጎንዯር ተብል ይጠራ ነበር፡፡


ጎንዯር የሚሇዉ ስያሜ አመጣጥ እንዳት እንዯሆነ የጎንዯር ከተማ መዘጋጃ ቤት ጋዜጣ
በ1966 አ.ም ‹‹ትዕይንተ ጎንዯር ዜና ›› ጋዜጣ ሊይ ወይንአ ሰይንአ የተባለት
ወንዴማማቾች ከብዙ አመታት በፊት ከእንዴርታ አዉርጃ ኩሏ ተነስተዉ በሰሜን በኩሌ
አቋርጠዉ በአንገረብና በቀሃ ወንዝ የሚገኘዉን ቦታ ይዘዉ ከሰፈሩበት በኃሊና አገሩን
እያቀኑ ከተባዙ በኃሊ ወንዴማማቾቹ በዴንበር ገፈኸን በመባባሌ በተጣለበት ጊዜ ሽማግላ
ከሁሇቱ ወንዴማማቾች በእዴሜ አነስተኛዉን የሆነዉን አይቶ አንተስ ብሆን ምንአሇ ‹‹
በሱ ጎን እዯር፣ አሁንም ቢሆን አሱ ጎን እዯር›› ብል በመወሰኑ የተነሳ ቦታዉ ጎንዯር
ተብል ይጠራ እንዯነበር ገሌጧሌ፡፡ የሁሇቱ ወንዴማማቾች ከትግራይ መጥቶ ባድ ቦታ
ሊይ እንዯሰፈሩና ጎንዯር የሚሇዉ ስያሜ በነዚሁ ወንዴማማቾች ምክንያት እንዯወጣ
በ‹‹ትዕይንተ ጎንዯር ዜና ›› ጋዜጣ ሊይ ተመስክሯሌ፡፡ የአጼ ፋሲሌ አባት የሆነዉ አጼ
ሱስኒዮስ ዋና ከተማቸዉ ዯንቀዝ የነበረ ሲሆን ሌጃቸዉም እስከ 1627 ዴረስ
መቀመጫቸዉን ዯንቀዝ አዴርገዉ ነበር፡፡ አጼ ዩሏንስ 4ኛ የኢትየጲያ ንጉሰ ነገስት
ሆነዉ ኢትዮጲያን በሚያስተዲዴሩበት ጊዜ ሌጃቸዉን ራስ አራአያ ስሊሴን የጎንዯር ገዥ
አዴርገዉ ሾመዋቸዉ ነበር፡፡ ራስ አራአያ ስሊሴ በኃሊም የወል ገዥ ሆነዉ
አስተዲዴረዋሌ፡፡አጼ ዩሏንስ 4ኛ ኢትዮጲያን በሚያስተዲዴሩበት ጊዜ ታሊቁ ቤተ
መንግስትናን በመቀላ ከተማ ቢያሰሩ አብዛኛዉን ጊዜ መቀመጫቸዉ ሏሸንጌ፣ዯሴ እና
ዯብረ ታቦር ነበሩ፡፡ ራስ ስዩም ኢጣሉያ ኢትዮጲያን በቀን ግዛት በምታስተዲዴርበት ጊዜ
የኢትዮጲያ ሰሜናዊ መስፍን ተብሇዉ ሊስታን፣ወግን፣የጁን፣ወሌቃይትንና ጸገዳን
በግዛታቸዉ ስር አጠቃሇዉ እንዯነበር የታሪክ ሰነድች ይጠቁማለ፡፡

በ1984 አ.ም በተዯረገዉ ህዝብና ቤቶች ቆጠራ በወሌቃት፣በጸሇምት፣በቃፍታ ሁመራ


እና በጸገዳ ወረዲዎች ዉስጥ የብሔሮች ስብጥር ምን እንዯሚመስሌሇምት ገሌጻሌ፡፡
በዚህም በጸሇምት ወረዲ 87,012 የሚሆኑ ትግራዊያን እንዯሰፈሩበት እንዱሁም 10,382
አማሮች እንዯሰፈሩበት አረጋግጧሌ፡፡ በወሌቃይት ወረዲ ዉስጥ ዯግሞ 87,099 ትግራዊያን
እንዯሰፈሩበት እንዱሁም 2፣734 አማሮች እንዯሰፈሩበት አመሌክቷሌ፡፡ በቃፍታ ሁመራ
ወረዲ ዯግሞ 41,999 ትግራዊያን እና 3,800 አማሮች እንዯሚኖሩበት በቆጠራዉ ዉጤት

36
www.abyssinialaw.com

ሊይ መስክሯሌ፡፡ በ1999 አ.ም በተዯረገዉ ህዝብና ቤቶች ቆጠራ ሊይም ውጤቱ ያው


ነው፡፡

ከዚህም በሊይ፤ በነዚህ አካባቢ የሚገኙ ቦታዎች በአብዛናዉ ስያሜያቸዉ የትግረኛ


ቋንቋ ነዉ፡፡ እንዱሁም በእነዚህ አካባቢ የሚገኙ ሰዎች የሚግባቡበት መዯበኛ ቋንቋ
ትግረኛ ነዉ፡፡ቃፍታሁመራ፤ጸሇምት፤ማይካዴራ፤ቃብትያ ሶሊ፤አዯህዴረ፤ወዘተ ስያሜያቸዉ
የትግረኛ ቋንቋ ነዉ፡፡

የዯርግ መንግስት class struggle and the problem in Eritrea በሚሌ 1971 አ.ም
ባሳተመዉ መጻህፍ ሊይ የሚከተሇዉን በሰሜን ኢትዮጲያ የሚገኙትን ብሔረሰቦች ስርጭት
የሚያሳየዉን ካርታ አካትቷሌ፡፡ በዚህ ካርታ ሊይም እንዯምናየዉ ከተከዘ በስተዯቡብ
የሚገኙት የወሌቃይት፣የጸገዳ፣ጸሇምት፣ሁመራ እና ላልች አካባቢዎች የትግራይ ብሔረሰብ
የሰፈረባቸዉ መሌክአምዴሮች መሆናቸዉን መስክሯሌ፡፡

37
www.abyssinialaw.com

38
www.abyssinialaw.com

አማሮችና ትግራዊያን በግዛት ፍሊጎት ሲፎካከሩ የቆዩ መሆኑን የታሪክ ሰነድች ዘግበዋሌ፡፡
የእነኚህ የክፍሇ ሃገር ዴንበሮች በዚህ የተነሳ ከትውሌዴ ትውሌዴ በጣም መሇዋወጣቸው
ብቻ ሳይሆን አንዲንዴ ጊዜ የአውራጃ ወይም የወረዲ ሌዩነት፤ ሇምሳላ በሸዋ በመንዝና
በይፋት መካከሌ፤ በትግራይ በሽሬ እና በአዴዋ መካከሌ ያሇው ሌዩነት በክፍሇ ሃገር
መካከሌ ከሚገኙት ሌዩነቶች ይሌቅ በጣም ጎሌተው ይታያለ፡፡ እዚህ ሊይ ሇመጥቀስ ያህሌ
አማሮች በአገራቸው የመሊው አማራ ማህበረሰብ ነን ብሇው አባሌነታቸውን ከቶ አጥብቀው
አያውቁም፡፡ ማንነታቸውን ሇመግሇፅ በክፍሇ ሃገር ዯረጃ ጎጃሞች፣ ሸዋዎች በሚሌ ነው፡፡
በተቃራኒው በትግራይ ህዝብ መካከሌ የተሇየ ቅርብ ግንኙነት ነበርም፤ አሇም፡፡ ምንም
እንኳን የትግራይ ህዝብ ሇምዕተ ዓመታት በአማሮች ነገስታት እንዯራሴዎች ስር ሲገዛ
ቢኖርም ከአማሮችም ጋር የመፎካከር ባህሌ ቢኖርም ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ማህበረሰብ
ዓሊማ ጋር አንዴ ዓይነት ያሊቋረጠ ታማኝነት ጠብቆ ኖሮአሌ፡፡የትግራይ ህዝብ ሇምዕተ
ዓመታት በአማሮች ነገስታት እንዯራሴዎች ስር ሲገዛ ቢኖርም በዘመኑ ከነበራቸው ችግርና
በአከባቢያቸው ጉዲይ ተወጥረው የቀዴሞ አባቶቻቸው በአዋሰኗቸው ክፍሇሃገራት እየኖሩ
አብዛኞቹ ከነበሩበት ሳይነቃነቁ ቆይተዋሌ፡፡

የትግራይ ህዝብ የሰፈረበት መሌክአምዴሮችና የትግራይ ጠቅሊይ ግዛት(ክፍሇ ሃገር) ግዛት


ወስን የተሇያዩ ናቸው፡፡ በሃይሇስሊስ ዘመን የትግራይ ጠቅሊይ ግዛት( በሃሊም በዯርግ ዘመን
ክፍሇ ሃገር ግዛት) ወስን የተካሇሇው በዴንበሩ ሊይ የሰፈረውን ብሄር ማንነት(ቋንቋ)
መስፈርት በማዴረግ አይዯሇም፡፡የትግራይ ጠቅሊይ ግዛት(ክፍሇ ሃገር) ግዛት ወስንተከዘ
ነው ማሇት የትግራይ ህዝብ የሰፈረው ከተከዘ በስተስሜን በሚገኙት አካባቢዎች ብቻ
ነው ማሇት አይዯሇም፡፡ምክንያቱም የግዛት(ክፍሇ ሃገር) ግዛት ወስን ና የትግራይ ህዝብ
መሌክአምዴር ይሇያያለ፡፡ በአሁኑ ህገመንግስት ዯግሞ የዴንበር አከሊሇሌ በአጠቃሊይ
የሚወሰነው በሕዝብ አሰፋፈር መስፈርት ነው፡፡ ይህም ማሇት በአወዛጋቢው ዴንበር ሊይ
የሚኖረው የትኛው/የቱ ብሔር(ሕዝብ) ነው የሚሇውን ጥያቄ መመሇስ ነው ጉዲዩን
የሚወስነው፡፡በመሆኑም የትግራይ ከሌሌ ወስን ተከዘ ነው የሚሇው ክርከር መስረት
የሇውም፡፡

39

You might also like