Professional Documents
Culture Documents
Concept Note - Final
Concept Note - Final
Concept Note - Final
ነሃሴ፣ 2010
የጥናቱ መነሻ
ባለመቻሉ፣ በርካታ አካል ጉዳተኛ ዜጎች በገጠሩ የአገራችን ክፍል መኖራቸውን ታሳቢ ያደረገ
እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
መግቢያ
እ.ኤ.አ. በ2011 ዓ.ም በዓለም የጤና ድርጅት እና በዓለም ባንክ የወጣው ዓለም አቀፍ የአካል
የተሃድሶ ህክምና ማለት የአንድ አካል ጉዳተኛን እንቅስቃሴ ወይም ተሳትፎ ሊቀንሱና
በሆኑ የጤና አግልግሎቶች የመጠቀም እድል ያላቸው መሆኑን የተደነገገ ሲሆን ይህም
ሲሆን አገልግሎቱ ላስፈለገው ተገልጋይ የሰው ሰራሽ አካልና የአካል ድጋፍ እንዲሁም ሌሎች
ይኖርበታል።
ድጋፍ፣ የፊዚዮቴራፒ ህክምና፣ የተለያዩ የአካል ድጋፍና ሰው ሰራሽ አካላት አቅርቦት፣ የስነ
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ውስጥ ወደ 7.5 ሚሊዮን ሰዎች የተለያዩ የአካል ድጋፍ፣ ሰው
የሰው ሰራሽ አካል፤ አካል ድጋፍና ደጋፊ መሳሪያዎችን ለአካል ጉዳተኖች አስፈላጊ ናችው፡፡ እንደአለም ጤና ድርጅት
ሪፖርት በጠቅላላው የሃገሪቱ 5 ፐርሰንት ሚሆነው ህዝብ የሰው ሰራሽ አካል፤ አካል ድጋፍና ደጋፊ መሳሪያዎችን
ይፈልጋል፡፡ይህም ፍላጎት የተሸከርካሪ አደጋዎችና የግጭቶች መበራከት ጋር ተያይዞ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መሄዱ
ይታመናል፡፡
የአካል ጉዳተኝነትን ከመባባስ ለመከላከል ፤ ተገቢውን ህክምና ለመስጠት ብሎም ተተቂዎችን ጤናማና ምርታማ
ለማድረግ የተሃድሶ ህክምና ማዕከላት ከንድፍ እስከ ምርትና አቅርቦት በሚመለከቱት መሰረት መቃኘት አለባቸው
1. ጥራትና ምቾትን መሰረት በማድረግ አሁን የሚሰራበትን ልማዳዊ አሰራር ማዘመን መቻል፤
2. የአግልሎት ቅልጥፍናን ማዕከል በማድረግ የሚጠቅበትን ጫና ለመቋቋም የሚችል የግለሰቡን/ቧን
የሰውነት ሁኔታና የጉዳት አይነት ያገናዘበ ንድፍ መተግበር መቻል፤
3. ወጪን/ በሰው ሃይልና በ ግብኣት/ ለማመጣጠን የሚያስችሉ የአሰራር እና የአመራረት ሂደቶችን
በመተግበር የተገልጋዮችን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ፡፡
4. በዘርፉ በሚካሔዱ ምርምር ውጤቶችንና በሌሎች ዘርፎች የተገኙ ልምዶችን /ተሞክሮዎችን/ ተቀብሎ
በማስረፅ በየጊዜው አሰራርንና አመራረትን እንዲሁም የምርት ውጤቶችን ማሻሻል
አደረጃጀትና መዋቅር