Professional Documents
Culture Documents
Writing Format
Writing Format
ግብ ፦
በማውጣት ለችግሩ መፍትሄ የሚሆኑ ፕሮጀክቶችን በማዝጋጅት ዝርዝር ሰነዱን ለዩኒቨርስቲው ክፍተኛ
አመራር ማቅረብ ፡፡
ምርጥ ልምዱ ከመተግበሩ በፊት የነበሩ ችግሮችና መንስዔዎች (ለለውጡ መምጣት አስገዳጅ
ችግሮች)
2.1. ችግሮች
በአመራሩ
በአመለካከት
አመራሩ ለቴክኖሎጅ ካለው ቅርበት የተነሳ የቀርበውን ሰነድ ያለመገንዝብ እና ውሳኔ ከመስጠት
መቆጠብ ፡፡
በክህሎት
አመራሩ ለቴክኖሎጅ ካላቸው የክህሎት ውስንነት የተነሳ ወደተግባር ለመግባት ያላቸው
እና አለመከናዎን ፡፡
በሰራተኛው/ባለሙያው
በአመለካከት
በሚሰሩ ሰራዎች ላይ መብትና ግዴታውን አውቆ አለመስራት/አለመተግብር እና ስራን መሸሽ ፡፡
በክህሎት
ቴክኖሎጅው በየጊዜው ከማደጉ የተነሳ የእውቅት እና ክህሎት ከፍተት ፡፡
በግብአት/አቅርቦት
በቂ የሆነ ስልጠናዎችን አለማግኝት እና ለስራው የሚያግዙ እንደ ላፕቶብ እና የመሳሰሉ መሳሪያዎች
ውስንነት ፡፡
በተማሪው
በአመለካከት
ባለድርሻ አካት
በአመለካከት
የተለያዩ መምህራን ለቴክኖሎጅ ያላቸው ቅርበት የተለያየ በመሆኑ ምክንያት ከመጠቀም
በአመራሩ
በአመለካከት
በሰራተኛው/ባለሙያው
በአመለካከት
በተማሪው
በአመለካከት
ቴክኖሎጅውን ማስተዋዎቅ ፡፡
በክህሎት
የክሎት ክፍተት ስልጠና መስጠት ፡፡
በግብዓት/አቅርቦት
ለተማሪዎች ለመማር ማስተማር የሚያግዙ እቃዎችን እና ላቦችን ማዘጋጀት ፡፡
በባለድርሻ አካላት
በአመለካከት
ስለ ቴክኖሎጀው በቂ ግንዛቤ እንዲያገኙ ማስቻል
በክህሎት
የተለያዩ ልምድ ልውውጥ እና ስልጠና እንዲዎስዱ ማስገንዘብ ፡፡
በግብዓት/አቅርቦት
ለመማር ማስተማር የሚያግዙ ግባቶች እንዲያገኙ ማድረግ ፡፡
በ2008 ---------------------------------
በ2009 ---------------------------------
በ2010 ------------------------------------
በ2011 ------------------------------------