Professional Documents
Culture Documents
31 Bemitik Silemigebu Ekawoch
31 Bemitik Silemigebu Ekawoch
31 Bemitik Silemigebu Ekawoch
1. Aጭር ርEስ
ይህ መመሪያ “በምትክነት ስለሚገቡ Eቃዎች የወጣ ዝርዝር የAፈፃፀም መመሪያ
ቁጥር 31/2001” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
2. ትርጓሜ
ለዚህ መመሪያ Aፈፃፀም ሲባል፡-
1) “Eቃ” ማለት ወደ Aገር ከገባ በኋላ፣ በስህተት፣ በብልሽት፣ ለታለመለት ዓላማ
ሊውል የማይችል በመሆኑ ወይም ያልተሟላ በመሆኑ ተመልሶ Eንዲወጣ
ጥያቄ የቀረበበትና በባለሥልጣኑ ፈቃድ የተሰጠው Eቃ ሲሆን በምትኩ የሚገባ
ተመሣሣይ Eቃን ይጨምራል፡፡
2) “Eቃን መልቀቅ” ማለት በጉምሩክ ቁጥጥር ሥር ያለ Eቃ ለተገለፀለት ዓላማ
Eንዲውል በባለስልጣኑ የሚለቀቅበት ስርዓት ነው፡፡
3) “በስህተት የመጣ Eቃ” ማለት ወደ Aገር የገባው Eቃ በዲክላራሲዮን ላይ
ከተመዘገበው Eቃ ጋር በመጠን፣ በጥራትና መሰል መመዘኛዎች የተለየ ሆኖ
የተገኘና Aስመጪው የማይፈልገውና መልሶ የሚልከው ነው፡፡
1
4) “ያልተሟላ Eቃ” ማለት ወደ Aገር የገባው Eቃ ለባለሥልጣኑ መግለጫ
ከቀረበበት Eቃ በቁጥር፣ በመጠን፣ በክብደት፣ Eና በመሳሰሉት ምክንያቶች
የጐደለ ወይም ያነሰ Eቃ ነው፡፡
5) “ተመሣሣይ Eቃ” ማለት ወደ Aገር Eንዲገባ ለባለሥልጣኑ መግለጫ ከቀረበበት
Eቃ ጋር በስያሜው፣ በAካላዊ ባህሪው፣ በጥራቱ፣ በተፈላጊነቱ፣ በንግድ
ምልክቱ Eና በስሪቱ Aንድ ዓይነት የሆነና በምትክነት የመጣ ወይም የሚመጣ
Eቃ ነው፡፡
6) “Aስመጪ” ማለት Eቃን ወደ Aገር ውስጥ የሚያስገባ ማንኛውም ሰው ነው፡፡
7) “ላኪ” ማለት Aገር ውስጥ ላለ Aስመጪ ከውጭ Aገር Eቃ የሚልክ ወይም
የሚያቀርብ ሰው ነው፡፡
8) “ዋራንቲ ሰርተፊኬት” ማለት ማንኛውም ላኪ ለEቃ ተቀባይ ወይም
ለAስመጪው ስለላከው Eቃ የሚሰጠው ዋስትና የተገለፀበት ሰነድ ነው፡፡
9) “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው ነው፡፡
10)“ባለሥልጣን” ማለት የIትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ነው፡፡
11)“Aዋጅ” ማለት የጉምሩክ Aዋጅ ቁጥር 622/2001 ነው፡፡
3. የተፈፃሚነት ወሰን
ይህ መመሪያ ለAገር ውስጥ ፍጆታ ሲባል ወደ Aገር የገባ Eቃ በጉምሩክ ቁጥጥር
ስር Eያለ ባለስልጣኑ በሚሰጠው ፈቃድ ከAገር ወጥቶ በምትኩ በሚገባ ተመሳሳይ
Eቃ ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
4. ማመልከቻ ስለማቅረብ
ማንኛውም Aስመጪ ለAገር ውስጥ ፍጆታ ሲባል ያስገባው Eቃ፡-
ሀ/ ስህተት ያለበት፣
ለ/ የተበላሸ፣
ሐ/ ለታለመለት ዓላማ መዋል የማይችል፣
መ/ ያልተሟላ መሆኑን፣ ወይም
ሠ/ በሌሎች ተመሳሳይ ምክንያቶች፣
2
መኖራቸውን ከተረዳ Eቃው በባለስልጣኑ ከመለቀቁ በፊት ወደ መጣበት Aገር
Eንዲመለስና በምትኩ ተመሣሣይ Eቃ ለማስገባት Eንዲፈቀድለት Eቃው ለገባበት
የባለሥልጣኑ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በጽሑፍ ማመልከት ይኖርበታል፡፡
6. ውሣኔ ስለመስጠት
የባለሥልጣኑ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሥራ Aስኪያጅ በዚህ መመሪያ መሠረት
የሚቀርብለትን ጥያቄ በመመርመር በAምስት የስራ ቀናት ውስጥ ውሣኔ ይሰጣል፡፡
3
Aስቀድሞ ለEቃው ከተከፈለው ቀረጥና ታክስ በተጨማሪ የሚያስከፍል ሆኖ
ከተገኘ ተጨማሪ ቀረጥና ታክስ ይከፍላል፡፡
3) የተገኘው ልዩነት ከAምስት በመቶ (5%) የበለጠ Eንደሆነ በጉምሩክ ሥራ ላይ
የሚፈፀሙ ወንጀሎችን በAስተዳደራዊ ውሣኔ ለመጨረስ በወጣው መመሪያ
መሠረት ይስተናገዳል፡፡
10. ክልከላ
1) በዚህ መመሪያ Aንቀጽ 7 (2) የተደነገገው Eንደተጠበቀ ሆኖ በምትክነት ወደ
Aገር የሚገባ Eቃ ወደ መጣበት Aገር Eነዲላክ ከተደረገው Eቃ ጋር ተመሳሳይ
ካልሆነ በቀር ወደ Aገር ማስገባትም ሆነ Eንዲገባ መፍቀድ የተከለከለ ነው፡፡
2) ባለሥልጣኑ በምትክነት የገባው Eቃ ተመሣሣይ ያልሆነ Eንደሆነ በAዋጁ
Aግባብነት ያላቸው ድንጋጌዎች መሠረት ተገቢውን Eርምጃ ይወስዳል፡፡
4
12. መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ
ይህ መመሪያ በባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ተፈርሞ ከወጣበት Eለት ጀምሮ
ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
መላኩ ፈንታ
የIትዮጵያ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን
ዋና ዳይሬክተር