Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 69

የጥራጥሬ እና የቅባት እህሎች የማበጠሪያ፣ የ ደረጃ መስጠት እና ማሸጊያ ፋብሪ ካ የአካባቢ ተፅዕኖግ ምገማ ሪፖርት

ቀለመወርቅ ዳምጤ ካርቶን እና ወረቀት


ፋብሪካ የአካባቢና ማህበራዊ ተጽእኖ
ጥናት ዘገባ

የፕሮጀክቱ ባለቤት- አቶ ቀለመወርቅ ዳምጤ


ስልክ- 0911221969

አዲስአበባ - ኢትዮጲያ

አማካሪ ድርጅት - ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/የግል ማህበር


የኃላፊ ስም - መንግስቱ ብርሃኑ
አድራሻ - ስልክ 0930011914
ኢሜል-mengistubirhanu@gmail.com
አዲስአበባ - ኢትዮጲያ
ጥር 2012 ዓ.ም.
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

ቀለመወርቅ ዳምጤ ወረቀት እና ካሪቶን ፋብሪካ


አካባቢ ጥናት ወሰን ዘገባ

የፕሮጀክቱ ቦታ: - አማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሰሜን ሸዋ ዞን በደብረብርሃን ከተማ


በቀበሌ 07

የፕሮጀክቱ ባለቤት: አቶ ቀለመወርቅ ዳምጤ

የአማካሪ ድርጅት : ሀመን የምክር አገልግሎት ድርጅት ኃ/የተ/የግ/


ማህበር

የጥናቱ አባላት:
1. መንግስቱ ብርሃኑ– የአካባቢ ጥናት ባለሙያ
2.ተፈራ አሰፋ– የአካባቢ ብክለት እና የማህበራዊ ጉዳይ ተንታኝ ባለሙያ
3.ዮሴፍ መለሰ–የኢኮኖሚ ባለሙያ
4. ፀጋዬ ቦሩ ቱራ– የብዝሀ ህይወት ባለሙያ

2 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

የፕሮጀክቱ ባለቤት መግለጫ


አቶ ቀለመወርቅ ዳምጤ ይህንን ሪፖርት ሪፖርቱ የተዘረዘረው በወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ
ጥናት ወሰን ዘገባ ፋብሪካ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሪፖርት እውነተኛ መሆኑን
ያረጋግጣል፡፡

የአማካሪው መግለጫ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ማህበር የአየር ንብረት, የደን እና የአየር ንብረት
ለውጥ ጥናት ኮሚሽን የተመዘገበ እና ፍቃድ ያገኘ ድርጅት የዚህ ሪፖርት ይዘት
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ወሰን ዘገባ ፋብሪካ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ
ሪፖርት ትክክለኛ መሆኑን ያረጋግጣል፡፡

3 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

የሠንጠረዥ ዝርዝር ........................................................................................................................................................... 6


የሥዕሎች ዝርዝር ............................................................................................................................................................. 6
አጠቃላይ መግለጫ ................................................................................................................................................... 7
1. መግቢያ .............................................................................................................................................................. 10
2. የአካባቢ ተፅዕኖ ጥናቱ ዓላማ ............................................................................................................................ 12
2.1 የጥናቱ ጥቅል ዓላማ ........................................................................................................................................... 12
2.2 የጥናቱ ዝርዝር ዓላማዎች .................................................................................................................................. 12
3. የጥናቱ ወሰን ...................................................................................................................................................... 13
4. የጥናቱ ስልት ወይም ዘዴ ................................................................................................................................. 14
4.1 የባዮፊዚካልና ማህበረ-ኢኮኖሚ መሰረታዊ መረጃዎች የጥናት ዘዴዎች ........................................................ 15
4.2 የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ጥናትን ለማጥናት በተግባር የዋለው ዘዴ ............................................................... 16
4.3 የተፅዕኖዎች ልየታ ቼክሊስት ............................................................................................................................ 16
4.3.1 የተፅዕኖ ስፋት ............................................................................................................................................ 16
4.3.2 የተፅእኖ ባህሪ /ተፈጥሮ/ ከፍተኛነት ........................................................................................................ 17
4.3.3 የተፅዕኖ ቆይታ /ጊዜ/ ................................................................................................................................ 17
4.3.4 ተፅዕኖው የመከሰት አጋጣሚው ሁኔታ..................................................................................................... 18
5. በጥናቱ ወቅት የተወሰዱ ታሳቢዎች እና የነበሩ የዕውቀት ክፍተቶች.............................................................. 19
6. የፓሊሲ፣ የህግና የአስተዳደር ማዕቀፎች ........................................................................................................... 20
6.1 የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት................................................................... 20
6.2 የኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ፖሊሲ (1989) ...................................................................................................... 21
6.3 የ ኢ ፌ ድ ሪ የ አ ካ ባ ቢ ተ ፅ እ ኖ የአካባቢ ተፅእኖ ግምገማ አዋጅ-አዋጅ ቁጥር 299/1995 ............. 21
6.4የአካባቢ ብክለት ቁጥጥር አዋጅ-አዋጅ ቁጥር 300/1995 ................................................................................. 22
6.5 የኢንዱስትሪ ብክለትን ለመከላከል የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 159/2001 ............ 23
6.6 የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ አዋጅ ቁጥር 513/1999 ............................................................................................. 23
6.7 የኢትዮጵያ የውሃ ሀብት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 197/1992 ......................................................................... 24
6.8 ስለ ውሃ ሀብት አስተዳደር የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ....................................................... 24
6.9 የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ (377/2003) ........................................................................................................... 24
6.10 የህብረተሰብ ጤና አዋጅ ቁጥር 200/1992 ..................................................................................................... 25
6.11 ስለምግብ፣ መድኃኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር የወጣ አዋጅ ቁጥር 661/2002 ...................... 25
6.12 የተባይ መቆጣጠሪያ ኬሚካሎችን ምዝገባ አስመልክቶ የወጣ ልዩ አዋጅ ቁጥር20/1982 .......................... 25
7. የፕሮጀክቱ ገለጻ ................................................................................................................................................. 27
7.1 የፕሮጀክቱ ስፋትና ባህሪ ............................................................................................................................ 27
7.2 የፕሮጀክቱ ዓላማዎች ......................................................................................................................................... 27
7.3 የፋብሪካው አቅም እና ምርት ፕሮግራም ....................................................................................................... 27
7.3.1. የፋብሪካው አቅም...................................................................................................................................... 27
7.3.2. የምርት ፕሮግራም ............................................................................................................................. 27
7.4 የኤሌክትሪክ ኃይል እና ውሃ አጠቃቀም ........................................................................................................... 28
7.5 ለፕሮጀክቱ የተለያዩ አማራጮች ...................................................................................................................... 28
7.5.1 ኘሮጀክቱ ባይተገበር .................................................................................................................................. 28
7.5.2 ፕሮጀክቱ የሚቋቋምበት ቦታ .................................................................................................................... 29
7.5.3 የቴክኖሎጂ አማራጭ ................................................................................................................................. 29
7.6 የጥሬ ዕቃዎች ምንጭ፣ አይነት፣ ባህሪና መጠን ................................................................................................ 29
7.7 የምርት ውጤቶች................................................................................................................................................ 30
7.8 በምዕራፎች የተከፋፈለ የፕሮጀክት የትግበራ የጊዜ ሰሌዳ .............................................................................. 31
7.8.1 ቅድመ ግንባታ ወቅት ............................................................................................................................... 32
7.8.2 የግንባታ ወቅት........................................................................................................................................... 32
7.8.3 የትግበራ ወቅት .......................................................................................................................................... 32

4 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
7.8.4 የፕሮጀክቱ መዝጊያ ወቅት ....................................................................................................................... 32
7.9 የቴክኖሎጂ አይነትና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ................................................................................................... 33
7.10 የአመራረት ሂደት............................................................................................................................................. 34
7.11 የደረቅ ቆሻሻ የማፅዳትና የማስወገድ ስርዓት ................................................................................................. 35
7.12 የሰው ኃይል ፍላጐት .................................................................................................................................... 36
7.13 የድርጅቱ የአስተዳደር መዋቅር ...................................................................................................................... 37
ምስል 2: የድርጅቱ የአስተዳደር መዋቅር .............................................................................. ERROR! BOOKMARK NOT DEFINED.
8. የባዮፊዚካልና ማህበረ-ኢኮኖሚ መሰረታዊ መረጃዎች ትንተና ........................................................................ 37
8.1አካባቢያዊ መግለጫ ............................................................................................................................................ 38
8.1.1 ባዮፊዚካል መ ረ ጃ ዎ ች ............................................................................................................................. 38
8.1.2 ሶሺዮ-ኢኮኖሚ ሁኔታ ................................................................................................................................ 43
9. የአካባቢ ተጽዕኖ ትንተና ማካሄድ ..................................................................................................................... 44
9.1. በጐ ተፅዕኖዎች ................................................................................................................................................. 45
9.1.1 የሥራ ዕድል ፈጠራ ................................................................................................................................... 45
9.1.2 የመንግስትን ገቢ ማሳደግ.......................................................................................................................... 45
9.1.3 የማህበራዊ ተቋማት መሻሻል ................................................................................................................... 45
9.2 አሉታዊ ተፅዕኖዎች............................................................................................................................................ 45
9.2.1 በግንባታ ወቅት የሚደርሱ ተፅዕኖዎች .................................................................................................... 45
9.2.2 በምርት ሂደት ላይ የሚከሰቱ አሉታዊ ተጽእኖዎች ............................................................................... 47
10.የተፅዕኖ ማቅለያ እርምጃዎች ............................................................................................................................ 48
10.1 በግንባታ ወቅት ለሚደርሱ ተፅዕኖዎች የማቃለያ እርምጃዎች ..................................................................... 48
10.1.1 በላይኛው አፈር ላይ ለሚደርስ ተጽእኖ ማቃለያ እርምጃዎች ........................................................... 48
10.1.2 የደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ ብክለት ማቃለያ እርምጃዎች ............................................................................ 49
10.1.3 የድምፅ ብክለት ማቃለያ እርምጃዎች ................................................................................................... 49
10.1.4 የአየር እና የአቧራ ብክለት ማቃለያ እርምጃዎች ........................................................................... 49
10.1.5 የሰራተኞች ወደ ግንባታው አካባቢ መፍለስ ለሚከስቱ ችግሮች ማቃለያ እርምጃዎች .................... 50
10.1.6 የውሃ አካላት ብክለት ማቃለያ እርምጃዎች .......................................................................................... 50
10.2 በምርት ሂደት ላይ የሚከሰቱ አሉታዊ ተጽእኖዎች....................................................................................... 51
10.2.1 የፍሳሽ ውሃ ብክለት ማቃለያ እርምጃዎች ............................................................................................ 51
10.2.2 የደረቅ ቆሻሻ ብክለት ማቃለያ እርምጃዎች ......................................................................................... 51
10.2.3 በድምፅ ክንያት ለሚደርሱ ተጽእኖዎችና የማቅለያ እርምጃዎች ....................................................... 52
10.2.4 የትራፊክ አደጋዎች የማቃለያ እርምጃዎች .......................................................................................... 52
10.2.5 የሥራ ጤንነት እና ደህንነት ተፅዕኖዎች የማቃለያ እርምጃዎች ....................................................... 52
11. የአካባቢ አያያ ዝ ዕቅድ .................................................................................................................................. 53
12. የአካባቢ ክትትል/ ምርመራ ዕቅድ .................................................................................................................. 62
13. በፕሮጀክቱ ትግበራ ወቅት ተፅዕኖ የሚደርስባቸውና የሚመለከታቸው አካላት ጋር ምክክር ማድረግ ......... 67
14. ማጠቃለያና ምክረ-ሃሳብ .................................................................................................................................. 68
ዋቢ መፃህፍት /ማጣቀሻዎች .................................................................................................................................. 69

5 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

የሠንጠረዥ ዝርዝር

ሠንጠረዥ 1፡የተፅዕኖ መጠንና ስፋት .......................................................................................................................... 17


ሠንጠረዥ 2፡የተፅዕኖ ባህሪ /ተፈጥሮ/ ......................................................................................................................... 17
ሠንጠረዥ 3፡የተፅዕኖ ቆይታ /ግዜ/ ............................................................................................................................. 18
ሠንጠረዥ 4 ፡ተፅዕኖዉ የመከሰት አጋጣሚዉ ሁኔታ.................................................................................................... 18
ሠንጠረዥ 5፡ አመታዊ የምርት ፕሮግራም.................................................................................................................. 28
ሠንጠረዥ 6፡ የኤሌክርቲክ ሀይል ዉሀና የነዳጅ ፍላጎት ................................................................................................ 28
ሠንጠረዥ 7፡ የጥሬ ዕቃ አይነት አና መጠን ................................................................................................................. 29
ሠንጠረዥ 8፡ አመታዊ የምርት ዉጤቶች .................................................................................................................... 30
ሠንጠረዥ 9፡ የሚያስፈልጉ ማሽኖችና መሳሪያዎች ዝርዝር ............................................................................................ 33
ሠንጠረዥ 10፡ የሰዉ ሀይል ፍላጎት አና ወጪዎች ....................................................................................................... 36
ሠንጠረዥ 11፡ የፋብሪካዉ የቦታ ኮርድኔት ................................................................................................................. 41
ሠንጠረዥ 12: የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ የአካባቢ አያያዝ ዕቅድ .............................................................................. 54
ሠንጠረዥ 13: የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ የአካባቢ ክትትል/ ምርመራ ዕቅድ .............................................................. 63

የሥዕሎች ዝርዝር

ምስል 1፡የፋብሪካዉ የምርት ዉጤቶች በከፊል ............................................................................................................ 31


ምስል 2፡ የወረቀተ እና ካርቶን ፋብሪካዉ የአመራረት ሂደት ......................................................................................... 35
ምስል 3፡የድርጅቱ የአስተዳደር መዋቅር ...................................................................................................................... 37
ምስል 4፡ የደብረብረሃን ከተማ መገኛ ካርታ ................................................................................................................ 39
ምስል 5፡ የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካዉ የግንባታ ቦታ ............................................................................................... 40
ምስል 6 ፡ የፋብሪካዉ የቦታ ካርታ ............................................................................................................................ 42

6 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

አጠቃላይ መግለጫ
ይህ የአካባቢ ወሰን ልየታ ሪፖርት ይህ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት፣በሰሜን ሸዋ
ዞን፣በደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር ለሚቋቋመው በወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ የአካባቢና
ማህበረዊ ተጽእኖ ጥናት ዘገባ ፋብሪካ ላይ መሰረት ያደረገ ነው፡፡ ፕሮጀክቱ ባለቤት አቶ
ቀለመወርቅ ዳምጤ ሲሆን በኢትዮጲያ የንግድ ህግ መሰረት ህጋዊ የንግድ ፈቃድ
በማውጣት በሀገር ውስጥ የንግድ ሥራዎች ላይ የተሰማራ ድርጅት ነው፡፡ የፕሮጀክቱ
ባለቤት በሥራው ከፍተኛ ልምድ፣ አግባብነት ያለው ተሞክሮ እና ክህሎት ያለው
በመሆኑ ፕሮጀክቱ በቴክኒካዊ አሠራር እና ውጤታማነቱ የበለጠ እንዲሆን ያደርገዋል፡፡

በዚህን የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ጥናት ሰነድ ለመስራት ከድርጅቱ ጋር ውል


የተዋዋለው ሀመን የምክር አገልግሎቶች ኃ/የተ/የግ/ማህበር ሲሆን በጥናቱ የተሳተፉ
የቡድን አባላትም መንግስቱ ብርሃኑ– የአካባቢ ጥናት ባለሙያ፣ ተፈራ አሰፋ–
የአካባቢ ብክለት እና የማህበራዊ ጉዳይ ተንታኝ ባለሙያ፣ ዮሴፍ መለሰ– የኢኮኖሚ
ባለሙያ፣ ፀጋዬ ቦሩ ቱራ
– የብዝሀ ህይወት ባለሙያ ጥናቱን ለመከታተል በፌደራል የአካባቢ ጥበቃ፣ የደን
እና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ህጋዊ ፍቃድ አውጥተው የሚሰሩ ናቸው፡፡

ፕሮጀክቱ በደብረብርሃን ከተማ በሊዝ ባገኘው መሬት በወረቀት እና ካርቶን ምርቶች ፋብሪካ
የሚሰማራ የአገር ዉስጥ እና የውጪ ገበያው ለመሳተፍ ዋንኛ ዓላማው አድርጐ ወደ ሥራ
ለመግባት በዝግጅት ላይ ያለ ድርጅት ነው፡፡ በአሁን ወቅት አቶ ቀለመወርቅ ዳምጤ በአገር
ውስጥ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የገበያ ፍላጎት አለ፡፡ የፕሮጀክቱ የሚቋቋምበት
ቦታ ለምርት ግብዓት አስፈላጊ የሆኑትን በቀላሉ የሚገኝበት እና መሰረተ-ልማት
የተሞላለት አካባቢ ነው፡፡
የታቀደዉ የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ በደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር በቀበሌ 07 በ10,217
ካሬ ሜትር የሚቋቋም ሲሆን ለግንባታው የሚሆን መሬት ከከተማው
አስተዳደርለኢንዱስትሪ ከተከለለ ቦታ ተረክቧል፡፡ በደብረብርሃን ከተማ በአማራ ክልል
ሰሜን ሸዋ ዞን ከአዲስ አበባ በሰሜን ምስራቅ 130 ኪ.ሜ. ወደ ደሴ በሚውስደው ዋና
አውራ ጐዳና ላይ ይገኛል፡፡ ደ ብ ረ ብርሃን ከተማ የኬክሮስ እና የኬንትሮስ ርቀት

9041'N 39032'E/ 9.683oN 39.533oE እና 2,840 ሜትር ከፍታ ላይ ይገኛል፡፡

የፕሮጀክቱ አማራጮች ከተለያዩ አቅጣጫዎች ለመቃኘት የተሞከረ ሲሆን በዋናነት


ፕሮጀክቱ በመተግበሩና ባለመተግበሩ የሚኖረው ሁኔታ በመጀመሪያ ለመገምገም

7 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
የተሞከረ ሲሆን ይህም በአሁኑ ወቅት ሀገሪቱ ከምታራምደው ነጻ የገበያ ሥርዓት
አንጻር በዘርፉ መሰማራት ለሥራ አጥ ዜጎች የስራ ዕድል መፍጠር እና የውጪ ምንዛሪ
ማስገኘት ረገድ ትልቅ አስተዋጽኦ ስለሚኖረው ፕሮጀክቱ መካሄዱ እነዚህን ጥቅሞች
እንዳናጣ ያደርጋል፡፡ በሌላ በኩል ፕሮጀክቱ በደብረብርሃን ከተማ መቋቋሙ ከተማው
ለአዲስአባባ በቅርብ እርቀት ላይ መገኙቱ እና ለምርት ግብዓት የሚሆኑ ጥሬ ዕቃዎች
መገኛ ከሆነው አካባቢ መቋቋሙ ውጤታማ ያደርገዋል ተብሎ ታስቧል፡፡

የሚቋቋመው ፋብሪካ ከፍተኛ የሆነ በጐ የሆኑ ተፅዕኖዎች ያሉት ሲሆን ከነዚህም


መካከል ለአካባቢው ህብረተሰብ ቀጥተኛ ወይም ቀጥተኛ ያልሆነ የቅጥር ሥራ
መፍጠሩ፤ ከተለያዩ የታክስ ክፍያዎች ለመንግስ ገቢ ማስገባቱ፤ለህብረተሰቡ ማህበራዊ
አገልግሎት መስጫ ላይ የሚኖረው አስተዋጽኦ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ ይሁን እንጂ
በፋብሪካው ግንባታና ምርት ወቅት የተለያዩ አካባቢያዊና ማህበራዊ አሉታዊ ተፅዕኖዎች
ያደርሳል፡፡ በግንባታ ወቅት ከሚደርሱት አሉታዊ ተፅዕኖዎች መካከል የላይኛው አፈር
መሸርሸር፤ በደረቅና በፍሳሻ ቆሻሻ ምክኒያት በአካባቢ ላይ የሚደርስ ብክለት፤ የድምጽና
የንዝረት ተፅዕኖ፤ የአየርና የአቧራ ብክለት፤ ከሌላ አካባቢ ወደ ግንባታው በሚመጡ
ሰራተኞች የሚደርስ ባህላዊ ግጭቶችና ተዛማጅ በሽታዎች፤ በግንባታው በሚወጡ
ትርፍ አፈር እና ሌሎች ቁሳቁሶች የሚደርስ ብክለት ይጠቀሳሉ፡፡ በፋብሪካው የምርት
ሂደት ከሚከሰቱ ተፅእኖዎች ዋንኞቹ በማምረት ሂደት ወቅት የሚወጣ የፍሳሽ ውሃ
ብክለት፣ ከምርት ተረፈ ምርት፣የቤት ውስጥ እና የኢንዱስትሪ ቆሻሻዎች የሚደርስ
ብክለት፣ በማሽኖችና በከባድ ተሸከርካሪዎች ምክኒያት የሚደርስ የተፅዕኖ፣ በሰራተኞችና
በእግረኞች ላይ የሚደርስ የትራፊክ አደጋ፣በሥራ ወቅት የሚደርስ የጤንነትና የደህንነት
ጉዳቶች ናቸው፡፡

ፕሮጀክቱ ፋብሪካው ወደ ሥራ ሲገባ የሚኖሩትን በጐ ተፅዕኖዎች እንዲቀጥሉ


የሚያደርግ ይሆናል፡፡ ነገር ግን ከላይ በአሉታዊ መልኩ ለተዘረዘሩት ተጽዕኖዎች
አስፈላጊውን የማቃለያ እርምጃዎች በመውስድ ተፅዕኖዎቹ የማይከሰቱበት፣
የሚቃለሉበት እና የሚወገዱበትን መንገድ ይፈጥራል፡፡ ከማቃለያ እርምጃዎቹም
መካከል በተጐዳው መሬት ላይ የአፈር ጥበቃና የእፅዋት ዝርያዎችን እና ሣሮችን
በወቅቱ መትከል፤ የሚፈጠሩ ቆሻሻዎችን ዓይነት መለየትና በተገቢው ሁኔታ ማስወገድ
እና የፍሳሽ ማከሚያና ማስወገጃ መገንባት፤ በሥራ ላይ የሚወጣውን የድምጽ መጠን
መወሰንና አስፈላጊውን የደህንነት መሣሪያ ማሟላት፤ አቧራ የሚነሳበትን ቦታ በውሃ
ማርከፍከፍና የበካይ ነገሮችን መጠን ለመቀነስ የሚለቀቁ ጋዞችን ማጣራት፤ ከሌላ
አካባቢ የሚመጡ ሠራተኞች የአካባቢውን ነዋሪ ህብረተሰብ ባህል፣ ወግና የሚመሩበትን
አካባቢያዊ ህግ እንዲያከብር ማድረግ፤በካይ ነገሮችና ደለሎች ወደ ውሃ አካሉ እንዳይገቡ
የሚከላከሉ የማዝቀጫ ጉድጓዶችን መስራት፣የትራፊክ አደጋን ለመከላከል የትራፊክ

8 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
ምልክቶችን አቅርቦትና የመንገድ ምልክቶችን መስራት እና የፋብሪካውን
ተሸከርካሪዎችን ፍጥነት ወሰን መወሰን እንዲሁም የሰራተኛውን ጤንነትና ደህንነት
ለመጠበቅ ሠራተኞች ሥራ ከመጀመራቸው በፊት የደህንነት ሥልጠና መስጠት፣ የግል
መከላከያ መሣሪያና ልብስ መስጠትና አጠቃቀማቸውን ተግባራዊ ማድረግ ናቸው፡፡

በአካባቢ ተጽዕኖ ጥናት ሪፖርት ውስጥ በአካባቢ ዕቅድ ላይ የታቀዱ የማቃለያ ተግባራት
ስለ መፈፀማቸው፤ ከተተነበዩ ተፅዕኖዎች በተጨማሪ ሌሎች አዳዲስ ተፅዕኖዎች
ስለመከሰታቸው፤ በመሰረታዊ የአካባቢ መረጃ ላይ የተለያዩ የአካባቢ ጉዳዬች በትግበራ
ጊዜ ምን ያህል ተጣጥሞ እየተተገበረ እንደሆነና የማቅለያ ተግባራት አፈጻጸም
ውጤታማነትን ለመገምገምና ወቅቱን የጠበቀ የማስተካከያ እርምጃ ለመውሰድ
እንዲያስችል የአካባቢ ክትትል በፕሮጀክቱ የውስጥ ኦዲትና በአካባቢው ከሚገኝ የዞንና
የወረዳ አካባቢ ጥበቃ የሚደርግ ይሆናል፡፡ የአካባቢ ክትትልም ማድረግ እንዲያስችል
ስልታዊና ተከታታይነት ያለው መረጃን የመሰብሰብ፣ መለካት፣ የመተንተንና
የማስተካከያ እርምጃ የመውሰድ እና የመደገፍ ሂደት ተግባራዊ ይደረጋል፡፡

9 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

1. መግቢያ

በአሁኑ ጊዜ አካባቢያዊ ችግሮች በዓለማችን ብሎም በሀገራችን ትልቅ ፈተና እየሆኑ


መጥተዋል፡፡ የአየር ንብረት ለውጥ፣ በረሃማነት፣ የአፈር መሸርሸር፣ የእንስሳት
እልቂትና ስደት፣ የተፈጥሮ ሀብቶች መሟጠጥ፣ አካባቢያዊ አደጋዎችና የሰዎች
መፈናቀል፣ የዛፎች መመንጠር፣የአየር/የውሃና መሰል የተፈጥሮ ሀብቶች ብክለት፣
የኦዞን ችግር እና የመሳሰሉት ከእነዚህ አካባቢያዊ ችግሮች የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ እነዚህ
አካባቢያዊ ችግሮች በመጪዎቹ ዓመታት ክፉኛ እንደሚፈትኑን ቢታመንም ፈተናው
ግን በመጪው ትውልድ ላይ በበለጠ የከፋ እንደሚሆን የሣይንስ ትንበያ ይጠቁማል፡፡

እንደሚታወቀው በቀድሞው ጊዜ የአካባቢ ጥበቃ ኃላፊነት ሙሉ በሙሉ


የመንግሥት እንደሆነ ታስቦ የግሉ ዘርፍ ያነሰ ሚና ይዞ ቆይቷል፡፡ ሆኖም በጊዜ
ሂደት የሌሎች ዘርፎች ሚና እያደገ የመጣ ሲሆን የግሉ ዘርፍም በአካባቢ ጥበቃ
ዙርያ ያለው ሚና አድጓል፡፡ መንግሥታትና የግሉ ዘርፍ የአካባቢ ጥበቃና የተፈጥሮ
ሀብቶች እንክብካቤ የመንግሥት ኃላፊነት ብቻ ሳይሆን የሁሉም መሆኑን የተቀበሉ
ስለመሆናቸው ብዙ ማስረጃዎች ይገኛሉ፡፡

የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሪፖርት ላይ ትኩረት ያደረገ ነው፡፡
አከባቢን ወደ ልማት ዕቅድ ማቅረቡ ዘላቂ ልማት ለማምጣት በጣም ጠቃሚ መሳሪያ
ነው፡፡ ስለዚህ የአካባቢ ጥበቃ እና የኢኮኖሚ እድገት በተቀናጀ መልኩ መዘጋጀት
አለባቸው፡፡ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሂደት ለማንኛውም የልማት ተግባራት በአካባቢ
ላይ የሚደርሰውን ጉዳት አስቀድሞ ለመከላከልና አካባቢ አያያዝ የተሻለ ለማድረግ
ጠቀሜታው ከፍተኛ ነው፡፡

የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ የልማት ፕሮጀክቶች የሚያስከትሉትን ችግሮች ለመፍታት


የሚያግዝ መሣሪያ ነው፡፡ በሚካሄዱ የተለያዩ ፕሮጀክቶች የተነሳ በአካባቢ ላይ ጉዳት
ይደርሳሉ፡፡ ይህንን ጉዳት ለመቀነስ አንድ ፕሮጀክት ከመተግበሩ በፊት በአካባቢ ላይ
የሚያደርሰው ተፅዕኖ ተገምግሞ ለችግሮች መፍትሄ የሚጠቆምበት ዘዴ ይቀየሳል፡፡
የአካባቢ ተፅዕኖ ሰነድ ግምገማ ዓላማም ለሁሉም ፕሮጀክቶች በአካባቢያዊ ተጽእኖዎች
ላይ የተደረጉ ጥልቅ ጥናት ለማካሄድ ሳይሆን በቅድመ ጥናት ሪፖርቶች የተለዩት ላይ
ትኩረት በማድረግ የማቃላያ እርምጃ ለመውስድ ነው፡፡

የታቀደዉ የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ በአቶ ቀለመወርቅ ዳምጤ ባለቤትነት የሚቋቋምና


በአለም አቀፍ መ ስ ፈ ር ቶ ች መሰረት የወረቀት እና ካርቶን ምርቶችን ጥራት በማሳደግ
የአገር ዉስጥ እና የኤክስፖርት ገበያውን መቀላቀል ዋናው ዓላማ በማድረግ በአማራ

10 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
ብሔራዊ ክልል፣ በሰሜን ሽዋ ዞን በደብረብረሃን ከተማ ለሚቋቋም ከቀርበትና ከገባያ ምቹነት
አንጻር ጥናት በማደረግ ወደ ሥራ ለመግባት ቅድመ ሁኔታ ላይ ይገኛል፡፡

የዚህ አካባቢ እና ማህበራዊ ተፅዕኖ ዘገባ ጥናት ሪፖርት ዋና ዓላማም ፕሮጀክቱ


የሚቋቋምበትን አካባቢ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና በአሁን ወቅት ያለውን አካባቢያዊ
በማጥናት በፕሮጀክቱ አማካይነት የሚደርሱ አሉታዊ ተፅዕኖዎችንበመተንትናና የማቃለያ
እርምጃዎችን መሰረት ያደረገ የአካባቢ አያያዝ ዕቅድ እና የአካባቢ ክትትል መርሃ ግብር
በማዘጋጀት በፕሮጀክቱ አማካኝነት የሚደርሰውን ጉዳት መቀነስ እና ከወዲሁ መከላከል
ነው፡፡ የፕሮጀክቱ ባለቤት አቶ ቀለመወርቅ ዳምጤ በሪፖርቱ ላይ በዝርዝር የተቀመጡትን
የተፅዕኖ ማቃለያ እርምጃዎች በቂ በጀት በመመደብ የመተግበር፣ ተከታታይነት ያላቸውን
ሪፖርቶች ለሚመለከተው የወረዳና የዞን አካባቢ ጥበቃ መ/ቤት የመላክ፣ በሪፖርቱ ላይ
በተቀመጡ አካባቢያዊ ህጐች ሥራውን የመተግበር እና ለክትትል እና ለቁጥጥር ወደ
ፋብሪካው የሚመጡ ህጋዊ አካላት ጋር የመተባበር ሙሉ ፍቃደኛ የመሆን ግዴታ አለበት፡፡

11 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

2. የአካባቢ ተፅዕኖ ጥናቱ ዓላማ

2.1 የጥናቱ ጥቅል ዓላማ

የታቀደዉ የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ የአከባቢ ተፅዕኖት ጥናት ዋና ዓላማ በግንባታ እና


በምርት ማምረት ወቅት በአካባቢ እና ማህበራዊ አሉታዊ ተፅዕኖችን በመለየት አና የማቃለያ
እርምጃዎችን በማስቀመጥ ፕሮጀክቱ የሚያደርሰውን ጉዳት መከላከል፣ መቀነስ ወይም ማስወገድ
የሚቻልበትን ሁኔታ መፍጠር ነው፡፡

2.2 የጥናቱ ዝርዝር ዓላማዎች


• በፕሮጀክቱ ምክኒያት የሚደርሱ የአካባቢ ተፅእኖዎችን ለመወሰን፣
• የመኖሪያ አካባቢ፣ ማህበራዊ፣ባህላዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮችን መለየት እና
ግምገማ ማድረግ፣
• ፕሮጀክቱ በአካባቢያዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ አሁን ያለውን ህጎች እና
ደንቦችን ተከትሎ እንዲሰራ በዝርዝር መግለጽና የፕሮጅክቱን ባለቤት ግዴታ
ለማስቀመጥ፤
• የአካባቢያዊ አያያዝ ዕቅዶችን ለማዘጋጀት እና በአካባቢያዊ እና በማህበራዊ
ክፍሎች ላይ የተቀመጡትን አሉታዊ ተፅእኖዎች ለመቀነስ የሚያስችሉ
የአካባቢ ተፅእኖዎችን ለመቋቋም እና እርምጃዎችን ለመተግበር የሚያስችል
የአካባቢ አያያዝ ዕቅድ ማቅረብ፤
• የፕሮጀክቱን ተግባሮች የአካባቢ ተቆጣጣሪዎች ክትትል እና ክትትል
መርሃግብር ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል ሁኔታ በመለየት ማስቀመጥ፤

12 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

3. የጥናቱ ወሰን
ይህ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሪፖርት የታቀደዉ የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ ከግንባታእስከ
ምርት ማምረት ድረስ ያለውን ጊዜ ይሸፈናል፡፡በግንባታ ወቅት የሚያካትታቸው
ፋብሪካውን መገንባት፣ ማሽነሪዎችንና መሳሪያዎችን መግጠም፣ አጥር ማጠር እና
ወደ ፋብሪካው የሚወስዱ መንገዶችን መገንባት ሲሆኑ በምርት ማምረት ወቅት ደግሞ
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ ያካትታል፡፡

13 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

4. የጥናቱ ስልት ወይም ዘዴ

የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ጥናቱን ለማጥናት በተግባር ከዋሉት ዋና ዋና የጥናት ዘዴዎች


መካከል መሠረታዊ ጥናት፣ አሣታፊ የሆነ፣ የመስክ እና ጉብኝቶች በአካባቢው
ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መግለጫዎች፣ከዚህም ተጨማሪ የፕሮጀክቱ የአካባቢ ጥናት
ወሰን ልየታ የጥናት ሰነድ ዝግጅት የተካሄደው የተለያዩ የመረጃ አሰባሰብ ዘዴዎችን
መሰረት በማድረግ ሲሆን፡፡ እነርሱም፡-

በጥናት ቡድኑ ቀደም ብሎ በተዘጋጀው ቸክ ሊስት መሰረት የፕሮጀክቱ አጠቃላይ መረጃ


ተሰባስቧል፣ፕሮጀክቱ ስራ ከመጀመሩ በፊት የተዘጋጀውን የፕሮጀክት ፕሮፖዛል ጥናት
እንደ አንድ የመረጃ ምንጭነት በመውሰድ፣በአካባቢው የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችንና
የአመራር አካላትን በማማከርና በማወያየት በፕሮጀክቱና በአካባቢው ላይ ሊደርስ
የሚችለውን የአካባቢው ተጽዕኖና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊው ጉዳዮች ላይ መረጃ
ተሰባስቧል፡፡

ፕሮጀክቱ በሚገኝበት አካባቢና በፕሮጀክቱ የመስክ ምልከታን በአማካሪ ድርጅት


ባለሙያዎች ተካሂዳል፣ከፕሮጀክቱ ባለቤቶችና በፕሮጀክቱ አካባቢ ከሚኖሩ ሰዎች ጋር
በመወያየት እና በመጥይቅ መረጃዎች ተሰባስበው ጥናቱ ተዘጋጀቶል፡፡የተለያዩ
መጻህፍት፣ መጽሄቶች፣ ህጎችንና ደንቦችን እና አዋጆችን ማጣቀስ፣በአማራ ብሄራዊ
ክልላዊ መንግስተ ፕላን ኮሚሽን የተዘጋጀው አጠቃላይ መረጃ፣ የክልሉ ግብርና ቢሮ፣
ከሌሎችም የተወሰዱ የሁለተኛ ደረጃ ማስረጃዎችን በማጣቀሻነት ተወስደዋል፣የጥናት
ቡድኑ በራሱ የሰበሰባቸው የመጀመሪያ መረጃ ተደርገው ተወስደዋል፡፡

የተለያዩ በአለም አቀፍ ደረጃ ፣ በኢትዮጽያና በክልል ደረጃ የወጡ የአካባቢ ተጽዕኖንና
ብክለትን የሚመለከቱ ህጎች፣ አዋጆች፣ ስምምነቶች፣ መመሪያዎችና አሰራሮችን
መሰረት በማድረግ ጥናቱን ለመስራት የተቻለ መሆኑ፣የተለያዩ ዌብሳይቶችን በመጠቀም
የተለያዩ ጥናቶች፣ ምርምሮችና ሳይንሳዊ ትንታኔዎችን በመጠቀም ጥናቱ ተካሂዷል፡፡

የተለያዩ ክልላዊ፣ ሃገራዊና አለማቀፋዊ ይዘት ያላቸውን መጻህፍት፣ ወብሳይቶችን


በመመለከት የተዘጋጀ ጥናት ነው፣ መረጃዎች በሚሰበሰብበት ወቅት አሁን ያሉ አሉታዊ
ተፅኖዎችና አማራጭ የማቅለያ ዘዴዎች በባለሃብቱ፣ በአካባቢው ነዋሪዎች ቀረቧቸው
ሃሳቦችም ለሰነዱ ዝግጅት እንደ አንድ ግብዓት ተወስደዋል፡፡

በአጠቃላይ ጠቃሚ መረጃዎች ከአካባቢው ማህበረሰብና አመራር አካላት፣


ከባለሙያዎች፣ ከባለሃብቱ፣ ከማጣቀሻ መጻህፍት፣ ከጥናት ቡድኑ የአካባቢ ቅኝት፣

14 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
ከፕሮጀክቱ ቦታ ከተወሰደ የተለያዩ ካርታዎች፣ ሳይንሳዊ ጥናቶችና ምርምሮች
የተሰበሰቡ በመሆናቸው የአካባቢውን ስነ-ህይወታዊና ተፈጥሮአዊ ሃብቶችን ፕሮጀክቱ
በባለቤትነት ለመጠበቅ የሚያስችሉ ስልቶችን ለመጠቆም እረድተዋል፡፡እና የቴክኒካዊ
መረጃዎችን በማሰባሰብ ነው፡፡

4.1 የባዮፊዚካልና ማህበረ-ኢኮኖሚ መሰረታዊ መረጃዎች የጥናት ዘዴዎች


የባዮፊዚካልና ማህበረ-ኢኮኖሚ መሰረታዊ መረጃዎች የጥናት ዘዴዎች መካከል አሣታፊ የሆነ
መሠረታዊ መረጃ ላይ የተመሰረተ ጥናት፣ የመስክ ምልከታ እና ጉብኝቶች በአካባቢው ማህበራዊና
ኢኮኖሚያዊ መግለጫዎች እና የቴክኒካዊ መረጃዎችን ማሰባሰብ ነው፡፡

የጥናቱ ዘዴዎቹ የተለዩት ረጅም ጊዜ በጥናት ላይ ልምድ ባላቸው አማካሪ ባለሙያዎች ሲሆኑ
በፕሮጀክቱ ውስጥ የተጎዱትን አሁን ያሉትን ሀብቶች ለመመርመር እና ለመገምገም
የሚያስፈልጉትን የተለያዩ ገፅታዎች ግምት ውስጥ በማስገባት የተጠናቀረ ነው፡፡ለዚህ ዓይነት
ፕሮጀክቶች በተጠቀሱት ዘዴዎች ላይ በመመርኮዝ በዚህ ሰነድ ውስጥ የተካተቱትን ግኝቶች ከሁለት
ወር በላይ የጥናት ጊዜ ወስደዋል፡፡ በቡድን ውስጥ በአካባቢው ሀብቶች ላይ ሊያስከትሉ የሚችሉ
ተፅዕኖዎችን ለመገምገም እና ለመተንተን የሚያስችሉ ነጥቦችን አዘጋጅተዋል፡፡

በአማካሪ ቡድኑ የአካባቢውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መረጃዎች ለመሰብሰብ የሚከተሉትን ዘዴዎች


ተጠቅሟል፡፡ እነዚህም ለጥናቱ ተያያዥነት ያለውን ወቅታዊ መረጃ መሰብሰብ፣ መገምገም እና
ትንታኔ ማድረግ እናፕሮጀክቱ በሚካሄድበት ቦታ በመገኘት የአካል ምልከታ በማድረግ መረጃ
ለማሰባሰብ እና ለማረጋገጥ ያካተተ ነው፡፡

በጥናቱ ወቅት የአየር ሁኔታ፤ የውሃ መጠን፣ የእፀዋት ሽፋን፣ የአፈር አይነት፣ መሬት አጠቃቀም
ባህላዊ ገጽታዎች (የአርኪዎሎጂ ቅሪቶች)፤ የከባቢ አየር ልቀቶች እና ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ
ገጽታዎች ያካተቱ መረጃዎች ተሰብሰብዋል፡፡መረጃዎቹ ሲሰበሰቡ ቀደም ሲል ከተሠበሠቡ
መረጃዎችና የመስክ እይታ በማድረግ ለማሰባሰብ ተሟክሯል፡፡ ሌሎች ጥቅም ላይ የዋሉ የጥናት
ዘዴዎች የፅሁፍ ግምገማዎችን፣ ቃለ መጠይቆች እና የመስክ ጉብኝቶች ተካሂደዋል፡፡በአጠቃላይ
ይህ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ጥናት መሰረት ያደረገው ፐሮጀክቱ የሚገኝበትን አካባቢ ግምት ውስጥ
ባስገባ መልኩ ከዚያም የታቀዱትን የፕሮጀክቱን ክፍሎች ሊያመጣ የሚችለውንተፅእኖ በተለያየ
አካባቢያዊ አካላት ላይ በመገምገም እና በቂ እና ሊለካ የሚችል የማስወገጃ እርምጃዎች እና ቁጥጥር
ስርዓቶችን ማዘጋጀት የሚያስችል ነው፡፡

15 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

4.2 የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ጥናትን ለማጥናት በተግባር የዋለው ዘዴ


የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማውን ለማደረግ ቼክሊስትን (Checklist) እና ንፅፅር /Matrices/ ቴክኒኮች
ያካተተ ዘዴ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ በዋናነት በዚህ ጥናት በጥናቱ በተሳተፉት የአማካሪው ድርጅት
ባለሙያዎች ቡድን ዝርዝር ቼክሊስት ተዘጋጅቷል፡፡በቼክሊስቱም አሉታዊ ተፅዕኖ አላቸው ተብለው
የተገመቱትን የአካባቢ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮችን በቅድሚያ በመለየት በመስፈርቶች ልየታ
በማካሄድ የጐላ ተፅዕኖ የሚያስከትሉትን ብቻ ተለይተዋል፡፡

በሁለተኛ ደረጃ ንፅፅር /matrices/ ቴክኒኮች የጥናቱ ቡድን የተጠቀመ ሲሆን ይህ ዘዴ ከቼክሊስት
በበለጠ ቀጥተኛ ተፅዕኖ /direct impact/፣ ቀጥተኛ ያልሆነ ተፅዕኖ /Indirect impact/፣ እና ተዳማሪ
አሉታዊ ተፅዕኖ /Cumulative impact/ ለይቶ ለማወቅ የሚያስችል ጠቃሚ መሣሪያ ነው፡፡ ቀጥተኛ
ተፅዕኖ /direct impact/፣ በፕሮጀክቱ ተግባራት አማካኝነት ሊከሰቱ የሚችሉ አሉታዊ ተፅዕኖዎች
ናቸው፡፡ ይህ ቀጥተኛ አሉታዊ ተፅዕኖ እንደ ፕሮጀክቱ ባህሪ በፕሮጀክቱ ክልልና ውጭ ሊከሰት
ይችላል፡፡ ቀጥተኛ ያልሆነ ተፅዕኖ /Indirect impact/ በፕሮጀክቱ ትግበራ ምክንያት በቀጥታ
ግንኙነት በሌለው መንገድ ከፕሮጀክቱ መገኛ ቦታ ውጭ ሊከሰት የሚችል እምቅ አሉታዊ ተፅዕኖ
ማለት ነው፡፡ተዳማሪ አሉታዊ ተፅዕኖ /Cumulative impact/፣ ተዳማሪ ተፅዕኖ ሊተገበር ያታቀደው
ፕሮጀክት ከነባር ፕሮጀክቶች ወይም ወደፊት በሚተገበሩ ፕሮጀክቶች ጋር በተዳማሪነት ሊከሰቱ
የሚችሉ እምቅ አሉታዊ ተፅዕኖዎችን መተንበይ ነው፡፡

4.3 የተፅዕኖዎች ልየታ ቼክሊስት


የግምገማ ጥናት ውጤቱን በማጠቃለያ ሰንጠረዥ (matrix) መልክ ማቅረብ እያንዳንዱ ተግባር
የሚያስከትለውን ተፅእኖ በመመዘን በደረጃ ለማስቀመጥ ከታች የተጠቀሱትን የጥናት ቡድኑ
ተጠቅሟል፡፡

4.3.1 የተፅዕኖ ስፋት

የተፅእኖ መጠንና ስፋት ስር የተካተቱት በፕሮጀክቱ አማካኝነት የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች ድንበር


ተሻጋሪ ሆነው ዓለም አቀፋዊ፣ በአገር ደረጃ ወይም በክልል ደረጃ መከሰታቸው እንዲሁም ፕሮጀክቱ
በሚቋቋመወበት ዙሪያ ወይም በፕሮጀክቱ በተከለለው ቦታ ብቻ የተወሰኑ ስለመሆኑ የሚገለጽበት
ሲሆን በሚከተለው መሰረት ደረጃ ተቀጦለታል፡፡

16 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
ሠንጠረዥ 1፡የተፅዕኖ መጠንና ስፋት

የተፅዕኖ ደረጃ ነጥብ

በጣም ከፍተኛ /ዓለም አቀፍ/ 5

ከፍተኛ /አገር አቀፍ/ 4

መካከለኛ /ክልላዊ/ 3

ዝቅተኛ /አካባቢያዊ/ 2

በጣም ዝቅተኛ /በፕሮጀክቱ ቦታ/ 1

4.3.2 የተፅእኖ ባህሪ /ተፈጥሮ/ ከፍተኛነት

የታቀዱ የኘሮጀክት ተግባራት /እንቅስቃሴዎች/ በአካባቢ ላይ የሚያደርሱትን ተፅዕኖ ደረጃ በመስጠት


በዝርዝር ይቀመጣል፡፡ የአካባቢ ተፅዕኖው የሚያሳድረው ተፅዕኖ ክብደቱ አውዳሚ (Innocuous)
መሆኑና ዝቅተኛ፣ መካከለኛ ወይም ከፍተኛ መሆኑን የሚገለጽበት ነው፡፡

ሠንጠረዥ 2፡የተፅዕኖ ባህሪ /ተፈጥሮ/

ደረጃ ዝርዝር ነጥብ


ተፈጥሯዊ፣ ባህላዊና ወይም ማህበራዊ ሁኔታዎች እና ሂደቶች በቋሚነት ደረጃ
በጣም የሚቀየር 4
ከፍተኛ ከሆነ፣

ተፈጥሯዊ፣ ባህላዊና ወይም ማህበራዊ ሁኔታዎች እና ሂደቶች በጊዜያዊነት


ከፍተኛ የሚቀየር 3
ከሆነ፣

ተፅዕኖዎቹ በአካባቢ ላይ በሚያደርሱት ጉዳት ምክንያት ተፈጥሯዊ፣ ባህላዊና


መካከለኛ ወይም 2
ማህበራዊ ሁኔታዎች እና ሂደቶችን የሚቀየር ከሆነ፣

ተፅዕኖዎቹ በአካባቢ ላይ በሚያደርሱት ጉዳት ምክንያት ተፈጥሯዊ፣ ባህላዊና


ዝቅተኛ ወይም 1
ማህበራዊ ሁኔታዎች እና ሂደቶችን የማይለውጥ ከሆነ፣

4.3.3 የተፅዕኖ ቆይታ /ጊዜ/

የሚደርሰው ተፅእኖ የአጭር ጊዜ /0-5/ መካከለኛ /5-15 ዓመት/ እንዲሁም የረጅም ጊዜና ቋሚ

17 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
የሚለውን መዳሰስ፣ መገምገም ወይም በማጥናት የሚገለጽበት ነው፡፡

ሠንጠረዥ 3፡የተፅዕኖ ቆይታ /ግዜ/

ደረጃ ዝርዝር ነጥብ

ተፅዕኖዉ ፕሮጀክቱ የቆይታው ጊዜን አጠናቆ ከወጣም በኃላ


ቋሚ የሚታይ 4
ሲሆን፣

የረጅም ጊዜ ተፅዕኖው ከ15 ዓመት በላይ የሚቆይና ከዚያ በኃላ የሚቆረጥ 3

የመካከለኛ ጊዜ ተፅዕኖው ከ5 እስከ 15 ዓመት ብቻ የሚቆይ 2

የአጭር ጊዜ ተፅዕኖው ከ 0 እስከ 5 ዓመት የሚከሰት 1

4.3.4 ተፅዕኖው የመከሰት አጋጣሚው ሁኔታ

የአካባቢ ተፅዕኖው የመከሰት አጋጣሚው ሁኔታና ተፅዕኖ የደረሰበት አካባቢ ወደ ነበረበት መመለስ
የሚቻል መሆኑና አለመሆኑ በዝርዝር የሚተነተንበት ይሆናል፡፡

ሠንጠረዥ 4 ፡ተፅዕኖዉ የመከሰት አጋጣሚዉ ሁኔታ

የተፅዕኖ አይነት ዝርዝር

በእርግጠኝነት የሚከሰት ተፅዕኖው ለመከሰቱ 90% በላይ እርግጠኛ መሆን፣

አጠራጣሪ ተፅዕኖው ለመከሰቱ 70% በላይ እርግጠኛ መሆን፣

ሊከሰት የሚችል ተፅዕኖው ለመከሰቱ ከ40 እስከ 70% እርግጠኛ መሆን፣

ሊከሰት የማይችል ተፅዕኖው ለመከሰቱ ከ40% በታች እርግጠኛ መሆን፣

18 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

5. በጥናቱ ወቅት የተወሰዱ ታሳቢዎች እና የነበሩ የዕውቀት ክፍተቶች

በዚህ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ጥናት ወቅት የተወሰኑ የመረጃ እጥረት ይህም
ስለሚቋቋመው የፕሮጀክት የተሟላ ሰነድ አለማግኘት ባለመቻሉ እና የህብረተሰብ ምክክር
በሚደረግበት ወቅት የአካባቢውን ነዋሪ ለማግኘት አለመቻል ያጋጠመ ሲሆን እንደ መፍትሔ
የተወሰደው ሌሎች ተዛማጅነት ያላቸውን ፕሮጀክቶችን ለማየትና መረጃ ለመሰብሰብ
እንዲሁም ተደጋጋሚ የምክከር ቀናት በማዘጋጀት የህብረተሰብ ምክክሩ የተሟላ አንዲሆን
ተደርጓል፡፡

19 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

6. የፓሊሲ፣ የህግና የአስተዳደር ማዕቀፎች


አዲስ የሚቋቋመው የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ ፕሮጀክት በግንባታም ወቅትም ሆነ ወደ
ትግበራ በሚገባበት ወቅት በኢትዮጲያ መንግስት በተለያየ ወቅት ባፀደቃቸው ህጐች እና
የአስተዳደር ማዕቀፎች ተገዢ በመሆን ሥራውን የሚያከናውን ሲሆን የሚከተላቸውን
ህጐችና የአስተዳደር ማዕቀፎች እንደ ሚከተለው ተዘርዝሯል፡፡

6.1 የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት የህጐች ሁሉ የበላይ


ሆኖ በ1987 የፀደቀ ሲሆን በኢትዮጲያ ለአካባቢ ጥበቃና ለአካባቢ አያያዝ ላይ ወሳኝና
ዋነኛ መርህ ሆኖ እያገለገለ ይገኛል፡፡ አካባቢ ዘላቂ ልማትና የአካባቢ ጥበቃ መብቶች
በህገ- መንግስቱ ላይ በአንቀጽ 43፣44 እና 92 ተካቷል፡፡

የኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት የሰዎችን ንጹህና ጤናማ በሆነ አካባቢ የመኖር መብት


አረጋግጧል፡፡እንደሚታወቀው አካባቢን የሚመለከቱ ጉዳዮች የሁሉንም ተሳትፎ
ይጠይቃሉ፡፡ መንግሥትና ዜጎች አካባቢያቸውን የመንከባከብ ግዴታ አለባቸው የሚለው
የሕገ መንግሥቱ ድንጋጌም ይህን ሀሳብ ይጋራል፡፡ ዜጎች፣ የግሉ ዘርፍ፣ መንግሥታዊ
ያልሆኑ ድርጅቶች፣ የውጭ ድርጅቶችና የመሳሰሉት በሕገ መንግሥቱና በሌሎች ሕጎች
የተዘረዘሩ መብትና ግዴታዎቻቸውን በመረዳ ትኃላፊነታቸውን ይወጡ ዘንድ በሥራ
ላይ ያሉ ሕጎችን ተግባራዊ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡

በአንቀጽ 43 የልማት መብት ወስጥ ከተዘረዘሩት መብቶች መካከል ዜጐች የኑሮ


ሁኔታቸውን የማሻሻልና የማያቋርጥ እድገት የማግኘት መብታቸው የተጠበቀ እንደ
ሆነ፤በብሔራዊ ልማት የመሳተፍ በተለይም አባል የሆኑበትን ማኀበረሰብ የሚመለከቱ
ፖሊሲዎችና ፕሮጀክቶች ላይ ሀሳባቸውን እንዲሰጡ የመጠየቅ መብት እንዳላቸው፤እና
የልማት እንቅስቃሴ ዋና ዓላማ የዜጎችን እድገትና መሰረታዊ ፍላጎቶች ማሟላት
እንደሆነ ተደንግጓል፡፡

በተመሳሳይ አንቀጽ 44 ላይ የአካባቢ ደህንነት መብት ስር እንደተቀመጠው ሁሉም


ሰዎች ንጹህና ጤናማ በሆነ አካባቢ የመኖር መብት እንዳላቸው እና መንግሥት
በሚያካሄዳቸው ፕሮግራሞች ምክንያት የተፈናቀሉ ወይም ኑሮአቸው የተነካባቸው
ሰዎች ሁሉ በመንግሥት በቂ እርዳታ ወደ ሌላ አካባቢ መዘዋወርን ጨምሮ ተመጣጣኝ
የሆነ የገንዘብ ወይም ሌላ አማራጭ ማካካሻ የማግኘት መብት አላቸው በማለት
ደንግጓል፡፡

20 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
የአካባቢ ደህንነት ጥበቃ ዓላማዎች በአንቀጽ 92 በተዘረዘረው መሰረት መንግሥት
ሁሉም ኢትዮጵያዊ ንጹህና ጤና ማአካባቢ እንዲኖረው የመጣር ኃላፊነት ያለበት
ስለመሆኑ፤ ማንኛውም የኤኮኖሚ ልማት እርምጃ የአካባቢውን ደህንነት የማያናጋ
መሆን እንዳለበት፤ የሕዝብን የአካባቢ ደህንነት የሚመለከት ፖሊሲና ፕሮግራም
በሚነደፍበትና ሥራ ላይ በሚውልበት ጊዜ የሚመለከተው ሕዝብ ሁሉ ሀሳቡን
እንዲገልጽ ማደረግ ግዴታ እና መንግሥትና ዜጎች አካባቢያቸውን የመንከባከብ ግዴታ
ያለባቸው መሆኑን ደንግጓል፡፡

6.2 የኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ፖሊሲ (1989)

የኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ፖሊሲ በሚያዚያ 1989 ዓ.ም. በሚኒስትሮች ምክር ቤት


የተፈቀደ ሲሆን፤ በልማት ፕሮግራሞች እና ፕሮጀክቶች ውስጥ ማህበራዊ እና
አካባቢያዊ ገጽታዎችን በማካተት አስፈላጊነት ላይ ያተኩራል፡፡ የኢትዮጵያ የአካባቢ
ጥበቃ ፓሊሲ ዓላማ የሁሉንም ኢትዮጵያውያን ህይወት ጤንነት እና ጥራት ማሻሻል
እና የተሻሻለ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገትን በሀብት አስተዳደር እና በአጠቃላይ
የአካባቢውን ፍላጎት ለማሟላት የአሁኑ ትውልድ የራሳቸውን ፍላጎት ለማሟላት
የወደፊት ትውልዶች ፍላጐት ሳይጐዳ እና በማገናዘብ ጥቅም ላይ ማዋል ነው፡፡
በኢትዮጵያ የአካባቢያዊ ፖሊሲን በትክክል ተግባራዊ ለማድረግ ፖሊሲው ከፌዴራል
እስከ ህብረተሰብ ድረስ ድርጅታዊ እና ተቋማዊ ማዕቀፍ እንዲፈጠር ያበረታታል፡፡
የኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ፖሊሲ ለዘለቄታዊ ልማት መርሆዎች መከበር
የሚጠይቁ በርካታ መመሪያዎችን ያቀርባል፡፡በተለይም በሰው እና በአካባቢ ላይ
የሚደርሱ ተፅዕኖዎች ለማቃለል የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማዎች ተግባራዊነት
ማረጋገጥ እንዲሁም በፕሮጀክቶች እና በፕሮግራሞች ዲዛይኖች ውስጥ አካባቢያዊ
ተፅእኖዎችን በቅድሚያ እንዲመለከት ያስችላል፡፡

6.3 የ ኢ ፌ ድ ሪ የ አ ካ ባ ቢ ተ ፅ እ ኖ የአካባቢ ተፅእኖ ግምገማ አዋጅ-አዋጅ


ቁጥር 299/1995

የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማን የሚመለከተው ይህ አዋጅ የአካባቢ ተፅዕኖ የሚያስፈልገውን


ማንኛውም ፕሮጀክት ከአካባቢ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ወይም
ከሚመለከተው የክልል የአካባቢ መሥሪያ ቤት ይሁንታ ሳያገኝ ተግባራዊ እንዳይሆን
ይከለክላል::በዚህም መሠረት የፕሮጀክት ባለቤቱ የፕሮጀክቱን የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ
አካሂዶ የጥናት ዘገባውን ለሚኒስቴሩ ወይም ለሚመለከተው የክልል የአካባቢ መሥሪያ ቤት
ያቀርባል::ሚኒስቴሩና የክልል የአካባቢ መሥሪያ ቤት በየሥልጣን ክልላቸው የአካባቢ

21 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
ተፅዕኖ የጥናት ዘገባውን የመመርመር፣ፕሮጀክቱ እንዲተገበር ይሁንታ የመስጠትና ክትትል
የማካሄድ ኃላፊነት ተሰጥቷቸዋል::አዋጁ ከዚህ በተጨማሪም ከአካባቢ ጥበቃ መብቶች አንዱ
የሆነውን የሕዝብ ተሳትፎን አረጋግጧል:: በዚህም መሰረት አዋጁ የሚከተሉትን ዋና ዋና
ጉዳዬችን አጽዖት ለመስጠት ወጥቷል፡፡

• የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ፣ የልማት ሀሳብን ድፍ ሲዘጋጅ ቦታው ሲመረጥ፣


ሲገነባ ወይም ሲተገበር እንደዚሁም በመተግበር ላይ ያለ እንቅስቃሴ ሲሻሻል
ወይም ሲቋረጥ የሚያስከትለውን ተፅዕኖ በመተንበይና አስቀድሞ በማረም
በውል የታሰበበትን ልማት ለማምጣት፤
• መንግሥታዊ ሰነድ በአካባቢ ላይ ሊያስከትለው የሚችለውን ተፅዕኖ ለመለየት
ገና ከመፅደቁ በፊት መገምገም፣ የመፅደቂያው ውሳኔ በሚሰጥበት ወቅት
አካባቢያዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ባህላዊና ማህበራዊ ታሳቢዎችንና ግቦችን ዘላቂ
ልማትን ለማምጣት በሚያመች ሁኔታ እንዲዋሃዱና እንዲቀናጁ ለማድረግ፤
• አሉታዊ የአካባቢ ተፅዕኖዎችን መተንበይ፣ የመፍትሔ እርምጃዎችን
መውሰድና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቃሚነታቸውን ማዳበር
በሕገመንግሥት የተደነገጉትን የአካባቢ ደህንነት መብቶችንና ዓላማዎችን
የመተግበርን ሂደት ለማገዝ፤
• የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ አስተዳደራዊ ግልፅነትና በኃላፊነት ተጠያቂነት
እንዲኖር ለማድረግ፣ በአጠቃላይ ራሱንና አካባቢውን በሚመለከቱ የልማት
እቅዶች አወጣጥና ውሳኔ አሰጣጥ ላይ ሕዝቡን፣ በተለይም ደግሞ
ማሕበረሰቦችን ለማሳተፍ፤ ድርጅቱ የአካባቢ ተፅእኖ ግምገማ አዋጅ - አዋጅ ቁጥር
299/1995 የአካባቢ ጥበቃ በተመለከተ የተደነገጉ ደንቦችን አክብሮ ይስራል፡፡

6.4የአካባቢ ብክለት ቁጥጥር አዋጅ-አዋጅ ቁጥር 300/1995


የአካባቢ ብክለት ቁጥጥር አዋጅ አስፈላጊነት አንዳንድ ተግባራት አካባቢን ሊጎዱ የሚችሉ
በመሆናቸው ማስወገድ፣ካልተቻለም መከላከል ተገቢ በመሆኑን ነው:: የአካባቢ፣ የደንና
የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽንም አግባብ ካላችው መሥሪያ ቤቶች ጋር በመመካከር
በሳይንሳዊና በአካባቢያዊ መርሆዎች ላይ የተመሠረቱና ተግባራዊ ለመሆን የሚችሉ
ደረጃዎችን ያዘጋጃል:: እነዚህም ደረጃዎች ውሃ፣የአየር ጥራት፣ አፈር፣ ድምጽ እና
የተለያዩ የቆሻሻ ዓይነቶችን የተመለከቱ ናቸው::በዚህም መሠረት እነዚህን የአካባቢ ደረጃዎች
በመጣስ አካባቢን መበከል እና እንዲበከል ማድረግ የተከለከለ ነው::

22 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
አዋጁ አደገኛ የሆነ ቆሻሻ፣ ኬሚካል፣ጨረራዊ ቁሶችን እንዲሁም የከተማ ቆሻሻን
የተመለከቱ ድንጋጌዎችን ይዟል::የአካባቢ ተቆጣጣሪዎች በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ
ባላቸው የክልል የአካባቢ መሥሪያ ቤቶች ይመደባሉ::በሥራ ላይ ያሉ ተቋማት አዋጁን
እንዴት ተፈጻሚ እንደሚያደርጉ በአዋጁ ሥር በሚወጣ ደንብ እንደሚወሰንም
ተቀምጧል::

ፋብሪካዉ የአካባቢ ብክለት ቁጥጥር አዋጅ - አዋጅ ቁጥር 300/1995 የተጠቀሱ ህጎችን
ያከብራል፡፡

6.5 የኢንዱስትሪ ብክለትን ለመከላከል የወጣ የሚኒስትሮች ምክር


ቤት ደንብ ቁጥር 159/2001
የኢንዱስትሪ ብክለትን ለመከላከል የወጣው ይህ ደንብ በደንቡ መሠረት በሚወጣ
መመሪያ በተዘረዘረ የኢንዱስትሪ ዘርፍ ውስጥ የሚካተት ፋብሪካን ወይም ሥልጣን
የተሰጠው የአካባቢ መሥሪያ ቤት በደንቡ መሠረት ያሳወቀውን ፋብሪካን በሚመለከት
ፋብሪካው እስከሚዘጋበት ወይም ከተዘጋም በኋላ ይኸው መሥሪያ ቤት እስከወስነው
ተጨማሪ ጊዜ ማብቂያ ተፈጻሚ ይሆናል:: ደንቡ ለፋብሪካ የሚሰጥ የሥራ ፈቃድ
ስለሚታገድበትና ስለሚሰረዝበት ሁኔታዎች፣የአደጋ መከላከያ ሥርዓት፣የውስጥ
የአካባቢ አያያዝ መቆጣጠሪያ ዘዴ፣የሕዝብ ቅሬታ፣የብክለት አያያዝ መረጃ እንዲሁም
የአካባቢ፣የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን እና የክልል የአካባቢ ጥበቃ መሥሪያ
ቤቶች ኃላፊነቶችን የተመለከቱ ድንጋጌዎችን ይዟል::

የኢንዱስትሪ ብክለትን ለመከላከል የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 159/2001


የተደነገጉ ህጎችን ይህ ፕሮጀክት ያከብራል፡፡

6.6 የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ አዋጅ ቁጥር 513/1999


ይህ አዋጅ የደረቅ ቆሻሻ አያያዝን የሚመለከት ሲሆን ዓላማውም ከአያያዙ ሊከተል
የሚችል አሉታዊ ተፅዕኖን በመከላከል ከደረቅ ቆሻሻ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ፋይዳ
እንዲገኝ የሚያስችል አቅም በሁሉም ደረጃ ማጎልበት ነው:: በዚህም መሠረት የከተማ
አስተዳደሮች በደረቅ ቆሻሻ አገልግሎት መስክ ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ የሚያግዝ
ምቹ ሁኔታ መፍጠርና ዝቅተኛውን የአስተዳደር እርከናቸውንና የአካባቢውን ማኅበረሰብ
ባሳተፈ መልኩ የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ እቅድ አዘጋጅቶ መተግበር እንዳለባቸው በአዋጁ
ተቀምጧል:: በተጨማሪም አዋጁ ከአንድ ክልል ወይም የከተማ አስተዳደር
ወደሌላው፣የተለያዩ ዓይነት ቆሻሻዎች አያያዝ፣ የፍትሐ ብሔር ኃላፊነት እና ሌሎች
ድንጋጌዎችን ይዟል::

23 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ አዋጅ ቁጥር 513/1999 የተደነገጉ ህጎችን ፕሮጀክቱ ያከብራል፡፡

6.7 የኢትዮጵያ የውሃ ሀብት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 197/1992


ይህ የውሃ ሀብት አስተዳደር አዋጅ የቀድሞውን የውሃ አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 92/1986
ሽሯል::አዋጁ የውሃ ሀብት አስተዳደርን በተመለከተ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኝ በማንኛውም
የውሃ ሀብት ላይ ተፈጻሚነት ያለው ሲሆን ይህም የውሃ ሀብት የመንግሥትና የሁሉም
የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ሀብት እንደሆነ አረጋግጧል፡፡አዋጁ የክርክር አወሳሰንን የተመለከቱ
ድንጋጌዎችንም የያዘ ሲሆን ክርክሮችን በጋራ ውይይት መፍታትና በሽምግልና ዳኝነት
መወሰንን አስቀምጧል:: ከዚህም በተጨማሪ አዋጁ ስለ ፈቃዶችና የሙያ ፈቃድ፣ ስለፈቃድ
ክፍያና የውሃ ግልጋሎት ዋጋ እንዲሁም ንብረት አገልግሎትን የተመለከቱ ድንጋጌዎችን
ይዟል::ተቆጣጣሪው አካል በአዋጁ በዝርዝር ከተሰጡት ሥልጣንና ኃላፊነቶች በተጨማሪ
ስለውሃ ሀብት እቅድ፣አስተዳደር፣ አጠቃቀም እና ጥበቃ ኃላፊነቶች
ተሰጥተውታል::ፕሮጀክቱ የዉሀ ሀብት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 197/1992 አክብሮ ይሰራል፡፡

6.8 ስለ ውሃ ሀብት አስተዳደር የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር


115/1997
ይህ ደንብ በውሃ ሀብት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 197/1992 መሠረት የወጣ ሲሆን የውሃ
ሀብት አጠቃቀምና መሰል ጉዳዮችን ይመለከታል::ደንቡ በውሃ ሀብት ለመጠቀም የሚቀርብ
ማመልከቻ ማሟላት ያለበትን መረጃዎች እንዲሁም ስለፈቃድ ዝርዝር ድንጋጌዎችን
በመያዝ የአዋጁን አንቀጽ 13 ያስፈጽማል:: ስለውሃ ጥራት ቁጥጥር፣የሙያ ብቃት
ማረጋገጫዎች፣ የውሃ ተገልጋዮች ማኅበራትና ስለክርክር አወሳሰን የተመለከቱ
ድንጋጌዎችን በተጨማሪነት ይዟል::ከደንቡ ጋር የተያያዘው ሠንጠረዥ ለተለያዩ አይነት
ፈቃዶች የሚከፈሉ ክፍያዎችን ይዟል::ፕሮጀክቱ ስለውሃ ሀብት አስተዳደር የወጣ የሚኒስትሮች
ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 115/1997 ስለተግባራዊነቱ ይሰራል፡እነዲተገበር ያድርጋል፡፡

6.9 የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ (377/2003)


ይህ አዋጅ አንድ አሠሪ የሠራተኛውን ጤናና ዋስትና ለመጠበቅ አስፈላጊው እርምጃ
ይወስዳል በማለት ግዳጅ ይጥላል፡፡ አዋጁ አሠሪው የሠራተኞቻቸውን ጤንነትና
ደኅንነት ለመጠበቅ አስፈላጊ እርምጃዎችን እንዲወስዱ ያስገድዳል፡፡ በዚህ አዋጅ ውስጥ
የሠራተኛና አሠሪ ግንኙነቶች በመሠረታዊ በአስገዳጅነት መርሆዎች የሚተዳደሩ ሲሆን
ዓላማው ሰራተኞች እና ቀጣሪዎች የኢንዱስትሪ ሰላም እንዲሰፍን እና በአገሪቱ ውስጥ
በመላው የሃገሪቱ ልማት ላይ ተባብሮ እንዲሰሩ ማድረግ ነው፡፡ አዋጁም በተለመደው
የስራ ሰዓት እና የትርፍ ሰዓት ሥራ መስፈርቶችን አቅርቧል፡፡ ይህ አዋጅ በ 1997

24 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
ዓ.ም. እና በ1998 ዓ.ም. እንደገና በሠራተኛ (ማሻሻያ) አዋጅ (466/1997) እና በሥራ
(ማሻሻያ) አዋጅ (494/1996) ተሻሽሏል፡፡ የህጉ ማሻሻያዎች የመንግስት ሚናዎችና
ኃላፊነቶች፣ የሠራተኛ መብት እና የተለመዱ ወንጀሎች እና ቅጣቶች
ያካትታል፡፡ፕሮጀክቱ የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ (377/2003) አክብሮ ይሰራል፡፡

6.10 የህብረተሰብ ጤና አዋጅ ቁጥር 200/1992


ይህ አዋጅ የሚከተሉትን ይከለክላል፡፡

• ከቤት ውስጥ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ' ከኢንዱስትሪ የሚወጡ ፈሳሽ


ቆሻሻዎችን ወደ ውሃ መውረጃዎች እንዳይለቀቁ

• የአካባቢውን ወይም የሕዝቡን ጤና በሚበክል መልኩ ጠጣርና ፈሳሽ


ወይም ማንኛውም ዓይነት ቆሻሻ እንዳይለቀቅ እና ሌሎችም፡፡ፋብሪካዉ
የህብረተሰብ ጤና አዋጅ ቁጥር 200/1992 አክብሮ የሰራል፡፡

6.11 ስለምግብ፣ መድኃኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር የወጣ አዋጅ


ቁጥር 661/2002

ይህ አዋጅ የመድኃኒት አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 176/1991 እና የሕዝብ ጤና


አጠባበቅ አዋጅ ቁጥር 200/1992 ሽሯል::አዋጁም በምግብ፣ በመድኃኒት፣ በአካባቢ ጤና
አጠባበቅ፣ በጤና ባለሙያዎችና በጤናና ጤና ነክ ቁጥጥር በሚደረግባቸው ተቋማት ላይ
በመላው ሀገሪቱ በሚካሄዱ የቁጥጥር ተግባሮች ላይ ተፈጻሚ ነው:: አዋጁ በዋነኝነት
ደህንነቱና ጥራቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ጤና ላይ ሊደርስ የሚችለውን
የጤና ችግር መከላከል አስፈላጊ ስለመሆኑ የተካተተበት ነው፡፡

ፕሮጀክቱ ስለምግብ፣ መድኃኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር የወጣ አዋጅ ቁጥር


661/2002 አክብሮ ይሰራል፡፡

6.12 የተባይ መቆጣጠሪያ ኬሚካሎችን ምዝገባ አስመልክቶ የወጣ ልዩ አዋጅ


ቁጥር20/1982

ይህ አዋጅ የሚከተሉትን ዝርዝሮች ይዟል፡፡

• የግብርና፤ የመኖሪያ ቤት' የሕዝብ ጤናና የኢንድስትሪ ተባይ ማጥፊያ


ኬሚካሎች የምዝገባና የቁጥጥር ኃላፊነቱን ለግብርናና ገጠር ልማት ሚ/ር
ይሠጣል፡፡

25 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
• በጥንቃቄ ላይ የተመሠረ ተየተባይ ማጥፊያ ኬሚካሎች አያያዝና አጠቃቀም
በሀገሪቱ እንዲኖር ያበረታታል፡፡

• ሁሉም የተባይ ማጥፊያ ኬሚካሎች ምዝገባ የሚካሄደው በሰው ጤና ላይ አደጋ


የማያስከትሉ፣ እንዳይጠፉ በሚፈለጉ ሕይወት ባላቸው ነገሮችና በአካባቢው ላይ
ችግር የማያመጡ መሆናቸውን በተግባር ባረጋገጠ መልኩ መሆን እንዳለበት
ያስቀምጣል፡፡

• በጣም አደገኛ የሆኑና ብዙ ጊዜ የተከለከሉ ወይም የተወገዱ ኬሚካሎች ሀገር


ውስጥ እንዳይገቡ ይከለክላል፡፡
ሁሉም የተባይ ማጥፊ ያኬሚካሎች የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር
መስፈርት የሚያሟሉ መሆናቸዉን የሚያሳይ የመለያ ምልክቶች የያዙ
መሆን አለባቸው፡፡

• በአለም አቀፍ ደረጃ ለምግብነት ተብለዉ የተመረቱ ኬሚካሎችን ከሚመረትባቸዉ ሀገር


የኬሚካል ለምግብ ግብአትነት ያገለግላሉ የሚል ሰርቲፊኬት ያላቸዉን መጠቀም፡፡

26 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

7. የፕሮጀክቱ ገለጻ
7.1 የፕሮጀክቱ ስፋትና ባህሪ

ሊገነባ የታሰበዉ የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ ደረጃዉን የጠበቀ ከፍተኛ ምርቶችን


ለማቅረብ ከፍተኛ ፍላጎት አለዉ፡፡

ድርጅቱ ምርቶቹን በተመጣጣኝ ዋጋ እና የህብረተሰቡን የመግዛት አቅም ያገናዘበ


እንዲሆን አቅዱል፡፡

7.2 የፕሮጀክቱ ዓላማዎች


ፕሮጀክቱን የሚቋቋምበት ዋና ዓላማ አሁን ያለውን ሀገር ውስጥ የወረቀት እና ካርቶን ፍልጐት
መነሻ በማድረግ ክፍተቱን ለመሙላት እና የወረቀት እና ካርቶን ምርቶች በአገር ውስጥ ገበያ
ለማቅረብ ነው፡፡ ዝርዝር ዓላማዎቹም፡-

. 1. በአገር አቀፍ መስፈርቶች መሰረት የወረቀት እና ካርቶን ምርቶችን በጥራት

በማምረት ለአገር ውስጥና ገበያ ማቅረብ፤

2. ፕሮጅክቱ ከሚያገኘው ትርፍ ላይ ለመንግስት ተገቢውን ታክስ ለመክፈል፤

3. ለሥራ አጥ የህብረተሰብ ክፍሎች የሥራ ዕድሎችን በመፍጠር የሥራ አጥነት


መቀነስ፤

7.3 የፋብሪካው አቅም እና ምርት ፕሮግራም


7.3.1. የፋብሪካው አቅም

በተሰራዉ የገቢ ጥናት ሊገነባ የታሰበዉ ፋብሪካ ከተለያዩ የወረቀት እና ካርቶን ምርቶች
ሽያጭ ገቢ ለማመንጨት አስቧል፡፡የተለያዩ አይነት ምርቶችና የተሻሻሉ ምርቶችን
ለማምረት አቅዷል፡፡የማምረቻ መሳሪያዎቹም እንደዚሁ የተለያዩ አይነት ናቸዉ፡፡
7.3.2. የምርት ፕሮግራም

ፋብሪካው ሙሉ የማምረት አቅሙ ላይ ከመደረሱ አስቀድሞ በመጀመሪያው ዓመት


50 በመቶ በሶስኛው ዓመት 90 በመቶ የማምረት አቅሙን በመጠቀም ከሶስተኛው
ዓመት ጀምሮ ሙሉ የምርት አቅም ላይ ይደርሳል ፡፡ ዝርዝር የምርት ፕሮግራም
በሚቀጥለው ሰንጠረዥ ተገልፆአል ፡፡

27 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
ሠንጠረዥ 5፡ አመታዊ የምርት ፕሮግራም

አመት 1 2 3 4

የማምረት አቅም (%) 50 70 90 100

የምርት ፕሮግራም (ቶን) 4,000 6,000 7,200 8000

7.4 የኤሌክትሪክ ኃይል እና ውሃ አጠቃቀም


በፋብሪካው የሚፈለጉ በአጠቃላይ ዓላማ መገልገያዎችን የኤሌክትሪክ ሀይል እና ውሀ
ሲሆን በተጨማሪም ነዳጅ በዋናነት የሚያስፈልጉ ናቸው፡፡ ፋብሪካው የሚያስፈልገው
ዓመታዊ ለኤሌክትሪክ ሀይል ፣ውሀ እና የነዳጅ ፍላጎት ከዚህ እንደሚከተለዉ
ተመልክቷል፡፡

ሠንጠረዥ 6፡ የኤሌክርቲክ ሀይል ዉሀና የነዳጅ ፍላጎት

ተ.ቁ መግለጫ መለኪያ መጠን ጠቅላላ(ብር)


1 የኤሌክትሪክ Kw 200,000 148,000
ኃይል
2 ውሀ m3 5,000 44,000

3 Furnace Oil m3 42 228,000

ጠቅላላድምር 420,000

7.5 ለፕሮጀክቱ የተለያዩ አማራጮች


የአካባቢ ተፅዕኖ ሰነድ ሂደት ውስጥ ከሚካተቱት አንዱ ስለሚቋቋመው ፕሮጀክት የተለያዩ
አማራጮችን በማስቀመጥ የሚቋቋመው ፋብሪካ ከአካባቢ ጋር በተጣጣመ ሁኔታ እንዲሰራ ማድረግ
ነው፡፡አማራጮችም ፕሮጀክቱ የሚጠቀመው ቴክኖሎጂ፣ የሚጠቀመው ግብዓትና የፕሮጀክቱ
የትግበራ ቦታን መሰረት በማድረግ ከዚህ በታች የተለያዩ አማራጮችን ለማስቀመጥ ተሞክሯል፡፡

7.5.1 ኘሮጀክቱ ባይተገበር

ፕሮጀክቱ ከግንባታ እስከ ማምረት ወቅት ድረስ የሚኖረው አሉታዊ ተፅዕኖዎች መከላከል የውሃ
አካለት ከፋብሪካው በሚለቀቅ በደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ አማካይነት የሚደርስ መበከል፤ የድምጽና የአየር
ብክለት፤ የአፈር መሸርሸር፤ የእጽዋት መቆረጥና መጥፋት ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡ነገር ግን እነዚህ
እና መሰል አሉታዊ ተፅዕኖዎች የማቃለያ እርምጃዎች በሚተገበሩበት ወቅት መቀነስ የሚቻል

28 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
ነው፡፡ በሌላ በኩል ፕሮጀክቱ ሲተገበር ከፍተኛ የሆነ አዎንታዊ ተፅዕኖዎች የሚኖሩት ሲሆን
ከእነዚህም መካከል በሚፈጠረው የሥራ ዕድል ምክንያት የቤተሰብ ገቢ መጨመር፤የቴክኖሎጂ
ልውውጥ ማጐልበት እና በተለያዩ ታክስ ክፍያዎች አማካይነት ለመንግስት ገቢ ማስገባት የሚጠቀሱ
ናቸው፡፡

በመሆኑም ፕሮጀክቱ አለመተግበር አማራጭ ላይ በፕሮጀክቱ አማካይነት የሚደርሱ እና በማቃለያ


እርምጃ መቀነስ ላይ ትኩረት በማድረግ ቢተገበር ፕሮጀክቱ በመቋቋሙ የሚገኘው የማህበራዊ-
ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ማግኘት የማይቻል በመሆኑ ፕሮጀክቱ መተግበር የተሻለ አማራጭ ይሆናል፡፡

7.5.2 ፕሮጀክቱ የሚቋቋምበት ቦታ

ፕሮጀክቱ ከመቋቋሙ በፊት በተደረገው የቦታ ቅድመ-ጥናት ደብረብርሃን ከተማ ለጥሬ ዕቃ


አቅርቦት፣ ምርትን ወደ ገበያ ማድረስ እና የሰራተኛ ሰው ኃይል አቅርቦት እና ከሌሎች ከተማ
ከአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት ላይ መገኘቱ ተመራጭ አድርጐታል፡፡

7.5.3 የቴክኖሎጂ አማራጭ

የወረቀት እና ካርቶን ምርቶች ማምረቻ ፋብሪካው የተለያዩ ምርቶችን ለማምረት ብዛት ያላቸው
የቴክኖሎጂ አማራጮች ቢኖሩም ካሉት አማራጮች በአካባቢ፣ በሰው ደህንነትና ጤንነት ላይ
ከሚያደርሰው ጉዳት አንጻርበማየት በጣም ዝቅተኛ ተፅዕኖ ሊኖረው የሚችለውን አማራጭ
በመምረጥ የሚተገበር ይሆናል፡፡ አማራጮችንም ለማየት የተለያዩ የቴክኖሎጂ አምራቾችን
መስፈርት በማወዳደር ቴክኖሎጂው ምርጫ ተካሂዷል፡፡

7.6 የጥሬ ዕቃዎች ምንጭ፣ አይነት፣ ባህሪና መጠን


ፋብሪካው በጥሬ ዕቃነት የተለያዩ ግብዓቶችን ይጠቀማል፡፡ ከሚጠቀማቸው ጥሬ ዕቃዎች በዋናነት
የማተሚያ ቀለም ፣ማጣበቂያ ፣ ሽቦ ፣ የተለያዩ ማቅለሚያዎች እና ሌሎችም ሲሆኑ ሁሉም
ግብዓቶች ከአገር ውስጥ አና ከዉጭ የሚገኙ ናቸው፡፡ በተጨማሪም ማሸጊያ የተለያዩ ህትመት
ወረቀቶችና የፕላስቲኮች ውጤቶች ይጠቀማል፡፡

ሠንጠረዥ 7፡ የጥሬ ዕቃ አይነት አና መጠን


Total Cost
Raw materials Unit Consumption
(000’ BIRR)
Paper liner tons 7,748.80 232,464.00
Printing ink tons 19.20 6,720.00
Glue tons 5.60 431.20
Corrugators' starch tons 202.40 7,084.00
Sisal string tons 5.12 768.00
Stitching wire tons 1.79 215.04

29 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
Total Cost
Raw materials Unit Consumption
(000’ BIRR)
Plastic Rope tons 5.12 768.00
Double face Adhesive tons 0.16 1,280.00
Grand Total 249,730.24

7.7 የምርት ውጤቶች


ፕሮጀክቱ በወቅቱ ያለውን ዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመጠቀም የተለያዩ የምርት አይነቶችን ያመርታል
ፋብሪካዉ በ300 ቀናት 24 ሰአት ሽፍት በአመት የማምረት አቅም አለዉ፡፡ ዝርዝር የማምረት
አቅም የሚመለከታቸው ምርቶች ከዚህ በታች ባለው ሰንጠረዥተመላክቷል፡፡

ሠንጠረዥ 8፡ አመታዊ የምርት ዉጤቶች

No. Product Type Unit Annual Production


1 Books Pieces 600,000
2 Spiral books " 900,000
3 Writing pads " 900,000
5 Diaries " 600,000
6 Box files " 600,000
7 Sized paper Pkt 1,200,000
8 Corrugated Boxes tons 3,000

30 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

ምስል 1፡የፋብሪካዉ የምርት ዉጤቶች በከፊል

7.8 በምዕራፎች የተከፋፈለ የፕሮጀክት የትግበራ የጊዜ ሰሌዳ


የታቀደዉ የወረቀት እና ካሪቶን ፋብሪካ ፕሮጀክቱ አራት ምዕራፎች ያሉት ሲሆን ከእነዚህም
ውስጥ ሦስቱ ዋና ዋና ምዕራፎች የሚኖሩትና በሦስት ዓመት ውስጥ የሚጠናቀቅ ይሆናል፡፡

31 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
የመጀመሪያው ምዕራፍ ፕሮጀክቱ መሬት ከተረከበበትና አስፈላጊውን የግንባታ ፈቃድ ካገኘበት ጊዜ
ጀምሮ አንድ ዓመት የሚፈጅ ሲሆን የፕሮጀክቱ የፋብሪካ አጠቃላይ የግንባታና የማሽኖችና
የመሳሪያዎች ከውጪ ማስገባት፣ የማጓጓዝ እና ገጠማ ሥራ ሁለት ዓመት የሚፈጅ ይሆናል፡፡

7.8.1 ቅድመ ግንባታ ወቅት

በፕሮጀክቱ ቅድመ ግንባታ ወቅት ለፋብሪካው ግንባታ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት የሚከናወንበት
ሲሆን ከሚከናወኑት ተግበራት መካካል፡-

•የፕሮጀክት ፕሮፖዛል ጥናት


•የቦታ መረጣ፣ የለዝ ዋጋ ክፍያና ርክክብ
• የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሰነድ በአማካሪ ማሰራትና በሚመለከተው መ/ቤት ማጸደቅ
• አፈር ምርመራ

• ግንባታ የኮንትራት ውል ስምምነት


• ለግንባታ የሚሆኑ ቁሳቁሶች መረጣ ስራዎች የሚካተቱበትና በግንባታ ወቅት የሚከሰቱ
ተፅዕኖዎችን ማቃለያ እርምጃዎች በኮንትራት ውል ስምምነት ውስጥ በማካተት በግንባታው
ወቅት ተግባራዊ እንዲሆኑ የማመቻቸት ሥራ ይሰራል፡፡

7.8.2 የግንባታ ወቅት

በፋብረካው ግንባታ ወቅት ከሚከናወኑ ተግባራት መካከል፡-

• የግንባታ ቦታ ጠረጋና ቆረጣ ሥራ ማከናወን፣


• የአፈር ሙሌትና የተረፈ-ግንባታ ማጓጓዝ ሥራ መፈጸም፣
• የግንባታ ቁሳቁሶች የማጓጓዝ ሥራ ማከናወን፣
• የውሃና የመብራት ዝርጋት ማከናወን፣
• የፍሳሽና የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ግንባታ ማካሄድ፣

7.8.3 የትግበራ ወቅት

ፋብሪካው ግንባታው ተጠናቆ ወደ ምርት ማምረት በሚገባበት ወቅት ከመከናወነኑ ተግባራት


መካከል፡-

• የፋብሪካው የሚያስፈልገውን የግንባታ ማሽኖችና መሳሪያዎች ግዥ የመፈጸምና የገጠማ


ተግባር ማካሄድ፣
• የሰራተኞች ቅጥር መፈጸም፣
• የተለያዩ የወረቀት ምርቶችን የማምረት ሥራ ማካሄድ፣

7.8.4 የፕሮጀክቱ መዝጊያ ወቅት

32 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
ፕሮጀክቱ በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ መሰረት የምርት ማምረት ሥራውን አጠናቆ ሲወጣ ፋብሪካው
በተቋቋመበት አካባቢ ላይ የደረሱ ጉዳቶችን ወደ ነበረበት በመመለስ እንዲያስተካከሉ ያደርጋል፡፡
የደረሱ ጉዳቶችንም ለማስተካከል በዚህ ሰነድ ላይ የተመላከቱትን የተፅዕኖ ማቃለያ እርምጃዎችን
ተግባራዊ ያደርጋል፡፡

7.9 የቴክኖሎጂ አይነትና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም


ፕሮጀክቱ ለፋብሪካው ምርት አገልግሎት የሚውሉ ማሽኖች እና የመሣሪያዎችን ዋጋቸውን፣ ከገበያ
መለዋወጫዎችን የማግኘት ሁኔታ፣ የማምረት አቅም፣ በቀላሉ የመጠገን ሁኔታ እና ሌሎች
መሠረታዊ መለኪያዎች በማገናዘብ የማምረቻ መሳሪያዎችን ከሚገዙት አቅራቢዎች ማግኘት
አስቧል፡፡

ፋብሪካው በአሁኑ ወቅት የወረቀት እና ካሪቶን ምርት ዘርፉ ዓለም የደረሰበትና የሚጠቀመውን
ቴክኖሎጂ ከውጪ በማስመጣት የሚጠቀም ሲሆን በዚህም መሰረት ፕሮጀክቱ ለፋብሪካው
የሚያሰፈልጉ የተለያዩ ማሽኖች እና መሳሪያዎች ለመግዛት የተለያዩ አቅራቢ ድርጅቶችን
መርጧል፡፡ለወረቀት እና ካሪቶን ፋብሪካ ምርቶች ማማረቻ የሚሆነው ዘመናዊ ማሽኖችን ግዥ
ለመፈፀም የትራንስፖርት ወጪን ጨምሮ የማሽነሪዎች እና መሳሪያዎች ዋጋ ብር 30.50 ሚሊዮን
ይገመታል፡፡ ለምርት የሚያስፈልጉ ማሽኖችና መሳሪያዎች በሚቀጥለው ሰንጠረዝ ተቀጧል፡፡

ሠንጠረዥ 9፡ የሚያስፈልጉ ማሽኖችና መሳሪያዎች ዝርዝር

S.No. Item Description Unit of Measure Qty

MACHINERY AND EQUIPMENT REQUIREMENTS FOR


PAPER PRINTING
1 SOLNA HYBRID C96 AND C1 (D25 ) Set 1
2 SOLNA D25: 630MM CUT – OFF Set 1

3 HEIDELBERG SPEEDMASTER 74-2P, Set 1


4 Joint Forming Machine Set 1
5 Paper Sizing Machine Set 1
6 Sewing Machine Set 1
7 Line O Matic Automatic Reel to Sheet Super High Speed Set 1
Ruling Machine
8 ST036B Hardcover Machine Set 1
9 ST440 Nonstop Stitching Machine Set 1
10 ST099 Book Spine Pressing Machine Set 1
11 ST096 Center Board Cutting Machine Set 1
12 ST097 Pneumatic Creasing Machine Set 1
13 ST086 Paper Board Cutting Machine Set 1
14 ST087 Hardcover Pressing Machine Set 1
15 ST101Electrical Corner Cutting Machine Set 1
16 ST094 Hole Punching Machine Set 1

33 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
17 ST095 Wire Closing Machine Set 1
18 ST1018 Book Pressing Machine Set 1
19 SAFM Series Thermal Film Laminator Set 1
MACHINERY AND EQUIPMENT REQUIREMENTS FOR
CORRUGATED PAPER BOX PRODUCTION
1 Single Face Corrugating Machine Set 1
2 Sheet cutter Machine Set 1
3 Sheet Pasting Machine Set 1
4 Rotary Cutting & Creasing Machine Set 1
5 Eccentric Slitter Machine Set 1
6 Stitching Machine Set 1
7 Pressing Machine Set 1
8 Flexo-Printing Machine Set 1

7.10 የአመራረት ሂደት


ፕሮጀክቱ የተለያዩ የወረቀት እና ካርቶን ምርቶች በማምረት ለአገር ውስጥ ገበያ ለማቅረብ
አቅዷል፡፡ ይህን ለማድረግ የፕሮጀክት ባለቤቱ ያለውን ሀብት እና አቅም በተገቢ ሁኔታ ይጠቀማል፡፡
በዚህም መሰረት ፕሮጀክቱ የተለያዩ የወረቀት እና ካርቶን ምርቶችን ለማምረት በአሁን ወቅት
በኢንዱስትሪው ዘርፍ ያለውን ዘመናዊ ቴክኖሎጂና የአመራረት ሂደት ይጠቀማል፡፡

ፋብሪካው የተለያዩ ጥሬ ዕቃዎች በመጠቀም የወረቀት እና ካርቶን ምርቶች የሚያመርትበት


የሂደት ደረጃዎች እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

1. Corrugating

በዚህ የምርት ሂደት ዉስጥ በመጀመሪያ ደረጃ ልሙጥ ወረቀት ወደ ሙቀት ክፍል ይግባል ከዛም
የማጣበቂያ ፈሳሽ ከተደረገበት በሁላ ወደ ኮርጌቲንግ ማሽን የገባል

2. መቆራረጥ (Cutting)

የተዘጋጀዉን ልሙጥ ወረቀት በተፈለገዉ መጠን መቆራረጥ

3. ማጣበቅ( Pasting)

የተቆራረጡትን ልሙጥ ወረቀቶች ማጣበቂያ ፈሳሽ በመጠቀም ማጣበቅ

4. መጭመቅ ወይም መገልበጥ ( Slanting/ Bending)

የተዘገጀዉ ልሙጥ ወረቀት ይገለበጥ እና የካሪቶን ቅርፅ እንዲይዝ ይደረጋል

5. ማስተካከያ ማሽን ( Rotary)

34 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
በዚህ የምርት ስረአት ዉስጥ የካርቶኖችን ጠርዝ እና ሌሎች ነገሮችን ማስተካከል የሰራል

6. ማተም (Printing)

በደንበኞች ፍላጎት መሰረት ማተም ወይም ማዘጋጀት

7. መቆንጠጥ ወይም መዘርጋት( Stapling)

ከዛም ትክክለኛዉ ቅርፅ ከያዘ በሁላ ይዘረጋ እና ይታሸጋል

(Corrugating)

መቆራረጥ (Cutting)

ማጣበቅ (Pasting)

መገልበጥ (Slanting/ Bending)

ማስተካከያ ማሽን(Rotary)

ማተም (Printing)

መዘርጋት (Stapling)

ምስል 2፡ የወረቀተ እና ካርቶን ፋብሪካዉ የአመራረት ሂደት


7.11 የደረቅ ቆሻሻ የማፅዳትና የማስወገድ ስርዓት
ቆሻሻ አገልግሎት አብቅቶ መወገድ ያለበትን ማንኛውንም ነገር ያካትታል፡፡ ከሚመነጭበት ቦታ
በመነሳት የመኖሪያ ቤት፣ የኢንዱስትሪ፣ የህክምና፣ የማዕድን ቆሻሻ ተብሎ ይጠራል፡፡
ከሚያስከትለው ጠንቅ አኳያ ደግሞ አደገኛ የሆነ ወይም አደገኛ ያልሆነ ተብሎ ይመደባል፡፡

ከኢንዱስትሪ የሚወጡ ቆሻሻዎች በአግባቡ ካልተወገዱ ግን የአካባቢ ሃብትን ይበክላሉ፣ የሰውና


የእንስሳት ጤናንም ይጠናወታሉ፡፡ እንደዚሁም የአካባቢ ዕይታን ያበላሻል፣ መጥፎ ሽታን
ያስከትላል፣ ለዝንቦች፣ ለአይጦች፣ ለትንኞች፣ ለተባዮች መራቢያ ይሆናል፡፡

35 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
ፋብሪካው በግንባታና ምርት ማምረት ወቅት ከሚያመነጫቸው ቆሻሻዎች መካካል የተቆራረጠ ብረታ
ብረትን፣ የእንጨት ቁርጥራጮች፣ የመኪና ጐማ፣ የተጣለ የመጠጥንና የምግብ ቆርቆሮን፣
ጠርሙሶች፣ የወረቀትናንና የፕላስቲክን ያካትታል፡፡

ፋብሪካው እነዚህን ቆሻሻዎች ለማስወገድ አካባቢያዊ ተቀባይነት ያለው የቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ
ስልቶችን ጥቅም ላይ ያውላል፡፡ የመጀመሪያው ስልት በተቻለ መጠን አነስተኛ ቆሻሻ የሚፈጥር
የአመራረት ሂደት ወይም ቴክኖሎጂ መጠቀም ነው፡፡ ሁለተኛው ስልት ከተፈጠረው ቆሻሻ ተመልሶ
በጥቅም ላይ ሊውል የሚችለውን ለይቶ ጠቃሚ እንዲሆን ማድረግ ነው፡፡ሶስተኛው ስልት መወገድ
ያለባቸው የቆሻሻ አይነቶችን አነስተኛ ቦታ እንዲይዙ አድርጐ ማጨቅና ሊያስከትሉ የሚችሉትን
ጉዳት ማሳነስ ነው፡፡ አራተኛው ስልት ደግሞ ከላይ የተጠቀሱት እርምጃዎች ከተወሰዱ በኃላ
የሚቀረውን ጥቅም ላይ ሊውል የማይችለውን ቆሻሻ በአግባቡ ታስቦበት በተሠራ ዘዴ ማስወገድ
ነው፡፡

7.12 የሰው ኃይል ፍላጐት

ሠንጠረዥ 10፡ የሰዉ ሀይል ፍላጎት አና ወጪዎች

ተ.ቁ የስራ መደብ ዝርዝር የሚያስፈልግ ደመወዝ (በብር) ድምር


ብዛት

1 ስራ አስኪያጅ ቢሮ 4

1.1 ዋና ስራ አስኪያጅ 1 14,940 200,794


1.2 የአቅድ ባልሙያ 1 7,912 106,337
1.3 ኦዲተር 1 7,912 106,337
1.4 ሴክሬታሪ 1 3,042 408,98
2 ምርት ክፍል 40 170,098

2.1 የምርት ክፍል ሀላፊ 1 12650 279,014


2.2 ተኮጣጣሪ 9 7,912 957,036
2.3 የምርት ኦፕሬተር 30 6,098 2,458,714
3 ጥገና ክፍል 16
3.1 ጥገና ክፍል ሀላፊ 1 7,912 106,337
3.2 መካኒክ 5 6,098 409,787
3.3 የኤሌክትሪክ ባለሙያ 4 6,098 327,828
3.4 ረዳት መካኒክ 3 3,043 122,694

3.5 ረዳት የኤሌክትሪክ ባለሙያ 3 3,043 122,694


4 የጥራት ተቆጣጣሪ ክፍል 3
4.1 የጥራት ተቆጣጣሪ ሀላፊ 1 7,912 106,337
4.2 ኬሚስት 1 6,098 81,957
5 የሰዉ ሀይል አስተዳደር ክፍል 1
5.1 የሰዉ ሀይል ባለሙያ 1 4,905 58,860

36 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
6 ፋይናን ስክፍል 4
6.1 ፋይናንስ ሀላፊ 1 7,912 106,337
6.2 የሂሳብ ባለሙያ 1 4,905 65,927
6.3 ገንዘብ ያዥ 1 3,496 46,986
6.4 ሴክሬታሪ 1 2,729 36,678
7 የሽያጭ ክፍል 8
7.1 የሽያጭ ክፍል ኃላፊ 1 7,912 106,337
7.2 የሽያጭ ሰራተኛ 3 6,098 245,871
7.3 የገባያ የጥናት ባልሙያ 2 6,098 163,914
7.4 የግዢ ሰራተኛ 2 6,098 163,914
7.5 የግዜያዊ ሰራተኞች 78 1,560 1,748,800

7.13 የድርጅቱ የአስተዳደር መዋቅር

ምስል 3፡የድርጅቱ የአስተዳደር መዋቅር

8. የባዮፊዚካልና ማህበረ-ኢኮኖሚ መሰረታዊ መረጃዎች ትንተና

37 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

8.1አካባቢያዊ መግለጫ

8.1.1 ባዮፊዚካል መ ረ ጃ ዎ ች

8.1.1.1 ፕሮጀክቱ የሚተገበርበትን ልዩ ቦታ

ፕሮጀክቱ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ሸዋ ዞን በደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር


የሚቋቋም ይሆናል፡፡ ደብረብርሃን ከተማ ከአዲስ አበባ 130 ኪ.ሜ. የሚገኝ ሆኖ ከአዲስ አበባ ወደ
ደሴ በሚወስደው ዋና የአውራ ጐዳና ከተማውን መሀል ለመሀል አቋርጦ የሚያልፍ ሲሆን ከቅርብ
ጊዜ ወዲህ የተለያዩ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ በስፋት የሚካሄድበት ከተማ ነው፡፡

38 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

ምስል 4፡ የደብረብረሃን ከተማ መገኛ ካርታ


ደብረብርሃን ከተማ ከአማራ ክልል ከሚገኙ 10 ዞኖች መካካል በሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኝ ሲሆን
በአፄ ዘርያዓቆብ የንግስና ዘመን 1448 ዓ.ም. የተመሰረተ ከተማ ነው፡፡ ጠቅላላ የመሬት ስፋት
14.71 ስኬር ኪ.ሚ. ሲገመት የህዝብ የጥግግት መጠንም 4571 በስኩየር ኪ.ሜ. ይደርሳል፡፡በ1997
በተደረገው የህዝብና የቤቶች ቆጠራ መሰረት በከተማው አምስት ብሔረሰቦች የሚኖሩበት ሲሆን
አማራ (90.12%)፣ ኦሮሞ (3.94%)፣ ትግራይ (1.81%)፣ ጉራጌ (1.6%) እና አርጎባ (1.2%) እና
ሎሎች ብሔረሰቦች 1.33% ከጠቅላላው ህዝብ እንደሚደርሱ ይገመታል፡፡ከተማው የተለያዩ
ቋንቋዎች የሚነገሩ ሲሆን አማርኛ ቋንቋ የመጀመሪያውን ደረጃ ሲይዝ ከህዝብ ቁጥሩ ወደ 93.81%
ይነገራል፡፡ በተጨማሪም ኦሮሚኛ 3.04% እና 1.5% ትግርኛ ቋንቋ በስፋት ይነገራሉ፡፡

39 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

ምስል 5፡ የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካዉ የግንባታ ቦታ


8.1.1.2 ፋብሪካው የሚቋቋምበት ቦታ

ወደ ሥራ የሚገባው ፋብሪካ ደብረብረሀን ከተማ ቀበሌ 07 10,217 ካሬ ሜትር የሚቋቋም


ሲሆን ለግንባተው የሚሆን መሬት ከከተማው አስተዳደር ለኢንዱስትሪ ከተከለለ ቦታ
ተረክቧል፡፡ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ከአዲስአበባበ ሰሜን ምስራቅ 130 ኪ.ሜ. ወደ
ደሴ በሚውስደው ዋና አውራ ጐዳና ላይ ይገኛል፡፡ ደብረብርሃን ከተማ የኬክሮስ እና
የኬንትሮስ ርቀት 9041'N 39032'E/ 9.683oN 39.533oE እና 2,840 ሜትር ከፍታ ላይ
ይገኛል፡፡አዲስ የሚቋቋመው የወረቀት እና ካሪቶን ፋብሪካው በሰሜን ወይንሸት ሰይፉ ወረቀት
ፋብሪካ፣ በደቡብ ብረታ ብረት ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን፣ በምዕራብ 24 ሜትር መንገድ እንዲሁም
በምስራቅ አረንጋዴ ቦታ ያዋሱኑታል፡፡

40 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
የፕሮጀክቱ ኮርድኔትና ካርታ አቀማመጥ

ሠንጠረዥ 11፡ የፋብሪካዉ የቦታ ኮርድኔት

ተ.ቁ. X - ኮርዲኔት Y - ኮርዲኔት

1 555235.798 1067860.896

2 555252.015 1067885.238

3 555252.015 1067885.238

4 555259.893 1067893.053

5 555259.893 1067893.053
6 555259.893 1067893.053
7
555265.238 1067893.997

8 555267.260 1067887.765

9 555279.093 1067893.230

10 555292.396 1067903.231

11 555297.814 1067911.931

12 555174,550 1067991.631

13 555131.055 1067928.620

41 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

ምስል 6 ፡ የፋብሪካዉ የቦታ ካርታ

8.1.1.3 የአየር ንብረት

ደብረብርሃን በ2840 ሜትር ከባህር ወለል በላይ የሚገኝ ሲሆን ደጋማ የአየር ንብረት
ያለበት አካባቢ ነው፡፡ የአካባቢው ዝናባማ ወቅት (ከሰኔ እስከ መስከረም) የሚጠቀስ
ሲሆን አጭር ዝናብ (የካቲት, መጋቢት/ ሚያዝያ) እና በበጋ ወቅት (ከጥቅምት እስከ
ጥር) ያካትታል፡፡ አማካኝ ዓመታዊው የሙቀት መጠን 50C እና በ 230C መካከል
ልዩነት አለው፡፡ ዓመታዊ አማካይ ዝናብ መጠን 874 ሚሜ ነው፡፡

8.1.1.4 የአፈር አይነት

በፕሮጀክቱ አካባቢ ውስጥ ዋነኛ የአፈር አይነት የሸክላ አፈር ነው፡፡ በተጨማሪም
የአካባቢውን አፈርና የመሬት አቀማመጥ በማየት ቀደም ሲል ምንም አይነት የመሬት
መንሸራተት እንዳልነበር ማወቅ ይቻላል፡፡

8.1.1.5 የመሬት አጠቃቀም ሁኔታ

የጥናት ቡድኑ በመስክ ምልከታ ወቅት እንደተመለከተው በአሁኑ ወቅት ለፕሮጀክቱ


መሬት የግጦሽ መሬት (45%) እና የእርሻ መሬት (40%) ይገመታል፡፡ከዚህም ባሻገር

42 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
ቀሪው የመሬት አካባቢ በመንገድ የተያዘ ሲሆን በአሁኑ ወቅት አካባቢው
ለኢንቨስትመንት የተከለለ ነው፡፡

8.1.1.6 የእጸዋትና የእንስሳትሁኔታ

ፋብሪካው በሚገነባበት አካባቢ ከከተማው አቅራቢያ በመሆኑና ለኢንቨስትመንት


እንዲውል አስቀድሞ የተዘጋጀ በመሆኑ የብዝሀ ሕይወት ስብጥሩ የሳሳ ነው፡፡
በአካባቢው በብዛት የሚገኙት አካባቢ ያሉ ዋነኛ መኖሪያዎች፣ የባህርዛፍ፣ የእርሻ እና
የግጦሽ መሬት ናቸው፡፡ የዱር እንስሳት ከተለመዱት እንደ ጅብ እና ቀበሮ ያሉ እንስሳት
ውጪ በአካባቢው ብዙም አይገኙም፡፡

8.1.2 ሶሺዮ-ኢኮኖሚ ሁኔታ

የኢኮኖሚው ሁኔታ በደብረብርሃን ከተማ ውስጥ በንግድ እና በመንግስታዊ እና


መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ተቀጥሮ መስራት ዋነኛ የአካባቢው ህብረተሰብ
መተዳደሪያ እና የገቢ ምንጭ ነው፡፡ በሥራ አጥነት ምክኒየት በከተማው ዙሪያ የሚገኙ
ነዋሪዎች ወደ ከተማው ተሰደው ይገባሉ፡፡ በዚህም ምክንያት በከተማው ለሚቋቋመው
የኢንቨስትመንት የሰለጠነና ያልሰለጠነ የሰው ኃይል ማግኘት ይቻላል፡፡በአካባቢው የሚገኙ
የህ/ሰብ ክፍል ሙሉ በሙሉ የመንግስት ሰራተኛ ስላልሆኑ ነዉ፡፡

8.1.2.1 የህዝብ ብዛት

የደብረብርሃን ህዝብ ቁጥር 79 ሺ 832 እንደሆነ ይገመታል፡፡ በገጠር የሚኖሩ 13,261


ሰዎች ሲኖሩ ቀሪው 66,571 ደግሞ በከተማ ውስጥ ይኖራሉ፡፡ ከከተማዋ
በኢንቨስትመንት፣ በንግድ እና ሌሎች እንቅስቃሴዎች ምክኒያት የከተማው ነዋሪ ከጊዜ
ወደ ጊዜ እየጨመረ ነው፡፡ከነዋሪዎች 94.12%ኦርቶዶክስ ክርስትናን ተከትለዋል.3.32%
ከሕዝበ ሙስሊሙ እና 2.15% የፕሮቴስታንት ሃይማኖት ናቸው፡፡

8.1.2.2 መሠረተ-ልማት

ለኢንቨስትመንቱ ቀረቤታ, የመሠረተ ልማት መሟላት ከሰለጠነ ለገበያ ያለው ቅርበት፣


ጥሬ እቃዎች አቅርቦት እና የሰው ሀይል አቅርቦት,የፕሮጀክቱን አካባቢ ለመወሰን
የሚረዱ ዋና ዋና ነገሮች ናቸው፡፡ በተጠቀሱት መስፈርቶች መሠረት ደብረብርሃን
ከተማ ከመንገድ ተደራሽነት፣,የውሃ እና የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦትና ምቹ መሆን
ለኢንቨስትመነት ተመራጭ አካባቢ እንዲሆን አድርጎታል፡፡ በተጨማሪም ከተማው
በፕሮጀክቱ አካባቢ የአካባቢው ህብረተሰብ አገልግሎት የሚሰጡ የጤና ተቋማት እና
ትምህርት ቤቶች አሉት፡፡ ስለዚህ በደብረብርሃን የተያዘው የፕሮጀክቱ አካባቢ በብዙ
አቅጣጫዎች የበለጠ ተመራጭ ነው፡፡

43 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
8.1.2.3 የውሃ አቅርቦት

ከከተማው አስተዳደር ፋበሪካው በሚቋቋምበት አካባቢ ውሃ አቅርቦት ያመቻቸና ባለሀብቱ


ተጠቃሚ የሚሆኑበት ምቹ ሁኔታ አለ፡፡የከተማዉ አስተዳደር የሚሰራጨዉ ዉሀ
አቅርቦት በሚቋረጥበት ወቅት ፋብሪካዉ ላይ ችግር እንዳያመጣ ፋብሪካዉ
የራሱ የሆነ የጉድጓድ ዉሀ ማስቆፈር ይኖርበታ፡፡

8.1.2.4 የጤና ተቋማት

በደብረብርሃን ከተማ ሁለት ሆስፒታሎች እና ሦስት የጤና ማእከላት የሚገኙ ሲሆን


አንዱ በፕሮጀክቱ አካባቢ ይገኛል፡፡ፋብሪካዉ በሚቋቋምበት ቀበሌ ብዙ የኢነዱስትሪ
ቦታዎች እንደመሆናቸዉ መጠን የጤና ጣቢያና ከዛ ከፍ ያሉ አገልግሎት ሰጪ
ተቋማት መኖራቸዉ ግድ ይሆናል፡፡

8.1.2.5 ባህላዊና ታሪካዊ ቦታዎች

ፋብሪካው በሚቋቋምበት አካባቢ የዩሃንስ ቤተክርስቲያን ቢኖርም በመካከላቸዉ ሰፊ


የሆነ አረንጋዴ ቦታ ስላለ እንዲሁም ከፋብሪካዉ በርቀት ላይ ስለሚገኝ ምንም አይነት
ተፅዕኖ አይኖሮዉም፡፡ ሌላ ምንም አይነት ባህላዊ ወይም ታሪካዊ ተቋማት የሉም፡፡

9. የአካባቢ ተጽዕኖ ትንተና ማካሄድ


የአካባቢ ተፅእኖ ማለት ሰዎች በአካባቢ ላይ በአንድ እንቅስቃሴ /ተግባር/ ምክንያት
በተወሰነ ጊዜና ቦታ የአካባቢ ባህሪያት በፊት ከነበራቸው ባህሪያት ጋር ሲወዳደር
መለወጥ/መቀየር/ ማለት ነው፡፡ የሚፈጠሩ ተፅእኖዎች /አሉታዊ ወይም አወንታዊ/
እንደ ባህሪያቸው ቀጥተኛ ወይም ተዘዋዋሪ ወዘተ… ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ተፅዕኖዎች
አነስተኛ እስከ ከፍተኛ ደረጃዎች ይለያያሉ፡፡ ተፅአኖዎች ክልላዊ ወይም አህጉራዊ
ወይም አለም አቀፋዊ ይዘት ሊኖራቸው ይችላል፡፡ አንዳንዶቹ ተፅእኖዎች ወዲያውኑ
የማይከሰቱ ሲሆኑ ጥቂቶቹ ደግሞ ዘግይተዉ የሚከሰቱ ናቸዉ፡፡ ሌሎቹ ለአጭር ጊዜ
ወይም ለረጅም ጊዜ፣ ለዘለቄታው ወይም በጊዜአዊነት ሊከሠቱ ይችላሉ፡፡ የተወሰኑት
ተፅኖዎች ደግሞ በድንገት ወይንም የተጠበቁ ሲሆኑ ቀሪዎቹ ኘሮጀክቱ ሥራ ቢያቆምም
ሊቀለበሱ ወይም ሊቀለበሱ የማይችሉ ናቸው፡፡

በአካባቢ ላይ ሰዎች በሚያደርጉት የልማት ጣልቃ ገብነት የሚፈጠሩ የአካባቢ ተፅእኖዎች


በአግባቡ መለየት፣መተንተንና በዝርዝር መገለፅ ይኖርባቸዋል፡፡ተፅእኖዎች ህይወታዊና
ህይወታዊ በሌላቸው አካላት /አፈር፣ ውሃ፣ አየር፣ እፅዋትና እንስሳት/፣ በማህበራዊ፣
በኢኮኖሚያዊ፣ ባህላዊ ወይም በህብረተሰቡ ጤንነት ላይ ሊደርሱ ይችላሉ፡፡

44 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

9.1. በጐ ተፅዕኖዎች

ዋና ዋና የፕሮጀክቱ በጐ ተፅዕኖዎች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፡-

9.1.1 የሥራ ዕድል ፈጠራ

ፋብሪካው ለአካባቢው ህብረተሰብ ቀጥተኛ ወይም ቀጥተኛ ያልሆነ የቅጥር ሥራ


ይፈጠራል፡፡ በተጨማሪም ፕሮጀክቱ በአካባቢ ማህበረሰብ ውስጥ የአካባቢው ነዋሪዎች
ትርጉም ያለው የሥራ ዕድሎችን ለማመቻቸት እና ለአካባቢው ማህበረሰቦች የኢኮኖሚ
አቅምን ለማጎልበት አስተዋፅኦ ይኖረዋል፡፡ በዚህ ሁኔታ ውስጥ የአካባቢው ማህበረሰብ
የኑሮ ደረጃቸውን ስለሚያሻሽል ሀብትና የገቢ መፍጠር ዕድል ያገኛል፡፡ በዚህም
መሰረት ፋብሪካ ለ150 የአካባቢው ህብረተሰብ የሥራ ዕድል የሚያመች ሲሆን የተለያዩ
ቀጥተኛ ያልሆኑ የሥራ ዕድሎችን መፍጠር ይቻላል፡፡

9.1.2 የመንግስትን ገቢ ማሳደግ

በታቀደው የወርቀት እና ካርቶን ፋብሪካ ለሚቋቋምበት በጠቅላላው ከታክስ ክፍያና


በፈቃደኝነት ክፍያዎች እና በሮያሊቲዎች እንዲሁም በተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት)
መልክ ለአካባቢው መስተዳደርና እና ለሀገሪቱ ገቢን ያስገኛል፡፡

9.1.3 የማህበራዊ ተቋማት መሻሻል

የታቀደው ፕሮጀክት በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የአካባቢውን ህብረተሰብ ሊጠቅሙ


የሚችሉ እና አካባቢ ያሉትን አንዳንድ ማህበራዊ አገልግሎት መስጪያ ለማቋቋም እና
ለማሻሻል የሚያግዝ በመሆኑ አገልግሎት አሰጣጥ ያሻሽላል፡፡

9.2 አሉታዊ ተፅዕኖዎች

9.2.1 በግንባታ ወቅት የሚደርሱ ተፅዕኖዎች

9.2.1.1 በአፈር ላይ የሚደርስ ተጽእኖ

የፕሮጀክቱ ግንባታ ሲጀመር ግንባታው የሚያርፍበት ቦታ መሬት የመቆራረጥ እና


የሙሊት የተለመዱ ሥራዎች ይሰራሉ፡፡ይሁን እንጂ እነዚህ እንቅስቃሴዎች
በመሬቱ የላይኛው ክፍል በሚገኘው የአፈር ክፍል ላይ ጉልህ የሆነ ተፅዕኖ
ያስከትላል፡፡ ይህም በፕሮጀክቱ ምክኒያት በግንባታው ወቅት በአካባቢው በአፈር
ውስጥ ለመረጋጋት እንዲፈጠር ሊያደርግ እና ለላይኛው አፈር መሸርሸር ምክንያት
ሊሆን ይችላል፡፡

9.2.1.2 በግንባታው ምክንያት የሚደርስ የፍሳሽ ቆሻሻ ብክለት

45 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
የታቀደው የወርቀት እና ካርቶን ፋብሪካ በግንባታ ወቅት ለሰራተኞች እና በፕሮጀክቱ
ውስጥ ተሳተፊ ለሚሆኑ ሰራተኞች ላይ ጊዜያዊ እና ቋሚ መኖሪያ ሕንፃዎችን
በመገንባት ላይ እያተኮረ ይካሄዳል፡፡ በዚህም ምክኒያት ከግንባታው የሚወጣው የፍሳሽ
ቆሻሻ በአቅራቢያው ባለው የውሃ አካል ውስጥ እንዲፈስ ምክንያት ይሆናል፡፡

9.2.1.3 የድምፅ ብክለት

በግንባታው ምክኒያት ከሚከሰቱ ተፅዕኖች መካከል አንዱ የድምፅ ብክለት ነው፡፡


በግንባታው ወቅት የሚደርሱት የድምፅና የንዝረት ተፅዕኖዎች በመሬት ዝግጅት፣
የግንባታ ተረፈ ምርት በሚወገዱበት ወቅት እና ግንባታው በሚካሄድበት ወቅት
የሚደርሱ ናቸው፡፡ እንዲህም ለግንባታው የሚሰማሩ ከፍተኛ እና ከባድ የግንባታ
መሳሪያዎች ከፍተኛ ጫና እና ንዝረትን ሊፈጥሩ ይችላሉ፡፡

9.2.1.4 የአየር እና የአቧራ ብክለት

በግንባታ ቦታ ላይ የተለያዩ የግንባታ ቁሳቁሶችን ወደ ፕሮጀክቱ ለማጓጓዝ የመጓጓዣ


ተሽከርካሪዎችን ይጨምራል፡፡ ባልተሸፈነ መንገድ ላይ የጭነት መኪኖች የጫኑትን
ሸፍነው ባለማጓጓዛቸው እና በሌሎች ከባድ መኪናዎች በመንገድ ላይ በሚንቀሳቀሱበት
ወቅት ብዙ የአቧራ እና የአየር ብክልት ሊከሰት ይችላል፡፡ በተመሳሳይ የሃይድሮ
ካርቦኖች፣ የSO2 እና የNOx ብክለት ለአጭር ጊዜም ቢሆን ሊከሰት ይችላል፡፡

9.2.1.5 የሰራተኞች ወደ ግንባታው አካባቢ መፍለስ

በግንባታው ምክኒያት ሌሎች ሠራተኞች ከሌላ አካባቢ ወደ ግንባታው እና በዙሪያ


መኖሪያቸውን አድርገው ሲኖሩ ምክንያት አንዳንድ አሉታዊ ተጽእኖዎች
ይፈጥራሉ፡፡ግንታባው ለአንድ ዓመት የሚቆይ በመሆኑ በርካታ ሠራተኞቹ በአካባቢው
ለአንድ ዓመት ጊዜ ሊቆዩ ይችላሉ፡፡ በዚህም ምክኒያት ከነባር ነዋሪዎች ጋር የተለያዩ
ማህበራዊ እና ባህላዊ ግጭቶች ውስጥ ሊገቡ ይችላሉ፡፡የተለያዩ ማሀበራዊ ጠንቅ
የሆኑና በሽታ መስፋፋት ሊከሰት ይችላል፡፡

9.2.1.6 የውሃ አካላት ብክለት

በፕሮጀክቱ ግንባታ በሚካሄድበት ወቅት በውሃ አካላት ላይ ከሚከሰቱ ችግሮች መካከል


ከግንባታው ቦታ በሚውጣ ፍሳሽ፣ በተቆፈረ የአፈር መወገድ የተነሳ ብክለት፣ እና
ከሌሎች ምንጮች ይሆናሉ፡፡

9.2.1.7 በባህላዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ታሪካዊ ተቋማት ላይ የሚደርስ ተፅዕኖዎች

በጥናቱ አካባቢ ከመኖሪያ መንደር ውጪ ባህላዊ, ኃይማኖታዊ, ታሪካዊ ወይም

46 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
አርኪዮሎጂያዊ ጠቀሜታ በፕሮጀክቱ እና በጥናቱ አካባቢ የሌሉ በመሆናቸው ምንም
አይነት ተፅዕኖ በእነዚህ አካባቢዎች አይደርስም፡፡

9.2.2 በምርት ሂደት ላይ የሚከሰቱ አሉታዊ ተጽእኖዎች

9.2.2.1 የፍሳሽ ውሃ ብክለት

በማምረት ሂደቱ ወቅት በትላልቅ የግንባታ ስራዎች የሚቀንስ ሲሆን በዚህም ምክንያት
የውኃ ብክለት መንስኤና ምንጭ በጣም የተለየ ይሆናል፡፡ በምርት ሂደት የሚወጡ
ቆሻሻ ፈሳሽ ውሃ እና ከሰራተኞች መገልገያ የሚወጡ (ከመጸዳጃ እና ከምግብ ቤት)
ስለሆነ በዚህ ክፍል በፍሳሽ ቆሻሻ የሚወጡት ከመጠንና ከአይነት አንጻር የመተንተን
ሥራዎች በጥናት ታሳቢ አድጓል፡፡

9.2.2.2 የደረቅ ቆሻሻ ብክለት

የታቀደው ፕሮጀክት ወደ ምርት ሲገባ የተለያዩ ከምርት ተረፈ ምርት፣ የቤት ውስጥ
እና የኢንዱስትሪ ቆሻሻዎችን ይፈጥራል፡፡. በምርት ሂደት ወቅት ጥንቃቄ የተሞላበት
አሰራር የሚያስፈልግው ቆሻሻ ይፈጥራል፡፡ በአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሰነዱ ውስጥ
በደረቅ ቆሻሻ አማካኝነት የሚደርሰውን የብክለት ደረጃና እንዴት መወገድ እንዳለባቸው
ትንተና ተደረጎባቸዋል፡፡

9.2.2.3 የድምፅ ብክለት

ከፍተኛ የድምፅ ደረጃ እሰከ 90 ዲ.ቢ. (A) ሠራተኞቹ/ኦፕሬተሮች የመስማት


ችሎታቸው ላይ በሥራ ላይ ተጽእኖ ከመፍጠር ባሻገር የመስማት ችሎታን ይቀንሳል፡፡

❖ ተከታታይና የማያቋርጥ ከፍተኛ የድምፅ ጫጫታ ሲለቀቅ የመግባባት


ችግር መፍጠር፣ የባህሪ ለውጥና የጤና ችግር መከሰት፤
❖ ከፍተኛ ንዝረትና እርግብግቢት ለኘሮጀክቱ አካባቢ ያሉትን ግንባታዎች
ቋሚ ቅርሶችና ባህላዊ እሴቶች መገለጫ ላይ ከፍተኛ ችግር/ጉዳት
ያስከትላል፤
9.2.2.4 የተረፈ ምርት ተጽእኖዎች

የሚከተሉት የተረፈ ምርት ረገድ ቁልፍ ተፅዕኖ ሊያስከትሉ ይችላሉ፤.

▪ የመንገድ አውታር ላይ ተፅዕኖ መፈጠር የትራፊክ ፍሰቶች መዘግየትና


መቋረጥ ማስከተል፤
▪ በመንገድ ኔትዎርክ ሁኔታ እና መዋቅር ላይ ተጽእኖዎች፤

• በተጓዳኝ ድምፅ ንዝረትና የአየር ብክለት ምክንያት የሚመጡ የአካባቢ

47 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
ችግሮች፤.

▪ በእግረኞች ላይ የሚደርሱ አካላዊ ጉዳቶች እና አደጋዎች፤


▪ የዝቃጭ ተጽእኖዎች

9.2.2.5 የሥራ ጤንነት እና ደህንነት

አካላዊ አደጋዎች በመንሸራተት ምክንያት የሚመጡ አደጋዎች፣ በማሽን እና


በመሳሪያዎች አጠቃቀም, እና ከውስጥ ማጓጓዣ መሳሪያዎች ጋር (ለምሳሌ በጭነት
መኪኖች እና መያዣዎች) ግጭት መፈጠር ምክንያት ተመሳሳይ የአደጋ ስጋትን
ያካትታል፡፡ ከላይ ከተዘረዘሩት በተጨማሪ ፋብሪካው ወደ ሥራ በሚገባበት ወቅት
የአካላዊ አደጋ ጉዳት በመሳሪያ ወይም በሌሎች እንቅስቃሴዎች ምክንያት ሊደርስ
ይችላል፡፡

10.የተፅዕኖ ማቅለያ እርምጃዎች


የተከሰቱ አሉታዊ ተፅእኖዎችን ወደነበሩበት ለመመለስ ወይም ለማካካስ ተፅእኖዎች
ከመድረሣቸው በፊት ወይም ከደረሱ በኋላ የማቅለያ እርምጃዎችን መውሰድ
ይችላል፡፡በዚህ ምዕራፍ ሥር ሊቋቋም የታሰበው ፕሮጀክት በህይወታዊና ህይወት
በሌላቸው አካላት፣ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ወዘተ አካባቢዎች ላይ የሚያደርሱት
ተፅእኖዎችና የማቅለያ እርምጃዎች በዝርዝር ቀርበዋል፡፡

10.1 በግንባታ ወቅት ለሚደርሱ ተፅዕኖዎች የማቃለያ እርምጃዎች

10.1.1 በላይኛው አፈር ላይ ለሚደርስ ተጽእኖ ማቃለያ እርምጃዎች

✓በተጐዳው መሬት ላይ ትክክለኛ የእፅዋት ዝርያዎችን እና ሣሮችን በወቅቱ


መትከል፣
✓የመሬት መራቆትን መቀነስ፣ መሬትን ጥሩ አድርጎ በዕፅዋት መሸፈን ወይም
የዝናብ ጠብታ በቀጥታ እንዳያገኘው መከላከል፣ ጎርፍ በፈለገዉ አቅጣጫ
እንዳይሄድ መግታት፣ የጐርፋን ፍጥነትና መጠን መቆጣጠር፣
✓የአፈር መሸርሸርን ለመከላከል የኘሮጀክቶችን ዲዛይንና ዕቅድ በጥንቃቄ
መስራት፣

✓ የአፈር ጥበቃና የጥምር ደን ግብርና ሥራን ማከናወን፣

✓ተቆፍሮ የወጣውን ለም አፈር መልሶ መጠቀም

48 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
✓የተቆፈሩ ጉድጓዶችንና የቆሻሻ መጣያ ቦታ የነበሩትን ለአይን ማራኪ
እንዲሆኑ ማድረግ፣
10.1.2 የደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ ብክለት ማቃለያ እርምጃዎች

• ብረታ ብረቶችን፤ ያገለገሉ ዘይቶችን ከግንባታ ሥራ የተረፉ


ዕቃዎችን በሕግ በተፈቀደው ቦታ ላይ ማጠራቀም፡፡ ይህም ሂደት
ዕቃዎች መልሰው አገልግሎት ላይ እንዲውሉ ማድረግንና የዕቃዎችን
ዓይነት መለየትን ያካትታል፡፡

• በቆሻሻ ጠራቀሚያ ቦታዎች ላይ የግንባታ ዕቃዎች እንዳይቀመጡ


መቆጣጠር (ለምሳሌ ከወንዝ፣ ከሃይቅ ወይም ከእርጥበታማ ቦታ ከ300
ሜትር በላይ መራቅ አለባቸው)፣
• የሚፈጠሩ ቆሻሻዎችን ዓይነት መለየት፣

• ከፍተኛ ዝናብና ሌላ ዓይነት ችግር በሚፈጠርበት ወቅት የግንባታ


ሥራውን ለሌላ ጊዜ ማስተላለፍ (ማቋረጥ)፣

10.1.3 የድምፅ ብክለት ማቃለያ እርምጃዎች

• በተቻለ መጠን ከግንባታ መሣሪያ ጋር የተገናኘ የድምጽ መጠን 90db


እንዲቆይ ወይም ከዚያ በታች እንዲሆን ማድረግ፣
• ተጋላጭ በሆኑ (የመኖሪያ አካባቢዎች፣ ሆስፒታሎች፤ ማረፊያ ቤቶች
ወዘተ) ቦታዎች የማይፈለግ ድምጽ መጠን እንዳይኖር ለማድረግ ጠንከር
ያለ ውሳኔ ሥራ ላይ እንዲውል ማድረግ፣
• ከግንባታ ሥራዎች የሚፈጠረው የንዝረት ወይም ድምጽ ችግር
ለመቀነስ አስፈላጊ የሆኑ እርምጃዎችን መውሰድ፣

10.1.4 የአየር እና የአቧራ ብክለት ማቃለያ እርምጃዎች

➢ አቧራ የሚነሳበትን ቦታ በውሃ ማርከፍከፍ፣

➢ ወደ አከባቢ አየር የሚለቀቁትን በካይ ጋዞችና ሌሎች ጥቅም ላይ


የሚዉሉትን ኬሚካሎች በውሃ ወይም በአልካላይን ውህድ እንዲሰበሰቡ
ማድረግ ወይም ሙሉ በሙሉ በማቃጠል ወይም በሌላ ዘዴዎች
እንዲመጠጡ ማድረግ መቆጣጠር፣
➢ ወደ አካባቢ አየር የሚለቀቁትን በካይ ጋዞች መጠን ለመቀነስ ቆሻሻ
ዉሃንና ሌሎች ቆሻሻዎችን በማጣራት መልሶ መጠቀም፣

49 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
➢ የበካይ ነገሮችን መጠን ለመቀነስ የሚለቀቁ ጋዞችን ማጣራት፣

➢ የቆሻሻ የማጠራያ ዘዴን መጠቀም፣

➢ ረጃጅም፣ቅጠላማና ጥቅጥቅ ያሉ እፅዋትን በኘሮጀክቱና ህዝብ


በሚኖርበት መካከል በመትከል በካይ ጋዞችን መቀነስ ይቻላል፣

➢ ከአካባቢው ቤተሰብ፣ ንግድና በተለይተ ጋላጭ የሆኑ የኅብረተሰብ


አካላት (ሕጻናትና አረጋውያን) ላይ ችግር እንዳይከሰት አቧራና
ብናኝ እንዳይፈጠር ማድረግ፣
➢ ሰፋ ያለ ቦታ ለንፋስ እንዳይጋለጥ ተክሎችን በደረጃ መቁረጥ፣

➢ የመኖሪያ አካባቢዎችን' የንግድ ቦታዎችንና የመዝናኛ ቦታዎችን


ባገናዘበ መልኩ የአቧራ ማጣሪያ ማስቀመጥ፣
➢ በቆሻሻ መንገዶች ላይ ውኃ መርጨትና ክፍትና አፈር
የተጠራቀመበትን ቦታ መሙላት፣

10.1.5 የሰራተኞች ወደ ግንባታው አካባቢ መፍለስ ለሚከስቱ ችግሮች


ማቃለያ እርምጃዎች

➢ ማህበራዊ ቀውስ የማያስከትሉናአግባብነት ያላቸው ቴክኖሎጅዎችን


ሥራ ላይ ማዋል

➢ የኘሮጀክቱ የቦታ አመራረጥ ትኩረት ከሚሹ ቦታዎች አካባቢ አለመሆኑን


ማረጋገጥ፣ለምሣሌ ጐርፍ ከሚተኛበት አካባቢ፣ከእርሻና ግጦሽ ቦታ
ወዘተ…

➢ የሚቋቋሙ ኘሮጀክቶች ከምርታማ አካባቢ፣ከተቀደሱ ሀይማኖታዊ


ቦታዎች፣ ከመካነ መቃብርና ከመሣሰሉ ቦታዎች ጋር ያላቸውን
ንክኪ አናሣ/እንዳይኖር ማድረግ

➢ ኘሮጀክቱ የአካባቢውን ነዋሪ ህብረተሰብ ባህል፣ ወግና የሚመሩበትን


አካባቢያዊ ህግ እንዲያከብር ማድረግ
10.1.6 የውሃ አካላት ብክለት ማቃለያ እርምጃዎች

✓ በኘሮጀክቱና በውሃ አካሉ መካከል ከንክኪ ነፃ የሆነና በእፅዋት


የተሸፈነ በቂ ቦታ መተው፣
✓ የውሃ ፍሰት ፍጥነትን የሚቀንሱ እርምጃዎችን መውሰድ/የአፈር

50 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
ጥበቃ/፣

✓ በካይ ነገሮችና ደለሎች ወደ ውሃ አካሉ እንዳይገቡ የሚከላከሉ


የማዝቀጫ ጉድጓዶችን መስራት፣

✓ የውሃውን የተፈጥሮ የፍሰት አቅጣጫውን በማያስቀር መልኩ


ሥራዎችን መስራት/ማቀድ/፣
✓ የውሃ አጠቃቀም ለመቀነስ የተሻሻሉና አማራጭ
ቴክኖሎጂዎችን፣ የአሰራር ዘዴዎችንና ሂደቶችን መጠቀም፣
✓ ፕሮጀክቱ የከርሰ ምድርን ውሃ ሲጠቀም አካባቢውን በሚያናጋ መልኩ
መሆኑንና መልሶ የሚተካ መሆኑን ማረጋገጥ፣

10.2 በምርት ሂደት ላይ የሚከሰቱ አሉታዊ ተጽእኖዎች

10.2.1 የፍሳሽ ውሃ ብክለት ማቃለያ እርምጃዎች

✓ የተጠቀመበትን ውሃ እንደገና መልሰን መጠቀምን ማበረታታት፣

✓ የውሃ አካላት በኬሚካል እንዳይበከሉ ኘሮጀክቱን ለአፈር መከላት


ከተጋለጠው ቦታ እንዲርቅ ማድረግ፣
✓ በኘሮጀክቱና በውሃ አካሉ መካከል ከንክኪ ነፃ የውሃና በእፅዋት
የተሸፈነ ቦታ መተው፣
✓ ቆሻሻን ቀጥታ በውሃ አካል ላይ ወይም አካባቢ ከመጣል መቆጠብ

✓ በኘሮጀክትና በውሃ አካሉ መካከል በቂና ከንክኪ ነፃ የሆነ በእፅዋት


የተሸፈነ ቦታ መተው
✓ ለኢንዱስትሪ የሚውለን ውሃ በማጠራት መጠቀም፣

✓ አገልግሎት የማይሰጡ መርዛማ ኬሚካሎችን በአግባቡ ማስወገድ፣

✓ ደረጃን የጠበቀ የፍሳሽ ቆሻሻ ማከሚያ ዘዴ

✓ የዝቃጭ ማቃለያ እርምጃ ተጨምሮ


✓ ደረቅ ቆሻሻን እና ፈሳሽ ቆሻሻን በአግባቡ ማከም ያስፈልጋል፡፡

10.2.2 የደረቅ ቆሻሻ ብክለት ማቃለያ እርምጃዎች

• በጤና አጠባበቅ ሥራ ምክንያት የሚፈጠሩትን ጨምሮ አደገኛ


የሆኑ ቆሻሻዎች ከተፈጠሩ አቀማመጣቸውን፣
አሰባበሰባቸውን፣ አጓጓዛቸውንና አወጋገዳቸውን አስመልክቶ

51 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ
ተገቢ የሆነ እርምጃ መወሰድ አለበት፣
• እያንዳንዱ የቆሻሻ ዓይነት የሚጣልበትን ቦታ በግልጽ መለየት፣

• መታከም ወይም መወገድ ያለባቸው ቆሻሻዎችን ማምረትን መቀነስ፣

• ከኘሮጀክቱ የሚመነጩ ቆሻሻዎችን በአግባቡ ማስወገድ፣

• ወደ አካባቢው የሚለቀቅ የቆሻሻ መጠንን በተለያዩ


አማራጮች የቴክኖሎጂ ዘዴዎችና ሂደቶች መቀነስ፣

10.2.3 በድምፅ ክንያት ለሚደርሱ ተጽእኖዎችና የማቅለያ እርምጃዎች

• በኘሮጀክቱ ውስጥ ለሚሰሩ ሠራተኞች የድምፅ መከላከያ ማቅረብ፤

• የድምፅ መከላከያ/ማገጃ መሣሪያዎችን መጠቀም፤

• በቋሚ ቦታ ላይ ለተገጠሙ የአየር ማቀዝቀዣ መሣሪያዎች


የድምፅ ማፈኛ እንዲኖራቸው ማድረግ፣ የማሽኖችን ድምፅ ለመቀነስ
የማገጃ ግድግዳ መስራት፤
• ሌሎች የድምፅ መጠንን መቀነስና መቆጣጠር የሚችሉ አማራጭ
ቴክኖሎጅዎችን መጠቀም፤

• የድምፅ ልቀት መጠንን በቋሚነት መቆጣጠር፤


10.2.4 የትራፊክ አደጋዎች የማቃለያ እርምጃዎች

• ለእግረኞች የሥራ ቦታ መረማመጃ የሚሆን መንገድ በጥንቃቄና በግልጽ


መለየት፣

• በአካባቢው ተማሪዎች የሚገኙ ከሆነ የትራፊክ ደህንነት ጥበቃ


ሠራተኛ መጨመር፣

• በስራ ወቅት የእግረኞችን ደህንነት ለመጠበቅ የትራፊክ ምልክቶችን


አቅርቦትና የመንገድ ምልክቶችንና የጥበቃ ቦታዎች መጠገን፣
• በ200 ሜትር ክልል ውስጥ ባሉ መንገዶች ላይ የተያያዙ
የትራፊክ ፍሰቶችን በሰዓት ከ15ሜትር በታች ማድረግ፣
• በፋብሪካው ቦታ ያለውን የተሽከርካሪ ፍጥነት በሰዓት ከ10 ሜትር
በታች እንዲሆን ማድረግ፣
10.2.5 የሥራ ጤንነት እና ደህንነት ተፅዕኖዎች የማቃለያ እርምጃዎች
➢ ሠራተኞች ሥራ ከመጀመራቸው በፊት የደህንነት ሥልጠና
መስጠት፣

52 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

➢ ለፋብሪካው ሠራተኞች የግል መከላከያ መሣሪያና ልብስ መስጠትና


አጠቃቀማቸውን ተግባራዊ ማድረግ፡፡ (እነዚህም መሳሪያዎች የፊት
መከላከያ፣ የእጅጓንት፣ የመተንፈሻ የአቧራ መከላከያ እና ጠንካራ
ባርኔጣ ጫማዎች ወዘተ ያጠቃልላሉ፣
➢ ለእያንዳንዱ በፋብሪካው ለሚገኙ ኬሚካሎች የድህረ አጠቃቀም ደህንነት
መረጃ መሙያ ወረቀቶችን መያዝ፣
➢ የእቃ መያዣ ዕቃዎችና ሌሎች መርዛማ ነገሮች በተለይ ለዚህ ሥራ
በሠለጠነው ሠራተኛ መወገዳቸውን ማረጋገጥ፣
➢ ሁሉም ሠራተኞች የፋብሪካውን ደህንነት ወረቀት ማንበባቸውን
ማረጋገጥ ወይም እንዲያነቡ ማድረግ፡፡
➢ የኤሌክትሪክና የሜካኒካ ዕቃዎች በምርት ማምረት ወቅት አደጋ
እንዳያደርሱ መሸፈን ማድረግ፤

11. የአካባቢ አያያ ዝ ዕቅድ


ይህ የአካባቢ አያያዝ ዕቅድ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሪፖርቱ አንዱ አካል ሲሆን
ሰነድ ክፍል በኘሮጀክቱ የግንባታ፣ የትግበራና የማምረት ወቅት አካባቢ እንዴት
እንደሚያዝ የሚያሣይ ነው፡፡ የአካባቢ አያያዝ ዕቅድ ከላይ ከተዘረዘሩት የአካባቢ
ተፅዕኖ ማቃለያ እርምጃዎች የተቀዳ እና የሚከናወኑ ተግባራትን በአግባቡ
በመለየት የፕሮጀክቱ ባለቤት በቂ በጀት በመመደብ ፕሮጀክቱ ወደ ትግበራ
በሚገባበት ወቅት የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች በቀላሉ እና ለመፍታት እንዲያስችለው
በዝርዝር ተቀምጧል፡፡

53 |ገጽ
ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ ማህበር
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

ሠንጠረዥ 12: የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ የአካባቢ አያያዝ ዕቅድ

የሚያስፈልግ
የማቀለያ ተግባራት የሚተገበሩበት ጊዜ
በጀት
የፕሮጀቱ የፕሮጀክቱ የማቅለያ ተግባራት/ Tasks ፈጻሚ
አሉታዊ ተፅዕኖዎች 2012 2013 2014
ምዕራፍ ዝርዝርተግባራት or Activities/ አካል

1 2 3 4 1 2 3 4 1 2 3 4

ኮንትራከተር
የመሬት ምርታማና ✓ መሬትን መልሶ ማስተካከል
✓ አዳዲስ እጽዋችን ከ1000
ርክክብና የፋብሪካ ዲዛይን የተፈጥሮ ሀብት √ 35,000.00
ቅድመ ግንባታ

ያላነሱ ቸግኞቸን በፋብሪካው


ዝግጅት መጐዳት አካባቢ መትከል

✓ በመሬት ቁፋሮና
ዝግጅት ወቅት ውሃ
መርጨት ቢንስ 10,000

ኮንትራከተር
ለግንባታ ሊትር ዉሀ ሊያስፈልግ
የመሬት ይችላል
የሚሆኑ ማቴሪያል
ርክክብና የፋብሪካ ዲዛይን ✓ ለተሸከርካሪዎች √ 30,000.00
ሲወጣ የአየርና መደበኛ ጥገና
ዝግጅት
የድምፅ ብክለት ማድረግ
✓ ተሸከርካሪዎች በልካቸው
እንዲጭኑ ማድረግ
✓ ማቴሪያሎች ሲጓጓዙ መሽፈን

✓ የእፅዋት ዝርያዎችን እና
ሣሮችን በወቅቱ
መትከል፣
✓ ጎርፍ በፈለገዉ

ኮንትራከተር
አቅጣጫ እንዳይሄድ
የመሬት መግታት፣
ግንባታ

በላይኛው አፈር ላይ ✓ የጐርፋን ፍጥነትና መጠን


ዝግጅትእና የመሬት መቆጣጠር፣
√ √ √ √ 44,000.00
የሚደርስ ተጽእኖ
ማስተካከል ✓ ተቆፍሮ የወጣውን ለም
አፈር መልሶ መጠቀም
✓ የተቆፈሩ ጉድጓዶችንና
የቆሻሻ መጣያ ቦታ
የነበሩትን ለአይን ማራኪ
እንዲሆኑ ማድረግ፣

54 |ገጽ ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ማህበር


የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

የሚያስፈልግ
የማቀለያ ተግባራት የሚተገበሩበት ጊዜ
በጀት
የፕሮጀቱ የፕሮጀክቱ የማቅለያ ተግባራት/ Tasks ፈጻሚ
አሉታዊ ተፅዕኖዎች 2012 2013 2014
ምዕራፍ ዝርዝርተግባራት or Activities/ አካል

1 2 3 4 1 2 3 4 1 2 3 4
✓ ከግንባታ ሥራ የተረፉ
ዕቃዎችን በሕግ
በተፈቀደው ቦታ ላይ
ማጠራቀም፡፡
✓ በቆሻሻ ማጠራቀሚያ
ቦታዎች ላይ የግንባታ

ኮንትራከተር
ዕቃዎች እንዳይቀመጡ
የመሬት በግንባታው ምክኒያት መቆጣጠር
✓ የሚፈጠሩ ቆሻሻዎችን
ዝግጅትእና የመሬት የሚደርስ የደረቅና ፍሳሽ ዓይነት መለየት፣
√ √ √ √ 550,000.00
ማስተካከል ቆሻሻ ብክለት ✓ ከፍተኛ ዝናብና ሌላ
ዓይነት ችግር
በሚፈጠርበት ወቅት
የግንባታ ሥራውን ለሌላ
ጊዜ ማስተላለፍ
(ማቋረጥ)፣
✓ ቆሻሻ ዉሃን በማጣራት
መልሶ መጠቀም፣
✓ የድምጽ መጠን 90 db
እንዲቆይ ወይም ከዚያ
በታች እንዲሆን ማድረግ፣

ኮንትራከተር
✓ ተጋላጭ በሆኑ ቦታዎች
የመሬት የማይፈለግ ድምጽ መጠን
እንዳይኖር ማድረግ
ዝግጅትእና የመሬት የድምጽ ብክለት ✓ ከግንባታሥራዎች
√ √ √ √ 31,000.00
ማስተካከል የሚፈጠረው የንዝረት
ወይም ድምጽ ችግር
ለመቀነስ አስፈላጊ
የሆኑ
እርምጃዎችን መውሰድ፣

55 |ገጽ ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ማህበር


የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

የሚያስፈልግ
የማቀለያ ተግባራት የሚተገበሩበት ጊዜ
በጀት
የፕሮጀቱ የፕሮጀክቱ የማቅለያ ተግባራት/ Tasks ፈጻሚ
አሉታዊ ተፅዕኖዎች 2012 2013 2014
ምዕራፍ ዝርዝርተግባራት or Activities/ አካል

1 2 3 4 1 2 3 4 1 2 3 4
✓ አቧራ የሚነሳበትን ቦታ
በውሃማርከፍከፍ፣
✓ የበካይ ነገሮችን መጠን
ለመቀነስ የሚለቀቁ ጋዞችን
ማጣራት፣
✓ የቆሻሻ የማጠራያ ዘዴን
መጠቀም፣

ኮንትራከተር
✓ እፅዋትን በኘሮጀክቱና
የመሬት ህዝብ በሚኖርበት
የአየር እና የአቧራ
ዝግጅትእና የመሬት መካከል በመትከል በካይ √ √ √ √ 55,000.00
ብክለት ጋዞችን መቀነስ
ማስተካከል
✓ ሰፋ ያለ ቦታ ለንፋስ
እንዳይጋለጥ ተክሎችን
በደረጃ መቁረጥ፣
✓ የመኖሪያ አካባቢዎችን'
የንግድ ቦታዎችንና
የመዝናኛ ቦታዎችን
ባገናዘበ መልኩ የአቧራ
ማጣሪያ ማስቀመጥ፣

ኮንትራከተር
✓ ኘሮጀክቱ የአካባቢውን ነዋሪ
የመሬት የሰራተኞች ወደ ህብረተሰብ ባህል፣ጋር
ዝግጅትእና የመሬት ግንባታው አካባቢ ወግና የሚመሩበትን √ √ √ √ 47,000.00
ማስተካከል መፍለስ አካባቢያዊ ህግ እንዲያከብር
ማድረግ

56 |ገጽ ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ማህበር


የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

የሚያስፈልግ
የማቀለያ ተግባራት የሚተገበሩበት ጊዜ
በጀት
የፕሮጀቱ የፕሮጀክቱ የማቅለያ ተግባራት/ Tasks ፈጻሚ
አሉታዊ ተፅዕኖዎች 2012 2013 2014
ምዕራፍ ዝርዝርተግባራት or Activities/ አካል

1 2 3 4 1 2 3 4 1 2 3 4
✓ በኘሮጀክቱና በውሃ
አካሉ መካከል ከንክኪ
ነፃ የሆነና በእፅዋት
የተሸፈነ በቂ ቦታ
መተው፣
✓ የውሃ ፍሰት ፍጥነትን
የሚቀንሱ እርምጃዎችን
መውሰድ/የአፈር
ጥበቃ/፣
✓ በካይ ነገሮችና ደለሎች
ወደ ውሃ አካሉ
እንዳይገቡ የሚከላከሉ
የማዝቀጫ ጉድጓዶችን

ኮንትራከተር
መስራት፣
✓ የውሃውን የተፈጥሮ
የመሬት ዝግጅት እና የውሃ አካላት √
የፍሰት አቅጣጫውን √ √ 66,500.00
የመሬት ማስተካከል ብክለት በማያስቀር መልኩ
ሥራዎችን
መስራት/ማቀድ/፣
✓ የውሃ አጠቃቀም
ለመቀነስ የተሻሻሉና
አማራጭ
ቴክኖሎጂዎችን፣የአሰ
ራር ዘዴዎችንና
ሂደቶችን መጠቀም፣
✓ የከርሰ ምድርን ውሃ
ሲጠቀም አካባቢውን
በሚያናጋ መልኩ
መሆኑንና መልሶ
የሚተካ መሆኑን
ማረጋገጥ፣

57 |ገጽ ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ማህበር


የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

የሚያስፈልግ
የማቀለያ ተግባራት የሚተገበሩበት ጊዜ
በጀት
የፕሮጀቱ የፕሮጀክቱ የማቅለያ ተግባራት/ Tasks ፈጻሚ
አሉታዊ ተፅዕኖዎች 2012 2013 2014
ምዕራፍ ዝርዝርተግባራት or Activities/ አካል

1 2 3 4 1 2 3 4 1 2 3 4
✓ የተጠቀመበትን ውሃ
እንደገና መልሰን
መጠቀምን ማበረታታት፣
የወረቀት አና ካርቶን ✓ የውሃ አካላት
የፍሳሽ ውሃ በኬሚካል እንዳይበከሉ
ፋብሪካ ማድረግ፣
ብክለት

የፕሮጀክቱ ባለቤት
✓ በኘሮጀክቱና በውሃ አካሉ
በማምረት ወቅት

መካከል ከንክኪ ነፃ የውሃና


በእፅዋት የተሸፈነ ቦታ
መተው፣
✓ ቆሻሻን ቀጥታ በውሃ አካል √ √ √ 55,000.00
ላይ ወይም አካባቢ
ከመጣል መቆጠብ
✓ በኘሮጀክትና በውሃ አካሉ
መካከል በቂና ከንክኪ ነፃ
የሆነ በእፅዋት የተሸፈነ
ቦታ መተው
✓ አገልግሎት የማይሰጡ
መርዛማ
ኬሚካሎችን በአግባቡ
ማስወገድ
የወረቀት አና ካርቶን የደረቅ ቆሻሻ ✓ አደገኛ የሆኑ √ √ √ 33,000.00
ቆሻሻዎች
ፋብሪካ ብክለት አቀማመጣቸውን፣
አሰባበሰባቸውን፣
አጓጓዛቸውንና
አወጋገዳቸውን ላይ
ጥንቃቄ ማድረግ፣
✓ እያንዳንዱ የቆሻሻ ዓይነት
የሚጣልበትን ቦታ
በግልጽ መለየት፣
✓ መታከም ወይም መወገድ
ያለባቸው ቆሻሻዎችን
ማምረትን መቀነስ፣ የፕሮጀክቱ ባለቤት
✓ ከኘሮጀክቱ የሚመነጩ
ቆሻሻዎችን በአግባቡማ
ስወገድ፣
ወደ አካባቢው የሚለቀቅ
የቆሻሻ መጠንን በተለያዩ
አማራጮች
የቴክኖሎጂ ዘዴዎችና
ሂደቶች መቀነስ፣

58 |ገጽ ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ማህበር


የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

የሚያስፈልግ
የማቀለያ ተግባራት የሚተገበሩበት ጊዜ
በጀት
የፕሮጀቱ የፕሮጀክቱ የማቅለያ ተግባራት/ Tasks ፈጻሚ
አሉታዊ ተፅዕኖዎች 2012 2013 2014
ምዕራፍ ዝርዝርተግባራት or Activities/ አካል

1 2 3 4 1 2 3 4 1 2 3 4
የወረቀት አና ካርቶን የድምፅ ብክለት ✓ በኘሮጀክቱ ውስጥ ለሚሰሩ √ √ √ 62,000.00
ሠራተኞች የድምፅ
ፋብሪካ መከላከያ ማቅረብ፤
✓ የድምፅ
መከላከያ/ማገጃ
መሣሪያዎችን መጠቀም፤
✓ በቋሚ ቦታ ላይ

የፕሮጀክቱ ባለቤት
ለተገጠሙ የአየር
ማቀዝቀዣ መሣሪያዎች
የድምፅ
ማፈኛእንዲኖራቸው
ማድረግ፣
✓ የማሽኖችን ድምፅ
ለመቀነስ የማገጃ ግድግዳ
መስራት፤
✓ የድምፅ ልቀት መጠንን
በቋሚነት መቆጣጠር፤
የትራፊክ አደጋዎች ✓ ለእግረኞችን መንገድ √ √ √ 45,000.00
በጥንቃቄና በግልጽ
የወረቀት አና ካርቶን መለየት፣
ፋብሪካ ✓ በአካባቢው ተማሪዎች
የሚገኙ ከሆነ የትራፊክ
ደህንነት ጥበቃ ሠራተኛ
መጨመር፣
✓ የትራፊክ ምልክቶችን
አቅርቦትና የመንገድ
ምልክቶችንና የጥበቃ
ቦታዎች መጠገን፣

የፕሮጀክቱ ባለቤት
✓ በ200 ሜትር ክልል
ውስጥ ባሉ መንገዶች ላይ
የተያያዙ የትራፊክ
ፍሰቶችን በሰዓት ከ15
ኪሚ በታች ማድረግ፣
✓ በፋብሪካው ቦታ
ያለውን የተሽከርካሪ
ፍጥነት በሰዓት ከ10ኪሎ
በታች እንዲሆን ማድረግ፣

59 |ገጽ ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ማህበር


የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

የሚያስፈልግ
የማቀለያ ተግባራት የሚተገበሩበት ጊዜ
በጀት
የፕሮጀቱ የፕሮጀክቱ የማቅለያ ተግባራት/ Tasks ፈጻሚ
አሉታዊ ተፅዕኖዎች 2012 2013 2014
ምዕራፍ ዝርዝርተግባራት or Activities/ አካል

1 2 3 4 1 2 3 4 1 2 3 4
የሥራ ጤንነት እና ✓ ሠራተኞች ሥራ
ከመጀመራቸው በፊት
ደህንነት የደህንነት ሥልጠና
መስጠት፣
✓ ለፋብሪካው ሠራተኞች
የግል መከላከያ መሣሪያና
ልብስ
የወረቀት አና ካርቶን ✓ መስጠትና
አጠቃቀማቸውን
ፋብሪካ ተግባራዊ ማድረግ
✓ ለእያንዳንዱ በፋብሪካው
ለሚገኙ
✓ ኬሚካሎች የድህረ
አጠቃቀም ደህንነት
መረጃ
መሙያ
✓ ወረቀቶችን መያዝ፣
✓ የእቃ መያዣ ዕቃዎችና
ሌሎች
✓ መርዛማ ነገሮች በተለይ
ለዚህ ሥራ
✓ በሠለጠነው ሠራተኛ
መወገዳቸውን
✓ ማረጋገጥ፣
✓ ሁሉም ሠራተኞች
የፋብሪካውን
✓ ደህንነት ወረቀት
ማንበባቸውን
✓ ማረጋገጥ ወይም
እንዲያነቡ
✓ ማድረግ፡፡
✓ የኤሌክትሪክና
የሜካኒካዕቃዎች
✓ በምርት ማምረት
ወቅት አደጋ
✓ እንዳያደርሱመሸፈን፤

ጠቅላላለ አካባቢ አያያዝ ዕቅድ መተግበሪያ የተያዘ በጀት 1,053,500.


00

60 |ገጽ ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ማህበር


የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
ናትናት ዘገባ

61 |ገጽ ሀመን የምክር አገልግሎት ኃ/የተ/ግ/ማህበር


የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ
የተጣራምግብዘይ ትማጣሪያ፣ አልሚ፣እናየታሸጉምግ ቦችማቀነባበሪያፋብሪካአካ ባቢጥናትዘገባ

12. የአካባቢ ክትትል/ ምርመራ ዕቅድ


ይህ ምዕራፍ የአካባቢ ክትትል የያዘ ሲሆን በአካባቢ ተፅዕኖ ጥናት ሪፖርት ውስጥ
በአካባቢ አያያዝ ዕቅድ ላይ የታቀዱ የማቅለያ ተግባራት ስለመፈጸማቸው፣ የአካባቢ
መረጃ ላይ የተለዩ የአካባቢ ጉዳዮች በትግበራ ጊዜ ምን ያህል እንደተለወጡ፣
የፕሮጀክት ትግበራ ከወጡ የአካባቢ ህጐች ጋር ምን ያህል ተጣጥመው እንደተተገበረ
እንደሆነና የመቅለያ ተግባት አፈጻጸም ውጤታማነት ለመገምገምና ወቅቱን የጠበቀ
የማስተካከያ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችል ስልታዊና ተከታታይነት ያለው መረጃን
የመሰብሰብ፣ የመለካት፣ የመተንተንና የማስተካከያ እርምጃ የመውሰድ እና የመደገፍ
ሂደት የሚያጠቃልል ሲሆን የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ የአካባቢ ክትትል ከታች
በሠንጠረዥ በተመለከተው መልኩ ተቀመጧል፡፡

ገጽ| 62
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ

ሠንጠረዥ 13: የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ የአካባቢ ክትትል/ ምርመራ ዕቅድ

የፕሮጀክቱተ የተፅዕኖ ማቃለያ ተግባራት የተግባራት ክትትሉ የተፅዕኖ ማቃለያ የክትት ፈጻሚተቋ ወጪዎች
ፅዕኖ አመላካቾች የሚደረግበት ተግበራት ልድግግ ም/አካል
ቦታ መፈጸማቸውን ሞሽ
የማረጋገጫ
ዘዴዎች

የአየርና • በግንባት ወቅት ውሃ መርጨት ቢያንስ ደህንነት የፕሮጀክቱ የደህንነት በሩብ የፕሮጀክቱ 45,000.00
የአቧራ 10፣000 ሊትር ዉሀ በቀን ሊያስፈልግ መጠበቂ ቦታ እና መጠበቂያ ባለቤትና
ዓመት
ብክለት ይችላል ያአጠቃቀ አካባቢ አቅርቦት ሁኔታ ኮንትራክተር
(በግንባታና • የትራንስፖርት የግንባታ ም ምልከታና
መኪኖችና መሳሪያዎች
በምርት የቀረበ ቅሬታ
በተገቢው ሁኔታ መያዝ፤
ማምረት • መኪኖችጭ ነው ሲጓጓዙ መሸፈን፣ ብዛት
ወቅት) • ጀነሬተር ድምጽ በሚቀንስ ቦታ ማስቀመጥ፣
• ንጹህ የተሸከርካሪ ነዳጅና በቂ የሆነ
የተሸከርካሪ ጥገና ማካሄድ፣
• በፋብሪካው ቅጥር ጊቢና ዙሪያውን
የአረንጓዴ ልማት ማከናወን፣
• በአማራጭነት የኃይል ምንጭ
የሚያገለግሉ ጄኔሬተሮችን በንፋስ
አቅጣጫ በማየት ማስቀመጥ፣
የድምጽና ✓ የማሽኖችን ብቃት በየጊዜው መፈተሽ፣ የደህንነት የፕሮጀክቱ የደህንነት በግንባታ የፕሮጀክቱ 43,000.00
የንዝረት ✓ ከፍተኛ ድምጽ ያላቸውን ስራዎች በቀኑ መጠበቂያ ቦታ እና መጠበቂያ ባለቤትና
ወቅት
ተፅዕኖ ክፍለ ጊዜ ማከናወን፣ አጠቃቀምእና አካባቢ መሳሪያ ኮንትራክተር
(በግንባታና ✓ የድምጽ መከላከያ ማቅረብ፣ ምልከታ አቅርቦት
✓ ለሰራተኞች ሥራ ከመጀመራቸው በየ6 ወሩ
ምርት ፣ምልከታ
ስልጠና መስጠት፣
በማምረት ✓ ቅሬታ ማስተናገጃ ሥርኣት መፍጠር፣
ወቅት) • ዝቅተኛ ድምጽ የሚያወጡ
መሳሪዎችን መጠቀም፣

63 | ገ ጽ
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ

የፕሮጀክቱተ የተፅዕኖ ማቃለያ ተግባራት የተግባራት ክትትሉ የተፅዕኖ ማቃለያ የክትት ፈጻሚተቋ ወጪዎች
ፅዕኖ አመላካቾች የሚደረግበት ተግበራት ልድግግ ም/አካል
ቦታ መፈጸማቸውን ሞሽ
የማረጋገጫ
ዘዴዎች

የአፈር • ከግንባታ የወጣውን አፈር የግንባታ የፕሮጀክት የተተከሉ በሩብ የፕሮጀክቱ 41,000.00
መሸርሸ በመለየትና በመሸፈን ማስቀመጥ መሳሪያዎች ቦታ እና ችግኞች ባለቤት
ዓመት
ር • አፈሩን መልሶ መጠቀም ጥራትና ማስወገጃ ብዛት
• በአካባቢና በደህንነት ላይ ለሰራተኞች አፈር
(በግንባ ውጤታማነት ቦታ
ግንዛቤ መፍጠር
ታ በእፀዋት የወጣባቸው
ወቅት) የተሸፈነ ቦታ ቦታዎችን
የቁጥጥር
ድግግሞሽ ብዛት
የፍሳሽ ቆሻሻ ✓ የፍሳሽ ቆሻሻ ማከሚያና ማስወገጃ መገንባት የፍሳሽ የፕሮጀክት ከፋብሪካው በግንባታ የፕሮጀክቱ 66,000.00
ብክለት ✓ በዝናባማ ወቅት የቁፋሮ ሥራ አለማስራት፣ ማጣሪያውን ቦታ የሚወጣውን ና ባለቤትና
(በግንባታና ✓ ለስራተኛና ለአካባቢው ህብረተሰብ በአግባቡ ፍሳሽ ቆሻሻ በምር ኮንትራክተር
በምርት አገልግሎት የሚሰጥ መጸዳጃ ቤት መጠቀም የአያያዝ ሁኔታ ትማም
መገንባት፣
ማምረት ረትወ
✓ ተገቢውን የቆሻሻ አወጋገድ ሥርዓት
ወቅት) ቅት
መፍጠር
✓ በአካባቢው ያለውን የውሃ አካል
እንዳይበከል ተገቢውን
የውሃአያያዝመከተል፣
✓ የተሸከርካሪ ዘይትም ሆነ ነዳጅ ወደ ውሃ
አካላት እንዳይቀላቀሉ ማድረግ፣
✓ ከፋብሪካው የጥሬ ዕቃ በዝናብም ሆነ በሌላ
ፍሳሽ አማካይነት እንዳይቀላቀል ተገቢውን
ጥንቃቄ ማድረግ፣
✓ ከፋብሪካው ከምርት ክፍል ውጪ
የሚወጡትን ፍሳሾች ለብቻው በተገነባ
ሴፕቲክታንክ ማከማቸት፣
✓ ለመኪና እጥበት የሚያገለግለውን ውሃ
ነደጅና
ዘይት በሚያልፍበት መንገድ
እንዲያልፍ ማድረግ፣

64 | ገ ጽ
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ

የፕሮጀክቱተ የተፅዕኖ ማቃለያ ተግባራት የተግባራት ክትትሉ የተፅዕኖ ማቃለያ የክትት ፈጻሚተቋ ወጪዎች
ፅዕኖ አመላካቾች የሚደረግበት ተግበራት ልድግግ ም/አካል
ቦታ መፈጸማቸውን ሞሽ
የማረጋገጫ
ዘዴዎች

ደረቅ ቆሻሻ ✓ የቆሻሻ አያያዝ ዕቅድ ማዘጋጀት የደረቅ ቆሻሻ የፕሮጀክት የፋብሪካው የደረቅ በግንባታ የፕሮጀክቱ 48,000.00
ብክለት፣ ✓ የግንባታ ማቴሪያሎችን አንደገና መጠቀም ማቃጠያ ቦታ ቆሻሻ አያያዝና ና ባለቤትና
(በግንባታና ✓ እጸዋትና ሌሎች ተቀጣጣይ መገንባት አወገገድ በምር ኮንትራክተር
ምርት ቆሻሻዎችን አለማቃጠል፣ ሁኔታ፣ ትማም
✓ ጥቅም ላይ ያልዋሉ የግንባታ ተረፈ
በማምረት ረትወ
ምርት በተፈቀደ ቦታ መጣል፣
ወቅት) ✓ አደገኛን ጥረነገሮችን በተገቢ ቅት
ሁኔታማ ስቀመጥ፣
✓ የአደጋና የማስጠንቀቂያም
ልክቶችን ማስቀመጥ፣
✓ ተገቢውን የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ አወጋገድ
መከተል፣
ፋብሪካው በሚያዘጋጀው የጤናና የቆሻሻ
አወጋገድ ዕቅድ መሰረት ተገቢውን
የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ መከተል፣

በሠራተኞች ✓ ከግንባታጋር የተገናኙ ማንኛውም የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ በፕሮጀከ የፕሮጀክቱ 46,000.00


ጤናና ሥራዎች በተከለለው ቦታ ብቻ የፋብሪው የህክምና መሥጫ ቱ
ማከናወን፣ ቦታ ባለቤትና
ደህንነት ሠራተኞ ቁሳቁስ አቅርቦት
✓ በቂ የሆነ የውሃ፣ ጽዳትና
ላይ ች
የመጀመሪያ የእርዳታ መስጫ
ማቅረብ፣
የሚደርስ ✓ ለሰራተኞች ስለጤናና ደህንነት አጠባበቅ የጤንነትና የሠራተኞች የቆይታ የአካባቢ
ተፅዕኖ በቂ ስልጠና መስጠት፣ ሽንት ጊዜ ጥበቃ ክፍል
ድህንነት ሁኔታ
(ምርት ✓ የማስጠንቀቂያ፣ የሚከለክሉ እና ቤትና
ማምረት አቅጣጫ ጠቋሚ ቦርዶችን መታጠቢያ
ማዘጋጀት፣
ወቅት) ግንባታ
✓ የደህንነት አጠባበቅ ህጎቸን ማውጣት
መተግበር፣ የተሰጠ
ስልጠና
ብዛት

65 | ገ ጽ
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ

የፕሮጀክቱተ የተፅዕኖ ማቃለያ ተግባራት የተግባራት ክትትሉ የተፅዕኖ ማቃለያ የክትት ፈጻሚተቋ ወጪዎች
ፅዕኖ አመላካቾች የሚደረግበት ተግበራት ልድግግ ም/አካል
ቦታ መፈጸማቸውን ሞሽ
የማረጋገጫ
ዘዴዎች

ለአካባቢ ክትትል/ ምርመራ ዕቅድ የሚውል የበጀት 289,000

66 | ገ ጽ
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ

13. በፕሮጀክቱ ትግበራ ወቅት ተፅዕኖ የሚደርስባቸውና የሚመለከታቸው


አካላት ጋር ምክክር ማድረግ
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በአካባቢ ልማቶች ላይ ህዝብን ማማከር እና ተሳታፊ
እንዲሆን የማድረግ ሥራው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል፡፡ የህብረተሰብ
ተሳትፎን ለማጠናከር በሚወጡ አካባቢ ጥበቃ ነክ ህጐች እንዲካተቱና ወሳኝ ሆነው
እንዲታዩም እየተደረገ ነው፡፡ የህብረተሰብ ወይይት ስለፕሮጀክቱ በሚደርሱ
አወንታዊና አሉታዊ ተፅዕኖዎች ዙሪያ ምክክር በፕሮጀክቱ ዙሪያ የሚኖሩ በፕሮጀክቱ
ተጠቃሚና ተጐጂ ሊሆኑ የሚችሉ የህብረተሰብ አካላትን በማሳተፍ በአካባቢ ተፅዕኖ
ግምገማ ጥናት ወቅት ተካሄዷል፡፡

የህብረተሰቡ ምክክር ደብረብረሀን ከተማ ቀበሌ 07 ፕሮጀክቱ በሚገኝበት አካባቢ


የተደረገ ሲሆን ከአካባቢው ከተለያዩ የህብረተስብ አካላት ተሳታፊ እንዲሆን
ተደርጓል፡፡ በወይይቱ ወቅት ስለፕሮጀክቱ በበቂ ሁኔታ ማብራሪያ የተሰጠ ሲሆን
በማጠቃለያ ከቀረቡት ሃሳቦች መካከል የሚከተሉት ይጠቀሳሉ፡፡

የፕሮጀክቱን የህዝብ ስጋት ያገናዘቡ ዋና ዋናዎቹ ጭብጦች ከዚህ በታች ቀርበዋል፡-


• ለአካባቢው ሰዎች የሥራ ዕድል መፍጠር

• ከፋብሪካው የሚመነጩ ፍሳሽና ደረቅ ቆሻሻዎች በተገቢው


ሁኔታ እንዲወገዱ
• ከፋብሪካው የአየር ብክለት መከላከል

• ዝቅተኛ የደመወዝ ክፍያ


እንዳይፈጠር

በአወንታዊ ጐን ከተጠቀሱት ውስጥ


• ለአካባቢው ነዋሪዎች የሥራ ዕድል መፍጠር

• ለቴክኖሎጂ ሽግግር መስጠቱ ያካትታል፡፡ በህዝባዊ ምክክር ሂደት


ወቅት የተገለፁት ጉዳዮችና ፍላጎቶች ዝርዝር በዚህ ሪፖርት አባሪ
ውስጥ ቀርበዋል፡፡

67 | ገ ጽ
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ

14. ማጠቃለያና ምክረ-ሃሳብ


ይህ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሪፖርት የተዘጋጀው አዲስ ለሚቋቋመው የወረቀት እና
ካርቶን ፋብሪካ ነው፡፡ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሪፖርቱ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ
መንግስት የአካባቢ ጥበቃ ደንና ዱር እንስሳት ባለስልጣን አካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ
መመሪን መሰረት አደርጐ የተሰራ ነው፡፡ በሪፖርቱ ውስጥ የተለያዩ በአካባቢ እና
በማህበራዊ ጉዳዬች ላይ የሚደርሱ አወንታዊ እና አሉታዊ ተፅዕኖዎች በዝርዝር
ተዳሰዋል፡፡ በጣም ወሳኝ የሆኑ አሉታዊ ተፅዕኖዎች መካከል በፍሳሽና ደረቅ ቆሻሻ፣
በአየር ብክለት፣ የድምፅ ብክለት፣ በምርት ሂደት ምክኒያት የሚደርስ አደጋ እና
ጉዳት ይጠቀሳሉ፡፡ በዝርዝር ለተነሱት የፕሮጀክቱ አሉታዊ ተፅዕኖዎች የማቃለያ
እርምጃዎች የቀረቡ ሲሆን የፕሮጀክቱ ባለቤት የተቀመጡትን የማቃለያ እርምጃዎች
የሚተገብርበት የአካባቢ አያያዝ ዕቅድ ተቀምጧል፡፡

ስለሆነም የፕሮጀክቱ ባለቤት ፕሮጀክቱ በግንባታና በምርት ማምረት ወቅት


ለሚደርሱ አሉታዊ ተፅዕኖዎች የተቀመጡ የማቃለያ እርምጃዎች በመተግበር
ሥራውን የሚያከናውን ከሆነ ፕሮጀክቱ የሥራ ዕድል በመፍጠርና የውጪ ምንዛሬ
በማስገኘት የሚያደርገው አስተዋፅኦ የላቀ ስለሆነ ይህ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ
ሪፖርት ተገምግሞ የይሁንታ ሰርተፊኬት ቢሰጠው የግንባታ ሥራውን በአጭር ጊዜ
መጀመር ይችላል፡፡

68 | ገ ጽ
የወረቀት እና ካርቶን ፋብሪካ አካባቢ ጥናት ዘገባ

ዋቢ መፃህፍት /ማጣቀሻዎች

1. የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ አዋጅ አዋጅ ቁጥር
181/2011 እ.ኤ.አ ባህር ዳር ኢትዮጵያ፤
2. የኢፌዴሪ (እ.ኤ.አ 1995) - የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ አዋጅ. አዋጅ ቁጥር
299/2002 አዲስአበባ፣
3. የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. (እ.ኤ.አ 2000) የአካባቢ ብክለት ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 300/2002
አዲስአበባ፣
4.አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን (እ.ኤ.አ ሐምሌ 2002) - የአካባቢ ተፅዕኖ ዳሰሳ ጥናት
መመሪያ- አዲስአበባ፤
5. አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን (እ.ኤ.አ 003). በኢትዮጵያ ለአካባቢ ተስማሚ የሆነ
የአካባቢ ጥበቃ ደረጃዎች. ኢኮሎጂያዊ ዘላቂ የኢንዱስትሪ ልማት ፕሮጀክት
መመሪያ - አዲስአበባ -ኢትዮጵያ፤
6. የኢ.ፌ.ዴ.አ. (እ.ኤ.አ. ሚያዝያ 1997) በኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ፖሊሲ፤.
7. ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር (እ.ኤ.አ 2005). የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ሪፑብሊክ ጤና
ጥበቃ ሚኒስቴር, የሕዝብ እና የአካባቢ ጤና አዋጅ ቁጥር 471/2005
አዲስአበባ፤

69 | ገ ጽ

You might also like