Professional Documents
Culture Documents
201
201
መስከረም 2012
ሐረር፣ኢትዮጵያ
ማውጫ
መግቢያ...............................................................................................................................................3
የ 2012 በጀት ዓመት አንደኛ ሩብ አመት የመደበኛ ስራዎች ክንውን ሪፖርት..................................................4
የ 2012 በጀት አመት የአንደኛ ሩብ አመት የቢኤስሲ አፈፃፀም....................................................................9
በሩብ አመቱ ያጋጠሙ አንኳር ችግሮች....................................................................................................17
ላጋጠሙ ችግሮች የተሰጠ መፍትሄ..........................................................................................................17
በሩብ አመቱ ታቅደው ያልተሳኩ እና በቀጣይነት የሚሰሩ ስራዎች.................................................................17
ማጠቃልያ.........................................................................................................................................18
መግቢያ
የሀረር ክልል አውቶመሽን ቴክኖሎጂ ያለፈው በጀት አመት በዚህ ጊዜ በጣም ዝቅተኛ
አፈፃፀም ያላው ሲሆን፡፡ በተከታታይ ከወሰዳቸው አመርቅ የለውጥ አስራሮች እና
ከጎንዮሽ የስራ ክፍሎች ጋር ያለው መልካም የስራ ግንኙነት የ 2012 አንኛ ሩብ አመት
ካፈው በጀት አፈፃፀም ጋር ስነፃፀር ጥሩ የሚባል ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡
ላለፉት ሁለት ወራት በዕቅዱ ዙሪያ በሚደረጉ ውይይቶች እና አንዳንድ ችግሮች ምክንያት
አብዛኛው የስራ ክንውን አፈፃፀም የወረደ ቢሆንም፡፡ የክፍሉ ሰራተኞች በስብሰባው
በተገኘው ግብአት እና ተጨማሪ የሚክር ሃሳብ መሰረት ያለፉትን ሁለት ወራት በመካስ
መልካም የሆነ ውጤት አስመስግበናል፡፡
በመግቢያው ላይ እንደተገለፀው
በዚህ በጀት አመት ብዙ ለውጥ
የታየበት እና ጥሩ ጅምር መሆኑ
አንደ ክፍል ገምግመነዋል፡፡
በመሆኑም በቀጣይ ያልተሳኩ እና
ትኩረት የሚሹ ስራዎች
ተለይተው በዚህ መስከረም ወር
መጨረሻ ጀምሮ በትኩረት
እየተሰራበት ይገኛል፡፡
ከነዚህ ስራዎች ውስጥ
በአንኳርነት የተለዩት
እንደሚከተለው ይሆናል
1ኛ ባለፈው አመት በተደረገው
)
በተለያዩ
Communication ምክንያቶች
ባይደራጅም ለሎች ሰራተኞችን
በማስተባበር ለረጅም ጊዜ ተበላሽቶ
የቆየውን የመገናኛ ራድዮ
ለአስቸኳይ ጥገና እና ለኦፕሬሽ
ክፍል በአዲስ መልክ ጥሮች
እየተደረጉ ስሆን በዚህ መስከረም
ወር መጨረሻል ወደ ስራ ይገባል፡፡
አጠቃላይ
የ 2012 በጀት አመት የአውቶሜሽን ቴክኖሎጂ የስራ ክፍል የመደበኛ ስራዎች እቅድ የ 1 ኛ ሩብ አመት አፈፃፀም አፈፃፀም
ከክብደት አንፃር
ተ.ቁ የክንውን ተግባራት መለኪያ ክብደት የ 2012 እቅድ ክንውን አፈፃፀም
1 የ 1 ፌዝ ደንበኞች አጠቃላይ ምርመራ ቁጥር 10 8045 36944 459.22% 45.92%
2 የ 3 ፌዝና አክቲቭ ሪአክቲቭ ደንበኞች አጠቃላይ ምርመራ ቁጥር 10 186 163 87.63% 8.76%
3 አጠቃላይ የመንገድ መብራት ቆጣሪ ምርመራ ቁጥር 6 15 13 86.67% 5.20%
በትክክል የማይሰሩ ፤ የተቃጠሉ ፤ የቆሙ ቆጣሪዎች በወቅቱ እንዲቀየሩ
4 ማድረግ እና የኃላ የፍጆታ ክፍያ እንዲከፍሉ ወደ ሲስተም መጫን
ቁጥር 4 110 6 5.45% 0.22%
በምርመራ ወቅት የታሪፍ ለውጥ የሚያስፈልጋቸውን ደንበኞች በወቅቱ
5 እንዲቀየር ማድረግ
ቁጥር 5 82 23 28.05% 1.40%
6 በምርመራ ወቅት ያልተፈቀደ የኃይል ጭነት የሚጠቀሙ መቆጣጠር ቁጥር 6 11 6 54.55% 3.27%
7 ከቆጣሪው ልኬት ውጪ የተገጠመ አውቶማቲክ ፊዩዝን መቀየር ቁጥር 5 14 9 64.29% 3.21%
8 የዝቅተኛና ከፍተኛ ኢንድስትሪ ደንበኞች የተገኘ የማባዣ ስህተት ቁጥር 4 1 1 100.00% 4.00%
ሌሎች(ገቢ ደረሰኝ የሌላቸው፤ ገቢ ደረሰኝ እያላቸው ቢል
9 የማይዎጣላቸው፤ቢል እየወጣላቸው ግን ቆጣሪቸው ሳይት የሌለ እና ቁጥር 4 2
የመሳሰሉት) 5 250.00% 10%
10 ከኤሌክትሪክ ስርቆትን እና ብክነትን በመከላከል የዳነ ገቢ ጊ.ዋ.ሰ ጊ.ዋ.ሰ 10 5.1065 8.0825 158.28% 16%
50,00
11 ከኤሌክትሪክ ስርቆትን እና ብክነትን በመከላከል የዳነ ገቢ ብር በብር 10
0 36592.95 73.19% 7%
12 በአይቲ የተዘጋጁ የሪፓርት ፎርማቶች ቁጥር 4 6 3 50.00% 2%
13 በአይቲ ኢንፍራስትራክቸር የተገናኙ ቢሮዎች በመቶኛ 10 100% 83% 83.33% 8%
14 የኮሙኒኬሽን ሬድዮ ማስገባትና ጥገና ቁጥር 4 3 1 33.33% 1%
በአይሲቲ ፤ ኢንፎርስመንት፤ ኤነርጂ ኦዲት፤ የሀይል ብክነት ላይ የተደረጉ
15 ስልጠናዎች
ቁጥር 4 2 6 300.00% 12%
16 የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ላይ የተደረጉ ሲፐርቪዥኖች ቁጥር 4 3 10 333.33% 13%
አጠቃላይ የክፍሉ አፈፃፀም ከመቶኛ 142.14%
የክንውን
የክፍሉ አፈፃፀም መግለጫ
ተግባራት ብዛት
የክፍሉ አፈፃፀም>=100% 6
75%≤የክፍሉ አፈፃፀም<100% 3
50%≤የክፍሉ አፈፃፀም<75% 4
የክፍሉ አፈፃፀም<50% 3
በመሆኑም ከእቅድ በላይ እና በታች የተፈፀሙ ስራዎችን በአጣቀላይ ስንመለከት 56.25 በመቶ ናቸው፡፡ ይህ
የሚያመለክተው 56.25% በመቶ የክፍሉ እቅድ በትክክል ያለመታቀድ ስለሆነ አፈፃፀማቸው ከ 50%በታች
እና 100% በላይ የሆኑ ክንውኖች ጊዜው ሳይረፍድ መስተካከል ያለባቸው መሆኑን የሚክር ሃሳብ ለመስጠት
ይቻላል፡፡ ከመቶ በላይ አፈፃፀም የተመዘገበባቸው ክንውኖች ቢስተካከሉ የክፍሉ አፈፃፀም 72.91 ሲሆን ካታች
በዘንጠረሽ 3 ቀርቧል፡፡ ሆኖም ግን የዕቅድ አፈፃፀማቸው ከ 55 በታች የሆኑ ቢከለሱ ወይም የሚሻሻሉበት መንግድ
ብመቻች፡፡
ከመቶ በላይ
የመጡ
አፈፃፀሞች ወደ
የ 2012 በጀት አመት የአውቶሜሽን ቴክኖሎጂ የስራ ክፍል የመደበኛ ስራዎች እቅድ የ 1 ኛ ሩብ አመት አፈፃፀም መቶ ከተቀየሩ
ያለው የክፍሉ
አፈፃፀም
ተ.ቁ የክንውን ተግባራት መለኪያ ክብደት የ 2012 እቅድ ክንውን አፈፃፀም
1 የ 1 ፌዝ ደንበኞች አጠቃላይ ምርመራ ቁጥር 10 8045 36944 459.22% 100.00%
2 የ 3 ፌዝና አክቲቭ ሪአክቲቭ ደንበኞች አጠቃላይ ምርመራ ቁጥር 10 186 163 87.63% 87.63%
3 አጠቃላይ የመንገድ መብራት ቆጣሪ ምርመራ ቁጥር 6 15 13 86.67% 86.67%
በትክክል የማይሰሩ ፤ የተቃጠሉ ፤ የቆሙ ቆጣሪዎች በወቅቱ እንዲቀየሩ
4
ማድረግ እና የኃላ የፍጆታ ክፍያ እንዲከፍሉ ወደ ሲስተም መጫን
ቁጥር 4 110 6 5.45% 5.45%
በምርመራ ወቅት የታሪፍ ለውጥ የሚያስፈልጋቸውን ደንበኞች በወቅቱ
5
እንዲቀየር ማድረግ
ቁጥር 5 82 23 28.05% 28.05%
6 በምርመራ ወቅት ያልተፈቀደ የኃይል ጭነት የሚጠቀሙ መቆጣጠር ቁጥር 6 11 6 54.55% 54.55%
7 ከቆጣሪው ልኬት ውጪ የተገጠመ አውቶማቲክ ፊዩዝን መቀየር ቁጥር 5 14 9 64.29% 64.29%
8 የዝቅተኛና ከፍተኛ ኢንድስትሪ ደንበኞች የተገኘ የማባዣ ስህተት ቁጥር 4 1 1 100.00% 100.00%
ሌሎች(ገቢ ደረሰኝ የሌላቸው፤ ገቢ ደረሰኝ እያላቸው ቢል
9 የማይዎጣላቸው፤ቢል እየወጣላቸው ግን ቆጣሪቸው ሳይት የሌለ እና ቁጥር 4 2
የመሳሰሉት) 5 250.00% 100.00%
10 ከኤሌክትሪክ ስርቆትን እና ብክነትን በመከላከል የዳነ ገቢ ጊ.ዋ.ሰ ጊ.ዋ.ሰ 10 5.1065 8.0825 158.28% 100.00%
11 ከኤሌክትሪክ ስርቆትን እና ብክነትን በመከላከል የዳነ ገቢ ብር በብር 10 50,000 36592.95 73.19% 73.19%
12 በአይቲ የተዘጋጁ የሪፓርት ፎርማቶች ቁጥር 4 6 3 50.00% 50.00%
13 በአይቲ ኢንፍራስትራክቸር የተገናኙ ቢሮዎች በመቶኛ 10 100% 83% 83.33% 83.33%
14 የኮሙኒኬሽን ሬድዮ ማስገባትና ጥገና ቁጥር 4 3 1 33.33% 33.33%
በአይሲቲ ፤ ኢንፎርስመንት፤ ኤነርጂ ኦዲት፤ የሀይል ብክነት ላይ የተደረጉ
15
ስልጠናዎች
ቁጥር 4 2 6 300.00% 100.00%
16 የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ላይ የተደረጉ ሲፐርቪዥኖች ቁጥር 4 3 10 333.33% 100.00%
አጠቃላይ የክፍሉ አፈፃፀም ከመቶኛ 72.91%
የ 2012 በጀት አመት የአንደኛ ሩብ አመት የቢኤስሲ አፈፃፀም
ቢኤስሲ አጠቃላይ መለኪያ ስን ከተለያዩ ክፍሎች መረጃ የሚፈልግ ነው፡፡ በመሆኑም ክፍላችን በአካል ሆነ አንዳንዱን
በደብዳቤ ቢንጠይቅም ምላሽ ባለማግኘታችን መረጃዎኡ አልተማሉም፡፡ በመሆኑም በቀጣይ እነኝህን መረጃዎች በጊ
ለክፍሉ እንዲያስረክቡ መረጃው የሚፈለግባቸው ክፍሎች ጋር አብ ለመስራት እና የሚያጋጥሙ እግሮች በጋራ
ለመስራት እንንቀሳቃሳለን፡፡
የግቡ
የሐረሪ
ክብደ
የተቋም ግብ መለ ክልል አፈፃፀ
ዕይታ የተቋም ግብ መለኪያዎች ት የክፍሉ መነሻ ዕቅድ/ሁኔታ ክንውን
መጠሪያ ኪያ የ 2012 ም
በመቶ
እቅድ
ኛ
ፋይናንስ ለክፍሉ
(19.5%) ተፈቀደ
በመቶ
ከገቢ የተገኘ በጀት አጠቃቀም
ኛ
1 100% የተፈቀደ በጀት በጀት #######
አይታወቅ
ም
ለክፍሉ
በጀት
ተፈቀደ
አጠቃቀም በመቶ ከብድር የተገኘ
ውጤታማት ከብድርና ከድጎማ የተገኘ በጀት አጠቃቀም
ኛ
1 100% በጀት
በጀት #######
ን ማሳደግ አይታወቅ
ም
የተፈቀደ
በጀት
የበጀት አጠቃቀም ከዕቅድ ክንውን ያለው በመቶ ባለመታወቁ
ንጽጽር በመቶኛ ኛ
5 90% የክፍሉ አፈፃፀም 142.14
ክንውኑን
#######
ማወቅ
አልተቻለም
የኦዲት በክፍሉ ላይ
ትችቶችን የቀነሰ የፋይናንስና አሰራር ኦዲት ትችት በመቶ የቀረበ
መቀነስ በመቶኛ (የውጭ ኦዲት ትችት) ኛ
5 85% የቀረበ ትችት
ትችት
100% #######
የለም
በክፍሉ ላይ
በቀረቡ የአሰራር ክፍተቶች ላይ የተወሰዱ በመቶ የተታዩ የቀረበ
የማስተካከያ እርምጃዎች በመቶኛ ኛ
2.5 100% ክፍተቶች ብዛት ትችት
100% #######
የለም
በውስጥ ኦዲትና በምርመራ ግኝቶች በመቶ 3 የተወሰደ 100% #######
መሰረት የተወሰደ ህጋዊና አስተዳደራዊ ኛ
90% እርምጃ ብዛት
በክፍሉ ላይ
የቀረበ
እርምጃ በመቶኛ
ግኝት
የለም
በክፍሉ ላይ
በውጭ ኦዲት የምርመራ ግኝቶች ላይ በመቶ የቀረበ
የተወሰደ እርምጃ ኛ
2 100% ግኝት
100% #######
የለም
እንደተቋ
የባለድሻ ም የተደረገ
አካላት በመቶ
አመኔታ
ያደገ ተቋማዊ መልካም ገጽታ በመቶኛ
ኛ
10 95% የዳሰሳ ጥናት ጥናት በዚህ #######
ማሳደግ ሩብ አመት
የለም
ተገልጋይ እንደተቋ
(21.5%) ም
የተደረገ
በመቶ
የደንበኛ እርካታ በመቶ
ኛ
11.5 85% የዳሰሳ ጥናት 85% ጥናት #######
የተገልጋዮችን በዚህ ሩብ
እርካታ አመት
ማሳደግ የለም
በምርመራ ግኝቶች የዳነ የኢነርጂ ብክነት በመቶ
4
20.42 በምርመራ
5.1065 8.0825
158.28
በጊጋ ዋት ሰዓት ኛ 6 የተገኘ %
በመቶ ስራ ላይ የዋሉ
የኢአርፒ ሞጁሎች ትግበራ አፈጻጸም
ኛ 1 20% ሞጁሎች ብዛት
8 6 75%
የቴክኖሎጂ ማዕከል ፋሲሊቲዎች በመቶ ልከፈቱ የታቀዱ
ማሟላት ስራ በፐርሰንት ኛ 0.5 100% ማዕከላት ብዛት
4 4 100%
በኤሌክትርክ
የአሰራርና የሚቃጠሉ ትራንስፎርመሮች ብዛት
በመቶ ስርቆት #DIV/0
የስራ ላይ መቀነስ በመቶኛ(በኢንስፔክሽን ስራ
ኛ 2 20% ምክንያት
!
ደህንነትን ክፍተት...)
የተቃጠሉ
ማሳደግ
በሱፐርቪዥን ሽፋን ያገኙና ድጋፍ
የሱፐርቪዥን
የተደረገላቸው ክፍሎች ሪጅኖች ቁጥር 0.5 12 ብዛት
4 10 250%
ዲስትሪክቶችና ማዕከላት
በመቶ #DIV/0
ያደገ ሰራተኛ እርካታ በመቶኛ
ኛ 10 85% የክፍሉ አፈፃፀም
!
በስነምግባር ችግር ቅሬታ የቀረቡባቸው በመቶ የቀረበ ቅሬታ #DIV/0
ሰራተኞች ቁጥር ብዛት መቀነስ በመቶኛ ኛ 1 20% ብዛት
0 0
!
የስነ-ምግባር የውጤት ተኮር ምዘና የተፈራረሙና
በመቶ
መማመ መርሆዎች አፈጻጸም የተሞላላቸው ሰራተኞች
ኛ 4 100% የሰራተኛ ብዛት 10 10 100%
ር (19%) ተፈፃሚነትን በመቶኛ
ማሳደግ የአገልግሎት አሰጣጥ ቻርተርን በመቶ የአ/መ/ማ/
በዲስትሪክቶችና በማዕከላት መተግበር ኛ 1 100% ብዛት
4 4 100%
ጥቅምት 0
ሕዳር 0
ማጠቃልያ
እንደ ክፍል ጥሩ አፈፃፀም ያመጣንባቸውን ክንውኖች ጠንክሮ በማስቀጠል እና በዚያው ልክ አፈፃፀማቸው በረደው
ክንውኖች ላይ በተቀመጠው የመፍትሄ አቅጣጫ መሰረት እንዲፈቱ ማድረግ እና አፈፃፀማቸውን መከታተል ይሆናል፡፡
በሌላ በኩል የሪጅኑን ገቢ ለማሳደግ በክፍሉ በኩል የተሰሩ ስራዎች በመከታተል እና በማስፈፀም ከሚመለከታቸው
ከባለ ድርሻ አካላት ጋር እና የህግ ክፍል ጋር በመሆን ስራዎች ተጠናከረው መቀጠል ይሀናል፡፡
አፈፃፀማቸው ከ 50% በታች የሆኑት እና ከ 100% በላይ የሆኑነት ማለትም የአንድ ፌዝ ቆጣሪ ምርመራ ስራ
በየወሩ ስለምታዩ ከግምት ውስጥ በመግባት ብስተካከል፡፡