Professional Documents
Culture Documents
ለፓስፖርት አገልግሎት መ
ለፓስፖርት አገልግሎት መ
ለፓስፖርት አገልግሎት መ
ውጭ አገር ነዋሪ ሆነው በሊሴፓሴ የገቡ ከሆነ ወደአገር በገቡ በ 6 ወራት ጊዜ ውስጥ
እድሜው ከ 6 ወር በታች ለሆነ ህፃን የሆስፒታል የልደት ማስረጃ በማቅረብ የሚስተናገዱ ሲሆን
ይኖርባቸዋል፣
1 የአገልግሎት ጊዜው ያበቃ ወይም ገጽቹ ያለቁ ፓስፖርት ለመቀየር o የቀድሞው ፓስፖርት ከነኮፒው ተያይዞ ሲቀርብ፣
2 የጠፋ ወይም የተበላሸ ፓስፖርት ለመቀየር
- ፓስፖርቱ ከጠፋ የፖሊስ ማስረጃ ወይም ውጭ ሀገር የጠፋ ከሆነ የገቡበትን ሊሴፓሴ፣ - ፓስፖርቱ ከተበላሸ
የተበላሸውን ፓስፖርት ከነኮፒው አያይዞ ማቅረብ፣ ያስፈልጋል።
- ለማስፈፀም የቀረበው አባት ከሆነ የአባት የቀበሌ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ወይም
- እናት ከሆነች የህፃኑን የልደት ሰርትፍጄት፣ የእናት የቀበሌ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት
የህጻኑ የፓስፖርት አገልግሎት ጥያቄ ከወላጅ ውጭ በሞግዚት ፣ በተወካይ እና በጉዲፈቻ የቀረበ ከሆነ
የሞግዚትነት የውክልና የአሳዳጊነት ወይም ጉዲፈቻ አድራጊነት የተፈቀደበት ማስረጃ አግባብ ካለው
ማሳሰቢያ፡-
- ማንኛውም ባለጉዳይ የሚያቀርበው ሰነድ ህጋዊ እና ስርዝ ድልዝ የሌለው መሆን አለበት፣
ለግንዛቤዎ
ደብዳቤ ካቀረቡ፣
ነጋዴ ክሆኑ
o የከፈሉበት LC
3. መንግስት ወደ መካከለኛው ምስራቅ የሚደረገው ሕገወጥ ስደት በማስቆም ሕጋዊ የውጭ አገር የስራ
ይተበቅባቸዋል፦
በተጨማሪ፦
4. በሕጋዊ መንገድ ለሰራ ወደ ውጭ አገር የሚሄድ ማንኛውም ሰራተኛ ከዚህ በታች የተመለከቱትን ማሟላት
የጠበቅበታል፦
ለ) በሚቀጠርበት የሥራ መስክ አግባብ ካለው የምዘና ማዕከል (ቴክኒክና ሙያ) የሙያ ብቃት ማረጋገጫ
ማስረጃ የያዘ፣ መሆን አለበት፡፡
2. አዲስ አበባ ከሚገኘው የዋና መምሪያው ጽሕፈት ቤት በተጨማሪ ከዚህ ቀጥሎ በተገለጹት
ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶችና እንዲሁም በውጭ ሀገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ሚሲዮኖች ማግኘት
ይችላሉ።
2 ደሴ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት
6 ጅማ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት
ነጻ ስልክ 8133
website www.immigration.gov.et