Begena PDF

You might also like

Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 95

Contents ርግብና ዋኔን (አቶ ታፈሰ) ................................................................

15
ሰላምታ ቅኝት ........................................................................................1
ማን ይመራመር(አቶ ታፈሰ) ............................................................. 15
በጌቴ ሴማኒ .......................................................................................1
አየሁኝ በህልሜ (አቶ ታፈሰ) ............................................................ 16
በመስቀል ተሰቅሎ (ዘማሪ ታደለ)........................................................1
ገብረ መንፈስቅዱስ (አቶ ታፈሰ) ...................................................... 17
አባታችን (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ...............................................1
በስመ አብ/አባታችን(አቶ ታፈሰ) ....................................................... 17
ሰላም ለማርያም (ዘማሪት ሶስና) .......................................................2
ስለ ስነ ፍጥረት(አቶ ታፈሰ)............................................................... 17
ዋኔን/ትዝታ ቅኝት ...................................................................................2
ስለ ልደት/ስደት(አቶ ታፈሰ) .............................................................. 18
ርግብና ዋኔን (አቶ ታፈሰ) ...................................................................2
ስለ ጥምቀት/ሆሳዕና(አቶ ታፈሰ)....................................................... 18
አቤቱ ደግ ሰው አልቋልና (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ....................................3
ስለ ሥነ-ስቅለት(አቶ ታፈሰ) .............................................................. 19
ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ) .........................................3
ስለ ትንሳኤ/ዳግም ትንሳኤ(አቶ ታፈሰ) .............................................. 20
የአብርሃም አምላክ ............................................................................4
ወዳጄ ወዳጄ(አቶ ታፈሰ).................................................................. 20
ኑ እንቅረብ (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) .............................................4
ወዳጄ ወዳጄ(አቶ ታፈሰ).................................................................. 20
ገብረ መንፈስቅዱስ (አቶ ታፈሰ) .........................................................4
ከደጇ ይፈልቃል (አቶ ታፈሰ)............................................................ 21
አየሁኝ በህልሜ (አቶ ታፈሰ)...............................................................5
ዘማሪት ሶስና ....................................................................................... 22
ስለ ቸርነትህ/አንቺሆዬ ቅኝት ....................................................................5
በስመ ልዑል (ዘማሪት ሶስና) ............................................................ 22
ስለ ቸርነትህ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ....................................................5
ዋኔን (ዘማሪት ሶስና)........................................................................ 23
በህይወቴ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .........................................................5
በመስቀል ተሰቅሎ (ዘማሪት ሶስና) ................................................... 23
መጾሙን ይጾማል ..............................................................................6
ቸሩ መድኃኔዓለም (ዘማሪት ሶስና).................................................... 23
ለእኔስ ልዩ ነች (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ) ..................................................6
እመቤቴ(ዘማሪት ሶስና) .................................................................... 24
ጽኑ ክርስቲያኖች (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) ...............................................6
ሰላም ለማርያም (ዘማሪት ሶስና) ..................................................... 24
መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ .......................................................................7
አድነኝ ከሞት (ዘማሪት ሶስና) .......................................................... 25
አባታችን (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ...............................................7
አስቀድሞ (ዘማሪት ሶስና) ................................................................ 25
ወንድሜ ጠፍቶ(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ........................................8
ድንግል ስልሽ (ዘማሪት ሶስና) .......................................................... 26
ተው ስማኝ ሀገሬ(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ......................................8
ስቀለው ስቀለው (ዘማሪት ሶስና) ....................................................... 26
ሰላም ለኪ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ...............................................8
አሥር አውታር ባለው በበገና (ዘማሪት ሶስና)...................................... 26
ከቶ አይቀርም ሞቱ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ..................................9
አንገቴን አልሰብርም (ዘማሪት ሶስና) .................................................. 27
ስለ ሥነ-ስቅለት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) .......................................9
ዘማሪት የትምወርቅ ............................................................................. 27
አባ ግራኝ ሞተ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) .........................................9
ሰማይና ምድርን (የትምወርቅ በገና) .................................................. 27
ስለ ሥነ ፍጥረት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ....................................10
በገናዬን ላንሳ (የትምወርቅ በገና) ....................................................... 28
ስለ ዳግም ምፅዓት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ................................10
ልቤን ላንሳ (ዘማሪት የትምወርቅ) ..................................................... 28
ስለ ልደት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) .............................................11
እሰይ ጌታ ተወለደ(ዘማሪት የትምወርቅ)............................................. 28
ማን ይመራመር (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ...................................11
ሰቀሉህ(ዘማሪት የትምወርቅ) ............................................................ 28
ማን ይመራመር (አቶ አለሙ አጋ አጋ) ...............................................11
የሳምራዊው ደግነቱ(ዘማሪት የትምወርቅ) ......................................... 29
ስለ ምሥጢረ ሆሣዕና(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) .............................12
ይህን ሁሉ ፍቅር(ዘማሪት የትምወርቅ) ............................................... 29
ዋኔን (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) .....................................................12
በድንኳንህ(ዘማሪት የትምወርቅ) ...................................................... 29
ይበላሃላ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ................................................12
በልዑል መጠጊያ(ዘማሪት የትምወርቅ)............................................... 29
ዓለም ማረፊያ ናት(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)...................................13
እጆቿን ዘርግታ(ዘማሪት የትምወርቅ)................................................. 30
አላየንም በሉ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) .........................................13
ከምንጭ ውሃ(ዘማሪት የትምወርቅ) .................................................. 30
የበገና አካላት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ).........................................14
ስደት(ዘማሪት የትምወርቅ) .............................................................. 30
ዘማሪ አቶ ታፈሰ ..................................................................................14
ዘማሪ ዘርፉ ደምሴ................................................................................ 31
በስመ አብ/እስመ አንተ(አቶ ታፈሰ) ...................................................14
ዓርብ እሮብ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ...................................................... 31
i
መልካም ቤተልሄም (ዘርፉ ደምሴ በገና)............................................31 ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ .............................................................................. 46

ጲላጦስም (ዘርፉ ደምሴ በገና) .........................................................31 ውለታህ ብዙ (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) .................................................. 46

ይበላሃላ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ............................................................32 ሰላም ተዋህዶ (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) ................................................. 46

በጌቴ ሴማኔ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ........................................................32 ጽኑ ክርስቲያኖች (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) ............................................ 47

ኧረ ስማኝ ሀገሬ (ዘርፉ ደምሴ በገና) .................................................33 የቅዱሳን አምባ (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) ............................................... 48

ድንግልም (ዘርፉ ደምሴ በገና) ..........................................................33 በምን በምን እንመስልሽ(ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) ................................... 48

የእመቤታችን ምሥጋና (ዘርፉ ደምሴ በገና) ........................................33 ሰዓሊለነ ማርያም (ሲሳይ ደምሴ በገና) .............................................. 48

ስለ አዳም መፈጠር (ዘርፉ ደምሴ በገና) .............................................34 አምላከ ዳዊት(ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) .................................................. 49

እስመ አንተ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ........................................................34 ከመንፈስህ (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) ..................................................... 49

ዳግም ስትመጣ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ..................................................34 ዋ እኔን (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) ........................................................... 49

ዐርብ የታረደውን (ዘርፉ ደምሴ በገና) ...............................................35 ዘማሪ ዲ.ታደለ ..................................................................................... 50

አዲስ ቤት ስትሠሩ (ዘርፉ ደምሴ በገና)...............................................35 ኧረ ስማኝ ፈጣሪ (ዲ.ታደለ በገና) ...................................................... 50

እንመን በስሙ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ...................................................35 ኧረ አንቺ ዓለም(ዲ.ታደለ በገና) ......................................................... 50

ተወለደልን (ዘርፉ ደምሴ በገና) .........................................................36 እግዚአብሔርም (ዲ.ታደለ በገና) ...................................................... 51

ማዘን ጨምሩበት (ዘርፉ ደምሴ በገና) ...............................................36 እማዬን አባዬን (ዲ.ታደለ በገና) ....................................................... 51

በአዳም በደል (ዘርፉ ደምሴ በገና)......................................................36 ሰቀሉህ (ዲ.ታደለ በገና) ................................................................... 51

የኢየሩሳሌም ቆነጃጅት (ዘርፉ ደምሴ በገና) .........................................37 አርባ ሌሊት መዓልት (ዲ.ታደለ በገና)................................................. 52

አሐዱ ብሎ ቅዱስ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ..............................................37 ድንግል (ዲ.ታደለ በገና) .................................................................... 52

እፎይ ታገስከኝ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ....................................................38 እንደ ክቡር ዳዊት(ዲ.ታደለ በገና) ...................................................... 53

ሞት እንዴት ሰነበትክ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ..........................................38 አርባ ሌሊት መዓልት(ዲ.ታደለ በገና) .................................................. 53

ኪዳነ ምህረት (ዘርፉ ደምሴ በገና) ....................................................38 በጌቴ ሴማኒ(ዲ.ታደለ በገና) .............................................................. 54

ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ...............................................................................39 ሰው አፉ አላርፍ ብሎ(ዲ.ታደለ በገና) ................................................. 54

በይስሐቅ ፈንታ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ..............................................39 አለ ወይ(ዘማሪ ታደለ) ...................................................................... 54

የብርሃን እናት ነሽና (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .........................................39 አንተ አልቅሰህ(ዘማሪ ታደለ) ............................................................. 55

አዝላው ወረደች (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .............................................39 ችግር በርትቶ(ዘማሪ ታደለ) ............................................................... 55

ሥላሴን ከሰማይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ..............................................40 ድሃ ነሽ ሐገሬ(ዘማሪ ታደለ) ............................................................... 56

ኃይልህ ሲገለጥ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ...............................................40 ኧረ ምነው(ዘማሪ ታደለ) .................................................................. 56

ውሃ አጠጪኝ አላት (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .........................................41 ሞቴን አየሁት(ዘማሪ ታደለ) .............................................................. 56

አቤቱ ደግ ሰው (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ................................................41 ነይ ድንግል(ዘማሪ ታደለ) .................................................................. 57

አልዓዛር ይነሳ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)....................................................41 ሸክም ከብዶ(ዘማሪ ታደለ)................................................................ 57

እግዚአብሔር ለዳዊት (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ....................................42 የሴቱ አለባበስ(ዘማሪ ታደለ) ............................................................. 57

ይበላሃላ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ...........................................................42 ሲገፉኝ(ዘማሪ ታደለ) ........................................................................ 58

ብስራተ ገብርኤል (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .............................................42 ዘማሪ አቤል ተስፋዬ .............................................................................. 58

አምላኬ አምላኬ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .............................................43 በኪሩቤል ላይ ተቀመጠ (አቤል ተስፋዬ በገና) ..................................... 58

በማዳኔ ቀን ጠራሁህ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ........................................44 ስምሽ ጉልበት ሆኖኝ (አቤል ተስፋዬ በገና) .......................................... 59

የእኛ ጌታ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ........................................................44 ሞትን በሞት ገድለህ (አቤል ተስፋዬ በገና) ......................................... 59

ማን ይመራመር (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)...............................................45 መች ይረሳል (አቤል ተስፋዬ በገና) ..................................................... 59

ዋ እኔን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ............................................................45 የዛሬ ዘመን መኮንን (አቤል ተስፋዬ በገና) .......................................... 59

አላየንም በሉ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ...................................................45 በደም ሊታጠብ ኃጢአቴ (አቤል ተስፋዬ በገና) ................................... 60

እስመ አንተ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ......................................................45 ሠላምህ ይብዛላት (አቤል ተስፋዬ በገና) ............................................ 60

በማዳኔ ቀን ጠራሁህ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .......................................46 ስሜ ዳዊት (አቤል ተስፋዬ በገና) ....................................................... 60
ii
በደላችንን የተውክልን (አቤል ተስፋዬ በገና) .......................................61 ሕሙም ስለአዳነ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ....................................... 70

ሥላሴ (አቤል ተስፋዬ በገና) ...........................................................61 ልቦና የሚመስጥ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ....................................... 70

ጥሩልኝ ዳዊትን/አቤል ቁ2/ ...............................................................61 ያቺን የተስፋ ምድር (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ................................... 70

ሦስትነት ባለው /አቤል ተስፋዬ በገና ቁ2/..........................................61 ወንጌሉን ያመኑ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ......................................... 71

የቃል ማደሪያ ነሽ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ2/ .........................................62 የመድኃኒት እናት (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)....................................... 71

በጾም /አቤል ተስፋዬ በገና ቁ2/ .........................................................62 በደለኞች ሳለን (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) .......................................... 71

ስለኔ ለሞተ /አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/.................................................62 ዘማሪት ማርታ ..................................................................................... 71

ደጁ ሲመላለስ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/ .............................................62 ድንግል የዚያን ጊዜ(ዘማሪት ማርታ) ................................................... 71

በፈጣን ደመና/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/ .............................................63 ከፈጣሪ በታች(ዘማሪት ማርታ) ......................................................... 72

እስከ መቼ ነው /አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/ ...........................................63 ጥንታዊቷ (ዘማሪት ማርታ) ............................................................. 72

ቅዱስ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/ ..........................................................63 ይፍቱኝ አባቴ(ዘማሪት ማርታ) .......................................................... 72

በርባን ነኝ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/ ....................................................63 ምስጋና ጀመረ(ዘማሪት ማርታ) ........................................................ 72

ሞት ሆይ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/.....................................................64 እንዲህ አለው ጴጥሮስ(ዘማሪት ማርታ) ............................................. 73

ዘማሪ አለማየሁ ፈንታ ...........................................................................64 ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ(ዘማሪት ማርታ) .............................................. 73

ከእንግዲህ አልደግምም /ዘማሪ አለማየሁ ፈንታ/ ................................64 የሰው ልጅ በኃይልህ(ዘማሪት ማርታ)................................................. 73

እናት አባትሽ /ዘማሪ አለማየሁ ፈንታ/ ................................................64 ለእኛ ብሎ(ዘማሪት ማርታ) ............................................................... 73

ዘማሪ ዘውዱ ........................................................................................65 አምላካችን (ዘማሪት ማርታ) .......................................................... 74

ቅድመ ዓለም ንጉስ(ዘማሪ ዘውዱ) .....................................................65 ነፍሴ ሆይ (ዘማሪት ማርታ) ............................................................ 74

ቤተ ስብሐት(ዘማሪ ዘውዱ) ...............................................................65 ዘማሪ ይልማ ኃይሉ............................................................................... 74

ከሰገነት ወጥተህ(ዘማሪ ዘውዱ) .........................................................65 ኪዳነ ምህረት እናቴ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ........................................... 74

በዘሩ የነበረች(ዘማሪ ዘውዱ) ..............................................................65 ለመዳኑ ህይወት(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ................................................ 74

ሀዘን መከራ(ዘማሪ ዘውዱ)................................................................66 ኦ ጌታ ሆይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ...................................................... 75

የአባ ሕርያቆስ(ዘማሪ ዘውዱ).............................................................66 ስራህ ብዙ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ........................................................ 75

ሰላም ልበልሽ (ዘማሪ ዘውዱ).............................................................66 በብርሃን ጸዳል (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ............................................. 75

አስተርዮ ኮነ (ዘማሪ ዘውዱ)...............................................................66 የአብ ቃል አክብሮሽ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .......................................... 75

የንስሐ መዝሙር ..................................................................................67 እስራኤል ሠለቸው (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)......................................... 76

ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ......................................................................67 ተስፋ አለኝ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)....................................................... 76

ኑ እንቅረብ (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ............................................67 ማነው እርሱ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .................................................... 76

ድንግል (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ...................................................67 ኢትዮጵያ ሆይ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .................................................. 77

የዓለም መድኃኒት (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ...................................67 ከወገኔ ጋራ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)................................................... 77

እወርዳለሁ ቆላ (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) .......................................68 በየገዳማቱ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ................................................... 77

ይህ ቁርባን(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ..............................................68 በርጠሜዎስ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)................................................. 77

አልፋና ኦሜጋ(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ...........................................68 በእጸ መስቀሉ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)............................................... 77

ድንግል ሆይ ስለአንቺ(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ................................68 ደም ግባት የለውም (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ....................................... 78

እኔስ በምግባሬ (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ....................................69 ነፍሴ ሆይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ..................................................... 78

እንደቸርነትህ(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ...........................................69 ክበር ተመስገን ጌታችን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .................................. 78

ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ ..........................................................................69 ውለታው ብዙ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ................................................. 79

ኆኅተ አንቲ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ...............................................69 እጅግ ብዙ ነው ቸርነቱ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ................................... 79

በባዕድ ሀገር (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ..............................................69 አቤቱ እንማልዳለን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ........................................ 79

ቢፈልግባትም (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ............................................69 የሚጠብቀኝ አይተኛም (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .................................. 80

ከካራን ስወጣ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ...........................................70 ተወዳጅ ልጅሽን(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ................................................ 80
iii
ያድነናል ብለው (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)..............................................80

እግዚአብሔር ጽዮንን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)......................................81

ለዚህ ለኃጢአት ህግ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ..........................................81

ከዳዊት አብራክ ዘርን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .....................................81

እንተ በህሊና (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)..................................................81

ከንቱ ነኝ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .......................................................82

ሕማሙን ልናገር (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ............................................82

አቤቱ ማረን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ..................................................83

እንዴት እንዲያጠፉት (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .....................................83

ዘመኑ ሲደርስ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ................................................83

የአባቶች አለቃ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ...............................................84

ጻድቃን ስለጌታ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ..............................................84

እግዚአብሔር ምስክር (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ).....................................84

ስምህ ለዘለአለም (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .............................................85

አልፈርድም እኔ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ...............................................85

ማኔቴቄልፋሬስ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)................................................85

ኢየሱስም አለ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ................................................85

ኑ ተመልከቱልኝ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ..............................................86

ተዋህዶ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ...........................................................86

የጴጥሮስን እንባ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .............................................86

ያ ድሀ ተጣራ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ..................................................87

እውነት ስለሆነ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .................................................87

በኃይልና ጥበብ (ይልማ ኃይሉ በገና) ................................................87

ወንበዴ የነበርኩኝ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ...........................................87

የተወደደ ስምሽ ማርያም (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ).................................88

ወዳንቺ የመጣው (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .............................................88

ልዑለ ባህርይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .................................................88

ስራህ ብዙ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ........................................................88

ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ) .......................................89

ስለ ቸርነትህ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ...................................................89

ለእኔስ ልዩ ነች (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ) ................................................89

በህይወቴ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .......................................................90

እግዚአብሔር ሆይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ............................................90

የሰርግ መዝሙሮች ...............................................................................90

ሙሽራው ሙሽራ (የሠርግ) ...............................................................90

የሀብከ ዮም (የሠርግ ይልማ ኃይሉ ) ..................................................90

እጹብ ድንቅ ስራ ..............................................................................91

ትዌድሶ ...........................................................................................91

iv
ቢፈስም እንባዬ ሆኖ መንታ መንታ
ሰላምታ ቅኝት
መች ዋጋ ይሆናል ለአንዲቱ ጠብታ
ላለቀሽው ለቅሶ ድንግል የዛን ለታ
በጌቴ ሴማኒ ባለቀሽው ለቅሶ በልጅሽ ህመም
ቅኝት - ሠላምታ ከሃጢያት ነፃሁኝ ዳንኩኝ ከገሃነም
423 224 542 222 /2/
423 115 113 224 542 222
በጌቴ ሴማኒ በአትክልቱ ቦታ /2/
አባታችን (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
ለእኛ ሲል ጌታችን በዓለም ተንገላታ በዓለም ተንገላታ ቅኝት - ሰላምታ
4245 313 15423 312 45
አዳምና ሄዋን ባጠፉት ጥፋት /2/
4245 313 15442 222
በእኛም ነበረብን የዘላለም ሞት የዘላለም ሞት
መስቀል ተሸክሞ ሲወጣ ተራራ /2/
አባታችን በሰማያት ላይ ያለህ
ይገርፉት ነበረ ሁሉም በየተራ ሁሉም በየተራ
ተለይቶ ይመስገን ክቡር ስምህ
ድንግል አልቻለችም እንባዋን ልትገታ /2/
መንግሥትህን የምንፈልጋት ከጥንቱ
እያየች በመስቀል ልጇ ሲንገላታ ልጇ ሲንገላታ
በልጅነት ትምጣ ትሰጠን አቤቱ
በአምላክነቱ ሳይፈርድባቸው /2/
ፈቃድህም ይህ እንዲደረግ ይሁን
እንዲህ ሲል ጸለየ አባት ሆይ ማራቸው አባት ሆይ ማራቸው በሰማይ ሞተን ተነስተን ከደይን
በረቂቅ ስልጣኑ ሁሉን የፈጠረ /2/ እንድንኖር ምስጋናህ ምግብ ሆኖን
በሰዎች ተገርፎ ሞተ ተቀበረ ሞተ ተቀበረ ዛሬም በምድር በሥጋ ሕይወት ሳለን
ፍቅሩን የገለፀው ተወልዶ በሥጋ /2/ ምግባችንን በየዕለቱ አውቀህ ስጠን
ኢየሱስ ጌታ ነው አልፋና ኦሜጋ አልፋና ኦሜጋ ይቅር በለን የበደልንህም ቢኖር
ወንድማችን የበደለንን ነገር
በመስቀል ተሰቅሎ እንደአቅማችን እኛም እንድንል ይቅር
ቅኝት - ሠላምታ በገሃነም በክፉ ሁሉ መዓት
423 224 /542 222 በበገና/(2X) አትጣለን አድነን እንጂ ከሞት
423 115 113 224 542 222 ይህቺን መንግስት የማያገኛት ህልፈት
ጌትነትም ከሀሊነትም ክብርም
በመስቀል ተሰቅሎ እንዲያ እየቃተተ ናቸውና የአንተ ገንዘቦች ሁሉም
ዓለምን ለማዳን የማይሞተው ሞተ ለዓለም ወለዓለም ዓለም አሜን፡፡
ከሞት ሊታደገን በመጣልን ፈጥኖ የተላከው ቅዱስ ገብርኤል ከጌታ
መስቀል አሸከሙት ውለታው ይህ ሆኖ ሰላም ለኪ ብሎ በሰጠሽ ሰላምታ
መከራውን ሳስብ ሳስታውስ ቀኑን እኔ ባሪያሽ ልብሴን ስታጠቅ ስፈታ
ይቆስላል ይደማል ልቤ በሐዘን ሰላም ልልሽ ይገባኛል ጠዋት ማታ
መች ለራሱ ነበር ይህ ሁሉ መከራ ማርያም ሆይ እመቤቴ ሆይ ድንግል
መስቀል ተሸክሞ የወጣው ተራራ በሥጋሽም በህሊናሽም ድንግል
ሲያጎርሱት ሚናከስ ሰው ክፉ ነውና የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ድንግል
እውሩን ቢያበራ ጎባጣን ቢያቀና እንዳለሽ ቅዱስ ገብርኤል ሰላም
ጌታዬን ሰቀሉን አይሁድ ጨከኑና ሰላም ለኪ እንደርሱ ሁሉ እኔም
ምነው አያሳዝን የአይሁድ ክፋት የሌለብሽ የነፍስ የሥጋ መርገም
የዝናቡን ጌታ ውሃ ሲነፍጉት ብሩክ ነው የማሕፀንሽ ፍሬም
በተንኮል በኃጢያት ቀሩ እንደሰከሩ እንደቀድሞው ብሩክ አምላክ ነው ዛሬም
ሙታን ከመቃብር ተነስተው ሲያስተምሩ እግዚአብሔር ወልድ በመጣ ጊዜ ለካሳ
እናታችን ሔዋን ወዮ በይ አልቅሺ እንበለ ዘር እንደ ንብና እንደ ዓሣ
ያንቺን ሕመም ታሞ ከሞት ሊያድንሽ ከነፍስሽ ነፍስ ከስጋፍ ሥጋ ቢነሳ
የህያዋን ጌታ ተሰቀለልሽ ደስ ያለሽ ሆይ ጸጋን አግኝተሽ ከጌታ
አዬ ጉድ አዬ ጉድ አለም የኋላሽ ደስ ይበልሽ በማቀርብልሽ ሰላምታ
መድኃኒት ክርስቶስ በግፍ ሞተብሽ ለምኚልን ሳትሰለቺ ጠዋት ማታ
በመስቀል ተሰቅሎ ስጋውን ሲቆርስ ውድ ልጅሽ እንዲያደርግልን ይቅርታ
በችንካር ተወግቶ ደሙንም ሲያፈስ ይቅር ብሎ ኃጢአታችንን ሁሉን
ዋለች በመከራ ድንግል ስታለቅስ እንዲያድነን በአንቺ ተማፅነን አለን
ሰውነትሽ ራደ ሐዘን ከበበሽ ለዓለም ወለዓለም ዓለም አሜን፡፡
ስቃይ መከራውም ዳግም ፀናብሽ
ተሰቅሎ ስታይው አንድ አምላክ ልጅሽ

1
ሰላም ለማርያም (ዘማሪት ሶስና) ዋኔን/ትዝታ ቅኝት
ቅኝት - ሠላምታ
23 1555 1555 11 31132
23 15 31 113 242 45 ርግብና ዋኔን (አቶ ታፈሰ)
423-1 113-1 113 242 ቅኝት- ዋኔን (ትዝታ)
4444 55-3 115 42
ሰላም ለማርያም የአምላክ እናት 44452-5-3 115 42
የአቤል የዋህት የአዳም ህይወት 33 11 33 42-3-1 42
33 11 33 42-2 42
እመቤቴ በምልጃሽ መድኃኒቴ ነሽ
የአብ ቃል መቅረጫ ጽላቱ የሙሴ
ርግብና ዋኔን ዋኔን አብረው ዘመቱና ዋኔን
የመንፈስ ቅዱስ ቤት እመቃል ሞገሴ
ርግብ ደህና ገባች ዋኔን ዋኔን ገደሉና ዋኔን
የርኅራኄ መዝገብ እህተ መላእክት
እስቲ በስመአብ ብዬ ዋኔን ልቀኝ ለእመቤቴ ዋኔን
የጻድቃን ተስፋቸው ጽላተ መለኮት
ማርያም በመሆኗ ዋኔን ክብሬና ህይወቴ ዋኔን
ትናንት ተጨንቀን በጨለማው ዓለም
ሰላም እልሻለሁ ዋኔን ጽላተ ጽዮን ዋኔን
ዛሬ ብርሃን አየን በድንግል ማርያም
ደጅ እጠናሻለሁ ዋኔን አምኜ አንቺን ዋኔን
የኢያቄም እንቁ የሃና ንብረቷ
አዛኝቷ እመቤት ዋኔን ኪዳነ ምህረት ዋኔን
ሥጋ ነፍሴን እርጂያት ይቅርላት ቅጣቷ
አለሁልህ/ሽ/ ብለሽ ዋኔን አውጪኝ ከመአት ዋኔን
በወንጌል ሰማነው ድንግል የአንቺን ዜና
እስቲ ሁላችሁም ዋኔን ኪዳነ ምህረት በሉ ዋኔን
አማላጅነትሽ ሲገለጽ በቃና
መድኃኒት ናትና ዋኔን ለሰው ልጆች ሁሉ ዋኔን
ከዳዊትም ሰማን ድንግል ስለአንቺ ክብር
ሁሌ እጠራሻለሁ ዋኔን በቃል ኪዳንሽ ዋኔን
ወትቀውም ንግሥት እያለ ሲዘምር
የምህረት አማላጅ ዋኔን ድንግል አንቺ ነሽ ዋኔን
በላዔሰብ ከሞት ከሲኦል የዳነው
የዓለም ፈርጥ አንቺ ነሽ ዋኔን ማርያም እመቤቴ ዋኔን
በምልጃሽ ነው እንጂ መች በጥርኝ ውሃ ነው
እመካብሻለሁ ዋኔን እስከ ጊዜ ሞቴ ዋኔን
ሊውጡኝ ቢነሱ አጋንንት በመሉ
ያንን የእሳት ባህር ዋኔን አሻግሪኝ ድንግል ዋኔን
ስምሽን ስጠራ ትቢያ ይሆናሉ
እንዳወድቅ አደራ ዋኔን ከሲኦል ገደል ዋኔን
ጽዮን እመብርሃን ጽላተ ሥላሴ
የነቢያት ትንቢት ዋኔን የሰማዕታት አክሊል ዋኔን
የበረከት ካዝና ደመወዜና ዋሴ
ያላንቺ ማን አለኝ ዋኔን እመቤቴ ድንግል ዋኔን
ሲጨንቀኝ ሲጠበኝ ሲከፋኝ ኑሮዬ
በአማላጅነትሽ ዋኔን እንኮራለን እኛ ዋኔን
ድንግል አንቺ እኮ ነሽ አጽናኝ አለኝታዬ
የጽድቅ መሰላል ነሽ ዋኔን የተሰጠሽ ለኛ ዋኔን
ስምሽን ስጠራ ሲታወክ ህይወቴ
ያዕቆብ በህልሙ ዋኔን ያያት መሰላል ዋኔን
አለሁልህ/ሽ በይኝ ድንግል እመቤቴ
የዓለም አስታራቂ ዋኔን አንቺ ነሽ ድንግል ዋኔን
ድንግል ሆይ አትርሺኝ የዘላለም ልብሴ
ታማልደናለች ዋኔን እጆቿን ዘርግታ ዋኔን
ምልጃሽ ያውጣኝ ከሞት ከከፋ ድምሳሴ
ከቶ እረፍት የላትም ዋኔን ከጧት እስከ ማታ ዋኔን
የቅዱሳን ካባ የቅዱሳን ኩታ
ኪዳነ ምህረት ነሽ ዋኔን አንቺ የኛ ተስፋ ዋኔን
ጸጋ ሰማዕታት የድሆች አለኝታ
መርቆ የሰጠን ዋኔን ኦሜጋና አልፋ ዋኔን
ሹመተ መሳፍንት ቅብዐ ነገሥታት
የዓለም ሁሉ መቅረዝ ዋኔን መንበረ ሥላሴ ዋኔን
የሰሎሞን ዕውቀት የዳዊት መዝሙራት
መድኃኒቴ እሷ ነች ዋኔን ለሥጋም ለነፍሴ ዋኔን
ዓለም የዳነብሽ ከሞት ከሲኦል
ሁሌ ላመስግናት ዋኔን ተፈታ ምላሴ ዋኔን
ለእኔስ እናቴ ነሽ ማርያም ድንግል
የምህረት ቃል ኪዳን ዋኔን የሰው ልጅ መዳኛ ዋኔን
አድኚኝ እናቴ ከሥጋ ፈተና
እንድታማልደን ዋኔን የተሰጠች ለኛ ዋኔን
እኔማ ያለአንቺ አልችልም ልጸና
ምላሴ ተናገር ዋኔን የማርያምን ዝና ዋኔን
ሸክም የከበደኝ እንግልት ሆኛለሁ
ለኛ መሰጠቷን ዋኔን ሳትፈጠር ገና ዋኔን
ከእኔ እንዳትለይ አደራ እልሻለሁ
ታስባ ስትኖር ዋኔን በእግዚአብሔር ሕሊና ዋኔን
አደራ እልሻለሁ ከጎኔ አትራቂ
ተወልዳ አደገች ዋኔን ጊዜው ደረሰና ዋኔን
ወዳጅ ዘመድ የለኝ ያለአንቺ ጠባቂ
ዘመን የማይሽረው ዋኔን ስላላት ቃል ኪዳን ዋኔን
ተሳክቶልኝ ባየው ሀሳቤ ምኞቴ
ታማልደናለች ዋኔን መድኃኒት በመሆን ዋኔን
ድንግል ያላንቺማ መች ይፀናል ቤቴ
ምን ቃላት ይገኛል ዋኔን እርሷን ማመስገኛ ዋኔን
ልጅሽ እንዳይነሳኝ መንግሥተ ሰማያት
እነ ሕርያቆስ ዋኔን ያልቻሉት እነኛ ዋኔን
ከኃጢአት ጠብቆ እንዲያኖረኝ ገነት
ከዓይኗ እያዘነበች ዋኔን የእንባዋን ዘለላ ዋኔን
አንቺ ንገሪልኝ ለዓለም መድኃኒት
ወደ ግብፅ በረረች ዋኔን አንድ ልጇን አዝላ ዋኔን
ተስፋዬ ነሽና አትርሺኝ የኔ እናት
ፅጌ ፀዐዳ ነች ዋኔን እመቤቴ ድንግል ዋኔን
ድረሺልን ሲሏት ዋኔን ከተፍ ነው የምትል ዋኔን

2
የፃድቃን እመቤት ዋኔን የኃጥኣን ተስፋ ዋኔን በእግዚአብሔር ፈቃድ የሚመራ
ወዳንቺ እጮሀለሁ ዋኔን ሳዝንና ስከፋ ዋኔን ትሩፋት ደግነት የሚሠራ
የበላኤ ሰብን ዋኔን ያዳንሽው ድንግል ዋኔን አንደበቱ ሁሉ የታረመ
ለእኔም አትንፈጊኝ ዋኔን ይህንን እድል ዋኔን ለቃለ ወንጌሉ የደከመ
ስንቅ የለኝ ለነፍሴ ዋኔን እንዴት ልሆን ነው ዋኔን በበገና...
ድንግል እመቤቴ ዋኔን መግቢኝ አንቺው ዋኔን ምግባርና እውነት የተሰጠው
ጥላሽን ጣይብኝ ዋኔን ኪዳነ ምህረት ዋኔን እባክህን ስጠን ሁነኛ ሰው
ስጨነቅ ስጠበብ ዋኔን ስጋለጥ ያን ዕለት ዋኔን አንተን የሚመስል በሕይወቱ
ድንግል መድኃኒት ነሽ ዋኔን ለሰው ልጆች ተስፋ ዋኔን ፍቅርና ትህትና የግል ሀብቱ
ከጐኔ ቁሚልኝ ዋኔን ሳዝንና ስከፋ ዋኔን አዝ…….
የዓለም መድኃኒት ነሽ ዋኔን ማርያም እመቤቴ ዋኔን የማስመሰል ፍቅር እየበዛ
በረድኤት ግቢልኝ ዋኔን ነይልኝ ከቤቴ ዋኔን ሰው ረክሷልና እንደዋዛ
አደራሽን ማርያም ዋኔን ኪዳነ ምህረት ዋኔን ፍፁም መዋደድን ስጠንና
ፀጋሽን አልብሽኝ ዋኔን ኋላ ስራቆት ዋኔን አዲስ ሰው እንሁን እንደገና
ዕርቃኔን መሆኔን ዋኔን አውቀዋለሁና ዋኔን በበገና...
አልብሽኝ ፀጋሽን ዋኔን በኢያቄም በሃና ዋኔን ደገኛ ሰው ማግኘት አስቸግሯል
እስቲ ሁላችሁም ዋኔን ኪዳነ ምህረት በሉ ዋኔን እስከ መጨረሻ ማን ይፀናል
መድኃኒት ናትና ዋኔን ለሰው ልጆች ሁሉ ዋኔን ምግባሩ ትክክል እውነተኛ
አፍሮ አይመለስም ዋኔን የቆመ ከደጇ ዋኔን ልቡ የሚፀየፍ ከዳተኛ
እመቤቴ ማርያም ዋኔን የጭንቅ አማላጇ ዋኔን አዝ…….
የአዳም መድኃኒቱ ዋኔን አንቺ ነሽ ድንግል ዋኔን
በኢያቄም በሃና ዋኔን አውጪኝ ከሲኦል ዋኔን ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ )
አንቺ የኤዶም ገነት ዋኔን የሰው ልጆች ተስፋ ዋኔን ቅኝት - ዋኔን
መድኃኒት ነሽና ዋኔን አዝኖ ለተከፋ ዋኔን 213 24552 42421-11553 23
የዓለምን መድኃኒት ዋኔን በጀርባሽ አዝለሽ ዋኔን 213 24552 42342 22-2 42
ኧረ ልምን ይሆን ዋኔን ቁራሽ የለመንሽ ዋኔን 213 24552 42421-11553 23
ፍግም ብዬ ልስገድ ዋኔን ለእመቤቴ ድንግል ዋኔን 213 24552 42342 22-2 42
እርሷ በመሆኗ ዋኔን የሰው ልጆች እድል ዋኔን
213 24552 42342 22-2 42(በበገና)

15-113 42 42421-11553 23
አቤቱ ደግ ሰው አልቋልና (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) 15-113 42 42452-22-2 42
ቅኝት - ዋኔን 15-113 42 42421-11553 23
52-1 115 1113 4222 42 15-113 42 42452-22-2 42
52-1 115 1113 4223 23
35-2-4453 1113 4222 42(2x)
ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ ክብርንም ልበሽ
በአዲስ ምሥጋና ይመላ ልብሽ
35-2-4453 1113 4222 42(በበገና)
የተወደደ ነው በእግዚአብሔር ህዝብሽ/2/
በበገና...
አቤቱ ደግ ሰው አልቋልና
ንብረቱ ጠፊ ነው ከንቱ የማይረባ
ከምድርም ፍቅር ጠፍቷልና
በግፍና ቅሚያ በአመፅ ሲገነባ
እንደ ቸርነትህ አድነን
ሲሳይሽ ብዙ ነው ከአምላክ የተሰጠሽ
በደላችንንም አትቁጠር
በረከት ለማግኘት መሥራት ነው ጠንክረሽ
በበገና...
አዝ...
የረድኤት አምላክ ፍቅር ስጠን
የአህዛብ ብልጽግና አያስቀናሽ ፍፁም
እንደ አህዛቡ አታድርገን
ኃላፊ ጠፊ ነው ምኞቱም ዓለሙም
ክርስቲያን ነንና እንዋደድ
ደመና ነውና ይበናል በቅጽበት
እባክህ አንውጣ ካንተ መንገድ
በግፍ የተገኘ የተከማቸ ሀብት
በበገና...
አዝ...
አቤቱ ንፁህ ልብ ፍጠርልን
ይልቅ በቅንነት በሰላም ለሰራ
ሰውን የሚያስወድድ ካለ እንከን
ሲሳዩ ብዙ ነው ክብሩም አያባራ
አንደበታችንም እንዲናገር
ጉቦና ፍትህን ማጣመም እንዳንለምድ
ስለ ሰላም ቋንቋ ስለ ፍቅር
ከወንጌሉ ጋራ አለብን መዛመድ
አዝ…….

3
አዝ... አዝ...
እግዚአብሔር ያለው ሰው በእርሱ የታመነ ቅድስት እናታችን ቤተክርስቲያን
ከግፍ ሥራ ሕመም አካላቱ ዳነ ትጋብዘናለች ሥጋና ደሙን
ክርስቲያነኝ ብሎ ጉቦ የሚበላ የአማኑኤል ሥጋ ይኸው ተዘጋጀ
የሚያቃጥል እሳት ያገኘዋል ኋላ ከግብዣው ተጠራን አዋጁም ታወጀ
አዝ... አዝ...
በመታመን ፀጋ ይጠራ ስማችን መጥቁ ተደወለ እንቅረብ በእልልታ
እውነተኛ እንሁን ለውድ ሀገራችን በኋላ አይረባንም ዋይታና ጫጫታ
የራሱን ሳይሻ ለሀገር የሚያስብ ሰው ይህችን እድል ፈጥነን እንጠቀምባት
በእግዚአብሔር ዘንድ የተወደደ ነው ዓለምን አልያዝንም ብዙ ልንቆይባት
አዝ... አዝ...
ካሁኑ ቅረቡ ታውጇል አዋጁ
የአብርሃም አምላክ የይለፍ ደብዳቤ ስንቅን አዘጋጁ
ቅኝት- ዋኔን (ትዝታ) ይህ ዓለም ጠፊ ነው በሀብት አትመኩ
5-2-2-234-2 51-53545 5 /2x/ ብሏል አምላካችን ተስፋችሁን እንኩ
25231-513-1 24-2-5232 2 /2x/ አዝ...

የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም ቤዛ/2/ ገብረ መንፈስቅዱስ (አቶ ታፈሰ)


ወገኖቹን ሁሉ በራሱ ደም ገዛ/2/ ቅኝት-ዋኔን
የሐሰት ምስክር አቁመው ከሰሱት/2/ 231111 11315
በሞት እንዲቀጣ ሁሉም ፈረዱበት/2/ 113 115 113 242
ጲላጦስ ገረፈው በሰንሰለት አስሮ/2/
ከሮማዊው መንግሥት እንዲኖር ተባብሮ/2/ ገብረ መንፈስቅዱስ አቦዬ ጻድቁ
ድንግል አልቻለችም እንባዋን ልትገታ/2/ ኧረ እንዴት ነህ አባቴ ኧረ እንዴት ነህ መድኃኒቴ
እያየች በመስቀል ልጇ ሲንገላታ/2/ ገደል እንደ አክርማ የሚሰነጥቁ ( ኧረ ... )
በብርሃን ዙፋን ላይ የቆሙት እግሮቹ/2/ ገብረ መንፈስቅዱስ ተክለሃይማኖት ( ኧረ ...)
በችንካር ላይ ቆሙ ምንም ሳይሰለቹ/2/ ታላቅ ክብር ያገኙ በክርስቶስ ፊት ( ኧረ ...)
የብርሃን አክሊልን ለሰማዕት ያደለ/2/ ለጌታቸው ታዛዥ ለዓለም አማላጅ ( ኧረ ...)
የእሾህ አክሊል ደፍቶ ቀራንዮ ዋለ/2/ በፈጣሪያቸው ዘንድ በሥላሴ ደጅ ( ኧረ ...)
ጻድቃን ሰማዕታት ደናግል በሙሉ ( ኧረ ...)
ኑ እንቅረብ (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ሌት ከቀን ሳያርፉ ሰው ያማልዳሉ ( ኧረ ..)
ቅኝት - ዋኔን ድንጋይ ተንተርሰው ዳዋ እየጣሱ ( ኧረ...)
1-123-4 3-42 355 5 በጸሎት ተጠምደው ጤዛ እየላሱ ( ኧረ ...)
1-123-4 3-42 222 2 ገብረ መንፈስ ቅዱስ አቡነ ተክልዬ ( ኧረ...)
211 513-2 2 211 513 3 3 በእናንተ ጋሻነት ልኑር ተከልዬ ( ኧረ...)
211 513 3-42 222 2 የዘልዳው ኮከብ ቅዱስ ጊዮርጊስ ( ኧረ...)
211 513 3-42 222 2(በበገና) ተጨንቀው ሲጠሩህ ፈጥነህ የምትደርስ ( ኧረ...)
1-1-1-321 1 4-4-4 515 5 አቡነ አረጋዊ ታላቁ አባት ( ኧረ ...)
3-3-3 242-4 234222 2 ጸጋ ክብር ያገኙ በሥላሴ ፊት ( ኧረ ...)
ኑ እንቅረብ መጠራት ሳይመጣ /2/ ሙሽራው ሰማዕት ገብረ ክርስቶስ ( ኧረ...)
ሥጋውን እንብላ ደሙንም እንጠጣ መንኖ የሄደ ጽድቅ ለመልበስ ( ኧረ...)
በበገና... ደራጐንን በጦር ወግቶ የገደለ ( ኧረ...)
የቀራንዮ በግ የአምላክ ሥጋው ፈረሰኛው ጊዮርጊስ የልዳው ኮከብ ነው(ኧረ...)
ተሰውቶልናል እንመገበው ገብረ መንፈስቅዱስ ታላቁ መናኝ ( ኧረ...)
እድፉን ኃጢአታችንን በንስሓ አንፅተን ከዚህ ዓለም መቅሰፍት ፈጥነው ያድኑኝ ( ኧረ...)
እንቀበል አምነን በልጅነታችን ፃድቃን ሰማዕታት አባቶች ሁላችሁ ( ኧረ...)
መቅረብ ወደ ጌታ በእምነት የሚገባው ኢትዮጵያን ጠብቋት አደራ ተግታችሁ( ኧረ...)
በስተርጅና አይደለም በወጣትነት ነው
አዝ...
ጨረቃና ፀሐይ ደም የለበሱለት
ከዋክብት ከሰማይ የተነጠፉለት
ይኸው ተፈተተ እሳተ መለኮት

4
አየሁኝ በህልሜ (አቶ ታፈሰ) እድሜዬ ዘልዛላ ነው አያልቅ በቶሎ
ቅኝት-ዋኔን ከቶ መሞት ላይቀር እንደው ውልውሎ
33 22 3-5 33 22 3-1 ከፋኝ ሞቴን ስጠኝ ለማይቀረው እዳ
544445 1111 33 4222 22 ደግሞ እንደ ሥጋዬ ነፍሴ እንዳትጐዳ
ወለም ዘለም እያልኩ አለቀ እድሜዬ
አየሁኝ በህልሜ /2/ ሞት መምጣቱ ላይቀር ወየው መከራዬ
ሞት የተባለውን እዳ ተሸክሜ
ሰማሁኝ በዝና /2/ ስለ ቸርነትህ/አንቺሆዬ ቅኝት
ቀጠሮ አክባሪ ነው ሞት አይረሳም እና ሞት አይቀርም እና
ሞት ይቅር ይላሉ ሞት ቢቀር አልወድም
አፈሩም ድንጋዩም ከሰው ፊት አይከብድም
ስለ ቸርነትህ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ቅኝት - ስለቸርነትህ
አጠረ ቁመቴ ወዳጆቼን ባይ
እያደሩ ማነስ ለካ እንዲህ ነው ወይ 231542-3 45-13-42 2 /2x/አዝማች
እኔ አልገዛም ሱሪ ይቅርብኝ ለራሴ
231542-3 45-13-42 2 (በበገና)
አፈር ስለሆነ የዘላለም ልብሴ
ቤት አልሠራም ይቅር ጣራና ግድግዳ
231542-3 231515 5 /ዘማች/
መቃብር ነውና የኔ ሳሎን ጓዳ
እባክህ አምላኬ ስማ ጸሎቴን
ስለ ቸርነትህ ጌታ ተመስገን
በእንባ ዓለም እጄ የምበላውን
ስለ ፍፁም ፍቅርህ አምላክ ተመስገን
እራሴን አንገቴ አልችለው ብለህ
በበገና...
ሁል ጊዜ ከሰው ፊት ትጥለኛለህ
ማነው የገመተ ከዛሬ መድረስን
አየሁኝ በህልሜ አየሁኝ በህልሜ
ልብሱ ሳይነካ በእሳቱ ወላፈን
ሞት የተባለውን እዳ ተሸክሜ
ባህሩን አሻግሮ ማዕበል አቁሞ
ሰማሁኝ በዝና ሰማሁኝ በዝና
እርሱ ያውቅልናል ለመጪው ቀን ደግሞ
ቀጠሮ አክባሪ ነው ሞት አይቀርም እና ሞት አይረሳም እና
አዝ...
አይጣል አይጣል እያልን ስንለምነው
ሃሌ ሃሌ ሉያ መስዋዕት እናቅርብ
ሳናስበው ድንገት ጣለብን ምነው
ጌታ ይፈልጋል የተሰበረ ልብ
ግድግዳው ቢረዝም ምንባጡ ቢያምር
ክርስቶስ ከሌለው ፍቅር ላይኖረው
የምድር ቤት ነውና መፍረሱም አይቀር
ሰላም ሰላም ይላል ፍጥረታዊው ሰው
እንግዳው ሞት መጣ ኧረ ወየው ወየው
ሰላም ሰላም ይላል የዘመኑ ሰው
ለእግሩ ውሃ አሙቄ በርዤ ሳልቆየው
አዝ...
የሞትን ማዕረጉን ሁላችሁ እወቁ
የኢየሱስ ነገር ለሚጠፉት ሁሉ
ከእርሱ ቤት ይገኛል ብሩም ሆነ ወርቁ
የመስቀሉ ነገር ለሚጠፉት ሁሉ
ይኸው የዘራልን በየቀኑ ሰው
ሞኝነት መስሏቸው ክህደት ተሞሉ
አንድም አልበቀለ የታል ቡቃያው
የስንፍና አመል እያናወዛቸው
ከአቤል ጀምሮ ነበር የታመነ
መጾም መጸለዩ ይጎዳናል ብለው
አሁን ግን ስናየው ሞት ቀጣፊ ሆነ
አምላክን ቢክዱ ፍቅርን ነፈጋቸው
አይቼ መጣሁኝ ዛሬስ በእሁድ
አዝ...
ሰው እንደአዝመራ በግፍ ሲታጨድ
በከንቱ ያሙታል እንዲሁ በሐሰት
ሰው በልቶ ጨረሰ እያሉ መሬት
በህይወቴ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ከምድር እስከ ሰማይ ሰው ቢያስብ ሁልጊዜ ቅኝት - ስለቸርነትህ
23-42 2 14-15 5
ከሰው አልተለየም ሞትና ትካዜ
15-11231 1 2223 42 2
ደስታና ሐዘን ጐን ለጐን ሲሄዱ
ይጐራበቱናል ከሁለቱ አንዱ 2223 42 2 14-15-42 2
ሁሉ በሽተኛ ሁሉ ራሴን ባይ 2223 42 2 2315-11 231 1
በቤታችን ደህና መጥፋቱ ነው ወይ
እሱን ሞት ሲጠራው በሩቁ ሰምቼ በህይወቴ በዘመኔ ደስ የሚለኝ ለኔ በወንጌል ማመኔ
እኔም ወይ አላልኩም ለራሴ ፈርቼ ሕይወቴ ሲመራ ጌታ በቃልህ
ሰው ሁሉ በርስቱ ይጨርሳል ሀብቱን ጣፋጭ ይሆን ነበር ሲያድሰኝ ፍቅርህ
የኋላ የኋላ ላያጣው መሬቱን ያንተ ጸጋ ጌታ ስለበዛልኝ
ቀኑን ባሸንፈው ሌት መቶ ታገለኝ ጨለማው ተገፎ ብርሃንህ መራኝ
በቶሎ ሞት ናና እባክህ ገላግለኝ
5
ወዴት እሄዳለሁ የእጅህ ጥበብ ሆኜ ለእኔስ ልዩ ነች (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ )
ፍቅርህ እያደሰኝ ሞተህልኝ ድኜ ቅኝት - ስለቸርነትህ
ምን አይነት መውደድ ነው ለኔ አንተ ያለህ 233-42 2-42423-15-13 31-31 (2x)
ምን ይከፈለዋል ለፍፁሙ ፍቅርህ 3-42 2-42423-15-13 31-31
ምን አይነት መውደድ ነው አንተ ለኔ ያለህ 233-42 2-42423-15-13 31-31
ምን ይከፈለዋል ለፍፁሙ ፍቅርህ 233-42233-42 2-42 (2x)
ደጅህ ላይ ተጥዬ ደጅህ ላይ ልሙት
ቃልህን ልጠብቅ በፍፁም ፍርሃት 233-42 233-42 2-42(በበገና)

233-42 2-42423-15-13 31-31 (3x)


መጾሙን ይጾማል 233-42233-42 2-42
ቅኝት- ስለቸርነትህ
15-1515 151515 151551 42-መጾሙን ይጾማል ለእኔስ ልዩ ነች ድንግል ማርያም
(15-1515 151515 52-45-11 42-ይደርሳል ሰዓቱ) ለእኔስ ልዩ ነች እመብርሃን
23-1551 1123-42 2 ፈልጌ /2/ ላንቺ ምሥጋና አላገኘሁም /2/
23 2325-4 13 544442 በበገና...
45131542/በበገና/ ልቤ ሲያበቅል የኃጢአት አረም
ውስጤ ሲሸፍት አልተወችኝም
መጾሙን ይጾማል ሁሉም የአዳም ልጅ ሁሉም የአዳም ልጅ
ከቤተ መቅደስ እጇን ዘርግታ
የጊዜውን መድረስ የሚያውቅ የለም እንጂ
ትጠራኛለች የእኔ መከታ
የሚያውቅ የለም እንጂ የሚያውቅ የለም እንጂ
አዝ...
ይደርሳል ሰዓቱ ሳስብ ሌላ ሌላ ሳስብ ሌላ ሌላ
የሆዴን ሀዘን የልቤን ምሥጢር
የተሰቀለውን ሥጋውን ሳልበላ
እነግርሻለሁ አንድም ሳይቀር
ሥጋውን ሳልበላ ሥጋውን ሳልበላ
የምትሸሽጊ የሕዝብን ኃጢአት
ድጓ ጾመ ድጓ ተሰቅሎ ከቤቴ ተሰቅሎ ከቤቴ
ለእኔስ ልዩ ነሽ ድንግል አዛኝት
አወይ አለማወቅ ሳልማር መቅረቴ
አዝ...
ሳልማር መቅረቴ ሳልማር መቅረቴ
ጣዕሙ ልዩ ነው ከእርሷ ጋር መኖር
ደግሜ ደግሜ ቀረኝ አሌፋቱ ቀረኝ አሌፋቱ
ድንግልን ይዤ መቼም አላፍር
አድኅነኒ ሣልል አትጥራኝ በከንቱ
ወደ ጽድቅ ህይወት ትወስደኛለች
አትጥራኝ በከንቱ አትጥራኝ በከንቱ
ድንግል ማርያም ለእኔ እናቴኮ ነች
እኔስ እሄዳለሁ አጣቢ ፍለጋ አጣቢ ፍለጋ
አዝ...
በጣም አድፎብኛል የለበስኩት ሥጋ
በሀዘን ስሰበር ማንን እጠራለሁ
የለበስኩት ሥጋ የለበስኩት ሥጋ
ውስጤ ሲደማ ለማን እነግራለሁ
ዳዊት እንዴት ይሙት ሳልተዋወቀው ሳልተዋወቀው
ከኃጢአት እድፍ ንፁህ መሆኛዬ
የሚመጣውን ሁሉ በገና የሚያውቀው
አንቺ ነሽ ድንግል የኔስ መጽናኛዬ
በገና የሚያውቀው በገና የሚያውቀው
አዝ...
ዐርብ ረቡን ገደፈኩ በሥጋ በአዋዜ በሥጋ በአዋዜ
የኃጢአት ቁስል ያለአንቺ አይጠግም
እንዲህ ለሚደርሰው ለማይቆየው ጊዜ
ልጅሽ ሳይፈቅድ በህይወት አልኖርም
ለማይቆየው ጊዜ ለማይቆየው ጊዜ
ከልጅሽ ሌላ መድህን የለኝም
ከሥጋው ሳልበላ ተጠይፌ ደሙን ተጠይፌ ደሙን
ከጸሎት በቀር ፍፁም አልድንም
ማን ይችለው ይሆን የላይ ቤት ረሃቡን
አዝ...
የላይ ቤት ረሃቡን የላይ ቤት ረሃቡን
ከንብረቴ ሁሉ አልጋዬ ነው ሀብቴ አልጋዬ ነው ሀብቴ
አድርሶኝ ይመጣል ከዘላለም ቤቴ
ጽኑ ክርስቲያኖች (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ)
ከዘላለም ቤቴ ከዘላለም ቤቴ ቅኝት - ስለቸርነትህ
423115-13 42 422-22-2 42
ብልህ ነው ስትሉኝ እዩት ሞኝነቴን እዩት ሞኝነቴን
423115-13 42 423 33-3231
በራሴ ላይ ሆኖ አላውቀውም ሞቴን
545-13 42 45 422-22-2 42
አላውቀውም ሞቴን አላውቀውም ሞቴን
መማሩንስ ዳዊት ተምሬ ነበረ ተምሬ ነበረ 545-13 42 45 422-22-2 42(በበገና)
ከአምላኪየ ሳልደርስ ልቤ ሰንፎ ቀረ
ልቤ ሰንፎ ቀረ ልቤ ሰንፎ ቀረ 423115-13 42 422-22-2 42
እንኳን ነአኩተከ በስመ አብም ቸገረኝ በስመ አብም ቸገረኝ 423115-13 42 423-33-3231
ዳዊት እንዴት ተማርክ እባክህ ንገረኝ 545-13 42 45 423-33-3231
እባክህ ንገረኝ እባክህ ንገረኝ 545-13 42 45 422-22-2 42
6
ጽኑ ክርስቲያኖች ልባችን አይውደቅ
መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ
የእግዚአብሔርን እቃ ጦሩን እንታጠቅ/2/
ማዕበሉን አይቶ ልባችን አይፍራ
ታማኙ ጌታችን አለ ከእኛ ጋራ /2/ አባታችን (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
በበገና... ቅኝት - ሰላምታ
4245 313 15423 312 45
ሰማዕታት ልጆቿ የዓለምን ጣዕም ንቀው
4245 313 15442 222
ያላውያንን ዛቻ ፈተናውን አልፈው
ረሃቡን ስደቱን መከራን ታግሰው
አባታችን በሰማያት ላይ ያለህ
ለዚህ አድርሰዋታል ተዋሕዶን ጠብቀው
ተለይቶ ይመስገን ክቡር ስምህ
ክህደቱ ቅሰጣው ኑፋቄው ቢነዛ
መንግሥትህን የምንፈልጋት ከጥንቱ
ሰይፍ ስለቱ ቢያፏጭ ፉከራው ቢበዛ
በልጅነት ትምጣ ትሰጠን አቤቱ
በድንግል ቃል ኪዳን መሠረቷ ጠብቋል
ፈቃድህም ይህ እንዲደረግ ይሁን
በቅዱሳን ጸሎት ቅጽሯ በእሳት ታጥሯል
በሰማይ ሞተን ተነስተን ከደይን
አዝ...
እንድንኖር ምስጋናህ ምግብ ሆኖን
ጥንተ ጠላታችን ፈተና እያስነሳ
ዛሬም በምድር በሥጋ ሕይወት ሳለን
ዙሪያችንን ቢከብብ ተርቦ እያገሳ
ምግባችንን በየዕለቱ አውቀህ ስጠን
መከራን ቢያበዛ ስደት ቢያደርስብን
ይቅር በለን የበደልንህም ቢኖር
እስከ ሞት የሚያደርስ ስቃይ ቢያበዛብን
ወንድማችን የበደለንን ነገር
ዓለም ላቆመችው ለጣኦት አንሰግድም
እንደአቅማችን እኛም እንድንል ይቅር
በመከራው ጽናት ሀይማኖት አንክድም
በገሃነም በክፉ ሁሉ መዓት
ከሚነደው እሳት አምላክ ያድነናል
አትጣለን አድነን እንጂ ከሞት
ባያድነን እንኳን እሳቱን መርጠናል
ይህቺን መንግስት የማያገኛት ህልፈት
አዝ...
ጌትነትም ከሀሊነትም ክብርም
እንደ ግያዝ አንሁን ታውሮ አይናችን
ናቸውና የአንተ ገንዘቦች ሁሉም
በእሳት ሰረገሎች ተከቧል ዙሪያችን
ለዓለም ወለዓለም ዓለም አሜን፡፡
ሰይፍን የሚያነሱ በሰይፍ ይወድቃሉ
የተላከው ቅዱስ ገብርኤል ከጌታ
ከእኛ ጋራ ያሉት ከእነርሱ ይበልጣሉ፡፡
ሰላም ለኪ ብሎ በሰጠሽ ሰላምታ
የጠሉህን ውደድ በሚል ህያው ቃሉ
እኔ ባሪያሽ ልብሴን ስታጠቅ ስፈታ
ሲያሳድዱህ ጸልይ በሚል ክቡር ቃሉ
ሰላም ልልሽ ይገባኛል ጠዋት ማታ
በመንፈሳዊው ፍቅር ይጠንክር ልባችን
ማርያም ሆይ እመቤቴ ሆይ ድንግል
ይህን ነው ያዘዘን ቅዱስ አምላካችን
በሥጋሽም በህሊናሽም ድንግል
አዝ...
የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ድንግል
ነቅተን ከታጠቅን የጽድቅን ጥሩር
እንዳለሽ ቅዱስ ገብርኤል ሰላም
በትጋት ከቆምን በእምነት በፍቅር
ሰላም ለኪ እንደርሱ ሁሉ እኔም
በጾምና ጸሎት ስግደት ምጽዋት
የሌለብሽ የነፍስ የሥጋ መርገም
በንስሃ ጸድተን ከጸናን በእውነት
ብሩክ ነው የማሕፀንሽ ፍሬም
በሥጋ ወደሙ በጸጋው ከታተምን
እንደቀድሞው ብሩክ አምላክ ነው ዛሬም
በህይወትም በሞት ከእርሱ ጋር ህያው ነን
እግዚአብሔር ወልድ በመጣ ጊዜ ለካሳ
በወደደን በእርሱ ከሁሉ እንበልጣለን
እንበለ ዘር እንደ ንብና እንደ ዓሣ
በወደደን በእርሱ አሸናፊዎች ነን
ከነፍስሽ ነፍስ ከስጋፍ ሥጋ ቢነሳ
አዝ...
ደስ ያለሽ ሆይ ጸጋን አግኝተሽ ከጌታ
ንፋሱ ማዕበሉ የማይነቀንቀው
ደስ ይበልሽ በማቀርብልሽ ሰላምታ
መሰረቷ ጽኑ ቅጽሯም ጠንካራ ነው
ለምኚልን ሳትሰለቺ ጠዋት ማታ
የገሀነም ደጆች አይችሏትምና
ውድ ልጅሽ እንዲያደርግልን ይቅርታ
ጸንታ ትጓዛለች ተዋሕዶ ገና
ይቅር ብሎ ኃጢአታችንን ሁሉን
ጽኑ ክርስቲያኖች ልባችን አይውደቅ
እንዲያድነን በአንቺ ተማፅነን አለን
የእግዚአብሔርን እቃ ጦሩን እንታጠቅ/2/
ለዓለም ወለዓለም ዓለም አሜን፡፡
ማዕበሉን አይቶ ልባችን አይፍራ
ታማኙ ጌታችን አለ ከእኛ ጋራ /2/
አዝ...

7
ወንድሜ ጠፍቶ(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ጆሮ ያለው ይስማ የወንጌሉን ቃል
ቅኝት- ሰላምታ ራሱን ያዋረደ ከፍ ከፍ ይላል ኧረ ስማኝ ሀገሬ /2/
ቁጠባ ሳናደርግ ተሻምተን በልተን
ወንድሜ ጠፍቶኝ ስሄድ ነብር አግኝቶኝ ከመንገድ እነኛ ወጥ አጡ እኛ እንጀራ አጣን ኧረ ስማኝ ሀገሬ /2/
አልተመለስኩም ወዲያው ሄድኩኝ እኔን ይብላኝ እያልኩኝ/2/ ሽምብራውን ዘርተን እሸቱን ስንበላ
የቀድሞ ዘመን ስህተት በፆም ቀን አሳ መብላት አወይ የእኛ ነገር ሁልጊዜ ጥርጠራ ኧረ ስማኝ ሀገሬ /2/
ያሁን ዘመን ሰው አያውቅ መላ በፆም ሽሮ ነው የሚበላ/2/ ለሊት ከጭቃ ላይ ፈረስ ቢጥልህ
የኛ መድኃኒት አይነቶች በብዙ አሉ ቅመሞች ወንድሜ አትናደድ ማንም አላየህ
ነገር ግን እኔ ሳስበው ስራስሩ መልካም ነው/2/ ይልቁን ተጠንቀቅ ቀን እንዳይጥልህ ኧረ ስማኝ ሀገሬ/2/
ያባቶቻችን ውሃ ዋና ላይ ላዩን ነበር በጤና ቀለምና ቀለም ተጣልተው በቦታ
የዛሬ ልጆች ይበልጣሉ ውስጥ ለውስጥም ይሄዳሉ/2/ ጊዜ ተሰቷቸው የቀጠሮ ተርታ
ኮሶ ተጣብቶኝ ትላንትና መድኃኒት ስሻ ዋልኩና ነገሩን ብንጠይቅ አግድሞ ካለፈ
ድንገት ሰማሁኝ አንድ ዜና የወዲያ ሰዎች ህግ ደንብ አይከለክልም ብለው ገለፁልን ወገን አሸነፈ ኧረ ስማኝ ሀገሬ/2/
ምግብ ለፈረስ ለበቅሎ ይተርፍ ተነበረ
የኛ ስርዓቱ ከባድ እንዲያው በባዶ ሆድ/2/ ዛሬስ ለሰው ያ እህል ይቸግር ጀመረ ኧረ ስማኝ ሀገሬ/2/
የጌታችንን ፀባይ ያለኔ የሚያውቅ አለ ወይ ሳጥናኤል ከሚስቱ ተጣልቶ ሲፋታ
ማታ ለግብር መልካም ሰው ቀን ሲቆጣ ክፉ ሰው/2/ ዲያቢሎስ ከሚስቱ ተጣልቶ ሲፋታ
አያሳስትም ሰዓት ቀጠሮ ያከብራል ሞት ለሷ የደረሳት ቀሚስና ኩታ
ሽማግሌ አይል ህፃን ሞት ጠያቂ ነው ሁሉን ቀሚስና ኩታ ለሷ ቢደርሳትም
አሁን ይመጣል በእውነት ሙት ብሎ አይቀርም ሞት/2/ ምን ያሳዝንሀል ብዙ ልባም አለ ላንተም ይተርፍሃል
እሁድ ቅዳሜ ቢሆን እበላ ነበር ምሳዬን ብዙ ልባም አለ ላንተም ይደርስሀል
እንዲህ በፆም ቀን የምዞረው ለጊዜ ማድረሻ ነው/2/ ግራ አዝማች ሙቀጫ ደጃዝማች ጀበና
ትንሽ ቤት ሰራሁ እንደአቅመኛ ሁለት ሶስት ሰው የምታስተኛ ፊት አውራሪ ስኒ ቀኝ አዝማቹ ቁርስ
አላስገባ አለች እርሷው ጠባ ሰው በሰው ላይ እየገባ/2/ እኚህ በሀገር ሳሉ አትማርም ነፍስ ኧረ ስማኝ ሀገሬ/2/
ከታች ጉርጓዱ የጠለቀ ከላይ ጉበኑን የጠበቀ
እንዲህም አድርገው ቢሰሩት መፍረሱ አይቀርም ቤት/2/ ሰላም ለኪ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
የዛሬ ዘመን ሰው ስራ ሳሩም ቅጠሉም አያኮራ ቅኝት - ሠላምታ
እውቀቱስ ያንተ መሰለኝ በአብነትህ አድነኝ/2/ 4245 313 15423 312 45
አባቶቻችን ካህናት ሲጠመጥሙ ከጥንት 4245 313 15442 222
ለስልጣናቸው ለክህነት መለያ ነበር ምልክት
አሁንማ ጠምጣሚዎቹ ሹሞቹና ጠበቆቹ/2/ ሰላም ለኪ ማርያም ድንግል ንጽሕት /3/
ይህቺ በቅሎዬ ምን ሆነች አጉል መጥፎ አመል ለመደች ያቺን ርግብ ያቺን ወለላ ፍጥረት
የጎረቤቷን እያየች ጭነት መገልበጥ አመጣች/2/ በበገና እስኪ ላመስግን ጥቂት
የሰሞኑ ጋብቻ ድንቅነቱ ከቀድሞ እጅጉን መለየቱ የአምላክ እናት የሰማይ የምድር ፈጣሪ
መሆኑ ቀርቶ እስከ ሞት ተጀመረ ተጧሪ ፈቶ ወጣት ማግባት/2 የእርሷ አዝማሪ ዕዝራና ዳዊት በባህሪ
ቃል ኪዳኗ የማይፈርስባት ነዋሪ
እልፍ አዕላፍ መላእክት አሉዋት ነባሪ
ተው ስማኝ ሀገሬ(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
ያገልግሉሽ ብሎ የሰጣት ፈጣሪ
ቅኝት-
እኒያን ይዛ ፍጥረት ዓለሙን መካሪ
ወለላዊት ቤዛዊት ዓለም ብፅዕት
ተው ስማኝ ሀገሬ ኧረ ስማኝ ሀገሬ/2/
ከወተት ውዳሴሽ ጥዑም በእውነት
ተው ስማኝ ሀገሬ ሲከፋኝ ነው መኖሬ ኧረ ስማኝ ሀገሬ
ከወለላ ተዓምርሽ ጥዑም ሲበላ
የገዳይ አጋዳይ ሆነህ ከመመለስ
የብርሃን ዘውድ የብርሃን አክሊል ደፍተሽ
እልም ጥርግ በል እስከወዲያው ድረስ ኧረ ስማኝ ሀገሬ /2/
ድረሺልን በሠረገላ ሆነሽ
ለፍጥረቱ ሁሉ ባያል ቸረፍ ቸረህ
ይሸሻሉ አጋንንት አንቺን ሲያዩሽ
እኔስ በሀገሬ ብኖር ምን ቸገረህ ኧረ ስማኝ ሀገሬ /2/
ስታገለግል በቤተ መቅደስ ስትሠራ
መካሪዬ በዛ ቤት ስራ የሚለው
ነይ ውጭ አሏት ሊቃውንት መክረው በሴራ
ምን ያታክተኛል አሁን ላፈርሰው ኧረ ስማኝ ሀገሬ /2/
ተመቅኝተው ምናምን ኃጢአት ሳትሰራ
አሉባልታ ሰምተው እውነት ነው ያሉ
እንደ ፀሐይ ገላዋ እንደ እሳት ሲያበራ
ያሳባቂ ወሬ እየተቀበሉ
ትሙት ብለው ማየ ዘለፋን ቢያጠጧት
መግባባት ቀረና ከረረ ነገሩ
እንደገና ብርሃን መሆኑ ባሰባት
እናትና ልጁ ተቆራርጠው ቀሩ
ያንን ግሩም ያንን ደስ የሚል መዐዛ
አባትና ልጁ ተቆራርጠው ቀሩ

8
በንጽሕና ያለ ሩካቤ /ፀንሳ/ አርግዛ ስለ ሥነ-ስቅለት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
ወለደችው በቤተልሔም ተጉዛ ቅኝት- ሰላምታ
ምጥ የለባት በመልአክ እጅ ተይዛ
የታደለች የተባረከች ፍጥረት እፁብ ድንቅ እንጂ ነው የጌታ ስቅለቱ/2/
የበላውን ሰባ ስምንቱን ነፍሳት እንዲህ በአርምሞ በእንዲህ ያለ ምክንያት አልቀው ህፃናቱ
አስገባችው በጥርኝ ውሃ ገነት ዮሴፍ ሰሎሜ ጌታ ከነእናቱ
ከአድማስ አድማስ ወረቀት ቢሆን መሬት ሆረ ደብረ ቁስቋም ምድረ ግብፅ ሰደቱ
ቀለም ቢሆን የሦስት ወር ውሃ ክረምት በዚያ በበረሃ በመንከራቱ
ብዕር ቢሆን የዚህ ዓለም ሁሉ ዕፅዋት ውሃ እየለመነች እመቤት እናቱ
ቢጻፍ አያልቅም የተአምርሽ ብዛት የሄሮድስም ጥፋት ተሰማና ሞቱ
ንግበር ብሎ ገና ሲፈጥረን ከጥንት ምድረ ናዝሬት ገባች ከህይወት እርስቱ ከቶ አይቀርም ሞቱ
ፈጥሮ ሰጠን ድንግል ሕሊና ትሁት ወዲያውም ደረሰ ለመምህርነቱ
በእርስዋ ሰበብ እንገባለን ገነት አርባ ሌሊት መዓልት/2/ ፆመ ወፀሎቱ
ተመልከቱ የእግዚአብሔርን ምህረት በእደ ዮሃንስ በባህረ ዮርዳኖስ የጌታ ጥምቀቱ
ብንወርድበት መቼ ይወዳል ከእሳት ተፅእኖ ገባ በነዓስ እድገቱ
እኛ ግና በኃጢአታችን ብዛት ሆሳእና ዳዊት ለአለም መድኃኒቱ
እንወድቃለን ከዚያ ጨለማ ክርፋት ክሪያላይሶን ብለው ሰግደዋል ካህናቱ
አደራሽን ቤዛዊት ዓለም ብፅዕት ደቂቀ ሰራዊት አልቀሩም አበይቱ
በማልቀስሽ በመጨነቅሽ ብዛት ጌታችን ተይዞ በጊዜ ሠለስቱ
ሑሩ ሲለን እንድታወጪን ከእሳት ወድቆ ተገረፈ ለምለም አካላቱ
ቃል ኪዳንሽ እጅግ ታላቅ ነው ከጥንት ሰቀሉከ እየሱስ ግፍኦሙ ዝንቱ
አንቺን አምኖ እንዴት ይጎዳል ፍጥረት ዘለፌ ወለፌ አዕባን ተማቱ
ማኅደሩ የአምላከ ሰማይ እናት ፀሀይም ጠለቀች ሆነ እንደሌሊቱ
ታይቶ አይጠገብ ሁልጊዜ የልጅሽ ምሕረት ጨረቃም ደም ሆነ ሸሸ ብርሀናቱ
እኛን በቀኝ እንድታቆሚን ያን ዕለት ከዋክብት ረግፈው ታጡ ካሉበቱ
ለዓለም እስከ ዘለአለም ድረስ፡፡ ሲገርፉት ሲያዳፉት ሲወድቅ በደረቱ ከቶ አይቀርም ሞቱ
በስተኋላ ቆመው ስበው ወደአንገቱ
ከቶ አይቀርም ሞቱ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) በስተፊቱ ቆመው ስበው በደረቱ
ቅኝት - ስቅሎ ስቅሎ አሉት ሲዛበቱ
ሲገርፉት ሲያዳፉት ሲወድቅ በደረቱ
ከቶ አይቀርም ሞቱ ምንም ቢታክቱ/2/ በከየት ማርያም አዘነች እናቱ
ምን ቢሰነብቱ ከቶ አይቀርም ሞቱ ምንም ቢታክቱ
ሞት ፊደል ተምሮ ያነባል ስንል/2/ ምድረ ቀራንዮ መስቀል መሰረቱ
እንኳን ሊያነብና ገና ያግዛል ጌታችን ተነሳ በእለተ ሰንበቱ
እህል ታሟል አሉ በእግሬ ልገስግስ/2/ መጎስቆሉ ቀረ መጣ ጌትነቱ
እሞት የለሁም ወይ በቅሎማ እስኪደርስ ፅኑ ሽብር ሆነ አይሁድ ተፀፀቱ
እኔን መስሎኝ ነበር ደሃ ነው ደካሚ ዲያቢሎስ ድል ሆነ ከነ ሰራዊቱ
ለካስ ሁሉም ኖሯል አፈር ተሸካሚ ቁልቁለት ወረደ በመትህት ርስቱ
በሉ እናንተም ሂዱ እኛም ወደዚያው ነው/2/ አዳምን አወጣው ምስለ ብእሲቱ
ወትሮም መንገደኛ ፊትና ኋላ ነው ወዲያው ገነት መራው ከቀደምት እርስቱ
ለሠሪው ለመስጠት አፈሩን ይዣለሁ/2/ እፁብ ድንቅ እንጂ ነው የጌታ ስቅለቱ
ገል አፈር መሆኑን ተረድቼዋለሁ ከቶ አይቀርም ሞቱ ምንም ቢታክቱ
እኔስ ፍረድ ቢሉኝ ሞት በደለኛ ነው/2/ ምን ቢሰነብቱ ከቶ አይቀርም ሞቱ
አንድ ሰው ለምስል ቀምሶ ቢቀር ምነው
ሞት ይቅር ይላሉ ሞት ቢቀር አልወድም አባ ግራኝ ሞተ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
ድንጋዩም አፈሩም ከሰው ፊት አይከብድም ቅኝት - ሠላምታ
ሂያጅ ተሳፋሪ ሰዎች ከሆናችሁ/2/
አባ ግራኝ ሞተ የሆዴ ወዳጅ /2/
ኧረ ለመቼው ቀን ቤት ትሠራላችሁ
የሚያበላኝ ጮማ የሚያጠጣኝ ጠጅ
እረገጡኝ ብለህ ምድር አትቆጣ/2/
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ
ይህ ሁሉ ያንተ ነው ሸማውን ቢያነጣ
ታጠቅ ብሎ ፈረስ ካሳ ብሎ ስም
ዲያቆናት ቀሳውስት ደብተሮች በሙሉ/2/
ዐርብ ዐርብ ይሸበራል ኢየሩሳሌም
ለመቀደስ ሲሉ መካን ይወልዳሉ፡፡
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ

9
ሺህ ገመር ሺህ ጎራች የሸዋ ፈረስ አራተኛ መላዕክትና ጽልመት
አንድ ጥርኝ ሆነ ቢዘልቅ ቴዎድሮስ ሰባተኛ ማይና ነፋስ እሳት
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ በአርምሞ ይህንን ሁሉ ፈጥረው
ፈረሱ አባ ታጠቅ ስሙ ቴዎድሮስ ተናገሩ ለይኩን ብርሃን ብለው
ጠላትን የሚበትን እንደ ዓውሎ ንፋስ ሰኞ ጠዋት ውሃን ከፈሉት ከሦስት
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ አንደኛውን አዘቅት አረጉት ከምድር
መቅደላ አፋፉ ላይ ጩኸት በረከተ ሁለቱን ሰማይ አረጉት ጠፈር
የሴቱን አናውቅም ወንድ አንድ ሰው ሞተ ማክሰኞም አብቅይ አሏት ምድርን
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ አበቀለች ሳር ቅጠሉን እህሉን
መቅደላ መቅደላ አንቺ ክፉ ጎራ ረቡዕም ረቂቅ ሥራን ሲሰሩ
ሴቱን ሁሉ ንቆ ሲኮራ ሲኮራ ከዋክብትን ፀሐይ ጨረቃን ፈጠሩ
ወንዱ አንቺን ወደደ ተኛ ካንቺ ጋራ ሐሙስም አልተውምና መፍጠር
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ የሚበሩ ክንፍ ያላቸውን ነገር
አያችሁት ወይ ያንበሳውን ሞት የማይበሩ የሚሄዱትን በእግር
በሰው እጅ መሞትን ነውር አድርጎት በባህርም ዓሣ ጉማሬ ሳይቀር
እርሳሱን እንደጠጅ ጎርሶ ሲጠጣት ዓርብ ጠዋት አዳምን የኛን አባት
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ ንግበር ብለው በነሱ አምሳል ሠሩት
አውሮፖም ያውቁሃል አፍሪካም ያውቁሃል እስያም ያውቁሃል በሠልስት ሔዋንን ፈጥረው ሰጡት
እንኳን የሰው ንጉሥ ውሃ እንኳን ፈርዶሃል ትርዳህ ብለው ብቻውን ሆኖ ቢያዩት
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ የሥላሴ የፍጥረታቸው ፍፃሜ
አባትና እናቱ ያለ አንድ አልወለዱ በሰባት ቀን ዳርቻ ሆነ ቅዳሜ
አባ ታጠቅ ካሳ ያ ወንዱ ያ ወንዱ ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ፡፡
የትግሬንም ንጉሥ ሲንቁ ሲንቁ
የሸዋንም ንጉሥ ሲንቁ ሲንቁ ስለ ዳግም ምፅዓት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
ወንድ ያለ ራስዎ ገድለውም አያውቁ ቅኝት - ሰላምታ
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ 4245 313 15423 312 45
ገደልን እንዳይሉ ሞተው አገኙዋቸው 4245 313 15442 222
ማረክን እንዳይሉ ሰው የለ በእጃቸው
ምን አሉ እንግሊዞች ሲገቡ ሀገራቸው እንዲህ አርገን ሥራውን ሁሉ አምነን
መቼም ለወሬ አይመቹም ተንኮለኞች ናቸው እናምናለን ዳግም ይመጣል ብለን
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ ነገር ግን ዳግም ይመጣል ስላልን
እንደ አፄ ቴዎድሮስ አላየሁም ኩሩ ከፃድቃን ከመላእክትም ቢሆን
ቢመጡ እንግሊዞች ምክር ሊማከሩ የሚያውቅ የለም የሚመጣበት ቀኑን
በአርምሞ ሸኙዋቸው ሳያነጋግሩ ባላወቅነው ባልመረመርነው ሰዓት
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ ግሩም ሆኖ ይመጣል እንጂ ድንገት
መጀመሪያ የአዋጅ ነጋሪት ሲመታ
ስለ ሥነ ፍጥረት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ከያለበት ይሰበሰባል በአንድ አፍታ
ቅኝት - ሰላምታ አጥንታችን ትቢያ የሆነው አፈር
4245 313 15423 312 45
ጅብ የበላው የተበተነው ከዱር
4245 313 15442 222
የራስ ፀጉር የእግር ጥፍራችን ሳይቀር
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ተሳስቶ የአንዱ ወደ አንዱ ሳይዞር
አሐዱ እምላክ ብዬ ሰላምታ ላድርስ በየራሱ ይሰበሰባል ሁሉም
ለፈጠርከኝ ላንተ የላይኛው ንጉሥ ይመታል የአዋጅ ነጋሪት ዳግም
እንዴት አለህ መጥቼ እስካይህ ድረስ ነፍስ የሌለው በድን ይሆናል ፍፁም
ያስደንቃል ያኗኗራቸው የጥንቱ በሶስተኛው የአዋጅ ነጋሪት ሲመታ
የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ የሦስቱ ይነሳሉ መልካም የሠሩ በእልልታ
ሦስት ናቸው በአካል በገጽ በስም የብርሃን ልብስ የብርሃን ቀሚስ ለብሰው
አንድ ናቸው በትእዛዝ በክብር ፍፁም እንደ ፀሐይ እንደ ጨረቃ ደምቀው
ስላሤም እምቅድመ ዓለም ሲኖሩ እግዚአብሔርን ፈጣሪያቸውን መስለው
ዓለም መፍጠር እሁድ በሠርክ ጀመሩ ይሰሙና በቀኙ ቆመው ፍርዱን
ያን ጊዜውን ሰባት ፈጠሩ ቅጽበት ከማያልፈው ተድላ ደስታ በቀር
አስቀድመው ሰማይና ምድርን በፊት ጠግቦ ቁንጣን ተርቦ ስስት ሳይኖር
10
ገብቶ መውጣት አግኝቶ ማጣት ችጋር ማን ይመራመር (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
የሌለባት ደገኛይቱን ሀገር ቅኝት - ሠላምታ
ይወርሳሉ መልካም የሠሩ በምድር
ኃጥአንም እጅግ ከጭራ ቀጥነው ማን ይመራመር
መልካቸውም እጅግ ከቁራ ጠቁረው ያንተን ሥራ ያንተን ግብር
ከላይ ከታች የጨለማ ልብስ ለብሰው ማን ይመራመር
ዲያብሎስን አለቃቸውን መስለው ጎጃም ተሸምቶ ይቀናል በጌምድር/2/
ይሰሙና በግራ በኩል ቆመው እየከዳ እምቢ አለ ወዳጅ እና ምድር
በመንቀጥቀጥ የሚፈርደውን ሰምተው አለህም እንዳልል እንዲህ ይደረጋል
ከለቅሶና ጥርስ ማፋጨት በቀር የለህም እንዳልል ይመሻል ይነጋል
ተድላ ደስታ የሌለባትን ሀገር እባክህ አምላኬ ስጠኝ መስታወት/2/
ይወርሳሉ ክፉ የሠሩ በምድር የሰው ስራ ጥዬ የኔን አይበት
እንዲህ አርገው መጻሕፍት ሁሉ እንዳሉ እግዚአብሄር ምን ይበል እኛ ቅጥ ብናጣ/2/
በየሥራው ይከፍለዋል ለሁሉ በስምንተኛው ሺህ በቀጠሮው መጣ
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ እባክህ አምላኬ አትመራመረኝ/2/
ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ እንደ በላኤሰብ በጥቂት ነገር ማረኝ
አንተ ነህ ይላሉ የዓለም ሁሉ ጌታ
ስለ ልደት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ሰማይና ምድርን ያቆምክ ያለዋልታ
ቅኝት - ሠላምታ ወዴት እንዴት ይሆን ያለህበት ቦታ
4245 313 15423 312 45 እነግርህ ነበረ እኔ በቆይታ
4245 313 15442 222 የሰራችልኝን የእናትህን ወሮታ
ድንግልም በምትወልድበት ወራት ያንጊዜ አትለይም እሷ ከእኔ እርዳታ
በሮም ንጉሥ በአውግስጦስ ቄሳር መንግስት ምግብና መጠጤን በውል አጋጅታ
ሰው ሁሉ ግብር ሊቆጠር ታዘዘ እግሬን አሳጥባ ዙፋን አዘርግታ
ዮሴፍም ድንግልን ይዞ ተጓዘ ትከተለኛለች ለእርሷ ልዕልና
ከገሊላ ከነበረበት መንደር ለሷ ልዕንና የለውም ቅሬታ
ቤተልሔም ወደምትባል ሀገር ልጇ ፍፁም ንጉስ የለው ባለ ፋንታ
ከኤፍራታ ይወጣል ብሎ ንጉሥ እኔስ ይገርመኛል ከጠዋት እስከ ማታ
ሚክያስ የተናገረው ሊደርስ ካለሁበት ሀገር አለመለየቷ
ሳታፋልስ የወላዶችን ሥርዓት ለሁሉ ነው እርሷ ይህ ሩህሩህነቷ
በታኅሣሥ ሃያ ዘጠኝ ዕለት አይበዛም እንደኔ ይህ መልካምነቷ
ከዚያው ሳሉ የምትወልድበት ቢደርስ አንቺ አማልጂን እንጂ መድኃኒት ለዓለሙ
ተወለደ ድንግልናዋን ሳይጥስ ወልደ አብ ሲለምን አባ ስረይ ሎሙ
ቤት ባይኖራት መጥታለችና ከሩቅ እመቤት እመቤት የዓለም መድኃኒት
ከበረት ጠቀለለችው በጨርቅ እንድታማልጂን በዕለተ ምፅአት
ሊፈጸም የኢሳይያስ ነገሩ ምንም ክፉ ብንሆን አውቀን ብናጠፋ
እንስሳትም ትንፋሻቸውን ገበሩ አዛኝቷ አስምሪን እናት አትገፋ
ከዚያ ቦታ ከብት ጠባቂዎች ነበሩ ንኡ ና ሑሩ ሲል ሲያደራጅ ልጅሽ
ያዩ ነበር ካሉበት ቦታ ድረስ እንደበላኤሰብእ ያድነን ጥላሽ
የብርሃን ጎርፍ ከቤተልሔም ሲፈስ እባክህ አምላኬ አትመራመረኝ/2/
እረኞቹም የብርሃኑን ጎርፍ አይተው እንደበላኤ ሰብ በጥቂት ነገር ማረኝ
እጅግ ፈሩ ምን ነገር ነው ብለው ያንተን ሥራ ያንተን ክብር
መልአኩም ፍርሐታቸውን አርቆ ማን ይመራመር
ነገራቸው ተድላ ደስታሉን አድንቆ
ልዑል አምላክ ለአዳም ብሎ ተዋርዶ ማን ይመራመር (አቶ አለሙ አጋ አጋ)
ከድንግል በዳዊት ባሕርይ ተወልዶ
ቅኝት - ሠላምታ
ጨርቅ ለብሶ ከበረት መሐል ተጥሎ
ማን ይመራመር
አለላችሁ ሄዳችሁ እዩት በቶሎ
ያንተን ሥራ ያንተን ክብር ማን ይመራመር
እንዲህ ብሎ ሲናገራቸው በዜና
አዳምና ሔዋን ጠፍቷቸው መንገዱ /2/
ከእርሱ ጋራ ብዙ መላእክት መጡና
ለሰው ልጅ መከራን ትተውለት ሄዱ
አቀረቡ ከእረኞች ጋር ምስጋና
እስከዚያው ድረስ ነው ሲሶ ማረሳችን
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
እንገባው የለም ወይ በየመሬታችን
ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ
11
አለህም እንዳልል እንዲህ ይደረጋል /2/ አዘጋጀህ ከህፃናት አፍ ምስጋና
የለህም እንዳልል ይመሻል ይነጋል ላለው ትንቢት መፈፀሚያ ቀን ናትና
እባክህ አምላኬ የምለምንህ /2/ እንዲህ ሆኖ ከቤተ መቅደስ ሲገባ
ያጣ ሰው ሳያገኝ አይሙት አደራህን ሕፃናቱ እየወረዱ ከጀርባ
የታመመ ሳይድን አይሙት አደራህን በጣታቸው እየጨበጡ ዘንባባ
አንተ ነህ ይላሉ የዓለም ሁሉ ጌታ በእግዚአብሔር ስም የምትመጣው አምላክ
ሰማይና ምድርን ያቆምክ ያለዋልታ ብሩክ ነህ ለዘለዓለም ብሩክ
ወዴት እንዴት ይሆን ያለህበት ቦታ የዳዊት ልጅ መድኃኒት የሆንክ ለሁሉ
እነግርህ ነበረ እኔ በቆይታ ሆሣዕና መባል ተገባህ እያሉ
የሰራችልኝን የእናትህን ወሮታ በደስታ በፊት በፊቱ ዘለሉ
ሁልጊዜ አትለይም እሷ ከእኔ እርዳታ ይህን ሰምተው ፈሪሣውያን ጸሐፍት
ምግብና መጠጤን በውል አጋጅታ ቢናደዱ ቢመላባቸው ቅንዓት
እግሬን አሳጥባ ዙፋን አዘርግታ ሕፃናቱን ተው በላቸው አሉት
እኔስ ይገርመኛል ከጠዋት እስከ ማታ እንዲህ አለ ሲመልስላቸው ጌታ
ካለሁበት ሀገር አለመለየቷ ከጠላችሁ የሕፃናቱን ዕልልታ
ለሁሉ ነው እርሷ ይህ ሩህሩህነቷ ድንጋዮቹ የሚገባቸው ዝምታ
አንቺ አማልጂን እንጂ መድኃኒት ለዓለሙ ያመስግኑ በእናንተ በሰዎች ፈንታ
ወልደ አብ ሲለምን አባ ስረይ ሎሙ በዚህ ጊዜ አምላክነቱን ሊገልጡ
እመቤት እመቤት የዓለም መድኃኒት ድንጋዮቹ በፊት በፊቱ እየሮጡ
እንድታማልጂን በዕለተ ምፅአት እንደ ሰዎች የምሥጋና ድምጽ ሰጡ
ምንም ክፉ ብንሆን አውቀን ብናጠፋ ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
አዛኝቷ አስምሪን እናት አትገፋ ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ
ንኡ ና ሑሩ ሲል ሲያደራጅ ለጅሽ
እንደበላኤሰብእ ያድነን ጥላሽ ዋኔን (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
ያንተን ሥራ ያንተን ክብር ቅኝት-
ማን ይመራመር
አለህም እንዳልል እንዲህ ይደረጋል/2/ ምን ያጣላችኋል ዋኔን በመሬት ጉዳይ ዋኔን
የለህም እንዳልል ይመሻል ይነጋል አሁን ዘር ሲጠፋ ዋኔን ይቀር የለም ወይ ዋኔን/2/
ምድርን ጠላ መጥመቅ ዋኔን ማን አስተማረው ዋኔን
ስለ ምሥጢረ ሆሣዕና(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
እየጠራ አጠጣው ዋኔን ያንን ሁሉ ሰው ዋኔን/2/
ቅኝት- ሰላምታ
በል እደር ጆሮዬ ዋኔን ነገ እቆርጥሀለው ዋኔን
4245 313 15423 312 45
ባንተም ክፉ ነገር ዋኔን ሰምቼብሀለው ዋኔን/2/
4245 313 15442 222
ወይ አላሳጨድነው ዋኔን ወይ ከብት አልበላው ዋኔን
በስመ አብ ብለን እስኪ ሠላምታ እናድርስ
ከቶ መቼ ይሆን ያ ሳር ማለቂያው/2/
ለአብና ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ
ብላጨው አመመኝ ዋኔን ብሰራው ከፋኝ ዋኔን
እስኪ እናስታውስ የሆሣዕናን ትዕይንት
አንድ ራሴ እኮ ነው የሚያስጨንቀኝ/2/
የሆነውን የነበረውን ያን ዕለት
የሁዳዴውስ ጾም ዋኔን ምንም አላለው ዋኔን
ፋሲካቸው በስምንት ቀን ሲሆን
ሰው ሁሉ ያለቀው ዋኔን በህማማቱ ነው ዋኔን/2/
ከፋሲካ በሚቀድመው ሰሞን
በባላገር ነበር ዋኔን ኑሮስ የሚሻል ዋኔን
ዘካርያስ የሚባል ነቢይ ካህን
ከተማ ሰው ገብቶ ዋኔን ምን ምን ሰው ይሆናል ዋኔን
ደስ ይበልሽ ኢየሩሣሌም ጽዮን
ንጉሥሽ ይመጣልና አሁን ይበላሃላ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
በአህያ ላይ እንደ አንድ ደሃ ምስኪን ቅኝት-
እንዲህ ብሎ የተናገረው ቃሉን
ለመፈፀም በአህያ ሆኖ መድኅን ይበላሃላ/4/
ሲመጣ አይታ እርሱ መሆኑን ለይታ አንተንም አፈር ይበላሃላ እንደሞኝ ሰው እንደተላላ
ሀገሪቱ ተቀበለችው በእልልታ አሊ ሲሞት ያለብኝ አሳር
በመንገዱም ቅጠሉን ቆርጠው በእርጥቡ በአንድ እጄ ዶማ በአንድ እጄ ምሳር
ልብሳቸውን ያነጠፉ አሉ ከሕዝቡ አሊ ሲሞት መብሌ ጉበት
ሁለተኛም ዳዊት ልበ አምላክ ነውና ከአሊ በፊት እኔ ልሙት
ሲዘመር እያስማማ በበገና አሊ ሲሞት መጠጤ አተላ
አስቀድሞ ይህችን ዕለት አየና አንተንም አፈር ይበላሃላ
ሲሰብክልን የዚህች ዕለትን ዜና እኔንም ጎንደር ይሸጡኛላ

12
በላው አፈር በላው አፈር እስመ አንተ(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
ያንን አንገት ያንን እግር በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
አንቺንም አፈር ይበላሻላ አሐዱ አምላክ ብዬ ሰላምታ ላድርስ
እንደሞኝ ሰው እንደተላላ እስመ አንተ አምላከ ሰማይ ወምድር
በላው አፈር በላው አፈር እስመ አንተ ምሉአ ፀጋ ወክብር
ያስተማረህን ያንን ምሁር ትባላለህ በነግህ በሰአት በቀትር
በላው መረሬ በላው መረሬ ኢየሱስ ደግ ባለፀጋ ንጉስ
ያንን የዋህ ሰው ያንን ገበሬ ኢየሱስ በአፈ ኩሉ ውዱስ
አንተንም አፈር ይበላሃላ ኢየሱስ ቅዳሴ ስጋ ወነፍስ
እንደሞኝ ሰው እንደተላላ ወደላይ ልቤን ሰደድኩት እንዲያይ
በላው አፈር በላው አፈር ቢያየው እፁብ ድንቅ ነው ግሩም
ያንን ታሪክ ያንን ዘመን መንጦላእቱ የተጋረደው በፊቱ
ያንን ባህል ያንን ፍቅር የሚጥለው የሚዘረጋው አሽከር
ያንን አንድነት ያንን ህብረት አልታዘዝ ጭራሽ አይልም ፍጡር
በላው አፈር በላው አፈር ካንተ ዘንድ አይኮራም አሉኝ ዘመድ
አንተንም አፈር ይበላሃላ ካንተ ደጅ አይኮራም አሉኝ ወዳጅ
እንደሞኝ ሰው እንደተላላ ካንተ ሲደርስ አይኮራም አሉኝ ንጉስ
ካንተ ሲደርስ አይኮራም አሉኝ ጳጳስ
ዓለም ማረፊያ ናት(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) አንተ እንጂ ነህ የማትዋረድ አታንስ
ቅኝት- ብርቱ ዳኛ ያላንተ የለም ኃይለኛ
አንተ ስትወድ ሁሉ ይሆናል ዘመድ
ዓለም ማረፊያ ናት መኖሪያ ገነት/2/ ብሉ ጠጡ ልበሱ ይላል በግድ
ተነሱ እንከተል እኛም ከሄዱት አንተ ስትጠላ የሚሆን የለን ከለላ
አፈር ከሸተተን ከያዘን በሽታ በቀኝ ያለው ዞሮ ይቆማል በግራ
ብንቆርብ አንድንም ይህን ጊዜ እንበርታ ስትወድማ ስትመልስማ ፊትህን
መቁረብ በህይወት ነው ንስሐ መግባት/2/ በመጻጉ አይተነው የለ ጉድህን
ይህ ሁሉ አይገኝም ከገቡ መሬት ፈጣሪዬ በከንቱ አለቀች እድሜዬ
ቆዳ እየለበሱ ከገዳም ሲኖሩ ሳልገዛ እያሸነፈኝ ስጋዬ
ከእነርሱ አይለይም የአምላካችን ፍቅሩ ዳሩ ግና አዛኝ ሩህሩህ ነህና
ወርቅ የለበሰና ያጌጠ ፍጡር አደራህን የነፍሴን ነገር አትጥና
ክብሩ ሁሉ ቀረ ደረቀ እንደሳር መበስበስ ደግሞ አለ ገና መፍረስ
ይህን ተመልክቶ ይጠንቀቅ ፍጡር/2/ መነሳት ደግሞ አለ ገና ፍርድ መስማት
በለስ ለመለመ መኸርም ደረሰ ባህቲቱ እስመ ለዓለም ምህረቱ
የሰውም ዘመኑ ሄደ ገሰገሰ መላዕክቱ አይሸፍቱበት ከቤቱ
ሁል ጊዜ ይሰማል ቃለ ዮሐንስ ሌላ ጌታ ያላንተ የለም በከንቱ
አለሙን ለማዳን ስጋ በመልበስ ደህና ዋሉ ደህና ሰንብቱ አርፍዱ
ምሳሌ ደረሰ አምላከ ምህረት የሚያውቅበት አንድም ሰው የለም በፍርዱ
ገለባና ፍሬ የሚለይበት ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
ገለባው ይወድቃል ፈጠኖ ወደ እሳት/2/ ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ
ፍሬው ግን ይገባል ከቅዱሳን ቤት /2/
ለአብረሃም ለይስሐቅ የሰጠኸውን አላየንም በሉ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
ዛሬም ለህዝቦችህ ስጠን ህይወትን/2/
መጣጣር ከንቱ ነው ሁልጊዜ ለስጋ አላየንም በሉ ኧረ አልሰማንም በሉ
ጾምን ካላወቅን አትገኝም ፀጋ/2/ ያ ሞት ሲፈልገን ሲሻን ውሏል አሉ
እንዴት እሆናለሁ ኧረ እንዴት እሆናለሁ
ካለመጾም ሊያገኝ መንፈስ ቅዱስን
አሁንም ከፍቶኛል ኋላም እሞታለሁ
ፀጋ ብሎ ጠራው አንድ ሰው ልጁን
ማረፊያዬን አላውቅ ተጉዤ ተጉዤ
የኦሪት ቃል ዘሎ ወንጌል ካዘዘው
እስከመቼ ድረስ እንዲህ ተወዝውዤ
ዋ ጊዜ ደረሰ አንዱን ሳልሰራው/2/
አዝ...
ዋ ጊዜ ደረሰ ሳስብ ሌላ ሌላ
አስከሬን አጓዡ አንተ ጥቁር መኪና
እጅግ ያታልላል የዚህ ዓለም ተድላ
ለምን አትሰለችም ማለት ደፋ ቀና
ጥቂት ላይሰነብት ላይቆየን ለኋላ/2/
መውሰድ እንጂ መመለስ አታውቅበትም ከቶ
መንጠቅ ልማድህ ነው ጎትቶ ጎትቶ
13
እኔማ ጠጅህን ምን አደርገዋለሁ መታሰቢያ ነው ቀዳዳው የኋላው
እኔማ ጮማህን ምን አደርገዋለሁ መቺው ግን የዚህ የአስሩ አውታር
በራሴ አዘንብዬ በአይኔ እቀዳዋለሁ ባለሟል ነው ከሰማይ ጌታ ከምድር
አዝ... የሚሰማው የሚያዳምጠው ፍጠረት
ሞት በደጄ መጣ መንገዱ አደረገኝ ጉባኤ ነው የሙሴ የአሮን ትምህርት
ዳግመኛ ቢመጣ ካለኔ አያውቀኝ ግሩም እንበል ወደ ላይኛው አባት
አዝ... ሚስጥሩ ይህ ነው የበገናው መሰረት
አይገባም ለሳቅ ለዘፈን መምታት
የበገና አካላት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) እናመስግነው የዘላለምን አባት
ቅኝት - ሰላምታ ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
4245 313 15423 312 45 ለዓለም እስከዘለዓለም ድረስ
4245 313 15442 222
ዘማሪ አቶ ታፈሰ
ሰላም ለኪ እንዘ ንሰግድ ንብለኪ
ማርያም እምነ በእንተ ሃና እምኪ
በስመ አብ/እስመ አንተ(አቶ ታፈሰ)
ወኢያቄም ዘምስለ ዳዊት አቡኪ
ቅኝት-
ሰአሊ ለነ ሀበ ክርስቶስ ወልድኪ
ተዓብዮ ለእግዚእየ ነፍስየ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
ያፀግዋ ወያለብሳ ፀሐየ አሐዱ አምላክ ብዬ ሰላምታ ላድርስ
ውዳሴሽን እናገራለሁ በዜና እስመ አንተ አምላከ ሰማይ ወምድር
ላመነሽ ለወደደሽ ሰው በበገና ስብሐት ለከ ምሉኧ ፀጋ ወክብር
በበገና ይገኛል አሉ ትምህርት ትባላለህ ቀንና ሌሊት ዘውትር
አስሩ ጅማት አስርቱ ቃላተ ኦሪት ክርስቶስ የዓለማት ሁሉ ንጉስ
ድምፀ ቃሉ ደስ የሚያሰኘው ለሁሉ ዘለዓለም ክብርህ ገናና አይቀንስ
ተመራምሮ ለደረሰበት ሰው ሁሉ ብርቱ ዳኛ ያላንተ የለም ኃይለኛ
ጣቶቹ ግን የዚህ የአስሩ ጅማት ትገድላለህ ምንም ሳያመው ሳይተኛ
የኤርሚያስ የአስርቱ ነቢያት አይነት ስታፈቅር ሁሉ ይሆናል ዘመድ
ጋድሙ ግን ከሁሉ በላይ ያለው ብሉ ጠጡ ልበሱ ይላል የግድ
እግዚአብሄር አብ አሃዜ ኩሉ ዓለም ነው አንተ ስትጠላ ወዳጅ ይሆናል ጠላት
ምሰሶው በስተቀኝ በኩል ያለው ይንቁታል ከውጪም ሆነ ከቤት
መልአከ ምክሩ ሚካኤል ሊቀ መላእክት ነው ትገድላለህ ጠዋትና ማታ ሳትል
ምሰሶውም በስተግራ በኩል ያለው ሳይታመም ጤና ሳያጣ ሳይዝል
ብስራታዊው ገብርኤል ሊቀ መላእክት ነው ስታድን ስትመልስማ ፊትህን
ማፈኛው ግን የአስሩ አውታር በሚል በመፃጉ ሰምተነው የለ ልኩን
መስሎታል በብሂሞትና በሊዮታን ከመቃብር አልዓዛር ውጣ ብለህ
ገበታው ግን ከልብሱ ጋራ ያለው ስላዘዝከው በመለኮቱ ቃልህ
የድንግል ማርያም ቅድስናዋ ነው ከሙታን በአራተኛው ቀን ተነስቶ
በርኩማው ግን የዚህ የአስሩ አውታር ህያው ሆነ መሞቱን እንኳን ረስቶ
ደብረ ሲና የሙሴ የአሮን ሀገር እንደዚህ ነው የመድኃኒዓለም ምህረቱ
እንዚራውም የዚህ የአስሩ ጅማት እንዲጎዳ አይወድምና ፍጥረቱ
መስሎታል በአስርቱ ቃላተ ኦሪት ቀንና ሌት ከቶ ሳይኖረን እረፍት
ድህንፃውም የዚህ የአስሩ አውታር እየሰራን እንደዚህ ሁሉ ሀጥያት
ቅዱስ ቅዱስ የሰማይ ጌታ የምድር ተመልከቱ የጌታችንን ምህረት
የታሪኩ የድህንፃው ጠፈር መቼ ይወዳል ብንወርድበት ከእሳት
መስሎታል በሂታቸው ወርቅ አምሳል እኛ ግን ከሀጠያታችን ብዛት
እፁብ ድንቅ ነው ማንም ለማየት አይችል እንወርዳለን ከዚያ ጨለማ ክርፋት
አውታሩ ግና የያዘውን እንጨት ፈጣሪዬ በከንቱ አለቀች እድሜዬ
መስሎታል በድንግል መሰረተ ህይወት ሳልገዛ እያሸነፈኝ ስጋዬ
የዚህን የመያዣውን ጠፈር ጌታ ሆይ አዛኝ ሩህሩህ ነህና
መስሎታል በኪሩቤል አምሳል አደራህን በነፍሴ ነገር አትጽና
በገናውም ከኋላ የተበሳው መበስበስ አለብን እና መፍረስ
ዳዊትን ለመግደል ሳኦል የወጋው ጦር ነው መራራው ሞት በድንገት ፈጥኖ ሲደርስ
ሚካኤል ነግሮት በገናው መከተው መነሳት አለብን ፍርዱን መስማት
14
የዚያን እለት ድንልቅልቅ ሲሆን ጭንቀት ከዓይኗ እያዘነበች ዋኔን የእንባዋን ዘለላ ዋኔን
አደራህን ነፍሴን አድርጋት ወዳንተ ወደ ግብፅ በረረች ዋኔን አንድ ልጇን አዝላ ዋኔን
በሀዲቱ እስመ ለአለም ምህረቱ ፅጌ ፀዐዳ ነች ዋኔን እመቤቴ ድንግል ዋኔን
ማን አለና ያላንተ ጌታ በብርቱ ድረሺልን ሲሏት ዋኔን ከተፍ ነው የምትል ዋኔን
ይሄይስ እምነ ኩሉ ንጉስ የፃድቃን እመቤት ዋኔን የኃጥኣን ተስፋ ዋኔን
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ ወዳንቺ እጮሀለሁ ዋኔን ሳዝንና ስከፋ ዋኔን
ለአለም እስከዘለአለም ድረስ የበላኤ ሰብን ዋኔን ያዳንሽው ድንግል ዋኔን
ለእኔም አትንፈጊኝ ዋኔን ይህንን እድል ዋኔን
ርግብና ዋኔን (አቶ ታፈሰ) ስንቅ የለኝ ለነፍሴ ዋኔን እንዴት ልሆን ነው ዋኔን
ቅኝት- ዋኔን (ትዝታ) ድንግል እመቤቴ ዋኔን መግቢኝ አንቺው ዋኔን
4444 55-3 115 42 ጥላሽን ጣይብኝ ዋኔን ኪዳነ ምህረት ዋኔን
44452-5-3 115 42
ስጨነቅ ስጠበብ ዋኔን ስጋለጥ ያን ዕለት ዋኔን
33 11 33 42-3-1 42
ድንግል መድኃኒት ነሽ ዋኔን ለሰው ልጆች ተስፋ ዋኔን
33 11 33 42-2 42
ከጐኔ ቁሚልኝ ዋኔን ሳዝንና ስከፋ ዋኔን
ርግብና ዋኔን ዋኔን አብረው ዘመቱና ዋኔን የዓለም መድኃኒት ነሽ ዋኔን ማርያም እመቤቴ ዋኔን
ርግብ ደህና ገባች ዋኔን ዋኔን ገደሉና ዋኔን በረድኤት ግቢልኝ ዋኔን ነይልኝ ከቤቴ ዋኔን
እስቲ በስመአብ ብዬ ዋኔን ልቀኝ ለእመቤቴ ዋኔን አደራሽን ማርያም ዋኔን ኪዳነ ምህረት ዋኔን
ማርያም በመሆኗ ዋኔን ክብሬና ህይወቴ ዋኔን ፀጋሽን አልብሽኝ ዋኔን ኋላ ስራቆት ዋኔን
ሰላም እልሻለሁ ዋኔን ጽላተ ጽዮን ዋኔን ዕርቃኔን መሆኔን ዋኔን አውቀዋለሁና ዋኔን
ደጅ እጠናሻለሁ ዋኔን አምኜ አንቺን ዋኔን አልብሽኝ ፀጋሽን ዋኔን በኢያቄም በሃና ዋኔን
አዛኝቷ እመቤት ዋኔን ኪዳነ ምህረት ዋኔን እስቲ ሁላችሁም ዋኔን ኪዳነ ምህረት በሉ ዋኔን
አለሁልህ/ሽ/ ብለሽ ዋኔን አውጪኝ ከመአት ዋኔን መድኃኒት ናትና ዋኔን ለሰው ልጆች ሁሉ ዋኔን
እስቲ ሁላችሁም ዋኔን ኪዳነ ምህረት በሉ ዋኔን አፍሮ አይመለስም ዋኔን የቆመ ከደጇ ዋኔን
መድኃኒት ናትና ዋኔን ለሰው ልጆች ሁሉ ዋኔን እመቤቴ ማርያም ዋኔን የጭንቅ አማላጇ ዋኔን
ሁሌ እጠራሻለሁ ዋኔን በቃል ኪዳንሽ ዋኔን የአዳም መድኃኒቱ ዋኔን አንቺ ነሽ ድንግል ዋኔን
የምህረት አማላጅ ዋኔን ድንግል አንቺ ነሽ ዋኔን በኢያቄም በሃና ዋኔን አውጪኝ ከሲኦል ዋኔን
የዓለም ፈርጥ አንቺ ነሽ ዋኔን ማርያም እመቤቴ ዋኔን አንቺ የኤዶም ገነት ዋኔን የሰው ልጆች ተስፋ ዋኔን
እመካብሻለሁ ዋኔን እስከ ጊዜ ሞቴ ዋኔን መድኃኒት ነሽና ዋኔን አዝኖ ለተከፋ ዋኔን
ያንን የእሳት ባህር ዋኔን አሻግሪኝ ድንግል ዋኔን የዓለምን መድኃኒት ዋኔን በጀርባሽ አዝለሽ ዋኔን
እንዳወድቅ አደራ ዋኔን ከሲኦል ገደል ዋኔን ኧረ ልምን ይሆን ዋኔን ቁራሽ የለመንሽ ዋኔን
የነቢያት ትንቢት ዋኔን የሰማዕታት አክሊል ዋኔን ፍግም ብዬ ልስገድ ዋኔን ለእመቤቴ ድንግል ዋኔን
ያላንቺ ማን አለኝ ዋኔን እመቤቴ ድንግል ዋኔን እርሷ በመሆኗ ዋኔን የሰው ልጆች እድል ዋኔን
በአማላጅነትሽ ዋኔን እንኮራለን እኛ ዋኔን
የጽድቅ መሰላል ነሽ ዋኔን የተሰጠሽ ለኛ ዋኔን ማን ይመራመር(አቶ ታፈሰ)
ያዕቆብ በህልሙ ዋኔን ያያት መሰላል ዋኔን
ቅኝት-ሠላምታ
የዓለም አስታራቂ ዋኔን አንቺ ነሽ ድንግል ዋኔን
ታማልደናለች ዋኔን እጆቿን ዘርግታ ዋኔን ማን ይመራመር /4/
ከቶ እረፍት የላትም ዋኔን ከጧት እስከ ማታ ዋኔን ያንተን ሥራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር
ኪዳነ ምህረት ነሽ ዋኔን አንቺ የኛ ተስፋ ዋኔን እስቲ በስመ አብ ብዬ ሰላምታ ላድርስ
መርቆ የሰጠን ዋኔን ኦሜጋና አልፋ ዋኔን ለአብና ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ
የዓለም ሁሉ መቅረዝ ዋኔን መንበረ ሥላሴ ዋኔን ደግሞም ላመስግንህ ብዬ ሃሌሉያ
መድኃኒቴ እሷ ነች ዋኔን ለሥጋም ለነፍሴ ዋኔን አቤቱ አድነኝ ከዓለም ገበያ
ሁሌ ላመስግናት ዋኔን ተፈታ ምላሴ ዋኔን አስረው ደበደቡት መድኃኔዓለምን
የምህረት ቃል ኪዳን ዋኔን የሰው ልጅ መዳኛ ዋኔን ሰማይና ምድርን ያስታረቀውን
እንድታማልደን ዋኔን የተሰጠች ለኛ ዋኔን ተይዞ ታሰረ እንደተራ ሽፍታ
ምላሴ ተናገር ዋኔን የማርያምን ዝና ዋኔን እውር ስላበራ ሽባ ስለፈታ
ለኛ መሰጠቷን ዋኔን ሳትፈጠር ገና ዋኔን ልብሱን ተገፈፈ ቆሞ በአደባባይ
ታስባ ስትኖር ዋኔን በእግዚአብሔር ሕሊና ዋኔን ታስሮ ተገረፈ አጥንቱም እስኪታይ
ተወልዳ አደገች ዋኔን ጊዜው ደረሰና ዋኔን የእሾህ አክሊል ደፍተው ተዘባበቱበት
ዘመን የማይሽረው ዋኔን ስላላት ቃል ኪዳን ዋኔን እንደወንጀለኛ ጥፋት ሳይኖርበት
ታማልደናለች ዋኔን መድኃኒት በመሆን ዋኔን ደብድበው ሰቀሉት መድኃኒዓለምን
ምን ቃላት ይገኛል ዋኔን እርሷን ማመስገኛ ዋኔን ምንድነው ጥፋቱ ከቶ ምን ይሆን
እነ ሕርያቆስ ዋኔን ያልቻሉት እነኛ ዋኔን ያንተን ሥራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር
15
የአለም መድኃኒት ክርስቶስ ስማን አየሁኝ በህልሜ (አቶ ታፈሰ)
ተጨንቀናልና ምህረት ላክልን ቅኝት- ዋኔን
አንተ መድኃኔዓለም የሰው ልጆች ተስፋ 33 22 3-5 33 22 3-1
በምህረትህ ጐብኘን ከቶ እንዳንጠፋ 544445 1111 33 4222 22
ቅዱሳት እጆቹ ተቸንክረው ዋሉ
ቅዱሳት እግሮቹ ተቸንክረው ዋሉ አየሁኝ በህልሜ /2/
በጣም አልቅሱለት ሰዎች ወዮ በሉ ሞት የተባለውን እዳ ተሸክሜ
እሥራኤልን መና የመገበ አውርዶ ሰማሁኝ በዝና /2/
በግፍ ተሰቀለ ለአዳም ሲል ተዋርዶ ቀጠሮ አክባሪ ነው ሞት አይረሳም እና ሞት አይቀርም እና
መቃብር ቻለችው እንደ ተራ ሰው ሞት ይቅር ይላሉ ሞት ቢቀር አልወድም
አወይ መድኃኔዓለም ክርስቶስ ወየው አፈሩም ድንጋዩም ከሰው ፊት አይከብድም
ቸሩ መድኃኔዓለም ታላቁ ባለአልጋ አጠረ ቁመቴ ወዳጆቼን ባይ
ሰማይና ምድርን በቃሉ የዘረጋ እያደሩ ማነስ ለካ እንዲህ ነው ወይ
ጌታ አማኑኤል ኃያል ነው ንጉሥ እኔ አልገዛም ሱሪ ይቅርብኝ ለራሴ
ለወደደው ሁሉ ጸጋ የሚያለብስ አፈር ስለሆነ የዘላለም ልብሴ
ያንተን ሥራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር ቤት አልሠራም ይቅር ጣራና ግድግዳ
የሕይወትን እስትንፋስ እፍ ያለው በአዳም ላይ መቃብር ነውና የኔ ሳሎን ጓዳ
ምድረ ቀራንዮ ዋለ በመስቀል ላይ እባክህ አምላኬ ስማ ጸሎቴን
የተመላለሱ በገነት እግሮቹ በእንባ ዓለም እጄ የምበላውን
በሞት ተወሰደ ተጨፈኑ ዐይኖቹ እራሴን አንገቴ አልችለው ብለህ
እንደ ወንጀለኛ ጥፋት ሳይኖርበት ሁል ጊዜ ከሰው ፊት ትጥለኛለህ
የእሾህ አክሊል ደፍተው ተዘባበቱበት አየሁኝ በህልሜ አየሁኝ በህልሜ
ሰማይና ምድርን በእጁ የፈጠረ ሞት የተባለውን እዳ ተሸክሜ
ዓለምን ለማዳን ሞቶ ተቀበረ ሰማሁኝ በዝና ሰማሁኝ በዝና
በሦስተኛውም ቀን ብርሃንን ተላብሶ ቀጠሮ አክባሪ ነው ሞት አይቀርም እና ሞት አይረሳም እና
በኃይሉ ተነሣ መቃብር አፍርሶ አይጣል አይጣል እያልን ስንለምነው
ያንተን ሥራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር ሳናስበው ድንገት ጣለብን ምነው
ወደ ሰማይ ወጣ ዓረገ በኃይሉ ግድግዳው ቢረዝም ምንባጡ ቢያምር
ብርሃንን ላከልን ሰዎች እልል በሉ የምድር ቤት ነውና መፍረሱም አይቀር
ቸሩ መድኃኔዓለም የዓለም ሁሉ ተስፋ እንግዳው ሞት መጣ ኧረ ወየው ወየው
በቀኝህ አቁመን መለከት ሲነፋ ለእግሩ ውሃ አሙቄ በርዤ ሳልቆየው
ነጋሪት ሲጐሰም ለፍርድ ስትመጣ የሞትን ማዕረጉን ሁላችሁ እወቁ
አቤቱ ክርስቶስ በጉድ እንዳንወጣ ከእርሱ ቤት ይገኛል ብሩም ሆነ ወርቁ
ያንተን ሥራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር ይኸው የዘራልን በየቀኑ ሰው
በጐልጐታ ምድር መድኃኒት ተቀብሮ አንድም አልበቀለ የታል ቡቃያው
ሦስት መዓልትና ሦስት ሌሊቶች አድሮ ከአቤል ጀምሮ ነበር የታመነ
በኃይል በሥልጣኑ ከሙታን ተነሣ አሁን ግን ስናየው ሞት ቀጣፊ ሆነ
አበቃ ተሻረ የሰው ልጅ አበሳ አይቼ መጣሁኝ ዛሬስ በእሁድ
ምድረ ቀራንዮ ምድረ ጐልጐታ ሰው እንደአዝመራ በግፍ ሲታጨድ
የጌታን ትንሣኤ መስክሩ በተርታ በከንቱ ያሙታል እንዲሁ በሐሰት
ለዓለም ግለጹ ሞቱን ትንሣኤውን ሰው በልቶ ጨረሰ እያሉ መሬት
ኋላም በክብር ሆኖ ለፍርድ መመለሱን ከምድር እስከ ሰማይ ሰው ቢያስብ ሁልጊዜ
ያንተን ሥራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር ከሰው አልተለየም ሞትና ትካዜ
በክብረ መንግሥቱ ሲገለጥ በሰማይ ደስታና ሐዘን ጐን ለጐን ሲሄዱ
የሰው ልጆች ሁሉ ይሉለታል ዋይ ዋይ ይጐራበቱናል ከሁለቱ አንዱ
አማኑኤል መጥቶ ሊያድን ዓለምን ሁሉ በሽተኛ ሁሉ ራሴን ባይ
እርቃኑን ተሰቅሎ መድኃኒት ሆነን በቤታችን ደህና መጥፋቱ ነው ወይ
ያንተን ሥራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር እሱን ሞት ሲጠራው በሩቁ ሰምቼ
እኔም ወይ አላልኩም ለራሴ ፈርቼ
ሰው ሁሉ በርስቱ ይጨርሳል ሀብቱን
የኋላ የኋላ ላያጣው መሬቱን
ቀኑን ባሸንፈው ሌት መቶ ታገለኝ
በቶሎ ሞት ናና እባክህ ገላግለኝ
16
እድሜዬ ዘልዛላ ነው አያልቅ በቶሎ ይሁን ብለህ ይቅርታን ስጠን ምህረት
ከቶ መሞት ላይቀር እንደው ውልውሎ አድለን የዘላለምን ህይወት
ከፋኝ ሞቴን ስጠኝ ለማይቀረው እዳ ሰፍረህ ስጠን የመንፈስህን ስጦታ
ደግሞ እንደ ሥጋዬ ነፍሴ እንዳትጐዳ ደስ እንዲለን ለቀንም ሆነ ለማታ
ወለም ዘለም እያልኩ አለቀ እድሜዬ አረጋግተህ ሁልጊዜ ሰላም ስጠን
ሞት መምጣቱ ላይቀር ወየው መከራዬ በመንፈስህ ዛሬም በደስታ ባርከን
ኃይልን ስጠን እንድናመልክህ በይፋ
ገብረ መንፈስቅዱስ (አቶ ታፈሰ) እምነትንም አሳድርብን በተስፋ
ቅኝት-ዋኔን ምግባችንን አንተው አስበህ ስጠን
231111 11315 ጠብቀን ከፈተናና ሀዘን
113 115 113 242 ሠላም ሰጥተህ ሁሌ በተስፋ ጎብኘን
ይህ እንዲሆን መልካም ፈቃድህ ይሁን
ገብረ መንፈስቅዱስ አቦዬ ጻድቁ ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
ኧረ እንዴት ነህ አባቴ ኧረ እንዴት ነህ መድኃኒቴ ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ
ገደል እንደ አክርማ የሚሰነጥቁ ( ኧረ ... )
ገብረ መንፈስቅዱስ ተክለሃይማኖት ( ኧረ ...) ስለ ስነ ፍጥረት(አቶ ታፈሰ)
ታላቅ ክብር ያገኙ በክርስቶስ ፊት ( ኧረ ...)
ለጌታቸው ታዛዥ ለዓለም አማላጅ ( ኧረ ...) በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
በፈጣሪያቸው ዘንድ በሥላሴ ደጅ ( ኧረ ...) አሐዱ አምላክ ብዬ ሰላምታ ላድርስ
ጻድቃን ሰማዕታት ደናግል በሙሉ ( ኧረ ...) ለዓለም ጌታ ለምድር ለሰማይ ንጉስ
ሌት ከቀን ሳያርፉ ሰው ያማልዳሉ ( ኧረ ..) ሥላሴም ሰውን እንፍጠር ብለው
ድንጋይ ተንተርሰው ዳዋ እየጣሱ ( ኧረ...) ተነሳሱ አልቀረምና ወዲያው
በጸሎት ተጠምደው ጤዛ እየላሱ ( ኧረ ...) በመልካችን እንደአምሳላችን አድርገን
ገብረ መንፈስ ቅዱስ አቡነ ተክልዬ ( ኧረ...) እንፍጠር በአንድነት ሆነን ሰውን
በእናንተ ጋሻነት ልኑር ተከልዬ ( ኧረ...) ወዲያውንም አዳም ሄዋንን ፈጠሩ
የዘልዳው ኮከብ ቅዱስ ጊዮርጊስ ( ኧረ...) በህግ ሆነው ትዕዛዝ ጠብቀው ሊኖሩ
ተጨንቀው ሲጠሩህ ፈጥነህ የምትደርስ ( ኧረ...) በዚህ አይነት በተድላ ገነት ሲኖሩ
አቡነ አረጋዊ ታላቁ አባት ( ኧረ ...) ተሳሳቱ ተለወጠና ነገሩ
ጸጋ ክብር ያገኙ በሥላሴ ፊት ( ኧረ ...) ነገር ግን ከጥቂት አመታት በኋላ
ሙሽራው ሰማዕት ገብረ ክርስቶስ ( ኧረ...) ተታለው ሞኞች ሆኑና ተላላ
መንኖ የሄደ ጽድቅ ለመልበስ ( ኧረ...) በእባብ ተንኮል በኃጥያት ቀንበር ወድቀው
ደራጐንን በጦር ወግቶ የገደለ ( ኧረ...) ተዋረዱ እፀ በለስን በልተው
ፈረሰኛው ጊዮርጊስ የልዳው ኮከብ ነው(ኧረ...) እንዳትበሉ የተባሉትን እንጨት
ገብረ መንፈስቅዱስ ታላቁ መናኝ ( ኧረ...) ቆርጠው በሉ የጥፋት ፍሬ ቅንጣት
ከዚህ ዓለም መቅሰፍት ፈጥነው ያድኑኝ ( ኧረ...) ሲፈጥራቸው አዳም ሄዋንን ከጥንት
ፃድቃን ሰማዕታት አባቶች ሁላችሁ ( ኧረ...) እንዲያውቁለት ሰርቶ ነበረ ሥርዓት
ኢትዮጵያን ጠብቋት አደራ ተግታችሁ( ኧረ...) እንዳትበሉ የእፀ በለሲቱን ፍሬ
ትዕዛዜን አስጠነቀኩኝ ነግሬ
በስመ አብ/አባታችን(አቶ ታፈሰ) እንዳትነኩ የእፀ በለስን ቅንጣት
ነገርኳችሁ ገና አስቀድሞ ከጥንት
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ እነርሱ ግን በእባብ ተንኮል ተታለው
አሐዱ አምላክ ብዬ ሰላምታ ላድርስ ቀጥፈው በሉ የጌታን ትዕዛዝ አቃለው
አባታችን በሰማይ ዙፋን ያለህ እሷን በልተው አምላክ የሆኑ መስሏቸው
ዘለዓለም ፀጋህ ይብዛልን ክብርህ ተታለሉ ጥፋት ሆነና ስራቸው
ለምድራችን ምህረትህ ይምጣ በተስፋ በዚህ ጊዜ በኃጥያት ቀንበር ወድቀው
አዘውትረህ በረከት ስጠን በይፋ ተባረሩ ከገነት ተድላ ወዲያው
ሁሌም ጎብኘን በይቅርታ መንፈስ ሆነህ እየኖሩ እጅግ በጣም ተዋርደው
አይጓደል እስከ ዘላለም ፀጋህ አሳለፉ ብዙ ዘመናት ተሰደው
እንዳንጠፋ በሀጠያት ቀንበር ወድቀን /በበገና ብቻ/
አደራህን ሀይልና ብርታት ስጠን ተገፈፉ ፀጋ እግዚአብሄርንም አጡ
ጠብቀን ከሚፈታተን ጠላት ለዘመናት አይቀጡ ቅጣት ተቀጡ
እንድንወርስ ያንተን ደገኛ መንግስት ተፀጽተው እንባ አፈሰሱ ወድቀው
ዳግመኛም ደም አለቀሱ ወዲያው
17
በሶስተኛው እያለቀሱ ባክነው በበረሃው ተንከራተተች ተጨንቃ
ተጨነቁ እጅግ በጣሙን አዝነው የመከራው የጭንቋ ጊዜ እስኪያበቃ
አዳምም ከገነት ተድላ ተባሮ በዚህ አለም በኖረችበት ዘመን
ይኖር ነበር እያለቀሰ አምርሮ ተሳቀቀች እንዳይገሉባት ልጇን
እግዚአብሄርም መራር እንባውን አየና ቁራሽንም ውሃ ለመነች ተርባ
ተስፋ ሰጠው አድንሃለሁ አለና ለአንድ ልጇ ሆዷ ተጨንቆ እየባባ
አዳም አዳም አይዞህ ጠብቀኝ እመጣለሁ በቆላና በደጋው ምድር ሳይቀር
ከልጅ ልጅህ መጥቼ ስጋ እለብሳለሁ ተንገላታች በሸንተረሩ ምድር
ተወልጄ ከድንግሊቱ ልጅህ በየዋሻው በየፍንኩታው አደረች
እመጣና አድንሃለሁ አይዞህ በመጨነቅ ልጄን ገደሉት እያለች
ጀርባዬንም ለገራፊዎች ሰጥቼ ረሃብና ሀዘን መከራ ጭንቀት
ጊዜው ሲደርስ አድንሃለሁ መጥቼ ደረሰባት በስደታቸው ወራት
ተሰቅዬ በቀራንዮ ተራራ ጊዜው አልፎ የተንከራተቱት ሲያበቃ
ተቀብዬ እጅግ አስፈሪ መከራ ለመመለስ ትመኝ ነበር አጥብቃ
ትድናለህ አይዞህ በተስፋ ተጽናና ጌታን አቅፋ እንደባይተዋር ከርታታ
የአምላክህ ቃል ከቶ አይሻርምና ደረሰባት ረሀብ ጥማት በተርታ
የሰው ልጆች በሀጥያት መርገም ሲኖሩ ተሰደደች ሶስት ዓመትና መንፈቅ
ሲሰቃዩ ለብዙ ዘመን ነበሩ የስቃዩ የእንግልቱ ጊዜ እስኪያለቅ
በአዳም በደል ፍጥረቱ ሁሉ ተግዞ ደረሰና መመለሻቸው ወራት
ይኖር ነበር አንገቱን ደፍቶ ተክዞ ተመለሱ ገቡ አገራቸው ናዝሬት
ጌታም አይቶ የአዳምን ሀዘን ጭንቀት በልጇ ሞት በመድኃኒዓለም ስቅለት
ተናገረ የህይወት ማዳን ትንቢት ደርሶባታል ከባድ መከራ ጭንቀት
አምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመን ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
ሲፈፀም ተወለደና መድኅን አሐዱ አምላክ እስከዘላለም ድረስ
በትንቢቱ የነገረውን አስታውሶ
በመስቀል ላይ መድኃኒት ደሙን አፍሶ ስለ ጥምቀት/ሆሳዕና(አቶ ታፈሰ)
በችንካሩ ቅዱስ ስጋውንም ቆርሶ
የአዳምን ዘር ገነት አስገባው መልሶ ጌታችን ይታዘዝ ነበር በብርቱ
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ እንጨት ሰብሮ ውሃ እየቀዳ ለእናቱ
አሐዱ አምላክ እስከዘላለም ድረስ እስኪፈጸም የህፃንነት ወራቱ
እንዲህ ሆኖ ቀስ በቀስ ነበር እድገቱ
ስለ ልደት/ስደት(አቶ ታፈሰ) ኋላም አድጎ እድሜው ሲሞላ ሰላሳ
ለመጠመቅ አስቦ ሊሄድ ተነሳ
እንዲህ ነበር የመድኃኒዓለም ልደቱ ዮሐንስን አጥምቀኝ አሁን አለው
ከድንግል የተወለደው ከእናቱ እንዲያጠምቀው ሀይልና ብርታት ሰጠው
ተፀንሶ በቅዱስ ገብርኤል ብስራት ተጠመቀ በዮርዳኖስ ወንዝ ጅረት
ተወለደ በተነገረው ትንቢት ለኛ ብሎ ሳይስፈልገው ጥምቀት
በብስራቱ ጸነሰችና ድንግል በመጥምቁ በዮሐንስ እጅ ተጠምቆ
በበረት ወለደችልን በጎል ይፆም ጀመር እጅግ በጣሙን ተጨንቆ
ሄሮድስም የጌታን መወለድ ሰማና ገዳም ገብቶ አርባ ቀንና ሌሊት
ተቃጠለ በቅናት መንገድ ሄደና ፆሞ አሳየን እንዲሆንልን ትምህርት
የእርሱን መንግስት የሚቀናቀን መስሎት ጊዜው ሲደርስ የመምህርነት ወራቱ
ተሸበረ ልቡን አወከው ቅናት አስተማረ በይሁዳ ምድር በብርቱ
በዚህ ጊዜ በምቀኝነት ደበነ ሙታንንም በየወገኑ አስነሳ
ጌታን ሊገል አስቦ ተንኮል ወጠነ ሽባ ሳይቀር እውር ፈወሰ አንካሳ
በእርሱ ሰበብ ብዙ ህፃናት አረደ ተዘዋውሮ አስተማረና ወንጌል
ደማቸውም እንደጎርፍ ውሃ ወረደ ሂዱ አምጡ የአህያይቱን ግልገል
የቅድስት የድንግል ማርያም መከራ በፍጥነት ሄዳችሁ አምጡ አሁን
አይረሳም ሁሌ ይኖራል ሲወራ ብሎ አዘዘ ከተማሪዎች ወገን
በሄሮድስም አዝና አልቅሳ ከፍቷት ተቀምጦበት በአህያይቱ ግልገል
ተንገላታች በምድረ ግብፅ ስደት ይጓዝ ጀመር በከተማይቱ መሐል
ልጇን አቅፋ በንዳድ ቆላ በረሃ ህዝቡ ሁሉ በመንገዱ ዳር ቆመው
ተሰደደች እንደ ምስኪኖቹ ደሃ ተቀበሉት ተሰምቷልና ዝናው
18
በውርንጭላ ተቀምጦ መቅደስ ሲገባ ከሐዋርያት አንዱን ይሁዳን ጠርተው
እልል አሉ እያስተጋቡ ጭብጨባ ከሱ ጋራ በሚስጥር መሐላ ምለው
ብዙዎቹ ልብስ አነጠፉ ጎዳና ፈጣሪውን በመሳም ሊያሲዝ ጠቁሞ
ስለ ክብሩ የአለም መድኃኒት ነውና ሊመራቸው የጌታን ጉንጮቹን ስሞ
ህፃናቱም በእናቶች ጀርባ ታዝለው ሰላሳ ብር የእጅ መንሻውን ሰጠው
በደስታ ይጮሁ ነበር አይተው ሊያሳያቸው ጌታውን ሄዶ ሳመው
ገሚሶቹም በእጃቸው ይዘው ዘንባባ ጌታም አውቆ ምነው ነከስከኝ አለው
እልል አሉ ከቤተ መቅደስ ሲገባ ወይ ይሁዳ እንደምን ያለ ሰው ነው
ሆሳእና ለዳዊት ልጅ ይሁን እያሉ ፈጣሪውን በሰላሳ ብር ሸጠው
ዘመሩለት ህፃን አዋቂ በሙሉ እንዲህ ነበር የህማማቱ ስቃይ
የዘንባባ ዝንጣፊውን ይዘው የሚያሰቅቅ በሰው አእምሮ ሲታይ
ለዳዊት ልጅ ክብር ይሁንለት ብለው ሰኞ መክረው ማክሰኞም ዋሉ ሲያሴሩ
ዘመሩለት የምድር ድንጋዮች ሳይቀሩ እሮብም አፅንተው በጣም መከሩ
አሸብሽበው በደስታ ሆነው ጨፈሩ ሀሙስ ሌሊት ይዘው የፊጥኝ አስረው
ህፃናቱም ጡት የሚጠቡት ሳይቀሩ አቀረቡት ፍርድ አደባባይ ወስደው
እየጮሁ ለፈጣሪያቸው ዘመሩ አስፈረዱ ሞት ይገባዋል ብለው
ጌታችንም በአህያ ጀርባ ተቀምጦ እየመቱ በትልቅ በትር መትሮት
ተክዞና በሀዘን ማእበል ተውጦ አቀዳጁት የአክሊለ እሾክን ብረት
ሲቃረብ ወደ ሀገሪቱ ሊገባ የአይሁድ ንጉስ አንተ ነህ እንዴ እያሉ
አፈሰሰ እጅግ የመረረ እንባ አፌዙበት ተሳለቁበት በሙሉ
በጣሙን ልቡ አዘነ ተነክቶ ተረባርበው በግፍ ገረፉት ወስደው
ተናገረ ትንቢት ከሀሳቡ አንቅቶ ሳይበድል ወንጀለኛ ነህ ብለው
በትዝብት የሀገሪቷን ጥፋት አየና ሲያንገላቱት ሲደበድቡ በተራ
ትጠፊያለሽ አይቀርልሽም አለና አደረሱት ከቀራንዮ ተራራ
ወዮልሽ የኢየሩሳሌም ምድር አሸክመው ከባዱን መስቀል በግፍ
ተብተሻል መጥፋትሽ እንደሆን አይቀር አሰቃዩት ፈጣሪያቸውን በግርፍ
ወዮልሽ የኢየሩሳሌም ከተማ በእለተ አርብ ስድስት ሰአት ሲሆን
ቢመክሩሽም ሆነሻልና የማይሰማ ሰቀሉት የዓለም ብርሃን ጌታን
ስለዚህም ቅጣት መምጣቱም አይቀር ነፍሱን ሰጠ ዘጠኝ ሰአት ሲሆን
እግዚአብሄርም ብዙ ታግሶሽ ነበር ተናወጠ ምድርና ሰማይ በእውን
ነገር ግን ቃሉን አልሰማ ብለሽ እርቃኑን መሆኑን አይታ ፀሐይ
ፈጣሪሽን አሳዘንሽና በደልሽ ጨለመች ብርሃኗ ታጣ ከላይ
በሀጥያትሽ አዘቅት ቁልቁለት ወርደሻል ከዋክብትም ከሰማይ ረግፈው አለቁ
የማይቀር ነው የጥፋት ቀንሽ ይመጣል በቦታቸው አንድም ሳይተርፉ ወደቁ
በትንቢቱ የወደፊቱን አስታውሶ ጨረቃዋ ብርሃኗን ነፍጋ ጨለመች
ተናገረ መራሩን እንባ አፍስሶ ፈጣሪዋ እርቃኑን ሆና ስላየች
የኋላውን የሀገሪቷን ጥፋት አየና መጋረጃው ከቤተ መቅደስ ያለው
አለቀሰ ወዮልሽ አንቺ አለና ተቀደደ ከታች እስከላይ ወዲያው
በጣም አዝኖ አንገቱን ቁልቁል ደፋና ተሰቅሎም ዘጠኝ ሰአት ሲሆን
አለቀሰ ሩህሩህ አባት ነውና ተፈፀመ ብሎ አሰምቶ ቃሉን
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ይህን ነግሮ ሞትን ቀመሰ መድኅን
አሐዱ አምላክ እስከዘላለም ድረስ ወደ ማታ ለንጊኖስ የሚባለው ሰው
የጌታን ጎን በተሳለ ጦር ወጋው
ስለ ሥነ-ስቅለት(አቶ ታፈሰ) ቢወጋው ደምና ውሃ ፈሰሰ
የአዳምን ዘር በደሙ ፈሳሽ ቀደሰ
በስመ አብ ብዬ እስቲ ሰላምታ ላድርስ ውሃውም ለጥምቀታችን ሆነን
ለአብና ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ስጋ ደሙን መዳኛ ብሎ ሰጠን
እስቲ ላስታውስ የህማማቱን ሳምንት ብሉ ጠጡ ስጋዬንና ደሜን
የጌታዬን የክርስቶስን ስቅለት ይህን ብሎ አንድነት አድርጎ ቸረን
እንደዚህ ነው የመድኃኒዓለም መከራ ሁለት ሰዎች አረጋውያን ነበሩ
ያሰቅቃል በሰው አንደበት ሲወራ አወረዱ የጌታን ስጋ ሊቀብሩ
አይሁድም በምቀኝነት ተነስተው ገንዘው በሀዘንና በለቅሶ
መከሩበት ጌታን ለመግደል አሲረው
19
እስኪነሳ መቃብር በሀይል አፍርሶ አንተ ምራን ወደ ዘላለም ህይወት
ቀበሩት እጅግ በመራር ሐዘን እንድንወርስ የማያልፈውን መንግስት
ስለሞተ የአለም መድኃኒት መድኅን ተማፅነናል በወለደችህ ድንድል
ቅዳሜም ተቀብሮ ዋለ ጌታም አትንፈገን የቅዱሳንን እድል
በመሞቱ ሳይንቀሳቀስ ምንም ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
እሁድ ሌሊት መግነዝ ፍቱልኝ ሳይል ለዓለም እስከዘላለም ድረስ
ከሙታን እርሱ ተነሳ በኃይል
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ወዳጄ ወዳጄ(አቶ ታፈሰ)
ለዓለም እስከዘላለም ድረስ
ወዳጄ ወዳጄ ወዳጄ ወዳጄ
ስለ ትንሳኤ/ዳግም ትንሳኤ(አቶ ታፈሰ) ወዳጅ ያዝናል እንጂ መቼ አብሮ ይሞታል
በአዳም በደል አቅርቦ ራሱን ለካሳ ኧከደከድዬ በዚህ ይካተታል በዚህ ይካተታል
ደመሰሰ የሰውን ልጆች አበሳ
በሲኦል ተግዞ ላለ ነፍሳት እስቲ በስመአብ ብዬ ሰላምታ ላድርስ
አበሰረ የዘላለምን ህይወት ለአብና ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ለመንፈስቅዱስ
በአርባ ቀኑ ወደ ሰማያት አረገ ደግሞም ላመስግንህ ብዬ ሃሌሉያ
የዓለምን ህዝብ በሙሉ ነፃ አደረገ አቤቱ አድነኝ ከዓለም ገበያ ከዓለም ገበያ
በፈቃዱ ነፍሱን ከስጋው ለይቶ አስረው ደበደቡት መድኃኒዓለምን
የአዳምን ዘር ከርስቱ አኖረ አግብቶ ሰማይና ምድርን ያስታረቀውን ያስታረቀውን
የሚያስለቅስ እጅግ አስፈሪ መከራ ተይዞ ታሰረ እንደ ተራ ሽፍታ
ተቀበለ በቀራንዮ ተራራ እውር ስላበራ ሽባ ስለፈታ ሽባ ስለፈታ
እናፍስስ መራራ እንባ ለጌታ ልብሱን ተገፈፈ ቆሞ በአደባባይ
ለሞተልን እንዲሆንልን ውለታ ታስሮ ተገረፈ አጥንቱም እስኪታይ አጥንቱም እስኪታይ
ብናስብም መከራውንም ሁልጊዜ የእሾህ አክሊል ደፍተው ተዘባበቱበት
በመጨነቅ በሀዘንና ትካዜ እንደወንጀለኛ ጥፋት ሳይኖርበት ጥፋት ሳይኖርበት
አባታችን የምድር የሰማይ ንጉስ ደብድበው ሰቀሉት መድኃኒዓለምን
አይተህ ማረን ሞተን ከፊትህ ስንደርስ ምንድነው ጥፋቱ ከቶ ምን ይሆን ከቶ ምን ይሆን
ይቅር በለን እንደሀጥያታችን ሳትፈርድ ቅዱሳት እጆቹ ተቸንክረው ዋሉ
በፍፃሜው ወደዚህ አለም ስትወርድ ቅዱሳት እግሮቹ ተቸንክረው ዋሉ
በዚያን እለት ለፍርድ ስትመጣ ጌታችን በጣም አልቅሱለት ሰዎች ወዮ በሉ ሰዎች ወዮ በሉ
ፈጥነህ ማረን ክፋት ነውና ስራችን እስራኤልን መና የመገበ አውርዶ
ይቅር በለን ምህረት ልማድህ ነውና በግፍ ተሰቀለ ለአዳም ሲል ተዋርዶ ለአዳም ሲል ተዋርዶ
አንተው ባርከን ቅዱስ እጅህን ዘርጋና መቃብር ቻለችው እንደ ተራ ሰው
አትንፈገን ስጋና ደምህን በእውነት አወይ መድኃኒዓለም ክርስቶስ ወየው ክርስቶስ ወየው
እንድንወርስ ያንተን ደገኛ መንግስት የህይወትን እስትንፋስ እፍ ያለው በአዳም ላይ
ጌታ ሆይ የምድር የሰማይ ንጉስ ምድረ ቀራንዮ ዋለ በመስቀል ላይ ዋለ በመስቀል ላይ
እንዳናፍር ሞተን ከፊትህ ስንደርስ የተመላለሱ በገነት እግሮቹ
ክርስቶስም የዓለም መድኃኒት ነህና በሞት ተወሰደ ተጨፍኖ አይኖቹ ተጨፍኖ አይኖቹ
አደራህን በበደላችን አትፅና ሰማይና ምድርን በእጁ የፈጠረ
በፍርድ ቀን በአስፈሪ ግርማህ ክብርህ አለምን ለማዳን ሞተ ተቀበረ ሞተ ተቀበረ
ስትመጣ በእሳት ዙፋን ላይ ሆነህ በሶስተኛውም ቀን ብርሃንን ተላብሶ
ፃድቃንም የብርሃን ቀሚስ ለብሰው በኃይል ተነሳ መቃብር አፍርሶ መቃብር አፍርሶ
በመደሰት በቀኝህ በኩል ቆመው
ተስፋ አድርገው የምትመጣውን መንግስት ወዳጄ ወዳጄ(አቶ ታፈሰ)
የሌለባት ረሀብ ጥማት ውድቀት
ሀጥአንም በግራ በኩል በመሆን ወዳጄ ወዳጄ ወዳጄ ወዳጄ
ሲጠብቁ የማያዳግም ፍርድህን ወዳጅ ያዝናል እንጂ መቼ አብሮ ይሞታል
በዚያን እለት አደራ ጌታ ማረን ኧከደከድዬ በዚህ ይካተታል በዚህ ይካተታል
ተፀይፈህ አትመልስብን ፊትህን
አይተህ ማረን አዛኝ ሩህሩህ አባት እስቲ በስመአብ ብዬ ሰላምታ ላድርስ
ተማፅነናል በድንግል ማርያም ንጽሕት ለአብና ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ
ደግሞም ላመስግንህ ብዬ ሃሌሉያ
አቤቱ አድነኝ ከዓለም ገበያ
20
በስምንተኛው ሺህ አለም ሲፈራርስ ዋለ ቀራንዮ ክርስቶስ ተሰቅሎ
በፅድቅህ አስበን አቤቱ ክርስቶስ እኛኑ ለማዳን ለሰው ልጆች ብሎ
በዳግመኛ ልደት ሙታኖች ሲነሱ ቀራንዮ ዋለ ተሰቅሎ እንደዋዛ
በቃልህ ሲገፈፍ የሰማያት ልብሱ ከሀጠያት አላቆ ነፍሳትን ሊገዛ
ምድርና ሰማይ ከቦታው ሲጠፋ ግንድ ተሸክሞ ሲወድቅ ሲነሳ
አድነን ጌታ ሆይ መለከት ሲነፋ ዓለምን አዳነ ከሀጠያት አበሳ
ያኔ ስትገለጥ በታላቁ ክብርህ ለፍርድ መመለሱን ሰማያት መስክሩ
አድነን ክርስቶስ ጌታ ሆይ አደራ አስጠንቅቁ ለዓለም ለህዝቡም ንገሩ
በመንግስተ ሰማይ በማያልፈው ስፍራ ህዝቦች ተጠንቀቁ እንዳትታለሉ
በክብር በደስታ አስቀምጠን አደራ ለፍርድ መምጣቱንም ንገሩ ለሁሉ
ሰማያት ሲናጋ ምድሩ ሲፈራርስ በግራ እንዳንቆም ተራቁተን ከፀጋ
አቤቱ አድነን ጌታ ሆይ ክርስቶስ በንስሐ ታጥበን በፀሎት እንትጋ
ውጡ ግቡ ብለህ ሁሉን ስታደራጅ የአዋጅ ድምፅ ሲነገር ፍርድ ሲያስተጋባ
ቸር አምላክ ነህና አታስቀረን ከደጅ በቀኝህ አቁመን በጭንቅ እንዳንገባ
ያለ ነው ከጥንትም ዛሬም ቸርነትህ ወዮ በዚያን እለት በክብር ሲገለጥ
አታሳጣን ስፍራ ከሰፊው መንግስትህ የት እንገባ ይሆን ወዴትስ ለማምለጥ
ዋጋ ስትከፍል እንደየሥራችን ይህን ጊዜ እንበርታ ሳለን በህይወት
በግራ አታቁመን አደራ አባታችን ጉድ እንዳያደርገን መቶ በድንገት
ነጋሪት ሲጎሰም መለከት ሲነፋ እውራንን ዳሰው ያበሩ ጣቶቹ
ሁሉን ቻይ ነህና በከንቱ እንዳንጠፋ በደም ተለወሱ ቅዱሳት እጆቹ
ሰማይ ምድር ፈርሶ መድረሻ ሲጠፋን ሁሉን ማድረግ ሲችል ለአዳም ሲል ተዋርዶ
ቸር አምላክ ነህና ጨክነህ አታጥፋን ተቀበለ ስጋው ከሰማያት ወርዶ
ከገሃነም ቦታ እጅግ ከሚያስፈራ ከደጅሽ ቆሚያለሁ ኪዳነምህረት
አድነን ጌታ ሆይ ከእንዲህ ያለ ስፍራ ታማልጂኝ ብዬ ደጅ በመጽናት
ተማፅነን ወድቀናል በቆረስከው ስጋህ ለፍርድ ሲገለጥ ልጅሽ በዚያን እለት
ተማፅነን ወድቀናል ባፈሰስከው ደምህ እንድታማልጂን አደራሽን እመቤት
ተማፅነን ወድቀናል በማያሻር ቃልህ ኪዳነምህረት ነሽ የዓለም ሁሉ ቤዛ/2/
በቀኝህ አቁመን ክርስቶስ አደራ ሰማይና ምድርን ልጅሽ የሚገዛ
መከራው ሲወሳ የመድኃኒዓለም በምድራዊም ሆነ በፈተና ቦታ
እጅግ ያስለቅሳል እስከዘላለም ማርያም ትጠብቀን እጆቿን ዘርግታ
ግንድ ታሸክሞ አሸርጦ ጨርቅ እንዴት እድናለሁ በየቱ ብልሃቴ
መከራው በዝቶበት ሲነሳ ሲወድቅ አንቺ ካልጠበቅሽኝ ማርያም እመቤቴ
ወጣ ቀራንዮ ከተራራው ላይ እመቤቴ ማርያም ሚስጥሬ ነሽና
መከራ ሊቀበል ለሰው ልጅ ሲሳይ ከስጋዬ አድኚኝ በረድኤት ነይና
እርቃኑን ሳያፍር በጀርባው ተንጋሎ ክርስቶስ አምላኬ የአለም ብርሃን
ዋለ ተቸንክሮ ፍፁም ምስኪን መስሎ በረድኤት ናና ሁልጊዜ ባርከን
ሰማያት ተናጉ ተናወጸ ምድር በመስቀልህ ብርሃን ባርከህ ቀድሰን
አይሁድ ያልጠበቁት ብዙ ታየ ተአምር በስጋ በደምህ ዘውትር አድሰን
በጣም ተንቀጥቅጣ ግዑዟ መሬት በወንጌልህ ፀጋ ሁሌ እንድናበራ
የኢየሱስን መስቀል መያዝ አቃታት መትጋቱን አድለን ጌታ ሆይ አደራ
ጨረቃና ፀሀይ ደግሞም ከዋክብት
መስክሩ በተርታ የጌታን ስቅለት ከደጇ ይፈልቃል (አቶ ታፈሰ)
ሰማይና ምድር እናንተም መስክሩ ቅኝት- ሠላምታ
የጌታን ትንሳኤ ለዓለም ሁሉ አውሩ 423 224 542 222
አምላክ ለኛ ብሎ በመስቀል ላይ ሞቶ 423 115 113 224 542 222
ፀሃይ በማየቷ ጌታዋ ተራቁቶ
ከደጇ ይፈልቃል ማርና ወተት
ብርሃኗን ነፈገች ተሳቃና ፈርታ
አዛኝቷ ድንግል ኪዳነ ምህረት /2/
ተራቁቶ ስላየች ጌታ በአዳም ፋንታ
እስቲ ልናገረው የእመአምላክን ዝና
ጨረቃም ደም ሆነች ከዋክብት ረገፉ
የኪሩቤል መቅደስ የሱራፌል ጽና /2/
ሀሞት ስለጋቱት በከበረ አፉ
ኤልያስ የጠራት የበራች ደመና
የከበረ ስጋው በችንካር ተቆርሶ
የኢሳይያስ ትንቢት የገብርኤል ዜና /2/
ዓለምን አዳነ ደሙንም አፍስሶ

21
የቅዱሳን ምግብ የእስራኤል ደመና ፈጣሪያችን ሆይ ህግን ሰርተህ
ለፍጥረቱ አዛኝ ርህሩህ ነችና /ናትና/ /2/ እኛ ብንሽረው ምን አመጣህ
ዘካርያስ ያያት የተቋም ላይ ፋና ላትጨክን ትራራለሀ
መድኃኒት ላለሙ የጽድቅ ጐዳና ማን ያከብርሃል ሆነሀል ደሀ
የረሃብ መድኃኒት የድውያን ጤና አዳም ዘንግተህ ሄዋን ስተሽ
ስሟ ስንቅ እኮ ነው ተብሎ ተነግሯል እባብን አምነሽ አውሬ ሰምተሽ
በእንተ ማርያም ብሎ ማን ሳይበላ ያድራል/2/ እንዴት ከጠላት ትመክሪያለሽ
ስሟ እንቅ እኮ ነው ለሚኼድ ተከፍቶ አዳም ሳይሰማ ትቀጥፊያለሽ
ጠግቦ ያድራልና የእርሷኑ ስም ጠርቶ /2/ እኔ አላማህም አዳም ንጉስ
የረሃብተኞች ምግብ የድኩማን ጽናት ንስሀ እኮ ነው የሔዋን ፈውስ
የርህራሄ ምንጭ ነይ ኪዳነ ምህረት ንስሀ ገብቶ በትህትና
ከደጇ ይፈልቃል ማርና ወተት ልጆችን ማዳን ሙያ ነውና
አዛኝቷ ድንግል ኪዳነ ምህረት አዳም ልጆችህ ህጉን ሰርዘው
ስለ ማርያም ብሎ ስሟን ለሚጠራ ሄዋን ልጆችሽ ፈጣሪን ረስተው
የትም ቦታ ኼዶ ይጠግባል እንጀራ አውሬውን ወደው ጠፍተዋልና
የቅዱሳን ምስጢር ጽላተ ጽዮን ቆመዋል ይኸው በሞት ጐዳና
ምስጋና ይድረስን ለሰጠን አንቺን /2/ አዳምም ጮኸህ ሄዋን ለምነሽ
ስለ ክብሯ ላቅርብ ምስጋና ውዳሴ አንተ አማልደህ አንቺም አግዘሽ
በጸሎት በስግደት በመጨነቅ ነፍሴ /2/ ያንተ ልመና ይረዳልና
የማማለድ ሥልጣን አላት ኪዳነ ምህረት ሄዋን አልቅሰሽ ድነናልና
እራሱን ዝቅ አድርጐ አዝኖ ለለመናት /2/ እንደለመነህ እዝራ ሱቱኤል
እሳት ተዋህዷት ሳትቃጠል ደህና እንዳሳሰበህ ቅዱስ ሚካኤል
የእግዚአብሔር አብ ቃሉን ወልዳዋለችና/2/ ራራልን ማረን ያንተ ነንና
ስሟ ስንቅ እኮ ነው ለሚሄድ ተከፍቶ ለምን ዲያብሎስ ኮርቶ ይፅናና
ጠግቦ ያድራል እና የእርሷኑ ስም ጠርቶ /2/ ፈቃደ ሥጋ እያታለለን
ዲያብሎስ መክሮ አንተን አስጠላን
ዘማሪት ሶስና ታውቃለህና ድካማችንን
ደምስሰህ ፋቀው በደላችንን
አምላክ አቅርበህ ልጆቼ በለን
በስመ ልዑል (ዘማሪት ሶስና) በእመ ልዑል በድንግል ማርያም
(ሰላምታ ቅኝት - ይበላ ሀላ) በህያው ስምህ በመድኃኒዓለም
ሥጋ ነፍሳችን እንዳትደክም
በስመ ልዑል በስመ አብ
መድኃኒታችን በአንተ እንታከም
በመንፈስ ቅዱስ ቅኔ ላቅርብ
ከላይ ዙፋንህ ጽርሐ አርያም
ፈጣሪ በሰው ትዳኛለሀ
እዚህ የመጣህ እንዲድን ዓለም
ደሀ ፊት ቆመህ ሲከስህ ደሀ
ወዲህ ነውና ቢጠራህ አዳም
አባቴ ሞኙ አዳም ተላላ
ባርከን ቀድሰን በድንግል ማርያም
በጠላት ምክር በለስ ትበላ
በቀራንዮ ኤሎሄ ያልከው
አባቴ ምነው አዳም አጅሬ
ሰይጣንን መተህ ሀይል ያሳጣኸው
ህግን አስጥሶ ከሰሰህ አውሬ
ለኛ ነውና ወደህ የሞትከው
እንደምትነግስ ነግሮህ ቀጣፊ
ዲያብሎስ ይሻር ሰውን አይፍጀው
ሽሮ አለበሰህ ቅጠል ረጋፊ
ስለነበረው አሁን ስላለው
ጠላት ሲመክር ተደግፎ ዛፍ
የምታውቅ አንተ ስለሚመጣው
ለካ አለ ቅጣት ጸጋ መገፈፍ
አትርሳን አንተ በፍርድ ሰዓት
የብርሃን ጸጋ የብርሃን ካባ
ሲኦል ይቅርልን ገሀነም እሳት
በለስ ስትበሉ ወዴት ገባ
የነበርክ ያለህ የምትኖር
ትዕዛዝ መጣስ ህግን መድፈር
ምሥጋና ይግባህ እግዚአብሔር
ሞትን ያመጣል ያገባል ከአፈር
አሜን ይገባል ለመድኃኒዓለም
ሄዋን እናቴ አታላይ ሰምታ
ዛሬም ዘወትርም ለዘለዓለም
እርቃኗን ቆመች ጨለማ ገብታ
ማልቀስ ደግ ነው ያሰጣል ዋጋ
ንስሀ መግባት ያስገኛል ፀጋ

22
ዋኔን (ዘማሪት ሶስና) ሲያጎርሱት የሚነክስ ሰው ክፉ ነውና
(በሰላምታ ቅኝት) እውሩን ቢያበራ ጎባጣን ቢያቃና
ጌታዬን ሰቀሉት አይሁድ ጨከኑና
እስኪ ሰላም ብዬ ዋኔን ልጀምር ውዳሴ ዋኔን ምነው አያሳዝን የአይሁድ ክፋት
አንተ አይደለህም ወይ ዋኔን ቤዛዋ ለነፍሴ ዋኔን የዝናቡን ጌታ ውሃ ሲነፍጉት
ምነው ከጠቢቦች ዋኔን ዝምድና ቢኖረኝ ዋኔን በተንኮል በኃጢአት ቀሩ እንደሰከሩ
ሥጋው ሞልቶ ሳለ ዋኔን መቁረጫው ቸገረኝ ዋኔን ሙታን ከመቃብር ተነስተው ሲያስተምሩ
እኔ እየመሰለኝ ዋኔን ሳላስበው ድንገት ዋኔን እናታችን ሄዋን ወዮ በይ አልቅሺ
ያንን ልብ ሥጋ ዋኔን ለውሻ ሰጠሁት ዋኔን ያንቺን ህማም ታሞ ከሞት ሊያድንሽ
የጠቢቦች አባት ዋኔን አንተ መሰልከኝ ዋኔን የሕያዋን ጌታ ተሰቀለልሽ
መልካም አይነት ጥበብ ዋኔን እንድትሰራልኝ ዋኔን አየጉድ አየጉድ ዓለም የኋላሽ
ጃኖማ ሁልጊዜ ዋኔን እለብስ የለም ወይ ዋኔን መድኃኒት ክርስቶስ በግፍ ሞተብሽ
ብርቅ ይሆንብኛል ዋኔን ጥበብ ለብሰው ሳይ ዋኔን በመስቀል ተሰቅሎ ሥጋውን ሲቆርስ
ወዳንተ ስመጣ ዋኔን መንገዱ ጠፍቶኝ ዋኔን በችንካር ተወግቶ ደሙንም ሲያፈስ
መልሶ መላልሶ ዋኔን እንቅፋት መታኝ ዋኔን ዋለች በመከራ ድንግል ስታለቅስ
አዝግሜ መጥቼ ዋኔን ካንተ እንዳልገናኝ ዋኔን ሰውነትሽ ራደ ሀዘን ከበበሽ
ውስጥ እግሬን ሆነና ዋኔን አላስኬድሽ አለኝ ዋኔን ስቃይ መከራውም ዳግም ፀናብሽ
ሥጋዬ በአመሉ ዋኔን ሜዳ ሲል ተራራ ዋኔን ተሰቅሎ ሥታይ አንድዬ ልጅሽ
ውሃ ጠምቶት ቆሟል ዋኔን ቢመጣ መከራ ዋኔን ቢፈስም እንባዬ ሆኖ መንታ መንታ
አምላኬ በሰማይ ዋኔን በምድርም ያለኸው ዋኔን መች ዋጋ ይሆናል ለአንዲቱ ጠብታ
ሊጠፋ ነውና ዋኔን ዓለምን ታደገው ዋኔን ላለቀሽው ለቅሶ ድንግል የዛን ለታ
ብር ብር ብላ ዋኔን ሄዳ ካጠገቤ ዋኔን ምነው ባፅናናቻት ነፍሴ ከሷ ደርሳ
ሳትመለስ ቀረች ዋኔን ተቅበዝባዧ ልቤ ዋኔን ወይ ልጄ እያለች ስትወድቅ ስትነሳ
ምርቃቱንማ ዋኔን ችዬበት ነበረ ዋኔን ባለቀሽው ለቅሶ በልጅሽ ህማም
አለማመኔ ግን ዋኔን ሲያዋርደኝ ኖረ ዋኔን ከኃጢአት ነጻሁኝ ዳንኩኝ ከገሃነም
በልቼ እንዳላድር ዋኔን ቆርጥሜ ከጥሬው ዋኔን
መምህሩ አይደሉም ዋኔን የጐዳኝ ረዱ ነው ዋኔን
ቸሩ መድኃኔዓለም (ዘማሪት ሶስና)
እሜቴ መቃብር ዋኔን መጥታ እንደንግዳ ዋኔን ቸሩ መድኃኔዓለም ቸሩ እግዚአብሔር
ጥሬ አልበላም አለች ዋኔን ሥጋ ብቻ ለምዳ ዋኔን በምን ቃል አንደበት ሥራህ ይነገር
ጫጩት ከበዛበት ዋኔን አደርኩኝ ገብቼ ዋኔን ከአርያም ክብርህ ከዙፋን ወርደህ
አዬ ልብ ማጣት ዋኔን ቅንቅኑን ረስቼ ዋኔን ከእጅህ ሥራ ጋር ከኛ ተዋህደህ
ሜዳውን ቢኖጡ ዋኔን አይድክሙ አይለፉ ዋኔን እጅግ ያሰደንቃል ያንተ ትህትና
የሰው ሁሉ ዕዳ ዋኔን አፋፉ ነው ክፉ ዋኔን ለአዳም ልጅ ስትሆን ህያው ምግብ ጤና
ወደ ኢየሩሳሌም ዋኔን ልሄድ ኹሌ ስመኝ ዋኔን ፈጣሪ ሰው ሲሆን ሰው ሲሆን ፈጣሪ
እንጃልኝ አሁንስ ዋኔን ዝቋላም እራቀኝ ዋኔን የአዳም ኃጢያት ዕዳ ሲሻር ሲሆን ቀሪ
ዛሬስ ታርቀሽ ኑሪ ዋኔን ሥጋ ከነፍስሽ ዋኔን ያንተ ስራ . . .
ጾምና ጸሎትን ዋኔን አማላጅ ይዘሽ ዋኔን ሰይጣን በተንኮሉ አዳምን ቢጥለው
እመቤቴ ማርያም ዋኔን ሳንኳኳ ደጅሽን ዋኔን ከሰማያት ወርዶ ክርስቶስ አነሳው
ማርማር ብለሽ ለኔ ዋኔን ጠይቂው ልጅሽን ዋኔን ድሮም ከአርያም እዚህ የመጣኸው
ለማዳን ነውና ከሰይጣን ሰውረህ
በመስቀል ተሰቅሎ (ዘማሪት ሶስና) ድንግል ማርያም ጌጤ የአዳም ልጅ ሲሳይ
ቅኝት - ሠላምታ ማደሪያ ሆነች ለአምላክ አዶናይ
423 224 /542 222 በበገና/(2X) ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷም የነሳ
423 115 113 224 542 222 ወልድ ዋህድ ጌታ ሞቶ የተነሳ
ያንተ ስራ . . .
በመስቀል ተሰቅሎ እንዲያ እየቃተተ አንተ ይቅር በለን ስለ በደላችን
ዓለምን ለማዳን የማይሞተው ሞተ ሁሉ አልቆብናል አይሞላም ስራችን
ከሞት ሊታደገን በመጣልን ፈጥኖ ሁሉ ጎዶሎ ነወ አይሞላም ስራችን
መስቀል አሸከሙት ውለታው ይህ ሆኖ ጥንት የሌለህ አንተ ህፃን ሆነህ አንተ
መከራውን ሳስብ ሳስታውስ ቀኑን አለም ናቀህ ቆሞ ዳግም እየሳተ
ይቆስላል ይደማል ልቤ በሀዘን ያስደንቃል እንጂ ክርስቶስ ሲወለድ
መች ለእርሱ ነበረ ይህ ሁሉ መከራ ሁሉን ቻይ ፈጣሪ ለሰው ልጅ ሲዋረድ
መስቀል ተሸክሞ የወጣው ተራራ
23
ያንተ ስራ . . . ለክብር በቁ ከዳግመኛ ሞትም ዳኑ
አልቀበል ካሉት አይሁድ በጥላቻ ኑሮ ከፍቶት ደሃ ሲጨነቅ በቤቱ
መጣባቸው ስደት ሆኖ መተረቻ አይዞህ ብለሽ ተምታጽናኚው እናቱ
በቃና ገሊላ ውሃ ወይን ሲሆን ሲራብ ጉርሱ ሲዝል ሲደክም ብርታቱ
አይሁድ ሳይረዱ የጎላ ምስጢሩን አንቺ እኮ ነሽ ለችግረኛ ህይወቱ
ታውረው ደንቁረው ተመቅኝተው ትላንት ምጽዋት ሰጥተው ስለቅዱሱ ስምሽ
ዛሬም በጨለማ አሉ በሞት ሥርዓት ሲደሰቱ ምእመናን በእውን ምልጃሽ
ያንተ ስራ . . . ተለይቼ እንዳልቀር ምስኪን ልጅሽ
ዲያብሎስ ተለቀ በተንኮል ብዛት ከጌታዬ አማልጂኝ ድንግል እባክሽ
አዳምና ሔዋን ቢፈርሙለት ታውካብኝ በዓለም ጣጣ ህይወቴ
አምስት ሺ ዘመን አምስት መቶ ዓመት ስፍገመገም እጅግ ፀንቶብኝ ጉዳቴ
በሲኦል ከረሙ ውሉ ጠፍቶ ከቤት ታድኚኝ ዘንድ ከስጋ ወጥመድ ጭንቀቴ
ወልደ አብ ፈጣሪ ከላይ ተመልክቶት ድረሺልኝ ድንግል ማርያም እናቴ
በዮርዳኖስ ሻረው ዶሴውን አግኝቶት ሃይማኖቴ ቢታይ ቢመዘን ምግባሬ
ለሲኦሉ ዶሴ እጅግ ርቆ በፊት ስለሚበልጥ ከክብሬ ይልቅ ነውሬ
አርብ እለት ተገኘ በመስቀሉ መብራት በሰንሰለት እጅና እግሬን ታስሬ
ያንተ ስራ . . . በገሃነም ይበዛልና ሀሳሬ
ሰይጣን አፍሮ ጮኸ ምስጢር ቢወጣበት በምልጃሽ አሁን አድኚኝ ዛሬ
በዮርዳኖስ ሲኦል ያኖረው ታይቶበት
በቀራንዮ ላይ በመስቀል ኮረብታ ሰላም ለማርያም (ዘማሪት ሶስና)
አምላክ ተሰቅሎ ዲያብሎስ ሲመታ ቅኝት - ሠላምታ
እኔ ዳንኩኝ ይኸው የታለ የሞት ካርታ 23 1555 1555 11 31132
ተወግሯል በመስቀል ክብሩን ያጣ ሽፍታ 23 15 31 113 242 45
እንዲህ ከመታኸው በመስቀል በትር 423-1 113-1 113 242
እንጦሮጦስ ጣለው ከላይ አታስቀረው
እሱ ከታሰረ በእሳት ሰንሰለት ሰላም ለማርያም የአምላክ እናት
የአዳም ልጅ ይድናል ከዳግመኛ ሞት የአቤል የዋህት የአዳም ህይወት
ያንተ ስራ . . . እመቤቴ በምልጃሽ መድኃኒቴ ነሽ
በዲያብሎስ ተንኮል ዓለም እየሳተ የአብ ቃል መቅረጫ ጽላቱ የሙሴ
መሬት ሲኦል ሆነች ሰው እያሟረተ የመንፈስ ቅዱስ ቤት እመቃል ሞገሴ
በኖህ ዘመን ጊዜ እንደሆነው ሁሉ የርኅራኄ መዝገብ እህተ መላእክት
ዓለም ተበላሽታ እየበዛ ጥሉ የጻድቃን ተስፋቸው ጽላተ መለኮት
አውሬ ሰለጠነ ሰው እየመሰለ ትናንት ተጨንቀን በጨለማው ዓለም
ሁሉ አልቆብናል የሰው ሰው የታለ ዛሬ ብርሃን አየን በድንግል ማርያም
እግዚአብሔር ፈጣሪ ቸር አባት ነህና የኢያቄም እንቁ የሃና ንብረቷ
ሰውን ልብ ስጠው ልባም ጠፍቷልና ሥጋ ነፍሴን እርጂያት ይቅርላት ቅጣቷ
ስለ እመአምላክ ብለህ ስለ ድንግል ማርያም በወንጌል ሰማነው ድንግል የአንቺን ዜና
ይቅር በለን አንተ እሳት ሞት አይበጅም አማላጅነትሽ ሲገለጽ በቃና
ያንተ ስራ . . . . . /፪/ ከዳዊትም ሰማን ድንግል ስለአንቺ ክብር
ወትቀውም ንግሥት እያለ ሲዘምር
በላዔሰብ ከሞት ከሲኦል የዳነው
እመቤቴ(ዘማሪት ሶስና)
በምልጃሽ ነው እንጂ መች በጥርኝ ውሃ ነው
እመቤቴ የፍጠረት ሁሉ አለኝታ
ሊውጡኝ ቢነሱ አጋንንት በመሉ
ክብር ለስምሽ ይገባል ላንቺ ሰላምታ
ስምሽን ስጠራ ትቢያ ይሆናሉ
እናታችን አማላጃችን ድንግል
ጽዮን እመብርሃን ጽላተ ሥላሴ
ተስፋችን ነሽ የጽድቅ የብርሃን አክሊል
የበረከት ካዝና ደመወዜና ዋሴ
ማርያም ሆይ አንቺ የገነት መውረሻ
ሲጨንቀኝ ሲጠበኝ ሲከፋኝ ኑሮዬ
እንኳን ለሰው የምትራሪ ነሽ ለውሻ
ድንግል አንቺ እኮ ነሽ አጽናኝ አለኝታዬ
ባንቺ አምነው በቃልኪዳንሽ ተማጽነው
ስምሽን ስጠራ ሲታወክ ህይወቴ
ገነት ገቡ ኃጥአን ስርየት አግኝተው
አለሁልህ/ሽ በይኝ ድንግል እመቤቴ
ባንቺ ምልጃ ባንቺ ልመና ያመኑ
ድንግል ሆይ አትርሺኝ የዘላለም ልብሴ
በኪዳንሽ በልጅሽ አምነው የጸኑ
ምልጃሽ ያውጣኝ ከሞት ከከፋ ድምሳሴ

24
የቅዱሳን ካባ የቅዱሳን ኩታ በአንተ አምኛለሁ ከቶ አላፍርም " "
ጸጋ ሰማዕታት የድሆች አለኝታ ለሰው ልጅ በሙሉ ሰጠህ ሕይወትን " "
ሹመተ መሳፍንት ቅብዐ ነገሥታት በልተው እንዲድኑ ሥጋና ደምህን " "
የሰሎሞን ጥበብ/ዕውቀት/ የዳዊት መዝሙራት ንስሐ የገባ በደለኛውን ሰው " "
ዓለም የዳነብሽ ከሞት ከሲኦል ከበደሉ አንፅተህ ለጽድቅ አበቃኸው " "
ለእኔስ እናቴ ነሽ ማርያም ድንግል እንደ ቸርነትህ ካልሆነ ጌታዬ " "
አድኚኝ እናቴ ከሥጋ ፈተና እኔ አልድንምና በዚህ በሥራዬ " "
እኔማ ያለአንቺ አልችልም ልጸና እየኝ ተመልከተኝ በምህረት ዐይንህ " "
ሸክም የከበደኝ እንግልት ሆኛለሁ ምስጋና እንዳቀርብ ለቅዱስ ስምህ " "
ከእኔ እንዳትለይ አደራ እልሻለሁ ስለ ቸርነትህ ጌታ መድኃኔዓለም " "
አደራ እልሻለሁ ከጎኔ አትራቂ ምስጋና ይድረስህ ዛሬም ዘለዓለም " "
ወዳጅ ዘመድ የለኝ ያለአንቺ ጠባቂ አድነኝ ከሞት
ተሳክቶልኝ ባየው ሀሳቤ ምኞቴ
ድንግል ያላንቺማ መች ይፀናል ቤቴ አስቀድሞ (ዘማሪት ሶስና)
ልጅሽ እንዳይነሳኝ መንግሥተ ሰማያት
ከኃጢአት ጠብቆ እንዲያኖረኝ ገነት አስቀድሞ ነፍሱ ሳትወጣ በፊት
አንቺ ንገሪልኝ ለዓለም መድኃኒት እናቱን ቆማ ስታለቅስ ቢያያት
ተስፋዬ ነሽና አትርሺኝ የኔ እናት ለዮሐንስ አደራ ብሎ ሰጣት
ይርዳሽ ያፅናሽ ይህ ልጅሽ ነው አላት
አድነኝ ከሞት (ዘማሪት ሶስና) እሱንም ቆሞ ሲያለቅስ ቢያየው
ቅኝት - ቢወደው ለእናቱ አደራ ሰጠው
ዮሐንስም እያለቀሰ በሞቱ
አንተ ሠርተህ ነበር ትልቅ አዳራሽ አድነኝ ከሞት እናቱን ወስዶ አኖራት ከቤቱ
አውሬ አስገብቼ አረኩት ብላሽ " " ሊፈፀም የተናገረው ዳዊት
አንተማ ሰጠኸኝ የተከበረ ዕንቁ " " አይሁድ ጌታን ውሃ ጠማኝ ሲል ሰሙት
እኔ ግን ተሳነኝ ዋጋውን ማወቁ " " መጻጻውን ውሃ ቀላቅለው ሰጡት
አንተ ለኔ ታማኝ እኔ አደራ በላ " " ቀመሰልን ያን የሰጡትን ሃሞት
በቤትህ አስገባሁ ጅብ ቀበሮ ተኩላ " " ተፈፀመ ትንቢቱ ሁሉ አሁን
አንተ ሰፍተህ ነበር መልካም አገልግል " " ይህን ብሎ ዘለፍ አድርጎ ራሱን
እኔ ግን አጋጥሞኝ ልክስክስ እድል " " በስልጣኑ ከስጋው ለያት ነፍሱን
ማፈሻ አደረኩት የአመድ የከሰል " " በነፍስ ወርዶ ነፍሳት ካሉበት አዘቅት
በፈቃደ ሥጋ ሰይጣን ሲያገብረኝ " " ነፍሳትን የወረዱትን ከጥንት
አንተ አስረህ ያዘኝ ለጠላት አትስጠኝ " " ከዛ አውጥቶ ወስዶ አስገባቸው ገነት
አሁን ግን ፈለኩህ ጭልጥ ሳትል ነፍሴ " " ተጠራጥሮ አንዱ ሀራዊ ሞቱን
ከጅብ አፍ አስጥለኝ የአብርሃሙ ሥላሴ " " ሞተ ብሎ በጦር ቢወጋው ጎኑን
ለሰው የሚሻውን መሻቱን አውቀህ " " አፈሰሰ ከውሃ ጋራ ደምን
በፈቃድህ ሁሉን ትሰጠዋለህ " " አይሁድም እርግጥ መሞቱን አውቀው
ለጽድቅ የሚያበቃ ግብርም ባይኖረኝ " " ሳያዝኑለት ነገ ሰንበት ነው ብለው
በምህረትህ አንተ ከሞት አድነኝ " " አይደር አሉ ከመስቀል ይውረድ ስጋው
ደካሞች በረቱ ብርቱዎች ደክመው " " ኒቆዲሞስ ቀድሞ በሌሊት ያየው
አንተን አምነው ዳኑ አንተን ተማፅነው " " ዮሴፍም በአርማትያስ ያለው
ያመሰግኑሃል መናንያን ሁሉ " " ሞት ሳይፈሩ ከጲላጦስ ፊት ቀርበው
ድንጋይ ተንተርሰው ቅጠል እየበሉ " " ተካሰሱ በድኑን እናውርድ ብለው
በፍጹም ልብ ሆነው ጌታ ላመኑህ " " ጲላጦስም ጠዋት ስላየው ታግሶ
አምባና መጠጊያ ጋሻም አንተ ነህ " " ትዕግስቱ ፃድቅነቱን አስታውሶ
በምህረት አስበህ ችግረኛውን " " እንዴት ሞተ ብሎ ጠየቀ መላልሶ
ታብስለታለህ መሪር እንባውን " " ሞተ ቢሉት እጅግ አዘነ ተከዘ
ሁሉን ስታሳልፍ በጌትነትህ " " በድኑን ስጡ ብሎ ጭፍሮቹን አዘዘ
አንተ አታልፍም ከቶ ሁሌም ሕያው ነህ " " ከመስቀሉ አወረዱና ሁለቱ
ባህር ውቅያኖስ ሳይሆኑህ ወሰን " " ገነዙት በድርብ በፍታ በሽቱ
ትገዛለህና አንተ ዓለምን " " ከተክል ውስጥ ከአዲስ መቃብር ቀብረውት
ዓለምን ለመምሰል እኔስ አልጥርም " "

25
መቃብሩን በታላቅ ድንጋይ ገጠሙት ስቀለው ስቀለው (ዘማሪት ሶስና)
ወልድ ጌታ በተናገረው መሰረት ቅኝት - ዋኔን
ተነሳና ህቱም መቃብር ሳይከፍት
ለማርያም ወዶ ተገልጦ ታያት ስቀለው ስቀለው እያሉ
ረቢ ብትል አይዞሽ ጠንክሪ አላት አይሁድ ባንተ ላይ ተማማሉ
እንዲህ ሆኖ ሞቶ ተነስቶ በፍጥነት እውነተኛው ዳኛ አንተ ሆነህ ሳለ
አዳምን አስገባው ተድላ ገነት የጲላጦስን ፍርድ ፍቅርህ ተቀበለ
የአዳም ልጆች አሁን ያላችሁ በመሬት ጌታ ይቅር በለን /2/
አመስግኑት ስላወጣችሁ ከእሳት ምንም ብንበድልህ የእጆችህ ሥራ ነን/2/
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ተጠማሁ ተጠማሁ እያለ
ለዘላለም ምስጋናህ ይብዛ ክርስቶስ በቀራንዮ ላይ መስቀል ላይ ሆነህ
/በበገና/ የአፍላጋት ጌታ አንተ ሆነህ ሳለህ
ሆምጣጤ አጠጡህ ሳለህ ተቸግረህ
ድንግል ስልሽ (ዘማሪት ሶስና) ጌታ ይቅር በለን /2/
ቅኝት - ሠላምታ ምንም ብንበድልህ የእጆችህ ሥራ ነን/2/
ማን መታህ ንገረን እያሉ
ድንግል ስልሽ ማርያም ስልሽ ፊቱን እየጸፉት ሲሳደቡ ዋሉ
እንደ በላኤ ሰብ ይጋርደኝ ጥላሽ ድንግል ስልሽ ምንም አልመለሰ ምነውም አላለ
በጭንቅ ውስጥ ሆኜ ከብዶኝ መከራ ህማሙን በትዕግስት አውቆ ተቀበለ
የአምላክ እናት ስምሽን ስጠራ ጌታ ይቅር በለን /2/
ታማልጂኝ ዘንድ ልቦናሽ ይራራ ምንም ብንበድልህ የእጆችህ ሥራ ነን/2/
አዝ... ምራቅ እየተፉ ፊትህ ላይ
ጭንቄ በረታ ሀዘን ከበበኝ ሲመቱህ ሲሰድቡህ ስትሰቃይ
ኃጢአቴ በዛ ተስፋ ቢስ ሆንኩኝ ምንም ሳትመልስ በፍቅር አየሃቸው
ድንግል እመቤቴ ምልጃሽ አይለየኝ በመስቀል ሰቀሉህ ወደህ ሞትክላቸው
አዝ... ጌታ ይቅር በለን /2/
ልጅሽ በሰጠሽ ቃል ኪዳንሽ ምንም ብንበድልህ የእጆችህ ሥራ ነን/2/
ተግተሽ ዘወትር እያማለድሽ ይቅር ባይ ነህና መሀሪ
የሰውን ልጅ ሁሉ ታስምሪዋለሽ ትህትና ፍቅርን አስተማሪ
አዝ... ጠልተው ለሰቀሉት ለተፉት በፊቱ
ስምሽ እንደ ማር እየጣፈጠኝ ምህረትን ጠየቀ ከአብ ከአባቱ
ደግነትሽም እየመሰጠኝ ጌታ ይቅር በለን /2/
ሁሌ እዘምራለሁ ልቤን ደስ እያለኝ ምንም ብንበድልህ የእጆችህ ሥራ ነን/2/
አዝ... መከራህን ሳስብ ስቃይህን
እምነቴ ሳስቶ ጽድቅም ባልሠራ መስቀል ላይ እንደዋልክ እርቃንህን
እመቤቴ ሆይ ነፍሴን አደራ ነፍሴ ተጨነቀች እጅጉን አዘነች
አስታርቀሽ አኑሪያት ከቅዱሳን ጋራ ፍዳና በደሏን እያሰላሰለች
አዝ... ጌታ ይቅር በለን /2/
ድንግል በሃና በእናትሽ ምንም ብንበድልህ የእጆችህ ሥራ ነን/2/
በኢያቄምም በአባትሽ
ተማጽኜሻለሁ ልቁም በፊትሽ አሥር አውታር ባለው በበገና (ዘማሪት ሶስና)
አዝ... ቅኝት -
አንቺን ስጠራ ልቤ ይረካል
ሀዘኔ ርቆ ሰላም ይተካል አስር አውታር ባለው በበገና
ለሀዘንተኞች ተስፋ ከቶ እንዳንቺ የታል ስለ ቅዱስ ስምህ ልቀኝና
አዝ... ስምህን ላወድስ በዝማሬ
እኔም ከአባቶቼ ተምሬ
ዳዊት ስለ ክብርህ እጅግ ቀንቶ
በሰው ፊት መክበርን ሁሉን ትቶ
ሲዘምር የዋለው ስምህን ጠርቶ
መች ሆነና እርሱ ሹመት ሽቶ
አዝ...

26
በእስር ቤት ሳሉ እነ ጳውሎስ
ዘማሪት የትምወርቅ
የእጃቸው ሠንሰለት እስኪበጠስ
የወህኒውን ደጆች ያስከፈቱት
ባንተ ምስጋና ነው የበረቱት ሰማይና ምድርን (የትምወርቅ በገና)
አዝ...
ባንደበቴ ልጩህ ላመስግንህ ሠማይና ምድርን ያቀናህ
በቀንና በሌት ልቀኝልህ የሰውን ልጅ ፈጥረህ በአምሳያህ
ልዋረድ ከፊትህ ሰው ይናቀኝ የሐጥያት ቀንበር ለመስበር
ምስጋናዬን አንተ ተቀበለኝ ገብተህ ከፍጡራኑ መንደር
አዝ... የሐጥያት ቀንበር ለመስበር
በምስጋና ልምሰል አባቶቼን ገብተህ ከፍጡራኑ መንደር
ለዘወትር ስምህን በማመስገን ከድንግል ማርያም ተወልደህ
ከሠማያት ሠማያት ወርደህ
ኃጢአቴን አታስብ መበደሌን
አምላካችን ወደህ ሰው ሆነህ
ምስጋናዬን ስማ ዝማሬዬን
ህዝብህን በደምህ የዋጀህ
አዝ...
አምላካችን ወደህ ሰው ሆነህ
ፍቅርህ የጎደለኝ ስሆንብህ
ህዝብህን በደምህ የዋጀህ
ለምስጋና አቆመኝ ቸርነትህ
ሐሙስ በሌሊቱ ፀለይክና
አወድስሀለሁ በበገና
አርዓያ ምሳሌ ሆንከንና
ምስጋናህ ይብዛልኝ እንደገና
ጭፍሮች ተሰብስበው ጅራፍ ይዘው
አዝ...
ሊይዙህ ቀረቡ ሠይፍን መዘው
አንገቴን አልሰብርም (ዘማሪት ሶስና) ጭፍሮች ተሰብስበው ጅራፍ ይዘው
አንገቴን አልሰብርም ድንግል ባንቺ አፍሬ ሊይዙህ ቀረቡ ሠይፍን መዘው
ስምሽ ሞገሴ ነው ምስጋናሽም ክብሬ ጅራፍና በትር አዘጋጁ
አንቺን ተስፋ አድርጌ ስምሽን እጠራለሁ የሞትህን አዋጅ ሊያሳወጁ
በስጋም በነፍስም ድኅነት አገኛለሁ ስቀለው እያሉ ተነሳሱ
የአማኑኤል እናት የመድኃኔአለም ባንተ ሞትን ነሱ ተፈወሱ
የፍጥረት አማላጅ ድንግል ማርያም ስቀለው እያሉ ተነሳሱ
ስምሽን እየጠራሁ ስዘምርልሽ ባንተ ሞትን ነሱ ተፈወሱ
አድዪኝ እናቴ ከበረከትሽ በቀራኒዮ ራስ አደባባይ
አዝ... ተሰቅለህ ጌታዬ በመስቀል ላይ
የመላዕክት እህት የፃድቃን እናት ውሃ ስትጠማ ሐሞት ጠጣህ
የነቢያት ትንቢት የሐዋርያት ስብከት ሰውን ከመከራ እያወጣህ
ባንቺ አማላጅነት እየተማፀኑ ውሃ ስትጠማ ሐሞት ጠጣህ
ኃጥአን ከሲኦል ከገሃነም ዳኑ ሰውን ከመከራ እያወጣህ
አዝ... መቃብሩን አልፈህ ከፈኑን
አጣሁ ነጣሁ ብዬ መቼ እከፋለሁ ሳትገብ ሳትነቅል ማይተሙን
ሀብቴ ነሽ ድንግል ሆይ እመካብሻለሁ የድንግል ማርያም ልጅ ተነሳህ
በሰማያት ያለው ፈጣሪሽ ነውና በሞትህ ሰይጣንን ድል ነሳህ
ዓለማትን ሁሉ በእጁ ይዟልና የድንግል ማርያም ልጅ ተነሳህ
ምልጃ ልመናሽን ይቀበላልና በሞትህ ሰይጣንን ድል ነሳህ
ምህረትን አሰጪን ያውጣን ከፈተና ሲዖል ተሸነፈ በሞትህ
አዝ... ገነት ተከፈተ በደምህ
አለም ብትነፍገኝስ ልቤ መቼ ያዝናል ያመኑብህ ሁሉ እንዲድኑ
ከወርቅ ከብር ይልቅ ስምሽ ያደምቀኛል ተስፋ ተሰጣቸው በወንጌሉ
በአማላጅነትሽ ደሃ ጠግቦ ያድራል ያመኑብህ ሁሉ እንዲድኑ
በስምሽ ሲማፀን ጎዶሎው ይሞላል ተስፋ ተሰጣቸው በወንጌሉ
አዝ... ያመኑብህ ሁሉ እንዲድኑ
ያለዋጋ እንዳይቀር በከንቱ ድካሜ ተስፋ ተሰጣቸው በወንጌሉ
ድንግል ሆይ አሰጪኝ የንስሐን እድሜ
ከኪሩቤል ይልቅ የምትወደጂ
ተግተሽ ከልጅሽ ዘንድ ህዝብሽን አማልጂ
አዝ...

27
በገናዬን ላንሳ (የትምወርቅ በገና) ድንግል ታናሽ ሙሽራ፣ ሆነች ቤተ እንጀራ
በገናዬን ላንሳ ሁሌም ልቀኝልህ ጌታን ታቅፋ ታየች፣ ፈጣሪዋን ወለደች
ንጉሴና አምላኬ ባሪያህ ላገልግልህ ተ-ወ-ለ-ደ
ከእረኝነት ግብር ጠርተህ አነገስከኝ እሰይ ጌታ ተወለደ እሰይ በቤቴልሄም
ከበጐች ጥበቃ በህዝብህ ላይ ሾምከኝ እሰይ ለሰው ልጅ ቀን ወጣ ለምድርም ሠላም
የኤልያብ ክብር በፊትህ ምንድነው ኧኸ የዓለም ጌታ ሲሆን ኧኸ ሁሉን ያዘጋጀ
ከፊት አስቀደምከኝ ታላቆቼ ቀርተው ኧኸ የኛን ስጋ ሲለብስ ዓለሙ ተዋጀ
ሸሽጐኝ አባቴ ሆኜ ብላቴና ዝማሬ ምድርን ሞላ፣ ተሰማ እስከ ገሊላ
አንተ ግን መረጥከኝ ሳትንቅ ለንግስና ሰባሰገል ሰገዱ፣ መልአክት ወጡ ወረዱ
ጠጠሬን ሳነሳ ቀኝህ እረዳችኝ ተ-ወ-ለ-ደ
ጋሻ ጦሩ ከድቶት ጠላት ወደቀልኝ እሰይ ጌታ ተወለደ እሰይ በቤቴልሄም
ጐልያድም የለም ከነኃይሉ ተዋርዷል እሰይ ለሰው ልጅ ቀን ወጣ ለምድርም ሠላም
ፍልስጤም በእስራኤል ተሸንፎ ሸሽቷል ኧኸ በኮከብ ተመርተው ኧኸ ሰባሰገል መጡ
ከኋላዬ ቀረ ሳኦል ከነ ጦሩ ኧኸ ወርቅ ዕጣን ከርቤውን ለክብሩ ሊሰጡ
ገዳዬን ጣልክልኝ ከነ ክፉ ምክሩ ተወለደ ከድንግል፣ ሊሽር የአዳምን በደል
ቀብተህ አቆመከኝ በርሱው አደባባይ ሊመልስ የኛን ፀጋ፣ አየነው ከከብቶችጋ
ከእጁ ቀስት ድኜ ወጣሁ ሰገነት ላይ ተ-ወ-ለ-ደ
አቤሴሎም ልጄ ጨክኗል በአባቱ እሰይ ጌታ ተወለደ እሰይ በቤቴልሄም
ከላይ ባልተሰጠው መንግስቴን መሻቱ እሰይ ለሰው ልጅ ቀን ወጣ ለምድርም ሠላም
በዮርዳኖስ አሸዋ በልቤ ተኝቼ ኧኸ ይህ ምስጢር ታላቅ ነው ኧኸ እጅግ የገነነ
ታሪክ እስኪለወጥ አነባሁ አብዝቼ ኧኸ አምላክ ሰው ሰው አምላክ በተዋህዶ ሆነ
እንደቸርነትህ መጠን ምረኸኝ መልአክት ከሰው ታረቁ፣ አዲስ ቅኔን ታጠቁ
ስንቱን በደል ሽረህ በፍቅር አደስከኝ ዘመሩ ሠማይ ምድር፣ ስብሃት ለእግዚአብሔር
በማለዳ በሰርክ ይብዛ ዝማሬዬ ተ-ወ-ለ-ደ
ሌሊት መኝታዬን ልጠብ በእንባዬ እሰይ ጌታ ተወለደ እሰይ በቤቴልሄም
እሰይ ለሰው ልጅ ቀን ወጣ ለምድርም ሠላም
እሰይ ጌታ ተወለደ እሰይ በቤቴልሄም
ልቤን ላንሳ (ዘማሪት የትምወርቅ)
እሰይ ለሰው ልጅ ቀን ወጣ ለምድርም ሠላም
እሰይ ጌታ ተወለደ እሰይ በቤቴልሄም
ልቤን ላንሳ ወደ ሰማይ ፣ እረዳቴን ዓይኔ እንዲያይ
እሰይ ለሰው ልጅ ቀን ወጣ ለምድርም ሠላም
የሚረዳኝ ከእርሱ በቀር፣ ማንም የለም በዚህ ምድር
እሰይ ጌታ ተወለደ እሰይ በቤቴልሄም
ባህር ከፍሎ ያሻገረኝ፣ እስከ መቃብር ያፈቀረኝ
እሰይ ለሰው ልጅ ቀን ወጣ ለምድርም ሠላም
ለኔ ዋጋ የከፈለ፣ እንደ እግዚአብሔር ማንም የለ
ለእርሱ ብቻ ነው ለአምላኬ፣ የምኖረው ተንበርክኬ
ነግሶ የሚኖር በሕይወቴ፣ የድንግል ልጅ ነው ውበቴ ሰቀሉህ(ዘማሪት የትምወርቅ)
የምቆመው ለምስጋና፣ በመሰንቆ በበገና
አይቼ ነው አምላኬን፣ ሲቀይረው ታሪኬን ባለጸጋው ተራቆተ፣ ንፁሁ በግ ተጎተተ
ስጠራ ቅዱስ ስሙን፣ አበሰልኝ እንባዬን በወደደን ባፈቀረ፣ ከወንበዴ ተቆጠረ
በፍቅር ዓይኑ ስላየኝ፣ ሠላም ደስታ በዛልኝ ኦኦኦ ጌታዬ ሰቀሉህ ወይ አለኝታዬ(2x)
እኖራለው በሠላም፣ እርሱን ይዤ አልወድቅም ያንን ንጉስ ያንን ጌታ፣ ሲፈርዱበት ሲንገላታ
ጽኑ ሸክሜን አቅሎልኝ፣ እስከ ሞቱ አፈቀረኝ ፍቅሩን አየሁ የወዳጄን፣ ሲያሻግረኝ ይዞት እጄን
ሠላሜ ነው ረዳቴ፣ ጌታዋ ነው ለሕይወቴ ኦኦኦ ጌታዬ ሰቀሉህ ወይ አለኝታዬ(2x)
የቤቴ ራስ ነው አባቴ፣ አምላኬ ነው ጉልበቴ የመስቀሉ ታላቅ ጉዞ፣ ለእኛ መዳን ለሞት ታዞ
ልቤን ላንሳ ወደ ሰማይ ፣ እረዳቴን ዓይኔ እንዲያይ ያን አቀበት ያን ተራራ፣ በድል ወጣው ታሪክ ሰራ
የሚረዳኝ ከእርሱ በቀር፣ ማንም የለም በዚህ ምድር ኦኦኦ ጌታዬ ሰቀሉህ ወይ አለኝታዬ(2x)
በራስ ቅል ላይ በጎለጎታ፣ ተሰቀለ የኛ ጌታ
ደሙን በእኛ ስላተመ፣ መከራችን ተፈፀመ
እሰይ ጌታ ተወለደ(ዘማሪት የትምወርቅ)
ኦኦኦ ጌታዬ ሰቀሉህ ወይ አለኝታዬ(2x)
እሰይ ጌታ ተወለደ እሰይ በቤቴልሄም ጠላቶቹ ሆነን ሳለን፣ በልጁ ሞት ከታረቀን
እሰይ ለሰው ልጅ ቀን ወጣ ለምድርም ሠላም አሜን አሜን አሜን ይሁን፣ ገና ክብሩን እንወርሳለን(2x)
ኧኸ በበረት አየነው ኧኸ ሆኖ እንደ ሕፃን
ኧኸ ፍጥረትን የሰራ ፈጣሪ ሲሆን

28
የሳምራዊው ደግነቱ(ዘማሪት የትምወርቅ) በሐዋሪያት መሰረት በጴጥሮስ ዓለት
በደምህ አፅንተህ በመሰረትካት
የሳምራዊው ደግነቱ፣ የወደቀን ሰው ማንሳቱ መዝሙር እና ቅኔ ምስጋና ውዳሴ
ምህረት ፍቅሩ የገነነ፣ ዛሬም ለእኔ እውነት ሆነ እንሰዋለን ለአንተ ታላቁን ቅዳሴ
በመንገድ ላይ ተጎድቼ፣ ደም ሲያነቡ ቁስሎቼ በድንኳንህ ማን ያድራል? ማንስ ይኖራል?(2x)
ገለል ሲል ሌዋዊው፣ አዘነልኝ ሳምራዊው ኦኦኦ.... ክብር ይገባል ለቤትህ
ዘይት ይዞ የደረሰ፣ የሞትን መርዝ ያረከሰ እንባ ከፊታችን የሚታፈስባት
የታደገኝ ከውድቀቴ ኢየሱስ ነው ደግ አባቴ ከሐዘን ከመከራ የምንፅናናባት
አብሮኝ አድሮ ጠብቆኛል፣ ሁለት ዲናር ከፍሎልኛል ሁሌ የምናይባት የእግዚአብሔር ፊቱን
የስቃይ ጦር ተሸነፈ፣ በሳምራዊው ልቤ አረፈ ቅድስት እናታችን ቤተክርስቲያን
በወንበዴ እጅ ወድቄ፣ ልጅነቴን ተነጥቄ በድንኳንህ ማን ያድራል? ማንስ ይኖራል?(2x)
ሁሉም ሲርቅ ቀርቦኝ እርሱ፣ ፈውስን ለበስኩ በንጉሱ ኦኦኦ.... ክብር ይገባል ለቤትህ
በሕያው ቃሉ መከረኝ፣ ምህረትን አስተማረኝ ለታላቁ ንጉስ የሆንሽው ማደሪያ
እኔም በፍቅር እንዳየሁህ፣ አንተም አድርግ ለወንድምህ ከእግዚአብሔርም አፍ ሕይወትን መማሪያ
በሕያው ቃሉ መከረኝ፣ ምህረትን አስተማረኝ ተክሎ ያፀደቀሽ ጌታ ኢየሱስ
እኔም በፍቅር እንዳየሁህ፣ አንተም አድርግ ለወንድምህ የአትናቲዮስ ሐውልት የዲዎስቆሮስ
በድንኳንህ ማን ያድራል? ማንስ ይኖራል?(2x)
ይህን ሁሉ ፍቅር(ዘማሪት የትምወርቅ) ኦኦኦ.... ክብር ይገባል ለቤትህ
የሥጋ እና የደም ጥበብ የሌለብሽ
በአምላክሽ ክንዶች ተደግፈሽ የቆምሽ
በዕፀ መስቀሉ በቀራኒዮ፣ ለሰው ተሰቅለህ ዓይኖቼ አዩ
ኢየሱስ ክርስቶስ ራስ ሆኖልሻል
ይህን ሁሉ ፍቅር እፁብ አልን፣ አንተ ስትሰቀል እኛ ከበርን (2x)
ከአንቺ ጋር ተጣልቶ ማን ያሸንፍሻል
ዓለም የዳነበት ፍቅር በመስቀል ተሰቅሎ
በድንኳንህ ማን ያድራል? ማንስ ይኖራል?(2x)
በሞቱ ሊያሳየን ቀረበ ከሁሉ አስበልጦ
ኦኦኦ.... ክብር ይገባል ለቤትህ
አዳም ቢያመጣብን መርገምን እርሱ ካሳ ሆኖ
በደሙ ሊገዛን ወደደ ከሁሉ አስበልጦ የሲዖልም ደጆች የማያናውፁሽ
ይህን ሁሉ ፍቅር እፁብ አልን፣ አንተ ስትሰቀል እኛ ከበርን (2x) የአህዛብም ክንድ የማይቋቋሙሽ
እስከ ዓለም ፍፃሜ ፀንተሽ የምትኖሪ
እረኛ ነውና የሚያዝን፣ ለበጉ የሚራራ
ንሴብሆ ብለሽ ለአምላክሽ ዘምሪ
የተቅበዘበዝን በጎቹን፣ ዋጀን ከመከራ
እስከ ዓለም ፍፃሜ ፀንተሽ የምትኖሪ
እራቁቱን ሆኖ አየነው፣ በራስ ቅል ኮረብታ
ንሴብሆ ብለሽ ለአምላክሽ ዘምሪ
ፀጋን አለበሰን በሞቱ፣ የነፍሳችን ጌታ
በድንኳንህ ማን ያድራል? ማንስ ይኖራል?(4x)
ይህን ሁሉ ፍቅር እፁብ አልን፣ አንተ ስትሰቀል እኛ ከበርን (2x)
እግሩን ምስማር በሳው እጆቹም በችንካር ቆሰሉ
የፍቅር ዓዋጅ ወጣ ለሰዎች በዕፀ መስቀሉ በልዑል መጠጊያ(ዘማሪት የትምወርቅ)
ቤዛችን የሆነው ክርስቶስ የሕይወት ራስ
እርሱ ሞትን ሞተ በመስቀል እኛን ሊፈውስ ሁላችን እንግባ በልዑል መጠጊያ
ይህን ሁሉ ፍቅር እፁብ አልን፣ አንተ ስትሰቀል እኛ ከበርን (2x) ከእቅፉ ሰገባ በልዑል መጠጊያ
የሞት ስልጣን ሲሻር ተሰማ አርብ ከሰአት አለ ሠላማችን በልዑል መጠጊያ
ሰማይ እና ምድር በአንድነት ተገረሙበት ዓለም የማይሰጠን በልዑል መጠጊያ
እኛም ሕያው ሆነን ተራመድን በሞቱ ተዋጅተን በመሸሸጊያችን በልዑል መጠጊያ
ዛሬም ተሰልፈን ቆመናል ስሙን ለማመስገን እንኑር ተከበን በልዑል መጠጊያ
ይህን ሁሉ ፍቅር እፁብ አልን፣ አንተ ስትሰቀል እኛ ከበርን (4x) በልዑል መጠጊያ የሚኖር የሚኖር
እርሱን የሚጠራ ዘወትር ዘወትር
እውነት እንደ ጋሻ ይከበዋል
በድንኳንህ(ዘማሪት የትምወርቅ)
አምላክ ከስብራት ያድነዋል ያድነዋል
በክንፎቹ በታች በልዑል መጠጊያ
መልካም በተባለች በመቅደስህ በር
እንጠለል ሰዎች በልዑል መጠጊያ
ሲቀደስ ሲነገር የመንግስትህ ክብር
አይነካንም ክፉ በልዑል መጠጊያ
ጌታዬ እሰማለሁ ጣፋጭ ድምፅህን
አይከድነንም ሰልፉ በልዑል መጠጊያ
ትጠግባለች ነፍሴ ስታይ ክብርህን
እንጋረዳለን በልዑል መጠጊያ
በድንኳንህ ማን ያድራል? ማንስ ይኖራል?(2x)
ስሙን ጋሻ አድርገን በልዑል መጠጊያ
ኦኦኦ.... ክብር ይገባል ለቤትህ

29
በልዑል መጠጊያ የሚኖር የሚኖር ሳትረዳ መሲህነቱን
እርሱን የሚጠራ ዘወትር ዘወትር የአባቶች አምላክ ጌታ መሆኑን
እውነት እንደ ጋሻ ይከበዋል መዘነችው ከፍጡር ጋራ
አምላክ ከስብራት ያድነዋል ያድነዋል እርሱስ አምላክ ነው ሁሉን የሰራ
ምስጋና እና ውበት በልዑል መጠጊያ ሰማይ ምድሩን የሰራውን
ሠላም እና እረፍት በልዑል መጠጊያ ፍጡር አለችው ሳታውቅ ክብሩን
ብርሃን ለፃድቃን በልዑል መጠጊያ ሕይወት ጓዳዋን ገልጦ ቢነግራት
ተስፋ ለቅቡፃን በልዑል መጠጊያ ጌትነት ክብሩ ተገለፀላት
መሸለም ማሸነፍ በልዑል መጠጊያ ጠርታው መጥታ እርሱን ከቤቱ
ክብርን መጎናፀፍ በልዑል መጠጊያ እንዲለወጥ በርሱ ሕይወቱ
በልዑል መጠጊያ የሚኖር የሚኖር ሸክሟን ጥላ አዲስ ሰው ሆነች
እርሱን የሚጠራ ዘወትር ዘወትር ሕይወት ትዳሯን ለእግዚአብሔር ሰጠች
እውነት እንደ ጋሻ ይከበዋል ጠርታው መጥታ እርሱን ከቤቱ
አምላክ ከስብራት ያድነዋል ያድነዋል እንዲለወጥ በርሱ ሕይወቱ
በልዑል መጠጊያ የሚኖር የሚኖር ሸክሟን ጥላ አዲስ ሰው ሆነች
እርሱን የሚጠራ ዘወትር ዘወትር ሕይወት ትዳሯን ለእግዚአብሔር ሰጠች
እውነት እንደ ጋሻ ይከበዋል
አምላክ ከስብራት ያድነዋል ያድነዋል ስደት(ዘማሪት የትምወርቅ)

እጆቿን ዘርግታ(ዘማሪት የትምወርቅ) የማደግ ተስፋችን ስደት ሆኖ ስደት ሆኖ


ህዝብህ በሰው ሐገር ተበትኖ ሐገር ተበትኖ
እጆቿን ዘርግታ ኢትዮጵያ ወደ እግዚአብሔር ሐገሬ እረኛ የሌለው መንጋ ሆኗል መንጋ ሆኗል
ምህረት ስትለምን ኢትዮጵያ ሠላምና ፍቅር ሐገሬ ማንነቱን ሸጦ ክብሩን ጥሏል ክብሩን ጥሏል
ሁሌም ይሰማታል ኢትዮጵያ የስቃይዋን ጣር ሐገሬ መሰንቋችንን ሰቅለነዋል ሰቅለነዋል
ውቅር መቅደሶቿ ኢትዮጵያ የጥበብ መለያ ሐገሬ ከባቢሎን ሆነን ተክዘናል ተክዘናል
ደብር ገዳሞቿ ኢትዮጵያ ለዓለም መታያ ሐገሬ ለብሰን ተመግበን የምንረካው የምንረካው
ታመሰግናለች ኢትዮጵያ ብላ ሃሌ ሉያ ሐገሬ ሁሉም የሚያምርብን በሐገር ነው በሐገር ነው
የደመራው እሳት ኢትዮጵያ ወጥቷል ወደ ሰማይ ሐገሬ ሲረግጡን ሲገዙን የማይራሩ የማይራሩ
የእምነት ፅናቷ ኢትዮጵያ ከፍ ብሎ እንዲታይ ሐገሬ ሕዝብን እና አምላክን የማይፈሩ የማይፈሩ
ጨለማዋ ገፏል ኢትዮጵያ በዓማናዊው ፀሃይ ሐገሬ ግፋቸው ሲመዘን ከላባችን ከላባችን
ነብር ተፈጥሮውን ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊ መልኩን ሐገሬ አንድ ቀን ይፈርዳል አምላካችን አምላካችን
አይለውጥም እና ኢትዮጵያ የእምነት መድረኩን ሐገሬ የእግዚአብሔር ልጆች እያነቡ እያነቡ
በቃ በላት እና ኢትዮጵያ ይቅርላት ስደቱ ሐገሬ የእነርሱን ፒራሚድ ሲገነቡ ሲገነቡ
የንግስተ ሳባ ኢትዮጵያ የእምነት ምስክር ሐገሬ አይቶ ዝም አይልም ይፋረዳል ይፋረዳል
ግዮን የከበበሽ ኢትዮጵያ ሐገረ እግዚአብሔር ሐገሬ ምናመልከው አምላክ ያውቅልናል ያድነናል
የታቦተ ጽዮን ፍፃሜ ተራራ ነፃነት እና እረፍት በግብፅ የለም በግብፅ የለም
ሕያው ታሪክ አለሽ ልብን የሚያኮራ ሐገሬ በስደት በሽሽት አልደላንም አልደላንም
ባሕሩን አሻግረህ መልሰን መልሰን
ከምንጭ ውሃ(ዘማሪት የትምወርቅ) ለሞት ለባርነት አትስጠን አትስጠን
የዳንኤል አዳኝ መከታው መከታው
ከምንጭ ውሃ ስትቀዳ ቢያያት የዮሴፍ እረዳት እረኛው እረኛው
እስቲ አንቺ ሴት አጠጭኝ አላት ጉድጓዱ ወህኒው አይረታንም አይረታንም
ዝናባትን ያስገኘ አባት ከጎናችን ስትሆን መድኃኒዓለም መድኃኒዓለም
እስራኤልን ያጠጣ ከዓለት አንተ ነህ ተስፋችን ሕይወታችን ሕይወታችን
ተጠማና ወደ ምንጭ ዳር ፈጥረህ የማትጥለን አባታችን አባታችን
ገሰገሰ ከሳምር መንደር ሰውን ማየት ትተን ጠርተንሃል ጠርተንሃል
ሊያስተሳስር ሕዝብን ከ አህዛብ ምድረ ርስትን ስጠን ይቻልሃል ይቻልሃል
ቆሞ ታየ ከውሃ ወደብ
የሚለመን እርሱ ለመነ
ሁሉ እያለው ባዶ ሰው ሆነ
ትሁት ጌታ ጅረት ወረደ
የልዩነትን ግድግዳ ናደ

30
አለህም እንዳልል እንዲህ ይደረጋል
ዘማሪ ዘርፉ ደምሴ
የለህም እንዳልል ይመሻል ይነጋል
ይመሻል ይነጋል
ዓርብ እሮብ (ዘርፉ ደምሴ በገና) እስቲ መከራዋን ልሁን ተናጋሪ
በበረት ወለደች ሆና መሸአዳሪ
ዓርብ እሮብ ሁዳዴን እንግደፍ ያላችሁ/2/ ሆና መሸአዳሪ
ጊዜ እንዲህ ይደርሳል ስሙኝ ልንገራችሁ ላሞች አመጡላት ትንፋሽ የአራስ ጥሪ
እኛ ሀገር ተቀምጦ በክርስቲያን ስም/2/ መሆኑን አውቀውት የእነርሱ ፈጣሪ
አሳ ማን ይበላል በሁዳዴ ጾም የእነርሱ ፈጣሪ
እዝራ በመሰንቆ ዳዊት በበገና/2/
አምላክም እንደሰው ይወዳል ምስጋና
ጲላጦስም (ዘርፉ ደምሴ በገና)
እዩልኝ ያንን ጌጥ አልጠገብ ባይ/2/
ቅኝት - ሰላምታ
መርገፍ ጨመረበት በጥበቡ ላይ
4245 313 15423 312 45
ታጥቦ ተገንዞ መጣሁ ሳይቀበር/2/ 4245 313 15442 222
ትናንትና ሰንበት በዓለ እግዚአብሄር ነበር
ሞጣ ቀራንዮ ሁሉም ደብር ነው/2/ ጲላጦስም ባይቃወመው ቅናት
በኢየሱስ ንገረኝ ያለቀውን ሰው ጠይቆት ባያገኝበት ሐሰት
ሞት ደግ ሰው መስሎ ባህታዊ ምዕመናን/2/ እንደነሱ ይሙት ማለቱ ጨንቆት
ወጣኒ ይዞ ሄደ ወደ ቤተ-ክርስቲያን የለም ብሎ ከተገረፈ ስቅለት
የሁዳዴውስ ጾም ምንም አላለው/2/ ያዝኑለታል ይራሩለታል መስሎት
ሰው ሁሉ ያለቀው በህማማቱ ነው አስገረፈው እስኪታይ ድረስ አጥንት
አሊፍ ብሄድ ብዬ እታው ድረስ ሳውቀው/2/ ገርፎ መስቀል አይደለም እና ስርዓት
ቤት በመሃል ገብቶ ልቤን አስጨነቀው ከገረፍነው ልቀቁት ይሂድ ፍቱት
ቢላቸው እነሱም እንዲህ አሉት
መልካም ቤተልሄም (ዘርፉ ደምሴ በገና) ይህንን ሰው ካላራቅክልን በሞት
አይደለህም የቄሳር ወዳጅ ከጥንት
መልካም ቤተልሄም መልካም ደጀ ሰላም ካንተም በቀር የለውም ሌላ ጠላት
እኔ አምላክን ብሆን በጉልበቴ አልኮራም ጲላጦስም ከፀብ ክርክር በቀር
ላላሰነብተው ላፈርሰው አልሰራም ቢያጣባቸው አንድ የሚጠቅም ነገር
በጣም ተደነኩኝ ስትሰራው ባይ እንዲጠበቅ ሚስቱን ልኮባት ነበር
ለካ ይህ ገላችን አፈር ኖሯል ወይ ውሃ አምጥቶ እጁን ይታጠብ ጀመር
አፈር ኖሯል ወይ ከዚህ ሰው ደሜ ንፁህ ነው እያለ
ሰው ሁሉ በሆዱ ጠጅ እያማረው በህዝቡ ዘንድ ነገሩ ቀላል መሰለ
እግዚአብሄር ጠላና እንጀራ ነሳው እንዲህ አሉ እኛ እንፍራው ደሙን
እንጀራ ነሳው ፍዳው በኛ በልጆቻችን ይሁን
ሰው ሁሉ በርስቱ ይጨርሳል ሀብቱን እንዲህ ብለው የተናገሩት ቢከፋ
የኋላ የኋላ ላያጣው መሬቱን ትንፋሻቸው አንደበታቸው ከረፋ
ላያጣው መሬቱን ተወለዱ የአይሁድ ልጆች ሁሉም
የዛሬ ዘመን ሰው ሁሌ አትርሱኝ ባይ ደም ጨብጠው ፍፁም ደም ጎርሰው ወንዶች
ካዘንኩማ እራሴን አላድንም ወይ ሴቲቱም በማህፀን ውስጥ ሳለች
አላድንም ወይ በተፈጠሮ የምትወለድ ሆነች
ይሉኛል አረጀህ መች ምድርን ይዣለሁ ጲላጦስም እኔ ንፁህ ነኝ ብሏቸው
የኮራሁ መስዬ መሬት ለቅቄአለሁ እናንተ ግን ስቀሉት ብሎ ሰጣቸው
መሬት ለቅቄአለሁ ተቀብለው ጭፍሮች ይዘውት ሲደርሱ
እንግዲህ ረዳት የት ሀገር አግኝቼ በአደባባይ ይዘብቱበት ተነሡ
እኖራለሁ እንጂ ካቡን ተጠግቼ የእሾህ አክሊል ታተው ደፉበት በራሱ
ካቡን ተጠግቼ ልብሱን ገፈው ሃር አለበሱት እነርሱ
መጾሙን ይጾማል ሁሉም የአዳም ልጅ በቀኝ እጁ አስያዙትና እ'ለት
የጊዜውን መድረስ የሚያውቅ የለም እንጂ እንዴት አለህ የአይሁድ ንጉሥ አሉት
የሚያውቅ የለም እንጂ ከፊቱ ላይ እየሰገዱ ዘበቱ
እዝራ መሰንቆውን ዳዊት በገናውን የሰጠን ለምን ነው ብድግ ብለው ምራቅ ተፉበት በፊቱ
ማርያም ያረገችው በቶማስ በኩል ነው የሰጡትን ያቀበሉትን እ'ለት
በቶማስ በኩል ነው ተቀብለው እራስ እራሱን መቱት
31
ገፈፉና ያለበሱትን ሜላት ይበላሃላ/2/
አለበሱት የለበሰውን ከጥንት አንተንም መሬት ይበላሃላ/2/
ርህራሄ ጥቂት የላቸው ለሁሉ በላው መረሬ/4/
ከገረፍነው እንዴት ይሰቀል ሳይሉ ያንን ፈጣሪ ያንን ከያኔ
ሊሰቅሉት በሮማውያን ልማድ በላው መረሬ በላው አፈር
ወሰዱት ግንድ አሸክመው አይሁድ በላው አፈር/4/
ለትዕግስቱ የለውምና አምሳል ያንን አደራ ያን ቃልኪዳን
በአንዲት ሰዓት እነርሱን ማጥፋት ሲችል በላው አፈር/2/
የምትሰቅሉኝ በምን ነገር ነው ሳይል በላው አፈር/2/
ሄደላቸው ተሸከመና መስቀል ያንን አላማ ያንን ሀሳብ
ቀራንዮ እንዲህ አድርገው ወስደው በላው አፈር/2/
ሊፈጸም ዳዊት በመዝሙር ያለው ይበላሃላ/4/
እጁን እግሩን ከመስቀሉ ጋር አብረው አንተንም መሬት ይበላሃላ/2/
ቸነከሩት እንደ ብራና ወጥረው ይበላሃላ/4/
ሠልስት አልፎ ድብ ድንበር ቀትር ሲሆን አንተንም መሬት ይበላሃላ/2/
ሊሰውር የፈጠሪውን እርቃን በላው አፈር/2/
ፀሃይ ነሳ የለበሰውን ብርሀን ያንን ታሪክ ያንን ዘመን
ላያትም ሰው አምላክነቱን አስታውቃ ያንን ባህል ያንን ፍቅር
ተለወጠች በደም ጠለቀች ጨረቃ በላው አፈር/2/
ከዋክብትም ፈጠሪያቸውን አውቁ ያንን አንድነት ያንን ህብረት
እንደ ቅጠል ከመስቀሉ ስር ወደቁ በላው አፈር/2/
መጋረጃው ያለው ከይሁዳ መቅደስ ይበላሃላ/4/
ተቀደደ ከላይ እስከታች ድረስ አንተንም መሬት ይበላሃላ/2/
ድንጋዮችም የሚነካቸው ሳይኖር
እንደ ዳቦ ይቆራረሱ ጀመር
መቃብሮች በቀራንዮ ያሉት በጌቴ ሴማኔ (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ተገለጡ አፋቸውንም ከፈቱ
ቅኝት - ሠላምታ
ሙታንም ከስድስት መቶ ያነሱ 423 224 542 222
አምስት መቶ ከመስቀሉ እግር ተነሱ 423 115 113 224 542 222
ስብሀት ለአብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ
ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ በጌቴ ሴማኒ በአትክልቱ ቦታ
ለእኛ ሲል ጌታችን በዓለም ተንገላታ/2/
ይበላሃላ (ዘርፉ ደምሴ በገና)
አዳምና ሔዋን ባጠፉት ጥፋት
እኛም ነበረብን የዘለዓለም ሞት/2/
ይበላሃላ/6/
መስቀል ተሸክሞ ሲወጣ ተራራ
አንተንም መሬት ይበላሃላ
ይገርፉት ነበረ ሁሉም በየተራ /2/
በላው አፈር/6/
ዓሣ አትብሉ ብሎ ቄሱ ሲራገም
ያንን አንገት ያንን ከንፈር
ዓሣማ ይበላል በኩዳዴ ጾም /2/
በላው መረሬ/3/በላው አፈር
የተጠበሰ ዓሣ ይሸታል እጃችሁ
ያንን የዋህ ሰው ያንን ገጠሬ
ኧረ እናንተ ሰዎች ዓሣማ በላችሁ /2/
በላው መረሬ/2/
መለስ ቀለስ ብላ አየችሁ ቀሚሷን
ይበላሃላ/4/
እረሳችው እና ከአፈር መለወሷን /2/
አንተንም መሬት ይበላሃላ
በስምንተኛው ሺ በተልከሰከሰው
በላው አፈር/4/
ቤተክርስቲያን ይስሟል አይጣሉም ከሰው /2/
ያንን አንገት ያንን ከንፈር
ሠርቼ ሠርቼ አዳራሽ ከልፍኝ
በላው አፈር/4/
በማለቂያው ጊዜ ላፈር ሰው ሆንኩኝ/2/
ያስተማረህን ያን መምህር
እስከዛው ድረስ ነው ሲሶ ማረሳችን
ያንን አዋቂ ያንን ጠቢብ
እንገባው የለም ወይ በየመሬታችን /2/
በላው አፈር/4/
ጐድን ከዳዊት ተብትበህ ጥበሰው
ሀገር ተረካቢ ያን ተማሪ
እስኪበላ ሞቱን አይውቅምና ሰው /2/
በላው መረሬ በላው አፈር/2/
ሰው ከሶኛል አሉ ቆሞ አደባባይ
ሀገር ጠባቂ ያን ወታደር
እውነት ነውር ሆኖ ሊያስቀጣኝ ነው ወይ /2/
በላው አፈር/2/

32
ሸንበቆ ግድግዳ ማገር ከመቁረጥ ከኤፍራታ ይወጣል ብሎ ንጉሥ
ማዘን ቤት ይሠራል የማይናወጥ /2/ ሚኪያስ የተናገረው ሲደርስ
ሸማኔው ሰውዬ ችግር ሳይገባው ሳታፋልስ የወላዶችን ሥርዓት
አንድ አርብ ቢኖረው ለሥጋ ሸጠው /2/ ከሱጋር ብዙ መላእክት መጡና
አቀረቡ ከጸሎት ጋር ምስጋና
ኧረ ስማኝ ሀገሬ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ሊገርዙት እንደ ኦሪቱ ሥርዓት
ቅኝት - ሰላምታ ወሰዱት በ8ኛው ዕለት
423 224 542 222 ስሙን ኢየሱስ ብለው ጠሩት
423 115 113 224 542 222 ደሙ እንዳይፈስ ከዕለተ ዓርብ በፊት
ገረዡ በእጁ የያዘው ስለት . . .
ኧረ ስማኝ አገሬ ተው ስማኝ አገሬ ኧረ ስማኝ ሀገሬ /2/ አደረገ በተአምራት ግዝረት
በጌቴ ሴማኔ በአትክልቱ ቦታ በአርባ ቀኑ ዋኖስ ርግብ ይዘው
ለኛ ሲል ጌታችን በዓለም ተንገላታ /2/ በአገር ስምኦን የሚባል ነበር
አዳምና ሔዋን ባጠፉት ጥፋት ተጠራጥሮ የድንግሊቱን ነገር
እኛም ነበረብን የዘላለም ሞት/2/ እንደ ትሉ ካልጋ ተጣብቆ ሲኖር
መስቀል ተሸክሞ ሲወጣ ተራራ ያን ዕለት ከተኛበት ተነስቶ
ይገርፉት ነበረ ሁሉም በየተራ2/ በድካሙ በመንፈስቅዱስ ተጽናንቶ
አሳ አትብሉ ብሎ ቄሱ ሲራገም ምኩራብ ገብቶ ከምኩራብ ገብቶ ሕፃኑ
አሳማ ይበላል በሁዳዴ ጾም /2/ ተቀብሎ ጌታን ቢይዘው ከጭኑ
የተጠበሰ አሳ ይሸታል እጃችሁ ታደሰና በዐምስት መቶ ዘመኑ
ኧረ እናንተ ሰዎች አሳማ በላችሁ/2/ ወደ ፊት የሚሆነውን ነገር
መለስ ቀለስ ብላ አየችው ቀሚሷን ተናገረ እጅግ በሚያምር ምስጢር
እረሳችው እና ከአፈር መለወሷን/2/ እንዲደረግ የሰው ሁሉ ድህነት
በስምንተኛው ሺ በተልከሰከሰው ተናገረ ነቢያት ሐናም ትንቢት
ቤተክርስቲያን ይስሟል አይጣሉም ከሰው/2/
ሰርቼ ሰርቼ አዳራሽ ከእልፍኜ የእመቤታችን ምሥጋና (ዘርፉ ደምሴ በገና)
በማለቂያው ጊዜ ላፈር ሰው ሆንኩኝ/2/ ቅኝት -
እስከዚያው ድረስ ነው ሲሶ ማረሳችን ሰላም ብዬ እስቲ ልጀምር ምሥጋና
እንገባ የለም ወይ በየመሬታችን/2/ በይባቤ ደስ በሚያሰኘው በገና
በበገና . . . . . . ለኣምላክ እናት ለሰማይ ለምድር ፈጣሪ
ጐድን ከዳዊቱ ፈትፍተህ ጥበሰው ለእሷ አዝማሪ እዝራና ዳዊት በባህርይ
እስኪበላ ሞቱን አያውቅም እና ሰው/2/ ቃል ኪዳኗ የማይፈርስባት ነዋሪ
ሰው ከሶኛል አሉ ቆሞ አደባባይ እኛን ይዛ ፍጥረት ዓለምን መካሪ
እውነት ነውር ሆኖ ሊያስቀጣኝ ነው ወይ /2/ ወለላዊት ቤዛዊት ዓለም ብፅህት
ሸምበቆ ግድግዳ ማገር ከመቁረጥ ከወተት ታምርሽ ጥዑም ትሁት
ማዘን ቤት ይሠራል የማይናወጥ/2/ ከወለላ ታምርሽ ሲበላ
ሸማኔው ሰውዬ ችግር ሳይገባው የብርሃን ዘውድ የብርሃን አክሊል ደፍተሽ
አንድ አርብ ቢኖረው ለሥጋ ሸጠው/2/ ድረሽልኝ በሠረገላ ሆነሽ
ኧረ ስማኝ . . . . . . . ይሸሻሉ ሰይጣናት አንቺን ሲያዩሽ
ጣናን በታንኳ ላይ ሲጓዙ ብታይ ያንን ግሩም ያንን ደስ የሚል መአዛ
ኧረ አባይን በግር ትጓዛለህ ወይ /2/ ወለደችው በቤተልሔም ተጉዛ
ምጥ የለባት በመላእክት እጅ ተይዛ
ድንግልም (ዘርፉ ደምሴ በገና) የታደለች እንደሷ ያለች ብጽህት
ቅኝት - ሠላምታ የበላውን ሰባ ስምንቱን ነፍሳት
4245 313 15423 312 45 አገባችው በጥርኝ ውሃ ገነት
4245 313 15442 222 ከአድማስ አድማስ ወረቀት ቢሆን መሬት
ቀለም ቢሆን የ3ወር ዝናም ክረምት
ድንግልም በምትወልድበት ወራት ቢጻፍ አያልቅ የተአምርሽ ብዛት
በሮም መንግሥት ባውግስጦስ ቄሳር መንግሥት ስብሃት ለአብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ
ሰው ሁሉ ግብር ሊቆጠር ታዘዘ ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ
ዮሴፍም ድንግልን ይዞ ተጓዘ የበላኤ ሰብ እመቤት
ከገሊላ ከነበረበት መንደር ነፍሴን አድኛት እባክሽ
ቤተልሔም ወደምትባል አገር
33
ለተራበ ሰው ያላበላ እናንተም ከሥራ እረፉ ሲለን
ለተጠማ ሰው ያላጠጣ በፈጠሩት በስምንተኛው ዕለት
ለታረዘ ሰው ያላለበሰ በሣልስት ብቻውን ሆኖ ቢያዩት
6ቱ ቃላት ያልፈፀመ ሰው ወየው ንግበር ብለው ከጐኑ አንስተው አጥንት
በዚያች ቀን የፍርዱ ለታ ልትረዳው ሔዋንን ፈጥረው ሰጡት
እስኪ ልናገረው የርሱን ልዕልና በአርባ ቀኑ ወስዶ አግብቶታል ገነት
የኪሩቤል መቅደስ የሱራፌል ጽና /2/ አግብቶትም ወስኖለታል ስርዓት
የዘካርያስ አያት የተቋም ላይ ፋና አትንካ ሲል ከዕፀ በለስ ቅንጣት
የሰሎሞን ሽቶ የዳዊት በገና /2/ ብላ ጠጣ የቀረን ሁሉ ፍጥረት
የሩሁባን ምግብ የደውያን ጤና ከምድር በላይ ከሰማይ በታች ያለው
የሙሴ ሐመልማል ያያት ደብረ ሲና ፍጥረት ሁሉ ላንተ ይገዛል አለው
የዳንኤል ጉድጓድ የእንባቆብ ምግብና ቢቀርብለት ዕፀ በለስን መብላት
የኢሳይያስ ፅንስ የገብርኤል ዜና ሳይታመም ከህመም በኋላም ሳይሞት
ሊያወርሰው የዲያቢሎስን ርስት
ስለ አዳም መፈጠር (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ቅኝት - ሠላምታ እስመ አንተ (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ዲያቢሎስን ከሁሉ በላይ አርጐት እስመ አንተ አምላከ ሰማይ ወምድር
በብልጠት አምላክ የሚሆን መስሎት እስመ አንተ ምሉአ ፀጋ መክብር
ፈጠርኩ አለ ይኽንን ሁሉ ፍጥረት ትባላለህ በነግ በሰልስት በቀትር
መላእክት ፈጥረህ አሳየን ቢሉት ኢየሱስ ደግ ባለ ጸጋ ንጉሥ
ሊፈጥር እጁን ጨመረ ከእሳት ኢየሱስ በአፈ ሁሉ ውዱስ
እሳት አውቃ የዲያቢሎስን ትዕቢት ኢየሱስ ቅዳሴ ሥራ ወነፍስ
አረገችው እሳት የበላው ጅማት አንተ እንጂ ነህ የማትዋረድ አታንስ
ተባበሩ መላእክት ሁሉ ሊክዱ ብርቱ ዳኛ ያላንተ የለ ደገኛ
የሰገዱ አብረውት ሲኦል ወረዱ ፈጣሪዬ በከንቱ አለቀች እድሜዬ
ጌታም አይቶ የእኩሌቶቹን ሀዘን ሳልገዛ እያሸነፈኝ ሥጋዬ
እሱ ክዶ ሳያስክዳቸው ሰይጣን ዳሩ ግና አዛኝ እሩህሩህ ነህና
ለማመን ፈጠረላቸው ብርሃን አደራህን የነፍሴን ነገር አትጽና
መላእክትም ይህንን ብርሃን አይተው መበስበስ ደግሞ አለ ገና መፍረስ
ሰገዱለት ቅዱስ እግዚአብሔር ብለው መነሣት ደግሞ አለ ገና ፍርድ መስማት
በኹለት ቀን በተዠመረ ፍጥረት በአንቲቱ እስመ ለዓለም ምህረቱ
ተናግረው ውሃውን ከሦስት መላእክቱ አይሸፍቱበት ከቤቱ ሌላ ጌታ
አንዱን ጠፈር አንዱንም ሐኖስ አሉት ያ ላንተ የለም በውነት
አንዱን ብቻ ከናጌብ ወዲያ ዳርቻ ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ
ሠፈሩበት ሌዋትንና ብሄሞት ለዓለም እስክ ዘላለም ድረስ
በሦስት ቀን በተዠመረ ፍጥረት
ልታበቅል ምድር ሐመልማል ዘርፈ ቢላት ዳግም ስትመጣ (ዘርፉ ደምሴ በገና)
አበቀለች ከአዝርዕት ጋር አትክልት ቅኝት - ስለቸርነትህ
በዐራት ቀን እንዳይሠለጥን ጽልመት
ከከዋክብትም ከጨረቃ ጋር ሌሊት ዳግም ስትመጣ በዓለም ፍፃሜ
በመዓልትም ፀሐይ ደገኛው ፍጥረት እንዴት አይህ ይሆን በየት በኩል ቆሜ /2/
ተፈጠሩ ለኛ ሊያበሩ በውነት ለነፍሴ ሳልሰንቅ አንዳች በጐ ነገር
የኀሙስ ፍጥረት ገና እንደሆነ አይተው እንዴት እወርሳለሁ የመንግሥቱን ሀገር/2/
ለታውፅኑ ባህር ዘመድ ዓሣት ብለው እግሮቼ ካልቆሙ ከቅስት ተራራ
የሚበርን የሚኼደውን በእግሩ በረከት ካልያዙ የጽዮንን ሥፍራ
ለአንክሮ ለተዘክሮ ፈጠሩ በቁጣው እሳት ፊት እንዴት ይድናሉ
ዐርብ ጠዋት አዳም የኛን አባት በመቅረዙ በርተው በክብር ካልዋሉ/2/
ንግበር ሰብ በአርአያ ቢሉት ዓይኖችህ በፍቅር እንዲያዩኝ በምህረት
ተፈጠረ ከመኸለኛው መሬት ልተከል በደጅህ ከድህነት ሰገነት /2/
ሥራውን በ6 ቀን ፈጽሞ ሳልል በላዬ ላይ ተራራን ተከዳን
ዐረፈበት በ7ኛው ዕለት ደግሞ በንስሀ ልቁም በምጽአትህ ቀን/2/
ሥራችንን በ6 ቀን ሠርተን

34
አለቆች ሲሻሩ ከዙፋን ሲወድቁ አልታገልህም ግራ ካገባኸኝ
ጠቢባን ሲሰንፉ በኃይልህ ሲወድቁ ደግሞም ማፈር አለ ከሰው ፊት ጥለኸኝ
አቤቱ ባርያህን አትተው ብያለሁ አይቀርም ሞቱ
ትንሣኤህን ለክብር ለመንግሥትህ በለው/2/ ደግሞም ማፈር አለ ከሰው ፊት ጥለኸኝ ከሰው ፊት ጥለኸኝ
ላንተ የማቀርበው አጣሁ በጐ ነገር ዲያቢሎስ ከሚስቱ ሳጥናኤል ከሚስቱ ተጣልቶ ሲፋታ
ከፍቶ የሚያስገባ የመንግሥትህን በር/2/ ለሷ የደረሳት ቀሚስና ኩታ
አለው ባዶ እጄን መብራት ሳላበራ ለሷ የደረሳት ቀሚስና ኩታ ምን ያሳዝንሀል
ኃጢኣቴ በዝቶ መቅረዜ ተሰብራ/2/ ብዙ ልብ አልባ ላንተም ይደርስሀል
ኃያላን ሲፈቱ ሲሰበር ቀስታቸው ምድርን ጠላ መጥመቅ /2/ ማን አስተማረው
ትምክህታቸው ሲቀር ሲጠፋ ስማቸው እየጠራ አጠጣው ይኽን ሁሉ ሰው
ታናሹን ባርያህን ጻፈኝ በመጽሐፍህ አይቀርም ሞቱ
ቅዱሳን ካሉበት የድህነት መዝገብህ/2/ እየጠራ አጠጣው ይኽን ሁሉ ሰው
ጣዖታት ሲናዱ ወድቀው ሲሰበሩ ሥራ ፈቶ ዋለ ትላንት ሸማኔው
ገፃቸው ሲጠቁር ወድቀው የነበሩ ያ ቀለምሽ ነው ወይ የተበላሸው /2/
ሀፍረት ሲከናነብ አንተን የበደለ
ዐየን በምህረት ጻድቅ እንደ በቀለ/2/ አዲስ ቤት ስትሠሩ (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ቅኝት -
ዐርብ የታረደውን (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ቅኝት - አዲስ ቤት ስትሠሩ ባለ ጉልላት
ማዘን ጨምሩበት እንዲሰነብት
ዐርብ የታረደውን /2/ ምነው ባገኘሁት
ተካፈሉት አሉኝ እቴ የኛን እጣ
ሥጋውን በልቼ ደሙን በጠጣሁት
የትም ሀገር ብንሄድ በይ መሬት አናጣ
አይቀርም ሞቱ
ቤቴን መንገድ ዳር ሠርቼው ቅር አለኝ
ሥጋውን በልቼ ደሙን በጠጣኹት
አላፊው አግዳሚው ያፈርሰው መሰለኝ
ሥጋዬና ነፍሴ ትግል ገጥመውብኝ
መካሪዬ በዛ ቤት ሥራ የሚለው
አዬ ጉድ ወየው ጉድ ወየው መከራዬ
ምን ያታክተኛል አሁን ላፈርሰው
ሞት አንተ ነህ አሉኝ መቼም ገላጋዬ
ጣፍጦኝ እንዳልበላ ይምረረው ብለህ
አይቀርም ሞቱ
ምነው በሥጋ ሀሞት ጨምረህ ሰጠኸኝ
ሞት አንተ ነህ አሉኝ መቼም ገላጋዬ
ገበያ ወጥቼ ብመለከተው
ሚ መጠን ሳይባል የመጣው ቀድሜ
በጣም በዝቶ አየሁት ሥጋ ፈላጊው
ሥጋህና ደምህ አመለጠኝ ቆሜ
ዳዊቴን ወሰደው የማላውቀው ልጅ
አይቀርም ሞቱ
የማይቀር ገንዘቤን ደግሞት ይስጠኝ እንጂ
ሥጋህና ደምህ አመለጠኝ ቆሜ
ለምን ይዘሽዋል ዳዊቱን ለምስል
ሥጋዬን የበላ ደሜንም የጠጣ ከእኔ ጋር ይኖራል ብለህ ተናግረህ
ከስብሐት ለአብ ወዲህ ይደገም ይመስል
ተኮነን ብትለኝ ተኮነን ብትለኝ
ድጓውን ክተቱት አስተጋቡት በጣም
እንወርዳለን አብረን እኔ ምን ቸገረኝ
በቃ ተከተተ ከእንግዲህ አይወጣም
የክብር መብራቱ እሳቱ ሲቃጠል
ይገኝ መስሎኝ ነበር የመጣን ከተማ
አዬ ጉድ ወይ ሰይጣን አጠፉት በቅጠል
እንግባ አገራችን እውነት ከጠፋማ
ከዛ ከሞኝ ሰው ከዛ ከቂሉ ሰው ከዛ ከየዋህ ሰው ተወልጄ ከአዳም
የራበው ካልበላ እንደምን ይሆናል
አንዱ ትቶት ሲሄድ ስንቅ አያሳነዳም
ከዚያ ወዲያ ጾም ነው ህማማት ይጀምራል
አይቀርም ሞቱ
ዐርብ ረቡን በላሁ እንጀራ በአዋዜ
አንዱ ትቶት ሲሄድ ስንቅ አያሳነዳም
እንዲህ ቶሎ ብሎ ለሚደርሰው ጊዜ
እስቲ ልናገረው የርሷን ልዕልና
የኪሩቤል መቅደስ የሱራፌል ጽንሐ የሱራፌል ጽንሐ /2/
ዘካርያስ ያያት የተቋም ላይ ፋና እንመን በስሙ (ዘርፉ ደምሴ በገና)
የሰሎሞን ሽቶ የዳዊት በገና የዳዊት በገና /2/ ቅኝት -
የርሁባን ምግብ የድውያን ጤና
የሙሴ ሐመልማል ያያት ደብረሲና ያያት ደብረሲና /2/ እንመን በስሙ በፈጠረን ጌታ
የዳንኤል ጉድጓድ የእንባቆብ ምግብና እርሱ ነው በሞቱ አዳምን የፈታ /2/
የኢሳይያስ ጽንስ የገብርኤል ዜና የገብርኤል ዜና /2/ ከመቃብር በላይ ስማችንን ጽፎ
አንተ ነህ ይሉኛል /2/ የዓለም ሁሉ ጌታ ጠራን በትንሣኤ ሞትን አሸንፎ /2/
ሰማይና ምድርን ያቆምክ ያለዋልታ ሰዎች ተሰብሰቡ ከፍሪዳው መንደር
ያቆምክ ያለዋልታ ያቆምክ ያለዋልታ የመከሩ ዘመን ደርሶ ሳንሰበር /2/

35
አጫጆች ቆመዋል ከደጃችን በራፍ ፍሬ ለቃቅሞ አምጥቶ ሰጣት ዘንባባ /2/
ይነጠፍ ፊታችን የጽድቃችን ምንጣፍ/2/ በመከራ ጭንቅ ልትሞት ተርባ
ሃይማኖት አቅንተን ምግባር እየሠራን ዝላ ደረሰች ከቁስቋም አንባ
ቤተል እንታደም አምልጠን ከካራን /2/ በመከራ ጭንቅ ተርባ ዝላ ደረሰች ቁስቋም
የደም ጣቶች ካሉን ይንጹ በንስሀ ዘንግተዋል የሰሎሞን ዘንግ እሴይ
እርሱ ይሰጠናል የሂሶጵን ውሃ /2/ ከንፈሮቿም መከኖ ያፈራው እንኮይ
የእግዚአብሔር ልጆች ነን የተሠራን በደም ፀጉሯም ደግሞ የሊባኖስ ዱር መሳይ
ወድቋል ከላያችን የታቀፍነው መርገም/2/ ጠቆረች በዚያ በሀሩርና በፀሓይ
ተሠርተናልና በእጅ ዳግም እንደገና ጠቆረች በዚያ ፀሓይ ጠቆረች በዚያ ፀሓይ
ለሕይወት ተከለን ሞትን ነቀለና /2/
የሞትን አቀበት አፍርሶ በደሙ ማዘን ጨምሩበት (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ሁላችን ከበርን በገናናው ስሙ /2/ ቅኝት -
የመቃብር ስሞች ፈርሰው ተዘነጉ አዲስ ቤት ስትሠሩ ባለ ጉልላት
በመስቀል ተሰቅሎ ታርዷልና በጉ /2/ ማዘን ጨምሩበት እንዲሰነብት
መድኃኒት ነውና ኢየሱስ ክርስቶስ ተካፈሉት አሉኝ እቴ የኛን እጣ
ሸሸ ከላያችን ያስጨነቀን መንፈስ /2/ የትም ሀገር ብንኼድ በይ መሬት አናጣ
ሞት የተጻፈበት መዝገቡ ተከደነ ቤቴን እመንገድ ዳር ሠርቼው ቅር አለኝ
የሌጊዮን ጭፍራ ፊታችን ተነነ /2/ አላፊው አግዳሚው ያፈር ሰው መሰለኝ /2/
በብርሃን መስቀል ጨለማን ገፈፈው መካሪዬ በዛ ቤት ሥራ የሚለው /2/
መቃችን ወለቀ ፊት ለፊት አየነው /2/ ምን ያታክተኛል አሁን ላፈርሰው /2/
የፍቅር አይኖቹን ተክሏል በላያችን ጣፍጦኝ እንዳልበላ ይምረረው ብለህ /2/
ፍጹም የወደደን ያዳነን ጌታችን /2/ ምነው በሥጋ ሞት ጨምረህ ሰጠኸኝ /2/
የሸጥነውን ሀገር በደሙ ገዛልን ገበያ ወጥቼ ብመለከተው /2/
እዳችንን ከፍሎ ሕይወት ታወጀልን በጣም በዝቶ አየሁት ሥጋ ፈላጊው /2/
ኃይልን አስታጠቀን ከበበን ሞገሱ ዳዊቴን ወሰደው የማላውቀው ልጅ /2/
ሸፈንን በደሙ ባማረ ቀሚሱ /2/ የማይቀር ገንዘቤን ደግሞት ይስጠኝ እንጂ/2/
ለምን ይዘሽዋል ዳዊቱን ለምስል
ተወለደልን (ዘርፉ ደምሴ በገና) ከስብሃት ለአብ ወዲ ይደገም ይመስል
ቅኝት - ድጓውን ክተቱት አስተጋቡት በጣም
እራቆቱን በዚያ በክረምት በብርድ በቃ ተከተተ ከእንግዲህ አይወጣም
ወድቆ አደረ እኛን ለማዳን ቢወድ ይገኝ መስሎኝ ነበር የመጣን ከተማ
በዚያ በክረምት በብርድ እኛን ለማዳን ቢወድ እንግባ አገራችን እውነት ከጠፋማ
እረኞቹም አቀረቡለት ማፈድ ድጓ ጾመ ድጓ ተሰቅሎ ከቤቴ
አይተው ነበር መላክ ከሰማይ ሲወርድ እኔስ የሚገርመኝ ሳልማር መቅረቴ
አቀረቡለት ማዕድ መላክ ከሰማይ ሲወርድ ሸክላ በሩቅ ሲያዩት ብረት ይስላል
ሰባ ሰገልም መጥተው በምሥራቅ ለመረመረው ሰው ገል አፈር ኖሯል
በአውድ ሰገዱለት እንደ አገራቸው ልማድ ሰው አይቸገርም ሌሊት ዝናብ ቢሆን
መጥተው በምስራቅ በአውድ እንደ አገራቸው ልማድ ጉዳት የሚበዛው ቀን የጣለ እንደሆነ
ሄሮድስም ሰማ ተንቀጠቀጠ
አይኁድ ወሬው በዛ በኢየሩሳሌም ተስፋፋ በአዳም በደል (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ወሬው በዛ ተስፋፋ ተንቀጠቀጡ አይኁድ
እንዲህ ሲለው ተስፋውን ብቻ ሰማ እንጂ
ፈለገውና ሕፃኑን ሊገል
አላገኘም ፈጥኖ የሚያድነው ወዳጅ
ሄሮድስ ሕፃናት መግደል ዠመረ ማረድ
በአዳም ፍዳ የአዳም ልጅ ሁሉ ተጋዘ
ቅድስት ማርያም ልጇን ጠቅልላ
እያንዳንዱ በቁራኝነት ተያዘ
በዳባ ዮሴፍ ጋር ሸሸች ሆና ስንቅ አልባ /2/
ለሞትም በነፋስ በሥጋ ታዘዘ
በዚያ በረሃ በንዳድና በወባ
ወደ ሲዖል ወደ ቃብር ተጓዘ
ስትሸሽ ተያዘች በወንበዴና በሌባ /2/
በአዳም በደል ባላጋራችን ሰይጣን
እያለቀሰች ልቧ ቢዋልል ቢባባ
በሰው ላይ ተሰጠው እና ስልጣን
ወንበዴው ምሯት ወደዱሩ ገባ
ኃጢአትን አንድ እንኳን ሳይቀር በሙሉ
ልቧ ቢዋልል ቢባባ ወንበዴው ምሯት ዱር ገባ
በየዕለቱ ያስተምር ዠመረ ለሁሉ
ውሃ ቢጠማት ጠጥታ አደረች እንባዋን
ለቃየል ነፍስ መግደል ቢያሳየው
ዮሴፍ አይቶ ጥሟን ወድረቁን ተርባ
የናቱን ልጅ አቤል ወንድሙን ተጣላው
36
በድንጋዩ ራሱን ብሎ ገደለው የብርሃን ፊቱ በደም ተሸፈኖ
እንዲስፋፋ የመገዳደል ትምህርት ሊያየው አልደፈረም ፍጥረት ዐይኑን ከድኖ
ለዛዛኤል ለተወለደው ለሴት ድንቅ ነው ውለታው የበዛ ምህረቱ
አስተማረው የጦር መሳሪያ መሥራት ለገደሉት ሕይወት አንገቱን መስጠቱ
በዓለም ላይ በዝቶ እንደሠራ የአይኁድ ንጉሥ ብለው ቢዘብቱበት
ዝሙት በወነዶች ላይ እንዲቀሰቀስ ፍትወት ሊሸከም ወደደ የመውጊያውን ሸክም
ዐይንን መኳል መነቀስንም አንገት አቁሳዮችን ቢያድን እርሱ እየቆሰለ
በእንሾሽላ የእጅ የግር ጣት ማቅላት ያቀልጣል መውደዱ ፍቅሩን ላስተዋለ
አስተማረ እንዲያለ ተንኮል ለሴት አፏን ከፈተችው የኢየሩሳሌም ምድር
10ኛው ኖኅ የሚባለው ፍጡር የፈጠራት ጌታ ከመቃብር ሲያድር
እሱ ብቻ ከነልጆቹ ሲቀር ሐውልቶች ተናዱ ሙታንም ተነሡ
በየሥራው ሰው ሁሉ እሱን መሰለ ምስክር ሊሆኑ ለዚያ ለንጉሡ
ተካከለ ዓለምም በአንድነት በደለ የመከራው መንገድ በደም ተጠረገ
እግዚአብሔርም ፍጥረት ሁሉ ፈተነ እርሱ ዝቅ እያለ ከፍ አደረገ
አላገኘም በሕጉ በሥርዓቱ የሆነ በችንካሩ ጥልቀት አይለካም ፍቅሩ
ተጠጠተ ሰው በመፍጠሩ አዘነ አርምሞ ይኛላል አለመናገሩ
ሰበሰበው ቁርጠኛ መዓት ፈረደ ከሰማያት ወርዶ ዝቅ ዝቅ እያለ
እስከ 40 ቀን የጥፋት ውሃ ወረደ ከከብቶች ማደሪያ ግርግሙ ላይ ዋለ
አስቀርቶ 8 ራሱን የኖህ ከሐዋርያት ሀገር ቁጭ አለ ንጉሡ
ደመሰሰ በጥፋት ውሃ ሰውን እግራቸውን አጥቦ ጠረገ በልብሱ
ኖኅም አይቶ የወረደውን መከራ
ውሃው ሲደርቅ ከመርከቧ መውጣት ቢፈራ አሐዱ ብሎ ቅዱስ (ዘርፉ ደምሴ በገና)
መሥዋት ሰዋ ጌታም ወደ ርሱ መጣና ቅኝት -
በቀስት አምሳል 4 ሳብር ባላት ደመና
በፍል ውሃ አላጠፋም ሰውን እዛ ላይ ያለች ሸክላ ሰሪ
ብሎ ሰጠው እግዚአብሔር ለኖኅ ቃል ኪዳን ድሃ ነች አሉ ጾም አዳሪ
የሰው ልጅም እንዲህ ከሆነ በኋላ ማን አስተማራት ጥበቡን
እጅግ በዛ ብዛቱም ምድርን ሲመላ ገል አፈር መሆኑን/2/
ኹለተኛ ከግብር አባቱ ተማረ ከወጥ ቤት ገባሁ ድንገት
እንደ ቀድሞ ኃጢኣት ይሠራ ዠመረ ቋንጣ ጠብሼ ለመብላት
በባቢሎን የኃጢኣት ግንብ . . . ከወጥ ቤት ገባሁ ድንገት
ይልቁንም ኃጢኣት ሁሉ ከባድ ወድቄ ነበር ከእሳት ላይ
ጣዖት መሥራት ከወርቅ ከብር ከግንድ ሥጋ ሥጋ ሥጋዬን ሳይ
የዠመረ ሴሩህ የሚባል ትውልድ ሥጋ ሥጋዬን ሳይ
ሰው ሁሉ ጣዖት ማምለክ ወደደ ከዚያ ታች ያለች ድውይ
በጣዖት ፍቅር ልቡ እንደ እሳት ነደደ ከቶ ምን ቀመሽ አልሻት ወይ
ጣዖት ማምለክ በዓለሙ ላይ ተስፋፋ ከዚያ ታች ያለች ድውይ
የእግዚአብሔር ስም ጨርሶ ከምድር ሲጠፋ ኋላ ፀፀቱ ባንቺ ይሆናል
ያልተሞኘ በጣዖት ባሕር ያልዋኘ ተይ ሥጋ ብላሽ ይሆናል/2/
በዚያ ወራት አብርሃም ብቻ ተገኘ የልጃገረድ አውታታ
የሚጠራ የእግዚአብሔርን ስም በምድር ከአውራ መንገድ ላይ ተኝታ
በዚያ ወራት አብርሃም ብቻ ነበር ተነሺ በሏት ምነው
ይህ ሁሉ ዓለም አለም ዓፈር ነው/2/
የኢየሩሳሌም ቆነጃጅት (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ትንሽ ቤት ሠራሁ እንደ አቅመኛ
ቅኝት -
ሁለት ሦስት ሰው የሚያስተኛ
የኢየሩሳሌም ቆነጃጅት አሉለት ዋይ ዋይ
ትንሽ ቤት ሠራሁ እንደ አቅመኛ
የኃያላን ጌታ በግፍ ሲሰቃይ
አላስገባ አለች እሷው ጠባ
እንደ ውሃ ሲፈስ በፊቱ ላይ ደሙ
ሰው በሰው ላይ እየገባ/2/
አፋቸውን ያዙ እየተደመሙ
የኢየሩሳሌም መንገድ
በአመፀኞች እጅ መውደቅ መገፋቱ
ቅርብ ነው አሉኝ የረፋድ
ሊያነሳን ሽቶ ነው መታመም መሞቱ
የኢየሩሳሌም መንገድ
የግፈኛን ምራቅ ገጹ ተቀበለ
ለቀደመኝ ነው የማዝነው
አላበቃም በነዚያ በእንጨት ተሰቀለ
ወይኔ የማልቀረው/2/
37
የኢየሩሳሌም ሴት ኢየሱስ አምላክ ለአሞፅ ለይኁዳ
ጐልጐታ ላይ ሠርታ ቤት አለበሱክ አሞፅ አይኁዳ
የኢየሩሳሌም ሴት እፎ ተአገስክ አንተ መለኮት
እግዚአብሔር ያፅናሽ አልናት ወይ ጊዜ ሰቀሉከ አይኁድ ካህናት
ወልዳ አልሞታትም ወይ ተአገስክ አንተ መለኮት
ከሰማየ ሰማይ ወርደህ
ከድንግል ማርያም ተወልደህ ሞት እንዴት ሰነበትክ (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ከሰማየ ሰማይ ወርደህ ቅኝት -
አንተንም አሙህ እንደሰው ባንዳንዱ ቀን መልእክት
ምን እና ምን ምን እና ምን ብለው ባንዳንዱ ቀን
ምን እና ምን ብለው መልእክት ሰው ያማርራል
ከሰማየ ሰማይ ወርደህ የኔስ ወንድም ታዞ አባይ
ከድንግል ማርያም ተወልደህ ዳር ይኖራል
ከሰማየ ሰማይ ወርደህ ቤታችው ቢሳወር ከእንግዳ ይተርፋል
ትጨክናለህ ምነው ቢመሽ ከእኛ አደረ ነገም በእናንተ ያልፋል
አምላክ በእናትህ ሰው/2/ ወይ አጭደን አልጣልነው ወይ ከብት አልበላው
አሐዱ ብሎ ቅዱስ ከቶ መቼ ይሆን ያሣር ማለቂያው
እንዴት ይጠፋል ለቄስ ዘመዶቼ ሁሉ አልቃችሁ አልቃችሁ
አሐዱ ብሎ ቅዱስ ወገኖቼ ሁሉ አልቃችሁ
በስመ አብን ሳያውቅ እንዴት ኖረ ይኼ መግቢያ የለው ታሰኙኛላችኹ
እንደኔ ያልተማረ/2/ የኔማ ዘመዶች ምን አጡ በሙሉ
እኔ ተሠራው ፀጉሬን መልካም በቅሎ ነበር ፈረስ ፈረስ አሉ
አላርፍ ብዬ ነውሬን ምንም በቅሎ ቢያምር ኮርቻው ቢመች
እኔ ተሠራው ፀጉሬን መቀመጥ አይወዱም የኔ ዘመዶች
ሌሎች ሲላጩ እያየ ዐይኔ እጄ አመድ አፋሽ ነው ሞት ይመኛል አሉ
ለምን ተሠራው እኔ/2/ ጨርሼ ሰጥቼው ዘመዶቼን ሁሉ
ከብት ጠፍቶብኝ በሌሊት ሞት እንዴት ሰነበትክ እንዴት ሰንብተሀል
ስፈልግ አደርኩ ስዋትት እግዚአብሔር ይመስገን ወዴት ታውቀኛለህ
ከብት ጠፍቶብኝ በሌሊት ለምን አላውቅህም አውቅሀለሁ እንጂ
እነግርሃለሁ ተጣርቼ የእህቴን የወንድሜን ስትዘጋ ደጅ አንተ
ይህን ቀን ወጥቼ አይቼ/2/ ሁል ጊዜ እንግዳ ሰው አጥፊ ነህ እንጂ
ሞት አገኘሁት እንደምን ዋልክ ብለው
እፎይ ታገስከኝ (ዘርፉ ደምሴ በገና) አለኝ ደና ሰንብት
ቅኝት - ሸኝቼው ተመለስኩ እኔም አላመንኩት

ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር አምላክ ኪዳነ ምህረት (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ሰማያት ወምድር የፈጠርክ አምላክ ቅኝት -
አምላክ ሰማይ ወምድር
ንኢ ንኢ ንኢ ኪዳነ ምህረት
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር አምላክ
ሰዓሊ ለነ ማርያም መዝገበ ምህረት
የፈጠርክ አንተ ነህ የሰማይ መላእክት
ነአ ነአ ነአ ቅዱስ ሚካኤል
አምላክ የሰማይ መላእክት
ታወጣለህ አሉኝ ከሞት ከሲኦል
ሰባቱ ሰማያት የፈጠርክ አምላክ
ነአ ነአ ነአ ቅዱስ ገብርኤል
ስብሐት ለከ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ
አይደለህም ወይ ዜናዊ ሐዲስ
ቅዱስ አምላክ ሰማያት
ነአ ነአ ነአ ቅዱስ ጊዮርጊስ
መዓልቱን ሌሉቱን የፈጠርክ አምላክ
ትደርሳለህ አሉኝ ፈጥነህ በፈረስ
ስብሐት ለከ ቅዱስ እግዚአብሔር
አዳምን ከሲኦል እሌኒን ከባህር
ኣምላክ አንተ ቅዱስ
አልዓዛርን ከሞት ያወጣህ አምላክ
እፎ ሰቀሉሰ አንተን አንተን ዲበ ዕፅ
እኛንም አድነኝ ከዲያቢሎስ ፊት
ኢየሱስ ኣምላክ ለአይኁድ ለአሞፅ
ሰዓሊ ለነ ቅድስት ነይ ከደማስቆ
ሰቀሉክ አይኁድ አሞፅ
እዝራ ወደሰኪ አንቲን በመሰንቆ
መድኃኒቱም አንቲ ለመበልት
ማርያም ሰዓሊ ለነ ድረሽ ፅጌ ሃና
መዝገበ ምህረት ሰአሊለነ ማርያም
ዳዊት ወደሰኪ አንቺን በበገና
እፎ አልበሱከ አንተን ከለሜዳ
38
ስጠራሽ ስሚን አፀደ ገነት ለሰው ልጆች ህይወት የታሰበው ሰይፍ
ትንቢቶሙ አንቲ ለአምላክ ነቢያት አይተናል ሰምተናል በኢየሱስ አንገት ሲያልፍ
ፈጥነሽ ድረሺልኝ ዘመና መሶብ የመስቀሉ ስዕል ኧረ እንዴት ይገርማል
መድኃኒት እኮ ነሽ አንቺ ለያዕቆብ እዩት ንፁሁ በግ በአርምሞ ይነዳል
የአክሱም ጽዮን ድረሽ ኩሉ ገዳም አዝ...
መድኃኒቱም አንቲ ለይስሐቅ ለአብረሃም
ንኢ ንኢ ንኢ ኪዳነ ምህረት
የብርሃን እናት ነሽና (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ቅኝት -
ሰዓሊ ለነ ማርያም መዝገበ ምህረት
ነአ ነአ ነአ ቅዱስ ሚካኤል የብርሃን እናት ነሽና የብርሃን እናት/2/
ታወጣለህ አሉኝ ከሞት ከሲኦል ለምኚልን ድንግል ለምኚልን /2/
ነአ ነአ ነአ ቅዱስ ገብርኤል ጸጋንና ክብርን የተመላሽ
አይደለህም ወይ ዜናዊ ሐዲስ ከሴቶች መካከል የተመረጥሽ
ነአ ነአ ነአ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለቃሉ ማደሪያ ዙፋን ሆነሽ
ትደርሳለህ አሉኝ ፈጥነህ በፈረስ በደመና መንበር የተመሰልሽ
አዝ...
ዘማሪ ይልማ ኃይሉ የሽቶ ማኖሪያ የተቀደስሽ
መዓዛሽ ያማረ ሽቶ ያለሽ
ውዳሴሽ ብዙ ነው እናታችን
በይስሐቅ ፈንታ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ስምሽን እያሰብን ነው መፅናኛችን
ቅኝት -
አዝ...
በሀሳብ በግብር ፍጹም ሆነሽ
በይስሐቅ ፈንታ ኢየሱስ ታረደ
ምንኛ ብሩህ ነው ድንግል ልብሽ
ደሙን ከፈለና አዳምን ታደገ
አንቺን የሚመስል የለምና
ተጨነቀ ጌታ ተሰቃየ ጌታ
ይሰማል ምልጃሽ ያንቺ ልመና
የኔ መድኃኔዓለም የአዳም ልጅ አለኝታ
አዝ...
እንደሚታረድ በግ ተነዳ ወደ ሞት
የብርሃን መውጫ ምሥራቁ ነሽ
ንፁሁ ኢየሱስ በደል የሌለበት
ሰውን ለለወጠ ለድል ልጀሽ
አዝ...
ምሥጋናሽ አያልቅም ለዘላለም
በማመን ሊሸከም የአዳምን መከራ
ማህሌት ነሽና በአርያም
ስቃይ ተቀበለ ደሙ እየተዘራ
አዝ...
ለሚገርፉት ሁሉ ምህረትን ሲቸር
መላዕክት ፍጥረትሽን ያደንቃሉ
እርሱ ግን ሲገረፍ ብዙ ተቸገረ
ጌታን በመውለድሽ ይመካሉ
አዝ...
ሰማይና ምድር ሳይወስኑት
የሰማነውንስ ማን ሰው እኮ አምኗል
ባንቺ ተወሰነ እፁብ በእውነት
የእግዚአብሔርስ ክንድ ለነማን ተገልጿል
አዝ...
ባየነውስ ጊዜ ህማም ተሸክሞ
የሽቶ ማደሪያ የተቀደስሽ
ስለበደላችን ተገርፎና ታሞ
መዓዛሽ ያማረ ሽቶ ያለሽ
አዝ...
ውዳሴሽ ብዙ ነው እናታችን
እጁ የታሰረው ይስሐቅ ተፈታ
ስምሽን እያሰብን ነው መጽናኛችን
ኢየሱስ ቀረበ በሰው ልጆች ፈንታ
አዝ...
ንፁህ በግ ቀረበ በደል የሌለበት በደለኛ ሆኖ
ሊሰቀል ሊገደል መስቀሉን ተጭኖ አዝላው ወረደች (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
አዝ... ቅኝት -
ተቆጠረ እንጂ እንደተቸገረ
አዝላው ወረደች ወደ ግብጽ /2/
በደዌ በህማም ማቆ እንደኖረ
ስደተኛዋ የአምላክ እናት
አምላክ ለኛ ብሎ ተናቀ በሰዎች
ይህ ዓለም ለእርሷ መች ተገባት
እየተፀየፉት ተፉበት ብዙዎች
አዝ…….
አዝ...
ዓለም በምን ውሃ ታስተናግዳት
በእውነት ደዌያችንን እርሱ ተቀበለ
የፍቅር ምንጯ ተሟጦባት
በሰው ልጆች ፈንታ በእንጨት ተሰቀለ
እነ ኮቲባን እየላከች
እኛ ግን ከሰስነው እንደ ወንጀለኛ
የአምላከን እናት ተሳደበች
ስለ እኛ ቢሰቀል ሰማያዊው ዳኛ
እነ ሄሮድስን እየላከች
አዝ...
ህፃኑን ልትገድል አሳደደች
39
አዝ……. የሰማዩ ሥርዓት ልዩ ስለነበር
የክብርን ጌታ ተሸክማ ምንም አልመሰለው የድንጋዩ ክምር
ውርደት ለበሰች እንደሸማ የፍጥረታት ሁሉ ፈጣሪ ተገልጠው
የሀብቱን ጌታ በጀርባ አዝላ ስቃዩን አስረሱት ህሊናውን ነጥቀው
ሰው ተዘከራት ተቸግራ ስብሐት ለእግዚአብሔር
አዝ……. ልባችሁ ጆሮአችሁ መቼ ተገረዘ
በቃሉ ትዕዛዝ ምድርን ሰርቶ የጠነከረ ነው ለአምላክ ያልታዘዘ
ተንከራተተ ማደሪያ አጥቶ መንፈስ ቅዱስን ትቃወማላችሁ
ጌታ ሲወለድ የምስራች እንደገዛ ፈቃድ እየተመራችሁ
በረት ሰጠችው ዓለም ታካች ስብሐት ለእግዚአብሔር
አዝ……. አዝ…….
ግና መላእክት በሰማያት
ሃሌሉያ አሉ በፍርሃት ኃይልህ ሲገለጥ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ወልድን በአብ ቀኝ ከላይ አይተው ቅኝት -
ደግሞም በምድር ከድንግል ክንድ
ከላይም ሳይጎል ተመልክተው /2/ ኃይልህ ሰገለጥ በሰማይ /2/
አዝ……. አቤት ማን ይቆም ይሆን ከፊትህ ማን ይቆም ይሆን
ዓለም በምን ውሃ ታስተናግዳት ማን ይቆም ይሆን ከፊትህ ማን ይቆም ይሆን
የፍቅር ምንጯ ተሟጦባት አቤት ቀንደ መለከት ሲነፋ
እነ ኮቲባን እየላከች አዋጅ ሲታወጅ በይፋ
የአምላከን እናት ተሳደበች ጻድቃን ሲጠሩ ለተድላ
እነ ሄሮድስን እየላከች ምን ይሆን የእኛ ተስፋ
ህፃኑን ልትገድል አሳደደች አዝ…….
አዝ……. አቤት መላእክት ሰማዩን ሲያርሱት
በቃሉ ትዕዛዝ ምድርን ሰርቶ ቀድመው ሲሰሙ መባርቅት
ተንከራተተ ማደሪያ አጥቶ ያልታየና ያልተሰማ
ጌታ ሲወለድ የምስራች ድምፅ ሲሰማ ከራማ
በረት ሰጠችው ዓለም ታካች አዝ…….
አዝ……. አቤት ሰባቱ ነፋስ ተገልጠው
ምድርን ሲያውኳት ቀዝፈው
ሥላሴን ከሰማይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ሲታዘዝ የባህር ሞገድ
ቅኝት - ምድሪቱን ሊከድናት ለፍርድ
አዝ…….
ሥላሴን ከሰማይ እስጢፋኖስ አይቶ
አቤት ሲጠሩ ጻድቃን ቅዱሳን
አይኑ በመገረም ቀረ ተሰክቶ
መልካም የሰሩ ብሩካን
የድንጋዩ ናዳ ቢወርድበት እንኳ
በምድር የሰሩ ትሩፋት
ሥላሴን በማየት 'ረስቶታል ለካ
ሲያቀርቡ ለአምላክ ስብሐት
ስብሐት ለእግዚአብሔር
አዝ…….
የሰው ልጅ በቀኙ ተቀምጦ ነበር
አቤት ኃጥአን ግን ለፍርድ ሲጠሩ
እስጢፋኖስ ሲያየው በሚያስፈራ ክብር
በጨለማ ዓለም ሊቀሩ
ካህናተ ሰማይ ዙፋኑን ከበውት
የማይጠቅም ዋይታ ሆኖ
ቅዱስ ቅዱስ ሲሉ ስብሐት ስብሐት
መዋረድ ይሆናል አዝኖ
ስብሐት ለእግዚአብሔር
አዝ…….
ምስጢረ ሥጋዌ ተገልጾለት በአካል
አቤት ሲጠሩ ጻድቃን ቅዱሳን
ሥጋው ቢታመምም ሀዘኑን ሽሮታል
መልካም የሰሩ ብሩካን
ነፍሱ ከፀባኦት ስታመሰጥር
በምድር የሰሩ ትሩፋት
ድንጋይ ይለቅማሉ ያልታደሉ ፍጡር
ሲያሰሙ ለአምላክ ስብሐት
ስብሐት ለእግዚአብሔር
አዝ…….
ለፈሪሳውያን ተሰውሮባቸው የሥላሴ ምሥጢር
ድንጋይ ሰበሰቡ ጻድቁን ለመውገር
እርሱ ግን ከሰማይ ፈጣሪውን አይቶ
ድንጋዩን እረሳው ህሊናው ተነክቶ
ስብሐት ለእግዚአብሔር

40
ውሃ አጠጪኝ አላት (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) አቤቱ ንፁህ ልብ ፍጠርልን
ቅኝት - ሰውን የሚያስወድድ ካለ እንከን
አንደበታችንም እንዲናገር
ውሃ አጠጪኝ አላት አፍላጋት የሰራው ስለ ሰላም ቋንቋ ስለ ፍቅር
እንደ ተቸገረ ውሃ እንደጠማው ሰው አዝ…….
አይሁዳዊ አለችው አወይ አለማወቅ በእግዚአብሔር ፈቃድ የሚመራ
ሰማያዊው አምላክ እራሱን ቢደብቅ ትሩፋት ደግነት የሚሠራ
የእግዚአብሔር ስጦታ ውሃ ብጠይቅሽ አንደበቱ ሁሉ የታረመ
የሚፈርሰውን ዘር ትልቅ ነገር አርገሽ ለቃለ ወንጌሉ የደከመ
አንተ አይሁዳዊ እኔ ሳምራዊ ነኝ በበገና...
እንዴት ይቻልሃል ውሃ ልትጠይቀኝ ምግባርና እውነት የተሰጠው
አዝ……. እባክህን ስጠን ሁነኛ ሰው
እያልሽ ካለ እውቀት ግንብ እየገነባሽ አንተን የሚመስል በሕይወቱ
ምነው መለያየት መፍረስንስ ፈለግሽ ፍቅርና ትህትና የግል ሀብቱ
ትለምኚኝ ነበር የህይወትን መጠጥ አዝ…….
የእኔ አምላክነት በፊትሽ ቢገለጥ የማስመሰል ፍቅር እየበዛ
አዝ……. ሰው ረክሷልና እንደዋዛ
ወልደ ጓለእምህያው ውሃ ቢጠይቃት ፍፁም መዋደድን ስጠንና
ዘሩን ጠየቀችው ለመፍጠር ልዩነት አዲስ ሰው እንሁን እንደገና
የሁሉን ፈጣሪ መሆኑን ሳታስብ በበገና...
ይሁዳዊ አለችው በሚፈርስ ገንዘብ ደገኛ ሰው ማግኘት አስቸግሯል
አዝ……. እስከ መጨረሻ ማን ይፀናል
ይህን የዓለም ውሃ የሚጠጣ ሁላ ምግባሩ ትክክል እውነተኛ
ሳይጠማ አይቀርም ከእንግዲህ በኋላ ልቡ የሚፀየፍ ከዳተኛ
እኔ የምሰጠው አያስጠማም እና አዝ…….
ሰዎችን ጥሪያቸው ይርኩ ይጠጡና
አዝ……. አልዓዛር ይነሳ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
የመንደሩን ሰዎች ወደዚህ ጥሪያቸው ቅኝት-
ውሃ እንዳይጠሙ እስከ መጨረሻው
ይህንን ስትሰማ ደነገጠችና አልዓዛር ይነሳ መግነዙን ፍቱለት
ህሊናዋን ገዛች አገኘች ጥሞና በፅድቅ አደባባይ ይመላለስበት
አለችው ጌታ ሆይ ውሃ እንዳልጠማ ከእንግዲህ በኋላ ተስፋ ላለው ህይወት ልቡ ይነቃቃ
እስከ መጨረሻው በህይወት ልሞላ ነፍሱ እንዳትወሰድ በአጋንንት ተሰርቃ
የሚያስጠማ ውሃ ለዘላለም ቀርቶ የበደል እስራት መግነዙን ፍቱለት
ቃልህ ፍፁም ያርካኝ ህሊናዬን ሞልቶ ህይወትን ያግኛት ጽድቅን ይኑርባት
አዝ……. ሞት መሻሩን አውቆ ከሞት በላይ ይሁን
በእግዚአብሄር ቸርነት ልቦናው ይታመን
አቤቱ ደግ ሰው (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
አዝ…….
ቅኝት - ዋኔን
በደሉ ቢበዛ ልቦናው ቢከብድም
52-1 115 1113 4222 42
ከአምላኩ ቸርነት በሚዛን ይበልጥም
52-1 115 1113 4223 23
35-2-4453 1113 4222 42(2x) ሐጥያቱን ተናዞ ንስሐ እንዲገባ
መንፃትን አሳዩት የፍቅርን እንባ
35-2-4453 1113 4222 42(በበገና)
አዝ…….
አቤቱ ደግ ሰው አልቋልና የሚያስደንቅ ብርሀን አይቶ ይመላለስ
ከምድርም ፍቅር ጠፍቷልና አዲሲቷን ምድር በንስሐ ይውረስ
እንደ ቸርነትህ አድነን ካህናት አፅናኑ ህዝቡን በፍቅር ቃል
በደላችንንም አትቁጠር ሞት እውነት አይደለም በቃሉ ተሽሯል
በበገና... አዝ…….
የረድኤት አምላክ ፍቅር ስጠን በአምላክ ብርሀን ይመላለስ አይቶ
እንደ አህዛቡ አታድርገን ንስሐ ይጠበው እንዲታይ አብርቶ
ክርስቲያን ነንና እንዋደድ ንፁህ ልብስ አልብሱት ነፍሱ ሀሴት ታድርግ
እባክህ አንውጣ ካንተ መንገድ እርሱም ህያው ይሁን በሰዎች መዓረግ
በበገና...
41
አዝ……. ከሦስቱ አካል አንዱ ሥጋሽን ይነሳል
ከመቃብር ይውጣ ጌታ እየጠራው ነው ሲጠበቅ የኖረው በአንቺ ይፈጸማል
ከህይወት እንጀራ ማነው የሚያግደው የህያዋን እናት አንቺ ትሆኛለሽ
ብርሃን ክርስቶስ ለእርሱ ተሰውቷል ሞትን ስለሚሽር አማኑኤል ልጅሽ
ስጋው ለእርሱ እኮ ነው ማን ይመገበዋል ስለዚህ እንለምን …………
አዝ…….
ብርሀን ክርስቶስ አልዓዛር ይለዋል ይበላሃላ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
መቃብሩን ሽሮ አዲስ ፍጥረት ሆኗል ይበላሃላ/6/
ማነው ሙት የሚለው ከእንግዲህ በኋላ አንተንም አፈር ይበላሃላ
ተጠርቷል በጌታ ወደ ፍፁም ተድላ እንደሞኝ ሰው እንተላላ
አዝ…….. ሞኝ ተላሌ/4/
ይደላህ መስሎህ ነገ እንደዛሬ
እግዚአብሔር ለዳዊት (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ንስሐን ትተህ ተበላህ አውሬ
ቅኝት - ሞኝ ተላሌ/2/
እግዚአብሔር ለዳዊት ቃልኪዳን ገባለት አዝ……
የባህርይህን ፍሬ በክቡር ዙፋንህ አኖራለሁ ብሎት በላው አፈር/4/
ዳዊት ያን ሲሰማ እጅግ ተደስቶ ያንን ወታደር ያንን ምሁር
አመነ በቃሉ በሀሴት ተሞልቶ በላው አፈር/2/
ስለዚህ እንለምን ዘወትር ድንግልን ንስሐ ግባ የእናቴ ልጅ/2/
እንድታማልደን ከቸሩ አምላካችን የክተት ጥሪ ሳይታወጅ
ይህንን ራዕይ ይህን ታላቅ ጥበብ ስራና ሰሪው ሳይቀናጅ
ሲያወጣና ሲያወርድ በህሊናው ሲያስብ ንስሐ ግባ የእናቴ ልጅ
በጾምና ጸሎት ተግቶ ሲጠይቀው አዝ……
በመንፈስ ቅዱስ ተሞላና ዳዊት ንስሐን ትተህ የት ትሄዳለህ/2/
ብሎ ተናገረ በኤፍራታ አየናት ሲመለከቱህ ታሳዝናለህ
ስለዚህ እንለምን ………… ንስሐን ትተህ የት ትሄዳለህ
ጮኸ በታላቅ ድምጽ ድንግልን ስላየ በላው አፈር/4/
በእንባና በደስታ ሲያወድሳት ቆየ ያንን ገበሬ ያንን ወታደር
በገናውን ነስቶ ምሥጋና ሲጀምር በላው አፈር/2/
ልደቱን ጥምቀቱን ስቅለቱንም ሳይቀር ተሰብሰብ ዛሬ ወደአምላክህ/2/
በራዕይ አይቶታል አንድም ሳይቀነስ አንድም ሳይጨመር እንድታመልጠው ሰይጣንን ፈጥነህ
ስለዚህ እንለምን ………… ተሰብሰብ ዛሬ ወደአምላክህ
በጸፍጸፈ ሰማይ ድንግል ልጇን አቅፋ የሰላም አምላክ ሲጠራህ ስማ/2/
እንደ ልዩ ህብር በድምቀት ተጽፋ በጠላት ነፍስህ እንዳትቀማ
የዳዊት ከተማ የአንድዬ እናት የሰላም አምላክ ሲጠራህ ስማ
ጽዮን እናታችን የነቢያት እህት ፆምና ፀሎት ምጽዋት ሆነ/2/
ስለዚህ እንለምን ………… መድኃኒት ሆኖ አለም ያዳነ
በተሸፈነ ቃል ኤፍራታ ይላታል ፆምና ፀሎት ምጽዋት ሆነ
ከነቢያት አንዱ ሚኪያስ አይቷታል አዝ……
ስለዚህ እንለምን …………
ብስራተ ገብርኤል (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ከነቢያት አንዱ ሚኪያስ ተነስቶ
የመጪውን ዘመን በራዕይ ተመልክቶ
በአምስት ሺህ ከአምስት መቶ ዘመን
የኤፍራታ ክፍል አንቺ ቤተልሔም
ጌታ መጥቶ እስኪለብስ ድረስ ስጋን
የሚወለድብሽ ቸሩ መድኃኔዓለም
ነቢያትም ስንኳን በህጉ ሲኖሩ
ስለዚህ እንለምን …………
ከአህዛብ እነ በለዓም ሳይቀሩ
ተንቀሽ ብትኖሪም ለብዙ ዘመናት
የስጋዌ ተገልጦላቸው ሚስጠሩ
አታንሺም በፍፁም ከብዙ ነገስታት
በብዙ አምሳል እየመሰሉ ሲነግሩ
የነገስታት ንጉስ ከአንቺ ይወጣልና
በሱባኤም ዘመኑን ሁሉ ሲቆጥሩ
ትወልጂዋለሽ በህቱም ድንግልና
እንዲህ አድርገው ደጅ ሲጠኑ ነበሩ
ስለዚህ እንለምን …………
በመጋቢት በሃያ ዘጠኝ እለት
አስቀድሞ በጀመረበት ፍጥረት

42
ከዘመኑ ለዕለት እንኳን ሳይተርፍ ከዚያም ሄዳ የወርቅ ወንበሯን ዘርግታ
ከሰዓቱም አንዲት ደቂቃ ሳያልፍ ስትፈትል ወርቅና ሐሩን አስማምታ
ተስፋውንም አዳም ከሰማ በኋላ መልአኩም ልብሱም ሲታጠቅ ሲፈታ
አምስት ሺህ ከአምስት መቶ ሲሞላ ደስ ይበልሽ ላንቺ ይገባል ደስታ
ለመፈፀም የማንነትን መሐላ ብርክት ነሽ እያለ ሰጣት ሰላምታ
ከድንግል ዘንድ መልአኩን ላከው ገሊላ ድምፁን ሰምታ መልአኩን አይታ ለይታ
ድንግልም በልጃገረድ ስርዓት እንዲህ ብላ መለሰችለት ድንግል
በአጭር ታጥቃ ማድጋ ነጥቃ ከቤት ምድር ብትል ያለዘር እህል ላብቅል
ወደ ወንዝ ውሃ ልትቀዳ ሄደች ሴትም ልጅ ያለወንድ ልውለድ ብትል
ከዚያም ወርዳ የጠማው ውሻ አየች ይቻላል ወይ መቼስ ተደርጎ ያውቃል
ሲያባርሩት ና ሂድ እያሉ ሴቶች እኔ ድንግል ወንድ አጠገቤ አይደርስ
ምነው ለእርሱስ አታዝኑለትም አለች ይህን ነገር የት አገኘኸው አንተስ
ቸር ነችና ከፈጣሪዋ በታች መለሰላት እንዲህ እያለ ሳይዋሽ
መለሱላት እንዲህ እያሉ ሴቶች ማርያም ሆይ አትፍሪ አንቺስ አይዞሽ
የስራ ፈት ይመስላልና ትጥቅሽ ያንቺማ ፅንስ እንደ ሴቶች ፅንስ መስሎሽ
ይኸውልሽ አጠጪው አንቺ ቀድተሽ ካንቺ ባህርይ አንዱ አካል ስጋን ሲለብስ
ድንግልም የእነርሱን ነገር አድንቃ ያድርብሻል አንዱ አካል መንፈስ ቅዱስ
ለፍጥረቱ ታዝናለችና አጥብቃ ያፀናሻል አንደኛው አካል አብም
ወርቅ ጫማ ከተረከዟ አውልቃ በባህሪሽ እንዳያገኝሽ ድካም
አጠጣችው ከማድጋዋ ፈልቃ እንዲህ አድርገሽ ሳትፈልጊ ወንድን
እኒያም ሴቶች እንዲህ ስታደርግ ቢያዩዋት ትወልጃለሽ ከሶስቱ አካል አንዱን
እንዳትቀጂ ውሃው ጉድጓድ ነው አዘቅት እንኳን አንቺ ሙቀት ልምላሜ ያለሽ
ማድጋሽን ምን ልትሞዪው ነው አሏት ያረጀችው ኤልሳቤት እንኳን እህትሽ
ሃይማኖቷ ፍፁም ነውና ከጥንት በእርጅናዋ እግዚአብሄር ሰጥቷት ልጅን
አለቻቸው እነዚያን እናንት ካረገዘች ስድስት ወር ሆኗት የለን
አታስቡ ምን ትሞላው ነው ብላችሁ ትፀንሻለሽ በድንግልና አንቺም
ከወደታች ውሃ የሚገኝ መስሏችሁ ለእግዚአብሄር የሚሳን ነገር የለም
ይህን ውሻ ያጠጣው አምላክ የት ሄዶ ስትመልስ እንዲህ እያለች እርሷም
ይሞላዋል ከወደሰማይ አውርዶ እነሆ አለሁ የእግዚአብሄር ባርያው አሁን
ስትጨርስ ይህን ተናግራ ወዲያው እንደቃልህ ይደረግልኝ አሁን
ማድጋዋን በተዓምራት ሞላው
አምላኬ አምላኬ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
እኒያም ሴቶች እንዲህ ስታደርግ ቢያዩዋት
ቅኝት -
በዚያ ወራት ጉባኤ አድርገው ለሁሉ
ይወለዳል አምላክ ከድንግል እያሉ አምላኬ /3/ ፈጣሪ አምላኬ አምላኬ
ነቢያትም ይናገራሉ ትንቢት ስለህ ደስ ይለኛል
የአምላክ እናት አንቺ ትሆኚ አሏት በቸገረኝ ጊዜ ከተፍ ይልልኛል /2/
እንዲህ ብለው ሲነጋገሯት ምጸት አይቀርም ሞቱ
ሳያውቁት ተናገሩላት ትንቢት በቸገረኝ ጊዜ ከተፍ ይልልኛል
ድንግልም በሴቶች ሁሉ ልማድ እንባዬ ወረደ /2/ ሆዴን ምነው ከፋው
በጀርባዋ ውሃዋን አዝላ ስትሄድ አምላክ እያለልኝ የችግሬ መፍቻው /2/
ትፀንሻለሽ በድንግልና የሚል አይቀርም ሞቱ
ድምፅ ሰማች ከወደኋላ ድንግል አምላክ እያለልኝ የችግሬ መፍቻው
ተሰወራት ምን ይሆን ብላ ልትለይ ሰማዩም መሬቱም ደጋውም ቆላውም
ወደኋላ መለስ ብላ ብታይ ባህሩም ጠፈሩም ሁሉም ያንተ ሀገር ነው
ይሆናል ያው ጠላታችን ሰይጣን ልቤ ከወደደው ብሰነብት ምነው /2/
ያሳታቸው አባትና እናቴን አይቀርም ሞቱ
ይህን ብላ ዝም ብላ ሄደች ቤቷን ልቤ ከወደደው ብሰነብት ምነው
ከዚያም ሄዳ ሸክሟን ስታወርድ ከቤት ከአዳም ልጆች መሀል ልቡናው የጠፋ ማሰብ የተሳነው
ትፀንሻለሽ በድንግልና አላት በሰው ግፍ ይሰራል ተዘጋጅቶ ጽዋው/2/
ይሄ ነገር እውነት ነገረኝ መሰለኝ አይቀርም ሞቱ
ያንኑ ቃል አሁን ደግሞ እዚህ ደገመኝ በሰው ግፍ ይሰራል ተዘጋጅቶ ጽዋው
ይህን ብላ ከመቅደስ ሄደች ተነስታ

43
ይሄ ቂላቂሉ የዋህ ሞኛሞኙ ጥበብ የጐደለው በማዳኔ ቀን ጠራሁህ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
እህል ያከማቻል ስንቅ እየመሰለው/2/ ቅኝት -
አይቀርም ሞቱ
እህል ያከማቻል ስንቅ እየመሰለው በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ይለናል ጌታ
ታላቅ ባለሞያ ጉዳዩ የገባው የተመራመረ ዛሬ እንመለስ በፍጥነት ሳናመነታ
የነፍስ ስንቅ አግዞ በሰማይ አኖረ /2/ ነገ ለራሱ አያውቅበት ለነገው ሰው ነው
አይቀርም ሞቱ የእኛ ቀን ዛሬ መሆኑን ሁሉም ይረዳ
የነፍስ ስንቅ አግዞ በሰማይ አኖረ ለንስሐ ነው የሰጠን ይህንን ጊዜ
ቤተክርስቲያን ጓሮ /2/ ሰው እየዘራችሁ ነገ ሳይመጣ ታጅቦ በሞት ትካዜ
ሲበሰብስ እንጂ ሲበቅልን አያችሁ /2/ በሞት መዳፍ ነን ሰዎች ሆይ እንዳንዘነጋ
አይቀርም ሞቱ እንሄዳለን ለፍርዱ 'ፈጣሪ ጋ
ሲበሰብስ እንጂ ሲበቅልን አያችሁ በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ይለናል ጌታ...
ካጣቢውም ይሁን ከሳሙናው ይሁን ከእንዶዱ ማነስ የነገን ነገር ማን አውቆ ይተማመናል
አፈር መስሎ ታየኝ የሰው ሁሉ ልብስ /2/ ዛሬ ነው መዳን በእውነት ኑ ተብለናል
አይቀርም ሞቱ የእግዚአብሔር ጥሪ ካወቅነው እጅግ ኃያል ነው
አፈር መስሎ ታየኝ የሰው ሁሉ ልብስ በፍቅሩ ስቦ ለማዳን እጁ ሰፊ ነው
ሥጋ ሥጋ ሸተትክ /2/ ለምን ትለኛለህ በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ይለናል ጌታ...
ይህን እርጥብ ስጋ ለብሼው እያየህ /2/ ጌታ በረከት በእጁ ሞልቶ ተርፎታል
አይቀርም ሞቱ በእግዚአብሔር ታመን በጽድቁ ልብህ ይረካል
ይህን እርጥብ ስጋ ለብሼው እያየህ እንደ ወንዞቹ ሰላምህ ተርፎ ይፈሳል
እኔስ እሄዳለሁ ሳሙና ፍለጋ አጣቢ ፍለጋ የአምላክ በረከት ሁል ጊዜ ይከተልሀል
እጅግ አድፎብኛል የለበስኩት ሥጋ /2/ በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ይለናል ጌታ...
አይቀርም ሞቱ
በጣም አድፎብኛል የለበስኩት ሥጋ የእኛ ጌታ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ሰይጣን አታለለኝ/2/ ወርቅ እያፈለቀ
ቅኝት - ስለቸርነትህ
ከቶ ምን ሊበጀኝ ዘመኔ ካለቀ /2/
አይቀርም ሞቱ የእኛ ጌታ የኛ መድኅን
ከቶ ምን ሊጠቅመኝ ዘመኔ ካለቀ በቸርነትህ ታደገን
ሰው ሁሉ እያወቀው /2/ አልሞትም ማለቱ እኛ እንደሆነ ኃይል የለን
ይረዳዋል በግድ ሲፈራርስ ቤቱ ጠዋት ለምልማ ማታ ጠፋች
አይቀርም ሞቱ የሰው ህሊና እያባባች
ይረዳዋል በግድ ሲፈራርስ ቤቱ ዓለም ምኗ ነው የጣፈጠን
ታላቁን ገበያ ጸሎትን ገፍቼው እያሳሳቀ የወሰደን
የጽድቁን መሰላል ምጽዋትን ትቼው አዝ...
ሕሙማን መጠየቅ ከንቱ እየመሰለኝ ዛሬ አለች ሲሏት ትጠፋለች
ሞት ይጠራኝ ጀመር ከቶ ምን ይዋጠኝ/2/ ከነተንኮሏ ዓለም ሟች ነች
ስንቄን ሳላደራጅ ተጠራሁ መሠለኝ እሾህ በቅሎባት እሾህ ሆና
አንተ መጠየቅ ወዳድ ምን ይመልስ ይሆን /2/ በመተላለፍ ሰው ሊያልቅ ነው
ነጣቂ ሳይወስደኝ ሌባ ሳይመጣብኝ አዝ...
በሬን ልዘጋጋ የሰማይ መንገዴን /2/ ከእኛ ጋር ያለው ኃያል ነው
አንቺ የፍቅር ድግስ ፍኖተ ሰላም በሥጋዊው ዓይን ባናየው
ወንጌል እናታችን እስከ ዘለዓለም /2/ የጦሩ ብዛት መች አድኗት
የወልድ ገንዘቡ በሥጋ የገዛው የዓለምን ትምክህት ተዋህዷት
መከራ መስቀሉ መሞት መነሳት ነው/2/ አዝ...
ሥጋው ከመለኮት ሳይለይ የሠራው እንደ ሰው ጥበብ ጥበበኛ
በመቃብር ያሉን ማስነሳቱ እኮ ነው እንደሰው ንብረት ወደረኛ
እንደ ዓለም ጉልበት ጉልበተኛ
በአምላክ ፊት ሲታይ ህመምተኛ
አዝ...

44
ማን ይመራመር (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) የይሁዳን ተንኮል ምክሩን ያውቃልና እኔን እኔን...
ትምህርተ ፍቅሩን የፀብ አደረከው
ማን ይመራመር/4/ መጥተሃል ወይ ዛሬ አለና ነገረው እኔን እኔን...
ያንተን ስራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር ጌታ እንደበደለ ቆመ በአደባባይ እኔን እኔን...
ጲላጠስ አምላኩን ፈጣሪውን ሊዳኝ
አምላክ ሆይ ድግስህን እንዳታሳንሰው ያሳጡት ይከሱት ይጮሁ ጀመረ እኔን እኔን...
ጌታ ሆይ ድግስህን እንዳታሳንሰው እርሱ ግን ለዚህ ሁሉ መቼ ተናገረ እኔን እኔን...
ቀርቶ አይቀርምና አንተ የጠራኸው ሰው እንደበግ ሊነዳ ስለተቆጠረ እኔን እኔን...
ያንተን ስራ... ጌታን ገረፉና ሊሰቅሉት አጋዙት
እባክህ አምላኬ ስጠኝ መስታወት ከለሜዳ አልብሰው ዘበቱበት በእርሱ እኔን እኔን...
እባክህ ጌታዬ ስጠኝ መስታወት ከእሾህ አክሊል ሰርተው ደፉበት በራሱ
የሰው ስራን ትቼ የኔን አይበት ሺህ ጥቃቅን እሾህ ሰባው ታላላቅ ነው እኔን እኔን...
ያንተን ስራ... በጌታችን ራስ ወየው የተሰካው
ጎረቤት አይጥላህ መንደሩ አይክፋብህ/2/ ፊቱንም በጠፊ ይመቱት ጀመረ እኔን እኔን...
ጎረቤት አይጥላህ ሀገር አይጠላህ ለመግረፊያ የሚሆን ጉጥና ስለት እኔን እኔን...
ለጠባቧ አለም ለሆድህ ብለህ አብረው አስገመዱ ጌታን ሊገርፉት እኔን እኔን...
ያንተን ስራ... ስጋውን መተሩት ገረፉት በግፍ እኔን እኔን...
ያሳጣህን ወገን ያሳቀልከው ያኔ ደሙ እንደ ውሃ ፈሰሰ በመንገድ
እርሱ አፈር በላው ላንተ ግና መጥኔ ወደ ቀራንዮ አምላካችን ሲሄድ እኔን እኔን...
ያንተን ስራ... እኔን/7/ እኔን እኔን/3/
የማይለወጠው ስራችን ብቻ ነው/2/
ሲነገር የሚኖር ደጉ ወይ ጠማማው አላየንም በሉ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ያንተን ስራ...
እግዚአብሄር ንፍርቱን ቢተወው ቢተወው/2/ አላየንም በሉ እስኪ አልሰማንም በሉ/2/
ምነው ልክ አለፈ ዝርፊያው እና ቅሚያው ያ ሞት ሲፈልገን ሲሻን ውሏል አሉ እስኪ አላየንም በሉ
ያንተን ስራ... እንዴት እሆናለሁ ኧረ እንዴት እሆናለሁ
ዝምታ ስንፍና እየመሰላቸው/2/ ዛሬም እራት የለኝ ነገም እሞታለሁ ኧረ እንዴት እሆናለሁ
ግድየለም ይጨዱት ይከምሩት ደርሰው መንገድ ላይ ወድቄ እያየኝ ያለፈኝ/2/
ያንተን ስራ... ነገም የእርሱ ተራ መሆኑ መሰለኝ እስኪ አላየንም በሉ
ገንዘቡ ሳይጠፋ እንተዛዘን ስልጣን ሳይወገድ እንተዛዘን
ዋ እኔን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ነገ ሁሉ ቀርቶ እኩያ ሳንሆን እኩያ ሳንሆን
አላየንም በሉ እስኪ አልሰማንም በሉ
ዋ እኔን/7/ እኔን እኔን/3/
አዋጁ ሲታወጅ ሲነገር ወንጌሉ እስኪ አልሰማንም በሉ
የብርሃን አምላክ የህይወት መገኛ
ምናልባት ምናልባት ነገሩ ያልገባው/2/
ፀጋን ልታድለን ብትመጣ ወደኛ እኔን እኔን...
ንስሐ ግቡ ነው ዲያቆኑ የሚለው ካህኑ የሚለው
በኛ የነበረን ጨለማን ልታርቅ
በግፍ የተገኘ ገንዘቡም አለቀ
ከሞት ወደ ህይወት ልታሸጋግረን እኔን እኔን...
ያጠለቅነው ካባ ስልጣኑም ወለቀ
ነውር የሌለብህ ንፁህ ሆነህ ሳለ
ጀርባችን በትዝብት ቀረ እንደደቀቀ እስኪ አላየንም በሉ
በሞቱ አከበረን ስለኛ ታመመ
እስኪ አላየንም በሉ እስኪ አልሰማንም በሉ
የሞት አበጋዝን ሰይጣንን ሊያጠፋ
አዋጁ ሲታወጅ ሲነገር ወንጌሉ እስኪ አላየንም በሉ
የሲኦል ፍርሃት በኛ እንዳይስፋፋ እኔን እኔን...
ህይወት ያቀዳጀን ከሰማይ በታች
በስጋው መከራን ተቀበለ እንጂ እኔን እኔን... እስመ አንተ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
እርሱ በባህሪው መቼ ይሞታል አምላክ እስመ አንተ አምላከ ሰማይ ወምድር
ይወደሳል እንጂ በሊቃነ መልአክት እኔን እኔን... እስመ አንተ ምሉአ ፀጋ ወክብር
ነፍሴ እስከሞት ድረስ አዘነች እያለ በቅድስና መንግስትህም ንፁህ
በጌቴ ሴማኒ ጌታ ተናገረ እኔን እኔን... በልዕልና ባህሪህም ምጡቅ
የመከራው ፅዋ ይለፍልኝ ብሎ በሰው ሀገር የማትመረመር ፈጣሪ
አባቱን ተጣራ በስጋው ተጨንቆ እኔን እኔን... ለዘላለም የማትነዋወፅ ነዋሪ
ጠላትን አያውል አያሳድር ብሎ እኔን እኔን... ትባላለህ በነግህ በሰአት በቀትር
ይሁዳ ጉንጮቹን ሳመው በክህደት ኢየሱስ ደግ ባለፀጋ ንጉስ
ከሁሉ አልቆ የሰጠውን ክህነት ወተሰቅለ በእንቲአነ ኢየሱስ
ወዳጄ ሆይ አለው ጌታ በትህትና እኔን እኔን... ኮነ ህይወትነ ፅንእነ ቤዛነ
45
አንተ እንጂ ነህ የማትነዋወፅ አታንስ
ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ
ብርቱ ዳኛ ያላንተ የለም ደገኛ
እስመ ልዑል ወግሩም አንተ ኢየሱስ
አንተ ብትወድ ሁሉ ይሆናል ዘመድ ውለታህ ብዙ (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ)
ብሉ ጠጡ ልበሱ ይላል በግድ
አንተ ብትጠላ የሚሆን የለም ከለላ ውለታህ ብዙ እግዚአብሔር
ለዚህ አለም እየተገዛች ስጋዬ ስንቱን ዘርዝሬ ልናገር
ባከነብኝ የተሰፈረው ጊዜዬ ስለማይነገር ስጦታህ
ምንም ምንም የነፍሴን ነገር ሳልሰራ ክበር ተመስገን ልበልህ
ተቃረብኩኝ ከላይኛው ቤት ልጠራ ክበር ተመስገን ጌታችን/2/
ዳሩ ግና አዛኝ መሐሪ ነህና ለዚህ ያደረስከን
አደራህን የነፍሴን ነገር አትጠና በአምሳልህ ፈጥረህ አክብረህ
ሞት አለና ሀብታሙን ፈርቶ ሳያፍር በፍፁም ፍቅርህ ጠብቀህ
ለደሃውም ጉስቁልናውን ሳይቆጥር የምትመግበን በችሮታ
መበስበስ ደግሞ አለ ደግሞ መፍረስ ክበር ተመስገን የኛ ጌታ
አፈር ሆኖ ከአዋራ ትቢያ መድረስ ክቡር ገናና ኃያል ነህ
መነሳት ደግሞ አለ ፍርድ መስማት ማንም በምንም አይመስልህ
ባህቲቱ እስመ ለአለም ምህረቱ የዓለማት ገዢ ኤልሻዳይ
መላእክቱ አይሸፍቱበት ከቤቱ የጌቶች ጌታ ሁሉን አዶናይ
ሌላ ጌታ ያላንተ የለም በከንቱ ክበር ተመስገን ጌታችን/2/
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ለዚህ ያደረስከን
ለዓለም እስከዘላለም ድረስ/2/ መርገም ተጭኖን የሃጥያት እዳ
ሲኦል ስንጋዝ ስናይ ፍዳ
መጥተህ ፈለከን በፍቅር
በማዳኔ ቀን ጠራሁህ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ከእቅፍህ ወጥተን እንዳንቀር
በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ይለናል ጌታ
ከድንግል ማርያም ተወልደህ
ዛሬ እንመለስ በፍጥነት ሳናመነታ
አርአያ ቤዛ ሆነህ
ነገ ለራሱ አውቆበት የነገው ሰው ነው
ፍፁም ፍቅርህን ገለፅክልን
የእኛ ቀን ዛሬ መሆኑን ሁሉም ይረዳ
ሰላማችንን አወጅክልን
ለንስሀ ነው የሰጠን ይህንን ጊዜ
ክበር ተመስገን ጌታችን/2/
ነገ ሳይመጣ ታጅቦ በሞት ትካዜ
ለዚህ ያደረስከን
በሞት መዳፍ ነን ሰዎች ሆይ እንዳንዘነጋ
አዝ...
እንሄዳለን ለፍርዱ እፈጣሪ ጋ
በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ይለናል ጌታ...
የነገን ነገር ማን አውቆ ይተማመናል ሰላም ተዋህዶ (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ)
ዛሬ ነው መዳን በእውነት ኑ ተብለናል
የእግዚአብሔር ጥሪ ካወቅነው እጅግ ኃያል ነው ሰላም ተዋህዶ ሰላም ኦርቶዶክስ
በፍቅሩ ስቦ ለማዳን እጁ ሰፊ ነው በደሙ ያጸናሽ መድኅን ኢየሱስ
በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ይለናል ጌታ...
የአዳም መመኪያ የሄዋን ሀገር
ጌታ በረከት በእጁ ሞልቶ ተርፎታል
አንቺ አይደለሽም ወይ የቅዱሳን ክብር*
በእግዚአብሔር ታመን በጽድቁ ልብህ ይረካል
በከንቱ የሞተው የአቤል መስዋዕት
እንደ ወንዞቹ ሰላምህ ተርፎ ይፈሳል
የሄኖክ ሃይማኖት ያዳንሽው ከሞት
የአምላክ በረከት ሁል ጊዜ ይከተልሀል
አንቺ የኖህ መርከብ የሴም በረከት*
በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ይለናል ጌታ...
በአብረሃም ድንኳን ተወልደሽ ያደግሽ
የይስሐቅ መዓዛ ወደር የሌለሽ
ያዕቆብ በህልሙ በቤቴል ያየሽ
የዮሴፍ አጽናኙ ተዋህዶ ነሽ*
አዝ...
የሙሴ ጽላት ነሽ የአሮን በትር
የኢያሱ ሐውልት የጌዲዮን ጸምር
የሳሙኤል ሙዳይ የእሴይ ትውልድ
የዳዊት በገና የሰሎሞን ዘውድ
የታተመች ገነት የምስጢር ጉድጓድ*
46
ቡአዴና ህድረት የኬልቄዶን ዘር ጽኑ ክርስቲያኖች ልባችን አይውደቅ
ቱሳሄና ሚጠት ውላጤም ጭምር የእግዚአብሔርን እቃ ጦሩን እንታጠቅ/2/
ያልተቀላቀለሽ ንጽህቲቱ ምድር ማዕበሉን አይቶ ልባችን አይፍራ
ኢሳይያስም አይቶ በሩቅ መነጽር ታማኙ ጌታችን አለ ከእኛ ጋራ /2/
ስለቅድስናሽ ሆነ ምስክር* በበገና...
ሰላም ተዋህዶ ሰላም ኦርቶዶክስ ሰማዕታት ልጆቿ የዓለምን ጣዕም ንቀው
የአትናትዮስ ሐውልት የዲዮስቆሮስ* ያላውያንን ዛቻ ፈተናውን አልፈው
አዝ... ረሃቡን ስደቱን መከራን ታግሰው
በነኤልያስ ቤት የወርቅ መሶብ ለዚህ አድርሰዋታል ተዋሕዶን ጠብቀው
ውስጥሽ የተሞላ በምሥጢር ምግብ ክህደቱ ቅሰጣው ኑፋቄው ቢነዛ
የኤልሳ ማሰሮ የህይወት መዝገብ ሰይፍ ስለቱ ቢያፏጭ ፉከራው ቢበዛ
ፋራን የምትባል የእንባቆም ተራራ በድንግል ቃል ኪዳን መሠረቷ ጠብቋል
ሁሉን የምታሳይ ከቀኝ ከግራ በቅዱሳን ጸሎት ቅጽሯ በእሳት ታጥሯል
የሕዝቅኤል እልፍኝ ባለአንድ በራፍ አዝ...
የማትከፈቺው በኬልቄዶን ቁልፍ* ጥንተ ጠላታችን ፈተና እያስነሳ
የህግ መፍለቂያ የነፃነት ቦታ ዙሪያችንን ቢከብብ ተርቦ እያገሳ
የሚኪያስ ሀገር አንቺ ነሽ ኤፍራታ መከራን ቢያበዛ ስደት ቢያደርስብን
እፀህይወታችን የኤፌሶን ቅርስ እስከ ሞት የሚያደርስ ስቃይ ቢያበዛብን
የተፈወሱብሽ እነ አቡን ቄርሎስ ዓለም ላቆመችው ለጣኦት አንሰግድም
ለተፈወስንብሽ ከኬልቄዶን ቁስል በመከራው ጽናት ሀይማኖት አንክድም
ተዋሕዶ ላንቺ እልል እንበል* ከሚነደው እሳት አምላክ ያድነናል
አዝ... ባያድነን እንኳን እሳቱን መርጠናል
አንቺን በማየቱ በብርሃን ተቋም አዝ...
ደስ አለው ከልቡ ዘካርያስም እንደ ግያዝ አንሁን ታውሮ አይናችን
በውስጥም በውጪም የሌለሽ እንከን በእሳት ሰረገሎች ተከቧል ዙሪያችን
የህይወት ምግብ ነሽ ተዋህዷችን* ሰይፍን የሚያነሱ በሰይፍ ይወድቃሉ
ሐዋርያት ይምጡ ያውሩ ያንቺን ዜና ከእኛ ጋራ ያሉት ከእነርሱ ይበልጣሉ፡፡
የሚያወቅ ሲናገር ደስ ያሰኛልና የጠሉህን ውደድ በሚል ህያው ቃሉ
ሰማዕታት ልጆችሽ የፃፉሽ በደም ሲያሳድዱህ ጸልይ በሚል ክቡር ቃሉ
የህይወት መጽሐፍ ነሽ የጽድቅ የሰላም* በመንፈሳዊው ፍቅር ይጠንክር ልባችን
አንቺን ለመጠበቅ እስከ ዓለም ፍፃሜ ይህን ነው ያዘዘን ቅዱስ አምላካችን
ቃል እንገባለን ባለንበት እድሜ* አዝ...
እናምናለንና በፈጣሪያችን ነቅተን ከታጠቅን የጽድቅን ጥሩር
እናምናለንና በአምላካችን በትጋት ከቆምን በእምነት በፍቅር
ካንቺ እንደማንለይ ምን ጊዜም ቢሆን* በጾምና ጸሎት ስግደት ምጽዋት
አዝ... በንስሃ ጸድተን ከጸናን በእውነት
በሥጋ ወደሙ በጸጋው ከታተምን
ጽኑ ክርስቲያኖች (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) በህይወትም በሞት ከእርሱ ጋር ህያው ነን
ቅኝት - ስለቸርነትህ በወደደን በእርሱ ከሁሉ እንበልጣለን
423115-13 42 422-22-2 42 በወደደን በእርሱ አሸናፊዎች ነን
423115-13 42 423 33-3231 አዝ...
545-13 42 45 422-22-2 42 ንፋሱ ማዕበሉ የማይነቀንቀው
መሰረቷ ጽኑ ቅጽሯም ጠንካራ ነው
545-13 42 45 422-22-2 42(በበገና) የገሀነም ደጆች አይችሏትምና
ጸንታ ትጓዛለች ተዋሕዶ ገና
423115-13 42 422-22-2 42 ጽኑ ክርስቲያኖች ልባችን አይውደቅ
423115-13 42 423-33-3231
የእግዚአብሔርን እቃ ጦሩን እንታጠቅ/2/
545-13 42 45 423-33-3231
ማዕበሉን አይቶ ልባችን አይፍራ
545-13 42 45 422-22-2 42
ታማኙ ጌታችን አለ ከእኛ ጋራ /2/
አዝ...

47
የቅዱሳን አምባ (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) በምን በምን እንመስልሽ(ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ)
የቅዱሳን አምባ ሀገረ እግዚአብሔር
በምን በምን እንመስልሽ ድንግል ማርያም
የስልጣኔ ምንጭ የታሪክ ማህደር
ኦ ድንግል ምሳሌ የለሽ አንቺን የሚመስል
ክብርት ኢትዮጵያ ቅድስት እናታችን
አንቺን የሚመስል
አንቺን የመረጠ ይክበር አምላካችን
ይክበር አምላካችን በሔዋን ምክንያት የተዘጋው ገነት
የሰሎሞን ጥበብ ምስጢሩ እና ፍቅሩ በአንቺ ተከፈተ በልጅሽ ምህረት
የተዋሕዶ ምስጢር የተገለጠብሽ
በንግስተ ሳባ መጥቷል ወደ ሀገሩ
የቃልኪዳኑ ውል ማሰሪያው አንቺ ነሽ
ንዋየ ቅድሳት ገዳማት አድባሩ
ማሰሪያው አንቺ ነሽ/2/
የጥበብ አሻራው ዛሬም አለ ክብሩ
አክሱም ላሊበላ ግማደ መስቀሉ ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ
የዜማ የቅኔ የአቋቋም ባህሉ አንቺን የሚመስል ማን አለ በዓለም ላይ
የዕለት የዓመት የዘመን ቀመሩ ማን አለ እንዳንቺ ጌታን የወለደ ይዞ የተሰደደ
ምልክቶች ናቸው ላስተዋለው ሁሉ በሐዘን ፍላፃ ልቡ የተወጋ የተንሰፈሰፈ
ላስተዋለው ሁሉ ወላዲተ አምላክ ማርያም አንቺ እኮ ነሽ
ተወስዶ የነበረው ሐውልት ተመልሷል ኪዳነ ምህረት ድንግል አንቺ እኮ ነሽ
በቀደመ ቦታው በክብር ተተክሏል በመኑ በአምሳለ መኑ ናስተማስለኪ
ታሪኩን ተረድቶ ወቅቱን ላስተዋለው ኦ ድንግል ምልዕተ ውዳሴ ምልዕተ ውዳሴ
ለኢትዮጵያ ትንሳኤ ይሄ ምልክት ነው ምልዕተ ውዳሴ
በፅዮን ቃልኪዳን ሁሉም ይመለሳል ዳዊት በበገና በመንፈስ በትንቢት እንዳመሰገነሽ
እናታችን ብሎ ዙሪያዋን ይከባል አባ ሕርያቆስ በንፁህ ልቦናው እንደቀደሰልሽ
እንደተሰደድን መቼ እንቀራለን ሶሪያዊው ኤፍሬም ውዳሴሽን በፍቅር እንዳደረሰልሽ
ደሃ እንደተባልን መቼ እንኖራለን ማሕሌታይ ያሬድ በአርያም ዜማ እንደዘመረልሽ
ታሪክ ይለወጣል በዓለም እንገናለን ድንግል እመቤቴ እኔም ላመስግንሽ
በዓለም እንገናለን እንደ አባ ጊዮርጊስ ፅዋውን አጠጪኝ
ኢትዮጵያውያን ሁሉ በስደት ያላችሁ ማርያም ሆይ እመቤቴ ሆይ ድንግል/3/
ግቡ ወደሀገር ቤት ለእድል ፈንታችሁ እልሻለሁ እስከ ዘለዓለም አለም
እርም የሆነውን ግብር ሃጥያትን ትታችሁ ቀምሻለሁ የእናትነት ፍቅርሽን
የአህዛብን ባህል ልማዱን ጥላችሁ አይቻለሁ ፍፁም ጥበቃ ምልጃሽን
ወርቅ እንቁ አልማዙን ጥሩውን ይዛችሁ እናቴ ነሽ ዘውትር በህይወቴ የማልረሳሽ
ቶሎ ከግብፅ ውጡ እውቀቷን ዘርፋችሁ በደስታዬ በሐዘኔ ጊዜ የማነሳሽ
ኢትዮጵያዊ መልኩን አይለውጥምና እመቤቴ ስጦታዬ ነሽ ሽልማቴ
እንደ አባቶቻችን ለሀገር እንቅና እመቤቴ መፅናኛዬ ነሽ ህይወቴ
በበለዓም ምክር ተታለን እንዳንወድቅ እመቤቴ ምልክቴ ነሽ አርማዬ
ከአህዛብ ጣኦታት ተንኮል እንጠንቀቅ እመቤቴ መጠጊያዬ ነሽ አምባዬ
ተታለን እንዳንወድቅ እመቤቴ መመከቻ ነሽ ጋሻዬ
ክብሯ ይመለሳል አትጠራጠሩ እመቤቴ ክብሬ ስሜ ነሽ መጠሪያዬ
ሁሉም በእጃችን ነው ጥበብ ነው ምስጢሩ የታደሉት በአንቺ ምስጋና ተመልተው
የአርባ ቀኑ መንገድ አርባ አመት እንዳይሆን አወደሱሽ በመንፈስ ቅዱስ ተቃኝተው
በጥበብ እንጓዝ እንደያዝን መንገዱን እኔ ደሃው በምን አቅሜ ልቻለው
እንደ ነህምያ በእምነት ተነስተን በምን ቋንቋ በምን አንደበት ልግለጸው
----------------------ንቀን የዋልሽልኝ ድንግል ውለታሽ ብዙ ነው/2/
የህዝባችንን ልብ ለስራ አስጨክነን ሰዓሊለነ ማርያም (ሲሳይ ደምሴ በገና)
ጠላት እንዳይወረን ትጥቃችንን ታጠቀን ቅኝት -
እኛ ባሪያዎቹ ተነስተን እንስራ
ሰዓሊለነ ማርያም /2/
ጥበብን በፍቅር አርገን ከኛ ጋራ
ሐበ ወልድኪ ሔር መድኃኔዓለም
በፍቅር እንስራ
ለምኚልን ማርያም /2/
ጥበብ እግዚአብሄር ነው ሁሉን ተፈጠረ
ከቸሩ ከልጅሽ ከመድኃኔዓለም
ሁሉን የመከረ ሁሉን ያስተማረ
ለመኑ እነግር ሀዘነ ልብየ
የኃያላን ኃያል የጌቶች ጌታ ነው
እንበሌኪ ማርያም እግዝእትየ
ሁሉንም ይችላል የለም የሚሳነው
ወፍጡነ ስምእኒ ጸሎትየ
ሁሉን ቻይ አምላክ ነው አዝ...
ለምኚልን ማርያም …..
48
ለማን እነግራለሁ የልቤን ሀዘን ከመንፈስህ (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ)
የጌታዬ እናት ከአንቺ በቀር
ፈጥነሽ ስሚኝ ጸሎቴን ከመንፈስህ ወዴት እሄዳለሁ
ሰዓሊለነ ማርያም …… ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ
ድንግል ሆይ አሳስቢ ሀዘን መከራሽን ወደ ሰማይ ብሄድ አንተ በዚያ ነህ
በሄሮድስ ዘመን የደረሰብሽን /2/ ወደ ሲኦል ብወርድ አንተ በዚያ አለህ
ድንግል ሆይ አሳስቢ ረሃብ ጥምሽን
በግብፅ በረሃ የደረሰብሽን /2/ *ከመንፈስህ ወዴት እሄዳለሁ
ለጻድቃን ያይደለ ለኃጥአን አሳስቢ ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ
ለንጹሃን አይደል ለአደፉት አሳስቢ /2/
ለምኚልንማርያም ……. እንደ ንስር ብበር በየብስ በባህር
ክብሬ ተስፋዬነሽ እናቴ እልሻለሁ ከእጅህ አላመልጥም በጥልቁም ብኖር
ስምሽን ስጠራ ከጭንቀቴ አርፋለሁ/2/ ጨለማ ባንተ ዘንድ አይጨልምምና
ውዷ ስጦታዬ ድንግል ሆይ ነይልኝ ሌሊትም እንደቀን ታበራለችና
ባዶነቴን አይተሽ ጉድለቴን ሙይልኝ/2/ *ከመንፈስህ...
ሰዓሊለነ ማርያም …….. አንተ መርምረኸኝ አይተኸኛል እኔን
በእንተ ፍቅረ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ኬንያ ሁሉን ታውቀዋለህ ሀሳቤን መንገዴን
እስእለኪ ማርያም በሀሌሉያ እጅህ እንደምትመራኝ አሁን አውቄአለሁ
ኃዘና ስምኢ ወብካያ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ከአንተ ከህይወቴ ወዴት እሄዳለሁ
ሰዓሊለነ ማርያም……. *ከመንፈስህ...
የፍቅር ባለቤት የሰላም ንጉሥ ነህ
አምላከ ዳዊት(ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) ማዕበሉም ንፋሱም ሁሉ የሚገዛልህ
የዘላለም ህይወት ክብር የሚገኝብህ
መንገድም እውነትም ህይወትም አንተ ነህ
አምላከ ዳዊት ሆይ ማረኝ
*ከመንፈስህ...
አምላከ ዳዊት ሆይ ይቅር በለኝ
አምላከ ዳዊት ሆይ ማረኝ ራራልኝ
ባለእውቀቴ ዘመን የበደልኩህን ኦ አምላኬ ሆይ ዋ እኔን (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ)
በልጅነት እድሜ ያሳዘንኩህን ኦ ጌታዬ ሆይ ዋ እኔን/7/ ዋ እኔን እኔን
የቀድሞ በደሌን አታስብብኝ ኦ አምላኬ ሆይ እኔን/3/ ዋ እኔን
እንደቸርነትህ ምህረት አርግልኝ ኦ ጌታዬ ሆይ በዓለም ፍቅር ታውሬ በክፉ ሃሳብ ታልዬ
አዝ... ድርሻዬን ይዤ ተጓዝኩኝ ከአንተ ከአባቴ ኮብልዬ
በጠላቴ ተንኮል በስጋዬ ምኞት ኦ አምላኬ ሆይ የሰጠኸኝን ሀብት ሁሉ በዓለም በትኜው ያለአግባብ
በሀጥያት ሰጥሜአለሁ ደርሻለሁ ልሞት ኦ ጌታዬ ሆይ ሰላሜን አጣሁ ተጨነኩ አገኘኝ የጸናው ረሃብ
እውቀቴ አስጨነቀኝ ሀብቴም ሰላም ነሳኝ ኦ አምላኬ ሆይ መግቢያው መድረሻው ጠፋብኝ ተገፋሁ ስቃዬ በዛ
ነፍሴ ተጨነቀች አጣሁ የሚያፅናናኝ ኦ ጌታዬ ሆይ ከሞላው ቤትህ ወጠቼ አጣሁኝ መጠጊያ ታዛ
አዝ... አዝ...
ከባህር አሸዋ ሀጥያቴ የበዛ ነው ኦ አምላኬ ሆይ እንጀራ የሚተርፋቸው ባሪያዎች በቤትህ ሞልተው
አምላኬ ፊትህን እንዴት ብዬ አያለሁ ኦ ጌታዬ ሆይ የምቀምሰውን አጥቼ የእሪያ ምግብ ተመኘሁ
የቀናውን መንገድ ትቼው ትዕዛዝህን ኦ አምላኬ ሆይ አባት ሆይ አልኩኝ በእንባ የጸጸት እንባ ሲፈጀኝ
አነሳስቻለሁ ቁጣ መዓትህን ኦ ጌታዬ ሆይ ከፍቅርህ እቅፍ ወጥቼ የቀን ጨለማ ሲውጠኝ
አዝ... ልጅህ ልባል ባይገባኝ መመለስ ፈለኩ ከቤትህ
ሀጥያቴን አምናለሁ ፍፁም በድያለሁ ኦ አምላኬ ሆይ ጉዞ ጀመርኩኝ ወዳንተ በጸጸት ልቆም በፊትህ
ይቅርታህን ሽቼ ፊትህ ወድቄአለሁ ኦ ጌታዬ ሆይ አዝ...
አሳልፈህ አትስጠኝ ለክፉ ኃጥያቴ ኦ አምላኬ ሆይ ወደ ልቤ ተመልሼ በጸጸት ስጓዝ ብታየኝ
ከበቀልህ ልትረፍ ማረኝ መድኃኒቴ ኦ ጌታዬ ሆይ አባት ሆይ አንተ ሩህሩህ ነህ በፍቅርህ አቅፈህም ሳምከኝ
አዝ... በሰማይና በፊትህ ብበድልህም ልጅህ
ከኔ ክፋት ይልቅ የበዛ ፍቅርህን ኦ አምላኬ ሆይ ፈጽማ አልተዘጋችም ክፍት ናት ለኔ ቤትህ
ከቁጣ የራቅህ ቸር ይቅር ባይ ነህ ኦ ጌታዬ ሆይ ካንተ ፊት በመኮብለሌ ጎድቶኝ ብታየኝ ሀዘኔ
ፍጻሜ የሌለው ታላቅ ክብር ያለህ ኦ አምላኬ ሆይ አዲሱን ልብስ አልብሱት አልክ እንዲሸፈን እርቃኔ
ገናና እግዚአብሔር አንተ ብቻ ነህ ኦ ጌታዬ ሆይ ለጣቱም ቀለበት አድርጉ አልክ የቀድሞ ክብሬን እንዳገኝ
አዝ... ለእግሩም ጫማ ስጡት አልክ ጋሬጣው እንዳያውከኝ
አዝ...

49
በኔ ጸጸት ሐዘን እንባ የእኔ ከጥፋት መመለስ ለሥጋ እያደላሁ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
የሰባው ሙክት ታረደ ቤትህ ተሞላ በደስ ደስ ብዙ አጠፋሁኝ " "
ክፉ ፀባዬን ታግሰህ ሀጥያቴን ሳትቆጥርብኝ አውቄ እንዳላወቅሁ " "
ሰው እንደናቀኝ ሳትንቀኝ እንደወጣህ ቅር ሳትለኝ ቃልህም ሻርኩኝ " "
ዳግም ህይወትን አገኘሁ ሞቼ የነበርኩት ልጅህ አምላክ ይቅር በለኝ አሁን ፀፀተኝ ኧረ …..
አባት ሆይ በኔ መመለስ ፍስሐ ሆነ ቤትህ እንድታማልደኝ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
አዝ... ድንግልን ጠይቄ " "
በፈቃዳችን አምጸን ከቤቱ ብንኮበልልም አለቅሣለሁ እንጂ " "
አምላካችን ደግ አባት ነው ያለፈን በደል አይቆጥርም ከፊትህ ወድቄ " "
በንስሐ ተመልሰን ቢሰበር በዕውነት ልባችን የትስ እደርሳለሁ ከመንፈስህ ርቄ ኧረ …..
በፍቅር እጆቹን ዘርግቶ ይቀበለናል ጌታችን ይቅር በለኝ ብዬ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ከባለፀጋ አባትህ ቤት እያለ የህይወት እንጀራ ወዳንተ ሣለቅስ " "
ስማኝ ወንድሜ ተመለስ አትብላ ከእሪያ ጋራ የዕንባ ዘለላ " "
በመመለስህ ቢያፌዙ አይግባህ በዚህ ቅሬታ በጐንጮቼ ሲፈስ " "
ያንተ መመለስ በሰማይ ይሆናል ታላቅ ደስታ ምህረትን ነው እንጂ " "
አዝ... በደሌን አታስታውስ " "
አባትህ እግዚአብሄር ቤቱ ቤተክርስቲያን ናት ፊትህን ወደእኔ እባክህን መልስ ኧረ ስማኝ...
ሀብትህ እምነት ሥርዓቷ እሪያው ምግብ ነው ኀጥያት
ወዳጆች ቅዱሳን ናቸው ባንተ መምጣት ደስ ያላቸው
ኧረ አንቺ ዓለም(ዲ.ታደለ በገና)
አዲሱ ልብስህ ንስሐ አዲሱ ጫማ ወንጌል ነው
አዝ... ኧረ አንቺ ዓለም (4x)
አታታይኝ ተይ ግድ የለም
ዘማሪ ዲ.ታደለ ማታለልሽ ከቶ ለምነው
ካንቺ ጋር ላልሆን እስከወዲያኛው
ኧረ ስማኝ ፈጣሪ (ዲ.ታደለ በገና) የእኔስ ሐገሬ በሰማይ ነው (2x)
ቅኝት - ሰላምታ አዝ----
423 224 1542 222 ፍቀድልኝ ግድ የለም
423 115 113 224 542 222 ገብቼ ልኑር በገዳም
ኧረ አስቸገረኝ ይህ ዓለም (2x)
ኧረ ስማኝ አምላኬ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ /2/ አዝ----
አላገኝምና ያለአንተ መሐሪ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ /2/ ማይጠቅመኝን ሳጠራቅም
ከማይረባኝ ስሽቀዳደም
አድነኝ ጌታዬ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ በከንቱ ቀረሁ ከዚች ዓለም(2x)
ሁሉንም ትተህ " " የእለት ጉርሴን ካልነፈግከኝ
ይቅር በለኝ አምላክ " " የዓመት ልብሴን ከሰጠኸኝ
በደሌን ንቀህ " " ከዚህ በላይ ለእኔ ምን አስፈለገኝ (2x)
ዘወትር ነውና የማስቀይምህ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ አዝ----
በደሌን አውቄ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ ዓለምን ላልጨርሳት ተስገብግቤ
ወዳንተ ስጠይቅ " " አንዱን ነጥዬ አንዱን ደርቤ
በሰራሁት ኃጢአት " " ባስበደረስ ከንቱ ንብረት አሰባስቤ
መንፈሴ ሲጨነቅ " " ዳር ላያወጣኝ ከንቱ አስቤ
ይቅር በለኝ እንጂ ምህረትን አታርቅ ኧረ… ይሻለኛል እኖራለሁ ንፁህ ቃልክን ተመግቤ
እያወቅሁ አጥፍቼ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ አዝ----
እኔም ብበድልህ " " ከፍርድህ በፊት ሳልሞት ልዳን
ከሥጋ ገበያ " " ትወቅ ነፍሴ ሕያውነቷን
ውዬ ባስቸግርህ " " በስራዋ ትውረስ መንግስትህን
እስኪ አድነኝ አንተ የምህረት አምላክ ነህ ኧረ… ስስቷን ትታ የዚህች ዓለምን
እስኪ ዛሬስ ይብቃኝ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ አዝ----
ልዙር ወደ ነፍሴ " " ነፍሴ አደራ ተጠንቀቂ
መፈጠሬ የግባኝ " " ሞትን ያህል አለ ነጣቂ
በአርአያ ሥላሴ " " ከዚያች ሲዖል እንዳትወድቂ
ተቀበለኝ አምላክ ልጀምር ውዳሴ ኧረ…. የአምላክሽን ህጉን ጠብቂ

50
ንስሐ ግቢ ተፀፀቺ አይጠቅምሽም ይህ ዓለም ላንቺ እማዬን አባዬን (ዲ.ታደለ በገና)
የሞትን ሞት ኋላ እንዳትሞቺ ቅኝት -
የፅድቅን ጉዞ መንገድ ክፈቺ
አዝ---- እማዬን አባዬን ማለቱ ቀረና
እድሜ ጥላ ነው ፈጥኖ ያልፋል አያቴ ቅድመ አያቴ ማለቱ ቀረና
ሃብት ንብረቱም ከዚህ ይቀራል ልጄ ልጄ ሆነ የልቅሶአችን ቃና
ጽድቁን አስቢ እርሱ ይበልጣል ባሳደጉ ፋንታ መጦርን ሲችሉ
ከጻድቃን ጎራ ይመድብሻል ባስተማሩ ፈንታ መደገፍ ሲችሉ
አዝ---- አልቅሶ ቀባሪ እንዴት ይሆናሉ
ኮብልዬ ነበረ ትእዛዝህን ጥሼ ደረሰ እያለች እናት ስታይህ
ለለፈው ጥፋት እኔን ወቅሼን ለወግ መረግ በቃ ብላ ስትገልጽህ
በንስሐ ዳኛ እራሴ ከስሼ የመቃብር ጉዞ . . .
ተቀበለኝ በይቅርታ መጣሁ ተመልሼ በልጅ ሊኮራ አባት ሲጠብቅሽ
አዝ---- ወልደሽ ልትስሚለት ለአቅመ ሔዋን በቅተሽ
ጨርሶ ስንብት ምን ይሆን ያሰኘሽ
እግዚአብሔርም (ዲ.ታደለ በገና) በልጅ ሊጦሩ ነበር ምኞታቸው
ቅኝት - ሰላምታ ጧሪ ቀባሪ አጡ ባዶ አደረግናቸው
4245 313 15423 312 45 ፍቅርን ሳንጨርስ ታይተን ጠፍተናቸው
4245 313 15442 222 የወላድ መካኖች ሆኗል ዕድላቸው
የሀገር ባላደራ ተተኪው አንተ ነህ
እግዚአብሔርም አዳም ባጠፋው ጥፋት ባባትህ ተተካህ አላማን ሰንቀህ
በተስፋ ቃል አሰናበተው ያን ዕለት የዕቃቃ ጨዋታ እባክህ ይቅርብህ
ለአዳም በገባለት ቃልኪዳን ታቅፋ አሳድጋህ አዝላ በዠርባዋ
አምስት ሺህ ከአምስት መቶ ዘመን አጉርሳ አስተምራ በድሃ ኑሮዋ
ሲፈፀም ያ የተስፋ ቀን ደረሰ ጥቁር መልበስ ሆነ የእናት ውለታዋ
የአዳምም የስቃይ ዘመን ፈረሰ ያለውን ኹኔታ ጠንቅቀን ስናውቀው
አዳምንም በሲዖል ሲኖር ተቀብሮ ወገን ተነጥሎ ሲኼድ እያየነው
አዳነው ሞቱን በሞቱ ቀይሮ ከቶ እንደምን ይሆን ልቦና ያጣነው
አምላክም ወደዚህ ዓለም ሲመጣ ተምሮ ጨርሶ ሥራ ያዘ ሲባል
ቆየችው እመቤታችን ተመርጣ ወዳጅ ዘመድ ሲለው ወገኑን ያኮራል
የሌለባት መርገመ ፍዳ ከጥንት ሀገር ተረክቦ አደራን ይወጣል
ፀነሰችው በመልኣኩ ቃል ብስራት አንድ ዓመት ሳይሞላው መሞቱ ይሰፋል
ፍቅር ስቦት ወደዚህ ዓለም መጣና በራስ የሚመጣው በሽታ ይቅርና
ለአዳም ምን ያልሆነለት አለና ከፍቶ የመጣውን የጣልያንን ጀግና
ተወለደና ድንግልናዋን ሳይሽር መመለስ ተችሏል በራሱ ጐዳና
ለሰው ልጅ ሲል ተመላለሰ በምድር አንተም ወኔ ታጠቅ ጀግንነት ነውና
በዮርዳኖስ በዮሃንስ እጅ ተጠምቆ አምላክ ሳይፈርድብህ አንተው ባንተ ፈርደህ
በዲያቢሎስ የተፃፈውን ተራቆ ያንተን ሕይወት ባንተ እንዴት ታጠፋለህ
አጠፋለት ያንን ደብዳቤ ደምስሶ ፈጣሪ ያልሸሸህን አንተ ግን ኮበለልህ
ከባርነት ያኔ አላቀቀው ጨርሶ አንተው በእጅህ ጭረህ በእሳት ተበላህ
በመስቀል ላይ በዕለተ አርብ ተወግቶ ትሰማኝ እንደሆን ዘዴውን ልንገርህ
ከሲዖል በደሙ አነፃው አውጥቶ መጥፎውን ተውና ከፈጣሪ ታርቀህ
እንዲህ አርጎ ወደ ጥንት ቦታው መለሰው እስከ ወዲያኛው ኑር መልካም ሕይወት ፈጥረህ
በምህረቱ ዳግም ገነትን አሳየው
በአባታችን በአዳም ጥፋት በደል ሰቀሉህ (ዲ.ታደለ በገና)
ገብተን ነበር እኛም ሁላችን ሲዖል
ቅኝት -
በስራችን በኃጥያታችን እኛማ
ሆነን ነበር ከመርገም ግዞት ጨለማ ሰቀሉህ ወገሩህ ምንም ሃጥያት ሳይኖርህ
ግን አዳነን የፍቅር አምላክ ነውና ይስቀሉኝ ይውገሩኝ ሀሰት በቃልህ ላይገኝ
በትህትና እናቅርብለት ምስጋና ቀራኒዮ እንዴት ዝም አልሽ ጎለጎታ እንዴት ጨከንሽ
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አምላክ ሲሰቀል አስቻለሽ
ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ ተሰቃየህ አምላክ ሆይ ተወጋህ ቸሩ ሆይ
እንደ ተራ ሰው በአደባባይ

51
አየተመታ በአይሁድ ወገን ጋራውን ወጣ ተራራውን ድንግል (ዲ.ታደለ በገና)
መስቀሉን ይዞ የጫኑትን
ድንግል እለምንሻለሁ በውዳሴሽ ዜማ
የዓለም ፈጣሪ የሁሉ ጌታ ላደረገልን ሳይል ውለታ
ድንግል ሰላም ለኪ ስልሽ ድምፄ እየተሰማ
በፈጠረው ነው የተንገላታ
የፈጣሪ እናት ሆና እያለች
ሰቀሉህ ወገሩህ ምንም ሃጥያት ሳይኖርህ
ሄደች በበረሃው ውሃን ተጠማች
ምድር ታልቅስ ወዮ ትበል በሰራችው በዛ በደል
ወይ ልጄን እያለች እግሯ ሳይሰለች
ከፊቱ ወድቃ ከዛ መስቀል
አምላክን ታቅፈሽ ስትወርጂ በረሃ
ምድር ሆይ ስሚ ጆሮ ሰጥተሽ አትዘናጊ ግፉን ረስተሸ
ምንም እንደሌለው እንደ ምስኪን ደሃ
በደም ያነፃሽ ከበደልሽ ከመስቀሉ ነው መድኃኒትሽ
አንቺን ያለ እናት እንዴት ይጥማሽ ውሃ
በሰውነቱ ክፋት ሳይኖረው በቃሉም ሐሰት ጭራሽ ሳይወጣው
አዝ......
ጌታን ሰቀሉት አይሁድ ወንጅለው
ፈጣሪ በእውነት ከሁሉም መርጦሻል
ሰቀሉህ ወገሩህ ምንም ሃጥያት ሳይኖርህ
ፍፁም ሰው ለመሆን በማሕፀንሽ አድሯል
ይስቀሉኝ ይውገሩኝ ሀሰት በቃልህ ላይገኝ
ከድንግልና ጋር እናቱ ሆነሻል
በነብያት ትንቢት የተነገረልሽ
አርባ ሌሊት መዓልት (ዲ.ታደለ በገና) እርይተ ልቦና ድንግል አንቺ እኮ ነሽ
ቅኝት - እንኳን በሰው ፍጡር በውሻም ያልጨከንሽ
አዝ.......
አርባ ሌሊት መዓልት ሳይቀመጥ ቆሞ ስምሽን እጠራለሁ እያልኩ ድንግል ማርያም
ጾምን አስተማረ በፈቃዱ ጾሞ እመቤቴ ካላልኩ ውስጤ አይታደስም
ስርዓትንም ሰጠ እራሱ ፈፅሞ ስምሽን ለጠራ እመቤቴ ብሎ
ይመስገን ከሁሉ አስቀድሞ በልጅሽ ቃል ኪዳን ትደርሺያለሽ ቶሎ
አምነዋለው የሚል የሚወድ ጌታውን አዝ.......
ይፁም የጾመውን ጾሞ ያሳየውን ከነፍስሽ ነፍስ ነስቶ ከስጋሽ ስጋን
ለሕጉ ይገዛ ከፍቶ ልቦናውን እናቱ አደረገሽ ሰውን ለማዳን
በቃሉ ይከተል አምላኩን በዚህ ገለፀልን ታላቅ ክብርሽን
እምነት ያለው ቢኖር ሥራ የሌለው ይሄ ነው ያሰጠሽ ማማለድ አንቺን
እንደማይድን ይወቅ ተስፋ እንደሌለው አዝ.....
ክብር አይሰጠውም ዘላለማዊው
ከብዙኃን መርጦ አማላክ የሰጠን
በጸጋ አምላኩን ሊያየው
የፃድቃን ክብራቸው እመብዙኃን
ቆሞ የጸለየው ኃጢኣት ሳይኖርበት
ለእኛ ግን አንቺ ነሽ አማላጃችን
ሥርዓትን ሊሰጥ ነው ለፈጠረው ፍጥረት
የንፁሃን አክሊል የሃጥአን መመኪያ
ጾሞና ጸልዮ መንግሥቱን . . .
የፈጣሪሽ እናት ሆነሻል ማደሪያ
በበረሀው ገብቶ በቆሮንቶስ ገዳም አዝ......
40ሌሊት መዓልት ደከመኝ አላለም
ባዶ አርባዳ ይዤ ስምሽን ስጠራ
ከቆመበት እግሩ ጭራሽ አልታጠፈም ይሔ መልካም ስምሽ ሆኖኛል እንጀራ
ሲያዝን ነው በንፅህና እንድንጾም በአንቺ አልፌዋለሁ ያን ሁሉ መከራ
በንጽህና ሆኖ ጾሞ የጸለየው እመሰክራለሁ አማላጅነትሽን
እርሱ ነው ኣምላከን በነፍስ ዐይኑ ያየው በስምሽ አድጌ እንዴት ልርሳሽ አንቺን
በሥራው ለመዳን አምኖ ያልዘገየ ጎፈዳዬ ሞልቶ ያበላኝ ስምሽን
ተስፋውን ከፍቅሩ ያልለየ ሁሌ እጠራዋለሁ አይደክመውም አፌን
ለሥጋችን እንድትሆን ምድርን ባረካት አዝ......
ምግበ ነፍስ ሠጠ ጾምንና ጸሎት
ውሻው ሲያባርረኝ ያን ሁሉ ስደክም
ፍቅርና ትህትና እንዲሁም ስግደት ድንግል ካንቺ ሌላ ስንቅ አልነበረኝም
ሊሆነን ሰማያዊ ሀብት
በልቼ አድር ነበር እያልኩ ስለ ማርያም
አይለየኝ ድንግል በረከትሽ ዛሬም
ዛሬም ደካሞቹ በስምሽ ነው ያሉ
ስለ ድንግል ማርያም አትርሱን እያሉ
የእለት ጉርሳቸውን በአንቺ ይበላሉ
አዝ.......
አለብኝ ውለታ ምከፍለው ለስምሽ
ንፁህ አገልግሎት ለእናትነትሽ
ወገቤን ታጥቄ እናቴ ልበልሽ አዝ.......

52
እንደ ክቡር ዳዊት(ዲ.ታደለ በገና) አርባ ሌሊት መዓልት(ዲ.ታደለ በገና)
ቅኝት - አርባ ሌሊት መዓልት ሳይቀመጥ ቆሞ
ፆምን አስተማረ በፈቃዱ ፆሞ
እንደ ክቡር ዳዊት እኔም በበገና ስርዓትንም ሰጠ ራሱ ፈፅሞ
ስማኝ ስማኝ እያልኩ አለቃሳለሁና ይመስገን ከሁሉ አስቀድሞ
እባክህ ተቀበል የውስጤን ልመና (2x) አምነዋለሁ የሚል የሚወድ ጌታውን
ዛሬን በምድር ላይ ነገን በሰማይ ይጾም የጾመውን ጾሞ ያሳየውን
እባክህ አምላኬ ስቃይ እንዳላይ ለሕጉ ይገዛ ከፍቶ ልቦናውን
የፀባኦት ጌታ እርዳኝ አዶናይ (2x) በቃሉ ይከተል አምላኩን
በገናዬ ድምጹን ወደ አንተ ሲያሰማ እምነት ያለው ቢኖር ስራ የሌለው
ዓይኔም እያነባ ውስጤም እየደማ እንደማይድን ሕይወት ተስፋ እንደሌለው
ዝማሬዬን ቁጠር ከቅዱሳን ዜማ ከአባቶቼ ዜማ ክብር አይሰጠውም ዘለዓለማዊዉ
ሰማይና ምድርን በቃልህ ያቆምክ በፀጋ አምላኩን ሊያየው
ባሕር ውቅያኖሱን በእጅክ የሰፈርክ ቆሞ የጸለየው ሃጥያት ሳይኖርበት
በእምነቴ አፅናኝ ልቦናን ሰጥተህ ጌታዬ ስልህ ስርዓትን ሊሰጥ ነው ለፈጠረው ፍጥረት
ያላንተ የሆነ ምንም ነገር የለም ጾሞ እና ፀልዮ መንግስቱን እንዲወርሳት
በጣም ያስገርማል ሲነጋ ሲጨልም ዘለዓለም እንዲኖር በሕይወት
ወቅቱ ሲፈራረቅ በጋው አልፎ ሲዘንብ በበረሃው ገብቶ በቆሮንጦስ ገዳም
ጥበብህን መርምሮ የደረሰው የለም አርባ ሌሊት መዓልት ደከመኝ አላለም
በጎልዳማው አፌ እንኳን በእኔ አቅም ከቆመበት እግሩ ጭራሽ ያልታጠፈው
ጠበብት ነን የሚሉ ተናግረው አልቻሉም መርምረው አልቻሉም ሲያዘን ነው በንፅህና እንድንፆም
የበላይ የሌለህ የንጉሶች ንጉስ በንፅህና ሆኖ ፆሞ የፀለየ
እኛ ብንበድልህ ብንወድቅም በበለስ እርሱ ነው አምላኩን በነፍስ ዓይኑ ያየ
ቀድመህ ያዘዝከንን ተዕዛዝህንም ብንጥስ በስራው ለመዳን አምኖ ያልዘገየ
አንተ ነህ ያዳንከን ስጋችንን በመልበስ(2x) ተስፋውን ከፍቅሩ ያልለየ
ዘምሬ አወድሼ ከንቱም እንዳልሆን ለስጋችን እንድትሆን ምድርን ባረካት
ከመንፈስህ ርቄ እንዳልፈተን ምግበ ነፍስም ሰጠ ጸምና ፀሎት
እባክህ አድለኝ ንፁህ ህሊናን ንፁን ልቦናን ፍቅርና ትህትና እንዲሁም ስግደት
መቼም ልልህም አትፈትነኝ ሊሆነን ሰማያዊ ሃብት
ብቻ የዛን ግዜ ፀሎቴን ስማኝ ፀባ አጋንንቱን ድምፀ አራዊቱን
የለበስኩት ስጋ እንዳያስጥለኝ(2x) መከራን ታግሶ ረሃብ እና ጽሙን
ጨካኝ ሆነህ ሳይሆን እንዲህ የምልህ በለበሰው ስጋ ፈጣሪ ጾመልን
አንተም አዘኸኛል አንኳኳ ብለህ በጾሙም ድል ነሳው ሰይጣንን
ከበርህ ቆሚያለሁ ፈውሰኝ ልልህ ጥንተ ጠላታችን ዲያቢሎስ ሚያፍረው
አንደ ፃድቁ ኢዮብ ይዩኝ አይኖችህ(2x) በስግደት በፀሎት በጾም ብቻ ነው
ብቸኝነት ከብዶኝ ውስጤ ተርበትብቷል ኢየሱስ በገዳም እንዳሸነፈው
ጠላት በውድቀቴ ይሳለቅብኛል እንጹም እጅ እንዳንሰጠው
የሚያፅናናኝ የለም ሐዘኑ ከብዶኛል በገዳም ውስጥ ገብቶ ቆሞ ሲጸልይ
ከአንተ በቀር ለእኔ ማን ይደርስልኛል(2x) ዲያቢሎስ ፈተነው በፍቅረ ነዋይ
ፀንቷል በሽታዬ ከአልጋ ወድቂያለሁ ዳቦ አድርጎ አሳየው በምትሃት ድንጋይ
ሰው እንደማይረዳኝ አረጋግጫለሁ በተንኮል ማንነቱን እንዲያይ
እንደ ራሔል እምባ ወዳንተ ልኪያለሁ(2x) ከድንግል ተወልዶ አለምን ያዳነው
ልቦናዬ ከአንተ ብዙ ነገር ይሻል በስስት በትዕቢት ስንቱን ተፈተነው
የላንተ የሚሆን ምን ነገር ይገኛል እናስታውስ ይህንን ለኛ እንደሆነ
የእኔ መሻት በአንተ ሁሉም ይፈፀማል አዎ ይፈፀማል ምስጋና ለእርሱ እያቀረብን
እኔማ በራሴ ብዙ አስቤ ነበር ዲያቢሎስ በገነት በእባብ ተመስሎ
ከቁመቴ ስንዝር አንዳችም ላልጨምር አዳምን ቢጥለው በበለስ አታሎ
ይበቃኛል ገናስ በራሴ መፎከር አምላክ ሰው ሆነና ለአዳም ልጆች ብሎ
ስያዝ ተረዳሁኝ ጌታ ያንተን ነገር አምላክ የአንተን ነገር ድል ነሳው ደካማ ሰው መስሎ
ይበቃኛል ገናስ በራሴ መፎከር አርባ ሌሊት መዓልት ሳይቀመጥ ቆሞ
ስያዝ ተረዳሁኝ ጌታ ያንተን ነገር ፆምን አስተማረ በፈቃዱ ፆሞ
አምላክ ያንተን ነገር ስርዓትንም ሰጠ ራሱ ፈፅሞ
ይመስገን ከሁሉ አስቀድሞ
53
በጌቴ ሴማኒ(ዲ.ታደለ በገና) ሰው አፉ አላርፍ ብሎ(ዲ.ታደለ በገና)

በጌቴ ሴማኔ በአትክልቱ ቦታ(2x) ሰው አፉ አላርፍ ብሎ ሐሜት ሲቀኝብኝ


ለእኛ ሲል ጌታችን በዓለም ተንገላታ የሐሜቱን ቅኔ አንተው ፈታህልኝ
አዳም እና ሔዋን ባጠፉት ጥፋት(2x) በሀሴቱ ጉዞ በጽድቅህ መራኸኝ (2x)
እኛም ነበረብን የዘላለም ሞት ቃልህ የማይሻር ዘለዓለማዊ ነህ
መስቀል ተሸክሞ ሲወጣ ተራራ(2x) አልፋና ኦሜጋ በፀባኦት ያለህ
ይገርፉት ነበረ ሁሉም በየተራ አይራቁብኝ ከእኔ ምህረትህ እና ፍቅርህ (2x)
ድንግል አልቻለችም እምባዋን ልትገታ(2x) እንደ ሰዎች ሳይሆን እንደ አንተ ሆነና
እያየች በመስቀል ልጇ ሲንገላታ አምላኬ ስልህ ሰምተከኛልና
በአምላክነቱ ሳይፈርድባቸው(2x) በከንቱ አልቀረሁም ምኞቴ ተቃና(2x)
እንዲህ ሲል ፀለየ አባት ሆይ ማራቸው አልቀረሁም እና ያን ሁሉ ደክሜ
በረቂቅ ስልጣኑ ሁሉን የፈጠረ በምህረትህ ብዛት ተለውጧል ስሜ
በረቂቅ ጥበቡ ሁሉን የፈጠረ ስምህን ላወድስ በአደባባይ ቆሜ(2x)
በሰው እጅ ተገርፎ ሞቶ ተቀበረ የፍጡራን ጌታ ተመስገን አምላኬ
ፍቅሩን የገለፀው ተወልዶ በስጋ(2x) የምፈልገውን ሰጠኸኝ በልኬ
ኢየሱስ ጌታ ነው አልፋና ኦሜጋ በእጅክ ተፃፈልኝ አዲሱ ታሪኬ
በመስቀል ተሰቅሎ እንዲያ እየቃተተ(2x) እሰግዳለሁ ላንተ ሁሌም ተንበርክኬ(2x)
ዓለምን ለማዳን የማይሞተው ሞተ ሲሳለቁ በእኔ ባዶነት ሲሰማኝ
ከሞት ሊታደገን በመጣልን ፈጥኖ(2x) የሐዘን ሆድ ጭንቀት ማዕበል ሲውጠኝ
መስቀል አሸከሙት ውለታው ይህ ሆኖ አይዞክ ልጄ ብለክ አንተ ነህ ያዳንከኝ (2x)
መከራውን ሳስብ ሳስታውስ ቀኑን(2x) ሰዎች ልብሴን ሲያዩ አንተ ልቤን አየህ
ይቆስላል ይደማል ልቤ በሐዘን እንደ ልብሴ ሳይሆን እንደ ልቤ ፈርደህ
መች ለራሱ ነበር ይህ ሁሉ መከራ (2x) ለዚህ አበቃኸኝ በበጎ ፈቃድህ
መስቀል ተሸክሞ የወጣው ተራራ ላንኳኩት ክፍት ነው አይዘጋም በርህ(2x)
ሲያጎርሱት ሚናከስ ሰው ክፉ ነውና አንተን ለጠየቀ መልስህ አይዘገይም
እውሩን ቢያበራ ጎባጣን ቢያቀና ቀናትን ሳይጨርስ ደርሶልኛል ለእኔ
ጌታዬን ሰቀሉን አይሁድ ጨከኑና ተመስገን እላለሁ አንተን ለዘለዓለም
ምነው አያሳዝን የአይሁድ ክፋት(2x) ለእኔ እንደ አንተ የለም ጌታ መድኃኒዓለም(2x)
የዝናቡን ጌታ ውሃ ሲነፍጉት ተመስገን ነው እንጂ ምን እመልሳለሁ
በተንኮል በኃጢያት ቀሩ እንደሰከሩ (2x) ስተኛም ስነሳም ስምህን እጠራለሁ
ሙታን ከመቃብር ተነስተው ሲያስተምሩ የስቃዩን ዘመን በአንተ አልፌዋለሁ(2x)
እናታችን ሔዋን ወዮ በይ አልቅሺ ብዙ አርገኅልኛል ለነፍስ ለስጋዬ
ያንቺን ሕመም ታሞ ከሞት ሊያድንሽ ውለታህን ልክፈል በፍቅር አገልግዬ
የህያዋን ጌታ ተሰቀለልሽ እንደ መላእክቱ ቅዱስ ቅዱስ ብዬ
አዬ ጉድ አዬ ጉድ አለም የኋላሽ (2x) እጆቹን ዘርግቶ አንተን ለጠየቀ
መድኃኒት ክርስቶስ በግፍ ሞተብሽ ንፁህ ልብን ይዞ ፊትህ ለወደቀ
በመስቀል ተሰቅሎ ስጋውን ሲቆርስ ከአፀደ መቅደስህ ከቤትህ ላልራቀ
በችንካር ተወግቶ ደሙንም ሲያፈስ የፍቅር ስጦታህ መቼ ይሆን ያለቀ መቼም አላለቀ(2x)
ዋለች በመከራ ድንግል ስታለቅስ
ሰውነትሽ ራደ ሐዘን ከበበሽ አለ ወይ(ዘማሪ ታደለ)
ስቃይ መከራውም ዳግም ፀናብሽ
ተሰቅሎ ስታይው አንድ አምላክ ልጅሽ አለ ወይ ለጌታ ሲሳይ (2x)
ቢፈስም እንባዬ ሆኖ መንታ መንታ በምድረ-በዳው በበረሃው ላይ(2x)
መች ዋጋ ይሆናል ለአንዲቱ ጠብታ ከሰማይ አውርዶ መናን የመገበ
ላለቀሽው ለቅሶ ድንግል የዛን ለታ እህል እና ውሃ ከቶ መች አሰበ
ባለቀሽው ለቅሶ በልጅሽ ህመም (2x) ሰውን ነበር እንጂ እሱ የተራበ(2x)
ከሃጢያት ነፃሁኝ ዳንኩኝ ከገሃነም አዝ----
በስስታምነት በላው ሲል ለሞተው
አምላክነት ሽቶ አምላኩን ለካደው
እራሱን ሰውቶ ደሙን ካሳ ሰጠው(2x)
አዝ----

54
እሱን ዋጋ አድርጎ ሕይወቴን ለገዛ ከጠላት በረት ታስረን በከንቱ
ለዓለም መድኃኒት ለሆነላት ቤዛ የእስራት ፍትሃት ሆኖን ሕይወቱ
ረሃቡ ተጠራ እንጀራ እንደዋዛ ከራሱ ተክሎን በመስቀል ሞቱ
አዝ---- ምነው ተሳነን ፍሬ ማፍራቱ(2x)
የላጪን ልጅ ቅማል እንዳይበላት ሲያውቁ ሀገር እያለን የዘለዓለም
የአባይን ልጅ ውሃ እንዳይጠማት ሲያውቁ ምነው ጭንቀቱ ለቀሪው ዓለም
የእንጀራን ባለቤት ረሃቡን ጠየቁ (2x) አሁን ነው ጊዜው ሞትን ለመቅደም
አዝ---- ከሞት በኋላ ንስሃ የለም
መቃብር ቆፍሮ ሞትን ሳይቀብረው ከሞት በኋላ ሩጫ የለም(2x)
እንዲያ ደም አልቅሶ ሙትን ሳይቀብረው በስጋ ሕይወት ስንኖር በምድር
እህል መች ይቀምሳል ፈፅሞ ያ ሰው(2x) ነፍሳችን ትራቅ ከከንቱ ነገር
አዝ---- ሰጥቶናል እና የልጅነት ክብር
እዚያ ቀራኒዮ መና እየዘነበ ምርጫችን ይሁን ከርሱ ጋር መኖር(2x)
እዚያ ቀራኒዮ ፍቅር እየዘነበ
ኧረ ምነው ጉዱ ዛሬም ሰው ተራበ(2x) ችግር በርትቶ(ዘማሪ ታደለ)
አዝ----
ከሰማይ አውርዶ መናን የመገበ ችግር በርትቶ ሲያሰቃየን
እህል እና ውሃ ከቶ መች አሰበ ለምን ተውከን ፈጣሪያችን እስኪ አስበን
ሰውን ነበር እንጂ እሱ የተራበ የኑሮ ትርጉም አልገባን ብሎ
እኔን ነበር እንጂ እሱ የተራበ አስቸግሮናል ተመሰቃቅሎ እርዳን በቶሎ
እሷን ነበር እንጂ እሱ የተራበ እንዴት እንጠይቅ ከሰው እርዳታ
አንተን ነበር እንጂ እሱ የተራበ አንተ እያለህ የኛ ጌታ አንንገላታ
አዝ---- ያኔ ወላጅ እንደሌላቸው አልተዋችሁም ብለኸን ነበር
እንዴት አየኸን ስንቸገር ስናማርር
አንተ አልቅሰህ(ዘማሪ ታደለ) በርግጥ አድርገኸናል የእምነት ሐብታም
ይሄን እናውቃለን እንደኛ የለም በመላው ዓለም
አንተ አልቅሰህ እኛ ሳቅን ነገር ግን ነፍስ ያለ ስጋ አትቆምም እና
በሞትም ሕይወት አገኘን ባርከህ አድለን የእጅህን መና እንኑር በጤና
ታዲያ ይህን ውለታ መች ከፈልን አባት ሆይ ስንል ልጆቼ በለን
ለፍቅርህ መልሱ ሃጥያት ሆነ (2x) ሌላ ማን አለ እኛን ሚሰማን አቤት የሚለን
እርቃኑን ሆኖ የሚያለብስ ለተወለደው ማደጊያ ጠፍቶ
ደሙን ለዋጋ የሚለግስ እናት አዝናለች ሆዷ ተከፍቶ ችግር በርትቶ
እርሱ ተዋርዶ የሚያነግስ ልጇ እየጮኸ ጎድሎባት ቤቷ
እንደ አንተ ያለ የታል ንጉስ(2x) እንዴት ትቻለው በእናት አንጀቷ አሁን ነው ሞቷ
የጠዋት ጮራ የምሽት ጀምበር ችግር በርትቶ ሲያሰቃየን
የሔዋን ሞገስ የአዳም ክብር ለምን ተውከን ፈጣሪያችን እስኪ አስበን
የፍቅር አባት የሠላም መምህር የኑሮው ትርጉም አልገባን ብሎ
አንተ ነህ ጌታ በሠማይ በምድር አስቸግሮናል ተመሰቃቅሎ እርዳን በቶሎ
አንተ ነህ አምላክ በሠማይ በምድር እንዴት እንጠይቅ ከሰው እርዳታ
ገዳያችንን የገደለ የሞት መድኃኒት በእጁ ያለ አንተ እያለህ የኛ ጌታ አንንገላታ
ሰውን ለማክበር የተሰቀለ ያኔ ወላጅ እንደሌላቸው አልተዋችሁም ብለኸን ነበር
በፍቅሩ ፀዳል ዛሬም አለን እንዴት አየኸን ስንቸገር ስናማርር
በፍቅሩ ፀዳል ሁሌም አለን በርግጥ አድርገኸናል የእምነት ሐብታም
ፍቅር ነው መጥሪያው ለልጆቹ ይሄን እናውቃለን እንደኛ የለም በመላው ዓለም
በድምፅ ያውቁታል ወዳጆቹ ነገር ግን ነፍስ ያለ ስጋ አትቆምም እና
ሁሉም ተዘርቷል በእጆቹ ባርከህ አድለን የእጅህን መና እንኑር በጤና
ጽድቅ ነው ምዕራፍ ለእግሮቹ(2x) አባት ሆይ ስንል ልጆቼ በለን
ጥለነው ስንሄድ የፈለገን ሌላ ማን አለ እኛን ሚሰማን አቤት የሚለን
እኛ ሳንመርጠው የመረጠን ለተወለደው ማደጊያ ጠፍቶ
ቅርንጫፍ ልንሆን የወይን ግንድ ሆነ እናት አዝናለች ሆዷ ተከፍቶ ችግር በርትቶ
ፍሬ ማፍራት ነው ሚጠበቅብን(2x) ልጇ እየጮኸ ጎድሎባት ቤቷ
እንዴት ትቻለው በእናት አንጀቷ አሁን ነው ሞቷ

55
ድሃ ነሽ ሐገሬ(ዘማሪ ታደለ) እንዲህ ተጨንቄ ኑሮን እንዴት ልግፋው
ያልተፈታ ቅኔ ሁሉ እንቆቅልሽ ነው
ድሃ ነሽ ሐገሬ ኢትዮጵያ ይሄንን አውቃለሁ ሐገሬ የጭንቀቴን ምስጢር እስኪ አምላኬ ፍታው
ስምሽ እንዲቀየር እማማ ሁሌም እመኛለሁ ሐገሬ የጭንቀቴን ምስጢር እስኪ አባቴ ፍታው
የዕድገትሽን ብርሃን ሐገሬ ማየት ናፍቄያለሁ እማማ የጭንቀቴን ምስጢር እስኪ ጌታ ፍታው
ድህነት ባይለቅሽ እናቴ ችግር ቢዋጋሽም ኢትዮጵያ ኧረ ምነው (2x) ሆዴን ሆድ የባሰው
በታሪካዊነት እናቴ ሌሎቹ አይቀድሙሽም ሐገሬ ምንም አይሳካ ከንቱ ነው መሮጤ
ቅርስሽ ምስክር ነው እማማ ላሊበላ አክሱም ሐገሬ ወጥመዴ ብዙ ነው ሁሉ ሆኗል ዳጤ
ቅርስሽ ምስክር ነው ሐገሬ የጎንደር የአክሱም እናቴ እኔስ ተሞላብኝ በከንቱ ሃሳብ ውስጤ(2x)
ሕዝቦችሽም ኩሩ እናቴ እንከን የሌላቸው ሐገሬ ኧረ ምነው (2x) ሆዴን ሆድ የባሰው
ውስጣቸው በእምነት እናቴ የተሞሉ ናቸው ሐገሬ አንተ እንደሰራኸው ጥንት እንደፈጠርከው(2x)
እማማዬ ልቀሽ ሐገሬ ብርታትን ስጫቸው እማማ እባክህ አምላኬ ውስጤን ሠላም ስጠው(2x)
ከሐገር የበለጠ ሐገሬ ለሰው የለምና እናቴ እባክህ አባቴ ውስጤን ሠላም ስጠው(2x)
ያበልፅግሽ ብዬ ሐገሬ አልተውም ልመና ኢትዮጵያ እባክህ ጌታዬ ውስጤን ሠላም ስጠው(2x)
ያሰማኝ አምላኬ ሐገሬ የዕድገትሽን ዜና እማማ ኧረ ምነው (2x) ሆዴን ሆድ የባሰው
ጨርሶ እንዲጠፋ ሐገሬ የድህነት ስምሽ እማማ
ሃብት ዕውቀት ጉልበቴን ሐገሬ በውል ልለግስሽ ኢትዮጵያ ሞቴን አየሁት(ዘማሪ ታደለ)
ከጥንትም ያንችው ነኝ ሐገሬ ዛሬም ቃል ልግባልሽ ሐገሬ
ሞቴን አየሁት በሞቱት
ሰባራው አካልሽ ኢትዮጵያ ጎንሽ ተጠግኖ ሐገሬ
ያኔ አይቼው ወንድሜን በአልጋ ሲወስዱት
ብልፅግናሽ ጎልቶ እማማ ሠላም ምግብሽ ሆኖ ሐገሬ
እህቴን በአልጋ ሲወስዷት
ውስጥሽ አገግሞ እናቴ የርሃብ ሆድሽ ድኖ ኢትዮጵያ
ጽድቄንም ልየው በጌታዬ
ያሳየኝ አምላኬ ሐገሬ ጊዜ ሳይፈጅ ፈጥኖ እማማ
አንተን ልከተል በጊዜዬ
እንጀራ ሆኖብኝ እናቴ ብሄድም እርቄ ሐገሬ
እስኪ አነሳሳኝ አምላኪዬ
የእትብቴ መኖሪያ ኢትዮጵያ መሆንሽን አውቄ ሐገሬ
እስኪ አነሳሳኝ ፈጣሪዬ
አስታውስሻለሁ እናቴ ባህልሽን ናፍቄ ሐገሬ
አይ ሞኝነቴ (2x) ሞቴን መርሳቴ
አስታውስሻለሁ እማማ እምነትሽን ናፍቄ ሐገሬ
አይ ሰው ከንቱ (2x) ሞቱን መርሳቱ
ባንድ አልገኝ ብለው ኢትዮጵያ እንጀራና ኑሮ ኢትዮጵያ
ሞቴንም ባየው አሻግሬ
ስደተኛው ልጅሽ ኢትዮጲያ ቢሄድም አምሮ ሐገሬ
አለቀቀኝም መጥፎ ግብሬ
ስምሽ አይጠፋውም ሐገሬ ይፈቅድሻል ዞሮ ሐገሬ
አልተመለስኩም ተመክሬ(2x)
ሞቴንም ባየው አሻግሬ
ኧረ ምነው(ዘማሪ ታደለ) አለቀቀኝም መጥፎ ግብሬ
አልተመለስኩም ተመክሬ(2x)
ኧረ ምነው (2x) ሆዴን ሆድ የባሰው
ቃሉ ይፈሳል በጆሮዬ
ውስጤ ተጨናንቆ ሠላሜን አሳጣኝ(2x)
ግን አልያዘውም ልቦናዬ
የሠላም ባለቤት እስቲ ሠላም ስጠኝ (2x)
ልቤን መልሰው ፈጣሪዬ(2x)
ሆዴ ሲጨናነቅ ውስጤ ሠላም ሲያጣ(2x)
አይ ሞኝነቴ (2x) ሞቴን መርሳቴ
ካንተ በቀር ለእኔ ሌላ ማን ሊመጣ
ምን ከባድ አለ ከሞት የላቀ
ካንተ በቀር ጌታ ሌላ ማን ሊመጣ
ሁሉን ደፋሪ ንጉስ የናቀ
ካንተ በቀር አባት ለእኔ ማን ሊመጣ
ታዲያ ለምን ነው ሰው አላወቀ
ኧረ ምነው (2x) ሆዴን ሆድ የባሰው
ኧረ ለምን ነው ሰው አላወቀ
ሁሌ እረፍት የለኝም እንቅልፍ ከዓይኔ ርቋል
አይ ሰው ከንቱ (2x) ሞቱን መርሳቱ
የማስበው ሁሉ ከእኔነቴ ወጥቷል
ከአንተ የሚደበቅ ምንም የለም
አምላኬ ደግፈኝ መኖር ተስኖኛል
ሁሉን ታውቃለህ መድኃኔዓለም
ጌታዬ ደግፈኝ መኖር ተስኖኛል
የሰጠኸኝ ልብ ላንተ አልሆነም(2x)
አባቴ ደግፈኝ መኖር ተስኖኛል
በቤተ-መቅደስህ ሳልቆርብበት
ኧረ ምነው (2x) ሆዴን ሆድ የባሰው
ሁሌ እንደሮጥኩኝ ከጠንቋይ ቤት
ሠላም እያጣሁኝ ውስጤ ተጨነቀ
ዘመኔ አለቀ ሳላውቅበት(2x)
ሁከት ከዙሪያዬ እንድም ቀን አልራቀ
አይ ሞኝነቴ (2x) ሞቴን መርሳቴ
በሃሳብ ውቅያኖስ ምናቤ ጠለቀ(2x)
ያለፈው ዘመን ፀፀተኝ
ኧረ ምነው (2x) ሆዴን ሆድ የባሰው
ከአንተ ለይቶ ያቆየኝ
ባይሆን ለዛሬ ልብ ስጠኝ(2x)
አይ ሞኝነቴ (2x) ሞቴን መርሳቴ
56
አንደበት አለኝ ማወራበት ወደ ሊባኖስ ልቤ አቅንቶ
ብዙ እላለሁኝ በሰዎች ፊት ነይ ይልሻል እናት ሽቶ
ልብ ነው ያጣሁ ምሰራበት (2x) ንጽሕት ፈሳሽ የታተምሽው
ምድር መግባቴ እጅ እግሬን ታስሬ በፍቅርሽ ዝናብ እንድታጥቢው(2x)
መሞቴ ላይቀር መቀበሬ አዝ-----
ታድያ ለምን ነው ሰነፍኩ ዛሬ ተነሽ ወዳጄ ውበቴ ሆይ
ኧረ ለምን ነው ሰነፍኩ ዛሬ ስቃዬ እንዲወድቅ ከእራሴ ላይ
አይ ሞኝነቴ (2x) ሞቴን መርሳቴ ትበረቻለሽ ከሠልፈኛ
አይ ሰው ከንቱ (2x) ሞቱን መርሳቱ ታጥቀሻል ጥበብ ማያስተኛ(2x)
ሁሌስ አያለሁ የሞት ቀኔን ንዒ ገሊላ ብዬሽ ነበር
በዓይነ-ስጋ መቃብሬን ርስትሽ ሠላም እንድታድር
በዓይነ-ህሊና ገሃነምን አለሽ አስራት ወደ ምስራቅ
ታድያ ማን ያውጣው ከዓለም ልቤን(2x) ግቢ ኢትዮጲያ እንዲሆን እርቅ እንዲወርድ እርቅ
አይ ሞኝነቴ (2x) ሞቴን መርሳቴ አዝ-----
የማንሞት መስሎን ስንንጠራራ
ለነፍስ የሚሆን ምንም ሳንሰራ ሸክም ከብዶ(ዘማሪ ታደለ)
ሞት ስራ አይፈታም ፈጀን በተራ(2x)
አይ ሰው ከንቱ (2x) ሞቱን መርሳቱ ሸክም ከብዶ መቆም ሲያቅተን አቅም አጥተን
ዛሬስ አስጠላኝ ሰው መሆኔ ፈጣሪያችን ይጠራናል ሊያቀልልን
ምንም ሳልሰራ ሲያልቅ ዘመኔ በንስሃ ወደ ቤቱ ተመልሰን
እኔ ወደ እሱ ሞት ወደ እኔ እናምልከው እርሱ ብቻ ነው ሕይወታችን
እንጓዛለን እንጃልኝ እኔ(2x) በበገና…
አይ ሞኝነቴ (2x) ሞቴን መርሳቴ በሃጢያት እድፍ የቆሸሸው ስብዕናችን
አይ ሞኝነቷ (2x) ሞቷን መርሳቷ ይታጠባል እንደገና በአባታችን
አይ ሞኝነቱ (2x) ሞቱን መርሳቱ ብቻ እንቅረብ ተፀፅተን ለይቅርታ
አይ ሰው ከንቱ (2x) ሞቱን መርሳቱ መሃሪ ነው ፍፁም ፍቅር የኛ ጌታ
ያቺ ሕይወት ጥንት የገዛት በደም ካሳ
ነይ ድንግል(ዘማሪ ታደለ) ምነው ሄደች ወደ ጠላት ተመልሳ
በበገና…
ነይ ድንግል ነይ (8x) ነይ እናቴ ነይ በአንዱ ሃጢያት ሁላችንም ሞተን ነበር
ነይ ድንግሌ ነይ ነይ ነይ ሞትን ገድሎ አንዱ አነሳን በፍፁም ፍቅር
ነይ እናቴ ነይ ድንግል ጨለማውን ተሸግረናል በይባቤ
አንቺ እኮ ነሽ መሰላል ለዝማሬ ከእንግዲ እንቅረብ ይዘን ከርቤ
የነፍሴ ስንቅ የጽድቅ ቃል ነይ ድንግል በበገና…
እንደ ዶኪማስ ስጠራሽ ላንመለስ እንደገና ወደ ኋላ
ለሰርግ ባርኮ ነይ ስልሽ በክርስቶስ ሕይወታችን ሆኗል ሌላ
ቤቴ በረከት አጥቷልና ከል ብቻ ነው ወደ ጠፋው የሚመለስ
ልጅሽ ይባርከው እንደ ቃና (2x) እኛስ ለክብር በአምልኮ እንቀደስ
የመስቀሉ ስር ስጦታችን ለፈጠረን ለሚወደን ለጌታችን
የፈጣሪ እናት የአምላካችን ጠዋት ማታ ምስጋና ይሁን ስጦታችን
ወድቀን ሳለ እኛን ሊያነሳ ስብሃት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
ነፍስና ስጋን ከአንቺ ነሳ(2x) ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ
አዝ-----
አንቺን መርጦ ከአዳም ዘር የሴቱ አለባበስ(ዘማሪ ታደለ)
ከአብ ተላከ ወደ ምድር
የሴቱ አለባበስ በእጅጉ ሲገርመን(2x)
ከአንቺ ህፀፅ የለምና
ወንዱ ለወንድ ታጨ ለወንዱ ሚስት ሊሆን
ጌታን ፀነስሽው በንፅሕና በድንግልና
እኛ ስንጯጯህ ሱሪያችን ወስዳችሁ(2x)
አዝ-----
የእጃችሁ ነው ብለው አምባሩን ቀሟችሁ
አልምሻለሁ ጠዋት ማታ
ገና እንገረማለን አፋችንን ይዘን(2x)
በእቅፍሽ አለ ፈቺው ጌታ
ተፈጥሮውን ረስቶ ባላችሁ ሚስት ሲሆን
መክፈቻ ይዞ የዳዊትን
ይሰማል ጠብቁ ደግሞ ነገ ሌላ(2x)
አወጣኝ ሰብሮ መቃብሬን የአንቺ ፍሬ
አረገዝኩኝ ይላል ወንዱ በወንድ ገላ
57
የዘመኑ ትውልድ ሞኝነት አብዝቷል(2x) በገናን ቃኝቼ በውል ብደረድር
በቅጡ ወንድ ሳይሆን ሴት መሆን ያምረዋል በሰም እና በወርቅ ብሕር ባመሰጥር
ድሮ ሰው ሲያብድ ልብስ እየቀደደ(2x) በዘመኔ ሁሉ ስላንተ ብናገር
የዛሬማ ወጣት ከነጨርቁ አበደ መጨረስ አልችልም ከመጀመር በቀር (2x)
ለብሷል ማለቱ እንኳ ብዙ አያስደፍርም(2x) በሰርክ ይሁን በቀን በድቅድቅ ጨለማ
ደረቱ ተጋልጦ ይታያል ለሁሉም እንደ ወፍ በያሬድ ላዚምልህ ስማ
ዕብደትን መሰልጠን ብሎ እያደነቀ(2x) ዛፍ ላይ እንዳለችው እንደዛች ወፍ ዜማ
ስንቱ ወርቅ በመዳብ ተለውጦ አለቀ ላንተ የምሰጥህ ምን አለኝ ሌላማ (2x)
ምነው አልገባቸው የዕብደቱ መላ(2x) አዝ……
እያሳሳቀ ነው ውሃም ሰው የሚበላ የምሰክርልህ ሰማያዊው ወይኔ
በጠራራው ፀሐይ በቀን ጠርተናችሁ የፍካት ፀዳል የዓይን ብርሀኔ
ፀሐይ ወጥቶ እያለ በቀን ጠርተናችሁ የምኮራብህ መመኪያ ወገኔ
ምነው በጨለማው ከመሸ መጣችሁ ሌላ አምላክ የለኝም እንዳትለይ ከእኔ
ባይሆን ከጨለማው ከውጭ እንዳትቀሩ(2x) ሌላ ረዳት የለኝም እንዳትለይ ከእኔ
ከቤቱ እንድትገቡ አንኳኩ በበሩ ሌላ ንጉስ የለኝም እንዳትለይ ከእኔ
ያቺን ሴት አሟታል አካሏን በሙሉ(2x) ሌላ አባት የለኝም እንዳትለይ ከእኔ
ነፍሷን ስለማታውቅ ባልጋ ሄደች አሉ ሲገፉገኝ ከእቅፍህ አረፍኩኝ ሲርበኝ በእጅህ አበላኸኝ
ምነው ሰዉ ሁሉ ሳይሰማ ያወራል ሲጠማኝ አንተ ነህ ያጠጣኸኝ
ምነው ሴቱ ሁሉ ሳይሰማ ያወራል ለመልካሙ ሁሉ አባቴ የሆንከኝ
እውነተኛ ሳይሆን ሁሉ ባሉ ሆኗል የዘለዓለም አምላክ አንተው ነው ያለኸኝ
ባሏን ተለይታ ድንገት እራቅ ስትል(2x) የዘለዓለም አባት አንተው ነው ያለኸኝ
ቀለበቷን ጣለች የሌላት ልትመስል የደስታዬ ምንጭ ሰላሜ እውን የሆንከው ለሕልሜ
ቀለበት ደብቀሽ ከምትቸገሪ(2x) ስምህን ላንሳ ደግሜ ደግሜ
እሱ ይበቃሻል በዛው በአንዱ ኑሪ ያላንተ አልኖርኩምና የደቂቃን እድሜ
ተመስገንልኝ አልኩ በፊትህ ላይ ቆሜ
ሲገፉኝ(ዘማሪ ታደለ) ተመስገን ልበልክ በፊትህ ላይ ቆሜ

ሲገፉገኝ ከእቅፍህ አረፍኩኝ ሲርበኝ በእጅህ አበላኸኝ ዘማሪ አቤል ተስፋዬ


ሲጠማኝ አንተ ነህ ያጠጣኸኝ
በኪሩቤል ላይ ተቀመጠ (አቤል ተስፋዬ በገና)
ለመልካሙ ሁሉ ጌታዬ የሆንከኝ
ቅኝት -
የዘለዓለም ንጉስ አንተው ነው ያለኸኝ
በኪሩቤል ላይ ተቀመጠ
የዘለዓለም አባት አንተው ነው ያለኸኝ
ምድርና ሠማይ ተናወጠ
የደስታዬ ምንጭ ሰላሜ እውን የሆንከው ለሕልሜ
ለዚህ ቅዱስ አምላክ ምስጋና
ስምህን ላንሳው ደግሜ ደግሜ
አስር አውታር ባለው በበገና
ያላንተ አልኖርኩምና የደቂቃን እድሜ
ክብርና ግርማን ለብሰህ
ተመስገንልኝ አልኩ በፊትህ ላይ ቆሜ
በላይ በአርያም ያለህ
ተመስገን ልበልክ በፊትህ ላይ ቆሜ
እልፍኙን በውሃ የሠራህ
የኑሮ ሐገሬ የእኔነቴ ፈዋሽ የዘመናት ክብሬ
ሰውን በአርአያህ የፈጠርህ
የልቤ ውስጥ ፋኖስ እውነተኛ ምክሬ
ላንተ ቅዱስ ጌታ ምሥጋና
አንተን ሀብቴ አድርጌ አለሁ እስከዛሬ
አስር አውታር ባለው በበገና
እነኋት ተቀበል የከንፈሬን ፍሬ (2x)
አዝ...
አዝ……
አቤቱ በጽዮን ከብረሃል
የደሃ ልጅ ደሃ የአድርቆ ለባሽ የአጥንተ ሰባራ የብረት ጠባሽ
በእሳት መድረክ ላይ ተቀምጠሀል
ብሎ የሰደበኝ የሸማ ዘርጊ ልጅ ድሪቶ ለባሽ
ጠፈሩን በጥበብ ዘርግተሃል
ለጊዜው ቢመስልም የክብሬ አሳናሽ
ቀንና ሌሊቱን ለይተሀል
ጌታዬ ባንተ ዘንድ አግኝቷል ምላሽ
ላንተ ቅዱስ ጌታ ምሥጋና
ንጉሴ ባንተ ዘንድ አግኝቷል ምላሽ
አስር አውታር ባለው በበገና
ለድህነቴ መልስ እጄን ሞላህልኝ
አዝ...
ለሰባራው ስሜም ስምህን ሰጠኸኝ
በኃይል በሰማይ ታጥቀሀል
ሊጦጥፍራን አልፈህ በመስቀል ጠራኸኝ
የባህሩን ጥልቀት ለክተሀል
ጎዶሎ አይደለሁም ባንተ ዘንድ ሙሉ ነኝ (2x)
የሞገዱን ጩኸት አናውፀህ
አዝ…..
ጠላትን በፍቅር የገዛህ

58
ላንተ ቅዱስ ጌታ ምሥጋና ነፍሰ ገዳይ ሆኜ ብሰቀል ከጐንህ
አስር አውታር ባለው በበገና በደምህ ምልክት ገባሁኝ ከቤትህ
አዝ... ጌታዬ ብዙ ነው ያንተ ቸርነት
ሰማያት ጽድቅህን ተናገሩ አለምን አዳንከው ዳግም እንዳይሞት
ያንተን ክብር ዝና መሠከሩ ጀርባህን በጅራፍ ስለኔ ተገረፍክ
ፍጥረትን አስውበህ የፈጠርክ እስከ ቀራንዮ ደምክን አንጠፈጠፍክ
ሁሉን በችሎታህ ያደረግክ እንዴት ይከፈላል ይህ ታላቅ ውለታ
ላንተ ቅዱስ ጌታ ምሥጋና ለእኔ ያደረከው በዚያች ጐልጐታ
አስር አውታር ባለው በበገና ሞትን በሞት ሽረህ እንዳልሞት ያረከኝ
አዝ... ከመቃብር ውጣ ብለህ የጠራኸኝ
አራት ቀን ሞልቶታል ይሸታል ሰው ቢልህ
ስምሽ ጉልበት ሆኖኝ (አቤል ተስፋዬ በገና) አልዓዛር ሆይ ብለህ ጠራኸኝ በቃልህ
ቅኝት -
መች ይረሳል (አቤል ተስፋዬ በገና)
ስምሽ ጉልበት ሆኖኝ ወጣሁት ዳገቱን ቅኝት -
ድንግል ባንቺ ምልጃ አለፍኩት ወጥመዱን
ድንግል ማርያም ባንቺ ምልጃ ሠበርኩት ወጥመዱን መች ይረሳል የዋለልን ውለታ
አምላክ ቀድሶሻል ከሁሉም አብልጦ ቸርነቱ እፁብ ፍቅሩ የጌታ
ካንቺ ይወለድ ዘንድ በሥጋ ተገልጦ የታተመው በልባችን ጽላት
ለዓለሙ መዳን ምክንያት የሆንሽው ሞትን ገድሎ የሠጠንን ህይወት
ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም አንቺ ነሽ በጥፋቱ ቢወጣ አዳም ከገነት
አዝ... ቃል ገባለት ዳግም ሊሠጠው ህይወት
ወጀቡን ልሻገር ባንቺ ተደግፌ ህያው ጌታ አምላክ ፈጣሪ ሳለ
ድካሜ ይወገድ ከጥላሽ ሥር አርፌ ስለ ቃሉ በእፀ መስቀል ላይ ዋለ
ያላንቺ መድኃኒት ከቶ የለምና አዝ...
ባንቺ ተመገብኩት የሠማዩን መና በአይሁድ እጅ በጽኑ ተንገላታ
አዝ... የፍቅር አባት ክርስቶስ የእኛ ጌታ
ይመስገን ፈጣሪ የነ ዳዊት አባት ሥጋው ደክሞ ቅዱስ ደሙ ፈሰሰ
ቤቴን ሞልቶልኛል ባንቺ አማላጅነት እዳችንን በሞቱ ደመሠሠ
አንቺን የተጠጋ በነፍስም በሥጋ አዝ...
በልጅሽ ይወርሳል የሠማዩን ዋጋ ስንጠላው እርሱ አብዝቶ ወደደን
አዝ... ስለ ፍቅሩ ሞትን ገድሎ አዳነን
ዳግም እንዳልራብ ነፍሴ እንዳትጠማ ባርነትን ኃጢአትን ከኛ ጥሎ
ከማይደርቀው ምንጭሽ አጠጪኝ እማማ ነፃ አወጣን በመስቀል ላይ ተሰቅሎ
ከቤትሽ ገብቼ እረፍት አግኝቻለሁ አዝ...
እድፌ ተወግዶ አዲስ ለብሻለሁ ሰላማችን የድንግል ማርያም ፍሬ
አዝ... ይገባዋል ምስጋናና ዝማሬ
ስለ ፍቅሩ ስላረገልን ሁሉ
ሞትን በሞት ገድለህ (አቤል ተስፋዬ በገና) ተቀኙለት ፍጥረታት ዝም አትበሉ
ቅኝት - አዝ...

ሞትን በሞት ገድለህ እንዳልሞት ያረከኝ


ከመቃብር ውጣ ብለህ የጠራኸኝ የዛሬ ዘመን መኮንን (አቤል ተስፋዬ በገና)
አራት ቀን ሞልቶታል ይሸታል ሰው ቢልህ ቅኝት -
አልዓዛር ሆይ ብለህ ጠራኸኝ በቃልህ
ከሞቱት መካከል እኔን አስነስተህ የዛሬ ዘመን መኮንን
በፊትህ አቆምከኝ አይኖቼ እያዩህ ይለማመጣል ሎሌውን
ተስፋ ቆርጠው ሳለ የዋህ ዘመዶቼ ዶሮ ካዘዙ በአንድ ውለታ
አብሬያቸው በላሁ ከሞት ተነስቼ አባብሎ አያውቅም ጌታ
ዕድሜዬን በሙሉ ከአልጋ ተጣብቄ ጻድቁ አናፂ ለአንክሮ
ሞቴን ስጠባበቅ ከወገን ርቄ መጥረቢያ የለው መብሻ መሮ
የናዝሬቱ ኢየሱስ የኔን መዳን ወደህ ይህን አዳራሽ ሠራልን
አዲስ ሰው አረከኝ እድፌን አስወግደህ ዓለምን /5/

59
ቤት ስትሠራ ነፍስ ወይዘሮ ሠላምህ ይብዛላት (አቤል ተስፋዬ በገና)
በጣሪያ ማገር ተዥጐርጉሮ ቅኝት -
ብዙ እንኳን ነበር ሸንበቆው
ሥጋ ጨረሰችው ሠላምህ ይብዛላት ምድሪቱ
ለቀድሞ ሰዎች በህልማቸው የሰው ልጅ እንዳይቀር በከንቱ /2/
መጪውን ሁሉ ገልፆላቸው የሌለንን ሰላም እንሰብካለን
ያላዩት የለም ከሆነው በጎ ነገር ጠፍቶን እንጮሀለን
ሁሉ እንዳለሙት ነው ጸሎት ልመናችን ከንቱ እንዳይቀር
ሞት ገበሬ ነው ለመሬት ሰላምን ላክልን እግዚአብሔር
እሰው ቤት ነዋሪ ሲዋትት አዝ...
ያስደንቀኛል በተግባሩ የካም ልጆች በዝተው በምድር ላይ
አፈራርሶ መኖሩ ገመናን ገለጡ በአደባባይ
እንግዳ አለብሽ አንቺ ነፍስ ፍፁምነት ጠፍቶ ከልባቸው
ከሥጋ በቀር የማይቀምስ በክፋት ተመላ ጉባኤያቸው
አብረን እንፈልግ በማለዳ አዝ...
እስኪ እዚያ ላይ ፍሪዳ በሰላም ቤት ቆመን ሰላም ጠፍቷል
እንግዳው ድንገት ስትደርስ ታንኳችን በነፋስ ተጨናንቋል
ሳትሰናዳ ቆየች ነፍስ አድነን ጌታ በሆይ እንዳንጠፋ
ለእንጀራ ብቻ የለው መላ ገስፀው ማዕበሉን ሁነን ተስፋ
ዓለምን /4/ አምን ብላ አዝ...
የወልድ አምላክን እራቱን አለም ስለሰላም ቢዘምርም
ሳላሰናዳ ምናምን ምድራችን ከሠላም አርፋ አታውቅም
በሥጋ አደረ ትላንትና ሰላማችን አንተን ስንይዝ ነው
ጌታ ሰው ሆኗልና እውነተኛ ሰላም የምናገኘው
አዝ...
በደም ሊታጠብ ኃጢአቴ (አቤል ተስፋዬ በገና)
ቅኝት -
ስሜ ዳዊት (አቤል ተስፋዬ በገና)
በደም ሊታጠብ ኃጢአቴ /2/
ቅኝት -
በደም ሊታጠብ ኃጢአቴ ስሜ ዳዊት የእሴይ ልጅ
ተበጣጥሶ ሊወድቅ እስራቴ እኖራለሁኝ በእግዚአብሔር ደጅ
ወጣህ ቀራንዮ ጎልጎታ ታዳጊ ነኝ የበጉን መንጋ
በእኔ ተገብተህ አንተ ጌታ በመታገል በጌታ ጸጋ
አዝ... እረኝነት ነው ግብሬ /2/
በወንበዴዎች መካከል አምላክ የሰጠኝ ግብሬ
እንደወንጀለኛ ስትሰቀል በጌታ ፊት ይዤ በገና
ከዋክብትም ረገፉ ስለ ስሙም ላቅርብ ምሥጋና
ከመሬት ላይ ተነጠፉ ጣቴ አያርፍም ሰልፍን ይሰራል
አዝ... አንደበቴም ቅኔን ይቀኛል
መቃብርን አፈራርሰህ እረኝነት ነው ግብሬ /2/
በስልጣንህ ሞትን ገድለህ አምላክ የሰጠኝ ግብሬ
ሲኦልም ባንተ ተበርብራ በሳኦል ፊት ቢልቅ ጎልያድ
ነፍሳት ወጡ በየተራ ህዝበ እስራኤል ልቡ ቢሸፍት
አዝ... አምላካችን ጌታ ሲከብር
ጠላት ሞቷል ላይነሳ ለጎልያድም በቅቶታል ጠጠር
ምርኮ ሆኗል በደም ካሳ እረኝነት ነው ግብሬ /2/
ምስጋና ብቻ የለም ሌላ አምላክ የሰጠኝ ግብሬ
ለታደገን ከሞት ጥላ በአባቴ ፊት ፈልቷል ዘይቱ
አዝ... ከብላቴናው ጸንቶ ጉልበቱ
ዳግም የለም በኛ ሞት ጸጋ እግዚአብሔር ፈሷል በላዬ
አንዴ ሞቷል ሞት ሊሞት ከእረኝነት ጠርቶኝ ጌታዬ
በክርስቶስ ክርስቲያን ነን እረኝነት ነው ግብሬ /2/
ሞት ከሞተ ህያዋን ነን አዝ... አምላክ የሰጠኝ ግብሬ

60
በፍርድ ወንበር አለ በገና አስቀድሞ ያለ ዓለም ሳይፈጠር
ለሰማይ ንጉስ ሞልቶ ምሥጋና ሥላሴ ነበረ ዘመን ሳይቆጠር
ከሳኦል ላይ መንፈሱ ይራቅ ዘመን አሳልፎ ዘመን የሚያመጣ
ከፈጣሪው ጋር ነፍሱ ትታረቅ ለክፉ ለደጉ ፀሀይ የሚያወጣ
እረኝነት ነው ግብሬ /2/ አዝ…
አምላክ የሰጠኝ ግብሬ
ጥሩልኝ ዳዊትን/አቤል ቁ2/
በደላችንን የተውክልን (አቤል ተስፋዬ በገና) ቅኝት -
ቅኝት - ጥሩልኝ ዳዊትን በገናውን ያምጣ
መንፈስ አስጨንቆት ሳኦል ስለመጣ (2)
በደላችንን የተውክልን ምድር ግብሯን ትታ ሕግ እያፈረሰች
በመስቀል ተሰቅለህ እራቁትህን የሳኦልን መንገድ ስለተከተለች
ጐንህን ተወግተህ የእኛ ጌታ ከህልም ዓለም ቅዠት እንድትረጋጋ
ሞትን ወጋህልን ወደማታ ያን ዳዊትን ጥሩት ይደርድር በገና
ሞትን ወጋህልን በጐልጐታ አዝ …
ጠላት ክንዱን ጭኖብን በላያችን የርኩሰትን ሥራ ዓለም ስላበዛች
የእዳ ደብዳቤ በአንገታችን ያልተፈቀደውን ምርኮን ስለያዘች
አስሮ ቢጥለንም ከጉድጓዱ በዝማሬው ጸጋ ፈውስን እንድታገኝ
በደምህ ፈታኸን ከወጥመዱ /2/ ጥሩልኝ ዳዊትን በበገና ይቃኝ
አዝ... አዝ …
በስብራትህ የጠገንከን የአባቶቹን ትዕዛዝ መንገድ ስለሳተ
አንተ ደክመህ ያጽናናኸን ጸያፍ የሆነውን እርሙን ስለሻተ
መስቀል ተሸክመህ ክንድህ ዛለ ለንስሃ ደርሶ መንግስቱ እንዲቀና
ሞታችን በሞትህ ተገደለ /2/ ጥሩልኝ ያን ዳዊት ይደርድር በገና
አዝ... አዝ …
ሲኦል ተበርብራ በሥልጣንህ መለያየት በዝቶ ፍቅር ስለራቃት
ነፍሳት ተመልሰው ወደቤትህ ስላቀረቀረች መከራው ጸንቶባት
ሞልቷል ከበረቱ በአንተው መንጋ በጥልቁ ዝማሬ እውነቱን እንድታይ
ደም ተከፍሎ ለሞት ዋጋ/2/ ዳዊት ይነሳና በበገና ይጸልይ
አዝ... ዳዊት ይነሳና በበገና ይቃኝ
ከዋክብት ረገፉ ስለ ክብርህ አዝ …
ብርሃናት ጨለሙ ላያሳዩህ
ሙታን ከመቃብር ተነሱና
ሦስትነት ባለው /አቤል ተስፋዬ በገና ቁ2/
ምስጋና አቀረቡ እንደገና /2/ ሦስትነት ባለው በእግዚአብሄር
አዝ... ስሙን አምኜ ልዘምር
የመድኃኔአለም ህማሙን
ሥላሴ (አቤል ተስፋዬ በገና) እንባን በማፍሰስ በሀዘን
ቅኝት - እንደርሱ ታጋሽ ማንም የለም
ሥላሴ አምላኬ ብዬ እዘምራለሁ ቸሩ አምላካችን መድኃኔአለም
ሥላሴ አምባዬ ብዬ እቀኛለሁ በጎልጎታ የዓለም ንጉስ ተንገላታ
ሰማይና ምድር ደመና ሳይቀሩ አልበደለ እውነተኛው በግ ተሰቀለ ሰጊድ ስብሐት
አዕዋፍ አዝርዕት በእርሱ ተፈጠሩ ድህነት የሚሰጥ ለፍጥረቱ
ብርሃን ጨለማ እንዲሆን በተራ የሚገዙለት መላእክቱ
በዓለሙ ሁሉ ፀሀይ እንዲያበራ ሁሉን በፍቅር የሚያድነው
እንድትሰለጥን ጨረቃ በሌሊት ክፉዎች ያዙት ተረባርበው
ሥላሴ አስውቦ ፈጠረ ከዋክብት የሚያዳፉ ውሾች በዙሪያው ተሰለፉ
አዝ… ያለ እረፍት አጥንቱ እስኪታይ ገረፉት ሰጊድ ስብሐት
በእግር የሚሄዱ በክንፍ የሚበሩ ትእግስቱ የበዛ ቸርነቱ
በምድር ላይ ያሉ በጥልቅ የሚኖሩ የሚመሰገን በፍጥረቱ
በሥላሴ ዘንድ ሁላቸው ታውቀዋል ከዓለም ሊያጠፋ የክፋት መርዝ
በከሀሊነቱ ፍጥረት ተፈጥረዋል የአዳምን እዳ ለመሰረዝ
አዝ… በፈወሰው በጥፊ መታው ያ ክፉ ሰው ሰጊድ ስብሐት

61
ድህነትን ሊሰጥ የፈቀደ የጸሎት እናቷ ስለሆነች ጾም
በፍቅር ተስቦ የወረደ ትህትናን ይዘን ደግሞም አንድ ሆነን
ዘላለማዊ የሚሰጥ ፀጋ ብንተጋ በጸሎት ከንስሐ ጋራ
አዳምን ሊያድን ከአለንጋ ጾም ታደርሰናለች ከጽዮን ተራራ
ግፍ ባልሰራ እየተነሱ በየተራ አዝ…
ያለእረፍት አጥንቱ እስኪታይ ገረፉት ሰጊድ ስብሐት አንድበትም ይጹም ዓይንም ይረጋጋ
የሁሉ ንጉስ የአለም ፈራጅ ጆሮም ክፉ ሰምቶ ነፍሱን እንዳይወጋ
በራሱ ፈቃድ ያለ ግዳጅ ድሀን ከመበደል ልብም ተመልሶ
ከነገሰበት ከዙፋኑ መጾምስ እንዲህ ነው የበደለን ክሶ
ሰይጣንን ሊጥል በስልጣኑ አዝ…
በፍቅር ነፍሱን ሰዋልን ሞት ሊሽር
ይቅር ባይ ተፈፀመ አለ ኤልሻዳይ ሰጊድ ስብሐት
ስለኔ ለሞተ /አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/
ስለእኔ ለሞተ /4/
የቃል ማደሪያ ነሽ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ2/ ለቤዛዬ ምን እከፍለዋለው
ለአምላኬ ምን እከፍለዋለው
የቃል ማደሪያ ነሽ ለመለኮት አገር ትዕዛዙን አፈረስኩ በምግባሬ ቆሸሽኩኝ
ምክንያተ ድኅነት ያየንብሽ ምሥጢር በምግባሬ ቆሸሽኩኝ
ስምሽን ሳነሳሳው ብሩህ ሆኗል መንገዴ ህጉን ባለማክበሬ ተገፈፈብኝ ክብሬ
መዳኔ በአንቺ ነው ሰማያዊት ዘመዴ ተገፈፈብኝ ክብሬ
እንደ ማር በምድር እንደ ያም በአርያም ጥፋቴን አይቶ አልተወኝ ከቶ
ስምሽ ጥዑም ነው ለዘለአለም ቃል ገብቶልኛል ይደርስልኛል
በውሆች መካከል ጠፈር ሳይፈጠር ጥፋቴን አይቶ አልተወኝ ከቶ
ብርሃንም ሳይታይ ባዶ ሆና ምድር ይደርስልኛል ይጠብቀኛል
በአብ ህሊና ውስጥ ተስለሽ ነበረ አዝ…
ትንቢቱ ሲፈፀም ቃሉ ባንቺ አደረ ምንም እንኳን ብስትም ልጅነቴን ብክድም
እንደ ማር… ልጅነቴን ብክድም
ድንግል ሆይ መአዛሽ በእግዚአብሔር ተወዷል በክቡር ደሙ አጠበኝ ዳግም ልጁ አደረገኝ
የልዑል ማደሪያው እንድትሆኝ መርጦሻል ዳግም ልጁ አደረገኝ
ቤዛ የሚሆነን ለቆሸሸው ዓለም ክብሩን አዋርዶ ከአርያም ወርዶ
ካንቺ ተገኘልን ሁለተኛው አዳም ዋለ መስቀል ላይ ሲሆን ኤልሻዳይ
እንደ ማር… ክብሩን አዋርዶ ከአርያም ወርዶ
ከፀሀይ ሰባት እጅ ያበራል ገጽሽ ዋለ መስቀል ላይ ሲሆን ኤልሻዳይ
ትውልድን ያስምራል ብርቱ ጸሎትሽ አዝ…
በምልጃሽ ያመነ በረከት አግኝቷል ግርፊያዬን ተገረፈ ሞቴን በሞቱ አለፈ
ክብርሽን የናቀ ከእግርሽ ሥር ይወድቃል እዳዬን ከፈለልኝ ከባርነት አወጣኝ
እንደ ማር…/2/ እሳት ነው ቤቴ ባትደርስ አባቴ
አሁን የአንተ ነኝ ተመስገንልኝ
እሳት ነው ቤቴ ባትደርስ አባቴ
በጾም /አቤል ተስፋዬ በገና ቁ2/
አሁን የአንተ ነኝ ተመስገንልኝ
አዝ…
በጾም ትትፌውስ ቁስለ ነፍስ
ወበጸሎት ትትሐሠይ መንፈስ /2/ ደጁ ሲመላለስ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/
መአልትና ሌሊት በጾም ጸሎት ተግቶ
ደጁ ሲመላለስ ማን እንደኔ ይላል
አሳይቷል ጌታ ስርዓትን ሰርቶ
የጸደቀ መስሎት ዘግቶ ይቀመጣል
አይቀርም ፈተናው ትጋት ከሌለበት
ትዕዛዙን ሲፈጽም አንዱን ግን ዘንግቷል
ስጋ ካልደከመች በጾምና ጸሎት
ያለ ፍቅር ባዶ መሆኑን እረስቷል
አዝ…
ፍቅርን ስጠን ብለን እንለምናለን /2/
ሙሴ የተባለው ያ የእግዚአብሔር ሰው
ፍቅር አንተ ነህና ፍቅርን አልብሰን
ፊቱን የበራለት አርባ ቀን ጾሞ ነው
ልማዱን ነው እንጂ ያለ ፍቅር ደጁን መሳለሙን
በሲና ተራራ ተቀብሎ ህግን
ሰው መቼ አይቶታል ያለ ፍቅር የህይወት ጉድለቱን
እርሙን እንድንተው አሳየን መንገድን
በትንሽ ከፍታ ብዙ ይኮፈሳል
አዝ…
ወንድሙን ሳይወደው መጽደቅን ይመኛል
ፍቅርን ስጠን…
62
ተሸናፊ መስሎ ያለ ፍቅር በልቡ ያደባል ወጥመዱን ሰባብሮ ትላንት የረዳኝ
የወንድሙን ስኬት ያለ ፍቅር በቅናት ይመኛል ክንድህ ነው አምላኬ የሚያበረታኝ
ሊጥለው ባሰበው በያዘው ወጥመድ ዛሬም አትተወኝ አባቴ ስልህ
አንድ ቀን ይወድቃል እግዚአብሔር ሲፈርድ እንባዬን አብሰው ልታደስ ልጅህ
ፍቅርን ስጠን… አዝ…
ምን እምነት ቢኖርም ያለ ፍቅር ፍጹም በእግዚአብሔር ፈተና ቢበዛ በአንተ እታመናለሁ
ምስጋናን ቢያበዛ ያለ ፍቅር በተስፋ ቢኖር እያነባው ፊትህ እርዳኝ እልሀለሁ
ከቶ እንዳይታበይ በያዘው ጎዳና እኔ አላማርርም እጠብቅሀለሁ
እምነት ያለ ፍቅር ጎዶሎ ነውና ምን እንዳሰብክልኝ ከቶ መች አውቃለሁ
ፍቅርን ስጠን… አዝ…
ሞገስ ይሁንልኝ ቅዱሱ ስምህ
በፈጣን ደመና/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/ ሀዘኔን ያስረሳኝ ጌታ ችሮታህ
በኃጢአት ጐዳና ቀርቶ መዋተቴ
በፈጣን ደመና መጣ እየበረረ ጽድቅን እንድሰራ እርዳኝ መድኃኒቴ
ኢሳይያስ በትንቢት እንደተናገረ አዝ…
በእናቱ ጀርባ ላይ ሆኖ ተሰደደ ቅዱስ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/
ከድንግል ማርያም ጋር ወደ ግብጽ ወረደ
ማርያም አዛኝቷ አሳዛኝ ስደቷ /2/
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ኢየሱስ ክርስቶስ
ሄሮድስ የተባለው የአገሬው ንጉስ
ኃያል ኃያል ኃያል አማኑኤል
እጅግ ሰግቷልና ክብሩ እንዳይወረስ
አስቀድሞ የነበረ አሳልፎ የሚኖር
የእስራኤል አምላክ ተወልዷል ቢሉት
በስልጣኑ አጠፋልን ሙስና መቃብር
የሞት አዋጅ አለ ያለ መራራት
ከአባቱ ጋር ትክክል ነው በኃይል በጌትነት
ማርያም አዛኝቷ አሳዛኝ ስደቷ /2/
በዓለም ሊፈርድ የሚመጣው በክብር በትስብዕት
ድንግል ይህን ሰምታ የሞቱን አዋጅ
አዝ…
ልታድን ወደደች ከሀሊውን ልጅ
የሰው ፍቅር አገብሮት ወደ ምድር የመጣ
ይዛው ተሰደደች ወደ ግብጽ ምድር
ከሰማያት የወረደው ወደ ሰማይ የወጣ
ትንቢቱ እንዲፈጸም ዓለም እንዲማር
ከምስጉኖች ይልቅ ምስጉን ከግሩማን ግሩም
ማርያም አዛኝቷ አሳዛኝ ስደቷ /2/
የጠቢባን ጠቢብ ጌታ የሚመስልህ የለም
እንዴት ይነገራል ረሀቡ ጥማቱ
አዝ…
ያ ሀሩር በረሀ ያሸዋው ግለቱ
ብንዳስሰው ብንበላው ደግሞም ብንጠጣው
በአምላክነቱ በቅድስናሽ
እረቂቁ የገዘፈው ሥጋን ተዋህዶ ነው
አለፈ ያ ዘመን ስቃይ መከራሽ
በደመናት መጋረጃ የተሰወረ እሳት
ማርያም አዛኝቷ አሳዛኝ ስደቷ /2/
በግርግም ውስጥ አገኘነው በግዕዘ ህፃናት
ጻድቁን አይደለም ኃጥኡን አሳስቢ
አዝ…
ለንጹሐን አይደል ላደፉት አሳስቢ
ሰማያትን የዘረጋ ውሆችን የፈጠረ
በምልጃሽ አትርሺን በግብጽ ስደትሽ
የማይታይ የሚታየው እርሱ ተፈጠረ
በህይወት እንዲጽፈን ከሀሊውም ልጅሽ
ሁሉን በእጁ የጨበጠ አሸናፊው ልዑል
በህይወት እንዲጽፈን የወደደን ልጅሽ
በቤተልሄም ተወለደ ከማርያም ድንግል
ማርያም አዛኝቷ አሳዛኝ ስደቷ /2/
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር
ኃያል ኃያል ኃያል አማኑኤል
እስከ መቼ ነው /አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/

እስከመቼ ነው ጌታዬ
በርባን ነኝ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/
የሚፈሰው ይህ እንባዬ
በርባን ነኝ /3/
ፊትህን መልስልኝ
ባንተ መስቀል የዳንኩኝ
በምህረትህ ጠል አርሰኝ
በባቢሎን መኖር ለእኔ ሰልችቶኛል
በኃጢአት በበደል የኖርኩኝ በክፋት
ከነዓን ለመድረስ እግሬ አጥሮብኛል
ወንበዴ ነበርኩኝ የሚገባኝ መሞት
ጠላቴ አይደሰት አትስጠኝ ለሞት
ሁሉንም እረስተህ በፍቅር ያየኸኝ
በምናፍቃት ምድር ልኑር በህይወት
ንገረኝ አምላኬ እንደ ምን ወደድከኝ
አዝ…
ጌታዬ በርባን ነኝ በሞትህ ያዳንከኝ
አምላኬ በርባን ነኝ በመስቀል ያዳንከኝ
63
ወንበዴው እኔ ነኝ ሀገር ያስቸገርኩኝ
ዘማሪ አለማየሁ ፈንታ
እጆቼን በበደል በደም የታጠብኩኝ
አንተ ግን እራርተህ ተሰጠህ ስለእኔ ከእንግዲህ አልደግምም /ዘማሪ አለማየሁ ፈንታ/
ዋጋ ከፈልክልኝ ክርስቶስ መድኅኔ ቅኝት-
ጌታዬ በርባን ነኝ በሞትህ ያዳንከኝ ከእንግዲህ አልደግምም ዳዊት ይበቃኛል/2/
አምላኬ በርባን ነኝ በመስቀል ያዳንከኝ ንግግሩ ሁሉ ፀፀት ሆኖብኛል
ሞቴን ስጠባበቅ እኔ እንደ ሥራዬ ፀፀት ሆኖብኛል ፀፀት ሆኖብኛል
ትክክል ነውና የክፋት ዋጋዬ ኖኅ አንድ ቀን ሰክሮ ገላው ቢራቆት
አንተ ግን ንጹሁ እኔን የወደድክ በስተኋላው ቀርበው ልብስ ቢያለብሱት
ለነፍስህ ሳትሳሳ እስከ ሞት ደረስክ ቡራኬ አግኝተዋል ሴምና ያፌት
ጌታዬ በርባን ነኝ በሞትህ ያዳንከኝ ሴምና ያፌት ሴምና ያፌት
አምላኬ በርባን ነኝ በመስቀል ያዳንከኝ ብልህ ነው ስትሉኝ እዩት ሞኝነቴን/2/
በዋጋ ገዝተኸኝ ዳግመኛ እንዳልሞት በራሴ ላይ ሆኖ አላውቀውን ሞቴን
ብርታት ሁነኝና ልለይ ከኃጢአት አላውቀውን ሞቴን አላውቀውን ሞቴን
መልካምን እንዳስብ መልካም እንድሰራ ብላጨው አያምር ብተወው በላኝ/2/
በጽድቅ ልመላለስ ልቦናዬን አብራ አንድ እራሴ እኮ ነው የሚያስቸግረኝ
ጌታዬ በርባን ነኝ በመስቀል ያዳንከኝ የሚያስቸግረኝ የሚያስቸግረኝ
አምላኬ በርባን ነኝ በመስቀል ያዳንከኝ ኢትዮጵያ ናትና የወይን ዘለላ/2/
ከልምላሜ ስፍራ ፍሬዋን አብቅላ
ሞት ሆይ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/ ፍሬዋን ለመብላት ሁሉም ይጥራሉ
አጥሯ ፆም ፀሎት ነው በየት ይገባሉ
ሞት ሆይ ዝም በል በሞት ተገለሀል ሥልጣንህ ተሽሯል/2/ በየት ይገባሉ በየት ይገባሉ
ወንድሜ ፈረስህን እንዳወጣ ሽጠው/2/
በመስቀል ተሰቅሎ አማኑኤል ጌታ ባስበው ከበደኝ እንኳን ልቀመጠው
ሲኦልን በርብሮ ነፍሳትን ሲፈታ እንኳን ልቀመጠው እንኳን ልቀመጠው
ሞት ሆይ ወዴት ነበርክ አዳራሹ ሰፊ በሩ አልጠበባችሁ/2/
ነፃ ሲያወጣቸው የተማረኩትን በተራ በተራ ምነው መግባታችሁ
ሲሰበስባቸው የተበተኑትን ምነው መግባታችሁ ምነው መግባታችሁ
ሞት ሆይ ወዴት ነበርክ መጫወቱን ትተህ ቆመህ ከመንገድ/2/
አዝ… ተማር ይልቅ አንተ እንድወደድ
መቃብርን ድል ነስቶ ሲነሳ በክብር እንድወደድ እንድወደድ
ለማርያም ሲታይ ሄዳ እንድትመሰክር
ሞት ሆይ ወዴት ነበርክ እናት አባትሽ /ዘማሪ አለማየሁ ፈንታ/
ደቀመዛሙርቱ ሲያዝኑ ለብቻቸው ቅንት-
በዝግ ቤት እንዳሉ ገብቶ ሲያጽናናቸው እናት አባትሽ ሳይድሩሽ በቤተ መቅደስ ተቀምጠሽ
ሞት ሆይ ወዴት ነበርክ ወልደሽ ተገኘሽ ልጅሽን አለምን አለምን/2/
አዝ… ምድር ብትል ያለዘር እህል ላብቅል
ከነቀለዮጳ ጋር በኤማሁስ መንደር ሴትም ልጅን ያለወንድ ልውለድ ብትል
አብሯቸው ሲወያይ ስለሆነው ነገር ይቻላል ወይ መቼስ ተደርጎ ያውቃል
ሞት ሆይ ወዴት ነበርክ እኔ ድንግል ወንድ አጠገቤ አይደርስ
እነርሱ ጋር አብሮ ሲቀመጥ ለማዕድ ይህን ነገር የት አገኘኸው አንተስ
አለማስተዋል ከውስጣቸው ሲነድ መለሰላት እንዲህ እያለ ሳይዋሽ
ሞት ሆይ ወዴት ነበርክ ማርያም ሆይ አንቺስ አትፍሪ አይዞሽ
አዝ… ያንቺማ ፅንስ እንደሴቶች ፅንስ መስሎሽ
ወደ ሰማይ ሲያርግ በአርባኛው ቀን ካንቺ ባህርይ ከአንዱ አካል ስጋን ሲለብስ
ምሥጢር ሲነግራቸው ሐዋርያቱን ያድርብሻል አንዱ አካል መንፈስቅዱስ
ሞት ሆይ ወዴት ነበርክ እናት አባትሽ ሳይድሩሽ በቤተ መቅደስ ተቀምጠሽ
በክብሩ ሲቀመጥ በኃይል በሥልጣኑ ወልደሽ ተገኘሽ ልጅሽን አለምን አለምን አለምን አለምን
ደግሞ እንደሚመጣ ሲናገር በቃሉ ያፀናሻል አንደኛው አካል አብም
ሞት ሆይ ወዴት ነበርክ በባህሪሽ እንዳያገኝሽ ድካም
አዝ… እንዲህ አድርገሽ ሳትፈልጊ ወንድን
ትወልጃለሽ ከሦስቱ ቅዱስ አንዱን

64
እናት አባትሽ ሳይድሩሽ በቤተ መቅደስ ተቀምጠሽ ተስፋው እውን ሆኖ እንዲፅናና አዳም
ወልደሽ ተገኘሽ ልጅሽን አለምን አለምን አለምን አለምን ካንቺ ተወለደ አንበሳ ግሩም
እንኳን አንቺ ሙቀት ልምላሜ ያለሽ ቤተልሄም ድንግል ማርያም ኤፍራታ
ያረጀችው ኤልሳቤት እንኳን እህትሽ አለም ሁሉ ዳነ በወለድሽው ጌታ
በስተርጅና እግዚአብሄር ሰጥቷት ልጅን ንኢ…
ካረገዘች ስድስት ወር ሆኗት የለምን መላዕክት በሰማይ ለስምሽ ውዳሴ
እናት አባትሽ ሳይድሩሽ በቤተ መቅደስ ተቀምጠሽ ተፈሥሒ ይላሉ መትህተ ሥላሴ
ወልደሽ ተገኘሽ ልጅሽን አለምን አለምን አለምን አለምን የፅዮን ታቦት ነሽ የሰማይ ሰሌዳ
ትፀንሻለሽ በድንግልና አንቺም የምህረት ምልክት የምድር ፅጌረዳ
ለእግዚአብሄር አብ የሚሳን ነገር የለም ንኢ…
በዚህ ጊዜ ምክኒያት አድርጎ ቃሏን ከኪሩቤል ሞገስ ከሱራፌል ግርማ
በተከፍሎ ወይም በምትሃት ሳትሆን ድንግል ትበልጫለሽ የንጉስ ከተማ
ትንሽ ሆኖ እንደ ህፃናት መጠን ወላዲተ አምላክ ምልጃሽ መታመኛ
ተዋሐደ ፍፁም መለኮት ስጋን/2/ በረከት ሽተናል ነይልን ወደኛ
በቤተ መቅደስ ተቀምጠሽ እናት አባትሽ ሳይድሩሽ ንኢ…
ወልደሽ ተገኘሽ ልጅሽን አለምን አለምን
ከሰገነት ወጥተህ(ዘማሪ ዘውዱ)
ዘማሪ ዘውዱ
ከሰገነት ወጥተህ ለምን ትወርዳለህ
ቅድመ ዓለም ንጉስ(ዘማሪ ዘውዱ) የጣልከው ነውርህን እንዴት ታየዋለህ
ግራ ቀኝ አትበል ውጣ ከተራራ
ቅድመ ዓለም ንጉስ ዘለዓለም ሥላሴ መኖሪያህን ቀይስ ከቅዱሳን ጋራ
በአምሳልህ ሰርተህ ባከበርካት ነፍሴ የመቅረዙን መብራት አውጣው ከተራራ/2/
እሰዋልሃለሁ ምስጋና ውዳሴ እንድታንጸባርቅ የአምላክህን ስራ/2/
ከጥልቁ የሚያወጣ እጁ ተዘርግቶ
ቀንማ ሆነ ማታ ቀናት ተቆጠሩ ማን ጠርቶህ ተመለስክ አልገባህም ከቶ
በሰማይ በምድር ፍጥረታት ሰፈሩ የተጠራህበት ከዓለም ሁሉ ቀድሞ
በቃልህ የመጡ በእጅህ የተሰሩ በደሙ ማህተም ገፅህን አትሞ
ሁሉም ፍፁም ናቸው በአንተ የሚኖሩ የመቅረዙን…
ሁሉም ፍፁም ናቸው ስምህን የሚጠሩ ዓለም ሲንበረከክ ለእጆቹ ስራ
አዝ… የወንጌሉ ነገር በኢትዮጵያ አበራ
ፍጥረት መካተቻ እለተ አርብ ሆኖ በባኮስ ሰላማ ቅዱሳን ተሰዓቱ
አዳምን ፈጠረው የክብር ዘውድ ከድኖ በኩር የምትሆንበት አለህ አብነቱ
አምሳሉን ቢረሳ ቢበድለው ቀድሞ የመቅረዙን…
ልጁን ልኮ ገዛው በእለተ ዓርብ ደግሞ ቤትህ ያማረ ነው የለውም አምሳያ
የፈጠረው ዋጀው ቀራንዮ ደግሞ ህይወትህን አክብር አትይ መታለያ
አዝ… ሃይማኖት ጌጥህ ነው ጥሪ ተዋህዶ
እንከን የሌለብህ ፈጥረህ የምትገዛ ለፈቃዱ ለየህ አምላክ አንተን ወዶ
የምህረት አምላክ የፍጥረታት ቤዛ የመቅረዙን…
የወደቀ ይነሳል በስምህ ሥላሴ መክሊትህን ጠብቅ ጠላት ያይብሃል
በአጸድህ ተገኘች ስደተኛ ነፍሴ ብኩርናህን ወስዶ ምርኮ ያደርግሃል
በቤትህ ተገኘች ስደተኛ ነፍሴ ላለፈው ተፀፀት በለቅሶ በእንባ
አዝ… ተመለስ አንተ ሰው ወደ ቤትህ ግባ
የመቅረዙን…

ቤተ ስብሐት(ዘማሪ ዘውዱ)
በዘሩ የነበረች(ዘማሪ ዘውዱ)
ቤተ ስብሐት ድንግል መንበረ ልዑል
ሐረገወይን አንቲ ወልድኪ አስካል በዘሩ የነበረች ድንግል የአዳም ተስፋ እንቁ ፀዓዳ
የንጉስ አዳራሽ መዝገበ ዝማሬ የፅድቃችን ፀሐይ ድንግል የወጣባት ብርክት ሰሌዳ
ሐረግ ነሽ ማርያም መድኃኔአለም ፍሬ ድንግል እናታችን ድንግል ሶልያና
ንኢ ለባርኮ ንኢ ድንግል ምስለ ወልድኪ አማኑኤል/2/ በፀዳልሽ ታየን ከበርን እንደገና
ልጅሽ ልጅ አደረገን ዳግም እንደገና

65
ባዝኖ የነበረ ድንግል የተጎሳቀለ ማርያም የወርቋ መሰላል ከአርያም መድረሻ
በቀረችለት ዘር ድንግል አባቱን መሰለ ማርያም ከጭንቀት ከችግር ከሀዘን መሸሻ
እንደ ሰዶም በሆንን ልክ እንደ ገሞራ የአምላክ ስጦታ ድንግል በረከቴ
ውሃው ባይለወጥ ድንግል ባንቺ ስራ በምልጃሽ ልፅናና ነይልኝ እናቴ/2/
ድንግል እናታችን… አዝ…
የሴቲቱ ልጅ ነው ድንግል በአውሬው ራስ የቆመው ማርያም በእርሱ ሰላም ሆኗል ባንቺ ድኅነት
የጎደፈን ታሪክ ድንግል በደሙ ያረመ ማርያም ብርሃን ከአንቺ ወጥቷል ተገፏል ፅልመት
እርሱን ስሙት ያለች አድርጉት በሙሉ ሰአሊ ለነ እያልኩኝ ከፊትሽ ቆሜአለሁ
ፈቃዷ ፈቃዱ እግዚአብሄር ኃያሉ በሰአታት በማሕሌት ዘምርልሻለሁ/2/
ድንግል እናታችን… አዝ…
ሰማይ ዙፋኑ ነው ድንግል ምድርም መረገጫው ማርያም
የድንግል ማህጸን ድንግል ሆነው መናገሻ ማርያም ሰላም ልበልሽ (ዘማሪ ዘውዱ)
ሥርጉተ ንፅህና ጌታ አንቺን መረጠ
ጣዕም አልባነታችን በጨውሽ ጣፈጠ
ሰላም ልበልሽ/2/
ድንግል እናታችን…
አደግድጌ ቆሜ አገልጋይ ልጅሽ
ስለዚህ አርጋኖን ድንግል ስለዚህ በገና ማርያም
ሰላም ለኪ ምልዕተ ውዳሴ ሰላም ለኪ ትልሻለች ነፍሴ/2/
ልቦናዬ አወጣው ድንግል ከፍሬ ህሊና ማርያም
ባንቺ ስለጠፋ የሰው ልጆች መርገም ሰላም ልበልሽ
የአንገታችን ማህተብ መዝገበ ልባችን
ወደ ገነት ገባ ከነ ልጆቹ አዳም ሰላም ልበልሽ
በጠበቀው ፍቅርሽ ለምኚ እናታችን
መንገዱን አገኘ በራ ጨለማችን ሰላም ልበልሽ
ድንግል እናታችን…
ንዕድ ክብርት ነሽ ድንግል እናታችን ሰላም ልበልሽ
አዝ…
ሀዘን መከራ(ዘማሪ ዘውዱ) ከሞት ወደ ህይወት የተሻገርንብሽ ሰላም ልበልሽ
የጽድቅ መሰላል ዓለም የዳነብሽ ሰላም ልበልሽ
ሀዘን መከራ ሰፍኖ በህይወቴ
በልጅሽ መወለድ ዘመን ተከፈለ ሰላም ልበልሽ
መዛል ጀመረ ደክሞ ሰውነቴ
ትውልድ ዘመረልሽ ብጽዕት እያለ ሰላም ልበልሽ
የቀደመውን በደሌን ረስቶ
አዝ…
ጌታ አበረታኝ ቸርነቱ በዝቶ
ለክህነታቸው ማዕረግ ስለሆንሽ ሰላም ልበልሽ
አንድ ቀን አይቀርም እነሳለሁ ከወደኩበት እቆማለሁ
አባቶች ካህናት ከልብ ወደዱሽ ሰላም ልበልሽ
ተስፋ ሳልቆርጥ በጌታዬ በእርሱ እኖራለሁ ከቤተመቅደሱ/2/
ለከፋበት ዓለም አዛኝ በመሆንሽ ሰላም ልበልሽ
እንበረከካለሁ እንዲያነሳኝ ክንዱ
ኃጥአን ይመጣሉ ሊማልዱ ፊትሽ ሰላም ልበልሽ
ይፈፀማልና ሁሉ በፈቃዱ
አዝ…
የንጋት ብርሃን የእውቀት መገኛ
በገና ደርድሬ እኔ እንደ አባቶቼ ሰላም ልበልሽ
አንተ ነህ የነፍሴ የስጋ መዳኛ
ክብርሽን ልመስክር ልናገር ተግቼ ሰላም ልበልሽ
አንድ ቀን አይቀርም…
ሰማያዊው ንጉስ ንፅህናሽን ወዶ ሰላም ልበልሽ
የማዳን ጥበብህ ኃያል ነው
አለሙን አዳነው ከአንቺ ዘንድ ተወልዶ ሰላም ልበልሽ
ምግብ የሆነኝ ስጋህ ቅዱስ ነው
አዝ…
የሚለምኑህን ዘውትር የምትሰማ
የኔ ባርያህን ጩኸቴንም ስማ አስተርዮ ኮነ (ዘማሪ ዘውዱ)
አንድ ቀን አይቀርም…
አስተርዮ ኮነ/4/
ሲጠበቅ የኖረው በትንቢት በተስፋ
የአባ ሕርያቆስ(ዘማሪ ዘውዱ)
መርገምን የሚሽር ሞትን የሚያጠፋ
ተገልጦ አየነው በበረት ተኝቶ
የአባ ሕርያቆስ የኤፍሬም ውዳሴ
የእግዚአብሔር ልጅ ሳለ ግርግም ተጠግቶ
የያሬድ እመቤት ታመስግንሽ ነፍሴ
ተገልጦ አየነው በበረት ተኝቶ
በብርሃኑ ምንጣፍ በመቅደሱ ፋና
የእግዚአብሔር ልጅ ሳለ ግርግም ተጠግቶ
ቅድስት ሆይ ልበል ዛሬም እንደገና
አዝ...
ሄዋን የሰጠችኝ ዕጸበለስ ቆርጣ
በሔኖን በረሃ በዚያ ምድረበዳ
ሀጥያትና ሞትን በዓለም ላይ ሲያመጣ
ምስጢረ ሥላሴ ለዓለም ሲረዳ
ንፁሃ መሶቤ በአንቺ ህይወት ተገኘ
አብ በሰማይ ሆኖ ወልድ በዮርዳኖስ
ትውልድ ሁሉ ላንቺ ቅኔ ፍቅር ተቀኘ/2/
መንፈስ ቅዱስ ሲወርድ አየ ዮሐንስ
አዝ…
አብ በሰማይ ሆኖ ወልድ በዮርዳኖስ
መንፈስ ቅዱስ ሲወርድ አየ ዮሐንስ
66
አዝ... አዝ...
ከነ ጴጥሮስ ጋራ በታቦር ተራራ ካሁኑ ቅረቡ ታውጇል አዋጁ
ኢየሱስ ክርስቶስ በክብር ሲበራ የይለፍ ደብዳቤ ስንቅን አዘጋጁ
ልብሱ ተለወጠ ልክ እንደ በረድ ይህ ዓለም ጠፊ ነው በሀብት አትመኩ
ለነ ሙሴም ታየ ወልደ አብ ዋሕድ ብሏል አምላካችን ተስፋችሁን እንኩ
ልብሱ ተለወጠ ልክ እንደ በረድ አዝ...
ለነ ሙሴም ታየ ወልደ አብ ዋሕድ
አዝ... ድንግል (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ)
ተሰውሮ ነበር በዘመነ ፍዳ ቅኝት -
ምስጢረ ሥላሴ ለዓለም ሳይረዳ
አንድ ልጁ መጥቶ ሁሉን ተረከልን ድንግል /2/ ወላዲተ ቃል /2/
አስተርዮ ኮነ ክብሩን ገለጠልን አሟሟትሽ በጥር ነሐሴ መቃብር ድንግል
አንድ ልጁ መጥቶ ሁሉን ተረከልን ያንቺ ለብቻ ነው ትንሳኤሽ ሲነገር "
አስተርዮ ኮነ ክብሩን ገለጠልን ሥጋሽ በምድር ላይ የታለ እንደፍጡር "
አዝ... ዐርጓል ወደ ሰማይ ከክርስቶስ መንበር "
አዝ...
የንስሐ መዝሙር ሥጋሽን ሲያሳርጉ መላእክተ ሰማይ ድንግል
ቶማስ በደመና ሲመጣ መንገድ ላይ "
ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ መግነዝ ተረከበ ለሐዋርያት ሊያሳይ "
ኑ እንቅረብ (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) አዝ...
ቅኝት - ዋኔን ትንሳኤሽን ሽተው ግራ ሲገባቸው ድንግል
1-123-4 3-42 355 5 ሐዋርያት ፆመው ተገለጽሽላቸው "
1-123-4 3-42 222 2 ተቀብራ አልቀረችም በምድር ከደጇ "
211 513-2 2 211 513 3 3
ወደ ላይ ዐረገች እሷም እንደልጇ "
211 513 3-42 222 2
አዝ...
ለማየት ሲጓጉ የድንግልን ትንሳኤ ድንግል
211 513 3-42 222 2(በበገና)
እርገቷን አወቁ በብዙ ሱባኤ "
1-1-1-321 1 4-4-4 515 5 እኛም እንፀልይ በራችንን እንዝጋ "
3-3-3 242-4 234222 2 ከወላዲተ አምላክ እንድናገኝ ዋጋ "
ኑ እንቅረብ መጠራት ሳይመጣ /2/ አዝ...
ሥጋውን እንብላ ደሙንም እንጠጣ
የዓለም መድኃኒት (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ)
በበገና...
ቅኝት -
የቀራንዮ በግ የአምላክ ሥጋው
ተሰውቶልናል እንመገበው የዓለም መድኃኒት የተወለደብሽ
እድፉን ኃጢአታችንን በንስሓ አንፅተን አንቺ ቤተልሔም የተቀደስሽ ነሽ
እንቀበል አምነን በልጅነታችን የአማልክት አምላክ ንጉሠ ነገሥት
መቅረብ ወደ ጌታ በእምነት የሚገባው ኃያላን በሙሉ የሚሰግዱለት
በስተርጅና አይደለም በወጣትነት ነው በጨርቅ ተጠቅልሎ ተኛ ከበረት
አዝ... አዝ...
ጨረቃና ፀሐይ ደም የለበሱለት አዋቂዎች ሁሉ በቅን አሳባቸው
ከዋክብት ከሰማይ የተነጠፉለት ወዳንቺ ተጓዙ ኮከብ ሲመራቸው /2/
ይኸው ተፈተተ እሳተ መለኮት አዝ...
አዝ... ለተከታይ ትውልድ ምሳሌ በመሆን
ቅድስት እናታችን ቤተክርስቲያን ሰግደው ገበሩለት ወርቅ እጣን ከርቤን/2/
ትጋብዘናለች ሥጋና ደሙን አዝ...
የአማኑኤል ሥጋ ይኸው ተዘጋጀ የሚያድለው ጌታ እውቀት ለሕፃናት
ከግብዣው ተጠራን አዋጁም ታወጀ የሚመሰገነው በአፈ መላእክት
አዝ... ከእንስሳት ጋራ አደረ ከበረት
መጥቁ ተደወለ እንቅረብ በእልልታ አዝ...
በኋላ አይረባንም ዋይታና ጫጫታ በስጋ ተገልጾ ረቂቅ ሚስጥሩ
ይህችን እድል ፈጥነን እንጠቀምባት ሰውና መላእክት በአንድ ላይ ዘመሩ/2/
ዓለምን አልያዝንም ብዙ ልንቆይባት አዝ...

67
እወርዳለሁ ቆላ (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) አልፋና ኦሜጋ(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ)
ቅኝት - ቅኝት -

እወርዳለሁ ቆላ እወጣለሁ ደጋ/2/ አልፋና ኦሜጋ ፈጣሪ የሆንክ


የጭንቅ አማላጄን ድንግልን ፍለጋ በከሀዲዎች እጅ ተይዘህ ቀረብክ /2/
ድንግልን/3/ ፍለጋ ተገፋህ ተደፋህ በጥፊ ተመታህ
አቀብ ቁልቁለቱን አይችልም ጉልበቴ /2/ እየደበደቡህ ክርስቶስ ሆይ አሉህ
ምርኩዜ ከሌለች ድንግል እመቤቴ ጽድቅን ስለሰራህ በወንጀል ከሰሱህ
እመቤቴ /2/ ድንግል እመቤቴ ለአዳም ቤዛ ብለህ ብዙ ተንገላታህ
አንቺ የኖህ መርከብ የህይወት መገኛ/2/ አዝ…
መንግስተ ሰማያት መግቢያችን ነሽ ለኛ ቅዱሳን እጆችህ የፊጥኝ ተስረው
መግቢያችን ነሽ /3/ ለኛ እንደበግ ተጎተትክ ልትምራቸው
እወርዳለሁ ቆላ እወጣለሁ ደጋ የትም ቦታ ያለህ ሁሉን የምታውቅ
የጭንቅ አማላጄን ድንግልን ፍለጋ ፊትህን ሸፈኑህ ለመመጻደቅ
ድንግልን/3/ ፍለጋ አዝ…
አልጫውን ዓለም የሚያጣፍው /2/ በአውደ ምኩናን ከጲላጦስ ዘንድ
ስምሽ ማርያም ነው የዓለም ሁሉ ጨው አሳልፈው ሰጡህ አጋልጠው ለፍርድ
ማርያም ነው /2/ የዓለም ሁሉ ጨው ከሃና ቀያፋ ከመሳፍንቱ ደጅ
እንደበደላችን እንዳይሆን ቅጣቱ /2/ ከነሄሮድስ ዘንድ አቀረቡህ በአዋጅ
አማልጂን ከልጅሽ ድንግል አዛኝቱ አዝ…
አዛኝቱ /2/ ድንግል አዛኚቱ ግርፋት ህማሙ አልበቃ ብሎህ
እወርዳለሁ ቆላ እወጣለሁ ደጋ በመስቀል ላይ ልትውል ተፈረደብህ
የጭንቅ አማላጄን ድንግልን ፍለጋ የሰላም ባለቤት ደረትህ ተወጋ
ድንግልን/3/ ፍለጋ ሊያያዝ በችንካር እጅህ ተዘረጋ
የእናት አማላጅ የልጅ ተማላጅ /2/ አዝ…
ፊት አያስመልስም ይሁን ይሁን እንጅ
ይሁን ይሁን/3/ አንጅ ድንግል ሆይ ስለአንቺ(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ)
ቅኝት -
ይህ ቁርባን(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ድንግል ሆይ ስለአንቺ ነውና መሐሪ
አማልጂኝ ከአንድ ልጅሽ ከፈጣሪ
ይህ ቁርባን ክቡር ነው ፍፁም ሰማያዊ /2/ ስሙን እንዳልጠራ አንደበትም የለኝ
እንዳይመስለን ተራ አይደለም ምድራዊ /2/ ፊቱንም እንዳላይ ስራዬ አስቸገረኝ
ዋ ምን አፍ ነው የሚቀበለው አዝ …
ዋ ምን ጥርስ ነው የሚያላምጠው ታውቆኛል ጥፋቴ ብዙ እንደበደልኩኝ
ዋ ምን ሆድ ነው የሚሸከመው ትዕዛዙን እንደሻርኩ ሕጉን እንደጣስኩኝ
ነበልባል ያለበት የሚያቃጥል ነው አዝ...
በንጽህና ሆኖ ላልተቀበለው በፊቱ እንዳላፍር የተጠራሁ ለታ
የሚያፍገመግም የሚጐዳ ነው እለምነዋለሁ ከአሁኑ ይቅርታ
አምላካችን ሆይ አንተ ይቅር ባይ አዝ...
እንደ ቸርነትህ በደልን አትይ /2/ አንተ ክቡር መልአክ ልደቱን አብሣሪ
አሜን አሜን ብለን ተቀብለናል አማልደኝ ከጌታዬ ከፈጣሪ
በድፍረትም ሣይሆን በፍርሃት ቀርበናል /2/ አዝ …
አዝ... ጻድቃን ሰማዕታት እናንተ ሁላችሁ
ማክበር ይገባናል በንጽህና ሆነን አማልዱኝ ከአምላኬ ከአምላካችሁ
ደፍረን አናቅለው እንዳያቃጥለን /2/ አዝ...
እንደምታዩትም ይህ ቁርባን ፈራጅ ነው
እንደሌላው ሳይሆን የተቀደሰ ነው /2/
ሱራፌል ኪሩቤል ፀወርተ መንበር
ለመያዝ ያልቻሉት ፈርተውት በክብር /2/
እኛ ተመገብነው አገኘን ድኅነት
ለነፍስ ለሥጋችን ሆነልን ህይወት /2/
አዝ...

68
እኔስ በምግባሬ (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ጨለማን የሻረ የጽድቅ ጐህ ፋና
ቅኝት - የአዲስ ታሪክ ቀለም የዕረፍታችን ዜና
እኔስ በምግባሬ ደካማ ሆኛለሁ/2/ ሥጋሽ ሰውነቱ ነፍስሽ ነፍሱ ሆነ
እዘኝልኝ ድንግል እለምንሻለሁ/2/ ድል አድራጊው ልጅሽ ጠላትን በተነ /2/
ያንን የእሳት ባህር እንዳላይ አደራ አዝ…
ድረሺልኝ ድንግል ስምሽን ስጠራ የእምነት ምንጭ ነሽ የደስታ መፍሰሻ
ስምሽን ስጠራ የኃያሉ ንጉሥ መንበር መናገሻ
አዝ… ንጽህና ተውበሽ በቀኙ ስትቆሚ
የዳዊት መሠንቆ የኤልያስ መና ባዶ የሚሞላ ድምፅሽን አሰሚ /2/
የናሆም መድኃኒት ንኢ በደመና አዝ…
ንኢ በደመና ማዘን መጨነቁ በምድር ሲበዛ
አዝ… ከልጅሽ አሳስበሽ አድርጊልን ጤዛ
አንቺ ነሽ ጉልበቴ በደከመኝ ጊዜ የተስፋ ወጋገን ምህረትን አሳይን
የልቤ መጽናኛ ረዳት ምርኩዜ በብርሃንሽ ፀዳል ለምሥጋና አብቂን /2/
ረዳት ምርኩዜ አዝ...
አዝ…
በባዕድ ሀገር (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)
አፈሳለሁ እንባ በጣም ተጨንቄ
ቅኝት -
እማፀንሻለሁ በደሌን አውቄ
በደሌን አውቄ በባዕድ ሀገር አመልክሀለሁ
አዝ... ፊቴን በምሥራቅ እመልሳለሁ
በምቾት ቤቴም አስብሃለሁ
ምትክ የለህም ይህን አውቃለሁ
እንደቸርነትህ(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ)
ጠላት ቢነሳ በነፍሴ ላይ
ቅኝት -
የምታድነኝ ነህ በሰማይ
የአንበሳ ጉድጓድ ቢሆንም ቤቴ
እንደ ቸርነትህ አቤቱ ማረኝ አቤቱ ማረኝ
ታዳጊዬ ነህ ቸር መድኃኒቴ
እንደ ምህረትህም ይቅርታ ስጠኝ ይቅርታ ስጠኝ
አዝ...
ከኃጢአቴም አንፃኝ ከክፉ በደሌ ከክፉ በደሌ
በምድር ጣኦታት አትረክስም ነፍሴ
ለዚያች ክፉ ኃጢአት እንዳልሆናት ሎሌ እንዳልሆናት ሎሌ
አንተ አምላኬ ነህ ይሄ ነው መልሴ
እኔም አበሳዬን በደሌን ሳውቀው በደሌን ሳውቀው
የመርገም ሰዎች ቢነሱብኝ
ከቶም የሚያድነኝ ቸርነትህ ነው ቸርነትህ ነው
አምናለሁ ባንተ በማትተወኝ
አንተን ብቻ በደልኩ ክፉም አደረግሁ ክፉም አደረግሁ
አዝ...
አሁን ይቅር በለኝ ከፊትህ ወደቅሁ ከፊትህ ወደቅሁ
ማዳን የእግዚአብሔር ያንተ ብቻ ነው
ከፊትህ ወድቄ ስለምን አንተን ስለምን አንተን
ከእጅህ ሊነጥቀኝ የሚችል ማነው
መውደቄን ተመልከት አምላከ ብርሃን አምላከ ብርሃን
አንበሳው ትራስ ምቾት ሆኖኛል
አሁን ትባርክ ዘንድ ማኅበራችንን ጸሎታችንን
ሰላም አምሽቼ ያው ነግቶልኛል
ጌታ ሆይ ላክልን ቅዱስ ሚካኤልን ቅዱስ ገብርኤልን
አዝ...
አሁን ትጠብቅ ዘንድ ሀገራችንን ሀይማኖታችንን
ለሞት ብባልም አለሁ በሕይወት
ጌታ ሆይ ላክልን መንፈስ ቅዱስን ድንግል ማርያምን
በእርሱ በአምላኬ በእርሱ ቸርነት
አንተን ያመነ ማነው ያፈረ
ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ ስምህ ቅዱስ ነው የተከበረ
አዝ...
ኆኅተ አንቲ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)
ቢፈልግባትም (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)
ቅኝት
ቅኝት -
ኆኅተ አንቲ ለፀሀየ ጽድቅ ለፀሀየ ጽድቅ ምሥራቁ /2/ ቢፈልግባትም መልካሙ ገበሬ
እንተ ባቲ ሰረቀ ለብርሃነ ዓለም ጽድቁ /2/ አልተገኘባትም ከበለሷ ፍሬ
የተዘጋችው በር የምሥራቋ ደጃፍ አዝ...
የታተመች ገነት የአዲስ ዘመን ምዕራፍ ለስልሶላት ነበር ሃይማኖት መሬቱ
ሌቱ ያለፈብሽ የተስፋ ማለዳ ተቀጥሮላት ነበር አጥር ሥርዓቱ
በልጅሽ ተፋቀ መርገም እና ፍዳ /2/ ተለቅሞላት ነበር ድንጋይ ፈተናዋ
አዝ… ፍሬ ግን ታጣባት በመጨረሻዋ
አዝ...
69
ፍሬ የሌለባት ቅጠል ስለሆነች በልቡ አስቦ ድህነት የሚያመጣ
ተካይዋን በምግባር ስላላስደሰተች ከበጎ ልቦናው በጎ የሚወጣ
መልካሙ ገበሬ ሊቆርጣት ተነሳ ይህ ወንጀል ሆኖበት ለአምላክ መድኅን ዓለም
ሌሎች እንዳይጠፉ በርሷ የተነሳ በእጸ መስቀሉ ላይ ተዘርግቶ ለዓለም
አዝ... ልቡን በአዴራ ደረቱን በሮዳስ
ለንስሐ ሚሆን ዕድሜ እንዲሰጣት ተቸነከረልን ወልደ አምላክ ክርስቶስ
ጠባቂ መልአክዋ ተማፀነላት አምንስቲቲ ሙዳሱጣ አንቲ ፋሲልያሱ
ምክርና ተግሳፅ ይጨመርላት
ታፈራ ከሆነ ለዓመት እንያት ልቦና የሚመስጥ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)
አዝ... ቅኝት -
ልመናውን ሰምቶ ጌታውም ፈቀደ
ጥቂት እድሜ ሊሰጥ ሊታገስ ወደደ ልቦና የሚመስጥ አጥንት አለምላሚ
ዳግመኛ ሲመጣ ፍሬ ካላፈራች ምድራዊ አይደለም ምንጩ ሰማያዊ
ተቆርጣ ወደ እቶን እሳት ትጣላለች ሄደህ የሰማኸው ከመላእክት ከተማ
አዝ... ምንኛ ጥዑም ነው ያሬድ የአንተ ዜማ
ከትንሽ አንስቶ እስከ ግዙፎቹ
ከካራን ስወጣ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)
አምላክ እንደሰራው በስነ-ፍጥረቱ
ቅኝት -
ያልነገርከው የለም በዜማ ድርሰትህ
ከካራን ስወጣ ወደ አዲሱ መንገድ ከመንፈስ ቅዱስ ቃል ነውና እውቀትህ
አላውቅም ነበር ወዴት እንደምሄድ አዝ...
ያንተ ቃል ነውና በማመን ወጣሁኝ ኢየሱስ ክርስቶስ ለእኛ የሆነውን
በረከት አግኝቼ ዘሬን አበዛሁኝ መገረፍ መሰቀል መሞት መነሳቱን
ሲሰማኝ ምሬቱ የቀድሞ ኑሮዬ እናስታውሰው ዘንድ አመልክተህ ጽፈህ
ረገምኩ ታሪኬን ጨለመኝ ኋላዬ አበረከትክልን ከዜማው አስማምተህ
ታራ ያስተማረኝ ተስፋ ቢስ ሕይወት ነው አዝ...
ስትጠራኝ ያየሁት የነገ ክብሬን ነው ለፀሐይ እናቱ ለብርሃን መውጫ
አዝ... ለድንግል ማርያም ውዳሴ እንዲገባ
ከቶ ማን ሆኜ ነው እንዲህ ያከበርከኝ በምልዐት በስፋት በምሥጢር በአንክሮ
ከአሕዛብ ለይተህ ከፍ ከፍ ያረከኝ ያቀረብከው ዜማ ዛሬም አለ ከብሮ
አብርሃም ሆይ አልከኝ የወደድከኝ አምላክ አዝ...
ልግዛ ላምልክህ ለክብርህ ልንበርከክ ጸጋ በረከትህ ይደር በሁላችን
አዝ... ሊቀ ተዋህዶ ያሬድ አባታችን
ህዝብህን ታደገው በረከት አይጥፋ ጠፍተው እንዳንባክን የአንተን ዜማ አዋቂ
መሆንክን ይወቀው የዘለዓለም ተስፋ አምላክ ያስነሳልን ሊቃውንት ጠባቂ
አለማመን ይራቅ ጥርጥር ይወገድ አዝ...
ልጆችህ ይጓዙ በአንዲቱ መንገድ
አዝ... ያቺን የተስፋ ምድር (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)
ቅኝት -
ሕሙም ስለአዳነ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)
ሕሙም ስላዳነ በእጆቹ ዳስሶ ያቺን የተስፋ ምድር እናፍቃታለሁ
ሙትን ስላስነሳ በእጆቹ ዳስሶ ኢየሩሳሌምን ሁሌም እመኛለሁ
ይህ በደል ሆኖበት ለአምላክ ኖላዊ ሔር በመሻቴ ብቻ እንዳይሆን አውቃለሁ
በእጸ መስቀሉ ላይ ዘርግቶ በፍቅር ሕግና ፍርድህን ከልቤ ጽፌያለሁ
ቀኝ እጁን በሳዶር ግራውን በአላዶር መንገዷ ልዩ ነው ለሥጋ አይመችም
ተቸነከረልን ጌታ በሁለት ችንካር ያለብዙ ድካም በከንቱ አይገኝም
አምንስቲቲ ሙኬርያ አንቲ ፋሲልያሱ በሰፊው ያላችሁ ከዚህ ተመለሱ
ቤተ ቤቅደስ ምኩራብ በተመላለሱ የአባቶቼን ሀገር ከኔ ጋር ውረሱ ከኔ ጋር ውረሱ
ባህር ላይ በሄዱ ልክ እንደ በየብሱ አዝ...
ለአምላክ ቤዛ ኩሉ ይህ ወንጀል ሆኖበት የይሁዳ መንገድ የዴማስ ጎዳና
በዕጸ መስቀሉ ላይ ተላልፎ ለመሞት ከቤት አያደርስም አያዘልቅምና
ሁለቱን በአንድ ላይ እግሮቹን በዳናት ጴጥሮስ ዮሐንስን አሳዩኝ በልና
ተቸነከረልን አምላክ የእኛ ህይወት ወንድሜ ተመለስ ከኢየሩሳሌም ና ከኢየሩሳሌም ና
አምንስቲቲ ሙአግያ አንቲ ፋሲልያሱ አዝ...
70
በግብፅ የምትኖሩ ወዲህ ተሰብሰቡ በረከት ረድኤትሽ ይኑር ከእኔ ጋራ
በይሁዳ ያላችሁ ወደ ጽዮን ግቡ ምሥራቅ ቤተልሔም የሲና ተራራ
ከባቢሎን ሽሹ መዝገቧንም ዝጉ መናን ያቀረብሽው ለተራበው ዓለም
ኢየሩሳሌምን መጠጊያ አድርጉ መጠጊያ አድርጉ ድንግል ዘለዓለም የሚመስልሽ የለም
አዝ... አዝ...

ወንጌሉን ያመኑ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) በደለኞች ሳለን (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)
ይትበሃሉን እና ቃሉን አነበብነው በደለኞች ሳለን ምህረትን ሰጠኸን
ሐተታውን እና ምሥጢሩን ተማርነው ስለዚህ ስምህን እናወድሳለን
በቅዱሳን ሕይወት ወንጌሉን አየነው ዘለዓለማዊ ነህ አልፋና ኦሜጋ
በቅዱሳን ሕይወት ወንጌሉን አየነው ስምህን እንጠራለን በሰጠኸን ጸጋ
አዝ ለከ ሃይል ክብር ወስብሐት
አጋንንትን ገዝተው በእሳት ውስጥ ሲያልፉ ንዜምር ለከ አምላከ አማልክት (2x)
ሞትን በሞታቸው ደግመው ሲያሸንፉ ሰማያትን ከፍተህ ብትወርድልን ምነው
እባቡን እረግጠው አንበሳውን ሲያዙ አድነን ታደገን ብለን ያነባነው
ደመናውን ጠቅሰው በአየር ላይ ሲጓዙ 2x የምህረት አባት ነህ ዛሬ አቅንተኸናል
አዝ ሊነገር የማይችል ክብርን ሰጥተኸናል
ወንጌል ትምህርት ብቻ አይደለችም ብለው ቅዱስ አንተ ገባሬ ዓለማት
የተነገረውን በሕይወት ለውጠው ንሴብሐከ አምላከ አማልክት (2x)
አምላክ ዘበጸጋ ሆነው አየናቸው የጠፋውን ፈለግህ በመስቀል አዳንከው
ወንጌሉን በገቢር ተማርን ከገድላቸው 2x ለምሥጋና በቃ በክብር ከለልከው
አዝ ቤዛና ተስፋችን መድኃኔዓለም
የወንጌሉ ቅኔ ገድሉ ይፈታዋል በምድር በሰማይ ሚመስልህ የለም
ፊደሉን ንባቡን ይተረጉመዋል ለከ ሃይል ክብር ወስብሐት
ይሆናል ተብሎ የተማርነውን እግዚአብሔር አምላከ አማልክት (2x)
ቅዱሳን በገድል ሆነው አሳዩን 2x በእሳትና ውሃ ረድተህ አሳለፍከን
አዝ ከድካም አድነህ እረፍትን ሰጠኸን
ፍልስፍና አይደለም የወንጌል ትምህርቱ በመከራችን ቀን ረድተኸናልና
ዕውቀት ብቻ አይደለም ሕጉና ትንቢቱ ከፊትህ ቆመናል ዛሬም ለምሥጋና
በሕይወት የሚታይ በእውነት የሚኖር ለከ ሃይል ክብር ወስብሐት
መሆኑን አሳዩን ቅዱሳን በግብር 2x ንዜምር ለከ አምላከ አማልክት (2x)
የመድኃኒት እናት (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ዘማሪት ማርታ
ቅኝት -
ድንግል የዚያን ጊዜ(ዘማሪት ማርታ)
የመድኃኒት እናት ሕመምተኛ ልጅሽ ቅኝት -
ምህረትን ፍለጋ ቆሜአለሁ ከደጅሽ
ድንግል የዚያን ጊዜ የዚያን ጊዜ ሀዘንሽ በረታ /2/
ጸሎት ልመናሽን ታምኜአለሁና
በመስቀል ላይ ሆኖ ልጅሽ ሲንገላታ /2/
ከቤትሽ መልሽኝ ዳግም እንደገና
የደካሞች ብርታት የምስኪናን ተስፋ
የግፍ ግፍ ደርሶበት የዚያን ጊዜ ተጠማሁ ሲልሽ
ለዓለም አልተውሽኝም በከንቱ እንድጠፋ
ለውሻ ያጠጣሽ በወርቅ ጫማሽ /2/
የህይወቴ ጥበብ እረፍቴ ሠላሜ
አዝ…
አማልጂኝ እላለሁ ከመቅደስሽ ቆሜ
ሴቶች ሲያባርሩት የዚያን ጊዜ እራርቶ ሆድሽ
አዝ...
ለፍጡር በማዘን ውሃ ያጠጣሽ /2/
በፍቅርሽ ብርሃን ነው ልጅሽን ያየሁት
አዝ…
ባዶ ማድጋዬን ጋኔን የሞላሁት
ተጠማሁ እያለ የዚያን ጊዜ ሲናገር ልጅሽ
አልጫ ኑሮዬ ዛሬ ተለውጧል
ታዲያ እንደምን ቻለ ወላድ አንጀትሽ /2/
በደልና ኃጢአቴ በምልጃሽ ተፍቋል
አዝ…
አዝ...
እንደዚያ ስታለቅሽ የዚያን ጊዜ ሀዘን ሲውጥሽ
ብርሃን ወጥቶለታል ጨለማ ሕይወቴ
እነማን ነበሩ ያስተዛዘኑሽ /2/
ዛሬም ጥላ ሁኚኝ እናቴ እመቤቴ
አዝ...
ፍቅር ውለታሽን ዘወትር አውጃለሁ
ስታለቅሽ በማየት የዚያን ጊዜ እራርቶ ልጅሽ
ከአእላፍ መካከል እቀኝልሻለሁ
ዮሐንስን አጽናኝ እንደ ልጅ ሰጠሽ /2/
አዝ...
አዝ…
71
ከፈጣሪ በታች(ዘማሪት ማርታ) ጉባዔ ኒቂያ ጉባዔ ኤፌሶን
ቅኝት - አወጁ በዓለም ላይ ተዋህዶ እምነትን
እምነቲቷ እንከን አልባይቷ
ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ /2/ መጽሐፉ እንደሚለው ሀይማኖት አንዲት ናት
ማን አለ እንደአንቺ ድንግል ንጹህ በዓለም ላይ /2/ ዋጋን የምታሰጥ የቅዱሳን እናት
ኦ ድንግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ /2/ እምነቲቷ እንከን አልባይቷ
አምላክ ለማደሪያው መርጦ ያዘጋጀሽ /2/ ጥንታዊቷ መጀመሪያይቷ ጥንታዊቷ ቀጥተኛይቷ
ጽዮን የተባለች ሀገር ድንግል ሆይ አንቺው ነሽ /2/ የነቢያት የሐዋርያት የጻድቃን የሰማዕታት
ኦ ድንግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ /2/ እምነታችን እንከን የሌላት
በሀሳብሽ ድንግል ድንግል በሥጋሽ /2/ ተዋሕዶ ነሽ እምነቲቱ እንከን አልባይቱ
ከፍጥረታት ሁሉ ላንቺ ምሳሌም የለሽ አዝ…
ኦ ድንግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ /2/
ፍቅሩ ለዘለዓለም የማይጠገበው /2/ ይፍቱኝ አባቴ(ዘማሪት ማርታ)
ከስም ሁሉ በላይ ጣፋጭ ድንግል ያንቺ ስም ነው /2/ ቅኝት -
ኦ ድንግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ /2/
በእዝራ መሠንቆ በዳዊት በገና /2/ የዓለም ወንጀለኛ በደለኛ ነኝ
ይገባሻል ላንቺ ድንግል ሁልጊዜ ምሥጋና ይፍቱኝ መምህሬ ይፍቱኝ ይባርኩኝ
ኦ ድንግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ /2/ ይፍቱኝ አባቴ ይፍቱኝ ይባርኩኝ
እስኪ ልያዝና ደጋፊ ምርኩዜን እናንተ ደካሞች ሸክም የከበዳችሁ
እስኪ ልያዝና የረሃብ መድኃኒቴን ኑ ብሎናል እና እንዳሳርፋችሁ እንዳሳርፋችሁ
ወደ አምላኬ ቤት ልሂድ ልቀጥል ጉዞዬን /2/ አምላኬ ይቅር ባይ መሆኑን አውቃለሁ
ኦ ድንግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ /2/ አበስኩ ገበርኩ ብዬ ቀርቤአለሁ ብዬ ቀርቤአለሁ
ለፍርድ ስጠራ በደለኛዋ እኔ አዝ…
ለፍርድ ስጠራ በደለኛው እኔ ጴጥሮስ አስተምሯል ስለ ንስሐማ
የእኔ መማጸኛ ድንግል ቁሚልኝ ከጐኔ /2/ ዮሐንስም ሰብኳል ስለ ንስሐማ
ኦ ድንግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ /3/ ልብ ያለው ልብ ያድርግ ጆሮ ያለው ይስማ ጆሮ ያለው ይስማ
ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ ያለፈው ጥፋቴ በደሌ እንዲፋቅ
አምላኬን በእንባ ይቅርታ ልጠይቅ ይቅርታ ልጠይቅ
ጥንታዊቷ (ዘማሪት ማርታ) አዝ…
ስለ በደሌና ስለ ኃጢአቴ
ቅኝት -
ንስሐዬን ይስጡኝ የንስሐ አባቴ የንስሐ አባቴ
ጥንታዊቷ መጀመሪያይቷ ጥንታዊቷ ቀጥተኛይቷ የማሰር የመፍታት ሥልጣን በሰጠዎ
የነቢያት የሐዋርያት የጻድቃን የሰማዕታት ከኃጢአት ማሰሪያ ይፍቱኝ በአምላክዎ ይፍቱኝ በአምላክዎ
እምነታችን እንከን የሌላት አዝ…
ተዋሕዶ ነሽ እምነቲቱ እንከን አልባይቱ በምድር ያሰሩት ታስሯል በሰማይ
የተስፋው ቃል ኪዳን ዘመኑ ሲፈጸም በምድር የፈቱት ተፈቷል በሰማይ ተፈቷል በሰማይ
አምኖ የዳነብሽ ቀዳማዊው አዳም አዝ…
እምነቲቷ እንከን አልባይቷ
በሊቃውንቶችሽ ችሎታና ሞያ ምስጋና ጀመረ(ዘማሪት ማርታ)
ድልን ተጎናጸፍሽ በቁስጥንጥንያ ቅኝት -
እምነታችን እንከን የሌላት
እንደ ዲዮስቆሮስ እንደ አትናቴዎስ ምስጋና ጀመረ ብሎ ሃሌ ሉያ
ደጋግመሽ ውለጂ እናት ኦርቶዶክስ ማኅሌታይ ያሬድ ዘኢትዮጵያ
እምነቲቷ እንከን አልባይቷ ምስጋና ጀመረ ብሎ ሃሌ ሉያ
ኃይልና ጥበቡን አምላክ ያሳየብሽ ይበል ይበል ኧኸ ይበል ሃሌ ሉያ
የማዳን ሥልጣኑን በዓለም ያወጀብሽ ጥዑመ ልሳን ያሬድ /4/ ዘኢትዮጵያ
እምነቲቷ እንከን አልባይቷ ብሉይን ከሐዲስ ሐዲሱን ከብሉይ
ጥንታዊቷ መጀመሪያይቷ ጥንታዊቷ ቀጥተኛይቷ አስተባብሮ ቃኘው ያሬድ ማኅሌታይ
የነቢያት የሐዋርያት የጻድቃን የሰማዕታት ምሥጢር ተገልፆለት ከምድር እስከ ሰማይ
እምነታችን እንከን የሌላት ይበል ይበል ኧኸ ይበል ሃሌ ሉያ
ተዋሕዶ ነሽ እምነቲቷ እንከን አልባይቷ ጥዑመ ልሳን ያሬድ /4/ ዘኢትዮጵያ
አዝ…

72
በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ምሥጢር እያስማማ ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ
ምስጋና ጀመረ በጽዮን ከተማ የምታማልጂን ከቸሩ አባታችን
ለቅድስት ሥላሴ በሦስት ዓይነት ዜማ ለእኛም እናታችን እመቤታችን /2/
ይበል ይበል... የምታማልጂን ከቸሩ አምላካችን
በወርቅ ጽናጽል በብር ከበሮ ለእኛም እናታችን አስታራቂያችን
ዜማው ሲንቆረቆር በሰው ልጆች ጆሮ …………………………….
የያሬድ ዝማሬ ያድሳል አእምሮ ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ
ይበል ይበል... ስለ ውድ ሀገርሽ ስለ ኢትዮጵያ
ተዋህዶ አቅርቢ ለአምላክ ምስጋና ለልጅሽ አሳስቢ ብለሽ ሀሌ ሉያ
በዕዝራ መሠንቆ በዳዊት በገና ድንግል ሆይ አሳስቢ ብለሽ ሀሌ ሉያ
ዜማውን ከያሬድ ተምረናልና ስለ ውድ ሀገርሽ ስለ ኢትዮጵያ
ተዋህዶ አቅርቢ ለአምላክ ምስጋና ለልጅሽ አሳስቢ ብለሽ ሃሌ ሉያ
በዕዝራ መሠንቆ በዳዊት በገና ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ /2/
ዜማውን ከያሬድ ተምረናልና
ይበል ይበል... የሰው ልጅ በኃይልህ(ዘማሪት ማርታ)
ቅኝት -
እንዲህ አለው ጴጥሮስ(ዘማሪት ማርታ) የሰው ልጅ በኃይልህ ፈጽሞ አትመካ /2/
ቅኝት - አንድ አምላክ አለና በኃይሉ ኃይልን የሚለካ /2/
እንዲህ አለው ጴጥሮስ ኢየሱስን ኃይል እንደ ሶምሶን ከአምላክ ሲሰጥ እንጂ /2/
ምሥጢር ገሃድ ሲሆን በዚያ በተራራ በጉልበት መመካት ለማንም አይበጅ /2/
ባንድ ላይ እንኑር ሦስት ዳስ እንስራ ሰናክሬም ቢነሳ በሕዝቅያስ ላይ /2/
አንዱን ለአንተ አንዱንም ለሙሴ አንዱን ለኤልያስ የደረሰበትን አልሰማህም ወይ /2/
ተለወጠ ገጹ ከመ ጽጌረዳ ጎልያድ በኃይሉ ዳዊትን ቢንቀው /2/
ወርዶ ከለላቸው ደመና ጸአዳ አዋረደው እንጂ ኃይሉ ምን ጠቀመው /2/
አዝ… እንደ ዳታንና እንደ አቤሮን አይሆንም በግድ /2/
ከሰማይ ቃል መጣ እንደዚህ የሚል ተመርጦ ነው እንጂ ለክብር በአምላክ ፈቃድ /2/
የምወደው ልጄ እርሱን ስሙት ሲል አዝ...
አዝ ……………….. ክህነትን ለአሮን ሕግንም ለሙሴ /4/
ኤልያስም ሄደ በሰረገላው ከሰው ሁሉ መርጠው ሰጧቸው ሥላሴ
ሙሴም ከመቃብር ወደ መኖሪያው አዝ...
አዝ…
ስላስደነቃቸው ግሩም ተዓምራቱ ለእኛ ብሎ(ዘማሪት ማርታ)
ይህን ምሥጢር አይተው ተሰነባበቱ ቅኝት -
ስላስደነቃቸው ግሩም ተዓምራቱ ለእኛ ብሎ ተንገላታ የሁላችን ጌታ /2/
ይህን ምሥጢር አይተው ተሰነባበቱ አዳም ቅጠል በልቶ ባመጣው በሽታ /2/
አዝ… አምላክ ዋለ ቀራንዮ ለብሶ ከለሜዳ /2/
ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ(ዘማሪት ማርታ) አዳም ሕግ አፍርሶ በጎተተው እዳ /2/
ቅኝት - ለመስቀሉ ተሰለፈ እየተገረፈ /2/
በእፅ ሊፈውሰው በእፅ ላይ አረፈ /2/
ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ
በመስቀል ላይ የዋለውን እናመስግነው /2/
ገብርኤል በቃሉ ደስታን ያሰማሽ ኦ ንጽሕት ደስ ይበልሽ
በእፅ የሞተውን በእፅ አዳነው /2/
ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ
ምንም በደል ሳይኖርበት የዓለም መድኃኒት /2/
የዘለዓለም አምላክ እናት ስለሆንሽ ኦ ንጽሕት ደስ ይበልሽ
ፍዳን ተቀበለ ለሰው ልጆች ድኅነት /2/
ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ
በመሬት ላይ ተንገላታ እሩህሩሁ ጌታ /2/
ከፍጡራን ሁሉ በላይ ስለሆንሽ ኦ ንጽሕት ደስ ይበልሽ
አዳም ህግ አፍርሶ ባመጣው በሽታ /2/
ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ
ለእኛ ብሎ ተንገላታ የሁላችን ጌታ /2/
የነገስታት ንጉሥ ዙፋን ስለሆንሽ ኦ ንጽሕት ደስ ይበልሽ
አዳም ህግ አፍርሶ ባመጣው በሽታ /4/
ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ
አዳም ሕግ አፍርሶ በጎተተው እዳ /2/
የድኅነቴ አርማ ልዩ ምልክቴ
ለኔም ነሽ እናቴ እመቤቴ /2/
የድኅነቴ አርማ ልዩ ምልክቴ
ልዩ ነሽ እናቴ እመቤቴ

73
አምላካችን (ዘማሪት ማርታ) ዘማሪ ይልማ ኃይሉ
ቅኝት -
አምላካችን ቅዱስ ነህ
ኪዳነ ምህረት እናቴ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ፈጣሪያችን ብሩክ ነህ
ቅኝት -
የዘለዓለም አምላክ ነህ /2/
ኪዳነ ምህረት እናቴ አማልጂኝ እኔን ከልጅሽ
አዝ …
የፍቅር እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ/2/
የአዳም ልጅ ከትቢያ/2/ ወደነበረበት
የተገለጠው ብርሃን ከምሥራቅ የተወለደው
መልሶን ከአፈር እንዲሆን ከመሬት
በፍቅር ሰንሰለት አስሮ ዓለምን ሁሉ አዳነው/2/
በተናገርከው ቃል ባዘዝከው መሠረት
ኪዳነ ምህረት እናቴ አማልጂኝ እኔን ከልጅሽ
እንደ ጐርፍ መጥተህ ትወስዳለህ ድንገት /2/
የፍቅር እናት ነሽና አስታርቂኝ እኔን ከልጅሽ
አዝ…
የሰላም እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ
ከህልም የረዘመ/2/ ህይወት የለንም
በረሃውን ባሰብኩት ጊዜ የግብጹን የአሸዋ ግለት
ማለዳ እንደሚበቅል እንደ ጧት አረም
አንቺ ትንሽ ብላቴና ኧረ እንዴት ቻልሽው በእውነት/2/
ጠውልጎ እንደሚደርቅ እንደዚህ ዓለም /2/
ኪዳነ ምህረት እናቴ አማልጂኝ እኔን ከልጅሽ
አዝ…
የፍቅር እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ
ህይወትህ ናትና/2/ እንደ ጠዋት ጤዛ
የሰላም እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ
እረግፎ ለሚቀር ውበትና ለዛ
ዝም ብዬ ይደንቀኛል የአምላክን ሥራ ሳስበው
እባክህ የሰው ልጅ ኃጢአትን አታብዛ /2/
ምክንያት አንቺን አድርጎ ይህንን ዓለም አዳነው/2/
አዝ…
ኪዳነ ምህረት እናቴ አማልጂኝ እኔን ከልጅሽ
ዕድሜያችን ሰባ ዓመት ቢበዛ ሰማንያ
የፍቅር እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ
በመከራ ያልቃል እሱም በዓለም ዙሪያ
የሰላም እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ
እኛም እናልፋለን በጭራሽ ሳንሰራ
የፍቅር እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ
በራስ ተሸክመን የኃጢአትን አዝመራ /2/
የሰላም እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ
አዝ...
የመከራ ዓመታት አሳልፈናል
ፍርድህን በመፈራት ተሸብረናል
ለመዳኑ ህይወት(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
እባክህ ጌታ ሆይ በችሮታህ ሥራ ቅኝት -
ለአገልጋዮችህ አምላክ ሆይ እራራ /2/ ለመዳኑ ህይወት ለጽድቁ ጠርቼህ
አዝ... ከዓለም ለይቼ በፍቅሬ መርቼህ
በረከትና ፍቅር ሰላሜን ወርውረህ
ልጄ የምወድህ እባክህ ወዴት ነህ
ነፍሴ ሆይ (ዘማሪት ማርታ)
ይልሀል እግዚአብሔር እባክህ ወዴት ነህ
ቅኝት -
አዝ ……….
ነፍሴ ሆይ/2/ እግዚአብሔርን በቅን አገልግይ
ከዓለም ጉያ ውስጥ ሽብር ከተሞላው
እግዚአብሔርን በቅን አገልግይ
ከስንጥቅ አለት ውስጥ ጐድጓዳ ከሆነው
የተቀበለው በቀራንዮ
የአራዊቱ ግርማ የአንበሶቹ ግሳት
ያን ሁሉ መከራ በመስቀሉ ላይ
የዘንዶው ትርምስምስ የእባቦቹ ፉጨት
ለአንቺ ሲል ነውና ነፍሴ ሆይ
የጭለማው ክብደት የፍጥረት ማዛጋት
አዝ…
እንዲህ ያለው ስፍራ ተወርውረህ ነው ወይ
ተዘጋጅተሽ ኑሪ ሁልጊዜ
ቀናት ተቆጠሩ አይኖችህን ሳላይ
በነገ በዛሬ እንዳትታለይ
አዝ…………..
እንዳትታለይ ነፍሴ ሆይ
ከቅዳሴው የወጣ ምስጋና ስቀበል
አዝ…
ጐላ ያለው ድምፅህ ተሰውሮብኛል
በንስሀ ጥምቀት ታጠቢና
በቅድስቱ በኩል በምትቆምበት በቅዳሴ ጊዜ
ክቡር ደሙን ጠጪ ሥጋውንም ብዪ
ዓይኖቼ ስላጡህ ፈልገው ፈልገው ይዞኛል ትካዜ /2/
ሥጋውንም ብዪ ነፍሴ ሆይ
አዝ……………
አዝ…
ልጄ ምን በደልኩህ ምን አጐደልኩብህ
ዘለዓለም በደስታ እንድትኖሪ
ትተኸኝ የሄድከው እንደዚያ ስወድህ
ከዘለዓለም ቤትሽ መንግስተ ሰማይ
ዘወትር ፊትህን ሳየው ደስ እያለኝ
መንግስተ ሰማይ ነፍሴ ሆይ
ደስታዬን በሀዘን ምነው ለወጥክብኝ /2/
አዝ…/3/

74
ኦ ጌታ ሆይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) እንባዬ ሲቀዳ ናፍቆትሽ መስጦኝ
ከደስታ በላይ አንቺን ስላየሁኝ
ኦ ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ (2) ምኞቴ ተሳክቶ ፊትሽን አይቼው
ምድር አለቀሰች እያለች ዋይ ዋይ የሌሊቱ ህልሜ የቀን ምኞቴ ነው
ኦ ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ የቀን ምኞቴ ነው
ኮረብቶች ደንግጠው መድረሻ ጠፋቸው አዝ…
ከዋክብትም ፈርተው ጨለማ ዋጣቸው እሩህሩህ ነሽና ይህ ህልሜ ተሳክቶ
እጅግ አይደንቅም ወይ ጌታ መሰቀሉ አመስግኜሽ ድንግል ህሊናዬ ረክቶ
የጌቶቹ ጌታ ችንካር ላይ መዋሉ ልጅሽ ልሁን ድንግል ከስርሽ አልጥፋ
ኦ ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ... አንቺን በማመስገን ህሊናዬ ይትጋ
ሰማይና ምድርን በፈጠረበት ህሊናዬ ይትጋ
ጨለማና ብርሃን ባደረገበት አዝ…
ችንካር ተከሉበት መቱት በህብረት /2/ ልጅሽ ልሁን ድንግል ከስርሽ አልጥፋ
ኦ ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ... አንቺን በማመስገን ህሊናዬ ይርካ
ድንግል አለቀሰች እንባዋ ፈሰሰ የምስጋናሽ ብዕር ብራናሽ ብሆንም
ስደተኛ ልጇ መከራ ቀመሰ ስምሽ ይጻፍልኝ በልዩ ህብር
ህማሙን ሳስበው አለቅሳለሁኝ በልዩ ህብር
የስቃዩን ነገር አስባለሁኝ አዝ…
ኦ ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ...
እንባዬን ጠራርጐ ረሀቤን ተካፍሎ የአብ ቃል አክብሮሽ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ሞተልኝ ጌታዬ ስለሞቴ ብሎ ቅኝት -
እኔ ልሙትልህ ሲለኝ ሰማሁት የአብ ቃል አክብሮሽ እናት ያደረገሽ
እንዲህ የወደደኝ ምን አረኩለት እግዚአብሔር በቃሉ ፍፁም ያከበረሽ
ኦ ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ... የምንመካብሽ መሰላል አንቺ ነሽ/2/
ቅድስና ላንቺ ጽድቅም ላንቺ ሆኖ
ስራህ ብዙ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ዓለም የፈጠረ ባንቺ ተወስኖ
ቅኝት - የገነት ፍሬ ነሽ ህይወት ያፈራሽ
ሥራህ ብዙ መድኃኔዓለም ሥራህ ብዙ አንቺን ለመረጠ አንቺን ላነጻሽ
ቸርነትህ ፍቅርህ ብዙ የኔ ጌታ ሥራህ ብዙ ምስጋና ይድረሰው ለቸሩ አምላክሽ/2/
አዝ… አዳም የኖረብሽ የኤዶም ገነት ነሽ
አዕዋፉ አናብርቱ ተሰብስበው የኤፌሶን ወንዝ ወርቅ የሚፈልቅብሽ
በማለዳ ከእንቅልፋቸው ተቀስቅሰው የግዮን ማዕበል ኢትዮጵያን የከበብሽ
ይጮኻሉ ወደሰማይ ያዜማሉ ዮርዳኖስ ሆነሽ አህዛብን ፈወስሽ
ሥራህ ብዙ የእኛ ጌታ ተመስገን ሊሉ በልጁ ቃልነት አብም አከበረሽ /2/
አዝ… አዝ…
የፍጥረትህ ምስጋናቸው ወደ ሰማይ እየወጣ መዓዛሽን ወዶ ወልድ ዋሕድ ዋጀሽ
በረከትን ፍቅርን ስቦ እያመጣ አብም በሰማያት በኅሊናው ጻፈሽ
ስንባረክ በቸርነት ስንጐበኝ መንፈስ ቅዱስ መጥቶ አንቺን አከበረሽ
ሥራህ ብዙ መድኃኔዓለም እላለሁኝ እመካብሻለሁ እመቤቴ ስልሽ /2/
አዝ… ወልድ መወውደዱ ከአንቺ መወለዱን
ምሥጋና አለህ መድኃኔአለም ከደመነፍስ ንጹህ ሆኖ አግኝቶት ቅዱሱን ሥጋሽን
ከግዑዛን ፍጥረታትህ ምሥጋና አለህ ለቃሉ ማደሪያ ጽላትና ታቦት
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አምላክ ልዩ ሲሉህ በብሩህ ደመና ተመስለሽለት
አዝ…/3/ ከሥጋሽ ተከፈሎ ከደምሽ ደም ወስዶ
ከነፍስሽም ነፍስ ፍጹም ተዋሕዶ
ፍጹም ተዋሕዶ/3/
በብርሃን ጸዳል (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ቅኝት -
በብርሃን ፀዳል ተከባ እመቤቴ
በደመና ዙፋን ተቀምጣ ከፊቴ
የጽጌውን ዜማ ስንዘምር በደስታ
በምስጋናሽ መጠን ሲሰማኝ እርካታ
ሲሰማኝ እርካታ
75
እስራኤል ሠለቸው (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ማነው እርሱ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ቅኝት - ቅኝት -
እስራኤል ሰለቸው የሰማዩ መና /2/ ማነው እርሱ ማነው እርሱ /2/
ዓለም አምሮት ሄደ ጸጋውን ተወና/2/ ምድርን የሠራ በኃያል ቃሉ ማነው እርሱ
የእግዚአብሔር ስጦታ ኅብስቱ ሰልችቶት /2/ ሕይወት የሰጠ ለፍጥረት ሁሉ ማነው እርሱ
ዓለም አምሮት ሄደ ከተወው ባርነት /2/ የባህርን ሞገድ የሚገስጸው ማነው እርሱ
አዝ ………………… የኃይላት ጌታ ጌታችን ማነው
የፈርዖን ጅራፍ አልታየው አለ ማነው እርሱ /2/
የዓለም አምሮቱን ውርደቱን ከለለ /2/ ከጥልቀት በታች ከምጥቀት በላይ
ግብፅ ልሂድ ብሎ አመጸ በእግዚአብሔር ማነው ጌታችን ሁሉንም የሚያይ
መድረሱ አልገባውም ከከነዓን ሀገር /2/ ማነው እርሱ ማነው እርሱ
አዝ ………………… ከፈሳሶች ውስጥ ወንዙን የሚያፈስ ማነው እርሱ
የኪዳኑ ታቦት የሙሴ ገጽታ ምድርን ልምላሜ ፍጹም የሚያለብስ ማነው እርሱ
ዓለም ስላማረው አደረገው ተርታ ጥቃቅን ነፍሳት የሚመግበው ማነው እርሱ
የአምላክን ካህናት የአሮንን ሥርዓት የሚመሰገን ጌታችን ማነው
በዓለም ለወጠው ትልቁን አምኃ /2/ ማነው እርሱ /2/
አዝ ………………… ከጥልቀት በታች ከምጥቀት በላይ
የኅብረቱን ጉዞ በፍቅር የሄደው ማነው ጌታችን ሁሉንም የሚያይ
የማኅሌት ደስታ እስራኤል ታከተው ማነው እርሱ ማነው እርሱ
የእግዚአብሔርን ድንኳን ደመና ያጀባት የሰማይ መብረቅ የሚያንጐዳጉድ ማነው እርሱ
የኪዳኑን አርማ በበረሃ ተዋት /2/ በፍትሕ በእውነት ለጽድቅ የሚፈርድ ማነው እርሱ
አዝ ………………… አምሳያ ለርሱ የሌለው ጌታ ማነው እርሱ
ዛሬም ይሄ ትውልድ እስራኤልን ሆኗል እግዚአብሔር ስሙ የሁሉ አለኝታ
ቤተክርስቲያኑን አምላኩን እረስቷል ማነው እርሱ /2/
ግብጽና ባቢሎን አጓጉተው ወስደውት ከጥልቀት በታች ከምጥቀት በላይ
ወርቁን ከእጁ ጣለ መዳብ አስጎምጅቶት /2/ ማነው ጌታችን ሁሉንም የሚያይ
ማነው እርሱ ማነው እርሱ
ተስፋ አለኝ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ስብራትህን የሚጠግነው ማነው እርሱ
ትንሽነትህን የማይጸየፍ ማነው እርሱ
ተስፋ አለኝ በአምላኬ
አድሎን የማያውቅ ለሰዎች ፊት ማነው እርሱ
ተስፋ አለኝ በእግዚአብሔር
ለሁሉ የሚሰጥ የጽድቅ ህይወት
ምናምንቴ ሆኜ በዚህች ምድር ብኖር
ማነው እርሱ /2/
ተስፋ አለኝ በእግዚአብሔር
ከጥልቀት በታች ከምጥቀት በላይ
አዝ ……………….
ማነው ጌታችን ሁሉንም የሚያይ
ጥበብ የተሞሉ ታላላቅ ኃይለኞች
ማነው እርሱ ማነው እርሱ
ሥልጣን የጨበጡ የምድር ብርቱዎች
እውነትና ምህረት የከበቡት ማነው እርሱ
ስላልተመረጡ በሀብታቸው ብዛት
ለሕዝብ የሚሰጥ ልዩ ሕይወት ማነው እርሱ
ተስፋ አለኝ ለጽድቁ ለሰማያዊው ቤት /2/
የሚፈሩትን የሚያከብራቸው ማነው እርሱ
አዝ ……………….
የአማልክት አምላክ ስሙ ቅዱስ ነው
የአምላክ ዓይን ልዩ ነው አያዳላም ለሰው
ማነው እርሱ /2/
ፍቅሩ ለፍጥረቱ ምንጊዜም እኩል ነው
ከጥልቀት በታች ከምጥቀት በላይ
ፀሐይን ለፍጥረት ያወጣል በእኩል
ማነው ጌታችን ሁሉንም የሚያይ
ጻድቅና ኃጥእ ክፉ ሰው ነው ሳይል /2/
ማነው እርሱ ማነው እርሱ
አዝ ……………….
የሰማይ መብረቅ የሚያንጐዳጉድ ማነው እርሱ
በኃጢአት ብወድቅም ሕይወቴ ቢጐድፍ
በፍትሕ በእውነት ለጽድቅ የሚፈርድ ማነው እርሱ
በንስሓ ዳንኩኝ እኔ ሳልቀሰፍ
አምሳያ ለርሱ የሌለው ጌታ ማነው እርሱ
አምላክ ቸርነቱ ምህረቱ አድኖኝ
እግዚአብሔር ስሙ የሁሉ አለኝታ /4/
አዲሲቷን ምድር እናፍቃለሁኝ /2/
አዝ ……………….
ያለፈው በደሌ ተደምስሷልና
ወደፊት ለፍቅሩ ለጽድቅ ሥራ ልቅና
በዓለም ከሚኖሩ ባለተስፋ ሁነው
ሰላም ያገኛሉ ክርስቶስን መርጠው /2/
76
ኢትዮጵያ ሆይ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) በየገዳማቱ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ቅኝት - ቅኝት -
ኢትዮጵያ ሆይ እግዚአብሔርን አመስግኚ አመስግኚ በየገዳማቱ በየበረሀው ውስጥ
ከሕዝብሽ ጋር እልል በይ እልል በይ እልል በይ ስለተሰደዱት ፍቅርህን በመምረጥ
አዝ... የዓለም ውዳቂ ምናምንቴ ሆነው
እጆችሽን በበረከት ስለሞላ ስለሞላ ስለፍቅርህ ሲሉ ክብራቸውን ትተው
ስላዳነሽ በጭንቅ ቀን ከሞት ጥላ ከሞት ጥላ እግዚአብሔር ሆይ ማረን /2/
እግዚአብሔር ብርሃንሽ ስለሆነ ስለሆነ የአለም ውዳቂ ጉድፍ በተባሉት
ከአስፈሪው ቀን ልጆችሽን ስላዳነ ስላዳነ በምድር እየኖሩ በጽድቅ ህይወት ባሉት
ኢትዮጵያ ሆይ እግዚአብሔርን አመስግኚ አመስግኚ ዓለምና አምሮቷን ትተው በመነኑት
በሽብሸባ ጋር እልል በይ እልል በይ እልል በይ ኢየሱስ ሆይ ማረን እግዚአብሔር ሆይ ማረን /2/
በሽብሸባ ለአምላክሽ ዘምሪለት ዘምሪለት አዝ…
ስብራትሽን ይጠግናል በምህረት በምህረት ህያዋን በሆኑት እስከዘለአለም
ለሕዝብሽም እግዚአብሔር ኃይላቸው ነው ኃይላቸው ነው ከኢየሱስ ጋራ ሞተው በመስቀል ዓለም
በስቃይ የጎበኘህ መመኪያቸው መመኪያቸው ዓለም የናቃቸው እነርሱም በናቁት
አዝ... አምላክ እራራልን አትጨክን በእውነት /2/
ሕዝብህን ባርክ ለዘላለም ጠብቃቸው ጠብቃቸው አዝ…
በጽድቅህም ከፍ አድርጋቸው አድርጋቸው/2/
የምሥጋና ነጎድጓዱ ከአፍሽ ይውጣ ከአፍሽ ይውጣ
በርጠሜዎስ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ቅኝት -
ድሮም ቢሆን እግዚአብሔር ነው ያንቺ ዕጣ ያንቺ ዕጣ
አዝ... በርጠሜዎስ ነኝ አይነ ስውር ምስኪን
ከሩቅ የሰማሁት የጌታዬ ድምፁን
ከብዙ ሁካታ ጉርምርምታ መሀል
ከወገኔ ጋራ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
የክርስቶስ ድምጹ በግልጽ ይሰማኛል /2/
ቅኝት -
የልቦናዬ አይን ፈጽሞ ታውሯል
ከወገኔ ጋራ አዘምራለሁኝ
ዓይኔን ፈውስልኝ በርጠሜዎስ ይላል
በደስታ በሀሴት ስሙን እጠራለሁኝ
አብዝቼ እጮኻለሁ ጌታ ማረኝ ብዬ
ምግብና መጠጤ አምላኬ ነውና
በውስጤ እየታየኝ ሲምረኝ ጌታዬ /2/
ሌሊት አቀርባለሁ ለጌታ ምስጋና/2/
አንተን አይሰማህም ይሉኛል ብዙዎች
ህዝቡ ተሰብስቦ በቤተ ክርስቲያን
በኃጢአት ሰንሰለት ታስረሀል እግር ከወርች
ሲዘምር ደስ ይላል በአንድነት ሆነን
ስለዚህ አትልፋ ሲኦልን ጠብቃት
በረከት የሞላው ዝማሬ ይገርማል
እንደዚህ ቢሉኝም ጮኻለሁ ሳልታክት/2/
ከእጣኑ ጋራ ወደ ላይ ይወጣል
አዝ...
አዝ …
የከበበውን ሰው ገለል በሉ እያለ
ቀሳውስቱ ሌሊት ማኅሌት ሲያቀርቡ
በደሌን በደሙ ዋጋ እየከፈለ
ከመላእክቱ ጋር ወረብ ሲወርቡ
ስለእኔ የሞተው ኢየሱስ ይመጣል
ብርሃኑን ለብሰን በደስታ ስንዘምር
የልቦናዬን አይን ገልጦ ያሳየኛል /2/
ትዝታው ልዩ ነው ህሊና ሲሰውር/2/
አብዝቼ እጮኻለሁ ጌታ ማረኝ ብዬ
አዝ…
በግልጽ እየታየኝ ሲምረኝ ጌታዬ
ራዕይ ነውና ኑና ተመልከቱ
በውስጤ በደልስ ህይወቴ ዝላለች
ሰዎች ሲዘምሩ እንደመላእክቱ
በአምላኬ ቸርነት ህይወት ካላገኘች /2/
የፅጌው ዝማሬ የትንሣኤው ደስታ
አዝ...
ልዩ ዝማሬ ነው እንዳይመስለን ተርታ
የፅጌው ማኅሌት የትንሣኤው ደስታ በእጸ መስቀሉ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ልዩ ዝማሬ ነው እንዳይመስለን ተርታ ቅኝት -
አዝ… በእጸ መስቀሉ የተከፈለልኝ
ራዕይ ነውና ኑና ተመልከቱ የኢየሱስ ፍቅር ምንኛ ማረከኝ
ሰዎች ሲዘምሩ እንደመላእክቱ ከፍቅርም በላይ ሆነና መሰጠኝ
የፅጌው ማኅሌት የትንሣኤው ደስታ ከመስቀል ስር ሆኜ ፊቱን እያየሁኝ
ልዩ ዝማሬ ነው እንዳይመስለን ተርታ ዓለምን በፍቅሩ ያሸነፈ ጌታ
የፅጌው ማኅሌት የትንሣኤው ደስታ የጸብን ማዕበል በፍቅሩ እየገታ
ልዩ ዝማሬ ነው እንዳይመስለን ተርታ ህይወቴን ፀጥ አርጐ ይምራኝ በምልአቱ
አዝ... እኔ ምን አለፋኝ አልደክምም በከንቱ

77
አዝ……. ነፍሴ ሆይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ደሙ ከወዙ ጋር ተዋህዶ ሲወርድ ቅኝት -
በእኔ በደል ጌታዬ ቀረበልኝ ለፍርድ ነፍሴ ሆይ /3/ እግዚአብሔርን ባርኪ /2/
ኃጢአቴን በጫንቃው ተሸክሞልኛል አጥንቶቼም ሁሉ /3/ የተቀደሰ ስሙን
በደሌን ደምስሶ ንጹህ አድርጐኛል በደስታ ዘምሪ በአዲስ ምሥጋና
የቀራንዮ ግፍ በአንተ ላይ የሆነው ጸጥታና ሠላም አድሎሻልና
ሰይጣንን ጠርቆ ከመንገድ አወጣው መሠንቆውን አንሺ ቅኔ ተቀኚለት
እሾህ አሜኬላው ተደምስሶልናል ለውጦሻልና በደስታ ዘይት
የንጹሁ በግ ደም አዳምን ታድጓል አዝ…
አዝ……. ሀሴትን አድርጊ ነፍሴ በእግዚአብሔር
ይህንን ሥጋዬን ብሉ ይላችኋል ይሰጥሻልና በክብር ላይ ክብር
ይህንን ደሜንም ጠጡ ይላችኋል ደሴቶች ሲያወሩ በደስታ መንፈስ
ከመስቀል ስር ሆነን ደሙን እንቀበል እየተወያዩ ስለ ስሉስ ቅዱስ
ሥጋውን እንብላ ሰዎች ቸል አንበል አዝ…
ሰአዝ……. ሰማያት ሲያወሩ ጽድቅን ሲወያዩ
ሲጠራው አድምጪ ቀላዩን ቀላዩ
ደም ግባት የለውም (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ደመናው ጭጋጉ በዙሪያው ከበውት
ቅኝት - ቅኔ ያቀርባሉ ለፍጥረታት አባት
ደም ግባት የለውም ስለ እኛ ተገርፏል አዝ…
ይህንን ህማሙን ማን ሰውኮ አምኗል መብረቅ ይሰማል ሰማዩን ሰንጥቆ
በእውነት ደዌያችንን እርሱ ተቀበለ ምሥጋናውን ሊያቀርብ ጊዜውን ጠብቆ
እርቃኑን ተሰቅሎ ቀራንዮ ዋለ በፊቱ ይነዳል እሳትም በግርማው
ተቅበዝብዘን ነበር ነፍሳችንን ቆዝማ ምድር ተናወጠች ነጐድጓዱን ሰምታ
እንጠፋ ነበረ በሲኦል ጨለማ አዝ…
ሁሉም አዘንብሎ ለጥፋት ሲቃረብ
አወጣን እየሱስ ከዲያብሎስ መረብ ክበር ተመስገን ጌታችን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ተጨነቀ ጌታ ተሰቃየ ጌታ ቅኝት -
በመስቀል ሞት ሞትን ጠላትን ሊረታ ኧ… ክበር ተመስገን ጌታችን
እንደሚታረድ በግ በሸላቾቹ ፊት ክበር ተመስገን ጌታችን /3/
ዝምታን መረጠ እንዲያ ሲያንገላቱት ለዚህ ያደረስከን
አዝ… ለጋሽ ጌታ ነው የተረፈው
አፉን አልከፈተም ሲሰድቡት ሲከሱት ብሉ ጠጡ ሲል ስስት የለው
ሀሞትና ከርቤ ቀላቅለው ሲያጠጡት ሥጋውን ቆርሱ ሲያበላን
ዓለም ጭካኔዋን ብታፈራርቀው ፍቅሩን አወቅነው ጣዕሙን
ከይቅርታ ሌላ አልመለሰላትም ኧ… ክበር ተመስገን ጌታችን
ደዌ ማይስማማው በሥጋው ታመመ ይሰጣል አሉኝ ሳይታክት
የዓለምን ጠቢባን በዚህ አስገረመ ለሚጠይቀው በእውነት
ሞቱ ግርፋቱ ሲያስቡት ይደንቃል ይለምንሀል መላው ሀገር
ዓለም የፈጠረው በፍጡራን ታስሯል ሰው ከሰው ተርታ እንዲቆጠር
አዝ… ኧ… ወዳጅ ዘመዴ ምነው
ምን አይነት መውደድ ነው ምን አይነት ትዕግሥት ለደሀ ፍርዱ ተጣመመ
ሰውን ያፈቀረው የፍጥረት አባት ሀብታም በእጥፍ ተጠቀመ
ምን አይነት ርኅራሄ ምን አይነት ይቅርታ ምንም አልቀረው መመከቻ
በመስቀል ተሰዋ የፍጥረታት ጌታ በእጁ የሞላው እንባ ብቻ
በመስቀል ተሰዋ በፍጥረታት ፋንታ ኧ… ወዳጅ ዘመዴ ምነው
አዝ… ጌታ ተሰቅሎ በአደባባይ
ማን ሊዳኘን ነው አወይ አወይ
ዓለም የዳኘው በእውነት
እንዴት አቻኩለው ሰቀሉት
ኧ… ወዳጅ ዘመዴ ምነው

78
ነውሬን አጥርቼ እንድነግስ ሻጭ ቢቸግራት ቢርባት
መስታወት ገዛሁ የሚያድስ ስጋዋን ሸጠች ያለእፍረት
ትኩር ብዬ ሳየው ገጼን ገዢው ይገርማል ቅምጥሉ
ያሳየኝ ጀመር ሰውነቴን እህቱን ይበላል ለአመሉ
ኧ … ወዳጅ ዘመዴ ምነው ኧ … ለጋሽ አምላክ ነው አያልቅበት
ወዳጅ ዘመዴ ምነው /3/ አስነሱት አሉ ደሀውን
መዋደዱንስ ምን ነካው ዓለምን ጠልቶ ቢመንን
መፋቀሩንስ ምን ነካው አንድ ከስንዝር መሬቱን
ይሉኝታውንስ ምን ነካው ይነሱት ይሆን እርስቱን
ኧ… ወዳጅ ዘመዴ ምነው ኧ … እጅግ ድንቅ ነው ቸርነቱ
እፍረት የሚሏት የሰው ንዋይ
ውለታው ብዙ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ተለወጠች ወይ በአባይ ሚዛን
ቅኝት - ሰውን ቢንቀው ቢያፍር
ኧ… ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር ተደፈረ ወይ እግዚአብሔር
ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር አመስጋኝማ ቢኖር /2/ ኧ … ለጋሽ አምላክ ነው አያልቅበት
ኧ… ክበር ተመስገን ተመስገን መግረፊያው ብዙ የእግዚአብሔር
ክበር ተመስገን ተመስገን ጨለማን ወስዶ ብርሃን /2/ ምንም ከፍታ ብንኖር
ኧ…. ክበር ተመስገን ተመስገን ጤናው በእጁ ነው አርጩሜው
ሰለሞን ነግሶ ጠቢቡ ሰው ግፈኛን አስሮ መግረፊያው
ይህንን ዓለም እንዴት ናቀው ኧ … እጅግ ድንቅ ነው ቸርነቱ
ቢከብር ቢያጌጥ ከሰው በላይ ብቻዬን ሆኜ ሳስበው
ዙፋኑን ጣለው ከጭቃ ላይ አስደነገጠኝ የወጪው
ኧ… ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር እያጣቀሰ ግፍ የጠራው
እቀና ነበር በንጉስ ያባራ አይመስልም ከነአካቴው
ሞትን ሳላየው ሲያዳርስ ኧ … ለጋሽ አምላክ ነው አያልቅበት
ሞገደኛ ነው ደፋር ዳኛ አፉ እስኪቀደድ የጐረሰው
ሁሉን አረገው መንገደኛ አይጠረቃም ወይ ወየው ወየው
ኧ… ተመስገንልን የእኛ ጌታ ትርጉም ለሌለው ለዚህ ዓለም
ቆላ ወርጄ ጥጥ ልዘራ ለማይኖርበት እንዲህ መድከም
አላበቅል አለኝ አላፈራ ኧ … ለጋሽ አምላክ ነው አያልቅበት
የኋላ ልብሴን ይዞልኛል አቤቱ እንማልዳለን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
አፈራለው ይለኛል በአንድነት ጸንተን እንኖር ዘንድ
ኧ…. ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር አቤቱ እንማልዳለን
ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር በሀይማኖት ተግተን እንቆም ዘንድ
አስተዋይማ ቢኖር አቤቱ እንጸልያለን
ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር በመከራ ትዕግስት ፍፃሜ እንዲሰጠን
መርማሪ ሰውስ ቢገኝ ከቅዱሳን ጋራ በገነት ያኑረን
ኧ…. ተመስገንልን ተመስገን እርሱን ደስ ካሰኙ ከቅዱሳን ጋራ
በቅን አገልግሎት ምግባር እንድንሰራ
እጅግ ብዙ ነው ቸርነቱ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) አቤቱ እንማልዳለን
ቅኝት - አዝ…
ኧ … እጅግ ብዙ ነው ቸርነቱ ስለ ዲያቆናቱ ስለ ቀሳውስቱ
እጅግ ጥልቅ ነው ቸርነቱ እንጸልያለን ስለ ጳጳሳቱ
ጌታ ስጦታው ማስደሰቱ ያለነውር ሆነው ፍጹም ንጽህና
ለጋሽ አምላክ ነው አያልቅበት ምግባር እንዲደረጅ እምነት እንዲጸና
ለሚታመኑት በሀይማኖት አቤቱ እንማልዳለን
ኧ … ለጋሽ አምላክ ነው አያልቅበት አዝ…
ወይዛዝርት ሁሉ በጐዳና ኢትዮጵያን ጠብቃት ከረሀብ ጦርነት
ይሯሯጣሉ ያለ ጤና ገበሬውም እንዲያርስ በብዙ በረከት
የልኳንዳ ቤት ተበራክቷል እረዳት የሚጦር ድጋፍ ለሌላቸው
ስጋ በይፋ ይሸመታል እንማልዳለን ባልቴት ሽማግሌው
ኧ … እጅግ ድንቅ ነው ቸርነቱ አቤቱ እንማልዳለን

79
አዝ… ተወዳጅ ልጅሽን(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
የዕለት ምግባችንን አምላክ እንዲሰጠን ቅኝት -
ስለረሀብተኞች እንጠራሀለን ተወዳጅ ልጅሽን ህማሙን ስታይ
በግፍ ለታሰሩ ለሚያዝኑ ምስኪናን ማሰብ ይሳነኛል የአንቺን ስቃይ
ዘወትር ሳንታክት እንማልድሀለን በእሾህ አክሊል ጉንጉን የቆሰለ ራሱን
አቤቱ እንጸልያለን በብዙ ግርፋት የታመመ አካሉን የታመመ አካሉን
አዝ… በእጸ መስቀሉ የወረደ ደሙ
ስለተሰደዱ በባህር በረሀ የቀራንዮ ግፍ እጅግ ማስገረሙ
ከማይገኝበት ምግብና ውሃ ደጉ ልጅሽ ታስሮ የፍጥኝ ሲሰቃይ
በምርኮ በስቃይ ለሚንገላቱቱ ተሰክቶ ቀረ አይንሽ ወደ ሰማይ አይንሽ ወደ ሰማይ
እንማልድሀለን አምላክ ሆይ በብርቱ ስለ መሰቀሉ አይሁድ ሲደሰቱ
አቤቱ እንጸልያለን ሲስቁ ሲያሾፉ ቁማር ሲጫወቱ
አዝ… ሲዘባበቱበት አይንሽ በማየቱ
ስለ ድውያኑ ለታመሙ ሰዎች ህሊናሽ ተገርፏል በሀዘን በብርቱ በሀዘን በብርቱ
ቤተክርስቲያንም ትማልድሃለች ብላቴናይቱ የዳዊት ልጅ ማርያም
ስለ ዝናብና ስለ ውሃ ሙላት ስለደረሰብሽ ቢነገር አያልቅም
በልክ እንዲያደርገው ንፋሱን በእውነት ተጠማሁ ቢላቸው መፃፃ አስጎነጩት
አቤቱ እንማልዳለን መርገም አስወግዶ ቢሰጣቸው ህይወት ቢሰጣቸው ህይወት
አዝ… ለመጠጡ እንዲሆን መፃፃ ከሀሞት
ሰፍነግም ጨምረው በዘንግ አስጎነጩት
የሚጠብቀኝ አይተኛም (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ዳዊት በትንቢቱ እንደተነበየው
ቅኝት - በምግቤ መራራን ጨመሩ እንዳለው ጨመሩ እንዳለው
የሚጠብቀኝ አይተኛም /2/ አያንቀላፋም /2/ ይሄ ሁሉ ሲሆን ድንግል ተመልክታ
ቤት ባይኖረኝም እደጅ ባድርም መጽናናት ተሳናት በሀዘን ተነክታ
ቀንና ሌሊት ከእኔ አይርቅም ኤሎሄ ኤሎሄ ጌታ ባለም ጊዜ
ድምጸ አራዊት የሌሊት ግርማ እጅግ ኃያል ነበር የማርያም ትካዜ የማርያም ትካዜ
ወደእኔ አይቀርቡም ድምጽ ሲሰማ አዝ…
አዝ…
መሰናከልን ለእግሮቼ አይሰጥም ያድነናል ብለው (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ይሰውረኛል በቀኙ ሰላም ቅኝት -
ፀሀይም በቀን አይተኩሰኝም ነገር ግን ያመነው ያድነናን ብለው /2/
የአጋንንትም ኃይል አያስፈራኝም ጸንተው ተሰለፉ ለሀይማኖታቸው
አዝ… ሦስቱ ወጣቶችን ከእሳት ያወጣቸው
ነፍሴን ጠበቃት ከጠላት ወጥመድ ሀይማኖት ነው እንጂ ሌላ ምን ሊሆን ነው
ጌታዬ መራኝ በጽድቅ መንገድ ናቡከደነፆር በዱራ ሜዳ ላይ
መውጣት መግባቴን እየጠበቀ ጣኦቱን አቁሟል እንድንሰግድ እንድናይ
ለዚህ አበቃኝ እርሱ ባወቀ አዝ…
አዝ… እንቢልታ ሲነፋ መለከት ሲሰማ
የሰማዩን ጠል እታገሳለሁ በአንድነት እንዲሰግድ ሰው ሁሉ ተስማማ
ሰው ከጨከነ ምን እሆናለሁ ነገር ግን ትዕዛዙን የማይቀበለው
ሌሊት በድብቅ ለሚጐበኙኝ ከሚነደው እሳት ይጨመራል ወዲያው
ለጻድቃኑ ግን አምላክ ይስጥልኝ አዝ…
አዝ… ሰው ሁሉ ይንበርከክ ለወርቁ ለብሩ
እንቅልፌን ባርከ የሰጠኝ ጌታ አምላክ ስለሆነ በአንድነት ያክብሩ
በዓለም ሀሣብ ሳልንገላታ ለግዙፉ ሐውልት ያልሰገደ ቢኖር
የዕለት ምግቤንም ላልነሳኝ ፍፁም ምህረት ሳያገኝ ወደ እሳት ይወርወር
ምሥጋና ላቅርብ እስከ ዘለአለም አዝ…
አዝ… ሲድራቅ ሚሳቅና አብድናጐም ሆነው
ሳይሰግዱ በድፍረት ቆመው አየናቸው
ንጉሱ ቢቆጣም አልተደናገጡም
አሉ እንጂ በድፍረት ለጣኦት አንሰግድም
አዝ…

80
በዚህ አንመስልህም አስፈላጊ አይደለም አዝ…
አምላካችን አለ ከእቶን የሚያድነን በኃጢአት ለመኖር በዚህ ዓለም
ከእጅህ ያድነናል ፍጹም እምነት አለን የአምላክን ትዕዛዝ በማጣመም
ባያድነን እንኳን የእርሱ ፈቃድ ይሁን በስርቆት በዝሙት በስካር
አዝ… በዲያብሎስ ፍቃድ ስንኖር
ናቡከደነጾር እጅግ ተናደደ የኋላ የኋላ ውርደት ነው
እቶኑም ሰባት እጅ ከፍ ብሎ ነደደ አምላክ በክንዶቹ ያልያዘው
ከእሳት ቢከቷቸው ገብርኤል ተላከ የጨለማ ጉዞ ምኑ ይጥማል
አህዛብን በድንቅ እግዚአብሔር ማረከ አይን እያሳወረ ያዋርዳል
አዝ… አዝ…
በእሳት መካከል ሲመላለሱ አይቶ መላዕክት ከሰማይ ያለቅሳሉ
ንጉሱ አደነቀ ከሥፍራው ተነስቶ የእግዚአብሔር ቅዱሳን ያነባሉ
የአማልክትንም ልጅ አየዋለሁ አለ በኃጢአት ተማርከን ስንወሰድ
እግዚአብሔር ይመስገን በክብር ያየለ ሰይጣን ድል አግኝቶ ስንዋረድ
አዝ… አዝ…

እግዚአብሔር ጽዮንን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ከዳዊት አብራክ ዘርን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ቅኝት - ቅኝት -
እግዚአብሔር ጽዮንን መርጧታል ለክብሩ ከዳዊት አብራክ ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ
ማደሪያው እንድትሆን መኖሪያ ሀገሩ አዳም በሲኦል በቀረ በውርደት አንገቱን ቀብሮ
እንዲህ ካደረገ ከወደደ እርሱ ዝምታ በወረረን በወደቅን ማቅ ለብሰን
ምን ያደርጋል ማመጽ አምላክን መክሰሱ /2/ ቸርነቱ በዝቶ ግን እመቤታችንን ሰጠን
ይህቺ ለዘላለም ማደሪያ ናትና ፀሀይ ክርስቶስ ወጣ ከቤተልሔም ሀገር
መረጥኳት እያለ አምላክ እንደገና የእንጀራ ቤት ነችና የእኛ የፍቅር ባህር
እርሶ አዛውንቱ ሲባረኩ እያየን ተበልቶ አይጠገብም የማህፀንሽ ፍሬ
እንዴት ማማለዷን ክብሯን ትክዳለህ ህይወት ሆኖን በላነው የማህፀንሽን ፍሬ
አዝ… አዝ…
ድሆችን እንጀራ ያጠግባል በእርሷ ግርማዋ የሚያስፈራ የሙሴ ቤተ መቅደስ
ምድርም ታበራለች በጸጋ ታድሳ ተገናኙብሽ በሰላም ሰውና ሥሉስ ቅዱስ
የካህናት ሞገስ የደኅንነት ልብስ የወልድ መንበር ነሽና ደመና የከበበሽ
በእመቤታችን ነው ሁሉ የሚታደስ የሥላሴ ሙሽራ እጹብ እጹብ ድንቅ ነሽ
አዝ… አዝ…/2/
ቅዱሳን በድንግል ደስተኛ ናቸው
ድንቅ ስለሆነ የእግዚአብሔር ምርጫው እንተ በህሊና (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
የዳዊት ቀንዲል እየሱስ ክርስቶስ ቅኝት -
ከድንግል ተወልዶ ወገኑን ሊቀድስ እንተ በህሊና እግዚአብሔር ተገብረት /2/
አዝ… መንፈሳዊት ይእቲ ማርያም
ለዚህ ለኃጢአት ህግ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) በእግዚአብሔር ሀሳብ የተሰራች /2/
እመቤታችን መንፈሳዊት
ቅኝት -
ምክንያተ ድህነት አንቺ በመሆንሽ
ለዚህ ለኃጢአት ህግ ከተሰጠ
የሲኦል ደጆችን ታንቀጠቅጫለሽ
ከህይወት መርገምን ከመረጠ
ባንቺ የተደረገው ይሄ ታላቅ ምሥጢር
ለሞት ከተሰጠ ከንቱ ኑሮ
አድርጎታልና ሰይጣንን እንዲያፍር
ማነው የሚያድነኝ ሞትን ሰብሮ
እንተ በህሊና እግዚአብሔር ተገብረት /2/
አዝ…
መንፈሳዊት ይእቲ ማርያም
ሥጋ በሥጋ ህግ ይስበኛል
ስለ ሰዎች ፍቅር ልቦናሽ ያስባል
መንፈስ በመንፈስ ሕግ ይጠራኛል
ዓለምን ለማዳን እጅሸ ይዘረጋል
ለየትኛው ጌታ ተገዝቼ
በሲኦል አንድ ሰው እንዳይቀር በስቃይ
የቱን እመርጣለሁ አንዱን ትቼ
ለምህረት ይዘርጋ እጅሽ ወደ ሰማይ
ኃጢአት እሰራና ይጨንቀኛል
እንተ በህሊና እግዚአብሔር ተገብረት /2/
አምላኬ ሲለየኝ ይሰማኛል
መንፈሳዊት ይእቲ ማርያም
ጌታዬ ሲለየኝ ይሰማኛል
አምላኬ ሲለየኝ ይሰማኛል
81
የሲኦል እሳቱን ስቃዩን እያየሽ በጌቴ ሴማኔ በአትክልቱ ቦታ በአትክልቱ ቦታ
ለፍጥረታት ሁሉ ድንግል ሆይ ታዝኛለሽ ምድሪቱ ተሞልታ በታለቅ ፀጥታ በታለቅ ፀጥታ
በአይነ ምህረቱ እንዲያየን ክርስቶስ የአዳምን ልጅ ስቃይ በደሉን ሊሸከም በደሉን ሊሸከም
ለምኚልን ማርያም ፍጥረት እንዲቀደስ ጌታችን አዘነ ተጨነቀ በጣም ተጨነቀ በጣም
እንተ በህሊና እግዚአብሔር ተገብረት /2/ ሐዋርያት ደክመው ተኝተው ነበረ ተኝተው ነበረ
መንፈሳዊት ይእቲ ማርያም ይሁዳ ከአይሁድ እንደተማከረ እንደተማከረ
እንደሚነገረው በአበው አንደበት ጭፍሮች እየመራ ጌታውን ሊያስገድል ጌታውን ሊያስገድል
እኛም እንደምናይ ስንኖር በህይወት የተሰራለትን ቸርነት ሳይቆጥር ቸርነት ሳይቆጥር
ወላዲተ አምላክ እሩህሩህ ፍጥረት ናት ፋና እያበሩ ጭፍሮቹ ሲመጡ ጭፍሮቹ ሲመጡ
ምህረት የምትለምን ዘወትር ሳትታክት ጌታን ሊያንገላቱት እንደዚያ ሲቆጡ እንደዚያ ሲቆጡ
በእግዚአብሔር ሀሳብ የተሰራች /2/ የአምላኩን ጠላቶች መንገድ እየመራ መንገድ እየመራ
እመቤታችን መንፈሳዊት ይሁዳ ብቅ አለ ከቀያፋ ጋራ ከቀያፋ ጋራ
አዝ... ሕማሙን ልናገር…
ላቡ ከግንባሩ እንደውሃ ሲወርድ እንደውሃ ሲወርድ
ከንቱ ነኝ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) በታላቅ ይቅርታ ጌታችን ሲራመድ ጌታችን ሲራመድ
ቅኝት -
ምስኪኖችን ሊያድን ድሆችን ሊታደግ ድሆችን ሊታደግ
ከንቱ ነኝ የከንቱ ከንቱ ነኝ ኢየሱስ ቀረበ እንደሚታረድ በግ እንደሚታረድ በግ
ዋስትና መከታ እግዚአብሔር ካልሆነኝ ይሁዳ ጉንጮቹን ሳመው በክህደት ሳመው በክህደት
ተስፋ የሚሆነኝ ህይወት የሚሰጠኝ የተማከረውን የማያውቅ መስሎት የማያውቅ መስሎት
እግዚብሔር ብቻ ነው የሚያስተማምነኝ የአይሁድም ጭፍሮችም ያዙት ተናጠቁት ያዙት ተናጠቁት
አምላኬ ብቻ ነው የሚያስተማምነኝ በታላቅ ጭካኔ በሰንሰለት መቱት በሰንሰለት መቱት
እኔ ንጉስ ነበርኩ በክብር ያጌጥኩኝ ሕማሙን ልናገር…
ሁሉን በምድር ላይ በጥበብ ፈፀምኩኝ
በጲላጦስ ችሎት አቁመው ከሰሱት አቁመው ከሰሱት
የዚህ ዓለም ደስታ ምንም አላዋጣኝ
ንጹሁ ኢየሱስ ይሙት በቃ አሉት ይሙት በቃ አሉት
በመጨረሻው ቀን በሞት ተወሰድኩኝ /2/
እጆቹን ቸንክረው በጠንካራ ብረት በጠንካራ ብረት
አዝ… በእጸ መስቀሉ ቀራንዮ ዋለ ቀራንዮ ዋለ
ከፀሀይቱ በታች አዲስ ነገር የለም ወልደ እጓለ ህያው ተጠማሁ አያለ ተጠማሁ አያለ
ሰዎች ይደክማሉ እስከ ዘለዓለም ሀሞትና ከርቤ ቀላቅለው አጠጡት ቀላቅለው አጠጡት
ጥበብን ፍለጋ ደክሜ ነበረ ኧረ እንዴት ጨከኑ በምሬት ላይ ምሬት በምሬት ላይ ምሬት
ሁሉም ከንቱ ሆኖ በመቃብር ቀረ /2/ ሕማሙን ልናገር…
አዝ… ሕማሙን ልናገር አንደበት ቢያጥረኝም
ከእኔ አስቀድመው የከበሩ ሁሉ መቼም ምንም ቋንቋ ለዚህ አይገኝም
አፈር ተጭኗቸው ከመቃብር አሉ ከረጅሙ በአጭር ከሰፊው በጠባብ
እብደትና እውቀት ሁሉን አወቅኳቸው ስለከፈለልኝ ስለ ጌታ ላስብ
ምንም ቋሚ የለም ሁሉም ከንቱ ናቸው /2/ ፍጥረታት ተጨንቀው በአይሁድ ክፋት
አዝ… በየተፈጥሯቸው እርቃኑን ሸፈኑት
ልቤን የሰጠሁት ተስፋ የጣልኩበት ጨረቃ ደም ሆነች ፀሀይም ጨለመች
አልጨበጥ ብሎኝ አለሁኝ በጭንቀት አልፋና ኦሜጋ ተሰቅሎ ስላየች
የጥበብም ብዛት ለትካዜ ሰጠኝ ከዋክብት ረግፈው ምድር ተናወጠች
እኔ በዚህ ምድር እጅግ ጎስቋላ ነኝ /2/ መባርቅትም ታዩ ተቆጣ ባህሩ
አዝ… መለሳቸው እንጂ ስለ ግሩም ፍቅሩ /2/
ልቤንም ፈተንኩት በደስታ ብዛት ከወንበዴ ጋራ ከመሀል አድርገው
የዚህን ዓለም ለውጥ ጣዕሙን አቀመስኩት ጌታን አንገላቱት በመስቀል ላይ ሰቅለው
ሳቅም በልቤ ውስጥ ይፍለቀለቅ ነበር በቀኝ የነበረ ወንበዴው ለመነው
ሁሉም ከንቱ ሆነ ገብቶ ከመቃብር /2/ በመንግስትህ ጌታ አስበኝ እያለው
አዝ… ሕማሙን ልናገር…
ሕማሙን ልናገር (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ከመስቀሉ በታች ዮሐንስን አየው
እስከመስቀል ድረስ ስለተከተለው
ቅኝት -
ታላቋን ስጦታ እናቱንም ሰጠው
ሕማሙን ልናገር አንደበት ቢያጥረኝም አንደበት ቢያጥረኝም
ተፈፀመ አለ ጌታ ነፍሱን ሰጠ
መቼም ምንም ቋንቋ ለዚህ አይገኝም ለዚህ አይገኝም
ሞትንም ከህዝቡ በፍፁም ቆረጠ
ከረጅሙ በአጭር ከሰፊው በጠባብ ከሰፊው በጠባብ
ሕማሙን ልናገር…
ስላደረገልኝ ስለ ጌታ ላስብ ስለ ጌታ ላስብ

82
እንደተለመደው ዲያቢሎስ ቀረበ ከመቅደስ አዛዦች ከካህናት ጋራ
ነፍሳትን ለመብላት እርሱ እንደተራበ ስለ ጌታ መሞት ባንድ ላይ አወራ
ፍጡር መስሎት ነበር በመስቀል ላይ ያለው ካህናት በደስታ ይሁዳን አቀፉት
በአራቱም ማዕዘን በንፋስ ወጠረው አምላኩን እንዲያሲዝ ሰላሳ ብር ሰጡት
በሲኦል ወረደ በኃይሉ ብርሃን አዝ…
ማረከ ጌታችን የአዳም ልጆችን ህዝብ በሌለበት በአሳቻ ሥፍራ
በሦስተኛውም ቀን ጌታችን ተነሳ ጌታን እንዲያሲዘው አደረገ ሴራ
ሞትን ድል ያረገው የይሁዳ አንበሳ ኧረ እንዴት ጨከነ ይሁዳ አንጀትህ
በቃ ተወገደ የሰው ልጅ አበሳ /2/ ጌታን ያስገደልከው እንደዚያ ሲወድህ
በሦስተኛውም ቀን ጌታችን ተነሳ አዝ…
ሞትን ድል ያረገው የይሁዳ አንበሳ በረከቱን ከእጅህ ሥልጣኑን በራስህ
በቃ ተወገደ የሰው ልጅ አበሳ /2/ ሊሰጥህ አስቦ አየሱስ ሊያከብርህ
በሦስተኛውም ቀን ጌታችን ተነሳ ሰማያዊ ሀብትን ሰማያዊ ጸጋ
ሞትን ድል ያረገው የይሁዳ አንበሳ አድሎህ ነበረ አልፋና ኦሜጋ
በቃ ተወገደ የሰው ልጅ አበሳ /2/ አዝ…
የቃኤል መስዋዕት የኤሳው ብኩርና
አቤቱ ማረን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ጌታውን የሚሸጥ ከፍጡር ሆነና
ቅኝት - በሰላሳ ዲናር በሚጠፋው ብዕል
አቤቱ ማረን /4/ እንዲህ ያለ ጌታ ኧረ እንዴት ይከዳል
እንደበደላችን ጌታ አትክፈለን አዝ…
አቤቱ ማረን /2/ የቃኤል መስዋዕት የኤሳው ብኩርና
እግዚአብሔር አዳምን ስቃዩን አስቦ ጌታውን የሚሸጥ ከፍጡር ሆነና
በታላቅ ቸርነት ወደ እርሱ ቀርቦ በሰላሳ ዲናር በሚጠፋው ብዕል
ሐዘንህ ጸባኦት ከጸባኦት ደርሷል እንዲህ ያለ ጌታ ኧረ እንዴት ይከዳል
አምላክህ ሊያድንህ እጆቹን ዘርግቷል አዝ…
አቤቱ ማረን /2/
እንደቸርነትህ አምላክ ታደገን ዘመኑ ሲደርስ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ዲያብሎስ በክፋት እንደተሰወረ ቅኝት -
በከይሲ እባብ ውስጥም እንደኖረ ዘመኑ ሲደርስ አዳምን አሰበው
በሥጋ ብዕሲ አድሬ እመጣለሁ ወደ ዓለም መጣ ከሲኦል ሊያድነው
ከሲኦል እስራት እታደግሀለሁ ከድንግል ማርያም በግርግም ተወልዶ
አቤቱ ማረን /2/ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ወስዶ
እንደበደላችን ጌታ አትክፈለን ቃሉን ከሥጋ ጋር ፍፁም አዋህዶ
አዳም በግዞት ውስጥ ተጥሎ በፍዳ በተለየ አካሉ ከሰማያት ወርዶ
ይከፍል ነበረ የውርደትን ዕዳ ሰባ ሰገል መጡ በኮከብ ተመርተው
በእግረ አጋንንት ይጠቀጠቅ ነበር እረኞች ዘመሩ በደስታ ሆነው
ከነ ልጅ ልጆቹ በጨለማ ሲኖር መላዕክት በሰማይ ሽብሸባ ጀመሩ
አቤቱ ማረን /2/ አምላክ ስለጠራን ስለ ግሩም ፍቅሩ
እንደቸርነትህ ጌታ አስበን ቃሉን ከሥጋ ጋር …
አቤቱ ማረን /2/ ጌታችን አደገ በሰው መጠን ሆኖ
እንደበደላችን አታስብብን ከኃጢአት በስተቀር ሁሉን አከናውኖ
አቤቱ ማረን /2/ የጌታችን መንገድ አስተካክሉ እያለ
በደላችንን ጌታ ተውልን በኤልያስ መንፈስ የሚናገር አለ
አቤቱ ማረን /2/ ተብሎ በትንቢት የተነገረለት
እንደበደላችን አታስብብን መጥምቁ ዮሐንስ ተነሳ በድንገት
ቃሉን ከሥጋ ጋር …
እንዴት እንዲያጠፉት (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) የውሃ ጥምቀት ያጠምቅም ነበረ
ቅኝት - ስለ ጌታ መምጣት እየተናገረ
እንዴት እንዲያጠፉት ካህናት መከሩ ያን ጊዜ ኢየሱስ በውሃ ሊጠመቅ
ያመነቱ ነበር ህዝብን እየፈሩ ከገሊላ መጣ እጅግ የሚያስደንቅ
ሰይጣን በይሁዳ ገብቶ ነበርና ቃሉን ከሥጋ ጋር …
አሳልፎ እንዲሰጥ ልቦናውም ጸና

83
ዮሐንስም ፈጥኖ በታላቅ ትህትና ጻድቃን ስለጌታ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ጌታችን ወደርሱ ሲመጣ አየና ቅኝት -
እኔ በአንተ ጌታ ልጠመቅ ይገባል ጻድቃን ስለጌታ እንዲህ ተወያዩ
ወደ እኔ ልትመጣ ኧረ እንዴት ይቻላል የአምላክን መምጣት በርቀት እያዩ
ቃሉን ከሥጋ ጋር … በአምደ ደመና አየዋለው ያለው
ተጠምቆ ሲወጣ ሰማያት ተከፍተው ሙሴ መሬታዊው እንዴት ይመርምረው
የአብ ድምጽ መጣ ምስክር የሆነው ኢሳይያስ ልኡሉን ማየትማ አየው
የምወደው ልጄ ይሄ ነው እያለ አየለበት እንጂ እንዳይመረምረው
አብም ተናገረ በደመና እያለ ኃይሉን ክህሎቱን ከሩቅ ተመልክቶ
ቃሉን ከሥጋ ጋር … አየዋለው አለ በመንፈስ ተሞልቶ
በርግብ ተመስሎ መንፈስ ቅዱስ መጣ አዝ …
ከዚህም በኋላ ጌታም እንደወጣ ጌታውን ቢያጠምቅም ዮሐንስ በክብር
ገዳመ ቆሮንቶስ ከበረሃ ሄደ የአምላኩን ባህሪ አልቻለም መመርመር
አርባ ቀን ከሌሊት መጾምን ወደደ ሰማዩ ሲከፈት ደመናው ሲናገር
በዲያብሎስ ያኔ ጌታ ተፈተነ ዮሐንስ በፍርሃት አልቻለም መናገር
ሰይጣንም እንደጢስ እንደጉም በነነ አዝ …
ማርያም ግን አምላኳን ስለወለደችው
የአባቶች አለቃ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) በአይኗ አየችው ጡትም አጠባችው
ቅኝት - በማህፀኗ እቅፍ ጌታን ወሰነችው
የአባቶች አለቃ ያዕቆብም አለ ለፍጥረታት ዓለምም መሰላል ሆነችው
ለቅሶውም ታደሰ እንባውም አየለ /2/ አዝ …
ለምን አታለቅስ ድንግል ስለልጇ ባይመረመርም ባህሪው በሰዎች
ስላሳደገችው ታቅፋ በእጇ /2/ በሥጋ ማርያም ታየ የምስራች
በስደት መከራ ስለተቀበለች በሥጋ ማርያም ተገለጠ ለእኛ
ከሀዘንም በላይ ድንግል አልቅሳለች ድንግል አልቅሳለች በአባቱ ክብር መጣልን ወደእኛ
ከልደቱ አንስቶ ስቅለቱንም ሳይቀር አዝ …
ስቃይን ቀምሳለች በምድር ስትኖር በምድር ስትኖር
እግዚአብሔር ምስክር (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
በተወዳጅ ልጇ እጅግ ለከበረው
ቅኝት -
ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን ለተሸከመችው ለተሸከመችው
እግዚአብሔር ምስክር የሆነለት አቤል
ወልዳ ላልሳመችው ራሄል ስታለቅስ
በልጣ ነው እምነቱ ከወንድሙ ቃየል
የድንግል ሀዘኗ እንዴት እጅግ አይብስ እንዴት እጅግ አይብስ
እርሱ ጻድቅ ሰው ነው ተባለለትና
አዝ …
ከምድር አበራች የእምነቱ ፋና
ከሀገር ወደ ሀገር የተንከራተተች
ያለ ሀይማኖት ደስ ማሰኘት የታል
ድንግል ስለ ልጇ እጅግ አልቅሳለች እጅግ አልቅሳለች
ያልጸና ያልተጋ እንዴት ይለወጣል
ልብሱን ሲያራቁቱት በአይኗ በማየቷ
ኖህ እንኳን በሀይማኖት ትንቢት መናገሩ
በሐዘን ተላውሷል የእመቤቴ አንጀቷ የእመቤቴ አንጀቷ
ህዝቡን መምከሩ ነው መርከብ እንዲሰሩ
በሰላሳ ዲናር ልጇን ሲሸጥባት
አዝ…
ይሁዳን በማየት አንብታለች በእውነት አንብታለች በእውነት
የታላቁ አባት አብርሃም በሀይማኖት
ጌታዋን ሊገድሉ አይሁድ ሲማከሩ
በሰማይና ምድር አንጸባራቂ ናት
እንባዋ ወረደ ስለ ግሩም ፍቅሩ ስለ ግሩም ፍቅሩ
ልጁን ይሰዋ ዘንድ ለእግዚአብሔር ታዘዘ
አዝ …
ሀዘንም አልገባው ምንም አልተከዘ
በአይሁድ አደባበይ ጌታ ተከሰሰ
አዝ…
ምንም ቢጠይቁት ምንም አልመለሰ ምንም አልመለሰ
ሙሴ ምስፍናውን በሀይማኖት ለወጠ
እኔ ልንገላታ እኔ ልከሰስ
የተስፋ ቃሉንም በእውነት አስበለጠ
አንተ ምን አጠፋህ አንተ ምን በደልክ አንተ ምን በደልክ
በደረቅ መሬት ላይ በእምነት ተሻገሩ
እሮብ መከሩበት ዓርብ ተሰቀለ
ግድግዳ ሆነና ማዕበል ባህሩ
ድውይ ፈወሰ እንጂ ከቶ ምን በደለ ከቶ ምን በደለ
አዝ…
መቼም በዚህ ዓለም ንጹህ አይወደድ
እነዚህ ሁሉ ግን በሀይማኖት ሞቱ
ፍርድ ተንጋደደ በጲላጦስም ዘንድ በጲላጦስም ዘንድ
የተስፋውን መምጣት ሲያስሱ በብርቱ
አዝ …
ከሩቅ ተሳለሟት ምጽአተኞች ሆነው
እኛ ግን ተስፋውን አየነው ዳሰስነው
አዝ…
84
ስምህ ለዘለአለም (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ክርስቲያን ሆነን በአሕዛብ መሀል እየተካሰስን
ቅኝት - አምላክ አዘነ የመስቀል ምስል ዓላማ ስተን
ስምህ ለዘለአለም ምስጉን ስለሆነ ምስጉን ስለሆነ (2) አዝ...
ፍጥረት በአኮቴት ስቡህ ብሎ ዳነ ስቡህ ብሎ ዳነ ስቡህ መቼ ከሰሰ የከሰሱትን የገረፉትን
ስምህ ለዘለአለም ምስጉን ነው ስቡህ አይተናል እንጂ ለጠላቶቹ ምህረት ሲለምን
መኸርን ለሰው ልጅ ምግብን የሰጠህ ለጽድቅ ሥራ ለእውነት ብለን መጥተናል እንጂ
የተራበችው ነፍስ ከምድር በረከት ማነው የሾመን በወንድሞች ላይ አድርጎ ፈራጅ
በመገብካት ጊዜ ታመሰግናለች ታመሰግናለች ስቡህ አዝ...
ምስጉን ነህ /2/ ስቡህ በሰማያት ስቡህ በሰማያት መቼ ከሰሰ የከሰሱትን የገረፉትን
የምትመሰገን በፍጥረት አንደበት አይተናል እንጂ ለጠላቶቹ ምህረት ሲለምን
በፍጥረት አንደበት ስቡህ ለጽድቅ ሥራ ለእውነት ብለን መጥተናል እንጂ
እንዳንተ ያለ ማነው ወቅት የሚያፈራርቅ ማነው የሾመን በወንድሞች ላይ አድርጎ ፈራጅ
ምድርን በበረከት ሰማዩንም በጽድቅ አዝ...
ተራሮች በአበባ ወንዞች የሚሞሉት
ስለጠገቡ ነው ከስጦታህ ብዛት ማኔቴቄልፋሬስ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ከስጦታህ ብዛት ስቡህ ቅኝት -
ስምህ ለዘለአለም…
የሚበራው ገጹ ፊቱ የሚያወዛው ማኔቴቄልፋሬስ /4/
ከአንተ በሚቀዳው ከቸርነትህ ነው የሰዎች መሰረት እዩት ሲገረሰስ
የምድር ልምላሜ የፍጥረታት ደስታ ማኔቴቄልፋሬስ /2/
ሲዘምር ይውላል ለለጋሹ ጌታ በእውነት መስፈሪያ ተመዝነህ ነበር
ለለጋሹ ጌታ ስቡህ የልብህ ትዕቢት ግን አዘቀጥክ እንዳፈር
ምስጉን ነህ /2/ ስቡህ በሰማያት ስቡህ በሰማያት (2) ቆረጠው ዘመንህን ቅጥፈቱ አጀበህ
የምትመሰገን በፍጥረት አንደበት በለጋነት ዕድሜህ ወደሞት ተጠራህ
በፍጥረት አንደበት ስቡህ አዝ...
እንዳንተ ያለ ማነው ወቅት የሚያፈራርቅ ዳንኤል የታለ አሁን የሚገስጽ
ምድርን በበረከት ሰማዩንም በጽድቅ በመንፈሱ መብራት ወገንን የሚያንጽ
ተራሮች በአበባ ወንዞች የሚሞሉት አብነት የታለ በጸሎት የተጋ
ስለጠገቡ ነው ከስጦታህ ብዛት የህሊናን ወጀብ በፍቅር የሚያረጋ
ከስጦታህ ብዛት ስቡህ አዝ...
ስምህ ለዘለአለም… አምላክ ያላነፀው የእንቧይ ካብ ተንዶ
ምስጉን ነህ /2/ ስቡህ በሰማያት ስቡህ በሰማያት (2) የትናንቱ ትልቅ ማምሻውን ተዋርዶ
የምትመሰገን በፍጥረት አንደበት እንደ አበባ ፈክቶ ሲረግፍ እያየነው
በፍጥረት አንደበት ስቡህ ዛሬም ልቦናችን ለትዕቢት ጽኑ ነው
አዝ...
አልፈርድም እኔ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ቀይ ባህር ሲሰጥም ያለፈው ፈርኦን
ቅኝት - ዛሬም የአምላክን ህዝብ አንለቅም ብለን
እንደጠጣር አለት ጠንክሮ ልባችን
አልፈርድም እኔ በንም በደል በማንም ኃጢአት ደግሞ ተፈጥረናል ፈርኦን ነን ብለን
በፈርድኩበት እንዳልመዘን ጌታ ሲመጣ በኃይል በስልጣን አዝ...
በቸርነቱ አምላክ ባይተወው በደሌን ሁሉ
ውስጤ ቢፈተሽ በተሰጠኝ ሕግ በቅዱስ ቃሉ ኢየሱስም አለ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
በምን ምግባሬ በሰው እፈርዳለሁ አይኔን አቅንቼ ቅኝት -
በደሌ በዝቶ ለራሴ ሳላውቅ በኃጢአት ሞቼ
አዝ... ኢየሱስም አለ ሐዋርያትን ጠርቶ
ይልቅ የአንዱን ሸክም ሌላው ሰው አዝሎ መጓዝ ይሻላል ሥርዓት ሊያስተምራቸው ከሁሉ ለይቶ
መፍረድ ከመጣ አንድም ሰው አይድን ሁሉም በድሏል ይህን የሀዲስ ኪዳን የፍቅር ስጦታ
ወንድም ወንድሙን እየከሰሰ ለፍርድ አቁሞ ታላቅ ሰንሰለት ነው እጅግ የበረታ
አህዛብ ያያል በንትርኩ እጅግ ተገርሞ ሥጋዬንም ብሉ ደሜንም ጠጡት
አዝ... ስለሚሰጣችሁ የእውነት ህይወት
ክርስቲያን ሆኖ ከወንድሙ ጋር እየተጣላ ሂዱና አዘጋጁ የፋሲካን መአድ
ዓለም ዳኘችን በፀብ ፍርድ ቤት ታረቁ ብላ ይገባዋልና ንጹህ በግ ሊታረድ

85
ደቀ መዛሙርቱ ጴጥሮስና ዮሐንስ ፍርሃት ከኔ ራቅ ጨለማም ተወገድ
በፍጥነት ተጓዙ እከተማው ድረስ በጌታዬ ትምክህት እንደልቤ ልሂድ
አዩና ማድጋ የተሸከመ ሰው የሞት አበጋዞች ተስፋችሁ ጨልሟል
ከተማ ሲደርሱ ሄደው ተከትለው እግዚአብሔር ሊያድነኝ ከአጠገቤ ቆሟል
እጅግ ተደሰተ የቤቱ ባለቤት አዝ...
ጌታው በአዳራሹ ስለተገኘለት ቅዱሳን በሙሉ ለእኔ ዘብ ቆመዋል
አዝ… ወደእነርሱ ኅብረት ሊስቡኝ ጓጉተዋል
ሰዓቱ ሲደርስ የተወሰነለት ዘወትር በመዓልት ድንግል ትመጣለች
ከማዕድ ሊቀመጥ ተገኘ ከዚያ ቤት በብርሃን እጆቿ ትባርከኛለች
የቤቱ ባለቤት እጅግ የታደለው አዝ...
ስምኦን ነበረ ጌታን የጋበዘው
እጅግ እመኝ ነበር ከመከራ በፊት ተዋህዶ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ከመአድ ልቀመጥ ከእናንተ ጋር በእውነት ተዋህዶ ተዋህዶ ሰማያዊት
የእግዚአብሔር መንግስት እስክትመጣ ድረስ የጸናች እምነት /2/ ሃሌ ሉያ
ከወይኑም አልጠጣም ከመአዱም አልቀምስ ተዋህዶ ተዋህዶ መንፈሳዊት
አዝ… የመንፈስ መብራት /2/ ሃሌ ሉያ
ህብስቱንም ቆርሶ ባርኮ አደላቸው ተዋህዶ ተዋህዶ መለኮት
ስለ እናንተ የሚሰጥ ሥጋዬ ይሄ ነው ንጽሕት እምነት /2/ ሃሌ ሉያ
ወይኑንም ባረከ አንስቶ ሰጣቸው ባንቺ ቢያምኑ /2/ ቅዱሳን
ስለ እናንተ የሚፈስ ደሜ ነው አላቸው ድል ነሱት ሰይጣንን /2/ ሃሌ ሉያ
ይህን የሐዲስ ኪዳን የፍቅር ስጦታ ባንቺ ቢያምኑ /2/ ሰማዕታት
ታላቅ ሰንሰለት ነው እጅግ የበረታ
ተፈተኑ በእሳት /2/ ሃሌ ሉያ
ሥጋዬንም ብሉ ደሜንም ጠጡት
እንደወርቅ /2/ ተፈትነው
ስለሚሰጣችሁ የእውነት ህይወት
አበራ ገድላቸው /2/ ሃሌ ሉያ
መዝሙርም ዘመሩ እጅግ የተዋበ
እንኑር /2/ በእምነታችን
ጌታም እግር ሊያጥብ ውሃን አቀረበ
በተዋህዶ መክበሪያችን /2/ ሃሌ ሉያ
ጴጥሮስ ግን ፈጽሞ አታጥበኝም አለ
ትሁት ነበርና እየተቻኮለ
አዝ…
የጴጥሮስን እንባ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ቅኝት-
እግርህን ካላጠብኩ ዛሬ በዚህ ምሽት
ዕጣ ክፍል የለህም ከእኔ ጋራ በእውነት የጴጥሮስን እንባ ስጠኝ እልሀለሁ
እንዲህ ባለው ጊዜ ጴጥሮስ ደነገጠ ኃጢአቴን ልናዘዝ ፍቅርህን እያየሁ
መላ ሰውነቱን ለመታጠብ ሰጠ በሞት ጥላ ውስጥ እንኳን ብሄድ ጌታ ሆይ /2/
እኔ ጌታ ስሆን አምላክ የምከብር ልቤን በፍቅር ውሃ እጠበው እባክህ
እግራችሁን ሳጥብ ስኖር ከእናንተ ጋር ቸርነትህ በዝቶ ምህረት ቢያሰጠኝ
ይህንን ምሳሌ ተከተሉ በፍቅር እጆቼን ዘርግቼ እማፀናለሁኝ
የእኔ ስጦታ ነው በትህትና መኖር ደምህ የፈሰሰው ለእኔ ስለሆነ /2/
አዝ… በኃጢአት ልትወተኝ ልብህ አልጨከነ
አዝ...
ኑ ተመልከቱልኝ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ዓለማዊ ምግባር ልቤ ቢከተልም
ቅኝት - ከዚህ ሁሉ ማዳን ጌታ አይሳንህም
ኃጢአት እየሰራሁኝ ባስቀይምህም /2/
ኑ ተመልከቱልኝ የአምላክን ቸርነት በሂሶጵ እርጨኝ ጌታ እጠበኝ እባክህ
አንደበት የለኝም ስራውን ለማውራት አዝ...
ሰላምና ፍቅር በልቤ ተሞልቷል ዲያብሎስ ያመጣው ጸጸት የውድቀት ነው
በምን ቋንቋ ላውራው ቃላቶች ያጥሩኛል /2/ የይሁዳ ምሬት የሞት ነው ፍጻሜው
ሰማይ ጉም ቢመስል ቀለያት ቢናጉ ይህንን መማረር እኔ አልፈልግም /2/
የጥፋት አጋንንት እጅጉን ቢተጉ የውድቀት ጉዞ እንጂ ትንሣኤ የለውም
እኔን የሚጠብቅ ኃይሉን አይሰውርም ጴጥሮስ አባ ብሎ የተማፀነበት
እረኛዬ ከእኔ ዘወትር አይርቅም /2/ ፍቅሩን በንስሐ ስቦ ያመጣበት
አዝ... ፍጻሜው የሚያምር ንስሐ ስጠኝ /2/
የለቅሶ አምሀ የእንባ ህይወት ስጠኝ
አዝ...
86
ያ ድሀ ተጣራ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) በኃይልና ጥበብ (ይልማ ኃይሉ በገና)
ያ ድሀ ተጣራ እግዚአብሔርም ሰማው
ደርሶ ስላንኳኳ ከፀባኦት እንባው በኃይልና ጥበብ ትልቆቹን ትቶ
አምላክ በቸርነት በምህረት ጐበኘው ንጉሥ አደረገው ደሀውን ቀብቶ
ባለቀሰ ጊዜ ግራ የገባው ሰው በእረኝነት ሜዳ ልቡን መረመረው
መሻትህ ብቻ ነው የሚፈለግብህ እንደልቡ ሆኖ ዳዊትን ቢያገኘው/2/
እግዚአብሔርን ጥራ እመን ትድናለህ ምንም ታናሽ ቢሆን አካሉ ቢኮስስ
ንገረው ችግርክን የውስጥህን ብሶት የተገባ ነበር በእግዚአብሔር ፊት ሊነግስ
ይሽረዋልና አስፈሪውን ህይወት የሰው ዓይን ያልሞላው ትንሽ ብላቴና
ግራ የተጋባው የተከፋው ገጽህ አባት ሆኖ ነበር በእግዚአብሔር ህሊና/2/
ይበራል በጸሎት አምላክህን ጠርተህ አዝ…
መሻትህ ብቻ... የጌታችን እናት ታላላቅ ቅዱሳን
ለወገን ለዘመድ ያስቸገረው መላ ይልቁን ጌታችን የሰው ልጆች መድኅን
ሲቀል ታየዋለህ ካነባህ በኋላ በዓለም ሊወለድ ከዳዊት በሥጋ
ሳግና ንዴትህ ይቀራል ይሻራል ተስፋ ተሰጥቶታል እንዲሁ በጸጋ
በርሱ ፈንታ ሰላም ፍቅር ይከብሃል እንዲሁ በጸጋ እንዲሁ በጸጋ
መሻትህ ብቻ... አዝ…
በከንቱ መጨነቅ እራስን መጥላቱ የዋህ ስለነበር ዳዊት በህይወቱ
ነውና የአጋንንት መግቢያ ምልክቱ ከበሩ ሲገባ ፈላለት ዘይቱ
ሐዘን በህሊናህ በፈሰሰ ጊዜ ሳሙኤል አክብሮ በእግዚአብሔር ፊት ቀባው
ንገረው ለአምላክህ የልብህን ትካዜ አምላኩ ቢወደው ታላቅ አደረገው/2/
መሻትህ ብቻ... አዝ……….
በከንቱ መጨነቅ እራስን መጥላቱ የምሥጋና ሃብቱን ከንግሥና ጋራ
ነውና የአጋንንት መግቢያ ምልክቱ አጣምሮ ሰጥቶታል መልካም እንዲሠራ
ሐዘን በህሊናህ በፈሰሰ ጊዜ ሌትና ቀን ሳይል ምሥጋና ሲመገብ
ንገረው ለአምላክህ የልብህን ትካዜ እየደረደረ መሠንቆ በገና /2/
መሻትህ ብቻ... አዝ...
ሌትና ቀን ሳይል ሲመገብ ምሥጋና
እውነት ስለሆነ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
እየደረደረ መሠንቆ በገና
እውነት ስለሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ
እራዕይ ተሰጥቶት ከላይ ከደመና
ዋለ በአደባባይ ሲሰደብ ሲከሰስ
ድንግልን አሳየው አንገቱን ሲያቀና /2/
የሐሰት ዳኝነት አምላክን ወቀሰው
አዝ...
ህይወት ሰጠን እንጂ ጥፋቱ ምንድነው
ከቃሉ እብለትን ባያገኙበትም
ወንበዴ የነበርኩኝ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ዝምታውን አይተው አላዘኑለትም
ቅኝት -
ባላወቁት መጠን ጠሉት ካለበደል
ጥፋቱ ምን ይሆን የሚያደርስ ከመስቀል/2/
ወንበዴ የነበርኩኝ ሀገር ያሰለቸሁ
አዝ…
በመስቀል ላይ ሆኖ ታሪኬን ለወጠው
የልቡን ትህትና ፍቅሩን ሳያስተውሉ
አስበኝ ስላልኩት በኋላ ስትመጣ
ቸሩ ጌታችንን አቻኩለው ሰቀሉ
ገነትን ለማየት የመጀመሪያው ሰው ሆንኩኝ ባለዕጣ
እሩህሩሁን ጌታ ቸንክረው ሰቀሉት
አቤት ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር
ሞትን አስወግዶ ቢሰጣቸው ህይወት /2/
ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር
አዝ…
አስበኝ ስላልኩት አሰበኝ ጌታዬ
ስለቸርነቱ ስድብን ከፈሉት
ወንበዴ የነበርኩኝ ስርቆት ነው ሙያዬ
ስለርህራሄው የእሾህ አክሊል ሰጡት
በመስቀል ላይ ሆኖ ህዝቡን ያስብ ነበር
ሀሞትና ከርቤ ሆምጣጤ ደባልቀው
እኔስ አላየሁም (2) እንዲህ ያለ ፍቅር
መራር አስጎነጩት ጨክኖ ልባቸው/2/
ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር
አዝ…
ኃያል ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር
ፈውስን ለሰጣቸው ልባቸውን ሞልተው
አልታይም ብዬ ኃጢአትን ስሰራ
አሉት ወንበዴ ነው ስቀለው ስቀለው
ተመለስ ይለኛል ስሜን እየጠራ
ከእጁ በረከትን የተሻሙ ሁሉ
እንዳልሞትበት ነው በኃጢአት ታስሬ
ይጮሁ ነበረ ይገደል እያሉ /2/
ፍቅሩን አልዘልቀውም (2) እንደዚህ ዘርዝሬ
አዝ…
87
አቤት ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር በፍጡር ህሊና የማይመረመር
ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር እፁብ ነው ድንቅ ነው የመፅነሷ ነገር
ኃያል ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር እሳተ ነበልባል በሆድሽ ውስጥ ሲያድር
ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ነደ ነበልባሉ አልፈጀሽም ነበር
መከራ ሲከበኝ መጥቶ ያጽናናኛል አዝ …
በሐዘኔ ጊዜ እግዚአብሔርም ያዝናል
አይኑ ከእኔ አይርቅም ጥበቃው አይጠፋም ልዑለ ባህርይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ስሙን እጠራለሁ (2) በጌታዬ አላፍርም ቅኝት -
ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ልዑለ ባህርይ እግዚአብሔር ወደደሽ
ኃያል ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር በልዕልና ሆኖ ከአርያም አየሽ
ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር አራቱን ማዕዘን ምድር ተመልክቶ
አቤት ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር እንዳንች ንጽሕና አላገኘም ከቶ
ኃያል ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር መአዛሽ ደስ አለው ለአብ ቅድስናሽ
ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ስለዚህ እግዚአብሔር ከሰማይ ወደደሽ
ወዳንቺ ሰደደው አካላዊው ቃልን
የተወደደ ስምሽ ማርያም (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ቅድመ ዓለም ያለ እናት የተወለደውን
ቅኝት - አዝ…
የተወደደ ስምሽ ማርያም እግዚአብሔር አብ አየ ምሥራቅና ምዕራብ
እንዳንቺ ንጹህ በዓለም የለም ፍለጋ አሻተተ ሰሜንና ደቡብ
አሳስቢልን እንዲምረን መድኃኔዓለም እንዳንች ያለ ከቶ አላገኘምና
በንጽህናሽ በመመረጥሽ እንመስልሻለን በብሩህ ደመና
ድንግል በእውነት እፁብ ድንቅ ነሽ አዝ…
አሳስቢልን እንዲምረን መድኃኔዓለም ስለተወደደ ልጄ ሆይ መአዛሽ
አዝ... የወልድ ማደሪያ የቃል አዳራሽ ነሽ
ፍጥረታት አንቺን ይማፀኑሻል የአባትሽን ቤት እርሺ ልጄ ተብለሻል
ከሲዖል ዓለም አውጪን ይሉሻል በአርያም ስምሽ ንጽሕናሽ ተወዷል
አሳስቢልን እንዲምረን መድኃኔዓለም አዝ…
አዝ... በነቢያት አድሮ በተስፋ ያጽናናው
አስራትሽን ኢትዮጵያን ከድንግል በሥጋ የተወለደው ነው
ጠብቂልን ድንግል ህዝቧን መአቱን አርቆ ምህረቱን አብዝቶ
አሳስቢልን እንዲምረን መድኃኔዓለም አዳምን ያዳነ ከሲኦል አውጥቶ
አዝ…
ወዳንቺ የመጣው (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ቅኝት -
ወዳንቺ የመጣው በብሩህ ደመና
ስራህ ብዙ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ቅኝት -
ከሦስቱ አካል አንዱ ክርስቶስ ነውና
ሥራህ ብዙ መድኃኔዓለም ሥራህ ብዙ
የጠፋ በግ አዳም ታደሰ በጌታ
ቸርነትህ ፍቅርህ ብዙ የኔ ጌታ ሥራህ ብዙ
ባንቺ ተፈፀመ የሰው ልጆች ደስታ
አዝ…
በደይን የተባለች ሄዋን ተደሰተች
የደስታ መፍለቂያ አንቺን ስላገኘች አዕዋፉ አናብርቱ ተሰብስበው
የበረከት ፍሬ ካንቺ ተገኘልን በማለዳ ከእንቅልፋቸው ተቀስቅሰው
የወይን ቦታ ነሽ ድንግል እናታችን ይጮሀሉ ወደሰማይ ያዜማሉ
አዝ… ሥራህ ብዙ የእኛ ጌታ ተመስገን ሊሉ
አዝ…
ወልድም ባህሪሽን ባህሪ አድርጐት
ለፍጥረታት ጌታ መዓዛሽ ተስማምቶት የፍጥረትህ ምስጋናቸው ወደ ሰማይ እየወጣ
ካንቺ ይወለድ ዘንድ ፍፁም ሊላላክሽ በረከትን ፍቅርን ስቦ እያመጣ
በጥቂቱ አደገ ተልኮና ታዞሽ ስንባረክ በቸርነት ስንጐበኝ
አዝ … ሥራህ ብዙ መድኃኔዓለም እላለሁኝ
አዝ…
ከድንግልና ጋር አንድ የሆነ ሀሊብ
በሩካቤ ሳይሆን በብስራት እንደ ንብ ምሥጋና አለህ መድኃኔዓለም ከደመነፍስ
ከሆድ መጥበብ ጋራ የመለኮት ስፋት ከግዑዛን ፍጥረታትህ ምሥጋና አለህ
አንቺ ሆነሽ ሳለ ታናሿ ሙሽሪት ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አምላክ ልዩ ሲሉህ
አዝ … አዝ…

88
ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ) ሃሌ ሃሌ ሉያ መስዋዕት እናቅርብ
ቅኝት - ዋኔን ጌታ ይፈልጋል የተሰበረ ልብ
213 24552 42421-11553 23 ክርስቶስ ከሌለው ፍቅር ላይኖረው
213 24552 42342 22-2 42 ሰላም ሰላም ይላል ፍጥረታዊው ሰው
213 24552 42421-11553 23 ሰላም ሰላም ይላል የዘመኑ ሰው
213 24552 42342 22-2 42 የኢየሱስ ነገር ለሚጠፉት ሁሉ
የመስቀሉ ነገር ለሚጠፉት ሁሉ
213 24552 42342 22-2 42(በበገና) ሞኝነት መስሏቸው ክህደት ተሞሉ
የስንፍና አመል እያናወዛቸው
15-113 42 42421-11553 23
መጾም መጸለዩ ይጎዳናል ብለው
15-113 42 42452-22-2 42
15-113 42 42421-11553 23 አምላክን ቢክዱ ፍቅርን ነፈጋቸው
15-113 42 42452-22-2 42
ለእኔስ ልዩ ነች (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ )
ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ ክብርንም ልበሽ ቅኝት - ስለቸርነትህ
በአዲስ ምሥጋና ይመላ ልብሽ 233-42 2-42423-15-13 31-31 (2x)
የተወደደ ነው በእግዚአብሔር ህዝብሽ/2/ 3-42 2-42423-15-13 31-31
በበገና... 233-42 2-42423-15-13 31-31
ንብረቱ ጠፊ ነው ከንቱ የማይረባ 233-42233-42 2-42 (2x)
በግፍና ቅሚያ በአመፅ ሲገነባ
233-42 233-42 2-42(በበገና)
ሲሳይሽ ብዙ ነው ከአምላክ የተሰጠሽ
በረከት ለማግኘት መሥራት ነው ጠንክረሽ
233-42 2-42423-15-13 31-31 (3x)
አዝ... 233-42233-42 2-42
የአህዛብ ብልጽግና አያስቀናሽ ፍፁም
ኃላፊ ጠፊ ነው ምኞቱም ዓለሙም ለእኔስ ልዩ ነች ድንግል ማርያም
ደመና ነውና ይበናል በቅጽበት ለእኔስ ልዩ ነች እመብርሃን
በግፍ የተገኘ የተከማቸ ሀብት ፈልጌ /2/ ላንቺ ምሥጋና አላገኘሁም /2/
አዝ... በበገና...
ይልቅ በቅንነት በሰላም ለሰራ ልቤ ሲያበቅል የኃጢአት አረም
ሲሳዩ ብዙ ነው ክብሩም አያባራ ውስጤ ሲሸፍት አልተወችኝም
ጉቦና ፍትህን ማጣመም እንዳንለምድ ከቤተ መቅደስ እጇን ዘርግታ
ከወንጌሉ ጋራ አለብን መዛመድ ትጠራኛለች የእኔ መከታ
አዝ... አዝ...
እግዚአብሔር ያለው ሰው በእርሱ የታመነ የሆዴን ሀዘን የልቤን ምሥጢር
ከግፍ ሥራ ሕመም አካላቱ ዳነ እነግርሻለሁ አንድም ሳይቀር
ክርስቲያነኝ ብሎ ጉቦ የሚበላ የምትሸሽጊ የሕዝብን ኃጢአት
የሚያቃጥል እሳት ያገኘዋል ኋላ ለእኔስ ልዩ ነሽ ድንግል አዛኝት
አዝ... አዝ...
በመታመን ፀጋ ይጠራ ስማችን ጣዕሙ ልዩ ነው ከእርሷ ጋር መኖር
እውነተኛ እንሁን ለውድ ሀገራችን ድንግልን ይዤ መቼም አላፍር
የራሱን ሳይሻ ለሀገር የሚያስብ ሰው ወደ ጽድቅ ህይወት ትወስደኛለች
በእግዚአብሔር ዘንድ የተወደደ ነው ድንግል ማርያም ለእኔ እናቴኮ ነች
አዝ... አዝ...
በሀዘን ስሰበር ማንን እጠራለሁ
ስለ ቸርነትህ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ውስጤ ሲደማ ለማን እነግራለሁ
ቅኝት - ስለቸርነትህ
ከኃጢአት እድፍ ንፁህ መሆኛዬ
231542-3 45-13-42 /2x/
231542-3 231515 /2x/ አንቺ ነሽ ድንግል የኔስ መጽናኛዬ
አዝ...
ስለ ቸርነትህ ጌታ ተመስገን
የኃጢአት ቁስል ያለአንቺ አይጠግም
ስለ ፍፁም ፍቅርህ አምላክ ተመስገን
ልጅሽ ሳይፈቅድ በህይወት አልኖርም
ማነው የገመተ ከዛሬ መድረስን
ከልጅሽ ሌላ መድኅን የለኝም
ልብሱ ሳይነካ በእሳቱ ወላፈን
ከጸሎት በቀር ፍፁም አልድንም
ባህሩን አሻግሮ ማዕበል አቁሞ
አዝ...
እርሱ ያውቅልናል ለመጪው ቀን ደግሞ
89
በህይወቴ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) የሰርግ መዝሙሮች
ቅኝት - ስለቸርነትህ
23-42 2 14-15 5 ሙሽራው ሙሽራ (የሠርግ)
15-11231 1 2223 42 2 ቅኝት- ስለቸርነትህ
ሙሽራው ሙሽራ /2/
2223 42 2 14-15-42 2
እጹብ ነው ደስታው
2223 42 2 2315-11 231 1
ሙሽራው ሙሽራ
ሙሽራዋ ሙሽራ/2/
በህይወቴ በዘመኔ ደስ የሚለኝ ለኔ በወንጌል ማመኔ
እጹብ ነው ደስታዋ
ሕይወቴ ሲመራ ጌታ በቃልህ
ሙሽራዋ ሙሽራ
ጣፋጭ ይሆን ነበር ሲያድሰኝ ፍቅርህ
እንደ አደይ አበባ ሙሽሮች ፈክታችሁ
ያንተ ጸጋ ጌታ ስለበዛልኝ
በለምለም መስክ ያለ ፍሬ መሰላችሁ
ጨለማው ተገፎ ብርሃንህ መራኝ
ልክ እንደ ጨረቃ እንደ ሰማይ ፀሀይ
ወዴት እሄዳለሁ የእጅህ ጥበብ ሆኜ
መልካሙ ሥራችሁ በራ በአደባባይ
ፍቅርህ እያደሰኝ ሞተህልኝ ድኜ
አዝ…..
ምን አይነት መውደድ ነው ለኔ አንተ ያለህ
ካባዋን ደርባ በጥበቧ ላይ
ምን ይከፈለዋል ለፍፁሙ ፍቅርህ
የተዋህዶ ልጅ ደምቃ ስትታይ
ምን አይነት መውደድ ነው አንተ ለኔ ያለህ
በቤተክርስቲያን ሥርዓት በማደጓ
ምን ይከፈለዋል ለፍፁሙ ፍቅርህ
ይኸው መሠከረ የሙሽሪት ወጓ
ደጅህ ላይ ተጥዬ ደጅህ ላይ ልሙት
አዝ…..
ቃልህን ልጠብቅ በፍፁም ፍርሃት
መልካም ሥነ ምግባር ፍቅር የከበበህ
የእመብርሃን ልጅ አቤት ማማርህ
እግዚአብሔር ሆይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ከመቼውም ይበልጥ ዛሬ ተውበሃል
ቅኝት - የአማኑኤል ግርማ ዙሪያህን ከቦሀል
እግዚአብሔር ሆይ እወድሃለሁ የእመቤቴ ፀዳል በእውነት አምሮብሀል
ስለ ስምህ እቃጠላለሁ አዝ…..
ፍቅርህ እኔን ይመስጠኛል መልካም ሥነ ምግባር ፍቅር የከበበሽ
እንደ እግዚአብሔር ከየት ይገኛል የእመብርሃን ልጅ አቤት ማማርሽ
ዓለም ሁሉ በጠላኝ ጊዜ ከመቼውም በላይ ዛሬ ተውበሻል
ስንገላታ ይዞኝ ትካዜ የአማኑኤል ግርማ ዙሪያሽን ከቦሻል
አንተ ከእኔ አልተለየህም የእመቤቴ ፀዳል በእውነት አምሮብሻል
እግዚአብሔር ሆይ ወደር የለህም
አዝ… የሀብከ ዮም (የሠርግ ይልማ ኃይሉ )
ሳኦል እኔን ሲያሳድደኝ ቅኝት -
ጎልያድም ሲዝትብኝ የሀብከ ዮም የሀብከ መድኃኔዓለም /2/
ግርማ ሆነህ ከፊቴ የቆምክ እድሜ ማቱሳላ ወአብርሃም /2/
እግዚአብሔር ሆይ ስምህ ይባረክ /2/ ይስጣችሁ ዛሬ ይስጣችሁ መድኃኔዓለም/2/
አዝ… እንደ ማቱሳላ እንደ አብርሃም /2/
ሞቷል ብለው ቀብረውኝ ሰዎች አዝ…….
ምስኪን ሆኜ ሳይኖረኝ አንዳች በቅዱስ ጋብቻ ሙሽሮች ተወሰናችሁ /2/
ከመቃብር ቆፍሮ አወጣኝ ክርስቶስ ተገኝቷል በመሀከላችሁ /2/
አይዞህ ብሎ አምላኬ አጽናናኝ የድንጋዮቹን ጋን ወይኑን ወይኑን ሊመላበት/2/
አዝ… ከድንግል ማርያም ጋር ተገኝቷል ከዚህ ቤት/2/
ሀሳብህን በእግዚአብሔር ላይ ጣል አዝ…….
ለዘለዓለም ያበራልሃል ደስታውን አይቶ አምላክ ፍፁም ተደስቷል/2/
ታማኝ ወዳጅ እርሱ ነውና ሊባርካችሁም እጆቹን ዘርግቷል /2/
ሰላም ይሙላ ለእርሱ ተውና በህይወታችሁም ፍቅር ፍቅር ቅመም ሆኖ/2/
አዝ… ትህትናን ይስጣችሁ እግዚአብሔር በቶሎ/2/
አዝ…….
ሠርጋችሁ እንዲሆን ደስታ ፍቅር የሞላበት
በህይወታችሁ ውስጥ ክርስቶስ ይግባበት
በህይወታችሁ ውስጥ አምላክ ይኑርበት
አዝ…….
90
የበረከት ፍሬ በጸጋው እንዲበዛላችሁ /2/
ዛሬ ተደሰቱ አምላክን ይዛችሁ /2/
እራስን በመግዛት እውቀት እውቀት ተሞልታችሁ
ዛሬ ተደሰቱ አምላክን ይዛችሁ /2/
አዝ…….
በሥጋ ወደሙ እግዚአብሔር ስለመረጣችሁ
የመንፈስ ቅዱስም ህፃናቶች ናችሁ /2/

እጹብ ድንቅ ስራ

እጹብ ድንቅ ስራ/2/


በእውነት የታደለ የእግዚአብሄር ሙሽራ
በእውነት የታደለች የእግዚአብሄር ሙሽራ
ነፍሳችሁ በሰማይ ርግብ ትመስላለች
ከመላእክት ጋራ ዛሬ ዘምራለች/2/
እልል እልል በሉ ክርስቲያኖች ሁሉ
ያበራ ጀመረ ሙሽራው ፀዳሉ
ታበራ ጀመረ ሙሽሪት ፀዳሏ
አዝ...
ከክርስቶስ ፍቅር እንዴት ይርቃል ሰው
ሥጋና ደሙን ሳይሳሳ ለሰጠው/2/
የመንፈስ ቅዱስ ሕፃናት በመሆን
በስጋወደሙ መቀደስ አለብን/2/
አዝ...
በእግዚአብሔር ተባርኮ የመኖር ምስጢር
የዘላለም ሕይወት ይሰጣል ፍቅር/2/
ሥጋውን ፍሪዳ ደሙን መጠጥ አድርጎ
ሰጥቶናል አማኑኤል ሕይወቱን ሰውቶ

ትዌድሶ

ትዌድሶ መርዓት ወትብሎ/2/


ወልድ እኁየ ቃልከ አዳም/4/

91

You might also like