Professional Documents
Culture Documents
FikareVol16No2Yekatit2001 PDF
FikareVol16No2Yekatit2001 PDF
FikareVol16No2Yekatit2001 PDF
3. የአመት ደንበኞች ለመሆን የሚሹ ሁሉ አመታዊ ክፍያው ለአራት ዕትሞች 16.00 ኦይሮ
ወይንም ደግሞ ተመጣጣኝ ምንዛሬ ይሆናል። ይህንኑ በፖስታ ሳጥን ቁጥራችን መላክ
ይቻላል። የሚከፈለው በቼክ ወይም በመኒ ኦርደር ለኢሕአፓ ነው።
FIKARE
P.O.Box 73337
Washington D.C. 20056
U.S.A
በIትዮጵያ ሕዝባዊ Aብዮታዊ ፓርቲ
ታትሞ የሚወጣ
ሩብ Aመታዊ መጽሄት
ማውጫ
ገጽ
ርዕሰ አንቀጽ 1
ከስብሀቱ ………………………………………… 41
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ውድ Aንባቢያን
ፍካሬ ገጽ 1
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
Aስተውሉ!!
ፍካሬ ገጽ 2
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 3
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ሌላው የጽሁፉ Aላማ በAለፉት Aስራ ስባት Aመት የተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች
ከወያኔ Aምባገነን Aገዛዝ ጋር በAደረጉት ትግል ውስጥ የተፈጸሙ ስህተቶች
በተለይም በ97ቱ ምርጫ የታዩ ስህተቶችና ድክመቶች Eንዳይደገሙ በሀቅ
ተወያይተው Eርምት በመውስድና በመማማር ትግሉን በጥራት ለመቀጠል ይረዳል
ብለን ያስብነውን ለህብረተስባችን ለማጋራት ነው፡፡ ምንም Eንኳን በAዲሶቹ
ድርጅቶች ውስጥ Eንዲህ ያለ ድርጅታዊ Aስራርና ባህል ማለት “ሂስና ግለሂስ”
ማድረግ ያልተለመደ ቢሆንም፡ ከነባሮች ልምድ መቅስም ይጠቅማል። ጃንሆይ
ሳይቀሩ በተግባር ባያደርጉትም “ነቀፌታን የማይቀበል መንግሥት ዘላቂነት የለውም”
ያሉትን ማስታወስ መልካም ነው። በጣም የሚያሳዝነው የዘመኑ ፖለቲካ ድርጅቶችና
Aመራሮች ከውዳሴ ከንቱ በስተቀር ነቀፌታን መስማትና ጥፋታቸውን ማመን፡
ማረምና መታረም Aለመፈለጋቸው ነው። በEኛ ግምት በህብረተስባችን ሂስና ግለሂስ
ማድረግ Eንደ ሽንፈት ወይም ውርደት ተደርጎ ስለሚቆጠር ነው። በመስረቱ
የፖለቲካ ድርጅቶችና Aመራሮቻቸው ለሕዝብ ቆመናል፡ Eንታገላለን Eስካሉ ድረስ
ለምን ትችት ቀረበብን፡ ለምን ተጠየቅን፡ ለምን ተደፈርን ብለው ቡራከረዮ ማለት
Aይችሉም። የሚያዋጣቸው ሳይታክቱ Aቋማቸውን በማያሻማ መንገድ ለሕዝብ
በማስረዳት ድጋፍ ለማግኘት፡ ለመማርና ለማስተማር፡ ለማመንና ለማሳመን መጣርና
የተሳሳተ Aቋማቸውን ለማስተካከል ፈቃደኛና ዝግጁ ሆነው መገኘት Aለባቸው። ብዙ
የህብረተስብ ምሁራን የሚስማሙበት Aንዱ ትልቅ ቁም ነገር በተለይ በትግል ላይ
ለሚገኙ ግለስቦችና ድርጅቶች የባሕሪና የAስተሳስብ ለውጥ ማድረግ ለትግሉ
ጥንካሬ፡ ጥራትና ስኬታማነት Aስፈላጊ መሆኑን ነው።
በዚህ የብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ነፃነት ትግል ጥናታዊ ትንተና በጽንሰ Aሳብ ደረጃ
ከፍልስፍና፡ ከፖለቲካ፡ ከኤኮኖሚና ከሶሻል Aንፃር Aኳያ ትርጓሜውና Aላማውን
የምሁራንን ጥናቶችንና የሌሎች Aገሮች ተመክሮዎች Aካተን ለውይይት
Eንዲያመች Aድርገን ለማቅረብ የሚቻለንን ሁሉ ጥረት Aደረገናል።
ፍካሬ ገጽ 4
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 5
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 6
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
መቼም በትግላችን ውስጥ ለሕዝብ ቀናIና ሀገር ወዳድ የሆኑ ምሁሮቻችን መሳተፍ
Aስፈላጊነት ብዙም የሚያከራክር ጉዳይ Aይደለም። ግን ሁሉም በጅምላ ለAገርና
ለሕዝብ ተቆርቋሪና Aሳቢ ወይም ሁሉም ጥቅማቸውን ብቻ Aሳዳጅ ናቸው ብሎ
መፈረጁ ትክክል Aይደለም። በጥቅሉ ምሁሮቻችን የህብረተስባችን Aካል
Eንደመሆናቸው ሁሉ ጉራማይሌ ናቸው ማለቱ ይቀላል። የየካቲት 66 Aብዮት
በፈነዳ ጊዜ የፊዩዳል ሥርዓትን ሲታገል የነበረው የተራማጁ ክፍል በሁለት ጎራ
ተከፈለ። Aንደኛው ስር ነቀል ለውጥ ፈላጊው ደርግ ሥልጣኑን ለሕዝብ ያስረክብ
ሲል ሌላው ሕዝባችን ተደራጅቶ፡ ነቅቶና ታጥቆ ስልጣን ለመረከብ Eስኪችል ድረስ
ደርግ በስልጣን ላይ ይቆይ የሚለው በጉልህ ምሳሌነት ሊጠቀስ የሚችል ነው።
ፍካሬ ገጽ 7
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 8
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 9
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 10
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
በጥቅሉ የምህሩን ጥናት ጨምቀን ስናየው የEኛ Aገር በኤኮኖሚ Eድገት ኋላቀር
በመሆኗ Eንዲሁም ስማንያ በመቶ የሚሆነው ሕዝባችን የሚተዳደረው ከEጅ ወደ
Aፍ በሆነ የEርሻ ስራ ስለሆነ የAብዮታችን ትኩረት በመሬት ጥያቄና በEርሻ ነክ
ሥራዎች Eንዲሁም በመጀመሪያ ደረጃ በምግብ Eራስን የመቻል (የምግብ ዋስትና)
ቢሆን Aግባብነት Aለው (agrarian revolution) የሚል Aመልካከት Aለን።
በAጠቃላይ ትንተናቸው የIትዮጵያን ተጨባጭ ሁኔታ በግልጽ ለማየት የሚረዳና
ትምህርታዊ ነው። የፖለቲካ ድርጅቶች በመተክል ደረጃ የሚመኙትን
የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ማምጣትና የሚያደርጉትና የሚያስቡትን በቅጡ
የሚያውቁና የሚያስተውሉ Aይመስልም። ለምሳሌ የወያኔን ማንነትና የትግል ስልት
Aስመልክቶ የሚንጸባረቁ ልዩነቶች ለጊዜውም ሊጣጣሙ Aለመቻላቸውን
ህብረተስባችን የሚያውቀው ጉዳይ ነው። Eንደ የህብረተስ ምሁሩ ገላጻ “ማንኛውም
ድርጅት ሊከተለው የሚገባውን መስረተ-Aሳቦችና Eሴቶች ያላገናዘበ በዘፈቀደ Eቅድ-
Aልባ ሂደቶች ከተሄደ መጨረሻው ውጤቱ የማያምር ይሆናል” የሚሉት ትክክለኛና
በብዙ Aገሮች የታየ ክስተት ነው።
ፍካሬ ገጽ 11
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 12
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 13
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ዝርዝር ውስጥ ሳንገባ የፍልስፍና ተመራማሪ የሆኑት ምሁር በAንድ ሀገር ሥልጣኔና
ዘመናዊነትን Aስመልክቶ ያቀረቡት Aስተያየት የተሳሳተ መሆኑን መጠቆሙ Aግባባነት
ይኖረዋል። Iትዮጵያ ሀገራችን Eንደማንኛውም ሀገር ጥንታዊ ሥልጣኔ ያላትና
ነጻነቷንም Aስጠብቃ የኖረች ሀገር በመሆኗ መልካምና ጎጂ ባህሎችና Aስተዳደር
Eንዲሁም ኋላ ቀር የሆነ የምርት Aመራረት ዘዴዎች ነበሯት። Aሁንም ድረስ
Aንዳንዶቹ ሳይለወጡ ለምሳሌ Aርሶ Aደሩ ከግል ባለቤቶች ወደ መንግሥት
ጭስኛነት ሥር የሚገኙ ናቸው። በመሆኑም በEኛ ግንዛቤ ጸሃፊው Eንደሚያቀርቡት
ሁሉንም በጅምላ ጥሩ Aድርጎ ማቅረቡ ምንም ዓይነት ለውጥ Aያስፈልግም
Eንደማለት የሚያስቆጥር ነው። ታዲያስ ለውጥ ፈላጊ Aብዮተኞች ያደረጉት ትግል
በሙሉ Aስፈላጊ መሆን Aለመሆን ፍርዱን ለAንባቢያን መተዉ የሚቀል ይሆናል።
ፍካሬ ገጽ 14
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 15
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 16
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 17
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 18
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 19
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 20
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
…በተለይም ከሕዝቡ በቁጥር ከግማሽ በላይ የሆኑት ሴቶች ያላቸውን ወሳኝ ሚናና
ድርሻ መጥቀሱ Aስፈላጊ ነው። የሀገራችን ሴቶች ለሀገር ነጻነት ያደርጉት ተጋድሎ
ተገቢውን ክብደት ተስጥቶት ባይወሳም፡ ትምክህት የቃኘው ህብረተስቡ የሴቶችን
ማንነት በተመለከተ Aክቸልቻይ ተረቱን ቢደረድርም የIትዮጵያ ሴቶች ህገራቸውን
ከውጭ ጠላት ለመከካከል የከፈሉት መስዋEትነት ከፍተኛ ነው። በጣይቱ ብጡልና
መስል ነገሥታት ወይም በወይዛዝርት ደረጃ ሳይሆን በቤት Eመቤቶች፡ በሠርቶ
Aደር ሴቶች ነው Iትዮጵያ ማንነቷንና ህልውናወን ጠብቃ የቆየችው። በመሆኑም
ዛሬ ህገሪቷን ከጥፋት ለማዳን በሚደረገው ወሳኝ ፍልሚያ የሴቶች ግንባር ቀደም
ሚና ካልተረጋገጠ ህገርን የማዳኑ ተልEኮ ሊሟላ Aይችልም። ለዚህም ነው ሴቶች
በተለይ የትግል ግዳጃቸውን ለመወጣት ከመቸውም ጊዜ በበለጠ ዝግጁ ሆነው
መገኘት ያለባቸው።
ፍካሬ ገጽ 21
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 22
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 23
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 24
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 25
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ማጠቃለያ
የብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ነፃነት ትግል ስንል ምንም ዓይነት ድብቅ Aላማ የሌለው
በAገራችን የሥር ነቀል ለውጥ ለማምጣት የሚደረግ ትግል መሆኑን ለማስረገጥ
Eንወዳለን። Aንባቢያን በተለይም ወጣቱ Eንዲያውቅልን የምንፈልገው በጥናቱ
የተካተቱ ትችቶችና Aስተያየቶች የሌሎችን ድርጅቶች ስም ለማጥፋት፡ ለማንኳሰስና
ሚስጥራቸውን ለማባከን ሳይሆን ወያኔና Aጫፋሪዎቹ የሚያውቀውንና ፀሐይ
የሞቀውን ጉዳዮች በማንሳት ነው። Aንዳንዶች ሊከሱን Eንደሚሞክሩት “IሕAፓ
በሌሎች ድርጅቶች ውስጥ ጣልቃ Eየገባ ይበጠብጣል” ከሚለው ወቀሳ ለመዳን
“Eኛ ምን Aገባን” ብለን ሁሉንም ነገር Eርግፍ Aድርገን ብንተው ምንኛ ደስ ባለን
ነበር፡፡ ነገር ግን ጉዳዩ የሀገርና የሕልውና በመሆኑ ማለት የAገራችን ሁኔታ
ከቁጥጥር ውጭ ከመሆኑ በፊት ማለት “ጅብ ከሄደ ውሻ ጮኸ” Eንዳይሆንብን
ከAለን ፍርሃቻ በመነሳት ነው። Aንዳንዶች ሊያቀርቡት Eንደሚቃጣቸው የEኛ
ውትወታ የግለስብ ወይም የቡድን ተራ ሽኩቻ Aይደለም። ቢሆን ኖሮ “ፈረሱም
ሜዳው ይኸውላችሁ” ብለን ራቅ ብለን ተመልካች ብንሆን ምንኛ ደስ ባለን ነበር፡፡
ጉዳዩ Aገራችንን ከጥፋት ለማዳንና የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለማምጣት መደረግ
ያለበት የሞትና የሽረት ትግል ስለሆነ ነው። በበኩላችን ስለቸን ታከተን ሳንል
ለስላሳ ስድስት Aመት ለIትዮጵያ ሕዝብ የገባነውን የAደራ ቃል ጠብቀን
የበኩላችንን ድርሻ ለመወጣት Eየታገልን ነው። Aጥብቀን የምንወተውተው ጊዜው
ስይመሽብን፡ የሕዝባችን የትግል ስሜት ሳይቀዘቅዝና Aንዱ በሌላው ላይ ያለው
Aመኔታ ሙልጭ ብሎ ሳይጠፋ Eንዲሁም ትግሉ ለጊዜውም ቢሆን ከመዳፈኑ
በፊት፡ የሃቀኛ የተቃዋሚ ፓለቲካ ድርጅቶች በጋራ ትብብር የሚጠበቅብንን
ለማድረግ ዝግጁ Eንደሆን ለማሳስብ ነው።
ፍካሬ ገጽ 26
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 27
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 28
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ኪዳን Aክብሮ Iትዮጵያን ከዘረኞች ጥፋት Aድኖ ታላቂቱን ሀገር ከመገንባት በቀር
ሌላ የግል የትግል Aጀንዳ የላቸውም። የፓርቲው ሀገራዊ ፖሊሲዎቹም
የተመሠረቱት በዚህ ብሔራዊ ረEይና ቃልኪዳን ላይ ነው።
ዋቢዎች
ፍካሬ ገጽ 29
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
7-Revolutions: http://en.wikipedia.org/countries.
- French Revolution
- Industrial Revolution
- American Revolution
- Russian Revolution
- Chinese Revolution
- Vietnam: The Origins of Revolution
- Ethiopian Revolution
- Nepal Revolution
9-Mark Cooray, Political and Economic Freedom: Two Sides of the Same
Coin
10- Solitary Purdah: The Choice for Political Freedom
11-Amartya Sen, Development as Freedom Oxford University Press 1999
ፍካሬ ገጽ 30
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 31
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
በሀገራችን ባለፉት Aመታት በርካታ ሀገር በቀል የሆኑና በAለም Aቀፍ የሲቪል
ድርጅቶች ከፍተኛ ድጋፍ Eየተንቀሳቀሱ መሆናቸው ይታወቃል። የነዚህን ድርጅቶች
Eንቅስቃሴ ሕጋዊነት በመስጠት ተግባሮቻቸውን፤ ሊያበረክቱ የሚችሉትን
AስተዋጽO በማንኛውም መልኩና መስኩ ለሀገሪቱና ለሕዝቡ በሚጠቅም ደረጃ
ማቀነባበር፤ ማበረታታትና መደገፍ ሲገባ በመለስ Aገዛዝ ሥር በምትገኘው Iትዮጵያ
ግን ለዚህ ረግረግ ሊሆን የሚችለው ሕግ ግን ሳይቋጠር በመወያየት ብቻ Eየተጓተተ
ይኸው Aስር Aመት ሊሆነው ጥቂት ወራት ብቻ ናቸው የቀሩት። Eስካሁን ድረስ
በEንጥልጥል ላይ ነው የሚገኘው። በደንባራ በቅሎ ቃጭል ተጨምሮ Eንዲሉ
የሲቪል ማሕበራትን ወይንም ደግሞ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን
የሚያስተዳድር በነጻነትና በዴሞክራሲ መርህዎች የሚያዋቅርና Eንዲንቀሳቀሱ
የሚያስችላቸው ሕግ Aለመኖሩ ብቻ ሳይሆን የሲቪል ድርጅቶች ወደፊት ሥራቸውን
የሚያቃልላቸው ምንም Aይነት ሁኔታ Eንደማይታይም የሚመለከታቸው የሲቪል
ድርጅቶች Aባላትና ደጋፊዎቻቸው መግለጽ ከጀመሩ በርካታ ጊዜያቶች ማለፋቸው
የሚታወቅ ነው። በ 2005 ዓ.ም. ምርጫ ወቅት የሲቪል ማህበሩን Eንቅስቃሴና
ሕልውና ለAደጋ ያጋለጡ ድንጋጌዎች፤ ሕጎችና ደንቦች የምናስታውሳቸው በከፍተኛ
ቁጭትና ሀዘኔታ ነው። የነዚሁ ሁሉ ችግሮቻቸው ምንጩ ደግሞ የመልካም
Aስተዳደር Eጦት Eንደነበረና በዚሁ ከቀጠለም ወደፊትም የከፋ ችግር
Eንደሚከሰትባቸው ጥርጥር የለውም። ይህንን Aስመልክቶ በፍኖተ ዴሞክራሲ
ባለፉት ጊዜያት በተለያዩ ወቅቶች Eንደ Aስፈላጊነታቸው የዘገባ ትችቶች
መቅረባቸው የሚታወስ ነው።
ፍካሬ ገጽ 32
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
በAሁኑ ወቅት ያለው ተጨባጭ ሁኔታ በነሱ Aገላለጽ መሰረት ለEርዳታ ለጋሽ
ድርጅቶች ካለፈው በበለጠ ችግር ላይ Eየጣላቸው መሆኑን ለመገንዘብ Aዳጋች
Aይደለም። ለስጋታቸው ምክንያት የሆኑት ደግሞ፤ ሕዝባዊ ድርጅቶች በየAመቱ
በAዲስ መልክ መመዝገብ የሚኖርባቸው መሆኑ፤ ተግባራቸውን ለማከናወን
የፈለጉትን ያህል ጥረት ቢያደርጉ በAገዛዙ ባለፉት ጊዜያት በAይነ ቁራኛ ሲታዩ
Eንደነበረና Aሁንም ይኸው ክትትል በቀጣይነት ላይ መኖሩ፤ ለAገዛዙ የሚስማማ
ፍካሬ ገጽ 33
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
Aጸፋዊ ተግባር በEጅ መንሻ መልክ ካላቀረቡ ስለ ሰብAዊ መብት ምንም Aይነት
Eንቅስቃሴ ሊያደርጉ Eንዳልተቻላቸው በዋናነት የተጠቀሱ ማጠያቂያዎች ናቸው።
ይህን Aስመልክቶ ደፈር ያሉት በግላጭ ባብዛኛው ግን ውስጥ ውስጡን ቅሬታቸውን
ሲያቀርቡ Eንደነበር የሚታወስ ነው።
የመለስ Aገዛዝ ከ2005 ዓ.ም. ምርጫ በፊት በባEዳኑ በኩል የተወሰነ የፖለቲካ
ጠቀሜታ ያስገኝልኛል በሚል ሀገር በቀል ከሆኑና በባEዳን ከሚደገፉ ሲቪል
ድርጅቶች ጋር በተወሰነ ደረጃ በመተባበር Aዲስ የሕግ ረቂቅ ማዘጋጀታቸው
የሚታወቅ ነበር። ነገር ግን ምርጫውን ተከትሎ በተከሰተው ሁኔታና በርካታ
የተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች መሪዎቻቸውና Aባሎቻቸው Eንዲሁም በብዙ ሺ
የሚቆጠሩ ወጣቶች ከታሰሩ በኋላ ነገሩ ተቀይሮ ድሮውኑም በቋፍ ላይ የነበረው
Aብረው የመሥራት ሁናቴ መቋረጥ ብቻ ሳይሆን ሲቪል ድርጅቶች ሊተዳደሩበት፤
የወደፊት ሂደታቸውንም ቢሆን መስመር የሚያሲዙበት የሕግ ረቂቁ ሂደት ላይ
ተሳታፊነታቸው ወይንም ደግሞ ሀሳባቸው ከግንዛቤ Eንዲገባ የመደረጉ ጉዳይ
ያከተመ መሆኑን ነው።
ይህ በንዲህ Eንዳለ ከዘጠኝ Aመት በኋላ በቅርቡ ከሶስት ሳምንት ጀምሮ በይፋ
ሳይሆን ውስጥ ውስጡን Eያቀባበሉት ያለው Aዲስ የሕግ ረቂቅ የሲንጋፖሩን ፈለግ
የተከተለ የሚመስል መሆኑ Eየተነገረ ይገኛል። በዚህም መሰረት ሲቪል ድርጅቶች
Aገዛዙ ከበፊቱ በበለጠ ክትትል የሚያደርግባቸው መሆኑን የሚያመላክት ነው ሲሉ
ታዛቢዎች ከወዲሁ ተችተውታል። ከAገዛዙ ባለሥልጣናት በኩል የሚናፈሰውን ዜና
በAንክሮ ለሚያዳምጠው በቁራን ትምህርት ቤቶች ውስጥ Aክራሪ Eስላማዊያን
ሊስፋፉ ይችላሉ የሚል ጥርጣሬ Eየገለጹ ይገኛሉ። ይህንንም በማጠየቂያነት
በመውሰድ የመለስ Aገዛዝ ሌሎቹን ሲቪል ድርጅቶችን Aዳብሎ የበለጠ ቁጥጥር
ለማድረግ Eቅድ Eንዳለው የሚያመላክት መሆኑን ለመገንዘብ Aዳጋች Aልሆነም።
ከኑግ ጋር የተገኘ ሰሊጥ Aብረህ ውቀጥ መሆኑን ማንም የሚስተው ያለ
Aይመስለንም። ይህንን Aላማውን ስከታማ ለማድረግ ሲቪል ድርጅቶች ሊመዘገቡ
የሚችሉበት Aዲስ ተቋምና በሱም Aማካኝነት ሊቆጣጠራቸው የሚችል Aንድ ክፍል
የሚያዋቅር መሆኑ ታውቋል። ይህ የሲቪል ድርጅቶች ችግር ብቻ ሳይሆን የሁሉም
ሀገር ወዳድ የጋራ ችግር ነውና ሁሉም Iትዮጵያዊ በቸልታ ሊመለከተው
Aይገባም። ባለው Aቅሙ ሊታገለውና ሕዝብም ይህንን መሰሪ የመለስን ተንኮል
በሚገባ ሊያጋልጠው ያስፈልጋል።
ፍካሬ ገጽ 34
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
29.02.2008
ፍካሬ ገጽ 35
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 36
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 37
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 38
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 39
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 40
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 41
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 43
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 44
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 45
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.
ፍካሬ ገጽ 46