FikareVol16No2Yekatit2001 PDF

You might also like

Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 50

በIትዮጵያ ሕዝባዊ Aብዮታዊ ፓርቲ (IሕAፓ)

ታትሞ የሚወጣ ሩባዊ

ጥናታዊ የትንተና መጽሄት

ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.


ስለ ፍካሬ ልታውቋቸው የሚገቡ ጉዳዮች

1. በፍካሬ የሚወጡ ጽሁፎች ሁሉ የፓርቲ አባላት የጿፏቸው ጽሁፎች ወይም የፓርቲው


አቋሞች አይደሉም። የፓርቲውን አቋም የሚመለከት ጽሁፍ ሲወጣ ይህንን ያስታውቃል።

2. የሚላኩ ጽሁፎች በአማርኛ የተዘጋጁ ቢሆኑ ይመረጣል።

3. የአመት ደንበኞች ለመሆን የሚሹ ሁሉ አመታዊ ክፍያው ለአራት ዕትሞች 16.00 ኦይሮ
ወይንም ደግሞ ተመጣጣኝ ምንዛሬ ይሆናል። ይህንኑ በፖስታ ሳጥን ቁጥራችን መላክ
ይቻላል። የሚከፈለው በቼክ ወይም በመኒ ኦርደር ለኢሕአፓ ነው።

4. ፍካሬ በአመት አራት ጊዜ ትወጣለች።

5. ጽሁፎች መላክ የሚፈልጉ በሀገራዊና አለም አቀፋዊ የፖለቲካና የኤኮኖሚ ጉዳዮች፤ ሥነ


ጽሁፎችና ፓርቲ ነክ ጉዳዮችን በተመለከተ ሊላክልን ይቻላል። በተቻለ መጠን ጸሃፊዎቹ
ስማቸውን አለዚያም የብዕር ስማቸውን ሊነግሩን ይገባል። የብዕር ስም የሚጠቀሙ
ከሕጋዊ እርምጃዎች አንጻር አግባብ ስላለው ለአዘጋጆቹ ብቻ ስማቸውንና አድራሻቸውን
መግለጽ ይኖርባቸዋል።

6. ጽሁፎች እስከተቻለ ድረስ በጣም ባይረዝሙ (ከ 5-7 ገጽ) ባይበልጡ ይመረጣል።


ለጥራትና ለመጠን ሲባል ጽሁፎች እርማት ሊደረግባቸው ይችላል።

7. የሚደርሱንን ደብዳቤዎች በየጊዜው እናወጣለን። ደብዳቤ የሚጽፉ ስማቸውንና


አድራሻቸውን ከነስልክ ቁጥራቸው በትክክል እንዲያሰፍሩ እንጠይቃለን።

8. ርዕሰ አንቀጾቹ ከዝግጅቱ ክፍል የሚቀርቡ ናቸው።

ዋና አዘጋጅ ዶ/ር ዘነበ ተሾመ

ምክትል ዋና አዘጋጅ ሀይሉ ወንዴ

መጽሄቷን ለሚመለከቱ ግንኝነቶች በሚከተለው አድራሻ ይጠቀሙ።

FIKARE
P.O.Box 73337
Washington D.C. 20056
U.S.A
በIትዮጵያ ሕዝባዊ Aብዮታዊ ፓርቲ

ታትሞ የሚወጣ

ሩብ Aመታዊ መጽሄት
ማውጫ

ገጽ

ርዕሰ አንቀጽ 1

የብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ የነጻነት ትግል

ከ ሀይሉ ወንዴ …………………………………………………………… 2

ከፍኖተ ዴሞክራሲ የዝግጅት ከፍል የተገኙ

ሀ. የሲቪል ድርጅቶችን ነጻነት ለማስከበር


የሁላችንም ኢላማ ሊሆን ይገባል። …………………………………………………. 30

ለ. በኢትዮጵያ ዘለቄታዊና አስተማማኝ ሕገ መንግሥት


ከሽግግር መንግሥት ይወለዳል።……………………………………………………… 35

4. ተደራጅቶ መታገል የድል ዋስትና ነው።

ከስብሀቱ ………………………………………… 41
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ውድ Aንባቢያን

በAሁኑ የፍካሬ Eትማችን የብሄራዊ ትግሉን በተለያየ ደረጃና ከተለያየ Aቅጣጫ


የሚዳስሱና ለውይይት የሚጋብዙ በተቻለ መጠንም ለተከሰቱት ችግሮች የራሳቸውን
የመፍትሄ ጥቆማቸውን ያዘሉና የAንባቢያንን Eውቀት የሚያዳብሩ መጣጥፎች
ይዘንላችሁ ቀርበናል።

በAቶ ሀይሉ በብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ የነጻነት ትግል ርEስ ሥር የቀረበው ሰፋ ያለ


ጽሁፍ በዋናው የትግሉ Aጀንዳ ላይ ትኩረት Eንዳይደረግና በጥቃቅን Eርባነቢስ
በሆኑ ጉዳዮች ሀገር ወዳድ ሃይሉ Eንዲጠመድ የሚጋብዙ Aላስፈላጊ ንትርኮችን
ወደኋላ በማድረግ ሀገሪቷ ያንዣበበባትን Aደጋ ለመከላከል የሚያስችል መፍትሄ
ከሕዝብ ጋር ለመመካከር የራሱን Eነሆ የሚል ነው። በተለይም ደግሞ ባለፉት 17
Aመት ውስጥ በተቃዋሚ የፖለቲካ ደርጅቶች የተፈጸሙ ስህተቶች Eንዳይደገሙ
በቅን ውይይት Eርምት የሚገኝበትን በመዳሰስ ጠቃሚ የሆኑ የተለያዩ ቁም ነገሮችን
ያዘለ ብቻ ሳይሆን Aቅጣጫ ለማስቀየር የሚጥሩ ምሁራን ተብዬዎች ባቀረቡት
Aስተያየቶች ላይም ተመርኩዞ ትምህርታዊ ትችቶችን Eንዲሁም ወሳኝ በሆኑ
Eሴቶች ላይ የሚነዙ ውዝንብሮችን ጥራት Eንዲያገኝ በስፋት የሚያብራራ
መጣጥፍ ሲሆን መደምደሚያውም ፈትል ቢረዳዳ Aንበሳን ያስቀራል ነውና
ተመልከቱት።

ዘረኛውንና Aምባገነን የመለስ Aገዛዝን Aስወግዶ በምትኩ ሰላም የሚሰፍንበት


የሰብAዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች የሚከበሩበት ማህበራዊ ሥርAት ለመገንባት
ይቻል ዘንድ ሕዝብ በመሃሉ Eርቅን Aውርዶ በሽግግር ሂደት ውስጥ ማለፍ የግዴታ
Eንደሚለው ከጥያቄ የሚገባ Aይደለም። የሽግግር ሂደቱ ደግሞ ከግቡ Eንዲደርስ
ከሁሉም ሀገር ወዳድ ሀይሎች ከፍተኛ ጥንቃቄን ይጠይቃል። ለትግሉ ስኬታማነት
የሲቪሉ ሕብረተሰብ በሁለመናው መልክ ቀጥተኛ ተሳትፎ ማድረግ ወሳኝነት ያለው
መሆኑ በተደጋጋሚ የተገለጸ ነው። ይህ Eንዳይሆን የመለስ Aገዛዝ የተለያዩ
መሰናክሎችን Eየፈጠረ በመገኘቱ የነሱን ነጻነት ለማስከበር የሁሉም ሀገር ወዳድ
ሃይል ሊሆን Eንደሚገባ መግለጹ ዛሬም የግድ ይላል። የተወሰነው የማህበረሰብ
ክፍል ነጻነቱ ተገፎ ሀገር ሰላምና ማህበራዊ መረጋጋት Aታገኝም። ይህንን መሰረታዊ
Aስተያየት በተመለከተ በርካታ ግንዛቤዎች የሚያስጨብጡ ከፍኖተ ዴሞክራሲ
የሬዲዮ ሥርጭት ያገኘናቸውን ሁለት መጣጥፎች Aክለናል። Aንብባችሁ
የደረሳችሁበትን ገንቢ ትችት ሌላውም ቢያውቀው ቢደረግ ጠቀሜታው ለሁሉ ነው።
ትምህርታዊነቱም የማይታበል ነው። የፍካሬ መድረክ Aገልግሎቷም Aንባቢያንን
ለማቀራረብ ነውና ብEራችሁን ከወረቀቱ ጋር Eንድታገናኙት ትጋብዛለች።

ፍካሬ ገጽ 1
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

በመጨረሻም በAቶ ስብሃት የቀረበው የመደራጀትንና ተደራጅቶም የመታገል


Aስፈላጊነት በስፋት የሚዳስስ በተለይም ደግሞ ትግልን በቀጣይነት ለማስኬድ ምን
Aይነት ተግባራት ማከናወን Eንደሚገባም ይጠቁማልና ምልከታን ያሻዋል። የወቅቱ
የትግል ጥሪያቸው ምን Eንደሆነና ምንስ መምሰል Eንዳለበትም በስፋት
ይዘረዝራል፡፡ የትግል ጥሪን ዛሬ ማስተጋባቱ የግድ ነው ስለሚሉ Eስቲ
Aስተውሉላቸው። መልካም ንባብ Eንመኝላችኋለን።

Aስተውሉ!!

የኅብረት ትግል ተመክሮና ሀ. ሰፊውን የሕዝብ ቁጥር


የኢሕአፓ አቋም ሊያሰባስብ የሚችል አቋምና
ዴሞ ቅጽ 34 ቁጥር 6 መፈክሮችን ይዞ ሕዝብን
የኅብረት ግንባር ፖለቲካን ማደራጀትና ለትግል
በመጀመሪያ ደረጃ በሕዝብ ማሰለፍ፤
ዘንድ እውን ማድረግ
የሚለው መርህ በዋናነት
ደረጃ የሚጠቅሳቸው
የሚከተሉትን ነው።

ለ. ኅብረትን ከታች ወደላይ


ማለትም ሕዝብን ያቀፈ
ኅብረት ለማድረግ የሕዝብን
የሲቪክና ሙያ ማኅበራት
ሙሉ ተሳትፎ ማጠናከር
አስፈላጊ ነው።

ፍካሬ ገጽ 2
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

የብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ነፃነት ትግል


መግቢያ

የIትዮጵያ ሕዝብ ያንጃበበትን የህልውና Aደጋ ለመከላከልና Aንድነቱን ለማስረገጥ


Eንዲሁም Eግር ከወርሽ ቀፍድዶ ያስረውን የAምባገነን ሥርዓት ገርስሶ በምትኩ
የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመመስረት የብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ነፃነት ትግል
ማካሄድ የግድ Aስፈላጊ ነው Eንላለን። ይህ Eልህ Aስጨራሽ ትግል ግብን
Eንዲመታ ከተፈለገ ሁሉም የድርሻውን መወጣት Aለበት። ሃቀኛ የተቃዋሚ ፖለቲካ
ድርጅቶች በፍሬከርሲኪ ጉዳዮች ከመጠመድ ተቆጥበን፡ በሕዝባችን ላይ ወያኔና
Aጋሮቹ የሚያደርጉትን የስነልቦናዊና የEርስበርስ ጦርነት ማለት በብሄረስብ ውስጥ
የጎሳ ግጭትን በጋራ Aክሽፈን፡ የተግባር ትብብር ትግል ማካሄድ ግዴታ Eንዳለብን
Eንገነዘባለን። በEኛ በኩል በስላሣ ስድስት Aመት ባገኘነው ተመክሮዎቻችን
የAገራችንን ተጨባጭ ሁኔታ ስናጤነው የወያኔን Aምባገነን Aገዛዝ ከጀርባችን
Aሽቀንጥረን ለመጣል ያለን Aማራጭ Aንድና Aንድ ትግል ብቻ ነው። ይኸውም
የሁለገብ ትግል ማለት ሕዝባዊ Aመፅን ያካተተ ዘርፈ ብዙ ትግል ማካሄድ ነው።

የዚህ ጽሁፍ Aላማ በየድርጅቶች ውስጥ ተስግስገው ከሚያወናብዱ ቅጥረኞች ጋር


Eስጥ Aገባ ንትርክና ያላስፈላጊ Aተካራ ለመግጠም ሳይሆን የAንዣበበብንን Aደጋ
ለመከላከል የሚበጀውን ነገር ከሕዝባችን ጋር ለመመካከር ካለን ጉጉት የመነጨ
ነው። በተለይም የህብረተስባችን ትኩስ Aካል የሆነው ወጣቱ ትውልድ ከወያኔ ስርጎ
ገቦችና ለሆዳቸው ያደሩ ምሁር ነን ባዮች የሚነዙትን ውዥንብሮች ማለት ያን
የፈረደበትን የEኛን ትውልድ ከፊውዳል ሥርዓትና ከደርግ Aምባገነን ያደረገውን
ትግል Eንዲሁም Aሁን ከወያኔ Aምባገነን ጋር የሞት የሽረት ትግሉን ጥላሽት
ለመቀባት የሚያደርጉትን ሴራና ተንኮላቸውን ለማጋለጥ ነው። በተለይም በAሁኑ
ጊዜ ያለ የሌለ Aቅማቸውን Aስተባብረው ሕዝባችንን ብዥታ ውስጥ ለማስገባት
ማለት Eነሱ ዴሞክራሲ ሲሉ Aዝጋሚ ጥገናዊ ለውጥ ማለታቸው መሆኑን፡
በተቃራኒው Eኛ ዴምክራሲ ስንል የስር ነቀል ሥርዓት ለውጥ ማለታቸው Eንደሆነ
ለማሳውቅ ነው። ሌላው ጠባቦች የነፃነት ትግል ሲሉ ለመገንጠል መሆኑንና Eኛ
የነፃነት ትግል ስንል ለAንድነትና ለEኩልነት መሆኑን ነው። በEነሱና በEኛ
የዴሞክራሲ ይሁን የነፃነት ግንዛቤዎች መካከል የትርጉምና የተግባር ልዩነቶች
መኖራቸውን በንድፈ Aሳብ ደረጃ ለወጣቱ ትውልድ በቂ ግንዛቤና ጥራት
Eንዲኖረውና በትግሉ ውስጥ ንቁ ተሳትፏቸውን ይበልጥ Eንዲያጎለብቱ ለማበረታታት
ነው።

ፍካሬ ገጽ 3
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ሌላው የጽሁፉ Aላማ በAለፉት Aስራ ስባት Aመት የተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች
ከወያኔ Aምባገነን Aገዛዝ ጋር በAደረጉት ትግል ውስጥ የተፈጸሙ ስህተቶች
በተለይም በ97ቱ ምርጫ የታዩ ስህተቶችና ድክመቶች Eንዳይደገሙ በሀቅ
ተወያይተው Eርምት በመውስድና በመማማር ትግሉን በጥራት ለመቀጠል ይረዳል
ብለን ያስብነውን ለህብረተስባችን ለማጋራት ነው፡፡ ምንም Eንኳን በAዲሶቹ
ድርጅቶች ውስጥ Eንዲህ ያለ ድርጅታዊ Aስራርና ባህል ማለት “ሂስና ግለሂስ”
ማድረግ ያልተለመደ ቢሆንም፡ ከነባሮች ልምድ መቅስም ይጠቅማል። ጃንሆይ
ሳይቀሩ በተግባር ባያደርጉትም “ነቀፌታን የማይቀበል መንግሥት ዘላቂነት የለውም”
ያሉትን ማስታወስ መልካም ነው። በጣም የሚያሳዝነው የዘመኑ ፖለቲካ ድርጅቶችና
Aመራሮች ከውዳሴ ከንቱ በስተቀር ነቀፌታን መስማትና ጥፋታቸውን ማመን፡
ማረምና መታረም Aለመፈለጋቸው ነው። በEኛ ግምት በህብረተስባችን ሂስና ግለሂስ
ማድረግ Eንደ ሽንፈት ወይም ውርደት ተደርጎ ስለሚቆጠር ነው። በመስረቱ
የፖለቲካ ድርጅቶችና Aመራሮቻቸው ለሕዝብ ቆመናል፡ Eንታገላለን Eስካሉ ድረስ
ለምን ትችት ቀረበብን፡ ለምን ተጠየቅን፡ ለምን ተደፈርን ብለው ቡራከረዮ ማለት
Aይችሉም። የሚያዋጣቸው ሳይታክቱ Aቋማቸውን በማያሻማ መንገድ ለሕዝብ
በማስረዳት ድጋፍ ለማግኘት፡ ለመማርና ለማስተማር፡ ለማመንና ለማሳመን መጣርና
የተሳሳተ Aቋማቸውን ለማስተካከል ፈቃደኛና ዝግጁ ሆነው መገኘት Aለባቸው። ብዙ
የህብረተስብ ምሁራን የሚስማሙበት Aንዱ ትልቅ ቁም ነገር በተለይ በትግል ላይ
ለሚገኙ ግለስቦችና ድርጅቶች የባሕሪና የAስተሳስብ ለውጥ ማድረግ ለትግሉ
ጥንካሬ፡ ጥራትና ስኬታማነት Aስፈላጊ መሆኑን ነው።

በዚህ የብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ነፃነት ትግል ጥናታዊ ትንተና በጽንሰ Aሳብ ደረጃ
ከፍልስፍና፡ ከፖለቲካ፡ ከኤኮኖሚና ከሶሻል Aንፃር Aኳያ ትርጓሜውና Aላማውን
የምሁራንን ጥናቶችንና የሌሎች Aገሮች ተመክሮዎች Aካተን ለውይይት
Eንዲያመች Aድርገን ለማቅረብ የሚቻለንን ሁሉ ጥረት Aደረገናል።

ዛሬ ሁላችንም Eንደምናውቀው Aገራችን Iትዮጵያ በጣም Aደገኛ ሁኔታ ውስጥ


ትገኛለች። ከAደጋው ለማምለጥ ያሉን ሁለት Aማራጮች ብቻ ናቸው፡፡
የመጀመሪያው የወያኔን Eመቃ፡ Eስራት፡ ግድያና መስደድ Eንዲሁም በስው ስራሽ
ርሃብ፡ በሽታና የኑሮ ውድነትን “Eሱ ያመጣውን Eሱ ይመልስው” ብሎ በፀጋ
መቀበልና ሁሉም ነገር Eንዳልነበር ይሁን ማለት Iትዮጵያ የምትባል Aገር
Eንዳትኖር መፍቀድ ማለት ነው። ይህ ተቀባይነት ሊኖረው Aይገባም። ሁለተኛው
የሁለገብ ትግል ስልትና Eቅድ ያለው መርሃግብርን ነድፎ በጋራ የትግል ትብብር
የወያኔን Aምባገነናዊ ሥርAትን ከሥልጣን ማስወገድ ነው። ቁጭ ብለን ግን ምንም
ነገር ሳናደርግ Eግዜርን ማማረሩ ዋጋ የለውም። Eግዜርም ቢሆን ያለው “Eርዱኝ
Eረዳችኋለሁ” ነው። ስለዚህ Aሁን Aገራችንን ካለችበት የፓለቲካ፡ የኤኮኖሚና

ፍካሬ ገጽ 4
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

የሶሻል ቀውስ ለማውጣት Eራሳችንን Aደራጅተን በመታገል ነፃነታችንን ተጎናጽፈን


የዴሞክራሲ ሥርዓት መመስረት የEኛው የብቻችን ፈንታና ሀላፊነት መሆኑን
ማጤን ይገባናል። ማንም Aገር የራሱን Aገር ጥቅም Aሳልፎ በመስጠት የሚረዳን
Aገር Aናገኝም። ስለዚህ በየኤምባሲዎች ደጅ መጥናቱ ትርፉ የፈረንጆች መሳቂያ
መሆን ብቻ ነው። ሁላችንም መገንዝብ ያለብን ያሁኑ Aያያዛችን Aበው
Eንዲሚሉት “የማያጠግብ Eንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል” Eንዳይሆንብን ትልቅ
ፍራቻ Aለን። በEኛ Aስተሳስብ የሚያዋጣን ትግል ሃቀኛ የፖለቲካ ድርጅቶች
በውስጣቸው ተስግስገው የሚገኙትን የወያኔ ስርጎገቦችና ለሆዳቸው ያደሩትን ቅጥረኛ
ምሁራንን በAስቸኳይ መንጥረው በማባረር ወደ Aንድ የስከነና ጥራት ያለው
የብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ነፃነት ትግል Aቅጣጫ ማስያዝ ነው። ይህን ለማድረግ
ቁርጠኝነቱ፡ ቅንነቱና የAላማ ጥናቱ ከሌለ ሁሉም ነገር በነበር ይሆንና ሁላችንም
በታሪክና በልጅ ልጆቻችን ተጠያቂና ተወቃሽ ከመሆን Aናመልጥም።

የምንመኘው Iትዮጵያን ስላም የስፈነባት፡ የበለጸገችና የተከበረች Eንዲሁም


ሕዝባችን ሙሉ ነፃነቱን ተቀዳጅቶ በመፈቃቀርና በመከባበር የሚኖሩባት
ዴሞክራሲያዊት Aገር ለማድረግ ነው። ስለዚህ ምን ዓይነት ትግል ነው
የሚያስፈልገን? የሥርነቀል ወይስ የAዝጋሚ ጥገናዊ ለውጥ? ትግላችንንስ ማን
ይምራው? የፖለቲካ ድርጅቶች ወይስ ንቅናቄዎች? በIትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ
የሚያዋጣው የትኛው የትግል ስልት ነው? በተናጠል የስላማዊ ትግል፡ የትጥቅ
ትግልና የሁለገብ ትግል ማድረግ ነው? ቀዳሚነት መያዝ የሚኖርበት የነፃነት ወይስ
የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለማምጣት የሚደረገው ትግል ነው? ወይንስ የሁለቱ
ጥምረት? በAንድ በኩል የሁለቱ ጣምራ ትግል መደረግ Aለባቸውና የለም Aሁን
የሚያስፈልገው የነፃነት ትግል ብቻ ነው በሚለውና በሌላ በኩል ደግሞ
የዴሞክራሲው ትግል ቀስ ተብሎ ይደርሳል በሚሉት መካከል ያለው ልዩነታቸውና
የሚያስከትሉት Eንደምታዎች ምንድን ናቸው? በነዚህ መሰረታዊ ጥያቄዎች ዙሪያ
ባለፈው Aስራ ስባት Aመት በሕዝባዊ ውይይት፡ በፓለቲካ ድርጅቶች መካከልና
በሀቀኛ Iትዮጵያዊያን ምሁሮች ዘንድ ተደጋግመው የተነሱ ቢሆንም Eስከ Aሁን
ድረስ ሁሉም የሚስማማበት Aጥጋቢ ምላሽ Aልተገኘም። ስለሆነም Eንዲህ ያሉ
ውይይቶች ጤናማና ትምህርታዊ Eስከሆኑ ድረስ ቢቀጥሉ መልካም ነው ብለን
Eንስማማለን።

በEኛ Aመለካለት ለችግሮቻችን ሁሉ ምንጭና ምክንያት የሆነውን የወያኔን


Aምባገነን Aገዛዝ በጠላትነት ፈርጆ ለማስወገድና ለAራተኛ ጊዜ ሌላ Aምባገነን
Eንዳይመጣ ለመከላከል የዴሞክራሲያዊ ነፃነት ትግል መደረግ Aስፈላጊ ነው።
ስለሆነም ሀቀኛ የፖለቲካ ድርጅቶች ወደ Aንድ Aቋም ላይ መድረሱና በAንድ ልብ
ሆነው መታገሉ ጊዜ የማይስጠው ጉዳይ ነው። የተቃዋሚ ፖለቲካ ድርጅቶች Aንድ

ፍካሬ ገጽ 5
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

የማያሻማ ውሳኔ ላይ ከደረሱ ማለት የወያኔ Aምባገነን Aገዛዝ የIትዮጵያ ሕዝብ


ዋነኛ ጠላት መሆኑን ማስረገጥና Iትዮጵያም EንደAገር ነፃነቷንና Aንድነቷን ጠብቃ
የመኖር መብቷን መቀበልና ለዚህም ቃል ኪዳን መግባት ግዴታ መሆኑን ነው።
በEነኝህ መስረተ Aሳቦች ላይ ስምምነቱና የAላማ Aንድነት ከተፈጠረ የትግል
ስልትን Aስመልክቶ ድርጅቶች በAመቻቸውና Aቅማቸው በፈቀደ መንገድ መታገል
ይችላሉ። በመስረቱ የትጥቅ ትግል፡ የስላማዊ ትግልና የሁለገብ ትግል ተጻራሪ
ሳይሆኑ ተደጋጋፊ ሊቀናጁና ሊተባበሩ የሚችሉ መሆናቸውን ማጤን ይጠቅመናል፡፡
Aንዳንድ የተቃዋሚ ፖለቲካ ድርጅቶች የተደቀነብንን ወይም የተደገስልንን Aደጋ
በቅጡ ለመረዳት ባለመፈለግ Aይተው Eንዳላዩ፡ ስምተው Eንዳልስሙ በመሆን
በደፈናው የወያኔን ስርጎገቦችና ውዥምብር ነዢዎችን Eጉያቸው Aቅፈው
Eንታገላለን ማለት Aደናጋሪና ትጥቅ Aስፈቺ ትግል ከመሆን ባሻገር ውጤት Aልባ
ነው የሚሆነው የሚል ትልቅ ስጋት Aለን። Eንደዚህ ያሉ የተቃዋሚ ፓለቲካ
ድርጅቶች ነን ባዮች የትግል ስልት በሚቀምሩበት ጊዜ መገንዘብ ያለባቸው የመለስ
Aገዛዝ በተለይም ልEለ ኀያሉ መንግሥት ይወድልናልና ይረዳናል ከሚል የተሳሳተ
Aስተሳስብ የመነጨ መሆን Eንደሌለበት ነው፡፡ ይህን የምንለው ያለምክንያት
Aይደለም። Eንዲያው ባወጣ ያውጣው Aይነት Aካሄድ የሚያስከትለው መዘዝ በቀላሉ
ልንወጣው ከማንችለው Aደጋ ውስጥ ያስገባናል የሚል ስጋት ስላለን ነው።

ትግሉን ማን ይምራው? ለሚለው ጥያቄ ድርጅት Aልባ ማለትም ንቅናቄውን


በግንባር ቀደምትነት Aቅጣጫ Eየሰጠ ለወቅቱ ተስማሚ የሆኑ የትግል መፈክሮችን
Eያቀረበ የሚመራውና የሚያስተባብረው፤ የሕዝቡን ኑሮ Eየኖረ በሕዝቡ መሀል
የሚገኝ ጠንካራ ድርጅት ከሌለ ትግሉ ከግብታዊትነት የማያልፍና ለAራተኛ ጊዜ
ሌላ Aምባገንን Aገዛዝ የሚጋበዝ ይሆናል ማለት ነው። ትግሉ መመራት ያለበት
በጠንካራ ድርጅት መሪነትና Aቀነባባሪነት የሁሉም ተሳትፎና ትብብር ያለበት ትግል
ሲሆን ለድል ያበቃል። የምንመኘውን ነፃነትና ዴሞክራሲ Eንዴት Eናግኘውና Aሁን
በሚደረጉት የተዛበራረቀ Eቅድ Aልባ መካከል ያለመጣጣም በመከስቱ ትግላችን
ግብን Eንዳይመታ ደንቃራዎች የሆኑት ነገሮችን Aስመልክቶ Aንድ የህብረተስብ
ጥናት ተመራማሪ የስጡትን Aስተያየት Eንድናቀርብ ይፈቀድልን፡፡

የህዝባችን ሃሳብ መበታተንና Aቅሙ መዳከም የAገዛዙ ጥፋት ብቻ Aይደለም። ራሱ


ተቃዋሚ ነኝ የሚለው ኃይል ይህንን ከረዥም ገዜ ጀምሮ የተደገስለትን ድግስ ጠጋ
ብሎ ለማየትና ለመከላከል ባለመቻሉ ለሃገራችን መዋረድ የበኩሉን Aስተዋፅዎ
Aድርጓል። Aያደረገም ነው። Eስካሁን Eንደታየው በራሱ ላይ Eምነት ኑሮት
በሚያምንበት ፍልስፍና በመመራትና በማስተማር ህዝባችንና ሀገራችንን ከገቡበት
ማጥ ውስጥ ለማውጣትና Aዲስ ህይወት ለመስጠት የተዘጋጀ Aይመስልም። በራሱ
ላይ ከመተማመን ይልቅ በውጭ ኃይሎች ቡራኬ ነፃነት የሚገኝ Eየመስለው Eንዳች

ፍካሬ ገጽ 6
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ነገር በመጠባበቅ ላይ ያለ ይመስላል። ይህ Aይነቱ ችግር ሊኖር የቻለው Eስከዛሬ


ድረስ ተቃዋሚ ሃይል Aንዳች ነገር ቢፈልግ Eንኳን የሚፈልገውን ግልጽ
Aለማድረጉ ብቻ ሳይሆን ወደዚያ ለማምራት መከተል ያለበትን የትግል ስልት
ለማሳየት ያለመቻሉ ነው።

በAጠቃላይ ትግላችን Aስተማማኝና Aመርቂ ውጤት የሚያመጣው የተቃዋሚ ፖለቲካ


ድርጅቶች ልቦና Aግኝተን የAላማ Aንድነት በመፍጠር የብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ
ነፃነት ትግሉን በሁለገብ ትግል ታግሎ ማታገል ግዴታና ታሪክ የጣለብንን ሃላፊነት
ለመቀበል ስንወስን ብቻ ነው።

በAሁኑ ወቅት ድርጅቶች የተባሉት ማን ምን Eንደሆነና Eያንዳንዱ ከበስተጀርባ


ምን Eንደሚያደረግ ወይም ከEነማን ጋር Eንደሚያደርጉ በመጠኑም ቢሆን
ሕዝባችን የሚያውቀው ጉዳይ ነው። ስለዚህ ሀቀኛ የተቃዋሚ ፖለቲካ ድርጅቶች
Aወናባጆችን ማጋለጥና ሕዝባችን ሀቁን በሙሉ Eንዲያውቅና Aመኔታውን ለማግኘት
ገና ብዙ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡ Eዚህ ላይ ሀቀኛ ምሁሮቻችን ምን መደረግ
Aለበት የሚለውን ማጥናትና መፍትሔዎን በማፈላለግ የሚጠበቅባቸውን ግዴታ
በብቃት መወጣት Aለባቸው። ለምሳሌ በሆዳሞችና በቅጥረኞች ውጅንብር
የተውናበዱና ብዥታ ውስጥ ለሚገኙ ወይም ለገቡ ወገኖቻችን የብሄራዊ
ዴሞክራሲያዊ ነፃነት ትግሉንና Aላማውን ማስረዳትና ማስተማር የሁላችንም ማለት
የምሁራንና የድርጅቶች ሃላፊነት በመሆኑ በቅድሚያ በዚህ ርEስ ላይ Aንዳንድ
Aስተያየቶች Eናቀርባለን።

በትግል ውስጥ የምሁራን ሚና

መቼም በትግላችን ውስጥ ለሕዝብ ቀናIና ሀገር ወዳድ የሆኑ ምሁሮቻችን መሳተፍ
Aስፈላጊነት ብዙም የሚያከራክር ጉዳይ Aይደለም። ግን ሁሉም በጅምላ ለAገርና
ለሕዝብ ተቆርቋሪና Aሳቢ ወይም ሁሉም ጥቅማቸውን ብቻ Aሳዳጅ ናቸው ብሎ
መፈረጁ ትክክል Aይደለም። በጥቅሉ ምሁሮቻችን የህብረተስባችን Aካል
Eንደመሆናቸው ሁሉ ጉራማይሌ ናቸው ማለቱ ይቀላል። የየካቲት 66 Aብዮት
በፈነዳ ጊዜ የፊዩዳል ሥርዓትን ሲታገል የነበረው የተራማጁ ክፍል በሁለት ጎራ
ተከፈለ። Aንደኛው ስር ነቀል ለውጥ ፈላጊው ደርግ ሥልጣኑን ለሕዝብ ያስረክብ
ሲል ሌላው ሕዝባችን ተደራጅቶ፡ ነቅቶና ታጥቆ ስልጣን ለመረከብ Eስኪችል ድረስ
ደርግ በስልጣን ላይ ይቆይ የሚለው በጉልህ ምሳሌነት ሊጠቀስ የሚችል ነው።

በAሁኑ በወያኔ Aምባገነን ዘመን Eንደምናየውም ሁኔታው ካለፈው በጣም


የተወሳስበና ዘርፈ ብዙ ትግል የሚጠይቅ ነው። በመሆኑም የምሁሩ በትግሉ ውስጥ

ፍካሬ ገጽ 7
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

Aስላለፍና ተሳትፎ በጥሩም ይሁን በመጥፎ የስፋ Aድርጎታል፡፡ ስለሆነም


ከAገራችንን ተጨባጭ ሁኔታ ጋር Eንዲጣጣምና Eንዲመጣጠን የምሁሩን Aስላለፍ
Eንደቀድሞው ከሁለት ይልቅ በAምስት ከፍለን ብናየው የተውሳስበውን ትግል ግልጽ
ያደርገዋል ብለን Eንገምታለን። ክፍፍሉም፡

የመጀመሪያው ክፍል ምንም Eንኳን ቁጥሩ Aነስተኛ ቢሆን የነበረውን የፊውዳል


ሥርዓት Eንደምንም ጠጋግኖ ለማቆየትና የራሱንና የዘመዶችን ጥቅም
Eንዳይነካበት ለማድረግ የታገለው፡ Aሁንም የቀድሞውን ናፋቂነቱ በመቀጠል
የንጉሠ ነገስት ሥርዓት ለመመለስ የሚፍጨረጨር ክፍል ነው።

ሁለተኛው የደርግ መንግሥት ተራማጅ ነው “ሂሳዊ ድጋፍ” በመስጠት ልናሻሽለው


Eንችላለን፡ ሁኔታውም ከፈቀደልን Eሱን በዘዴ Aስወግደን Eኛ ብቻችን ሥልጣን
Eንይዛለን የሚል ተስፋ የነበረው ክፍል ነው። ይህ ጎራ Aሁን Eንደምናየው በቀይ
ሽብር ታጋዮችን የጨፈጨፉ የደርግ ባለስልጣናትና ጀሌዎቻችን Eንዲሁም ሌሎች
ፀረ ሕዝብ ከሆኑት ጋር በማበር የዴሞክራሲ Aባወራ ነን በማለት የድህረ ገጾች፡
የመወያያ መድረኮችና(ፓልቶክ) የሬድዮ ጣቢያዎች ባለቤት በመሆን Eንዲሁም
በተለያዩ የፓለቲካ ድርጅቶች ውስጥ በመሽሎክለክ ውዥምብር በመንዛት ላይ ያሉት
ናቸው።

- የመጀመሪያው ክፍል ምንም Eንኳን ቁጥሩ Aነስተኛ ቢሆን የነበረውን


የፊውዳል ሥርዓት Eንደምንም ጠጋግኖ ለማቆየትና የራሱንና የዘመዶችን ጥቅም
Eንዳይነካበት ለማድረግ የታገለው፡ Aሁንም የቀድሞውን ናፋቂነቱ በመቀጠል
የንጉሠ ነገስት ሥርዓት ለመመለስ የሚፍጨረጨር ክፍል ነው።

- ሁለተኛው የደርግ መንግሥት ተራማጅ ነው “ሂሳዊ ድጋፍ” በመስጠት


ልናሻሽለው Eንችላለን፡ ሁኔታውም ከፈቀደልን Eሱን በዘዴ Aስወግደን Eኛ ብቻችን
ሥልጣን Eንይዛለን የሚል ተስፋ የነበረው ክፍል ነው። ይህ ጎራ Aሁን
Eንደምናየው በቀይ ሽብር ታጋዮችን የጨፈጨፉ የደርግ ባለስልጣናትና
ጀሌዎቻችን Eንዲሁም ሌሎች ፀረ ሕዝብ ከሆኑት ጋር በማበር የዴሞክራሲ
Aባወራ ነን በማለት የድህረ ገጾች፡ የመወያያ መድረኮችና(ፓልቶክ) የሬድዮ
ጣቢያዎች ባለቤት በመሆን Eንዲሁም በተለያዩ የፓለቲካ ድርጅቶች ውስጥ
በመሽሎክለክ ውዥምብር በመንዛት ላይ ያሉት ናቸው።

- ሦስተኛው ክፍል ላብ Aደሩን፡ Aርሶ Aደሩን፡ ጭቁን ወታደሩን፡


የመምህራንና የተማሪ ማህበሮችን፡ ጭቁን ሴቶችና በIትዮጵያ Aንድነት የሚያምኑ
ብሄረስቦችን Eንዲሁም በAጠቃላይ የስር ነቀል ለውጥ ፈላጊ ማለት Eስከ
Aሁን ምላሽ ያላገኙትን ከ “ጊዜያዊ ሕዝባዊ መንግስት” ይቋቋም ጀምሮ ሰብAዊና

ፍካሬ ገጽ 8
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ዴሞክራሲያዊ መብቶች ይከበሩ Eኩልነት ይረጋገጥና ሌሎችም መፈክር ስር


ይታገል የነበረው ክፍል ነው። Aሁንም በብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ነፃነት ትግል
የወያኔን Aምባገነት በጠላትነት ፈርጆ ለማስውገድ የሚታገለው ይኸው ክፍል ነው።

- በAራተኛው ክፍል የጠባብ ብሄረስቦች ምሁሮች ትግሉ የመደብና


የዴሞክራሲ ሳይሆን የነፃነት ትግል ብቻ መሆን Aለበት የሚሉት ማለት በቅኝ ገዢና
በተገዢ መካከል ያለ ትግል ነው የሚለው ክፍል Eስካሁንም በዚያው በያዙት
Aቋማቸው ጸንተው በመታገል ላይ የሚገኘው ናቸው።

- Aምስተኛው ክፍል (ረድፍ) በጣም Aደገኛ የሆነ የራሱ Eምነትና Aቋም


የሌለው Eዳር ቆሞ በማድፈጥ ጊዜ ጠብቆ ለAሽናፈው ወገን Eንዲሁም ለውጭ
Aገር መንግስቶች ቅጥረኛ Aገልጋይ ሆኖ ለሆዱ ማደር የለመደው ክፍል ነው፡፡
Aሁንም በየድርጅቶች ተስግስገው በማወናበድ ውዥምብርና ብዥታ በህብረተስባችን
ውስጥ ለመፍጠር Eኔ ፕሮፌስር Eንቶኔ ነኝ የሚለው ክፍል ነው።

በAጠቃላይ Eንደዚህ ያለ ክፍፍል በምሁራንም ይሁን በድርጅቶች ቋሚና


የማይለዋወጥ ነው ለማለት ሳይሆን ብዙ መሽጋሽግ፡ መገለባበጥና መካካድ የታየበት
ጊዜ Eንደነበረና Aሁንም በመሆን ላይ ነው፡ ለምሳሌ በቅንጅትና በIሕAፓ ውስጥ
የተከስተው Aንጀኛነትና በታኝነት Eንዲሁም ህብረት ዙሪያ ተስባስበው የነበሩ
የተቃዋሚ ህብረብሄርና የብሄረስብ ድርጅቶች Eንደ Eንቧይ ካብ መናዳቸው ህያው
ምስክር ነው። ወያኔም የቅንጅትን ስምና Aርማ ለሁለት ፓርላማ ውስጥ ለሚገኙ
ታማኝ ተቃዋሚ ድርጅቶች ሲስጥ ከIሕAፓ ስብስባ ረግጠው የውጡ ደግሞ
የIሕAፓ Aርማ፡ ማህተምና የህብረት ሬድዮን በሕገወጥ መንገድ ይዘው
IሕAፓ(ዴ) ነን በማለት ማወናበዱን ስራዬ ብለው ተያይዘውታል። Aደራ በጀርመን
የIሕAፓ ደጋፊዎች የምትታተም መጽሔት መጠሪያ መሆኑ Eየታወቀ ካልጠፋ ስም
የAንድነት ድርጅት የሬድዮን ድምፅ ስም ሆኖAል። መቼም ፖለቲካው በAገራችን
ቅጥAምባሩ በመጥፋቱና የባለቤትነት (patent) ደንብ ስለሌለና ስለማይከበር የሥም
ስርቂያው ልዩ የማወናበጃ ምልክት Eየሆነ መምጣቱን የሚያመልካት መሆኑን
ለመጠቆም ያህል ነው።

በIትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ የAብዮታዊ ምሁር ስንል የስርነቀል ለውጥ ፈላጊና


በቀጥታ በትግሉ ውስጥ የሚሳተፍ ሲሆን Aንፃሩ ወግ-Aጥባቂ ወይም ፀረ Aብዮተኛ
በAፍራሽ ሥራ የተስማራና ሌላው ክንፍ ደግሞ ከዳር ቆሞ የፀጉር ስንጠቃ ወይም
Aቃቂር የሚያወጣውና በሚቻለው ሁሉ ህብረተስባችንን ውዥንብር ውስጥ በማስገባት
ትግላችን ግቡን Eንዳይመታ የሚቻለውን ሁሉ መስናክሎች ለመፍጠር የሚጥር
ነው።

Aብዮታዊ ምሁራን በትግሉ ውስጥ Eራሱን ዝቅ Aድርጎ ለመማርና ለማስተማር በጎ

ፍካሬ ገጽ 9
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ፈቃድ ያለው Eንዲሁም የትግል Aቅጥጫ ጠቋሚ ጥናቶች በማድረግ የመፍትሔ


Aሳቦች በማፈላለግ የተስማራ ነው። በተቃራኒው ፀረ Aብዮተኛው ምሁር ለዘብተኛነት
የሚያጠቃው፡ በቅጥረኝነትና በAወናባጅነት የሚታወቅና Eራሱን ወይም Eራሷን
በሁሉም ጉዳዮች Aዋቂ Aድርጎ(ጋ) በመኩራራት ለሁሉም ችግር የተንሸዋረረ፡
የተወላገደና ቅጥAምባሩ የጠፋበት መፍትሔ በማቅረብ የሚያወናብድና ለባEድ
የሚስራ ነው። Eንዲህ ያለ Aድራጎት Aዲስ ክስተት ሳይሆን የነበርና Aሁንም ያለ
ነው፡፡ በEንደነዚህ ያሉ ቅጥረኞች Eምነት የሀስት ፕሮፓጋንዳ ማለት “ውሽት
ሲደጋገም Eውነት ይሆናል” የሚለውን የፋሽስቶችና የናዚ ስልቶችን ይጠቀማሉ።
Eንደሚስተዋለው ከደርግ ዘመን ጀምሮ Eስካሁን ድረስ ወያኔና ተለጣፊዎቻቸው
Eንዲሁም ወዶገቦች የIሕAፓን ትግልና የከፈለውን መስዋEትነት ወጣቱ ትውልድ
የተዛባ Aመለካከት Eንዲኖረው የሚቻላቸውን ሁሉ ሲያደርጉ ነበር፡ Aሁንም
Eንደቀጠሉ ናቸው። ለሀስተኛ ፕሮፓጋንዳቸው ድጋፍ ለማግኘት የማይፈነቅሉት
ድንጋይ Aይኖርም። በመሆኑም IሕAፓን በሕዝብ ለማስጠላትና ከትግል ሜዳ
ለማግለልና Eንዲሁም ከወጣቱ ትውልድ ለመነጠል የሚችሉትን ሁሉ Eያደረጉ
ናቸው። የዚያ ትውልድ Aባሎች፡ ወላጆችና ደጋፊዎች ያለ ይሉኝታ የዚያን
ትውልድ ታሪኩን፡ ትግሉን፡ የከፈለውን መስዋEትነትን ሳይታክት ለወጣቱ ትውልድ
ማስረዳትና ማስተማር ሃላፊነት Aለባቸው።

የዚያን ትውልድ ታሪክና ያደረገውን ትግልና የከፈለውን መስዋEትነት ማለት


ከፊውዳል ሥርዓት ጋር ከ1960-74፡ ከወታደራዊ Aምባገነን ሥርዓት ጋር
ከ1974-91ና ከዘረኛው የወያኔ Aምባገነን ጋር ከ1991- Aሁን Eስከ Aለንበት
ስዓት ድረስ የነበረውንና ያለውን የሶስት Eውቅ ምሁራን የህብረተስብ፡ የፍልስፍናና
የፖለቲካል ሳይንስ ተመራማሪዎች ግምገማና Aስተያየት Eንድናቀርብ ይፈቀድልን።

የህብረተስብ ጥናት ምሁሩ በቅርብ ባቀረቡት ጽሁፍ “የምንፈልጋቸው ነገሮች ነገር


ግን ደግሞ ሂደታቸው የጨለሙብን። ግልጽ መሆን ያለባቸው መስረተ-ሃሳቦች።”
በችግራችና በመፍትሔዎች ፍለጋ መካከል ያለውን Aለመጣጣምና የሚታየውን
ክፍተት ሲያብራሩ Eንዲህ ይላሉ፡

ጥቂት ተምረናል የሚሉና ብልጣ ብልጥነት የሚያጠቃቸው ባገኙት ጊዜያዊ ኃይል


በመጠቀምና ከውጭ ኃይሎች ጋር በመመሳጠር፡ በሳይንስ ያልተደገፈ ፓሊሲ
በማውጣት የህዝቡ Aስተሳሰብ ተበታትኖና ምስኪን ሆኖ Eንዲቀር Aድርገውታል።…
በብዙዎቻችን Aመለካከት ብሄራዊ ነፃነት ከሀገር መያያዝ ወይም መገንጠል ጋር
ነው የሚያያዘው። ለምሳሌ ብዙዎቻችን የኤርትራን መገንጠል ወይም የባህር ወደብ
ማጣት ጉዳይ ከብሄራዊ ነፃነት መገርሰስ ጋር Eናያይዛለን። ይህ Aመለካከት
Eስከተወስነ ደረጃ ድረስ ትክክል ነው።

ፍካሬ ገጽ 10
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

…የህብረተስብ ሳይንስ ምሁሮች ስለብሄራዊ ነፃነትና ስለ ሀገር ሲያወሩ ከህብረ-


ብሄር (Nation-State) ምስረታና ከግለ ስቦች ነፃነትም ሆነ Aንድ ሃገር
በሁለንታዊ ጎኗ ከማደግ ጋር ተለይቶ መታየት Eንደሌለበት ያስተምራሉ። ስለዚህም
ይላሉ Eንደዚህ ዓይነት የሃገር መገነጣጠል ወደ Aናሳ መንግሥስታት ማምራት 1ኛ)
መንግስታት የነቃ ፓለቲካና ፖሊሲ መውስድ ያቃታቸው Eንደሆን፡ በዚህም
ምክንያት የተወሰነው የህብረተስብ ክፍል ወደ ጠባብ Aመለካከት ያመራል ይላሉ።
2ኛ) ለAንድ ህብረተስብ Eንደ ህብረ-ብሄርና ህብረተስብ መገንባት ዋና መስረት
የማኑፋክተር (industrial) Aብዮት ማካሄድ ነው ይላሉ።

በጥቅሉ የምህሩን ጥናት ጨምቀን ስናየው የEኛ Aገር በኤኮኖሚ Eድገት ኋላቀር
በመሆኗ Eንዲሁም ስማንያ በመቶ የሚሆነው ሕዝባችን የሚተዳደረው ከEጅ ወደ
Aፍ በሆነ የEርሻ ስራ ስለሆነ የAብዮታችን ትኩረት በመሬት ጥያቄና በEርሻ ነክ
ሥራዎች Eንዲሁም በመጀመሪያ ደረጃ በምግብ Eራስን የመቻል (የምግብ ዋስትና)
ቢሆን Aግባብነት Aለው (agrarian revolution) የሚል Aመልካከት Aለን።
በAጠቃላይ ትንተናቸው የIትዮጵያን ተጨባጭ ሁኔታ በግልጽ ለማየት የሚረዳና
ትምህርታዊ ነው። የፖለቲካ ድርጅቶች በመተክል ደረጃ የሚመኙትን
የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ማምጣትና የሚያደርጉትና የሚያስቡትን በቅጡ
የሚያውቁና የሚያስተውሉ Aይመስልም። ለምሳሌ የወያኔን ማንነትና የትግል ስልት
Aስመልክቶ የሚንጸባረቁ ልዩነቶች ለጊዜውም ሊጣጣሙ Aለመቻላቸውን
ህብረተስባችን የሚያውቀው ጉዳይ ነው። Eንደ የህብረተስ ምሁሩ ገላጻ “ማንኛውም
ድርጅት ሊከተለው የሚገባውን መስረተ-Aሳቦችና Eሴቶች ያላገናዘበ በዘፈቀደ Eቅድ-
Aልባ ሂደቶች ከተሄደ መጨረሻው ውጤቱ የማያምር ይሆናል” የሚሉት ትክክለኛና
በብዙ Aገሮች የታየ ክስተት ነው።

የAገራችንን ሁኔታ ስንመረምር Aንደኛው ችግር “ራሱ ታጋይ ነኝ የሚለው


ድርጅት/ምሁር መፍትሄ ፈላጊ መሆኑ ቀርቶ ችግር ፈጣሪ መሆኑ፡” ሁለተኛው
“ድርጅት/ምሁሩ በሚፈልገውና በሚከተለው የትግል ስልት መካከል ያለመጣጣም
መኖሩ ነው።” በመሆኑም የወያኔ ተለጣፊዎች፡ Aዲሶቹ ፓርላማ ለመግባት ያስፈስፉና
ሆድ Aደር በየፈርጁ የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በሌለበት ሁኔታ በAምባገነን Aገዛዝ
የተቀረጸ ሕገ መንግሥት ተቀብለን ስላማዊ ትግል ያውም ሕዝባዊ Aመፅን ያላካተተ
ማለት በመድበለ ፓርቲ ምርጫ የወያኔ Aጫፋሪ ሆነን ጥቂት መቀመጫ Aግኝተን
በፓርላማ ውስጥ Eንሳተፋለን በማለት Aስፍስፈው Eየተመለከትን ነው። በሕዝባችን
ተቀባይነትና Aመኔታ የሌለውን የወያኔን ፕሮግራም Eንደ Aገሪቱ ሕገ መንግስት
ተቀብሎ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በመጪው 2002 የወያኔ ምርጫ Aጃቢ ለመሆን
“በመድረክ” ከፓርላማ ውስጥና ውጭ የሆኑት የህብረብሄርና የብሄረስብ ድርጅቶች
በመስባስብ ለመሳተፍ ደፋ ቀና ማለቱ የወያኔን Eድሜ ከማራዘም በስተቀር ፋይዳ
ቢስ ነው።

ፍካሬ ገጽ 11
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ሁለተኛው ምሁር የፍልስፍና ጥናት ተመራማሪ በቅርቡ በEንግሊዝኛ በጻፈው መጽሐፍ


“Radicalization and Cultural Dislocation in Ethiopia, 1960-1974
ወደ Aማርኛ ሲተረጎም “Aክራሪነትና የባሕል መመስቃቀል ወይም መበረዝ
በIትዮጵያ ከ1952-1966” በሚለውን መጽሐፍ Eንደሚከተለው Eንተቻለን።
በመጀመሪያ ደረጃ የጸሀፊውን Aሳብ ሳናዛባና ሳናጣምም Eንዳለ ለማቅረብ ጥረት
ማድረጋችንን Aንባቢያን Eንድታውቁልን Eንፈልጋለን። የተዛባ ካለ ለትችታችሁና
ሂስ ለመቀበልና ለመታረም ዝግጁ ነን። Eኛ Eስከተረዳነው ድረስ የጽሁፋ ዋና
ጭብጥ ያ ትውልድ (the generation) ማለት በጸሃፊው Eድሜ ክልል ውስጥ
የነበረውን የIትዮጵያ ተማሪ ማህበር ከፊውዳሉ ሥርዓት ጋር ያደረገውን መራራ
ትግል በAክራሪነት የሚፈርጅ፡ የሚውቅስና በወንጀለኝነት የሚከስ ነው። ጸሀፊው
በመብቱ ተጠቅሞ የሚያምንበትን ጉዳይ ለምን Eንዲህ ብለህ ጻፍክ ብለን ቡራ
ከረዮ Aንልም። የማንንም የመናገርና የመጻፍ Eንዲሁም ሌሎች መብቶችን
የማፈን ባህሉም ልምዱም የለንም፡ Eንዳውም ከምንታገልለት የዴሞክራሲ Aካላት
Aንዱ ነው። ግን Eኛም የነበረውን ሁኔታ ግልጽ ማድረግ መብታችን መሆኑን
ለማሳወቅ Eንወዳለን። Eንደጸሃፊው ክስ የነበረውን የተረጋጋ የፖለቲካ፡ የኤኮኖሚና
የሶሽል ሥርዓትን ተማሪው በማጥፋቱ፡ ባህላችንን በመበረዙና Eንዲጠፋ በማድረግ
Eንዲሁም የኤኮኖሚ Eድገት በጥሩ ሁኔታ Eያለ በAጉል ቀቢጸ ተስፋ መፈክር
“መሬት ለAራሹ” ብሎ በመታገሉና በማታገሉ በAገሪቱ ርሃብ፡ ብጥብጥና የባሕል
መበረዝና መናጋት Eንዲከስት ተማሪው ማድረጉን ነው። በመጽሐፉ መደምደሚያ
የሚገልጸው የAክራሪው የIትዮጵያ ተማሪዎች በኋላም በተዘዋዋሪ በIሕAፓ መሪነት
ትግሉ መስፋፋቱና ውድቀት በማስከተሉ ኤርትራ Eንድትገነጠል ምክንያት ሆኖAል
የሚል ከባድ ክስ ስንዝሯል። ታዲያ “Aህያውን ፈርቶ ዳውላውን” ካልሆነ በቀር
ገንጣይ Aስገንጣይ ወያኔና ህያላን መንግሥታት Eንዲሁም የIትዮጵያ ታሪካዊ
ጠላቶች ቁጭ ብለው IሕAፓን በጊዜው መፍትሔ ብሎ ያቀረበው ኤርትራ
በፌደራላዊ ሥርዓት ከIትዮጵያ ጋር Eንድትቆይ ነበር። ዝርዝሩን ህብረተስባችን
የሚያውቀው ጉዳይ ስለሆነ ማለት የደርግ ባለሥልጣኖች የIትዮጵያን ሠራዊት
በትነው የፈረጠጡትን Eንዴት ረሳቸው? IሕAፓ ለምን በሶስቱም ማለት በደርግ፡
በሻቢያና በወያኔ ለምን ወጉት የሚለውን ለምን ብለው Aልጠየቀም? ጸህፊው
ድፍረቱ ካለው ለህብረተስባችን በAማርኛ መጽሐፋን ተርጉሞ በማቅረብ ሀሳቡን
ለችግሩ ባለቤት ለሕዝባችን ቢያስረዳ ብለን Eንመክራለን። ከዚያም የጽሁፉን
Eውነተኝነትን የIትዮጵያ ሕዝብ Aውቆ ፍርዱን ለመስጠት Aይከብደውም።

በEኛ በኩል ድፍረት ካልሆነብን መጽሐፉ ለውጥ ፈላጊውን ያ ትውልድ በጅምላ


ለመውቀስና ለማንኳስስ ሲባል በመጽሐፉ የቀረበው ሀተታ ብዙም ሚዛን የሚደፋ
Aይደለም፡፡ Aንድ Eንዲረዳልን የምንፈልገው የIትዮጵያ ተማሪ ትግል
ሲጀምር ጥቅጥቅ ባለው ጨለማ ዘመን በAገሪቱ ምንም Aይነት የፖለቲካ ድርጅት

ፍካሬ ገጽ 12
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ባልነበረበት ወቅት ፍትህ ተጓደለ፡ ሕዝባችን ተበደለ በማለት ከመሬት Aልባው


AርሶAደር ከጎኑ ሆኖ በመታገሉና በማታገሉ በAጭር Aነጋገር የለውጥ ሐዋርያ
መሆኑ ጥፋተኛና ውጉዝ Aርዮስ ሀጢAተኛ ያረገዋል ብለን Aናምንም። የፍልስፍና
ምሁሩ ንቃት ያስፍልገዋል ብለን ጊዜያችንን ለማጥፋት ባንፈልግም፡ ለውጣቱ
ትውልድ የስር ነቀል ሥርዓት ለውጥ ማለት Aብዮት ያካሄዱ Aገሮችን ታሪክ
በዋቢነት የፈረንሳይ Aብዮት፡ የAሜሪካ Aብዮት፡ የሩስያ Aብዮት፡ የቻይና Aብዮትና
የቬትናም Aብዮት፡ የIትዮጵያ Aብዮት Eንዲሁም በቅርቡ ለድል ከበቃው የኔፓል
Aብዮት ሳንጠቃቅስ ጉዳዩን በይደር መተው Aንፈልግም። በAጭሩ ከEነዚህ Aገሮች
Aሉታዊና Aወንታዊ ተመክሮዎች ብዙ መማር Eንችላለን። መቼም የማይስራ ምንም
ስህተት Aይፈጽምም ግን የሚስራ ስው በተለይም በAብዮት ወቅት ይሁን ተብሎ
ባይሆንም ስህተቶች ይፈጸማሉ፡ ቁምነገሩ ግን ስህተትን Aርሞ ትግሉ ግብን
Eስከሚመታ መቀጠሉ ነው።

Aብዮት የተካሄደባቸውን Aገሮች Aሉታዊና Aወንታዊ ጎናቸውን በቅጡ ሳንገመግም


በጅምላ ማውገዝ ትክክል Eንዳልሆነ የሚለውን Aባባላችን Aንባቢያን
Eንደምትጋሩት ተስፋ Eናደርጋለን። የEኛ Aገር ምሁራን የጥቅም ጉዳይ
ስለሆነባቸው የፈለጉትን ማለት ይችላሉ። ነገር ግን የIትዮጵያን ተማሪዎች Aካል
የሆነውን ያንን ትውልድ የመውቀስ የሞራልና የስነምግባሩ ብቃቱ ባይኖራቸውም
ይህን Aይነት ሂደት Eየተለመደ መጥቶAል። ብዙም ባይገርምም ፈላስፎች
ለወል/ጋራ ሳይሆን ለመጡበት መደብ ጥቅም Aስጠባቂ ሆነው ከቀረቡ የሚሉት ሁሉ
ትክክል ነው ለማለት ያስቸግራል። በተፈለገው መንገድ Eውቀትን ለመተርጎም
ቢሞከሩ ሊኖር የሚችለው Aንድ Eውነት ብቻ ነው፡፡ ብዙ Eውነቶች ሊኖሩ
Aይችሉም። Aብዛኛው የተራማጅ ሶሻል ሳይንቲስቶች የሚስማሙበት Aንድ መስረተ-
ሀሳብ Aብዮት የለውጥ Aዋላጅ መሆኑን ነው። በEኛ ግምት ምናልባት ጸህፊው
ከAሮጌው ሥርዓት መወስድ የሚገባውን መልካም ባህሎች ለምን ተማሪው ችላ
Aለው ብሎ ትችት ቢያቀርብ ኖሮ Aግባብነትና ተደማጭነት Aለው ብለን Eናስባለን።
መቼም ያለፈውን የፊውዳል ሥርዓት ብልሹ Aስተዳደር፡ ባለመሬቶች በጭስኛው
Aርሶ Aደር ላይ የሚፈጽሙት በደልና የልማት (fetter of development)
ጎታችነቱን ተቃውመው በመታገላቸው የIትዮጵያን ተማሪዎች ሊያስመስግናቸው
ሲገባ EስከAሁን ድረስ Eነሱን ለመውቀስና ያለፈውን ሥርዓት ለማወደስ የሚቃጡ
ብዙም ባይሆኑ የሚያደርጉት ከልባችን ያሳዝነናል። ወደፊት ሀቀኛ ምሁሮች
Eውነተኛ ታሪኩን ይጽፋሉ የሚል ተስፋ Aለን። ለጊዜው ለወጣቶች የምንመክረው
የዚህ ምሁር Aዲስ መጽሐፍ ዋጋው ውድ ስለሆነ ከቤተ መጽሐፍት ተውሳችሁ
Aንብቡት፡ ተወያዩበት Eንዲሁም ተቹበት። መልካም ነገሮች ቅስሙ ያልመስላችሁን
የተሳሳተ Aስተሳስብ የመተውና ያለመቀበል መብታችሁ መሆኑን Eወቁ ብለን
Eንመክራለን።

ፍካሬ ገጽ 13
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

Aንባብያንን Eንደምታውቁት የስር ነቀል Aብዮት የAዲስ ሥርዓት ለውጥ Aዋላጅ


ነው። ትግሉም ፈንጠዝያ ሳይሆን የሞትና የሽረት ትግል በመሆኑ በAሮጌውና በAዲስ
ሥርዓት መካከል በተደረገ ትግል የተጎዱ ሀብታም ባለመሬቶች Eንደነበሩ የሚካድ
Aይደለም። ስው በመሆናቸው የደረስባቸው ችግር ቢያሳዝነንም ከመላው ሕዝባችን
ጥቅም Aኳያ የEነሱ ጥቅም ይቅደም ለማለት ግን Aይቃጣንም። ለመሆኑ Aብዮት
Aካሄደው ለውጥ ያመጡትን Aገሮች Eንዴት Eናያቸዋለን? Aብዮት የተካሄደባቸውን
Aገሮች ታሪክ Eራሱን የቻለ ትንተና ስለሚያስፈልገው Eንዲያው ለግንዛቤ ያህል
የAንድ ሁለቱን Aገሮች Aብዮት ያካሄዱትን በAጭሩ ለማብራራት Eንሞክራለን።
በመጀመሪያ Aብዮት ከAደረጉ Aገሮች መካከል የፈረንሳይ Aብዮት Eንዴት በፀረ
Aብዮተኞች Aብዮቱ ተቀልብሶ ወደ ንጉሳዊ Aስተዳደር Eንደተመለስ ከዚያም ከብዙ
Aመታት ውጣ ውረድ በኋላ ሪፓብሊክ Aንድ፡ ሁለት፡ ሶስትና Aራት በኋላ Aሁን
የምናያትን ዴሞክራሲያዊ የፈረንሳይ ሪፓብሊክ ለመሆን መብቃቷን ነው።
በመጨረሻ Eረድፍ የኔፓል ሕዝባዊ Eንቅስቃሴ ሲሆን ሁለገብ የትግል ስልትን
በመጠቀም በAጭር ጊዜ በ1996 ተጀምሮ በAለፈው Aመት የንጉሳዊ ሥርዓትን
ገርስሰው ዴሞክራሲያዊ ሪፓብሊክ ለመመስረት ችለዋል። ይህን Aብዮት ልዩ
የሚያደርገው በAሁኑ ጊዜ የትጥቅ ትግል በፍጹም Aይቻልም የሚሉትን ሁሉ Aፍ
የሚያዘጋ በመሆኑ ነው። ለኔፓል Aብዮተኞች ሀያላን መንግስታትና Aጎራባች
Aገሮች በሙሉ ሕንድ፡ ቻይናና የቀረውም ዓለም ምንም ዓይነት የሞራልም ሆነ
የቁሳቁስ Eርዳታ ሳያደርጉላችው በራሳቸው ትግል ለድል መብቃታቸው በትግል ላይ
ለሚገኙ ሁሉ ተስፋ ፈንጣቂ ነው። በዚህ ርEስ ላይ የበለጠ ግንዛቤን ለማግኘትና
ሃሳብን ለማዳበር Aንባቢያን በተለይም ወጣቱ ትውልድ በሀገራችን ላለፉት 40
Aመታት ከተደረጉት Eንቅስቃሴዎች ጋር በማነጻጸር በጽሁፋችን መጨረሻ ላይ
በዋቢነት የሰፈሩት ምንጮች መመለከቱ ጠቃሚ ይሆናል።

ዝርዝር ውስጥ ሳንገባ የፍልስፍና ተመራማሪ የሆኑት ምሁር በAንድ ሀገር ሥልጣኔና
ዘመናዊነትን Aስመልክቶ ያቀረቡት Aስተያየት የተሳሳተ መሆኑን መጠቆሙ Aግባባነት
ይኖረዋል። Iትዮጵያ ሀገራችን Eንደማንኛውም ሀገር ጥንታዊ ሥልጣኔ ያላትና
ነጻነቷንም Aስጠብቃ የኖረች ሀገር በመሆኗ መልካምና ጎጂ ባህሎችና Aስተዳደር
Eንዲሁም ኋላ ቀር የሆነ የምርት Aመራረት ዘዴዎች ነበሯት። Aሁንም ድረስ
Aንዳንዶቹ ሳይለወጡ ለምሳሌ Aርሶ Aደሩ ከግል ባለቤቶች ወደ መንግሥት
ጭስኛነት ሥር የሚገኙ ናቸው። በመሆኑም በEኛ ግንዛቤ ጸሃፊው Eንደሚያቀርቡት
ሁሉንም በጅምላ ጥሩ Aድርጎ ማቅረቡ ምንም ዓይነት ለውጥ Aያስፈልግም
Eንደማለት የሚያስቆጥር ነው። ታዲያስ ለውጥ ፈላጊ Aብዮተኞች ያደረጉት ትግል
በሙሉ Aስፈላጊ መሆን Aለመሆን ፍርዱን ለAንባቢያን መተዉ የሚቀል ይሆናል።

ይህንን ከማጠቃለላችን በፊት ለፍልስፍናው ምሁሩ Aንድ የመስረተ-Aሳብ ጥያቄ


ለማቅረብ Eንወዳለን። ለመሆኑ የAንድ Aገር ስልጣኔና ዘመናዊነት ስንል ልዩነቶች

ፍካሬ ገጽ 14
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

Eንደሌላቸው Aድርገው ማቅረብህ ለምን ይሆን? Aንድ Eንዳልሆኑ ልብህ


ያውቀዋል፡ Eንዲያው የመጽሐፍህ Aንባቢያን Aይለዩትም ብለህ ትገምታለህ? ወይስ
በዚህ መልክ ቢቀር ነው ደስ የሚላቸው Aይጠፉም ተብሎ ነው?

ለማንኛውም ለAንባቢያን Aንድ ቁም ነገር ለማስጨበጥ Eንፈልጋለን። በEርግጥ


Iትዮጵያ Aገራችን ጥንታዊ ስልጣኔ ያላትና ነፃነቷን Aስጠብቃ የኖረች Aገር ናት።
ያም ሆኖ Eንደማንኛው Aገር ሁሉ መልካምና ጎጂ ባህሎችና Aስተዳደር Eንዲሁም
የኋላ ቀር የምርት Aመራረት ዘዴዎች ነበሯት፡ Aሁንም ድረስ Aንዳንዶቹ ሳይለወጥ
ለምሳሌ Aርሶ Aደሩ ከግል ባለቤቶች ወደ መንግሥት ጭስኛነት Eንዳሉ ናቸው።
በEኛ ግንዛቤ ሁሉንም በጅምላ ጥሩ Aድርጎ ማቅረብ ምንም ዓይነት ለውጥ
Aያስፈልግም Eንደማለት የሚያስቆጥረው ነው። ታዲያስ ለውጥ ፈላጊ Aብዮተኞች
ያደረጉት ትግል በሙሉ Aስፈላጊ ነበር የሚሉት? ፍርዱን ለAንባቢያን Eንተዋለን።

ሦስተኛው ምሁር የፓለቲካል ሳይንስ ጥናት ተመራማሪ የደርግን ዘመንና Aሁን


በሥልጣን ላይ ካለው የወያኔ ዘረኛ Aምባገነን Aገዛዝ ጋር የምናደርገውን የብሄራዊ
ዴሞክራሲ ነፃነት ትግልን በሚመለከት “የዴሞክራሲያዊ ለውጥ ትግል” በሚል ር
Eስ ሥር ባቀረቡት ውስጥ የነበረውንና ያለውን ሁኔታ Eንደሚከተለው ይገልጻሉ።

ስለ Aገራችን Iትዮጵያ ውስብስብ ችግሮች መፍትሔ Aለኝ የሚል የለም፡ ሊኖርም


Aይችልም። መፍትሔ በነፃ መንገድ ከሚደረግ የጋራ ውይይት ብቻ ነው። Aለበለዚያ
ሀቁና መፍትሔ ሊሆኑ የሚችሉት ተቀብረው ይኖራሉ። Eኛም ሀቆቹና መፍትሔዎች
ተስውረውብን የተደናበረ ኑሮ ለመኖር Eንገደዳለን። መፍትሔዎቹ ካልተገኙ ደግሞ
ጥፋቶቻችንን ስንደጋግም Eንኖራለን። ነፃ ውይይት ሐቅንና መፍትሔን ይወልዳል።
በዚህም ምክንያት የተነሳ ነው ቶማስ ጃፈርስን ከነፃ ጋዜጣና ከመንግስት Eንዱን
ምረጥ ቢሉኝ ነፃ ጋዜጣን Eመርጣለሁ ያለው። በEውነቱ Aባባሉ ትልቅና ገንቢ
ሀሳብ ያዘለ ነው። የመለሰ ዜናዊ መንግስት ነፃ ውይይት Eንዲስፋፋ ለማገድ
ያልወስደው Eርምጃ የለም። ምክንያቱ ግልጽ ነው። ነፃ ውይይት ሐቅንና መፍትሔን
ስለሚወልድና ሐቅና መፍትሔ ደግሞ በይዘታቸው የመለስና የግብረ Aበሮቹን
ወንጀሎች ማጋለጣቸው የማይቀር በመሆኑ ነው።…

በደርግ ጊዜ የነበረውን ሁኔታና የተፈጸመ በደል ብዙ የተወራለትና የተነገረለት


በመሆኑ Aንባቢን ላለማስልቸት ዝርዝር ውስጥ ከመግባት Eንቆጠባለን። ሆኖም ግን
ማን ያውራ የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ Eንደሚባለው በወቅቱ ስለተፈጸመው Aሳዛኝና
Aሰቃቂ በደልን የሚገልጽ “የደርግ Eስራት ዘመን” የተሰኘ Aንድ Aዲስ መጽሃፍ
በቅርብ ጊዜ ታትሞ የወጣ ለሽያጭ ቀርቦ ስለሚገኝ በተለይ ወጣቶች ቢያነቡት የዛን
ቆራጥ ትውልድ ተጋድሎና ታሪክ በመገንዘብ የትግል የጀግንነት የሀገር ወዳድ Aር
Aያነቱን ለመራዳት መሰረት ይሆናቸዋል የሚል የጸና Eምነት Aለን።

ፍካሬ ገጽ 15
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

የደርግ Aምባገነን በስልጣን ለመቆየት ሲል የሕዝብ ድጋፍ ያላቸውን የተቃዋሚ


የህብረብሄር ድርጅቶችን በሚቻለው ሁሉ በተለይ IሕAፓን በቀይ ሽብር
በማጥቃቱና በማዳከሙ ያንን ያህል የሕዝብ ደጋፍ ያልነበራቸው የጠባብ ብሄረስብ
ድርጅቶች Eንዲጠናከሩና በሃያላን መንግሥታትና Iትዮጵያ Eንደ Aገር መኖር
በማይመኙ Aገሮች ታጅብው ከመህል Aገር የሚገኙ ከተሞችን Eንዲሁም Aዲስ
Aበባንና Aስመራን ለመቆጣጠር Eንዲችሉ Aስተዋፆ Aድርጓል።

Eኝህ የፓለቲካ ምሁር በIትዮጵያ የተቃዋሚ ድርጅቶችን ታሪክ ለረጅም ጊዜ


የተከታተሉና የተመራመሩ በIሕAፓ የ36ኛው ክብረ በዓል በክብር Eንግዳነት ላይ
በመገኘት ምስክርነታቸው Eንዲህ ሲሉ ስጥተዋል፡

“የዴሞክራሲ ለውጥ ለማምጣት ያላቋረጥከው ወንዝ፡ ያልወጣኸው ተራራ፡


ያላፈስስከው ደም የለም። Aንተን ለማጥፋት የተስማሙ ይመስላል፡፡ ባንድ በኩል
ደርግ፡ በሌላ በኩል ሻEቢያና ወያኔ ጦርነት ከፍተውብሃል። ለዴሞክራሲ ለውጥም
ታግለህና የከፈልከው መስዋEት በማያጠራጥር መንገድ ታሪክ ምስክር ነው።
ይህንንም ሃቅ ጠላቶችህ በይፋ ባይቀበሉትም በውስጣቸው Eንደማይክዱት
Aይጠረጠርም።…IሕAፓ በሁለገብ መንገድ የዴሞክራሲን ትግል ሲያራምድ የቆየ
ድርጅት ነው። ለIትዮጵያ Aንድነትና ለዴሞክራሲ ለውጥ ያካሄደውን ትግል ሊክድ
የሚችል ካለ ራሱን የሚያታልል ብቻ ነው።”

በጊዜው የወያኔን Eኩይ Aላማ ከፍጥረቱ Eስከ Aሁን የሚያውቁትና የተረዱት


ድርጅቶች ማለት Eንደ IሕAፓ ያለ የወያኔን ማንነትና Aላማውን ምን Eንደሆነ
ለሕዝባችን ለማጋለጥ፡ ለማስተባበርና Aገራችንን ከጥፋት ለማዳን በሚሞክሩበት
ጊዜ የEኛዎቹ ጉዶች የAሁኖቹ ከEኛ ሌላ የፖለቲካ ድርጅት ላሳር የሚሉት የዛሬ
Aስራ ስባት Aመት Aንዳንዶቹ ባለማወቅ ሌሎቹ ደግሞ Eያወቁ ይሁነኝ ብለው
ሳያፍሩ በድፍረት ከወያኔ Aፍ ተቀብለው፡ IሕAፓ “ፀረ-ስላም” ነው ሌላ ጊዜም
“ጦረኛ” ነው በማለት የወያኔ የገደል ማሚቱ ሆነው የሚቻላቸውን ሁሉ ወያኔን
ለማደላደልና ለማጠናከር Eንዲሁም IሕAፓ በAገሪቱ የፓለቲካ ሂደት ውስጥ
Eንዳይሳተፍ ያልተቋረጠ ጥረት Aድርገዋል። ወያኔ ይህን ሁሉ በደል በAገርና
በሕዝብ ላይ ከመፈጸሙ በፊት ገና Aዲስ Aበባ ሳይገባና ከገባም በኋላ ከመጠናከሩ
በፊት ያገር ያለህ ይኽን ዘረኛ ቡድን Eንታገለው Eያለ በሚወተውትበት ስዓት የለም
“ልጆቻችን ናቸው፡ ጊዜ ይስጣቸው” የሚሉ ጉደኞች Aሁን ያለንበት ደረጃ
ስላደረሱን ወደፊት በሕዝብና በታሪክ ተጠያቂ ከመሆን Aያመልጡም።

የፓለቲካ ሳይንስ ምሁሩ በንግግራቸው መጨረሻ ላይ ብዙ ምክርና Aስተያየት


ስጥተዋል፡፡ በEኛ ግምት በጭራሽ ሳይጠቀስ መታለፍ የሌለበት ያነሱትን ቁም ነገር
ለመጥቀስ Eንወዳለን። ይኸውም ለAስራ ስባት Aመት IሕAፓ ከተቃዋሚ ድርጅቶች

ፍካሬ ገጽ 16
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ጋር በጋራ ለመታገል ከIዴሀቅ Eስከ ህብረቱ ያደረገውን ጥረትና ድካም


የሚመለከት ነው። ሂሳቸው ገንቢ ነው ማለት “ህብረት ሲባል በመስረቱ ተቃዋሚ ነኝ
የሚለውን ሁሉ ማቀፍ Aይደለም። የAይዶሎጂና ድርጅት Aስላለፍን ይጠይቃል።”
ስለዚህ IሕAፓ ከEንግዲህ Eራሱን Aጠናክሮ ወደፊት በጥንቃቄ በትግል ሂደት
ውስጥ ከሚዘልቁት ጋር ትብብር መፍጠሩ ይበጀዋል። በምርጫ 97ቱ በኋላ
የተገነዘብነው የህብረቱ Aባል የነበሩት ሁለት የብሄረስብ ድርጅቶች “የሕዝብ ድምጽ
ይከበር”፡ “የታስሩ የፖለቲካ Eስረኞች በሙሉ ይፈቱ” የሚለውን የሕዝብ ጥያቄ
ረግጠው ፓርላማ ከገቡ በኋላ፡ የቀሩት የህብረቱ Aባሎች ከግማሽ በላይ የሆኑት
የህብረቱን ሁለገብ ትግል Aቋም በመሻር፡ ከወቅቱ ሁኔታ ጋር የሚመጣጠን የትግል
ስልት የስላማዊ ትግልና የጥምረት Eንቅስቃሴ ነው (ማለት ድርጅቶች ህልውናቸውን
Aሳልፈው በመስጠት ተጨፍልቀው የEንቅስቃሴ Aባል ይሆናሉ ማለት ነው) የሚል
Aቋም ወስደዋል። ቅኝቱ ምናልባትም IሕAፓን ከህብረቱ Aስወግደናል በማለት
ለምርጫ 2002 ከተፈቀደላቸው ወደ Aገር ቤት ገብተው Eድላቸውን ለመሞከር
ይመስላል። የህብረትን ጥያቄ Aስመልክቶ Eኝሁ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁሩ
የሚከተለውን ትችት ስንዝረዋል።

ህብረት ማለት ምንድነው? ህብረትስ ከማን ጋር? ለምንስ? በተቃዋሚ ድርጅቶች


መካከል የህብረትን ጥያቄ Aስመልክቶ በውዥምብር ላይ ነው። ምንም Eንኳን
መፈክራቸው “መጀመሪያ ህብረት በኋላ ውድድር” ቢሉም ውድድሩን፡ ሽኩቻውን
ሲያስቀድሙ ነው የቆዩት።…በቁጥራቸው Eጅግ የተወስኑና ፓሊስያቸው ከፋፋይ
የሆነና፡ በዘር መልክ የተደራጁትን በህብረት ስም ማቀፍ በመስረቱ የተሳሳተ መንገድ
ነው። …የህብረቱ Aባል የሆኑ የብሄረስብ ድርጅቶችን ብንወስድ ሁሉም የIትዮጵያ
የዴሞክራሲ Aንድነትን Eንቀበላለን ይላሉ። ብልጥነት ካልሆነ በስተቀር ለምን
በIትዮጵያ መልክ Eንደማይደራጁ የሚገርም ነው። Eንደነዚህ ዓይነት ድርጅቶችን
በህብረት ከማቀፍ ይልቅ ከመጀመሪያው ሳይውል ሳያድር መጋፈጥ ያስፈልጋል። ዛሬ
ሆነ ነገ ለተውሳስበ ሀገራዊ ችግሮች ዋና ምንጭ መሆናቸው Aይቀርምና። ሌላው
Eኩል ነን ብለው በሚያምኑ ድርጅቶች መሃል፡ ህብረት ጨርሶ ሊመስረት
Aይችልም።…IሕAፓ Eራስህን Aጠናክረህ ትግሉን ቀጥል። ያን ጊዜ Eንኳን
የሚደግፍህ ቀርቶ፡ ከAንጀታቸውም የሚጠሉህ Aንተን ለመከተል ላይና ታች
መሯሯጣቸው Aይቀርም።

ለወያኔና Aፈቀላጤ Aወናባጆቹ “ግርግር ለሌባ ያመቻል” Eንደሚባለው የዴሞክራሲ


ትግል ጥያቄዎችን ማለት የግል ነፃነት፡ የቡድን ነፃነትና የወል ነፃነት ሲያሻቸው
ምንም ዝምድና Eንደሌላቸውና በየራሳቸው በተናጠል ከዴሞክራሲ ትግል በፊት
በተናጠል መደረግ Eንዳለባቸው፡ Aሊያም በብሄራዊ የዴሞክራሲያዊ ነፃነት ትግል
ከAምባገነን ሥርዓት ጋር ከሚደረገው ትግል ጋር ለማምታታት በAለው የጥራት
ክፍተት Eየተጠቀሙ ነው። Eንዲሁም ህብረት፡ ጥምረት፡ የተቃዋሚ የፖለቲካ

ፍካሬ ገጽ 17
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ድርጅትና የተቃዋሚ ፓለቲካ Eንቅስቃሴ፤ የትግል ስልቶች፡ የነፃነት ትግልና


የዴሞክራሲ ትግል Eንዲሁም ሌሎች ያልተጠቀሱና Eንደዋነኛ የማወናበጃቸው
ስልት Aድርገው Eየተጠቀሙበት ነው። Eንዲሁም Aንድነት በEኩልነት የሚለው
የIትዮጵያ ሕዝብ ጥያቄ ስለሆነ በድርጅት ስም በመጠሪያነትና በሬዲዮን ጣቢያ
Eንዲሁም በጋዜጦች ስሞች ሽሚያው ተጧጥፎ ይገኛል፡፡ ህብረተስባችን Aንድ
ሁለት መስመር Eንዳነበበና ሬዲዮኖቹን Aንድ Aምስት ደቂቃ Eንዳዳመጠ የማንና
ከየትኛው ወገን Eንደሆነ መገንዘብና Aወናባጁን ከሀቀኛው ለመለየት ችሏAል። ከንቱ
ድካም ይሏችኋል Eንዲህ ነው።

የተምታቱ ንድፈ Aሳቦችና Eንደምታቸው

የምንመኘው ራEያችን ግብን Eንዲመታ ማለት የሕዝባችን Aንድነትን በEኩልነት


በይበልጥ ለማጠናከር፡ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ለመመስረት፡ ስላምና መረጋጋትን
ለማስፈንና ወደ ፍትሃዊ ኤኮኖሚ ግንባታ ማምራት ላይ ለመድረስ ጠንክረን
መታገል ይጠበቅብናል፡፡ የትግላችን Aላማ በሁሉ ዘንድ ተቀባይነትና ድጋፍ Aግኝቶ
የተፋፋመ ትግል Eንዳይቀጥል ደንቃራ ሆኖ የተከስተው የተቃዋሚ ፖለቲካ
ድርጅቶች ወያኔን Eንዴት Eናየዋለን? Eንደጠላት ወይስ Eንደወዳጅ? Eንዴትስ
Eንታገልው? በሚሉት ጥያቄዎች ላይ የተለያዩ Aስተሳስቦችና Aቋሞች በፖለቲካ
ድርጅቶች በማንጸባረቅ ላይ መሆናቸው ለሁሉም ግልጽ ነው። በመሆኑም ለጊዜው
ወደ Aንድ ጥራት ያለው የተቀናበረ ትግል ስልት ላይ ለመድረስ ባለመቻሉ ወያኔ
Aንፃራዊ ጥንካሬ Eንዲያገኝ Aድርጎታል። በAሁኑ ወቅት የልብ ልብ ተስምቶት
በማን Aለብኝነት በAገራችንና በሕዝባችን ላይ ከዚህ በፊት በታሪካችን ታይቶና
ተስምቶ በማይታወቅ መልኩ ህልውናችንን ፈተና ውስጥ Aስገብቷል፡ ስብዓዊ
መብታችንን Eየረገጠና ማንነታችን የሚጻረር Aውዳሚ ተግባራት Eየፈጸመብን
ይገኛል። ለዚህ ሁሉ ወያኔ ብቻውን ተጠያቂ Aይደለም፡ Eኛም የተቃዋሚ ጎራ
ተባብረን Aስፈላጊውን Aጸፋ ለመስጠት ሕዝባችንን በAንድ ልብ ሆነን ለመምራት
ባለመቻላችን ከተጠያቂነት Aናመልጥም። Eኛም የፓለቲካ ውጥንቅጥ ውስጥ
በመሆናችን ወያኔ Aንፃራው የበላይነት ይዞ ይገኛል። ለወያኔ ስላባና ለውዥንብር
የተጋለጥን መሆናችን Aሁን ያለንበት ደረጃ ደርስናል።

Eስቲ ዋና ናቸው የምንለውን የወያኔና የAጋሮችን ተንኮልና ውዥምብር Eኛ


በማጋለጣችን ለምንስ በAንዳንዶች ያላግባብ በAክራሪነት የተፈረጅንበትን ጉዳይ
Eናካፍላችሁ። ሕዝባችን ሁሉን ማለት መጥፎውን ሆነ መልካሙን የማወቅ መብት
Aለውና።

ፍካሬ ገጽ 18
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

የሥርነቀል ለውጥ ፈላጊዎችን በAክራሪነት ሲፈረጁ

Aብዮት ስር ነቀል ሥርዓት Aዋላጅ በመሆኑ በAይነትም በይዘትም ከጥገናዊ ለውጥ


ይለያል። ጥገናዊ ለውጥ ማለት Aንዳንድ ማሻሻያ Aድርጎ ያለውን ሥርዓት
Eንዲቀጥል ለማድረግ የሚደረግ ጥረት ነው። Aብዮት ማለት Aልጋ በAልጋ ሳይሆን
የሞትና የሽረት ትግል ማለት Aሮጌው በAዲስ ሥርዓት በሚተካበት ጊዜ Aሜን ብሎ
የፖለቲካ፡ የኤኮኖሚና የሶሻል የበላይነቱን ለAዲሱ ያስረክባል ማለት ዘበት ነው።
በሚቻለው መንገድ ለውጡን የሚጻረር ተግባራት ከመፈጸም ወደኋላ Aይልም፡፡
ከሌላው Aገሮች ተመክሮ Eንደምንማረው ፊውዳሊዝም በካፒታሊስት ሥርዓት
ሲተካ በተለይም በAውሮፓ ብዙ ውጣ ውረድ Eንደነበር ለምሳሌ የፈረንሳይ Aብዮት
Eንዴት በፀረ Aብዮተኞች ተቀልብሶ ለተወስነ ጊዜ ወደ ንጉስ ሥርዓት Eንደተመለስ
ማስታወስ ይበጃል። በመሆኑም ሥር ነቀል Aብዮተኞችን በAድሀሪነት፤ በወግ
Aጥባቂነትም ሆነ በAክራሪነት ሊፈረጁ Aይችሉም። ነገሩ የጥቅም ጉዳይ በመሆኑ
ለምሳሌ Aረናዎች፡ ተለጣፊዎችና የስላም ትግል Aባወራዎች ሂደታቸውንና
ድርጊቶቻቸውን በቅጡ ላስተዋለ ፍላጎታቸው የመለስ ቡድንን በማስወገድ ስልጣን
ይዘው ባለው ሥርዓት መቀጠል Eንደሆነ መገንዘብ የሚያስቸግር Aይደለም።
ስለዚህም በሕዝባዊ Aመፅ የሚመጣውን የሥር ነቀል ለውጥ ለመግታት ወይም
ለማዳፈን በተቃራኒነት Eያቀነቀኑት የሚገኘው ጥገናዊ ለውጥ በመሆኑ Aጥብቆ
መቃወም የሚያሻው በዚሁ ምክንያት ነው።

በነፃነት ትግል ስም የሚነዙ ውዥንብሮች

የነፃነት ትግል በደፈና ሲቀርብ በማር የተለወስ ብዙ መዘዞችንና ችግሮችን የያዘ


ነው ለማለት ይቻላል። ለምሳሌ የጠባብ ብሄረስብ ድርጅቶች Aግባብነት ያለውን
ጭቆናና በደል ማለት Eኛም ለማስወገድና Eኩልነት ለማምጣት የምንታገልለትን
ሳይሆን ትግላቸውን የነፃነት ትግል ሲሉ ለመገንጠል Eንደሆነ መታወቅ ያለበት
ጉዳይ ነው። መቼም Aንድ ጤነኛ AEምሮ ያለውን ስው ወይም ቡድን በደፈናው
ነፃነት ወይስ ባርነት የቱን ትመርጣልህ? ተብሎ ቢጠየቅ ነፃነት Eንደሚል
Aያጠራጥርም፡፡ ለምን ቢሉ መልሱ Aጭር ነው ማለት የሰው ልጅ ሲውለድ ጀምሮ
በተፈጥሮ ያገኘውን Eኩልነት ማጣት ስለማይፈልግ ነው። ነገር ግን Eንዲህ ያለ
ቁም ነገርን Aንዳንዶች በግርግርና በተምታታ ሁኔታ ከተጠቀሙበት የሚያስከትለው
ጉዳት ከፍተኛ ነው። ለምሳሌ የIትዮጵያና የኤርትራ ሕዝብ Eንዲለያይ የተደረገው
በተሳከረና በተወናበደ መንገድ ሳይወያይ ነበር ማለት ይቻላል። ሌላው Aሁን
Eንደምናየውና Eንደምንስማው የወያኔ ስርጎገቦችና ቅጥረኞች በተለያዩ ድርጅቶች
ውስጥ ተስግስገው Eራሳቸው ተወናብደው ሌላውን ሰው ለማወናበድ የሚፈልጉት፡
የግል ነፃነት፡ የቡድን ነፃነትና የወል ነፃነት ቅደም ተከተል Eንደሌላቸው ወይም

ፍካሬ ገጽ 19
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ለየብቻቸው በተናጠል ትግል ማድረግ ይችላሉ Eያሉ በማምታታት ላይ ይገኛሉ።


የግል ነፃነት ከቡድንና ከወል ነፃነት ጋር ምንም ዝምድናና ግንኙነት Eንደሌላቸው
Aንዱ ከAንደኛው ጋር ተደጋጋፊ ሳይሆን ተጻራሪ Eንደሆኑ Aድርገው ለማቅረብ
ይዳዳቸዋል። ይህ ሁሉ Aጉል ልፋት ነው። Aወናባጅ ምሁሮች ነን ባዮች
የሚያነጣጥሩት የብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ነፃነት ትግልን ለማኮላሽት ነው። በመሆኑም
የነፃነትና የዴሞክራሲ ትግል ትርጉሙንና ምንነቱን Eንዲሁም Aላማውን
Aወላግደውና Aጣመው በማቅረብ ላይ ናቸው። ለዚህም ስለባ ለማድረግ ያነጣጠሩት
የብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ነፃነት ትግል Aካላት የሆኑትን የሙያ፡ የሴቶች፡ የተማሪ፡
የመምህራን ማህበራትና ጭቁን Aርሶ Aድሮች ለነፃነት፡ Eኩልነትና ለፍትህና
ለስብAዊና የዴሞክራሲያዊ መብት መከበር የሚያደርጉትን ትግል Eንዲያቆሙ
ለማድረግ ነው። Eንደ ቅጥረኞቹ ምኞት የሙያ ማህበራት የወያኔ ተለጣፊ በማድረግ
“ችግራችሁ ከነመፍትሔው በሕገ መንግሥታችን ውስጥ ተካቷል Aንዳንድ የቀሩ
ቢኖሩም በስላማዊ መንገድ በመጠየቅ Eንዲሟሉ ማስደረግ ትችላላችሁ” ብለው
ለማሳመን የማያደርጉትና የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም።

በሕገ መንግሥት ዙሪያ የሚነዙ ውዥንብር

በEርግጥ በወያኔ ሕገ መንግሥት ውስጥ በወረቀት ደረጃ የዋሆችን ልብ የሚያማልል


ብዙ Aንቀጾች በይዘትም ባይሆን በቅርጽ ስፍረው ይገኛሉ። ችግሩ በAምባገነን
ሥርዓት ውስጥ በተግባር የሚተርጎም Aለመሆኑ ላይ ነው። Eንደምናየውም ይኽው
Eራሱ ያወጣውን ሕግ ተብዬ ለማክበር Aቅቶት Eየተውረገረገ ነው። ሕዝብ
የሥልጣን ባለቤት ባልሆነበትና ሁሉም ነገር በAንድ Aምባገነን ቡድን Eጅ ውስጥ
ባለበት ሁኔታ ማለት ሕግ Aውጭው፡ ሕግ Aስፈጻሚውና ዳኛው ራሱ የወያኔ ቡድን
Eስከሆነ ድረስ የተባለው ሕገ መንግሥት ከወረቀት ነብርነት የማያልፍ ቀቢጸ ተስፋ
ነው። በAጭሩ የወያኔና ተለጣፊዎቹ Eንዲሁም ወዶ-ገብ Aጫፋረዎች የሚያወሩትና
በተግባር የሚፈጽሙት Aራምባና ቆቦ በመሆኑ ለAንድ ደቂቃ Eንኳን መረሳት
የሌለበት ጉዳይና ከEነሱ ምንም መልካም ነገር መጠበቅ ጅልነት ነው።

በሴቶች ማህበር ስም የሚነዙ ውዥንብሮች

የወያኔና Aጫፋሪዎቻቸው Aንዱ ትልቁ ሴራ የሴቶች ማህበርን ማበጣበጥ ነው።


ይህን ስብስብ Aጥብቀው ይፈሩታል ማለት ሴቶች የህብረተስባችን ግማሽ Aካል
በመሆናቸውና ያለ Eነሱ ተሳትፎ Aብዮታችን ግብን Eንደማይመታ ስለሚያውቁ
ከብሄራዊ ዴሞክራሲያ የነፃነት ትግል ለማግለልና ተሳትፎዋቸውን ለማዳከም
ይጥራሉ። ሴቶች Eህቶቻችን፡ Eናቶቻችንና ልጆቻችን Eንዲሁም የትዳር
ጓደኞቻችን በወንዶች የሚደርስባቸውን የባሕላዊ ተጽEኖ ለመቋቋምና ለEኩልነት

ፍካሬ ገጽ 20
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ተደራጅተው መታገል ማለት Eንደ የIትዮጵያ የዓለም Aቀፍ የሴቶች ድርጅት


ዓይነት መኖሩ Eስየው የሚያስብል ነው። ሆኖም የወያኔና Aውናባጆች Eንዲሁም
የቀድሞ ሥርዓት ናፋቂዎች ጥረት ሴቶች በፆታ ትግል ብቻ ተወስነው Eንዲቀሩ፡
በሌላው የAገር ጉዳዮች ማለት ከስፊው ሕዝብ ጋር የሚጋሩትን ትግል Eርግፍ
Aድርገው Eንዲተውት ለማድረግ ሲራወጡ ይታያል። ለምሳሌ Aንዲት ሴት ያንድ
ጭቁን ብሄረስብ Aባል በመሆኗ የሚደርስባትን የባህል ተፅኖና በደል Eንዲሁም
ያጣች የነጣች ደህ ሴት በመሆኗ ማለት በሀብታምና በደሀ መካከል ያለው የመደብ
ትግልን በንቃት Eንዳትሳተፍ ለማድረግ የማይሽረብ መስናክል የለም። በመሆኑም
ምድረ Aድሀሪያን በስፊው ጭቁን ሴቶች ላይ ለመዝመት ሲፍጨረጨሩ Eየተስተዋለ
ነው። ታጋይ Eህቶቻችን Eንኳን በAሁኑ ስዓትና ዘመን Aገራችን በAደጋ ላይ
ባለችበት ቀርቶ ከጥንት ጀምሮ ሚናቸውንና Aላፊነታችው ጠንቅቀው ያውቃሉ፡፡
ትግላቸውም ዘርፈ ብዙና ድርብ ድርብርብ መሆኑንም ይገነዘባሉ። Aባባላችን ግልጽ
ለማድረግ የሚከተለውን የIሕAፓ ልሳን ከሆነው ዴሞክራሲያ. ቅጽ 34 ቁጥር 3
የሚከተለውን Eንጠቅሳለን፡፡

…በተለይም ከሕዝቡ በቁጥር ከግማሽ በላይ የሆኑት ሴቶች ያላቸውን ወሳኝ ሚናና
ድርሻ መጥቀሱ Aስፈላጊ ነው። የሀገራችን ሴቶች ለሀገር ነጻነት ያደርጉት ተጋድሎ
ተገቢውን ክብደት ተስጥቶት ባይወሳም፡ ትምክህት የቃኘው ህብረተስቡ የሴቶችን
ማንነት በተመለከተ Aክቸልቻይ ተረቱን ቢደረድርም የIትዮጵያ ሴቶች ህገራቸውን
ከውጭ ጠላት ለመከካከል የከፈሉት መስዋEትነት ከፍተኛ ነው። በጣይቱ ብጡልና
መስል ነገሥታት ወይም በወይዛዝርት ደረጃ ሳይሆን በቤት Eመቤቶች፡ በሠርቶ
Aደር ሴቶች ነው Iትዮጵያ ማንነቷንና ህልውናወን ጠብቃ የቆየችው። በመሆኑም
ዛሬ ህገሪቷን ከጥፋት ለማዳን በሚደረገው ወሳኝ ፍልሚያ የሴቶች ግንባር ቀደም
ሚና ካልተረጋገጠ ህገርን የማዳኑ ተልEኮ ሊሟላ Aይችልም። ለዚህም ነው ሴቶች
በተለይ የትግል ግዳጃቸውን ለመወጣት ከመቸውም ጊዜ በበለጠ ዝግጁ ሆነው
መገኘት ያለባቸው።

በህብረብሄር ድርጅቶች ውስጥ የሚነዙ ውጅንብሮች

የህብረብሄር ድርጅቶች በብዛት መቋቋም Eስየው የሚያስኝና የምንደግፈው ነው።


ወደ ፊት ለምንመኘው መድበለ ፓርቲ ሥርዓት ሕዝባችን ብዙ Aማራጭ
ፕሮግራሞች Aግኝቶ የሚፈልገውን ወደፊት በትግላችን በሚመስረተው
የዴሞክራሲያዊ ሥርዓትና ሕገ መንግሥት በሚፈቅደው ፓርቲዎች ለተወስነ ጊዜ
የሕዝብ Aገልጋይ ለመሆን በሚያቀርቡት ፕሮግራማቸው Aንዱ ይመረጣል ማለት
ነው። በበኩላችን ሁሉም ተጨፍልቀው Aንድ ድርጅት ወይም ንቅናቄ ይሁኑ የሚል
ፍላጎትም ምኞትም የለንም። Aሁን Eንደምናየው ከፈረሱ ጋሪው ይቅደም
Aይነት በስመ Aንድነትና የዴሞክራሲ Aባወራነት ተሸሽገው የሚነዙት ውዥንብር

ፍካሬ ገጽ 21
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

EስከAፍንጫው የታጠቀ የወያኔ Aምባገነንን Iትዮጵያን Aጠፋለሁ ብሎ ከተነሳ


ጋር በስላሚዊ ትግል ታግለን Eናሽንፈዋለን ማለት Aጉል ልፋት ነው፡፡ Aንዳንዶቹ
ስላማዊነታችን ለማረጋገጥ ሁሉን የስላማዊ ትግል ዓይነቶች ለማድረግ ማለት የስራ
Aድማ የምንጠራው፡ ስላማዊ ስልፍ የምንወጣውና ሕዝብን ጠርቶ ለመስብስብ
የምናደርገው የወያኔን Aገዛዝ ፈቃድ ስናገኝ ብቻ ነው፡፡ ይህን ታደረግን ይህኛው
ያኛው Aገር ይረዳናልና ይወደናል በሚል ቅኝት Aንግበው የሚጓዙ ናቸው።
በሚቀጥለውም ምርጫ ለመካፈል ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ዝግጁ መሆናቸውን
በወያኔና በAጋሮቹ ማለት በፈረንጆች ተቀባይነትና ታማኝነትን ለማግኘት
የማይዘላብዱት ነገር የለም። የህልማቸውም Aልፋና Oሜጋ ወያኔን Aሽንፈው
በሚያቋቁሙት መንግስት የግል ነፃነትና የግል ሀብት በጥቂቶች Eጅ መሆን
Eንዳለበት Aጥብቀው በይፋ በAደባባይ Eየለፈፉ ይገኛሉ።

የAገሪቱ ሀብት በወል በመንግስት መያዝ የሚገባቸውን በግል ባለቤትነት ስም ለውጭ


Aገር ዲታዎች Eንዲሽጥና Eንዲያዝ Eንዲሁም መረን በለቀቀ የነፃነት ገበያ ስር
Eንዲሆን Aጥብቀው ይከራከራሉ፡፡ ዋናው Aላማቸው ማለት ጥቂት ህብታሞችና
ስፊው ደሃ ሕዝብ መካከል ያለው ችግር ቀስበቀስ ይለወጣል፡ ወደፊት በሀብታሞች
መልካም ፈቃድ ልማት ሲስፋፋና Eድገት ሲመጣ የስፊው ሕዝብ ኑሮው ይሻላል፡፡
Eስከዚያው ድረስ ግን ሰፊውን ሕዝብ ጠንክሮ መስራት ነው የሚያዋጣው ብለው
ይመክራሉ፡ ይስብካሉ። ይህ Aባባላቸውና Aስተሳስባቸው ከወያኔ ሆድ Aደሮች፡
ታማኝ ተቃዋሚዎችና ተለጣፊ ድርጅቶች ጋር ያመሳስላቸዋል። የወያኔ ምክርም
ከዚህ የዘለለ Aይደለም። ወያኔም የሚለው “የነፃነትና የመብት ጥያቄዎች በሕገ
መንግሥታችን ስፍሯል፡ የዴሞክራሲ ሥርዓት ማምጣት በAንዴ የሚሆን ሳይሆን
ቀስበቀስ በሂደት የሚመጣ ጉዳይ ነው። ስለዚህ Eንደ ስላማዊ ተለጣፊ ድርጅቶች
ሕገ መንግሥቱን ተቀብሎ በፓርላማው ውስጥ ጥቂት መቀመጫ Aግኝቶ በስላማዊ
ትግል በተግባር ለመተርጎም መታገል ነው።” የተባለውን ግሳንግስ ተቀብለው
በሕዝባችን መካከል ውዥንብር ለመፍጠርና ከቻሉም ለማሳመን፡ ካልቻሉም
ለማስፈራራት Eየተፍጨረጨሩ ናቸው። ወያኔዎችም “ዶሮን ሲያርዷት በመጫኛ
ጣሏት” Eንደሚባለው “Aዲሶቹ የAፍሪቃ ዴሞክራቶች” ሲባሉ Eውነት መስሏቸው
የይስሙላም ቢሆን ምርጫ ከAንዴም ሦስቴ ለማካሄድ ቢሞክሩም በተለይ በ97ቱ
ምርጫ በተግኘችው ጭላንጭል ተጠቅሞ ሕዝባችን በማያወላዳ መንገድ ድምጹን
በመንፈግ Eንደማይፈልጋቸው Aረጋግጦላቸዋል። ወያኔም ስህተቱን Aርሞ ከEንግዲህ
ወዲህ ከስልጣን ተገፍትሮ Eስከ Aልወደቀ ድረስ ቅድመ ምርጫ ሁኔታዎች
Eንደማያሟላ ለAባላቱ፡ ለተለጣፊዎችና ለAጋሮች ይፋ Aድርጓል። Eዚህ ላይ Aንድ
መገንዘብ ያለብን ቁም ነገር ምርጫ ብቻውን ማካሄዱ በንድፈ Aሳብ ደረጃ
የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመፈጠር መነሻና መድረሻ (means and end)
Aለመሆኑን ነው። በAለፈው Aስራ ስባት Aመታት በተደረገው ሦስት ምርጫ ምን
Eንደሆነና ምን Eንደደረስ የምናውቀው ጉዳይ በመሆኑ ዝርዝር ሀተታ ውስጥ

ፍካሬ ገጽ 22
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

መግባት Aንባቢያንን ማስልቸት ስለሆነ በውዥንብሮች ማለት በብሄራዊ


ዴሞክራሲያዊ ነፃነት የሁለገብ ትግል ላይ ደንቃራ በሆኑት ጉዳዮች ላይ
Eናተኩራለን።

Aንዳንድ የህብረብሄርና የብሄረስብ ድርጅቶች የህብረት Aባል ነን ባዮች ማለት


የቀድሞው የፊውዳል ሥርዓት ናፋቂዎችና የቀይ ሽብር Aባወራዎች በመተባበር
በስላማዊ ትግል ስም ተጀቡነው ያሉት ሕዝባችን በጣም ግራ የሚያጋባ “የወያኔን
ሕገ መንግሥት Eንቀበልና፡ ለጊዜው የዴሞክራሲን ትግል በይደር Aድርገን፡ ወቅቱ
የሚጠይቀውን የብሄራዊ የስላማዊ ነፃነት ትግል በድርጅት ሳይሆን በጥምረት ንቅናቄ
Aገራችን ከጥፋት Eናድናለን Eያሉ በመወትወት ላይ ናቸው። ይህን Aባባላቸው
ያልጣመው ስፊው ሕዝብ “Eንዴት ነው ዴሞክራሲን ያላከተተ የነፃነት ትግል
ብቻውን ማድረግ “ታጥቦ ጭቃ” Aይሆንም ወይ? ለምን ካለፈው ትግል Aትማሩም?
በሌላ Aምባገነን ሥርዓት የመተካት Aደጋ Aያመጣም ወይ? Aሊያም ለወያኔ
Aምባገነንን Aገዛዝ መንበርከክ Aይሆንም ወይ?” ብለው ሲያፋጥጧቸው Aጥጋቢና
Aሳማኝ መልስ ለመስጠት ሳይችሉ ሲቀር፡ “በቅሎ Aባትህ ማነው ቢሉት ፈረስ Aጎቴ”
Eንዳለው ዓይነት ይህኛው ያኛው ግለስብ ወይም ድርጅት ስለማይወዱን ስማችን
ለማጥፋት የሚያስወሩብንን የAክራሪዎችን ክስ Eያንጸባረቃችሁ ነው። ይልቅዬስ
“ተጠንቀቁ Eነኝህ Aክራሪ የትጥቅ ትግል ወይም የሁለገብ ትግል የሚያቀነቅኑ
ድርጅቶች ከወያኔ በኋላ የሽግግር መንግሥት Eናቋቁማለን ቢሉም Aትመኗቸው፡
በትጥቅ ትግል የተገኘ ድል ሁል ጊዜም ሊሆን የሚችለው Aምባገነን ነው” Eያሉ
የስድብ ናዳ ማውረዱን ሥራዬ ብለው ተያይዘውታል። ከዚህም Aልፎ Aንዳንዶቹ
በAደባባይ ወጥተው “ወያኔ ጠላት Aይደለም ወዳጅ ነው” Eንዲሁም “በሌላው
ድርጅት ጉዳይ ውስጥ ጣልቃ Eየገባችሁ Aትበጥብጡ” “Eኛ ከወያኔ ጋር ላንፋታ
ተጋብተናል” ሁሉንም ጉዳይ ከወንድሞቻችን ከወያኔዎች፡ ከAረናዎችና ከነባር
ተለጣፊዎች ማለት “መድረክ” ጋር በመመካከር በስላማዊ መንገድ ሁሉን ጉዳይ
ለመፍታት Eንችላለን በማለት Aደናጋሪ መፈክር “ይቻላል”ን Aንግበው Eዩን “Eኛ
Aክራሪ Aይደለንም ሥልጡንና Aዋቂ ታጋዮች ነን ብቻ Eርዳታችሁ Eንዳይለየን”
Eያሉ በAውሮፓና በAሜሪካን በAዝጋሚ ስላማዊ ትግል ያለጥርጥር Eናሽንፋለን
Eያሉ በመለፈፍ ላይ ናቸው። ለጊዜው ያለፈውን ታሪካችውን Eንተወውና የቅንጅት
ምስሶ የሆነውን ድርጅትን ሲያብጠለጥሉ ከርመው Aሁን ተሻምቶ “የቅንጅት ሕጋዊ
ወራሾች Eኛ ነን” ማለቱ ትዝብት ላይ ይጥላል። የዚሁ ድርጅት የግራ ክንፍ ነን
ባዮች ከዚህኛና ከዚያኛው ግለስብ ጋር ተጣልተናል በሚል በብልጣ ብልጥነት ሁለት
ድርጅት ሆነናል ማለት የስላማዊና የሁለገብ ትግል ተከታዮች ሆነናል Eያሉ
Eናታላችሁ Eያሉን ነው። ከዚህ ሁሉ በፊት ቆም ብለው የምርጫ 97ቱን
መገምገምና ቢያንስ በትግሉ በማውቅም ሆነ ባለማውቅ ለተጫወቱት Aፍራሽ ሚና
ሕዝብን ይቅርታ መጠይቅ ሲገባቸው Aላደረጉም። ሕዝብ ለምን Eንዲህ Aደረጋችሁ
ብሎ መጠየቅ መብት Eንዳለው ሊገነዘቡ ይገባል። ሕዝባችን ከዚህ ሁሉ ውጥንቅጥ

ፍካሬ ገጽ 23
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

የሚማረው ነገር ለAንድ ስብስብ ወይም ድርጅት የሞራልና የቁሳቁስ ድጋፍ


ከመስጠቱ በፊት ያንድን ድርጅት የሚለፍፈውን Aስመሳይ ፕሮፓጋዳ ሳይሆን Eለት
ከEለት በተግባር የሚያደርገውን Eንቅስቃሴ መከታከል Aስፈላጊ ነው። ከAጉል ጸጸት
ለመዳን ሕዝባችን ድጋፉን በመንፈግ መስመራቸውን ከሕዝብ ትግል ጋር
Eንዲያስተካክሉ ጫናና ምክር መስጠቱ Aስፈላጊ ነው፡፡ ይሁነኝ ብለው የሕዝብ
ትግልን ከመተናኮል ለማይመለሱት ላይ መብቱን ተጠቅሞ ወግዱ ማለት መቻል
Aለበት።

በAጠቃላይ በቅንጅት ስር ተስባስበው የነበሩት Aራት ድርጅቶች Aንዳንዶቹ


ከተቋቋሙ ሶስት ወር ያልሞላቸው ዘው ብለው በምርጫው ተሳታፊ Eንደነበሩ
የሚታወስ ነው። የ97ቱን ምርጫ በወያኔ ከተነጠቀ በኋላ “የሕዝብ ድምፅ ይከበር”
“የታስሩት የፓለቲካ Eስረኞች በሙሉ ይፈቱ” የሚለውን የሕዝብ ጥያቄ በመርገጥ
ማለት ብዙ መስዋEትነት፡ Eስራት፡ መስደድና መገደል የተከፈለበትን ትግል በመተውና
በቅንጅት ውስጥ Aንጀኛነትን በመፍጠርና በመከፋፈል “Eውነተኛ ቅንጅት Eኛ ነን”
Eያሉ ጥቂት ሳይቆዩ ስማቸውን በመቀየር ያለ ይሉኝታ “የቅንጅት ሕጋዊ ወራሾች
Eኛ ነን” በማለት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በመጭው የ2002 የወያኔን ምርጫ
ከተለጣፊዎችና ከታማኝ ተቃዋሚ ድርጅቶች ስብስብ “መድረክ” ጋር ሁነው ወያኔን
በምርጫ ለማጀብ ደፋ ቀና ሲሉ Eየተስተዋለ ነው። Aበው Eንደሚሉት “ከAፈርኩ
Aይመልስኝ” Eንደሚባለው ይባስ ብለውም ያለAንዳች ሀፍረትና ፍርሃት Eንደገና
Eናታልላችሁ “Aይናችሁን ጨፍኑና Eናሞኛችሁ” በማለት በAሜሪካና በAውሮፓ
በመዘዋወር ለቢሮ መክፈቻና ለሥራ ማስኬጃ Eባካችሁ Eርዱን Eያሉ ናቸው።
ለመሆኑ ያ ሁሉ “Aበባዬ ሆይ” የተባለለት የሕዝብ ገንዘብ የት ደረስ? Eምን ላይ
ዋለ? መቼም በትግሉ Aካለ ስንኩል ለሆኑት፡ ልጆቻቸው ለሞቱባቸው ወላጆች፡
በEስር ቤት በመስቃየት ላሉት ታጋዮችና ለስደት የተዳረጉ ወገኖቻችን ከተስበስበው
ገንዘብ ቤሳም Eንዳላገኙ ሕዝብ የሚያውቀው ጉዳይ ነው። ታዲያ የቅንጅት ዋልታ
በሆነው ድርጅት ያቅሙን ለተጎዱ ወገኖች Eርዳታ በማድረጉ ያን ያህል የስድብ
ናዳና በግልጽነትና በተጠያቂነት ስም በባዶ ዲስኩራቸው ጆሮAችን ሲያደነቁሩ
መክረማቸው ሁላችንም የታዘብነው ጉዳይ ነው።

በሁለገብ ትግል ስም የሚነዙ ውዥንብሮች

በወያኔ የተቀፈቀፉልን ችግሮችና ወጥመዶች ብዙ ናቸው ሁሉን ለመዘርዘር ቦታና


ጊዜ Aይፈቅድም። ለAብነት ሌላው የስላም ትግል Aባወራዎች ነን ሲሉ ከርመው
Aሁን ከEዚህኛው ከዛኛው ጋር ተጣልቻለው፡ ስለዚህ Aሁን የምናራምደው የትግል
ስልት ሁለገብ ትግል ነው Eያሉ በመወትውት ላይ ይገኛሉ። Eግዜር ያሳያችሁ ይህ
የተባለውን ክፍፍል Eንደው ለይስሙላ ካልሆነ በስተቀር Eንደ ብዙ ታዛቢዎች

ፍካሬ ገጽ 24
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

የሚፈርጁት Eንደ የስራ ክፍፍል ነው። በተለይ ለወጣቱ Eንዲያውቅ የምንፈልገው


በEውነት የሁለገብ ትግል ተከታይ ለመሆን ከፈለጉ የምርጫ 97ቱን ትግል ግብን
Eንዳይመታ ላጨናገፉት ለጥፋታቸው በመጀመሪያ ሕዝብን ይቅርታ መጠየቅ
ነበረባቸው። ነገር ግን ይህንን Aላደረጉትም። ከመቅጽበት ተገልብጠው “Aካኪ ዘራፍ”
የሁለገብ ንቅናቄ ታጋዮች ሆነናል የሚሉትን ለማውቅ (background) የሚፈልግ
ሁሉ የጻፍትን ማለት Aማራው ብሄረስብ ከየት ወዴት? ከIትዮጵያዊነት በፊት
Aማራነትህን Eወቅ ሲል፡ ግንቦት 7 የዚያ የተከበረ ትውልድ Aባል የነበረ
በAገራችን Eውነተኛ የፓለቲካ ትግል የተጀመረው የዛሬ Aምስት Aመት ነው
ይለናል፡ ጎህ ሲቀድ Eራሱ ተውናብዶ ሌላውን ለማውናበድ የሚሞክር ፍሬከርስኪና
Aቋምና Aቅጣጫ የለሽ ነው። የሚያስገርመው ነገር ይህ ቡድን ከጠባብ ብሄረስብ
ድርጅቶች ጋር ሞቶ ከተቀበረው ትብብር ለነፃነትና ለዴሞክራሲ (AFD) ጋር
Eንስራለን በማለት ሽብረብ ማለቱ ነው። ከግንቦቶች Eስከ Aሁን ድረስ Aንድም
ስው በትግሉ ሜዳ ባይኖረንም የትብብር ለዴምክራሲ ግንባር Aባል Eስከሆንን
ድረስ የሁለገብ ትግል ተከታይ ነን ማለቱ ነው። ታዲያ ለIትዮጵያ ዴሞክራሲ፡
ፍትህና ነፃነት Eንታገላለን ከሚሉት ጋር Aይጻረርም ወይ? በIትዮጵያ Aንድነት
ከማያምኑ ጠባቦች ጋር ግንባር ፈጥሮ በሁለገብ ትግል መታገሉ ማንን ነፃ
ለማውጣት ነው? ታዲያ የትጋ ነው Iትዮጵያዊነትን የሚያንጸባርቁት? Eንደኮለኔሉ
Eንዳይሆንባቸው Eንጂ በAጭር ጊዜ ውጤት Eናስመዘግባለን ብሎ ለሕዝባችንን
Aጉል ተስፋ መስጠት ማንን ለመጥቀም ነው? ለነገሩ የመተክል ጉዳይ ባለመሆኑ
ሌላው ተከፈልን የሚሉት በስላማዊ ትግል ስበብ ከAረናና የተለጣፊዎች ስብስብ
ማለት Aዲስ መጠሪያው “መድረክ” ጋር ተባብረን በምርጫ Eንናሽንፋለን ብለው
ላይ ታች Eያሉ ነው። ሌላው Eንደ ክደቱ (ልደቱ) ዓይነት ቧልታ Aሁን ልታስር
ነው፡ Aሁን Aስሩኝ፡ Aሁን ፈቱኝ የሚለውን ቀልድ በስፊው ተያይዘውታል።
ያልሆኑትን ሆንን፡ ያላደረጉትን Aደረግን ቢሉ ሕዝባችን ምኑ ሞኝ ሀቀኛውን
ከAስመሳዩ ለይቶ ያውቃል። ዲያስፓራው Eታለላለሁ ካለ ምርጫው ነው።

የሁለገብ የትግል ስልት Eንከተላለን የሚሉትን ሁሉ በጅምላ የሚወገዙ ናቸው


ባንልም ሁሉም የIትዮጵያን Aንድነት Eኩልነት ለዴሞክራሲዊ ሥርዓት ለማምጣት
የሚታገሉ Aይደለም። በመሆኑም የብሄር-ብሄረስቦችና የህብረብሄር ድርጅቶች
የሁለገብ ትግል Eንከተላለን በሚሉት መካከል የሚነሱ Aወዛጋቢ ጉዳዮች Eንደ
ማስረጃነት Aንዳንድ ነገሮችን Eንድናቀርብ ይፈቀድልን። Aንዳንድ የብሄር-
ብሄረስብ ድርጅቶች በተለይም በIትዮጵያዊነታቸው የማያምኑ “በመጀመሪያ
የሚያስፈልገው ከAበሻ የቅኝ ገዥ ለመላቀቅ የAርነት ትግል ማካሄድ ነው
የሚያስፈልገው” ብለው ይምናሉ። በAጭሩ የሚሉት በወያኔ ሕገ-መንግሥት የተገኘ
ክልልና Aንቀጽ 39 ማለት “በትግላችን ያገኘነውን ድሎች Eስከ ተቀበላችሁልን
ድረስ በጋራ የነፃነት ትግል Aካሂደን፡ ወያኔን ከAሽነፍን በኋላ Aብረን ለመኖር
Aልያም መልካም ጎረቤቶች ለመሆን ለመወስንና ለመደራደር ዝግጁ ነን” ሲሉ

ፍካሬ ገጽ 25
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ይደመጣሉ። ይህ Aባባላቸው ይሁነን ብለው ለማምታታት የሚያቀነቅኑት ነው።


Eቅጩን ለመናገር ከቅኝ ግዛትነት ለመውጣት የሚደረግ የነፃነት ትግል ምንም
ዓይነት መንግሥት ወይም ቡድን ይሁን በዓለም Aቀፍ ደረጃ ያላንዳች ገደብ ትግሉ
የሚደገፍና ተቀባይነት ያለው መሆኑ ስለሚያውቁ ለዚህ የሚስማማ የህስት ታሪክ
Eየጻፉና ደጋፊ Eያፈላለጉ ነው። ይሁን Eንጂ Eኛ የምንታገለው የነፃነት ትግል
Aንድነታችን ጠብቀን በEኩልነት የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለውጥ ለማምጣት ነው።
ሁለቱ የነፃነት ትግሎች በንድፈ Aሳብ ሆነ በተግባር የማይጣጣሙ ናቸው። Eነኝህን
ሁለት ተፃራሪ Aስተሳስቦች በምንም መንገድ ለማጣጣምና ለማስታረቅ ማለት
ያለውን Aምባገነን በጋራ ጥለን ሁሉም Eንደሚፈልገው ይሁን የሚባለውን በጭራሽ
ለመቀበል የሚቻል Aይሆንም።

ማጠቃለያ

የብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ነፃነት ትግል ስንል ምንም ዓይነት ድብቅ Aላማ የሌለው
በAገራችን የሥር ነቀል ለውጥ ለማምጣት የሚደረግ ትግል መሆኑን ለማስረገጥ
Eንወዳለን። Aንባቢያን በተለይም ወጣቱ Eንዲያውቅልን የምንፈልገው በጥናቱ
የተካተቱ ትችቶችና Aስተያየቶች የሌሎችን ድርጅቶች ስም ለማጥፋት፡ ለማንኳሰስና
ሚስጥራቸውን ለማባከን ሳይሆን ወያኔና Aጫፋሪዎቹ የሚያውቀውንና ፀሐይ
የሞቀውን ጉዳዮች በማንሳት ነው። Aንዳንዶች ሊከሱን Eንደሚሞክሩት “IሕAፓ
በሌሎች ድርጅቶች ውስጥ ጣልቃ Eየገባ ይበጠብጣል” ከሚለው ወቀሳ ለመዳን
“Eኛ ምን Aገባን” ብለን ሁሉንም ነገር Eርግፍ Aድርገን ብንተው ምንኛ ደስ ባለን
ነበር፡፡ ነገር ግን ጉዳዩ የሀገርና የሕልውና በመሆኑ ማለት የAገራችን ሁኔታ
ከቁጥጥር ውጭ ከመሆኑ በፊት ማለት “ጅብ ከሄደ ውሻ ጮኸ” Eንዳይሆንብን
ከAለን ፍርሃቻ በመነሳት ነው። Aንዳንዶች ሊያቀርቡት Eንደሚቃጣቸው የEኛ
ውትወታ የግለስብ ወይም የቡድን ተራ ሽኩቻ Aይደለም። ቢሆን ኖሮ “ፈረሱም
ሜዳው ይኸውላችሁ” ብለን ራቅ ብለን ተመልካች ብንሆን ምንኛ ደስ ባለን ነበር፡፡
ጉዳዩ Aገራችንን ከጥፋት ለማዳንና የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለማምጣት መደረግ
ያለበት የሞትና የሽረት ትግል ስለሆነ ነው። በበኩላችን ስለቸን ታከተን ሳንል
ለስላሳ ስድስት Aመት ለIትዮጵያ ሕዝብ የገባነውን የAደራ ቃል ጠብቀን
የበኩላችንን ድርሻ ለመወጣት Eየታገልን ነው። Aጥብቀን የምንወተውተው ጊዜው
ስይመሽብን፡ የሕዝባችን የትግል ስሜት ሳይቀዘቅዝና Aንዱ በሌላው ላይ ያለው
Aመኔታ ሙልጭ ብሎ ሳይጠፋ Eንዲሁም ትግሉ ለጊዜውም ቢሆን ከመዳፈኑ
በፊት፡ የሃቀኛ የተቃዋሚ ፓለቲካ ድርጅቶች በጋራ ትብብር የሚጠበቅብንን
ለማድረግ ዝግጁ Eንደሆን ለማሳስብ ነው።

የAገራችንን ህልውና ከAደጋ ለማዳንና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ለመመስረት


የሁለገብ ትግል Aማራጭ የሌለው የትግል ስልት ነው ብለን Eናምናለን። ይህ ማለት

ፍካሬ ገጽ 26
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

የትግራይን ሕዝብ Eንደ ወያኔ በጠላት Aንመለከተዋለን ማለታችን Eንዳልሆነና


በማህላችን የትግራይና የኤርትራ Eንዲሁም የሌላ ብሄረስብ ተወላጅ የሆኑ
ጓዶቻችን በትግል ላይ መሆናቸውን ለማረጋገጥ Eንወዳለን። ያም ሆኖ ከትግራይ
ምሁራን ብዙ ይጠብቃል፡ መለስ ዜናዊን Aስወግዶ Aንዳንድ ጥገናዊ ለውጥ
በማድረግ ያለውን ሥርዓት ለማስንበት የሚደረገው ጥረት ዋጋ ቢስ መሆኑን
ሊገነዘቡ ይገባል። ያለፈው 36 Aመት የትግል ተመክሯችን የሚያስተምረን
ከገባንበት ቀውስ ለመውጣት የሚያስፈልገን ዘርፈ ብዙ ትግል የሚጠይቅና ሊተባበሩ
የሚችሉ ድርጅቶች በጥንቃቄና በስነሥርዓቱ Aስተባብሮ የሚያታግልና Aቅጣጫ
የሚስጥ ጠንካራ ድርጅት መኖር ከመቼው ጊዜ በበለጠ Aሁን Aስፈላጊ መሆኑን
ነው። ትግላችንም ግቡን የሚመታው በEንደዚህ ያለ Aስተማማኝና ወሳኝ የትግል
ስልት ብቻ ነው።

Aሁን በመንጸባረቅ ላይ ያሉ የተምታቱ ንድፈ ሀሳቦች፡ ምን Aይነት ለውጥ? ስር


ነቀል ወይንስ ጥገናዊ? የነፃነት ትግል ለAንድነት ወይንስ ለግንጠላ? የግል፡
የቡድንና የወል ነፃነት ልዩነትና Aንድነት፡ የትግል ስልቶች ማለት የስላማዊ፡
የትጥቅና የሁለገብ ትግል Aንድነትና ልዩነት፡ በትግሉ ውስጥ የነፃነት ወይስ
የዴሞክራሲ ትግል ይቅደም ወይስ የሁለቱን ጥምረት ማለት የብሄራዊ
ዴሞክራሲያዊ ነፃነት ትግል ይደረግ፡ ወያኔ የIትዮጵያ ሕዝብ ጠላት ወይስ ወዳጅ?
Eንዲሁም ትግሉን ማን ይምራው? ጠንካራ የAላማ Aንድነት ያላቸው የፓለቲካ
ድርጅቶች ወይስ ንቅናቂዎች? የመሳሰሉትን መሰረታዊ ነጥቦች ለማብራራትና
መፍሔዎች ናቸው በለን ያስብነውን Aቅርበናል። Aላማችን Aገራችንን ከጥፋት
Aድነን የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመመስረት በሚቋቋመው የሽግግር መንግስት
ምክር ቤት ወይም ፓርላማ የሁሉም ተወካዮች በጥናት በተደገፈ ስነድ ላይ
በመመካከርና በመከራከር Aንድነቷ የተጠበቀ ዴሞክራሲያዊ ፌደራል ሪፓብሊክ
መንግሥት መመስረት ነው። የጥናቱም ይዘት ማለት ክልል ይሁን ክፍለ Aገር
Eንዳሁኑ በቋንቋ ላይ ብቻ ሳይሆን ባህል፡ ታሪክ፡ የኤኮኖሚ ጠቀሜታ ያካተተ
መዋቅር ቢሆን፡ Aስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ በብይንተ ሕዝብ ቢደረግ ከማያስፈልግ የEርስ
በርስ ብጥብጥና ግጭቶች ሕዝባችንን ያድናል ብለን Eናስባለን። ለምሳሌ Aሁን
Oሮሚያ የተባለው ክልል Aንድ ንፁህ ብሄረስብ የሚገኝበት ሳይሆን ብዙ ብሄረስቦች
የተዋሀዱበትና ተስባጥሮ የሚኖሩበት ነው። ከዚህ በተጨማሪ Oሮሚያ ቢያንስ በሃያ
ስድስት ብሄረስቦች የሚዋስን ነው። የተባለውም ነፃነት ቢገኝ በOሮሚያ በውስጡ
ባሉት የተለያዩ ብሄረስቦችና በAጎራባች ብሄረስቦች ጋር የመብትና የመሬት ይገባኛል
ጥያቄዎች በማንሳት ወደ የማያባራ የEርስበርስ ብጥብጥ ማለት Eንደዘመነ
መሳፍንት Aይነት ውስጥ ስለምንገባ ስላምና መረጋጋት ይጠፋል ብለን Eንስጋለን።
የሚያዋጣው Iትዮጵያዊነታችውን ከተቀበሉ Oሮሞች ጋር የትግል Aጋርነትን
በመፍጠር የሚበጀውን ማድረግ Aለብን ብለን Eናስባለን።

ፍካሬ ገጽ 27
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ለማጠቃለል ግራም ነፈስ ቀኝ ለሁሉም Aመቺ ሁኔታ ማለት ነፃ ምርጫ፡ Eኩልነት፡


ስብAዊና የዴሞክራሲያዊ መብቶች ማግኘት የሚቻለው በጋራ ትብብር የብሄራዊ
ዴሞክራሲያዊ ትግል Aካሂዶ ለድል በምንበቃበት ጊዜ ብቻ ነው። ይህ ቅዱስ ዓላማ
ግቡን Eንዳይመታ Aወናባጅ ምሁራን በውዥምብራቸው ሁሉንም ነፃነቶች የግል፡
የቡድንና የወልን በAንድ ደረጃና ዓይነት Aድርገው Eያቀረቡ ናቸው። ሌላው
ውዥንብር የሕዝባችን ዋናው ጠላት ማን Eንደሆነና ለምንስ በሁለገብ መንገድ
መታገል Eንዳለበት ብዥታ ውስጥ Eንዲገባና ይህኛው ያኛው ነፃነት ቀረ በማለት
ያለAስፈላጊ ውዝግብና Aለመተማመን Eንዲፈጠር ለማድረግ የማይሞክሩትና
የማይፈነቅሉት ድንጋይ Eንደሌለ Eያስተዋልን ነው። በዚህ ላይ የውጭ ህይሎች
ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ ከAንድ ጠንካራ Aገር ጋር ከመደራደር ይልቅ ከትንንሽ
ደካማ መንግሥታት/Aገሮችን ስለሚመርጡ፡ በሚያደርጉት መተናኮልና በትግላች ላይ
ደንቃራ መሆን ሲጨመርበት ትግላችን ምን ያህል የተውሳስበና ከባድ መሆኑን
ሀቀኛ የተቃዋሚ ፓለቲካ ድርጅቶች ችግራችንን በቅጡ በማጤን Aቋማቸውንና
የትግል ስልታቸውን በማያሻማ Aኳኋን ለሕዝባችን የማሳውቅና የማስረዳት ግዴታና
ሀላፊነት Aለብን። “Aለባብስው ቢያርሱ በAረም ይመለሱ” Eንዳይሆን ሁሉን
ፍርጥርጥ Aድርጎ ለውይይት ማቅረቡ ከዳግመኛ ስህተት ያድናል ብለን Eናስባለን።

IሕAፓ የሚከተለው ርEዮት ማህበረስባዊ (ሶሻል) ዴሞክራሲ ነው። የAጭርና


የረጅም ጊዜ Eቅድና መርሃግብር Aለው። የAጭር ጊዜው መርሀ ግብሩ የወያኔ
Aምባገነን ሥርዓት በሁሉገብ የዴሞክራሲያዊ ነፃነት ትግል Aስወግዶ ሁሉንም
የተቃዋሚ ድርጅቶችና የህብረተስብ ክፍሎች ያካተተ የጊዜያዊ ሕዝባዊ መንግሥት
በማቋቋም የዴሞክራሲያዊ ሕገ መንግሥት መቅረጽና Aዳዲስ የዴሞክራሲ ተቋማትን
መፍጠርና ከAሉት ተቋማት ውስጥ ሊሻሻሉ የሚችሉትን ወደ ዴሞክራሲያዊነት
መቀየርና የፈራረሱትን የኤኮኖሚ ተቋማት ደግሞ Eንዲንስራሩ ማድረግ ነው።
በAገሪቱ የሚገኙ የፓለቲካ ድርጅቶች ሳይሽማቀቁ በነጻ ፕሮግራማቸውን
የሚያስተዋውቁበትና ለምርጫ የሚወዳደሩበት ሁኔታ ማዘጋጅት ነው። በዚህም
በAጭሩ ጊዜው ፕሮግራሙ በIትዮጵያ Aንድነት ከሚያምኑ ሃቀኛ ተቃዋሚ
የፓለቲካ ድርጅቶች ጋር የትግል Aንድነትና ትብብር ለማድረግ ምንጊዜም ፈቃደኛ
ነው። በሁለተኛው መርሃ ግብሩና Aላማው በሚያምንበት ርEዮት ማለት የሶሻል
ዴሞክራሲ ፕሮግራም በማቅረብ Eራሱን ችሎ ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር
ለመወዳደር ነው። የፓርቲው ፕሮግራም በተግባር ሲተረጎም ማለት Aላማችን
በፓሊሲዎች ደረጃ የሚከተሉትን Aንኳር ሀሳቦች የያዘ ነው።

የIሕAፓ Aካላት-Aባለት ከመጀመሪያውም በፓርቲው ስር ተስባስበው ትግል


የጀመሩትና ለAለፉት ሠላሳ ስድስት ዓመታት ታላቅ መሥዋEት Eየከፈሉ በፅናት
የቆዩበት ዓይነተኛ Aብነት፡ ይህችን ታሪካዊ ሀገር፡ ለመገንባትና ለዴሞክራሲያዊ
ሥርዓት ለማብቃት ነበር። Aሁንም ይህ በAባላቱ በደምና Aፅማቸው የተገነባውን ቃል

ፍካሬ ገጽ 28
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ኪዳን Aክብሮ Iትዮጵያን ከዘረኞች ጥፋት Aድኖ ታላቂቱን ሀገር ከመገንባት በቀር
ሌላ የግል የትግል Aጀንዳ የላቸውም። የፓርቲው ሀገራዊ ፖሊሲዎቹም
የተመሠረቱት በዚህ ብሔራዊ ረEይና ቃልኪዳን ላይ ነው።

በEኛ በኩል በሕይወት Eስካለን ድረስ ስር ነቀል ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን


ለማምጣትና የAገራችንን ህልውና ለማስጠበቅ ቃላችንን ጠብቀን Eንታገላለን፡፡
ለተረካቢው ትውልድም በቂ ግንዛቤ Eንዲኖረው Aሉታዊውና Aወንታዊ
ተመክሯችንን በማስተማር የትግል Aርማችንን የማስተላለፍ ታሪካዊ ሃላፊነታችንን
ለመወጣት የሚቻለንን ሁሉ Eናደርጋለን። Eያደረግንም ነው። IሕAፓም
ተጠያቂነቱ ለIትዮጵያ ሕዝብ መሆኑን ለማስረገጥ Eንወዳለን። Eናቸንፋለን!!!

ዋቢዎች

1- ፈቃዱ በቀለ፡ የምንፈልጋቸው ነገሮች ነገር ግን ደግሞ ሂደታችቸው የ


ጨለሙብን። ግልጽ መሆን ያለባቸው መስረት-ሃሳቦች።
2- መስፍን AርAያ፡ የዴሞክራሲያዊ ለውጥ ትግል
3- ዴሞክራሲያ፡ የIሕAፓ ዋና ዋና ሀገራዊ ፖሊሲዎች ቅፅ 33 ቁ.3 ታህሳስ
2000 ዓ.ም
4- ዴሞክራሲያ፡ ሁሉም ድርሻውን ካልተወጣ፡ የሀገር ነፃነት Aይመጣ ቅጽ 34 ቁ.3
ህዳር 2001 ዓ.ም
5- The Truth About EPRP
6- Messay Kebde, I announce the publication of my new book titled
Radicalizaiton and Cultural Dislocation in Ethiopia,1960-1974. Published
by the University of Rochester Press, the book starts from the premise of a
deceived expectation, from the distressing realization of a promise that
seems to have vanished altogether. Indeed, who can deny that a lot was
going for Ethiopia? The country had an ancient and sophisticated civilization
led by a landed ruling class that has greatly expanded its resources and foiled
colonial incursions while showing a rising appetite for wealth. Yet what
many observers had saluted as the Japan of Africa quickly went off the track
of sustained modernization; worse yet, the country plunged in the turmoil of
a radical revolution in the mid 70s that brought about economic regression
and political instability. The setback resulted in massive periodical famines,
civil wars, and ethnic conflicts whose apex was the secession of Eritrea.

ፍካሬ ገጽ 29
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

7-Revolutions: http://en.wikipedia.org/countries.

- French Revolution
- Industrial Revolution
- American Revolution
- Russian Revolution
- Chinese Revolution
- Vietnam: The Origins of Revolution
- Ethiopian Revolution
- Nepal Revolution

8-Freedoms and Liberties


- Declaration of the Rights of Man and of the Citizen,1789
- Declaration of the Rights of Women, 1791
- Universal Declaration of Human Rights
- The Difference between liberty and freedom, New York Times,
March 24, 2003

The Concept of Liberty


Positive Liberty
Negative Liberty

The Concept of Political Freedom


The Concept of Economic Freedom
The Concept of Social Freedom

9-Mark Cooray, Political and Economic Freedom: Two Sides of the Same
Coin
10- Solitary Purdah: The Choice for Political Freedom
11-Amartya Sen, Development as Freedom Oxford University Press 1999

ፍካሬ ገጽ 30
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

የሲቪል ድርጅቶችን ነጻነት ማስከበር


የሁላችንም Aላማ ሊሆን ይገባል

ከፍኖተ ዴሞክራሲ የዝግጅት ክፍል የቀረበ

ለዴሞክራሲ መመስረትም ሆነ ግንባታ ወሳኝ ከሆኑት Eሴቶች መካከል በነጻ


የመደራጀትና የመንቀሳቀስ መብት ያለገደብ መከበርና ተግባራዊ መሆን በዋናነት
ከሚጠቀሱት ሲሆኑ በበኩላችንም Aጥብቀን የምንታገልላቸው ናቸው። በመርህ ደረጃ
Eንቀበላለን Eየተባለ ተግባራዊነታቸውን Aስመልክቶ ግን ወገቤን ያዘኝ የሚሉ
የፖለቲካ ሃይሎች መኖራቸው ደግሞ ግልጽ ነው። ለዚህም ነው Eንዳለፈው ጊዜ
ሁሉ ዛሬም የትግል ጥሪ ማቅረብ Aስፈላጊ ነው ተብሎ AጽንOት በመስጠት
የሚነገረው። ካለፉት ተመክሯችንም ሆነ ከቅርቡ ታሪካችን Eንደምንገነዘበው ይህ
የመብት መከበር ጥያቄ በተለይ ከፍተኛ AስተዋጽO ከሚኖራቸው መካከል Aንዱ
ለሕዝባዊ ድርጅቶች ነው። ለዚህ ምክንያቱ ልዩ ሚስጢር ኖሮት ሳይሆን ሕዝባዊ
ድርጅቶች በማንኛውም ጊዜና ወቅት በAስተዳደሩና በሕዝቡ መካከል በAገናኝነት
የሚሰሩ ብቻ ሳይሆኑ ከሕዝቡ በቀጥታና በቅርበት የተለያዩ ተግባራት የሚያከናውኑ
በመሆናቸውም ጭምር ነው። Eነዚህ ድርጅቶች ከሕዝቡ የEለት ተEለት ሕይወት ጋር
በዘረፈ ብዙ ግንኙነቶች የተሳሰሩ ናቸው። Eንደ ሁኔታው ትክክል ወይንም ደግሞ
የተሻለ ብለው በሚያስቡት መንገድ ለAባሎቻቸውም ሆነ ለሕዝቡ ጥቅም AስተዋፅO
የሚያበረክቱ በመሆናቸው ነው። የነሱ ተጠናክሮ መገኘት ለሕብረተሰቡ Eድገት
ከፍተኛ ምሶሶ ለመሆን መቻላቸው በርካታ ተመክሮዎች የሚያስተምሩት ጸጋዎቻቸው
ናቸው። የሕዝቡን ፍላጎትና ጥቅም Aጠናቅሮ ለማቅረብ የሚችሉ መሆናቸውም ሌላው
የሚጠቀስ ነው። በመንግሥትና በሕዝቡ መካከል በድልድይነት ለማገለግለ
ከመቻላቸው በላይ በቅርበት የሚሰሩ በመሆናቸውም የሕዝቡን ፍላጎት፤ ጥቅምና
ችግር፤ ብሶትና ደስታ ለመገንዘብ Aመቺ ሁኔታ ላይ የሚገኙም ናቸው። ለዚህም
ነው የሲቪል ድርጅቶች በተለያዩ በሰናይ፤ በኤኮኖሚ ዘርፎች፤ በEድገት መስኮች
የተሰማሩ መሰማራትም የሚፈልጉ ተግባራቸውን በነጻ Eንዲያከናውኑ የሚገባውና
ለሱም ተበክሮ የሚጠየቀው። በቅርቡ Eንኳን በምስራቁ የሀገራችን Aካባቢ በሰናይ
ድርጊት የተሰማሩ ባEዳን ድርጅቶች የመለስ Aገዛዝ Eያካሄዳቸው ያለውን የሰብAዊ
መብት ረገጣዎቹን ለነጻ ፕሬስ Eንዳያጋልጡ የሚያደርግባቸው የትEዛዝ ጫና
ለመስጠት መገደዱና ይህን ትEዛዝ የማያከብሩ ከሆነም ከሀገር የሚባረሩ
መሆናቸውን መገለጹም በተዘዋዋሪ የነሱን Aስፈላጊነት Aጉልቶ የሚያሳይ Eንጂ ሌላ
Aይደለም። ይህ Eንግዲህ ከኋላቸው ከፍተኛ የገንዘብና የፖለቲካ ድጋፍ ያላቸውን
የባEዳን ሲቪል ድርጅቶች ላይ የተደረገ ሲሆን በሀገር በቀሎቹ የሲቪል ድርጅቶች
ላይ የሚደርሰውን ለመገመት የሚያስቸግር Aይሆንም።

ፍካሬ ገጽ 31
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

በሌላ በኩል ደግሞ ነጻነቱን ጠብቆና Aስጠብቆ የማይንቀሳቀስ ድርጅት ስለራሱ


የፈለገውን ግምት ቢሰጥም ከተለጣፊነት Aያመልጥም። ለሕዝቡም ሊያደርግ
የሚችላቸው AስተዋጽO የመቆጣጠሪያ መሳሪያ ከመሆን Aያልፉም። ይህ በደርግ ጊዜ
ታይቷል። Aሁንም በመለስ Aገዛዝ ተግባራዊ Eየሆነ ነው። ነጻነታቸውን ጠብቀው
መንቀሳቀስ የሚፈልጉትን ሲቪል ድርጅቶች ሲቻለው በሃይል Eያፈረሰ፤ ሳይቻለው
ሲቀር ደግሞ መሪዎቻቸውንና ንቁ Aባሎቻቸውን በማሰር፤ በማስፈራራት፤ በመግደል፤
ለስደት በመዳረግ Aዳክሞ በሱ Aምሳያ ሌላ ተቀጥያ ከጎናቸው Eየጠፈጠፈባቸው
መሆኑ በግልጽ የሚታወቅ ነው። የAስተማሪዎች፤ የሰራተኞች፤ Iሰመጉ፤ ለሎችም
በርካታ የሲቪል ድርጅቶች የዚሁ መሰሪ ፖለቲካ ሰለባ ናቸው።

በሀገራችን ባለፉት Aመታት በርካታ ሀገር በቀል የሆኑና በAለም Aቀፍ የሲቪል
ድርጅቶች ከፍተኛ ድጋፍ Eየተንቀሳቀሱ መሆናቸው ይታወቃል። የነዚህን ድርጅቶች
Eንቅስቃሴ ሕጋዊነት በመስጠት ተግባሮቻቸውን፤ ሊያበረክቱ የሚችሉትን
AስተዋጽO በማንኛውም መልኩና መስኩ ለሀገሪቱና ለሕዝቡ በሚጠቅም ደረጃ
ማቀነባበር፤ ማበረታታትና መደገፍ ሲገባ በመለስ Aገዛዝ ሥር በምትገኘው Iትዮጵያ
ግን ለዚህ ረግረግ ሊሆን የሚችለው ሕግ ግን ሳይቋጠር በመወያየት ብቻ Eየተጓተተ
ይኸው Aስር Aመት ሊሆነው ጥቂት ወራት ብቻ ናቸው የቀሩት። Eስካሁን ድረስ
በEንጥልጥል ላይ ነው የሚገኘው። በደንባራ በቅሎ ቃጭል ተጨምሮ Eንዲሉ
የሲቪል ማሕበራትን ወይንም ደግሞ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን
የሚያስተዳድር በነጻነትና በዴሞክራሲ መርህዎች የሚያዋቅርና Eንዲንቀሳቀሱ
የሚያስችላቸው ሕግ Aለመኖሩ ብቻ ሳይሆን የሲቪል ድርጅቶች ወደፊት ሥራቸውን
የሚያቃልላቸው ምንም Aይነት ሁኔታ Eንደማይታይም የሚመለከታቸው የሲቪል
ድርጅቶች Aባላትና ደጋፊዎቻቸው መግለጽ ከጀመሩ በርካታ ጊዜያቶች ማለፋቸው
የሚታወቅ ነው። በ 2005 ዓ.ም. ምርጫ ወቅት የሲቪል ማህበሩን Eንቅስቃሴና
ሕልውና ለAደጋ ያጋለጡ ድንጋጌዎች፤ ሕጎችና ደንቦች የምናስታውሳቸው በከፍተኛ
ቁጭትና ሀዘኔታ ነው። የነዚሁ ሁሉ ችግሮቻቸው ምንጩ ደግሞ የመልካም
Aስተዳደር Eጦት Eንደነበረና በዚሁ ከቀጠለም ወደፊትም የከፋ ችግር
Eንደሚከሰትባቸው ጥርጥር የለውም። ይህንን Aስመልክቶ በፍኖተ ዴሞክራሲ
ባለፉት ጊዜያት በተለያዩ ወቅቶች Eንደ Aስፈላጊነታቸው የዘገባ ትችቶች
መቅረባቸው የሚታወስ ነው።

ይህንን ግንዛቤያችንን Aሁን Aሁን በIትዮጵያ Eየተንቀሳቀሱ ያሉ የባEዳን ሲቪል


ድርጅቶች Eየተጋሩት መሆናቸውን በቅርቡ Eየደረሱን ያሉን ዜናዎች ያመላክታሉ።
የሚያስከትለውን ውጤት ወደፊት የምናየው ቢሆንም ጅምሩ መልካም መሆኑን ግን
ሳንጠቅስ Aናልፍም። ይህ ብቻ Aይደለም። የመለስ Aገዛዝ በሱና በሚወክለው
ድርጅት መካከል ልዩነት የሚያደርግ Aለመሆኑ ብቻ ሳይሆን ከዚህ ፖሊሲው

ፍካሬ ገጽ 32
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

የተነሳም በሱና በወጣቶች፤ በሴቶች ማህበራት፤ በፎረሞች፤ በሙያ ማህበራት፤


የልማት ድርጅቶች መካከል ያለውን ሁናቴ Aስመልክቶ ጥያቄ ለማንሳት የሚያስችል
የፖለቲካ Aየር ሕዝባችን የሚተንፍስበት Aለመሆኑንም በተጨማሪ ቢገነዘቡለት ምን
ያህል AስተዋጽO ባባረከቱ ነበር።

ለላም Aንድ ነጥብ መጨመር ቢፈቀድልን በነዚህና በዙሪያቸው ስላለው ሁኔታ


Aስመልክቶ ትዝታውም፤ ጣጣውም፤ ችግሩም፤ ጭንቀቱም ሁለመናውም ገና
ከሕሊናችን ያልጠፋው የግንቦት 2005 ዓ.ም. ምርጫ ማግስት የበርካታ ዜጎቻችን
መታሰር፤ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ መገደልና የቤተሰቦቻቸው ጭንቀት፤ ተቃዋሚ
የፖለቲካና የሲቪል ድርጅቶች መሪ Aልባ መደረግ በተለይም ደግሞ ለጊዜውም
ቢሆን በሕዝባዊ የፖለቲካ ተሳትፎ ስሜት ውስጥ ያሳደረው ጠባሳ ቀድሞዉንም
ትምህርት ሊሆናቸው በተገባ ነበር ብንል ከስህተት የሚጥለን Aይሆንም። ይህ
ባለመሆኑ ከማሳዘን Aልፎ ቢዘገንነንም ባለፈው ማላዘኑ ጠቀሜታ የለውምና
የወደፊቱን Aማትሮ ማየቱ በሱ ላይ ማተኮሩ Aግባብነት ያለው ይሆናልና በዚሁ
ተመርኩዘን ለዛሬ የምንለውን ለAድማጮቻችን Eነሆ Eንላለን።

ከተለያዩ የዜና ተቋማት የቀረቡ ዘገባዎች Eንደሚያመለክቱት በቅርቡ በክርስትና


Eርዳታና Eድገት ማህበር ጋር ውይይት ለማድረግ በጀርመን ምክር ቤት Aባል
የሆኑትን ያቀፈ በጀርመን የወንጌላዊ የEድገት Aገልግሎት ተወካዮች በAዲስ Aበባ
መገኘታቸው ታውቋል። የጉብኝታቸው Aላማ በክርስትና ማህበራዊ ድርጅቶችና
በመለስ Aገዛዝ መካከል በተለያዩ የEድገትና የEርዳታ መስኮች ላይ ለመወያየትና
በሱም በመመስረት ከጀርመኑ የወንጌላዊ የEድገት Aገልገሎት ጋር ያላቸውን የቆየ
ትብብር ለማጠናከር Eንደነበረ ይፋ ካደረጓችው የዜና መገለጫዎች ተገንዝበናል።
ነገር ግን Eነዚህ የጀርመን የወንጌላዊ የEድገት Aገልግሎት ተወካዮች ከመለስ
Aገዛዝ ተወካዮች፤ የAገዛዙ የEድገት Eርዳታ ተቋም ባለሥልጣናት፤ የሃይማኖት
ተቋማት ወኪሎች፤ ሲቪል ድርጅቶች ጋር ተገናኝተው ውይይት ባደረጉበት ወቅት
ሁሉም የየበኩሉን በሀገሪቷ ስለሚገኘው ኤኮኖሚ፤ ስለ ሰብAዊ መብት ሁናቴ፤ ስለ
ዴሞክራሲ ግንባታ የየግላቸውን ግምገማ ከማቅረብ በስተቀር ይህ ነው የሚባልና
ትርጉም ያለው ውይይት ባለመደረጉ የውይይታቸው ጭማቂ በታዛቢዎቹ Aገላለጽ
“ያለ ዴሞክራሲ Eድገት” የሚል ስያሜ ሊያሰጠው መቻሉ ታውቋል።

በAሁኑ ወቅት ያለው ተጨባጭ ሁኔታ በነሱ Aገላለጽ መሰረት ለEርዳታ ለጋሽ
ድርጅቶች ካለፈው በበለጠ ችግር ላይ Eየጣላቸው መሆኑን ለመገንዘብ Aዳጋች
Aይደለም። ለስጋታቸው ምክንያት የሆኑት ደግሞ፤ ሕዝባዊ ድርጅቶች በየAመቱ
በAዲስ መልክ መመዝገብ የሚኖርባቸው መሆኑ፤ ተግባራቸውን ለማከናወን
የፈለጉትን ያህል ጥረት ቢያደርጉ በAገዛዙ ባለፉት ጊዜያት በAይነ ቁራኛ ሲታዩ
Eንደነበረና Aሁንም ይኸው ክትትል በቀጣይነት ላይ መኖሩ፤ ለAገዛዙ የሚስማማ

ፍካሬ ገጽ 33
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

Aጸፋዊ ተግባር በEጅ መንሻ መልክ ካላቀረቡ ስለ ሰብAዊ መብት ምንም Aይነት
Eንቅስቃሴ ሊያደርጉ Eንዳልተቻላቸው በዋናነት የተጠቀሱ ማጠያቂያዎች ናቸው።
ይህን Aስመልክቶ ደፈር ያሉት በግላጭ ባብዛኛው ግን ውስጥ ውስጡን ቅሬታቸውን
ሲያቀርቡ Eንደነበር የሚታወስ ነው።

የመለስ Aገዛዝ ከ2005 ዓ.ም. ምርጫ በፊት በባEዳኑ በኩል የተወሰነ የፖለቲካ
ጠቀሜታ ያስገኝልኛል በሚል ሀገር በቀል ከሆኑና በባEዳን ከሚደገፉ ሲቪል
ድርጅቶች ጋር በተወሰነ ደረጃ በመተባበር Aዲስ የሕግ ረቂቅ ማዘጋጀታቸው
የሚታወቅ ነበር። ነገር ግን ምርጫውን ተከትሎ በተከሰተው ሁኔታና በርካታ
የተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች መሪዎቻቸውና Aባሎቻቸው Eንዲሁም በብዙ ሺ
የሚቆጠሩ ወጣቶች ከታሰሩ በኋላ ነገሩ ተቀይሮ ድሮውኑም በቋፍ ላይ የነበረው
Aብረው የመሥራት ሁናቴ መቋረጥ ብቻ ሳይሆን ሲቪል ድርጅቶች ሊተዳደሩበት፤
የወደፊት ሂደታቸውንም ቢሆን መስመር የሚያሲዙበት የሕግ ረቂቁ ሂደት ላይ
ተሳታፊነታቸው ወይንም ደግሞ ሀሳባቸው ከግንዛቤ Eንዲገባ የመደረጉ ጉዳይ
ያከተመ መሆኑን ነው።

ይህ በንዲህ Eንዳለ ከዘጠኝ Aመት በኋላ በቅርቡ ከሶስት ሳምንት ጀምሮ በይፋ
ሳይሆን ውስጥ ውስጡን Eያቀባበሉት ያለው Aዲስ የሕግ ረቂቅ የሲንጋፖሩን ፈለግ
የተከተለ የሚመስል መሆኑ Eየተነገረ ይገኛል። በዚህም መሰረት ሲቪል ድርጅቶች
Aገዛዙ ከበፊቱ በበለጠ ክትትል የሚያደርግባቸው መሆኑን የሚያመላክት ነው ሲሉ
ታዛቢዎች ከወዲሁ ተችተውታል። ከAገዛዙ ባለሥልጣናት በኩል የሚናፈሰውን ዜና
በAንክሮ ለሚያዳምጠው በቁራን ትምህርት ቤቶች ውስጥ Aክራሪ Eስላማዊያን
ሊስፋፉ ይችላሉ የሚል ጥርጣሬ Eየገለጹ ይገኛሉ። ይህንንም በማጠየቂያነት
በመውሰድ የመለስ Aገዛዝ ሌሎቹን ሲቪል ድርጅቶችን Aዳብሎ የበለጠ ቁጥጥር
ለማድረግ Eቅድ Eንዳለው የሚያመላክት መሆኑን ለመገንዘብ Aዳጋች Aልሆነም።
ከኑግ ጋር የተገኘ ሰሊጥ Aብረህ ውቀጥ መሆኑን ማንም የሚስተው ያለ
Aይመስለንም። ይህንን Aላማውን ስከታማ ለማድረግ ሲቪል ድርጅቶች ሊመዘገቡ
የሚችሉበት Aዲስ ተቋምና በሱም Aማካኝነት ሊቆጣጠራቸው የሚችል Aንድ ክፍል
የሚያዋቅር መሆኑ ታውቋል። ይህ የሲቪል ድርጅቶች ችግር ብቻ ሳይሆን የሁሉም
ሀገር ወዳድ የጋራ ችግር ነውና ሁሉም Iትዮጵያዊ በቸልታ ሊመለከተው
Aይገባም። ባለው Aቅሙ ሊታገለውና ሕዝብም ይህንን መሰሪ የመለስን ተንኮል
በሚገባ ሊያጋልጠው ያስፈልጋል።

የመለስ Aገዛዝ ከዚህ ከላይ ከተገለጸው ከመጠራጠር ጠባዩና ሁሉንም ከመቆጣጠር


ፍላጎቱ ሊከተል የሚችለው Aሉታዊ ውጤት ሲቪል ድርጅቶች በራስ Aነሳሽነት
ሊያደርጉ በሚችሉት ማናቸውንም ግላዊ Eንቅስቃሴና የኤኮኖሚ ተሳትፎ ላይ ከባድ
ተጽEኖ Eንደሚያሳርፍባቸው ግልጽ ነው። ይህም በበኩሉ ደግመን ደጋግመን

ፍካሬ ገጽ 34
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ስንናገር የነበረውን Aገዛዙ በሀገሪቱ የኤኮኖሚ Aውታሮች ላይ ከያዘው ሙሉና ገደብ


የለሽ ቁጥጥሩ በምንም Aይነት ፈቀቅ ሊል Eንደማይፈልግ የሚያመላክት መሆኑን
ነው። ይህንን በውይይቱ ተካፋይ የነበሩት የወንጌላዊት የEርዳታ Aገልግሎት ተቋም
ተወካዮች ከውይይቱ ብቻ ሳይሆን በሀገሪቱ ተከስቶ ካለው ሁኔታ በቅርበት
ለመመልከትና ለመገንዘብ መቻላቸውን የደረሱን ዜናዎች የሚጠቁሙ ናቸው። ከዚህ
ድምዳሜ ሊደርሱ ካስቻላቸው ሁኔታ Aንዱ የቴሌፎን መስመርን የሚመለከት
መሆኑም ታውቋል። በAጠቃላይ በAፍሪካ በመንግሥት ባለቤትነት ይተዳደሩና
Aግልግሎት ይሰጡ የነበሩ የመደበኛ ቀጭን ሽቦ መስመርና የሞባይል ቴሌፎን
መስሪያ ቤቶች ወደ ግል ንብረትነት ከተዛወሩ ወዲህ ከፍተኛ Eድገት በሚያሳዩበት
ወቅት በIትዮጵያ ግን በAገዛዙ ሙሉ ቁጥጥር የሚተዳደሩ መሆናቸው የተነሳ
ሙስናም ታክሎበት Eድገት ሊያሳዩ ቀርቶ Eንዲያውም Eየቆረቆዙ መሆናቸውን
በመገንዘብ ነበር። Aገዛዙ የቴሌፎን፤ የሞባይልና የድረገጾችን መስመር Eየተቆጣጠረ
ይገኛል። ሞገዶች ቁጥራቸው በጣም Aነስተኛ ነው። ከሌላው የAፍሪካ ሀገራት ጋር
ሲነጻጸር በIትዮጵያ የሞባይል ቴሌፎን Eዚህ ግባ የሚባል Aይደለም። በገጠር
ጨርሶ Aለመኖሩ ብቻ ሳይሆን የመቀበያ Aንቴና Eንኳን በሚገባ የተዘረጋ
Aይደለም። ምንም Eንኳ የሞባይል ቴሌፎን ተጠቃሚ ቁጥሩ Aነስተኛ ቢሆንም
ቀደም ተብሎ በተግባር ላይ ውሎ የነበረው መልEክቶቹን በጽሁፍ Aማካኝነት ኤስ.
ኤም. ኤስ. (SMS) በተሰኘው ዘዴ መጠቀም ከምርጫው በኋላ Eንዲቋረጥ መደረጉ
የሚታወስ ነው። ምክንያቱን ደግሞ በሚገባ የሚታወቅ ስለሆነ Eዚሁ መዘረዘሩ
የሚያሻ Aይሆንም። ለማንኛውም ይህም ቢሆን Eንደገና ለAገልግሎት ክፍት
የተደረገው ባለፈው Aመት ለሚሌኒየሙ Aከባበር ሲባል Eንደሆነ ይታወቃል።

ይህንን ማንኛውም ሀገር ወዳድ Iትዮጵያዊ በቸልታ ሊመለከተው Aይገባም።


ለነጻነት መከበር፤ ለዴሞክራሲ መገንባት፤ ለሰብAዊ መብቶች መከበር የሚታገል
ሀገር ወዳዱ ሁሉ ማንኛውም ዜጋ በሲቪል ድርጅቶች የመደራጀትና ተደራጅቶም
በነጻ የመንቀሳቀስ መብቱ Eንዲከበርለት መታገል፤ ለነሱም የትግል Aንድነት ማሳየት
ይጠበቅበታል። የሲቪል ድርጅቶችም በበኩላቸው በተሰማሩበት መስክ የሚበረክቱት
AስተዋጽO Eንዳለ ሆኖ የመለስ Aገዛዝን በመጻረር ከሚታገሉ ተቃዋሚ የፖለቲካ
ድርጅቶች ጋር የትግል Aንድነት በመፍጠርና በመረዳዳት በAንድ ላይ ሊቆሙ
ይገባቸዋል። ወቅቱ በተናጠል የሚኳተንበት ሳይሆን በጋራና የጋራን ትግል ወደፊት
መግፋትና ማጠናከር ከምንጊዜውም በበለጠ የጠየቀበት ነውና ይህንን በሚገባ
ተረድቶ መንቀሳቀሱ ለሁሉም የሚበጅ ነው።

29.02.2008

ፍካሬ ገጽ 35
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

በIትዮጵያችን ዘለቄታዊና Aስተማማኝ


ሕገ መንግሥት ከሽግግር መንግሥት ይወለዳል !!

በተደጋጋሚ የIሕAፓን ህልውና ጥያቄ ውስጥ በመክተትና በመፈታተን የፖለቲካ


ካፒታላቸውን ማካበት፣ ማግነን በሚሹ ድርጅቶች ሆነ የግል ማንነታቸውን ከፍ
ለማረግ በሚጥሩ ግለሰቦች ሲዘመትበት ኖሯል። የሚገርመው ግን ማንኛቸውም
የተመኙትን ምርት ማምረት Aልቻሉም። በAንጻሩ IሕAፓ ሕልውናውን ጠብቆ
በትግሉ ጸንቶ ለ36 ዓመት ሲቀጥል፤ Aንዳንዶቹ Eንዲያውም Eንደድርጅት
ህልውናቸውም የለም ግለሰቦቹም Eንዲሁ። Aለንም የሚሉ ካሉ ጥርዥ ብርዥ Eያሉ
ሕልውናቸውን ለማስታወቅ Eየቆዩ ፀረ IሕAፓ ባንዲራቸውን Eያውለበለቡ ብቅ
ይሉና ያቅራራሉ። ታዲያ የሚሰማቸው ከማጣት፣ ላንቃቸውን Eስኪያማቸው
በመጮህ ለማሰማት ሲጥሩ Eስከናካቴው ድምጻቸው ይጠፋል። የጉንፋን መድኃኒት
የማይከፍተው ጉሮሮ ሁኖ ይሰነብትና፤ Eስኪሻላቸው የተወሰነ ዓመታት Eንደገና
ይተኛሉ። ቆይተው፣ ቆይተው የዶላር ከሰል ወይም ያድርባይነት ቡልኮ ሰውነታቸውን
ያሞቀዋል፣ ጉሮሮAቸውን ይከፍተዋል መሰል Eንደገና ብቅ ይላሉ።

Eንዲህ Eያልን ስንቱን ዓመት Eንዳሳለፍን Aፍቃሪው ሕዝባችን፣ Aይዟችሁ የሚለን


ወገናችንና Eኛው IሕAፓዎች ነን የምናውቀው። የለየላቸው ጠላቶቻችንማ
(ያለፉትም ሆነ ያሉት) የኛን መቃብር Eየቆፈሩ Eንደዋሉና Eንዳደሩ ባደባባይ
የታየና የሚታይ ነው። ደግሞ ይህንን ማድረጋቸው Aይገርምም። የወጣልን
Iትዮጵያዊ፣ ‘የዴሞክራሲና Eኩልነት ለሕዝባችን’ ጠበቃና ታጋይ Eንደሆንን
ስለሚያውቁ፤ ይህም የነሱን ጣር የሚያበዛና መቃብራቸውን የሚያቃርብ ስለሚሆን
ጠላቶቻችን በኛ ላይ የሆኑትን ሊሆኑ የሚያረጉትን ሊያረጉ የሚጠበቅ ነው።
በየትም ብናይ፣ Aምባነንነት በAንድ Aገር ላይ ተንሰራፍቶ Eንዲከርም፣ Eድሜው
Eንዲረዝምም የAምባገነንነትን ሥር ለማድረቅ የሚሰሩትን፣ የሚታገሉትን ማጨድ
ያለ ነው።

IሕAፓ ዘለቄታዊና ህዝባዊ መሰረት ያለው ደሞክራሲያዊ ለውጥ Eንዲመጣ


ይፈልጋል ለዚያም ታግሏል Eየታገለም ነው። ይህች የምንመኛት Iትዮጵያ ህዝባዊ
መሰረትና ዴሞክራሲያዊ መሆኗ በተግባር Eንዲገለጽ ከወዲሁ የህዝቡ ተግባራዊ
ተሳትፎና Eንቅስቃሴ ያንን ማንጸባረቅ፣ ማሳየት Aለበት ይላል IሕAፓ። ህዝብ
በተደራጀም (በልዩ ልዩ የህዝብ ማህበራት - ሲቪክ ማህበራት) ሆነ ባልተደራጀ
መልኩ የኔ የሚላትን Iትዮጵያ በመቅረጹ በሚታይ መልኩ መሳተፍ Eንዳለበት
Aጥብቆ ያምናል። ይህ ደግሞ ሌላ ማለት Aይደለም፤ ህዝብ የሚተዳደርበትን ህገ-

ፍካሬ ገጽ 36
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

መንግሥት በተጨባጭ ተሳትፎው ሊቀርጸው የግድ ነው ለማለት ነው። IሕAፓ


የሚለውና የሚፈልገው ባጭሩ ይህንን ነው። Aስቸጋሪ የሆነውና Eየሆነም ያለው፣
የህዝቡንም ጣር የሚያበዛው Eራሳቸውን ከህዝብ ወገን Aድርገው Eየሰበኩ
በIሕAፓ መጥፋትና ከፖለቲካው ጨዋታ ውጭ በማረግ ላይ ያላሰለሰ ዘመቻቸውን
የሚያደርጉት ናቸው። ጠፍቷል፣ ቦታ የለውም ብለውም ሰብከዋል። በተደጋጋሚ
ፍርጥ Aድርገው የነገሯቸው (IሕAፓም የሆኑ ያልሆኑ) በርካታ ዜጎች ነበሩ፣
Aሉም - IሕAፓ Eንደሆነ ነበረ፣ Aለ፣ ይኖራል ብለው። ነገር ግን ለብዙ
ዓመታትም መልስ ያልተገኘለት፤ Eንዴት ተደርጎ በምን ቋንቋም ለነዚህ ዓይነቶቹ
ማስረዳት Eንደሚቻል ነው።

የጥንት Aባቶቻችን Iትዮጵያዊነትን በየራሳቸው Aመለካከት ብሎም በዘመናቸው


Eይታ ቀርጸው Aሁን ያለንበት ደርሰናል። ማንኛውም በዓለም ዙሪያ ያለ Aገር
ደግሞ በየወቅቱ የሆነውን Eየሆነ ልክ Eንደኛው ዛሬ ያለበት የደረሰ ነው።
ለIትዮጵያ ቀናI ለሆኑት ዜጎች (IሕAፓና በመጠኑ ከዚያ ለቀደሙትና ከዚያ
ወዲህም ላሉት መሰል ትውልዶች) Iትዮጵያ ሲሉ፣ የተረከቡትን ሉዓላዊነት የያዘች፤
በውስጧ የሚኖረው Eያንዳንዱ ዜጋ Aገሬ ሊላት፣ በኩራት በዴሞክራሲያዊና
በEኩልነት ሊኖር የሚችልባትን ነው። መብቱ ከዚህ ዘር፣ ከዚያ ንጉሥ ቤተሰብ፣
ከዚያ መኳንንት፣ ወደሥልጣን ከወጣውና ከወረደው ባለመወለዱ፣ የማያንስበትና
የማይሸራረፍ መሆኑን የሚያይባት Iትዮጵያን ነው። ይህ ደግሞ በተለያየ
የዓለማችን ክፍሎች፣ በልዩ ልዩ ዓለም Aቀፋዊ ተቋሞች ተደግፎ ጭምር ያለ
ትክክለኛው የህዝቦች ፍላጎት፣ ምኞትና ተስፋ። የተሳካላቸው ይህንን ፍላጎታቸውን
Eውን Aርገው ይኖራሉ። Eናም Eነዚህ ያለማሰለስ ፀረ IሕAፓ ካርድን ይዘው
የሚኖሩ ግለሰቦች ሆኑ ስብስቦች (ድርጅቶች)፣ የዚህን Eውን መሆን የጠየቀውንና
Eየጠየቀም ያለውን ብሎም መስዋEትነትን የከፈለውንና Eየከፈለ ያለውን IሕAፓ
በምን መስፈርት ነው Eንዲጠፋና ከጨዋታው ውጭ ለማረግ የሚፈልጉት?

በጤነኛ ህሊና ለተመለከተው IሕAፓ ካልነኩት Aይነካም። ካልነኩት ማለት ደግሞ


Iትዮጵያን ካልነኩበት ነው። Iትዮጵያን ካልነኩበት ማለት ደግሞ ሕዝቧን
ምድሯን ካልነኩበት ነው። ከዚህ ውጭ ምንም ሌላ የሚፈልገው ነገር የለውም።
ህዝቧን በሃይማኖት፣ በዘር፣ በትውልድ ሃረጉ ላይ ተመስርተው ሊከፋፍሉት ሲሞክሩ
የማይቀበለው ነው። ሲበድሉት፥ ሲጨቁኑት፥ ሲያፍኑት Eንዲያውም Aልፈው
ተርፈው የሰየምንልህ መንግስት የማይነካ፣ የማይተች፣ ሌላ Eንከን የማይወጣለት
በመሆኑ Aርፈህ ተቀመጥ Eያሉ የሚያስሩት፣ የሚያሳድዱት፣ የሚገሉት በመሆናቸው
ተቃውመናቸዋል፤ Eንቃወማቸዋለን። Aንዳንዶች ድግሞ፣ ለነገዋ Iትዮጵያ Eኛ
Eምንመኘው የዚህ ዓይነት መንግሥት ነውና ይህንን ካልተቀበልክ፤ በዚህ ጉዟችን
ላይ ሌላ ካቀነቀንክ ከጨዋታ ውጭ ማድረግ Aለብን ብለው የጥላቻ መርዛቸውን
ለረጩብን ተቃውመናል፣ Eንቃወማለን። በተረፈ ግን የፖለቲካ Aመለካከታቸው

ፍካሬ ገጽ 37
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ከIሕAፓ ጋር የተለየ በመሆኑ ብቻ ጥላቻም ጠላትነትም የለንም። የዴሞክራሲ፣


የመድበለ ፓርቲ ሀ፣ ሁ፣ ደግሞ ይኸው መሆኑን፣ በሃገራችን በቆየንበት የ36 ዓመት
የፖለቲካ ሂደት ውስጥ ከማንም በፊት ቀድመን በፕሮግራማችን Aስቀምጠናል።

በዚህ በኩል ደጋግመንም ለማንሳት Eንደሞከርነው፣ በIትዮጵያ ውስጥ ሁሉም


Aመለካከት የሚስተናገድበትን ዴሞክራሲያዊ ሁኔታን ለመፍጠር መሰረታዊ
ስምምነት ላይ መድረሱ Aስፈላጊ ነው። ይህ Eራሱም በጣም ውስብስብ ሳይሆን፣
በግልጽ ቋንቋ የተቀመጠ Aማራጭ ነው። ገና በልጅነቱ IሕAፓ ጊዜያዊ የሽግግር
መንግስትን ሲያቀርብ ሌላ ለማለት Aይደለም። ማንኛውም ሕዝብ ዴሞክራሲውና
Eኩልነቱ (ሁሉም ዓይነት መብቱ) ተጠብቆ መኖር ይፈልጋል። በIትዮጵያችን፣
ሕዝባችን የመብቱ ባለቤት የሆነበት ዘመን Aልነበረም። በሥልጣን ፊጥ ያሉት ሁሉ
ተሰይመውበት Eንጂ ሰይሟቸው Aያውቅም። በመሆኑም የቆነኑለት መብት Eንጂ
የራሱ የሆነ፤ Eነሱን ጭምር Aልፈልግም ውረዱ የሚልበት መብት Aልነበረውም።
Eስከዛሬ Iትዮጵያውያን የነበረንን መብትና ነጻነት Aስመልክቶ፤ በወያኔ ደብዛው
Eንዲጠፋ የተደረገው ፀጋዬ ገ/መድህን (ደብተራው) በ1982 ዓ.ም የቋጠረው
የግጥም ስንኝ፡
የመረጡልነን ደግመን ከመረጥነ
የሰየሙልነን ደግመን ከሰየምነ
ያሰቡልንነም Eሺ በጎ ካልነ
ነጻነት ታጣ Eንጂ መብትማ ሞልቶነ።

በማለት በቀላሉ የገለጸው መሆኑን Eንረዳለን።

ማንኛውም ያገሪቱ ዜጋ የፈለገውን የሚመርጥበት ከፈለገም የሚመረጥበት መብት


ይኖረው ዘንድ Aገሪቷ የምትተዳደርበት ሕገ-መንግሥት፣ ህዝቡ Eራሱ Aሻራውን
ያሳረፈበት፣ ይሁንታን የሰጠውና የኔ የሚለው ሊሆን ይገባል። ይህንን መሰል ሕገ-
መንግሥት ለመቅረጽ የሚችለው ታዲያ - የህዝቡ ማህበራዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፣
ፖለቲካዊ Aመለካከትን ያካተተም ይሆን ዘንድ - ህዝቡ Eራሱ ሊሞግትበት፣ Aንዱን
Aንስቶ Aንዱን ጥሎ የAብዛኛውን ይሁንታ ባገኘበት ተስማምቶ ያለፈ ሰነድ
ሊያረገው የሚችልበት ሁኔታ ሲኖረው ነው። የዚህ ዓይነቱ ሁኔታ በIትዮጵያችን
ነበር ወይ ለሚለው Aልነበረም ነው መልሱ።

ቀደም ያለውን ትተን ባለፉት በIሕAፓ Eድሜ Eንኳን ባየነው የሰየሙልነን ነው


ደግመን ስንሰይም የቆየነው። የንጉሱ ዘመን መቸም የስዩመ EግዚAብሄርና 'ንጉሥ
Aይከሰስ ሰማይ Aይታረስ' ጉዳይ ስለነበረ ብዙም ማለት Aይቻልም። የወታደራዊው
ደርግ ማንን Eንደምንመርጥ ሰይሞ ነው የሚሰጠን፣ ከዚያ ውስጥ ነው መምረጥ፣

ፍካሬ ገጽ 38
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

መሰየም የምንችለው፣ ያውም በግድ። የዛሬው ወያኔ ደግሞ ያንኑ የደርግን


Iዴሞክራሲያዊ Aሰራር በዴሞክራሲያዊ ካባ ደርቦ ሲያጭበረብር ነው ያየነው።
'Eርሟን ብታፈላ...' Eንዲሉ - ለያውም በውጭ መንግሥታት ግፊት በመጠኑ
Aካሄዱን ሊያስቀይሩት ሞክረው - የ1997-Uን ምርጫ ውጤት ያየነውና
ያስከተለውን ጥፋት ሕዝባችንም ዓለምም መዝግቦት ያለ ሐቅ ነው። ስለዚህ ነው
ለወደፊቱም Eኔ ብመጣልህ የተሻለ ሕገ-መንግሥት Eሰራልሃለሁ Eያሉ ያልሆነ ተስፋ
ማመላከቱና ያልሆነ ጎዳና መከተሉ፣ Aልፎም ማሳየቱ ትክክል Aይደለም የምንለው።

በተደጋጋሚ የሽግግር መንግስትን ጥያቄ Aንስተን ስንናገር፣ ዋናው የዚህ ጥያቄ


Eውን መሆን ቁም ነገሩ ምን Eንደሆነ ግንዛቤ Eንዲያገኝ ከሚል ነው። ይህ ባንጻሩ
ህዝባችንን ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከAምባገነኖች መሰየም ሽክርክሪት Eንዲወጣ
ብሎም ወደልማትና Aገር ግንባታ በማተኮር፤ ድህነትን ባጠቃላይ ረሃብን በተለይ
ከሃገራችን ለመንቀል Eንዲያስችለው ነው። ከሚሰየሙበት ወደሚሰይምበት፣
ባለሥልጣናትን ለምኖ ሳይሆን በመብቱን ተጠቅሞ ግልጋሎትን የሚያገኝበት፣ ይህን
ካላደረጉ በሲቪክ ማህበራቱ Eየወጠረ ሊጠይቃቸው፤ ጊዜውን ጠብቆም በምርጫ
Eያደባየ የሚቀይርበት ሥርዓትን ለመመሥረት ነው። Eንዲህ Aርጌልሃለሁ Aርፈህ
ተቀመጥ Eንዲሉት ሳይሆን በሚኖረው የመምረጥ መብቱ ተገቢውን ግልጋሎት
ካልሰጡ ተጠያቂ ሊያረጋቸውና ሊያባርራቸው የሚችልበት Eንዲሆንም ጭምር
ነው። በተመክሮAችን ይህ ህዝባዊ መስሎ (ፖፑሊስት ሆኖ) ወይም በብረት ኃይል
የፈረጠመ ጉልበት Aግኝቶ በሚመጣ Aንድ ድርጅት፣ ፓርቲ፣ ...ወዘተ የሚገኝ ሊሆን
Aይችልም። በዚህ ዓይነት የሚመጡ ጉልበተኞችን፣ Aጭበርባሪ Aስመሳዮችን ህዝቡ
መግታት የሚችለው በመሰረቱ Eሱ Eራሱ በነፃ (በልዩ ልዩ ህዝባዊ ድርጅቶችና
የህብረተ ሰብ ክፍሎች ውክልና) ተሳትፎ በሚቀርጸው ሕገ-መንግስት ብቻ ነው።

ህዝቡ ነፃ ሁኖ ሕገ-መንግሥቱን መቅረጽ Eንዲችል የወታደሩ፣ የፖሊሱና የፀጥታው


ተግባር EንደEስከዛሬው ከሚያፍንበት Aሰራር ወጥቶ፣ ተላቆ የሀገርንና የህዝብን
ደህንነት የሚጠብቅ መሆን ይኖርበታል። ሁኔታው Eንዲያ ሲመቻችለት ሕዝብ
የመሰለውን Aስተያየት በነፃ በመስጠት፣ ተወያይቶበት፣ Aዳብሮና Aጎልብቶ
የሚቀርፀው ሕገ-መንግሥት ይወለዳል ማለት ነው።

ባለፉት 40 ዓመታት ብቻ Eንኳን ህብረተሰባችን ባንዱ ሆነ በሌላው ምክነያት ደም


ተቃብቷል። መሬቴን ገፋኸኝ፣ Aህያዬን፣ በጌን ሰረቅክብኝ ወይም ባለቤቴን ደፈርክ፣
ወዘተ በመሳሰሉት ማህበራዊም ሆነ ተመሳሳይ ምክነያቶች የተፈጠረውን ደም
መቃባትና ቂም መጋባት ሳይሆን ከፖለቲካዊው ሥርዓት በመነጩት ማለታችን ነው።
ይህንን የቆየና የተከማቸ፣ Eየተከማቸም ያለ ቁርሾና ብሶት ለማለዘብና Eንደህዝብ
በAንድ ላይ ከፍ ወዳለ - የህዝብ መብት ወደሚከበርበትና ሁሉም ዜጋ በሰውነቱ
Eኩል ወደሚታይበት - ደረጃ ለማምጣት፤ ወታደር፣ ፖሊስና ጸጥታ የማይገባበት፣

ፍካሬ ገጽ 39
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

Aንዱ ዘመነኛ ባለሥልጣን የሚፈልገውን የማያረግበት ሁኔታን ማመቻቸትን


ይጠይቃል። በሌላ በኩል Aገሪቷም በተተራመሰ ማንም የማይገዛት ሁኔታ ውስጥ
Eንዳትወድቅ፣ Aስቀድሞ የሽግግር መንግሥቱን ለመቅረጽ የሚስማሙት የፖለቲካ፣
የሲቪክ፣ የኃይማኖት Aካላት፣ የሃገር ሽማግሌዎችና ታዋቂ ግለሰቦች ጭምር
በመነጋገር ምን መሆን Eንዳለበት ሊቀርጹት ይጠበቃል። ወታደሩና ፖሊሱ የሃገርን
ዳር ድንበርና የህዝብን ደህንነት በማስጠበቁ ላይ ብቻ Eንጂ የማንም የፖለቲካ
ኃይል ታዛዥ Eንይሆኑ በውል መቀመጥም ይኖርበታል።

Eንደገና ለማስቀመጥ፤ ህገራችን ዴምክራሲያዊ፣ የህዝብ የበላይነትና ለህዝብ


ተጠያቂነት ያለበት ሥርዓት Aግኝታ Aታውቅም። ነኝ ብለው በሚያወሩት ሳይሆን
ህዝቡ ባለመብት ሁኖ መርጦ ያመጣቸው ባለመሆናቸው - Aይደሉም! ሕገ-
መንግሥትም ቀርጾ Aልሰጣቸውም። ያም በመሆኑ ተጠያቂነትን Aያውቁም።
ለራሳቸው መቆየት ሲሉም ሆነ ከውጭ ለሚደረግላቸው የበጀት መደጎሚያና የግል
ኪስ ማደጎሻ ማመሳከሪያ Eንዲሆን Aንዳንድ ነገር ያደረጉ Eንደሁ፤ ይህንን
ሰርቸልሃለሁ፣ ያንን Aምጥቸልሃለሁ Aርፈህ ተቀመጥ ይሉታል። “በፊት የነበረው
ምን Eንዳረገህ ታውቃለህ፤ Aሁን ያ የለም፤ ምን ትፈልጋለህ?” Eያሉም
ይመጻደቁበታል። ወዳጆቻቸው ጭምር “Eድገት ባንድ ቀን Aይገኝም፣ ዴሞክራሲም
Eንዲህ ቶሎ የሚገነባ Aይደለምና ትEግስት Aርግ” በማለት Aፉን ሊሸብቡትና
ምንም ተቃውሞ Eንዳያነሳ ይረባረቡበታል። Eኛ ደግሞ፣ Aራዳዎች Eንደሚሉት
“ሂድና ሌላውን ብላ Aታታለን፤” Eምቢኝ! Eራሱን ለሰየመ መንግሥት Eንላለን።

ባጭሩ፣ በIትዮጵያ ሁኔታ የሽግግር መንግስትን መጠየቅ፤ የተወሳሰበውን የሀገራችን


ችግር Aንዱን ባገለለ ሌላውን ባካተተ የተለመደ Aካሄድ ሳይሆን ሁሉንም (ሕዝብን)
ባካተተ መንፈስ መፍታት Eንዲቻል ነው። ማንኛውም ህዝባዊና ዴሞክራሲያዊ ነኝ፣
የኔን ብሔር ብሄረሰብ የምወክል Eኔነኝ ስላለ፣ ነው ማለት Aይደለም። ላለፉት
Aመታት በተግባር ውሎ የሚገኘው የመለስ Aገዛዝ “ሕገ መነግሥት” በመልካምነት
ሊጠቀሱ የሚችሉ ነጥቦች የያዘ ቢሆንም የተጻፈበትን ወረቀት ያህል Eንኳ ዋጋ
የሌለው ከመሆን Aልዘለለም። ከላይ በግዴታ በሕዝብ ላይ የተጫነ፤ ሁሉንም
የፖለቲካ ኃይሎች ነጻና ገለልተኛ Aስተሳሰብ ሊያበረክቱ የሚችሉ የሕብረተሰብ
ክፍሎችን ያላሳተፈ፤ ብሔራዊነትን ያልተላበሰና ብሔራዊ መግባባትን ሊፈጥር
ያልቻለ፤ የIትዮጵያ ዜጎችን ልዩ ልዩ Eምነቶች፤ ጥቅሞች፤ ፍላጎቶችና
Aመለካከቶች ለማቻቻል Aቅም የሌለው ከጊዜ ወደ ጊዜ ከAመት ወደ Aመት
በተሸጋገረ ቁጥር ችግሮችን Eየቀፈቀፈ ይኸው Eስካሁን ድረስ በብዙሃን
Iትዮጵያዊያን ዘንድ ተቀባይነት ያጣ ሰነድ ነው። ይህንን ስነድ የAገሪቱ ሕግ ነው
ብሎ መቀበል ሳይሆን ከነሥርዓቱ ሊያስወግዱት የሚገባ ነው።

የተነሳንበትና ከላይ የገለጽነው ሁኔታ ተመቻችቶ፣ ይህንን ነኝ ያንን ነኝ የሚለው

ፍካሬ ገጽ 40
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ሁሉ ሃሳቡን Aካቶ ብሎም Aብዛኛው የሃገሪቱ ሕዝብ ይሁንታን በሰጠው ሕገ-


መንግሥት ውስጥ በሚደረግ የህዝቡ የራሱ ምርጫ ብቻ ነው ማንነቱ
የሚረጋገጠው። ማንም ያ ሁኔታ በIትዮጵያ ውስጥ Aሁን Aለ የሚል የለም
(ቀደም ሲልም Eዳልነበረው ሁሉ!)። ፖሊሱ፣ ወታደሩና፣ ጸጥታው ብሎም ሁሉም
መዋቅር Eራሱን በጉልበት በሰየመ Aንድ ፓርቲ ቁጥጥር ሥር በሆነበት ሁኔታ ይህ
Eንደማይሆን በግልጽ የተረጋገጠበት ነው። ይህም ማለት Eንዲህ ላለው Aስመሳይ
ጨዋታ ወያኔ Eንኳን ሁለተኛ Eንዳማይለምደው ግልጽ ነው። Eናም Eውነተኛው
የማያጠራጥር የህዝብ ነፃ ምርጫ የሚካሄድበት ሁኔታ በሌለበት ለ2010
የሚቋምጡ መኖራቸው ዓላማቸው ምን Eንደሆነ ግልጽ ነው ማለት ነው።
የምታረጉት ልክ Aይደለም፤ ለሐቀኛ ህዝባዊ ለውጥ Eንቅፋት ይሆናል፤ ላጭበርባሪው
ዘረኛ ወያኔም የምስክርነት ማህተም መስጠት ነው ከማለት በላይ ፓርላማ ገብታችሁ
ዳጎስ ያለ ደሞዝ Eየተከፈላችሁ ኑሯችሁን Aትግፉ፣ ልጆቻችሁን Aታሳድጉ ለማለት
Aይደለም። ምርጫው የግላችሁ ነው። ተቃዋሚ ነን በሚል ግን ህዝብን ማጭበርበሩ
ይቁም፣ ማንም ያወቀው ፀሐይ የሞቀው ጉዳይ ነውና! ህዝብ ቀርጾ በሰጣችሁ ሕገ-
መንግሥት Eንደማትተዳደሩ፣ ፖሊሱም፣ ወታደሩም፣ ጸጥታዉም ብሎም ሕግ
Aውጪው፣ ሕግ Aስፈጻሚውና የፍትህ Aካላቱ የማን Eንደሆኑ በደንብ ታውቃላችሁ።
Eናም Eባካችሁ ህዝብን Aይንህን ጨፍን Eናሞኝህ ዓይነት “ተቃዋሚ ያለበት
ዴሞክራሲያዊ ፓርላማ” ማስመሰላችሁን Aቁሙ Eንላለን። ለዚህም ህዝብ ወደፊት
ይጠይቃችኋልና ከግላችሁ በላይ ለሀገርና ለህዝብ የሚለውንም ቦታ ሰጥታችሁ፣
ለEውነት ህሊናችሁን Aስገዝታችሁ ተገኙ። Eውነታው በሽግግር ሂደት በሚፈጠር
የጋራ መድረክና ሁኔታ በሚቀረጽ ሕገ-መንግሥት ብቻ ሊገኝ Eንደሚችል
ህሊናችሁን ሞግቱና ከEውነት ጋር ቁሙ!

“ድርጅት የትግል መሳሪያ ነው። ድርጅት ሕዝብን አይተካም። አንድ


ድርጅት የሕዝብን ድጋፍ ስላገኘ የደገፈውን ሕዝብ ናቅ አድርጎ ከኔ
በላይ ላሳር ካለ፤ ለብቻዬ በብቻዬ ሁሉን አድራጊና ፈጻሚ ነኝ ብሎ
ከተኩራራ በራሱ ላይ ጥፋትን ይጋብዛል።……. ሕዝብ ምንጊዜም
ቢሆን የነገውን፡ መጪ ዕድሉን ለድርጅቶች መስጠት የለበትም። ዛሬ
በሀገራችን ሕዝብ ትግሉን መርቷል። በድምጹ ደግፎ ድርጅቶችን
ኃይል ሰጥቷል። ሆኖም የጠበቀውን ፅናትና ብስለት በምላሽ አገኘ
ማለት አይቻልም። …. የድል ዋስትና የሕዝብ ፅናትና ትግል ብቻ
ነው!!” መልዕክተ ኢሕአፓ ጥቅምት 13 ቀን 1998 ዓ.ም.

ፍካሬ ገጽ 41
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ተደራጅቶ መታገል ለድል ዋስትና ነው።

መደራጀት በማንኛውም ህብረተስብ ውስጥ የጋራ ጥቅምን፡ ነፃነትና መብትን


ለማስጠበቅ Aስፈላጊ ነው። ያልተደራጀ፡ ያልተባበረና ያልተቀናጀ ህብረተስብ
ተደማጭነትና ጉልበት Aይኖረውም፡፡ ለመታገልም ቢሞክር ለጥቃት የተጋለጠ
ይሆናል። ስለዚህ ተደራጅቶ መታገልና ማታገል ለስር ነቀል ለውጥ ለማምጣት
ወሳኝነት Eንዳለው የሕዝባችን የትግል ተመክሮ ያሳያል።

ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በተገነቡባቸው Aገሮች የፓለቲካ ድርጅቶች በሰላማዊ


መንገድ በፕሮግራማቸው መሰረት ለሕዝባዊ ምርጫ በነፃ በመወዳደር የመንግሥት
ስልጣን በመያዝ መርሀ ግብራቸውን በሥራ ይተረጉማሉ። መንግሥታዊ ያልሆኑ
የተለያዩ ሕዝባዊና የሞያ ማህበራት Eንደ የመምህራን፡ የሴቶች፡ የተማሪዎች፡
የስራተኞችና የAርሶ Aደር የመሳሰሉይ ደግሞ በሕገ መንግስቱ በተደነገገው
ዴሞክራሲያዊና ስብዓዊ መብቶቻቸውን በመጠቀም በነጻ ተደራጅተው ጥቅማቸውንና
መብታቸውን ያስከብራሉ።

የመለስ Aገዛዝ ዴሞክራሲያዊና ሰብAዊ መብቶችን በሕገ መንግሥቴ Aስፍሬ


Eያስከበርኩ ነኝ Eያለ ቢመጻደቅም ዘረኛ የAምባገነን ሥርዓት ያሰፈነ በመሆኑ
በግልጽ Eንደሚታየው የመስብስብ፡ በነፃ የመደራጀትና በስላማዊ መንገድ የመታገል
Eድሉ ጠባብና በሩ የተቸነከረ ነው። በስበብ Aስባቡ የመታስር፡ የመገደል፡ ደብዛ
የመጥፋትና የመስደድ የሕዝባችን Eጣ ፈንታ የሆነባት Aገር ናትና በሁለገብ
መንገድ ተደራጅቶና ተቀናጅቶ ከመታገል በቀር ሌላ Aማራጭ የለም። ወያኔ
Aጥፍቶ ለመጥፋት የወስነ የወንበዴ ድርጅት ለመሆኑ ደግሞ የ17 Aመት ድርጊቶቹ
ከበቂ በላይ የሚመሰክሩበት ናቸው። የራሱን የፓለቲካ ፕሮግራም የAገሪቱ
ሕገመንግሥት Aድርጎና Eራሱ ጠፍጥፎ በፈጠራቸው የብሄረስብ ተለጣፊ
ድርጅቶችን Eንደተቃዋሚ Aድርጎ በማቅረብ “ ዶሮን ሲያታልሏት በመጫኛ ጣሏት”
Eንዲሉ የመድበለ ፓርቲ ሥርዓት Aራማጅ ነኝ በማለት Eራሱን Eያታለለ ነው።

በIኮኖሚው መስክም ቢሆን የሀገሪቱን ዋና ዋና Aውታሮችን በAገዛዙ ከፍተኛ


ባለሥልጣናትና ደጋፊዎቻቸው ጨምድዶ በማሲያዝ ማንነቱንና ጠባዩን ካለማወቅና
በየዋህነት ለመቀናቀን ደፋ ቀና ያሉትን ተንኮል በተሞላበት ከጨዋታው በማግለል
“የነጻ ገበያ መርህ” Eከተላለሁ Eያለ ሕዝቡን ግን ይበልጥ ከድህነት Aረንቋ ውስጥ
Aስገብቶታል። “ፈጣን Eድገት” Aስመዘገብን፤ በተከታታይ 12% ውጤት Aመጣን
Eያለ EግዚO መሀረነ የሚያሰኝ Aይን ያወጣ ቅጥፈትና ነጭ ውሽት በተደጋጋሚ
Eየለፈፈ ይገኛል። ሀቁ ግን በተቃራኒው Eሚላስ Eሚቀመስ በጠፋበት Aገር፡
መብራት ብቻ ሳይሆን ምግብ በቀን Aንድ ጊዜ በፈረቃ Eሚበላበት ወቅት ነው።
የስራ Aጥነቱ፡ ድህነቱ የዋጋ ንረቱ በውጭ ምንዛሪ Eጥረት የተከሰቱት ችግሮች፤
ፍካሬ ገጽ 42
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

የነዳጅ ዋጋ መናር፤ ድርቅ ተባብሶ ረሃብ በበርካታ Aካባቢዎች የኑሮ ተጓዳኝ


መሆን፤ ቅጥ ያጣ ሙስና መበራከት ይህ ሁሉ ሕዝቡን መቆሚያና መቀመጫ
Aስጥቶታል። ከመቃብር በታች የሚገኙ የተረሱና ሊረሱም የሚገባቸውን ችግሮች
በመፈልፈል ጎሳንና የሃይማኖትን ልዩነት Eየመዘዙ በወያኔ ካድሬዎች የተደረጉና
Eየተደረጉ ባሉት ትንኮሳዎች በሚከሰቱት የርስ በርስ ግጭቶች የሕዝባችን ደም
በከንቱ Eየፈስስና ከቀዬውም Eየተፈናቀለ የሚገኝበት ሁኔታ ነግሷል። Eነዚህና
ሌሎችም Aሳዛኝና Aስከፊ ችግሮች ተደማምረው የAገራችን ህልውና ከመቼውም
ጊዜ በላይ Aሳሳቢ ሁኔታ Eንድትወድቅ AስተዋጽO Eያበረከተ ይገኛል።

በዚህም የተነሳ በመለስ Aገዛዝ ላይ ያለው ተቃውሞ Eየጨመረና ከጊዜ ወደጊዜ


መላውን የሕብረተሰብ ክፍል Eያጠቃለለ ይገኛል። ይህንን የተረዳው የAገዛዙ መሪ
መለስ ዜናዊ ሁኔታው ከቁጥጥሩ ውጭ ሆኖ ከሥልጣኑ Eንዳይወገድ በመስጋት ላይ
የሚገኘው በ2002 ዓ.ም. Eንዲደረግ ያሰበው ምርጫ በሱ ፍላጎትና በቀየሰው ሂደት
Eንዲጓዝ ለማድረግ ዝግጅቱን Eያጠናከረ ይገኛል። በቅርቡ በተከታታይ የወጣት፤
የመምህራንና የሴቶች ስብሰባ ተዘጋጅቶለት Aብዮታዊ ዴሞክራሲ ምን ማለት
Eንደሆነ፡ Eንዲሁም በኤኮኖሚ ልማትና Eድገት ውስጥ ስለመሳተፍ ያደረጋቸው
Aስልቺ ዲስኩሮች የዚሁ Aካል ናቸው። በርግጥም ስብሰባዎችን በቅርበት ለተከታተለ
ታግዬ ደምስሻለሁ Eያለ የሚያቅራራበትን የሚለውን የወታደር Eምባገነን ሥርAት
ግልባጭ መሆኑ በግልጽ የታየበት ብቻ ሳይሆን በነጻ መደራጀት ምን ያህል
Aስፈላጊና ለወደፊት ትግሉም ምን ያህል ወሳኝነት Eንዳለው በሚገባ ለመገንዘብ
የሚቸግረው Aይሆንም። በመሆኑም ከያንዳንዱ ስብሰባዎች ጉልህ የሆኑትን ነጥቦች
Aውጥተን ብንመለከት”

የወጣት ስብስባ ተካፋዮች፡


ሀ. በጥንቃቄ ከየክልል ተመርጠው የተላኩ ካድሬዎች መሆናቸው፡

ለ. Eነኝህ ምርጦች ለመለስ ዜናዊ ያቀረቧቸው ጥያቄዎች በቅድሚያ የተስጣቸውና


በተቻለ መጠንም Eንደ ተቃዋሚ መስለው ለመታየት በተወስነ ደረጃ
Eንደተፈቀደላቸው የAቀራረቡ ሁኔታ በግልጽ Eንደሚያሳይ፡

ሐ. ለወጣቱ ወያኔ የሚያራምደውን የAብዮታዊ ዴሞክራሲ መርህ መቀበልና


በካድሬነት መስማራቱ የከፍተኛ ትምህርት Eድል ለማግኝትና የስራ Eድልና ሹመት
ለማግኘት ቀላል መንገድ ቀደም ብሎም ሆነ በስብሰባው ወቅት የተደረጉት ሁኔታዎች
ማንጸባረቃቸው፡

መ. በሚመጣው Aመት የወጣቶች ፌደሬሽን Eንደሚመስረት ድጋፋቸውን Eንዲስጡ


ረገረጉን ለማመቻቸት የታሰበ መሆኑን ለመረዳት Aያዳግትም።

ፍካሬ ገጽ 43
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

በተመሳሳይ ሁኔታ የተካሄደውንም የመምህራን ስብስባ ተካፋዮችን ስናጤን ደግሞ

1ኛ. Eንደወጣቶቹ ስብስባ ሁሉ ይህም በጥንቃቄ የወያኔ ደጋፊነታቸውንና


በካድሬነት የተመለመሉ ወጣቶችን በት/ቤት፡ መምህራንን ደግሞ በሥራ ገብታቸው
የሚቆጣጠሩ፤

2ኛ. Eንዴት Aብዮታዊ ዴሞክራሲን ለተማሪዎቻቸው Eንደሚያስተምሩ መመሪያ


ለመቀበል የተሰባሰቡ፤

3ኛ. ወያኔን የማይደግፉ መምህራንን ለመመንጠርና ከስራ ለማባረር ዝግጅት


ለማድረግ Eንጂ ከዚህ ውጭ የመምህራኑን ፍላጎትና Aንድን ትውልድ Eየገደለና
Iትዮጵያዊነትን Eያዳከመ ያለውን የትምህርት ሥርAቱን ከሰረመሰረቱ
የሚለወጥበትን ዘዴ ለመቀየስ Eንዳልሆነ በግልጽ ይረዳዋል።

የመጨረሻውንና በተለይም ደግሞ Aለም Aቀፍ የሴቶች ቀን በሚከበርበት ወቅት


የተዘጋጀውን የሴቶች ስብስባ ተካፋዮች ስንመለከት ደግሞ፡

ሀ. የሴቶች ጥያቄ የዴሞክራሲያዊ ትግል Aካል መሆኑ Eየታወቀ ወያኔን Eንደ


ዴሞክራት Aድርጎ በማቅረብ መንግስት ይህን Aድርጎልናል ይህኛውን መቼ ነው
የሚያደርግልን የሚሉ የወያኔ ግርፎች ለጠቅላይ ምንስቴር ተብዬው ተዘጋጅቶ
የተስጣቸውን ጥያቄዎች Eንዲያቀርቡ የተኮለኮሉ፡ መለስ ዜናዊ በበኩሉ ስለ ሴቶች
ጭቆና “የAዞ Eንባ በመርጨት” መንግስት ይህን Aድርጓል ያንን ለማድረግ Aስቧል
በማለት ሲያደነቁር የታየበትና የተደመጠበት መሆኑን በሚያሳዝን ሁኔታ Eንረዳለን።

ለ. ቀዳማዊት Eመቤት የመደብና የዘረኛነት AድልO ችግር ባይኖርባትም ቢያንስ


በሴትነት በሥርዓቱ የሚደርስባትን ለማሳየትና ለመቃወም “የሴቶች ቀን” ስብስባው
Aልተገኘችም። ምናልባትም በሷ ግምት Eንደ ንግዱ Aለሙ የገንዘብ ትርፍም ሆነ
ሌላ የፖለቲካ ክብርና ዝና ሊያጎናጽፍ በማይችል ስብሰባ ገለጻ መስጠቱ ኪሳራ
መሆኑን የተገነዘበች ስለሆነ Aይቀርም። ባጠቃላይ ይህንን ስብሰባና ውጤቱን
ለሚመረምር ስለ ሴቶች መብት መናገርና በሴቶች መጠቀም የተለያዩ መሆናቸው
በግልጽ የተንጸባረቀበትና በርግጥም Iትዮጵያዊያን ሴቶች በፍላጎታቸው ላይ
የተመሰረተ በነጻ ተደራጅተው ጥያቄዎቻቸውን ለማቅረብና ከወንድሞቻቸው ጎን
በመሆን ለነጻነት መገኘት ገና በቅጡ መደራጀት Eንዳለባቸው ያሳየና ያረጋገጠ ነው
ቢባል ውነቱን መናገር Eንጂ ሌላ ሊሆን Aይችልም። ባጠቃላይ ሶስቱንም
ስብሰባዎች በጥሞና ለተከታተለ ይህንን የገለማ Aገዛዝ ከነሥርAቱ ለማስወገድ
መደራጀት Aስፈላጊ Eንጂ የቅንጦት ተግባር Eንዳልሆነ በግልጽ ያሳዩ ለመሆናቸው
ምንም ጥርጥር የለውም።

ፍካሬ ገጽ 44
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ተደጋግሞ ለመግለጽ Eንደተሞከረው ተደራጅቶ ለሰብAዊ መብቱና ለሀገር


የማይታገል ሕዝብ በግልም ሆነ በጋራ ውርደትን Eየተከናነበ የኋል ኋላም
የሚኖርባትን ሀገሩን Eንደሚያጣ የሩቅ ምሳሌና የሌላ ሀገር ተመክሮ ማጥናት
Aያስፈልገውም። ወደ ጎረቤት ሶማሊያም Aይኑን መጣል የግዴታ Aይኖርበትም።
የ17 ቱ የወያኔ Aገዛዝ ከሚገባ በላይ በተግባር Aስተምሮታል። ወያኔ ኤርትራን
በማስገንጠልና Iትዮጵያን ወደብ Aልባ በማድረጉ የሚረካ Eንዳልሆነና
የሚያስቆመው ሃይል Eስካልተገኘ ድረስ በዚሁ ስሌቱ Eንደሚቀጥልበት በምEራቡ
ወሰናችን ለም መሬታችን ለሱዳን በችሮታ መስጠቱ በግልጽ የሚያሳይና
በምሳሌነትም ሊጠቀስ የሚችል ነው። ዳር ድንበራችን ተደፍሮAል። ሕዝባችን
የሚያርስው መሬቱ Eየተነጠቀ ለሳውዲ፡ ለሕንድ፡ ለጅቡቲና ለቻይና ለብዙ Aመታት
በኮንትራት ተስጧል፡ ውጤቱንም ሕዝባችን ለረሃብና ሕይወቱን ለማቆየት ለልመና
በተዳረገበት ወቅት የመጀመሪያው የሩዝ ስብል በገፀ በረከት መልክ ለሳውዲ ንጉስ
ቀረበ በማለት በዜና Aውታሮች ወጥቶ ማንበቡ ዛሬ የደርስንበትን ሁኔታ ከማሳየቱ
ሌላ ወደፊትም ሊቀጥል Eንደሚችል የሚጠቁም ነው።

ይህንን Eንደሬት የሚመር ሃቅ መገንዘብ Aንጅትን የሚያቆስልና የሚያሳርር


ቢሆንም ለመፍትሄ ፍለጋው መርዳቱ ግን Aያጠራጥርም። በሽታውን ያላወቀ ሃኪም
ሃኪም Aይጠራም የሚልው ብሒል ይህንኑ ለማመላከት ነው። ይህ ሁናቴ Eንዳለ
ሆኖ የሕዝባችንን ስቃይና መከራን ግልጽ ማድረግ ብቻ ሳይሆን በቃን Aሻፈረን
በማለት ማመጽና ይህንን የሕዝብ ጠላት የሆነ Aገዛዝ ከነሥርAቱ መገርሰስ ሀገር
ወዳድና ለሕዝቡ ቀናI ለሆነ ሁሉ ግዴታ ነው። ለዚህ ግን መደራጀት ተደራጅቶም
Eየተባበሩ መታገል ወሳኝና Aስፈላጊ መሆኑን መገንዘብ የመጀመሪያ Eርምጃ ነው።
ያኔ ይህ ተሟልቶ ሲገኝ ተደጋግሞ Eንደተገለጸው የተባበረና የተደራጀ የሕዝብ
ትግል Aቸናፊ ይሆናል። በተለይም ለስር ነቀል ሥርዓት ለውጥ ለማምጣት መደራጀት
Aስፈላጊ ነው። ለዚህም ብዙም ማስረጃዎች መደርደር ሳያስፈልግ በግንቦቱ 97ቱ
የሆነው ሁሉ ህያው ምስከር ነው። በመሆኑም ወያኔ በAገራችንና በሕዝባችን
ያደረስውን ችግርና መከራ ማውራት፡ ከንፈር መምጠጥ ብቻ Aንዲት ስንዝር ፈቅ
Aያረገውም። የሕዝባችንን የሀዘን Aንዲት ጠብታ Eንኳ Aያደርቅም፤ የነጻነት Aየር
Aያስተነፍስም፡ ኩራትንም Aያጎናጽፍም፡ ጀግንነትን Aያላብስም። ስለሆነም ቁርጥ
Aድርጎ “ያበጠው ይፈንዳ” ብለን ለAንዴም ለሁሌም በማያዳግም ሁኔታ ወያኔን
Aሽቀንጥረን ጥለን የሁላችንም ህልውና፡ መብትና ጥቅም የሚያስጠብቅ
ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መመስረት Aለብን።

ስለሆነም ትግሉ Eንዲስምርና የድሉን ቀን ለማቅረብ በልዩ ልዩ ጥያቄዎች ዙሪያ


የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም ትግል ማካሄዱ Aማራጭ Eንደሌለው ተገንዘቦ
መንቀሳቀስ የግድ ይላል። ባለፈው ጊዜ ተደርገዋል። ዛሬም መስል Aይነት ትግል
የማይካሄድበት ምንም ምክንያት ሊኖር Aይችልም። ከቅርብ ሁኔታዎች ብንነሳ
Eንኳ፦

ፍካሬ ገጽ 45
ፍካሬ ቅጽ 16 ቁጥር 2 የካቲት 2001 ዓ.ም.

ሀ. በገጠር መሬታቸውን ተቀምተው ለውጭ Aገር ስዎች ተስጥቶባቸው ከቀያቸው


የተፈናቀሉ በጎበዝ Aለቃ ተደራጅተው Eንዲታገሉ መቀስቀስ፡

ለ. በከተማም ለሁኔታው ተመጣጣኝ በሆነ መልኩ የሚተማመኑና የሚቀራረቡ ከ 3


Eስከ 6 ባለበለጠ በሕቡE ተቧድነው መንቀሳቀስና መታገል፡

ሐ. በቅርቡ የድሬደዋ የባቡር ስራተኞች ላደረጉት የስራ ማቆም Aድማ የድጋፍ


Eጃቸውን በመዘርጋትና በመደገፍ Eንዲራዘም Eያደረጉ ስራ ላቆሙ ስራተኞች
ደግሞ የሞራልና የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረግ፡ ትግላቸውና ጥያቄዎቻቸው ወደሌላ
ስራተኞችም Eንዲዳረስና በነሱ Eንዲደመጥ በማድረግ Aድማው Eንዲራዘም
በመጣር ለሕዝባዊ Aመጽ ዝግጅቱን በስልት ማድረግ፡

መ. ሁኔታው Aመቺ ሆኖ ሲገኝ ደግሞ የስላማዊ ትግሉ ለምሳሌ የሙት ከተማ


ሕዝባዊ ተቃውሞ Eንቅስቃሴ የመሰለ ሰላማዊ ትግል ማድረግ፡ ሁሉም ለተወስነ ጊዜ
ቤቱን ዘግቶ መቀመጥ፡

ሰ. ከወያኔ የሚስነዘረውን ጥቃት በጋራ መከላከል በወያኔ የጸጥታ ሃይል ለሚያዙና


ለሚታሰሩ የሚረዱበትንና ቤሰቦቻቸውንም መደገፍ የሚቻልበትን ሁኔታ Eያመቻቹ
ከወዲሁ ተኪዎቹን ማዘጋጀት፡

ረ. የወያኔን ኤኮኖሚ ለማዳከም በሱ ቁጥጥር ስር ባሉ ድርጅቶች የሚመረቱ


Eቃዎችን ላለመግዛት የተAቅቦ Aድማ ማድረግ፡

ሠ. በወያኔ መዋቅር ውስጥ ስርጎ በመግባት ሚስጢሩንና ተግባራዊ ለማድረግ


የነደፋቸውን ታክቲኮች በማወቅ ለመከላከል ቀድሞ መዘጋጀት፤ ወደ ሕዝቡ
ሊቀላቀሉ ለሚፈልጉ የጸጥታ ሃይል Aባላቱ ሁኔታውን ማመቻቸት፤

ሸ. ከሁሉ በላይ ደግሞ የሲቪሉ ሕብረተሰብን ቀጥተኛ ተሳትፎና ትግል ማጠናከር፡

ስለሆነም ሀቀኛ የፓለቲካ ድርጅቶች Eንደ IሕAፓ ያሉ በህEቡ በመንቀሳቀስ ላይ


ናቸው። Eነሱን ለማግኘትና ትግሉን ከነሱ ጋር ለማስተባበር ከፍተኛ ጥረት መደረግ
ይኖርበታል። በAጠቃላይ የህEቡ ትግል ትልቅ ጥንቃቄ በተለይም ከወያኔ ስርጎ ገብ
ድርጅትንና Eራስን ለመከላከል ንቁ ሆኖ መጠበቅ Aስፈላጊነቱ Eንዳለ ሆኖ ከAጉል
ጀብደኝነት መቆጠብና ከAጉል ፍርሃት መላቀቅ ወይም ነፃ መሆን ደግሞ ለትግል
ወሳኝነት ያለው መሆኑን ማጤን ያስፈልጋል። ትግል ትርጉም Eንዲኖረው በተገባር
ሊዳሰስ፤ ሊጨበጥ፤ ሊሸተት የግድ ይላል። የሕዝባችንን ሀይለኛ ክንድ በመለስ
Aገዛዝ ላይ ለማሳረፍ መደራጀት ተደራጅቶም መታገል ይህ ነው የወቅቱ የትግል
ጥሪያችን።

ፍካሬ ገጽ 46

You might also like