Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 2

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን መጽሃፍ ቅዱስ ቀኖና

የብሉይ ኪዳን መጽሃፍት ዝርዝር


1. ኦሪት ዘፍጥረት
2. ኦሪት ዘጸአት
3. ኦሪት ዘሌዋውያን
4. ኦሪት ዘሁልቁ
5. ኦሪት ዘዳግም
6. መጽሃፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ
7. መጽሃፈ መሳፍንት
8. መጽሃፈ ሩት
9. መጽሃፈ ሳሙኤል 1 እና 2
10. መጽሃፈ ነገስት 1 እና 2
11. መጽሃፈ ዜና መዋዕል 1
12. መጽሃፈ ዜና መዋዕል 2
13. መጽሃፈ ኩፋሌ
14. መጽሃፈ ሄኖክ
15. መጽሃፈ ዕዝራ እና ነህምያ
16. መጽሃፈ ዕዝራ ሱቱኤል እና ዕዝራ 2
17. መጽሃፈ ጦቢት
18. መጽሃፈ ዮዲት
19. መጽሃፈ አስቴር
20. መጽሃፈ መቃብያን 1
21. መጽሃፈ መቃብያን 2 እና 3
22. መጽሃፈ እዮብ
23. መዝሙረ ዳዊት
24. መጽሃፈ ምሳሌ
25. መጽሃፈ ተግሳጽ
26. መጽሃፈ ጥበብ
27. መጽሃፈ መክብብ
28. መሓልየ መሓልይ
29. መጽሃፈ ሲራክ
30. ትንቢተ ኢሳያስ
31. ትንቢተ ኤርምያስ ፣ ሰቆቃወ ኤርምያስ ፣ ተረፈ ኤርምያስ እና ባሮክ
32. ትንቢተ ሕዝቅኤል
33. ትንቢተ ዳንኤል
34. ትንቢተ ሆሴ
35. ትንቢተ አሞጽ
36. ትንቢተ ሚክያስ
37. ትንቢተ ኢዩኤል
38. ትንቢተ አብድዩ
39. ትንቢተ ዮናስ
40. ትንቢተ ናሆም
41. ትንቢተ ዕንባቆም
42. ትንቢተ ሶፎንያስ
43. ትንቢተ ሃጌ
44. ትንቢተ ዘካርያስ
45. ትንቢተ ሚልክያስ
46. መጽሃፈ ዮሴፍ ወልደ ቆርዮን (ለህትመት ያልበቃው ብቸኛው የብሉይ ኪዳን መጽሃፍ)

1
ወንድም አክሊል
ማሳሰብያ፡
 ተረፈ ኤርምያስ ተረፈ ባሮክንም ያጠቃልላል፣ የ2000 ዓም እትሙ ላይ ለብቻው ወቶ ስናገኘው የተለየ መጽሃፍ
እንዳይመስለን።
 የ1980 ዓም እትሙ ላይ (ተረፈ ዳንኤል፣ ሶስና እና መዝሙረ ሰለስቱ ደቂቅ) የሚል ብታገኙ ከትንቢተ ዳንኤል ጋር ምእራፍ
13 እና 14 ሆኖ ይቀጥላል
 የ1980 ዓም እትም ላይ መጽሃፈ አስቴር የሚል ስናይ ከመጽሃፈ አስቴር ጋር አብሮ ያለ ነው
 ጸልተ ምናሴ ከዜና መዋዕል 2 ጋር አብሮ ይካተታል
 የ1980 ዓም እትም ላይ ለብቻ ለይቶ 2ኛ የቀኖና መጽሃፍት ብሎ ያስቀመጣቸው አይሁድ ቆራርጠው ቀናንሰው ከያዙት
መጽሃፍ ሲለየው ነው። ለክርስትያኖች አንዱ ከአንዱ ሳይበላለጥ ሁሉም እስትንፋሰ እግዚአብሔር ናቸው።

የሃዲስ ኪዳን መጽሃፍት ዝርዝር


1. የማቴዎስ ወንጌል
2. የማርቅስ ወንጌል
3. የሉቃስ ወንጌል
4. የዮሃንስ ወንጌል
5. የሃዋርያት ስራ
6. ወደ ሮሜ ሰዎች
7. ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1
8. ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2
9. ወደ ገላትያ ሰውች
10. ወደ ኤፌሶን ሰዎች
11. ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች
12. ወደ ቆላስይስ ሰዎች
13. ወደ ተሰልንቄ ሰዎች 1
14. ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2
15. ወደ ጢሞቴዎስ 1
16. ወደ ጢሞቴዎስ 2
17. ወደ ቲቶ
18. ወደ ፊልሞና
19. ወደ ዕብራውያን
20. የጴጥርስ መልእክት 1
21. የጴጥርስ መልእክት 2
22. የዮሃንስ መልእክት 1
23. የዮሃንስ መልእክት 2
24. የዮሃንስ መልእክት 3
25. የያእቆብ መልእክት
26. የይሁዳ መልእክት
27. የይሃንስ ራዕይ
28. መጽሃፈ ስርዓተ ጽዮን
29. መጽሃፈ ትዕዛዝ
30. መጽሃፈ ግጽው
31. መጽሃፍ አብጥሊስ
32. መጽሃፈ ኪዳን 1
33. መጽሃፈ ኪዳን 2
34. መጽሃፈ ቀለሜንጦስ
35. መጽሃፈ ዲድስቅልያ
አጠቃላይ 81 መጽሃፍት ማለት ነው።

2
ወንድም አክሊል

You might also like