Professional Documents
Culture Documents
የስራ ዝርዝር - Copy
የስራ ዝርዝር - Copy
ቅርንጫፍ ጽ/
ጽ/ቤት ፡ ኮምቦልቻ
ዝርዝር ተግባራት
1. ከበር ቁጥጥር ሠራተኛ በሹፌር አማካኝነት የቀረቡለትን ሰነዶች በመቀበል የመኪና ሰሌዳ፣ የኮንቴነር ቁጥር፣
የሹፌር ስምና የመንገድ ወረቀት (way bill) በማመሳከር ኮንቴነሩ ቀድሞ በተዘጋጀለት ሥፍራ (Location)
እንዲራገፍ ለማሽን ኦፕሬተር የሥራ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ ስለመራገፉ “way
“way bill” ላይ ማህተምና ፊርማውን
በማኖር ማረጋገጫ ይሰጣል፡፡ በመጨረሻም በአገልግሎት መከታተያ ቅፅ ላይ ሥራው የተጠናቀቀበትን ሠዓት
በመሙላት ሹፌሩን ያሰናብታል፡፡
4. ባዶ ኮንቴነሮችን ከበር ቁጥጥር ሠራተኛ በሹፌር አማካኝነት የቀረቡትን ሠነዶች በማረጋገጥ ቀድሞ
በተዘጋጀላቸው ቦታ ተረክቦ ያስቀምጣል፣ የባዶ ኮንቴነር መረጃ ለሚመለከተው የሥራ ክፍል ያሰራጫል፡፡
5. አደገኛ የሆኑ (Hazardous) ኮንቴነሮች ምንነት ቀደም ብሎ በመለየት ለብቻ በተዘጋጀላቸው ቦታ እንዲራገፉ
ያደርጋል፡፡
7. ኮንቴነር እንዲጫን በተላለፈለት የሥራ ትዕዛዝ መሰረት ተገቢውን የማሽንና የሰው ኃይል ዝግጅት በማድረግ
ጭነቱን የሚጭነው ተሽከርካሪ እንደደረሰ የሰሌዳ ቁጥር፣ የሚጫነው ኮንቴነር ቁጥርና መጠን በማመሳከር
አስጭኖ ተሽከርካሪው ወደበር እንዲሄድ ያደርጋል(
ያደርጋል(ይልካል)
ይልካል)፡፡
8. ለጉምሩክ ፍተሻና ለአስንስታፊንግ ጥያቄ የሚቀርብባቸው ኮንቴነሮች በተላለፈበት የሥራ ትዕዛዝ መሰረት
ወደ ተፈለገው ቦታ እንዲዛወሩ ያደርጋል፡፡(
ያደርጋል፡፡(የወደፊት የስራ አካል ነው)
ነው)
9. ባለማቀዝቀዣ ኮንቴነር ጭነቶች መረጃ ቀድሞ በመያዝ ቀድሞ በተለየለት ቦታ እንዲቀመጥ ያደርጋል፡፡
(የወደፍት የስራ አካ ነው)
ነው)
ቅ/ጽ/ቤት ፡ ኮምቦልቻ
ዝርዝር ተግባር
1. የወደብ በር ቁጥጥር ሠራተኛ የመድረሻ ወደብ ጉምሩክ ትራንዚት ኦፊሰር በመንገድ ወረቀቱ (Way bill)
bill) ላይ
የትራንዚት ማብቂያ መግለጫ ፊርማና ማህተም ማኖሩን አረጋግጦና ተቀብሎ በተጨማሪም ሌሎች ተዛማች
ሠነዶችን ከሹፌሩ በመቀበል ቀድሞ ከደረሰው የገቢ ዕቃዎች ዝርዝር መግለጫ ጋር በማገናዘብና በማመሣከር፣
የኮንቴይነር ውጫዊ አካል በመፈተሽ የመግቢያ ፍቃድ (Gate pass)
pass) እና የኮንቴይነር መረካከቢያ ቅፅ (EIR)
EIR)
በማዘጋጀትና ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገባ ያደርጋል፡፡
2. የበር ቁጥጥር ሰራተኛው ያዘጋጀውን ‘Gate pass’ እና ‘EIR’ ፓድ ላይ ከቀረው በሥተቀር ያሉትን ከአባሪ ሰነዶች
ጋር በማያያዝ ለኦፕሬሽን ዶክመንቴሽን ኦፊሰር እንዲደርስ ያደርጋል፡፡
3. ገቢ ጭነቶችን ጭኖ የገባው አሽከርካሪ ጭነቱን አራግፎ ሲመለስ የመግቢያ ፍቃዱንና የአገልግሎት መከታተያ ቅፁን
በመቀበል ሠዓቱን በመሙላት በተቀመጠለት ጊዜ ለማስተናገዱ በማረጋገጥ እንዲወጣ ያደርጋል፡፡
4. ጭነት ለመጫን ወደ ወደብ የሚገቡትን ተሽከርካሪዎች የበር ቁጥጥር ሠራኛው ከተርሚናል ኦፕሬሽን ክፍል
በተላከለት ትዕዛዝ መሠረት ተሽከርካሪዎቹ ባዶና ለጭነት የተዘጋጁ መሆናቸውን በማረጋገጥ እንደቅድመ
ተከተላቸው ‘Gate pass’ በማዘጋጀትና የሚጭኑበትን ቦታ በሠነድ ላይ በመጥቀስ ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገቡ
ያደርጋል፡፡
5. ጭነት ከወደቡ ጭነው ለመውጣት የሚመጡ ተሽከርካሪዎች የበር ቁጥጥር ሠራተኛው የወደብ አገልግሎት ክፍያ
የተፈፀመባቸው ለመሆኑ የክፍያ ደረሰኝ ወይም ማረጋገጫ ሲደርሠው በማገናዘብ፣ በማመሣከርና የኮንቴይነሩን
ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘FULL EIR OUT’ በማዘጋጀት ከሹፌሩ ጋር በመተማመንና በመፈራረም፣ የጉምሩክ
ኢንስፔክተር መኖሩን በማረጋገጥ በጋራ ጭነቱ እንዲወጣ በማድረግ ያዘጋጀውን ‘FULL EIR OUT’
ለሚመለከተው ሰራተኛ ያስተላልፋል፡፡
6. ገቢ ባዶ ኮንቴይነር ወደ ወደብ ሲመጣ የበር ቁጥጥር ሰራተኛው አሽከርካሪው በመጣበት ቅድመ ተከተል መሰረት
ቀድሞ በወደቡ የተስተናገደ ከሆነ ሙሉ ኮንቴይነሩን ጭኖ ሲወጣ የተሰጠው ‘FULL EIR OUT’ ያለው መሆኑን
ያረጋግጣል፣ ቀድሞ በወደቡ ያልተስተናገደ ከሆነ ከመርከብ ወኪል ጥያቄ የቀረበና በወደቡ እንዲስተናገድ የተፈቀደ
መሆኑን በማረጋገጥ የባዶ ኮንቴይነሩን ውስጣዊና ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘GATE PASS’ እና ‘EMPTY IN
EIR’ በማዘጋጀትና ከአሽከርካሪው ጋር በመተማመንና በመፈራረም ኮንቴይነሩን የሚያራግፍበትን ቦታ በሰነድ ላይ
በመጥቀስ ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገባ ያደርጋል፡፡
7. በፓዱ ላይ ቀሪ ከሚሆነው በስተቀር ያሉ ‘GATE PASS’ እና ‘EIR’ ¢ú c’Ê‹ KT>SKŸ}¨< W^}— ¾}LŸuƒ”
W¯ƒ uSS<Lƒ Áe}LMóM::
10. ጭነቶች በተሣሣተ መንገድ ከወደቡ እንዳይወጡ ጥብቅ ቁጥጥርና ፍተሻ ያደርጋል፡፡
11. በተለያየ ምክንያት ጭነት ከጫኑ በኋላ ወደቡ ግቢ ውስጥ የሚያድሩ ጭነቶች ተጨማሪ ክፍያ እንዲከፍሉ ያደርጋል፣
ሣይከፍሉ እንዳይወጡ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
12. ጭነት ለመጫን ወደ ወደቡ ገብተው ነገር ግን በተለያየ ምክንያት ሳይጭኑ የሚወጡትን ትራንስፖርተሮች
አስፈላጊውን የወደብ ክፍያ እንዲከፍሉ ያደርጋል፡፡
14. ዕለታዊ፣ ሣምንታዊ፣ ወርሃዊ፣ የሩብ ዓመት፣ የግማሽ ዓመትና ዓመታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
ቅርንጫፍ ፡ ኮምቦልቻ
1. ከኮንቴነር ለፍተሻ ወደ መጋዘን ሲገባ የጉምሩክ እንስፔክተር ሲሉን ሲቆርጥ ቆጥሮ መዝግቦ ይይዛል
የተቆጠረው እቃ ከቢል ኦፍ ሎዲንግ (Bill of lading) ጋር አመሳክሮ እኩል መሆኑን ያረጋግጣል፡፡
3. ከኮንቴነር የሚወጣ ዕቃ በማሽን ወይም በሰው ኃይል ለማውጣት አስቸጋሪ ሆኖ ካገኘ ወዲያው
ለቅርብ ኃላፊው ያሳውቃል፡፡
ቅ/ጽ/ቤት ፡ ኮምቦልቻ
ቅርንጫፍ ጽ/
ጽ/ቤት ፡ ኮምቦልቻ
2. የማሽኑን የጥገናና የቅድመ ጥንቃቄ ማንዋል በተገቢው ሁኔታ በማንበብ ማሽኑን መጠቀም
ይኖርበታል፡፡
3. ማንኛውንም ካርጎ ከመጫንና ከማውረድ በፊት የክብደት ማንዋል (Loading chart) በተገቢው
ሁኔት ማወቅና በሚያዘው መሠረት እንደ ስራው አይነት ይሠራል፡፡
4. ኦኘሬተሩ በስራ አካባቢ ማሽኑን በሚጠቀምበት ወቅት ሠዎች፣ ማሽኖችንና ሌሎች ለአደጋ
የሚዳርጉ ነገሮች አለመኖሩን ማረጋገጥና ጥንቃቄ በመውሰድ ይሠራል፡፡
5. ኦኘሬተሩ በወደቡ ውስጥ በስራ ላይ በቀላሉ ለእይታ የሚያሰቸግሩ ቦታዎች ላይ በሚሠራበት ወቅት
ሌላ ከሥራው ጋር ግንኙነት ያለው ሰው በሚያመላክተው መሠረት ማሽኑን እና ማንኛውንም
ንብረት ከአደጋ በመጠበቅ ይሠራል፡፡
8. ኮንቴነሮች በአግባቡ (standard) በጠበቀ መልኩ መደርደር እና በማሽኑ እንዳይጋጩ ጥንቀቄ ማድረግ
አለበት፡፡
10. ኦኘሬተሩ ወደ ስራ ከመግባቱ በፊት የቅድመ ጥንቃቄ እይታ (Inspection) እና ስራውን ካጠናቀቀ
በኋላ በቼክ ሊስት ላይ ያለውን ሁኔታ በማስፈር ሪፖርት ያደርጋል፡፡
ቅርንጫፍ ጽ/
ጽ/ቤት ፡ ኮምቦልቻ
ዝርዝር ተግባራት
16. የተሰጡትን የደህንነት መመሪያዎች ማክበርና መጠበቅ፣ የኦፕሬሽንና ጥገና ማኑዋል በጥንቃቄ
ማንበብና የሚያንቀሳቅሰውን ማሽን ብቃቱን ማረጋገጥ፡፡
17. የፎርክሊፍት ኦፕሬተር ክብደት የማንሳት አቅም የሚያሳየውን መሳሪያ በመጠቀም አደጋ
የሚያስከትልና ከአቅም በላይ አለመሆኑን በመረዳት ጥንቃቄ ማድረግ፡፡
18. የስራ ቦታው በቂ መንቀሳቀሻ ያለው መሆኑንና ከሰዎች ወይም ህይወት ካላቸው እንስሳት
የፀዳ እንዲሁም አደናቃፊ ነገሮች አለመኖራቸውን ማረጋገጥ አለበት፡፡
19. የፎርክሊፍት ኦፕሬተሩ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች ለእይታ የሚጋርዱ ሁኔታዎች ወይም
የሠው እንቅስቃሴ በሚበዛበት አካባቢ በሚሠራበት ጊዜ ምልክት የሚሠጡትን ረዳቶች
መጠቀም እና በረዳቱ የሚሰጡትን ምልክቶች በሚገባ መገንዘብና መግባባቱን እርግጠኛ መሆን
አለበት፡፡
20. በድርጅቱ የሚወጡ የደህንነት ህጎችንና ሌሎች ደንቦችን ማክበር፡፡
21. በየዕለቱ የማሽኑን ሴፍቲና ደህንነት ማረጋገጥ አለበት፣ ለዚሁ ሥራ የተዘጋጀውን ቼክሊስት
መሙላት አለበት፡፡
22. የፎርክሊፍት ኦፕሬተር ከሚመለከተው ክፍል በሚሰጠው የሥራ ትዕዛዝ ብቻ መሥራት
ይኖርበታል፡፡
23. ማሽኑን በየጊዜውና አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ሁሉ ማፅዳት፣ ንፅህናውን መጠበቅ አለበት፡፡
24. የፎርክሊፍት ኦፕሬተሩ የሚጠቀምበትን ፎርክሊፍት ወይም ሌላ መሣሪያ ስራውን ሲያጠናቅቅ
ወይም በማንኛውም ጊዜ ሁሉ ሲያቆም ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ እና በጥንቃቄ ማቆም
ይጠበቅበታል፡፡
25. ለሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
26. ከኃላፊ የሚሰጡት ተጨማሪ ተግባራትን ያከናውናል፡፡
ቅ/ጽ/ቤት ፡ ኮምቦልቻ
ዋና ክፍል ፡ ኬዝ ቲም
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር ከስተምስ ቦንድ ሪኮንስሌሽንና የኮንቴይነር ክትትል ኦፊሰር
ቅ/ጽ/ቤት ፡ ኮምቦልቻ
1. በየእለቱ ሎዲንግ ሪፖርት በመከታተል ለወደቡ ከጅቡቲ የተጫኑ ኮንቴይነሮችን መረጃ ይቀበላል፡፡
ለመመለከታቸው አካላት ለስራ ዝግጁነት እንዲያገለግል መረጃ ያስተላልፋል
2. ከዋናው መ/
መ/ቤት ለደረቅ ወደብ የሚላኩትን ኢንተርቼንጅ /ባዶ ኮንቴነሮች ወደ ጅቡቲ ወደብ የተመለሱበት
ሰነድ/
ሰነድ/ እና ጋላፊ የሚገኘው የጉምሩክ ማስተባበሪያ ጽ/
ጽ/ቤት ኮንቴነሮች ከአገር የወጡ ለመሆናቸው
የሰጠውን ማረጋገጫ መሠረት በማድረግ የኮንቴነሮቹን ዝርዝር መረጃዎች መዝግቦ ይይዛል፡፡
3. በጅቡቲ ወደብ ላይ መዘግየት ያጋጠማቸውን ደንበኞች ወይንም ልዩ እገዛ የሚፈልጉ በማንፋክቸሪንግ ዘረፍ
የተሰማሩ ባለሀብቶችን እቃቸው እንዲጫንላቸው ልዩ ክትትል ያደርጋል፣ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ካለ
ለሀላፊው ያቀርባል፡፡
4. አደጋ የደረሰባቸው ኮንቴይነሮችን በተመለከተ የካሳ ክፍያ እና መሰል ጉዳዮች እንዲጠናቀ ከዋናው መስሪያ
ቤት ጋር በመነጋገር ያስፈፅማል፡፡
5. ደንበኛው ወስዶ ያልመለሳቸውን ባዶ ኮንቴይነሮች በመከታተል እንዲመለሱ ያደርጋል፡፡ መልስ ከደንበኛው
የማያገኝ ከሆነ ለህግ ክፍል ደብዳቤ በመፃፍ ጉዳዩን ይከታተላል፡፡
6. ለኮምቦልቻ እና አካባቢው የሚገኙ ላኪዎች የባዶ ኮንቴይነር ጥያቄ ሲቀርቡ አስፈላጊው ሰነድ መሟላቱን
በማረጋገጥ ይሰጣል፡፡አስፈላጊውን መረጃ ይይዛል፡፡
7. የውጪ ፍተሻ ለተፈቀደላቸው ደንበኞች ጉምሩክ በግልባጭ በሚያሳውቁን መሠረት ከደንበኛው አስፈላጊ
ሠነዶች በመቀበል እቃው ወደ መጋዘኑ ቀጥታ እንዲሄድ ለዋናው መስሪያ ቤት ማሳወቅ፡፡
ማሳወቅ፡፡
8. ባዶ ኮንቴይነር ከወደቡ ከወጣ በኃላ ጅቡቲ መድረሱን ይከታተላል ያልደረሱ ካሉ ወዲያውኑ ለቅርብ
ኃላፊው ሪፖርት ያደርጋል፡፡
9. ከጉምሩክ በኩል ለሚቀርቡ ከተመላሽ ኮንቴይነሮች ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች ተቀብሎ ያስተናግዳል'
ያስተናግዳል'
ከአቅም በላይ የሆኑ ጉዳዮች ሲያጋጥሙ ለቅርብ አለቃው ያሳውቃል፡፡
10. ስለሥራው አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
11. ከኃላፊ የሚሰጠውን ተጨማሪ ሥራዎች ያናውናል፡፡
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ዴሊቨሪ ኦርደር ኦፊሰር
ቅ/ጽ/ቤት ፡ ኮምቦልቻ
ቅ/ጽ/ቤት ፡ ኮምቦልቻ
1. የወደብ በር ቁጥጥር ሠራተኛ የመድረሻ ወደብ ጉምሩክ ትራንዚት ኦፊሰር በመንገድ ወረቀቱ (Way bill)
bill) ላይ
የትራንዚት ማብቂያ መግለጫ ፊርማና ማህተም ማኖሩን አረጋግጦና ተቀብሎ በተጨማሪም ሌሎች ተዛማች
ሠነዶችን ከሹፌሩ በመቀበል ቀድሞ ከደረሰው የገቢ ዕቃዎች ዝርዝር መግለጫ ጋር በማገናዘብና በማመሣከር፣
የኮንቴይነር ውጫዊ አካል በመፈተሽ የመግቢያ ፍቃድ (Gate pass)
pass) እና የኮንቴይነር መረካከቢያ ቅፅ (EIR)
EIR)
በማዘጋጀትና ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገባ ያደርጋል፡፡
2. የበር ቁጥጥር ሰራተኛው ያዘጋጀውን ‘Gate pass’ እና ‘EIR’ ፓድ ላይ ከቀረው በሥተቀር ያሉትን ከአባሪ ሰነዶች
ጋር በማያያዝ ለኦፕሬሽን ዶክመንቴሽን ኦፊሰርና ለጭነትና ሰነድ ክትል ኦፊሰር እንዲደርስ ያደርጋል፡፡
3. ገቢ ጭነቶችን ጭኖ የገባው አሽከርካሪ ጭነቱን አራግፎ ሲመለስ የመግቢያ ፍቃዱንና የአገልግሎት መከታተያ ቅፁን
በመቀበል ሠዓቱን በመሙላት በተቀመጠለት ጊዜ ለማስተናገዱ በማረጋገጥ እንዲወጣ ያደርጋል፡፡
4. ጭነት ለመጫን ወደ ወደብ የሚገቡትን ተሽከርካሪዎች የበር ቁጥጥር ሠራኛው ከተርሚናል ኦፕሽን ክፍል በተላከለት
ትዕዛዝ መሠረት ተሽከርካሪዎቹ ባዶና ለጭነት የተዘጋጁ መሆናቸውን በማረጋገጥ እንደቅድመ ተከተላቸው ‘Gate
pass’ በማዘጋጀትና የሚጭኑበትን ቦታ በሠነድ ላይ በመጥቀስ ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገቡ ያደርጋል፡፡
5. ጭነት ከወደቡ ጭነው ለመውጣት የሚመጡ ተሽከርካሪዎች የበር ቁጥጥር ሠራተኛው የወደብ አገልግሎት ክፍያ
የተፈፀመባቸው ለመሆኑ የክፍያ ደረሰኝ ወይም ማረጋገጫ ሲደርሠው በማገናዘብ፣ በማመሣከርና የኮንቴይነሩን
ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘FULL EIR OUT’ በማዘጋጀት ከሹፌሩ ጋር በመተማመንና በመፈራረም፣ የጉምሩክ
ኢንስፔክተር መኖሩን በማረጋገጥ በጋራ ጭነቱ እንዲወጣ በማድረግ ያዘጋጀውን ‘FULL EIR OUT’
ለሚመለከተው ሰራተኛ ያስተላልፋል፡፡
6. ገቢ ባዶ ኮንቴይነር ወደ ወደብ ሲመጣ የበር ቁጥጥር ሰራተኛው አሽከርካሪው በመጣበት ቅድመ ተከተል መሰረት ቀድሞ
በወደቡ የተስተናገደ ከሆነ ሙሉ ኮንቴይነሩን ጭኖ ሲወጣ የተሰጠው ‘FULL EIR OUT’ ያለው መሆኑን
ያረጋግጣል፣ ቀድሞ በወደቡ ያልተስተናገደ ከሆነ ከመርከብ ወኪል ጥያቄ የቀረበና በወደቡ እንዲስተናገድ የተፈቀደ
መሆኑን በማረጋገጥ የባዶ ኮንቴይነሩን ውስጣዊና ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘GATE PASS’ እና ‘EMPTY IN
EIR’ በማዘጋጀትና ከአሽከርካሪው ጋር በመተማመንና በመፈራረም ኮንቴይነሩን የሚያራግፍበትን ቦታ በሰነድ
ላይ በመጥቀስ ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገባ ያደርጋል፡፡
7. በፓዱ ላይ ቀሪ ከሚሆነው በስተቀር ያሉ ‘GATE PASS’ እና ‘EIR’ ¢ú c’Ê‹ KT>SKŸ}¨< W^}— ¾}LŸuƒ”
W¯ƒ uSS<Lƒ Áe}LMóM::
10. ጭነቶች በተሣሣተ መንገድ ከወደቡ እንዳይወጡ ጥብቅ ቁጥጥርና ፍተሻ ያደርጋል፡፡
11. በተለያየ ምክንያት ጭነት ከጫኑ በኋላ ወደቡ ግቢ ውስጥ የሚያድሩ ጭነቶች ተጨማሪ ክፍያ እንዲከፍሉ ያደርጋል፣
ሣይከፍሉ እንዳይወጡ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
13. ዕለታዊ፣ ሣምንታዊ፣ ወርሃዊ፣ የሩብ ዓመት፣ የግማሽ ዓመትና ዓመታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡