Professional Documents
Culture Documents
Media Digest Volume 2
Media Digest Volume 2
ም
ቅፅ 1 ቁጥር 2
Media Digest
ሚዲያ ዳሰሳ
1
አዲስ የቴሌኮም ኦፕሬተሮች ተደራሽነታቸው ተገምግሞ ፈቃዳቸው
እንደሚታደስ ተገለጸ
በቴሌኮም ሴክተር ዙሪያ
የሚደረገውን ሪፎርም ተከትሎ
ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው
በቴሌኮም አገልግሎት ዘርፍ
እንዲሰማሩ ፈቃድ የሚሰጣቸው
ሁለት ኩባንያዎች አገልግሎቱን
ማቅረብ ከጀመሩበት ዓመት
ጀምሮ በየዓመቱ መጨረሻ
ምን ያህል ተደራሽ ናቸው
የሚለውን ጉዳይ ታሳቢ ተደርጎ
ፈቃዳቸው እንደሚታደስ እና
ይህንንም ተከትሎ የተጠበቀውን
ያህል ያልተንቀሳቀሰ ኩባንያ
ፈቃዱን እስከመንጠቅ የሚያደርስ እርምጃ ለመውሰድ ወር አሸናፊው ይታወቃል ተብሎ የሚጠበቀውን
የሚያስችል ዝግጅት እንደተደረገ የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን የሁለት ቴሌኮሙኒኬሽን ኦፕሬተሮች ፈቃድ ለመስጠት
ባለሥልጣን አስታውቋል፡፡ የሚያስችል የሬጉላተሪ ማዕቀፍ እና እስትራቴጂያዊ
መርህ ባለስልጣን መ/ቤቱ እንዳዘጋጀ አስታውቀዋል፡፡
ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ የሦስት ወር ሪፖርቱን ኦፕሬተሮቹ ወደ አገር ገብተው ሥራ ሲጀምሩ ባለስልጣን
ባቀረበበት ወቅት ዋና ዳይሬክተሩ ኢንጂነር ባልቻ ሬባ መ/ቤቱ የዋጋ ቁጥጥር ሥርዓት እንደሚዘረጋና
እንዳስታወቁት ባለሥልጣኑ በያዝነው ወር መጨረሻ ኦፕሬተሮች የታሪፍ ዋጋን አላግባብ እንዳይጨምሩም
አሊያም በህዳር ወር 2013 መጀመሪያ ላይ ጨረታውን ሆነ እንዳይቀንሱ እንደሚያደርግ ተገልጿል፡፡
አውጥቶ ከገመገመ በኋላ በመጪው መጋቢትና ሚያዝያ ምንጭ፡ አዲስ ማለዳ
********************
2
በተለይም ቁልፍ የሃገራችን ተቋማትና መሰረተ ልማቶችን (የፋይናንስ፣ የመገናኛ ብዙሃን፣ የልማት ድርጅቶች
እንዲሁም መሰል ተቋማትን) ዒላማ ያደረጉ የሳይበር ጥቃቶች ሊሰነዘሩ የሚችል በመሆኑ ተቋማቱ አስፈላጊውን
ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ኤጀንሲው አሳስቧል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ተቋማትም ይሁኑ ህብረተሰቡ ማናቸውም ዓይነት የሳይበር ጥቃት ሙከራም ሆነ አጠራጣሪ
ጉዳዮች ሲያጋጥሙ ከዚህ በታች በተገለጹት አድራሻዎች በማንኛውም ሰዓት በሚከተሉት አድራሻ በፍጥነት
ጥቆማ እንዲያደርጉ ኤጀንሲው ጥሪ አቅርቧል፡፡
ምንጭ፡ አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ፣ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽንና ሌሎች ሚዲያዎች
********************
የሞባይል መገጣጠሚያ ኩባንያዎች ቁጥር እየቀነሰ መሆኑ ተገለፀ
በሀገራችን 16 የሚሆኑ የተንቀሳቃሽ ስልክ መገጣጠሚያ ዓመት ጀምሮ ተጨማሪ አምስት በመቶ ቀረጥ
ኩባንያዎች የነበሩ ሲሆን፤ ብዙዎቹ ዘግተው አምስት እንደጣለበት የገለጹት አቶ አብይ፣ በተጓዳኝ ደግሞ
የሚሆኑት ብቻ በአሁኑ ሰዓት በሥራ ላይ እንደሆኑ የኮንትሮባንድ ንግዱ ጭራሽ ቁጥጥር እየተደረገበት
ተገልጿል፡፡ እንዳልሆነና በአሁኑ ሰዓት እየጨመረ
መምጣቱን ተናግረዋል፡፡
አዲስ ማለዳ የተሰኘው ሚዲያ
የአይ.ሲ.ቲ ኢቲ ሃርድ ዌር ይሁን እንጂ ዘገባው
ቡድን ባለድርሻ የሆኑትን በጉዳዩ ዙሪያ
አቶ አብይ ምንውየለትን የሚመለከታቸው
ጠቅሶ እንደዘገበው የ መ ን ግ ስ ት
አምራች ኩባንያዎች ተ ቋ ማ ት
ከገበያ የወጡበት የሚኖራቸውን
የመጀመሪያው እና አ ስ ተ ያ የ ት
ዋነኛው ምክንያት አላካተተም፡፡
ለተንቀሳቃሽ ስልኮች
መገጣጠሚያ ግብዓቶች በአገር
ውስጥ አለመኖራቸው ሲሆን፤
በዚህም ምክንያት ከውጪ ሀገር ማስገባት
ስለሚያስፈልግ ይህንን ለማድረግ የውጪ ምንዛሬ ምንጭ፡ አዲስ ማለዳ
እጥረት ከፍተኛ ተግዳሮት መሆኑን ተናግረዋል፡፡
********************
በሚዲያ ስትራቴጂና ኤጀንሲ ማኔጅመንት ዲፓርትመንት የተዘጋጀ
3
የመንግሥት ተቋማትን አገልግሎቶች በኤሌክትሮኒክስ ዘዴ ለተጠቃሚው
ለማድረስ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
በ2013 በጀት ዓመት መንግስት
የሚሰጣቸውን የኤሌክትሮኒክስ
አገልግሎቶችን ለማሳደግ
እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና
ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ
፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ
የዲጂታል አገልግሎትንና
ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን
አስመልክቶ ለኢዜአ በሰጡት
ቃለ ምልልስ አስታውቋል።
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ
በመንግሥት ተቋማት የሚሰጡ
አገልግሎቶች ለምተው
ለተጠቃሚዎች ዝግጁ መሆኑን
ገልፆ፣ ተገልጋዮች የለማውን
www.eservices.gov.etን
በማንኛውም የኢንተርኔት
መጠቀሚያና መፈለጊያ በመጠቀም ገብተው ማየት የሚያስችሉ ሥራዎች የዚሁ ዕቅድ አካል መሆናቸውን
እንደሚችሉ አብራርቷል፡፡ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ አስገንዝቧል።
ሚኒስቴር የዲጂታል አገልግሎት የሚያስፈልጋቸውን
ተቋማት በመለየትና በማጥናት ወደ ስራ የገባ ሲሆን የዲጂታል አገልግሎት መስፋፋት ለአገራዊ ኢኮኖሚ
የዲጂታል አገልግሎትን መሠረተ ልማት ለማስፋፋትና ከሚያስገኘው ትሩፋት አንዱ የዲጂታል ግብይት
ለተገልጋዮች ማድረስ የሚያስችሉትን ተግባራትንም ስርዓትን በመተግበር አገር በቀል ኢኮኖሚውን ማገዝ
እያከናወነ ይገኛል። መሆኑን እንዲሁም የኤሌክትሮኒክስ ግብይትና
ተያያዥ አገልግሎቶችን ለማስፋፋት የመኖሪያና
በተያያዘ ዜና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞን ለማሳካት የአገልግሎት መስጫ ቦታዎች የዲጂታል አድራሻ
የሚያስችሉ መሰረታዊ መደላድሎችን የመፍጠር ሊኖራቸው እንደሚገባም የተገለጸ ሲሆን፣ የዲጂታል
ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ስርዓቱ ሲያድግ በዛው ልክ የሳይበር ጥቃቶች እያደጉ
አስታውቋል፡፡ ለዲጂታል አገልግሎቶች በመሠረታዊነት እንደሚመጡ ታሳቢ በማድረግ ኢትዮጵያ የሳይበር
የሚወሰደው የዲጂታል መለያ ጉዳይ ነው። ከዚህ አኳያ ደህንነት አቅሟን እንድታጎለብት የማድረግ ሥራ
ዜጎችን ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት ከወዲሁ እየተከናወነ መሆኑንም ተጠቁሟል።
ተጠቃሚ ለማድረግ ከሠላም ሚኒስቴር ጋር እየተሠራ
መሆኑን የገለፀው ሚንስቴር መስሪያ ቤቱ፣ በዚህ ዓመት
20 ከመቶ ለሚሆኑ ነዋሪዎች አገልግሎቱን በሙከራ ********************
ደረጃ ለማቅረብ በብሔራዊ ዳታ ማዕከል የመመዝገብ
ስራ እንደሚከናወን አስረድቷል።
4
ከሳይበር ጥቃት ለመከላከል ሊወሰዱ የሚገቡ የጥንቃቄ እርምጃዎች
ማረጋገጥ ተገቢ ነው፡፡
• አፕሊኬሽኖችን እና ሶፍትዌሮችን ከትክክለኛዉ
መረጃ ቋት ማዉረድ (download ማድረግ)፡-
የምናወርዳቸውን ሶፍትዌር እና የአፕሊኬሽን
ቋት ህጋዊና ትክክለኛ መሆኑን ማረጋገጥ፤
• ለማህበራዊ ሚዲያ አካዉንቶች ባለሁለት ደረጃ
የትክክለኛነት ማረጋገጫ መጠቀም (Two-Fac-
tor Authentication)፡- የማህበራዊ ሚዲያዎች
ስንጠቀም ባለሁለት ደረጃ የትክክለኛነት
ማረጋገጫ ተግባራዊ ከማድረግ ባሻገር
አገልግሎት ተጠቅመን ስንጨርስ Logout
ወይም Sign out ማድረጋችንን አለመዘንጋት፤
5
የአየር ሰዓት ለማስተላለፍ ከሚደረግ የቴሌኮም ማጭበርበር ተግባር ጋር
በተያያዘ ሀሰተኛ መልዕክቶችን በሚያሰራጩ ደንበኞች ላይ የሚወሰደው
እርምጃ ቀጥሏል
የተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎችን በመጠቀም እና ከኢትዮ ቴሌኮም የተላለፈ መልእክት በማስመሰል የአየር ሰዓት
እንዲተላለፍላቸው የማጭበርበር ተግባር በሚፈፅሙ ህገወጦች ላይ የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡
የኢትዮ ቴሌኮም ሚዲያ ሞኒተሪንግ ክፍል ባሳለፍነው የሩብ ዓመት ጊዜ ውስጥ ብቻ የቴሌኮም ማጭበርበር
ድርጊት ለመፈፀም በማህበራዊ ሚዲያዎች የተለቀቁ ከ70 በላይ መልዕክቶችን በመለየት እና ወደ ኢንፎርሜሽን
ሴኩሪቲ ዲቪዥን በመላክ አስፈላጊው ርምጃ እንዲወሰድ አድርጓል፡፡
አብዛኞቹ ሃሰተኛ መልእክቶች ከተቋሙ ወቅታዊ ጉዳዮች ጋር በማያያዝ የሚተላለፉ የማጭበርበር መልዕክቶች
ሲሆኑ እንዲህ አይነት ሃሰተኛ መልእክቶች በደንበኞቻችን ላይ ከሚያስከትለው ችግር በተጨማሪም የተቋማችንን
መልካም ገፅታ የሚያበላሽ ስለሆነ የተቋሙ ማህበራሰብ ተመሳሳይ መልእክቶች ሲያጋጥማችሁ የመልእክቱን ሙሉ
ይዘት ኮፒ በማድረግ በኢሜል አድራሻ ወደ zzz Anti Fraud Section እንድትልኩ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
********************
• ልዩ የመውሊድ ሞባይል ጥቅል አገልግሎት ከመጠናቀቁ በፊት ደንበኞች ለራሳቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው
በስጦታ እንዲያበረክቱ በ#My Ethiotel የሞባይል መተግበሪያ አሊያም *999# በመጠቀም የልዩ ቅናሽ
አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችሉ እንዲሁም መተግበሪያውን ከፕሌይ ስቶር ወይም ከhttps://t.m/ethio_tele
com በማውረድ በነፃ መጠቀም እንደሚችሉ መልዕክቶች ተላልፈዋል፡፡
- ከውጪ ሀገር ሆነው አገር ቤት ለሚገኙ ወዳጅ ዘመዶች የድረ ክፍያ የቴሌኮም አገልግሎት ወርሃዊ
ክፍያ መፈፀም እንዲሁም አየር ሰዓት መሙላት እንደሚቻል
- ደንበኞች በአነስተኛ ዋጋ የሞባይል ዳታ ጥቅል አገልግሎት ገዝተው እንዲጠቀሙ የሚገልፅ ማስታወቂያ
********************