Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 7

የኢትዮዽያ የደረጃዎች ኤጀንሲ Document No.

OF/ESA /TTSD/005
ETHIOPIAN STANDARDS AGENCY
Title Issue No. Page No.

ዓመታዊ የሥልጠና ፕሮግራም ቅጽ 2 Page 1 of 7


ANNUAL TRAINING PROGRAM FORM

የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ በ2013 በጀት ዓመት ለአምራችና ለአገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች የሥልጠና ፕሮግራም አዘጋጅቷል፡፡ የደንበኛን ፍላጐት በማሟላት
በገበያ ውድድር አሸናፊ ለመሆን ጥራትን መጠበቅ ወሳኝ በመሆኑ ይህንኑ በሚያግዝ መልክ ከዚህ በታች የተዘረዘረው የሥልጠና ፕሮግራም ተዘጋጅቷል፡፡

የተወዳዳሪነት ብቃትን ለማጎልበት የአሠራር ሂደት፣ የምርትና የአገልግሎት ጥራት መሻሻል ወሳኝና የጊዜው ተቀዳሚ ተግባር መሆኑን ተገንዝበው በሥልጠና
ፕሮግራም እንዲሳተፋ በአክብሮት ተጋብዘዋል፡፡

Ethiopian Standards Agency has established a training program on different subjects for the manufacturing and serving giving companies for the
2020/2021 Budget Year. A supplier can only satisfy and maintain its customers through the provision of quality products and services. The trainings
have been designed as follows with the intention that they will support the companies in their effort to serve their customers.
In order to become a successful competitor in the production and service provision processes it is important to improve the quality of products and
services. On the basis of these facts the trainings are facilitated for you so that you will benefit the most out of it.
የሥልጠናው የሚሰጠው ክፍያ
ተቁ
የሥልጠናው ርዕስ መስፈርት ቁጥር የስልጠናው ቀን አገልግሎት (በሰው/በቀን)
S.
Title of the training Requirement Training Number Training Date Service to be Payment (per
No.
offered head)
1 የጥራት ማኔጅመንት ሥርዓትና ዲፕሎማ ወይም ከዚያ በላይ ላላቸው መስከረም 18 - 22/2013 ሥልጠና ብር 1000.00 (አንድ
QMS 1
አተገባበር በ ISO 9001 መሰረት (5 - ሲኒየር ማኔጀሮች Oct. 28- Nov.2/2020
ሺህ)
ቀናት) - የምርት/አገልግሎት ማኔጀሮት እና ጥቅምት16-20/2013
QMS 2 (ለአምስት ቀናት)
- የጥራት ቁጥጥርና ሌሎች Oct. 26 – 30/2020 Training
ባለሙያዎች ሕዳር 07 - 11/2013 1000.00 ETB
QMS 3
Nov. 16 – 20/2020 (One thousand
Quality Management System ሕዳር 21 - 25/2013 ETB)
Implementation based on ISO 9001 QMS 4
The participants should have Diploma Nov. 30 – Dec 4/2020
(5 days) or above and can be: ታህሳስ 05- 09/2013 (for 5 days)
 Senior managers, QMS 5
Dec. 14 – 18/2020
 Production and service managers & ጥር 03 - 07/2013
 Quality control and other QMS 6
Jan. 11 – 15/2021
professionals. የካቲት 08- 12/2013
QMS 7
Feb. 15– 19/2021
መጋቢት 06 - 10/2013
QMS 8
Mar. 15 – 19/2021
ግንቦት 02 - 06/2013
QMS 9
May10 – 14/2021
የኢትዮዽያ የደረጃዎች ኤጀንሲ Document No.:

OF/ESA /TTSD/005
ETHIOPIAN STANDARDS AGENCY
Title Issue No. Page No.

ዓመታዊ የሥልጠና ፕሮግራም ቅጽ 2 Page 2 of 7


ANNUAL TRAINING PROGRAM FORM
የሥልጠናው የሚሰጠው ክፍያ
ተቁ
የሥልጠናው ርዕስ መስፈርት ቁጥር የስልጠናው ቀን አገልግሎት (በሰው/በቀን)
S.
Title of the training Requirement Training Number Training Date Service to be Payment (per
No.
offered head)
2 የሥራ አመራር ስርዓት ኦዲት (5 - ዲፕሎማና ከዚያ በላይ የትምህርት IQA 1 መስከረም 25 - 29/2013
ቀናት) ደረጃ ያላቸው፡ Oct. 05 – 09/2020
(ISO 19011) - የ ISO 9001 የጥራት ሥራ አመራር IQA 2 ጥቅምት23-27/2013
ስርዓት ወይም ሌሎች አመራር Nov. 02 – 06/2020
ብር 1000.00 (አንድ
Management System Auditing ስርዓቶችን ሥልጠና በቅድሚያ IQA 3 ሕዳር 14 - 18/2013
ሺህ)
based on ISO 19011 የወሰዱ፡ Nov. 23 – 27/2020 ሥልጠና
(5 days) (ለአምስት ቀናት)
IQA 4 ጥር 17 - 21/2013
1000.00 ETB
The participants should፡ Jan. 25 – 29/2021
(One thousand
 have Diploma or above and IQA 5 መጋቢት 06 - 10/2013 Training
ETB)
 Be ISO 9001or other Mar. 15 – 19/2021 (for 5 days
Management system standard IQA 6 ግንቦት 09 - 13/2013
trained and certified. May 17 – 21/2021

3 የምግብ ደህንነት ማኔጅመንት ዲፕሎማ ወይም ከዚያ በላይ ላላቸው FSMS 1 ሕዳር 14-18/2013 ብር 1000.00 (አንድ
ሥርዓትና አተገባበር(5 ቀናት) - ሲኒየር ማኔጀሮች፣ Nov 23-27/2020
ሺህ)
(ISO 22000) - የምርት/አገልግሎት ማኔጀሮት እና FSMS 2 ጥር 24 - 28/2013 ሥልጠና (ለአምስት ቀናት)
Food Safety Management System - የጥራት ቁጥጥርና ሌሎች Jan. 01 – 05/2021
Implementation based on ISO ባለሙያዎች
22000 (5 days)
FSMS 3 የካቲት 29-ጋቢት03/2013 1000.00 ETB
The participants should have Diploma Training (One thousand
or above and can be: Senior managers, Mar. 08 – 12/2021
ETB)
Production and service managers & QC FSMS 4 ሚያዝያ 04- 08/2013
(for 5 days
and other professionals. April 12 – 16/2021
የአካባቢ ደህንነት ስራ አመራር ዲፕሎማ ወይም ከዚያ በላይ ላላቸው ጥቅምት 23-27/2013 ብር 1000.00 (አንድ
EMS 1
4 ሥርዓትና አተገባበር በ ISO 14001 - ሲኒየር ማኔጀሮች፣ Nov. 02 - 06/2020 ሺህ)
መሰረት (5 ቀናት) - የምርት/አገልግሎት ማኔጀሮት እና፣ (ለአምስት ቀናት)
EMS 2 ታህሳስ 05-09/2013
Environmental Management System - የጥራት ቁጥጥርና ሌሎች ሥልጠና
1000.00 ETB
Dec. 14 -20/2021
based on ISO 14001 ባለሙያዎች (One thousand
(5 days) The participants should have Diploma EMS 3 የካቲት 15-19/2013 ETB)
or above and can be: Senior managers, Feb. 22 -26/2021 Training (for 5 days
Production and service managers & QC መጋቢት 20 - 24/2013
EMS 4
and other professionals.
Mar. 29 - April 02/2021
የኢትዮዽያ የደረጃዎች ኤጀንሲ Document No.:

OF/ESA /TTSD/005
ETHIOPIAN STANDARDS AGENCY
Title Issue No. Page No.

ዓመታዊ የሥልጠና ፕሮግራም ቅጽ 2 Page 3 of 7


ANNUAL TRAINING PROGRAM FORM
የሥልጠናው የሚሰጠው ክፍያ
ተቁ
የሥልጠናው ርዕስ መስፈርት ቁጥር የስልጠናው ቀን አገልግሎት (በሰው/በቀን)
S.
Title of the training Requirement Training Number Training Date Service to be Payment (per
No.
offered head)
ዲፕሎማ ወይም ከዚያ በላይ ላላቸው ሥልጠና
የላቦራቶሪ ስራ አመራር ሥርዓት በ LMS 1 ሕዳር 07-11/2013 ብር 1000.00 (አንድ
5 - ሲኒየር ማኔጀሮች፣
ISO /IEC 17025) መሰረት (5 ቀናት) ሺህ)
- የምርት/አገልግሎት ማኔጀሮት እና፣ Nov 16– 20/2020
(ለአምስት ቀናት)
- የጥራት ቁጥጥርና ሌሎች
Laboratory Management System LMS 2 ጥር 03 - 07/2013
ባለሙያዎች 1000.00 ETB
ISO/IEC 17025 Jan. 11 – 15/2021 ሥልጠና
The participants should have Diploma
(5 days) (One thousand
or above and can be: Senior managers,
LMS 3 መጋቢት 20 - 24/2013 ETB)
Production and service managers & QC
(for 5 days
and other professionals. Mar. 29 - April 02/2021 Training
6 የስራ ላይ ጤናና ደህንነት ስራ ዲፕሎማ ወይም ከዚያ በላይ ላላቸው
OHSMS 1 ጥር 17- 21/2013
አመራር ሥርዓት በ ISO 45001) - ሲኒየር ማኔጀሮች
ብር 1000.00 (አንድ
መሰረት (5 ቀናት) - የምርት/አገልግሎት ማኔጀሮት እና Jan. 25 – 29/2021
ሥልጠና ሺህ)
Occupational Health And Safety - የጥራት ቁጥጥርና ሌሎች OHSMS 2 የካቲት 15-19/2013 (ለአምስት ቀናት)
Management System (ISO 45001) ባለሙያዎች 1000.00 ETB
(5 days) The participants should have Diploma Feb 22 – 26/2021
Training (One thousand ETB)
or above and can be: Senior managers, ሚያዝያ 11-15/2013 (for 5 days)
OHSMS 3
Production and service managers & QC
April. 19 -23/2021
and other professionals.
የስጋት ቁጥጥር ስራ አመራር ህዳር 28 -ታህሳስ 02/2013 ብር 1000.00 (አንድ
ዲፕሎማ ወይም ከዚያ በላይ ላላቸው RMS 1
7 ሥርዓት በ ISO 31001) መሰረት (5 ሺህ)
The participants should have Diploma Dec. 07 - 11/2020
ቀናት) ሥልጠና (ለአምስት ቀናት)
or above
Risk Management System based on 1000.00 ETB
ISO 31000 RMS 2 ሚያዝያ 04-09/2013 (One thousand
(5 days) Training ETB)
April. 12 -16/2021
(for 5 days
8 የሃይል አጠቃቀም ስራ አመራር ጥር 24-28/2013 ብር 1000.00 (አንድ
ዲፕሎማ ወይም ከዚያ በላይ ላላቸው EnMS 1
ሥርዓት በ ISO 51001) መሰረት (5 ሺህ)
The participants should have Diploma Feb. 01 - 05/2021 ሥልጠና
ቀናት) or above (ለአምስት ቀናት)
Energy Management System based ግንቦት 23 - 27/2013 1000.00 ETB
EnMS 2
on ISO 51001 (One thousand ETB)
May 31 – June 04/2021 Training
(for 5 days
የኢትዮዽያ የደረጃዎች ኤጀንሲ Document No.:

OF/ESA /TTSD/005
ETHIOPIAN STANDARDS AGENCY
Title Issue No. Page No.

ዓመታዊ የሥልጠና ፕሮግራም ቅጽ 2 Page 4 of 7


ANNUAL TRAINING PROGRAM FORM
የሥልጠናው የሚሰጠው ክፍያ
ተቁ
የሥልጠናው ርዕስ መስፈርት ቁጥር የስልጠናው ቀን አገልግሎት (በሰው/በቀን)
S.
Title of the training Requirement Training Number Training Date Service to be Payment (per
No.
offered head)
9 የምግብ ደህንነት አደጋ/ጠንቆች ታህሳስ 12 - 16/2013 ብር 1000.00 (አንድ
ዲፕሎማ ወይም ከዚያ በላይ ላላቸውThe HACCP 1
ትንተና እና ቁልፍ የቁጥጥር ቦታዎች ሺህ)
participants should have Diploma or Dec. 21 – 25/2020 ሥልጠና
በ ES 588:2001(R 2013) መሰረት (3 above (ለአምስት ቀናት)
ቀናት) የካቲት 01-05/2013 1000.00 ETB
Hazard Analysis And Critical HACCP 2 (One thousand ETB)
Feb.. 08 –12/2021 Training
Control Point (HACCP) ES
588:2001(R 2013) (3 days)
10 ዲፕሎማ ወይም ከዚያ በላይ ላላቸው ጥቅምት 09-13/2013 ብር 1000.00 (አንድ
BCMS 1
የስራ ቀጣይነት ስራ አመራር ስርዓት - ሲኒየር ማኔጀሮች Nov. 19 – 23/2020 ሺህ)
(5 ቀናት) በ (ES ISO 22301 :2019) - የምርት/አገልግሎት ማኔጀሮት እና ሥልጠና (ለአምስት ቀናት)
መሰረት - የጥራት ቁጥጥርና ሌሎች ታህሳስ 12- 14/2013 1000.00 ETB
BCMS 2
ባለሙያዎች Dec. 21 – 25/2020 (One thousand
The participants should have Diploma Training ETB)
Business continuity Management or above and can be: (for 5 days
BCMS 3 መጋቢት 13 - 17/2013
System based on ES ISO 22301  Senior managers,
:2019 Mar. 22 - 26/2021
 Production and service managers &
 Quality control and other
professionals.
1 የትምህርት ተቋማት  ዲፕሎማ ወይም ከዚያ በላይ ግንቦት9 - 13/2013 ብር 1000.00
EOMS 1
1 የሥራ አመራር ስርዓት (5 ላላቸው ሥልጠና (አንድ ሺህ)
May 10 – 14/2021
1
ቀናት) በ (ISO21001) መሰረት  ለትምህርት ቤት ርዕሰ (ለአምስት
1 መምህራን ቀናት)
11  ለ ሱፐርቫይዘሮች Training 1000.00 ETB
Management systems for
educational organizations  ለት/ት ባለሙያዎች (One thousand
based on ISO 21001 ( 5 days )  ለመምህራን ና ሌሎች ሰኔ14 - 18/2013 ETB)
EOMS 2 (for 5 days
ባለሙያዎች June 21 – 25/2021
 The participants should have
Diploma or above and can be:
 School Director
 Supervisor
 Education experts
 Teachers and other
professionals.
የኢትዮዽያ የደረጃዎች ኤጀንሲ Document No.:

OF/ESA /TTSD/005
ETHIOPIAN STANDARDS AGENCY
Title Issue No. Page No.

ዓመታዊ የሥልጠና ፕሮግራም ቅጽ 2 Page 5 of 7


ANNUAL TRAINING PROGRAM FORM
የሥልጠናው የሚሰጠው ክፍያ
ተቁ
የሥልጠናው ርዕስ መስፈርት ቁጥር የስልጠናው ቀን አገልግሎት (በሰው/በቀን)
S.
Title of the training Requirement Training Number Training Date Service to be Payment (per
No.
offered head)
አዲስ በተዘጋጁ፣ በነበሩና በተከለሱ የኬሚካል "
12 ደረጃዎች ላይ የሚሰጥ የግንዛቤ ለኢንዱስትሪዎች" ለአገልግሎት ሰጪ ጨርቃጨርቅና ቆዳ ከመስከረም/2013 -ሰኔ
ማስጨበጫ ፤ ሥልጠናና ቴክኒካዊ ድርጅቶች" ለአምራቾች ለላኪዎች ምርት ደረጃዎች ላይ /2013 ባሉት የስራ ቀናት
ድጋፍ ፕሮግራም ለአስመጪዎች ለህብረተሰብና ለሌሎች የሚሰጥ የግንዛቤ
ደረጃ ተጠቃሚዎች ማስጨበጫና ስልጠና
Training and technical awareness to Training and awareness
be given on Ethiopian standards The participants can be any one from creation to be given on
which are currently developed and manufacturing industries, service Chemical, Textile and
those which are already in giving companies, producers, exporters, Leather Product standards.
implementation. importers, the public and other parties የኤሌክትሮ ሜካኒካልና
implementing the standards. የኤሌክትሮኒክስ ምርት ከመስከረም/2013 -ሰኔ
ደረጃዎች ላይ የሚሰጥ /2013 ባሉት የስራ ቀናት
የግንዛቤ ማስጨበጫና
ስልጠና ግንዛቤ
Training and awareness ማሰጨበጫ&
creation to be given on
ሥልጠናና
Electro-mechanical and
Electronics Product ቴክኒክ ድጋፍ
standards.
በሲቪልና ኮንስትራክሽን ከመስከረም/2013 -ሰኔ
ደረጃዎች ላይ የሚሰጥ /2013 ባሉት የስራ ቀናት
የግንዛቤ ማስጨበጫና
ስልጠና
Training and awareness
creation to be given on
Civil and Construction
standards.
በምግበና እርሻ ደረጃዎች ከመስከረም/2013 -ሰኔ
ላይ የሚሰጥ የግንዛቤ /2013 ባሉት የስራ ቀናት
ማስጨበጫና ስልጠና
Training and awareness
creation to be given on
Food and Agriculture
standards.
የኢትዮዽያ የደረጃዎች ኤጀንሲ Document No.:

OF/ESA /TTSD/005
ETHIOPIAN STANDARDS AGENCY
Title Issue No. Page No.

ዓመታዊ የሥልጠና ፕሮግራም ቅጽ 2 Page 6 of 7


ANNUAL TRAINING PROGRAM FORM
ማሳሰቢያ/NOTE

1. ሥልጠናዎቹን ለመሳተፍ የሚቻለው የሥልጠና መጠየቂያ ቅጽ OF/ESA/TTSD/006 ተሞልቶ ክፍያው ከተፈጸመ በኋላ ብቻ ነው፡፡
The applicants shall fill the form OF/ESA/TTSD/006, settle training fee and be approved before acceptance
2. መመዝገብ የሚችሉት በጊዜ ገደቡ ውስጥ አስቀድመው ለቀረቡ 15 ሠልጣኞች ብቻ ሲሆኑ ሌሎች በቀጣዩ ዙር ይስተናገዳሉ፡፡
The first 30±5 applicants registered in the specified time frame will be accepted for their first choice and the others will be accepted for the following round.
3. በጥቃቅና አነስተኛና ለተደራጁ ማምረቻ ድርጅቶች አቅማቸውን እስኪገነቡ ድረስ የሚሰጠው ሥልጠናና የቴክኒክ ድጋፍ በነፃ ይሆናል፡፡
The training and technical support will be free of charge provisionally for those who come from the associations of Micro & Small Enterprises.
4. በኤጀንሲው ዋና መ/ቤት ለሚካሄዱ ስልጠናዎች ለአንድ ሰው በቀን ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) ይከፈላል፡፡
The service charge for the trainings arranged to be conducted in the Head Office of ESA will be Birr 200 for a person per day.
5. በኤጀንሲው ዋና መ/ቤት ውጪ ለሚካሄዱ ስልጠናዎች ለአንድ ሰው በቀን ብር 120.00 (አንድ መቶ ሃያ ብር) የሚከፈል ሆኖ እንደ ቦታው ርቀት ለባለሙያዎች የትራንስፖርት፣የአበል መኝታና
አኮሞዴሽን አገልግሎት ሥልጠናውን ያዘጋጀው ድርጅት ይችላል
The service charge for the trainings arranged to be conducted outside of the Head Office of ESA will be Birr 120 for a person per day and the customer will cover the expenses related
to transport, accommodation and per diem of the facilitators.
6. በኤጀንሲው ዋና መ/ቤት ለሚካሄዱ ስልጠናዎች የምግብና የእረፍት ሻይ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
Lunch and Tea Break services will be provided for the trainings arranged in the Head Office as a part of the settled service charge.
7. የዋናው መ/ቤት አድራሻ
7.1 ከቦሌ ድልድይ ወደ መገናኛ በሚወስደው ቀለበት መንገድ ላይ ከአንበሳ አውቶቡስ ጋርዥ አለፍ ብሎ ቃል ህንፃ አጠገብ/በቃል ህንፃና በአምቼ የመኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካ መካከል ነው፡፡
7.2 ከመገናኛ ወደ ቦሌ በሚወስደው ቀለበት መንገድ አምቼ የመኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካን አለፍ ብሎ ኒያላ ሞተር ፊትለፊት ፡፡
Location of ESA is: on Right Hand side along the Ring Road from Megenagna to bole, between AMCE and Kal Building and in front of Nyala Motors.
8. ከዓመታዊ ፕሮግራም በተጨማሪ በደንበኞች ጥያቄ መሰረት 10+ ሰልጣኞች ከተገኙ ስልጠናው ተመቻችቶ ሊሰጥ ይችላል (፡የኮሮና ስርጭትን ታሳቢ ተደርጎ እንደቦታው ስፋት ቁጥሩ
ይወሰናል፡፡) Those applicants requiring training shall attain a minimum of 10 trainees per class . (class size will be determined based on venue size to control COVID-19
9. የሥልጠና አገልግሎት ክፍያ ከምዝገባው ቀን በፊት መፈጸም አለበት፡፡
The training service charge is required to be settled at least a week before the commencement of the training.
10. የሥልጠና መለያዎች QMS 1, QMS 2, ወዘተ ሲሆኑ ተመራጩን የሥልጠና ጊዜ ቅጹ ላይ በቀላሉ ለማመልከት ሊያገለግሉ ይችላሉ፡፡
The codes like QMS1, QMS2, QMS3, etc. specify the round of trainings and should be used to identify the preferred round of training during applying.
11. ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር +251-116460686 ወይም +251-1165558620/+251-116460111 በውስጥ ቁጥር 262/261 በመደወል ወይም በኤጀንሲው ዋና መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 215 በግንባር
በመቅረብ ማግኘት ይቻላል፡፡
For additional information please use: Tel. 0116460686, 0116460111 (PBX 262/261) , Fax: 251 11646 0880/81, Office Room No. 215 or P. O. Box 2310.
12. የምዝገባ አድራሻ የኢትዮዽያ ደረጃዎች ኤጀንሲ የመልዕክት ሣጥን ቁጥር 2310 ፋክስ +251-116460880/81 በስልክ ቁጥር +251-116460686 ወይም 0116460111 በውስጥ ቁጥር 262/261
በመደወል ወይም በኤጀንሲው ዋና መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 215 በግንባር በመቅረብ ተጨማሪ ማብራሪያ ማግኘት የሚችሉ ሲሆን የሥልጠና አገልግሎት ክፍያ ከስልጠናው ቀን በፊት መፈጸም
አለበት፡፡
For additional information please use: Tel. 0116460686, 0116460111 (PBX 262/261) , Fax: 251 11646 0880/81, Office Room No. 215 or P. O. Box 2310.
13. ስለ ሥልጠናዎቹ ዝርዝር የበለጠ መረጃ ለማግኘት ከፈለጉ ከኤጀንሲው ድረ ገጽ ላይ www .ethiostandards.org.
ወይም በኢ ሜይል training@ethiostandards.org በመጠየቅ ሊያገኙ ይችላሉ፡፡
get detailed information about the training please, visit our web site: www .training@ethiostandard.org.
To
ማስታወሻ/NB:
ይህ የክፍያ መጠን በማንኛውም ሁኔታ በኤጀንሲው ሊከለስ የሚችል መሆኑ ታሳቢ እንዲደረግ እናሳስባለን፡፡
The training fee/payment may be updated by the Agency in any circumstances
የኢትዮዽያ የደረጃዎች ኤጀንሲ Document No.:

OF/ESA /TTSD/005
ETHIOPIAN STANDARDS AGENCY
Title Issue No. Page No.

ዓመታዊ የሥልጠና ፕሮግራም ቅጽ 2 Page 7 of 7


ANNUAL TRAINING PROGRAM FORM

COVID-19 pandemic

1. የደንበኞቸ ግዴታ
 የአፍና አፈንጫ መሸፈኛ ሳያደርጉ ወደ ኤጀንሲው ግቢ/ስልጠና አዳራሽ መግባት ክልክል ስለሆነ፤ እንደሁም ከሚፈቀድበት ቦታና
ሰዓት ውጪ ፈጽሞ አለማውለቅ ፡፡
 በስብሰባ ወይም ስልጠና ወቅት እርስ በእርስ ማንኛውንም ነገር አለመቀባበል ፤ አስፈላጊ ከሆነ ወዲያውኑ ሳኒታዘር መጠቀም
ያስፈልጋል፡፡
 ከበር ጀምሮ ለሚጠየቁት የምርመራ ሂደቶች ፈቃደኛ መሆን ፡፡
 ከተፈቀደው የእንቅስቃሴ ቦታ ውጪ አለመሄድ፡፡
 ለግል መጠቀሚያ የሚሆን ሳኒታይዘር ይዞ መምጣት፡፡
 በኤጀንሲው የተዘጋጁትን የእጅ መታጠቢያ ፤ማድረቂያ፤ሽንት ቤት፤በሚፈቀደው መንግድ ብቻ/ከተጨማሪ ንክኪ ውጪ/መጠቀም፡፡
 መግቢያ ላይ በሚደረግ የሙቀት ልኬታ መሰረት የሙቀት መጠን ከፍ ብሎ ከተገኘና ምልክቶች ከታዩ ወደተዘጋጀው የለይቶ
ማቖያ ክፍል ለመግባት ፈቃደኛ መሆን፤የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በሚያዘጋጀው መመሪያ መሰረት መስተናገድ፡፡
 የሚፈቀደውን የአካላዊ ርቀት በማንኛውም እንቅስቃ/2ሜትር / ርቀትን መጠበቅ
 በሚጓዙበት መንገድ ሁሉ የግራ ጠርዝን/ በምልክቱ መሰረት መከተል፡፡
 በኤጀንሰው ቅጽር ግቢ እስካሉ ድረስ የሚሰጡ የቃልና የጽሁፍ መመሪያዎችን ማክበር፡፡

You might also like