Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 52

በኩር

ዘወት
ር ሰኞ

26ኛ ዓመት ቁጥር 49 ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም ለ ህ ብ ረ ተ ሰ ብ ለ ው ጥ እ ን ተ ጋ ለን !

3 “ፅንፈኛው የህወሓት ቡድን


መፈረጅ ያለበት በአገር ክህደትና 17 የሀገር በቀሉ አንጃ 18 ጠላቱን ያላወቀ
ተዋጊ
29 ጡት ያልጣሉት
ጡት ነካሾች
አሸባሪነት ወንጀል ነው” “ትንሽነት!”

የፌዴራላዊነት
እና የአሃዳዊነት
መስመሮች
የሺሀሳብ አበራ

በህወሓት የተተከለው አቧዳኝ


መንግስታዊ መዋቅር እና የፖለቲካ
ስርዓት ዜጎችን በብሄር፣ በሀይማኖት፣
ፎቶ ከድረ ገጽ

በጎሳ ወዘተ ፈርጆ በመነሳት ኢትዮጵያዊ


ዜግነትን ገድፎ ብሄር እና ብሄረሰቦችን
ነጥሎ የሀገር ሉዓላዊ ባለስልጣን
አድርጓል ተባለ::
ህገ መንግስቱ በተለይም አማራውን
እና ለኢትዮጵያ አንድነት የሚቆረቆረውን
ያገለለ በመሆኑ በፌዴራሊዝም ስርዓት
ጋር በተቃራኒው የቆመ ነው::
የአሁኑ ሕገ መንግስት ለዜጐች
ሉዓላዊነት ቅድሚያ እውቅና የሰጠ
አይደለም::
በጐንደር ዩኒቨርሲቲ የፌደራሊዝም
መምህር አቶ አይተነው ፈጠነ
ፌዴራሊዝም አሉት የሚባሉት
በትህነግ ዘራፊ ቡድን የተጨፈጨፉት ንፁሃን ዜጐች /ማይካድራ/
በጐ ጥቅሞች ሊያመጣ የሚችለው
ዴሞክራሲያዊ ሲሆን እና የሕግ

የትህነግ ጭፍጨፋና ክህደት - የበላይነት ሲያመጣ፣ ሰብአዊ መብትን


የሚያስከብር አስቻይ የፖለቲካ መድረክ
እና ተቋማት ሲፈጥር ብቻ ነው ብለዋል::

ዝርዝር ዘገባውን በገጽ 4 ይመልከቱ

ከጫካ እስከ ግብዓተ መሬት አፋፍ በአሜሪካ


ጌትሽ ኃይሌ መፈረጅና በዓለም አቀፍ ወንጀል ናቸው” ሲሉ ገልጸውታል። በመሆኑም ለዘመናት በአማራው ላይ ሲያደርስ ተጠባቂ
ለመክሰስ መስፈርቶችን ያሟላ መሆኑን ይህ ቡድን በሽብር ሊፈረጅና በዘር የነበረውን ጥቃት ማረጋገጫና ሀገርንም
ህወሓት የፈፀማቸው ወንጀሎች
ምሕረት የለሽ በመሆናቸው ድርድር
ነው የገለጹት።
የዓለም አቀፍ ሕግ መምህር አቶ ደጀን
ማጥፋት ወንጀል ሊጠየቅ እንደሚገባው
አስረድተዋል።
የካደ ድርጊት መሆኑን አስረድተዋል።
ስለዚህ ከዘራፊውና ከከሃዲው ቡድን
ሁነቶች
ከታሰበም ጭፍጨፋ በደረሰባቸው የማነ ከሃዲውና ዘራፊው ቡድን የፈጠራ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ጋር ድርድር ብሎ ነገር እንደማያስፈል
ቁስልና በኢትዮጵያ ላይ እንጨት እንደ ትርክትን በመያዝና የትናንቷን ኢትዮጵያ ግንኙነት መምህር አቶ ዓለሙ አራጌ አስረድተዋል። “ሲጀመር ከሽፍታና ማራኪ ሰውነት
መስደድ ነው ተባለ:: በዘነጋ ማኒፌስቶው “አማራውን እንደ የትህነግ ዘራፊና ከሃዲ ቡድን “ኢትዮጵያዊ ከዘራፊ ቡድን ጋር ምን ተብሎስ
ህወሓት ኢትዮጵያዊ ሳይሆን ከበረሃ ጠላት የፈረጀ ነው፤ የጥቁሮች የነፃነት ሳይሆን ተፈጥሮ ኢትዮጵያዊ ሳይሆን ይደራደሩታል?፤ ድርድር ማለት በራሱ አሜሪካን ለአስርት አመታት
ተፀንሶ ኢትዮጵያዊ ሳይሆን መቃብር ቀንዲል የሆነችውን ኢትዮጵያን የካደ ሊሞት የተቃረበ ነው” ብለዋል። ግፍ በተፈፀመባቸውና በተከበረው አስተናግደው አታውቅም በተባለበት
አፋፍ ላይ የደረሰ ከሃዲና ዘራፊ ቡድን ነው” ብለዋል። በተለያዩ አካባቢዎች በአማራ ላይ ጦርነት አውጆ ተነስቶ፣ መከላከያችን ቁስል ላይ እንጨት እንደ ውጥረት በነገሠበት የ2020 ፕሬዝዳንታዊ
መሆኑን ምሁራን ተናገሩ፤ በተለይ ሆን ተብለው በአማራ ላይ የተፈፀሙ ለዓመታትም ሲጨፈጭፈው ኖሮ፣ መስደድ፣ በንፁሃን ደም ላይ እንደ ምርጫ ጆ ባይደን አሸንፈዋል::
በአማራ ላይ በፈፀመው የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋዎችም “በዓለም አቀፍ የኢትዮጵያን አንድነት አጥፍቶ የኖረ መሳለቅ ይቆጠራል” ብለዋል። በአሜሪካ የምርጫ ህግ መሰረት
ጭፍጨፋ እና በመከላከያ ሠራዊታችን ወንጀሎች የተደነገጉትን ሊያሟላ ቡድን ነው:: አሁንም በመከላከያ ተመራጩ ፕሬዝዳንት ለሚቀጥሉት
ላይ በፈፀመው ዘግናኝ ድርጊት በሽብር የሚችል፣ ወንጀሎቹም ምህረት የለሽ ሠራዊታችን ላይ የፈፀመው ድርጊት ዝርዝር ዘገባውን በገጽ 9 ይመልከቱ
ወደ ገጽ 20 ዞሯል

ዋጋ - 7 ብር
ር አ
ገጽ 2
ፅ በኩር
ዕሰ ን ቀ ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

ህወሓቶች በሽብርተኝነት
ሊፈረጁ እንጂ ለድርድር ሊቀርቡ
አይገባቸውም!
ህወሓቶች አማራን በጠላትነትና ጨቋኝነት የማየት የሀሰት ትርክት በማስተጋባት ሕብረተሰባዊ
እረፍት ሊያሳጡትና ሊያጠፉት ከተነሱበት ከ1967/68 ጀምሮ በውጭ ወራሪ ኃይል እንኳን ሊፈጸም
ይቅርና ሊታሰብ የማይችል ተዘርዝሮ የማያልቅ ግፍ ፈጽመውበታል:: በማንነቱ ላይ ያነጻጸረ የማያባራ
የዘር ማጽዳት ዘመቻ፣ ማሳደድና ማፈናቀል፣ ዘረፋ፣ መሬት ቅሚያ ወዘተ. ህወሓቶች በአማራ ላይ
ያልፈጸሙት የግፍ ዓይነት የለም::
ከደደቢት በረሃ በመነሳት የዘረኝነትና የጥፋት ነጋሪታቸውን እየጐሰሙ፣ በማንነት ላይ በመመስረት
በጅምላ እየገደሉ፣ እየዘረፉ፣ የዘረፉትን ሀብት ለጥፋት ተግባራቸው እያዋሉ በወርሃ ግንቦት 1983
ኢትዮጵያን መግዛት ሲጀምሩም በጠላትነትና ጨቋኝነት የፈረጁትን የአማራ ሕዝብ ማኅበራዊ ረፍት
በማሳጣትና አሳዶ የማጥፋት ዘመቻቸውን በሕግ በማስደገፍና አባሪ ተባባሪ አጥፊዎችን በማደራጀት
ይበልጥ አጠናክረው ገፍተውበታል:: በዚህም ጅምላ ጭፍጨፋን፣ ማሳደድን፣ ከቤት ንብረት
ማፈናቀልን፣ ዘረፋን ጨምሮ ከኢትዮጵያዊያን ወግና ባህል አንጻር ሊገልጹት የሚዘገንን በየትኛውም
ዓለም፣ በየትኛውም አምባገነን ቡድን ያልተፈጸመ የግፍ ግፍ ፈጽመውበታል:: ለም መሬቱን በመንጠቅ
ግዛታቸውን ከጊዜ ወደ ጊዜ ሲያስፉፋ ኖረዋል::
አማራ ከ1983 መጨረሻ ጀምሮ በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች በአማራነቱ በህወሓቶችና በግብር
አበሮቻቸው እየታደነ ማለቁ፤ ሀብት ንብረቱን እየተቀማ፣ ከቤት ንብረቱ፣ ከርስቱ እየተፈናቀለ በደሙ
ፍሳሽ፣ ባጥንቱ ክስካሽ በነፃነት ባቆያት ሀገሩ ተቅበዝባዥ ስደተኛ መሆኑ ጥናቶች፣ የሰብአዊ መብት
ሪፖርቶች፣ የታሪክ ምሁራን፣ከዘር ማጽዳት ዘመቻው የተረፉ አማራዎች ያረጋገጡት ሀቅ ነው::
ፋሽስት ወያኔዎች በተለይም በአማራ ሕዝብ ላይ ለዘመናት ሲፈጽሙት የኖሩትን ግፍ በመቃወም
በአማራና በሌሎችም የግፍ ገፈት ቀማሽ ኢትዮጵያዊያን መራራ ተጋድሎና መስዋዕትነት በወርኃ መጋቢት
የአንባቢያን አስተያየት
2010 ከስልጣን ተባረው መቀሌ ከመሸጉ በኋላም አማራ በተገኘበት ታድኖ መገደሉ፣ መፈናቀሉ፣ መሰደዱ
ተባብሶ ቀጥሏል:: በቅርቡ በኦሮሚያ እንዲሁም ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በአማራ ላይ የተፈፀሙና
እየተፈጸሙ ያሉ የዘር ማጽዳት ዘመቻዎች ለዚህ ሁነኛ ማሳያዎች ናቸው::
በአማራና በሌሎችም ወገኖቻችን ላይ ያለከልካይ ጭፍጨፋ ሲያካሂዱ፣ ሲዘርፉና ዘግናኝ ኢሰብአዊ
ግፍ ሲፈጽሙ የኖሩት ህወሓቶች በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የሰሜን እዝ ላይ ዘግናኝ ጭፍጨፋ
ፈጽመዋል:: ህወሓቶች የግፍ ጽዋቸው ሞልቶ ከመፍሰሱም በላይ፣ የማይነካውን በመንካታቸው፣ በኩር ጋዜጣን ድረ-ገጽ ላይ ለማንበብ
የማይደፈረውን በመድፈራቸው የተቆጣው የመከላከያ ሠራዊታችን እንዲሁም የአማራ ልዩ ኃይል
እያሳደዱ አይቀጡ ቅጣት እየቀጧቸው ይገኛሉ:: የአፓርታይዳዊ አገዛዝ አራማጆቹ ህወሓቶች በዚህ
http://www.amharaweb.com/Bekur
የጣዕር ጊዜያቸውም አጥፍተው ለመጥፋት በማለም በማይካድራና በሌሎችም የሀገሪቱ ክፍሎች በአማራ ብለው ይግቡ
ሕዝብ ላይ የጅምላ ጭፍጨፋ እየፈጸሙ ነው::
የተለያዩ የውጪ መንግሥታትና ዓለም አቀፍ ተቋማትም ህወሓቶችንና ግብረ አበሮቻቸው ከጥፋት
ድርጊታቸው ይታቀቡ ዘንድ ጫና በማሳደር ፋንታ የኢትዮጵያ መንግስት ከህወሓቶች ጋር በመደራደር
ችግሩን እንዲፈታ ደጋግመው ጠይቀዋል:: ይሁን እንጂ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ከህወሓቶች ጋር
መደራደር ብሎ ነገር የማይታሰብ እንደሆነ ደጋግሞ ነግሯቸዋል::
ህወሓቶች ህዝብን ጨቋኝና ተጨቋኝ፣ ጠላትና ወዳጅ ብለው በመፈረጅ ከአራት አስርት ዓመታት
ስለ ጋዜጣው የአንባቢያን
በላይ በተለይም ጨቋኝና ጠላት ያሉትን የአማራን ህዝብ ዘር ሲያጠፉ በዝምታ የግፉ ጽዋ ሞልቶ አስተያየቶችና ጥያቄዎች
በመፍሰሱ መንግሥት ትዕግስቱ አልቆ የሚገባቸውን የቅጣት በትር ሲያሳርፍባቸው ተደራደሩ ማለታቸው
በእርግጥም ፈጽሞ ተቀባይነት የሌለው ሀሳብ ነው:: ከእነዚህ የኢትዮጵያዊነት ሥነ ልቦና ከሌላቸው ዘር የሚስተናገዱበት ነው
አጥፊ፣ ጨፍጫፊ አፓርታይዳዊ ሥርአት አራማጆች ጋር መደራደር በማንነታቸው እየተለዩ ላለፉት
ሶስት አስርት ዓመታት በተጨፈጨፉ ንጹሐን ዜጎች ደም እጅን እንደ መታጠብ የሚቆጠር ነው:: ከዚህ
አንጻር መንግሥት ላለመደራደር የያዘው አቋም የሚደገፍና ዳር መድረስ ያለበት አቋም ነው::
ስለዚህ፡-
ህወሓቶች ከ1967 ጀምረው እስከ ዛሬ ድረስ በፈፀሙትና እየፈጸሙት ባለው የዘር ማጥፋት ዘመቻ )) በ(sms) ab. በማስቀደም 8200
እንዲሁም የጦር ወንጀል፣ ዘረፋና ሊገልጹት የሚከብድ ልዩ ልዩ ኢሰብአዊ ድርጊት በአሸባሪነትና
)) በኢሚል bekuramma@gmail.com
ከሀዲነት ሊፈረጁ እንጂ ፈጽሞ ለድርድር ሊቀርቡ አይገባም:: ህወሓቶች ከጫካ ዘመናቸው ጀምረው
እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ በተለይም ጠላት ብለው በፈረጁት በአማራ ህዝብ ላይ አጠናክረው የቀጠሉት )) በስልክ ቁ. 0582 26 50 18
የዘር ማጥፋት ወንጀል መረጃ ባግባቡ ተሰንዶና ተደራጅቶ ፍትህ አደባባይ ላይ ሊውልና ከእነ ግብረ ሀሳባችሁን ግለፁልን መልሰን ወደ እናንተው
አበሮቻቸው ተገቢውን ፍርድ ሊያገኙ ግድ ይላል:: ያመጡብን ከፋፋይ ህገ መንግሥት፣ አፓርታይዳዊ
መዋቅርና ሥርዓትም ሊለወጥና ሀገሪቱ ወደ ቀደመ ሰላሟ፣ፍቅርና አንድነቷ ልትመለስ ይገባል:: እናደርሳለን

በኩር
በኩር በአማራ ብዙኃን
አዘጋጆች፡- አድራሻ ፡-
መገናኛ ድርጅት ሪፖርተሮች፡-
ጌታቸው ፈንቴ ጌትሽ ኃይሌ አማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት
በየሳምንቱ የሚታተም ሙሉ አብይ hgetish@yahoo.com ዋናው መ/ቤት - ባህር ዳር
ታህሳስ 7 1987 ተመሰረተ እሱባለው ይርጋ ፖ ሳ.ቁ 955
የሰኞ ጋዜጣ Email-muluabiy2002@yaoo.com
ግርማ ሙሉጌታ ስ.ቁ /+251/ 058 226 50 18
አዲሱ አያሌው
ለ ህ ብ ረ ተ ሰ ብ ለ ው ጥ እ ን ተ ጋ ለን ! ስማቸው አጥናፍ E-mail bekuramma@gmail.com
ሙሉጌታ ሙጨ ሰለሞን አሰፌ
mulugetamu676 @ gmail.com ቢኒያም መስፍን
Web amharaweb.com/bekur
ጥላሁን ወንዴ የካርቱን ባለሙያ፡- በጽሁፍ መልዕክት(sms) ab. በማስቀደም 8200
ዋና አዘጋጅ፡- የትምህርታዊ አምዶች ም/ዋና ሰርፀድንግል ጣሰው
የማስታወቂያ አገልግሎት ፡-
በቀለ አሰጌ አዘጋጅ፡- ከፍተኛ ሪፖርተሮች፡- ግራፊክ ዲዛይነርና ፐብሊሸር፡-
Email- bekie1998@gmail.com ሀይማኖት ተስፋዬ የኔሰው ማሩ
ስልክ ቁጥር 05 82 26 49 88
ታምራት ሲሳይ 05 82 26 57 32
Email - haimanotesfaye4@gmail.com እመቤት አህመድ
ደረጀ አምባው ፋክስ ቁጥር 05 82 20 47 52
ዜናና ትንታኔ ዝግጅት ዓለምፀሐይ ሙሉ
ሳባ ሙሉጌታ 05 82 20 47 40
ም/ ዋና አዘጋጅ ፡- የኪን መዝናኛና ስፖርት ደጊቱ አብዬ
ማራኪ ሰውነት amhapro2@gmail.com
ኤልያስ ሙላት አምዶች ም/ዋና አዘጋጅ፡- ህትመት ስርጭትና ክትትል ዲስክ
የሺሀሳብ አበራ አስተባባሪ፡- አታሚ፡-
Email- eliasmulat@yahoo.com አባትሁን ዘገየ
ሱራፌል ስንታየሁ አለማየሁ ብርሃኑ ዓባይ ሕትመትና የወረቀት ፓኬጂንግ ፋብሪካ
Emial abathunzegeye@yahoo.com
ስልክ ቁጥር 09 86 03 88 57 ባህር ዳር
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. እንግዳ ገጽ 3

ፅንፈኛው የህወሓት ቡድን መፈረጅ ያለበት


በአገር ክህደትና አሸባሪነት ወንጀል ነው
ሰለሞን አሰፌ
ፕሮፌሰር ሹመት ሲሻኝ
ለ ሶስት አስርት አመታት ያክል በአሜሪካ አገር ታሪክን ያስተማሩ፣ የተመራመሩ እና የፃፉ ታላቅ ምሁር ናቸው:: በጌምድር ተወልደው
ደብረ ማርቆስ ከተማ ውስጥ አድገዋል:: የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በደብረ ማርቆስ ከተማ ተምረዋል::
ከዚያም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በታሪክ ትምህርት አጠናቀዋል:: በዩኒቨርሲቲው ውስጥም በታሪክ
መምህርነት እስከ 1978 ዓ.ም ድረስ አገልግለዋል::
በ1978 ዓ.ም አጋማሽ ወደ አሜሪካ አገር በማቅናትና “ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኢሊኖይ” በመግባትም ሶስተኛ ዲግሪያቸውን አጠናቀዋል::
ከዚያም ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው በሙያቸው ለማገልገል ፍላጐት ቢኖራቸውም አገሪቱን የተቆጣጠረው ህወሓት እሳቸውን መሰል አርባ
ሁለት የሚደርሡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁራንን በፖለቲካ አመለካከታቸው መርጦ በማባረሩ ወደ አገራቸው መምጣታቸውን ትተው ለሶስት ራሳቸውን ለመለወጥም ዝግጁ አይደሉም፤ ራስ
አስርት አመታት አሜሪካ ቨርጂኒያ ክርስቶፎር ኒውፓርት ዩኒቨርሲቲ በታሪክ መምህርነት አገልግለዋል:: ከዚያም እ.አ.ኤ በ2016 ወደ ወዳድ ናቸው፤ የእነሱ ራስ ወዳድነት ያመጣብንን
ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ መጥተው የታሪክ ትምህርትን የፒ.ኤች.ዲ መርሀ ግብር ለማስጀመር ጥረት ሲያደርጉ ቆይተዋል:: በአሁኑ ወቅት ሙሉ ችግርም አይተነዋል::
ጊዜያቸውን ለሥራቸው በመስጠት አገራቸውን በማገልገል ላይ ይገኛሉ፤ የዚህ እትም እንግዳዬ ፕሮፌሰር ሹመት ሲሻኝ፤ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ መጀመሪያ የመጡበትን መንገድ ተከትለው
በቢሯቸው ተገኝቼ በወቅታዊ የአገራችን ጉዳዮች ላይ አነጋግሬያቸዋለሁ:: እስከመጨረሻው በዚያ እንሄዳለን የሚል እምነትና
መልካም ንባብ! ቁርጠኝነት ተላብሠው እስከ አሁን ሥለቆዩም
የአገራችንንም ሆነ የህዝባችንን ችግር እያባባሡ
እንግዳዬ ለመሆን ሥለፈቀዱ አክብሮቴ የእነሡን ጥቅም ብቻ እያስቀደሙ ለዘመናት
ታላቅ ነው! አገራችንን ሲበድሉ የኖሩ የአገር ከሀዲዎች ናቸው::
እኔም ለተሰጠኝ እድል ከፍ ያለ ምሥጋና አለኝ!
ህወሓት አሀዳዊ አይደለሁም፤ ፊደራላዊ
የህወሓት አገርን የማጥፋት ሴራ ምክንያቱ ነኝ ይላል:: ህወሓት በተጨባጭ ከሚሠራው
ምን ይሆን? ሥራ አንፃር ሲታይ እውነት ፌደራላዊ ነው
ህወሓቶች እኛ ብቻ እንዴት አድርገን ሌሎቹን ማለት ይቻላል?
ማሸነፍ እንችላለን? እኛስ ሌሎቹን ረግጠን እንዴት ህወሓት የራሡን ግብ ለማሳካት
ወደ ላይ መውጣት እንችላለን? የሚል ሀሣብ ከሚጠቀምባቸው ቲያትሮች አንዱ ፌዴራሊዝም
ብቻ ነበራቸው:: ያም ሆኖ ሌሎቻችን በወቅቱ ነው:: ያም ሆኖ ህወሓት ሥልጣንን በበላይነት
የነበርንበት የቅዠት ወይም የህልም አለም ውስጥ መቆጣጠር የሚችለው ማዕከላዊነትን በማስጥበቅ
ህወሓቶች አልነበሩም ፤ከልጅነታቸው ጀምሮ ሥለሆነ ሥልጣን ላይ ከወጣ በኋላ ለስሙ
በአብዛኛው በራሳቸው ጥቅም ላይ ብቻ ያተኮሩ ፌዴራላዊ ነው ይላል፤ ሥራው ግን ሌላ
ለሌላው እድል ላለመስጠት የቆሙ ሀይሎች ነበሩ:: ነው:: ምክንያቱም አገሪቱን በጐሣ ከፋፈላት::
ሥልጣን ከያዙ በኋላም የህወሓት ቡድን የአገሪቱን አሉ የሉም የሚባሉ የፖለቲካ ልሂቃንን
የተከተለው ይህን ግለኝነት ብቻ ነው:: በየጐሣቸውና ነገዳቸው ተከፋፍለው አቅማቸው
በኢትዮጵያ ላይም ያደረሰው በደል ብዙ ነው:: እንዲደከም አድርጓል::
በተለይ ህዝቦችን በማነሣሣት እርስ በእርሣቸው በአገሪቱ ለይስሙላ የትም ይሁን የት ህዝቦች
እንዲናከሱ ማድረጉ ቀድሞ ከመጣበት ዓላማ የራሣቸውን እድል በራስ መወሠን ይቻላሉ ይባል
የመነጨ ሴራ ነው:: የህወሓት አመራሮች እንጅ ወሳኙ ህወሓት ነበር፤ ይህ ደግሞ ከፍተኛ
እንደሌሎች በወቅቱ እንደነበሩት ወጣቶች ሠፋ የሆነ የፖለቲካ ሴራ ነው:: በየትኛውም ቦታና
ያለ ህልም እና አላማ ሥላልነበራቸው በተንኮል ሁኔታ በሁሉም ቀዳዳ ላይ የህወሓት እጅ ይገባል፤
ሄደው ሥልጣን የማግኘት እድሉ ሊቀናቸው ሌሎቹ ለስም የተጐለቱ ናቸው::
ችሏል:: አላማውም በራሡ ጥቅም ላይ ብቻ ያተኮረ በኦሮሚያ፣ በደቡብም ይሁን በአማራ ያሉ
ሥለነበር ያንንም የሚመኘውን ጉልበትና ሥልጣን የፖለቲካ ድርጅቶች በሙሉ ህወሓት ለራሡ
ይዞ የግድ ሌሎቹን ማዳከም ነበረበትና የመጣበት በሚመች መልኩ አዘጋጅቶ ራሡ በቀየሰው ህገ
አላማው እንዲሳካ ህወሓት ህዝቦችን እርስ በእርስ መንግስት እንዲተዳደሩ አድርጐ ያስቀመጠበት
እንዲጋጩ ለማድረግ በተለይም የቋንቋ እና የዘር ሥርአት ነው የነበረው፤ ያም ሆኖ ፌዴራሊዝም
ልዩነትን እንደዋና የሥልጣኑ አልፋና ኦሜጋ የህወሓትን የበላይነት እስከመጨረሻው አስጠብቆ
አድርጐ መውሠዱ ቀደም ሲል ከነበረው ምኞትና ለመቆየት በብልጠት ራሡ የሠራው ደባ እንጂ
ሀሣቡ የመነጨ ፍላጐቱ ነው:: በእውነትማ ፌዴራሊዝም የሚፈልጋቸው የተለያዩ
ብዙ ድርጅቶችም ሆኑ የፖለቲካ ሀይሎች ፍላጐቶች ነበሩ::
ሥልጣን ለመያዝ የሚጠቀሙበት ብዙ ተንኮል ይህ እንዲሣካና በተሟላ መንገድም እንዲፈፀም
ሊኖር ይችላል:: ሴራና ደባም ሊፈፀም ይችላል፤ ነገር ማድረግን ህወሓት በፍፁም አልፈለገም፣
ግን በአብዛኛው በአለም ታሪክ ውስጥ የምናየው ፌዴራሊዝሙ ተግባር ላይ እንዲውልና እውነት
አንድ ሀይል ስልጣን ላይ ከወጣ በኋላ ቀድሞ የታገለለት አላማ ግቡን እንዲመታ ከፈለገ ህወሓት
ይከተለው የነበረውን ፖሊሲና መርሆ ይተውና ዴሞክራሲን በአገሪቱ ውስጥ ማስፈን ነበረበት::
ሀላፊነቱ የግድ ነገሮች እንዲያጤን፣ ከመለያየት
ይልቅ አንድነትን እንዲያይ ያስገድደዋል::
ህወሓት ህዝቦችን እርስ በእርስ ይህ ሣይሆን ግን ፌዴራሊዝምን አገሪቱ ውስጥ
አረጋግጣለሁ ማለት ቀልድ ነበር::
ይህ በሌለበት ሁኔታ ውስጥ ስለፌዴራሊዝም
ነገር ግን ህወሓቶች ያንን አይነት ባህሪ
አልነበራቸውም:: ሥልጣን ላይ ከወጡ በኋላ እንዲጋጩ ለማድረግ በተለይም የቋንቋ ሠራሁ ቢባል የአንዱን የበላይነት በተጭበረበረ
እንኳን የተከተሏቸው መርሆዎች ገና ሀያ እና ሠላሳ አይነት አካሄድ ለማረጋገጥ የሚሠራ ሥራ ነው
እድሜ ክልል ውስጥ እያሉ ይከተሉት የነበረውን
እሣቤ ማራመድ ላይ ያተኮረ ነው:: ለማንም
እና የዘር ልዩነትን እንደዋና የሥልጣኑ የሚሆነው፤ ፌዴራሊዝም ከፍተኛ የሆነ የልብ
ችሮታን ይጠይቃል:: ልበ ጠባብ የሆነ አመራር
እድል አለመስጠት፣ ከስልጣን ውጭ ሥለምንም ፌዴራሊዝምን ሊያሠፍን አይችልም:: ምክንያቱም
አለመጨነቅ፣ አገሪቷን ብንመራ ብናስተባብርና
ጥሩ ነገር ብንሠራ የተሻለ ውጤት ይመጣል
አልፋና ኦሜጋ አድርጐ መውሠዱ ፌዴራሊዝም ብዙ መስጠትን እና መቀበልን
የሚጠይቅ ሥርዓት ነው:: በፌዴራሊዝም ህዝቦች
ሣይሆን ህዝቡን እንደጠላት በማየት እንዴት በራሳቸው እና በፈለጋቸው አይነት መንገድ
ቢደረግ ተከፋፍሎ ይቆያል፣ የእኛንስ የበላይነት ቀደም ሲል ከነበረው ምኞትና ሀሣቡ ራሣቸውን ማስተዳደር አለባቸው:: ሂደቱ የሴራና
የተንኮል ሣይሆን ከልብ የመነጨና ለህዝብ
እንዴት አድርገን ልናቆይ እንችላለን በሚል
ሣይለወጡ እዚያው ሀሣብ ላይ ተቸንክረው የቆዩ
ሰዎች ናቸው:: የመነጨ ፍላጐቱ ነው፡፡ የሚቆረቆር አካሄድ ሥለሆነ እሱን መከተልና
በእሡም ማመን ይገባል::
ዛሬም ቆርቁሯቸውና ተምረው፣ ተፀፅተው ወደ ገጽ 26 ዞሯል
ገጽ 4 ትንታኔ በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

የፌዴራላዊነት እና የአሃዳዊነት
መስመሮች
የሺሀሳብ አበራ

በህወሓት የተተከለው አቧዳኝ መንግስታዊ


መዋቅር እና የፖለቲካ ስርዓት ዜጎችን በብሄር፣
በሀይማኖት፣ በአውራጃ፣ በጎሳ ወዘተ ፈርጆ ይነሳል::
ኢትዮጵያዊ ዜግነትን ገድፎ ብሄር እና ብሄረሰቦችን
ነጥሎ የሀገር ሉዓላዊ ባለስልጣን አድርጓል:: የዜግነት
እና የቡድን ማንነቶችን የሚያስታርቅ ፖለቲካዊ
እሳቤ ያላቸውን በአሃዳዊነት ይፈረጃል:: ህወሓት
የተከለው ፈራጅ መንግስታዊ ውቅር ዛሬም የፖለቲካ
መርሆ ሆኖ ቀጥሏል::

ፌዴራሊዝም እና ህወሃት
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝም አስተማሪ
የሆኑት አቶ አይተነው ፈጠነ “ፌዴራሊዝም ቢያንስ
ሁለት የመንግስት መዋቅሮች “ያሉት የአስተዳድር
አሃድ አድርገው ይወስዱታል:: እነዚህም በሀገር ደረጃ
የፌዴራል የጋራ ጉዳዮችን ያቀፈ (shared rule)
ያለው መንግስት እና የክልል መንግስታት ራስን
በራስ ማስተዳድረን መስረት ያደረገ (self rule)
የመንግስታት ግንባታ ያለው ያልተማከለ ስርዓት
ነው::
እንዲሁም በተናጠል ብቻ ሊሻሻል የማይችል
የወል የተጻፈ ህገ መንግስት መኖር የፌዴራሊዝም
መሰረታዊ ፅንሰ ሀሳብ ነው ይላሉ::
ሁለቱ የመንግስት መዋቅሮች የሚጋሩት ህገ
መንግስትን መሰረት ያደረገ የስልጣን ክፍፍል
በፌደራል መንግስቱና በክልሎች መካከከልም
ይኖራል::
ክልሎች በማእከላዊ መንግስት ውሳኔ አሰጣጥ
የራሳቸውን ግብዓት ማቅረብ ይችሉ ዘንድ ቁልፍ
በሆኑ የፌደራል ተቋማት ላይ ውክልና የሚያገኙበት
ስርዓት መኖር የፌዴራሊዝም ስርዓቱ በመርህነት
ያስቀምጣል:: በተለይም የላይኛው ምክር ቤት
ክልሎች የሚወከሉበት ሲሆን፣ ከኢትዮጵያ አንጻር ወገን የበላይነት (በትህነግ) ስለሆነ ህገመንግስቱ ባለስልጣናት ይልቅ የሚፈሩና የሚከበሩት የፓርቲ
ሲታይ በመርህም በተግባርም የላይኛው ምክር ቤት አግላይ እና ነጣይ ነው::” ይህ ሂደት ደግሞ አመራሮች ሆነው ቆይተዋል::
ለብሔር ብሔረሰቦች እንጅ ለክልሎች አይደለም። ፌዴራሊዝሙን ከአንደበት ሳያወርደው ቀርቷል:: የፓርቲ አመራሮች ከህግም ከአገር ጥቅምም
ህገመንግስቱ በተለይም አማራውን እና በላይ ስነበሩ በሀገሪቱ ላይ በርካታ ውድመቶች
ለኢትዮጵያ አንድነት የሚቆረቆረውን ያገለለ ነው
የፌዴራሊዝም አይነተኛ መለያ የሚሉት አቶ አይተነው፣ ይህ ደግሞ ከፌዴራሊዝም ተመዝግበዋል ሲሉም የኢትዮጵያን የፌዴራሊዝም
አተገባበር ሂደት ይተቻሉ::
ባህሪ ስርአት ጋር በተቃራኒው የቆመ ነው። በመነሾው “ኢህአዴግ የፓርቲውን ሊቀመንበር እንኳን
አሳታፊ ግልፅም ስላልነበረ እስካሁንም የቅቡልነት መቀየር የቻለው መሪው በሞት ከተለየ በኋላ ነውም“
የፌዴራሉ አባል ክልሎች የየራሳቸው የተወሰነ ችግር አለበት:: ይህ ደግሞ የዴሞክራሲና የህግ ይላሉ አቶ አይተነው:: ኢትዮጵያ የ80 ሲደመር
እውነተኛ እራስን በራስ ማስተዳደር ስርኣት ያላቸው የበላይነት መርሆዎችን የጣሰ ነው። በተለይም ብሔር ብሔረሰብ አገር ናት ካልን... በቁጥር አናሳ
በህገመንግስት ላይ የተመሰረተ ሁለት የመንግስት በአብዛኛው የፌዴራሉ አባል ክልሎች ላይ ውክልና ይዘው የወጡት የትህነግ ሊቀመንበር አቶ
መዋቅሮች መኖራቸው እንዲሁም በየደረጃው የፌዴራሊዝምን ሳይሆን የሞግዚት አስተዳድር አገር በቀል መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት
መለስ በምን ሒሳብ ከ20 አመት በላይ የገዥው ፓርቲ
የሚገኙ መንግስታት እንደ አግባቡ በተቀዳሚነት ስርዓትን የጫነ ነው። (አብዛኛዎቹ የክልል (ዴሞክራሲ እና የህግ የበላይነት እንዲጎለብት
ሊቀመንበርና የአገሪቱ ቁንጮ ባለስልጣን ሆነው ቆዩ?
ለየራሳቸው መራጭ ህዝብ ተጠሪ መሆናቸው ነው። ርዕሳነ መስተዳድሮች ከ2010 ወዲህ በተደጋጋሚ አይነተኛ ሚና ሊጫወቱ የሚችሉ) ሳይቀር በትህነግ
የሚል ጥያቄ በማንሳት የፌዴራሊዝሙን አተገባበር
ሌላው ለእውነተኛ የፌደራሊዝም ስርዓት እንደ የሚናገሩት ጉዳይ ነው። ብዙወቹ በትህነግ የሞግዚት መራሹ ገዥ ፓርቲ ቁጥጥር ስር እንደነበሩ ይታማል።
ውስንነት ያነሳሉ::
አይነተኛ መገለጫ መወሰድ ያለበት የዴሞክራሲን አስተዳድር ስር ነበርን ይላሉ። ለምሳሌ ሲያነሱም ይህ እንግዲህ ከፌዴራሊዝም መርህ እጅግ
በሌላ በኩል፣ በንድፈ ሀሳብ ደረጃ የፌዴራሊዝም
እና የህግ የበላይነትን መስፈን የሚጠይቅ ስርአት የአማራ..ጉምዝ..ሶማሌ ፣የኦሮሚያ ክልል መሪዎች ያፈነገጠ የለየለት አምባገነናዊ ስርአት ነው ይላሉ
ስርአት ከዲሞክራሲና ከህግ የበላይነት እንዲሁም
መሆኑ ነው። ከዚህ መሰረታዊ ሀቅ አንፃር ግን በይፋ በብሄራዊ ክልሎች አድራጊ ፈጣሪ ትህነግ መምህሩ። ምክንያቱም የአንድ አውራ ፓርቲ አገዛዝ
ከሰባዊ መብት መከበር ጋር የተስማማ ስርአት
በኢትዮጵያ ሲተገበር የቆየው የፌዴራሊዝም ስርዓት እንደነበር በተለያዩ ጊዜ በሰጡት ቃለመጠይቅ የራስን በራስ የማስተዳደር መብት አይሰጥም::
እንደሆነ ይታወቃል። ነገር ግን ትህነግ መሩ
የተግባርም፣ የንድፈ ሀሳብም እንከን የነበረበት ነው አረጋግጠዋል::... ክልሎች መሪወቻቸውን መምረጥ እንዳይችሉ
የኢትዮጵያ “ፌዴራል ስርዓት” አብዛኛወቹ የፌደራሉ
ይላሉ መምህሩ:: ከፌዴረሽኑ መመስረት ጀምሮ በሁሉም በፓርቲው መዋቅር አማካኝነት በማእከላዊ መንግስቱ
ክልሎች የተገበራቸው የክልል ህገመንግስቶች ሲበዛ
የመንግስት እርከኖች ስልጣን ላይ የነበረው በትህነግ ጥብቅ ቁጥጥር ውስጥ ይገባሉ... (ሁሉም ክልሎች
አግላይ እና ነጣይ በመሆናቸው ከፌዴራሊዝም
በፓርቲ መዋቅሩ አማካኝነት በትህነግ ቁጥጥር ስር
ትህነግ መሩ “የፌደራል ስርአት” አምሳል የተፈጠረው አንድ የፖለቲካ ፓርቲ ብቻ ነበሩ) የሚል ድምዳሜም ይሰጣሉ::
ስርአትም ሆነ ዴሞክራሲ፣ የህግ የበላይነት፣ ሰባዊ
ነው። (የፌዴራል፣ የክልል፣ የዞን፣የወረዳ፣ የቀበሌ) መብት፣ እንዲሁም ከአለም አቀፉ የሰባዊ መብት..
ትግበራው ምን ይመስላል? ስልጣኖች እስካሁንም በአንድ ፓርቲ ጥብቅ የመንግስት መዋቅሩ ደግሞ የፓርቲ መዋቅሩ
የሲቪል ..የፖለቲካ... ኢኮኖሚ መብት ድንጋጌዎች
ቁጥጥር ነበሩ። ሲከፋም ሲቪል ሰርቨስ ውስጥ ስለበረታ የመንግስት ባለስልጣናት ለፓርቲው
አቶ አይተነው እንደሚሉት “ፌዴራሊዝሙን ለመቀጠር የገዥው ፓርቲ አባልነት እንደመስፈርት በተቃራኒው የቆሙ የክልል ህገመንግስቶችን ትህነግ
አመራሮች እንጅ ለህግ፣ ለህዝቡ እና ለመንግስትም
የመሰረተው እና ህገ መንግስት የተጻፈው በአንድ የሚጠየቅበት ሁኔታም ነበር። የሙያ ማህበራት፣ አሰራር ተጠያቂ አልነበሩም፣ ከህግ እና ከመንግስት ወደ ገጽ 30 ዞሯል
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. የሀገር ውስጥ ዜና ገጽ 5

"ሳምሬ" የሚባለው የትህነግ ቡድን ዘርን መሠረት


ያደረገ ጥቃት ፈፀመ
ሱራፌል ስንታየሁ በደረሰባቸው ጥቃት ከቦታው ለቀው እንዲወጡ ሆኖም ግን ማይካድራን ለቀው ሲወጡ ብቻቸውን በአደባባይ የታየ ግፍ ቢሆንም በርካታ አማሮች
ሆኗል:: መሆን እንዳልነበረባት መክረዋል:: የትግራይ በዚህች ከተማ በየጊዜው በድብቅ ሲገደሉና
መንግስት እየወሰደ ባለው ህግ የማስከበር ከዚህ ምሽግ የፈረጠጠው የወንበዴው ደጋፊ ህዝብ የሆኑትን እቃችሁን ይዛችሁ ውጡ፤ አማራን ሲታሰሩ እንደኖሩ ያስታውሳሉ:: ይህ በማይካድራ
እርምጃ የዘራፊውና የከሃዲው የትህነግ ቡድን ቡድን ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ቦታ ቀይሮ ሲጓራ እየለያችሁ እርምጃ ውሰዱ ተባሉ:: የተደረገው የዘር ማጥፋት ወንጀልም የከተማው
በተለያዩ ግንባሮች ተደጋጋሚ ሽንፈትን በተሰኘች አካባቢ ጦሩን በድጋሚ አደራጅቶ ለውጊያ ሲጓራና ሊጉዲ ላይ ሽንፈትን የተከናነበው አመራሮች ከትህነግ ዘራፊ ቡድን ጋር በመነጋር
ተከናንቧል:: ከሁመራ ግንባር የትህነግ በርካታ ቢዘጋጅም በዚሁ ቦታ ላይ ድጋሜ ሽንፈትን ቀምሶ ቡደን የትግራይን ህዝብ ለብቻ ወስደው መከሩት:: የፈፀሙት አሰቃቂ ድርጊት መሆኑን ይናገራሉ::
የልዩ ሃይል አባላትና ሚሊሻዎችን ለውጊያ ሊሸሽ ችሏል:: በኋላም እተማመንበታለሁ ያለው ትጥቅ፣ የጦር መሣሪያ ክላሽ እና ገጀራ ሰጥተው “የትግራይ ተወላጆችን ለብቻ ሰብስበው
ቢያስጠጋም በሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ በአማራ የሊጉዲ ሱዳን መሿለኪያ ቢያዘጋጅም ሚሊሻና ለጥፋት እንዲሰማራ አዘዙት:: ሊጉዲ ላይ በተሸነፉ ሲመካከሩ ነበር:: በኋላም የትህነግ ልዩ ሃይል
ክልል ልዩ ሃይልና በአካባቢው ሚሊሻ በወሰዱት የትህነግ ልዩ ሃይል አባላት በኢፌዲሪ መከላከያ በነጋታው በማይካድራ የሚገኙ ያልታጠቁና ምንም ሽንፈት ደርሶበት ሲያመልጥ ሚሊሻዎች
የተጠናከረ እርምጃ ተደቁሷል:: ሠራዊት፣ በአማራ ክልል ልዩ ሃይል እና በአካባቢው የማያውቁ ንፁሃን ዜጐች ላይ ጥቅምት 30 ከምሽቱ ማይካድራ ገብተው ህዝቡን ሰብስበው መከሩ::
ትህነግ በዚሁ ግንባር የተለያየ ቦታ ምሽግ ሚሊሻ በደረሰበት ጠንካራ እርምጃ ቦታውን ለቆ 6፡00 ጀምረው ዘር እየለዩ እስከ ህዳር 1 ቀን 2013 የጦር መሣሪያም ሰጧቸው:: ህዝቡም ዘር እየለየ
እየቆፈረ ኑሮውን ከአፈርና ከጉድጓድ ውስጥ ለመውጣት ተገደደ:: ዓ.ም ረፋድ ድረስ ከየቤቱ እየዞሩ በገጀራ፣ በቢለዋ፣… ጨካኔ የተሞላበት እርምጃ በቢለዋ፣ በገጀራ
ቢያደርግም በደረሰበት ከፍተኛ ጥቃት በተደጋጋሚ ሽንፈት ያጋጠመው የትህነግ ልዩ በአማራው፣ በኦሮሞው፣ በከምባታው… ላይ ጉዳት በመታገዝ ግድያ ፈጽመው እቃቸውን ጭነው
ከተደበቀበትና ከአደፈጠበት ምሽግ እየወጣ ሃይልና ሚሊሻ አባላት ማይካድራ ላይ መሽገው ቆዩ:: ማድረስ ጀመሩ:: በርካታ ሰዎችም ለሞት ሲዳረጉ ሸሹ” በማለት ህይወቱን ሊያድን ዛፍ ላይ ሆኖ
ለማምለጥም የሞከረ አለ:: ጥቅምት 28 ቀን ሆኖም ግን የሰው ሀይላቸው በየጊዜው እየተመናመነ የቆሰሉትም ብዙ ናቸው:: ግድያውን ሲከታተል እንደነበር የአይን እማኝነቱን
2013 ዓ.ም በህይወት እርሻ ልማት ሜካናይዜሽን መቋቋም የማይችል ደረጃ ላይ መድረሳቸውን ተረዱ:: የማይካድራ ነዋሪ የሆነው አቶ ዳንኤል አሰፋ ነግሮናል::
ያስጠጋቸው የትህነግ ልዩ ሃይል አባላት በዚህን ጊዜ ያላቸው አማራጭ ከቦታው መሸሽ ነበር:: ዘርን መሠረት ያደረገ ጥቃት እንደሆነ ይናገራሉ:: ይህ

ህወሓት የኢትዮጵያን ህዝብ ንቋል ሕዝቡ ድጋፍ እያደረገ ነው


ተናግረዋል። ‟የትግራይ ህዝብ በሽፍታው ቡድን ሱራፌል ስንታየሁ
ስማቸው አጥናፍ
ታፍኖ የኖረ፣ መውጫ እና መግቢያ ያጣ ነው”
የሚሉት ግለሰቡ ህዝቡ የሽፍታውን ቡድን አሳልፎ
በመስጠት ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ያለውን ግንኙነት የኢትዮጵያ መንግስት ጥቅምት 24 ቀን 2013
ህወሐት የኢትዮጵያን ህዝብ የናቀ ነው ሲሉ
በማጠናከር ለልማት እንዲነሳ ጠይቀዋል። ዓ.ም በሰሜን እዝ የሚገኙ የመከላከያ ሠራዊት ላይ
ነዋሪነታቸውን በቆቦ ከተማ ያደረጉ የትግራይ
ህወሓት በሰሜን እዝ ያደረሰው ጥቃት በትህነግ ዘራፊ ቡድን የደረሠው ጥቃት ተከትሎ ህግ
ተወላጆች ተናገሩ::
ጽንፈኝነቱ ጣሪያ መንካቱን ያሳየ ድርጊት በማለት የማስከበር እርምጃ እየወሠደ መሆኑ ይታወቃል::
በትግራይ ክልል የሰሜን እዝ የሀገር መከላከያ
የኮነኑት ደግሞ ሌላው ከአላማጣ የተፈናቀሉት አቶ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ የህብረተሠብ
ሰራዊት ላይ በህወሓት የተሰነዘረውን ጥቃት ተከትሎ
ንጉስ አበርሳ ናቸው። የትግራይ ህዝብ አዛኝ መስሎ ክፍሎችም ለመከላከያ ሠራዊት እና ህግ ለማስከበር
መንግስት ህግን ለማስከበር እየወሰደ ያለው እርምጃ
ከወገኖቹ እንዲለያይ ያደረገ ድርጅት እንደሆነ ለተሠማሩ የመንግስት የፀጥታ አካላት ድጋፍ
በአጭሩ እንዲቋጭ የትግራይ ህዝብ የፌዴራል
በመጠቆም መቀሌ የመሸገው ቡድን የትግራይን ማድረጋቸውን ቀጥለዋል::
መንግስት እየወሰደ ያለውን እርምጃ እንዲደግፍም
ህዝብ ለዘመናት አሞኝቶት ቆይቷል፤ አሁን ግን በቃህ የደብረ ታቦር ከተማ አስተዳዳር ነዋሪዎች፣
ተወላጆች ጠይቀዋል።
ሊለው ይገባል ብለዋል። ግለሰቡ ከመኖሪያቸው የንግዱ ማህበረሰብና ወጣቶች በሑመራ ግንባር
ለአመታት በራያ አላማጣ ኑሯቸውን ያደረጉት አስተዳደር ነዋሪ እና የድጋፍ ኮሚቴው አስተባሪ
እንዲፈናቀሉ ያስገደዳቸውም የህወሓት ከምስረታው በማይካድራ ለሚገኙ የህግ አስከባሪዎች ድጋፍ
አቶ ሰለሞን ቀለሙ ‟በአፍ መፍቻ ቋንቋችን የሆኑት አቶ ደሳለኝ አልታሰብ ለሀገር መከላከያ
ጀምሮ አላማና ጉዞው ለህዝብ ያልጠቀመ ነው ብለው አድርገዋል:: የደብረታቦር ከተማ የድጋፍ አሰባሳቢ
እንድንማር መጠየቃችን ተበዳይ አድርጎን ሠራዊት ሕግን የማስከበር እርምጃውን በመደገፍ
በማቀንቀናቸው በየጊዜው ለእስራት መዳረጋቸው አስተባባሪ የሆኑት አቶ አምሐ አሰፋ የደብረታቦር
በተደጋጋሚ ለእስራት ስንዳረግ ቆይተናል”፤ ይህ ድጋፍ ለማድረግ መነሳሳታቸውን ነግረውናል::
ነው። ከተማን ነዋሪዎችን በማስተባበር በግንባር ለሚገኙ
የመብት ረገጣም ለመፈናቀል ዳረጋቸውና ቆቦን ህብረተሠቡ አለኝታነቱን ለማሳየት ሁሉም እንደ
በአጠቃላይ ቆቦን መኖሪያቸው ያደረጉትና ዛሬም የህግ አስከባሪዎች ለመከላከያ ሠራዊት፣ ለአማራ
መጠጊያ አደረጉ። ግለሰቡ አክለውም ህወሓት አቅሙ ገንዘብ በማውጣት በድምሩ ከሁለት መቶ
ድረስ በመቻቻልና በአብሮነት ስሜት ያለምንም ክልል ልዩ ሀይል እና ለአካባቢው ማሊሻ ግምታቸው
ላለፉት 27 አመታት ግፍና በደል ሲፈጽም የቆየ ሺህ ብር በላይ የሚያወጣ የሠንጋ እና የታሸገ ውሀ
የብሄር ልዩነት በሰላም እየኖሩ የሚገኙት የትግራይ 250 ሺህ ብር የሚያወጡ የቀንድ ከብት /ሠንጋ/
የሽፍታ ቡድን ነው ሲሉ ይገልጹታል። የሀገር ድጋፍ እንዳደረጉ ገልፀውልናል:: የተጀመረው ህግ
ተወላጆች ህወሓት የጀመረው ጦርነት ንጹሀንን ድጋፍ አድርገዋል::
መከላከያን መድፈር ሀገርን መናቅ፣ በኢትዮጵያ የማስከበር እርምጃ ተጠናክሮ ከሀዲውና ዘራፊው
ለመማገድ ያለመ በመሆኑ የትግራይ ህዝብ ህገ ወጥ ከሠንጋ አቅርቦቱ በተጨማሪ 30 ሺህ ብር
ህዝብ ላይም ጥቃት ለመሰንዘሩ ማሳያ ነው ብለዋል። ቡድን ለህግ እስከሚቀርብ ድረስ ድጋፋቸው
ቡድኑን ሊታገለው እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተዋል። የሚያወጣ 350 እሽግ ውሀ በግንባር በመገኘት
ይህን ቡድን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማጥፋት ቀጣይነት እንዳለው ተናግረዋል::
ድጋፋቸውን አሳይተዋል:: ሌላው የደብረታቦር ከተማ
በሚደረገው ጥረት ሁሉም ከመከላከያ ጎን መሆኑን

ባለተስፋው የሽግግር ማዕከል


ማራኪ ሰውነት አቶ በእውቀት ተሾመ በዞኑ ሁለት የሽግግር
ማእከላት በፌደራል ፓርኮች ኮርፖሬሽን የገንዘብ
በምስራቅ ጐጃም ዞን ማቻከል ወረዳ አማኑኤል ወጭ እንዲሠራ በመፈቀዱ እየተሰራ ነው::
ከተማ የሚገነባው የተቀናጀ የሽግግር ማእከል በመሆኑም የማቻከል ሽግግር ማእከል ለቡሬ
ግንባታ በታቀደለት ጊዜ እየተካሄደ መሆኑ ተገለፀ:: አግሮ ኢንዱስትሪ ከጐዛመን፣ ደብረ ኤልያስ እና
በ2011ዓ.ም የካቲት ወር ግንባታው የተጀመረው ማቻከል ወረዳዎችን ምርትን ተረክቦ በማበጠር
የቁም እንስሳትን የወተት ማሰባሰቢያና የውስጥ እንዲሁም በከፊል በፋብሪካ ተዘጋጅተው ለአግሮ
ለውስጥ መንገድ ግንባታውን እያከናወነ የሚገኘው ኢንዱስትሪው እንዲመግቡ በማድረግ ትልቅ
የአማራ ህንፃ ስራዎች ድርጅት የቴክኒክ ማናጀር የኢኮኖሚ ተጽእኖ የሚፈጥር ነው ብለዋል::
አቶ ውብሸት ፈንታቢል እንደሚሉት በኮቪድ እና ወረዳውም ፕሮጀክቱ በተፈለገው ፍጥነት
የአካባቢው መልከዓምድራዊ ሁኔታ ከነበረው ከባድ እንዲያልቅ በመንገዱ ዙሪያ ያሉትን ህገወጥ
ዝናብ ጋር ተያይዞ አንዳንድ መጓተቶች ቢኖሩም ቤቶች የማፍረስ መንገዱ በሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ሁኔታ በመፈጠሩ ሊጠቀሙ እንደሚገባ አሳስበዋል:: አስፈላጊው ክትትል እና ድጋፍ በማድረግ በተባለው
በተቋሙ እየገነቡት ያለው ክፍል እስከ መጭው ተጠናቆ ይሠራል ብለዋል:: ከዚህ በተጨማሪም የማቻከል ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ታሪኩ ታደሰ ጊዜ እንዲጠናቀቅ እየተሠራ መሆኑን ገልፀዋል::
መጋቢት ወር ይጠናቀቃል ብለዋል:: ወደ ወረዳው መጥተው መስራት የሚፈልጉ የሽግግር ማእከሉ ለወረዳው በርካታ የስራ እድል
የማቻከል ወረዳ ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት ኃላፊ ባለሃብቶት ትልቅ ሃብት እና ምቹ ሁኔታ ለበት የሚፈጥር የአርሶ አደሩ የጥሬ ሃብት ማቆያ ስለሆነ
ገጽ 6 የውጭ ትንታኔ በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

በአሜሪካ ተጠባቂ ሁነቶች


ማራኪ ሰውነት

ምርጫ በአሜሪካ በዋናነት የሪፐብሊካንና


የዴሞክራት ፓርቲዎች የሚፎካከሩበት ነው::
ሪፐብሊካን ወግ አጥባቂዎች ሲሆኑ ዴሞክራቶች
ደግሞ ነጻ አስተሳሰብ አራማጅ ናቸው:: ታዲያ
በዘንድሮው (2020) ምርጫ ሪፐብሊካን በዶናልድ
ትራምፕ ሲመራ ዴሞክራቶች ደግሞ ተራማጅ
የፖለቲካ ርዕዮተ አለምን በሚያራምዱት ጆ ባይደን
ፊት አውራሪነት ተሰይሞ የጦፈ ብሎም የዓለምን
ሕዝብ ቀልብ የገዛ ቅስቀሳ ተድርጓል::
በምርጫው አሸናፊ ለመሆን “በኢሌክቶሪያል
ኮሌጅ” የምርጫ ስርአት መሠረት ሁሉም
ተፎካካሪዎች ካሉት 538 ድምፆች ቢያንስ 270
ለማግኘት የግድ ነው:: የአሜሪካ 50 ግዛቶች
ከአጠቃላይ 538 ድምፆች ተከፋፍለው ይዘዋል::
ነገር ግን እነዚህ ድምፆች ለ50ዎቹ ግዛቶች እኩል
የተከፋፈሉ አይደለም::
የአሜሪካ ምርጫ ኮቪድ 19 (ኮሮና ቫይረስ)
ወረርሽኝ ምክንያት በርካታ የተዘበራረቁ ነገሮችን
አስተናግዷል:: በተጨማሪም ከተለያዩ አካባቢዎች
የሚኖሩ አሜሪካውያን በፖስታ ቤት የሚመጡትን
ድምጾች በአግባቡ ተቀብለው ያስተናግዳሉ::
ይሁንና ይህን የቆየ አሰራር ፕሬዝዳንት ትራምፕ
“ለመጭበርበር ያጋልጣል” በሚል ቢወቅሱትም
ከ90 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በፖስታ ቤት በኩል
ድምጽ ሰጥተዋል:: ከ100 ሚሊዮን በላይ ህዝብ
ደግሞ በቀጥታ በምርጫ ተሣትፏል::
በአሜሪካ የምርጫ ህግ መሰረት ተመራጩ
ፕሬዝዳንት ለሚቀጥሉት አራት አመታት ይመራል::
ጦርነቱን እንዳሻት የምትዘወረውን ባለቤቱ የዴሞክራት እጩ ጆ ባይደን የጀመረው ከ47 ዓመታት በፊት ነበር። የአሜሪካ
በህዝብ ይሁንታ ካገኘም ለሁለት ተከታታይ የምርጫ
ሩሲያ ሲፈልጉ በማእቀብ፣ በቀረጥ በበኩላቸው በቀዳሚነት የሚያነሱት ፕሬዝደንት ለመሆን ጥረት ማድረግ የጀመሩት
ጊዜያት መመረጥ ይችላል::
ጭማሪ በመቅጣት፣ እስራኤል እና አጀንዳዎች በኮቪድ 19 በሽታን ደግሞ ከ33 ዓመታት በፊት እኤአ 1987 ላይ ነው።
የሆነ ሆኖ አሜሪካን ለአስርት አመታት
ፍልስጤምን ለማስታረቅ በሚደረገው ብሔራዊ የቫይረሱ ንክኪ ልይታ ደጋፊዎቻቸው ባይደን የውጪ ጉዳይ ፖሊስ አዋቂ
አስተናግደው አታውቅም በተባለበት ውጥረት
ጥረት እየሩሳሌንምን የእስራኤል ፕሮግራም መዘርጋት፣ በእያንዳንዱ ናቸው ይሏቸዋል። በእርጋታቸው የሚታወቁት
በነገሠበት የ2020 ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ጆ
ዋና ከተማን በመቀበል ፈልስጤምን ግዛት አስር የመመርመሪያ ማዕከል ፖለቲከኛ ጆ ባይደን ስደተኞችን በተመለከተ ያላቸው
ባይደን አሸንፈዋል:: ባይደን ከአርባ ዓመታት በላይ
አስቆጥተዋል :: በአለም ላይም ለማቋቋም፣ ለሁሉም ነፃ የቫይረስ መልካም ፈቃደኝነትና እንቅስቃሴያቸው ዘመናትን
በአሜሪካ ፖለቲካ በመቆየታቸው ታዋቂ ሲሆኑ
ተጨማሪ ማእቀብን ጥለዋል፤ ሌላው ምርመራ ማካሄድ እንዲሁም የአፍና የተሻገረ ነው:: በአሜሪካ በ1980 ስደተኞችን
አገሪቱ ያጣችውን ክብር በአለም መድረክ ለመመለስ
ቀርቶ ከሁለተኛው የአለም ጦርነት የአፍንጫ መሸፈኛ ጭንብልን ትልቅ መልሶ ስለማቋቋም የጥገኝነት ሥርዓት ፕሮገራም
እንደሚሠሩ ይጠበቃል::
ፍፃሜ ወዲህ የአሜሪካ ጥብቅ ወዳጅ ስፍራ የሰጠ እና መላውን አሜሪካዊ ሲመሰረት ዋና ተሳታፊ ነበሩ :: ያ ስሜታቸው
እና ተባባሪ የነበሩ ከምዕራብ አውሮፓ ጭምብል ማስደረግ ነው ይላሉ:: ዛሬም ድረስ በውስጣቸው ስላለ የአሜሪካውያንን
የአቋም ልዩነቶች ሀገራት ጋር በሰሜን አትላንቲክ ጦር በአየር ንብረት ለውጥ ላይ እንግዳ ተቀባይነት ዳግም ለማምጣትና ለመገንባት
ሪፐብሊካኖች ዝቅተኛ ግብር እንዲኖር፣ ከፍተኛ ቃል ኪዳን ድርጅት ኔቶ ጋር በማፍረስ ያላቸው አመለካከትም የተለየነው:: ቃል ገብተዋል:: ባይደን ትራምፕ በሙስሊሞች፣
የጦር መሣሪያ ቁጥጥር እንዲደረግ እና ስደተኞችን የፈጠሯቸው አተካራዎች እና ከአፍሪካ የአሜሪካንን ከፓሪሱ ስምምነት መልሶ በአፍሪካውያን፣ በስደተኞችና በጥገኝነት ጠያቂዎች
በተመለከተ ጠበቅ ያለ ህግ እንዲወጣ ሲሠሩ ነበር:: ጋር የነበረው ነገር አሜሪካን ከሌላው ማስገባት እ.ኤ.አ በ2050 አሜሪካ ዜሮ ላይ ያወጡትን እገዳ የሚሽር ሕግ ደጋፊ ከመሆናቸው
በአየር ንብረት ለውጥም ታዳሽ ያልሆነ ሀይልን ሀገራት ጋር እየነጠለ እንደነበር ነው ወይም ከብክለት ነጻ የበካይ ጋዝነት በላይ አስተዳደራቸው ለጥገኝነት ጠያቂ ቤተሰቦችም
የማስፋፋት ፍላጐት ስላላቸው ከፓሪሱ የአየር የሚገለፀው:: እንዲኖራት ማድረግ አላማቸው ነው:: ከለላ የሚሰጥ ይሆናል:: ትራምፕ በታሪክ ታይቶ
ንብረት ለውጥ ስምምነት አሜሪካን አሰርዘዋታል:: በሌላ በኩል በአለም ከተከሠተ ከፍተኛ ገቢ ያላቸው ላይ ታክስ በማይታወቅ ሁኔታ የስደተኞች ቅበላ ቁጥርን ወደ
በኢኮኖሚ ዘርፉም አስር ሚሊዮን የስራ እድል አስር ወራት ያስቆጠረው፣ ማለትም በአመት ከአራት መቶ 18000 ዝቅ ያደረጉት ሲሆን ባይደን ግን ይህን ቁጥር
በአስር ወራት በመፍጠር እና አንድ ሚሊዮን መድሀኒትም ሆን ክትባት ያልተገኘለት ሺህ ዶላር በላይ የሚያገኙትን ብቻ ወደ 125000 ከፍ እንደሚያደርጉት ቃል ገብተዋል::
አዳዲስ ንግዶችን መፍጠር በተጨማሪም ታክስ ኖብል ኮሮና ቫይረስ በሁለቱ እጩዎች የሚመለከት እንደሆነ አሳውቀዋል:: ይህ ቅበላ በኦባማ የግዛት ዘመን ከነበረው 111000
መቀነስ፣ ኩባንያዎች ሠራተኞቻቸውን እንዲያቆዩ በኩል ያለው እይታ የተራራቀ ነው:: ገቢውም የህዝብ አገልግሎት ዘርፉን አዳዲስ ስደተኞችንና ቤተሰብን የማቀላቀል ሂደት
የተሻለ ማበረታቻ ማድረግም ይገኝበታል:: ትራምፕ በበሽታው ተጠቅተው የነበሩት ለማስፋፋት ይውላል ብለዋል:: የሚበልጥ ነው::ከጆ ባይደን ጋር በመሆን ምክትል
በምርጫ ቅስቀሳው አሜሪካ በሜክሲኮ ድንበር ትራምፕ ለቫይረሱ ይህንን ያህል ቦታ የፌዴራል ተቆጣጣሪዎች ዝቅተኛ ፕሬዝደንት የሆኑት ሀሪስ በዋነኝነት የስደተኞች
የሠፈሩ የደቡብ አሜሪካ ህብረት ስደተኞችን አለመስጠታቸው አስወቅሷቸዋል ክፍያ በሰአት 15 ዶላር እንዲሆን ጉዳይ ላይ ትኩረት ያደርጋሉ:: ራሳቸው ሀሪስ
የሚያገዱ የጦር ሠራዊት አዝምተዋል:: በአሜሪካ ከዘጠኝ ሚሊዮን ሰዎች ማድረግም ይገኝበታል:: ከኢንዲያና ከጃማይካ ከመጡ ስደተኛ ወላጆች
በተመረጡ እና ሁለት አመት ባልሞላ የስልጣን በቫይረሱ ተጠቅተዋል:: ከነዚህ ውስጥ የአሜሪካውያንን የጤና መድህን የተገኙ ስለሆነ ጠበቆች ኃላፊና የአሜሪካ የሴኔት
ዘመናቸው ዩናይትድ ስቴትስ የመሠረተችው እና ከ231 ሺህ አምስት በመቶ በላይ ሰዎች የተበላሸውን የውጭ ግንኙነት አባል በነበሩበት ወቅት ከምንም እና ከማንም በላይ
የምትመራውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሞተዋል:: አፍሪካን ጨምሮ ግንኙነቶችን እሳቸውም ሆኑ ቢሯቸው በስደተኞች ጉዳይ ላይ
ውሳኔ ሳይቀር እየሻሩ በርካታ አለም አቀፍ ለቫይረሱ ክትባት በፍጥነት ማሻሻል ካባይደን የሚጠበቁ ቀጣይ ሲንቀሳቀሱ ቆይተዋል:: ሀሪስ የስደተኞች ድጋፍ
ስምምነቶችን አፍርሰዋል:: እንዲሠራ አስር ቢሊዮን ዶላር ተግባራት ናቸው:: ቀጣዩ ፕሬዝዳንት ሰልፎች ላይ ይገኙ የነበረ ሲሆን ብዙ ስደተኞችንና
ከቀዝቃዛው ጦርነት ወዲህ በዩናይትድ ስቴትስ፣ መድበዋል:: ሰዎች በከፍተኛ ሁኔታ አሁን የከፋ ሁኔታ ላይ ያለውን ጥገኝነት ጠያቂዎችን በግል በማግኘት በጉዳዩ ላይ
በቻይና እና ሩሲያ መካከል የተፈጠረው መቀራረብ እየሞቱ ቢሆንም:: በአጠቃላይ ግን ኢኮኖሚ በማስተካከል እና ለስራ አጡ በተሻለ መንገድ መነጋገር ስለሚቻልበት መንገድ
የአለምን ሠላም በጋራ ለማስከበር ይረዳል የሚል በስልጣን ዘመናቸው በየጊዜው በሚሠጡት የስራ እድል በሚከተሉት ይወያዩ ነበር:: በተጨማሪም ስደተኞችን የሚደግፍ
ተስፋ በማሳደሩ ሲወደስ ሲደነቅ ነበር:: የሰሜን አነጋጋሪ ንግግሮችን በመወርወር አቋም ለውጥ ይመጣል የሚል ትልቅ አምስት ነጥቦችን የያዘው መመሪያ ሲዘጋጅ
ኮሪያ የኒዮክሌር የጦር መሳሪያ ለማስፈታት የሚታወቁት ትራምፕ ሁለተኛውን ተስፋ ተጥሎባቸዋል:: ከመተባበራቸውም በላይ ትራምፕ ለስደተኞች
ቆርጠው ለመስራት ቢሞክሩም ለማግባባት ተጽእኖ የምርጫ ዘመን ማሸነፍ ሳይችሉ መልሶ ማቋቋሚያ በጀት መቀነሳቸውን የሚቃወምና
የሚያሣድሩት ቻይናን የመሠሉ ሀገራት በቀረጥ እንዲቀሩ ሌላው ምክንያት እንደሆነ ብዙዎቹ የሴኔት አባላት የፈረሙበትን ደብዳቤ
ጭማሪ፣ በደሴቶች ግዛት እና በንግዱ ውስጥ ነው የሚገለፀው:: ተጠባቂ ሁነቶች ጽፈዋል::
የፈጠሩት ውጥረት፣ የሶሪያን ጦረነት ለማስቆም ሲጥሩ በረጅም ጊዜ የፖለቲካ ልምድ የባይደን የፖለቲካ ሕይወታቸው
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.
ቴክሳይ ገጽ 7

ታምራት ሲሳይ

ዓይነ ስውርነትን ለማዳን


ተስፋ የፈነጠቀው

ከአየር ውስጥ ውሀ
የሚሰበስበው አፈር
የ ተጐዳ የአይን ነርቭን በማነቃቃት የእይታ
ችግርን ለማቅለል በእንግሊዘ የካምብሪጅ
ምስላዊ መረጃን የመለየት እና በቀጣዩ ሂደት የነርቭ
መደንዘዝ እና መድከምን መከላከል እንደሚችል
በ ቴክሳስ ዩኒቨርሲቲ የላቀ የምርምር
ኪሂሎት ያዳበሩ ሙሁራን በደረቅ አፈር
ውስጥ ርጥበት የሚሰበስብ ቅባትን በማከል ከአየር
የሚፈጠረውን የውሀ ነጠብጣብ ለተክሎች ያበቃል
ሲሉ ነው ያስረዱት::
የተመራማሪዎች ቡድኑ አዲሱን ወፍራም ቅባት
ዩኒቨርስቲ ተመራማሪዎች ይደረጉት ጥረት ለአይነ ውስጥ ውሀ በማመንጨት ተክሎችን ማብቀል የታከለበትን አፈር ቤተ ሙከራ ጣሪያ ላይ በማኖር
ነው ተመራማሪዎቹ ያስታወቁት::
ስውርነት መድህን የማግኘት ተስፋ የፈነጠቀላቸው መቻላቸውን ሳይንስ ዴይሊ ድረ ገጽ በአለፈው ዘር መዝራት ከአየር ውስጥ ርጥበትን ሰብስቦ
ተመራማሪዎቹ ለአመታት ያካሄዱት እልህ
መሆኑን ሳይንስ ዴይሊ ድረ ገጽ በሰሞኑ ህትመቱ ሳምንት ለንባብ አብቅቶታል:: ማብቀል መቻሉን በተጨባጭ ተገንዝበዋል::
አስጨራሽ ምርምር በቀጣይ ለአይነ ስውርነት
አስነብቧል:: በተመራማሪዎቹ ጥቅም ላይ የዋለው አዲስ በመጨረሻም የምርምር ውጤቱን መሠረት
መድሀኒት የመሻት ፍንጭን አመላክቷቸዋል::
ተመራማሪዎቹ በዘረመል ህክምና በአይን ውስጥ ቅባት የታከለበት አፈር ከአየር ውስጥ ውሀ ሰብስቦ በማድረግ በዘልማዳዊ መልኩ የእርሻ ስራ
እስከአሁን አይነስውርነትን ለማዳን ባይቻልም
የተጐዱ ነርቮችን በማንቃት እና በመቀስቀስ እንደገና መጠነኛ ሙቀት ሲያገኝ ለተክሎች ማድረስ ይከናወንባቸው ከነበሩ ምቹ ስፍራዎች ውጪ ያሉ
ለአይነ ስውርነት የሚያበቁ ምልክቶችን ተከታትሎ
ተፈጥሯዊ ተግባራቸውን እንዲወጡ ለማስቻል የሚችል መሆኑ ነው የተረጋገጠው:: ይህ ቀደም ደረቅ ከባቢዎችን የልማት ቀጠና ለማድረግ መፍትሄ
ነርቮችን በማነቃቃት ሊከሰት የሚችለውን የጤና
ያደረጉት የምርምር ሂደት ለእይነ ስውርነት መድህን ሲል በግብርናው ዘርፍ የሚስተዋለውን በዘልማድ አመላካች መሆኑን ተመራማሪዎቹ አስምረውበታል::
ችግር ለመከላከል እየተጉ መሆኑን ነው ያስታወቁት::
የማግኘት ተስፋን ሰንቀው ሲተጉ ቆይተዋል:: ውዱን ውሀ አባካኝ በሆነ መልኩ ለመስኖ መገልገልን
ተመራማሪዎቹ ለአይነ ስውርነት የሚያበቃውን
ለአይነ ስውርነት መድሀኒት እስከአሁን ባይገኝም የሚያስቀር ወይም ሁነቱን ለመቀልበስ አማራጭ
በአይን እና አእምሮ ማገኛ ነርቭ የሚፈጠር የደም
ለደከሙ ነርቮች “ፕሮቲዲን” የተሰኘ የፕሮቲን መንገድ ይሆናል ሲሉ ነው ያላቸውን እምነት
ግፊት ወይም የደም መርጨትን ፈጥኖ ተከታትሎ
አይነትን በመስጠት ለማዳን የተለያዩ ጥረቶችንና
መግታት ካልተቻለ ለአይነ ስውርነት ይዳርጋል:: ያረጋገጡት:: ቴክ መረጃ
ሙከራዎችን ሲያካሄድ የቆየው የተመራማሪዎች በአፈር ውስጥ ባኖሩት ወፍራም ቅባት ርጥበት
በመሆኑም ለተጐዳ የአይን ነርቭ ማንቃቂያ
ቡድን በደከሙ ነርቮች ላይ የማገገም ለውጥ በሚኖርበት የሌሊት ወቅት ከአየር ውስጥ ርጥበቱን
ፕሮቲን መስጠት የተሻለ ወጤት ያስገኘላቸው
ማስተዋላቸው አብስሯል::
በሪቲና ወይም የአይን የውስጠኛው ክፍል
መሆኑን ያበሰሩት ተመራማሪዎቹ ይህንኑ ዘዴ ሰብስቦ ይይዘዋል እንደተመራማሪዎቹ ገለፃ እናም
በቀን የፀሀይ ሙቀት ሲሰማው ወይም ሲያርፍበት
ኃይል ተሞልቶ የሚሰራ
በመቀፀል የጀርባ አጥንት ህመም ላለባቸው
የሚገኝ ነርቭ መረጃን /ምስልን/ ከአይን ወደ
አንጐል በኦፕቲክ ነርቭ አማካይነት በማድረስ
ህሙማን ፈውስ ሊያገኙ እንደሚችሉ ባለ ሙሉ ገመድ አልባ ማጽጃ
ተስፋ መሆናቸውን ነው በአጽንኦት ያሰፈሩት::
ተመራጭነቱ…

ለየተጠቃሚው ራሱን የቻለ


 ለአያያዝ እና አጠቃቀም ምቹ እና ቀላል፣
ለሚፈልጉት የወለል ምንጣፍም ሆነ የግድግዳ
ማዕዘናትን ለማጽዳት ያስችላል፤
 ርዝመት ያላቸውን ኮርኒስ እና ረዥም
ግድግዳዎች፣ የመስኮት ዳር እና ጠርዞችን፣

የኃይል አቅርቦት
መገጣጠሚያዎችን ከአቧራ እና መሰል
ብናኞች ያላቅቃል፤
 አንድ ጊዜ ኃይል ከተሞላ ከ(socket) ነቅሎ
ሲፈልጉ ቁልፉን በማስነሳት እና በማጥፋት
ኃይል በመቆጠብ ማጽዳት መቻሉ የተለየ

የ ደቡብ ኮሪያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም


ተመራማሪዎች ስስ “ሲልኮን” የተሰኘ ቁስ
በለበሰ የፀሐይ ኃይል መሰብሰቢያ ላይ በአደረጉት
ጠቀሜታው ነው፤
 ከቤት ውጪ የተሽከርካሪ የውስጥ ክፍሎች
እና መቀመጫዎችን የታችኛው ገፆችን፣
ልዩ ፈጠራ የታከለበት ሙከራ በተናጠል ደረጃ ከቤት ርቀው በመዝናኛ ወይም የእረፍት ጊዜ
ውጤታማ ኃይል ለማመንጨት መቃረባቸውን ማሳለፊያ ቦታ ተንቀሳቅሶ ለመጠቀም የተመቸ
ቴክኖሎጂ ዶት ኦርግ ሰሞኑን ለንባብ አብቅቶታል:: ነው፤
የምርምር ውጤቱ ከተለመደው ረዥም  ለጽዳት አገልግሎት ሲያውሉ የሚጐተት
ርቀት ከፍተኛ ኃይል ባለው ማከፋፈያ እና ገመድ ገመድ ስለሌለው በነፃነት በመንቀሳቀስ
የኤሌክትሪክ ኃይል ለተጠቃሚ ከሚያደርሰው በውጤታማነት የታለመውን ለመፈፀም
በተለየ ከፀሐይ ሀይል በመሰብሰብ ለየግል ቤቶች ያስችላል፤
ውጤታማ የኃይል አቅርቦት መስጠት የሚያስችል  በፍጥነት የሚፈለገውን ተግባር ከቤት ውጭ
መሆኑን አረጋግጠዋል:: ማጠናቀቅ የሚያስችል ጊዜና ጉልበት ቆጣቢ
በያዝነው ዘመን እየተከሰተ ላለው የአየር ነው፤
ንብረት ለውጥ እና ተዛማጅ ችግሮች መፍትሄ  ተንቀሳቃሽ ወይም ከግድግዳ ጋር የተገጠሙ
ይሆናል የተባለው ከፀሀይ ሀይል ሰብስቦ ቁምሳጥኖችን እና የማዕድ ቤት የቁሳቁስ
ለአገልግሎት ማብቃት ዘላቂነት ያለው፣ ከከባቢ ጋር ማኖሪያ (Kitchen Cabinet) ለማጽዳት
ስሙም (transparent photo voltaic) ንጣፍን ተመራጭ ነው፡፡
በመጠቀም ከፀሀይ ብቻ ሣይሆን በብሩህ እለትም ለተጠቃሚው የሚውለው የፀሀይ ሀይል መሰብሰቢያ ውጤታማነቱ የተረጋገጠው ፈጠራ በደመናማም
ከፍ ያለ ኃይል የመሰብሰብ አቅም እንደሚኖረው ንጣፍ ሲልከንን በመካከል አድርጐ ከላይ እና ከታች ሆነ በዝናባማ ቀናት አነስተኛ ብሩህ ፍንጣቂዎችን ምንጭ- www.probably interactive.com
ለውጤት ያበቁት ተመራማሪዎች አስታውቀዋል:: ኤሌክትሪክ አስተላላፊ ብረት የተለበጠበት ነው:: በመሰብሰብ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት Advantages- of- cordless- vacuum-clean-
የምርምር ስራውን ለውጤት ያበቁት አዲሱ በከፍተኛ ተቋሙ ተመራማሪዎች የሚያስችል መሆኑን አስምረውበታል:: er
ተመራማሪዎች እንደገለፁት አዲሱ በተናጠል
ገጽ 8 ኢኮኖሚ በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

ዜና

የደረሱ ሰብሎችን
ፈጥኖ እንዲሰበስብ
ተጠየቀ
አርሶ አደሩ የተፈጠረውን ወቅታዊ ሁኔታ
ግምት ውስጥ በማስገባት የደረሱ ሰብሎችን
ፈጥኖ እንዲሰበስብ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ
ጥሪ አቀረበ።
በምዕራብ ጎጃም፣ አዊ ብሄረሰብ አስተዳደርና
ምስራቅ ጎጃም ዞኖች በኩታ ገጠም የለሙ
የበቆሎ፣ጤፍና ስንዴ ሰብል ምርቶች የመስክ
ምልከታ አካሂደዋል፡፡
የክልሉ ግብርና ቢሮ ሃላፊ ዶክተር መለሰ
መኮንን በመስክ ምልከታው እንደተናገሩት
በመኸሩ ወቅት ከአራት ሚሊዮን ሄክታር በላይ
መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለምቷል።
በመኸር ወቅት ምርታማነት ለማሳደግም
አርሶ አደሩ ቴክኖሎጂና ግብዓት በስፋት
እንዲጠቀም መደረጉን ገልጸዋል።
ቢሮ ኃላፊው አሁን ላይ በመኸር የለሙ

ፈተና የበዛበት የምርት ዘመን


ሰብሎች አብዛኞቹ ለአጨዳና ምርት አሰባሰብ
መድረሳቸውን ጠቅሰው፤ በሀገሪቱ በተፈጠረው
ወቅታዊ ችግር የምርት ብክነት እንዳይኖር
በተደራጀ አግባብ የመሰብሰብ ስራ እንደሚካሄድ
አስታውቀዋል።
አርሶ አደሩ በተፈጠረው ችግር ሳይዘናጋ
ስማቸው አጥናፍ የደረሱ ሰብሎችን ከስር ከስር በፍጥነትና
በመተባበር እንዲሰበስብ ዶክተር መለሰ ጥሪ
“ከድጡ ወደ ማጡ” እንደሚባለው የ2012/13 አቅርበዋል።
የምርት ዘመን ከማሳ እስከ ጎተራ ባለው ሂደት በምዕራብ ጎጃም ዞን 158 ሺህ 838 ሄክታር
በርካታ ችግሮች ገጥመውታል፡፡ ገና በእሸቱ መሬት በኩታ ገጠም አሰራር በበቆሎ ሰብል
በአንበጣ ተፈትኗል፤ ከዚያም ጽንፈኛው የህወኃት መሸፈኑም በመስክ ምልከታው ወቅት ተገልጿል።
ቡድን አባላት ሰብሉ ለአጨዳና ምርት ስብሰባ የክልሉና የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም
ሲደርስ ጦርነት ጎሰሙ። የህዳር አጥፊ ዝናብም አርሶ አደሮች፣ የግብርና ባለሙያዎችና ሌሎችም
ሌላው የመኽሩ ምርት ስጋት ሆኗል። ባለድርሻ አካላት በመስክ ምልከታው እየተሳተፉ
በዚህ ሁሉ አጣብቂኝ ውስጥ ያለው አርሶ አደሩ ነው።
ከአንበጣ የተረፈውን ሰብል ከመሰብሰብ በተጓዳኝ በአማራ ክልል በመኸር ወቅት ከለማው
በሀገር ሉአላዊነት ላይ የተቃጣውን ጥቃት መመከት መሬት ከ127 ሚሊዮን ኩንታል ምርት
እና በመንግስት እየተወሰደ ያለውን የህግ ማስከበር እንደሚጠበቅ ኢዜአ ዘእቧል፡፡
ተግባር መደገፍ አስፈላጊ ነው። በዚህም አርሶ
አደሩ አካባቢውን በንቃት በመጠበቅ ከመከላከያ
ሰራዊት፣ ከዐማራ ልዩ ሀይልና ከሚሊሻው ጎን
መሆኑን ለማሳየት አቅሙ የቻለውን ሁሉ በማድረግ
ላይ ነው። ከአርሶ አደሩ አንደበት
አቶ ዓለሙ አዳነ ጽንፈኛው የህውሓት ቡድን
አባላት በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ያደረሰው
ጥቃት እጅግ ዘግናኝና የሚያሳፍር ተግባር መሆኑን አርሶ አደሩን ያገኘኋቸው ባህር ዳር
ጠቁመው፤ በሁለቱ ክልሎች አጎራባች በሆኑት ከተማ ነው፡፡ አሁን ስላለው የአገሪቱ የፀጥታ
ወረዳዎች የሚገኙ ህዝቦች በአንድ የገበያ ማዕከል “እነዚህ ቡድኖች ለኢትዮጵያ የማይበጁ ፀረ ሁኔታ ተጨዋወትን፡፡ አንዳንድ ወቅታዊ
ሲገበያዩ ዘመናትን አሳልፈዋል። የሰሜን እዝ ህዝብ ናቸው” ያሉት ግለሰቡ፤ ቡድኑ 20 ዓመት ወረዳው በምርት ዘመኑ 102 ሺህ ኩንታል
ምርት ለመሰብሰብ እቅዶ የነበረ ቢሆንም ጥያቄዎችንም አነሳሁላቸው፡፡
የትግራይ ህዝብ ዘብ ሆኖ ሲጠብቀው መቆየቱንም ሙሉ ለትግራይ ህዝብ በሁለገብ ስራ ሲያግዝ
የተባለውን ለማሳካት የአንበጣ መንጋ፣ ተባይ እና ድሮ ትግሬ፣ አማራ… እየተባለ
ያወሳሉ። ነገር ግን በሰሜን እዝ ላይ ያደረሰው ጥቃት የነበረን ሰራዊት መውጋት እና ሰራዊቱን ማፍረስ
የሀገርን ሉዓላዊነት የተዳፈረ ነው። ወቅታዊ ችግሮች ፈተና መሆናቸውን ኃላፊው መከፋፈል ነበር?
የቡድኑን አረመኔያዊነት የሚያሳይ ነው ብለዋል።
ሰራዊቱ በምርት ዘመኑ የተከሰተውን አንበጣ አስረድተዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት ምን ያህል ምርት ኧረ አናውቅም፤ ሰው መሆኑን እንጅ ያን
ህዝቡ በጉልበት፣ በገንዘብ እንዲሁም በአይነት
በዘመቻ በመሰለፍ የተከላከለ፣ አጥፊ ዝናብ ሲመጣ እንደቀነሰ ለመረዳት በ20 ቀበሌዎች የባለሙያ ምን አጠያየቀን፡፡
ከመከላከያው ጎን ለመሰለፍ ቁርጠኛ መሆኑንም
ሰብል ለመሰብሰብ ከአርሶ አደሩ ጎን ሲቆም የነበረ ተናግረዋል። ቡድን ተሰማርቶ የቁም ሰብል ግምገማ እየተካሄደ አሁን ጽንፈኛው የህውሓት ቡድን
ነው። ከዚህ ባለፈ ወላጆቻቸውን በተለያዩ ምክንያት በሰሜን ወሎ ዞን የራታ ቆቦ ወረዳ ግብርና ልማት መሆኑንም ገልጸዋል። በአገር መከላከያ ሠራዊት ላይ ያደረሰውን
ያጡ ልጆች እንዲማሩ እገዛ ሲያደርግ የነበረ ነው፡ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሉጌታ ፈንታው እንደገለጹት እንደ ኃላፊው ማብራሪያ የአንበጣ መንጋው ጥቃት ሰምተዋል?
፡ ይሁን እንጅ ለውለታው የተከፈለው በአሰቃቂ አንበጣ በመኽሩ ሰብል ላይ ከፍተኛ ውድመት ባደረሰው ከፍተኛ ጉዳት ለችግር ሊዳረጉ የሚችሉ ሰምቻለሁ እንጂ፤ ጨካኝ … ወታደሩ
ሁኔታ ሞት ሆኖ አሳፋሪ ታሪክ ተመዘገበ። ይሁንና አስከትሏል። መንጋው በወረዳው 30 ቀበሌዎች የህብረተሰብ ክፍሎችን ለመደገፍ የተለያዩ እኮ ከናት ካባቱ ተለይቶ አገር ይጠብቃል፣
አረመኔታዊ ቡድን ለመፋረድ ከአንበጣ የተረፈውን ተከስቷል። ሆኖም በአውሮፕላን የኬሚካል ርጭት እርዳታዎች በመንግስት በኩል እየቀረቡ ይገኛሉ። ዝናቡ ሲያይልና እህላችን ሊበላሽ ሲል
ሰብል ከመከላከያ ጎን ሆነው እንደሚሰበስቡ እንዲሁም በህብረተሰብ ተሳትፎ ጠንካራ የሆነ 70ሺህ 500 ኩንታል የምግብ ድጋፍ ከፌዴራል
ያስተጫጭደናል… ኧረ ምኑ ቅጡ፡፡ ልጆቹን
አረጋግጠዋል፡፡ የመከላከል ስራ የተሰራ ቢሆንም የውድመት መንግስት ተደርጓል። ከክልሉ መንግስት ደግሞ
እንደበላ ይቁጠረው፡፡
ከኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ለድጋፍ ቆቦ መጠኑን መቀነስ ሳይቻል ቀርቷል። አንድ ሺህ 500 ኩንታል ቀርቧል። ድጋፉን ጉዳት
በደረሰባቸው ቀበሌዎች ለሚገኙ የህብረተሰብ ስለጦርነቱ ምን ይላሉ?
የተገኙት አቶ መሀመድ የሱፍ ከ20 ዓመት በላይ በቆላማ የአፋር ክልል አካባቢ የሚገኙ ቀበሌዎች
ክፍሎች ፍትሀዊ በሆነ መንገድ ለማሰራጨት ባልነካካን እንጅ አሁንማ ከተጀመረ
ከጠላት ትንኮሳ ሲጠብቀው በኖረው መከላከያ ሰብላቸው ሙሉ ለሙሉ ወድሟል። 20 ሺህ ሄክታር
ሰራዊት ላይ ጽንፈኛው የህወሀት ቡድን አባላት እየተሰራ ነው። ድንበር አካባቢ የሚገኙ ቀበሌዎች ከመድረሻው ማድረስ፣ እጁን መጨበጥ
የሚጠጋ ማሳ በመንጋው ጉዳት ደርሶበታል።
በፈጸመበት ጥፋት በፌደራል መንግስቱ እየተወሰደ እስካሁን እርዳታው አልደረሳቸውም። አሁን እንደ ነው ያለብን
በዚህም 25 ሺህ 400 አባወራ እና እማወራ 147
ያለውን የህግ ማስከበር ተግባር ለመደገፍ መፍትሄ የተወሰደው እርስበእርስ እንዲረዳዱ ቸር ያገናኘን?
ሺህ የቤተሰብ አባላት ይዘው በጉዳቱ የመንግስትን
አጋርነታቸውን ለማሳየት እንደተገኙ ተናግረዋል። እርዳታ እንደሚጠባበቁ የጠቆሙት ኃላፊው፤ ማድረግ ነው። አሜን አገራችን ሠላም ያድርጋት
አሁናዊ የተጀመረው ድጋፍ በቀጣይም ተጠናክሮ የተረጅው ቁጥር ከዚህም በላይ ሊሆን እንደሚችል
እንደሚቀጥል ተናግረዋል። አክለዋል። ወደ ገጽ 32 ዞሯል
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ትንታኔ ገጽ 9

የትህነግ ጭፍጨፋና ክህደት - ከጫካ


ጌትሽ ኃይሌ እስከ ግብዓተ መሬት አፋፍ
እንደ መንደርደሪያ

“ኢትዮጵያ ከዘመነ ኦሪት ጀምሮ ያደረገችውን


ጦርነት በታሪክ አንብቤያለሁ። የኢትዮጵያ ሠራዊት
በገዛ ወገኑ የተዋረደበት፣ የሰሞኑን ዓይነት ግፍ ግን
አላጋጠመኝም። በቅርቡ በዝርዝር እንሰማውና
እናየው ይሆናል…። ሰይጣን በስንት ጣዕሙ።” ፎ
ሙዐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በማኅበራዊ ቶ
ትስስር ገጻቸው ያሰፈሩት ፅሑፍ ነው። የፅሑፋቸው ከ
መነሻ ደግሞ ትህነግ (ህወሓት) በዓለም መድረክ ድ
እጅግ በተከበረውና ታፍሮ በኖረው የኢትዮጵያ ረ
መከላከያ ሠራዊት የሰሜን ዕዝ ላይ የፈፀመው ገ
ዘግናኝ የክህደት ጭፍጨፋ ነው። ጽ
ከዚሁ ድርጊት ጋር በተያያዘም በርካታ የዘርፉ
ባለሙያዎች፣ የሕግና የታሪክ ምሁራን ህወሓት
የፈፀመው ዘግናኝ ጭፍጨፋ ከመነሻው ይዞት
የመጣው ባህል መሆኑን ነው በአብነት ያስረዱት።
ለአብነትም በትግል አጀማመር ወቅት የትግል
አጋሮቻቸውን ሀገር ሰላም ብለው አብረው በተኙበት
መረሸናቸውን ነው የሚያነሱት። በመሆኑም ከሁለት
አስርት ዓመታት በላይ በትግራይ ከትሞ ከትግራይ
ህዝብ ጋር በሁለንተናዊ ተግባራት ከጎን ሆኖ በቆየው
የሰሜን ዕዝ ላይ የፈፀመው እጅግ አሳዛኝ የክህደት
ድርጊት ዘራፊ ቡድኑ ተወልዶ ያደገበትን ክህደት በትህነግ ዘራፊ ቡድን የተጨፈጨፉት ንፁሃን ዜጐች /ማይካድራ/
ያረጋገጠ መሆኑን እንደሚያሳይ አስረድተዋል።
ለመሆኑ ህወሓት ከፅንሰቱ አሁን ላይ እስካለበት
የእርጅናና የሽፍታነት ዘመኑ በተለይ በጠላትነት
ፈርጆ የዘር ማፅዳት ጭፍጨፋ በፈፀመበት አማራ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በወቅታዊ ጉዳይ
ላይ ምን አይነት ግፎችን ፈፀመ? ምን አይነት ላይ ባስተላለፉት መልዕክት “ኢትዮጵያ በዘመናት
ኢትዮጵያንስ ፈጠረ? ኢትዮጵያዊ ሆኖ ሳይፈጠር ገፀ - ብዙ ፈተናዎች ያሳለፈች ሃገር ብትሆንም፤
ኢትዮጵያዊ ሳይሆን ሊጠፋ የተቃረበው ዘራፊና አንድምታ አለው” ብለዋል። ህዝቡን በተሳሳተ (ወታደራዊ) ተግባሩ አብነት ዛሬም ድረስ ደብዛቸው በታሪኳ እንደ ህወሓት ዓይነት የወጣለት አረመኔ እና
ከሃዲ ቡድን ፍፃሜው ምን መሆን ይገባዋል? እውን መንገድ ለመያዝና ኢትዮጵያ የምትባለውን ሀገር የጠፉ መኖራቸውንና በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የጭካኔ ጫፍ የተቆናጠጠ ወንጀለኛ ቡድን ገጥሟት
ከህወሓት ጋር ድርድር ወይስ ቡድኑን በሀገር ክህደት ማዳከም ደግሞ የፍረጃው አንድምታዎች ናቸው - በአማራ ላይ እየደረሱ ያሉትን ጭፍጨፋዎች ያነሱ አያውቅም፤ በምድር ላይ ያሉ የመጨረሻ የክፋት
ወንጀሉ ተገቢውን የሕግ ፍርድ መስጠት? በሚሉና እንደ አቶ ዓለሙ ማብራሪያ። ፍረጃውንም ከዘራፊና ሲሆን ከተለያዩ ተቋማት አማራውን የማግለል መገለጫዎችን ከመፈፀም ወደ ኋላ የማይመለሰው
ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ በኩር ከፖለቲካ ሳይንስና ከከሃዲው ቡድን አልፎ ለሌሎች ፅንፈኛ ኃይሎች ተግባርንም (በተለይ የአማራ ልኂቃንን የማጥፋት) ይህ ከሃዲ ቡድን፤ በተለያዩ ክልሎች ፅንፈኞችን
ዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ከሕግ ምሁራን ጋር ቆይታ ማስተጋባታቸውንም ነው የተናገሩት። “ህወሓት ሕጋዊ መሠረት ተሰጥቶት የተፈፀመ መሆኑን እና አሸባሪዎችን እያስተባበረ፣ ስምሪት እየሰጠ
አድርጋለች። እንደሚከተለውም አቀረብነው። ውስጣዊ ቅኝ ገዥ ወንበዴ ኃይል ነው” ያሉት አቶ ዘርዝረዋል። እና በፋይናንስ እየደገፈ በማንነት ላይ ያነጣጠረ
ዓለሙ አነሳሱም ራሱን እንደ ነፃ አውጪ (ትግራይን በአጠቃላይ በምጣኔ ሀብቱ፣ በማኅበራዊው እና ጭፍጨፋ መፈፀሙን ቀጥሎበታል:: በተመሳሳይ
ህወሓትና ፀረ ኢትዮጽያዊነት እንደ ሀገር) የቆጠረ እንደነበርም አስታውሰዋል። በፖለቲካው የተከናወኑት በሙሉ ተቋማዊ ሆነው በማይካድራ አካባቢ በንፁኃን ዜጎቻችን ላይ
“እንደ አጠቃላይ” አሉ አቶ ዓለሙ “ህወሓት በሕጋዊ መሠረት የተፈፀሙ ውድመቶች ናቸው፤ የደረሰው እጅግ ልብ ሰባሪ፣ ኢሰብዓዊ እና ፍፁም
የበረሃ ፅንሰቱ ከበረሃ አነሳሱ ፀረ ኢትዮጵያዊና ጭፍጨፋውም በተጨማሪም አሁን ላይ ያሉ ተቋማትና መሪዎች ስነ አሳዛኝ ዘር - ተኮር ጭፍጨፋ በከሃዲው ቡድን
አቶ ደጀን የማነ በወሎ ዩኒቨርሲቲ የሕግ
ከማኒፊስቶው (ከጫካ) ይጀምራል፤ ይህ እሳቤው ልቦናቸው በዚህ የተቃኙ ናቸው - መቀሌ ላይ ሆነው አስተባባሪነት የተፈፀመ ይቅር የማይባል ወንጀል
ትምህርት ቤት የዓለም አቀፍ ሕግ መምህርና
አማራን ማኅበራዊ ረፍት መንሳትና ማጥፋት በዚህም ስፖንሰር በማድረግ የሚፈፅሙት የጥፋት ድርጊት ነው:: ይህ ጭፍጨፋ እጅግ ሰው መሆንን ጥያቄ
በአሁኑ ወቅት ደግሞ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ
ኢትዮጵያን የማጥፋት ፕሮጀክት ነው” ብለዋል። እንዳለ ሆኖ - እንደ አቶ ዓለሙ ማብራሪያ። ውስጥ የሚከት ዘግናኝ ድርጊት ነው:: ሁላችንም
ትምህርት ቤት የሦስተኛ ዲግሪያቸውን በመከታተል
የዓለም አቀፍ ሕግ መምህሩ አቶ ደጀን የማነ እንደታዘብነው ከሃዲው ቡድን ከቀናት በፊት በሰሜን
ላይ ይገኛሉ። ህወሓት (ትህነግ) በትጥቅ ትግል ወቅት
ከደደቢት ፀረ- ኢትዮጵያዊነት ወደ ከአቶ ዓለሙ ሀሳብ ጋር ይስማማሉ። ከላይ የተነሱትን ዕዝ የመከላከያ ሠራዊታችን ላይ የፈፀመው አሳዛኝ
የነበረውን እሳቤ “ኢትዮጵያ የብሔር ብሔረሰቦች
ህወሓት የፈፀማቸውን የጥፋት ድርጊቶችም ጭፍጨፋ ሳይበቃው፤ አሁንም በንፁኃን ዜጎች
እስር ቤት ናት ብሎ የተነሳ ፀረ ኢትዮጵያዊ ነው” ሕጋዊ ፀረ ኢትዮጵያዊነት (ስልጣን በያዘ ማግስት) የጫካ ማኒፌስቶውን ሕጋዊ ላይ የዘር ማጥፋት እርምጃ መውሰዱን አጠናክሮ
ሲሉ ነው የጠቀሱት። የብሔር ጭቆና (ጨቋኝ እንደ አቶ ዓለሙ ማብራሪያ ህወሓት ከአፈጣጠር አድርጎ የፈፀማቸው መሆናቸውን አስረድተዋል። ገፍቶበታል:: እኩይ ድርጊቱን የቀጠለበት ምክንያት
ተጨቋኝ) የሚል ትርክት ይዘው በመነሳትም በዓለም እስከ አሁን ያደረጋቸው ሁሉ ኢትዮጵያዊ ስነ ልቦና ኢትዮጵያዊ ማንነትን ረስቶ የተነሳ ዘራፊና ከሃዲ የኢትዮጵያውያንን አንድነት እና የአብሮነት ክብር
ላይ የሌለ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚተገበር የብሔር የሌላቸው ናቸው፤ ድርጊቶቹም የውጪ ወራሪ ቡድን መሆኑን በማንሳትም “የጥቁሮች የነፃነት ለማዋረድ ቆርጦ የተነሳበትን ዓላማ እስከመጨሻዋ
ፌደራሊዝም መተግበራቸውን አስረድተዋል። እንኳን ፈፅሞ የማያደርጋቸው ናቸው። ጫካ እያለ ቀንዲል የሆነችውን ኢትዮጵያን የካደ ነው” ብለዋል። ሰዓት ድረስ ለማስፈፀም ነው” ብለዋል::
የፈጠራ ትርክትን በመያዝና የትናንቷን ኢትዮጵያ ይዞት የመጣውን የብሔር ጭቆና ትርክት (ማኅበራዊ በተያያዘ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
በዘነጋ ማኒፌስቷቸውም “አማራውን እንደ ጠላት ረፍት ልንሳው ያለውን ህዝብ) ስልጣን ከያዘ በኋላም
ጭፍጨፋና ማሳያዎቹ አቶ አገኘሁ ተሻገር በማኅበራዊ ትሥሥር ገፃቸው
የፈረጀ ነው” ብለዋል። ሕጋዊ አድርጎ ማስቀጠሉን ተናግረዋል። በወልቃይት
ይህ በእንዲህ እንዳለ የህወሓት ቡድን ከሰሞኑ ባሰፈሩት መረጃ በሁመራ አቅራቢያ ማይካድራ
በሀገረ መንግሥት ግንባታ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ነዋሪዎች ላይ ለዘመናት ያደረገውን የዘር ማፅዳት
በማይካድራ የሚኖሩ በመቶዎች የሚቆጠሩ ንፁሃን ከተማ ከሃዲውና ዘራፊው ቡድን ንፁሃን አማራዎችን
የበኩሉን ድርሻ እንደተወጣ ያብራሩት አቶ ደጀን ጭፍጨፋ አብነት በማንሳትም “ዘር እያጠፋ የመጣ
አማራዎችን በአሰቃቂ ሁኔታ እንደገደላቸው እንደጨፈጨፈ አረጋግጠዋል፤ “እየሞትንም ቢሆን
ኢትዮጵያን በመገንባት የአንበሳውን ድርሻ የሚይዝን ድርጅት ነው” ብለዋል።
ከስፍራው የሚገኙ የአማራ ብዙኃን መገናኛ እናሸንፋለንም” ብለዋል አቶ አገኘሁ።
ታላቅ ህዝብ - አማራ እንደ ጠላት የፈረጀ የበረሃ ማኅበራዊ ረፍት ልንሳው ያለውን ህዝብ
ድርጅት የጋዜጠኞች ቡድን አረጋግጧል። ይህም ዝርዝሩ በፌደራል መንግስት በስፋት
ማኒፌስቶ መሆኑንም ነው የህወሓትን የደደቢት ዘሩን የማጥፋት ድርጊቱን የፈፀመው በሁለት
ጨፍጫፊውና ከሃዲው ቡድን ለ27 ዓመታት እንደሚገለፅ በመናገር፤ “ከአረመኔው የትህነግ ቡድን
በረሃ ፀረ ኢትዮጵያዊነት ፅንሰት ያስረዱት። መንገዶች ነው - በወታደራዊ ግድያ ቀጥተኛ ዘር
በወልቃይትና በሌሎች አካባቢዎች የሚገኙ ነፃ በወጣችው በሁመራ አቅራቢያ በምትገኘው
ከሁሉም የኢትዮጵያ ክፍል የተውጣጡ መሪዎች ማጥፋትና ሕጋዊ መሠረት በመስጠት (ተቋማዊ
አማራዎች ላይ ደረገውን ጭፍጨፋ ማረጋገጫ ነው ማይካድራ ከተማ ነዋሪ በሆኑ አማራዎች ላይ
ባስተዳደሯት የትናንቷን ኢትዮጵያ ሥርዓቱን በማድረግ) የተፈፀመ ነው - እንደ አቶ ዓለሙ
ተብሏል። በተሸናፊው የትህነግ ጦር አማካኝነት የዘር ማጥፋት
በሙሉ የአማራ ገዥ መደብ በሚል ስህተት የፈረጀ አራጌ ማብራሪያ። ዘርን የማጥፋት ድርጊቱንም
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ወንጀል ተፈፅሞባቸዋል። ቁጥሩ በሂደት ተጣርቶ
መሆኑን አስረድተዋል። በማሳያ አስደግፈውታል። በቀጥተኛ ዘር ማጥፋት ይፋ የሚደረግ መሆኑን እያሳወቅን ድርጊቱ በዓለም
የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት
አቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) የሚያስጠይቅ
መምህሩ አቶ ዓለሙ አራጌ የአቶ ደጀን የማነን ሀሳብ
ወንጀል መሆኑን እናምናለን” ብለዋል።
ሙሉ ለሙሉ ይጋራሉ። ህወሓት ከበረሃ አነሳስ
የያዘውን የአማራን የጨቋኝነት ፍረጃ ትርክት “ሁለት ወደ ገጽ 22 ዞሯል
ገጽ 10 የውጭ ዜና በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

ማራኪ ሰውነት
ታይዋን
የዓለም ጤና ድርጅት የኮሮና ቫይረስን
አስመልክቶ በሚደረገው እና 194 አባል ሃገራት
ከዓለም
ስብሰባ ታገደች
የሚገኙበት ስብሰባ ታይዋን መታገዷን አስታወቀች::
የታይዋን የውጭ ጉደይ ሚኒስትር
እንዳስታወቀው 23 ነጥብ አምስት ሚሊዮን ህዝብ
ያላት ታይዋን “ጤና ለሁሉም” የሚል መፈክር
ካለው የጤና ስብስባ መታገዷ አሳፋሪ ነገር ነው
ብሏል:: ይህ ፖለቲካዊ እንደምታ ያለው እና ሃገር ያላትን ለመሳተፍ የሚመረጡ ሃገራትን በተመለከተ
ታይዋን የአለም ጤና ድርጅትን ጨምሮ የአባል ሃገራቱ ውሳኔ በመሆኑ ኮሮናን በፍጥነት
የቻይናን ላለማስከፋት የሚዳረግ ሴራ ነው ብለው ታይዋን መብት እየነፈገች እንደሆነ ማሳያ ነው
በርካታ አለም አቀፍ ተቋማት በቻይና አሰናካይነት የተቆጣጠረችው ታይዋን ለዝግጅቱ መጋበዟ ቻይናን
ገልፀውታል:: ተብሏል::
መታገዳቸው ቻይና በስልጣንዋ ይህን ያህል ልእለ አስቆጥቷል::
የአለም ጤና ድርጅት በበኩሉ ለስብሰባው

የተዘረፈችው አፍሪካ
ሙሉጌታ ሙጨ

ከአፍሪካ 836 ቢሊየን ዶላር በህገወጥ መንገድ


መውጣቱን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት
አጋለጠ።
የአፍሪካ አንጡራ ገንዘብ በህገወጥ
መንገድ ወደተለያዩ የአውሮፓ አገራት
መጋዙን ድርጅቱ በዓመታዊ ሪፖርት
አሳይቷል።
አፍሪካ ከ800 ቢሊየን ዶላር
በላይ ገንዘብ ያጣችው ከፍተኛ ደረጃ
ያለውን ወርቅ፣ አልማዝና ፕላቲኒየም
ሳይጨምር ነው፤ የነዚህ ቁሳዊ ሀብት

የአፍሪካ ቀዳሚዋ
ደግሞ በሂሳብ ሲሰላ ዘረፋውን ከፍተኛ
ያደርገዋል ተብሏል። ይህም ከሙስና፣
ሌብነትና ግብር ማጭበርበር ጋር
የተያያዘ ነው።
ሪፖርቱን ያወጣው የተባበሩት
መንግሥታት ድርጅት ንግድና ልማት የአስራ አምስት
አመታት መረጃ እንደሚያሳየውም የዘረፋው መጠን
መጨመሩን ነው
የገንዘቡ መጠን ከፍተኛ መሆንም የአፍሪካ
መንግሥታት በጤና ስርዓቱ፣ ትምህርትና ሌሎች
የቱሪስት መዳረሻ
አህጉሪቷ ያለባት ብድር 770 ቢሊየን ዶላር መሰረተ ልማቶችን አገልግሎት ላይ ከፍተኛ
እንደሆነ ከሁለት አመት በፊት ያለውን መረጃ ዋቢ ተፅእኖም እንደሚያሳርፍ ተጠቅሷል። ማራኪ ሰውነት አቀፍ መሰብሰቢያ ቦታ በመሆን በአፈሪካ የንግድ
ያደረገው ሪፖርት አህጉሪቷ ከተሻገረባት መጠንም “እንዲህ አይነት ህገወጥ የገንዘብ ዝውውርና የመሰብሰቢያ እና ኮንፍረንስ ማእከል አድርጐታል፡፡
ጋር ሲወዳደር “የአለም ንፁህ አበዳሪ ያደርጋታል” ሙስና የአፍሪካ ልማት እክል ሆኗል። በከፍተኛ ናይሮቢ የቅርብ ርቀት ተፎካካሪዋ ኬፕታውን
ኬንያ በ2020 የአፍሪካዋ ቀዳሚ የቱሪስት
ብሏል። ሁኔታም አገሪቷ በውጭ ምንዛሬ ድርቅ እንድትመታ በመርታት ነው አንደኛ የሆነችው ውድድሩ አንድ
መዳረሻ መሆኗን ወርልድ ትራቭል አዋርድ
“እንዲህ ባለ ህገወጥ መንገድ የገንዘብ ዝውውር ምክንያት ሆኗል። አመት የፈጀ የጥናት እና በአለም ከፍተኛ ተጓዦችን
አስታወቀ፡፡
አህጉሪቷም ሆነ ህዝቧ የወደፊቱን እያጡ ነው። ይህ የቢቢሲን መረጃ ጠቅሶ እንደዘገበው በአገራቱ ባለሙያዎች ድምጽ በመሰብሰብም ጭምር ነው
1995 እ.ኤ.አ. እውቅና የተሠጠው የወርልድ
ሁኔታ ግልፅነት፣ ኃላፊነት የጎደለው ማሳያ ሆኗል፤ ውስጥ ያለው የምርት አቅርቦት እንዲያሽቆለቁል፣ የተካሄደው፡፡
ትራቭል አዋርድ በቱሪዝም ሴክተሩ ዙሪያ እውቅና
አህጉሪቷም ያሏት ተቋማትን እምነት የሸረሸረ ነው” የንግዱና አጠቃላይ ምጣኔ ኃብቱ እንዲጎዳና ኬንያ በዚህ አመቱ ሽልማት በርካታ መዳረሻዎችን
እና ሽልማት በመስጠት ይታወቃል፡፡
በማለት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ንግድና ድህነትና አለመመጣጠን እንዲከፋ አድርጎታል” እና አስጎብኝ ድርጅቶችን አስመርጣለች፡፡
በእንግሊዝ የሚገኘው ድርጅቱ 27ተኛው
ልማት ዋና ፀሃፊ ሙኪሳ ኪቱዩ ተናግረዋል። ብለዋል ዋና ፀሃፊው። በተጨማሪም በአቪየሽን ሴክተር የኢትዮጵያ
የአዋርድን የአፍሪካ አሸናፊዎችን ሲያስታውቅ፤
አየር መንገድ አፍሪካ መሪ አየር መንገድ ሴክተር ሆኖ
በሰፋፊ የሳር ያለው ቦታዎች፣ ተለያዩ የዱር
ሲመረጥ በርካታ ኤርፖርቶችን በመክፈት ደግሞ

የሳይበር ጥቃትና የሩሲያ መከሰስ


እንስሳቶቿ ተለዩ የባሕርዳርቻ በማሳይ ማሳሚ
ኬፕታውን ኢንተርናሽናል ኤርፖርት ተሸልሟል፡፡
እና በሰመሩ ናሽናል ጥብቆች የመሳሰሉ በርካታ
የአፍሪካ ቀዳሚ የቢዝነስ እና ምጣኔ ሃብት
መዳረሻዎች የቱሪስትን ቀልብ በመሳብ ተመራጭ
ክፍሎች ያሉት አየር መንገድ ግን አሁንም ኬንያ
አድርጐታል፡፡ ወቅቱ አለምን ወረርሽኙ በከፍተኛ
ቀዳሚነቱን በመያዝ የ2020 ስኬታማ ጊዜ
ለውጥ ባመጣበት ወቅትም ቢሆን የናይሮቢ
እንደነበራት ማሳየቷን የዘገበው ኦል አፍሪካ የዜና
የአፍሪካ የምጣኔ ሃብት መዳረሻ የኬንያታ አለም
ወኪል ነው፡፡
ሙሉጌታ ሙጨ ለዚህ ወቀሳ የቀረበ ምንም አይነት ማስረጃ የለም
ብሏል። ኤምባሲው በየዓመቱ በሚሊዮኖች
የሚቆጠር የሳይበር ጥቃቶች በሩሲያ ላይ
ኖርዌይ በ2020 ሰኔ ወር በፓርላማዋ የኢሜይል
እንደሚፈጸሙ አስታውሶ በኖርዌይ ለተፈጸመው
ሥርዓት ላይ ለደረሰው የሳይበር ጥቃት ሩስያን እ.አ.አ. በ2018 ላይ ኖርዌይ ስለ ፓርላማ
ጥቃት ሩሲያን ተጠያቂ ማድረግ አግባብ አይደለም
በመክሰስ ተጠያቂ አደረገች። የኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ኔትዎርክ መረጃ ሲሰበስብ ደርሼበታለሁ ያለችውን
ብሏል። የኖርዌይ ባለስልጣናት እንዳሉት ከሆነ
ሚኒስትር ዐይን ኤሪክስን ሶሬድ የአገራችን ከፍተኛ የሩሲያ ዜጋ በቁጥጥር ሥር አውላ ነበር። ግለሰቡ
በተቃጣው የሳይበር ጥቃት የበርካታ ባለስልጣናት
የዲሞክራሲ ተቋም ላይ የተቃጣ ጥቃት ነው በማለት ዘግይቶም ቢሆን ከእስር ተለቋል።ከወራት በፊት
የኢሜይል አድራሻዎች ተጋላጭ ሆነው ነበር።
የጥቃቱን ክብደት አመልክተዋል። ደግሞ የኖርዌይ ደኅንነት መስሪያ ቤት የኖርዌይ
በአንዳንድ የኢሜይል አድራሻዎች ውስጥ የነበሩ
“መንግሥት አሁን ባለው መረጃ መሠረት ሕዝብ በመንግሥቱ፣ በመገናኛ ብዙሃን እና የምርጫ
መረጃዎችም በመረጃ በርባሪዎቹ መገልበጣቸውን
ከጥቃቱ ጀርባ ሩሲያ ስለመኖሯ ደርሰንበታል” ሥርዓቱ ላይ እምነት እንዲያጣ ለማድረግ የሩሲያ
አስታውቀዋል። ይሁን እንጂ በዚህ የሳይበር ጥቃት
ብለዋል የውጭ ጉዳይ ሚንስትሯ።ጥቃቱ በሩሲያ መንግሥት እያሴረ ነው ሲል ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ
የደረሰው ሙሉ የጉዳት መጠን አልተገለጸም።
ስለመፈጸሙ የሚያመላክቱ ማስረጃዎችን ግን ይፋ ነበር።
ይህ የኖርዌይ ወቀሳ የተሰማው የሩሲያ እና
ከማድረግ ተቆጥበዋል። ያለችውን የሩሲያ ዲፕሎማት ከአገሯ አባራለች። ሁለቱ አገራት የአርክቲክ ድንበርን የሚጋሩ
ኖርዌይ ግንኙነት ከመቼውም በላይ በሻከረበት ወቅት
ሩሲያ በበኩሏ የኖርዌይ መንግሥት ወቀሳን በምላሹም በቀናት ልዩነት ሩሲያ ከሞስኮ የኖርዌይ ሲሆን ኖርዌይ የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን
ነው። ባለፈው ሰኔ ወር ላይ ኖርዌይ ሲሰልል ነበር
አጣጥላለች። በኦስሎ የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ ዲፕሎማትን ከአገሯ አስወጥታለች። ድርጅት- ኔቶ አባል አገር ናት ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ትዝብት ገጽ 11

ዝምታ ለበግም አልበጃት...


ጌታቸው ፈንቴ

አያቶችህ እንዲህ ይላሉ፤


“ዝምታ ለበግም አልበጃት
አስራ ሁለት ሆና አንድ ተኩላ ፈጃት”
መስሚያ አለኝ የምትል ሁሉ ስማ! የምነግርህ ቤንሻንጉል ጉሙዝ የሚፈፀሙ እጅግ ዘግናኝ
የሆነውንና እየሆነ ያለውን፣ ግን ደግሞ አንድም ኢሰብዓዊ ድርጊቶችን እየተከታተልን ለዓለም አቀፉ
ንቀህ፣ አንድም ፈርተህ፣ አንድም አውቀህ፣ አልያም ማህበረሰብ በወቅቱ ብናሳውቅ ኖሮ ችግሮች እንዲህ
አድር ብለህ እንደዘበት በዝምታ የምታየውን ተባብሰው ባልቀጠሉ ነበር::
መራራ እውነት ነው:: እናም “ካለፉት ሶስት አስርት እዚህ ላይ ዝምታው የሀገርን ገጽታ ላለማጠልሸት
ዓመታት ጀምሮ ተደጋጋሚ ጅምላ ጭፍጨፋዎች ነው የምትሉ እንደምትኖሩ እገምታለሁ፤ ግን ስህተት
ሲፈፀሙብን ዝም እያልን ያለነው በግ ነንን?” ስል ነው:: አማራ ኢትዮጵያን በመውደዱ ከመከራ በቀር
እጠይቅና የአያት ቅድመ አያቶችህን ብሂል ደግሜ ምን አተረፈ? ምንም!
አስታውስሃለሁ:: ታዲያ ገና ለገና የሀገር ገጽታ ይበላሻል በሚል
“ዝምታ ለበግም አልበጃት አማራ በኦሮሚያና ቤኒሻንጉል ጉምዝ በሸማቂ
አስራ ሁለት ሆና አንድ ተኩላ ፈጃት” ቡድን ሳንድዊች የሚሆነው በምን እዳው ነው?
ለመሆኑ አንድ ሆነን ታግለን በሀገራችን በነጻነት ይልቁንስ ይህንን የህግም ሆነ የሞራል ድጋፍ የሌለው
የመኖር መብታችንን በማረጋገጥ ፋንታ አንገታችንን አሰቃቂ፣ አሳፋሪ፣ ዘግናኝና ከአውሬነትም በታች
በኦሮሚያ፣ በቤኒሻንጉል … ለገጀራ፣ ለቀስትና የዘቀጠ ወንጀል “ሳይቃጠል በቅጠል” ለማምከን
ካራ እንደ ገፀ በረከት የምንገብረው፣ በሀገራችን ዓለማቀፍ ፀሀይ እንዲሞቀው ማጋለጥ ወሳኝ ተግባር
የምንሳደድ የምንፈ ናቀለው፣ ስደተኛ የምንሆነው ሊሆን ይገባል:: እኔ ወንጀል የምለው፣ እንደነውርም
ስለምን ነው? እስከ መቼስ ነው? የምቆጥረው ይህንን ጉድ መደበቅንና አለማጋለጥን
ይህንን መራራ እውነት በተጋትን ቁጥር መቼም ነው፤ እንዲስፋፋ የመተግበር ያህል ይቆጠራልና!
ሰው ነኝና እንደ ሰው ቆሽቴ ያርራል፤ ልቤ ያለቅሳል፤ በአጠቃላይ፣ “በአማራ ላይ በየትኛውም ስፍራና
ብእሬም እንዲህ ያነባል፤ ጊዜ የሚፈፀም ጥቃትን ለማስቆም እንዲሁም
“ሚስቴን ከቀን ጅብ የማላስጥል ለሕግ የበላይነትና ለመብቱ መከበር በአንድነት
ታጋች ልጆቼን የማላድን የማይታገልና ተጽዕኖ መፍጠር የማይችል ማህበረሰብ
ጋሻ ጠበቃ ያላገኘሁ፤ እንደራሴ የሚናፍቀኝ” እስካለ ድረስ ጥቃቱ የሚቆም አለመሆኑን ተረድተን
ባለጊዜ ዘረኛ እንዳፈተተ የሚሰድበኝ ፖለቲካ፣ አመለካከትና ጐጥ ሳይከፋፍለን ለሰላምና
ጊዜ የሰጠው ቅል ሁሉ እንዳሻው የሚጋልበኝ ለፍትሕ መረጋገጥ በጋራ ልንታገል ይገባል::
ፍትህን ከዳኛ ያጣሁ ሰሞኑን ምዕራብ ወለጋ ላይ የተፈፀመውን ጅምላ
በቁልል ግብር የገረጣሁ ጭፍጨፋ ተከትሎ መንግስት የሀዘን ቀን ባያውጅም
ባንዳ ለሆዱ የሚሸጠኝ የክልላችን ታላላቅ ከተሞች ኗሪ ግን ከዘፈንና
ሰላዩ በቶርች የሚያነግለኝ ተዝናኖት ታቅቦ ሀዘኑን በምሬት አስቦታልና ይህ
…ማነኝ? ጠገዴን፣ ጠለምትንና ራያን የትግራይ ነው ቁጭትና ተቆርቋሪነት እንደበጐ ልምድ ቀጥሎ ለጋራ
ዝምታ ለበግም እንዳልበጃት ብለው ለመከለል አላስፈራቸውም:: ይልቁንም ደህንነታችን ያለጐትጓች በጋራ መነሳት ይኖርብናል::
አስራ ሁለት ራሷን ሆና አንድ ተኩላ እንደፈጃት
ከተነገረኝ የአባቴ ብሂል
መማርን እንኳ የማልከጅል
በአማራ ላይ ያሻቸውን ለመፈፀም ከልካይ እንደሌለባቸው ነው
ያረጋገጠላቸው::
እናም እንዲያ እንዲያ እያለ አማራ የተባለውን
አሊያ ግን ዝምታ መቃብራችንን ያፋጥናል፤ እንደ
በግም የተኩላ ራት ያደርገናል እላለሁ ፤ እናንተስ?
በነገራችን ላይ ይህንን ትዝብት ያዘጋጀሁት
የዘመን ጅል
እንደ ሰንጋና ጠቦት አንገቴን ለርድ ያዘጋጀሁ እየደረሰ ብሔር በጠላትነት ፈርጆ እንዲጨፈጨፍ፣
እንዲፈናቀል፣ እንዲኮላሽ፣ እንዲደኸይና በሂደት ዘሩ
ላለፈው ሳምንት ዕትማችን ነበር:: ይሁንና ላለፉት
አርባ ዓመታት በአማራ ላይ ለደረሰው በደልና የዘር
የግፍ ክምር ለመሸከም ለባርነት የተመቼሁ እንዲጠፋ ለማድረግ በዘመነ ዘረኛ ወያኔ በመንግስት ጭፍጨፋ ሀሰተኛ ትርክትን ከመፈብረክ ጀምሮ
… ማነኝ?
በማንነቴ ብቻ ማንም ተነስቶ የሚያርደኝ
ያለውን የዘር ደረጃ ታቅዶ ሲሰራ ዝምታን ሰብረው “ለምን?” ያሉና
ተጋፍጠው ትግል የጀመሩ ጥቂት ጀግኖች ውድ
ጠንሳሽ፣ ተዋናይ፣ አስፈፃሚና ፈፃሚ ጭምር የሆነው
ወያኔ ሰሞኑን ሀገራዊ ክህደት በመፈፀሙ ነው
ማነኝ? … ህይወታቸውን ገብረዋል /እነ ፕሮፌሰር አስራትን ከብሔር ይልቅ ኢትዮጵያን በማስቀደም ጽሁፉን
ኧረ ማነኝ? ምንድን ነኝ? ማጥፋት ልብ ይሏል/::
ያኔ መላው የአማራ ህዝብ ዝምታውን ሰብሮ
በይደር ያሰነበትነው::
ክስተቱም መላው ኢትዮጵያውያንን አስቆጥቶ
አዎ! ተነግሮ የማያልቅ ብሶት፣ ተዘርዝሮ “በቃችሁ!” ቢል እና እንደድር አብሮ ቢነሳ ኖሮ ዛሬ ከመከላከያ ሠራዊታችን ጋር እንዲሰለፍና እጁን
የማይዘለቅ ግፍ አለ:: ለሚፈፀምብን ግፍ
አለመቋጨት ዋነኛው መግፍኤ (ገፊ ምክንያት)
ወንጀል ድረስ የዘለቀው አበሳ በከሰመና ባልቀጠለ ነበር:: በህወሓት ላይ እንዲያነሳ የሚያደርግ መልካም
በደኖ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀሙ አጋጣሚ በመሆኑ ኢትዮጵያን የመዘበሯትና ዜጐቿን
ደግሞ ዝምታ ነው:: ኦነጐችን ተባብረን ብንይዝና በህግ ብናስቀጣ የጨፈጨፉት ጁንታዎች የመጨረሻ ፍፃሜ፣ ለአማራ
ለም መሬታቸውን ለመቀማት ሲባል ብቻ ለአፍታም በአርባጉጉ፣ በጉራፈርዳ፣ በሀረር፣ በጅማ፣ ህዝብም ትንሳኤ ይሆናል የሚል ተስፋ አሳድሮብን
ከአርባ ሺህ በላይ የወልቃይት አማራዎች ሀለዋ በወለጋ፣ በአርሲ፣ በሻሸመኔና … በየስፍራው ነበር::
ወያኔ በሚባሉ የወያኔ የመሬት ውስጥ እስር ቤቶች
በጭስ ታፍነው መገደላቸው በፓርቲው የቀድሞ ቢሆን ዝም ባልተጨፈጨፍን፣ ባለተፈናቀልን፣ ባልተሰደብን፣
ባልተዋረድን ወዘተ ነበር::
ዳሩ ግን ሀገር እንዲህ ተገዳ ወደአልተፈለገ
ጦርነት በገባችበት ወቅት እንኳ የኦሮሚያዎቹና
አባላት ጭምር የተመሰከረበት ቅልጥጥ ያለ እውነት ከራሳችን አብራክ ወጥተው ጥላና ከለላ ለሆኑን፣ የቤኒሻንጉሎቹ ሰው በላዎች ዛሬም አማራን ከማረድ
ሆኖ ሳለ ጨፍጫፊዎቹን በዓለማቀፍ ፍርድ ቤት
በዘር ማጥፋት ወንጀል እንዲከሰሱ ለማድረግ
ማለት ሊያስተባብሩን ሲገባ ለአጥቂው ኃይል በግብረ
አበርነትና ተላላኪነት የተሰማሩ ተሿሚዎችንና
እንደማይመለሱ በተግባር አሳይተውናል::
ለዚህ ነው ከሁሉም የሚቀድመው ሀገራዊ
የተሯሯጠ ፖለቲከኛ፣ ጋዜጠኛ ወይም የሰብአዊ ሰላዮችን ሁሉ አስቀድመን ማስቆምና ማጽዳት አጀንዳ እያለም ቢሆን በአማራ ላይ እየደረሰ ያለውን
መብት ተሟጋች ካለመኖሩ ይጀምራል ዝምታችን::
ያ ዝምታ የሴራ ፖለቲካቸውን አልጋ ባልጋ
አይገባም፡፡ ብንችል ሰቆቃችን ዛሬ ድረስ ባልቀጠለ::
የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች፣
የዘር ማጥፋት ወንጀል ለአፍታም ቢሆን ዝም ማለት
አይገባም ለማለት የተገደድነው፤ ምክንያቱም “ዝምታ
ያደረገላቸው የወያኔ አመራሮች ወልቃይትን፣ ጋዜጠኞችና ማህበረሰብ አንቂዎች በኦሮሚያና ለበግም ስላልበጃት!...”
ማስታወቂያ
ገጽ 12
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.
እስከ 500 ድረስ /05 ጥራዝ/ የተሰራበት ደረሰኝ ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም ምክንያት ይዠዋለሁ
ደረሰኝ ቁጥር 155274 ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም
ባህር ዳር የጠፋባቸው በመሆኑ ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ማስታወቂያዉ
ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ
በከሣሽ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት እና በተከሣሾች የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 10 በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ
ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ
አቶ ይሁኔ አለሙ እና አቶ አለም ተመስገን መካከል ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ አቤቱታቸውን ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::
20 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ
ስላለው የገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ መከሰሣችሁን የምንቀበል መሆኑን እንገልፃለን:: የአፄ ቴዎድሮስ ክ/ከ/ል/ቤ/ኮን/ጽ/ቤት
ይሰጣቸዋል::
አውቃዎች ክሱን በመዝገብ ቤት በኩል ወስዳችሁ የገቢዎች ሚኒስቴር ባ/ዳር ቅ/ጽ/ቤት ***************************************
የአፄ ቴዎድሮስ ክ/ከ/ል/ቤ/ኮን/ጽ/ቤት
መልሣችሁን ለህዳር 14 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው *************************************** በከሣሽ አቶ ታከለ ከበደ እና በተከሣሸ አቶ ምስጌ
***************************************
ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡00 እንድትቀርቡ ፍ/ቤቱ በከሣሽ ደሣለኝ ጀንበሩ እና በተከሣሽ አምሣያው ታደሰ መካከል ስላለው ገንዘብ ክርክር ጉዳይ
ሸህ አህመድ አደም ኢሣ በባ/ዳር ከተማ በፋሲሎ
አዝዟል:: አየናው መካከል ስላለው የገንዘብ ክርክር ተከሣሽ ለህዳር 16 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው
ክ/ከተማ ውስጥ ላላቸው ቤት የምሪት ካርኒ ቁጥር
የባህር ዳር እና አካባቢዋ ከፍ/ፍ/ቤት ጉዳይ ተከሣሽ ለህዳር 9 ቀን 2013 ዓ/ም ቀጠሮ ከጠዋቱ 3፡00 እንዲቀርቡና እንዲከራከሩ፤
002665 እና የዝርዝር ዋጋ ግምት ስለጠፋባቸዉ
*************************************** ከጠዋቱ 3፡30 ለሆነው ቀጠሮ እንዲቀርቡና የማይቀርቡ ከሆነ በሌሉበት የሚወሰን መሆኑን ፍ/
በማንኛዉም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል
በከሣሽ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት እና በተከሣሾች እንዲከራከሩ፤የማይቀርብ ከሆነም በሌሉበት ቤቱ አዝዟል::
የሚል ካለ ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን
ሃይማኖት ጐበዜ እና አዲሴ ፀጋየ መካከል የሚወሰን መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል:: የባህር ዳር ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት
ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ
ስላለው የገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ መከሰሣችሁን የባህር ዳር ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት ***************************************
በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::
አውቃዎች ክሱን በመዝገብ ቤት በኩል ወስዳችሁ *************************************** በከሣሽ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና በተከሣሽ
የፋሲሎ ክ/ከ/ል/ቤ/ኮን/ጽ/ቤት
መልሣችሁን ለህዳር 16 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው በአመልካች የዛብነሽ ተመስገን እና በተጠሪ ፋጡማ ስሌማን መካከል ስላለው የአፈፃፀም
***************************************
ቀጠሮ ከጠዋቱ 3፡00 እንድትቀርቡ ፍ/ቤቱ ፀሐይነህ ጐለም መካከል ስላለው የባልና የሚስት ክስ ክርክር ጉዳይ ተከሣሽ መከሰስዎን አውቀው
ከሣሽ ጥምረት ሸማቾች የህ/ስ/ማህበር ተከሣሽ
አዝዟል:: ክስ ጉዳይ ተጠሪው ህዳር 15 ቀን 2013 ዓ/ም ክሱን በመዝገብ ቤት በኩል ወስደው መልስዎን
የኔሰው አበረ መካከል ስላለው እንደውሉ
የባህር ዳር እና አካባቢዋ ከፍ/ፍ/ቤት ለሆነው ቀጠሮ እንዲቀርብ ፍ/ቤቱ አዝዟል:: ለህዳር 22 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ 4፡00
ይፈፀምልኝ ክርክር ጉዳይ ተከሣሽ ለህዳር 09 ቀን
*************************************** የባህር ዳር ዙሪያ ወረዳ ፍ/ቤት እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::
2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 3፡00 ቀርበው
በከሣሽ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት እና በተከሣሽ *************************************** የባ/ዳርና አካ/ከፍ/ፍ/ቤት
እንዲከራከሩ፤ የማይቀርቡ ከሆነ በሌሉበት
አቶ አምሣሉ አራጋው መካከል ስላለው የገንዘብ አቶ ሰለሞን ዲንቁ በባ/ዳር ከተማ በፋሲሎ ክ/ ***************************************
የሚወሰን መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል::
ክስ ክርክር ጉዳይ መከሰስዎን አውቀው ክሱን ከተማ ውስጥ ላላቸው ቤት በደቡብ ኮበል በአመልካች ዘውዱ ደመቀ እና በተጠሪ የሻምበል
የባህር ዳር ወረዳ ፍ/ቤት
በመዝገብ ቤት በኩል ወስደው መልስዎን ለህዳር መንገድ፣ በሰሜን ሙጨየ አሰጌ፣ በምስራቅ ገልሞ መካከል ስለአለው የአፈፃፀም ክርክር
***************************************
08 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 3፡00 እቴአንች መንክር፣ በምዕራብ እነ ሙሃመድ አሊ አመልካች ታህሣስ 22 ቀን 2012 ዓ/ም ያቀረቡት
ከሣሽ ጥምረት ሸማቾች የህ/ስ/ማ ተከሣሽ
እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል:: ሁለት ራሣቸው የሚያዋስነው ቦታ የስመ ንብረት የሰበር አቤቱታ ያስቀርባል ተብሎ በመታየት ላይ
ሣለአምላክ አሻግሬ መካከል ስላለው እንደውሉ
የባህር ዳር እና አካባቢዋ ከፍ/ፍ/ቤት ዝውውር ቅጽ ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም የሚገኝ ቢሆንም እርስዎ ቀርበው መልስ እንዲሰጡ
ይፈፀምልኝ ክርክር ጉዳይ ተከሣሽ ለህዳር 09 ቀን
*************************************** ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ በተደጋጋሚ ቢታዘዝም ሊቀርቡ አልቻሉም
2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 3፡00 ቀርበው
ስማቸው ፈቃዱና ጓ/የህ/ሽ/ማህበር በቀን ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ስለዚህ የተከሰሱ መሆኑን አውቀው ለጥር 04
እንዲከራከሩ፤ የማይቀርቡ ከሆነ በሌሉበት
24/02/2013 በተፃፈ ደብዳቤ የማህበራቸው 20 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ቀን 2013 ዓ/ም በአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት
የሚወሰን መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል::
አባል የሆኑት 1. አቶ ዮሴፍ አንተነህ 2. ወ/ሪት ይሰጣቸዋል:: ሰበር ሰሚ ችሎት ቢሮ ቁጥር 20 ከጠዋቱ በ2፡30
የባህር ዳር ወረዳ ፍ/ቤት
ትዕግስት አምሣሉ በሃገር ውስጥ የሌሉ በመስሪያ የፋሲሎ ክ/ከተማ ኢ/ል/ከ/አገ/ጽ/ቤት እንዲቀርቡ፤ የማይቀርቡ ቢሆን ጉዳዩ በሌሉበት
***************************************
ክልል ውስጥ የማይገኙና በማህበሩ የመተዳደሪያ *************************************** ታይቶ ውሣኔ የሚሰጥ መሆኑን እንዲያውቁት
ደንብ የማይገዙ ስለሆነ ከማህበሩ ለማሰናበት ወ/ሮ ዘይነብ እስሌማን በባ/ዳር ከተማ በአፄ ፍርድ ቤቱ አዝዟል::
በአካል መገኘት ሥላልቻሉ ተቃዋሚ ካለ የጋዜጣ ቴዎድሮስ ክ/ከተማ ውስጥ ላላቸው ቤት በስማቸው የአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ምዕራብ ጐጃም ዞን
የሚገኘው ቦታ የስም ማዛወሪያ ቅጽ የውል *************************************** አቶ አለሙ ጌቴ ከፍለ በሰሜን አቸፈረ ወረዳ
ማስታወቂያ ከወጣ በ30 ቀናት ውስጥ ግለሰቦች
ቁጥር 4/71 የሆነው ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም አብዮትና እንግዳየሁ የህ/ሽ/ማህበር በግብር ከፋይ በአምበሸን ቀበሌ በተቋራጭ ንግድ ዘርፍ
ማስረጃውን ለባህር ዳር ከተማ ንግድ መምሪያ
ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ተሰማርተው በጽ/ቤታችን የገቢ ደረሰኝ ቁጥር
ካልቀረበ የሥንብት ቃለ ጉባኤውን የምናፀድቅ መለያ ቁጥር 0045811546 በጣውላ መሰንጠቅ
ከ0001 እስከ 0100 ድረስ እንዲያሣትሙ
መሆኑን እናሣውቃለን:: ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ንግድ ዘርፍ የተሰማሩ ሲሆን በቀን 30/09/2008
ተፈቅዶላቸው ያሣተሙ መሆኑን እየገለጽን
የባ/ዳር ከ/አስ/ን/ገ/ል/መምሪያ 20 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ዓ/ም በገቢ ተቋሙ ተፈቅዶ ጢስአባይ ማተሚያ
የደረሰኝ ቁጥር 0090/አንድ ቅጠል/ የጠፋባቸው
*************************************** ይሰጣቸዋል:: ቤት ከታተሙ 02 ጥራዝ የገቢ ደረሰኝ እና 02 በመሆኑ ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ
ባንችአምላክ አንለይ ሃይሌ ቲን 0004203569 የአፄ ቴዎድሮስ ክ/ከ/ል/ቤ/ኮን/ጽ/ቤት ጥራዝ የወጭ ማፅደቂያ ደረሰኝ ውስጥ 02 ጥራዝ ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 10 ቀን ድረስ
በብሎኬት ንግድ ዘርፍ የተሰማሩ ሲሆን በቁጥር *************************************** የገቢ ደረሰኝ ከ00001 እስከ 00100 ያልተሰራበት ተቃውሞውን ካላቀረበ አቤቱታቸውን የምንቀበል
ሸ/ክ/ማ/383/13 በቀን 21/02/13 በሽምብጥ ፍቅረ ሰማያት የፈረስ ማህበር የበጎ አድራጎት እንዲሁም 02 ጥራዝ የወጭ ደረሰኝ ከ00001 መሆኑን እንገልፃለን::
ቀበሌ ማህበራዊ ፍርድቤት በቀን 07/06/2006 ማህበር ሆኖ እንዲመዘገብላቸው በ19/02/2013 እስከ 00100 ያልተሰራበት የጠፋባቸው በመሆኑ የሰሜን አቸፈር ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት
በቁጥር ደንብ 609514/93 በባህር ዳር ከተማ ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን ፍቅረ-ሰማያት የፈረስ ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ***************************************
ገቢዎች መምሪያ አስፈቅደው ከሣተምሁት የገቢ ማህበር የበጎ አድራጎት ማህበር የሚለውን ስያሜ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 10 ቀን ድረስ ፍሬሰላም ተስፋዬ በቡሬ ከተማ ቀበሌ 03
መሰብሰቢያ ደረሰኝ ከ00001-00500 ውስጥ የሚቃወም ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ተቃውሞውን ካላቀረበ አቤቱታቸውን የምንቀበል የሚገኘው ቦታቸው በካርኒ ቁጥር 109768 የካርታ
00001-00050 እና 00101-00500 በድምሩ 9 ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት መሆኑን እንገልፃለን:: ቁጥር 9649/2009 ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም
ጥራዝ ያልተሰራበት ደረሰኝ ጳጉሜ 2012 ዓ/ም በአብክመ ጠቅላይ ዐ/ህግ መስሪያ ቤት ምዕ/ የባ/ዳር ከ/አስ/ገቢዎች ጽ/ቤት ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ
ጎጃም ዞን ዐ/ህግ መምሪያ ባ/ዳር እና አካባቢዋ *************************************** ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ
የጠፋባቸው በመሆኑ ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል
ቋሚ ምድብ ይዘው እንዲቀርቡ እያሣወቅን በአመልካች ወ/ሮ ሙሉነሽ ሙጨ እና በተጠሪ አቶ 20 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ
የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 10
እስከተጠቀሰው ቀን ድረስ ተቃውሞ ካልቀረበ ይሰጣቸዋል::
ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ አቤቱታቸውን ንጉሴ ጥጋቡ ይኸነው የጠፋ ስለሆነ ካለ ወይም
የቡሬ ከተማ አገ/ጽ/ቤት
የምንቀበል መሆኑን እንገልፃለን:: ማህበሩን የምንመዘግብ መሆኑን እናሣውቃለን:: የሚኖርበትን የሚያውቅ ካለ ለህዳር 30 ቀን 2013
***************************************
የባ/ዳር ከ/አስ/ገቢዎች ጽ/ቤት የምዕ/ዞን ዐ/ህግ መምሪያ ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::
በከሣሽ ተማሪ ትዕግስት አቢ እና በተከሣሽ አቶ
*************************************** *************************************** የባ/ዳር ዙሪያ ወረዳ ፍ/ቤት ደግሰው አንዷለም መካከል ስላለው የባልና ሚስት
በከሣሽ ካሣሁን ማሬ እና በተከሣሽ ባበይ አባይነው እነ ፀሃይ አሰፋ 5 ራሣቸው በባ/ዳር ከተማ *************************************** ክስ ክርክር ጉዳዩ ተከሣሽ ለህዳር 9 ቀን 2013 ዓ/ም
መካከል ስላለው የገንዘብ ክርክር ጉዳይ ተከሣሽ በአፄ ቴዎድሮስ ክ/ከተማ ውስጥ ላላቸው ቤት አቶ መሃመድ አህመድ በባ/ዳር ከተማ በአፄ ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 3፡00 ወም/ወ/ፍ/ቤት
ለህዳር 14 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ በስማቸው የተመዘገበው ቦታ የስም ማዛወሪያ ቅጽ ቴዎድሮስ ክ/ከተማ ውስጥ ላላቸው ቤት በካርታ ችሎት 7 እንዲቀርብ ፍ/ቤቱ አዝዟል::
3፡00 እንዲቀርቡና እንዲከራከሩ፤ የማይቀርቡ የውል ቁጥር 5/35 እና የምሪት ካርኒ ቁጥር 93774 ቁጥር 7229 በስማቸው የተመዘገበው ቦታ የምሪት የወንበርማ ወረዳ ፍ/ቤት
ከሆነ በሌሉበት የሚወሰን መሆኑን ፍ/ቤቱ ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም ምክንያት ይዠዋለሁ ካርኒ ቁጥር 986541 ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም ***************************************
አዝዟል:: ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ማስታወቂያዉ ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ከሣሽ መ/ር የቆየ ሽታ ተከሣሽ ወ/ሮ ቤዛዊት ሙላት
የባ/ዳር ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መካከል ስላለው የባልና የሚስት ክስ ክርክር ጉዳይ
*************************************** ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል:: 20 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ አስመልክቶ ተከሣሽ ለህዳር 28 ቀን 2013 ዓ/ም
በግብር ከፋይ መለያ ቁጥር 0060398796 የአፄ ቴዎድሮስ ክ/ከ/ል/ቤ/ኮን/ጽ/ቤት ይሰጣቸዋል:: ከጠዋቱ 4፡00 እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::
የሚታወቁት አሰጎ ፔንሲዮን ኃ/የተ/የግ/ማህበር *************************************** የአፄ ቴዎድሮስ ክ/ከ/ል/ቤ/ኮን/ጽ/ቤት የደ/ሜጫ ወረዳ ፍ/ቤት
በድርጅቱ ስም የታተመ የተርን ኦቨር ታክስ የእጅ እነ አለሚቱ ተስፋ 7 ራሣቸው በባ/ዳር ከተማ በአፄ *************************************** ***************************************
በእጅ ሽያጭ ደረሰኝ/Cash Sales Invoce TOT/ ቴዎድሮስ ክ/ከተማ ውስጥ ላላቸው ቤት በስማቸው ወ/ሮ ሣባ ደረጀ በባ/ዳር ከተማ በአፄ ቴዎድሮስ
ከቁጥር 01 እስከ 50፣101-150፣ 201-250 እና 451 የተመዘገበው ቦታ የምሪት ካርኒ ቁጥር 195363 ክ/ከተማ ውስጥ ላላቸው ቤት የስም ማዛወሪያ ወደ ገጽ 14 ዞሯል
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. የዕውቀት ጐዳና ገጽ 13

ከአብክመ ትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር የቀረበ ዜና


የልዩ ፍላጎት ትምህርትን
በሚመለከተን ላይ ብቻ እናተኩር አጠናክሮ ለማስቀጠል
እየተሰራ ነው
የልዩ ፍላጎት ትምህርትን ውጤታማ
ወንጀል ላለመጠየቅ በፈጠሩት ግብግብ መሆኑን ለማድረግ በርካታ ተግባራት እያከናወነ
መምህሩ ያብራራሉ:: የእነዚህ ሃይሎች ሥነ ምግባር መሆኑን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ
እጅግ በጣም ብልሹ በመሆኑ አካባቢያቸውን ሁሉ አስታወቀ፡፡
በመበከል ትውልድ በስነምግባር ታንጾ እንዳያድግ ቢሮው በድረ- ገፁ እንዳሳረፈው የድጋፍ
እንቅፋት እንደሚፈጥሩ መምህሩ ይናገራሉ:: ይህን መስጫ ማዕከላትን በማደራጀት ግብአቶችንና
የተበላሸ አሰራር የዘመኑ ተማሪዎች በመገንዘብ የድጋፍ አገልግሎቶችን ልዩ ፍላጎት ላላቸው
በዚህም ሆነ በዚያ የሚነገሩ ትርክቶችን በተጣራ ተማሪዎች ተደራሽ በማድረግ የልዩ ፍላጎት
ሁኔታ ተረድተው የሃሰተኞችን ወሬ ወደ ጎን ትምህርትን ውጤታማ ለማድረግ እየሰራ
በመተው ትምህርታቸው ላይ ለመጣበቅ ከመቸውም ነው፡፡
ጊዜ በበለጠ ሊተጉለት የሚገባ ተግባር እንደሆነ አቶ ባለፉት አመታት 128 ድጋፍ መስጫ
መልኬ ያሳስባሉ:: ማዕከላትን ማደራጀት መቻሉን የጠቆመው
ተማሪዎች በአሁኑ የአገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ቢሮው፤ በተያዘው የትምህርት ዘመንም
ዙሪያ ምን እያሰቡና እተገበሩ ነው የሚለውን ተጨማሪ 33 የድጋፍ መስጫ ማዕከላትን
በማንሳት በባህር ዳር ከተማ በሚገኙ የዚህ ዓመት ለማደራጀት በእቅድ ተይዟል፡፡
ተፈታኝ ተማሪዎችን አነጋግረናል:: ወሰን ሰገድ ቢሮው በድረ ገፁ መረጃው ነባርና
በትምህርት ቤቶች ሕይወት ቀጥላለች አየሁ በባህር ዳር ከተማ በሚገኘው ጣና ሐይቅ አዲስ ለሚደራጁ የድጋፍ መስጫ ማዕከላት
አጠቃላይ 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራን ስልጠና ተሰጥቷል፡
የ12ኛ ክፍል ተማሪ ነው:: በትምህርት አቀባበሉ ፡ በልዩ ፍላጎት ትምህርት ዙሪያ ያተኮሩ
ጥሩ ደረጃ ላይ ካሉት ተማሪዎች መካከል እንደሆነ ውይይቶችም ተካሂደዋል፡፡
ደረጀ አምባው ገለጸልን:: ባለፉት ወራት በኮቪድ-19 ወረርሽኝ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የስርአተ
ምክንያት የተቋረጠው የትምህርት ሒደት ብዙ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት
ነገሮች እንዳሳጡት ያወሳል:: መንግስት ሁኔታዎችን ዳይሬክተር አቶ ካሴ አባተ መንግስት
በማመቻቸት ለፈተና እንዲቀመጡና በዚሁ ዓመት ለዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ
በዓለማችን በጣም ትልቅ ከሆኑት ችግሮች
(2013ዓም.) ወደ ከፍተኛ ተቋማት ገብተው መሆኑን አውስተው፤ የድጋፍ መስጫ
አንዱ አመፅ ወዳድ መሆን ነው:: በአመፅ የተለከፉ
ትምህርታቸውን ሊከታተሉ የሚችሉበትን ቅድመ ማዕከላትን የማደራጀትና ግብአት የማሟላት
ሰዎች አንድም ዓላማቸው እስኪሳካ ወይም
ዝግጅት በማጠናቀቅ የክለሳ ትምህርቶችን መስጠቱ ስራ እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡
እስኪ ሞቱ ድረስ ማመፅ እንደ ዋነኛ ግብ መምቻ
የጠወለገ ተስፋው እንደገና እንዲለመልም ማድረጉን የድጋፍ መስጫ ማዕከላት
መሣሪያ አድርገው እንደሚወስዱት የታሪክ ምሁራን
ወሰን ሰገድ ያነሳል:: መደራጀታቸው የልዩ ፍላጎት ትምህርትን
እምነታቸውን በተለያዩ ጽሁፋቸው ይገልጻሉ::
“ይህ ለኛ ለተፈታኝ ተማሪዎች ትልቅ የምስራች ውጤታማ ለማድረግ ያለው ፋይዳ የጎላ
ከዚህም በተጨማሪ በአገሪቱ ጦር ውስጥ
ነበር:: ሆኖም አሁን በአገራችን የተከሰተው ግጭት በመሆኑ ሊጠናከር ይገባል ተብሏል፡፡
አንድም ዘመድ ያለበለዚያም ወዳጅ ወይም የእነሱ
በአንድ ልባችን ወደ ጥናት እንድናተኩር አድርጎናል”
ቢጤ ይኖርና የመንግሥትን ደካማ ጎን ሊያስጠናቸው
የሚለው ወሰን ሰገድ ይህ ሁሉ ቢከሰትም
ይችላል:: ስለሆነም አንዳች ምክንያት በመፍጠር
ከወሬው ይልቅ ወደ ትምህርታቸው አንዲያተኩሩ
ይነሱና ዓላማቸውን የማስፈጸሚያ ዘዴ ያበጃጃሉ::
የቡድን ወይም የመንጋ አመፀኞችን በማነሳሳት
መምህሮቻቸው ስለመከሯቸው ለፈተናው ኮሮጆ
የሚያደርጉትን ዝግጅት አሁንም አጠናክረው
አመፃቸውን ፍትሐዊ ለማስመሰል ብሔራዊ
እንደቀጠሉ ይመክራል:: 1. ተነሳሽነት ይኑርዎት - ትምህርት ቤት ውስጥ
ብቻ ሳይሆን፣ ዓለም አቀፋዊ መልክ ለመስጠት
“የበሽታው ከዕለት ወደ ዕለት የስርጭት ጥሩ ውጤት ያላቸው ተማሪዎች ወደ ጥናት
ይሞክራሉ:: ከዓለም ታላላቅ መንግሥታትም
አድማሱን በማስፋቱ ምክንያት የጥናቱን ነገር እርግፍ ከመጀመራቸው በፊት በትኩረት የጥናት
ድጋፍ ለማግኘት ከፍተኛ ጥረት ያደርጋሉ:: ሰሞኑን
አድርገን በመተው በየዕለቱ ስለ በሽታ መስፋፋትና ክፍለ ጊዜ በማዘጋጀት ተነሳሽነታቸውን
በአገራችን የተከሰተው እውነታም የዚህ ማሳያ ነው::
መሰል ጉዳዮች በመወያየት ጊዜያችን በከንቱ ማሳደግ ይገባል፡፡
በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት
ስናሳልፍ ቆይተን ነበር:: ዛሬ ግን ሁሉም አልፎ 2. በተመሳሳይ ቀን የተማሩትን ማንኛውንም
የሚያገለግሉት አቶ መልካሙ ብርሌም እምነታቸው
የባከኑት የትምህርት ጊዜያቶች በመምህሮቻችን አዲስ መረጃ ይከልሱ፤ - ይህ ዕለታዊ
ይሄው ነው:: ዛሬ ላይ ሆነን የአገሪቱ ኢኮኖሚ ከ2,000
መስዋዕትነት ማካካስ በመጀመራችን ቀዝቅዞ ግምገማ ለማጠናቀቅ ብዙ ጊዜ አይፈጅም ፣
ዓመታት በላይ በዘለቀው የእርስ በርስ ጦርነት
ተማሪዎች በዚህም ሆነ በዚያ የሚነገሩ ትርክቶችን በተጣራ የነበረው ውስጣዊ የትምህርት ፍላጎታችን አድጓል” ግን በቁሳዊ ነገሮች ላይ እንዲቆዩ የሚያደርግ
ታሪካችን ለታሪክ ገጽታችን መለወጥ አስተዋጽኦ ሁኔታ ተረድተው የሃሰተኞችን ወሬ ወደ ጎን በመተው በማለት አሁን ያለበትን ሁኔታ ወሰንሰገድ ይገልጻል:: ወሳኝ እርምጃ ነው። ይህንን ጠቃሚ ምክር
ያደረጉትን ዘመነ አክሱም፣ ዘመነ ዛጉዌ፣ ዘመነ ሸዋ ትምህርታቸው ላይ መጣበቅ አለባቸው
- አቶ መልካሙ ብርሌ- የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ መምህር ባለፋው ወር መጨረሻ ላይ የተከሰተው ተግባራዊ ማድረጉ መረጃውን በፍጥነት ወደ
ሰለሞናዊ ሥርወ መንግሥት፣ ዘመነ ኦሮሞ፣ ዘመነ
የጦርነት ወሬ አብዛኛው ተማሪዎችን ወደፊት ረጅም ጊዜ ማህደረ ትውስታዎ ለማዛወር
መሳፍንትና ዘመናዊ ኢትዮጵያ ብለን የምንከፍላቸው
ዕጣ ፋንታ የሚወስን እስኪመስል በዚህ ወሬ ላይ ይረዳዎታል።
ቢሆን በእነዚህ ዘመናት ምን ለማ? ምን ጠፋ? ምን
ትኩረት በማድረግ የጥናት ሂደቱን ገለል ለማድረግ 3. ሁሉንም ነገር ይፃፉ፤ -ውጤታማ ተማሪ
አዲስ ነገር ተከሰተ? ከእያንዳንዱ የታሪክ ገጽታችን
ሲያመነቱ እንደነበር ያጫወተን ወሰንሰገድ አሁን ለመሆን ሁሉንም ነገር ይፃፉ ፡፡ማንኛውንም
የምንማረው ምንድነው? ብለን ከጦርነት ኢኮኖሚ
ግን ጦርነቱ በትምህርት ሂደቱና በፈተናው ዙሪያ ነገር ለማስታወስ እንደሚችሉ አታስብ;
መሥፈርቶች አኳያ ማስተዋል የእኛ የዚህ ትውልድ
ሊያመጣ የሚችለው አሉታዊ ተጽእኖ አለመኖሩን የተደራጀ ሆኖ ለመቆየት ሁሉንም ይፃፉ ፡፡
ኃላፊነት እንደሆነ መምህሩ በደማቁ ያሰምሩበታል::
በመገንዘብ በሚመለከታቸው ጉዳይ ላይ ብቻ 4. ሳምንታዊ መርሃግብር ይፍጠሩ፤ - የጊዜ
ጥንታዊ ጦርነቶች በተለይም ዘመናዊ
በማተኮር የዝግጅት ምዕራፉ ላይ በትኩረት መስራት ሰሌዳን እስከ ደቂቃ ድረስ መከተል
ኢትዮጵያን ለመመሥረት ጥረት ከተጀመረበት ዘመን
ሳይሆን መብት ጭምር መግፈፍ ወይም በራስ እዳለባቸው እርሱና ጓደኞቹ መረዳታቸውን የማይቻል ነው ፣ ግን መርሃግብር መፍጠር
500 ዓመታት በፊት የነበረው የጦርነት ኢኮኖሚ
ወዳድነት ስሜት ተመርዞ ሌላውን የመመረዝ አብራርቷል:: አሁንም ጠቃሚ ነው። በተደጋጋሚ
አንዱ ሌላውን ገድሎ፣ ወይም አስገብሮ ሀብትና
አባዜ ካልተወገደ፣ በዚህ አገር ልማት የሚታሰብ ሌላው የፊታውራሪ ሃብተማሪያም 2ኛ በምታከናውኑት ለምሳሌ በትምህርት
ንብረቱን በመዝረፍ ለመበልፀግ ቢሆን፣ ወይም
አይሆንም:: ከልማት ስራዎች መካከል ትልቁን ቦታ ደረጃ መሰናዶ ትምህርት ቤት ተማሪ አንዷለም ቤት ፣ ከትምህርት ውጭ፣ በቤተሰብ እና
ባለፉት 100 ዓመታት እንደታየው የአንድን አካባቢ
የሚወስደው ደግሞ ትምህርት ነው” በማለት አቶ ሙሉጌታም ተመሳሳይ አስተያዬት ሰጥቶናል:: በማህበራዊ ዝግጅቶች፣ በሃይማኖታዊ
የበላይነት ለማስፈን ቢሆን፣ ይህ ትውልድ ከዚህ
መልኬ በዚህ ወቅት በትምህርት መዋቅሩ ውስጥ “እኛ የሚመለከተን በትምህርታችን ላይ ትኩረት እንቅስቃሴዎች ላይ በመመስረት ረቂቅ
ታሪክ ምን የወረሰው ችግር አለ? ከዚህ ችግርስ
ያሉ መምህራን፣ ተማሪዎች እና የአስተዳደር አካላት በማድረግ የሚፈለገብንን ግብ ለማሳካት መዘጋጀት ሳምንታዊ መርሃግብርዎን ይፃፉ ፡፡
ለመውጣት የሚችለው ምን ዘዴ ቢቀየስ ነው? ብሎ
ተረጋግተው የሚመለከታቸውን ብቻ እንዲሰሩ ነው:: በጦርነቱ ዙሪያ ያለውን ጉዳይ በበላይነት 5. በመደበኛነት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ
መጠየቅ የወደፊት የኢኮኖሚ ዕድገታችን አቅጣጫ
ያሳስባሉ:: ለሚመሩት የመንግስት አካላት መተው አለብን” ያድርጉ፤- መደበኛ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ
የሚያስገድድ መሰረታዊ እውነታ እንደሆነ አቶ
በአሁኑ ሰዓት በሃገራችን የሚታየው የእርስ በርስ ያለን አንዷለም በተለያዩ ማህበራዊ መገናኛዎች መረጃንበተሻለ ለማስታወስ ይረዳዎታል ፣
መልካሙ እምነታቸው ነው::
ግጭትም በራስ ወዳድነትና በስግብግብነት መንፈስ የሚመጡ ወሬዎችን ሳያዳምጡ በትምህርታቸው ትኩረትዎን ከፍ ያደርጉልዎታል እንዲሁም
“ሀብትና ንብረት ከመዝረፍ ባልተናነሰ ምናልባት
የተዋጡ ኃይሎች የሚሹትን ሥልጣን በእጃቸው ላይ ብቻ ትኩረት ማድረግ የተማሪዎች ድርሻ የበለጠ ፈጠራን ያዳብርልዎታል ፡፡ ስለዚህ
እጅግ በላቀ ሁኔታ ጎልቶ የሚታየው ራስ ወዳድነትና
ውስጥ ካስገቡ በኋላ በዘረጉት የአገዛዝ ሰንሰለት መሆኑን አስምሮበታል:: በተቻለ መጠን በሳምንት ለሶስት ቀናት ያህል
ስግብግብነት ነው:: በራስ ወዳድነት ፍትሐዊ ያልሆነ
የሀብት መከፋፈል አለመኖር፣ የሰውን ሀብት ብቻ ሁሉ ከሙስና ጋር በጥብቅ ተሳስረው በፈፀሙት መጠነኛ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ይሰሩ፡፡
ወደ ገጽ 22 ዞሯል
ማስታወቂያ
ገጽ 14
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.
ከገጽ 12 የዞረ አሣዬ፣ በሰሜን መንገድ፣በምስራቅ ክፍት ቦታ፣ ጀምሮ እስከ 15 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ
በከሣሽ አብቁተ ዋድ ቅርንጫፍ እና በተከሣሽ በምዕራብ አላምረው ቢተው የሚያዋስነው ብዙአየሁ መካከል ስላለው የገንዘብ ክስ ክርክር በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::
1 ብርሃኑ ፀጋ 2 አየለ መኮነን መካከል ስላለው የመኖሪያ ቤት ካርታ ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም ጉዳይ ተከሣሾች 1ኛ አቶ ደሴ ብዙአየሁ 2ኛ አቶ የአይከል ከተማ አስ/ኢ/ል/ከ/አገ/ጽ/ቤት
የገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ ተከሣሾች በተፋጠነ ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ እሱባለው ድረስ ለህዳር 21 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ***************************************
ስነ ስርዓት የገንዘብ ክስ በአማራ ብድርና ቁጠባ ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ቀጠሮ እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል:: በአመልካች ወ/ሮ አስረስ አለኸኝ እና በተጠሪ
ተቋም ዋድ ቅርጫፍ የቀረበባቸው ስለሆነ ይህንን 20 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ የእስቴ ወረዳ ፍ/ቤት ኮማንደር ክንፈ ፀጋየ መካከል ስላለው የባልና
አውቀው የመከላከያ መልስ ማስፈቀጃ ለህዳር 11 ይሰጣቸዋል:: *************************************** የሚስት ክስ ክርክር ጉዳይ ተጠሪ ለህዳር 15 ቀን
ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡00 የእን/ከ/አስ/ከ/ል/ቤ/ኮን/አገ/ጽ/ቤት አቶ እንዳልካቸው ጌጤነህ በደ/ታቦር ከተማ 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ በጐንደር ከተማ ወረዳ
እንዲያቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል:: *************************************** በስማቸው የሚገኘው ቤት ካርታ ቁጥር ፍ/ቤት ችሎት ቁጥር 03 እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ
የአዲስ አለም ንዑስ ወ/ፍ/ቤት አቶ ነጠረ ገሰሰ በፈንድቃ ከተማ በ2007 ዓ/ም 8.2/323/1039/12 በቀን 08/02/2002 የሰጣቸው አዝዟል::
*************************************** በስማቸው የተቆረጠ የከተማ ቦታ ደረሰኝ ፕላንና የስራ ዝርዝር ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም የጎንደር ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት
በከሣሽ ትውልድ ተስፋ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ቁጥር 4670 ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ***************************************
ህ/ስ/ማህበርና በተከሣሽ ቤዛዊት ታደሰ መካከል ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በይግባኝ ባይ/በከሣሽ ዐ/ህግ እና በይግባኝ መ/
ስላለው የገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ አስመልክቶ ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሰጭ/ተከሣሽ ሞላ ጨቅሉ መካከል ስላለው የሰው
ተከሣሽ ለህዳር 15 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ እስከ አንድ ወር ጊዜ ውስጥ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ ሌላ ይሰጣቸዋል:: መግደል ሙከራ ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር
መከሰስዎን አወቀው እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል:: በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል:: የደ/ታቦር ከተማ አስ/ከ/ል/ቤ/ኮ/አገ/ጽ/ቤት 10 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡
የደ/አቸ/ወረዳ ፍ/ቤት የፈንድቃ ከተማ መሪ ማ/ቤት *************************************** 00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ
*************************************** *************************************** ደጉ ዑመር በአዲስ ዘመን ከተማ ቀበሌ 01 በምስራቅ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ
አዲስ ተስፋሚካኤል አለሙ በእንጅባራ ከተማ ኡመር አዲስ፣ በምዕራብ ኑሬ በሽር፣ በሰሜን 1ኛ አዝዟል::
ደረጃ ት/ቤት፣ በደቡብ መንገድ የሚያዋስነው
ምስራቅ ጐጃም ዞን ቀበሌ 05 በሰሜን መንገድ፣ በደቡብ አሰፋ
ፈረዳ፣ በምስራቅ መሠረት አቤልነህ፣ በምዕራብ ቦታ በካርታ ቁጥር 8647/58/09 እና ፕላን
የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት
***************************************
ወ/ሮ አላምኔ ተበጀ በረ/ገበያ ከተማ ለሚገኘው ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም ምክንያት ይዠዋለሁ
ሰለሞን ደባሱ የሚያዋስነው የመኖሪያ ቤት በይግባኝ ባይ/በከሣሽ ዐ/ህግ እና በይግባኝ መ/
መኖሪያ ቦታቸው የተሰሩ ቦታ ይዞታ እና ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ማስታወቂያዉ
ካርታ ቁጥር 861/11 ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም ሰጭ/ተከሣሽ አበራ ጨቅሉ መካከል ስላለው የሰው
የማይንቀሣቀስ ንብረት የምስክር ወረቀት በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ
ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ መግደል ሙከራ ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር
ካርታ ቁጥር K399/10/2007 ስለጠፋባቸዉ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::
ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 10 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡
በማንኛዉም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የአ/ዘመን ከተማ አስ/ቤ/ኮ/አገ/ጽ/ቤት
20 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ 00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ
የሚል ካለ ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ***************************************
ይሰጣቸዋል:: ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ
ጀምሮ እስከ 15 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ
የእን/ከ/አስ/ከ/ል/ቤ/ኮ/አገ/ጽ/ቤት አዝዟል::
በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::
የረ/ገበያ ከተማ መሪ ማ/ቤት
*************************************** ሰሜን ጐንደር ዞን የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት
ብርሃኑ ጋሹ በላይ በአገ/ግ/ቤት ከተማ ቀበሌ ወ/ሮ ትዛሉ ዘሪሁን በደልጊ ከተማ ቀጠና 03 ***************************************
***************************************
01 በምስራቅ ክፍት ቦታ፣ በምዕራብ ቄስ በሪሁን በምስራቅ አቶ መስፍን ሃይሌ፣ በምዕራብ ቄስ በይግባኝ ባይ/በከሣሽ ዐ/ህግ እና በይግባኝ መ/
ከሣሽ አቶ አለበል አሞኘ እና በተከሣሽ ወ/ሮ
ሃይማኖት መ/ቤት፣ በሰሜን መንገድ፣ በደቡብ አያናው አለሙ፣ በሰሜን መንገድ፣ በደቡብ አቶ ሰጭ/ተከሣሽ የሻንበል አቤ መካከል ስላለው የሰው
ብርሃን አለምነው መካከል ስላለው የባልና የሚስት
ክፍት ቦታ የሚያዋስነው የመኖሪያ ቤት የካርታ ቀናው ሲሣይ የሚያዋስነው ስፋቱ 35 ካሬ ሜትር መግደል ሙከራ ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር
ክርክር ጉዳይ ተከሣሽ ለህዳር 23 ቀን 2013 ዓ/ም
ቁጥር 684/2007 የምሪት ካርኒ ቁጥር 491373 የድርጅት ቤት ካርታ እና ፕላን ስለጠፋባቸዉ 10 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡
ለሆነው ቀጠሮ እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::
ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም ምክንያት ይዠዋለሁ በማንኛዉም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል 00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ
የደብረ ማርቆስ ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት
ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ማስታወቂያዉ የሚል ካለ ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ
***************************************
በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ አዝዟል::
አመልካች አቶ ይኸነው ሞገስ በተጠሪ ወ/ሮ
ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል:: በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል:: የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት
ትግስት ታደለ መካከል ስላለው የባልና የሚስት
የአገው ግ/ቤት ከተማ መሪ ማ/ቤት የደልጊ ከተማ መሪ ማ/ቤት **************************************
ክርክር ጉዳይ ተጠሪ ለህዳር 10 ቀን 2013 ዓ/ም
*************************************** *************************************** በይግባኝ ባይ/በከሣሽ ዐ/ህግ እና በይግባኝ መ/
ለሆነው ቀጠሮ እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::
የትዋለ ሃይሉ በቲሊሊ ከተማ ቀበሌ 01 በምስራቅ ፍቅርተ መብሬ በመካነ ኢየሱስ ከተማ ቀበሌ 03 ሰጭ/ተከሣሽ ገ/ፃዲቅ ሙሉየ መካከል ስላለው
የደብረ ማርቆስ ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት
አቶ ሙሉጌታ ክንዴ፣ በምዕራብ አቶ አለነ ያለው፣ በምስራቅ መሰረት መብራቱ፣ በምዕራብ ክፍት የሰው መግደል ሙከራ ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ
***************************************
በሰሜን ወ/ሮ ተወዳ በቀለ፣ በደቡብ መንገድ ቦታ፣ በሰሜን አሉበል አሣምነው፣ በደቡብ ለህዳር 10 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ
በከሣሽ ሃርቡ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ባሶ ሊበን
የሚያዋስነው የይዞታ ቦታ ካርኒ ቁጥር 030741 መንገድ የሚያዋስነው 200 ካሬ ሜትር የመኖሪያ ከጠዋቱ 4፡00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው
ቅርንጫፍ ወኪል አቶ ይሁን አበጀ እና በተከሣሽ
ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም ምክንያት ይዠዋለሁ ቤት ካርታ ቁጥር መኢከአገ/09/ፋ/51 በፕላን የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ
1ኛ ወ/ሮ መድሃኒት ታደሰ እና 2ኛ ወ/ሮ ደህንነት
ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ማስታወቂያዉ ቁጥር መ/ኢ/ከ/አገ/09/ገ/703 እና በዚሁ ፕላን መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል::
ምንይዋል መካከል ስላለው የገንዘብ ክስ ክርክር
በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ የፀደቀ የስራ ዝርዝር ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት
ጉዳይ ተከሣሽ ለህዳር 14 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው
ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል:: ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ **************************************
ቀጠሮ እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::
የቲሊሊ ከተማ መሪ ማ/ቤት ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ በይግባኝ ባይ/በከሣሽ ዐ/ህግ እና በይግባኝ መ/
የባሶ ሊበን ወረዳ ፍ/ቤት
*************************************** 20 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ሰጭ/ተከሣሽ ሰጥአረገው ሲሣይ መካከል ስላለው
***************************************
ይሰጣቸዋል:: የሰው መግደል ሙከራ ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ
በአመልካች ወ/ሮ ዘነቡ አለኸኝ በደ/ወርቅ ከተማ
ቀበሌ 02 የሚገኘው ቦታ ካርታ ቁጥር ደ/ወ/126/91 ደቡብ ጐንደር ዞን የመካነ ኢየሱስ አስ/ኢ/ል/ከ/አገ/ጽ/ቤት
***************************************
ለህዳር 10 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ
ከጠዋቱ 4፡00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው
ካርታ/ሣይት ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም ከሣሽ እሱባለው ዋጋው እና ተከሣሽ ወ/ሮ እስከ
በአመልካች አቶ ቁምነገር ዘሪሁን እና በተጠሪ ወ/ የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ
ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ አባይ ጌትነት መካከል ስላቀረበው የከተማ ቤትና
ሪት መሠረት መኮነን መካከል ስላለው የቤትና ቦታ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል::
ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ቦታ የገንዘብ ግምት ክስ ክርክር ጉዳይ በክሱ የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት
እንዲገቡ የተፈቀደላቸው ቸርነት ብርሃን እና የህ/ን ሽያጭ ውል ክስ ክርክር ጉዳይ ተጠሪ ለህዳር 11
እስከ 21 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ***************************************
በረከት ፈቃድ ሞግዚት ፈቃዱ በላይ መከሰሣቸውን ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ
ሌላ ይሰጣቸዋል:: በይግባኝ ባይ/በከሣሽ ዐ/ህግ እና በይግባኝ መ/
አውቀው ለህዳር 9 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ አዝዟል::
የደ/ወርቅ ከተማ መሪ ማ/ቤት ሰጭ/ተከሣሽ አስፋው ጎሹ መካከል ስላለው የሰው
ፎገራ ወረዳ ፍ/ቤት ቀርበው እንዲከራከሩ፤ የጐንደር ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት
*************************************** መግደል ሙከራ ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር
ባይቀርቡና ባይከራከሩ ግን በሌሉበት ጉዳዩ ታይቶ ***************************************
10 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡
በአመልካች አቶ ማሙሽ አቤ እና በተጠሪ ወ/ሮ 00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ
አዊ ብሔረሰብ ዞን የሚወሰን መሆኑን እንዲያውቁት ፍ/ቤቱ አዝዟል::
የፎገራ ወረዳ ፍ/ቤት ተወዳ ገብሬ ላይ የመጥፋት ውሣኔ እንዲሰጠኝ ሲሉ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ
በከሣሽ የጊሣ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትም/ ጠይቀዋል:: ስለዚህ ተጠሪዋ ወይም የቀረበውን አዝዟል::
***************************************
ቤት ተወካይ የአዊ ብሔ/አስ/ዐ/ህግ መምሪያ እና የመጥፋት ውሣኔ አቤቱታ የሚቃወም ካለ ለህዳር የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት
ወ/ሮ አጥናፌ አየለ በነ/መውጫ ከተማ ቀበሌ 02
በተከሣሽ አቶ መልካሙ ምናለ መካከል ስላለው 17 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 3፡30 ***************************************
ላላቸው ቦታ የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ/ካርታ/ ቁጥር
የገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ ተከሣሽ በፍርድ ቤት ክስ እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል:: በይግባኝ ባይ/በከሣሽ ዐ/ህግ እና በይግባኝ መ/
12/982/982/2003 ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም
መሥርተው በክርክር ላይ ስላሉ ተከሣሽ ለህዳር 14 የጐንደር ከ/አስ/ከ/ነክ ጉ/የመ/ደ/ፍ/ቤት ሰጭ/ተከሣሽ ጋንፉር ጎሹፆታ መካከል ስላለው
ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ
ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ቀርቦ እንዲከራከር፤ *************************************** የሰው መግደል ሙከራ ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ
ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ለህዳር 10 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ
ባይቀርቡ ግን ጉዳዩ በሌሉበት ታይቶ ውሣኔ አቶ ነጋ አበው በአይከል ከተማ ቀበሌ 01 በምስራቅ
20 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ከጠዋቱ 4፡00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው
የሚሰጥ መሆኑን ፍርድ ቤቱ አዝዟል:: አልዩ ሞላ፣ በምዕራብ መንገድ፣ በሰሜን ሃብታሙ
ይሰጣቸዋል:: የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ
የአዊ ብሔ/አስ/ከፍ/ፍ/ቤት ጌቱ፣ በደቡብ ሃሰን ስሩር የሚያዋስነው 200 ካሬ
የነ/መውጫ ከ/አስ/ከ/ል/ቤ/ኮ/አገ/ጽ/ቤት መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል::
*************************************** ሜትር ቤት ካርታ ቁጥር 03119 ስለጠፋባቸዉ
*************************************** የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት
ወ/ሮ ፈንታዬ የኔው ሁነኝ በእንጅባራ ከተማ በማንኛዉም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል
በከሣሽ አንዳርጌ ካሴ ቤት የሚጣል የእቁብ **************************************
ቀበሌ 05 በሰሜን መንገድ፣ በደቡብ አዱኛው የሚል ካለ ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን
ማህበር እነ ጥጋብ ታገለ እና በተከሣሾች እነ ደሴ ወደ ገጽ 28 ዞሯል
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ታሪክ ገጽ 15

የመስቀሉ ጉዞ
ሱራፌል ስንታየሁ

የመጨረሻው ክፍል ከለሜዳውን፣ ሰፈነጉን፣ አክሊለ ሰኩን፣ የተገረፈበት


ጅራፉን፣ የግርግሪት የታሰረበት ገመዱንም
አፄ ዘርአ ያዕቆብ በ1446 ዓ.ም መስከረም 21 ከነሙዳዩ በዚሁ ሳጥን ውስጥ አስቀመጡ:: ‘ለበረከት
ቀን ግማደ መስቀሉን ይዘው ወደ ግሸን ተራራ ይሁናችሁ’ ብለው ለጌታችን እጅ መንሻ ከቀረበው
መውጣታቸውን፣ “አንብር መስቀልየ በዲበ ትንሽ ወርቅ ልከው ነበርና ከዚሁ ጋር አብሮ
መስቀል” ብሎ ፈጣሪያቸውን ያዘዛቸውን እና እንዲቀመጥ ሆነ::
ሶስት ዓመት የደከሙበት ምኞታቸው በዚህ ቀን ይህን የወርቅ ሳጥን ደግሞ በሌላ በሶስተኛ
መሣካቱንና ምኞታቸው መፈፀሙን፣ በተራራው ከብር በተሠራ ሳጥን ውስጥ፤ የብሩን ሳጥን ደግሞ
ላይም በእግዚአብሔር አብ ስም በተሠራው ከነሀስ በተሰራ ሳጥን፣ የነሀሱን ሳጥን በእርሳስ ሳጥን፣
ቤተክርስቲያን ግማደ መስቀሉን ማስቀመጣቸውን፣… የእርሳሱን ሳጥን በወርቅ ባጌጠ በእንጨት ሳጥን፣
የተመለከተ የመስቀሉን የጉዞ ታሪክ አስነብበናችሁ ዓፅመ ሐዋሪያትን ዓፅመ ሰማዕታትን፣ ዓፅመ ቅዱሳት
ነበር:: ቀጣዩንና የመጨረሻውን ክፍል ደግሞ አንስትን.. ሁሉ በወርቅ ከተለበጠው ከእንጨቱ
እንደሚከተለው አሠናድተነዋል:: መልካም ንባብ:: ሳጥን ውስጥ አስቀመጧቸው::
አፄ ዘርአ ያዕቆብ መልአኩ ቅዱስ ዑራኤል ካስመጡት አፈር ላይ ቀንሠውም ከጉድጓዱ በእንቁ አሠርተው አዘጋጁ መስቀሉ ሲላክላቸው እነዚህን ሁሉ ከእንጨቱ ሳጥን ጋር፤ በብረት
በህልማቸው እንዳዘዛቸው ከቀራንዮና ከጎለጎታ ውስጥ አስገብተው አስደለደሉት:: የጉድጓድንም በአራቱም ማዕዘን መያዣ የሚሆን ሰንሰለት ያለበት ሳጥን አድርገው ለመስቀሉ መቀመጫ ብለው
ቅዱሳት መካናት በሰማኒያ ስምንት ግመሎችና ውስጠኛ ክፍል ዙሪያውን ፅኑፅ በሆነና በአማረ ሙዳይ ተልኮላቸው ነበር:: መስቀሉን ከነሙዳዩ ባሰናዷት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ አስቀመጡት::
በመቶ አጋሰሶች አፈር አስመጡ:: ይህንን አፈር ግንብ አስገነቡት:: በጉድጓዱ ውስጥ ለክቡር ከዚሁ ሳጥን ውስጥ አስቀመጡት:: አቀማመጡም ከዚህ በኋላ የብረት መረባርብ አሠርተው በኖራ
በተራራው ላይ በነበረ ምንጭ ላይ እረጩት አፈሩን መስቀሉ፣ ለከለሜዳው እና ለአፅመ ቅዱሳን ማረፊያና በወርቅ ሰንሰለት የተያዘ ሆኖ ከታች፣ ከላይ፣ በቀኝ እያስለበጡ ምድር ቤትና ፎቅ እንዲሆን በግንቡ
በረጩት ጊዜ ምንጩ ደረቅ መሬት ሆነ:: ከዚሁ ቦታ መቀመጫ ትሆን ዘንድ በአማረና በተወደደ በወርቅ፣ እና በግራ እንደ ችካል ተይዞ እንዲቀመጥ አደረጉ:: ላይ አሸጋግረው አስቀመጡት:: ከቅዱሳት መካናት
ላይም በሰው ክንድ ቁመቱና ወርዱ አርባ በአርባ በዕንቁ አስጊጠው ትንሽ ቤተ ክርስቲያን አሰሩ:: መስቀሉንም ከነሳጥኑ በሌላ ሁለተኛ የወርቅ ካስመጡት አፈር በዚሁ ቦታ ላይ ደለደሉት::
የሆነ ጉድጓድ አስቆፈሩ:: በመስቀሉ መጠን አሠራሩ ድንቅ የሆነ ሳጥን ሳጥን አዘጋጅተው በዚያ ውስጥ አስቀመጡት፣ ወደ ገጽ 34 ዞሯል

ከማ.ገ.ብ.ት እስከ ህ.ወ.ሓ.ት - በሴራ የተሞላ ጉዞ


ቢኒያም መስፍን

የዛሬ 46 ዓመት ገደማ ማለትም በ1965 ዓ.ም


የአጼ ሀይለሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ማ.ገ.ብ.ት
በሚል ምህጻረ ቃል የሚጠራ ማህበር አቋቁመው
መንቀሳቀስ ጀመሩ:: ማህበሩ እምብዛም አቅም ሻእቢያ ማ.ገ.ብ.ትን ለማጠናከር ብዙ ገንዘብ
የሌለው እና ጥቂት አባላትን ብቻ ያቀፈ ቢሆንም በማፍሰስና በኢትዮጵያ ህዝብ ሀብት የተማሩ
የኋላ ኋላ በውጭ ሀይሎች የበለጠ እርዳታ እና ኤርትራውያንን በማቀናጀት የሃሳብ ድጋፍ
ጣልቃ ገብነት ሀገራችንን ያተራመሰ የወንበዴ ያደርግላቸዋል:: በዚህም ማህበሩም ሆነ መሪዎቹም
ቡድን ሊሆን በቅቷል:: ተጠናክረው ወጡ። በቡድን የተሰባሰቡት
ኢትዮጵያንም አንድነቷን አሳጥቶ ህዝቦቿ የማ.ገ.ብ.ት መሪዎች፣ አረጋዊ በርሄ፣ ግደይ
እሴቶቻቸው ተሸርሽረው እርስ በርስ መተማመን ዘርአጽዮን፣ አባይ ፀሃየ፣ ስዩም መስፍን በዋናነት
እስኪያቅታቸው ጥርጣሬ ውስጥ እንዲገቡ የሚጠቀሱ ናቸው። ዋናው መሪ ደግሞ አረጋዊ
አድርጓል:: ሌሎች ሀገራት ድህነትን ድል ነስተው በርሄ ነበር። አባላቱ ደግሞ መለስ ዜናዊ፤ ስብሃት
በዲሞክራሲ እና በቅንጦት ጎዳና ሲንፈላሰሱ ነጋ፣ የማነ ኪዳነ፣ ቴዎድሮስ ሃጎስ፣ አስፍሃ ሃጎስ
ሀገራችን የነበራትን በቅኝ ግዛት ያለመገዛት በጎ ወዘተ ሲሆኑ ዋናዎቹ አባላት ኤርትራውያን ነበሩ።
አጋጣሚ ተጠቅማ በእድገት እንዳትስፈነጠር ከጎን
በመጠዝጠዝ በኋላም ስልጣን ሲቆናጠጥ በጎሳ አጥፊው ፖሊሲ
ፖለቲካ ተብትቦ ዛሬም በድህነት እንድትኖር አንዱ ጥር ወር 1967 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ወደ ኤርትራ
እና ዋነኛው ምክንያት የሆነባት ይህ እንደቀልድ ሳሕል በረሃ ወርደው የአንድ ወር ወታደራዊ
የተመሰረተው ቡድን ነው:: ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ቁልፍ አመራሮቹ
የሚሰጣቸውን ትምህርት ጨርሰው የካቲት ወር
መነሻው 1967 ዓ.ም ደደቢት በረሃ እንደገቡ ተሰባስበው
ማሕበር ገስገስቲ ብሄረ ትግራይ ይሰኛል የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ድርጅት በሚል
ነው። ”አማራው የትግራይ ህዝብ ደመኛ ጠላት የዛሬውን ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይን መሰረቱ።
ማ.ገ.ብ.ት የሚለው ምህጻረ ቃል ሲተነተን::
ስለሆነ ከሚኖርበት መሬት ዘሩን ማጥፋትና፣ በዚሁ እንዳሉም ይዘዉት የመጡትን ፀረ
በ1965 አካባቢ በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ
በማንኛውም ጊዜ ህብረተሰብአዊ እረፍት እንዳያገኝ ኢትዮጵያ አንድነትና ሉአላዊነት፤ ፕሮግራማቸውን
ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ላይ የነበሩ የትግራይና
እናደርገዋልንም“ ይላል ፖሊሲው። በተጨማሪም እጅግ አጠናክረው በመፃፍ አዘጋጅተው ጨረሱ።
የኤርትራ ተወላጅ ተማሪዎች ተሰብስበው ነው
ማ.ገ.ብ.ት ተስፋፊነቱን በመቀጠል ታላቋ “የትግራይ ይህ ፖሊሲ በወቅቱ የነበሩ አመራሮች የማ.ገ.ብ.ት
የመሰረቱት። ይህ ማህበር እንደተፈጠረ የወሰድው
ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት”ን ለማቋቋም ወይም የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ድርጅት
አቋምና የሚከተለው ፖሊሲ ለሀገራችን አዲስ እና የህወሀት መስራች አባል የነበሩት አቶ በማለም፣ ከሰሜን ጎንደር ወልቃይት፣ ፀገዴ፣ የዛሬው ህ.ወ.ሓ.ት ኢትዮጵያ ዳግም ተመልሳ ሂወት
ያልተለመደ ነበር:: በረቀቀ መንገድና ጥናት ጸረ ገብረመድህን አርአያ እንደሚናገሩት ማ.ገ.ብ.ት ገና ፀለምት፣ ሁመራ፤ ከሰሜን ወሎ ደግሞ አሸንጌን እንዳትዘራ ሃገራዊ አንድነትዋ፤ የህዝቦቿ አንድነትና
ኢትዮጵያ አንድነትና ሉአላዊነት፣ የኢትዮጵያን በረሃ ሳይወጣ ያዘጋጀው ፖሊሲው፣ “ኤርትራና ጨምሮ ወልዲያ፣ ራያና ቆቦን፣ አላማጣ፣ አፍላ ኢትዮጵያዊነቱ እንዲከስም እንዲጠፋ ተደርጎ
ህዝብ አንድነት፣ ፍቅርና ሰላም ለማፍረስ የወጠነ ትግራይ ነፃ የነበሩ ሃገራት ሲሆኑ በአማራው ደራን ወ.ዘ.ተ ለም መሬቶችን በሙሉ ወደ ትግራይ የተዘጋጀ ፕሮግራም ነው::
ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ ሁከትና ብጥበጥ እንዲፈጠር መንግሥት ቅኝ አገዛዝ ስር የወደቁ ናቸው” የሚል ለማጠቃለል ያለመ ፖሊሲ ነበረው። ወደ ገጽ 34 ዞሯል
የወሰነ በባእዳን የተፈጠረ ማህበርም ነበር።
ልዩ ዘገባ
ገጽ 16
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

“ህወሓት ካልጠፋ
ሙሉጌታ ሙጨ
ኢትዮጵያ አትኖርም!” ልዩ ሀይል ያይበት የነበረውን ሁኔታ አስቀይሯል::
ማንም ሀይል በአማራ ህዝብ ላይ ለማጥቃት
የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ
ከሞከረ ርምጃ እንወስዳለን::
ተሻገር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያስተላለፉት
መልዕክት…::
ሕወሓት የ1968 ማንፌስቶ ምን
አማራ ከክልሉ ውጭ ይላል?
የአማራ ሕዝብ ከአማራ ክልል ውጭ ሕወሓት በ1968 ዓ.ም ማኒፌስቶው ፀረ-
በአራቱም አቅጣጫ ጥቃት ሲፈጸምበት ኑሯል:: አማራ ፕሮግራም እንደነበረው ግለጽ ነው::
እየተፈጸመበትም ነው:: ላለፉት 30 አመታትም ጉዳዩ ለታሪክ ይተው…:: ሕወሓት በማኒፌስቶው
በአማራ ሕዝብ ላይ ሰፊ ጥቃት እንዲፈፀምበት ፃፈውም አልፃፈውም፣ በሕገ መንግስት ፃፈውም
ያደረገው ትህነግ/ ሕወሓት ነው:: አልፃፈውም በተጨባጭ የሕወሓት ተግባሩና
ትህነግ/ ሕወሓት በቀጥታ አማራ ክልል ላይ ኢላማው ፀረ- አማራ ትርክት ዘርግቶ አማራን
ጦርነት ለመክፈት ስለማይችል ከክልሉ ውጭ ማጥፋት ነው::
የሚኖረውን ሕዝብ ሲያተረማምስ ቆይቷል:: ሕወሓት በአማራ ሕዝብ ላይ ያላደረሰው
ህዝቡን ማፋጀት፣ ማተራመስ፣ ማሰቃየት፣ ጥቃትና በደል የለም:: የሕዝቡ ቁጥር እንዲሰረቅም
ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት በመፈጸምና በማስፈጸም አድርጓል:: በወሰኑ፣ በማንነቱ ላይ … ዘግናኝ ግፍ
… ስራየ ብሎ ኑሯል:: ስለዚህ በወለጋ፣ ፈጽሞበታል:: እኛም በማወቅም ይሁን ባለማወቅም
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ በደቡብ አካባቢዎች በተባባሪነት በመስራታችን ግለ ሂስ አድርገናል::
ግጭት የሚያስነሳውና አማራው እንዲታረድ፣
ሀብት ንብረቱ እንዲወድም የሚያደርገው ትህነግ ለውጡና ህወሓት
ነው:: ህዝቡ ለተቃዉሞ ሰልፍ ሲወጣም በፈንጅ የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች ፍትሀዊ
ይገድላል:: በመሆኑም በአገር መከላከያ ሰራዊቱ ተጠቃሚ ይሁኑ! ለውጥ ያስፈልጋል! ብለናል ::
ላይ ስራ አብዝቶበታል:: ህወሓት ግን በአምባገነንነቱ ቀጠለበት:: መንግሥት
ኦነግ ሸኔን፣ ‘የጉምዝ ነፃ አውጭን’… ገንዘብ ጣልቃ ገብቶም እኩይ ምግባሩን እንዲያስተካክል
መድቦ የማተራመስ ስራ ሰርቷል፤ነገር ግን የአማራ እርምጃ እንዲወስድበት በተደጋጋሚ ተጠይቋል::
ህዝብ አስተዋይ በመሆኑ አሁን ላይ መከራና ግፍ ሕወሓት ባይሰማም::
ቢደርስበትም በትዕግስት ችሎ በማለፍ ከሌሎች
ጋራ አብሮ እየሰራና እየኖረ ነው:: የሕወሓት
‘ማስተር ማይንድ’ መቀሌ በመታነቁ ረገብ
ሕወሓትና ፍትሓዊነት
በመብራት ሽፋን የአማራ ክልል የሚበልጠው
ብሏል:: አሁን ታዲያ ድርጅቱ ግብዓተ መሬቱም
ክልል ጥቂት ነው፤ “ለምን? ” ሲባል ህወሓት
ተቃርቧል::
በሸረበው ሴራ፤ አሁን ግን ለውጥ እየመጣ ነው::
የደብረ ማርቆስና የቡሬ የምግብ ዘይት ፋብሪካዎች
አማራ ደርግን ከመጣል አኳያ ጥሩ ምሳሌ ይሆናሉ:: አሁን ላይ የሥራ እድልም
የአማራ ሕዝብ የደርግ ሥርዓትን ለመጣል እየተመቻቸ ነው:: ከአዲስ አበባ በመቀጠል
ከፍተኛ ተጋድሎ አድርጓል:: ነገር ግን የትግል በአማራ ክልል ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰፊ የስራ
ውጤቱን በሕወሓት የተቀማ ሕዝብ ነው:: እድል ተፈጥሯል::
ከዚህም በኋላ በነበሩት እንቅስቃሴዎች የአማራ
ሕዝብ ጥሩም መጥፎም ነገሮች አጋጥመውታል:: አቶ አገኘሁ ተሻገር - የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
በተለይም ሕወሓት ባለፉት ዓመታት በዘራው ፀረ-
የመጨረሻው…
ዞሮ ዞሮ የሆነው ሆኗል::/ወደ ጦርነት
አማራ ጥላቻ ምክንያት የአማራ ሕዝብ በሌሎች
ተገብቷል/ ስለዚህ ላይጨረስ አይሰራምና ሕወሓት
የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች
እንዲጠረጠርና ከፍተኛ ተጽዕኖ እንዲደርስበት መታወቅ ያለበት እንዲወገድ ይሰራል:: ሕወሓት ካልጠፋ ኢትዮጵያ
ሌሎች የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች አትኖርምና::
አድርጐታል:: ይህን እኩይ ድርጊቱንም ሕወሓት
አልሞና አቅዶ ሠርቶታል፤ አስፈጽሞታል:: የትግራይ ሕዝብና ትህነግ (ሕወሓት) የተለያዩ መገንዘብ ያለባቸው አገር አቀፉን የለውጥ ሂደት
መሆናቸውን ማወቅ ይገባል:: ሕወሓት ለማደናቀፍ ሲያስብ የአማራ ህዝብ ለአማራ ሕዝብ …
የሆነ ሆኖ ከደረሰብን በደል አኳያ ለውጡ አንገት በማስደፋት ነው:: ሕወሓት በአማራ ሕዝብ የክልሉን ሠላም ይበልጥ ለማረጋገጥ ህዝቡ
አቃፊነትና ሠላም ሲመጣ በአማራ ክልል ከፍተኛ ደስታ ፈጥሯል:: ላይ የፈጸመው ተራ ግጭት፣ ግድያ… አይደለም:: ከመንግስት ጎን መቆምና ማገዝ አለበት:: ብቁ
እኛ፤ የአማራ ሕዝቦች ሌሎች የአገራችንን ለምን ቢባል? በክልሉ ሥርአት አልበኝነት ስለሆነም አገራዊ ሁኔታውን ግምት ውስጥ የፀጥታ ሀይል እንዲኖር መደረግም ይገባል::
ብሄር ብሄረሰቦችንና ህዝቦችን አቃፊ ነን:: ማንም እንዲስፋፋ ትህነግ ሠርቶ ነበርና :: ለውጡን ባስገባ መልኩ የአማራ ክልል የፀጥታ መዋቅርን ከትነህግ ወረራ የተማርነው ማንም ሊደፍረው
ሰው በአማራ ክልል በማንነቱ አይገፋም:: አማራ ተከትሎም የአማራ ሕዝብ የፀጥታ መዋቅሩን ማጠናከር አስፈልጓል:: እናም አቶ ተመስገን የማይገባው የፀጥታ ሀይል ማስፈለጉን ነው::ሌላው
ክልል ላይ የባለሀብት ንብረት ተጠብቋል- ህዝቡ በማጠናከር ክልሉን በአስተማማኝ ሁኔታ ሰላም ጥሩነህ ወደ ፌዴራል ተዛውረዋል:: እኔ ደግሞ ደግሞ በኢኮኖሚ፣ በምርት … ራሱን ችሎ መገኘት
አስተዋይ በመሆኑ:: ህዝቡ አስተዋይ ባይሆን ኑሮ እንዲሆን ማድረግ ችሏል:: ስለዚህም አማራ ይህን የአማራ ክልልን የመምራት ቦታ ተሰጥቶኛል:: አለበት::
የኢንቨስተሮች ሀብት እንዲወድም ህወሓት አቅዶ በክልሉ የማይቆጣጠረው ቀበሌ የለም፤ የፀጥታ ይህ እንደመታደልም ፤ እንደ እድልም ነው፤ ጋዜጠኞች፣ የማህበረሰብ አንቂዎች፣ ምሁራን፣
ነበር:: የአማራ ህዝብ ግን አላደረገም:: መዋቅሩን የሚገዳደር የታጠቀ ሀይልም የለም:: በክልሉ ችግር በገጠመ ወቅት ቁልፍ ቦታ ላይ አመራሮች… አማራ አንድ ሲሆን ያምርበታልና
ይሁንና ጠላቶቻችን በዘሩብን ልክ ራሳችን አብዛኛው ሕዝብ የክልሉን ሠላም መሆን እሰማራለሁ:: የሰኔ 15ቱን ሁኔታ ልብ ይሏል:: ስለአንድነት ማስተማር ይገባቸዋል:: የአማራ ህዝብ
ለሌሎች ህዝቦች መግለጽ መቻል አለብን:: ይፈልጋል:: ይህንን በማድረግ ሂደት ከሰኔ 15 ጀምሮ አሁንም ክልሉ አስቸጋሪ ፈተና ባጋጠመው ጊዜ በፖለቲካ አስተሳሰብ፣ በጐጥ፣ ሰውን በማንነቱ
ሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ያውቀናል ብንልም በተሰራው ርብርብር ወደ ፌዴራል የተዛወሩት ወደዚህ ቦታ በመምጣቴ መከፈል ያለበትን እየፈረጁ ሊከፋፍሉት የሚሞክሩትን በአስተምህሮ
በልኩ ግን አያውቀንም:: ለምን? ቢባል ሕወሓት ፕሬዝዳንት ነበሩት ተመስገን ጥሩነህ ብዙ ዋጋ መስዋእትነት ለመክፈል ዝግጁ ነኝ:: መመለስ ይገባል::
የአማራን ሕዝብ ጥሩ ስም አበላሽቷልና:: ስለሆነም ተከፍሎ ትልቅ ደረጃ አድርሰዋል:: ህወሓት ግን በጠቅላላው እኛ በትግራይ ሕዝብ ላይ አሁን ላይ ህዝቡ አንሶ እንዲታይ እየተሰራ
የተዘራብንን ጥላቻ ሊያስቀር በሚችል ሁኔታ አቅዶ አገራዊ ለውጡን በመቃወም መቀሌ ከመሸገ በኋላ አንፎክርም፤ አንሸልልም:: ምሽግ እየቆፈርን፣ ነው:: ጐንደርን ጐጃምን፣ ሸዋን፣ ወሎን፣ እና
መስራት ይጠበቅናል:: በተጨማሪም ከሌሎች ለውጡን በተለያዩ መንገዶች ለማደናቀፍ የአማራን ክላሽንና ስናይፕር በመያዝ አንፎክርም:: ሌሎች ብሄር ብሄረሰቦችን ከፋፍሎ በማጋጨት
ብሔሮችና ብሔረሰቦች ጋር ግንኙነቱን ማጠናከር ሕዝብ ኢላማ አድርጓል:: በተግባር ግን ሕወሓት ከተቀመጥንበት መጣ፤ የተዳከመ አማራ ለማድረግ የሚሰራው ትነህግ
ይገባዋል - የአማራ ሕዝብ:: ይሁንና የኢትዮጵያ ዋልታና ምሰሶው የአማራ ተከላከልነው፤ መልሰን አጥቅተን ከአካባቢው መሆኑ በግልጽ መታወቅ አለበት:: ስለዚህም
በጠቅላላው የዚህ ሁሉ ችግር መሰረቱ ትህነግ ሕዝብ ነው:: ታዲያ ይህ አገራዊ ለውጥ ተጠናክሮ ተወግዷል:: ሕወሓት ተጨማሪ የጐንደርን ግዛት ስለአማራ አንድነት እንስበክ! ያለፈው ይብቃ! !
(ሕወሓት)ነው:: በአማራ ሕዝብ ላይ ከፍተኛ እንዲቀጥል የአማራ ሕዝብ ከሌሎች ሕዝቦች ጋር መያዝ ቀርቶ እሱ ይዟቸው የነበሩትን ወታደራዊ እኔ የተቻለኝን እደርጋለሁ:: ህዝቡ ያግዘኝ…
ጥላቻ በማሳደር ትልቁን ስራ ሰርቷል:: እዚህ ላይ አንድ ሆኖ እንዳይንቀሳቀስ ተሰርቷል - በሕወሓት:: ቦታዎች ተቆጣጥረዋል:: ስለዚህ ሕወሓት የአማራን ፈጣሪ ይርዳን!!
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. አስተዳደር ገጽ 17

የሀገር በቀሉ አንጃ "ትንሽነት!"


እሱባለው ይርጋ

አንድን ሀገር “ሀገር” ከሚያደርጉት መሠረታዊ


ጉዳዮች ውስጥ ወይም የመንግስት “መንግስትነት”
መገለጫው ሰራዊት ማቋቋም ነው:: የአንድ ሀገር
ሰራዊት ደግሞ የመንግስትን መሰረታዊ ዓላማ ወይም
የሕግ የበላይነትን በማስከበሩ ሂደት ሚናቸው የጐላ
ይሆናል:: መንግስት ተገዳዳሪ ወይም ተፎካካሪ
ፓርቲዎች ቢኖሩ እንኳን ህግን ማስከበር የመንግስት
ተቀዳሚ ተግባር ነው:: የዚሁ ተግባር አስፈፃሚ
ደግሞ የሀገሪቱ የህግ ተቋም ወይም ሰራዊቱ ነው::
ታዲያ ከሰሞኑ ለራሱ ሳይሆን ለወገኑና ለአገሩ
የቀኑ ሀሩርና የሌሊቱ ብርድ ሳይበግረው በቀናነት
እያገለገለ ባለው ሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት
አባላት ላይ የህወሓት ጽንፈኛ /ትህነግ/ ቡድን
የፈፀመው ጥቃት በሀገራችን ወታደራዊ ታሪክ
ጥቁር ነጥብ አስቀምጧል::
ጽንፈኛ ቡድኑ በሀገሪቱ መከላከያ ሰራዊት ላይ
ጥቃት ከመፈፀሙም በፊት ከፌዴራል መንግስቱ
አፈንግጦ በገዛ ፈቃዱ ምርጫ ያካሄደና በህዝብ
የተመረጠ መንግስት ሳይሆን አሀዳዊ መንግስት
አቶ ተገኘ ዘርጋው በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህር
ስለመኖሩ ሲገልጽ ነበር:: የፌዴሬሽን ምክር ቤት
ውሳኔዎችን በመቃወም ጭምር::
እየቀረቡበት ነው:: ይሁን እንጅ ይሄው አሸባሪ
ጉዳዩን መሰረት አድርገንም በሀገር መከላከያ
ቡድን የሀገሪቱን ሰንደቅ አላማ አንግቦ በአለም
ሰራዊት ላይ ጥቃት መፈፀም በሕግ አግባብ እንዴት
አደባባይ ሽብርተኝነትን በመውጋት የሚታወቀውን
ይታያል; የጥቃቱ ፖለቲካዊ አንድምታውስ ምንድን
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ማጥቃቱ ለቡድኑ
ነው? የሚሉና ሌሎችንም ጥያቄዎች አንስተን
ሽብርተኝነት የማረጋገጫ ሰነድ ነው ብለዋል የሕግ
ምሁራንን አነጋግረናል፤ መልካም ንባብ!
ምሁሩ አቶ ተገኘ::
አቶ ተገኘ ዘርጋው በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
“መንግስት በዚህ ሽብርተኛ ቡድን ላይ እየወሰደ
የሕግ ትምህርት ክፍል መምህር ናቸው:: በአለም
ያለው ሕግን የማስከበር ተግባር ምናልባትም
አቀፍ ደረጃ የወጡ የጦርነት ህጐች እንዳሉ
የዘገየ እንጅ የተሳሳተ አይደለም” የሚሉት አቶ
በመግለጽ የጀመሩት አቶ ተገኘ፤ ምርኮኛ፣ ቁስለኛ፣
ተገኘ፤ የመንግስት አነስተኛው ተግባር የህዝብና
ወታደርና ሌሎችንም በተመለከተ ሰብአዊነታቸው
የሀገርን ደህንነት ማስጠበቅ ሲሆን ጽንፈኛው
እንዴት መከበር እንዳለበት፣ ምን አይነት ጥበቃና
የህወሓት ቡድን “ጅራፍ ራሱ ገርፎ…” እንዲሉ
እንክብካቤስ ሊደረግላቸው ይገባል; ተብለው የወጡ
“ጥቃት ተፈጽሞብናልİ” የሚሉት የዓለም ህዝብን
ህግጋት እንዳሉ ጠቁመዋል:: በነዚህ ላይ ስህተቶችን
ለማደናበር እንደሆነ ገልፀውልናል::
የሚሰሩ አካላት እንደ ዓለም አቀፍ ወንጀለኛ
እንደ አቶ ተገኘ ማብራሪያ መንግስት
እንደሚቆጠሩ ገልፀውልናል::
የጽንፈኛውን የህወሓት ቡድን በስልጣን ላይ
ለጠላት ጦር ሳይቀር ሰብአዊነትን ማሳየት
በነበረባቸው 27 ዓመታት በሀገሪቱና በህዝቦቿ
በሚያስፈልግበት የዓለም የጦር ሕግ በአንድ ምሽግ
ላይ ያደረሰውን ሁለንተናዊ በደል፣ በዜጐች ላይ
አብሮ የሚያድርን የወገን ጦር አድፍጦ መምታት
የፈፀማቸውን የሰብአዊ መብት ጥሰቶች፣ ክቡር
ከሰብዓዊነት በእጅጉ ማፈንገጥ ብቻ ሳይሆን አቶ አንተነህ ተስፋሁን በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ጥናት መምህር
በሆነው የሰው ልጅ ህይወት ላይ ያደረሰውን
እጅግ የለየለት አረመኔነት መሆኑን ነው አቶ
ሰብአዊ ተጽእኖ፣ ሀገርን በዘር ከፋፍሎ በስልጣን ላይ
ተገኘ ያሰመሩበት:: ይህ ወንጀል ሀገርን ከመክዳት
የመቆየት የሞኝ ዘዴና በቅርቡ በሀገሪቱ መከላከያ
የማይተናነስና ከሰውነት ሚዛን የሚያስወርድ
ሰራዊት ላይ ያደረሰውን ዘግናኝ ጥቃት ለአለም በዓለም ህዝቦች ዘንድም ሊወገዝ የሚገባው ተግባር ተከትሎም ከጦርነት ትርፍ በመሻት ፍላጐታቸውን
መሆኑንም ገልፀውልናል::
ማህበረሰብ በማሳወቅ የዲፕሎማሲውን የበላይነት እንደሆነም አስገንዝበዋል:: የራሳቸውን ህዝብ በሚጠብቀው የሰሜን እዝ
በዓለም ላይ ካሉ ከባድ ወንጀሎች ውስጥ
መውሰድ ይጠበቅበታል:: መቀሌ ላይ የተሰባሰበው ጽንፈኛ የህወሓት የመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት በመፈፀም ስልጣን
በቀዳሚነት የሚጠቀሰው የሀገር ክህደት ወንጀል
በመንግስት በኩል እየተካሄደ ያለው የሕግ ቡድን አባላት በህዝባዊ አመጽ ወደ መቀሌ ናፋቂና ሽብርተኝነታቸውን ለዓለም ህዝብ
መሆኑን የጠቆሙት የሕግ ምሁሩ፤ በሕገ መንግስት
የበላይነትን የማስከበር ተግባርም ተጠናክሮ ከመከተሙ በፊት የፌዴራል መንግስቱን ስልጣን የመሰከሩበት አጋጣሚ ተፈጥሯል ብለዋል አቶ
ደረጃ ሀገርና ህዝብን ለመጠበቅ ቃል ገብተው
መቀጠል አለበት ያሉት አቶ ተገኘ፤ ቡድኑን ከትግራይ በእጃቸው ይዘው የነበሩ ቡድኖች መሆናቸውን አንተነህ::
አብረዋቸው በሚሰሩ የሰራዊት አባላት ለይ ጥቃት
ህዝብ የመነጠልና በአጥፊዎች ላይ ተመጣጣኝ መገንዘብ ያስፈልጋል ያሉን አቶ አንተነህ፤ የዚህ በትግራይ ክልል የጽንፈኛው የህወሓት ቡድን
ያደረሱት ጽንፈኛ የህወሓት /ትህነግ/ ቡድኖች
የሕግ እርምጃ መውሰድ እንደሚያስፈልግም ነው ቡድን አባላት ለ27 ዓመታት በቆየው የስልጣን በሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት ላይ የፈፀመውን
በእጅጉ ሊወገዙ እንደሚገባና ድርጊታቸውም ከቃል
የገለፁልን:: ዘመናቸውም ሆነ መቀሌ በመሸጉባቸው ሁለት ጥቃት መንግስትና አንጃው በተለያዩ መንገዶች
በላይ አሳፋሪ መሆኑን ገልፀውልናል::
በባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና አመታት ውስጥ በርካታ ሀገር አፍራሽ ተግባሮችን ለአለም የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ በማሳወቅ ላይ
የጽንፈኛው ህወሓት ቡድን አባላት በሀገሪቱ
ዓለምአቀፍ ጥናት መምህር አቶ አንተነህ ሲፈጽሙ እንደነበር በማስረጃዎች ማረጋገጥ ይገኛል:: መሬት ላይ የሚታየው እውነታ ምንም
ውስጥ መሰረታዊ የሚባሉ ወንጀሎችን ሲፈጽም
ተስፋሁን በበኩላቸው “የሀገራችን ፌዴራሊዝም እንደሚቻል ነግረውናል:: ይሁን ምን የዓለም ማህበረሰብ የተፈፀመውን
እንደነበር አቶ ተገኘ አስታውሰዋል:: ለአብነትም
በእጅጉ ተለጥጦ ክልሎች ራሳቸውን የቻሉ ሀገር ከዚህ ቡድን አባላት ውስጥ ጥቂቶቹ በሙስና ነገር የሚቀበለው በተገለፀለት መልኩ ስለሆነ
የሀገሪቱ ህገ መንግስት ተተርጉሞ “በኮሮና
በሚመስሉበት ሁኔታ እንደ ሀገር አንድ ከሚያደርጉ ወንጀል ተጠርጥረው ከመያዛቸው በቀር ሌሎቹ የኢትዮጵያ መንግስት የአሸባሪውን ቡድን ድርጊቶች
ወረርሽኝ ምክንያት ምርጫ ማካሄድ አይቻልም!”
ተቋማት ውስጥ የሀገር መከላከያ ሰራዊታችን አንዱ በጥፋታቸው ምክንያት በሕግ ቁጥጥር ስር በዲፕሎማቶቹ በኩል ለአለም ህዝቦችና መንግስታት
ሲባል ጽንፈኛው ቡድን ግን በማን አለብኝነት
ነበር” ብለዋል:: ባለመዋላቸው ለዘመናት የማይረሱ ጥፋቶችን በማሳወቅ የዲፕሎማቲክ የበላይነቱን መውሰድ
ምርጫ አካሂዷል:: በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች እሱ
የመከላከያ ሰራዊታችን የሀገራችን ሉአላዊነት እንዲፈጽሙና አሁን ላይ ደግሞ በመከላከያ ሰራዊት እንዳለበት የፖለቲካ ምሁሩ አስገንዝበዋል::
የሚልካቸው ምንደኞች ሰብአዊ፣ ኢኮኖሚያዊና
መገለጫና በአራቱም አቅጣጫዎች የሚኖሩ ላይ ጥቃት እስከመፈፀም የሚያደርስ የልብ ልብ ወቅቱ ዓለም እንደመንደር የጠበበችበት በመሆኑ
ማህበራዊ ጉዳቶችን በመተከል፣ በጉራ ፈርዳና
ኢትዮጵያውያን “የኔ ነው!” ብለው የሚተማመኑበት እንዲሰማቸው ሆነዋል ነው ያሉን የፖለቲካ ምሁሩ:: “የኛ ግጭቶች ለጐረቤቶቻችንም ሆነ ለሌላው የዓለም
በምዕራብ ወለጋ ጉሊሶ አካባቢ ጥቃት አድርሰዋል::
ተቋም እንደነበረ ያወሱት አቶ አንተነህ፤ ሀገርን ኢትዮጵያን በምታክል ግዙፍ ሀገር ላይ ስልጣን ክፍል ትርጉም አይሰጥም” ብሎ ከመዘናጋት ይልቅ
ኢሰብአዊነትን በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች
ከውጭ ጠላት በሚጠብቀው በዚህ ተቋም ላይ የነበራቸው የጽንፈኛው የህወሓት ባለስልጣናት አሁን ጠንካራ የዲፕሎማሲ ስራዎችንና የሕግ የበላይነትን
ለመፈፀም የተንቀሳቀሰው የህወሓት ጽንፈኛ ቡድን
የጽንፈኛው የህወሓት ቡድን አባላት ያደረሱበት ግን በመቀሌ ብቻ እንዲወሰኑ መደረጉ የስነልቦና ከማስከበር ጐን ለጐን በስፋት መስራት እንዳለበትም
በሀገሪቱ ብሔራዊ ደህንነት ቢሮ በኩል መረጃዎች
ጥቃት እንደ ሀገር አንገት የሚያስደፋን ብቻ ሳይሆን ጫናና የጥቅም መጓደል ተፈጥሮባቸዋል:: ይህን ነው አቶ አንተነህ የገለፁት::
ልዩ ዘገባ
ገጽ 18
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

ጠላቱን ያላወቀ ተዋጊ

መብርሃቱ ከበደ ኢትዮጵያ ዓለም ባየ ጎበዛይ ሐዱሽ


ዳዊት ገ/እግዚአብሔር

በመገንዘብ ቀሪው የልዩ ሃይል አባላት እጃቸውን


ሱራፊል ስንታየሁ
በሰላም እንዲሰጡ መልእክቷን አስተላልፋለች::
የፅንፈኛው የህወሃት ቡድን ልዩ ሃይል አባላት
ፅንፈኛው የህወሃት ቡድን ጥቅምት 24 ቀን 2013 በአማራ ክልል ወረራ ሊያደርጉ ቢዘጋጁም መንግስት
ዓ.ም ሃሀገራዊ ግዳጁን በመወጣት ላይ በነበረው ህግ የማስከበሩን ስርአት አጠናክሮ ቀጥሏል:: በዚህም
በመከላከያ ሠራዊት የሰሜን እዝ አባላት ባላሰቡትና የተነሳ የፅንፈኛው የህወሃት ቡድን ልዩ ሃይልና
ባልጠበቁት መንገድ ጥቃትና ክህደት ተፈጽሞባቸው ሚሊሻ አባላት ከአንደኛው ምሽጋቸው ጥቃት
ነበር:: ከዚህ ጋር ተይዞ ፅንፈኛው የህውሃት ቡድን ጋር እንኳ እንደሚዋጉ በግልጽ እንዳልተነገራቸው ሰራዊት፣ የአማራ ክልል ልዩ ሃይል እና የአካባቢው ሲደርስባቸው ወደ ሌላ ቀድመው ባዘጋጁት ምሽግ
በአማራ ክልልም በተለያዩ አካባቢዎች ያዘጋጃቸውን አጫውቶናል:: ሚሊሻዎች ተቆጣጥረውታል:: በማፈግፈግ እየሸሹ ይገኛሉ:: ህዳር 1 ቀን 2013 ዓ.ም
ልዩ ሃይሎች ወደ ድንበር በማስጠጋት ወረራ “የትግራይን ህዝብ ለማንበርከክ ጠላት ወረራ በዚህ በሊጉዷ አካባቢ በቁጥጥር ስር ከዋለችው በተደረገ የህግ ማስከበር ስርአት ለይ በማይካደራ
ለማድረግ ሙከራ አድርጐ ነበር:: ሊያደርግብን ነው:: የትግራይን ህዝብ ሀብትና የፅንፈኛው የህወሃት ቡድን ልዩ ሃይል አባለ በኩል በቁጥጥር ስር የዋለው የፅንፈኛው የህወሃት
ሆኖም ግን በኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ ንብረት ለመዝረፍ ከውጭ የሚመጣ ጠላት ስላለ የሆነችው ኢትዮጵያ ዓለም ባየ አንዷ ናት:: ኢትዮጵያ ቡድን ልዩ ሃይል አባል የሆነው መብርሃቱ አባዲ
በአማራ ክልል ልዩ ሀይል እና በአካባቢው ሚሊሻዎች ለውጊያ ተዘጋጁ አሉን:: ማይካድራ ካስገቡን በኋላ ጦርነቱ ከማን ጋር እንደሆነ ሳንገነዘብ ጠላት ወረራ ተጠቃሽ ነው::
ጥቃት ደርሶበት ለመሸሽ ተገዷል:: በአማራ ክልል ወደ ህይወት እርሻ ልማት ሜካናይዜሽን ወሰዱን:: ሊያደርግባችሁ ነው፤ ትግራይን ለመዝረፍና ህዝቡን መብርሃቱ ልዩ ሃይል አባል ሆኖ ሲመዘገብና
ወረራ ለማድረግ ሲዘጋጅባቸው ከነበሩ አካባቢዎች ምሽግ እንድንቆፍር ካደረጉን በኋላ እዚሁ ቁጭ ለማንበርከክ ዝግጅት እየተደረገ ነው:: እጃችሁን ስልጠና ሲወስደ የሀገርን ሰላም የማስፈንና የሰላም
ውስጥ አንድ በሁመራ ግንባር ባናት ወይም ህይወት ብላችሁ ትእዛዝ ጠብቁ ተባልን:: ከጥቂት ቀናት በኋላ ለጠላት ከሰጣችሁ ይገድሏችኋል:: እጃችሁን ዘብ እንዲቆም እየተነገረው መቆየቱን ይናገራል::
የእርሻ ልማት ሜካይናዜሽን አንደኛው ነው:: የተኩስ ልውውጥ ማድረግ ተጀመረ:: ከኢትዮጵያ ይቆርጡታል፣ እግራችሁን ይቆርጡታል፣ አሰቃቂ ሆኖም ግን ከሰለጠነና ወደ ስራ ከገባ በኋላ ግን
ይህን የእርሻ ልማት በርካታ ፅንፈኛው የህውሃት መከላከያ ሠራዊት እና ጋር የተደረገ ውጊያ መሆኑን ግፍና መከራ ያጋጥማችኋል:: እስከ መጨረሻው ግልጽ ያልሆነ ጦርነት ሊኖር ይችላል:: ወራሪ ቡድን
ቡድን አባል የሆኑ ልዩ ሃይሎችና ሚሊሻዎችን ስናውቅ ያልጠበቅነው ነገር ሆነብን:: ከሌሎች ከጠላት ጋር መዋጋትና ትግራይን ማዳን አለባቸሁ… ትግራይን ሊያጠፋና ህዝቡን ሊያሰቃይ እየተዘጋጀ
አስታጥቆ ምሽግ በመቆፈርና የጦር መሳሪያ ወደ ፅንፈኛው የህውሃት ቡድን አባላት ጋር ሆነን ብለው ነገሩን:: የውጭ ጠላት የሚመጣ መስሎን ነው:: ራሳችሁን ለውጊያ አዘጋጁ… እያለ መናገር
አማራ ክልል አስጠግቶ እንደነበር ተመልክተናል:: እጃችንን ለመስጠት ተነጋገርን” በማለት በሁመራ ነበር:: በኋላ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ጋር ጀመሩ:: ውጊያው ከማን ጋር እንደሆነ ስንረዳ ግራ
ይህንን የወረራ ዝግጅት ቀደም ብሎ ያጠናቀቀ ግንባር በህይወት እርሻ ልማት ሜካናይዜሽን በኩል መሆንን ስንረዳ መተኮስ አልፈለግንም:: እኔም ሊጉዲ ተጋብተን ስራችንን ማከናወን ቀጠልን:: በኋላ ለኬላ
ቢሆንም በሰሜን እዝ ላይ ያደረሰውን ጥቃት በቁጥጥር ውስጥ መዋሉን ይናገራል:: ላይ በቁጥጥር ስር ዋልኩኝ በማለት በፅንፈኛው ጥበቃ ማይካድራ እንደነበርን ወደ ምሽግ ወሰዱን::
ተከትሎ መንግስት ሕግ የማስከበር እርምጃ ሲወስድ ጎበዛይ ሐዱሽ በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት፣ የህወሃት ቡድን ከፍተኛ አመራሮች የተሰጣቸው ወረራ ሊደረግብን ነው፤ ከጠላት ጋር ግጠሙ፣
ቆይቷል:: በአማራ ክልል ልዩ ሃይልና በአካባቢው ሚሊሻዎች መረጃ የተሳሳተ እንደነበር መገንዘቧን ትናገራለች:: እጃችሁን እንዳትሰጡ” እጃችሁን ከሰጣችሁ
በዚህ ሕግ የማስከበር ስርአት ላይ በተለያዩ በቁጥር ውስጥ ከዋለበት ቀን ጀምሮ በሰላም በቁጥጥር ውስጥ ከዋለችበት እለት ጀምሮ ጠላት ከፍተኛ ጉዳት ያደርስባችኋል:: ቆራርጠው
አካባቢዎች ፅንፈኛው የህወሃት ቡድን ከኢትዮጵያ በተዘጋጀላቸው ካምፕ ውስጥ እንደሚገኝ ይናገራል:: በተዘጋጀላቸው የመቆያ ካምፕ ውስጥ ከሌሎች ይጥሏችኋል… አሉን::
መከላከያ ሠራዊት እና ከአማራ ክልል ልዩ ሃይል “በቁጥጥር ውስጥ ከዋልን ቀን ጀምሮ ከሌሎች የፅንፈኛው የህወሃት ቡድን ልዩ ሃይል አባላት “በኋላ የተኩስ ልውውጥ ሲደረግ ከሀገር
እንዲሁም ከአካባቢው ሚሊሻዎች ጋር ውጊያ ፅንፈኛው የህወሃት ቡድን ልዩ ሃይል ጋር በሰላምና ጋር በመሆን በመልካም ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ መከላከያ ሰራዊት ጋር መሆኑን ተረዳን:: ከወገን
ለማድረግ ቢሞክሩም አቅሙ እየተዳከመ ካደፈጠበት በጥሩ ሁኔታ ላይ እንገኛለን:: የምግብ፣ የውሃ፣ ገልፃልናለች:: የሌሊት ልብስ፣ ምግብ፣ ውሃ፣ ህክምና ጋር ውጊያ አንገጥምም ብለን ትጥቃችንን ፈታን::
ምሽግ ውስጥ እየወጣ መሸሽና ማፈግፈግ ግዴታው የህክምና፣ የምኝታና፣ የልብስ ድጋፍ እየተደረገልን አገልግሎት እየተደረገላቸው በሰላምና በእንክብካቤ ወዲው በቁጥጥር ስር ውለን በተዘጋጀልን ማቆያ
ሆኖበታል:: በሁመራ በኩል ጥቅምት 28 ቀን 2013 ነው:: ፅንፈኛው የህወሃት ቡድን የሰጠን የተሳሳተ ላይ መሆናቸውን ነግራናለች:: ካምፕ ውስጥ በመምጣት በሰላም እንገኛለን::
ዓ.ም በተደረገ የሕግ ማስከበር እርምጃ ፅንፈኛው መረጃ በርካታ ጓዶቻችን ተሰውተዋል:: አሁንም አሁንም ቢሆን የወንበዴው፣ ስግብግቡና የፅንፈኛው የህውሃት ስግብግብ እና ከሀዲ ቡድን
የህወሃት ቡድን የጦር አባላት ከመሸገበት የህይወት የተረፉ ካሉ እጃቸውን በሰላም ለመከላከያ ሠራዊቱ የካሃዲው የፅንፈኛው የህወሃት ቡድን አመራሮችና እንደነገረን ሳይሆን በመልካም እንክብካቤና በሰላም
እርሻ ሜካናይዜሽን በርካታ አባላቱ ህይወታቸውን እንዲሰጡ እመክራለሁ” በማለት ይናገራል:: ከፍተኛ ሃላፊዎች የሚሰጡትን የተሳሳተ መረጃ ወደ ገጽ 30 ዞሯል
ያጡ ሲሆን፣ ግማሾቹ ቆስለው ወደ ህክምና የኢትዮጵያ መንግስት ህግ የማስከበር
ገብተዋል:: ከዚህ ባሻገር በርካታ ቁጥር ያላቸው እርምጃውን አጠናክሮ በቀጠለበት በዚሁ በሁመራ
ፅንፈኛው የህውሃት ቡድን ልዩ ሃይል አባላት ግንባር ከህይወት እርሻ ሜካናይዜሽን በተጨማሪ
ለኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት፣ ለአማራ ክልል ልዩ በሊጉዲ አካባቢ ፅንፈኛው የህወሃት ቡድን
ሃይል እና ለአካባቢው ሚሊሻ እጃቸውን በመስጠት እድሜያቸው ለውጊያ ያልደረሱ በርካታ ታዳጊ
በቁጥጥር ውስጥ ውለዋል:: ልጆችን አሰልፎ ነበር:: ሊጉዲ ፅንፈኛው የህወሃት
በባናት ወይም በህይዎት እርሻ ልማት ቡድን አመራሮች ወደ ሱዳን እቃ የሚያስወጡበት
ሜካናይዜሽን በተደረገው ሕግን የማስከበር ስርአት እና የሚያስገቡበት መተማመኛ መሿለኪያ
ላይ በቁጥጥር ውስጥ የዋለውና እጁን የሰጠው፤ መንገዳቸው ነበረች:: ሆኖም ግን ጥቅምት 30 ቀን
እድሜው ለጦርነት ብቁ ያልሆነው ጎበዛይ ሐዱሻ 2013 ዓ.ም በተደረገ የሕግ ማስከበር እርምጃ በዚህ
አንዱ ነው:: ይህ ፅንፈኛው የህውሃት ቡድን ልዩ አካባቢ በርካታ የፅንፈኛው የህወሃት ቡድን ልዩ
ሀይል አባል የሆነው ጎበዛይ በወንበዴው እና ዘራፊው ሃይሎችና ሚሊሻዎች በቁጥጥር ውስጥ የዋሉ ሲሆኑ፤
የትህነግ የቡድን የበላይ አመራሮች ለጦርነት ተዘጋጁ ግማሾቹ ህይወታቸውን በማጣት እንዲሁም ቁስለኛ
ሲሏቸው እንደነበር ይናገራል:: ይሁን እንጂ ከማን ሆነዋል:: አካባቢውንም የኢትዮጵያ መከላከያ
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ለወጣቶች ገጽ 19

ለአካባቢያችን
ሰላም
ደረጀ አምባው

ጦርነት የማይጠፋ ጠባሳ ጥሎ የሚያልፍ ፀረ


ሰብ ተግባር ነው፣ ጦርነት ባለበት አካባቢ ስትገኝ
በጣም የሚያስደነግጥ ልብን የሚያኮማትር ሁነት
ይሆናል:: የጦርነት ገጠመኝ አስተሳሰብን፣ ሕይወትን
ሁሉ ይቀይራል፣ ሆኖም ሞት የሚያስፋፋ ግጭትና
አመጽ የሚያነቃቃ ተግባር መግታት ግድ በመሆኑ
“እኛ ወጣቶች እንደመሆናችን ሁሉንም ጉዳይ የምንቀበለው በስሜት ነው:: ከበስተጀርባ የተደገሰ ምን
አንዳንዴ ወደ ጦርነት ተገደን የምንገባበት ሁኔታ
ዓይነት ክፋት እንዳለ አናውቅም:: - ሔኖክ ሙሉ
የሚያጋጥም መሆኑን የአፍጋኒስታ ተወላጅ የሆኑት
ፕሮፌሰር ባልዱቺ በአንድ ወቅት ባደረጉት ንግግር
መጥቀሳቸውን በሃገሬው ጋዜጦች አስነብበዋል::
በጎሳና በቋንቋ የተከፋፈለች፣ ፍትህና ሥርዓት
ከማንገስ ይልቅ ብሔርተኝነት የሚቀድምባት አገር የክልሉ ልዩ ኃይል አባል አስረዳኝ:: የዚህን ሁነት በተደረገ ምክክር ሲቋረጥ በቦታው ተገኝቶ ምክክሩን
ሁልጊዜም ለዚህ ሁነት ቅርብ ናት:: በጸረ ማእከላዊ እውነታ የሚያረጋግጡ በርካታ የጥፋት ኃይሎች አዳምጧል:: በተሰጠው ምክርም ከስሜታዊነት
መሰረት ሆኖ የጅምላ ጭፍጨፋ እንደደረሰባቸው
መንግሥት የሚንቀሳቀሱት ኃይሎች ፖለቲካዊ በየዕለቱ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች እጅ ከፈንጅ በመውጣት በሰከነ መንፈስ ነገሮችን መመልከት
የሰሙትም ወደ ድጋፍ ሰልፉ በመቀላቀል በከተማዋ
እቅድ ያላቸው ሳይሆን የራሳቸውን ፍላጎትና ሃሳብ የመያዛቸውንም ወሬ አረጋግጦልኛል:: እንዳለበት አምኗል::
ዋናው ገበያ አካባቢ ለግማሽ ሰዓት ያህል በቆየው
ለማስፈጸምና ለመቆጣጠር ባላቸው ፍላጎት ላይ ታዲያ በየከተሞች ያሉ ወጣቶች ምን ማድረግ “እኛ ወጣቶች እንደመሆናችን ሁሉንም ጉዳይ
ደማቅ ሰልፍ ስሜታቸውን ገለጹ::
የጸና ነው:: ለዚህ ዓላማቸው አገር ሳይሆን ከፊት እንዳለባቸው ሃሳባቸውን ለማሰባሰብ በባህር ዳር የምንቀበለው በስሜት ነው:: ከበስተጀርባ የተደገሰ
ሰልፉ ለጸረ ሰላም ኃይላት መጠቀሚያ
የተነሱበት እኩይ ዓላማን ለማስፈጸም የሚያስችል ከተማ ዘወር ዘወር በማለት የተወሰኑ ወጣቶችን ምን ዓይነት ክፋት እንዳለ አናውቅም:: ሰልፎችንም
እንዳይሆን ስጋት ያደረበት የከተማዋ ሰላምና
ዋስትና መስጠት የሚል እንደሆነ ፕሮፌሰሩ በሰሞናዊው የአገራችን ወቅታዊ ጉዳይ አነጋገርኩ:: ሆነ መሰባሰቦችን የሚያዘጋጁ ሰዎችን ምንነትና
ደህንነት አመራሮች ከልዩ ኃይል አባላት ጋር
ያሰምሩበታል:: በባህር ዳር ከተማ ነዋሪ ነው ፤ ሄኖክ ሙሉ ይባላል:: የፖለቲካ አቋም አናውቅም:: ይህ በመሆኑም በስሜት
በመነጋገር ሰልፉን በሰላማዊ መልኩ እንዲያቆሙ
አገራችን ኢትዮጵያ በዓለም ተፈርታና ተከብራ ዕድሜው በሃያዎቹ መጀመሪያ የሚገኘው ሄኖክ የምናደርገው እነቅስቃሴ ጉዳት ላይ ሲጥለን ኖሯል”
ከወጣች ጋር ስምምነት በማድረግ ሰልፉ እንዲበተን
ከመኖር ተዋርዳና ተሸማቃ የኖረችው በተካሄደባት ወጣቱ ከምንግዜውም በላይ ራሱን የሚገዛበት ወቅት በማለት የሚናገረው ሄኖክ፤ ለዚህ የተነሳሳውም
ተደረገ::
የረዥም ዘመናት የእርስ በርስ ጦርነት ነው:: ጦርነት እንደሆነ ያምናል:: በወቅቱ በነፁሀን ዜጎች ላይ የደረሰውን ኢሰብአዊ
ሰልፉ ቢደረግ ለፌዴራል መንግስቱ ትልቅ
ለማያውቁና በቀጥታ ለማይሳተፉበት ቀላል ነው:: ወጣቱ በምዕራብ ወለጋ በተደረገው ዘርን ጥቃትና ለጽንፈኛው ህውሃት አባላት ካለው የረዥም
አቅም የሚሰጥ እንደነበር በማንሳት “ሰልፉን መበተን
በርካሽ ዋጋ የገዙትን በውድ ዋጋ በመሸጥ አትራፊ መሰረት ያደረገ ጭፍጨፋ ከልቡ አዝኖ በቁጭት ጊዜ ጥላቻ በመነሳት ሳያስተውል የወሰደው እርምጃ
ለምን ተፈለገ?” በማለት በአካባቢው በጸጥታ ስራ
ለመሆን ለሚፈልጉ ደግሞ መልካም አጋጣሚ ነው:: ላይ ነው:: ሰልፍ እንደሚካሄድ ጓደኞቹ ደውለው መሆኑን ያምናል::
ላይ ተሰማርተው ከነበሩት የክልሉ ልዩ ኃይል አባላት
ተደብቀው የፖለቲካ ዓላማቸውን ለሚያራምዱም ሲነግሩት በድጋፍ ሰልፉ ለመገኘት አላቅማማም:: ወደ ገጽ 22 ዞሯል
አንዱን ጠየቅሁ:: የሰራዊቱ አባልም ፈገግ ብሎ
ጥሩ የሚሆን ሊመስላቸው ይችላል:: በትርፍ የድጋፍ ሰለፉ ሂደት ከክልሉ ልዩ ኃይል ጋር
የመለሰልኝ መልስ ባላስተዋልኩት ጎኑ የነበረውን
ጊዜያቸው በማህበራዊ ሚዲያ ግጭት የሚፈጥር
ወሬ ለሚያራግቡ ደግሞ የሚጎዳቸውም ሆነ
ምልከታ ነበር:: ወጣት ሳለሁ
“ዛሬ ከምንግዜውም በላይ የህዝብን ድጋፍ
የሚጠቅማቸው ላይሆን ይችላል:: ነገር ግን ጦርነት የምንፈልግበት ጊዜ ቢሆንም ወጣቱ በስሜት
ከተነሳ ማንንም አይጠቅምም፤ በምሳሌ ለማረጋገጥም መነሳሳቱን ተከትሎ የሽብር ተግባር ለማካሄድ
ሶሪያን፣ ኢራቅን… መጥቀስ አያስፈልገንም፣ ለኛ በሰባዎቹ የዕድሜ ክልል የሚገኙ አንጋፋ የባህር በንግድ ስራ ላይም እያለን ምሳችንን በአንድ
የሚያደቡ ጸረ ሰላም ኃይሎች በመኖራቸው
ያለፉት የጦርነት ታሪካችን ራሱ ምስክር ነው:: ዳር ከተማ ነዋሪ ናቸው:: አቶ መብርሃቱ የትውልድ በልተን፣ አንዱ ሲኖረው ሌሎቻችን ተካፍለን፣
በህዝብ ላይ ጉዳት እንዳይደርስ በማሰብ ነው”
በአገራችንም በቅርቡ በምእራብ ወለጋ ጉሊሶ ቀያቸው የሆነውን ሽሬ ለቀው ከመጡ ሃምሳ አመት ማነህ? ከየት ነህ? ሳንባባል በምንግባባበት ቋንቋ
በማለት በተለያዩ የሃገሪቷ ክፍሎች ለሽብር ተግባር
ወረዳ የተፈፀመው ብሄር ተኮር/የአማራ/ ጭፍጨፋ አልፏቸዋል:: “ባህር ዳር ስመጣ ገና አፍላ ጎረምሳ ተነጋግረን አንዱ ለአንዱ አድገት እንጅ ውድቀት
ተሰማርተው በንጹሃን ላይ ጉዳት ለማድረስ
ያስቆጣቸው የባህር ዳር ከተማ ወጣቶች ከንጋቱ ነበርኩ:: ያገኘሁትን ስራ በመስራት ከዚህም ከዚያም ሳያስብ ተሳስበን ኖረናል::” የሚሉት አቶ መብርሃቱ
የሚንቀሳቀሱ የሕዝብ ጠላቶች መኖራቸው የድጋፍ
12 ሰዓት ላይ ተቃውሟቸውን ለማሰማት ወደ ጎዳና ጋር በመግባባት መስራቴን የተመለከቱ የከተማዋ ዛሬ እርስ በርስ ያለው ምቀኝነት፣ እኔ ብቻ ልደግ
ሰልፉ እንዲቋረጥ ምክንያት መሆኑን ገለጸልኝ::
ወጥተዋል:: ሰዎች በሁሉም ስራ እንድሳተፍ በማድረጋቸው ገቢ የሚለው እሳቤና እየገዘፈ መምጣቱ የሰው ልጆች
የድጋፍ ሰልፎች በሚካሄዱበት ጊዜ የጸጥታ
ጉዳዩን ያልሰማ “ምን ተፈጥሮ ነው?” በማለት እያገኘሁ ኑሮየም እየተሸሻለ መጣ:: ቀስ በቀስም መሰረታዊ እውነታውን እየለቀቁ፣ ሰው መሆን
ስጋት አለመኖሩ ተረጋግጦና ጥበቃ ተዘጋጀቶ መሆን
ይጠይቅ ነበር፤ በአማራ ተወላጆች ላይ ማንነታቸው የራሴን የንግድ ድርጅት በመክፈት የንግድ ስራዬን ብቻ መለኪያ ያልሆነበት ጊዜ ላይ መደረሱ
እንዳለበት የጸጥታ ስራ በማስከበር ላይ የነበረው
አጠናከርኩ:: በኋላም እዚሁ ባህር ዳር መሰሌን ያሳዝነኛል” በማለት ትውስታቸውን አጨወቱኝ::
በማግኘቴ ወደ ጋብቻ ዓለም አመራሁ” በማለት ዛሬ “ዛሬ ወጣቱ በጎጥ በመንደርና በቋንቋ
ለዛ ከልጅ አልፈው የልጅ ልጅ ለማየትና እርጅናቸውን ከመከፋፈል ይልቅ፣ ቋንቋ -መግባቢያ፤
ለማጣጣም ችለዋል:: ጎጥና መንደር ደግሞ እድል ፋንታችን ፈቅዶ
*ተግባር የሁሉም ስኬት መሰረት ነው፡፡ ከቅርብ ጊዜ በኋላ እየጎላ የመጣው የብሄር የምንወለድበት አካባቢ እንጅ ለልዩነት መነሻ
ፓብሎ ፒካሶ ጉዳይ ወደ እርሳቸው ቤት ድርሽ ብሎ እንደማያውቅ ሊሆን አይገባም” በማለት “ወጣቶች ለጎሪጥ
*ብዙ ያለው ሳይሆን ብዙ የሚሰጥ ሃብታም ነው፡፡ የሚናገሩት አቶ መብርሃቱ ልጆቻቸውን እዚሁ ከመተያየት በመውጣት ጎን ለጎን በመደጋገፍና
ኤሪክ ፎሮም ወልደው እዚሁ በስራ፣ በንግድና በሰፈር በአገራችን ሰርተን ለመለወጥ የምንችልበትን
*በሕይወትህ ስኬት ከፈለክ ሁለት ነገሮችን ያዝ፤ ወሬ ቸል ማለትና በራስ መተማመን! የተዋወቋቸውን የትዳር ጓደኞች አግኝተው መንገድ መምረጥ አለባቸው” ሲሉ ይመክራሉ::
ማርክ ትዌይን መኖራቸው ለዚሁ ማሳያ እንደሆነ ይናገራሉ::
“ወጣት እያለን በቀን ስራ ውለንም ሆነ በኋላ
ገጽ 20
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

በአሜሪካ ተጠባቂ ... የጨረታ ማስታወቂያ


የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሰሜን ምዕራብ ሪጅን ትራንስሚሽን ሳብስቴሽን
ከገጽ 1 የዞረ ኦፕሬሽን ጥገና ቢሮ በሪጅኑ በሚገኙ፡- መተማ ኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያ እና
አዘዞ ኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያ ለተጨማሪ መኖሪያ ቤትና የጥበቃ ማማ ግንባታ
ስራዎች አገልግሎት የሚዉል የተለያየ አይነት ያላቸው የግንባታ ግብዓቶችን( የፌሮ
አራት አመታት ይመራል:: በህዝብ ይሁንታ ካገኘም ብረቶችን፤ስሚንቶ፤ጠጠር፤አሽዋና ድንጋይ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
ለሁለት ተከታታይ የምርጫ ጊዜያት መመረጥ በዚህም መሰረት፡፡
ይችላል:: 1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፡፡
በአሜሪካ ምርጫ ኮቪድ 19 (ኮሮና ቫይረስ) 2. የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
ወረርሽኝ ምክንያት በርካታ የተዘበራረቁ ነገሮችን ናቸው:: ቀጣዩ ፕሬዝዳንት አሁን የከፋ ሁኔታ ላይ
3. ጨረታ ማስከበሪያ የሚመለስ ዋስትና ብር 20 ሺህ ብቻ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ
ያስተናገደ ሲሆን አሸናፊው ባይደን ከአርባ ዓመታት ያለውን ኢኮኖሚ በማስተካከል እና ለስራ አጡ
በሚሠጡት የስራ እድል በሚከተሉት አቋም ለውጥ ወይም ባንክ ጋራንት ብቻ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
በላይ በአሜሪካ ፖለቲካ በመቆየታቸው አገሪቱ
ይመጣል የሚል ትልቅ ተስፋ ተጥሎባቸዋል:: 4. ተጫራቾች የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ዝርዝር ጉዳዩን
ያጣችውን ክብር በዓለም መድረክ ለመመለስ
እንደሚሠሩ ይጠበቃል:: የያዘ ሰነድ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሰ/ምዕ/ሪጅን ትራ/ሰብ/ኦፕሬሽን ጊዮርጊስ
አሜሪካውያን የተበላሸውን የውጭ ግንኙነት ዝርዝር ዘገባውን በገጽ 6 ይመልከቱ አካባቢ በሚገኘው የመብራት ኃይል ህንፃ ቢሮ ቁጥር - 524 በመቅረብ መግዛት
ማሻሻል ከባይደን የሚጠበቁ ቀጣይ ተግባራት ይኖርባቸዋል፡፡
5. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በገዙት ሰነድ ላይ ባለው የዋጋ ማቅረቢያ ቦታ ላይ
በግልጽ በመሙላትና የድርጅቱን ማህተም በመምታት ኦርጅናሉንና ኮፒውን በተለያየ
ፖስታ በማድረግ ሁለቱንም ፖስታዎች በአንድነት በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ
ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት 07/03/2013 ዓ.ም እስከ 21/03/2013 ዓ.ም ድረስ ባሉት
15/አስራ አምስት/ተከታታይ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ቅዳሜን ጨምሮ ለዚሁ
ጨረታ ለማገልገል በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ በመቅረብ ማስገባት ይችላሉ፡፡
ግልጽ ጨረታ ማስታዎቂያ 6. ጨረታው በ15ኛው የስራ ቀን ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት/
በአማራ ብሔራዊ ከልላዊ መንግስት ጤና ጥበቃ ቢሮ የደብረታቦር ጠቅላላ ሆስፒታል ለሆስፒታሉ አገልግሎት የሚዉሉ ባይገኙም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ኢትዬጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ፋይናንስ ቢሮ 5ኛ ፎቅ
የመብራት መለዋወጫ እቃዎች፣ የውሃ ቧንቧ መለዋወጫ እቃዎች፣ የተለያዩ ፈርኒቸሮች፣ የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ ቢሮ ቁጥር 524 ላይ ይከፈታል፡፡
እቃዎች ጥገና እና የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በዝቅተኛ ዋጋ ከሞሉ ድርጅቶች 7. ተጨማሪ መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0582266509/0582220829 ደውለው
መግዛት ይፈልጋል:: ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይገልፃል:: መጠየቅ ይችላሉ፡፡
1. በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉና ማቅረብ የሚችሉ:: 8. ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ
2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ስለመሆናቸዉ የከፋይ ማረጋገጫ የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ:: መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያለቸዉና ማቅረብ የሚችሉ::
4. ተጫራቾች የሚገዙትን ዕቃዎች ስፔስፍኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ላይ መ/ቤቱ በሚሰጣቸው መሰረት:: የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሰሜን ምዕራብ ሪጅን
5. ተጫራቾች የሚሞሉት ጠቅላላ ዋጋ ከ200 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /የቫት/ ተመዝጋቢ
መሆናቸዉን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ::
6. ተጫራቾች በጨረታዉ ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-5 የተጠቀሱትንና የሚፈለግባቸዉን ማስረጃዎች ፎቶ
ኮፒዉን በጀርባዉ ላይ ከዋናዉ ጋር ተገናዝቧል ብሎ በመፃፍና ማህተም, ስም ፊርማና ቀን በማስቀመጥ
ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አያይዘዉ ማቅረብ አለባቸዉ:: ለ5ኛ ጊዜ የወጣ የደን ሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ
7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት ለእያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ ብር 20 ብቻ ከግ/ፋ/ን/አስ/ ቡድን ቢሮ በምስራቅ ጐጃም ዞን በስናን ወረዳ ገጠ/መሬ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት በገዳማዊት ቀበሌ ገልጥማ
ዉስጥ መክፈል ይኖርባቸዋል:: ጋንክ ንዑስ ቀበሌ ልዩ ስሙ ደበደቦ በተባለው ቦታ ላይ በቁጥር 3165 ነጭ ባህር ዛፍ
8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የዕቃዉን ጠቅላላ ዋጋ አንድ በመቶ በባንክ በተረጋገጠ ትዕዛዝ /ሲ.ፒ.ኦ/ የማህበረስብ ደን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::
ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረት የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ከሆነ በመሂ-1 በመክፈል ማስያዝና 1. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን የደን አይነት ለመግዛት የሞሉትን ዋጋ 10 በመቶ የጨረታ
ደረሰኙን ኮፒ በማድረግ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል::እንዲሁም በሲ.ፒ.ኦ ከሆነ ዋናዉ ሲ.ፒ.ኦ ማስከበሪያ/ቢድ ቦንድ/ በሲፒኦ ወይም በባንክ በተመሰከረለት ወይም በጥሬ ገንዘብ
ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል:: በሰም በታሽገ ኢንቨሎኘ ከሰነዱ ጋር ከሞሉበት በተለያዩ ሁለት ፖስታዎች በጨረታው
9. ማንኛውም ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በተዘጋጀው ሰነድ ላይ በመሙላት አንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሣጥን ማስገባት ይችላሉ:: ተጫራቾች የሚጫረቱበትን የደን አይነት የሞሉትን ዋጋ 10
ፖስታዎች ኦርጂናል እና ኮፒ በማለት በአንድ ፖስታ በማድረግ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ላይ ስማቸውንና በመቶ ለእያንዳንዱ የደን አይነት ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
አድራሻቸውን በመፃፍ በደ/ታቦር ሆስፒታል ውስጥ ከግ/ፋ/ን/አስ/ ቡድን ቢሮ ውስጥ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን 2. ተጫራቾች መግዛት የሚፈልጉትን የደን ዓይነትና መጠን የሚገዙበትን ዋጋ በስማቸው
ዘወትር በስራ ሠዓት ማስታዎቂያው በበኩር ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ለ15 ተከታታይ እና ከአድራሻቸው ጋር በተናጠል በሰም በታሸገ ኢንቨሎኘ በማሸግ በአብክመ የምስራቅ
ቀናት በአየር ላይ የሚውል ሲሆን ፖስታውን እስከተገለፀው ቀን ድረስ ማስገባት ይችላሉ::በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ ጐጃም ዞን ስናን ወረዳ በገዳማዊት ቀበሌ የማህበረሰብ ደን ጨረታ ተብሎ በጉልህ
4፡00 ታሽጐ 4፡30 ሁሉም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ውስጥ ከተፃፈበት በኋላ ለዚህ ተግባር በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ጨረታው ከወጣበት ቀን
ጨረታው ይከፈታል:: ነገር ግን 16ኛው ቀን የበዓል እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ጀምሮ በመቁጠር እስከ 20ኛው ቀን 11፡00 በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል::
በተመሣሣይ ሰዓት ይከፈታል:: 3. ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በመቁጠር በ20ኛው ቀን 11፡00 ላይ ጨረታው
10. በተጨማሪ ሲፒኦ /ጥሬ ገንዘብ ዕንዳያስይዙ ህግ የሚፈቅድላቸዉ ማህበራት ድርጅቶች ከጥቃቅን አነስተኛ ተቋም ይዘጋል:: በ21ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው
ለኢንስቲዩት በአድራሻ የተፃፈ ማስረጃ ኮፒ ሰነድ ከነ ሰነዳቸዉ ጋር አያይዘዉ ማቅረብ ይኖርባቸዋል :: ጥቃቅን በተገኙበት ይከፈታል:: የጨረታው መዝጊያ እና መክፈቻ ቅዳሜና እሁድ ወይም
ለሆኑ ከተቋቋመ 5 አመት የሞላቸዉ ከሆነ የጨረታ ማስከበሪያም ሆነ የዉል ማስከበሪ ማስያዝ ይኖርባቸዋል። የበዓላት ቀን ከሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የስራ ቀን ላይ ይፈፀማል::
11. የጨረታዉ ጊዜ ከተጠናቀቀ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት ዋጋ ላይ ማሻሻያ ማድረግ ወይም በሌሎች ተጫራቾች 4. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 2880115 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ::
ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ መሙላትና የጨረታ መዝጊያ ከተጠናቀቀ በኃላ ከዉድድሩ ራሳቸዉን ማግለል አይችሉም:: 5. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ
12. ማንኛዉም ተጫራቾች መመሪያን ያልተከተለ አሰራር ሰርቶ የጨረታ ሂደቱን ካወከ ወይም ማሟላት ያለበትን የተጠበቀ ነው::
በአግባቡ ካላሟላ ከጨረታዉ ይታገዳል::አሸናፊዎች የሚለዩት በሚያቀርቡት ዝቅተኛ ዋጋ ብቻ ይሆናል:: 6. ተጫራቹ ያሸነፈበት ዋጋ ለህዝብ ተገልፆ በህዝብ አውንታዊነት ሲያገኝ የሽያጭ እና
13. አሸናፊዎች አሸናፊነታቸዉ እንደተገለፀላቸዉ ቅሬታ ከማቅረቢያ ጊዜ በተጨማሪ ባለዉ አምስት /5/ ተከታታይ የውል ስምምነቱ የሚፈፀም ይሆናል::
ቀናት ዉስጥ ሆስፒታሉ ድረስ በመምጣት ዉል መዉሰድ ይኖርባቸዋል:: 7. ለጨረታው የቀረበውን ደን ማየት የሚፈልጉ ተጫራቾች ለዚህ ሲባል በተዘጋጀው
14. ተጫራቾች በሌላ ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችሉም:: የመጫረቻ ሰነድ ላይ ከተገለፀው ቦታ ድረስ በመሄድ ጨረታው ለመጀመሪያ ጊዜ
15. አሸናፊዎች የዉል ማስከበሪያ 10 በመቶ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል:: ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ20 ቀናት ማየት ይችላሉ::
16. ጨረታው ከመከፈቱ በፊት መቅረብ ያለበት ማስተካከያ ካለ ከ10 ቀናት በፊት ማቅረብ ይቻላል:: 8. የተዘጋጀውን የመጫረቻ ሰነድ ስናን ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት በመገኘት
17. ተጫራቾች ሆስፒታሉ አስፈላጊ ሁኖ ካገኘዉ አሸናፊዉን በጥቅል ድምር ሆነ በተናጥል የመለየት መብት ብር 50 ከፍሎ በስራ ቀናት መግዛት ይችላሉ::
ይኖረዋል::ነገር ግን በጥቅል ለመለየት የማይገደድ ይሆናል::መ/ቤቱ ቫትና ዊዝሆልድ ይቆርጣል:: 9. የጨረታ ሰነዱን ሣይገዙ ከሌላ አካል ተቀብሎ ወይም ኮፒ አድርጎ ሞልቶ የሚያቀርብ
18. ተጫራቾች የአሸነፏቸዉን ዕቃዎች ጥራቱን በጠበቀ መልኩ ሁኖ ደ/ታቦር ሆስፒታል ድረስ በራሱ ወጭ ሸፍነው ከውድድሩ ውጭ ይሆናል::
ማቅረብ አለባቸዉ:: 10. ተጫራቾች ለጨረታ በመጡበት ሰዓት የታደሰ የንግድ ፈቃድ እና የዘመኑን ግብር
19. ለበለጠ መረጃ ከግ/ፋ/ን/አስ/ ቡድን ቢሮ ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስ.ቁጥር 0584411657 በመደወል አጠናቀው የከፈሉ እና የንግድ መለያ ቁጥር ቲን ፎቶ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡ 11. ሽያጩ 5 ዲያሜትር በሴንቲ ሜትር እና ከዚያ በላይ ያሉትን ያጠቃልላል፣
20. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ:: 12. የሮያሊቲ ክፍያ 13 በመቶ ነጋዴው ይከፍላል::

የደብረታቦር ጠቅላላ ሆስፒታል የስናን ወረዳ ገጠ/መሬ/አስ/አጠ/ጽ/ቤት


በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.
ዐውደ ኪን ገጽ 21

የዘንባባ ምሽት

አርቲሰት ስለሸ ደምሴ /ጋሽ አበራ ሞላ/

አለመረጋጋት ካንጸባረቀበት ስራው መካከል ጥቂት


ስንኞችን መዘዝን::
ከላይኛው መንደር ስትይ አገኝ አገኝ፣
ከታችኛው መንደር ስትይ አገኝ አገኝ፣
ጅብ አህያ ለምዷል እኔ አንቺን አያርገኝ::
ይላል ያገር ተረት ይላል ያገር ቅኔ፣
እኔ አንችን አያርገኝ አዳፋ ለባሿ፣
ከጠፋው በረከት ከደቀቀው ቤትሽ ለራበው አጉራሿ፣
ቢኒያም መስፍን በወለድሽው ልጅሽ የግፍ ግፍ ቀማሿ::
በመድረኩ ከቀረቡ ሌሎች የግጥም ስራዎች መካከልም

የ ኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እንዲሁም ገጣሚ ይርጋ ሞላ ካቀረበው “ዳርም የለሽ” ናፍቆት
የሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታ አሉታዊ ተጽዕኖ “ተወው የእኔ ልጅ ይቅርብኝ፣ ከተሰኘው የፍቅር ግጥም እንምዘዝ::
የሊቅ ውጥን ናፍቆት
በክልላችንም ሆነ በሀገራችን መደናገጥ እና ቅርታን
በህዝቡ ዘንድ ፈጥሮ ቆይቷል:: በዚህም አጠቃላይ በልቸ ላልበላ ስም ነው የሚሆንብኝ::” የእግዜር ስውር ቅኔ፣
የመኖሬ ዥረት የህይወት ድርሳኔ…
ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ሁነቶች
ላይ መቀዛቀዝን ፈጥሯል:: የከንፈርሽ መአዛ እንዳይጠፋ ብየ
ሰሞኑን ግን ጥቅምት 13፣ 2013 ዓ.ም በባህር ከሄድሽ በኋላ ፊቴን አልታጠብኩም፣
ዳር ከተማ በሚገኘው የሙሉ ዓለም ባህል ማዕከል እንኳንስ ሌላ ሴት
ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ ታዳሚያን ወደ ውስጥ ወዳጅ ዘመድ እና ቤተስኪያን አልሳምኩም፣
ዘልቀው መግባት ጀምረዋል:: ምክንያቱ ደግሞ ከዚህ በፊት ስድስት የኪነ ጥበብ ምሽቶችን አርቲስት ስለሺ ደምሴ (ጋሽ አበራ ሞላ)፣ ገጣሚ አየሽው መውደዴን የከበበው ናፍቆትሽ በበር
ሰባተኛው የዘንባባ ምሽት የኪነ ጥበብ ዝግጅት ያስተናገደው መድረክ ዘንባባ ከሚለው ስያሜ ስንታየሁ ስንሻው፣ ገጣሚ ይርጋ ሞላ፣ ገጣሚ ሲያስቀረኝ
በመሰናዳቱ ነው:: ጀምሮ የባህር ዳር ከተማን ቀለም እንዲይዝ እና ደግማስ (የሴቷ ልጅ)፣ እንዳላጣሽ በሚለው ዘፈኑ ከወዳጅ ከዘመድ ከሰው ከተፈጥሮ ትንሽ ራመድ ሲል
ኪነ ጥበብ በተለያዩ ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ የከተማዋ መለያ እንዲሆን መዘጋጀቱን የዘንባባ የሚታወቀው ሙዚቀኛ ጌታሁን ክንዱ፣ ገጣሚ ከአምላክ አቃቃረኝ
መስኮች ላይ የሚስተዋሉ ህጸጾችን እና አሉታዊ የኪነጥበብ ምሽት አዘጋጅ ስንታየሁ ስንሻው እና ተዋናይ ፀጋየ ዳግም እና ሌሎችም ተገኝተው ሌላው በመድረኩ ፈርጥ ሆኖ ያመሸው
ጎኖችን ሂስ ከመስጠት ባለፈ የተሻለውን ጎዳና ነግሮናል:: አዲስ አበባን እና አዋሳን ጨምሮ ስራዎቻቸውን አቅርበዋል:: በሀገራችን እምብዛም ያልተለመደውን የአንድ ሰው
የሚያመላክት ነው:: በመሰል ክፉ ጊዜያትም ሌሎች ከተሞች መሰል መለያ የሆናቸው የኪነ በመድረኩ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ተውኔት ይዞ የቀረበው ፀጋየ ደግነት ነበር:: ፀጋየ
ህዝቡን ከቁዘማ የማውጣት እና የማንቃት ጥልቅ ጥበብ ዝግጅቶች እንዳሏቻ ጠቅሶ ከዚህ ተሞክሮ የፍልስፍና ይዘት ያላቸው የጥበብ ስራዎች ደግነት በቅርቡ ለታዳሚያን በሲዲ ሊያቀርበው
ሚና አለው:: ዘንባባ የኪነ ጥበብ ምሽት ይህን ጉዳይ በመውሰድ ለባህር ዳር መለያ የሚሆን የኪነ ጥበብ ለታዳሚያን ተከሽነው ቀርበዋል:: ለአብነት ዝግጅቱ የተጠናቀቀውን “መንገደኛው ደራሽ”
አንዱ አላማው በማድረግ መዘጋጀቱን ከአዘጋጆች ዝግጅት ማሰናዳታቸውን አዘጋጁ ተናግሯል:: ገጣሚ ስንታየሁ ስንሻው አመድ አፋሽ የሆነችውን የተሰኘውን የአንድ ሰው ተውኔት አቅርቧል::
ሰምተናል:: በሰባተኛው ዘንባባ የኪነ ጥበብ ምሽት የሀገራችንን ብሶት እና ያለውን ወቅታዊ የፖለቲካ ወደ ገጽ 32 ዞሯል

አማርኛን
በአማርኛ

ሰረፀ - በቀለ
ቀለቀንደ - አፈኛ፣ ነገረኛ
አህዛብ - ሀይማኖት የለሽ
ዠመገገ - ሸመጠጠ
አደራደረ- አዋዋለ
ጋረ - ለፋ፣ ጣረ
ገጽ 22
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

የትህነግ ጭፍጨፋና ... ለአካባቢያችን ...


ከገጽ 9 የዞረ ከገጽ 19 የዞረ
“አገር እንዲህ
ለአማራ ህዝብ ባስተላለፉት መልዕክትም ከዓመታት በፊት በባህር ዳር ከተማ በተካሄደው ፈተና ውስጥ
“ተሸናፊው ትህነግ በወገኖቻችን ላይ ይሄን አሰቃቂ የድጋፍ ሰልፍ ላይ በተሳሳተ መረጃ ከሰልፉ
የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመው በህዝቦች መካከል አካባቢ ርቀው እንዲሄዱ የተደረጉት ወጣቶች በሆነችበት ሰዓት፣
የእርስ በርስ ጦርነት እንዲቀሰቀስ አስቦ መሆኑን ባህር ዳር አባይ ማዶ ላይ የደረሰባቸው እልቂትም
እንደምታስተውል እናውቃለን። በተለመደው
አስተዋይ ባህሪህ ምስኪኑ የትግራይ ህዝብ እንደ
የነበረው ጥቃት የመጨረሻው ረድፍ ነው። ከዚህ
ባለማስተዋልና በተሳሳተ ወሬ የተፈጠረ የህውሃትና
ቡችሎቹ ጥቃት እንደነበር ሄኖክ ያስታውሳል::
በየጥጋጥጉ፣
ሽፍታ ቡድንም የሚጠበቅ ነው። ለ27 ዓመታት
ትላንቱ ሁሉ ዛሬም ከየትኛውም ጥቃት ጥላ ከለላ
ሁነህ ይህን ጊዜ እንድታሳልፈው ይሁን። በባህል፣
ጀግናው የመከላከያ ሠራዊት ሲል የኖረውም ለእርሱ
በባህር ዳር ከተማ ዳግማዊ ሚኒሊክ ክፍለ
ከተማ ነዋሪ የሆነው አስናቀ ዘመኑ ወጣቶች
በማህበራዊ
የምትመች ኢትዮጵያን ለመፍጠር ነው። ሲጀመርም
በኃይማኖት፣ በማኅበራዊ ትስስር፣ አልፎም በእንደዚህ ዓይነት ወቅት በእርጋታ ሊያስተውሉ
በረዥሙ የሀገር ግንባታ ጉዞ ከአማራ ሕዝብ ጋር
ትህነግ ኢትዮጵያዊ ሆኖ አያውቅም።
እንደሚገባ ይናገራል:: ሚዲያዎችና
የጋራ ታሪክ ያለውን የትግራይ ሕዝብ መከታና ጋሻ ከቡድኑ ጋር ድርድር ወይስ የእጁን “አገር እንዲህ ፈተና ውስጥ በሆነችበት ሰዓት፣
ሆነህ አስተዋይነትና አብሮነት የምንጊዜም ምርጫህ
እንደሆነ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በተግባር
መስጠት
የትህነግ ከሃዲና ዘራፊ ቡድን የፈፀማቸው
በየጥጋጥጉ፣ በማህበራዊ ሚዲያዎችና ታማኝነት
በሌላቸው የሚዲያ ተቋማት የሚነዙ ወሬዎችን
ታማኝነት በሌላቸው
እንድታሳይ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። የትግራይ
ሕዝብ እንደትላንቱ ሁሉ፣ ዛሬም ሆነ ነገ አብሮህ
ወንጀሎች ምህረት የለሽ ናቸው። በመሆኑም ከዚህ
ቡድን ጋር ድርድር የማይታሰብ ነው - እንደ አቶ
በመስማት ወጣቱ መረበሽ የለበትም!” የሚለው
አስናቀ፤ ወጣቱ ማድረግ ካለበት ትልቁ ስራው
የሚዲያ ተቋማት
ይኖራል። ዝንታለም ጠላትህ ትህነግና ወገኖችህን ደጀን የማነ ማብራሪያ። በመሆኑም ይህ ቡድን አካባቢውን በንቃት መጠበቅ ላይ ትኩረት
የጨረሰው የትህነግ ሠራዊት ነው። ስለዚህ ትህነግ “በሽብር ሊፈረጅ የሚገባውና የትግራይ ህዝብም ነፃ ማድረግ መሆኑን ይጠቅሳል::“ወጣቶች በአሁኑ የሚነዙ ወሬዎችን
ካጠመደልህ ወጥመድ ሳትገባ፤ የወገኖችህን መውጣት ይገባዋል” ብለዋል። ምሁሩ አያይዘውም ወቅት እያደረጉት ያለው የአካባቢ ጥበቃ በተደራጀ
ደም የምትመልሰው ትህነግንና ገዳይ ሠራዊቱን በዓለም ላይ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ይህ
ከሃዲ ቡድን ታፍሮና ተከብሮ በኖረው “የመከላከያ
መልኩ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል” የሚለው በመስማት ወጣቱ
እስከመጨረሻው በመፋለም መደምሰስ ሲቻል አስናቀ፤ ወጣቱ በተናጠል አጠራጣሪ ነገሮችን
መሆኑን ለማስታወስ እንወዳለን” ብለዋል።
“አማራነት የጀግንነት፣ የአብሮነት፣
ሠራዊታችን ላይ ጥቃት ፈፀመ፤ የሀገር ክህደትም
ነው” ብለዋል። ስለዚህ ድርድር የማይታሰብ
ሲመለከት የሚያደርገው ክትትልና ጥቆማ እንዳለ
ሆኖ በየሰፈሩ በመደራጀት የተቀናጀ ስራ መስራት
መረበሽ የለበትም!”
የአስተውሎት ጥበባዊ ማንነት መገለጫ መሆኑን መሆኑን በማንሳት በሕግ የበላይነት ብቻ ሊጠናቀቅ እንደሚጠበቅባቸው ተናግሯል::
ዛሬም እንደትላንቱ በተግባር እናስመሰክራለን” እንደሚገባውም አስረድተዋል። በሽምብጥ ክፍለ ከተማ በንግድ ስራ
ብለዋል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር። የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት የሚተዳደሩት ወ/ሮ የሺ ሁነኛውም ወጣቶች
የዓለም አቀፍ ሕግ መምህሩ አቶ ደጀን የማነ መምህሩ አቶ ዓለሙ አራጌ ድርድር የሚለውን በተረጋጋ መንፈስ የአካባቢያቸውን ሰላም “ከልብስ ሌላ ምን ልይዝ እችላለሁ?“ ብላ
ትህነግ በአማራው ላይ የፈፀማቸውን ጭፍጨፋዎች ጉዳይ እንዲህ ሲሉ ነው ያብራሩት - “ሲጀመር ይህን እንዲያስጠብቁ መክረዋል:: ወ/ሮ የሺ ከራሳቸው ተቆጥታ የሄደችውን መንገደኛ ከኋላ ሲመለከቷት
በማሳያ አስደግፈዋል። በደኖ፣ ጉራፈርዳ፣ በቅርቡም የሚሉት ትህነጎች የፈፀሙትን በደል አላወቁትም ገጠመኝ ተነስተው እንደናገሩት “በተለይ በንግድ ስራ ሻንጣው እንደከበዳትና በውስጡ ከልብስ ሌላ
በመተከልና በወለጋ የተፈፀሙ ዘግናኝ ብሔር ተኮር ወይም ቢነገራቸውም ጉዳያቸው ያልሆነ ሌላ ፍላጎት ላይ የሚገኙ ሁሉም ነዋሪዎች ነገሮችን ለማስተዋል የያዘችው ነገር ይኖራል በሚል ስጋት በአካባቢው
ግድያዎችንም በማሳያነት አንስተዋል። ድርጊቶቹም ያላቸው ኃይሎች ናቸው። ምክንያቱም ፍላጎቴ ጊዜ አላቸው:: በመንገድ ላይ የሚመለከቱትን ለነበረ የፓሊስ አባል ማሳወቃቸውን ወ/ሮ የሽ
በትህነግና በኦነግ መሪነትና አስተባባሪነት የተፈፀሙ የሚሳካው በሌላው ሞት ላይ ብሎ ስለሚያስብ አጠራጣሪ ነገር በአካባቢያቸው ለሚገኝ የፀጥታ ተናግረዋል::
መሆናቸውን አስረድተዋል። ድርጊቶቹም በሀሰት ነው።” ስለዚህ እንደ አንድ ሀገር ለመቀጠል አካል በመጠቆም በህብረተሰቡ ዘንድ ሊደርስ በዚህም የፓሊስ አባሉ መንገደኛዋን አስቁሞ
ትርክት አኖሌ ላይ የጥላቻ ሐውልት በማቆም ጭምር ከዘራፊውና ከከሃዲው ቡድን ጋር ድርድር ብሎ የሚችለውን ጥቃት መከላከል ተገቢ መሆኑን ሻንጣዋን ከፍታ እንድታሳይ ሲጠይቅ፣ ልጅቱ
ደህንነቶችንና የመንግሥት መዋቅሮችን በመጠቀም ነገር እንደማያስፈልግ በመግለጽ “ሲጀመር ከሽፍታና ይናገራሉ:: በቅርብ ጊዜም የደረሰውን አጋጣሚ የከበባትን የአካባቢው ማህበረሰብ ተገን በማድረግ
የተፈፀሙ ናቸው። “የአኖሌን የጥላቻ ሐውልት እያዬ ከዘራፊ ቡድን ጋር ምን ተብሎስ ይደራደሩታል?” እንዲህ አጫወጡኝ “ሰሞኑን ከአዲስ አበባ የመጣች ሾልካ ልታመልጥ ስትል እንደ ተያዘችና በሻንጣዋ
ያደገ የኦሮሞ ህፃን አማራውን እንደ ጠላት ያያል” ነው ያሉት። በመሆኑም ድርድር ማለት በራሱ መንገደኛ ሻንጣ እንዳስቀምጥላትና ሆስፒታል ውስጥም በርካታ አዲስና አሮጌ ባለ መቶ ብር ኖቶች
ብለዋል ምሁሩ። ግፍ በተፈፀመባቸው፣ በተከበረው መከላከያችን ውስጥ የታመመ ቤተሰቧን ለመጠየቅ እንድተባባራት መገኘቱን ገልፀውልናል::
በቁስላቸው ላይ እንጨት እንደ መስደድ፣ በንፁሃን ጠየቀችኝ:: ሱቄ ከሆስፒታሉ አካባቢ በመሆኑ ይህን “ስለዚህ” ይላሉ ወ/ሮ የሺ “ስለዚህ በተለያዩ
የኖረበት ልማድ - ክህደት
ደም ላይ እንደ መሳለቅ ይቆጠራል - እንደ አቶ ጥያቄ መጠየቋ አዲስ ነገር አልነበረም:: ሁሌም በየቀኑ የንግድ ስራ ላይ የተሰማራን፣ በመንገድ ላይ የሚሰሩ
ምሁራኑ እንደገለጹት የትህነግ ዘራፊና ከሃዲ
ዓለሙ ማብራሪያ። የተለያዩ ዕቃዎችን በአደራ ‘አስቀምጡልኝ!’ አለችኝ:: ሊስትሮዎች፣ በቆሎ መጥበስና ችፕስ የሚያዘጋጁና
ቡድን ክህደት ከውልደቱ እስከ አሁን ድረስ
ማጠቃለያ ‘‘ጊዜው አስተማማኝ ባለመሆኑ በሻንጣዋ የመሳሰሉት ሁሉ የሚመለከቱትን ማንኛውም
የኖረበት ልማዱ ነው። ለአብነትም ሃውዜንን ራሱ
የትህነግ ዘራፊና ከሃዲ ቡድን ለዓመታት ውስጥ ያለውን ነገር ከፍታ ካላሳየች ለማስቀመጥ ጥርጣሬ የሚያጭር እንቅስቃሴ በመጠቆም
የጨፈጨፈ፣ የትግል አጋሮቹን የረሸነ፣ በምርጫ
በኢትዮጵያውያን በተለይ በአማራው ላይ ሲፈፅመው ችግር እንደሆነ ስነግራት `ከልብስ ሌላ ምን ልይዝ አካባቢን መከላከል ትልቅ መፍትሄ ነው” በማለት
97 እንኳን ከምድር በታች የማንደራደርበት ነገር
የነበረውን ጭፍጨፋ ከሰሞኑ በሰሜን ዕዝ የመከላከያ እችላለሁ?` በማለት በውስጡ ያለውን ለማሳየት ወጣቱ ከስሜታዊነት በመውጣት አሁን ያለውን
የለም ብሎ አሻፈረኝ ያለ፣ የተከበረውን የሽምግልና
ሠራዊታችን ላይ በመድገም ከሃዲነቱንና የጭካኔውን ፈቃደኛ ሳትሆን ቀረች“ በማለት ገጠመኛቸውን የህግ ማስከበር ተግባር እንዳይደናቀፍ አካባባቢን
ሥርዓታችንን ያዋረደ፣ የኃይማኖት አባቶችንና
ጥግ አረጋግጧል። በመሆኑም የኢትዮጵያን አንድነት አጫወቱን:: በመጠበቅ መትጋት እንዳለበት ጠይቀዋል::
ሽማግሌዎችን ያሳፈረ ክህደት ያደገበት ዘራፊና
ከሃዲ ቡድን መሆኑን ነው የተናገሩት። ለማምጣት ከዚህ ዘራፊና ከሃዲ ቡድን ጋር ድርድር
አያስፈልግም። ምክንያቱም ትህነግ ኢትዮጵያዊ ሆኖ
የትህነግ ጥፋቶች በሕግ መነጽር ሳይፈጠር ኢትዮጵያዊ ሳይሆን ሊሰናበት ጫፍ ላይ
አቶ ደጀን የማነ እንዳሉት በትህነግ ሴራ የደረሰ ነውና። እባብ ለመደ ተብሎ እንዴትስ በኪስ

በሚመለከተን ላይ ...
የክልል ሕገ መንግሥታት አማራውን ውክልና አልባ ይያዛል? በጭራሽ!
ያደረጉ ናቸው። ነፍጠኛ የሚል ስያሜ ተለጥፎበት በመጨረሻም ሌውተናንት ጄኔራል ባጫ ደበሌ
የሚሳደድበትና እንደ መጤና ጥገኛ የሚታይበት ትህነግ በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሠራዊታችን ላይ
ነው። በዚህ የትህነግ ተንኮልና የጠላትነት ያደረገውን ዘግናኝ ድርጊት በተመለከተ ለጋዜጠኞች ከገጽ 13 የዞረ
ፍረጃ አማራው “በሀገሩ ታሳሪ የሆነ ህዝብ ነው፤ በሰጡት መግለጫ ያነሷቸውን መሠረታዊ ሀሳቦች
ከማኅበራዊ፣ ከምጣኔ ሀብታዊና ከፖለቲካዊ ጉዳዮች በማነሳት ፅሑፉን ቋጨን::
እንዲገለል ተደርጓል” ነው ያሉት። ጭፍጨፋው ከገሃነም ያመለጠ ሰይጠን - ትህነግ! ጄኔራሉ “ አገራችን አሁን ከኛ የምትፈልገው ምንድን በአገሪቱ የሚከሰቱ የተለያዩ ሁነቶች በትምህርታችን
በሕግ መነፅር ሲታይም የዘር ማጥፋት መስፈርቶችን እንደገለጹት የህወሀት ወንጀል ለመስማትም ነው?” በማለት የሚያነሳው አንዷለም “አገራችን ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር ይችላል በሚል እንዳይዘናጉ
ያሟላ፣ ከሰብአዊነት በተቃራኒ መልኩ የተፈፀመ ይዘገንናል፤ አንዳንዴ ለመናገር አስበህ የምትለው ተማሪው- እንዲማር፣ መምህሩ- እንዲያስተምር፣ አሳስበዋል::
መሆኑን አመልክተዋል። ለአብነት ጄል ኦጋዴንን፣ ይጠፋብሃል! ሰው እንዴት የሀያ ዓመት ጓደኛውን ገበሬው- እንዲያመርትና ሌላውም በተሰማራበት ትምህርት ቢሮው በአሁኑ ሰዓት የሃገር
ማዕከላዊንና ቂሊንጦን ያነሱት አቶ ደጀን በበደኖ፣ በአሰቃቂ ሁኔታ መግደሉ ሳያንስ ሬሳዉን እያዞረ የስራ መስክ ሁሉ ሥራው ላይ ትኩረት በማድረግ አቀፍ ፈተና አስፈጻሚዎችን በመመልመል ላይ
በአርባ ጉጉ፣ በወለጋ፣... ሆን ተብለው የተፈፀሙ ይጨፍራል? አንዳንዱ ደግሞ ለዚህ አረመኔ ጥብቅና ደጀንነቱን መግለጽ ነው” በማለት ተማሪዎች መሆኑንን ገልጸው በፌደራል ደረጃ በሚወጣ መርሃ
ጭፍጨፋዎችም “በዓለም አቀፍ ወንጀሎች ቆሞ ‘ወንድማማች’ ይልሃል! አሁን ህወሀት ከገሃናም አገሪቱ በከፍተኛ ሁኔታ በጀት መድባ በተለዬ ግብር መሰረት ፈተናዎች በሰዓቱ እንደሚሰጡ
የተደነገጉትን ሊያሟላ የሚችል” ሲሉ ገልጸውታል። ያመለጠ ሰይጠን መሆኑ ግልፅ ሆኗል! ትክክለኛ ሁኔታ እንዲፈተኑ ስታዘጋጅ ተማሪዎች ለመፈተን አረጋግጠዋል::
አቶ ዓለሙ አራጌ በሰጡት ማብራሪያ እንዳሉት ዋጋው ሊከፈል ይገባል! “ ጊዜያቸውንና ትኩረታቸውን ትምህርት ላይ
የትህነግ ዘራፊና ከሃዲ ቡድን ኢትዮጵያዊ ሳይሆን  በመከላከያ ውስጥ ያሉ የትግርኛ ተናጋሪ አድርገው ለውጤት በመትጋት ባልተፈለገ አቅጣጫ
ተፈጥሮ ኢትዮጵያዊ ሳይሆን ሊሞት የተቃረበ ነው። የጁንታው ኔትዎርኮች ናቸው ጥቃቱን ላይ በመቆም እንቅፋት መሆን እንደሌለባቸው
በአንድ ታላቅ ህዝብ ላይ ጦርነት አውጆ ተነስቶ፣ ያቀናጁት:: ያምናል::
ለዓመታትም ሲጨፈጭፈው ኖሮ፣ የኢትዮጵያን  በሁሉም የውግያ ግንባሮች የኦነግ ሸኔ ወታደሮች የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የስርዐተ ትምህርት
አንድነት አጥፍቶ የኖረ እንዲሁም አሁንም ከጁንታው ጋር ተቀላቅለው እየተዋጉን ነው:: ዝግጅት ትግበራ ዳይሮክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ካሴ
በመከላከያ ሠራዊታችን ላይ የፈፀመው ድርጊት  በዚህ ውጊያ የትግራይንም ህዝብ ከህወሃት አባተ ተማሪዎች በቀጣይ ጊዜ ለሚወስዱት ፈተና
ለዘመናት በህዝብ በተለይ በአማራው ላይ ሲያደርስ ጁንታ ነጻ በማውጣት ነጻነቱን እናረጋግጣለን:: ዝግጅት በማድረግ ላይ እንዲያተኩሩ በመምከር
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ልጆች ገጽ 23

ሞክሩ
ባለ 1. መኪና ወደ ግራ ሲታጠፍ
የማይሽከረከረው ጐማ የትኛው
ነው?

ዋሽንቱ 2. የ”ሀረር” ማዕከል ማናት?


3. ሰውነታችን ሲደርቅ የሚረጥብ
ምንድን ነው?

እሱባለው ይርጋ

በአማራ ክልል በባሕርዳር ከተማ አስተዳደር


ስር በምትገኘው ጢስ አባይ ከተማ አጠገብ መልስ
የሚገኘውን የጢስ አባይ ፏፏቴን ምን ያህል
ታውቁታላችሁ ልጆች!? መቼም ፏፏቴውን
በተለያዩ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ወይም በበራሪ
ወረቀቶች ላይ የሚማርከ ገጽታውን የማየት 3. ፎጣ
እድሉ የገጠማችሁ ብዙ እንደምትሆኑ እርግጠኛ 2. “ረ”
ነኝ::
ልጆች! ጢስ አባይ ፏፏቴን ለመጎብኘት 1. ለቅያሪ የተያዘው
ከባህርዳር ከተማ 30 ኪሎ ሜትር ተጉዘን
ጢስ አባይ ከተማ ከደረስን በኋላ 20 ደቂቃ
የእግር ጉዞ መሄድ ግድ ነው:: ልጆች ወደ
ፏፏቴው በእግር ስንጓዝ እ.ኤ.አ በ1626 መምጣት ትተው እንጂ የውጭ ዜጐችንም
በንጉስ ሱሲንዮስ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያስተናግዱ እንደነበር አጫውቶናል::
የተገነባውና በተለምዶ የፖርቹጋሎች ድልድይ “ዋሽንት መንፋት የጀመርኩት ገና በህፃንነቴ
ተብሎ የሚጠራ የድንጋይ ድልድይ ለጎብኝዎች ነው” ያለን አንተነህ፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ ችሎታውን
ተጨማሪ ማራኪ ቦታ ነው:: በማሻሻል አሁን ላይ ጥሩ የዋሽንት ተጨዋች
በአባይ ተፋሰስ ላይ ወደ ታች ከ37 እንደሆነ ያምናል:: በዋሽንት የተሰሩ የተለያዩ
እስከ 45 ሜትር ወይም 150 ጫማ አካባቢ ሙዚቃዎችን በማዳመጥና ከሱ የተሻለ በዋሽንት
የሚወነጨፈው የጢስ አባይ ፏፏቴ ዘንድሮ “የዋሽንት ችሎታዬን አሻሽዬ ሳድግ የሁለት ሙያዎች ባለቤት መሆን እፈልጋለሁ”- አንተነህ አሰፋ መጫወት የሚችሉ ታላላቆቹን ፈለግ ተከትሎ
ካለፉት አመታት በተለየ በሀገራችን የጣለውን መሻሻል እንዳሳየም ነው የሚሰማው::
ከፍተኛ ዝናብ እንደበፊቱ ከአፍ እስከ ገደፉ ጎብኝዎች የጢስ አባይ ፏፏቴን በመጎብኘት ጭቃ እንዳያዳልጣቸው በቅንነት የማገዝ ምንም እንኳን ለዋሽንት ድምጽ ልዩ ፍቅር
ሞልቶ ሲፈስ ከርሟል:: ላይ ናቸው:: እኛም በቦታው በተገኘንበት ተግባርንም ይፈጽማል:: ታዳጊው ለሚሰራቸው ቢኖረውም ዋሽንት ተጫዋች ከመሆን ይልቅ
በዚህም ከባህር ዳር፣ ከተለያሉ የአገሪቱ ወቅት ልጆች፣ ወጣቶችና አዋቂዎች ሲጐበኙ በጐ ተግባራት ሁሉ ጐብኚዎቹ በፈቃደኝነት በትምህርቱ ጠንክሮ የተሻለ ቦታ ላይ ለመድረስ
አካባቢዎችና ከውጭ ሀገር የሚመጡ በርካታ አስተውለናል:: ገንዘብ ካልሰጡት በቀር “ገንዘብ ስጡኝ;” ብሎ መመኘቱንም ነው አንተነህ ያወጋልን:: “የዋሽንት
ፏፏቴውን ሲጎበኙ ካገኘናቸው ታዳጊውች አይጠይቅም:: የሚሰጡትንም ገንዘብ ለአልባሌ ችሎቸዬን አሻሻዬ ሳድግ የሁለት ሙያ ባለቤት
ጉዳይ አያውለውም:: መሆን እንጂ ዋሽንት ተጫዋች ብቻ መሆን
ነገር በምሳሌ መካከል አንተነህ አሰፋ አንዱ ነው:: ታዳጊው
ተወልዶ ያደገው ጢስ አባይ ከተማ ነው:: አንተነህ የአምስተኛ ክፍል ተማሪ ነው:: አልፈልግም” ሲልም አንተነህ አጫውቶናል::
አንተነህ ከመሰል ጓደኞቹ ጋር በመሆን በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ትምህርት ብዙ ልጆች በአጠገባቸው የሚገኝን
ፏፏቴውን ለመጎብኘት የሚሄዱ ሰዎችን መንገድ በመቋረጡ የጢስ አባይ ፏፏቴን የሚጐበኙ የመስህብ ስፍራ የመጐብኘት ልምድ
ይመራል:: ፏፏቴውን በተመስጦ ለሚመለከቱ ሰዎችን በማገዝና በማዝናናቱ ሥራ ላይ እንደሌላቸው የጠቆመው አንተነህ፤ ፈረንጆች
“ባለጌ የጠገበ እለት የሚርበው ጐብኚዎች በዋሽንቱ ባህላዊ ሙዚቃዎችን ተጠምዷል:: ከኮሮና ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ ከሩቅ ሀገር እየመጡ የሚጐበኙትን የጢስ አባይ
እያንቆረቆረ ለጆሯቸውም ሀሴትን ይፈጥራል:: የውጭ ሀገር ጐብኚዎች ወደ አካባቢው ፏፏቴ የሀገሩ ልጆችም እንዲጐበኙት ጥሪውን
አይመስለውም” አስተልፏል::
አንተነህ ወደ ፏፏቴው ተጠግተው
ለዛሬ እንጅ ለነገ አለማሰብ፡፡ በፏፏቴው ትነት ደስታን ለሚሹ ጐብኚዎች
“ሆድ ያባውን ብቅል ያወጣዋል” ተረት

ደግ ለራሱና ክፉ ለራሱ
ሰዎች በስካር መንፈስ
ምስጢራቸውን ያወጣሉ፡፡
“ቅማል እንኳን ባቅሟ ጥምጣም
ታስፈታለች” በአንድ ወቅት ደግ ለራሱና ክፉ ለራሱ
ሰምቶ ካዳናት በኋላ አገባት:: ደግ ለራሱ የገበያ
አብረው ጉዞ ጀመሩ:: (የስማቸውም ትርጉም
አንድ ነገር ሚለካው በመጠኑ መልካም ሰው ይሸለማል እና ክፉ ሰው ዳኛም ሆነ:: ታዲያ አንድ ቀን ክፉ ለራሱ ወደ
ይቀልጣል ማለት ነው:: ገበያ መጥቶ ተገናኙ::
ሳይሆን በአቅሙ ነው፡፡ እኩለ ቀን ሲሆንም ከአንድ ዛፍ ስር “እንዴት ልትድን ቻልክ?” ብሎ ሲጠይቀው
ተቀምጠው የደግ ለራሱን ምግብ በሉ:: ክፉ ለራሱም ጉዞውን ሲቀጥል ደግ ለራሱ ደግ ለራሱም ታሪኩን በሙሉ አጫወተው::
“ማሸላ ሲያር ይስቃል” ሌሊቱን ዛፍ ላይ ሊያሳልፍ ወጣ:: በዚህ ጊዜ የገበያውም ዳኛ እንዴት እንደሆነ ነገረው::
በሚቀጥለውም ቀን ይህንኑ በማድረግ አሁንም
የሳቀ ሁሉ ሰው ደስተኛ የደግ ለራሱን ምግብ ሲበሉ በሶስተኛውም ቀን ሰይጣኖቹ ከዛፉ ስር ይጫወቱ ስለነበረ ስለዛፉ በዚህ ጊዜ ክፉ ለራሱ ሃብታም ሊያደርገው
ይኸው ተደገመ:: በመጨረሻም የደግ ለራሱ ቅጠሎች የተለያዩ ክፍሎች ሲያወሩ ሰማ:: የሚችል ቅጠል የሚያገኝ መስሎት ወደ ዛፉ
አደለም፡፡ ምግብ ስላለቀ ደግ ለራሱ ክፉ ለራሱን ምግብ ከሰይጣኖቹ አንዱ “ይህ የሞት መድኃኒት ሄደ::
እንዲሰጠው ሲጠይቀው ከለከለው:: ነው” ሲል ሌላኛው ደግሞ “ያኛው የዛፍ ክፍል በዚያን ጊዜ ሰይጣኖቹ እንደቀድሞው ጊዜ
ክፉ ለራሱም “አንድ አይንህን አውጣና ደግሞ ለሆድ ጥሩ ነው” አለ:: ሶስተኛውም ስለ መድኃኒት እየተወያዩ ሳለ በድንገት ክፉ
ምግብ እሰጥሃለው” አለው:: ከዚያም ደግ ለራሱ ቀበል አድርጎ “ያኛው ደግሞ ለአይነ ስውርነት ለራሱ ሃብታም የሚያደርገው ቅጠል የትኛው
አንድ አይኑን አውጥቶ ምግብ አገኘ:: ከዚያም መድኃኒት ነው” አለ:: እንደሆነ እንዲያሳዩት ሲጠይቃቸው ከዛፉ
ጉዟቸውን ቀጥለው በማግስቱ ክፉለራሱ ምግም በማግስቱ ጠዋት ሠይጣኖቹ ሲሄዱ አይነ ላይ ጎትተው አውርደው ደብድበው ገደሉት::
አልሰጥም ብሎ ከለከለ:: ደግ ለራሱ የቀረውን ስውሩ ደግ ለራሱ ሰይጣኖቹ የጠቀሷቸውን ስግብግብነቱ አላስችል ብሎት ስለተናገረ ሞት
አንድ ዓይኑን አውጥቶ ምግብ ቢያገኝም አሁን ቅጠሎች ሁሉ መሞከር ጀመረ:: በዚህ ጊዜ አይኑ ተፈረደበት::
ዓይነ ስውር ሆነ:: በራ:: ከዚያም የንጉሱ ልጅ አይነ ስውር መሆኗን
ልዩ ዘገባ
ገጽ 24
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

ከባናት በሊጓራ እስከ ማይካድራ


ሱራፌል ስንታየሁ
ይህ የወንበዴና ዘራፊ ቡድን በሁመራ ግንባር
የትህነግ ከሀዲና ዘራፊ ቡድን በሰሜን ዕዝ በኩል አለኝ የሚለው የማይካድራ አካባቢና
የሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት ላይ ባላሰቡትና ከተማ ነው:: የማይካድራ መያዝ ፅንፈኛው የተስፋ
ባልጠበቁት ሁኔታ ድንገተኛ ጥቃት ከፈፀመበት መቁረጫው ቦታ ናት:: ምክንያቱም ለጦርነት ገዢ
ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ መንግስት ህግ የሆነ ቦታ እንደሆነ ስለሚያምን ነው:: ማይካድራን
የማስከበር እርምጃ እየወሰደ መሆኑን ይታወቃል:: ለቆ ከወጣ ለጥ ያለ ሜዳ በመሆኑ ከመሮጥና ከመሸሽ
የትህነግ ወንበዴ ቡድን በአማራ ክልል ላይም በቀር ሌላ አማራጭ እንደሌላቸው ቀድመው
ወረራ ለማድረግ ዝግጅት እያደረገ ነበር:: በአማራ ተረድተዋል::
ክልል ወረራ ለማድረግ ከተዘጋጀባቸው አካባቢዎች ሆኖም ግን ሊጓራ በተያዘች በአንድ ቀን ልዩነት
ውስጥ አንዱ የሁመራ ግንባር እየተባለ የሚጠራው ውስጥ ህዳር 1 ቀን 2013 ዓ.ም ማይካድራም ዕጣ
አካባቢ ተጠቃሽ ነው:: ፈንታዋ በመከላከያ ሰራዊት፣ በአማራ ክልል ልዩ
የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የአማራ ክልል ልዩ ሃይልና በአካባቢው ሚሊሸ በተደረገ ህግ ማስከበር
ሃይልና የአካባቢው ሚሊሻ ህግ የማስከበሩ ስርአት እርምጃ እንደ ባናትና ሊጉዲ ሁሉ ማይካድራም
ላይ በጥምረት እየሰሩ ይገኛሉ:: በዚሁ ግንባር ትህነግ በእጃቸው ገባች::
ከፍተኛ የኢኮኖሚ ገቢ የሚያገኝበት የባናት ወይም ይህች ከተማ የትግራይና የአማራ ብሄረሰቦች
የእርሻ ሜካናይዜሽን ላይ በርካታ የጦር መሣሪያና በብዛት የሚገኙባት ከተማ ብትሆንም ከወላይታ፣
ምሽጎች አዘጋጅቶ ነበር:: ይህ የሚያሳየው ቀድሞ ከኦሮሞና ከሌሎች ብሔር ብሄረሰቦች የሚገኙ
ለጦርነት ሲዘጋጅ የቆየ መሆኑን ነው:: ኢትዮጵያዊያን የሚኖሩባት ከተማ ነበረች::
ጥቅምት 28/2013 ዓ.ም በተደረገ የህግ ማይካድራ ከተማ አብዛኞች ወይም ሙሉ በሙሉ
ማስከበር እርምጃ በባናት ወይም የህይወት እርሻ የሚባሉ ቤቶች፣ የስራ ቦታዎች፣ ሆቴሎች ሱቆች…
ልማት ሜካናይዜሽን መሽጐ የነበረው የትህነግ ዝግ ሆነው ይታያሉ:: ህግ ለማስከበር ወደ ቦታው
ልዩ ሃይልና ሚሊሻ በደረሰበት ጥቃት አካባቢውን በተንቀሳቀሱ ወጣቶች ከተማዋ ላይ አረንጓዴ ቢጫ
ለቆ ለመውጣት ተገዷል:: በዚሁ ዕለት በቦታው ቀይ ሰንደቅ አላማ የነፃነትና የሰላም ጊዜ አመላካች
በተገኘንበት ጊዜ ለወታደራዊ ዝግጁነት ሲጠቀምበት በመምሰል በከተማዋ ላይ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ
የነበሩ የተለያዩ የጦር ካምፓች ወድመውበታል:: አደረጉ::
ይህ የህይወት እርሻ ልማት ሜካናይዜሽን በጥጥ፣ በማሽላ፣ በሰሊጥ፣ በአኩሪ አተርና በማሾ
እጅግ ሰፊ ቦታ ሲሆን የትህነግ ጥቂት ዘራፊ ሰብሎች ውስጥ የተደበቁና የቆሰሉ የፅንፈኛው ልዩ
ቡድኖች ይጠቀሙበት የነበረ የእርሻ ቦታ መሆኑ ሃይል አባላትን የአካባቢው ሚሊሻ የማጥራት
ተነገረን:: በእርሻ ማሳው ላይ ማሽላ፣ አኩሪ አተር፣ ስራ በማከናወን በቁጥጥር ውስጥ በማዋል ወደ
ሰሊጥ፣ ጥጥ የሚመረትበት ቢሆንም ትህነግ ግን ተዘጋጀላቸው ካምፕ ይወስዷቸዋል:: ማይካድራ
ምሽግ እየቆፈረ ለጦርነት ያዘጋጀው ቦታ ስለመሆኑ ጭር ብላለች:: ለዘመናት ሰቆቃን፣ መከራን
ምሽጎችን አይተን ተረድተናል:: በአካባቢው የሚገኙ ስታስተናግድ የነበረች ከተማ ‘ሊነጋ ሲል ይጨልማል
ደኖች፣ ሳር በእሳት እየተቃጠሉም ነበር:: ሁኖባት በደብዛዛና በጭላንጭል ብርሃን ውስጥ
የፅንፈኛ የህወሃት ልዩ ሃይል አባላት ተስፋዋን አሻግራ የምታይ ይመስላል::
ይጠቀሙበት የነበረ የጦር ሜዳ መነፅር የነፍስ እኛም ከህግ ማስከበሩ ስራ ጎን ለጎን እና ከፀጥታ
ወከፍና የቡድን የጦር መሣሪያዎች ከነአባላቱ አካላቱ ጋር ከስር ከስር እየተከታተልን ሀገር የማዳን
በቁጥጥር ውስጥ ውለው ለማየት ችለናል:: ከህይወት ስራ ላይ የተከናወኑ ውሎዎችን በግንባር በመገኘት
እርሻ ልማት ሜካናይዜሽን የሸሸው የፅንፈኛው ልዩ መዘገባችንን ተያያዘነዋል:: እያንዳንዱ ቀንና ሰዓት
ሃይል ዙሪያዋን በሜዳ የተከበበች ሊጓራ የምትባል የድል ብስራት የሚሰማበት በመሆኑ ድካሙ፣ ውሃ
ከፍ ያለች ቦታ ላይ ምሽግ በመቆፈር ተቀመጠ:: ጥሙ… ተራ ነገር አድርገነዋል::
የዚህችን ተራራ ወታደራዊ ጥቅም ማጣት በህግ ማስከበር ስርአት ውስጥ ሆኖ መዘገብ
ለዘራፊውና ለፅንፈኛው የሽንፈት ካባ መከናነቢያ ባልተለመደበት ሁኔታ በግንባር ተገኝቶ መዘገብ
እንደምትሆን ተገንዝቧል:: በመሆኑም ከህግ ከውጊያም በላይ ነው:: በተገኘው የድል አድራጊነት
ማስከበሩ እርምጃ የተራረፉ አባላትና የጦር መሳሪያ ስሜት ግንባር ላይ ሲተኮስ ከምንሰማው የጥይት
አዘጋጅቶ አድፍጦ ተቀመጠ:: ላንቃ በተጨማሪም በድሉ የተደሰቱ ህዝቦች
ሆኖም ግን በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት፣ በየከተማው የሚያሰሙት ‘እንኳን ደስ አለን’
በአማራ ክልል ልዩ ሃይልና ሚሊሻ አባላት የሚል መልዕክት በጥይት ተኩስ ማስተላለፋቸው
የደረሰበትን ቅጣት መቆጣጠር አቅቶት ይህችን አዳራችንን በህግ ማስከበር የምናሳልፍ ያስመስለው
ተራራ ለቆ ወጣ፣፡ የትህነግ ልዩ ሃይል በዚህ አካባቢ ነበር::
ከተደመሰሰ በኋላ ጉዞውን ወደ ኋላ በማድረግ ሚሊሻ አባላት በቆራጥነትና እና በጀግንነት ተግባር ተራራው፣ ሜዳው… በእሳት ነበልባልና የአካባቢው ሚሊሻና ነዋሪ በህግ ማስከበር
ሸሸ:: ከዚህ በኋላ መተማመኛው የነበረቺው ሊጉዲ ተሰማርተው ማየት የተለመደ ነው:: የዘራፊውና በጭስ ታፍኖ የተለያየ ቦታ ላይ ሲንቀሳቀስ ተግባሩ ላይ ለመሳተፍ የሚያሳዩት ቆራጥነትና
የተባለች ቦታ ናት:: የከሀዲውን ቡድን መረብ ለመበጣጠስ በወገባቸው ይታያል:: ፅንፈኛው የትህነግ ልዩ ሃይል አባላት ጀግንነት በፅንፈኛው ቡድን ላለፉት ዓመታት
ሊጉዲ የፅንፈኛው የትህነግ ዘራፊ ቡድን ወደ ዝናር፣ አንገታቸውን በሽርጥ ትከሻቸውን በነፍጥ፣ መለያቸውን /ዩኒፎርም/ እያወለቁ መሸሽን ተከፍተው እና ተሰቃይተው ስለመኖራቸው ማሳያ
ሱዳን ዕቃ የሚያስገቡበትና የሚያስወጡበት ወሳኝ ጀርባቸውን በትጥቅ… ጠበቅ አድርገው አስረው እንደመረጡ የሚታወቀው መንገዱ፣ ሜዳው ነው:: “ወደ ግንባር ውሰዱን” የሚሉት ቁጥራቸው
መሿለኪያ በራቸው ናት:: ይህችን ቦታ ማጣት ከፀጥታ አስከባሪው ጎን የድርሻቸውን እየተወጡ ሁሉ የትህነግ ወታደራዊ ልብስ ተንጠባጥቦ በርካታ ነው:: ከኋላ ደጀን ሆኖ ይህን ህግ የማስከበር
ውደቀታቸውና ሽንፈታቸው የከፋ እንደሚሆን ሰነበቱ:: መታየቱ ነው:: የባናት ተራራ፣ የሊጉዲ መሿለኪያ ስራ በመደገፍ ማህበረሰቡ የሚያደርገው ድጋፍም
ያውቁታል:: በመሆኑም ዕድሜያቸው ለጦርነት ትህነግ አንድ አለኝ የሚለው የጠበበው መንገድና አካባቢ በቃጠሎ የተጎዱ አካባቢዎች ቀላል የሚባል አይደለም:: ሰንጋ፣ ውሃ፣ በሶ… ለሀገር
ያልደረሱና በድህነት ያደጉ ልጆችን ወደዚህ ግንባር የተስፋ ጭላንጭል ማይካድራን ይዞ መቆየት መሆናቸውን የአረረውና የከሠለው የሳርና የግንድ መከላከያ ሰራዊቱ፣ ለአማራ ክልል ልዩ ሃይልና
በማምጣት በመንግሰት እየደረሰበት ያለውን የህግ ነው:: የአካባቢው ነዋሪ በየቦታው ተንጠባጥበው ቅሪት ምስክር ሆኖ ይታያል:: የሚሊሻ አባላት ጋር ከጎናቸው መቆማቸውንና
ማስከበር እርምጃ ለማደናቀፍ መንፈራገጥ ጀመረ:: የቀሩ የትህነግ ልዩ ሃይልና አባላትን ከገቡበት ጥሻ ሊጉዲን ለቅቆ መውጣት ከፍተኛ ኪሳራ የተጀመረውን ህግ የማስከበር ስራ በመደገፍ
ቀድሞውንም በማያምኑበት ግጭት ውስጥ ውስጥ እየለቀሙ በቁጥጥር ስር ማዋል ጀመሩ:: እንዳስከተለበት የተረዳው የፅንፈኛው የትህነግ በግንባር በመገኘት አይዟችሁ እያሉ ይገኛሉ::
መግባት ያልፈለጉት የትህነግ ልዩ ሃይል አባላትና ከህይወት እርሻ ልማት ሜካና ይዜሽን እስከ ሊጉዲ ዘራፊ ቡድን መልሶ ለማጥቃት ሙከራ በርካታ የፅንፈኛው የትህነግ ዘራፊና ከሃዲ
ሚሊሻዎች ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም በተደረገ ህግ ያሉ ትህነግ ይጠቀምባቸው የነበሩ የጦር ካምፓች ቢያደርግም ሊሳካለት አልቻለም:: ይህንን ቡድን ልዩ ሃይል እና ሚሊሻ አባል የነበሩ ነገር
የማስከበር እርምጃ በኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት፣ በየቦታው የእሳት እራት ሁነው ጋይተዋል:: በርካታ ህልሙን ለማሳካት በከባድ መሳሪያ በመታገዝ ግን በቁጥጥር ስር የዋሉ ቁጥራቸው በርካታ ነው::
በአማራ ክልል ልዩ ሃይልና በአካባቢው ሚሊሻ ወንበሮችና ጠረጴዛዎች፣ መሰብሰቢያ አዳራሾች፣ በተስፋ መቁረጥ ውስጥ ሆኖ እየሸሸ መሆኑ እነዚህ ልዩ ሃይልም በሰላምና በደህነነት ሁሉ ነገር
በደረሰባቸው የሃይል ሚዛን ሊጉዲን ለቀው ወጡ:: መመገቢያ ቦታዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች የሚታወቀው የወረወራቸው /የተኮሳቸው/ ከባድ ተሟልቶላቸው በሰላም፤ በጥሩ ሁኔታ ይገኛሉ::
ከሊጉዲ የሸሸው የፅንፈኛው ልዩ ሃይል አባላት በተወሰደ የህግ ማስከበር እርምጃ ወድመው መሳሪያዎች በየመንገዱ ወድቀውና ተፈነጣጥረው ድል ሁልጊዜም ለሰፊው ህዝብ ነው:: ህዝቡም
ጉዞውን ወደ ማይካድራ አደረገ:: በአካባቢውየሚገኙ ይታያሉ:: መታየታቸው ነው:: የመጨረሻውን ድል እየተጠባበቀ ይገኛል::
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ማስታወቂያ ገጽ 25

በድጋሚ የወጣ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ


በአብክመ በአዊ ዞን ዳንግላ ከተማ አስ/ገ/አካ/ኢ/ል/ፅ/ቤት ለግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን በዳንግላ ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶች ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት በቁጥር/ዳ/ከ/አስ/አገ/463/01/02 በቀን
11/01/2013 ዓ.ም የተለያዩ መሰረተ ልማቶች በ2013 በጀት አመት በUIIDP በጀት በአዲስ እንዲሰራላቸው በጠየቁን መሰረት በቀን 18/2/2013 ማውጣታች ይታወቃል ሆኖም ግን በተለያዩ ምክንያቶች በ04 ቀበሌ
ጠጠር መንገድ ስራ package no dang-UIIDP-CW-10/2020/2021 ሎት4 ከውሃ ልማት ዲች ባለእግዚያብሄር ቤ/ክርስቲያን እስከ ደንገሽታ መንገድ ድረስ ርዝመት 1089 ሜትር/ ስፋት 7 ሜትር ያለውን ጨረታ
ውድቅ ስለሆነ ደረጃ 9 እና ከዚያ በላይ ፈቃድ ካላቸዉ ተጫራቾች መካከል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም፡-
1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ሰርተፍኬት ያላቸዉ፣
2. የግዥዉ መጠን ከብር 200 ሺህ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ግብር ከፋይነት የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
3. ተጫራቾች የግንባታ ብቃት ማረጋገጫ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
4. ተጫራቾች ከተራ ቁጥር 1-3 ድረስ የተዘረዘሩትን የሚመለከታቸዉን ማስረጃዎች ተነባቢ በሆነ ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸዉ ጋር አያይዘዉ ማቅረብ አለባቸዉ፡፡
5. የጨረታዉን ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
6. በጥቃቅን የተደራጁ ተጫራቾች ካደራጃቸው መ/ቤት ለጽ/ቤት በአድራሻ የተፃፈ ማስረጃ ወቅታዊ የሆነ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
7. የግል ተቋራጮች ሰነዱን የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) ከፍለዉ ዳንግላ ከተማ አስ/ገ/አካ/ኢ/ል/ፅ/ቤት በግ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 3 የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡
8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 35,000.00/ሰላሳ አምስት ሽህ በሲ.ፒ.ኦ፤ ወይም በቢን ቦንድ /የክፍያ ትዕዛዝ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና/ ወይም በጥሬ ገንዘብ በመስሪያ ቤቱ የባንክ
ሂሳብ ቁጠር የሚያስገባ እና ዲፖዚት ስሊፕ ወይም በመስሪያ ቤቱ የገቢ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ገቢ የሚያደርግ እና ደረሰኝ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዳቸዉ ጋር ማቅረብ የሚችል፡፡
9. አሸናፊ ድርድት የውል ማስከበሪያ ያሸነፈበትን ዋጋ 10 በመቶ ዋስትና በቢድ ቦንድ ፣ በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ በመ/ቤቱ ደረሰኝ እና በባንክ በመ/ቱ ሂሳብ ቁጥር ገቢ ሚያደርግ የሚችል፡፡
10. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በማድረግ ስም፣ አድራሻ፣ ፊርማና ማህተም በማድረግ ኮፒ እና ኦሮጅናል በግዥ ፋይ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 3 ለጨረታ ከተዘጋጀዉ የጨረታ
ሳጥን ዉስጥ ማስገባት አለባቸዉ፡፡
11. ተጫራቾች ጨረታዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀናት እስከ 11፡00 ሰነዱ መግዛት ይችላሉ፡፡
12. በ22ኛዉ ቀን እስከ ከጠዋቱ 4፡00 ድረስ የጨረታ ሰነዱን ለጨረታ ማስገቢያ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አለባቸዉ፡፡
13. ጨረታዉ በ22ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ታሽጎ በ4፡15 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል፡፤
14. የጨረታ መክፈቻ ቀኑ ቅዳሜ፣ እሁድ ወይም የህዝብ በዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
15. ስለጨረታዉ ዝርዝር ሁኔታ ለመጠየቅ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0582211683 ወይም በአካል ቢሮ ቁጥር 3 በመምጣት መጠየቅ ይችላሉ፡፡
16. በተጨማሪ በአብክመ የግዥ መመሪያ ቁጥር 1/2003 መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
17. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

የዳንግላ ከተማ አስ/ገ/አካ/ኢ/ል/ፅ/ቤት

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ


የእንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቡድን በኮሌጁ ግቢ ውስጥ ያሉትን የአማራ ክልል ህዝቦች ሰማዕታት መታሰቢያ ሀውልት ጽ/ቤት የጽህፈት መሳሪያወች ሎት
ሎት1፡-የመማሪያ ክፍል ህንፃ ብሎክ አንድ ፣ሎት2፡- የመማሪያ ክፍል ህንፃ ብሎክ ሁለት ፣ሎት3፡-የተማሪዎች 01፤የጽዳት ዕቃወች ሎት 02፤ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች ሎት 03፤ የውሀ ዕቃዎች ሎት 04፤ ጸረ-አረም፤
ሻይ ቤት ህንፃ ፣የመምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ሻይ ቤት ህንፃና ንብረት ክፍል ህንፃ እና ሎት4፡-የአስተዳደር ጸረ-ተባይ እና ችግኞች እና መሳርያዎች ሎት 05፤ የደንብ ልብስ 06፤ የተሸከርካሪ መለዋወጫ
ቢሮ ህንፃና ሁለገብ አደራሽ ህንፃዎችን ጥገና እና እድሳት ለማሰራት GC & BC ደረጃ 7 እና በላይ ፈቃድ ያላቸው 07፤ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃወች 08፤ የግንባታ ዕቃዎች 09፤ ፈርኒቸር 10፤ እና የህትመት ዕቃወች
ተጫራቾችን በግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ህንፃዎችን ለማስጠገንና ለማሳደስ ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ 11 በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶች
በጨራታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተጠየቁትን ግዴታዎች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡ የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይገልጻል፡፡
1. ህጋዊና በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ 1. በመስኩና በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፡፡
2. የግዥ መጠን ብር 200 ሺህ እና በላይ ከሆነ አቅራቢዎች በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድና የቫት 2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ እና የግብር ከፋይ መለያ
ተመዝጋቢ መሆንዎን የሚገልጽ ማስረጃ እና እንዲሁም የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የተቀበሉ መሆናቸውን ቁጥር ያላቸው፡፡
የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 3. ማንኛውም ተጫራች ከመንግስት ግዥ ያልታገደ መሆን አለበት፡፡
3. እንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ባዘጋጀው የጨረታ መመሪያና እስፔስፊኬሽን መሰረት መጠገንና 4. የግዥ መጠን ብር 200 ሺህ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ከፋይነት
ማደስ የሚችሉ፡፡ የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
4. 4ኛ.አሸናፊው ተጫራች የሚመረጠው በሞላው ጠቅላላ ዝቅተኛ የአንዱ ሎት/ጥቅል/ ዋጋ ይሆናል፡፡ 5. ተጫራቾች ለሞሉት የመወዳደሪያ ዋጋ መጠን 2 በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚሆን
ስለዚህ የአንዱን ሎት ሁሉንም ጥገና እና እድሳት ዋጋ መሙላት ይኖርባቸዋል፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ሙሉ በሲፒኦ(በባንክ ደረሰኝ) ወይም በመሂ-1 ለአማራ ክልል ህዝቦች ሰማዕታት መታሰቢያ
በሙሉ ከጨራታው ውጭ ይደረጋሉ፡፡ ሀውልት ጽ/ቤት ስም በማሰራት ማቅረብ አለባቸው፡፡
5. ተጫራቾች መወዳዳር የሚችሉት ከአንዱ ሎት-ጥገና እና እድሳት ላይ ብቻ ነው፡፡በመሆኑም ከአንድ ሎት- 6. ተጫራቾች የዕቃዎችን ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ (ስፔስፊከሌሽን) ከጨረታ ሰነዱ
ጥገና እና እድሳት በላይ ተወዳድሮ የተገኘ ተጫራች ከውድድር ውጭ ይሆናል፡፡ ማግኘት ይችላሉ፡፡
6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00/ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ 7. ተወዳዳሪዎች የጨረታውን ሰነድ ጨረታው በበኩር ጋዜጣ አየር ላይ ከዋለበት ቀን
ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 27/03/2013 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ድረስ መግዛት የሚችል ሲሆን፤የሚሸጡበትን ከ07/03/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 21/03/2013 ዓ.ም ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ
ዋጋ በተዘጋጀዉ ቅፅ ሞልተው ከተጠየቁት ማስረጃዎች ጋር የጨረታ ሰነዱን እና የጨራታ ማስከበሪያውን ግዥ/ፋይ/ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 02 ማግኘት ይችላሉ፡፡
ቢድ ቦንድ የጠቅላላ ዋጋውን 2 በመቶ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በተመሰከረለት ቼክ/ሲፒኦ/ ወይም 8. እያንዳንዱ ዋጋ የሚሞላው በነፃ ገበያ መሰረት መሆን ይኖርበታል፡፡
በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ የምታሲዙ ከሆነ በኮሌጁ ገቢ ደረሰኝ 9. ተጫራቾች የሞሉትን የጨረታ ሰነድ በጥንቃቄ በፖስታ በማሸግ የአማራ ክልል ህዝቦች
ገቢ አድርጋችሁ የደረሰኙን ኮፒ ከሰነዳችሁ ጋር አያይዛችሁ፤ አንድ ወጥ በሆነ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ ሰማዕታት መታሰቢያ ሀውልት ጽ/ቤት ስም አድራሻ በመፃፍ በማህተምና ፊርማ አስደግፎ
ከቀን 07/03/2013 ዓ.ም እስከ 28/03/2013 ዓ.ም 3፡45 ድረስ እንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ለግዥው ፈፃሚ መ/ቤት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ሰነዱን መመለስ ይኖርባቸዋል፡፡
ግዥ፣ፋይናንስና ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 01 ባዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 10. ጨረታው የሚከፈተው በ16ኛው ቀን በ22/03/2013 ዓ/ም በ3፡30 ሰዓት ታሽጎ በ4፡00
7. ተጫራቾች ከአሁን በፊት በመንግስት ግዥ ላይ ተሳትፈው በውለታችሁ መሰረት ባለመፈፀማቸዉ ሰዓት መገኘት በፈለጉ ተጫራቾች (ህጋዊ ወኪሎቻቸው) በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ባይገኙም
ምክንያት ስልጣን ባለው አካል እገዳ ያልተደረገባችሁ መሆን አለበት፡፡ ጨረታውን ለመክፈት አያስተጓጉልም፡፡
8. የጨረታ ሳጥኑን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቀን 28/03/2013 ዓ.ም ከጥዋቱ 11. አሸናፊው ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ከ5 ተከታታይ የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ
3፡45 ታሽጎ በዚሁ ቀን በ4፡00 ይከፈታል፤ተጫራቾች በመክፈቻዉ ዕለት ባይገኙም ጨረታው በሰዓቱ ቀናት የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ በመክፈል ውል ይዞ ያሸነፉበትን ዕቃ (አገልግሎት)
ይከፈታል፡፡ሆኖም ግን 22ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ጥራቱን በጠበቀ መልኩ አማራ ክልል ህዝቦች ሰማዕታት መታሰቢያ ሀውልት ጽ/ቤት ድረስ
በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ ማድረስ ይኖርባቸዋል፡፡
9. አሸናፊ የሆነ ተጫራች ማሸነፉ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ከ5 የሥራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት 12. አሸናፊው የሚለየው በጥቅል ወይም በተናጠል ዝቅተኛ ዋጋ የሞላ ይሆናል፡፡
ውስጥ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ውል መፈፀም ይኖርባቸዋል፡፡ 13. -የጫራታ ሰነዱን 30ብር በመክፈል መውሰድ ይችላሉ ፡፡
10. ግዥ ፈጸሚ አካላት አሸናፊው ተጫራች የሚጠግነውንና የሚያድሰውን መጠን ወይም ብዛት 20 በመቶ 14. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ
መጨመርም ሆነ መቀነስ ይችላል፡፡ የተጠበቀ ነው፡፡
11. እንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ 15. -ተጫራቾች የበለጠ መረጃ ለማግኘት ከፈለጉ የአማራ ክልል ህዝቦች ሰማዕታት መታሰቢያ
ነው፡፡ ሀውልት ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 02 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0582180460
12. ተጨራቾች ሌሎች በዚህ ማስታወቂያ ያልተካተቱ ጉዳዮች በግዥ አፈፃፀም መመሪያው ቁጥር 1/2003 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
መሰረት ተገዢ ይሆናሉ፡፡ለበለጠ መረጃ ስ.ቁ -0588279045 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአማራ ክልል ህዝቦች ሰማዕታት መታሰቢያ ሀውልት
እንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ጽ/ቤት
ገጽ 26
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

“ፅንፈኛው የህወሓት ቡድን...’’


ከገጽ 3 የዞረ
ህወሓት በኢትዮጵያም ሆነ በአማራ ህዝብ
ላይ የዘራውን የሀሠት እና የተሣሣተ ትርክት
እየሆነ ያለው ግን የዚህ ተቃራኒ ነው::
ወደ ትክክለኛው እና እውነተኛው የታሪክ
ህወሓት ፌዴራሊዝምን ሽፋን በማድረግ ህዝቦችን
መንገድ ለማምጣት ምን መሠራት አለበት?
እያጠቃና እየበደለ የሄደበት አሠራር ተፈጥሮ
ከነማንስ ምን ይጠበቃል?
ለዘመናት ኖረናል:: በተግባር የተመለከትነውም
ህወሓት በተለይም የአማራውን ህዝብ
ይህንን አካሄድ ነው:: ይህ እውነት ደግሞ ማንም
ያጠመደበት ምክንያት የታወቀ ነው:: ምክንያቱም
የሚያውቀው ሥለሆነ ህወሓት ምንም ሆነ ምን
ህወሓት ኢትዮጵያን አዳክሞ እሡ በቀረፀላት
ቢል ማንም ሊሠማውና ሊያምነው አይችልም::
መንገድ እንድትዋቀር የግድ ቀደም ሲል የነበረው
የኢትዮጵያዊነት ሥሜትና የኢትዮጵያ ተቋሞች
ላለፉት በርካታ አመታት ህወሓት አገሪቱን
መፍረስ ነበረባቸው:: አገሯም ፈርሣ እነሡ ባሠቡት
ሲመራ የኢትዮጵያ ህዝብ ካተረፈው ይልቅ
መንገድ ካልተቀረፀች ያሠቡትን እድል ማግኘት
የወደመውና የከሰረው ነገር በርካታ እንደሆነ
አይችሉም:: ለዚህም እኩይ ዓላማቸው ደግሞ
ይገለጻል:: ከዚህ አንፃር የርስዎ ሀሣብስ ምን
እንቅፋት ነው ብለው የሚያምኑት የአማራውን
ይሆን?
ህዝብ ነው:: ሥለዚህ ኢትዮጵያን ለማጥፋት የግድ
ህወሓት ለማንኛውም አይነት የፖለቲካ
አላማው የአማራውን ዘር ማጥፋት ላይ ያተኮረ
ፓርቲ ያልተሠጠ እድልን ይህች ታላቅ አገር
እንዲሆን ተደረገ:: የህወሓቶችም ችግራቸው
ሠጥታው ነበር:: ህዝቡም እድሉን ሙሉ ለሙሉ
ከአማራው ህዝብ ጋር የሆነው አማራው
ለህወሓት በመስጠትና ድጋፉንም በማሣየት ከጐኑ
ኢትዮጵያን አትንኩ የሚል በመሆኑ ነው::
ቆሞ ነበር፤ ነገር ግን ህወሓት ማንም ያላገኘውን
በዚህም ህወሓት የራሡን ጥቅም ለማስጠበቅ
ታላቅ እድልና ድጋፍ ቢያገኝም እሡ ግን እድሉን
ሲል በተነሣበት አላማ ምክንያት፣ በተለይም
ሊጠቀም አልቻለም:: ይሉኝታ ያለው መንግስት
ኢትዮጵያን ለማጥቃት ሲል የግድ አማራውን
ያንን እድል ወይም ቸርነት መጠቀም ሲገባው
ማጥቃት ሥለነበረበት በአማራ ህዝብ ላይ ታሪክ
የሆነው ግን ከዚህ በተቃራኒው ነው:: ህዝቡ
የማይረሣው ግፍና በደል ፈጽሟል:: አማራ
ለፍቅር እጁን ሲሠጥ የህወሓት ምላሽ ግን እጅግ
የኢትዮጵያ ምሰሶና ማገር የሆነ ህዝብ መሆኑን
በዝባዥና አሠቃቂ ግፎችን በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ
ሥለሚያውቅ አማራን ካጠቃ በኋላ ነው ሌሎቹን
መፈፀሙን ተያይዘው::
ህዝቦች በቀላሉ መቆጣጠር የቻለው::
ህወሓት ህዝቡ በበጐ ተቀብሎኛልና በጐ ሰርቼ
ይህ ደግሞ ህወሓት የፈጠረው ብቻ ሣይሆን
ልካሠው አላለም፤ የፅንፈኛው ህወሓት ቡድን ሰው
በላነት የጀመረው ገና ሥልጣን ላይ ከመውጣቱ አገራዊ አንድነትን ቀደም ብሎ ኢትዮጵያን ለማጥቃት ተነስተው
የነበሩ የውጭ ጠላቶች ሁሉ ያደረጉት ተግባር
በፊት ነበር:: ህወሓት ለኢትዮጵያ ህዝብ የሠራው
ነው:: ለአብነትም ጣሊያንን በዚህ ጉዳይ ላይ
አንዳች ነገር የለም፤ ከቁስል ላይ ቁስል፣ ከበደል
ላይ በደልን ከመጨመር ውጭ አንዳች ቁም
ነገርን ሠርቶ ህዝቡን ሊጠቅም አልቻለም::
ለማምጣትና ከጐሣ ትህነግ በሠራዊቱ ላይ ይህንን ወረራ
መፈፀሙ በወንጀል ሥራ ላይ ተሠማርቶ የቆየ
ማንሣት እንችላለን::
ሥለሆነም አገራዊ አንድነትን ለማምጣትና
ፓርቲ ለመሆኑ ትልቅ ማሳያ ነው:: ከዚህ ከጐሣ ፖለቲካ ለመውጣት የተለያዩ በመንግስት
እንዳውም እድል ሠጥተው ለስልጣን ያበቁትን
ወገኖች እንደጠላት ቆጥሮ እሡ ብቻ ሣይሆን ሌላ
አጥቂንም ጭምሮ እንዲሠማራባቸው በማድረግ
ፖለቲካ ለመውጣት አንፃር የህወሓት የፖለቲካ ሴራን እንዴት
ልናየው እንችላለን?
የሚሠሩ ሥራዎችን አጠናክሮ ማስኬድና አገራዊ
አንድነትን የበለጠ ማዳበር ተገቢ ነው ብዬ
የህወሓት የፖለቲካ ሴራ እስከዚህ ድረስ አምናለሁ::
ታላቅ በደልን ፈጽሟል:: ፅንፈኛው የህወሓት ቡድን
መቀጠሉ አገሪቱ ውስጥ ያለውን የፖለቲካ ሥርአት
በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ የፈፀመው በደልና ክህደት
መቼም የሚረሳ አይደለም:: ዛሬም የታሪክ ተወቃሽ
የተለያዩ በመንግስት ደካማነት ማሳያ ነው:: ማንም የፖለቲካ ድርጅት ህዝቡ ራሡን ከጸረ ሰላም ኃይሎች
የሚያደርገውን ግፍና መከራ እየሠራ ቀጥሏል:: ከአገር ህልውና በላይ አይደለም:: በእኔ እይታ ከመጠበቅ አንፃርስ ምን ሊያደርግ ይገባል
የህወሓት የፖለቲካ ሴራ እጅግ በጣም ግለጽ ይላሉ?
በራሱ የመከላከያ ሀይል ላይ ጥፋት የሚሠሩ ሥራዎችን ይመስለኛል፤ ይህንንም የሴራ ፖለቲካ ብቻቸውን ይህ መሠረታዊ ጉዳይ ነው:: የጥፋት ኃይሎች
እንዲቀጥሉ ያስቻላቸው የሌሎቹ ሀይሎች ለራሣቸው መጠቀሚያ እንዲመቻቸው አድርገው
የፈፀመ አካል በምን አይነት የወንጀል ሥርአት
መዳከምና አንዳንዴም መጠቀሚያ ለመሆን አዋቅረውናል:: ያንን እነሡ የበተኑትን መርዝ እኛ
ሊጠየቅ ይገባል? ይህ ጉዳይ ከታሪክ አንፃርስ
እንዴት ይታያል? አጠናክሮ ማስኬድና ራሣቸውን ዝግጁ ማድረጋቸው ነው:: ህወሓት
ብቻውን እዚህ ደረጃ ላይ አልደረሰም፤ ህወሓት
መጠጣት የለብንም:: ይህ ሁኔታ በተደጋጋሚ
ስለታየ ከዚያ ትምህርት መውሠድ ያስፈልጋል::
ብዙ አገሮች በተለይም የሠለጠኑት አገሮች
ሲጋልባቸው የኖሩ ፈረሶች ነበሩት፤ አሁንም አሉት፤ መብትን መጠየቅ አንድ ነገር ነው:: ነገር ግን
ይህን አይነቱን ጉዳይ ክህደት ይሉታል:: የብዙ
አገር ህገ መንግስቶችም ለአገር ክህደት ወንጀል አገራዊ አንድነትን እነዚህ የሚጋልባቸው ሀይሎች የህወሓትን ክፋት
ሣይገነዘቡ ቀርተው ሣይሆን ወይ ጠባብ ለሆነች
ያንን መብት ለራስህም ሆነ ለጐረቤትህ ማጥፊያ
የምትጠቀምበት ከሆነ መጨረሻው የሁሉንም
ራሡን የቻለ አንቀጽ አላቸው:: ከዚህ አንፃር በእኛ
አላማ ወይም ደግሞ እጅግ በጣም ስግብግብ በሆነ ውድቀት ይዛ መምጣት ነው:: አሁን ኢትዮጵያ
አገር የተፈፀመው ነገር በደንብ የታቀደና ግልጽ
የሆነ የአገር ክህደት ወንጀል ነው:: ጦሩን ከኋላ
ሆነው ወግተውታል፤ የአንድ አገር ጦር ነው
የበለጠ ማዳበር ደላላ ተታለው ነው ይህንን ነገር የሚያደርጉት፤
እናም አንዳንድ ጊዜ አጥፊው ብቻ ሣይሆን ጥፋቱ
ውስጥ እየተከሠተ ያለው ሁኔታም ይህ ነው፤ ሰዎች
የተጠመደላቸውን ወጥመድ አላዩትም፤ እጅግ
እንዲፈፀም የፈቀደው ህዝብም ሆነ ሀይል ተጠያቂ በጣም ተመጋጋቢና ተቀራራቢ የሆነ ባህልና ጥቅም
ተብሎ የተዋቀረውን ሀይልም በጐሣ አከፋፍለው
ከውሰጥ እንዲወጋ አድርገውታል:: ይህ አገር
አፍራሽ የሆነ ሴራ ነው:: እናም ፅንፈኛው የህወሓት
ተገቢ ነው ብዬ መሆን አለበት::
እስከአሁን ድረስ ህወሓትን ሥራዬ ብለው
ያላቸው ህዝቦች እንደ ጠላት እየተያዩ እንዲደራጁና
በጠላትነትም እንዲፈላለጉ ተደርገዋል:: ይህ
የሚያገለግሉ አሉ:: የህወሓትን ደባም ከዳር ሆነው ለሁሉም መጥፊያ የተዘጋጀ ወጥመድ መሆኑን
ቡድን መፈረጅ ያለበት በአገር ክህደትና አሸባሪነት
ማወቅ እና መረዳት ከሁላችንም ኢትዮጵያዊያን
ወንጀል ነው::
ይህ የህወሓት ሴራም አገሪቷን ለከፋ ጥፋትና
አምናለሁ፡፡ ዝም ብለው የሚመለከቱ አሉ:: ያም ሆኖ ህዝቡ
የተወሠሰነ ድፍረት ከሌለው፣ በተወሠነ ደረጃም የሚጠበቅ ታላቅ ሥራ ሊሆን ይገባል::
ቢሆን ስህተትን እና ትክክለኛነትን መለየት ከዚህ ባለፈ ኢትዮጵያን መጠበቅ፣ ለወጣቱ
ወንጀል ያጋለጠ በመሆኑ ክብደቱ እጅግ በጣም
ካልቻለ፤ ደግነት በክፋት ላይ እንዲያሸንፍ የተወሰነ የሥራ እድል መፍጠር፣ የተሻለ የትምህርት ፖሊሲን
የላቀ ነው::ዝም ብለን የሥልጣን ፉክክር ነው፣
እንኳን ድጋፍ እስካላደረገ ድረስ እንደ ህወሓት ያለ ቀርፆ አንድነትን ማጠናከር ባህል፣ ወግና ታሪክን
የፖለቲካ ልዩነት እሣቤም ነው ብለን የምናየው
ሀይል ሁልጊዜ መነሣቱ አይቀርም:: አክብሮና እርስ በእርስም ተደጋግፎ በመስራት
ቀላል ነገር አይደለም፤ በአገር ህልውና ላይ ያተኮረ
ዛሬ ህወሓትን እንኳ ብናሸንፍ ነገ ከነገ ወዲያ የአገራችንን ብልጽግና ማፋጠን የሁላችንም
ጥፋት ነው::
ተመሣሣይ ደባዎችና ወንጀሎች ሊፈፀሙ ይችላሉ:: የቤት ሥራ ሊሆን ይገባል፤ ይህን ስናደርግ ነው
ይህንን ሥንል ግን ራሣችንንም መውቀስ እናም እኛ በራሣችን ላይ ወቀሣ ልንሰነዝር
ሥለሆነም ማንም ሀይልና የፖለቲካ ቡድን ከአገር ያሰብነውን ልማት አሳክተን የአገራችንን ሠላም
አለብን:: ምክንያቱም ይሄ የህወሓት ከሀዲ ይገባል:: እንደማይመለሡ እየተገነዘብን ለስልጣን
ህልውና በላይ አለመሆኑ መረጋገጥ አለበት:: ይህ ጠብቀን አንድነቷንም አጠናክረን ልንቀጥል
ሀይል ዛሬ አይደለም የተፈጠረው::ይህ ከሀዲ የሚያደርጉት እርምጃም ገደብ እንደሌለው
ካልሆነ እንደ ህወሓት አይነት ህገ ወጦች ኢትዮጵያ የምንችለው::
ቡድን ቀደም ብሎ ነው እንዲህ አይነት ጨካኝ እየታወቀም ጊዜ መስጠት አስፈላጊ አልነበረም ::
ሥራዎችን የጀመረው፣ እነዚህ ሰዎች እኮ አብሮ ውስጥ ሊንሠራፉ ይችላሉ:: ይህ ከተስተካከለና
አሁን ትልቁ ተግባር የሚሆነው ህዝቡ በተለይም
አደጐቻቸውንና የትግል አጋሮቻቸውን ሁሉ ኑ ከተሰራበት ግን ኢትዮጵያ የሚለውን አገራዊ ለነበረን ቆይታ እጅግ አመሠግናለሁ!
የትግራይ ህዝብ ምንም አጣብቂኝ መከራ እኔም አመሠግናለሁ!
እንታረቅ፤ አንድ እንሁን ብለው ጠርተው ሌሊት አላማና ሃሣብ እንዲሁም አንድነትን በቀላሉ
ውስጥ ቢሆንም ይህንን ወንበዴና ከሀዲ ቡድን
በተኙበት ያረዱና የረሸኑ ሰዎች ናቸው:: ማረጋገጥ ይችላል::
ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ሆኖ በመተባበር ለአንዴና
ይህን ሴራ በተደጋጋሚም ፈጽመውታል:: ለመጨረሻ ጊዜ ሊያስወግደው ይገባል::
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.
ቀለም ገጽ 27

ጉዞ ወደ ደብረ ነጎድጓድ
በአንድነት “እልል… እልል…” እያሉ ማመስገን
ጀመሩ::
አወደ ምህረቱ ላይ ግማደ መስቀሉ ከወጣ
በኋላ ለህዝብ እይታ ግልጽ እንዲሆን ከላይ ለብሶት
የነበረውን ነጭ ልብስ ገፈው አወለቁት:: ሥለ
መስቀሉ ሥብከት እንደገና በሐይማኖት አባቶች
ተሠጠ:: ከእንጨት የተፈለፈሉ ሌሎች መስቀሎች
ከአባቶቻችን አቅራቢያ ተይዘው ይታያሉ:: አባቶች
ምዕመናን በተራ በተራ መባረክ ጀመሩ:: እልልታና
ዝማሬ በድምቀት ይሠማ ጀመሯል::
“አሁን አሁን አማረ
አሁን አምረናል
አለን አለን እምነት
ተዋህዶ ንጽሂት
እዩት እዩት ሲያምር እዩት ሲያምር
ደብረ ከርቤ ደብር
እሸት እሸት የታቦት
ግሸን ማሪያም የእኛ እናት…” እያሉ በርካታ
መዝሙሮችን ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ምዕመናን
በምስጋና እና በእልልታ ሲያከብሩ ቆዩ:: መስቀሉ
ዓለም የዳነበት ሥለመሆኑ፣ መንግስተ ሠማያት
ሱራፌል ስንታየሁ የሚወርሰው በመስቀሉ ብዣ ስለመሆኑ፣ ግሽን
ማሪያም ግማደ መስቀሉ የሚገኝበት /በአካል/
ያለበት ቅዱስ ሥፍራ መሆናቸውን፣ መስቀሉ
የመጨረሻው ክፍል ግድያን፣ ዘረኝነትን የሚጠየፍ፣ መስቀል ፍቅርን
ወደ ግሸን ማርያም የምናደርገውን ጉዞ የሚያመጣ፣ የድህነት ምልክት… ሥለመሆኑ ሲሰበክ
በተመለከተ በተከታታይ ክፍል ስናስቃኛችሁ ቆየ:: ከአራቱም አቅጣጫ ስብከቱን የሚሰሙና
ነበር:: አፄ ዘርአ ያዕቆብ መስቀሉን ይዘው “መስቀል የሚከታተሉ ሁሉ እልልታቸውን እያሰሙ ቆዩ::
በመስቀለኛ ቦታ አስቀምጥ” የተባሉትን ራዕይ “መስቀሉ የሞት ማሸነፊያ፣ መስቀሉ የሀዲስ
ይዘው ለሶስት ዓመት ያህል ሲዞሩ ከቆዩ በኋላ ኪዳን መባረኪያ፣ የጭንቀት ማራገፊያ፣ ትውልድ
ቅዱስ ዑራኤል በህልማቸው በስተምስራቅ መታደሻ… ስለመሆኑ ትምህርት አባቶች ሠጡ::
በኩል ወደ ተራራው ግባ ብሎ እንደነገራቸው እና መዘምራን በአውደ ምህረቱ አቅራቢያ ልብስ ተክህኖ
መስቀሉን እንዳስቀመጡት በክፍል ሶስት ዕትማችን ለብሰው እያሸበሸቡ፣ ከበሮ እየመቱ እየዘመሩ
አስነብበናችሁ ነበር:: ቀጣዩን እና የመጨረሻውን ነው:: ጡሩንባ፣ መለከት፣ እየተነፋ ታቦተ ህጉ
ክፍል ደግሞ እንደሚከተለው አሰናድተነዋል:: ከመንበራቸው መስቀሉ ወዳለበት አውደ ምህረት
ግማደ መስቀሉ በሚገኝበት በግሸን ተራራ ታጅበው ወጡ::
ላይ ከወጣሁ በኋላ ጉዞየን እንደቀጠልኩ ነው:: “ነይ ነይ እምየ ማሪያም
ተራራው ላይ አምስት የሚደርሡ ቤተክርስቲያናት ነይ ነይ ቤዛዊት ዓለም
ሲኖሩ ምዕመናኑ ከአንደኛው ቤተ ክረስቲያን ወደ የአማኑኤል እናት የመድሀኒአለም
ሌላኛው ቤተክርስቲያን ለመሳለም ከወዲያ ወዲህ ለስርቆት ለሚሄዱ የሚያዙ ሌቦች ጊዜያዊ ፖሊስ ምዕመናኑ 1፡30 አካባቢ ሁሉም ከያለበት ነጭ ያላጨበጨበ ያላለው ደስ ደስ
ይመላለሳሉ በዚህ ሰአት ማረፊያዬ የት ይሆን? ጣቢያ፣ በተራራው ላይ የሚታመሙ ካሉ ህክምና ለብሶ አውደ ምህረቱ ዙሪያ ላይ ተሠብስበው ከበው እመቤቴ ማርያም ልቡን ትመልስ
እያልኩ፣ ማደሪያዬ የት ይሆን? እግዚአብሔር አብ የሚሰጥበት ጊዜያዊ ጤና ጣቢያ በየቦታው ድንኳን እየዘመሩ የግማደ መስቀሉን መውጣትና መምጣት ነይ ነይ እማየ ማሪያም…” እያሉ ደስታውን
ቤተክርስቲያን አጠገብ ደረስኩ:: ይህ ቤተ ክርስቲያን ተክለው ይታያሉ:: እየተጠባበቁ ነው:: በግዙፍ ድምጽ ማጉያ መዝሙር በህብረት ሆነው ሲያመሠገኑና ሲገልፁ ቆዩ:: አራትና
ግማደ መስቀሉ የሚገኝበት ቤተ ክርስቲያን ነው:: የአካባቢው ማህበረሰብ፣ ከተለያየ ቦታ የሚመጡ ከፍ ብሎ መሠማቱን ቀጥሏል:: አምስት ሰአት አካባቢ ስብከት፣ ትምህርት ሲሰጥ
በህዝቡ መሀል እየተሹለኮለኩ በመሄድ በቅጥር የሰንበት ተማሪዎችና የጉዞ ማህበርተኞች ወደ ግሸን “ግሸን ሆይ መግቢያሽ አንድ ነው ከቆየ በኋላ ግማደ መስቀሉና ከተለያዩ /ከአምስቱም/
ግቢው በውጨኛ በኩል ሆኜ ተሳልሜና ፀሎት የሚመጡ ምዕመናን ውሀ ቀድተው እግራቸውን የመንግስት ሰማያት ምሳሌ የሆነው ቤተክርስቲያን የወጡት ታቦታት ወደ መቅደሳቸው
አድርሼ ዘወር ስል ቀድመውኝ ወደ ግሸን ከሄዱት በማጠብ በረከት ለማግኘትና ለመመረቅ ይሠራሉ:: ጉልበቴ በረታ ዳገት ቁልቁለት በምዕመናን ታጅበው ተመለሱ:: ህዝቡም ግማሹ
ባልደረቦቼ ውስጥ አንደኛው አውደ ምሀረቱ ላይ ምዕመናኑ ወደ ግሸን ሳያቋርጥ ሲገባ ይውላል:: በምልጃሽ እንዳገኝ የሀጢያት ሥርአት ወደ ሀገሩ፣ ግማሹ ወደ ማደሪያው መመለስ ጀመረ::
ሆኖ ምስል ሲቀረጽ አየሁት፣ ደስ እያለኝ ወደ እርሱ መስከረም 21 ቀን ዋናው የግሸን ደብረ ከርቤ እግዚአብሔር ሀገሩ ግሸን ደብረ ከርቤ እኔም ከዚህ ሥርአት በኋላ ጉዞየን ወደ ደሴ አደረኩ::
ሲሄድ ሌሎች በርካታ ተጨማሪ የሥራ ባልደረቦቼን የንግስ እለት ነው:: ከሳምንት ጀምሮ ወደ ግሸን ሲከት እረካሁ ከጥሜ ጠገብኩኝ ከረሀቤ በተራራው ላይ ቁልቁል ስወርድ በድምጽ ማጉያው
አገኘሁና ተቀላቀልኳቸው:: /ሲገባ/ የነበረው ህዝብ ሌሊት ማህሌት ቆመው አምሳለ ገነት ነሽ - እያሩሳሌም “እዩት ሲያበራ ተመልከቱ
ለጋዜጠኞች ማደሪያ እና ማረፊያ የሚሆን ቦታ አድረው ንጋት ለይ ጀምረው ወደ አውደ ምህረቱ አምላክ አክብሮሻል እስከ ዘላለም…” እያለ የሊቃውንቱ ሥርአቱ
/ቤት/ ቤተክርስቲያኗ ቀድማ አዘጋጅታ እንደነበር መሰባሰብ ጀመሩ:: በዚህ ቦታ ላይ አረንጓዴ፣ ቢጫና ድምጽ ማጉያው መዝሙሩን ሲያሰማ፣ ምዕመናኑም የታቦቱ አልባሳቱ
ሲነገረኝ “የማደሪያ ሁኔታ” ሲያሳስበኝ የነበረው ቀይ ብቻ ያለው ባንዲራ በብዛት ደምቆ መታየት አብረው በአንድነት እጃቸውን እያሸበሸቡ እየዘመሩ ደብረ ከርቤ ስርአቱ… የሚል መዝሙር
ሐሣብ ተፈታልኝ:: ምሽት ላይ ወደ መቶኛ ክፍላችን ጀመረ:: ከማለዳው አንድ ሰአት አካባቢ አውደ ይታያሉ፤ ይሰማሉ:: መዝሙሩ ጋሎ አለና ሥብከት እየተሠማኝ ጉዞየን ወደ ደሴ አደረኩ::
አቀናን:: ባለ አንድ ፎቅ ሆኖ ሠፊ፣ ሠፊ የሆኑ ክፍሎች ምህረቱ በምዕመናኑ ተጠናቀቀ:: በሀይማኖት አባቶች መሠጠት ጀመረ:: ምዕመናኑ
በተዘጋጁለት የእንግዳ ማረፊያ ገባሁ:: በአንድ ክፍል ከአውደ ምህረቱ ላይ በትልቅ ድምጽ ማጉያ “አሜን፣ እልል…” እያሉ ስብከቱን ሲከታተሉ ተፈፀመ
ሰባት ሆነን አደርን:: መንፈሳዊ መዝሙር መሠማት ጀመረ:: ቆዩ:: ወዲያው ቀደም ብሉ ስእለት የነበራቸውና
“ውል ውል አለኝ ደጅሽ የተሳካላቸው፣ የደረሰላቸው ምዕመናን ስለታቸውን
በማግስቱ መስከረም 20 ቀን 2013 ዓ.ም
የቤተክርስቲያኑን እና የተራራውን ሁኔታ ውል ውል አለኝ ደጅሽ ማስገባት ጀመሩ:: በመቶ ሺህ የሚቆጠር ግዕዝን
እየተዟዟርኩ መቃኘት ጀመርኩ:: በተራራው ላይ የአምላክ ፍቃድ ሆኖ እስክሳለምሽ…” የሚል ስለ
ግሸን የተዘመረ መዝሙር ከፍ ብሎ ይሠማል::
ገንዘብ በግለሰብ ደረጃ፣ በዶላር ጭምር ሁሉም
“ለእመቤታችን የክብሯ መገለጫ እያሉ ስለታቸውን
በአማርኛ
በርካታ መኖሪያ ቤቶች አሉ:: እነዚህ ቤቶች ለግሽን
ማርያም ክብረ በዓል ሰሞን ብቻ አንዱ ቤት እስከ ሀያ ከእግዚአብሔር አብ ቤተ ክርስቲያን ወደ አውደ ሁሉም እንደዬ ቃላቸው ማስገባት ጀመሩ:: ተመልጠ - ተመለጠ
ሺ ብር ይከራያል:: ተከራዮች ምግብ፣ ለስላሳ፣ ውሀ፣ ምህረቱ ግማደ መስቀሉና ታቦቱ የሚሄድበት ቀይ አውደ ምህረቱ በሲሚንቶ የተሠራው ግንብና ሐዙር- መላ
ሻይ እንዲሁም ማደሪያ እያከራዩ ይገለገሉበታል:: ምንጣፍ ተዘርግቶ እየተጠባበቁ ነው:: የግማደ መስቀሉ ዙሪያውን በአረንጓዴ ቢጫና ቀይ ቀለም ሰገለ - መላ መታ
በዓሉ ካለፈ በኋላ እቃቸውን ትተው ይሄዱና ሌላ መስቀሉ መቆያ ቦታ አውደ ምህረቱ ላይ ከመስቀል ተቀብቶ ይታያል:: 2፡00 ሰአት ከጠዋቱ ሲሆን ሰገል- መላምት
ክብረ በዓል ሲኖር መጥተው እንደገና ይሠሩበታል:: ቅርጽ የተሠራ በስሚንቶ የተገነባ ከፍ ያለ ቦታ አለ:: ግማደ መስቀሉን ካህናት በልብሰ ተክህኖ ደምቀው ዘአልቦ ተስፋ - መላ የሌለው
ይህ ቦታ ዙሪያውን በተለያየ ቀለም ያሸበረቀ ሪቫን ከእግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን ይዘውት ወጡ::
ለምዕመናኑ የሚሆኑ እንጀራ፣ ዳቦ፣… ሌሊቱን ሐሰወ - መላ ተናገረ
ሙሉ ሲጋግሩ ያድራሉ:: ልኳንዳ ቤት ከፍተውም በገመድ ተንጠልጥሎ ዙሪያውን ተሠቅሎባታል:: በተነጠፈለት ቀይ ምንጣፍ ላይ ይዘውት ዙሪያውን
ሐሳዊ - መልቲ
የሚሸጡ ብዙ ናቸው:: በተራራው ላይ የአማራ ሰው ወደዚህ ቦታ እንዳይገባ ገመድ ተወጥሮ ምልክት በነጭ ልብስ ሸፍነውና ዣንጥላ ከላይ አድርገው
ብዙሀን መገናኛ ድርጅት ማሠራጫ ጊዜያዊ ጣቢያ፣ ተደርጐበት ይታያል:: ወደ አውደ ምህረቱ ይዘውት መጡ:: ምዕመናኑንም ሕሳዌ - መልቲነት
ማስታወቂያ
ገጽ 28
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.
ከገጽ 14 የዞረ በከሣሽ ዐ/ህግ እና ተከሣሽ አዳሙ በዛብህ መካከል የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ ፍሬህይዎት አወቀ በወልድያ ከተማ ቀበሌ 02
ስላለው የከባድ ውንብድና ወንጀል ክስ ክርክር መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል:: የሚገኘው ቤታቸው በእጃቸው ያለው ፕላን እና
በይግባኝ ባይ/በከሣሽ ዐ/ህግ እና በይግባኝ መ/ ጉዳይ እርስዎ ለህዳር 10 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ካርታ በቁጥር ወከ/አገ/9192/99 በቀን 19/06/99
ሰጭ/ተከሣሽ አሌ ታደሰ መካከል ስላለው የሰው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ *************************************** ዓ/ም የተሰጣቸው ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም
መግደል ሙከራ ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር ቀርበው የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት በይግባኝ ባይ/በከሣሽ ዐ/ህግ እና በይግባኝ መ/ ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ
10 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡ የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል:: ሰጭ/ተከሣሽ ክንዴ ፀሃይ መካከል ስላለው የከባድ ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ
00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት የሰው ግድያ ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር 15 እስከ 15 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ
ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ *************************************** ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡00 ሌላ ይሰጣቸዋል::
አዝዟል:: በከሣሽ ዐ/ህግ መምሪያ እና ተከሣሽ ገ/ኪዳን/ጋሻው ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ የወልድያ ከተማ አስ/ከ/አገ/ጽ/ቤት
የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት አሞራው አለሙ መካከል ስላለው የከባድ ሰው ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ ***************************************
*************************************** መግደል ወንጀል ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር
11 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡00
አዝዟል::
የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት
ደቡብ ወሎ ዞን
በይግባኝ ባይ/በከሣሽ ዐ/ህግ እና በይግባኝ መ/ ፋጡማ ሙሄ ቃዲ በሃርቡ ከተማ በሰሜን ሸህ
ሰጭ/ተከሣሽ ሰገድ አቤ መካከል ስላለው የሰው ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ *************************************** አብዱ ይማም፣ በደቡብ አህመድ፣ በምስራቅ
መግደል ሙከራ ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ በይግባኝ ባይ/በከሣሽ ዐ/ህግ እና በይግባኝ መ/ መንገድ፣ በምዕራብ መሃመድ ሁሴን የሚያዋስነው
10 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡ አዝዟል:: ሰጭ/ተከሣሽ አወቀ ወሌ መካከል ስላለው የከባድ ቤት ካርታ ቁጥር 1127/2009 በቀን 25/09/09
00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት የሰው ግድያ ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር 15 ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም ምክንያት ይዠዋለሁ
ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ *************************************** ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡00 ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ማስታወቂያዉ
አዝዟል:: በከሣሽ የምዕ/ጎ/ዞ/ዐ/ህግ መምሪያ እና ተከሣሽ ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15 ቀን ድረስ
የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት መልካሙ አትክልት መካከል ስላለው ህፃን መጥለፍ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::
*************************************** ወንጀል ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር 11 ቀን አዝዟል:: የሃርቡ ከተማ መሪ ማ/ቤት
በይግባኝ ባይ/በከሣሽ ዐ/ህግ እና በይግባኝ መ/ 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡00 ቀርበው የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት
***************************************
ሰጭ/ተከሣሽ ሙሉ ሲሣይ መካከል ስላለው የሰው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ ***************************************
በከሣሽ የሽየ አሰፋ እና በተከሣሾች እነ መስፍን
መግደል ሙከራ ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል:: በይግባኝ ባይ/በከሣሽ ዐ/ህግ እና በይግባኝ መ/
ይትባረክ መካከል ስላለው የጉዳት ካሣ ሚኪያስ
10 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡ የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ሰጭ/ተከሣሽ ሙሉጌታ ንብረት መካከል ስላለው
አሊ እና ዳዊት ሃይማኖት መከሰሣቸውን አውቀው
00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ *************************************** የከባድ የሰው ግድያ ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ
ለህዳር 10 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ
ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ በከሣሽ የዞን ዐ/ህግ እና ተከሣሽ አማኑኤል ለህዳር 15 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ
እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::
አዝዟል:: አቅናቸው መካከል ስላለው ህገወጥ የጦር መሣሪያ ከጠዋቱ 4፡00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው
የቦረና ወረዳ ፍርድ ቤት
የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ዝውውር ወንጀል ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ
11 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡00 መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል:: ***************************************
***************************************
ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት የደሴ ከተማ የህንፃ መሣሪያ ነጋዴዎች ማህበር
በይግባኝ ባይ/በከሣሽ ዐ/ህግ እና በይግባኝ መ/
ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ *************************************** በቀን 25/02/2013 ዓ/ም በተፃፈ ደብዳቤ የልዩ
ሰጭ/ተከሣሽ ቻላቸው ወንድይፍራው መካከል
አዝዟል:: በአመልካች አቶ የስጋት ምኑየ ፈጠነ እና በተጠሪ ልዩ ማህበር ተመዝግቦ እውቅና እንዲሰጠው
ስላለው የኮንትሮባንድ ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ
የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት አቶ ሙሉ ሲሣይ ዘውዱ መካከል ስላለው ቤትና ጠይቋል:: ስለዚህ የደሴ ከተማ የህንፃ መሣሪያ
ለህዳር 11 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ
*************************************** ቦታ ስመ ንብረት ይዛውርልኝ ክስ ጉዳይ ተጠሪ ነጋዴዎች ማህበር በክልሉ መመዝገብ የሚቃወም
ከጠዋቱ 4፡00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው
በከሣሽ ዐ/ህግ እና ተከሣሽ ማሩ ነጋ ባብል ለህዳር 21 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት
የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ
መካከል ስላለው ኮንትሮባንድ ክስ ክርክር ጉዳይ 4፡00 እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል:: 10 ተከታታይ የስራ ቀናት መቃወሚያውን በደቡብ
መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል::
እርስዎ ለህዳር 16 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ የጎ/ዙ/ወ/ፍ/ቤት ወሎ ዞን ዐቃቤ ህግ መምሪያ የሰነዶች፣ የጠበቆች
የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት
ከጠዋቱ 4፡00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው *************************************** የበጎ አድራጎት የስራ ሂደት ይዞ እንዲቀርብ
***************************************
እያሣወቅን፤ እስከተጠቀሰው ቀን ድረስ
በይግባኝ ባይ/በከሣሽ ዐ/ህግ እና በይግባኝ መ/ የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ
መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል::
ሰሜን ወሎ ዞን ካልቀረበ ግን ማህበሩን የምንመዘግብ መሆኑን
ሰጭ/ተከሣሽ ሙሉአለም ዘርፉ መካከል ስላለው አቶ አድኖ ያለው በቆቦ ከተማ ቀበሌ 04 በምስራቅ
የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት እናስታውቃለን::
የኮንትሮባንድ ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር መንገድ፣ በምዕራብ ሞላ ከበደ፣ በደቡብ አቤኔዘር
*************************************** የደ/ወሎ ዞን ዐ/ህግ መምሪያ
11 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡ ይርጋ አለም፣ በሰሜን አረጉ ረታ የሚያዋስነው
00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ በከሣሽ ዐ/ህግ እና ተከሣሽ እንዳልክ ፈንታሁን ***************************************
የካርታ ቁጥር ቆ/ማ/1313/90 ስለጠፋባቸዉ
ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ ባብል መካከል ስላለው ኮንትሮባንድ ክስ ክርክር አቶ ተፈራ አየለ አበራ በደሴ ከተማ ቀበሌ 03
በማንኛዉም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል
አዝዟል:: ጉዳይ እርስዎ ለህዳር 16 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ማዕከል ላላቸው ቦታ በካርታ ቁጥር A-270 በቀን
የሚል ካለ ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን
የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ 10/05/2003 የተመዘገበ ካርታ ስለጠፋባቸዉ
ጀምሮ እስከ 15 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ
*************************************** ቀርበው የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት በማንኛዉም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል
በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::
በከሣሽ ዐ/ህግ እና ተከሣሽ ጀንበር አለሙ መካከል የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል:: የሚል ካለ ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን
የቆቦ ከ/አስ/የከ/ል/ቤ/ኮን/አገ/ጽ/ቤት
ስላለው የማታለል ወንጀል ክስ ክርክር ጉዳይ የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ጀምሮ እስከ 10 ቀን ድረስ ተቃዉሞዉን ካላቀረበ
***************************************
እርስዎ ለህዳር 10 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ *************************************** በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::
በከሣሽ አብቁተ ወልድያ ክፍ/ፍ/አገ/ቅ/ጽ/ቤት
ከጠዋቱ 3፡00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው በከሣሽ ዐ/ህግ መምሪያ እና ተከሣሽ አወቀ ጐበዜ የደሴ ከተማ አስ/የአራዳ ክ/ከተማ
በተከሣሽ ወ/ሮ ፅጌ ሃ/ስላሴ መካከል ስላለው
የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ መካከል ስላለው ኮንትሮባንድ ክስ ክርክር ጉዳይ የገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ ተከሣሽ የተከሰሱ ***************************************
መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል:: እርስዎ ለህዳር 14 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ መሆኑን አውቀው ለህዳር 17 ቀን 2013 ዓ/ም በአፈ/ከሣሽ ዮሐንስ አስፋው እና በተከሣሽ
የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ከጠዋቱ 4፡00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው ለሆነው ቀጠሮ ወልድያ ከተማ ለሚያስችለው ያለምስራ እሸቱ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክር
*************************************** የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ ችሎት የሰ/ወሎ ዞን ከፍ/ፍ/ቤት የፍትሃብሄር ክርክር ጉዳይ ተከሣሽ ለህዳር 9 ቀን 2013 ዓ/ም
በከሣሽ ዐ/ህግ እና ተከሣሽ አብራራው እንኳሃና መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል:: መደበኛ ችሎት እንዲቀርቡ፤ ባይቀርቡ ግን ክርክሩ
የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ለሆነው ቀጠሮ ከቀኑ 8፡00 እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ
መካከል ስላለው በቸልተኝነት ሰው መግደል በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል::
ወንጀል ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር 10 ቀን *************************************** አዝዟል::
የሰሜን ወሎ ከፍ/ፍ/ቤት የደሴ ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት
2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡00 ቀርበው በከሣሽ ዐ/ህግ መምሪያ እና ተከሣሽ ታምራት ***************************************
እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ መንግስቲ መካከል ስላለው ኮንትሮባንድ ክስ ***************************************
ንብረትነቱ አየሁ አበበ ሰሌዳ ቁጥር አማ-01-10720
በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል:: ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር 14 ቀን 2013 ሊብሬ የጠፋ መሆኑን ባለቤቱ በቀን 17/02/2013 ፈለግ የተቀናጀ የበጎ አድራጎትና ልማት ማህበር
የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡00 ቀርበው ዓ/ም በተፃፈ ማመልከቻ አመልክተዋል:: ስለዚህ በቀን 27/02/2012 ዓ/ም በተፃፈ ደብዳቤ
*************************************** እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ ሊብሬው ወድቆ ተሰርቆ ያገኘ ካለ ይህ ማስታወቂያ ፈለግ የተቀናጀ የበጎ አድራጎትና ልማት ማህበር
በከሣሽ ዐ/ህግ እና ተከሣሽ ሽባባው/ዳንኤል/ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል:: ከወጣበት ቀን ጀምሮ ሪፖርት እንዲያደርጉ ተመዝግቦ እውቅና እንዲሰጠው ጠይቋል:: ፈለግ
ሃይሉ መካከል ስላለው የከባድ ውንብድና ወንጀል የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት እያሣወቅን ይህ ካልሆነ ግን ለአመልካቹ ተለዋጭ
*************************************** የተቀናጀ የበጎ አድራጎትና ልማት ማህበር በክልሉ
ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር 10 ቀን 2013 ሊብሬ የምንሰጥ መሆኑን እንገልፃለን::
ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡00 ቀርበው በከሣሽ ዐ/ህግ መምሪያ እና ተከሣሽ ጋሻው ጥላሁን መመዝገብ የሚቃወም ካለ ይህ ማስታወቂያ
የሰሜን ወሎ ዞን ትራንስፖርት መምሪያ
እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ መካከል ስላለው ኮንትሮባንድ ክስ ክርክር ጉዳይ *************************************** ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ
በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል:: እርስዎ ለህዳር 14 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከድር ጦይብ በወልድያ ከተማ የሚገኘው ቤታቸው ቀናት መቃወሚያውን በአማራ ብሔራዊ ክልላለዊ
የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ከጠዋቱ 4፡00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው በእጃቸው ያለው ፕላን እና ካርታ ቁጥር ወ/ከ/ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን ዐ/ህግ መስሪያ ቤት
*************************************** የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ አገ/5430/97 በቀን 19-5-97 ዓ/ም የተሰጣቸው የሰነዶች፣ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ማህበራትና
በከሣሽ ዐ/ህግ እና ተከሣሽ ፍታለው/ማሙሽ/ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል:: ስለጠፋባቸዉ በማንኛዉም ምክንያት ይዠዋለሁ
የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት የጠበቆች ጉዳይ የስራ ሂደት ይዞ እንዲቀርብ
አሰበ መካከል ስላለው የከባድ ውንብድና ወንጀል ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ማስታወቂያዉ
ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ ለህዳር 10 ቀን 2013 *************************************** እያሣወቅን፤ እስከተጠቀሰው ቀን ድረስ ካልቀረበ
በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15 ቀን ድረስ
ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 4፡00 ቀርበው በይግባኝ ባይ/በከሣሽ ዐ/ህግ እና በይግባኝ መ/ ግን ማህበሩን የምንመዘግብ መሆኑን እናሣውቃለን::
ተቃዉሞዉን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::
እንዲከራከሩ፣ ቀርበው የማይከራከሩ ከሆነ ጉዳዩ ሰጭ/ተከሣሽ አለማየሁ ምረቱ አዘዘ መካከል የወልድያ ከ/አስ/ከ/ል/ቤ/ኮን/አገ/ጽ/ቤት የደቡብ ወሎ ዞን ዐ/ህግ መምሪያ
በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል:: ስላለው የኮንትሮባንድ ክስ ክርክር ጉዳይ እርስዎ *************************************** ***************************************
የምዕ/ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ለህዳር 15 ቀን 2013 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ
*************************************** ከጠዋቱ 4፡00 ቀርበው እንዲከራከሩ፣ ቀርበው
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ሔዋን ገጽ 29

ማናት?

ካማላ ሀሪስ
ጡት 46ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን
ምክትል ዕጩ ፕሬዚዳንት የመጀመሪያዋ የጥቁር
እና የእስያ የዘር ሀረግ ያላቸው ካማላ ሃሪስ ለዚህ
ሚና ተመራጭ ለመሆን ችለዋል።

ያልጣሉት
በሌላ በኩል በሀገሪቱ ታሪክ ለአሜሪካ
ምክትል ፕሬዚዳንትነት በዕጩነት የቀረቡ
ሶስተኛዋ ሴት መሆናቸውም ታውቋል።
የካሊፎርኒያ ግዛት ሴናተር እና የቀድሞ
የግዛቱ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የነበሩት ካማላ ሀሪስ
በአሜሪካ እየተካሄደ ባለው የጥቁሮች ተቃውሞ

ጡት ነካሾች
ጋር ተያይዞ በሀገሪቱ ፖሊሲ ለውጥ እንዲደርግ
ጥሪ አቅርበዋል።
ጆ ባይደን ዕጩ ፕሬዚዳንቷ ካማላ ሃሪስ
በኢኮኖሚው እና በፖለቲካ በበቂ ሁኔታ
ላልተወከሉት ያለፍርሃት ታጋይ እና እንደኛ
ጠንካራ የህዝብ አገልጋይ ናቸው ማለታቸውን
ቢቢሲ ዘግቧል።
የጀማይካ እና የህንድ የዘር ሀረግ ያላቸው
ካማላ ሀሪስ በበኩላቸው በአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ
የምርጫ ፉክክር በጆ ባይደን ምክትል ዕጩ
ፕሬዚዳንት ሆነው በመመረጣቸው ደስታቸውን
በመግልፅ ጆ ባይደንን የ2020 ፕሬዚዳንታዊ
ምርጫ አሸናፊ ለማድረግ እንደሚሰሩ ተናግረው
ሀሳባቸውንም አሳክተዋል።
እሱባለው ይርጋ በአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ፉክክር
ታሪክ ሁለት ሴቶች ዕጩ ፕሬዚዳንት ሆነው
በደቡብ ወሎ ዞን ጃማ ወረዳ በ1965 ዓ.ም ቀርበዋል።
ተወለደች:: ለቤተሰቧ ስድስተኛ ልጅ ስትሆን አንደኛዋ ጌራልዲን ፌራሮ በ1984
እድሜዋ ለትምህርት ሲደርስ የአፀደ ህፃናት ዴሞክራቶችን በመወከል ሲሆን ሳራ ፓሊን ደግሞ
ትምህርን “ሀ” ብላ ጀምራለች:: የጦርነትን አስከፊነት በ2008 ሪፐብሊካኖችን በመወከል በዕጩነት
በተግባር የተፈተነችው ባለታሪካችን የህወሐትን / እንደቀረቡ መረጃዎች ያመለክታሉ።
ትህነግ/ አሁነኛ ጠብ አጫሪነት በእጅጉ ትኮንናለች:: በጆ ባይደን ዕጩ ፕሬዚዳንት በመሆን
በደርግ መንግስት ሁለት ወንድሞቿን በብሔራዊ የተመረጡት ካማላ ከዶናልድ ትራምፕ ምክትል
ውትድርና ስም በግዳጅ የተነጠቀችው ባለታሪካችን ፕሬዚዳንት ማይክ ፔንስ ጋር በኮሮና ዙሪያ
ስርአቱን አምርራ ከመጥላቷ የተነሳ ወደ ጦር ግንባር ባደረጉት ክርክር “በሀገራችን የፕሬዚዳንታዊ
ተገፍታለች:: ፆታዋ ለአውደ ውጊያ ያልበገራት አስተዳደር ታሪክ ትልቁን ውድቀት የአሜሪካ ህዝብ
ባለታሪካችን ታጋይ ሀይከል ሰይድ በተለያዩ ተመልክቷል” በማለት ሀሪስ ካማላ የትራምፕን
የጦር ግንባሮች በጀግንነት ተዋግታ፣ ቆስላና “ለሀገር መከላከሉ ተግባር ሴቶችም ከወንዶች እኩል መሰለፍ አለብን” አስተዳደር በጅምላ በመተቸት ክርክራቸውን
ደምታ ብታውቅም ጦርነትን ከማውገዝ ግን ታቅባ ሀይከል ሰኢድ ጀምረው ለአሜሪካውያን በኮሮና ማለቅ ትራምፕ
አታውቅም:: የተከተሉትን አሰራር አውግዘዋል::
ሀይከል ሰኢድ አሁን ላይ በደሴ ከተማ የህግ ፔንስ በምላሹ ለቫይረሱ መስፋፋት ቻይናን
ባለሙያ ሆና በማገልገል ላይ ትገኛለች:: በዚህ ፈጣን የማዕረግ እድገቶችን ያገኛል:: በተለይ የአማራ ሠራዊት ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን ታሪክ ሊረሳው ተጠያቂ በማድረግ የትራምፕ አስተዳደር
ጽሁፋችን ሀይከል ከደርግ ጋር በነበረው እልህ ተወላጅ የሆንን ወታደሮች በማእረግ አሰጣጡ አይችልም! ልብም ይሰብራል! ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ያደርገውን ጥረት
አስጨራሽ ጦርነት ስለፈፀመቻቸው ጀብዶችም ሆነ እየተዘለልን ዘወትር ቅሬታ እናሰማ ነበር:: ይህ የሰሜን እዝ የትግራይ ህዝብ ደህንነትን በማወደስ ተከራክረዋል::
ስለደረሰባት መከራዎች ከመተረክ ይልቅ ጦርነት የሚያሳየው የህወሓት ቡድን የብሔር ብሔረሰቦች ለማስጠበቅ ከተሰጠው ሀገራዊ ግዳጅ በተጨማሪ አዲሷ የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት
በሴቶች ላይ ስለሚያስከትለው ሁለንተናዊ ተጽእኖ እኩልነት፣ ዴሞክራሲያዊነት፣ ፍትሀዊነት ወይም የአርሶ አደሩን ምርት በመሰብሰብ፣ የአንበጣ መንጋን ካማላ ሀሪስ ሴቶች በፖለቲካው ዘርፍ ያላቸውን
አውግተናል:: ሌሎች ለፖለቲካ ሲል የሚዘባርቃቸውን ነገሮች በመከላከል፣ ለህዳሴው ግድብ ገንዘብ በማዋጣት፣ ንቁ ተሳትፎ ማሳያ መሆናቸውን ብዙ መገናኛ
ወታደር ሆኖ ወደ ጦርነት መግባት እምብዛም በተግባር እንደማያሳይ ነው:: ደም በመለገስና በሌሎችም በጐ ተግባራት ላይ ብዙሃኖች ተቀባብለው ዘግበውታል:: ፕሬዚዳንት
የስነልቦና ተጽእኖ አያሳድርም:: ውትድርናን አላማዋ ህወሓት ለራሱ ቋንቋ ተናጋሪዎች እንደ ተሰማርቶ እያለ እንደሰው በማያስቡ አረመኔዎች ጆ ባይደንም በምክትላቸው የሥራ ብቃት
አድርጋ ወደ ውትድርና የገባች ሴት ወታደርም “ሬሽን” ከሚያከፋፍለው ማእረግ በተጨማሪ የደረሰበት ዘግናኝ ጥቃት “እውን እነዚህ ሰዎች እንደማይጠራጠሩ ለዴሞክራቶችና ለተቀረውም
ብትሆን ከወንዶች ያነሰ ብቃት አይኖራትም:: ለተላላኪዎቹና አድር ባይ የሌላ ብሔር ተወላጆችም ኢትዮጵያዊ ናቸውን!?” ለማለት ያስገድዳል:: የዓለም ህዝብ አብስረዋል::
ያም ሆኖ ግን ሴት ወታደሮች ከአውደ ውጊያው የማእረግ ፍርፋሪን ይቸራቸው አንደነበረ ምንጭ፡- ቢቢሲ
ወደ ገጽ 30 ዞሯል
በተጨማሪ ተፈጥሯዊ ፈተናዎች /እንደ የወር አበባ አስታውሳለሁ::
ያሉ/ ይፈትኗታል:: ሀይከል ትቀጥላለች… ይሄው ጽንፈኛ አንጃ የትግራይ ህዝብን ጨምሮ
ጦርነት የሰብአዊ ሀብት፣ ኢኮኖሚና ማህበራዊ በሀገራችን ላይ የሚሰነዘርን ጥቃት ለመከላከል
ኪሳራ አለው:: ኪሳራው ደግሞ በሁለቱም ተዋጊዎች በተመደበው የሰሜን እዝ የመከላከያ ሠራዊት ላይ ውሎ
ዘንድ ነው:: በጦርነት ውስጥ ሴት ወታደሮች ጥቃት መፈፀሙን ስሰማ በእጅጉ አዝኛለሁ:: እኔም
ከወንዶች የተለየ የሚያሳኩት አላማ ስለሌላቸው የመከላከያ ሠራዊት አንዱ አካል ስለነበርኩ ጥቃቱ
ውትድርናን በፆታ መፈረጅ አይቻልም:: እኔ አጥንቴ ድረስ ዘልቆ ነው የተሰማኝ::
ወታደር በነበርኩበት ጊዜ የነበሩ ሴት ወታደሮችም ሽብርተኝነትን በመዋጋት አህጉራዊ ብቻ ወ/ሮ ትዕግስት በላይ የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪ የሚሏትን ጨምሮ ቃሪያ፣ ዝንጅብልና ሌሎችንም
ሆኑ የአሁኖቹ ከፊታቸው የሚያስቀድሙት ሳይሆን ዓለምአቀፋዊ እውቅና የተሰጠውን ናት:: ባለትዳርና የአንድ ሴት ልጅ እናት የሆነችው በአግባቡ ለማመጣጠን ስትጥር ትውላለች::
ኢትዮጵያዊነትን፣ ሰንደቅ ዓላማንና ከጀርባቸው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት /ለዚያውም ትዕግስት ውሎዋ የሚጀምረው የቤተሰቧን ቁርስ ከስምንት ሰአት በኋላ ህፃን ልጇን በጀርባዋ
ያለውን ህዝብ በመሆኑ ከወንዶች የምናንስበት ባልተዘጋጁበት ሁኔታ/ ማጥቃት ቡድኑ ምን ያህል ከማዘጋጀት ነው:: አዝላ የግብጦ ንግዷን ትጀምራለች:: በጠጪዎች
አንዳችም ተፈጥሯዊ ጉዳይ የለንም:: ሞራል የለሽና ስልጣን ናፋቂ መሆኑን ይጠቁማል:: ባለቤቷ የቀን ሠራተኛ በመሆኑ ሥራ መብዛትና ማነስ ላይ የሚመሰረተው የግብጦ
አሁን ላይ የሀገሪቱን የመከላከያ ሠራዊት ከጀርባ ሽብርተኞቹ አልሸባብና ቦኮሀራም ያላሸበሩትና ከሚያገኝባቸው ቀናት ይልቅ የማያገኝባቸው ንግድ አንዳንዴ ጥሩ ገበያ ሲኖር የያዘችውን
ሆኖ በማጥቃት ታሪካዊ ስህተት የሰራው የህወሓት ያላስደነገጡትን የመከላከያ ሠራዊታችንን ከጀርባ ይበዛሉ:: ይሄንን የቤተሰቡን ኢኮኖሚያዊ ችግር ጨርሳ ሽጣ ትውላለች፤ ሌላ ጊዜ ደግሞ መልሳ
/ትህነግ/ ቡድን ጽንፈኛ እንደነበር በኛም ጊዜ ሆኖ መውጋት “ጡት ነካሾች” በሚል ብቻ የሚገለጽ ለመቅረፍ በግንባር ቀደምትነት የተሰለፈችው ወደ ቤቷ ትወስዳለች::
እናውቃለን:: ለአብነትም እኔ በመከላከያ ሠራዊት አይደለም:: ሞሶሎኒም ሆነ ሌሎች ኢትዮጵያን ትዕግስት ናት:: ግብጦ በየቀኑ ካልተሸጠ የመበላሸት እድል
ውስጥ እያለሁ ከሚሰሩት ሸፍጦች ውስጥ አንደኛው ሊወጉ የመጡ አካላት ጠላትነታቸው የተረጋገጠ የቤተሰቧን ቁርስ ከማዘጋጀት የሚጀምረው ስላለው ትዕግስት እስከ ምሽቱ ሶስት ሰአት ድረስ
የማእረግ አሰጣጣቸው ነበር:: በመሆኑ ጥቃታቸው ባያስገርመንም የነዚህ የትዕግስት ውሎ በግሮሰሪዎች አካባቢ እያዞረች ቆይታ የምትሸጥበት ቀን አላት:: ከሶስት ሰአት
አንድ ወታደር በማእረግ ለማደግ የተለያዩ ስግብግቦች ጉዳይ ግን ለተገፉበት ስልጣናቸው የምትሸጠውን ግብጦ በማዘጋጀት ሥራ ላይ በኋላም ለባጃጅ ላለመክፈል ስትል በእግሯ ወደ
መስፈርቶችን ማሟላት ቢጠበቅበትም ወታደሩ ሲሉ በወገናቸው ላይ ለዚያውም ህዝባቸውን ትጠመዳለች:: የግብጦ ደንበኞቿን የተለያዩ ቤቷ ስትሄድ እንደምትፈራ አጫውታናለች::
የትግርኛ ቋንቋ ተናጋሪ ከሆነ በብሔሩ ምክንያት ብቻ ከጥቃት ለመከላከል ዘብ በቆመላቸው መከላከያ ፍላጐቶች “ጨው እንዳይበዛበትና ጨው ይኑረው” የትዕግስት የቀን ውሎ በከፊል ይሄን ይመስላል::
ገጽ 30
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

የፌዴራላዊነት እና ... ጡት ያልጣሉት ...


ከገጽ 4 የዞረ
ከገጽ 29 የዞረ
መስርታለች። ይህም አብሮነትን ኢትዮጵያዊ አውጭነት ስልጣን ያለው ሆኖ ቢደረጅ እና
ወንድማማችነትን፣ እኩልነትን፣ የቋንቋ፣ የባህልን ህገመንግስቱ (ፌደራሊዝሙ) ለዜጎች ሉዓላዊነት አሁን ላይ በፌዴራል መንግስትና በህወሓት
ወዘተ መብትን ትህነግ አዛብታበታለች የሚል ቅድሚያ እውቅና የሰጠ መሆን አለበት። የአሁኑ ቡድኖች መካከል የተጀመረው ጦርነት ሳንፈልገው
ሀሳብም ያክላሉ። እርስ በርስ መገፋፋት፣ ህገመንግስት እውቅናም ሉዓላዊነትም የሚሰጠው የተጀመረ ነው፤ ሀይከል ቀጥላለች… እንደ
በጠላትነት መፈራረጅን ከዚያም ሲያልፍ ብሄርን፣ ለብሔር ብሔረሰቦች እንጅ ለዜጋም ለክልልም ላም ሲያልቧት ከነበረችው ሀገር ከስልጣን
ሀይማኖትን፣ የፖለቲካ አቋምን መሰረት ያደረገ እስር ወይም ለሌላ አይደለም። ራስ በራስ የማስተዳደር ገሸሽ ሲደረጉ “ጥቅማችን ተነክቷል!” ብለው
እንግልት ግድያ ጭፍጨፋ ወዘተ በትህነግ መራሹ መብት፣ ክልል የመመስረት መብት፣ የመገንጠልም ከማኩረፋቸውም በተጨማሪ ህወሓቶች
የመንግስት መዋቅር የተፈጸሙ ወንጅሎች ነበሩ። መብት፣ በፖለቲካ የመደራጀት መብት ተጠቅልሎ በሀገሪቱ አራቱም አቅጣጫዎች ባሰማሯቸው
በተለይም በአማራው እና በኢትዮጵያ አንድነት የተሰጠው ለብሔር ብሔረሰብ ብቻ እና ብቻ ነው። ፀረ ሰላም ሀይሎች አማካይነት የዜጐችን ግድያ፣
ላይ ጽኑ አቋም ባላቸው ግለሰቦች የሚደርሰው ግፍ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታም ከብሔር ንብረት ማውደም፣ ማፈናቀል፣ ቤተ እምነቶችን
መንስኤው በአተገባበሩም ሆነ በንድፈ ሀሳቡ ክሹፍ አደረጃጅት ውጭ ማንም ወደ ፖለቲካ ስልጣን ማቃጠልና ሌሎችንም እኩይ ተግባራት ከህዝብ
የሆነው ፌዴራላዊ ስርዓቱ እንደሆነ አቶ አይተነው ሊመጣ አይችልም የሚሉት አቶ አይተነው፣ በዘረፉት ፋይናንስ ሲመሩ ቆይተዋል::
ያብብራሉ:: በፌዴራሉ መንግስትና በክልሎች መካከል ያለው የህወሓት ራስ ወዳድ መሪዎች በሽምግልና
መምህሩ ሀሳባቸውን ሲያጠቃልሉ “ትህነግ የስልጣን ክፍፍልም የተመጣጠነ መሆን ይኖርበታል ጊዜያቸው ከተጠናወታቸው የስልጣን ሱስ
መሩ “ፌዴራሊዝም” ይላሉ:: መላቀቅ አለመቻላቸው እኛ ስንታገልለት ከነበረው
ከፌዴራሊዝም ስርአትም ከአሀዳዊ ስርእትም የፌደራሉ መንግስት ስልጣን በዝቶ ክልሎች የብሔር ብሔረሰቦች እኩልነትና ዴሞክራሲያዊ
እጅግ ያፈነገጠ ብሔርን መሰረት ያደረገ የውሸት ላይ ጫና አሳድሮ የራስ አስተዳድርን መብት ሀገር ግንባታ ጋር ፈጽሞ የማይጣጣሙ ሆነው
ፌደራሊዝም በትህነግና በትህነግ ወኪሎች መገደብ የለበትም (ወደ አሃዳዊነት ያዘነበለ መሆን አግኝቻቸዋለሁ:: የነሱን ልጆች በተለያዩ የአውሮፓ
(የሞግዚት አስተዳድሮች) ሲተገበር የቆየ አምባገነናዊ የለበትም)። ነገር ግን ፌዴራላዊ/አገራዊ አንድነትን ሀገራት አቀማጥለው እያሳደጉ ደሀውን ህዝብ
ስርዐት ነው። “ ለማስጠበቅ የሚያስችል ስልጣን ሊኖረው ይገባል። ለጦርነት መማገድ ከሰብአዊነት መውረድ ብቻ በሙሉ ልባቸው የሚወዱ ዜጐች አሁን ህወሓት
(ደካማ ከክልሎች ያነሰ መሆንም የለበትም) ሳይሆን አረመኔያዊነትም ጭምር ነው:: በሀገር መከላከያና በሀገራችን ላይ የፈፀመውን
አሀዳዊ የመንግስት ስርአትን ለምን በክልሎች እና በፌዴራል መንግስት በህግም ሆኖ በህወሓቶች ተንኳሽነትና የስልጣን ጥም አይነት ክህደቶች አይፈጽሙም:: ከዘረኝነት የፀዳና
በፖለቲካ ውሳኔ ልዩነት ወይም ግጭት ከተፈጠረ ምክንያት የተጀመረው ጦርነት ማብቂያ እስኪያገኝ ኢትዮጵያዊነት አመለካከት ያለው ትውልድ
ሰይጣን አድርገው ይስሉታል? የፌዴራሉ መንግስት ውሳኔ እና ህግ ገዥ መሆን ድረስ ሴቶች በርካታ አስተዋጽኦዎችን ማበርከት ማፍራት የሴቶች የነገ የቤት ሥራ ነው፤ እናትነት
ይኖርበታል። ምክንያቱም ህጉም መንግስቱም የጋራ እንችላለን:: ወንድሞቻችንና ባለቤቶቻችን በሞራል የልጆች ትምህርት ቤት ነውና::
ይህ የሚመነጨው ይላሉ መምህር ስለሆነ። ማነጽ፣ በትግሉ ውስጥ ላሉ የሰራዊቱ አባላት ወታደርነት ሀገርን መውደድ ብቻ ሳይሆን
አይተነው፣ኢትዮጵያ አሃዳዊ ስርአት በነበረችበት የክልሎች ስልጣን ራሳቸውን በራሳቸው አስፈላጊውን የምግብ፣ የውሃ፣ የደምና ሌሎችንም ሀገርን ማስቀደምም ጭምር ነው:: ለሀገርና ለህዝብ
ጊዜ መንግስቷም የአማራ፣ የመሰረታትም አማራ ነው ለማስተዳደር የሚያስችል ብቻ መሆን አለበት። ግብአቶች ማቅረብ፣ ደጀን ሆኖ ማታገልና መታገል ሲባል መሞት ለወታደር ክብሩ ነው:: ወታደር
ብሎ ከማመን ይመነጫል። ትህነግ ወደጫካ ስትገባ የክልሎች ስልጣን ከበዛ አገራዊ አንድነት ይደክማል:: ከሴቶች የሚጠበቅ ነው:: የሀገርን ሉአላዊነት ማስከበር ብቻም ሳይሆን ለሀገር
በማኒፌስቶዋ እንደነገረችን ቀንደኛ ጠላቷ አማራ ይህ ደግሞ ፌዴሬሽኑን ሊያፈርስ ይችላል። ክልሎች በአውደ ውጊያው ውስጥ የሚገኙ ሴቶችም ሁለንተናዊ እድገት በነፍሱ የሚወራረድ ነው::
ነው። አትዮጵያን አፍርሰው ወይም ከኢትዮጵያ ደካማ ከሆኑስ ይህ ደግሞ ወደ አሃዳዊነት ያመራል። በመከላከያ ሠራዊታችን ላይ ጥቃት የፈፀመውን ይሄንን ወታደር ነው የህወሓት /ትህነግ/ ቡድኖች
ፈርጥጠው የራሳቸውን ሪፐብሊክ ለመመስረት ስለዚህ በሁለቱ መካከል ያለው ስልጣን መመጠን አረመኔ ቡድን በማሰብ ትግላቸውን በመሉ ተገቢ ያልሆነ የአረመኔነት ዋጋ ያስከፈሉት::
የአማራን አከርካሪ መስበር እንዳለባቸው ከማኒፌስቶ አለበት። ሞራል ማካሄድ ይጠበቅባቸዋል:: የሀገር መከላከያ አንባቢዎቻችን ባለትዳርና የአራት ልጆች እናት
እስከ ዋና የሚዲያ ፕሮፖጋንዳ በዘለቀ የሀሰት ለዚህ ነው ፌዴራሊዝም ሁሌም ሁለት ተቃራኒ ሠራዊታችን ወደፊት ለሀገር መከላከሉ ተግባር ጥሪ የሆነችው የቀድሞዋ ታጋይ ሀይከል ሰዒድ የህወሓት /
ትርክታቸው ነግረውናል ይላሉ። የአስተዳደር ጉዳዮችን አስታርቆ የሚሄድ የመንግስት የሚያደርግ ከሆነም ሴቶች ከወንዶቹ ባልተናነሰ ትህነግ/ ቡድን በቅርቡ በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት
ስለዚህ የአማራ የሆነውን፣ ኢትዮጵያዊ የሆነውን አወቃቅር ስርአት ነው የሚባለው። ትክክለኛ መልኩ መሳተፍ ያስፈልጋል:: ላይ እና በንፁሃን ዜጐች ላይ ያደረሰውን ጥቃት
ለእኩልነት ለአብሮ መኖር ለወንድማማችነት ቀናኢ የፌዴራሊዝ ስርዓት በአንድነትና በራስ አስተዳድር እናቶች (ሴቶች) ሀገር ወዳድ ዜጐችን አስመልክቶ ስሜቷን አጋርታናለች:: በውይይታችን
የሆነውን ወይም ነው ብለው ያሰቡትን ሁሉ ማራከስ፣ መሀል ያለ ወርቃማ አማካይ መንገድ ነው ይሉታል ከማፍራት አንፃር ልጆቻችን ስለ ሀገር ፍቅር ሴትነትና ውትድርናንም አሳይታናለች:: ለነበረን
ማጠልሸት እና ማሰይጠን ዋና ተግባራቸው ነው። አቶ አይተነው:: በማስተማር ማሳደግ ይኖርብናል:: ሀገራቸውን ቆይታ ምስጋናችን ከልብ ነው!
የመክሰሻ ቃላቸው ደግሞ አሃዳዊነት የሚል ሲሆን፣ አሁን ያለውን የተለጠጠ ብሄርተኝነት
ስለሀገር እና ብሄር አቻችሎ የሚያስበውን ሁሉ ለማርገብ፣ የኢትዮጵያ ፌዴሬሽን ከብሔር እና
ይፈርጁበታል:: ቋንቋ አደረጃጅት ውጭ ሌሎች አማራጮችን ማየት

ጠላቱን ያላወቀ ...


ለዚህ ነው አማራውን እና ለኢትዮጵያ ጠንካራ ይኖርበታል።
አንድነት ቀና አመለካክት ያለውን እና አለው ብለው ፌዴራሊዝምም ሆነ አሃዳዊ ስርአት ጥቃማቸው
የሚያስቡትን በአሀዳዊነት የሚፈርጁት የሚል ሀሳብ እና ጉዳታቸው ሊሰላ የሚገባውም በሚተገበሩበት
ያነሳሉ:: አስቻይ ነባራዊ ሁኔታ መሆን ይኖርበታል።
በኢትዮጵያ አዋጩ ዴሞክራሲያዊ ፌዴራሊዝም በራሳቸው ፌዴራሊዝምም ሆነ አሀዳዊ ስርአት ከገጽ 18 የዞረ
ቢሆንም፣ ዜግነት እና ብሄርን የሚያጣጥም ቅዱስም ሰይጣናዊም አይደሉም። ዋናው
ስራዓትን በአሃዳዊነት መፈረጅ ተገቢ አይሆንም፡ የአተገባበር ሂደታቸው ነው:: ፌዴራሊዝም አሉት
.. በዴሞክራሲም፣ በኢኮኖሚም፣ በማህበረሰብ የሚባሉትን በጎ ጥቅሞች ሊያመጣ የሚችለው፣ ላይ እንገኛለን” በማለት በጥሩ ሁኔታ ላይ እንዳሉ
እድገትም፣ በሰባዊ መብት ማክበር ማስከበርም ዲሞክራሲያዊ ሲሆን፣ የህግ የበላይነት ሲያመጣ፣ ነግሮናል::
ወዘተ እጅግ የበለጸጉት አብዛኛዎቹ የአውሮፓ ህገመንግስታዊነት ሲኖር (ኮንስቲቲውሽናሊዝም)፣ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዋት እና የአማራ
አገሮች አሃዳዊ ናቸው። ለአብነት ጣሊያን፣ ጃፓን፣ ሰባዊ መብትን የሚያስከብር አስቻይ የፖለቲካ ክልል ልዩ ሃይል ህግ የማስከበር እርምጃ ሲወስዱ
ቻይና፣ ፊሊፒንስ መድረክ እና ተቋማትን ሲፈጥር ብቻ እና ብቻ ነው በቁጥጥር ስጥ የዋለው ዳዊት ገ/እግዚአብሔር
በሌላ በኩል እነ አሜሪካ፣ ሩሲያ፣ ህንድ፣ የሚሉት መምህሩ፣ ፌዴራሊዝም እንደ ኢህአዴግ “እኛ ልንቆም የሚገባን ለሀገር እንጂ ለጥቂት
ካናዳ፣ብራዚል የፌዴራል ስርዓት አራማጅ ሀገራት ከሆነ የአንድ ቡድን የበላይነትን ያነገሰ ከአሃዳዊነት ግለሰቦች ብለን መሆን የለበትም:: የትህነግ
ናቸው:: ሀገራት ከየራሳቸው ነባራዊ ሁኔታ ፌዴራላዊ የበለጠ ጠቅላይ ሂደትን ያዘለ ስርዓት ነው:: በአንፃሩ ዘራፊና ከሃዲ ቡድን የእሱን ልጆች በውጭ ሀገር
ሆኑም አሃዳዊ አድገውበታል:: ተለውጠውበታል:: በስመ ፌዴራሊዝም በውስን ቡድኖች የበላይነት ልኮ እያስተማረ የደሃውን ልጅ ግልጽ ባልሆነ
ከኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ አንፃር በፍትሃዊነት፣ ሲማቅቅ የኖረው የትህነግ ኢህአዴግ አስተዳድር፣ ጦርነት አስገብቶ መስዋዕት ማስከፈሉ ከሰው ልጅ
በእኩልነት እና በግልፅነት ላይ የተመሰረተ ፌዴራላዊ ስለዜግነት መብት የሚከራከሩትን ሁሉ በአሃዳዊነት የማይጠበቁ ግፈኛ ባህሪ ነው” ይላል::
ስርዓት በአስፈላጊነቱ ላይ ጥያቄ አይነሳበትም:: (በጨፍላቂነት) ፈርጆ የብሄረሰቦች መብት ተረገጠ ዳዊት ገ/እግዚአብሔር በሁመራ ግንባር
ሲል መደመጡ ትዝብት ውስጥ ይከታል ይላሉ:: አባላት እጃቸውን በሰለም ለኢትዮጵያ መከላከያ
በሊጉዲ አካባቢ ጠላት ወረራ ሊያደርግ ነው
ሠራዊት አንዲሰጡ መልዕክቱን አስተላልፏል::
የቢሆናል ትንታኔ በአጠቃላይ የኢትዮጵያ ሀገረመንግስት ተብሎየተዘጋጀ ቢሆንም ከሀገር መከላከያ
ቀድሞ ለፕሮፓጋንዳ እና ለራሱ ፍላጐት አስቦ
ግንባታ ለውጡ የወንበር ብቻ ሆኖ የስርዓት ለውጥ ሠራዊት ጋር የተደረገ ህግ የማስከበር ሥርአት
ሳይመጣ እንዳይቀር ትክክለኛ የፌዴራሊዝም እንደነገራቸው ሳይሆን በሰላምና በመልካም ሁኔታ
ኢትዮጵያ ካላት የህዝብ ስብጥር እና መሆኑን ሲረዳ ትጥቁን መፍታቱን ይናገራል::
አገነባብ ገቢራዊ ሊሆን እንደሚገባ መምህሩ በተዘጋጀላቸው መቆያ ካምፕ ውስጥ መገኘታቸውን
መልካዓምድራዊ አቀማመጥ አንፃር ያልተማከለ ሌሎች የትግራይ የደሃ ልጆች በመከራና በስቃይ
ይገልፃሉ:: አስተውለናል::
አስተዳድር (ዴሞክራሲያዊ ፌዴራላዊ) አስተዳድር ማደጋቸው አንሶ የጥቂት ስግብግብ ቡድኖች
እጃቸውን ለሰጡና በቁጥጥር ውስጥ ለዋሉ
ያስፈልጋታል:: ይህ ሲሆን ግን ይላሉ አቶ አይተነው ደጋፊ በመሆን የማይገባ መስዋዕት መከፈል
የፅንፈኛው የህወሃት ቡድን ልዩ ሃይል አባላት
አደረጃጅቱ የህዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ እንደሌለባቸው ይናገራል::
የምኝታ፣ የምግብ፣ የመጠጥ፣ የህክምና አገልግሎት
መሆን ይኖርበታል:: አሁንም ቢሆን ወንበዴውና ዘራፊው ቡድን
እየተደረገላቸው በመልካምና በጥሩ ሁኔታ ላይ
ለአብነት፣ የላይኛው ምክርቤት ክልሎች በሕግ እስከሚጠየቁና ለፍርድ እስከሚቀርቡ ድረስ
መገኘቸቸውን አስተውለናል::
(የፌዴሬሽን ምክርቤት) የሚወከሉበት እና የህግ የፅንፈኛው የህወሃት ቡድን ልዩ ሃይልና ሚሊሻ
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ጤናችን ገጽ 31

ዜና

የተለገሱ ትንንሽ ነፍስዮች የግሉ ዘርፍ


ሊጠናከር
ይገባል
የጤና ባለሙያዎችን የሥራ ዕድል
ለማስፋትና የጤና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ
የግሉ ሴክተር ትብብር ሊጠናከር
እንደሚገባ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ
ታደሰ ገለጹ።
የመንግሥትና የግሉ ዘርፍ በጋራ
ለተመራቂ የጤና ባለሙያዎች የሥራ
ዕድል በማቅረብ የጤና አገልግሎት
ተደራሽነትን ለማስፋት ያለመ የምክክር
መድረክ ተካሂዷል።
የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ
በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት መንግሥት
የጤናውን ዘርፍ እንዲጠናከርና
አገልግሎቱም ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ
ነው። ያም ሆኖ በተለይም ከዩኒቨርሲቲ
የሚመረቁ ተማሪዎችን ሙሉ በሙሉ
በመንግሥት የጤና ተቋማት ተቀብሎ
ለመቅጠር ችግር እያጋጠመው መሆኑን
አስረድተዋል።
ግርማ ሙሉጌታ
በዚህም በርካታ የጤና ባለሙያዎች
ደጀን በመሆን ደም ነፍስ ነውና ከነፍሳቸው ኅብረተሰቡ የጤና አገልግሎት አቅርቦት
እየቀዱ ደማቸውን ሲለግሱ ተመልክተናል።
“ጉልበት ያለህ በጉልበትህ፣ ገንዘብ ያለህ ችግር እያለ ከሥራ ገበታ ውጭ እየሆነ
በእርግጥ ሁሉም ሰው የጦሩ ግንባር ላይ
በገንዘብህ፣ እውቀት ያለህም በእውቀትህ አግዘኝ መምጣቱን ጠቁመዋል።
ተሰልፎ መስዋዕት መክፈል አይችልም። ቢሆንም
ጠላት ሀገርህን ሊያጠፋ ተነስቷልና” ከመቶ ጉዳዩም አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል
ግን ሀገር ወዳዶች በተለያዩ ከተሞች የሚደረጉ
ዓመታት በፊት ሀገር ወዳዱ እምዬ ሚኒሊክ ያሉት ዶክተር ሊያ ፣ መንግሥት
የደም መለገሶችን ስንመለከት ለካ በያሉበት ሆኖ
ለሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ያስተላለፉት መልዕክት ከሚያከናውናቸው ዘርፈ ብዙ ሥራዎች
ለሀገር የደም መስዋዕት መክፈል እንደሚቻል
ነው። ይህን መልዕክት በበጎ የተቀበሉ አገር ጎን ለጎን ሌሎች አካላትን ለማሳተፍ
በተግባር ያስተማረን ክስተት ነው።
ወዳዶችም በከፈሉት ደም ሀገር ፀንታ ኑራለች። እየተሰራ ነው ብለዋል።
ሀገራችን ልጇቿ በተለያዩ ጊዜያት በከፈሉት
ታሪክ እራሱን ደገመ እንዲሉ ዛሬም በትህነግ
ውድ ህይወትና በለገሱላት ደም ታፍራና ተከብራ የመንግሥትና የግል ሴክተሩ አጋርነት
አንጃዎች ያልታሰበ ትንኮሳ ሀገር ላይ ክህደት
ፀንታ ኑራለች። ዛሬም የታሪክ ቅብብሎሹ ቀጥሎ ለዚህ ሁነኛ መፍትሄ በመሆኑ ትብብሩ
በመፈፀም አደጋ ጥለዋል። ይህን ተከትሎ የሀገር
አሁን ላይ ደርሰናል። ሀገርን ጠላት ከሰነዘረው እንዲጠናከር ሚኒስትሯ አሳስበዋል።
መከላከያ ከልዩ ሀይል አባላትና ሚኒሻው ጋር
አደጋ ለመታደግ የመከላከያ ሰራዊት፣ ልዩ ሀይልና ጆ ፓይ ጎ በተሰኘው ዓለም አቀፍ
በመሆን ሀገርን ከጠላት ለመከላከል ደሙን
ሚኒሻው በግንባር ተገኝቶ ደሙን እያፈሰሰ ነፍሱን ተቋም የጤና አገልግሎት ማሻሻል መርኃ
እያፈሰሰ እና ህይዎቱን መስዋዕት አድርጎ እየሰጠ
መስዋዕት ያደርጋል። የክልላችን ህዝብም የኋላ ግብር ኃላፊ ዶክተር ተግባር ይግዛው
ይገኛል። አካባቢዎችም ከነፍሳቸው እየቀዱ ደማቸውን ደጀን ሆኖ ምትክ ከሌላት ህያው ነፍሱ እየጨለፈ
በወንበዴው ትህነግ ላይ የማያዳግም እርምጃ ለሀገር መስዋዕት አድርገው እየለገሱ የሚገኙ ችግሩ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ባይ
ደሙን መለገሱን ተያይዞታል::
እየወሰደ ላለው የመከላከያ ሰራዊትና ልዩ ሀይል የህብረተሰብ ክፍሎች አያሌ ናቸው። ናቸው።
በህይወት እንድንኖር የሚያደርገን ዋናው
ደጀን የሆነው የኢትዮጵያ ህዝብም በርካታ በባህርዳር ከተማ ሰሞኑን የጦር ካምፕ በኢትዮጵያ የጤና አገልግሎት
“ልብ” ነው ! የልብ ተግባር ደግሞ ደም መርጨትና
መስዋዕትነቶችን እየከፈለ ነው። የሚመስሉ በከተማው እዛም እዛም የተተከሉ ከሕዝቡ ብዛት አኳያ ያልተመጣጠነ
ደም ማዘዋወር ነው::
በበተለይ ደግሞ የአማራ ክልል ህዝብ ለሀገር ድንኳኖች በወጣቶች ተሞልተዋል። ወረፋቸውን መሆኑን አንስተው፣ ለመፍትሄው ሁሉም
መከላከያ፤ ለልዩ ሀይሉና ለሚሊሻው ደጀን እየጠበቁም ለመከላከያና ለልዩ ሀይላችን የፀና ወደ ገጽ 32 ዞሯል አካላት እንዲተባበሩ ጠይቀዋል።
በመሆን ትናንሽ ነፍስያዎችን እየለገሰም ይገኛል። ጉዳዩ የጤና ባለሙያዎች የሥራ ዕድል
ለሰው ልጆች በህይወት የመኖር ዋናው
ማግኘት ብቻ ሳይሆን፤ የጤና አገልግሎት
መሰረቱ ኦክስጅን ነው! ኦክስጅንንና ሌሎች ንጥረ
ነገሮችን ከሳንባና ከሌሎች የሰውነታችን ክፍል ጤና አዳም ተደራሽነትም አብሮ ሊታሰብበት
በማመላለስ በህይወት እንድንኖር የሚያደርገን እንደሚገባ ነው የጠቆሙት።
ደሞ “ደም” ነው:: ታዲያ በየቦታው ህዝባችን ለዚህም ከመንግሥት ብቻ በተጨማሪ

የቀይ ሽንኩርት የጤና ትሩፋቶች


በሀገር ወዳድነት በመነጨ ስሜት የሚለግሰው ደም የሚመለከታቸው አካላት ድርሻ የላቀ ነው
“ለሀገር የሚከፈሉ ትናንሽ ነፍስያዎች” ብላቸው መሆኑን ለኢዜአ ተናግረዋል።
አጋነንክ አልባልም መቼም:: ነገር ግን አጋነንክ ተቋማቸውም በዚህና መሰል በሆኑ
የሚለኝ ይኖር? ለአንባቢ ተውኩት... 1. ቀይ ሽንኩርት በውስጡ በያዘው 5. ክዩርስቲን የተባለው በቀይ ሽንኩርት የጤና ጉዳዮች ላይ መፍትሄ ለማምጣትና
በእርግጥም ደም ነፍስ ነው! ደም ህይወትም የቫይታሚን ሲ ይዘት የሰውነትን ውስጥ የምናገኘው ንጥረ ነገር ካንሰርን ዘርፉን ለማዘመን እየሰራ መሆኑን ዶክተር
ነው! ደም ነፍስ መሆኑን ከተስማማን ዛሬ ከበሽታ የመከላከል አቅም ያሳድጋል። የመከላከል ሚና አለው። ተግባር አስታውቀዋል።
ላይ በክልላችን በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ 2. በውስጡ ክሩሚየም የተባለ ንጥረ ነገር 6. በንብ በምንነደፍበት ጊዜ ትንሽ የቀይ የጤና ባለሙያዎች ወደ ሥራ
የህብረተሰብ ክፍሎች “ደማችን ደሙን ለሰጠን አለው። ይህ ንጥረ ነገር የደም ግፊትንና ሽንኩርት ውሃ ብንቀባ ከስቃዩ እፎይታን እንዲገቡና የጤና አገልግሎት ተደራሽነት
መከላከያችን” በሚል መርህ ደማቸውን በመለገስ ስኳርን ይቆጣጠራል። እናገኛለን። ለማስፋት የሥራ ፈጠራ ማበረታታት
ከነፍሳቸው ነፍስን እየከፈሉ ይገኛሉ። 3. ቀይ ሽንኩርት ገላን የማሳከክና 7. ቀይ ሽንኩርት በየእለቱ መጠቀም እንደሚገባም በመድረኩ ላይ ተገልጿል።
በክልላችን በበርካታ አካባቢዎች የሚገኙ የማቃጠል አይነት ባህሪ ያላቸውን ከጨጓራ አልሰር ይጠብቃል።
የህብረተሰብ ክፍሎች ግንባር ሄደው ከጦር አለርጂዎች ይቆጣጠራል። 8. አረንጓዴ ጫፍ ያለው ለጋ ቀይ ሽንኩርት
አውድማው መሀል ባይገኙም በያሉበት የደም 4. ቀይ ሽንኩርት ጥሬውን መመገብ የቫይታሚን ኤ ይዘቱ ከፍተኛ በመሆኑ
መስዋዕት እየከፈሉ ነው። ባህርዳር፣ ሰሜን ኮሊስትሮን ከመቆጣጠሩ ባሻገር ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ አለው፡፡
ጎንደር፣ ገንዳ ውሃ፣ ደብረታቦር፣ ደባርቅ፣ ደሴ፣ የጤናማ ልብ ባለቤት ያደርጋል።
ወልድያ፣ ፍኖተሰላም፣ ደብረ ማርቆስና በተለያዩ
ገጽ 32
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

የተለገሱ ... የዘንባባ ...


ከገጽ 31 የዞረ
ከገጽ 21 የዞረ ይቀጥልና በዘመናችን በሚከሰቱ ችግሮች
መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
ራሳቸውን ለመጥቀም የሚራወጡትን
ታዲያ በህይወት እንድንኖር ምክንያት በደባርቅ ከተማም “ ደማችን ውድ ህይወቱን
አመራሮችም ሆነ ማህበር እና ድርጅት አቋቁመው
በውስጣቸውን የሚኖረው ደም ነው ማለት ነው። ለሰጠን መከላከያ ሰራዊትና ለክልላችን የፀጥታ
የሚስበደበዱትን አካላት እትየ አንጀሊና ሲል
ህብረተሰቡ በህይወት እንዲኖር ከሚያደርገው ሀይል” በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ ተካሂዷል።
ተውኔቱ “ሳታየር” ማለትም ነባራዊውን በሰየማቸው ገጸባህሪ ሸንቁጦ የድሃውንም ብሶት
ደሙ እየቀዳ ለመከላከያ ፣ ለልዩ ሀይልና የደም ልገሳ መርሀ ግብሩን የሰሜን ጎንደር ዞን
የፖለቲካ እና ማህበራዊ እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮች አሰምቶ አልፏል::
ለሚሊሻው የሚያደርገው ደም መለገስ ተግባር ወጣቶች ማህበር፣ ወጣቶች ፌዴሬሽን፣ የወጣቶች
በማንሳት በሳቅ እያዋዛ ጠንከር ያሉ ትችቶችን አንዱ እኮ ነው፤ እትየ አንጀሊናን ባለፈው
ስመለከት ምንኛ ሀገር መውደድ መንኛ ታላቅ ሊግና የሴቶች አደረጃጀት እንዳዘጋጁትም የወጣቶች
የሚሰነዝር ነው:: (ከቤት እንዳትወጡ የተባለ ጊዜ)
መስዋዕት እየከፈለ እንደሆነ ለማጤን ያስገድደኝ ሊግ ኃላፊ ሙሉቀን ምን ተስኖት ገልፃል።
በተውኔቱ ኢትዮጵያዊነት፣ አንድነት፣ “እንደ እርስዎ ላሉ ለሀገር ባለውለታ ጥበበኛ፣
ይዟል። “ገንዘብ የደም ስር ነው” በሚባልበት ክፉ በዚህ የደም ልገሳ ፕሮግራም ላይ የከተማው
መከፋፈል፣ የስልጣን ጥም፣ ሙስና እና ሌሎች በዚህ ክፉ ዘመንየእርዳታ ኮሚቴ አቋቁመን
ዘመን ከገንዘቡ አልፎ ደሙን ለሰጠ ማህበረሰብ ማህበረሰብና የመንግስት ሰራተኛው ተሳትፈዋል።
ጉዳዮች በጥበባዊ ለዛ ተዋዝተው ተንፀባርቀዋል:: ልንረዳዎት ነው እኛ፤”(አላቸው)
ክብር እና እውቅና መስጠትም ይገባል። በደም ልገሳው መሀል ያገኘነው ገብረእግዚአብሔር
ሌላው የተውኔቱ ለየት ያለ ባህሪ ልክ እንደ ቀደምት መተላለፊያ ድልድይ መሆናቸው ገብቷቸው(
ታዲያ በዚህ ወቅት ለመከላከያ እና ለልዩ ሙላው “ነፍሴንና ቤተሰቤን ሳይል የትህነግ
የአውሮፓዊያን የትያትር ስራዎች በግጥም የተሰናዳ እትየ አንጀሊና)
ሀይላችን በግንባር እየከፈለ ካለው መስዋዕት ቡድንን በመታገል ላይ ላለው የመከላከያ ሰራዊትና
መሆኑ ነው:: “ተወው የእኔ ልጅ ይቅርብኝ፣
ደጀን በመሆን ከነፍሳቸው ደማቸውን እየለገሱ ለክልላችን የፀጥታ ሀይል ደሜን በመለገሴ ደስተኛ
ገጸባህሪው በመግቢያው እንዲህ ይላል በልቸ ላልበላ ስም ነው የሚሆንብኝ::” ( አሉት)
ከሚገኙት መካከል አቶ ሳንድራ ደምሌ በወልድያ ነኝ ብሏል”። ህብረተሰቡም ውድ ህይወቱን እየሰጠ
“…የእኛን ዘመን እና የድሮውን ዘመን የሙዚቃ ቅኝት እንዲህ ታዳሚውን በማዝናናት እና ቁም ነገር
ከተማ ነዋሪ ናቸው። እሳቸውም “ደሜን የለገስኩት ላለው ከመከላከያ ጎን በመቆም አስፈላጊውን ድጋፍ
ሳነጻጽራቸው፣ በማስጨበጥ በዘለቀው የኪነጥበብ ምሽት ታዋቂው
በግንባር ተገኝቶ ደሙን እየከፈለልን ካለው ሁሉ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርቧል።
የሰማይ የምድር ርቀት አላቸው፤ አርቲስት ስለሺ ደምሴ (ጋሽ አበራ ሞላ) የክብር
የፀጥታ ሀይል ጎን መቆሜን ለማረጋገጥ ነው” ይላሉ በአጠቃላይ በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች
የድሮ ዘፋኞች የሚያንጎራጉሩት ለሰላም ለፍቅር እንግዳ ሆኖ የህይወት ተሞክሮውን እንዲሁም
ባስፈላጊው ወቅት ደማቸውን ለመለገስም ዝግጁ የሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች በግንባር እየተዋደቀ
ለአንድነት ነበረ፣ በከተማ ጽዳት እና ውበት ስራዎቹ ገጠመኞቹን
መሆናቸውንም ያስረዳሉ። ካለው የመከላከያና የክልላችን ልዩ ሀይል ደጀን
እኛ ግን ተፋጀን ቂም እና ጥላቻ እየተዘመረ፣ አጋርቷል::
በባህር ዳር ከተማ የሚገኙ ተመላሽ የመከላከያ በመሆን እያደረገ ያለው የደም መስዋዕት ተጠናክሮ
ይሄው ዛሬ፣ ፍቅር አለቀና ጥላቻ ነገሰ፣ አርቲስት ስለሺ “ከባቡሬ እስከ ያምራል
ሰራዊት በበኩላቸው “ድሮም ለእናት ሀገራችን እየቀጠለ ይገኛል።
የሰው ዘር እርስ በርሱ እየተጫረሰ፤ ሀገሬ” ሲል የሰየመውን የሙዚቃ ስራ ጉዞው
ደማችንን ሰጥተናል አሁንም ደማችን ለግሰናል” በመጨረሻም የደም መለገስ ለሰው ልጆች
ድሮ ይህች ሀገር ታፍራ እና ተከብራ እንዳልደመቀች፣ እና ከተወለደበት አዲስ አበባ እስከ አሜሪካ፣
በማለት ይገልፃሉ። ከደም ልገሳ ባለፈም ውድ ለልብ ጤንነትና ሌሎች የጤና በረከቶች አሉት::
ዛሬ በማንነት በዘር ሀረግ ተተብትባ እንዳትነሳ ሆና ተመልሶም በሀገሩ እየሰራው ያለውን አንስቷል::
ህይወቱን እየሰጠ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ እኔም ዛሬ ደሙን በጦር ግንባር እያፈሰሰ ላለው
ወደቀች፤ በተለይ “ያልበሩ አመለካከቶች” ሲል የነቀፋቸውን
ሰራዊት እና ልዩ ሀይል አባላትም ጎን በመሰለፍም የመከላከያና የልዩ ሀይል ኣባት እየለገሰ ላለው
…እኛ አናነሳትም፣ አጉል የማህበረሰብ ድርጊቶች ለመዋጋት በአያሌው
ከደም ልገሳው ባለፈ በሀገር ላይ የሚሰነዘረውን የህብረተሰብ ክፍል ዘላቂ ጤናን እየተመኘሁ
ፈጣሪ ግን ቃሉን ጠብቆ አይረሳትም:: መድከሙን ተናግሯል::
ማንኛውንም ጥቃት ለመመከት ዛሬም ዝግጁ ፅሁፌን አበቃሁ::
በማለት የአሁኑን እና ቀድሞ የነበረውን ከወጣቶች ጋር በመሰል መድረኮች እየተገናኙ
ትውልድ በሙዚቃ እና በሙዚቀኞች በመወከል መምከር በተለይ በአለንበት ጊዜ ለሀገራችን ወሳኝ

ፈተና የበዛበት ...


በሀገር አንድነት፣ ፍቅር እና ሌሎች መስኮች ያለውን መሆኑን አርቲስቱ ተናግሯል:: “ጀማሪ የኪነ ጥበብ
የሰማይ እና የምድር ልዩነት በግልጽ ያሳየናል:: ከያንያንን ልምድ በማካፈል እና ስረዎቻቸውን
ሆኖም በትውልዱ ተስፋ የቆረጠ ቢመስልም ፈጣሪ እንዲያቀርቡ እድል በመፍጠር ተተኪዎችን
በአሁኑ ወቅት ከ124 ሺህ (54) በመቶ ሄክታር ግን ከችግሯ መንጥቆ አሚደሚያወጣት ተስፋውን ማፍራትም ይቻላል” ብሏል::
ከገጽ 8 የዞረ
በላይ ሰብል ተሰብስቧል ያሉት ም/ኃላፊው፤ አርሶ ያጋራናል::
የመኽር ሰብሉ በአንበጣ እና በትል ጉዳት አደሩን በማነቃቃት የደረሱ ሰብሎችን በወቅቱ
እንደደረሰበት የጠቆሙት አቶ ሙሉጌታ፤ አሁን በመሰብሰብ ሊያገጥም የሚችለውን የምርት መቀነስ
ደግሞ በፌዴራል መንግስቱና በህውኃት መካከል መታደግ እንደሚያስችልም ተናግረዋል።
እየተደረገ ያለው ጦርነት የደረሱ ሰብሎችን አርሶ በትግራይ አጎራባች አካባቢ የሚገኙ ቀበሌዎች
አደሩ እንዳይሰበስብ ተጽዕኖ መፍጠሩ ለምርት በተፈጠረው ወቅታዊ የጸጥታ ስጋት ምክንያት
መቀነስ ሌላው በምክንያትነት ተለይቷል። በዚህም የደረሱ ሰብሎችን በወቅቱ ለመሰብሰብ አይቸገሩም;
በትግራይ አጎራባች አካባቢ የሚገኙ ቀበሌዎች የደረሰ ስንል ለአቶ ተገኘ ላለሳነው ጥያቄ “አጎራባች
ሰብላቸውን ለመሰብሰብ ተቸግረዋል። ወረዳውም ቀበሌዎች በሰብለቸው ላይ የበረሀ አንበጣ መንጋና
የደረሱ ሰብሎች እንዲሰበሰቡ እየሰራ ነው ብለዋል። የጸጥታ መጓደል ፈተና ሆኖባቸዋል፡፡ ይሁን እንጅ
ይሁንና ሁሉም አርሶ አደር አካባቢውን በንቃት ከአንበጣ መንጋ የተረፉና የደረሱ ሰብሎችን
እየጠበቀ የደረሰ ሰብል በአጥፊ ዝናብ ከመውደሙ ለመሰብሰብ የፀጥታው ሁኔታ ስጋት ቢሆንም
በፊት እንዲሰበስብ አስገንዝበዋል። ጤፍ ሙሉ የመሰብሰብ ስራው በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ
በሙሉ መሰብሰቡን ተናግረዋል። ይገኛል” ብለዋል። በአጠቃላይ በአመቱ ያጋጠሙ
በአንበጣ እና በተለያዩ ምክንያቶች የደረሰውን ችግሮች በምርታማነት ላይ ያሳደሩትን ተጽዕኖ ለይቶ
የመኽር ሰብል ውድመት ለማካካስ እና አርሶ አደሩ በመስኖ ልማትና በሌሎች አማራጮች ለማካካስ
በምግብ ራሱን እንዲችል ለማድረግ የመስኖ ልማት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ እንደሆነ ገልጸዋል።
ፕሮጀክቶች ትኩረት እንደሚሰጣቸው ኃላፊው በዞኑ በአንበጣ የተጠቁ አካባቢዎች በአብዛኛው
አረጋግጠዋል። በመብራት ኃይል ችግር ምክንያት መስኖ ልማት ያልተጀመረባቸው ቢሆኑም በእነዚህና
የተዘጉ እና ለአገልግሎት ክፍት ያልሆኑ የመስኖ ሌሎች መሰል አካባቢዎች ውኃን በፓምፕ በመሳብ
አውታሮች በዘላቂነት አገልግሎት እንዲሰጡ የማልማት ስራ እዲሰራ ክልሉ ጥናት ማድረጉን
ለማስቻል ለክልሉ መንግስትና ለፌደራል መንግስት ጠቁመዋል። በሌላ በኩል ደግሞ በዞኑ የተለያዩ
ጥያቄው መቅረቡንም ኃላፊው ጠቁመዋል። አካባቢዎች ውኃቸው ወጥቶ በሀይል እጥረት
አቶ ሙሉጌታ እንዳሉት በአሁኑ ወቅት ከመቶ ምክንያት ወደ ልማት ያልገቡ የልማት አውታሮች
ያላነሱ ጉድጓዶች በመብራት ችግር ምክንያት ወደ መኖራቸውን ተናግረዋል። እነዚህ የልማት
ልማት ያልገቡ ናቸው። ከዚህ ባለፈ ግን በወረዳ አውታሮች ከፍተኛ የሆነ የኤሌክትሪክ ወይም የሶላር
አቅም የሚሰሩ የካናል ጠረጋ ተግባራት በተጠናከረ ሀይል የሚጠይቁ በመሆኑ ፕሮጀክቶችን ወደ ስራ
ሁኔታ ቀጥሏል። የመስኖ እርሻ እንቅስቃሴዎችም ለማስገባት ከፍተኛ ሀብት የሚጠይቁ በመሆናቸው
እየተከናወኑ ይገኛሉ። ለአንደኛ ዙር የመስኖ ልማት በጥናት ለመመለስ እየተሰራ እንደሚገኝ መረጃው
የሚውል የማሽላ፣ የሽንኩርት፣ የጤፍ፣ የበቆሎ እና አላቸው። ከዚህ ባለፈ ግን የመስኖ ልማት ስራው
የሽምብራ ዘር ከክልሉ እንዲቀርብ መጠየቁንም ከባለፈው አመት ጋር ሲነጻጸር በዚህ አመት
ተናግረዋል። በፍጥነት ተገብቷል።
የሰሜን ወሎ ዞን ግብርና መምሪያ ምክትል “ከርሀብ ጦር …” እንደሚባለው ምግባ ያልበላ
ኃላፊ አቶ ተገኘ አባተ በዞኑ 231 ሺህ ሄክታር መሬት ሰራዊትና ሌላው ህዝብ በብቃት ከመዋጋት ይልቅ
በሰብል መሸፈኑን ተናግረዋል፡፡ ከዚህ ውስጥ ከ40 ሞቱን ስለሚመርጥ አርሶ አደሩም ሆነ ሌላው አካል
ሺህ ሄክታር የሚበልጠው ማሳ በአንበጣ መንጋ ጽንፈኛው የህወሀት ቡድን የከፈተውን ጦርነት
ለጉዳት ተዳርጓል። መንጋው አሁን ላይ ሙሉ ለሙሉ ከመከላከያ ሰራዊቱ ጎን ተሰልፎ ጠላትን ከመከላከል
መጥፋቱን የተናገሩት ምክትል ኃላፊው፤ ከጉዳት በተጓዳኝ የመኸሩን ሰብል በመሰብሰብና የመስኖ
የተረፈውን የደረሰ ሰብል በፍጥነት እንዲሰበሰቡ ልማትን ማፋጠን ይዋል ይደር የማይባል ተግበር
እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ነው፡፡
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ማስታወቂያ ገጽ 33

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ ግልፅ የጨረታ ማስታወቄያ


የዱርቤቴ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ የግ/ፋ/ንብ/አስተዳደር ቡድን በተያዘው ለ2013 በጀት በአብቁተ ምዕ/ጎጃም ዞን ጽ/ቤት በስሩ ላሉ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ለስራ አገልግሎት የሚውል የጽ/መሳሪያ
ዓመት ለኮሌጁ አገልግሎት የሚውሉ ሎት 1.የኤሌክትሪክ ሲቲ እቃዎች ሎት 2.የኤሌክትሮኒክስ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ በዘርፉ ከተሰማሩ ነጋዴዎች መግዛት ይፈልጋል። ስለሆነም
እቃዎች ሎት 3.የኮንስትራክሽን እቃዎች ሎት 4.የፅህፈት መሳሪያ እቃዎች ሎት 5.የፅዳት እቃዎች በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው
ሎት 6.የአውቶሞቲቭ እቃዎች ሎት 7.የደንብ ልብስ እና የልብስ ስፌት እቃዎች ሎት 8.የግብርና እንድትሳተፍ ይጋብዛል።
ሙያ እቃዎችን በበኩር ጋዜጣ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም 1. የዘመኑን ግብር የከፈሉና የታደሰ ህጋዊ የን/ፈቃድ ያላቸው
የሚከተሉትን መስፈርት የሚያሟሉ ማንኛውም ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን 2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸው
ይገልፃን፡፡ 3. የግዥው መጠን ብር 50 ሺህ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት ተመዝጋቢነት/
1. ማንኛውም በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን ናምበር/ያላቸው 4. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ ከተ.ቁ 1-3 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ከመጫረቻ ሰነዱ
3. የግዥው መጠን ከ200 ሺህ ብርና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ የሚገልፅ የምስክር ጋር አያይዞ በጥንቃቄ ኮፒና ኦሪጅናል ተብሎ በትልቅ ፖስታ በማሸግ ማቅረብ አለባቸው።
ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ 5. ጨረታው በበኩር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የስራ ቀናት 2:30 እስከ 11:30
4. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመልስ 20 /ሃያ ብር/ በመክፈል ከአብቁተ ምዕ/ጎጃም ዞን ጽ/ቤት
ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡ ፋይናንስ ስራ ሂደት ቢ/ቁጥር 2 ማግኘት ይችላሉ፤
5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 50.00/አምሳ/ብር በመክፈል ከዱርቤቴ ቴክኒክና 6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ሲፒኦ/ ጠቅላላ ዋጋ ድምር 2 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ
ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ የግ/ፋ/ንብ/አስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር 02 መግዛት የምትችሉ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ/ሲፒኦ/ ማቅረብ አለባቸው።
መሆኑን እንገልፃለን፡፡ 7. የሚገዛው ዕቃ ዝርዝር መግለጫ በጨረታ ሠነዱ ማግኘት ይችላል።
6. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩት የግዥ ዋጋ/ጠቅላላ ዋጋ/ 1 በመቶ 8. ጨረታው የሚዘጋበት ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15ኛው ቀን በቀኑ 8:00
ከባንክ ከተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ይሆናል።ጨረታው የሚከፈተው በተዘጋበት ቀን ከቀኑ 8:30 ሁሉም ተጫራቾች ወይም
7. ጨረታው በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡15 ታሽጎ ከጠዋቱ 3፡30 ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አብቁተ ምዕ/ጎጃም ዞን ጽ/ቤት ይሆናል።ተጫራቾች ወይም
ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ወኪሎቻቸው በራሳቸው ፈቃድ ካልተገኙ ተቋሙ ጨረታውን ከመክፈት አይታገድም።ዕለቱ
8. ተጫራቾች ከዚህ ሰነድ ባልተጠቀሱ ነገሮች በግዥ መመሪያ ተገዥ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡ የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ቀን ታሽጎ በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፤
፡ 9. ተጫራቾች በሌላ ተጫራቾች ዋጋ ላይ ተንተርሶ መጫረት የተከለከለ ነው።
9. አሸናፊ የምንለየው በሎት በተሞላው ጥቅል ዋጋ ይሆናል፡፡ 10. ተጫራቾች ካሸነፈ ንብረቱን አብቁተ ምዕ/ጎ/ዞን ጽ/ቤት ፍ/ሰላም ከተማ ን/ክፍል ማስረከብ
10. አሸናፊ የሆኑ ድርጅቶች ያሸነፉበትን እቃ ወይም አገልግሎት ከዱርቤቴ ቴክኒክና ሙያ ይኖርባቸዋል።
ማሰልጠኛ ኮሌጅ ንብረት ክፍል ድረስ አምጥተው ማስረከብ ይኖርባቸዋል፡፡ 11. ተቋሙ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ
11. ተመሳሳይ እና ጥራት የሌለው እቃ ማቅረብ በህግ ያስቀጣል፡፡ ነው።
12. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ 12. ለበለጠ መረጃ 0587751156 በመደወል ወይም በአካል ፍ/ሰላም በሚገኘው የተቋሙ ህንፃ
የተጠበቀ ነው፡፡
ፋሲሊቲ የሰራ ሂደት በመገኘት ማብራሪያ ማግኘት ይችላሉ።
13. ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በኮሌጁ ግ/ፋ/ንብ/አስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር 03
በአካል ወይም በስልክ ቁጥር 0582230412 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ የአብቁተ ምዕ/ጎጃም ዞን ጽ/ቤት
የዱርቤቴ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ


በምዕ/ጎጃም ዞን በደምበጫ ከተማ አስተዳደር የደምበጫ መሰናዶ ት/ቤት በት/ቤቱ እና
በህብረተሰቡ ተሳትፎ አንድ ብሎክ ባለ ሁለት ፎቅ /G+2/ መማሪያ ክፍል ግንባታ በግልጽ የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ማረሚያ ቤት መምሪያ ለመምሪያው አገልግሎት የሚውል ሎት 1 የጽህፈት መሣሪያ
ሎት 2 የጽዳት ዕቃዎች ሎት 3 የደንብ ልብስ ሎት 4 የስልጠና ማቴሪያል አቅራቢዎች/ድርጅቶች በግልጽ
ጨረታ አወዳድሮ ማስገንባት ይፈልጋል:: ስለሆነም
ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል:: ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር
1. ከደረጃ 5 BC እና በላይ ተጫራቾች በመስኩ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣የግብር መክፈያ
መለያ ቁጥር ያላቸዉ እና የሚሞሉት ዋጋ ከብር 200 ሺህ እና በላይ ከሆነ የቫት የምዝገባ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን::
የምስክር ወረቀት ያላቸዉ እና ፈቃደኛ የሆኑ ተጫራቾች ከላይ የተጠቀሱትን ኮፒ እና 1. በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
ኦርጅናል መረጃ ሰነዳቸዉን በማቅረብ የግንባታዉን ፕላንና ስፔስፊኬሽን የማይመለስ 2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
ብር 200/ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ገዝተዉ እንዲወዳደሩ ይፈለጋል:: 3. የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር/ቲን/ያላቸው፣
2. እያንዳንዱ ዋጋ የሚሞላዉ በነጻ ገበያ ላይ የተመሰረተ ይሆንበታል:: 4. የግዥ መጠን ከብር 200 ሺህ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቫት ከፋይነት የተመዘገቡ
3. ተጫራቾች የሞሉትን የዋጋ መጠን ሁለት ፐርሰንት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ከባንክ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል::
ደረሰኝ ማረጋገጫ ሲፒኦ ለደምበጫ መሰናዶ ት/ቤት በማለት ማቅረብ ይኖርበታል:: 5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሣተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን
4. ተጫራቾች ኮፒ እና ኦርጅናል ሰነዶችን ለይቶ በተለያየ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ እነዚህን ማስረጃዎችና ዋናውን ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው::
ሁለት ፖስታዎች ከጨረታ ዋስትናዉ ጋር ጨምሮ የተለያዩ ሶስት ፖስታዎች ሶስቱንም 6. የሚገዙ ዕቃዎችን አይነትና ብዛት እና ዝርዝር መግለጫ/ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነድ ማግኘት ይቻላል::
ለያይቶ በአንድ ትልቅ ፖስታ በአንድ ላይ አድርጎ በጥንቃቄ አሽጎ የተጫራቹን ስምና 7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ከግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቡድን
አድራሻ በመጻፍ ማህተምና ፌርማ አስደግፈዉ ተጫራቾች ጨረታዉ በበኩር ጋዜጣ ቢሮ ቁጥር 05 ማግኘት ይችላል::
አየር ላይ ከዋለበት ጀምሮ ለ21 ተከታታይ ቀናት እስከ 11፡30 ደምበጫ መሰናዶ ት/ቤት 8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና/ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ጠቅላላ ብር 1 በመቶ በጥሬ ገንዘብ
ዘወትር በስራ ስዓት ሰነዱን መግዛት አለባቸዉ:: ወይም በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ማስያዝ አለባቸው::
5. ጨረታዉ በበኩር ጋዜጣ አየር ላይ በዋለበት በ22ኛዉ ቀን በ3፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ 9. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሣቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅ
ቀን 3፡30 ይከፈታል:: በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በባህር ዳር ማረሚያ ቤት መምሪያ በሰባታሚት ቀበሌ በሚገኘው ግቢ
6. የመክፈቻ ቀኑ የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሰራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ውስጥ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ዘወትር የስራ ሰዓት ይህ ማስታወቂያ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት
በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል:: ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት እና 16 ቀን እስከ 4፡00 ማስገባት ይኖርባቸዋል::
7. አሸናፊው ከተለየበት ቀን ጀምሮ ከ 5 ተከታታይ ቀናት በኋላ በ5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ 10. ጨረታው ለ15 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ ውሎ ፍላጎት ያላቸው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች
የውል ማስከበሪያ 10 ፐርሰነት በማስያዝ ያሸነፈበትን ግንባታ ውል መያዝ ይኖርባቸዋል:: በተገኙበት ግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 06 ባለ 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን
8. ከዚህ ውስጥ ያልተካተቱ በግዥ መመሪየው መሰረት የሚገዛ መሆኑን እንገልጻለን:: 4፡00 ታሽጐ በዚሁ እለት ከጠዋቱ 4፡30 ጨረታው ይከፈታል::
9. ት/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: 11. በጨረታው አሸናፊ የሆኑ ተጫራቾችን ማሸነፋቸው ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ከ5 የስራ ቀናት በኋላ
10. ሁሉንም ለግንባታው የሚያስፈልገውን ቁሣቁስ ተጫራቾች ማቅረብ አለባቸው:: በ2 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ያሸነፈበት ዋጋ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ውል መፈረም
11. ለበለጠ መረጃ ደምበጫ መሰናዶ ት/ቤት ስልክ ቁጥር 0587730029/0912986428 ይኖርባቸዋል::
12. መመሪያ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
በመደወል መጠየቅ ይቻላል::
13. ጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ስለጨረታው ዝርዝር መግለጫ ከፈለጉ በባህር ዳር ከተማ
አስተዳደር ማረሚያ ቤት መምሪያ ሰባታሚት ቀበሌ ቢሮ ቁጥር 06 በአካል በመገኘት ወይም በስልክ
የደምበጫ መሰናዶ ት/ቤት ቁጥር 0913366405፣ 0989292670 በመደወል ማግኘት ይችላሉ::

የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ማረሚያ ቤት መምሪያ


ገጽ 34
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

የመስቀሉ ጉዞ ... ከማ.ገ.ብ.ት ...


ከገጽ 15 የዞረ ከገጽ 15 የዞረ

ከዚህ በኋላ አፅመ ቅዱሳንን መሰረት አድርገው ይህችም ወይራ እስከ አሁን ድረስ ኔታ እየሱስ ፖሊሲው ከየካቲት ወር 1967 ዓ.ም. እስከ ጥር
የእግዚአብሔር አብን ቤተክርስቲያን መንፈስ ቅዱስ ለሰጠው ቃል ኪዳን መታሰቢያ እንድትሆን በሰው ወር 1968 ዓ.ም ባለው ጊዜ አንድ ዓመት በፈጀ
እንደመራቸው በወርቅና በእንቁ አስጊጠው የአማረ ቁመት ልክ ሁና ትገኛለች:: መስከረም 21 ቀን ጥናትና እርምት ተጠናቆ በመጨረሻ በመፅሐፍ
አድርገው አሠሩ:: በዚህ ውስጥ ለሚገኘው መስቀሉ 1446 ዓ.ም ግማደ መስቀሉን አፄ ዘርአ ያዕቆብ መልክ ተሰናድቶ፤ የካቲት ወር 1968 ዓ.ም በትግርኛ፣
ለተቀመጠበት ቤተክርስቲያን በር ምልክት እንዲሆኑ የእግዚአብሔር አብን ቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ ቤቱን በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ተባዝቶ ተጠርዞ
በመስቀል ቅርፅ የተቀረፁ ሶስት ድንጋዮች በዋናው ባከበሩበት ቀን “ይህች ቦታ እስከ ዕለተ ምፅአት ተሰራጨ። ይህ ማኒፌስቶ በዋናነት የሚከተሉትን
በር ፊት ለፊት አስቀመጡ:: ድረስ የስሜ መመስገኛ በረድኤት መገለጫየ” ናት የሀሰት እና የፕሮፖጋንዳ ዝርዝር ነጥቦች በዋነኛነት
እነዚህን ድንጋዮች ከተከሉ በኋላ ከእነሱ ብሏቸው ነበረ:: ይዟል::
በውጭ በኩል ካልሆነ በቀር፤ በውስጥ በኩል ሰው የጌታችንን መስቀል ንግስት እሌኒ አስቀድማ 1ኛ) “ኤርትራ የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ናት::
እንዳይቀበር አዋጅና ትዕዛዝ አዘዙ:: ዳግመኛም በ327 ዓ.ም በእየሩሳሌም ከተቀበረበት ባገኘችው ጊዜ ኤርትራ የበለጸገች ሀገር ናት:: ኤርትራ ከኢትዮጵያ
መልአኩ ቅዱስ ዑራኤል ‘ደብረ ከርቤ’ ትባል ብሎ ታላቅ ደስታ አደረገች:: ለሊቀ ጳጳሳቱና ለምዕመናት በፊት ቀድማ የነበረች ሀገር ናት:: ኢትዮጵያ በንጉስ
እንደነገራቸው ሽቱ ያረፈረፉባት ዘንድ አዘዙ:: መልዕክት ላከች:: አይሁድ ለምቀኝነት አያርፉምና ምኒልክ የተፈጠረች ሀገር
ይህችው ደብር ክቡር የሆነ ጌታ ለተሰቀለበት ጌታን በሰቀሉበት መስቀል ብዙ ተአምር ሰርቷል:: ናት:: ኢትዮጵያ የሚለው
መስቀል አምሳል ናት:: አይሁድ ክፉ ክፉውን መከሩ:: ‘ሙሴ የፃፈልን ስም አይታወቅም:: ኢትዮጵያ
ቀደም የነገስታቱ ልጆች መቀመጫ በመሆኗ ህጋችን በእንጨት ተሰቅሎ የሞተ ርጉም ነው’ ይላሉ፤ ታሪክ የላትም::”
ደብረ ነገስት ስትባል እንደነበረና በኋላም የነገስታቱ የተሰቀለበት ዕንጨትም እርጉም ነው ይላሉ:: ስለዚህ 2ኛ) “ትግራይ በዓጼ
ልጆች በውስጧ ተቀምጠው እንዲማሩባት በማዘዝ ከመሬት ልንቀብረው ይገባናል ብለው መከሩ:: ምኒሊክ ተወርራ እና የአማራ
ደብረ ነገስት ብለው በመሰየም ጠራት:: ከጊዜ ከዚህ በኋላም በጎለጎታ በምስራቅ በኩል ስድሳ ቅኝ ግዛት የነበረች እራሷን
በኋላ ጰጳሳትና ካህናቱ ሽቱ ስለተረበረበባት ደብረ ክንድ የሆነ ጉድጓድ ቆፈሩ:: የጌታንም መስቀል የቻለች ነጻ ሉዓላዊ ሀገር ናት::
ከርቤ ብለው ሰየሟት:: ደብረ ከርቤ ማለትም መካነ አብረውት ከተሰቀሉት ከሁለቱ ወንበዴዎች ትግራይ የአማራ ቅኝ ግዛት
መስቀል እንደማለት ነው:: ከዚያ በፊት ግን ደብረ መስቀል ጋር ቀበሩት:: እስከ 327 ዓመት ምህረትም ናት፡ ስለሆነም ትግራይን
ነጎድጓድ ተብላ ትጠራ ነበር:: ተቀብሮ ቆየ:: ከእነዚህ ዓመታት በኋላ ንግስት እሌኒ ከአማራ ቅኝ ተገዥነት ነጻ
ቀደም ብሎ ፈቃደ ክርስቶስ ተአምራት ወደ እየሩሳሌም ሄደች:: ከርሷም ጋር ኤጲስ ቆጶሱ ማውጣት አለብን:: እናም
እያደረገችለት፣ እየተማፀነባት ያመጣትን የማርያምን አውሳብዮስና የእየሩሳሌሙ ኤጲስ ቆጶስ መቃርዮስ የትግራይን ሪፐብሊክ
ታቦት ዓፄ ይኩኖ አምላክ ለነገስታቱ ሴቶች ልጆች አብረው ነበሩ:: መመስረት አለብን::”
መማፀኛ ሲሉ ለይተው ቤተክርስቲያኖችን አሰርተው ክቡር የሚሆን የጌታ መስቀል የተቀበረበትም የት 3ኛ) “አማራ የትግራይ
ቦታዋን ደብረ ነገስት ብለው ሰይመው ቆይተዋል:: እንደሆነ ጠየቀች:: ከብዙ ድካም በኋላ አገኘችው:: ህዝብ ጠላት ነው:: አማራ አንድ ጠላት ብቻ
ከጊዜ ብዛት የተነሳ ቤተክርስቲያኑ አርጅቶ ነበርና ከአገኘችው በኋላ ልጇ ቆስጠንጢኖስ ባሰራው አይደለም፣ ሆኖም ግን ድርብ ጠላት ነው:: ስለዚህ
የሚመራ 50 ታግዮች ተመርጠው ኤርትራ በመላክ
የዳግማዊ ዳዊት ልጅ እህቴ ንግስት ዕሌኒን መንፈሳዊ በጎለጎታ ቤተ ክርስቲያን አስቀመጠችው:: በወርቅ አማራን መደምሰስ አለብን:: አማሮችን ልናጠፋቸው
“በፈዳያንነት” እንዲሰለጥኑ ተላኩ። ፈዳያን ማለት
ቅንአት አትቀኚምን? አንቺስ በእመቤታችን ስም በእንቁ አስጊጣ አኖረችው:: ይገባል:: አማራ እስካልጠፋ፣ እስካልተሸነፈ ድረስ
የአረብኛ ቋንቋ ሲሆን አጥፍቶ ጠፊ፣ ሽብርተኛ
የታነፀችው ቤተክርስቲያን አታሳድሺምን? ብለው ከዚህ በኋላ በ614 ዓመተ ምህረት የፋርስ ትግራይ በነጻነት ልትኖር አትችልም:: እኛ አሁን
(Terrorist) ማለት ነው።
እርሷም ለበጎ ነጋሪ መሆኑን ተረድታ ይህችን ነገስታት መጥተው ቅድስት ሀገር እየሩሳሌምን እንዲፈጠር ለምንፈልገው መንግስት አማራ ዋና
ሰልጣኞቹ ኤርትራ እንደገቡ በሔዝቡላና በሃማስ
ቤተክርስቲያን በወርቅ፣ በእንቁ እና በብር አስጊጣ አጠፉት:: የቤተልሄም ቤተ ክርስቲያን ሲቀር መሰናክል ነው::”
አሸባሪዎች ሰልጥነው ወደ ትግራይ ተመለሱ።
እድሳት አድርጋ አሰራችው:: የእግዚአብሔር አብ ሌሎቿን ቤተክርስቲያን አቃጠሏቸው:: ክቡር 4ኛ) “ኢትዮጵያ በሚኒልክ የተፈጠረች ሀገር
ከነሐሴ 1969 ጀምሮ አድዋ፣ አክሱም፣ ሽሬ፣
ቤተ ክርስቲያን ታቦቱ በሚገባበት መስከረም 21 የሆነ መስቀሉንም ከቤተ መቅደሱ ሐብት ጋር በመሆኗ እና የተፈጠረችውም በምኒልክ ወረራ
ሁለት አውላእሎ፣ አዲግራት፣ ተምቤንና መቀሌ
ቀን አንድ 1449 ዓመት ምህረት ኔታችን እየሱስ ካህናቱን ጭምር ማርከው ወሰዷቸው:: በየቦታው በመሆኑ ከዚህም ጋር ተያይዞ በምኒልክ የተወረሩ
ውስጥ በቀን ተመሳስለው በመግባት በተደጋጋሚ፣
ክርስቶስ በአንድነት በሶስትነት ከእናቱ ከድንግል ያሉ ምዕመናኑ ሁሉ ፋርስ ይዞም - ትላቸው ዘንድ ብዙ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ስላሉ እነዚህ
አስተማሪዎችን፣ ነጋዴውችንና ሰላማዊውን የከተማ
ማሪያም ጋር፣ አፍላፋት መላዕክት ዙሪያውን ሆነው የሮሙን ንጉስ ሕርቃልን ተማፀኑት:: ህዝቦች አሁን ኢትዮጵያ እየተባለች ከምትጠራዋ
ህዝብ ደሙን በየቦታው አፈሰሱት። የዚህ አይነቱ
እያመሰገኑ መጡ:: የሮሙ ንጉስ ሕርቃልም የመስቀሉን መወሰድ ሀገር ነጻነታቸውን ማግኘት አለባቸው፣ እናም
ግድያ በሰፊው በየከተማው ቀጠለ። አጥፍቶ ጠፊዎቹ
ከእስክንድሪያ ለመጡት ለጳጳሳቱ ለአባ ሰምቶ ከፋርስ ነገስታት ጋር ለመዋጋት ምታ ነጋሪት የእራሳቸውን ነጻ ሉዓላዊ ሀገር መመስረት አለባቸው::
ከህዝቡ አጸፋዊ መልስ ብዙም ስላልደረሳባቸው
ሚካኤልና ለአባ ገብርኤል፣ ለኤጲስ ቆጶስ ለአባ ክተት ሰራዊት ብሎ ተነሳ:: ፈርስ ዘምቶም ጠላቶቹን ኢትዮጵያ በመባል የምትታወቀው ሀገር አዲስ ናት::
ግድያውን አፋፋሙት። በዚህ የሽብር ተግባር
ዮሐንስ ዘደብረ ምጥማቅ ለአፄ ዘርአ ያዕቆብ አሸንፎ መስቀሉን በስብሶ መንግስቱ አጎናፅፎና እንዲያውም ከ100 ዓመት በላይ እድሜ የላትም::
ተባባሪ በመሆን ህዝብ ያስፈጁና የፈጁ አመራሮች፣
“አይሁድ ቀራንዮ በሚባል ሀገር በሠቀሉኝ ጊዜ ተሸክሞ እየሩሳሌም ድረስ ወሰደው የጎለጎታንም ይህች ሀገር መደምሰስ አለባት:: መጥፋት አለባት::
አባይ ፀሃየ፣ ስዩም መስፍን፣ ዘርአይ አስገዶም፣ ስየ
ዑራኤል መልአክ ከጎኔ የፈሰሰውን ደሜን በብርሃን ቤተክርስቲያን አሳድሶ ከዚያ አስቀምጦት ነበር:: ብሄሮች እና ብሄረሰቦች የእራሳችንን መንግስት
አብርሃ፣ ሃለቃ ጸጋይ በርሄ፣ አባይ ወልዱ፣ ቢተው
ፅዋ ተቀብሎ፤ ይህችን ደብር ሁለመናዋን ቀድሷታል:: ግማደ መስቀሉ በተለያዩ ሀገራት ሲወሰድ ማቋቋም አለብን:: ኤርትራ ነጻነቷን ማግኘት አለባት::
በላይ፣ ሙሉጌታ አለምሰገድ፣ ብርሃነ ገብረክርስቶስ፣
እኔም አክብሬያታለሁ:: አሁንም ዛሬም ምስጢረ እና ሲመለስ ቆይቶ በመጨረሻም በአፄ ዳዊት እና የትግላችን ዋናው መሰረቱም ይኸው ነው::”
ተክሉ ሃዋዝ፣ አበበ ተ/ሃይማኖት በዋናነት የሚታወቁ
መንግስቴን የገለፅኩበትን ደብረ ታቦርን ትሁን ብየ፤ በኋላም በልጃቸው በአፄ ዘርአ ያዕቆብ አማካኝነት የትግራይ ህዝብ ተቃውሞ
ናቸው።
የተቀበርኩባትን ጐለጎታን ትሁን ብየ፤ ከሥጋዋ ሥጋ ወደ ኢትዮጵያ አምባሰል ተራራ ላይ ግሸን ደብረ ህወሓት ያዘጋጀውን ፕሮግራም ወደ ህዝብ
በዚህ ወቅት በመቶዎች የሚቆጠሩ የከተማ
ከነፍሷ ነፍስ ነስቼ ሰው የሆንኩባት በድንጋሌ ሥጋ ከርቤ ሊመጣና ሊቀመጥ ችሏል:: ባሰራጨው ወቅት፤ የመጀመሪያ ተቃውሞ
ኗሪዎች በየቦታው ተገድለዋል:: እነዚህ ኢትዮጵያውን
በድንጋሌ ነፍስ የፀናች ክብርት የምትሆን እናቴ የገጠመው በኢትዮጵያዊነቱ ከሚኮራው የትግራይ
ደማቸው የፈሰሰውና ሕይወታቸው በአጭር
ተወልዳ የአደገችበትን ኢየሩሳሌምን ትሁን ብየ ተፈፀመ!! ህዝብ ነበር ይላሉ አቶ ገብረመድህን:: ቅስቀሳና
የተቀጨው በህወሓት ፀረ-ኢትዮጵያ ፕሮግራም
አክብሬያታለሁ:: የፕሮፖጋንዳ ትምህርት በህወሓት የህዝብ
ምክንያት ነው። ጥፋት ተደርጎ የተወሰደውም
“ከዚህችም ቦታ መጥቶ የተሳለመና የሳመ ግንኙነት ለገጠሩ የትግራይ ህዝብ ሲቀርብ ህዝቡ
“የህወሓት ፕሮግራም የኢትዮጵያ ሉአላዊነት እና
ሠው እየሩሳሌም ሄዶ እንደ ሳመ እቆጥርለታለሁ:: “አናምንበትም፤ አንቀበለውም” የሚል ከፍተኛ
የህዝብ ፀር ስለሆነ አንቀበለውም፣ ማንነታችሁን
እዚህም መጥቶ ተሳልሞ ከእነዚህ ቤተ ክርስቲያኖች ተቃውሞ ገጠመው። በጊዜው የነበሩት አምስቱ
እናውቃለን፣ የባንዳ ስብስብ ናችሁ” በማለታቸው
ግብቶ ሥጋየን ደሜን የተቀበለውን ኃጢያቱን ፍቄ የፖሊት ቢሮ አባላትና ሶስቱ የማ/ኮሚቴ አባላት ግራ
ነው።
በኃጢአቱ ከሚፈረድበት ፍዳና መከራ ከገሃነመ እሳት ተጋቡ። ለጥቂት ወራት እየተከታተሉ ቢጠብቁም፣
ይቀጥላል…
አድነዋለሁ:: አዲስ እንደተወለደ ህፃን አደርገዋለሁ:: የህዝቡ ተቃውሞ እየበረታ ሄደ። መፈናፈኛ
ፍዳና መከራ ከገሃነመ እሳት አድነዋለሁ:: አዲስ ሲያጡ አስቀድመው ባቋቋሙት ሃለዋ ወያነ (06)፣
አንደተወለደ ህፃን አደርገዋለሁ:: ርስቱን ጉልቱን ማለትም፣ አዲጨጓር፣ በለሳ ማይሃምቶ፣ ወርዲ፣
ትቶ መንኖ መጥቶ ከዚህ የተቀመጠውን፣ በሞተ ጊዜ አዴት ቆሎ ምሽላ፣ አዲ በቕሎ፣ ጻኢ፣ ቡምበት እና
አምኖ ከዚህ ወጥቶ የተቀበረውን፣ እኔ በረድኤት ባኽላ በማጋዝ የትግራይን ህዝብ በቀን እና በሌሊት
አቅፌ የሲኦል ባህረ እሳትን አሻግረዋለሁ:: የህይወት ከየአለበት እየተለቀሙ፣ “ትግራዋይ ሸዋዊ” የትግራይ
የፅድቅ መገኛ በምትሆን ገነት መንግስተ ሰማያት ሸዋ እየተባለ፣ ሴት፣ ወንድ፣ ሽማግሌ ሳይለዩ ፈጁት።
አስገባዋለሁ:: ይህችንም የምህረት አደባባይ ከሙታን መገደላቸው ሳያንስ ያፈሩት ጥሪትና ሀብት በህወሓት
ተለይቼ ከተነሳሁ በኋላ ንፁሃን ክቡራን ለሚሆኑ ደቀ ተዘረፈ። ቤት ፈረሰ፣ አባትና እናታቸውን ያጡት
መዛሙሮቸ እኔ መሆኔን የገለፅኩባት ፅረሐ ጽዮን ህፃናት ተበትነው ቀሩ።
ትሁን ብየ አክብሬያታለሁ ፈፅሞ ደስ ይላችሁ ዘንድ በከተማ አካባቢዎች በተመሳሳይ ከፍተኛ ፀረ
ራሴን በቸርነት ለእናንተ ገልጨባታለሁና…” ከጥቂት ህወሓት ተቃውሞ ተነሳ። አመራሩ በምንም አይነት
ቀን በኋላ ከዚህች ቦታ ላይ አንዲት የወይራ ተክል መልኩ ሊቋቋመው አልቻለም። የፖሊት ቢሮው
በቅላ ተገኘች:: አመራር ከሻእቢያ ጋር በመነጋገር፣ በብስራት አማረ
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ማስታወቂያ ገጽ 35

ግልጽ ጨራታ ማስታወቂያ ቁጥር 003


በአብክመ በአዊ ዞን የቻግኒ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን በUIIDP በጀት የቻግኒ ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶች ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት
ለሚያሰራዉ የድልድይ ግንባታ፡- ሎት ሁለት ፡- 05 ቀበሌ ጅጅ ቤቶች ማህበር አጠገብ ሸንትላ ወንዝ ስላቭ ካልበርት ድልድይ ርዝመት 5.7ሜ Pakag number CHAGNI/CIP/CW/04/20/21 ብዛት 1፤ሎት
ሶስት ፡- 05 ቀበሌ አውራ ጎዳና መ/ቤት ሸንትላ ወንዝ ሥላብ ድልድይ /ከኮብል መንገድ አጠገብ/ ርዝመት 7ሜ Pakag number CHAGNI/UIIDP/CW/05/20/21 ብዛት 1 ፤ ሎት አራት ፡- 05 ቀበሌ ሸንትላ
ወንዝ የስላብ ድልድይ /ከፎረንቅ አዲሱ ቤቶች ማህበራት አጠገብ/ ርዝመት 9.2ሜ Pakag number CHAGNI/CIP/CW/04/20/21 ብዛት 1 በGC ደረጃ 7 እና በላይ የግንባታ ፈቃድ ካላቸዉ ተጫራቾች
መካከል በግልጽ ጫራታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም
1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ያላቸዉ፣
2. የግዥዉ መጠን ለግንባታዎች ከብር 50,000 (ሃምሳ ሽህ ብር) እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸዉን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
3. ተጫራቾች የግንባታ ብቃት ማረጋገጫ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
4. ተጫራቾች ከተራ ቁጥር 1-3 ድረስ የተዘረዘሩትን የሚመለከታቸዉን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸዉ ጋር አያይዘዉ ማቅረብ አለባቸዉ፡፡
5. የጫራታዉን ዝርዝር መግለጫ ከጫራታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
6. በጥቃቅን የተደራጁ ተጫራቾች ከሆኑ በጨረታዉ ለመዎዳደር የልዩ አስተያየት ተጠቃሚ የሚያደርጋቸዉን ወቅታዊ የሆነና ለጽ/ቤት በአድራሻ የተፃፈ ማስረጃ ማያያዝ አለባቸዉ፡፡
7. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ 250 ብር (ሁለት መቶ ሃምሳ ብር) ከፍለዉ በጥቃቅን የተደራጁ ከሆነ ከአዳራጃቸዉ መ/ቤት ወቅታዊ የሆነና ለጽ/ቤት በአድራሻ የተፃፈ ማስረጃ በማቅረብ በነፃ
ከቻግኒ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ የጫራታ ሰነድ መግዛት/መውሰድ ይችላሉ፡፡ የጫራታ ሰነድ ለመግዛት ወይም ለመዉሰድ ሲመጡ ተራ ቁጥር
1፣2 እና 3 የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች ኮፒ አድርጋችሁ መምጣት አለባችሁ፡፡
8. ተጫራቾች የጫራታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሎት ሁለት ብር 80,000.00 /ሰማኒያ ሽህ/ ፤ለሎት ሶስት ብር 90,500.00 /ዘጠና ሽህ አምስት መቶ/ ፤ለሎት አራት ፡-ብር 31,700.00 /ሰላሳ አንድ
ሽህ ሰባት መቶ/ በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸዉ፡፡በጥሬ ገንዘብ የሚያሲዙ ተጫራቾች በመስሪያ ቤቱ
የገቢ መሰብሰቢያ ደረሰኝ በማስቆረጥና ደረሰኙን ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዳቸዉ ጋር ማቅረብ አለባቸዉ፡፡ በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ማህበራት ከሆኑ ከጥቃቅን ጽ/ቤት ወይም ከቴክኒክና ሙያ
ተቋም የዋስትና ደብዳቤ ለጽ/ቤት በአድራሻ የተፃፈ ማስረጃ ማያያዝ አለባቸዉ፡፡
9. ተጫራቾች የጫራታ ሀሳባቸዉን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በማድረግ ስምና አድራሻ በመፃፍ ፊርማና ማህተም በማድረግ እንዲሁም ፖስታዉ ላይ የሚወዳደሩበትን የግንባታ አይነትና ሎት በመፃፍ በቻግኒ
ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ለጫራታ ከተዘጋጀዉ የጫራታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት አለባቸዉ፡፡
10. ተጫራቾች ጫራታዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀናት ሁኖ በ21ኛው ቀን እስከ ጧቱ 4፡00 ድረስ የመጫረቻ ሰነዳቸዉን ከተዘጋጀዉ የጫራታ ሳጥን ማስገባት አለባቸዉ፡፡ ጫራታዉ
በ 21 ኛው ቀን ከጧቱ 4፡00 ታሽጎ 4፡15 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት የቻግኒ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ይከፈታል፡፡
11. በዚህ ጫራታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተቋራጮች በድልድይ ግንባታ ስራ የመልካም ስራ አፈጻጸም የምስክር ወረቀት የሚያቀርቡ ሲሆን ለዚህም አቫሪ የሚሆን ለሰሩት ስራ የመጨረሻ ዙር ክፍያ ሰርተፍኬት
እና በፍትህ የተረጋገጠ ውል ማቅረብ ያለባቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡
12. የጫራታ መክፈቻ ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም የህዝብ በዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
13. ስለጫራታዉ ዝርዝር ሁኔታ ለመጠየቅ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0582251721 ወይም 0582251631 ወይም በአካል ቢሮ በመምጣት መጠየቅ ይችላሉ፡፡
14. በተጨማሪ በአብክመ የግዥ መመሪያ ቁጥር 1/2003 መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
15. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ጫራታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

የቻግኒ ከተማ አስ/ገ/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ


የጉና በጌምድር ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት የግዥ ቡድን ለጉና በጌምድር ወረዳ ገጠር መንገድ ትራንስፖርት ፅ/ቤት በገጠር ቀበሌዎች ለመጓጓዣ እና ለሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ በመደበኛ ካፒታል ና
በመደበኛ በ2013 በጀት ዓመት ሎት 1. ለመንገድ ቆረጣና ጠረጋ ስራ ካት ኤክስካቫተር ፤ካት ደዘር ፤ካት ሎደር ፤ካት ግሪደር ፤ሮሎ ባለ 14 ቶን በአጠቃላ የማሽን ኪራይ ተከራይቶ ለማሰራት፣ ሎት 2. የኤሌክትሮኒክስ
እቃዎች፣ ሎት 3. የጽዳት እቃዎች፣ሎት 4. ሲኖ 16ሜትር ኩብ የሚይዝ ተከራይቶ ለማሰራት ፣ ሎት 5. የስፓርት ትጥቅ በግልጽ ጨረታ በሎት አወደድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች
የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡
1. በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያለው እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
3. የግዥ መጠኑ ከብር 200 ሺህ ብር በላይ ከሆነ /የቫት ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
4. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተ.ቁ 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
5. የማሽኖቹ ማጓጓዣ፤ነዳጅና ሌሎች የተለያዩ ወጭዎች በባለሃብቱ ወይም በአሸናፊው ግለሰብ የሚሸፈን ይሆናል፡፡
6. ማሽኖቹ በስራላይ እያለ በአንድም ሆነ በሌላ መልኩ ቢቆምና ቢበላሽ ወጭዎች በባለሃብቱ የሚሸፈኑ መሆኑን እና ማንኛውንም ጥቃቅን ችግር የማንሸፍን መሆኑን፡፡
7. ጨረታው በአየር ላይ የሚቆየው ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት እስከ 11፡30 ድረስ ጉና በጌምድር ወረዳ ገ/ኢ/ት/ዋ/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 31 ድረስ በመምጣት ለእያንዳንዱ
ሰነድ የማይመለስ ብር 50/አምሳ ብር ብቻ / በመክፈል ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡
8. ጨረታው የሚከፈተው በ16ኛው ቀን 4፡00 ታሽጎ በዚሁ እለት 4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በይፋ ይከፈታል፡፡ ቢሆንም ተጫራቾቹ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በጨረታ
ሂደቱ ላይ ቢገኙም ባይገኙም ከመክፈት አያግድም፡፡
9. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ዋስት ቢድ ቦንድ /ለሚወዳደሩበት ጠቅላላ ዋጋ ድምር 2 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዛዝ/ ሲ.ፒ.ኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በአማረኛ
የተተረጎመ ወይም በጥሬ ገንዘብ ከሆነ በመሂ -1 ገቢ በማድረግ ኮፒውን ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዝ የሚችል፡፡
10. ማንኛውም ተጫራች የመጫረቻ ሰነዱን በአንድ ወይም በአንድ ወጥ በሆነ ኦሪጅናል /ዋና/ በታሸገ ፖስታ ጉ/በ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 17 ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን የገዙትን
የጨረታ ሰነድ እስከ 16ኛው ቀን 4፡00 ድረስ ማስገባት ይቻላል፡፡
11. አሸናፊው ተጫራች አሸናፊነቱ እንደተገለፀለት ከ5 ተከታታይ ቀናት በኋላ ባሉት በ5 የሥራ ቀናት ውስጥ ከውል ሰጭ መ/ቤቱ ቀርቦ ባሸነፈበት ገንዘብ መጠን የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ በማስያዝ ውል
መውሰድ ያለብዎት ሲሆን በወቅቱ ቀርቦ ውል ካልወሰደ በግዥ መመሪያው 1/2003 መሠረት አስፈላጊውን እርምጃ ይወስዳል፡፡
12. የሚገዙትን እቃዎች ወይም ኪራይ ከጠቅላላ ዋጋው ላይ 20 በመቶ የመቀነስና የመጨመር መብት አለው፡፡
13. በጨረታ ሰነዱ ላይ ዋጋ ሲሞሉ ስርዝ ድልዝ ከሆነ ተቀባይነት የለውም ከውድድር ውጭ ነው የሚሆነው፡፡
14. የሚገዙትን እቃዎች ዝርዝር መግለጫ/ስፔስፊኬሽን ከመጫረቻ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
15. ርክክቡ የሚፈፀመው በጥራት ማረጋገጫ ሙያተኛ ተረጋግጦ ነው፡፡
16. የጨረታው መክፈቻ ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም የባዕል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
17. የጨረታ አሸናፊው የሚለየው በጠቅላላ ድምር ዝቅተኛ ዋጋ የሞላ ይሆናል፡፡
18. ከማሽኖቹ ውጭ ያሉት እቃው የሚቀርበው ጉና በጌምድር ወረዳ ክምር ድንጋይ ከተማ ድረስ ነው፡፡
19. መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡
20. ለበለጠ ማስረጃ በስልክ ቁጥር 0582510226 ደውለው ማብራሪያ መጠየቅ ይችላሉ፡፡
21. ማሳሰቢያ፡- አሸናፊ ድርጅቱ ወይም አቅራቢው ማሸነፉ ተገልፆለት ለሚያቀርባቸው እቃዎች በጥራትም ሆነ በመጠን የተጠየቀውን እቃ ውይም ማሽን ለማቀረብ ፍቃደኛ ያልሆነ እና ለማጭበርበር
የሚሞክር ካለ በግዥ መመሪያው 1/2003 መሠረት አስፈላጊውን እርምጃ ይወስዳል፡፡

የጉና በጌምድር ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት


ማስታወቂያ
ገጽ 36
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

የጨረታ ማስታወቂያ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ


በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በምስ/ጎጃም ዞን በማቻከል ወረዳ በአማ/ቴ/ሙ/ማሰ/ኮሌጅ በምስ/ጐጃም ዞን በብቸና ማረሚያ ቤት የ2013 በጀት አመት አገልግሎት የሚሰጡ የተለያዩ እቃዎች ምድብ
ለመማር ማስተማር አገልግሎት የሚውሉ አቅርቦቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል:: 1. ለምግብ አገልገሎት የሚውል ቀይ ጤፍ ፣ነጭ በቆሎ ለእንጀራ፣ ባቄላ፣አተር ፣ ምስር፣ ክክ ቅመማ ቅመም፣
ሎት 1 የጽህፈት መሣሪያ ሎት 2 የህንጻ መሣሪያ ሎት 3 የእንስሣት ማቴሪያል ሎት 4 የመኪና እቃ በርበሬ፣ አትክልት እና ፍራፍሬ፣ የማገዶ እንጨት እና ሌሎችንም ምድብ 2. ጽህፈት መሣሪያ ምድብ 3.
ሎት 5 የልብስ ስፊት እቃ ሎት 6 የህክምና እቃ ሎት 7 የኤሌክትሪክ እቃ ሎት 8 የኤሌክትሮኒክስ የኤሌክትሪክ እቃዎች ምድብ 4. የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ምድብ 5. የህትመት ስራዎች ምድብ 6. የኮንስትራክሽን
እቃ ሎት 9 የእጽዋት እቃ እነዚህ ከላይ የተዘረዘሩት እቃዎች በሰነዱ ላይ ይገኛሉ ስለሆነም ከዚህ እቃዎች ምድብ 7. የስፖርት ትጥቅ ምድብ 8. የጽዳት እቃ በጨረታ ለመግዛት ማወዳደር ይፈልጋል:: ስለዚህ
በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቶች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይገልፃል:: በጨረታ መወዳደር የምትፈልጉ፡-
1. በዘመኑ የታደሠ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ 1. በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /
2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣ ቲን ናምበር/ ያላቸው ለመሆናቸው ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው
3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸው:: ማቅረብ የሚችሉ፣
4. የግዥ መጠን ብር 200‚000.00 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆነ ተጨማሪ እሴት ታክስ/ 2. ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 16 ተከታታይ
ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣ ቀናት ውስጥ ብቸና ማረሚያ ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 9 በስራ ሰዓት የማይመለስ 100
5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ብር በእያንዳንዱ ምድብ/ሎቶች/ ገዝተው መውሰድ የሚችሉ፣
ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው 3. ግዥው ከ200 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል::
6. የሚገዙ እቃዎች አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን /ከጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት 4. ሆኖም አንድ ተጫራች በአንድ ምድብ ውስጥ በተዘረዘሩት የእቃ አይነቶች መካከል ከፋፍሎ መጫረት
ይችላሉ፣ አይችልም::
7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሣ ብር/ በመ/ቤቱ ህጋዊ ደረሰኝ 5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 1 በመቶ በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ
በመክፈል ከግ/ፋ/ንብ/አስ/ደ/የስ/ሂደት ክፍል ገ/ያዥ ቢሮ ቁጥር 4 ማግኘት ይችላሉ:: አለባቸው::
8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት እቃ ጠቅላላ ዋጋ 1 6. አሸናፊው ጨረታውን ማሸነፉ ሲገለፅለት 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ውል መፈፀም
በመቶ እና በላይ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትእዛዝ /ሲፒኦ/ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ይኖርበታል::
የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ በመ/ቤቱ ህጋዊ ደረሰኝ ማስያዝ አለባቸው፣ 7. ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ በመሙላት በታሸገ ፖስታ በማድረግ ጨረታው ከወጣበት ቀን
9. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በማድረግ በአማ/ቴ/ሙ/ማ/ ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ድረስ ከጠዋቱ 3፡30 ድረስ ግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 9 ለዚሁ
ኮሌጅ በግ/ፋ/ንብ/አስ/ደ/የስ/ሂደት ግዥ ባለሙያ ቢሮ ቁጥር 9 በጨረታ ሳጥኑ ማስገባት ለተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው::
ይኖርበታል:: 8. በጥቃቅን አነስተኛ የተደራጁ ከሆኑ የስራ ልምድ የብቃት ማረጋገጫ በየደረጃው ከሚገኙ የጥቃቅንና
10. የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት ይቆይና በ16ኛው አነስተኛ ኢንተርኘራይዝ ልማት ኤጀንሲዎች እውቅና የተሰጣቸው ለመሆኑ ማቅረብ የሚችሉ፣ ልዩ
ቀን በ3፡30 ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በዚያው እለት አስተያየት በተመለከተ መመሪያው በሚፈቅድላቸው መስተናገድ የሚችሉ
4፡00 ይከፈታል፣ 9. ጽ/ቤቱ ከሚገዛቸው እቃዎች ላይ 20 በመቶ የመጨመር ወይም የመቀነስ መብት አለው::
11. ጨረታው የሚዘጋበትና የሚከፈትበት ቀን የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፣ 10. በሚወዳደሩበት ወቅት ዋጋ በሞሉበት ሰነድ ላይ ፊርማና የድርጅታቸውን ማህተም ማሳረፍ አለባቸው::
12. የዋጋ ማቅረቢያ ላይ ምንም አይነት ስርዝ ድልዝ የሌለው መሆን ይኖርበታል፣ 11. የጨረታ አሸናፊዎች ውጤት በተገለፀበት ቀን ጀምሮ ከ5 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት
13. የጨረታው አሸናፊ ድርጅት የሚለየው በሎት ጠቅላላ ድምር ዋጋ ነው፣ ውስጥ የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ በማስያዝ ውል ይዘው ያሸነፉባቸውን እቃዎች ማረሚያ ቤት ድረስ
14. ተጫራቾች በጨረታ ያሸነፉበትን እቃዎች አማ/ቴ/ሙ/ማ/ኮሌጅ ድረስ በማምጣት ማስረከብ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል::
ይኖርባቸዋል፣ 12. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታዩ ቀናት በ16ኛው ቀን 3፡30 ተዘግቶ
15. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ በዚሁ ቀን በ4፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመ/ቤቱ ቢሮ ቁጥር 9 ይከፈታል፤
ነው፣ ይህ ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል::
16. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 9 ድረስ 13. የጨረታ ዝርዝር ሰነዱን ግ/ፋ/ን/ብ/አስ/ደ/ቡድን መሪ ቢሮ ቁጥር 9 ዘወትር በስራ ሰዓት በመምጣት
መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን::
በአካል በመገኘት ወይም በስልክ 0587770371 በመደወል መረጃውን ማግኘት ይችላሉ::
14. መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
የማቻከል ወረዳ በአማ/ቴ/ሙ/ማሰ/ኮሌጅ 15. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 665 11 49 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ::

የብቸና ማረሚያ ቤት

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ


በባህር ዳርና አካ/ከፍ/ፍ/ቤት የደቡብ አቸፈር ወረዳ ፍ/ቤት ለመ/ቤታችን የሚያስፈልግ አመታዊ ግዥ ማለትም ሎት 1 የጽ/መሣሪያ፣ ሎት 2 ህትመት፣ ሎት 3 የጽዳት እቃዎች፣ ሎት 4 ኤሌክትሮኒክስ እና ሌሎች
ተዛማጅ እቃዎች፣ ሎት 5 የእጅ መሣሪያ፣ ሎት 6 የደንብ ልብስ የደንብ ጫማ፣ ሎት 7 የመኪና መለዋወጫ እቃ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም የሚፈልግ ማንኛውንም ተጫራች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር ይችላሉ፡፡
1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጠር /ቲን/ ያላቸው፣
3. የግዥው መጠን ብር 200 ሺህ እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
4. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በቁጥር 1-3 የተመጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከጨረታ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱ ዘወትር በስራ ሰአት በእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 20 በመክፈል ደ/አቸ/ወ/ፍ/ቤት ገ/ፋ/ን/አስ/ቢቁ 13 መግዛት ይችላል፡፡
6. የሚገዙ እቃወትን አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ወስትና /ቢል ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት የእቃውን ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁለኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ
ገንዘብ ማስያዘ አለባቸው፡፡
8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሣቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጂዎች ማለትም ዋና እና ቅጂ በማለት በየምድቡ በተለያየ ፓስታ በማድረግ በጥንቃቄ በማሸግ በደ/አቸ/ወ/ፍ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ደ/
የስራ ሂደት ክፍል ቢሮ ቁጥር 13 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰአት ማስገባት ይቻላል፡፡
9. ጨረታው በአየር ላይ የሚቆየው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት ክፍት ሆኖ የሚቆይ ሲሆን በ16ኛው ቀን በስራ ሰአት ከጠዋቱ በ3፡30 ታሽጐ በ3፡45 ተጫራቾች ወይም
ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ የሚከፈት ሲሆን የሚከፈትበት ቀን የበአል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሣሣይ ሰአት የሚከፈት ይሆናል፡፡
10. አሸናፊ ተጫራች ማሸነፉ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በ5 የቅሬታ ቀናት በኋላ በ5 ተከታታይ ቀናት 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ውል መውሰድ አለበት፣ እንዲውሉ ባይፈፀም ግን የጨረታ ማስከበሪያው
ለመንግስት ገቢ ይሆናል፡፡
11. የጨረታ ውድድር የሚካሄደው በሎቱ ጥቅል ድምር ስለሆነ ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ሎት ሁሉንም መሙላት ይኖርባቸዋል፡፡ በጥቅል ድምር አሸናፊ ለሚለይባቸው እቃዎች ለአንድም እቃ ዋጋ አለመሙላት
ከጨረታ ውድድር ውጭ ይደረጋል፡፡
12. መ/ቤቱ በጨረታ ከሚገዛው እቃ መጠን እስከ 20 በመቶ መጨመር ወይም መቀነስ ይችላል፡፡
13. አሸናፊው ተጫራች ያሸነፈባቸውን እቃዎች ማስጫኛና ማውረጃ እንዲሁም ትራንስፖርት ወጭውን ችሎ ደ/አቸ/ወ/ፍ/ቤት ድረስ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
14. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱየ ተጠበቀ ነው፡፡ የጨረታ ሰነዱ ስርዝ ድልዝ መሆን የለበትም ስርዝ ድልዝ ከሆነ ፓራፍ መደረግ ይኖርበታል፡፡
15. በዚህ ጨረታ ማስታወቂያ ያልተካተቱ ህጐችና ደንቦች በግዥ መመሪያ ቁጠር 1/2003 መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጠር 0582230160 በመደወል ቢሮ ቁጥር 13 በአካል በመምጣት
መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የደቡብ አቸፈር ወረዳ ፍርድ ቤት


በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ማስታወቂያ ገጽ 37

ግልጽ የጨረታ ቁጥር ግጨ 01/2013 ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ


የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ፍትህ ባለሙያዎች ማሰልጠኛና የህግ ምርምር ኢንስቲትዩት የጽፈት የላይ አ/ወ/ገ/ኢ/ል/ዋ/ጽ/ቤት ለወረዳው ሴክተር መ/ቤት አገልግሎት የሚውል የጽህፈት መሣሪያ፣
መሳሪያ(የቋሚነት ባህሪ ያላቸው እቃዎች)፣የጽዳት እቃዎች፣ቋሚ አላቂ የኤሊክትሮኒክስ እቃዎች፣የውሃና ኤሌክትሮኒክስ፣ የመኪና ጎማ፣ የፅዳት እቃ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ
የኤሊክትሪክ እቃዎች፣የደንብ ልብስ፣ የደንብ ልብስ ጫማ፣የመኪና ማስዋቢያ እቃዎች፣የተሽከርካሪ ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች፡-
እቃዎች መለዋወጫ ፣ የሞተር ብስክሌት ጎማና ካላማዳሪ፣ብስክሌት የብስክሌት ጎማና ካላማዳሪ በግልጽ 1. ህጋዊ ፈቃድ ያለውና የ2013 ግብር የከፈሉ፣
ጨረታ ድርጅቶችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። ስለዚህ በጨረታው መወዳደር የሚፈልጉ ድርጅቶች 2. የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣
1. በዘርፉ ሕጋዊና የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን)ና የንግድ ምዝገባ 3. ተጫራቾች በወረዳው ገ/ኢ/ል/ዋ/ጽ/ቤት ገንዘበ ቤት በመምጣት የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር
የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣ 50 በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡
2. የግዥው መጠን ብር 200,000.00 (ሁለት መቶ ሽህ ብር) እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ 4. የጨረታ ሰነዱ ስርዝ ድልዝ ሣይኖረው ዋናውና ቅጁ ተለይቶ በ2 ኮፒ ታሽጐ ማቅረብ አለባቸው፡፡
ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣ 5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት በአየር ላይ
3. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 (አስራ አምስት) ቀናት የፍትሕ ባለሙያዎች ይውላል፡፡ ስለዚህ ላይ/አ/ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በመምጣት የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 50 ብር
ማሰልጠኛና የሕግ ምርምር ኢንስቲትዩት ቢሮ ባህር ዳር ቢሮ ቁጥር 11 በመቅረብ የማይመለስ በመክፈል መግዛት ይቻላል፡፡
የኢትዮጵያ ብር 50 (ሀምሳ ብር) በመክፈል መግዛት ይቻላል፣ 6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በሚወዳደሩበት ገንዘብ 1 በመቶ በሲፒዬ፣ በጥሬ ገንዘብ እና የባንክ
4. የጨረታ ማስከበሪያ የሞሉትን ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ ወይም በጥሬ ጋራንት በፖስታ ውስጥ አሽገው ማስገባት አለባቸው፡፡
ገንዘብ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡ በጥሬ ገንዘብ ከሆነ በቢሮው ገንዘብ ያዥ በኩል ደረሰኝ በማስቆረጥ 7. ጨረታው ጋዜጣው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ታሽጐ በዛውኑ ቀን በ4፡00 ተጫራቾች
የደረሰኙን ፎቶ ኮፒ በጨረታው ፖስታ ውስጥ ማግባት አለበት፣ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል፡፡
5. ጨረታው ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ለ15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት ክፍት ሆኖ ይቆይና በአስራ 8. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚወዳደሩበትን ገንዘብ 1 በመቶ በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ
ስድስተኛው ቀን ከጠዋቱ በ4፡00 ይዘጋና በዚሁ ቀን በ4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በጨረታ መክፈቻ እለት በፖስታው ውስጥ ታሽጐ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ሌትርኦፍ ክሬዲት ከሆነ
በተገኙበት ባህር ዳር ከተማ በሚገኘው አብክመ የፍትሕ ባለሙያዎች ማሰልጠኛና የሕግ ምርምር ፀንቶ መቆያ ጊዜው ዘጠና ቀንና ከዚያ በላይ አለበት፡፡
ኢንስቲትዩቱ አዳራሽ ይከፈታል፤ የጨረታ ሳጥኑ የሚዘጋበት አስራ ስድስተኛው ቀን በዓል ወይም 9. የጨረታ ሰነዱ ስርዝ ድልዝ ካለበት እና ለመሰረዙ ልዩ ፊርማ ካሌለበት ውድቅ ይደረጋል፡፡
ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ላይ በተጠቀሰው ሰዓት ይዘጋና ይከፈታል፤ የመጫረቻ 10. የጨረታው አሸናፊ የሚለየው በሎት ወይም በጠቅላላ ድምር ነው፡፡
ሰነድ ከተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ውጭ ዘግይቶ ቢደርስ ተቀባይነት አይኖረውም፣ 11. ተጫራቾች በሚያቀርቡት ማወዳደሪያ ሰነድ ስማቸውን ሙሉ አድራሻቸውን ማስፈር አለባቸው፡፡
6. አሸናፊ ድርጅቶች ያሸነፉበትን ዕቃ አይነት አብክመ የፍትሕ ባለሙያዎች ማሰልጠኛና የሕግ 12. የጨረታ ሰነዱ ፀንቶ መቆያው ጊዜ 40 ቀናት ይሆናል፡፡
ምርምር ኢንስቲትዩት ቢሮ መጋዘን ድረስ ማንኛውም የትራንስፖርት፤ የመጓጓዥያ እና የጫኝና 13. አሸናፊው ተጫራች ንብረቱን ከወረዳው ንብረት ክፍል ድረስ ማስገባት አለበት፡፡
አውራጅ ወጭ ችሎ በማጓጓዝ ማስረከብ አለባቸው፣ 14. አሸናፊው ተጫራች ኦርጅናል ያልሆነ እቃ ቢያቀርብ ውሉ የሚሰረዝ መሆኑ እና ያስያዘው የጨረታ
7. ቢሮው ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣ ሰነድ የሚወረስ መሆኑን ማወቅ አለበት፡፡
8. ለዕቃው/አገልግተቱ የቀረቡት እስፔስፊኬሽኖች (Specification)፤ መመሪያዎችና ውል ቃሎች 15. ጨረታው ሙሉ ወጭውን ያካተተ ነው፡፡
ከጨረታው ሰነድ ጋር ተዘጋጅተው የቀረቡ መሆኑን እንገልፃለን፤ 16. ተጨማሪ መረጃ ቢያስፈልጋቸው በስልክ ቁጥር 058 1160014 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡
9. ጨረታው የሚዘጋጅበት ቋንቋ በአማርኛ ይሆናል፤
10. ለበለጠ መረጃ የፍትሕ ባለሙያዎች ማሰልጠኛና የሕግ ምርምር ኢንስቲትዩ ቢሮ ቁጥር 11 በአካል ማሣሰቢያ፡- ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ
በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058 2260131 / 058 8909109 በመደወል ማብራሪያ ማግኘት የተጠበቀ ነው፡፡
ይቻላል፡፡ የላይ አርማጭሆ ወ/ገ/ኢ/ል/ዋ/ጽ/ቤት
ፍትህ ባለሙያዎች ማሰልጠኛ እና የህግ ምርምር ኢንስቲትዮት

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ


የደባርቅ ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ፅ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት ለጽ/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ እቃዎችን፡-
ሎት 1 - የስቴሽነሪ እቃዎች
ሎት 2 - የመኪና መለዋወጫ እቃዎች
ሎት 3 - የመኪና ጎማ እና ባትሪ
ሎት 4 - የደንብ ልብሶች እና ጫማ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፡፣ ስለዚህ ተጫራቾች ሊያሟሉት የሚገባቸው፡-
1. ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው
2. የዘመኑን ግብር ከፍለው ያሳደሱ
3. ቲን ነበር ያላቸው
4. የግዥ መጠን ብር 200 ሺህ እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ(ቫት) ቫት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡
5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከ07/03/2013 እስከ21/03/2013 ዓ/ም ድረስ የጨረታ ሰነዱ በጋዜጣ ከታተመበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት በደባርቅ ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን
ፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር 13 በመምጣት የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 25/ሃያአምስት ብር/ በመክፈል ዘወትር በስራ ስዓት መግዛት ይቻላል፡፡
6. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ለሚጫረቱበት ጨረታ በየሎቱ በየርዕሱ በእያንዳንዱ ብር 2,000 /ሁለት ሽህ ብር/ሲፒኦ በጥሬ ገንዘብ በመሂ 1 በመ/ቤቱ ካርኒ የተቆረጠ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒዩ ማስያዝ
ይኖርባቸዋል፡፡
7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በ2 ኮፒ በመሙላት የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒዩ ኦርጅናል ሰነዱ ውስጥ በማስገባት በስም በታሸገ ኢንቨሎፕ በ16ኛው ቀን በቀን 22/03/2013 ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00 ድረስ በደባርቅ
ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 13 ድረስ ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
8. የመጫረቻ ሰነዱ ዋጋ ፀንቶ የሚቆየው ጊዜ 40 የስራ ቀናቶች ይሆናሉ፡፡
9. ጨረታው በቀን 22/03/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ታሽጎ በዚህ ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ተጫራችዎች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በደባርቅ ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት
ቢሮ ቁጥር 13 ተጫራቾች ቢኖሩም ባይኖሩም ይከፈታል፡፡
10. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የዕቃ ዓይነት ዝርዝር ከሚገዙት ሰነድ ላይ ባለው የዕቃ ዝርዝር መረዳት ይችላሉ፡፡
11. አሸናፊው ድርጅት ንብረቱን ደባርቅ ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር 13 ድረስ በማምጣት ማስረከብ ይኖርባቸዋል፡፡
12. ተጫራቾች ሰነዱን በሚሞሉበት ስዓት ስርዝ ድልዝ መኖር የለለበት ሲሆን የእቃው ናሙና ቢሮ ቁጥር 13 በግንባር በመቅረብ ማየት ይኖርባቸዋል፡፡
13. ተጫራቾች የሚያቀርቡ የመወዳደሪያ ሀሳብ ላይ ሙሉ ስማቸውን ፊርማቸውን በሙሉ አድራሻቸውን ማስፈርና የድርጅቱን ማህተም ማድረግ አለባቸው፡፡
14. ጨረታው በሎት ጠቅላላ ድምር ዝቅተኛ ዋጋ ሙሉ በሙሉ በሞላ ስለሆነ ከመጫረቻ የዋጋ መሙያ ሰነዱ ላይ ክፍት ማድረግ የለባችሁም በተጨማሪም የዕቃዎች ብዛት ከበጀት አንፃር ሊጨምር ወይም ሊቀንስ
ይችላል
15. መ/ቤቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
16. በጨረታውን ለመሳተፍ የሚፈልጉ አቅራቢዎች ተጨማሪ መረጃ ቢያስፈልጋቸው በስልክ ቁጥራችን 058 117 0033 ወይም 058 117 12 08 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
ማሳሰቢያ፡- ሁሉም ዕቃዎች ጥራቱን የጠበቀና በተጠየቀው ሞዴል መሰረት ኦርጅናል መሆን አለባቸ፡፡
ተጨማሪ ማብራሪያዎች መረጃዎች ካሉ በቢሮአችን በውስጥ ሰሌዳ ማስታወቂያ የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን፤፤
የደባርቅ ከተማ አስ/ ከተማ ልማት፤ቤቶችና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት
ማስታወቂያ
ገጽ 38
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

የጨረታ ማስታወቂያ
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ በ2013ዓ.ም በመደበኛ በጀት ለቢሮ አገልግሎት
የሚውል የተለያዩ እቃዎች:- የደንብ ልብስ፤ የፅዳት እቃ፤ የትምህርት ስታቲስቲክስ መጠይቅ ህትመት፤ የቋሪት ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት የግ/ንብ/አስ/ቡድን የቋ/ወ/ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል ሎት 1
ፈርኒቸር፤የጽህፈት መሣሪያ እና የመኪና ዲኮር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ የህንፃ መሣሪያ ሎት 2 የጽ/መሣሪያ፣ ሎት 3 ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ ሎት 4 የጽዳት እቃዎች፣ ሎት 5
ስለሆነም ተጫራቾች፡- የብትን ጨርቃ ጨርቅ፣ ሎት 6 የስፖርት አልባሣት፣ ሎት 7 የተዘጋጁ ልብሶች፣ ጫማዎችና ጃንጥላ በግልጽ
1. በሚወዳደሩበት ዘርፍ በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉ:: ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች
2. የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ:: መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን፡፡
3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ያላቸዉ:: 1. በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
4. የግዥዉ መጠን ብር ከ200 ሺህ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ከፋይነት 2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን/ ያላቸው፣
የተመዘገቡ መሆናቸዉን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣ መሆን አለባቸዉ፡፡ 3. ግዥው ከ200 ሺህ ብር በላይ ከሆነ ተጫራቾች የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡
5. ጨረታዉ በጋዜጣ በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡ 4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሣተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-2 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን
6. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ የተጠቀሰዉን የሚመለከታቸዉን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር በጥንቃቄ በሰም በታሸገ ፖስታ ማቅረብ
ከመጫረቻ ሰነዶቻቸዉ ጋር አያይዘዉ ማቅረብ አለባቸዉ፡፡ አለባቸው፡፡
7. የግዥ ዓይነት ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላሉ፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 5. የሚገዙ እቃዎችን ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ/ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
50.00/ሃምሳ ብር/ በመክፈል ከገንዘብ ያዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 13/15 የጨረታ ሰነዱን መግዛት 6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 30 በመክፈል ፋይናንስ ቡድን ቢሮ ቁጥር 5 ማግኘት
ይችላሉ፡፡ ይቻላል፡፡
8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና/ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ግዥ ዓይነት ጠቅላላ 7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና/ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት የእቃውን ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ
ዋጋ ለደንብ ልብስ 4,000.00፤ ለፅዳት እቃ 5,000.00፤ ለፈርኒቸር 2‚000.00፤ ለትምህርት በሲፒኦ ወይም በደረሰኝ ማስያዝ አለባቸው፡፡
ስታቲስቲክስ መጠይቅ 10‚000.00፤ የጽ/መሣሪያ 4‚000.00 እና የመኪና ዲኮር 2‚000.00 8. ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአየር ላይ ለ15 ተከታታይ ቀናት ቆይቶ በ16ኛው ቀን
በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና 3፡00 ይታሸግና በዚሁ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የቋ/ወ/ገ/ኢ/ት/ዋ/ጽ/
ወይም በአብክመ ትምህርት ቢሮ ህጋዊ ደረሰኝ በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸዉ፡፡በጥሬ ገንዘብ ቤት ጉዳይ መቀበያ አዳራሽ በ3፡30 ይከፈታል፡፡ እለቱ ህዝባዊ በዓል ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ
በፖስታ ውስጥ ማስገባት አይቻልም፡፡ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተባለው ሰዓት ይታሸግና ይከፈታል፡፡
9. የጨረታ ሰነድ ተሞልቶ ከጨረታ ማስከበሪያ ሰነድ ጋር ተያይዞ በፖስታ በማሸግ በፖስታዉ ላይ 9. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ
የሞሉትን የግዥ ዓይነት በመጥቀስ ግልፅ ጨረታ የሚል ተጽፎበት ጨረታዉ አየር ላይ ከዋለበት ነው፡፡
ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት እና በ16ኛዉ ቀን ከቀኑ 8፡00 ድረስ ለዚሁ ጨረታ 10. በጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 4 በአካል
በተዘጋጀዉ ሣጥን መግባት ይኖርበታል፡፡ጨረታው በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058 2620135 በመደወል ወይም በፋክስ ቁጥር 0582620132
ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በአብክመ ትምህርት ቢሮ አዳራሽ ይከፈታል፡፡ በመላክ ማግኘት ይችላሉ፡፡
10. ሁሉም ምድብ እንደ የጨረታው አይነት ውድድሩ የሚካሄደው በሎት ይሆናል፡፡ 11. ጽ/ቤቱ ከሚገዛው እቃ 20 በመቶ ጨምሮ ወይም ቀንሶ መግዛት ይችላል፡፡
11. የጨረታ መክፈቻ ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም በዓል ቀን ከሆነ ጨረታዉ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን 12. በዋጋ መሙያ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለ ተጫራቹ ፓራፍ መደረግ አለበት፡፡
የሚከፈት ይሆናል፡፡ 13. በዚህ የጨረታ ማስታወቂያ ያልተካተቱ ህጎችና ደንቦች በግዥ መመሪያው መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡
12. ስለጨረታዉ ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ ትምህርት ቢሮ በግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ፡
ዳይሬክቶሬት ክፍል በግንባር በመቅረብ በፋክስ ቁጥር 058 222 0814 በመላክ ወይም በስልክ 14. አሸናፊው ድርጅት አሸናፊነቱ ከተገለፀለት ጀምሮ ባሉት 5 የስራ ቀናት ውስጥ የጠቅላላ ዋጋውን 10
ቁጥር 058 226 62 67 በመደወል ማግኘት ይቻላል፡፡ በመቶ የውል ማስከበሪያ በማቅረብ ውል መያዝ ይኖርበታል፡፡
13. ቢሮዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ 15. የውድድሩ ሁኔታ በጠቅላላ ድምር ዝቅተኛ ዋጋ ሞልቶ ካቀረበው ድርጅት ሲሆን ከአንድ ሎት
ነዉ፡፡ ከፋፍሎ መሙላት ወይም መጫረት ከውድድር ውጭ ያደርጋል፡፡
16. አሸናፊው ያሸነፈውን እቃ ቋሪት ወረዳ ባሉ ሴክተር መ/ቤቶች ድረስ የማቅረብ/የማሰራጨት ግዴታ
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ አለበት፡፡

የቋሪት ወረዳ ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ የሊዝ የጨረታ ማስታወቂያ


በአብክመ ጤና ጥበቃ ቢሮ በምዕራብ ጎጃም ዞን ጤና መምሪያ የቡሬ ጤና አጠባበቅ ጣቢያ በ2013 በጀት ዓመት ለጤና ጣቢያው
አገልግሎት የሚውሉ አቅርቦቶች ሎት 1 የደምብ ልብስ ሎት 2 የጽህፈት መሣሪያዎች ሎት 3 የህትመት እና ሎት 4 የጽዳት ዕቃዎችን የአንዳቤት ከተማ መሪ ማዘጋጃ ጽ/ቤት የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ
በጋዜጣ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ድርጅቶችን ይጋብዛል፡፡ በሚደነግገው አዋጅ ቁጥር 721/2004 አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀጽ 1 መሰረት
1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ በ2013 በጀት ዓመት 1ኛ ዙር ጨረታ ለመኖሪያ አገልግሎት 10 ቦታዎች
2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን/ ያላቸው፣ ለድርጅት አገልግሎት 4 ቦታዎችን በጨረታ ለተጫራቾች ማስተላለፍ
3. ማንኛውም ተጫራች ከ200 ሺህ ብር በላይ የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡ እና የቫትንም ዋጋ ጨምሮ ሞልቶ መጫረት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም፡-
አለባቸው፡፡ 1. መጫረት የሚፈልግ ማንኛውም ሰው ወይም ድርጅት በጋዜጣ
4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሣተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉበት 10 የስራ ቀናት ውስጥ የቦታውን ዝርዝር
ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡ መረጃ እና የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 300 በመክፈል ቢሮ ቁጥር
5. የሚገዙ እቃዎችን አይነትና ዝርዝር መግለጫ/ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ፡፡ 11 በመምጣት መግዛት ይቻላል፡፡
6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 30 በመክፈል ከግ/ፋ/ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 27 ማግኘት ይችላሉ፡፡ 2. የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ጊዜ ማስታወቂያው ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ
7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና/ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ብር የእቃውን ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ ባሉት 10 የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ምሽቱ 11፡00 ብቻ
የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይችላሉ፡፡ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ይሆናል፡፡
8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሣቡን በአንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ 3. ጨረታው የሚዘጋው በ10ኛ ቀን 11፡00 ይሆናል፡፡
በቡሬ ጤና አጠ/ጣቢያ ከግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 27 በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ጋዜጣው 4. ጨረታው የሚከፈተው ጨረታው ከተዘጋበት ቀን ቀጥሎ ባለው
ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ16 ተከታታይ ቀናት እስከ ረፋዱ 3፡00 ድረስ ማስገባት ይኖርበታል፡፡ የስራ ቀን በ4፡00 ሁሉም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውን
9. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 27 በ16ኛው ቀን በተገኙበት ሲሆን ጨረታው የሚከፈትበት ቦታን በተመለከተ አን/
ከጠዋቱ 3፡00 ታሽጐ በ4፡00 ይከፈታል፡፡ መ/ማ/ቤት አዳራሽ ይሆናል፡፡
10. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ሆኖም ጨረታው 5. ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ በጽ/ቤቱ የውስጥ ማስታወቂያ
በመሰረዙ ምክንያት ተጫሪቾች ላወጡት ዋጋ ጤና ጣቢያው ተጠያቂ አይሆንም፡፡ ሰሌዳ ወይም በስልክ ቁጥር 058 5547069፣ 0585547485፣
11. ከብር 10 ሺህ በላይ ሽያጭ ከተፈፀመ ዊዝ ሆልዲንግ ታክስ 2 በመቶ ይቀነሣል፡፡ 0918392930፣ 0918222047 ወይም 0918213387 ደውለው
12. መ/ቤቱ የጨረታ ዋጋውን የሚለየው በየሎቱ በነጠላ ወይም በጥቅል ዋጋ ይሆናል፡፡ ማግኘት ይችላሉ፡፡
13. በጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በግ/ፋ/ንብ/አስ/ደ/የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 6. መ/ቤቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ
27 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058 7740101 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡ ርክክብን በተመለከተ የተጠበቀ ነው፡፡
ጤና ጣቢያ ንብረት ክፍል ድረስ በማምጣት እቃውን በባለሙያው እያሣዩ ገቢ ማድረግ አለባቸው፡፡
የአንዳቤት ከተማ መሪ ማ/ቤት
የቡሬ ጤና አጠባበቅ ጣቢያ
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ማስታወቂያ ገጽ 39

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ


በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የአ/ጊስ ከተማ አስተዳደር ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ለ2013 በጀት አመት ለመደበኛ በጀት
የአዊ ዞን በጃዊ ወረዳ ፈንድቃ ከተማ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት የገቢ ግዥ ፋይናንስ አስ/የስራ ሂደት
አገልግሎት የሚውል የተለያዩ ቋሚና አላቂ እቃዎችን ማለትም ሎት 1. የደንብ ልብስ፣ ሎት 2. የህትመት
ውጤቶች ፣ ሎት 3. የጽህፈት መሳሪያዎች ወይም አላቂ የቢሮ እቃዎች ፣ ሎት 4. የጽዳት እቃዎች፣ ሎት በያዘው 2008-2012 አመት የፋይናንስ እና የንብረት እንቅስቃሴ ስራ ኦዲት አገልግሎት በጨረታ
5. የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች እና ጀኔሬተርን ጨምሮ ፣ ሎት 6. ተገጣጣሚ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ኦዲት ማስደረግ ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶችን የምታሟሉ ተጫራቾች
በየሎታቸው መስፈርቱን ከሚያሟሉ ነጋዴዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መወዳደር ትችላላችሁ፡፡
መሰፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡ 1. ማንኛውም በዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ ፎቶ ኮፒ አያይዘው ማቅረብ የሚችሉ
1. በየዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው 2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፍኬት ፎቶ ኮፒ አያይዘው ማቅረብ የሚችል
2. የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /
3. የግዥ መጠኑ ከ50 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚረጋግጥ ሰርተፍኬት
ቲን/ ያላቸው የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይት የተመዘገቡ መሆናቸውና የምስክር ወረቀት
ማቅረብ የሚችሉ ፎቶ ኮፒ አያይዘው የሚያቀርቡ
3. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከቁ 1-2 የተጠቀሱትን የሚመለከታቸው ማስረጃዎች ፎቶ 4. የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 100 ብር በመክፈል የፈንድቃ ከተማ ውሃ ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት
ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡ ቢሮ ቁጥር 3 ሰነዱን በመግዛት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
4. የዕቃው አይነት ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፍኬሽን/ እና ናሙና የሚያስፈልጋቸው ከጨረታ ሰነዱ 5. የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተመሰከረለት ሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ከሆነ በመ/ቤታችን በገቢ
ማግኘት ይቻላሉ፡፡ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ዋጋ 2 በመቶ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ለእያንዳንዱ ሎት 20፡00 በመክፈል ከአ/ጊስ ከተማ 6. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ፈንድቃ ከተማ ውሃ አገልግሎት
አስተዳደር ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ማግኘት ይቻላሉ፡፡ የሚገዙ የእቃዎችን ዓይነት እና ዝርዝር ከጨረታ
ጽ/ቤት የገቢ ግዥ ፋ/ንብ/አስ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 3 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ
ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
6. የጨረታ ሰነዱን ስርዝ ድልዝ ወይም በፉልዱ የተስተካከለ ከሆነ ሰነዱ ተቀባይነት የለውም ወይም ሰዓት ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀናት እስከ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት
መፈረም አለበት፡፡ ይኖርባቸዋል፡፡
7. መ/ቤቱ አሸናፊውን በነጠላ ወይም በሎት የመለየት መብት አለው፡፡ 7. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም ፈንድቃ ከተማ ውሃ
8. አሸናፊው ዕቃዎችን አ/ጊስ ከተማ አስተዳደር ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ድረስ ከጎንደር 40 ኪ.ሜትር ይዘው አገልግሎት ጽ/ቤት በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡15 ታሽጐ 4፡30 ይከፈታል፡፡ ይህ ቀን ብሄራዊ በዓል
እንዲመጡ ይደረጋል፡፡ ከታዘዘው ዕቃ ወይም እስፔስፍኬሽን ውጭ ቢያቀርቡ በራሱ ወጭ ዕቃውን ወይም እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጉ በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
ወስዶ ቀይሮ ማምጣት አለበት፡፡
8. የኦዲት አገልግሎት ጨረታ በቴክኒካል ውጤት 70 በመቶ እና በላይ ያገኙ ተጫራቾች ብቻ ለዋጋ
9. የባለሙያ ፍተሻ የሚያስፈልጋቸውን በባለሙያ ተረጋግጠው ወደ ንብረት ክፍል የሚገቡ ይሆናል፡፡
10. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት የዕቃውን ጠቅላላ ዋጋ 1 ውድድር እንዲገኙ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡ በቴክኒክ መስፈርቱ ከ70 በመቶ በታሽ ያገኙ ተወዳዳሪዎች
በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና የዋጋ ማወዳደሪያ ሰነድ ሳይከፈት ይመለስላቸዋል፡፡
በአ/ጊስ ከተማ አስተዳደር ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት በገ/ያዥ በመ/ሂ1 ገቢ በማድረግ ገቢ ያረጉትን ኮፒ 9. ስርዝ ድልዝ ያለው የዋጋ አሞላል ተቀባይነት የለውም፡፡
ከፖስታው ጋር አስገብቶ ማቅረብ አለበት ደረቅ ቼክ እና ሌሎች ተቀባይነት የላቸውም፡፡ 10. በጨረታ ወቅት የሞሉት የእቃ ዋጋ ቢያንስ ለ60 ቀናት ፀንቶ ይቆያል፡፡
11. በጨረታ 1ኛ የወጣውን ውል እስከ ሚወስዱ ድረስ 2ኛ የወጣው የጨረታ ማስከበሪያ 11. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ የማሻሻያ ጥያቄ ለግዥ ፈፃሚ አካል ማቅረብ የሚችሉ ለጨረታ
አይመለስለትም፡፡ መወዳደሪያ ሂሳብ ማቅረቢያ ከተወሰነ ጊዜ ገደብ ከ5 ቀን በፊት ማቅረብ ይችላል፡፡
12. አሸናፊው አሸናፊነቱን ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አምስት ቀናት ውስጥ ውል
12. አሽናፊው አካል ለውል ማስከበሪያ 10 በመቶ በስፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ከሆነ በመ/ቤታችን
መውሰድ አለባት፡፡
13. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ማለትም ኦርጅናል መሂ-1 ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
እና ኮፒ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በአ/ጊስ ከተማ አስተዳደር ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት በተዘጋጀው 13. አሸናፊው የሆነው ድርጅት ኦዲቱ የሚደረገው ፈንድቃ ከተማ ውሃ አገ/ጽ/ቤት ነው፡፡
የጨረታ ሳጥን ዘወትር በሥራ ሰዓት ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት 7/3/2013 ዓ.ም እስከ 14. አሸናፊ የምንለየው በሎት ጠቅላላ ዋጋ ሲሆን በከፊል መሙላት ከውድድር ውጭ ያደርጋል፡፡
21/03/2013 ዓ.ም ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት ጨረታውን መግዛት ይችላሉ፡፡ 15. የተያዘው የጨረታ ማስከበሪያ አሸናፊ ድርጅቱ ውል እንደተያዘ ለተሸናፊዎች ተመላሽ ይሆናል፡፡
14. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቀን 22/03/2013 ዓ.ም በተዘጋጀው 16. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ
ሳጥን ከጠዋቱ 3፡30 ታሽጎ 4፡00 ይከፈታል፡፡ ተጫራች ባይገኙም ጨረታው ከመክፈት አያግደም
ነው፡፡
ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ብሔራዊ በዓል ከሆነ የሚቀጥለው ቀን ይሆናል፡፡
15. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ 17. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈለጉ ስለጨረታው መረጃ ከፈለጉ ከፈንድቃ ከተማ ውሃ አገ/ጽ/ቤት
ነው፡፡ የገቢ ግዥ ፋ/ን/አስ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁ.3 ድረስ በአካል ወይም በስ.ቁ +251 588 90 99 67
16. ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በአ/ጊስ ከተማ አስተዳደር ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ድረስ በአካል በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 09 92 16 18 93 ወይም 058 118 08 46 በመደወል ማግኘት
ይችላሉ፡፡ የጃዊ ወረዳ ፈንድቃ ከተማ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት
የአ/ጊስ ከተማ አስተዳደር ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ


በሰሜን ወሎ ዞን የሸደሆ መቄት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የግዥና ፋይ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ለሸደሆ መቄት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አገልግሎት የሚውል ህትመት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት
ይፈልጋል:: ስለሆነም መወዳደር የምትፈልጉ ሁሉ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች /ግዴታዎች/ ማሟላት ይጠበቅባችኋል::
1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንገድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል
2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
3. የግብር መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ ያላቸው::
4. ተጫራቾች ጥራት ያላቸው እቃዎች ማቅረብና ባቀረቡት እቃ ላይ ጥራት የሌላቸውን ቢያቀርቡ የመቀየር ግዴታ አለባቸው::
5. የጨረታ ሰነዶች ዋናውንና ኮፒውን በተለያየ ፖስታ በስም በማሸግ ማስገባት ይኖርባቸዋል::
6. የግዥ መጠኑን ከ50 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ መሆን ይጠበቅባቸዋል::
7. የጨረታ ሰነድ ማስከበሪያ 1 በመቶ ማስያዝ አለባቸው::
8. የጨረታ አሸናፊው የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ ማስያዝ አለባቸው::
9. የጨረታው ጋዜጣው ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 15 ቀን ውስጥ ሰነዶች መቄት ወረዳ ሸድሆ መቄት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የግ/ፋ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ የማይመለስ 30 ብር በመክፈል
መውሰድና ማስገባት ይችላሉ::
10. የጨረታ ሰነዱ የሚገባበት ጨረታው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ ከ2፡30 እስከ 3፡30 ይሆናል::
11. የጨረታ ሰነዱ የሚከፈትበት ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 16ኛው ቀን ከጧቱ 3፡30 ሲሆን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል:: 16ኛው ቀን በዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን
ይከፈታል::
12. ተጫራቾች በክለሉ የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1/2003 ተገዥ መሆን አለባቸው::
13. ሆስፒታሉ በጨረታ ሰነዱ ዘረዘሩ ዕቃዎች 20 በመቶ የመቀነስና የጨመር መብት አለው::
14. ተጫራቾች ያሸነፉትን ዕቃ ለማቅረብ ውል በፍትህ መውሰድ የሚችል መሆን አለባቸው::
15. ተጫራቾች ያሸነፉትን ዕቃ መቄት ወረዳ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግቡ ድረስ ዕቃው ማቅረብ የሚችል መሆነ አለባቸው::
16. ሆስፒታሉ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የጠበቀ ነው::
17. ለአሸናፊዎች ያሸነፉትን ዕቃ እንደሁኔታው አይቶ በሎት ድምር ወይም በተናጥል አሸናፊ ሊያደርገው ይችላል::
18. ተጫራቾች ተጨማሪ መረጃ ቢያስፈልጋቸው በስልክ ቁጥር 033 211 07 26 /033 211 00 00 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ::

የሸደሆ መቄት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል


ማስታወቂያ
ገጽ 40
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ግልፅ ጨረታ የማስታወቂያ ቁጥር 2/2013


በምስራቅ ጐጃም ዞን አስ/ዞን የመርጡለ ማርያም ከተማ አስተዳደር ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ለመርጡለ ማርያም ከተማ የሙሉዓለም የበህል ማዕከል በ2013 በጀት ዓመት ማዕከሉ አጠቃላይ የጥበቃ ስራውን
አስተዳደር ለባለበጀት ሴክተር መ/ቤቶች ለ2013 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል ጥቅል ግዥ ማለትም ሎት 1 የጽህፈት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ አሸናፊ ደርጅት ጋር ለአንድ ዓመት ውል በመውሰድ ማሰራት
መሣሪያዎች ሎት 2 የቤትና የቢሮ እቃዎች ሎት 3 የኮምፒውተርና ተዛማጅ እቃዎች ሎት 4 አላቂ የፅዳት እቃዎች ሎት
ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም በዚህ ጨረታ የሚወዳደሩ ድርጅቶች፡፡
5 የደንብ ልብስ/ብትን ጨርቅ፣ የተዘጋጁ ልብሶችና ጫማ/፣ ሎት 6 የመኪና ጎማና ባትሪ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ
1. በዘመኑ የታደሰና በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውን እና ለጥበቃ ስራ
ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶት የምታሟሉ የንግድ ድርጅቶች መወዳደር
የሚሰጠውን የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፣
የምትችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡ 2. የግብር ከፋይነት መለያ /ቲን/ ሰርተፊኬት ያላቸው፣
1. ለሁሉም ሎቶች በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው፣ 3. አጠቃላይ የአንድ ዓመት የገንዘቡ መጠን ድምር ከብር 200,000 /ሁለት መቶ ሽ
2. ጠቅላላ ግዥው ወይም ዋጋው በእያንዳንዱ ሎትና ከ200 ሺህ ብር እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ብር/ እና በላይ ከሆነ ተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸዉን
ተመዝጋቢ የሆኑና፣ የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፣
3. ተጫራቾች በጨረታው ለመሣተፍ እና የጨረታ ሰነድ ለመግዛት ከላይ ከተራ ቁጥር 1-2 የተጠቀሱትንና 4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከተ.ቁ 1-3 የተጠቀሱት የሚመለከታቸውን
የሚመለከታቸውን ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒውንና ኦርጅናል ሰነዶቻቸውን ማቅረብና ማመሣከር ይኖርባቸዋል፡፡ ማስረጃዎች ፎቶ ካፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
4. ናሙና የሚጠይቁ እቃዎችን ከመስሪያ ቤቱ በመጠየቅ እንዲሁም የሚገዙ እቃዎችን አይነት ዝርዝርና ስፔስፊኬሽን 5. አጠቃላይ ስለጥበቃው እና ጨረታው ዝርዝር መግለጫ / እስፔስፊክሽን/ እና
መ/ቤታችን በእያንዳንዱ ሎትና በአማረኛ ቋንቋ ያዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 50 ብር ከፍሎ በመግዛት የጨረታ መመሪያ በጨረታ ሰነዱ ጋር ተያይዟል፡፡
ከመ/ማ/ከ/አስ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ማግኘት ይቻላል፡፡ 6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100/ አንድ መቶ ብር/ ብቻ በማዕከሉ
5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና/ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ጠቅላላ ዋጋ ለእያንዳንዱ ሎት 1 በመቶ በባንክ ዋና ገንዘብ ያዥ ቢሮ ቁጥር 05 በመምጣት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ
በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታው ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ዘወትር የስራ ሰዓት መግዛት/ማግኘት ይችላሉ፣
የሚችል እና በጨረታው ላይ ችግር ቢከሰትና ጨረታውን ካሸነፈ በኋላ በራሱ ምክንያት ውል ባይፈፀም ያስያዘውን 7. ተጫራቾች ጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና/ ቢድ ቦንድ/ የሚወዳደሩት የጥበቃ ስራ
1 በመቶ የሚወረስ መሆኑኑ እና አቅርቦቱን ካሸነፈ ለውል ማስከበሪያ 10 በመቶ ማስያዝ የሚችል፡፡ ጠቅላላ የአንድ ዓመት ዋጋ የሚሞሉትን ማንኛውም ግብር ጨምሮ 2 በመቶ በባንክ
6. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በኦርጅናል ኮፒ የሚመለከታቸውን ሰነዶች በሙሉ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ / ስፒኦ/ ወይም በማዕከሉ የጥሬ ገንዘብ ደረሰኝ ገቢ
በማድረግ ስርዝ ድልዝ በሌለበት ሁኔታ በጀርባው ላይ የድርጅቱን አድራሻ ማህተምና ፊርማ በማድረግ በመርጡለ በማድረግ ዋናውን ደረሰኝ ከፖስታው ውስጥ አብረው ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
ማርያም ከ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ ጨረታ 8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በአማረኛ ቋንቋ ስርዝ ድልዝ ሳይኖር በዋጋ
በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 16 ቀናት እስከ 3፡00 ድረስ ማስገባት ይኖርባችኋል፡፡ 16ኛው ቀን ማቅረቢያ ቅጽ መሰረት የአንዱን ነጠላ ዋጋና ጠቅላላ ድምር ዋጋ በመሙላት
ከጠዋቱ ለጨረታ ፖስታ ማስገቢያ ብቻ የተፈቀደ መሆኑን እንድታውቁት እናሣስባለን፡፡ የድርጅቱን ህጋዊ ማህተም፣ፊርማና አድራሻ በማስቀመጥ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ
7. የጨረታ ሰነዱ ስርዝ ድልዝ ያለበት ከሆነና ለመለየት አሻሚ ከሆነ ዋጋ አይኖረውም፡፡ በማዕከሉ የግዥ ኦፊሰሮች ቢሮ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር
8. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሁሉም ሎቶች/ምድቦች/ በግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን በስራ ሰዓት ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት ክፍት
ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 በግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ወይም ቢሮ ይከፈታል፡፡ እለቱ ሆኖ ይቆያል፡፡
የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች ቢገኙም ባይገኙም ጽ/ቤቱ ጨረታውን የሚከፍት 9. የጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በማዕከሉ ቢሮ
ይሆናል፡፡ ቁጥር 05 በሚቀጥለው ቀን 4፡00 ታሽጐ ከረፋዱ 4፡30 ይከፈታል፡፡ ቀኑ በዓል/
9. መ/ቤታችን ከሚገዛው እቃ 20 በመቶ መጨመር ወይም መቀነስ ይችላል፡፡ ዝግ/ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፣
10. ተጫራቾች የሚለዩት በእያንዳንዱ ሎት በሰጡት ጠቅላላ ዋጋ/ሎት/ ይሆናል፡፡ 10. ማዕከሉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨራታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል
11. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
12. በጨረታው መሣተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በመርጡለማርያም ከ/አስ/አገ/ኢ/ 11. በጨረታው የሚሳተፉ አካላት ዝርዝር መረጃ ወይም ማብራሪያ ከፈለጉ በአካል
ል/ጽ/ቤት በግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ድረስ በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 058 6660760/0586660735 በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 058 226- 53-42 /058-220-11-36 በመደወል
በመደወል መረጃ ማግኘት ይቻላል፡፡ ማግኘት ይችላሉ፡፡ አድራሻ፡- ሙሉዓለም የባህል ማዕከል
የመርጡ ለማርያም ከተማ አስተዳደር ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የሙሉዓለም የባህል ማዕከል

ድጋሚ የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ


የአብክመ አመራር አካዳሚ እየተገለገለባቸው ላሉት ተሽከርካሪዎች መለዋወጫ በድጋሚ ግልፅ ጨረታ የአማራ ምርጥ ዘር ኢንተርኘራይዝ በሀገር ውስጥ ገበያ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ካለቸው ድርጅቶች በግልጽ
በማወዳደር ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች ጨረታ አወዳድሮ ብርሸለቆና ቻግኒ የሚገኘውን በቆሎና አኩሪአተር ኮምባይነር ሀርቨስተር ተከራይቶ
መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡ ማስወቃት ይፈልጋል፤ እንዲሁም አንድ ኮምባይነር ለመግዛት ይፈልጋል፤ ስለዚህ በጨረታው
1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ለመሣተፍ የሚፈልጉ፡-
2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ያላቸው፣ 1. ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ፤ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ፤ ከሁለት
3. የግዥው መጠን 200 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ (ቫት) ከፋይነት የተመዘገቡ መቶ ሺህ ብር በላይ የተጨማሪ እሴት ታክስና የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፍኬት /ቲን/ ፎቶ ኮፒ
መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣ በማድረግ የማይመለስ ብር 50 በመክፈል ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ አስር/10/
4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተ.ቁ 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ተከታታይ የሥራ ቀናት ቅዳሜ ግማሽ ቀን ጨምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት ባሕር ዳር አለ በጅምላ
ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡ (ጅንአድ) ግቢ ውስጥ በሚገኘው የኢንተርኘራይዙ መስሪያ ቤት ገንዘብ ያዥ ቢሮ መግዛት
5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 20.00 /ሀያ ብር/ በመክፈል በአመራር አካዳሚው ይችላሉ፡፡
ግቢ ቢሮ ቁጥር 19 መግዛት ይችላሉ፡፡ 2. ተጫራቾች ላቀረቡት ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ ከታወቀ ባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ
6. የሚገዙ የዕቃዎችን ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፣ ወይም ጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
7. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በመግለፅ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ከጥቅምት 7/2013 3. የጨረታው አሸናፊ ድርጅቶች የአሸነፉትን ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በማስያዝ
ዓ/ም ጀምሮ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በአመራር አካዳሚው የግዥ እና ፋይናንስ ከኢንተርፕራይዙ ጋር ዝርዝር ውል መፈራረም ይኖርባቸዋል፡፡
ዳሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 19 ማስገባት ይችላሉ፡፡ 4. ተጫራቾች በጨረታ ሰነድ ላይ በተገለፀው መሠረት የጨረታውን ሰነድ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ
8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ጠቅላላ ዋጋ ብር 10,000.00/ ለአማራ ምርጥ ዘር ኢንተርኘራይዝ በማለት የሚወዳደሩባቸውን ዕቃዎች ወይም አገልግሎቶች
አስር ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲ.ፒ.ኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ትክክለኛ ስምና አድራሻ በመፃፍ ይህ ማስታወቂያ በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ እስከ አስር/10/
የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው፣ ተከታታይ የሥራ ቀናት ቅዳሜን ግማሽ ቀን ጨምሮ በሥራ ሰዓት በኢንተርኘራይዙ ዋና መስሪያ
9. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን አንድ ወጥ በሆነ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ በአመራር ቤት /ባሕር ዳር/ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባቸው፡፡
አካዳሚው ግዥ እና ፋይናንስ ዳሬክቶሬት ወይም ቢሮ ቁጥር 19 ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ 5. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት በአስረኛው የሥራ ቀን ከቀኑ 8፡00 ይዘጋል፣ በዚሁ ቀን 8፡30
ሳጥን ዘወትር በሥራ ሰዓት ከህዳር 7/2013 እስከ ህዳር 22/2013 ዓ.ም 4፡00 ድረስ ማስገባት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ጨረታው የሚከፈትበት ቀን
ይኖርባቸዋል፡፡ የበዓላት ቀን ከሆነ ወደ ሚቀጥለው የሥራ ቀናት ይሸጋገራል፡፡
10. የጨረታ ሳጥኑ ህዳር 22/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ታሽጎ ከጥዋቱ 4፡30 ተጫራቾች/ህጋዊ 6. ድርጅቶች ዋጋ ከሞሉበት ሰንጠረዥ ላይ እርጥብ ማህተም ወይም ፊርማ ማድረግ አለባቸው፡፡
ወኪሎቻቸው/ በተገኙበት በአመራር አካዳሚው አዳራሽ ይከፈታል፡፡ 7. አሸናፊው ድርጅት ያሸነፋቸውን ዕቃዎች በጨረታ ሰነዱ በዝርዝር በተመለከተው ቦታ ድረስ
11. የመክፈቻው ቀን የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ 8. የማስጫኛ የማውረጃና ሌሎች ወጭዎች በአሸናፊው ድርጅት የሚሸፈኑ ይሆናል፡፡
12. አመራር አካዳሚው ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡፡ 9. ኢንተርኘራይዙ ጨረታውን የተሻለ አማራጭ ካገኘ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ
13. በሌላ ተጫራች ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ ተቀባይነት የለዉም፣ የተጠበቀ ነው፡፡
14. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉቢሮ ቁጥር 19 ድረስ በአካል 10. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ኢንተርፕራይዙ ቢሮ
በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0582262360 በመደወል ወይም በአካዳሚው ዌብ ሳይት www. ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በፋክስ ቁጥር 0582266002 በመላክ ወይም ቨበስልክ ቁጥር
ALA.edu.et ማግኘት ይችላሉ፡፡ 0583208415 ወይም 0918016935 በመደወል ማግኘት ይቻላል፡፡

የአመራር አካዳሚው የአማራ ምርጥ ዘር ኢንተርኘራይዝ


በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ማስታወቂያ ገጽ 41

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ


በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የምዕራብ ደንቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት ግ/ፋ/ንብ/አስ/የስ/ሂደት የ2013 በጀት ዓመት ለመደበኛ በጀት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ቋሚና አላቂ ዕቃዎችን ማለትም ሎት 1. የደንብ ልብስ፣ ሎት 2.
ፈርኒቸር፣ ሎት 3. የፅህፈት መሳሪያዎች /አላቂ የቢሮ ዕቃዎች/ ፣ ሎት 4. ኤሌክትሮኒክስ ፣ ሎት 5. የፅዳት ዕቃዎች፣ ሎት 6. ህትመት፣ ሎት 7. ልዩ ልዩ የቢሮ አላቂ እቃዎች ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች
የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የምትሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
1. ተጫራቾች በየሎቱ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና ያሳደሱ፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉና የከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ሰርተፍኬት አያይዘው ከጨረታ ሰነዱ ጋር የሚያቀርቡ መሆን አለባቸው፡፡ ከብር 50 ሺህ እና በላይ
ለሚያቀርቡ ጠቅላላ ዋጋ ድምርና ኤሌክትሮኒክስ ነክ ዕቃዎች ለሆኑ የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡ የጨረታ ሰነዱ የሚሸጥበት የማይመለስ በእያንዳንዱ ሎት 20 ብር በመክፈል በማዕ/ጎ/ዞን/ከፍ/ፍ/ቤት
የግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ መግዛት ይቻላል፡፡
2. ከ07/03/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 21/03/2013 ዓ.ም ጨረታው በአየር ላይ ቆይቶ በ22/03/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 ላይ የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ በታሸገበት ዕለት ከጠዋቱ 4፡00 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ
ወኪሎች በተገኙበት ጨረታው በማዕ/ጎ/ከፍ/ፍ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ ቡድን ቢሮ ቁጥር 05 በግልጽ ይከፈታል፡፡ የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀናት ይከፈታል፡፡ በተጨማሪም ፍ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ
ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
3. የሚገዙ እቃዎችን በአይነትና በዝርዝር መግለጫ /ስፔስፍኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በሎት ከሞሉት ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ከሆነ ከመ/ቤታችን ግዥና ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 05 ከገንዘብ ያዥ በመሂ 1
በማስያዝ የገቢ ደረሰኝ አስቆርጦ ከሚወዳደርበት ሰነድ ጋር አብሮ ፎቶ ኮፒውን በማሸግ ማስያዝ አለባቸው፡፡
5. ማንኛውም ተጫራች ሃሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅ /ኮፒ/ በማለት ኦርጅናል ለብቻው ቅጅውን ለብቻው በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በተራ ቁጥር 1 በተገለጸው ቦታ እስከ
22/03/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 ድረስ ሰነዱን በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለበት፡፡
6. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ የዕቃውን መጓጓዣ /ትራንስፖርት/ እንዲሁም ማናቸውም የመንግስት ታክስ ያካተተ ሆኖ ማቅረብ አለበት፡፡ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በቀኑና በሰአቱ ካልተገኙ ጨረታውን
ከመክፈት አያግድም፡፡
7. ተጫራቾች ያሸነፉትን እቃ ከምዕ/ደ/ወ/ፍ/ቤት ድረስ ማቅረብ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን በተጨማሪም ከታዘዘው ስፔስፍኬሽን /እቃ ውጭ ቢያቀርቡ በራሱ ወጭ እቃውን ወስዶ ቀይሮ ማምጣት አለበት፡፡
8. አሸናፊዎች አሸናፊነቱ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ቀናት ውስጥ ውል መውሰድ አለበት፡፡ ውል በሚወሰድ ጊዜ የእቃዎችን ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ ማስያዝ አለባቸው፡፡ በተጨማሪም ውሉን የምትወስዱት
ምዕ/ደ/ወ/ፍት/ጽ/ቤት ድረስ በመምጣት መሆኑን እንገልፃለን፡፡
9. ፍ/ቤቱ አሸናፊውን በሎትም ሆነ በተናጠል የመለየት መብት የተጠበቀ ነው፡፡
10. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ከምዕ/ደ/ወ/ፍ/ቤት ግዥና ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 9 ድረስ በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 09 25 99 82 84 ወይም 058 334 03
57 በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡

የምዕራብ ደንቢያ ወረዳ ፍ/ቤት

የሩዝና አኩሪ አተር ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ


ተክራርዋ የኘላስቲክ ውጤቶች ማምረቻ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ለቢራ ካሳ ማምረቻ የሚሆን ጥሬ
ኢፌዲሪ ስኳር ኮርፖሬሽን የበለስ ስኳር ልማት ኘሮጀክት ጽ/ቤት በአማራ ክልል አዊ ዞን ጃዊ ወረዳ የሚገኝ እቃ /HDPE/ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር
ሲሆን ኘሮጀክታችን ያመረታቸውን የተፈለፈለና ያልተፈለፈለ የሩዝ ምርት እና አኩሪ አተር በግልፅ ጨረታ ዘዴ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩ መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ቅድመ ሁኔታዎች ማሟላት የምትችሉ 1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፍያ መለያ ቁጥር /ቲን/ እና የዘመኑን ግብር
ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ትችላላችሁ፡፡ መክፈላቸውን የሚያሰይ ማስረጃ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡
1. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት በጨረታው ለመሳተፍ መብቱ 2. ተወዳዳሪዎች የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ
የተጠበቀ ነው፡፡ ከዋናው ጋር የተገናዘበ የምስክር ወረቀት ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡
2. ተጫራቾች የሚሸጡትን እህሎች ዝርዝር መግለጫ በጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ፡፡ 3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩበት ጠቅላላ ዋጋ አንድ በመቶ በባንክ
3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በለስ ስኳር ልማት ኘሮጀክት ጽ/ቤት ዋና ግቢ ቢሮ ቁጥር 12 ወይም ባህር ዳር በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ በሲፒኦ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው፡፡
ከተማ ላይ በሚገኘው የኘሮጀክቱ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ቅ/ጊዮርጊስ ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት 4. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሳቡን በአንድ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በባህር ዳር ከተማ
በኢትዮጵያ መድን ድርጅት ህንፃ ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 206 ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ህዳር 11 ክ/ከተማ ተክራርዋ የኘላስቲክ ውጤቶች ማምረቻ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሚገኘው
ተከታታታይ ቀናቶች ዘወትር በስራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ፡፡ ቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ወይም በDHL በድርጅቱ አድራሻ
4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የጠቅላላ ዋጋውን 2 በመቶ በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ / መላክ ይኖርባቸዋል፡፡
ሲፒኦ/ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡ 5. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ለተከታታይ 30 ቀናት ክፍት ሆኖ በቀጣዩ
5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት ቀን ከቀኑ 3፡30 ተዘግቶ በ4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት
ውስጥ ዋና እና ቅጅ /ኮፒ/ በማለት ለየብቻ በተለያየ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው በባህር ዳር ከተማ ቀበሌ 11 በሚገኘው ተክራርዋ የኘላስቲክ ውጤቶች ማምረቻ ኃ/የተ/
የጨረታ ሳጥን በለስ ስኳር ልማት ኘሮጀክት ጽ/ቤት ዋና ግቢ ቢሮ ቁጥር 12 ዘወትር በስራ ሰዓት ማስገባት የግ/ማህበር በሚገኘው ቢሮ ቁጥር 5 ይከፈታል፡፡ ሆኖም የጨረታ ሳጥኑ የሚዘጋበት ቀን
ይችላሉ፡፡ ክብረ በዓል ከሆነ /እሁድ/ ከሆነ በሚቀጥለው ስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ሰዓት ተዘግቶ
6. ጨረታው በ15ኛው ቀን ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከቀኑ 10፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ይከፈታል፡፡
ወኪሎቻቸው በተገኙበት በለስ ስኳር ልማት ኘሮጀክት ጽ/ቤት ዋና ግቢ ቢሮ ቁጥር 12 የሚከፈት ሲሆን 6. ኩባንያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ
ዕለቱ የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን ከጧቱ በ2፡30 ታሽጎ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ይከፈታል፡ የተጠበቀ ነው፡፡
፡ 7. ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ተክራርዋ የኘላስቲክ ውጤቶች ማምረቻ ኃ/የተ/የግ/
7. ተጫራቾች ለሽያጭ የቀረቡ እህሎችን በተዘጋጀው የዋጋ ማቅረቢያ ሰንጠረዥ ላይ በተገለፀው አግባብ ማህበር ባህር ዳር ከተማ ህዳር 11 ክፍለ ከተማ ቢሮ ቁጥር 5 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም
መሰረት ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት ውስጥ ንብረቶቹ በስልክ ቁጥር 058 321 00 30 በመደወል ማብራሪያ ማግኘት ይችላሉ፡፡
የሚገኙበት ኘሮጀክት ጽ/ቤቱ መጋዝን ድረስ በመምጣት ማየት ይችላሉ፡፡ 8. የመጫረቻ ሰነዱን ባህር ዳር ተክራርዋ የኘላስቲክ ውጤቶች ማምረቻ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
8. ተጫራቾች በፖስታቸው ላይ ስም፣ ፊርማና ስልክ ቁጥር መፃፍ አለባቸው፡፡ ቢሮ ቁጥር 5 በማይመለስ 100 ብር በመግዛት መወዳደር ወይም መሳተፍ ይቻላል፡፡
9. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
10. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 231 17 07 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
ተክራርዋ የኘላስቲክ ውጤቶች ማምረቻ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
የበለስ ስኳር ልማት ኘሮጀክት ጽ/ቤት

የኢንቨስትመንት ቦታ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ መጥፋት ማስታወቂያ


ደረጀ ዘውዱ ከአብክመ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ደብረ ብርሃን ቅርንጣፍ ጽ/ቤት የኢንቨስትመንት መሬት በቀን 30/06/2012 ዓ/ም መውሰዳቸው ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጅ ድርጅቱ የይዞታ ማረጋገጫ
በካርታ ቁጥር ደብኢፓ/03/0212/2012 የተመዘገበ ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የጠፋባቸው መሆኑን በቀን 25/02/2012 ዓ/ም ለጽ/ቤታችን አመልክተዋል፡፡
ስለሆነም ድርጅቱ በአብክመ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ደ/ብርሃን ቅ/ጽ/ቤት በኢንዱስትሪ መንደር ቁጥር አንድ የሚገኝ ሲሆን ይዞታ ማረጋገጫ ካርታውን ያገኝ ካለ ለድርጅቶች ወይም ለአማራ ኢንዱስትሪ
ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ደብረ ብርሃን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እንዲያስረክቡልን እያሣሰብን የእኔ ነው ወይም በእዳ አስይዥዋለሁ የሚል አካል ካለ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ ለአማራ ኢንዱስትሪ
ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ደብረ ብርሃን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በመቅረብ ማሣወቅ ይኖርበታል፡፡ ከተባለው ቀን ካለፈ ግን ሌላ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ለባለይዞታው የምንሰጥ መሆኑን እናሣውቃለን፡፡

ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የደብረ ብርሃን ቅ/ጽ/ቤት


ማስታወቂያ
ገጽ 42
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ


በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ጐጃም ዞን የማቻከል ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ
የጨረታ ቁጥር፡ ጢእ/11/2020/ግጨ/7/03/2013 ትብብር ጽ/ቤት በአልማ በጀት በወረዳው ዉስጥ ያለ በወርቅማ ሃሙሲት ቀበሌ አዲስ 2ኛ
ደረጃ ትምህርት ቤት 10 ክፍል ያሉት አንድ ብሎክ G+1 የተማሪዎች መማሪያ ክፍል በግልፅ
ጢስ እሳት ዉሃ ስራዎች ኃ/የተ/የግ/ማህበር Rolled sheet metal pipe (የላሜራና የመጠቅለያዉን ዋጋ አካቶ)፣ ጨረታ አወዳድሮ ማስገንባት ይፈልጋል፡- ስለዚህ
የመጠቅለያ የእጅ ዋጋ እና ሽት ሜታል 6ሚሜ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ከአቅራቢዎች ለመግዛት ይፈልጋል:: 1. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ
ስለዚህ ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራና በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ ተጫራች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፍኬት ማቅረብ
መስፈርቶች የሚያሟላ በጨረታዉ መሳተፍ ይችላል:: ይኖርባቸዋል::
ተ.ቁ ሎት የእቃዉ አይነት የጨረታ ማስከበሪያ ምርመራ 2. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 30 ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ
ሲሆን የጨረታ ሰነዱን በማቻ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 5 ድረስ በመቅረብ
1 ሎት 1 Rolled sheet metal pipe እና 50,000.00 የማይመለስ ብር 50/ሃምሳ ብር/ ብቻ በመክፈል የተዘጋጀውን የግንባታ ዝርዝር የያዘ
የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ::
የመጠቅለያ የእጅ ዋጋ 3. ሰነዱን በጥንቃቄ ሞልቶ ኮፒና ወርጅናል ሰነዱን በተለያየ ፖስታ በማሸግና በድጋሜ
2 ሎት 2 ሽት ሜታል 6ሚሜ እና ሌሎች 50,000.00 በማጠቃለያ ፖስታ በማሸግ የድርጅቱን አድራሻ ህጋዊ ማህተም ሙሉ ስምና ፊርማ
እቃዎች በመፃፍ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን እስከ በ31ኛው ቀን ከጥዋቱ 3፡30 ድረስ ማስገባት
ተጫራቾች የዘመኑን ግብር ከፍለው የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ የምሰክር ወረቀት፣የተጨማሪ እሴት ይኖርባቸዋል::በዋጋ መሙያዉ ላይ ስርዝ ድልዝ በግልጽ የማይነበብ በፍሉድ የጠፋና
ታክስ እና የቲን ሰርተፊኬት፣ማስረጃዎች ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል:: እራሱ ተጫራቹ የአስተካከልው ስለመሆኑ ፊርማ/ፓራፍ /የሌለበት ሰነድ ያቀረበ
1. ጨረታው ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ማለትም ከህዳር 7/03/2013 እስከ ህዳር ከዉድድር ዉጭ ይሆናል::
21/3/2013ዓ.ም ለ15 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ሲሆን በ15ኛው ቀን ህዳር 21/3/2013 ዓ.ም 4. ተወዳዳሪዎች የሚሰጡት ዋጋ ከ200 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የቫት ሰርተፊኬት ማቅረብ
ከቀኑ 10፡00 ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከቀኑ 10፡30 ባህርዳር ከተማ አባይ ማዶ ቴዲ የአሸከርካሪዎች ማሰልጠኛ አለባቸው
ጎን በሚገኘው ዋናዉ መ/ቤት ተጫራቾች እና ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል:: የጨረታው 5. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት የግንባታ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 140,000.00/አንድ
መዝጊያና መክፈቻ ቀን የስራ ቀን ካልሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ተዘግቶ መቶ አርባ ሽህ ብር /ብቻ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዛዝ/ሲፒኦ/ወይም በሁኔታ
ይከፈታል:: ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና/unconditional Bank Guarantee/ ወይም በጥሬ
2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በኩባንያችን አባይ ማዶ ቴዲ የአሸከርካሪዎች ማሰልጠኛ ጎን በሚገኘው ዋናዉ ገንዘብ በመ/ቤታችን የገቢ ደረሰኝ ገቢ በማድረግ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: ሆኖም ጥሬ
መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 002 የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በመክፈል የመጫረጫ ሰነዱን መዉሰድ ገንዘቡን በፖስታ አሽጎ ማቅረብ አይቻልም::
ይችላሉ:: 6. ተጫራቾች ደረጃ BC/GC-7 እና በላይ መሆን አለባቸው::
3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩበት በሎት ከላይ በተቀመጠዉ በሰንጠረዥ መሰረት 7. ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ
ተቀባይነት ባላቸው የአፈጻጸም ዋስትናዎች (ቢድ ቦንድ) በባንክ በተረጋገጠ ትዕዛዝ (ሲፒኦ) ወይም በሁኔታ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::
ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው:: 8. በጨረታ ሰነዱ ላይ በተገለጸው መሰረት በትክክል ተሞልቶ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
4. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያቸዉን እና የጨረታ ማስከበሪያዉን በተለያየ ፖስታ ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: 9. ተጫራቾች የመልካም ስራ አፈፃፅም ማቅረብ የሚችሉ ፣በማንኛውም የግንባታ ስራ
ተጫራች ድርጅቶች ለሚያቀርቡት ዋጋ ለእያንዳንዱን እቃ ነጠላ ዋጋ እና ጠቅላላ ዋጋ በትክክል ሞልተው ውል ይዘው ያላቋረጡ በውላቸው መሰረት ያጠናቀቁ መሆኑን ከሚመለከተው ህጋዊ
በግልፅ ማስቀመጥ አለባቸው:: አካል ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ::
5. ይህ ጨረታ በኩባንያችን የግዥ መመሪያ ሚያዝያ/2009/ መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል:: 10. ጨረታው 31ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ታሽጐ ከጠዋቱ 4፡00 ይከፈታል::በዚሁ እለት
6. የጨረታዉ አሸናፊ አሸናፊነቱ በጽሁፍ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ በ5 የስራ ቀናት ዉስጥ የጠቅላላ ዋጋዉን 10 በዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ታሽጐ ከጠዋቱ በ4፡00
በመቶ የዉል ማስከበሪያ ያለቅድመ ሁኔታ ለገዥ የሚከፈል በማሰራት ዉል የመያዝ ግዴታ ይኖርበታል:: ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ቢገኙም ባይገኙም በግልጽ ይከፈታል::
7. የማቅረቢያ ጊዜ ከ15 እስከ 25 ቀናት መሆን አለበት:: የአቅራቢዎች ዋጋ ቢያንስ ለ90 ቀናት ጨረታው 11. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0587770480 ደውለው መረጃ ማግኘት የሚቻል
ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ፀንቶ መቆየት አለበት:: መሆኑን እንገልፃለን::
8. ኩባንያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ በዚህ ጨረታ አይገደድም ወይም ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፊል
የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 058-220-48-26 /0583202548/ የማቻከል ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት
በፋክስ ቁጥራችን 0582204830 መጠየቅ ይችላሉ::

የጢስ እሳት ዉሃ ስራዎች ኃ/የተ/የግ/ማህበር

ግልጽ የቅድመ ግዥ ማጣሪያ ጨረታ ማስታወቂያ (INVITATION TO PRQUALIFICATION)


ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ የሰሜን ምስራቅ አማራ ክላስተር ፕሮግራም ፅ/ቤት መስፈርቱን የሚያሟሉና እና ተገቢው ልምድ ካላቸው እቃ አቅራቢዎች እና አገልግሎት ሰጪዎች የተለያየ አይነት እቃዎችና
አገልግሎቶችን በጨረታ ለመግዛት ይረዳው ዘንድ የቅድመ ግዥ ማጣሪያ ምልመላ አድርጐ መስፈርቱን የሚያሟሉትን በ2013/2014 አ/ም በአቅራቢዎች የመረጃ ቋት ውስጥ መመዝገብ ይፈልጋል፡፡
የተጠየቀውን አቅርቦት ለማከናወን ፍላጎትና ብቃት ያላቸው ተወዳዳሪዎች የተዘጋጀውን ተርም ኦፍ ሪፈራንስ (TOR) ከጽ/ቤቱ ቢሮ ዘወትር ከሰኞ እስከ ሐሙስ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፣30 እና ከ8፡00
እስከ 1ዐ፡30 እንዲሁም አርብ ከጠዋት 2፡30 እስከ 6፡30 ከ ሕዳር 30 ቀን 2013 ዓ/ም እስከ ሕዳር 9 ቀን 2ዐ13 ዓ/ም ባሉት ቀናት የታደሰ ንግድ ኮፒ በማቅረብ ሰነዱን (TOR) መውሰድ ይችላሉ፡፡ የሰሜን
ምስራቅ ክላስተር ፕሮግራም ፅ/ቤት ደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ቀበሌ ዐ4 ኮስፒ ብረታ ብረት ቀጥሎ ባለው ግቢ ይገኛል፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር ዐ335513982 ደውለው መጠየቅ የችላሉ፡፡
ተጫራቾች ቴክኒካል ኘሮፖዛላቸውን በታሸገ እና ማህተም ባለበት ፖስታ ውስጥ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፣የግብር ከፋይ መለያ የምስክር ወረቀት እና የተ/አ/ታክስ ምዝገባ
የምስክር ወረቀት ኮፒዎችን በማካተት በሰነዱ (TOR) ላይ በተመለከተው መሰረት ከሕዳር 17 ቀን 2013 ዓ/ም እስከ ሕዳር 27 ቀን 20123ዓ/ም ባሉት ቀናት ስፖርት ቢሮ ቁጥር 12 በሚገኘው ሳጥን ውስጥ
ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
የቴክኒክ ኘሮፖዛሉ በሰሜን ምስራቅ አማራ ክላስተር ጽ/ቤት የግዥ ኮሚቴ ተከፍቶ ውጤቱ በዚሁ ፅ/ቤት የማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ ይፋ ይደረጋል፡፡ ወርልድ ቢዥን ኢትዬጵያ የሰሜን ምስራቅ ክላስተር
ፕሮግራም ፅ/ቤት በማንኛውም ጊዜ የቅድመ ግዥ ማጣሪያ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
No ተፈላጊ የተለያዩ የእቃ አቅርቦቶች፣ያገልግሎትና የተለያዩ የስራ ዝርዝር (Supplies and Services description)
1 Stationaries የጽህፈት መሳሪያዎች
2 Cleaning Service የጽዳት አገልግሎት
3 Vehicle rent for people transport የመስክ መኪና ኪራይ አቅራቢ
4 Vehicle Rent for loading and Transport materials የደረቅ ጭነት የመኪና ኪራይ /አይሱዙ ኤፌ ኤስ አር አቅራቢ
5 Maintenance service for printer, photocopy and other office equipments የኘሪንተር፣የፎቶ ኮፒ ማሽንናየሌሎች የቢሮ
እቃዎች ጥገና አገልግሎት
6 Café service, hot drinks and packed water for East Amhara CPO staffs ትኩስ መጠጥ እና የውሃ አቅርቦት ለሰራተኞች
7 Poultry /chicken, chicken feed የእንቁላል ዶሮ፣ የስጋ ዶሮ፤ የዶሮ መኖ አቅራቢ

ወርልድ ቪዥን ኢትዬጵያ ሰሜን ምስራቅ ክላስተር ፕሮግራም ጽ/ቤት


በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ማስታወቂያ ገጽ 43

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ


የግዥው ምድብ የዕቃው ዓይነት የጨረታ ማስከበሪያ
ሎት 1. የፅህፈት መሳሪያ የጠቅላላ ዋጋውን 1 በመቶ
ሎት 2. ኤሌክትሮኒክስ የጠቅላላ ዋጋውን 1 በመቶ
ሎት 3. ፈርኒቸር የጠቅላላ ዋጋውን 1 በመቶ
ሎት 4. የግንባታ እቃዎች የጠቅላላ ዋጋውን 1 በመቶ
ሎት 5. የመኪና ጎማ የጠቅላላ ዋጋውን 1 በመቶ
ሎት 6. የፅዳት እቃዎች የጠቅላላ ዋጋውን 1 በመቶ
ሎት 7. የሠራተኞች የደንብ ልብስ የሚሆን ብትን ጨርቅ የጠቅላላ ዋጋውን 1 በመቶ
ሎት8. የተዘጋጀ ጨርቅ ሱሪ፣ ሸሚዝ፣ ቆዳ ጫማ የጠቅላላ ዋጋውን 1 በመቶ
የጎንደር ከተማ የመጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት ለ2013 በጀት ዓመት የሚፈልጋቸውን ከላይ በሰንጠረዡ የተዘረዘሩን የተለያዩ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም በጨረታው
መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መረጃዎች በማቅረብ በጨረታው መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡-
1. በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው
2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለ2013 የታደሰ
3. የግብር ከፋይነት ሰርተፍኬት /ቲን ናምበር/ ያላቸው
4. የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ተመዝጋቢ የሆኑና
5. የጨረታ ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ ለእያንዳንዱ ሎት የጠቅላላ ዋጋውን 1 በመቶ ሲፒኦ ወይም ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
6. ተጫራቾች ዝርዝር የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 300 በመክፈል ጎ/ከ/ው/ፍ/አገ/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 15 /ገንዘብ ያዥ ቢሮ/ በመግዛት፣ በጨረታው ዝርዝሩ መሰረት ዋጋቸውን በመሙላትና በፖስታ በማሸግ
እስከ ህዳር 23 ቀን 2013 ዓ.ም ጧት 4፡00 ድረስ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ቢሮ ቁጥር 14 ማስገባት ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች የተወዳደሩበትን የጨረታ ዓይነት ተለያይቶ በታሸገ ኢንቨሎኘ 1 ኦሪጅናል
/ቴክኒካልና ፋይናንሻል/ 1 ኮፒ /ቴክኒካልና ፋይናንሻል/ የያዙ ሰነዶችን ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በአየር ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት እስከ ህዳር 23/2013 ዓ.ም 4፡
00 ሰዓት ድረስ ክፍት ሁኖ ይቆያል፡፡ ጨረታው ህዳር 23 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ በ4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
7. የጨረታው መክፈቻ ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
8. ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
9. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 111 04 59 /058 112 06 97 በመደወል ማነጋገር ይችላሉ፡፡
በጎንደር ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ


የአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት ለ2013 በጀት ዓመት የተለያዩ ዕቃዎችን ማለትም፡- ሎት 1 የተለያዩ የቢሮ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የጭልጋ ወረዳ ፍ/ቤት ግዥ ክፍያና ንብረት አስ/ደ/የስራ ሂደት በ2013 ዓ.ም
ጽህፈት መሳሪያዎች ሎት 2 የተለያዩ የጽዳት ዕቃዎች ሎት 3 ልዩ ልዩ የቢሮ መገልገያ እቃዎች ሎት 4 የደንብ በጀት ዓመት የሚያስፈልጉ የተለያዩ ከሎት 1 እስከ ሎት 6 የተዘረዘሩ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ
ልብስ ሎት 5 የደንብ ልብስ ስፌት ሎት 6 ፈርኒቸር /የቢሮ ዕቃዎች/ ሎት 7 የመኪና ዲኮር ዕቃዎችንበግልፅ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ሎት 1. አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ ሎት 2. የጽዳት እቃዎች፣
ጨረታ በጥቅል ግዥ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልጉ ሎት 3. ሌሎች አላቂ መሳሪያዎች ፣ ሎት 4. የህትመት አቃዎች፣ ሎት 5. የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች
ድርጅቶች፡- ፣ ሎት 6. የደንብ ልብሶች ናቸው፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች
መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡
1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/
1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው
ሰርተፍኬት መረጃ የሚያቀርቡ ፣ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ፎቶ ኮፒ አድርገው ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
2. ተጫራቾች የሚጫረቱበት ዋጋ 200,000.00/ሁለት መቶ ሺህ ብር/ እና ከዚያ በላይ ከሆነ
3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸው
የቫትተመዝጋቢነታቸውን የሚያረጋግጥ የቫት ሰርተፍኬት ማያያዝ አለባቸው፡፡ 4. የግዥው መጠን 200000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /
3. ጨረታው በበኩር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15/አስራ አምስት/ ቀን ውስጥ እስከ ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
11 ፡ 30 ድረስ ባህር ዳር ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት 5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተ.ቁ 1 እስከ 4 የተጠቀሱትን እና የሚመለከታቸውን
1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 104 በመቅረብ የማይመለስ 50.00/ሃምሳ ብር/ በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡ ማስረጃዎች ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ
4. ተጫራቾች ሰነዱን በመሙላት በጥንቃቄ በፖስታ በማሸግ የድርጅቱን ህጋዊ ማህተም፣ ፊርማና አድራሻ አለባቸው፡፡
በትክክል በመሙላት በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን እስከ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4 ፡ 0ዐ ድረስ ማስገባት 6. የሚገዙ አገልግሎቶችን አይነትና መገለጫ /እስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት
ይችላሉ፡፡ ይችላሉ፡፡
5. ጨረታው በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ይዘጋና በእለቱ ከጠዋቱ 4 ፡ 30 ተጫራቾች ወይም 7. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ አቅራቢዎች ማስረጃ ቢያስፈልጋቸው ከስራ ሂደቱ ቢሮ
ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት 1ኛ ቁጥር 5 ስልክ ቁጥር 09 88 53 08 64
ፎቅ ቢሮ ቁጥር 103 ይከፈታል፡፡ ነገር ግን ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸዉ ባይገኙም ጨረታው 8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ሰነዱን ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ለሎት 1 ብር
በእለቱ ይከፈታል፡፡ 1000፣ ለሎት 2. 100 ብር፣ ለሎት 3. 100 ብር ፣ ለሎት 4. 600 ብር ፣ ለሎት 5. 1000 ፣
ለሎት 6. 500 ብር በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ
6. የጨረታ ማስከበሪያ የሞሉትን ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በጥሬ ገንዘብ ወይንም በባንክ የተመሰከረለት /
አለባቸው፡፡
ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ባልተመሰረተ ባንክ ጋረንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ይህም ሲባል በጥሬ
9. ማንኛውም ተጫንች የጨረታ ሀሳቡን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ የጭልጋ ወረዳ ፍ/ቤት
ገንዘብ ከሆነ በድርጅቱ ገንዘብ ያዥ በኩል ደረሰኝ በማስቆረጥ የደረሰኙን ፎቶ ኮፒ ከጨረታው ሰነድ
ግ/ፋ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ባዘጋጀው የጨረታ ሳጥን በጎንደር ከተማ ከፍ/ፍ/ቤት ግ/ፋ/ን/
ጋር ፖስታ ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 5 7/03/2013 ዓ.ም 21/03/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት
7. ጨረታዉ የሚከፈትበት 16ኛ ቀን የህዝብ በዓላት ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ ጨረታዉ በሚቀጥለዉ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
የስራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ላይ ታሽጎ 4፡30 ላይ ይከፈታል፡፡ 10. የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 15 ከላይ ከተጠቀሰው አድራሻ መግዛት ይችላሉ፡፡
8. ናሙና /ሳምፕል/ ለሚያስልጋቸዉ ዕቃዎች ድርጅቱ በሚያሳየዉ ናሙና መሰረት የሚፈፀም ይሆናል ፡፡ 11. ጨረታው በአየር ላይ የሚቆየው ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀን ሲሆን
9. ጨረታው የሚከፈትበት 16ኛው ቀን የህዝብ ባዕል ወይም ቅዳሚና እሁድ ከሆነ ጨረታው በሚቀጥለው ይኸውም ከ 07/03/2013 እስከ 21/03/2013 ዓ.ም እስከ ቀኑ 11፡30 ሰዓት ብቻ ነው፡፡
የስራ ቀን 4፡00 ይዘጋና 4 ፡30 ይከፈታል፡፡ 12. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በማዕከላዊ ጎን/ዞን/ከፍ/ፍ/
10. ድርጅቱየተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ቤት የክፍያና ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 5 ቀን 22/03/2013 ዓም ከጠዋቱ 3፡30
ነው፡፡ ታሽጎ ከጠዋቱ 4፡00 ይከፈታል፡፡ ሆኖም ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልሆነ
11. ለግዥ የቀረቡ እቃዎች ዓይነት፣ ዝርዝር ፤ ብዛትና ስፔስፍኬሽን እንዲሁም የውል ቃሎች ከሰነዱ ጋር በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡
ተዘጋጅቶ የቀረበ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ 13. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ
12. ጨረታ ሰነዱን ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ቀበሌ 13 አየር መንገድ በሚወስደው አስፓልት ገጠር መንገድ የተጠበቀ ነው፡፡
14. መ/ቤቱ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኝ እቃዎችን በመቶ የመጨመር /የመቀነስ/ መብቱ የተጠበቀ
አለፍ ብሎ ባለው ህንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 104 ድረስ በመምጣት መውሰድ ይቻላል፡፡
ነው፡፡
ማሳሰቢያ፡- ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058-320-97-35 ፋክስ 058- 222 -03-58 ደውሎ መጠየቅ
15. ጨረታው የሚካሄድበት ቦታ ማዕከላዊ ጎን/ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ቢሮ ቁጥር 5 ነው፡፡
ይቻላል፡፡
ማሳሰቢያ፡- ጨረታውን ያሸነፈው ድርጅት በጭ/ወ/ፍትህ ጽ/ቤት ቀርቦ ውል መውሰድ አለበት፡፡
አብክመ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት የጭልጋ ወረዳ ፍ/ቤት
ማስታወቂያ
ገጽ 44
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ


የደቡብ ጐንደር አስ/ዞን ከፍ/ፍ/ቤት ለ2013 በጀት ዓመት በሎት 1 የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ሎት 2
የደባርቅ ከተማ አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት በስሩ ለሚገኙ ሴ/መስሪያ ቤቶች በ2013
ልዩ ልዩ ቋሚ እቃዎች ሎት 3 ለቢሮ መጋረጃዎች ሎት 4 የፅዳት እቃዎች ሎት 5 የፅህፈት መሣሪያዎች
የበጀት ዓመት ሎት 1 የጽህፈት መሳሪያ ሎት 2 የጽዳት ዕቃ ሎት 3 የኤሌክትሮኒክስ ዕቃ ሎት 4 የደንብ
ሎት 6 የሚሰሩ ቋሚ የቢሮ እቃዎች ሎት 7 የተዘጋጁ/ፈርኒቸር/ ቋሚ የቢሮ እቃዎች በግልጽ ጨረታ
ልብስ ጫማ ሎት 5 የደንብ ልብስ ብትን ጨርቅ እና የተዘጋጀ ጨርቅ ሎት 6 ፈርኒቸር ሎት 7 የስፖርት
አወዳድሮ ለመግዛት እና ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ትጥቅ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ
1. ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉና በግብር ከፋይ
ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ያሳውቃል ፡፡
መለያ ቁጥር የተመዘገቡ መሆን አለባቸው፡፡
1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
2. ተጫራቾች በዘመኑ ግብር ለመክፈላቸው ማስረጃ የሚያቀርቡ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
3. በሎት ከጠቅላላ ዋጋ 200 ሺህ በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ያላቸው፣
4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ከጠቅላላ ዋጋው ላይ 1 በመቶ ጨረታው ከመከፈቱ
4. የግዥ መጠን ብር 200 ሺህ እና በላይ ከሆነ ተጨማሪ ዕሴት ታክስ (ቫት) ከፋይነት የተመዘገቡ
በፊት በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡
መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚያቀርቡት በጥሬ ገንዘብ ከሆነ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት
5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ በተቁ. 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃወች ፎቶ ኮፒ
ደ/ጐን/ዞን ከፍ/ፍ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 35 በመቅረብ ማስያዝ ይችላሉ፡፡
ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
6. የጨረታ ማስከበሪያ በጥሬ ገንዘብ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በፖስታ ውስጥ አሽጐ ማቅረብ ከጨረታ
6. የሚገዙ ዕቃወችን ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ ( እስፔስፊኬሽን ) ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
ውድድር ውጭ ይደረጋል፡፡ ገንዘቡም ቢጠፋ መ/ቤቱ ሊጠየቅ አይችልም፡፡
7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከ 07/03/2013 እስከ 21/03/2013 ዓ.ም የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት
7. መ/ቤቱ ለመግዛት የሚፈልገውን እቃዎች አይነት ዝርዝር የያዘ ሰነድ ማስታወቂያ በጋዜጣ
ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት የማይመለስ ብር 50/ሃምሳ ብር/ በመክፈል ቢሮ ቁጥር 26 ማግኘት
ከወጣበት ቀን ጀምሮ ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ሶስተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 35 በመምጣት ሎት 1፣ሎት
ይችላሉ ፡፡
3፣ሎት 6 እና ሎት 7 እያንዳንዱን የጨረታ ሰነድ በ100 እንዲሁም ሎት 2፣ ሎት 4 እና ሎት 5
8. ተጫራቶች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩበት የጠ/ድምር 1 በመቶ ብር በባንክ በተረጋገጠ
እያንዳንዱን የጨረታ ሰነድ በ20 ብር መግዛት መውሰድ ይችላል፡፡
የክፍያ ትዕዛዝ /ሲ.ፒ.ኦ/ ወይም በጥሬ ገንዘብ ከዋና ገ/ያዥ በደረሰኝ ማስያዝ አለባቸው፡፡
8. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በመሙላት በታሸገ ፖስታ አድርገው ማስታወቂያው በጋዜጣ
9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በ2 ኮፒ በመሙላት የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ኦርጅናል ሰነዱ ውስጥ
ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት ቢሮ ቁጥር 35 በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት
በጥንቃቄ በታሸገ ፓስታ ቢሮ ቁጥር 35 የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ስዓት እስከ 21/03/2013 ዓ/ም
የሚቻል ሲሆን የጨረታ ሣጥኑም በ15ኛው ቀን ከቀኑ 11፡00 ይታሸጋል፡፡
4፡00 ስዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
9. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ተወካዩች ቢገኙም ባይገኙም ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት
10. ጨረታው ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 21/03/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30
በአስራ ስድስተኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ቢሮ ቁጥር 35 ይከፈታል፡፡
ቢኖሩም ባይኖሩም ይከፈታል፡፡
10. አሸናፊ ድርጅት የሚመረጠው ወይም የሚለዩት በጥቅል ዋጋ ወይም በሎት ስለሆነ የተጠየቁት
11. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፈልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ
እቃዎች ሙሉ በሙሉ ሁሉም መሞላት አለባቸው፡፡
ነው ፡፡
11. አሸናፊ ድርጅት የአሸናፊውን እቃ ደቡብ ጐንደር አስተዳደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ድረስ
12. በጨረታው ለማሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 35 ድረስ በአካል
አጓጉዞ ማቅረብ የሚችል እና የሚገጣጠሙትን ደግሞ ቦታው ድረስ መጥቶ መገጣጠም የሚችል
በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0581170083 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
መሆን አለበት፡፡
13. መስሪያ ቤቱ የጨረታ ውጤቱን በጠቅላላ ድምር ውጤት ያያል ፡፡
12. ተጫራቾች ሰነድ በሚገዛበት ጊዜ ኦርጅናል እና ኮፒ ፈቃድ በመያዝ ሰነዱን በአካል ወይም
14. አሸናፊ ድርጅት ንብረቱን ደ/ከ /አስ/ገን/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 34 ድረስ በማምጣት ማስረከብ
በህጋዊ ወኪላቸው አማካኝነት ማቅረብ ይገባቸዋል፡፡
ይኖርባቸዋል፡፡
13. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ
15. ተጫራቾች በመጫረቻ ሰነዶቻቸው ላይ ሙሉ ስማቸውን ፊርማቸውን እና የድርጅቱን ማህተም
ነው፡፡
ማድረግ አለባቸው፡፡
14. የበለጠ ለመረዳት በስልክ ቁጥር 0584410386 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የደቡብ ጐንደር አስ/ዞን ከፍ/ፍ/ቤት የደባርቅ ከተማ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ


የመርዓዊ ከተማ ውሃ እና ፍሣሽ አገልግሎት ጽ/ቤት የውሃና የፅዳት እቃዎችን ሎት 1 የውሃ መያዣ ጀሪካ/
የወረታ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለሴክተር መ/ቤቶች ለ2013 ዓ/ም
tanker/ ሎት 2 የፅዳት እቃዎች ለ2013 በጀት ዓመት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡
አገልግሎት የሚውል፡- ሎት 1 የጽህፈት መሣሪያ ሎት 2 ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ሎት 3 የጽዳት እቃዎች
፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን
ሎት 4 ብትን ጨርቅ ሎት 5 የቆዳ ውጤቶች ሎት 6 የተዘጋጁ ልብሶች ሎት 7 የመምህራን የስፖርት
ትጥቅ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶት የሚያሟላ እንገልፃለን፡፡ ስለዚህ በጨረታ መወዳደሪያ የምትፈልጉ፡-
1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል፣
ማንኛውም ተጫራች ሁሉ መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
2. የግብር ከፋይ መለያ ቲን ነምበር ማቅረብ የሚችል፣
1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
3. የግዥ መጠኑ ከ50 ሺህ ብር በላይ ከሆነ ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቫት ከፋይነት
2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
መረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን/ ያላቸው፣
4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ያቀረቡትን የመወዳደሪያ ዋጋ 1 በመቶ በሲፒኦ (በጥሬ
4. የግዥው መጠን ከ200 ሺህ ብር እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቫት
ገንዘብ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16 ተከታታይ ቀን
የተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፡፡
ድረስ ማለትም እስከ 4፡00 ማስገባት ይኖርባቸዋል ጨረታው በ16ኛው ቀን 4፡00 ተዘግቶ በ4፡
5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 50 ለሚወዳደሩበት ለእያንዳንዱ በመክፈል ወ/ከ/
30 ይከፈታል፡፡
አስ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 21 መግዛት ይችላሉ፡፡
5. የሚገዙ ማቴሪያሎች አይነት እና ዝርዝር ስፔስፊኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ ፡፡
6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ወይም ቢድ ቦንድ ለሚወዳደሩበት የዕቃ ጠቅላላ ዋጋ 1
6. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ላይ ይከፈታል ነገር ግን ተጫራቾች በጨረታ
በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ማስያዝ አለባቸው፡፡
መክፈቻ ቀን ባይገኙም ጨረታው ይከፈታል፡፡
7. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱንና ንግድ ፈቃድ በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት
7. አሸናፊ ተጫራቾች የሚያቀርቧቸውን ማቴሪያሎች በራሱ ወጭ ሸፍኖ እቃው በተጠየቀው መሰረት
ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በወረታ ከተማ ገ/ኢ/ት/ጽ/ፀበት
በባለሙያ እየተረጋገጠ ንብረት ክፍል ድረስ ማስረከብ ይኖርባቸዋል፡፡
በግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ወይም ቢሮ ቁጥር 22 በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ሣጥን ውስጥ
8. ማንኛውም ተጫራጭ የጨረታ ሠነዱን ኦርጅናል ኮፒ እንዲሁም ሲፒኦ ብሎ በመለየት እና በአንድ
ዘወትር በስራ ሰዓት ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት ውስጥ መግዛትና
ፖስታ በማሸግ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ቦታ ላይ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
ማስገባት ይችላሉ፡፡
9. የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 30 በመክፈል መግዛት አለባቸው፡፡
8. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ቀን በ6፡30 ታሽጐ በዚያው ቀን ከቀኑ 8፡00
10. የጨረታ መክፈቻ የመጨረሻ ቀን በካላንደር ዝግ ከሆነ ወደ ሚቀጥለው ቀን ይሸጋገራል፡፡
ይከፈታል፡፡
11. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ
9. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የበዓላት ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀናት በተመሣሣይ ሰዓት
ነው፡፡
ይከፈታል፡፡
12. ተጫራቾች መወዳደርና ባላቸው ንግድ ፍቃድና ቲን በሙያው ብቻ ነው፡፡
10. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም ይከፈታል፡፡
13. አሸናፊው ማሸነፉ ከተረጋገጠበት የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ በማስያዝ ውል መያዝ ይኖርበታል፡፡
11. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ
14. ከጨረታው ሰነድ ላይ ያልተገለፀ ሂደት ካለ በግዥ መመሪያ መሠረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡
ነው፡፡
15. የመርዓዊ ከተማ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት ከሚገዛቸው ማቴሪያሎች ላይ 20 በመቶ የመቀነስም ሆነ
12. ጨረታው በወጣው ማስታወቂያ መሠረት ብዛቱ 20 በመቶ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል፡፡
የመጨመር መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
13. አሸናፊው ድርጅት ዕቃውን ወረታ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ድረስ
16. ማንኛውም ተጫራች ባለው የስራ ፈቃድ መሰረት በእያንዳንዱ የዕቃ ዝርዝር ሙሉ በሙሉ መሞላት
ማቅረብ አለበት፡፡
አለበት፡፡
14. ውድድሩ በጥቅል ነው፡፡
17. ስለጨረታው ዝርዝር ሁኔታ መረጃ ከፈለጉ መርዓዊ ከተማ ውሃ አገልግሎት የገ/ግ/ፋ/ን/አስ/ደጋፊ
15. ጨረታውን ለመሣተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 22 ድረስ
የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 3 ወይም በስልክ ቁጥር 0583300146/0583300082 መጠየቅ ይችላሉ፡፡
በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058 4461345 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

የወረታ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የመርዓዊ ከተማ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ማስታወቂያ ገጽ 45

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ


በአብክመ ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ የእብናት ወረዳ ቴ/ሙ/ማ/ኮሌጅ ለማሰልጠኛ አገልግሎት በሰ/ወሎ ዞን የወ/ወ/ፍ/ቤት በጋዜጣ የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ማውጣት ይፈልጋል፡፡ በዚህ መሰረት
የሚውሉ ሎት 1 የኤሌክትሪክሲቲ ኤሌክትሮኒክስ ፣ሎት2 የICT Departemnt ፣ ሎት3 የፅህፈት መሣሪያዎች፣ የፅዳት እቃዎች፣ የሰራተኞች ደንብ ልብስ፣ አነስተኛ የእጅ መሣሪያዎች፣ ፕላንት ማሽነሪ፣
ኮንስትራክሽን ፣ ሎት4 የብረታ ብረት ፣ ሎት5 የአኒማል ፕሮዳክሽን ፣ ሎት6 የክሮፕ ፕሮዳክሽን ፣ የህትመት ስራዎች፣ ቋሚ እቃ፣ የልብስ ስፌት፣ ማሽነሪ ጥገና፣ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት መግዛት፣ ማሰፋት፣
ሎት7 የፈርኒቸር ፣ ሎት8 የአውቶሞቲቭ ፣ ሎት9 የፅህፈት መሳሪያና አላቂ የቢሮ እቃዎች ፣ ሎት ማስጠገን እና ማሣተም ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ በጨረታው መሣተፍ ለምትፈልጉ ተጫራቾች በሙሉ፡-
10 ህትመት ሎት11 የጋርመንት ዲፓርትመንት በግልፅ አጫርቶ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም
1. በዘርፉ ህጋዊና የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
መወዳደር ለምትፈልጉ የመወዳደሪያ መስፈርቱ እንደሚቀጥለው ተቀምጧል፡፡
1. የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ 2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆኑን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
2. የዘመኑ ግብር የከፈሉ፣ 3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን/ ያለው፣
3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸው፣ 4. የሚገዙ እቃዎችን በዓይነት እና ዝርዝር መግለጫ/ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
4. ከ200 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣ 5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር ለፅህፈት መሣሪያ 10.00፣ አነስተኛ የእጅ መሣሪያዎች
5. በጨረታው ለመሳተፍ የሚችሉ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 70 ብር በመክፈል 5.00፣ ለደንብ ልብስ 10.00፣ ለፕላንት ማሽነሪ 10.00 በመክፈል ከግዥ ክ/ፋ/ን/አስ/ደጋፊ የስራ ሂደት
በግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 10 መግዛት ይችላል፡፡ ቢሮ ቁጥር 11 በመምጣት ገዝተው መውሰድ ይችላሉ፡፡ ለሞሉት የጨረታ ዋጋ ማስከበሪያ 1 በመቶ
6. ተጫራቾች የሚመለስ የጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋው አንድ በመቶ በባንክ የከፈሉበትን ደረሰኝ ከጨረታ ሰነዱ በፖስታ ውስጥ አብሮ መታሸግ/ መቅረብ/ አለበት፡፡ ይህ ካልሀነ
በተረጋገጠ /ሲፒኦ/ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡ ገንዘቡን በጥሬ ገንዘብ ለዋና ገ/ያዥ ማስያዣ እና ተጫራቾች ዋጋውን ከነቫቱ መሙላት አለባቸው፡፡
7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ኦርጅናልና ኮፒ መለየት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በተዘጋጀው 6. ተጫራቾች የሞሉትን የጨረታ ሰነድ በወ/ወ/ፍ/ቤት በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ይህ ጋዜጣ
የጨረታ ማስገቢያ ሳጥን ማስቀመጥ አለባቸው፡፡ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀን የሚቆይ ሲሆን እስከ ቀኑ 11፡30 ድረስ በአየር ላይ የሚቆይ
8. ኮሌጁ የሚገዛውን እቃዎች 20 በመቶ የመጨመርና የመቀነስ መብት አለው ይሆናል፡፡
9. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ የቀረቡትን እቃዎች ሙሉ በሙሉ መሙላት አለባቸው
7. የጨረታ ሣጥኑ የሚታሸገው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ጀምሮ በ16ኛው ቀን በ3፡30 የጨረታ
አንድም እቃ አለመሙላት ከውድድር ውጭ ያደርጋል፡፡
10. የሚገዙትን እቃዎች አይነትና ዝርዝር መግለጫ /እስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ሣጥኑ ታሽጐ 4፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት /በተገኙበት/ ይከፈታል፡፡
ይችላሉ፡፡ 8. ጨረታው የሚጫረተው በበዓላት ቀን ላይ ከዋለ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይሆናል፡፡
11. የጨረታ ሰነዱ ይህ መታወቂያ በበኩር ጋዜጣ በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ለ15 9. ይህ ጨረታ በሎት የሚወዳደር ሲሆን በሎት ምድብ የምትወዳደሩ የተፈለገውን እቃ አጠቃሎ የማይሞላ
ተከታታይ ቀናት ይቆያል፡፡ ከጨረታ ውጭ ይሆናል፡፡ ጨረታውን ያሸነፈው ድርጅት የማጓጓዣና የመጫኛ መገጣጠሚያ ወጭዎችን
12. ኮሌጁ አሸናፊውን በጥቅል ዋጋ ይመርጣል፡፡ ይሸፍናል፡፡
13. ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው /ቢገኙም ባይገኙም በ16ኛው ቀን ይከፈታል፡፡ ቀኑ 10. የጨረታ አሸናፊው ድርጅት ከጠቅላላ ዋጋው ውስጥ 10 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በሰነድ
ቅዳሜ እና እሁድ /የህዝብ /ብዓላት ከሆነ በቀጣዩ በስራ ቀን ከጧቱ 4፡00 ስዓት ታሽጎ በ5፡ የውል ማስከበሪያ ገንዘብ ወ/ወ/ፍ/ቤት ለገንዘብ ያዥ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
00 ይከፈታል፡፡ 11. ሁሉም ተጫራቾች የአብክመ ገ/ኢ/ል/ቢሮ የግዥ መመሪያ ቁጥር 1/2003 ዓ/ም የወጣውን የጨረታ ህግ
14. አሸናፊው ድርጅት የአሸነፋቸውን እቃዎች ለእብናት ወረዳ ቴ/ሙ/ማ/ኮሌጅ ንብረት ተግባራዊ ማድረግ አለባቸው፡፡
ክፍል ድረስ በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ አለበት፡፡ 12. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ በጨረታው ካገኘ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡
15. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ 13. ለበለጠ መረጃ ማግኘት ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0338319025 ወይም 0938393732 በመደወል ወይም
የተጠበቀ ነው፡፡
16. አሸናፊው ተጫራች አሸናፊነቱ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ 5 ቀናት ውስጥ የጨረታ አሸናፊውን ቢሮ ቁጥር 11 በአካል በመቅረብ መጠየቅ ይችላሉ፡፡
የውል ማስከበሪያ የውል ዋጋ 10 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ /ሲፒኦ/ ወይም በጥሬ ገንዘብ
በማስያዝ ውል መውሰድ አለባቸው፡፡ የሰ/ወሎ ዞን የወ/ወ/ፍ/ቤት
17. በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር
0584400571/395 /0584400858 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የእብናት ወረዳ ቴ/ሙ/ማ/ኮሌጅ


ግልጽ የጨረታ ቁጥር ግጨ 05/2013
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ የተለያዩ አላቂ
የጽህፈት መሳሪያዎችን፣ የፈርኒቸር እቃዎችን፣ የጽዳት እቃዎችን፣ የኤሌክትሪክ
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ እቃዎችን፣ የተለያዩ የቋሚነት ባህሪ ያላቸው እቃዎችን፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን
እና የመኪና ማስዋቢያ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ ድርጅቶችን አወዳድሮ መግዛት
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለወግዲ ወረዳ ፍ/ቤት አገልግሎት የሚውል ሎት 1 የደንብ ልብስ ፣ሎት 2 አላቂ የፅህፈት
መሳሪያዎች ፣ ሎት 3 የህትመት ውጤቶች ፣ ሎት 4 የፅዳት እቃዎች ፣ ሎት 5 ፕላንትና ማሽነሪ ፣ሎት 6 ህናፃና ቁሳቁስ የግልጽ ይፈልጋል። ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ ድርጅቶች፦
ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ተጫራች የሚከተሉትን መስፈርቶች ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን 1. በዘርፉ ሕጋዊና የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር
እንጋብዛለን፡፡ (ቲን)ና የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ 2. የግዥው መጠን ብር 200 ሺህ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ
2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅርብ የሚችል፣ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ
3. የግብር ከፋይ ለመያ ቁጥር ወይም /ቲን/ ያላቸው የሚችሉ፣
4. የግዥው መጠን ብር 200 ሺህ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን 3. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 (አስራ አምስት)
የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣ ቀናት ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ባህር ዳር ቢሮ ቁጥር 217 በመቅረብ
5. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ የንግድ ዘርፍ የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት የማይመለስ 50 ብር /አምሳ ብር/ መበክፈል ወግዲ የማይመለስ የኢትዮጵያ ብር 50 (ሀምሳ ብር) በመክፈል መግዛት ይቻላል፣
ወረዳ ፍ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ የስራ ሂደት ማግኘት ይችላሉ፡፡ 4. የጨረታ ማስከበሪያ የሞሉትን ጠቅላላ ዋጋ 1% በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ
6. ተጫራቾች የጨረታ መስከበሪያ ዋስትና ወይም /ቢል ቦንድ/ የሚወዳደሩበት የንግድ ዘርፍ የእቃውን ጠቅላላ ዋጋ 1 ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡ በጥሬ ገንዘብ ከሆነ በቢሮው
በመቶ በባንክ በተረጋገጠ ክፍያ ትእዛዝ (ሲፒኦ) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ገንዘብ ያዥ በኩል ደረሰኝ በማስቆረጥ የደረሰኙን ፎቶ ኮፒ በጨረታው ፖስታ
ማስያዝ አለባቸው፡፡ ውስጥ መግባት አለበት፣
7. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሳቡን /ሰነዱን/አንድ ወጥ በሆነና በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ወግዲ ወረዳ ፍ/ቤት 5. ጨረታው ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ለ15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት ክፍት
የግ/ፍ/ን/አስ/ቡድን በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በጋዜጣ ካወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት ማስገባት ሆኖ ይቆይና በአስራ ስድስተኛው ቀን ከጠዋቱ በ4፡00 ሰዓት ይዘጋና በዚሁ ቀን
ይችላሉ፡፡ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀን በአየር ላይ ውሎ 16ኛው ቀን 3፡00 ታሽጎ 3፡ በ4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ባህር ዳር ከተማ
30 ላይ ይከፈታል፡፡ የሚከፈትበት ቀን የበአል ቀን ከሆነ የሚቀጥለው የስራ ቀን 3፡00 ታሽጎ 3፡300 ላይ ይከፈታል፡፡ በሚገኘው አብክመ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ትልቁ የስብሰባ አዳራሽ
8. መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በሎት ወይም በድምር የሚያወዳድር ሲሆን የተዘረዘሩት እቃዎች ውስጥ ሳይሞሉ መተው ይከፈታል፤ የጨረታ ሳጥኑ የሚዘጋበት አስራ ስድስተኛው ቀን በዓል ወይም
አይቻልም፡፡ ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ላይ በተጠቀሰው ሰዓት ይዘጋና
9. ማንኛውም ተጫራች የሚያወዳድርበት ሎት ውስጥ ሁሉንም ካልሞላ ከጨረታ ውጭ ያደርጋል፡፡ ይከፈታል፤ የመጫረቻ ሰነድ ከተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ውጭ ዘግይቶ ቢደርስ
10. በጨረታ አሸናፊው ድርጅት አሸናፊነቱን ከተገለጸለት ከ5 ተከታታይ ቀናት በኃላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ተቀባይነት አይኖረውም፣
ያሸነፈውን እቃ ጠቅላላ ዋጋ 10% የውለታ ማስከበሪያ ማስያዝ አለበት፡፡ 6. አሸናፊ ድርጅቶች ያሸነፉበትን ዕቃ አይነት አብክመ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር
11. አሸናፊ ድርጅት እቃውን የሚያስረክበው በወግዲ ወረዳ ፍ/ቤት ንብረት ክፍል ነው፡፡ ቢሮ መጋዘን ድረስ ማንኛውም የትራንስፖርት፤ የመጓጓዥያ እና የጫኝና
12. የሚሞላው ዋጋ ማንኛውም ግብር ያካተተ እና የቫት ተመዝጋቢ የሆነ ቫቱን ጨምራችሁ መሙላት አለባችሁ፡፡ አውራጅ ወጭ ችሎ ማጓጓዝ ማስረከብ አለባቸው፣
13. ተጨማሪ በፖስታው ላይ የጨረታውን ቁጥር፣ የሚጫረቱበትን የንግድ ዘርፍ፣ ፊርማ፣ ማህተም፣ ቀን መጻፍ 7. ቢሮው ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ
አለባቸው፡፡ ነው፣
14. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጫረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ወግዲ ወረዳ ፍ/ቤት በአካል በመገኘት ወይም 8. ጨረታው የሚዘጋጅበት ቋንቋ በአማርኛ ይሆናል፤
በስልክ ቁጥር 0334450132፣ 0914068576 ወይም 0914652753 ስልክ በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡ 9. ጨረታው የሚዘጋጅበት ቋንቋ በአማርኛ ይሆናል፤
15. ፍ/ቤት በአጠቃላይ እንዲገዙ ካዘዛቸው እቃዎች ላይ 20 በመቶ የመጨመርና የመቀነስ መብት የተጠበቀ ነው፡፡ 10. ለበለጠ መረጃ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ቁጥር 226 ወይም 229 በአካል
16. ፍ/ቤት የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ በመገኘት ወይም በፋክስ ቁጥር 0582265398 በመላክ ወይም በስልክ ቁጥር
17. ማንኛውም ተጫራቾች ዋጋ ሲሞላ መ/ቤቱ ያወጣውን ሰርዞ የራሱን እስፔስፍኬሽን መጻፍ የለበትም ይህን ካደረጉ 058 220 0839 / 058 220 1356 በመደወል ማብራሪያ ማግኘት ይቻላል፡፡
ከጨረታ ውጭ ይደረጋሉ፡፡
አብክመ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ
በደቡብ ወሎ ዞን የወግዲ ወ/ፍ/ቤት
ማስታወቂያ
ገጽ 46
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ


ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ በአብክመ ደቡብ ጐንደር አስተዳደር ዞን በሰዴ ሙጃ ወረዳ የሮቢት ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ አገልግሎት
በአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሰ/ጐ/ዞን ከፍ/ፍ/ቤት የበየዳ ወረዳ ፍርድ ቤት የግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን በ2013 መ/ቁ/ ግ/ጨ/02 ለ2013 በጀት አመት ለስልጠና፣ ለምዘና፣ የደንብ ልብስ፣ እና አስተዳደራዊ ስራዎች
በጀት አመት ለመስሪያ ቤቱ ለተለያዩ አገልግሎት ሊውል የሚችል ማለትም ሎት 1 የደንብ ልብስ፣ ሎት 2 አገልግሎት የሚውሉ እቃ ሎት 1 የጽዳት መሣሪያ፣ ሎት 2 ኤሌክትሮኒክስ እቃ፣ ሎት 3 የኤሌክትሪክ እና
አላቂ የጽህፈት መሳሪያ፣ ሎት 3 ህትመት፣ ሎት 4 የጽዳት እቃዎች፣ ሎት 5 የቋሚ አላቂ ፣ ሎት 6 ፈርኒቸር፣ የሀንፃ መሣሪ፣ ሎት 4 ጣውላና የጣውላ ውጤቶች፣ ሎት 5 ብረታ ብረት ፣ ሎት 6 ሲሚንቶና የስሚንቶ
ሎት 7 ኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን በግለጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል:: ስለዚህ በጨረታው ውጤቶች፣ ሎት7 የደንብ ልብስ ቆዳ ጫማና የፕላስቲክ ቦት ጫማ ውጤቶች፣ ሎት 8 ህትመት፣ ሎት 9
ለመሳተፍ ለምትፈልጉ ድርጅቶችና በዘርፉ ከተሰማራችሁ ነጋዴዎች መካከል፡- ቋሚ የቢሮ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈረቶች
1. በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያለው/ያላት/ የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳድር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡
2. የግብር መለያ ቁጥር ቲን ያለው/ያላት 1. በየዘርፉ ህጋዊ በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያለው፣
3. ከ200 ሺህ ብር በላይ የቫት ተመዝጋቢ የሆነ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል መወዳደር ይችላል:: 2. የዘመኑ ግብር የከፈሉና ቲን ካርድ ማቅረብ የሚችሉ፣
4. የግልጽ ጨረታው ከወጣበት 07/02/2013 ዓ.ም እስከ 21/03/2013 ዓ.ም በተከታታይ ለ15 ቀናት 3. ተጫራቾች የሞሉት ዋጋ ከ50 ሺህ በላይ ከሆነ ተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ
በበየዳ ወረዳ ፍ/ቤት በግ/ፋ/ን/አስ/ቢሮ ቁጥር 8 ድረስ በመቅረብ የማይመለስ 20 ብር በመክፈል መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
የተዘጋጀውን የእቃ ዝርዝርና የጨረታ ሰነድ መግዛት አለባቸው:: 4. ተጫራቾች የሚገዙ እቃዎችን አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት
5. ጨረታው በ16ኛው ቀን ማለትም ጨረታው ከወጣበት ቀን አንስቶ በ22/03/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡ ይቻላል፣
00 ይዘጋል ወይም ይታሸጋል:: ሆኖም ግን የጨረታው መክፈቻ ቀን እሁድና ቅዳሜ ወይም በአል 5. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዱን የማይመለስ 50 ብር በየሎቱ በመክፈል ከመ/ቤታችን ገንዘብ ያዥ
ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከላይ የተጠቀሰው ሰአት ይዘጋል ወይም ይታሸጋል:: በዚሁ ቀን ከጠዋቱ ቢሮ ዘወትር በስራ ቀን መግዛት ይቻላል፤
4፡30 ተጫራቾቸ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በበየዳ ወ/ፍ/ቤት በግ/ፋ/ን/አስ/ 6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 1 በመቶ በጥሬ ገንዘብ /በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ በሁኔታ
ቢሮ ቁጥር 8 በግልጽ ይከፈታል:: ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና የከፈሉበትን ደረሰኝ ኮፒ ከሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በጥንቃቄ በመሙላት በፖስታ በማሸግ የድረጅቱን አድራሻ፣ ህጋዊ 7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን እና ሌሎች መረጃወትን በፖስታ በማሸግ ይሀ የጨረታ ማስታወቂያ
ማህተም፣ ሙሉ ስምና ፊርማ በመፃፍ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን እስከ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡00 በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከሚታሽግበት ቀን እና ሰአት ድረስ ሰዴ ሙጃ ወረዳ ሮ/ቴ/ሙ/
ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል:: ኮሌጅ ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 07 ለስራው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፣
7. ተጫራቾች በሞሉት የጨረታ መጠን ማስከበሪያ የሞሉትን ጠቅላላ ዋጋ አንድ በመቶ በጥሬ ገንዘብ 8. ጨረታው በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ታሽጐ 4፡00 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው
በመ/ቤት መሂ 1 ወይም በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ አለባቸው:: ባሉበት በግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ይከፈታል፤
8. ተጫራቾቸ ዋጋ የሞሉበትን ሰነድ በፖስታ በማሸግ የድረጅቱን አድራሻ፣ ህጋዊ ማህተም፣ የግበረ መለያ 9. ተጫራቾች ከሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ሀሣብ ስማቸውን፣ ፊርማቸውን፣ በድርጅቱ ስም የተዘጋጀ
ቁጥር፣ የንግድ ፍቃዱን፣ የቫት ተመዝጋቢ የምስክር ወረቀት ፎቶ ኮፒውን በማስያዝ ከላይ በተራ ማህተም እና አድራሻቸውነ ማስፈር አለባቸው፡፡
ቁጥር 5 በተጠቀሰው ቀንና ሰአት ከፖስታው ላይ ኮፒ እና ኦርጅናል በማለት ማስገባት ይኖርባቸዋል:: 10. ጨረታውን ለማዛባት የሚሞክሩ ተጫራቾች ከጨረታ ውጭ እንደሚሆኑ ለወደፊቱም በመንግስት
9. የጨረታ አሸናፊ የሆነ ድርጅት በፍትህ ቀርቦ ውል የሚወስድ መሆን አለበት:: ጨረታ እንዳይሳተፉ የሚደረጉ መሆኑን እንገልፃለን፣
10. የጨረታ አሸናፊ ድርጅት ያሸናፊ ውጤት ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ከ5 ተከታታይ የስራ ቀናት በኋላ 11. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በመሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ
ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ውል መያዝ አለበት:: ነው፡፡ ሆኖም በዚህ ምክንያት ለሚከሰተው የተጫራቾች ወጭ መ/ቤቱ ተጠያቂ አይሆንም፡፡
11. የጨረታ አሸናፊ ድርጅት ውል ሲያስይዝ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋው አስር በመቶ በባንክ 12. ተጫራቾች ጨረታውን ካሸነፉ በኋላ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በጥሬ ገንዘብ በባንክ በተረጋገጠ
በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በመ/ቤቱ መሂ 1 ማስያዝ አለበት:: ሲፒኦ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
12. የጨረታ አሸናፊ ድርጅት ያሸነፉትን ንብረት /እቃ/ ለማቅረብ በጨረታ ሰነዱ ወይም በደብዳቤ 13. ጨረታውን ለመክፈት ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸውን/ ቢገኙም ባይገኙም ለመክፈት
የተሰጠውን ሞዴልና አይነት እንዲሁም እስፔስፌኬሽን ላይ ለውጥ ወይም ሳይቀይር ጥራቱን የጠበቀ አያስተጓጐልም፡፡
እቃ ማቅረብ አለበት:: 14. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በየአል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተቀመጠው ሰአት
13. የጨረታ አሸናፊ ድርጅት ያሸነፉትን ንብረት /እቃ/ በየዳ ወረዳ ፍ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ቢሮ ቁጥር 8 ይሆናል፡
ድረስ በማቅረብ ማስረከብ ይኖርባቸዋል:: 15. ለበለጠ ማብራሪያ በሰ/ሙ/ወ/ሮ/ቴ/ሙ/ኮ/ግፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 07 በአካል ቀርበው
14. ጨረታው የሚካሄደው በሎት ነው:: ጠይቆ ወይም በስልክ ቁጥር 0581401273 ወይም 0920566597 ደውሎ መረዳት ይቻላል፡፡
15. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: 16. መ/ቤቱ ለእያንዳንዳቸው እቃዎች 20 የመጨመርና የመቀነስ ስልጣን አለው፡፡
16. ተጫራቾች የበለጠ መረጃ ለማግኘት ከፈለጉ በአካል በየዳ ወረዳ ፍ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ቢሮ ቁጥር 8 17. የእቃዎች ርክክብ በተመለከተ አሸናፊው ድርጅት ሮ/ቴ/ሙ/ኮሌጅ ድረስ ማቅረብ በሙያተኛ
ድረስ በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 0583272105/0924472408 በመደወል መረጃ ማግኘት እየተረጋገጠ ገቢ ማድረግ አለበት፡፡
ይቻላል::
ሮቢት ቴ/ሙ/ኮሌጅ
የበየዳ ወረዳ ፍ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ


የዳንግላ ከተማ ውሀ አገልገሎት ጽ/ቤት ገ/ግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የሥራ ሂደት ለጽ/ቤቱ ለ2013 በጀት አመት አገልግሎት የሚውል፡- 1ኛ የቧንቧና መገጣጠሚያ፣ 2ኛ የጨረታ ማስታወቂያ
አላቂ የጽህፈት መሣሪያ፣ 3ኛ ፓምፕ እና ኮንትሮል ፓናል መለዋወጫዎች፣ 4ኛ ህትመት ሰነዶች፣ 5ኛ የኤሌክትሪካል እቃዎች፣ 6ኛ የመኪና ጐማና ካላማዳሪ፣ በአፈ/ከሣሽ ኮሎኔል ተስፋዬ አሣምነው እና
7ኛ የደንብ ልብስ፣ 8ኛ ኪት የኬሚካል እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ ከዚህ በታች በአፈ/ተከሣሽ አቶ ታደሰ ሞላ ወኪል ደስታ
የተቀጠሱትን ግዴታዎች ማሟላት ይጠበቅባችኋል፡፡ ተፈራ ወ/ል ደሣለ ሞላ መካከል ስላለው የገንዘብ
1. ህጋዊ የታደሰ የዘርፉ የንግድ ፍቃድ ያለው/ያላት/ እና የፈቃዱ ጀርባ ኮፒ አብሮ መደረግ አለበት፡፡ ክስ ክርክር ጉዳይ በአፈ/ተከሣሽ በወ/ሮ ደስታ
2. የዘመኑ ግብር የከፈለና ቲን/ሰርቲፊኬት/ ማቅረብ የሚችሉ፡፡ ተፈራ ስም የተመዘገበው ቤት በአንጎት ወረዳ
3. ተጫራቾች የሞላትን ዋጋ ከ200 ሺህ በላይ ከሆነ ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በአሁንተገኝ ከተማ ቀበሌ 01 በሰሜን ስመኝ
4. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ሲገዙ ውድድሩ /በሎት/ መሆኑን በማወቅ የጨረታ ሠነዳቸውንና ሌሎች መረጃዎቻቸውን በፓስታ በማሸግ ይህ የጨረታ መርሃዊ፣ በደቡብ ጥሩዬ ጌታነህ፣ በምዕራብ
ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ስራ ቀናት በዳንግላ ከተማ ውሀ አገልግሎት ጽ/ቤት ገ/ግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የሥራ ሂደት ለዚሁ በተዘጋጀው መንገድ ፣ በምስራቅ ጦቢያ መለሰ ተዋስኖ የሚገኝ
የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባችሁ፡፡
ቤት በጨረታ መነሻ ዋጋ 331074.68/ሶስት መቶ
5. ጨረታው በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ታሽጐ በዚሁ እለት ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው/ ቢገኙም ባይገኙም 3፡30 ይከፈታል፡፡
ሰላሣ አንድ ሺህ ሰባ አራት ብር ከስልሣ ስምንት
6. ተጫራቾች ከሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ሀሣብ የድርጅቱን ማህተም፣ ስማቸውን፣ ፊርማቸውንና ሙሉ አድራሻቸውን ማስፈር አለባቸው፡፡
7. የጨረታው ጊዜ ከተጠናቀቀ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳደሪያ ሀሣብ ላይ ለውጥ /ማሻሻያ/ ማድረግና ከጨረታው ራሳቸውን ማግለል አይችሉም፡፡ ሣንቲም/መነሻ ዋጋ በሃራጅ ጨረታ እንዲሸጥ
8. ጨረታውን ለማዛባት የሚሞክሩ ተጫራቾች ከጨረታ ውጭ እንዲሆኑና ለወደፊቱም በመንግስት የግዥ ጨረታ እንዳይሳተፉ የሚደረጉ መሆኑን ፍ/ቤቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ ስለሆነም የጨረታው
እንገልፃለን፡፡ ማስታወቂያ ከጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ/ም እስከ
9. ተጫራቾች ለስራው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50 በመክፈል ዘወትር በስራ ሰአት ከእለት ገንዘብ ሰብሳቢ መግዛት ይችላሉ፡፡ ህዳር 29 ቀን 2013 ዓ/ም ድረስ በአየር ላይ ቆይቶ
10. ተጫራቾች ከሚያቀርቡት አጠቃላይ ዋጋ ሁለት በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በጽ/ቤታችን ዋና ገንዘብ ያዥ በጥሬ ገንዘብ/ ጨረታው ህዳር 30 ቀን 2013 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡
በተንጠልጣይ ሰነድ/ ማስያዝና ያስያዙበትን ኮፒ ፓስታ ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 30 እስከ 6፡30 ድረስ ይካሄዳል፡፡
11. ተጫራቾች ጨረታውን ካሸነፉ በኋላ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በጥሬ ገንዘብ በጽ/ቤታችን ዋና ገንዘብ ያዥ /በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማቅረብ እና ስለዚህ በጨረታው መሣተፍ/ መግዛት/
ማስያዘ ይኖርባቸዋል፡፡ የምትፈልጉ ቤቱ በሚገኝበት ቦታ በመገኘት
12. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ /በከፊል /የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን
13. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የበአል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡ የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ¼ ኛውን ለሃራጅ
14. ውሀ አገልግሎቱ በበጀት አመቱ ከሚገዛው ግዥ 20 በመቶ የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ባይ ወዲያውኑ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
15. አሸናፊው ድርጅት ያሸነፈበትን እቃ ዳንግላ ከተማ ውሀ አገልግሎት ጽ/ቤት ማድረስ ይጠበቅባቸዋል፡፡
16. ለበለጠ ማብራሪያ በሥልክ ቁጥር 0582210056 ደውሎ ወይም ገ/ግ/ን/አስ/ደ/የሥራ ሂደት በአካል ጠይቆ መረዳት ይችላሉ፡፡ የሰሜን ወሎ ዞን ከፍ/ፍ/ቤት
የዳንግላ ከተማ ውሀ አገልግሎት ጽ/ቤት
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ማስታወቂያ ገጽ 47

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ


በምስራቅ ጐጃም አስተዳደር ዞን የደ/ኤልያስ ወረዳ ፍ/ቤት ግ/ፋ/ንብ/አስ ቡድን ለ2013 በጀት
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
ዓመት አገልግሎት የሚውል ሎት 1 የጽ/መሣሪ፣ ሎት 2 የደንብ ልብስ /የተዘጘጁና ብትን ጨርቅ/ ፣ በምስ/ጐጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ የጐዛምን ሁለ/የገ/ኃ/ሥ/ማ/ዩኒዬን ኃ.የተ. ለሚያስገነባው የአግሮ
ሎት 3 የኤሌክትሮኒክስ እቃዎቸ፣ ለት 4 የጽዳት እቃዎችና ፣ ሎት 5 የህትመት እቃዎችን አወዳድሮ ሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል ግንባታ የግንባታ አማካሪ ደረጃ 5 እና በላይ የሆኑ ተወዳዳሪዎችን
ለመግዛት ይፈልጋል::
ስለዚህ በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ድርጅቶች በዘርፉ ከተሰማሩ ነጋዴዎች መካከል የታደሰ በጨረታ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል:: ስለሆነም፡-
የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፍኬት እና ጨረታው በ200 ሺህ ብር 1. በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፊኬት ያላቸው፣
እና በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚገልጽ ማስረጃ የሚያቀርቡ ተጫራቾች መሳተፍ 2. የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
ይችላሉ:: 3. ደረጃ 5 የታደሰ የግንባታ አማካሪ ምዝገባ ሰርተፊኬት ያላቸው፣
ስለዚህ፡- 4. ተጫራቾች የጨረታ ማሰከበሪያ የጠቅላላ ዋጋውን 2 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዘ
1. ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 15 ቀናት ከደ/ኤ/ፍ/ቤት ቢ/ቁ 8 ድረስ በመቅረብ አለባቸው::
የተዘጋጀውን የእቃ ዝርዝር የያዘ የጨረታ ሰነድ ብር 10 የማይመለስ መግዛት ይኖርባቸዋል:: 5. ተጫራቾች አሸናፊ ሆነው ሲመረጡ ያሸነፉበትን ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ ማስያዝ
2. ጨረታው በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡20 ይዘጋና በእለቱ የሰራ ቀን 3፡30 ተጫራቾች ወይም ይጠበቅባቸዋል::
ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በጽ/ቤቱ ግ/ፋ/ንብ/አስ/ቡድን ቢ/ቁ 8 በግልጽ 6. ማንኛውም ተወዳዳሪ ጨረታ ከፍቶ አሸናፊውን በመለየት የስራ ውል ማዘጋጀት፣ ግንባታ ክትትል
ይከፈታል:: ማድረግ፣ የክፍያ ሰርተፊኬት ማዘጋጀት እና በዩኒዬኑ የሚገነቡ ተናንሽ የግንባታ ስራዎችን በሙያው
3. ተጫራቾች በሞሉት የጨረታ ዋጋ መጠን የጨረታ ማስከበሪያ የሞሉትን ጠቅላላ ዋጋ 1 ማገልገል የሚችሉበትን ወርሀዊ አገልግሎትን ዋጋ መሙላት ይኖርባቸዋል::
በመቶ የጥሬ ገንዘብ በመ/ቤታችን መ/ሂ 1 ደረሰኝ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ 7. ህጋዊ የመንግስት ተቋማትና ኅብረት ሥራ ማሀበራት ያለምንም ተጨማሪ የንግድ ፈቃድ መሳታፍ
ይኖርባቸዋል:: ይችላሉ፣
4. አሸናፊ ድርጅት አሸናፊነቱ ውጤት ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ከ5 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 8. አሸናፊው የሚለየው የቴክኒክ መስፈርቶችን ከ100 በመያዝ እስከ 80 በመቶ እና በለይ ያመጡትን
ተከታታይ ቀናት ውስጥ ውል መያዝ አለበት ውል ሲይዝ የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ በመ/ ተወዳዳሪዎች ለቀጣይ የዋጋ ውድድር እንዲያልፉ ይደረጋል:: በዋጋ ውድድሩ ወቅት ዝቅተኛ ዋጋ
ቤቱ መ/ሂ 1 ደረሰኝ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ አለባቸው:: ያቀረበ ተወዳዳሪ የጨረታው አሸናፊ ይሆናል:: 80 በመቶ እና በላይ ያመጣ የቴክኒክ ማወዳደሪያ
5. ተጫራቾች ዋጋ የሞሉበት የጨረታ ሰነድ በታሸገ ፖስታ የድረጅቱ ህጋዊ ማህተም እና አድራሻ በዋጋ ላይ ለመወዳደር የሚያስችል ነጥብ እንጅ የዋጋ ውድድር ላይ የሚደመር አይደለም::
በመሙላት የንግድ ፈቃድ፣ የቲን ምዝገባ፣ የቫት ተመዝጋቢነት የምስክር ወረቀት በማስያዝ 9. የጨረታ ሠነዱ የሚገባው በአንድ ኦሪጅናል እና ሁለት ኮፒ ሲሆን ኦሪጅናል የቴክኒክ መወዳደሪያው
እስከ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡20 ድረስ ለዚህ በተዘጋጀው ሳጥን ማሰገባት ይኖርባቸዋል:: ለብቻ በአንድ ፖስታ ሌሎች ሁለት ፓስታዎች በየብቻ ፖስታ በማድረግ ሦስቱ የቴክኒክ ፖስታዎችን
6. በጨረታው የሚከፈትበት በ16ኛው ቀን በዓል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሣሣይ እንደገና በአንድ ትልቅ ፖስታ ማድረግ፣ አንድ ኦሪጅናል እና ሁለት ኮፒ የዋጋ /ፋይናንሺያል/
ቦታና ሰአት ይፈከታል:: መወዳደሪያዎችንም በተመሣሣይ መልኩ ለየብቻ በፖስታ ካደረጉ በኋላ ሦስቱንም በአነድ ትልቅ ፖስታ
7. መ/ቤቱ ከሚገዛው እቃ 20 በመቶ መጨመር ወይም ቀንሶ መግዛት ይችላል:: አድርጐ እንደገና ቴክኒክና የፋይናንስያ ፖስታዎችን በሌላ ትልቅ ፖስታ ውስጥ አድርጐ በድርጅቱ
8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱ በሚያስቀምጠው አይነት ወይም ስፔስፊኬሽን መሰረት ሞልተው ማኅተም በተዘጋጀ ፖስታ በማሸግ ዩኒዬኑ ባዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው::
ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: 10. ከላይ አስፈላጊ ናቸው ተብለው የተጠየቁ ሰነዶችን ሊነበብ በሚችል ኮፒ በማሰራት ከዋጋ ማቅረቢው
9. ተጫራቾች ያሸነፉቸውን እቃዎች ደ/ኤ/ወ/ፍ/ቤት ንብረት ክፈል ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: ጋር በፖስታ በማሸግ ማቅረብ አለባቸው፣
10. በጨረታው ለመሳተፍ ፍላጐት ያላቸው ህጋዊ ተጫራቾች የበለጠ መረጃ ለማግኘት ከፈለጉ 11. በጨረታው የሚሳተፉ ተጫራቾች የማይመለስ ብር 500 በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ
በስልክ ቁጥር 0582500059 ወይም 0582500333 ማግኘት ይቻላል:: ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የስራ ቀናት ቅዳሜን ጨምሮ የጨረታ ዝርዝሩን ሠነድ
11. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ከጐዛመን ዩኒዬን ዋና ጽ/ቤት ዘወትር በስራ ሰአት ቢሮ ቁጥር 01 እስከ 11፡30 ድረስ መውሰድ ይችላሉ::
ነው:: 12. የጨረታ ማስታወቂያው በ16ኛው ቀን 4፡00 የጨረታ ሳጥኑ ታሽጐ በእለቱ 4፡30 ላይ ተጫራቾች
12. መ/ቤቱ ጨረታውን በሎትም ሆነ በተናጠል የማየት መብቱ የተጠበቀ ነው:: ቢሆንም ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ወይም ባይገኙም ይከፈታል::
እያንዳንዱ የእቃ ዝርዝር መሞላት ይኖርበታል:: 13. ተጫራቾች ማብራሪያ ካስፈለገ በስልክ ቁጥር 0587717175/0913879181 በመደወል ወይም በአካል

13. የጨረታ ሰነዱ ሲሞላ ስርዝ ድልዝ ካለበት ፓራፍ መደረግ አለበት:: በመገኘት መስተናገድ ይችላል::

የደ/ኤልያስ ወረዳ ፍ/ቤት በምስ/ጐጃም ዞን የጐዛምን ሁለ/የገ/ኃ/ሥ/ማ/ዩኒዬን

የሐራጅ ማስታወቂያ
የሐራጅ ቁጥር ዳባ/ባደዲ/1536/20
ዳሽን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 98/90 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የሚከተሉትን የተበዳሪ /አስያዥ/ቤት ባለበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል፡፡

ተ.ቁ የተበዳሪው ስም አበዳሪው የአስያዥ ስም ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ የ ን ብ ረ ቱ የጨረታ መነሻ ጨረታው የሚካሄድበት
ቅርንጫፍ ከተማ ቀበሌ የካርታ ቁጥር የቦታ ስፋት አይነት ዋጋ ብር ቀን ሰአት
አቶ አብርሀም ጊ/አደባባይ ታደሰ መስፍን ባህር ዳር 13 15600/98 357ካ.ሜ የመኖሪያ 4,265,000.00 07/04/2013 4፡00-6፡00
መስፍን ዓ.ም

ማሳሰቢያ
1. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25 በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ /ሲፒኦ/ በጨረታው እለት ይዘው በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
2. ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀን እና ሰአት ቤቱ በሚገኝበት አድራሻ ይካሄዳል፡፡
3. ለመንግስት የሚከፈል ግብር፣ ታክስ፣ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ሌላም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢው ይከፍላል፡፡
4. የጨረታው አሸናፊ የአሸናፊነት ደብዳቤ ከተቀበለበት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡
በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያው ይመለስላቸዋል፡፡
5. በጨረታው ላይ አስያዥና ተበዳሪ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት ይችላሉ፣ ባይገኙም ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል፡፡
6. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጅ መዝጊያ ሰአት 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡
7. ጨረታው ተጀምሮ በተቀመጠው ሰዓት ውስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል፡፡
8. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058-320-64-98 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

ዳሽን ባንክ አ.ማ.


ማስታወቂያ
ገጽ 48
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

የሐራጅ የጨረታ ማስታወቂያ


በፍ/ባለመብት ሃይሉ ወርቅነህ በፍ/ባለዕዳ 1ኛ ሰላማዊት ወርቅነህ 2ኛ ሽፈራው ወርቅነህ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ 1ኛ አንደኛ የፍርድ ባለዕዳ ሰላማዊት ወርቅነህ የያዘችው በግ/ቤት ከተማ 01
ቀበሌ የሚገኘውን አዋሣኙ በምስራቅ የመኮነን አለሙ ቤት፣ በምዕራብ መንገድ፣ በሰሜን መንገድ፣ በደቡብ የወርቅነህ አየን መጋዘን በሚያዋስነው መካከል የሚገኘውን የነዳጅ ማደያ በግምት መነሻ ዋጋ ብር 456321.45/
አራት መቶ ሃምሣ ስድስት ሺህ ሶስት መቶ ሃያ አንድ ብር ከአርባ አምስት ሣንቲም/ በማድረግ፣ 2ኛ ሁለተኛ የፍርድ ባለዕዳ የያዘው በግ/ቤት ከተማ 01 ቀበሌ የሚገኘውን አዋሣኙ በምስራቅ የመኮነን አለሙ ሆቴል፣
በምዕራብ መንገድ፣ በሰሜን የወርቅነህ አየን ማደያ፣ በደቡብ መንገድ በሚያዋስነው መካከል የሚገኘውን መካዘን ቤት በግምት መነሻ ዋጋ ብር 483.679.4/አራት መቶ ሰማኒያ ሶስት ሺህ ስድስት መቶ ሰባ ዘጠኝ ብር
ከአራት ሣንቲም በማድረግ 3ኛ ሁለተኛ የፍርድ ባለዕዳ የያዘው በግ/ቤት ከተማ ቀበሌ 01 የሚገኘውን አዋሣኙ በምስራቅ የየኔት ምትኬ እና የየኔት ብርሃኑ ቤት፣ በምዕራብ መንገድ፣ በሰሜን መንገድ፣ በደቡብ መንገድ
በሚያዋስነው መካከል የሚገኘውን መኖሪያ ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 361452.15/ሶስት መቶ ስልሣ አንድ ሺህ አራት መቶ ሃምሣ ሁለት ብር ከአስራ አምስት ሣንቲም በማድረግ ታህሣስ 03 2013 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ
6፡00 በጨረታ ስለሚሸጥ መግዛት የሚፈልግ ሁሉ በቦታው ተገኝቶ መጫረት የሚችል መሆኑን እንዲያውቁ ፍ/ቤቱ ያስታውቃል፡፡

የአዊ ብሔረሰብ ዞን ከፍ/ፍ/ቤት

የጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደብረ ማርቆስ ቅርንጫፍ ተበዳሪ የሆኑት አቶ ያየህ ህብስቱ መኮነን የወሰዱትን የቤት መግዣ የብድር ገንዘብ በውላቸው መሰረት መክፈል ስላልቻሉ ለብድሩ ዋስትና ይሆን ዘንድ በመያዣነት
የሰጡትን የጋራ መኖሪያ ቤት(ኮንዶሚኒየም) ባንኩ በግልፅ ጨረታ መሸጥ ስለሚፈልግ መግዛት የሚፈልግ ሁሉ በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡

የቤቱ ባለቤት ቤቱ የሚገኝበት የቤት የቤቱ ካርታ የቤቱ/የቦታው/ የጨረታ መነሻ ጨረታው የሚካሄድበት
ቁጥር ቁጥር አገልግሎት ዋጋ

ከተማ ሳይት ቀበሌ ህንፃ ቁጥር ህንፃ ከፍታ ቀን ሰዓት ቦታ

ያየህ ህብስቱ መኮነን ደብረ ማርቆስ 06 05 G+2 025 k/80549 መኖሪያ 428,065.20 ታህሳስ 20 ቀን 4፡00-6፡00 ቤቱ በሚገኝበት
ገጠር መንገድ 2013 ዓ/ም ቦታ

ማሳሰቢያ፡-
1. በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ የመነሻ ዋጋውን አንድ አራተኛ (1/4) በካሽ ወይም በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ አለበት፡፡
2. ተጫራቾች በጨረታው ሰዓትና ቦታ ማንነታቸውን የሚገልፅ የታደሰ መታወቂያ ይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡
3. የጨረታ አሸናፊው የሚለየው ባንኩ አሸናፊውን በጽሑፍ ሲያሳውቅ ይሆናል፡፡
4. የጨረታ አሸናፊው የአሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀን ውስጥ መክፈል የኖርበታል፡፡
5. ጨረታ አሸናፊው የጨረታውን ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ፈርሶ ቅድሚያ የከፈለው ገንዘብ ይወረስበታል፡፡
6. ስለቤቱ ዝርዝር ሁኔታ ማወቅ የሚፈልግ ቤቱን በአካል በማየት ወይም በስልክ ቁጥር 0583208101 እና 0587713661 በመደወል መረጃ ማግኘት ይቻላል፡፡
7. ባንኩ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባ/ዳር ዲስትሪክት

የብራንዲንግ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 05/2013


የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ብዙኃን መገናኛ ድርጅት የድርጅቱን ብራንድ ዘመናዊ በሆነ መንገድ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በመስኩ ሙያ እና ህጋዊ የንግድና የስራ ፍቃድ ያላቸዉን
ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ አሸናፊዉን በመምረጥ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልጉ ድርጅቶች፡-
1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ሰርተፍኬት ማስረጃ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ፎቶ ኮፒ አድርገው ከቴክኒክ ሰነዱ ጋር ማያያዝ
ይኖርባቸዋል፡፡
2. በተጨማሪም ተጫራቾች የሚጫረቱበት ዋጋ 200,000/ሁለት መቶ ሺህ/ ብር እና ከዚያ በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
3. ጨረታው በግልጽ ጨረታ በበኩር ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 15/አስራ አምስት/ ቀን ከቀኑ 11፡30 ድረስ 50/ሃምሳ/ብር ሰነዱን ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ግዥና ፋይናንስ
ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 104 ድረስ በመምጣት መግዛት ይቻላል፡፡ የቴክኒክ እና የፋይናስ ሰነዶችን ለየብቻ በመሙላት ኦርጅናል እና ኮፒ ሰነዶችን በጥንቃቄ
በፖስታ በማሸግ የድርጅቱን ህጋዊ ማህተም፣ ፊርማና አድራሻ በትክክል በመሙላት በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን እስከ 16ኛው ቀን 4፡00 ድረስ ማስገባት አለባቸዉ፡፡ በቴክኒክ ምዘና 70 እና
በላይ ነጥብ ያመጡ ተወዳዳሪዎች ወደ ፋይናስ ዉድድር የሚቀርቡ ይሆናል፡፡
4. ጨረታው በ16ኛው ቀን ከቀኑ 4፡00 ይዘጋና በእለቱ ከቀኑ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት 1ኛ ፎቅ
ቢሮ ቁጥር 103 ይከፈታል፡፡ ነገር ግን ተጫራቾች ባይገኙም ጨረታው በእለቱ ይከፈታል፡፡
5. የጨረታ ማስከበሪያ የሞሉትን ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ የተመሰከረለት ቼክ/ስፒኦ/፣ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡ ይህም ሲባል በጥሬ
ገንዘብ ከሆነ በቢሮው ገንዘብ ያዥ በኩል ደረሰኝ በማስቆረጥ የደረሰኙን ፎቶ ኮፒ ከጨረታው የፋይናንስ ሰነድ ፖስታ ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
6. ጨረታው የሚከፈትበት 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የስራ ቀን 4፡00 ይዘጋና 4፡3ዐ ሰዓትይከፈታል፡፡
7. ቢሮው ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
8. የሚፈለጉት የብራንዲንግ አገልግሎት ግዥ ዓይነት፣ ብዛትና ስፔስፍኬሽን እንዲሁም የውል ቃሎች ከሰነዱ ጋር ተዘጋጅቶ የቀረበ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
9. የጨረታ ሰነዱን ብዙሃን መገናኛ ድርጅት ቀበሌ 13 አየር መንገድ ከሚወስደዉ አስፓልት ገጠር መንገድ ከፍ ብሎ ባለዉ ህንጻ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 104 ድረስ በመምጣት መዉሰድ ይቻላል፡፡
10. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 320 97 35 በፋክስ 058 320 7069 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

አብክመ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት


ባህር ዳር
ማረፊያ
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ገጽ 49

የእጅ ስልክ ሰብሳቢው


ሳባ ሙሉጌታ

የስማርት ቀፎዎች ገበያውን ከመቆጣጠራቸው


በፊት ሞባይል ስልኮች ምን እንደነበሩ ለማወቅና ከ
አይ ፎን (iPhone )ዘመን በፊት የነበሩ የእጅ ስልኮችን
ያልተለመዱ ሞዴሎች እና በጣም ዋጋ ያላቸው
ለማወቅ የዚህን ቱርካዊ ሰው ጊዜ ያለፈባቸውን
ናቸው። አንዳንድ ገዢዎች ወደ እኔ ቀርበው
የእጅ ስልኮች አስደናቂ ስብስብ ይመልከቱ ይላል
የተወሰነ ለመግዛት ፈልገው ነበር እኔ ግን
ኦዲቲ ሴንትራል ከሰሞኑ ባሰፈረው መረጃው::
አልሸጥም:: እነሱን ጠብቀው ማቆየት ከባድ ሥራ
አሁን ላይ ላሉ ልጆች (ህጻናት) የስልክ ቁጥርን
ቢሆንም በተቻለኝ መጠን በጥሩ ሁኔታ ላይ
ለመደወል በስልክ ማያ ገጽ ላይ ቁጥሮችን ሳይሆን
ማቆየት እፈልጋለሁ ”ብሏል::
አካላዊ አዝራሮችን በጣት መግፋት ምን እንደነበረ
በሚያስገርም ሁኔታ ጊዜ ያለፈባቸውን
ዛሬ ማሰብ በጣም ከባድ ነው:: ኦዝሴሊክ የሚባል
የሞባይል ስልኮች ፍላጎት ያለው ሰሃበቲን
የቱርክ የጥገና ባለሙያ ከ 1ሺህ በላይ ጥንታዊ
ኦዝሴሊክ ብቻ አይደለም:: እ.ኤ.አ. በ2017 የ 1ሽህ
የሞባይል ስልኮችን ሰብስቦ ይገኛል:: ጊዜ ያለፈባቸው
231 የተለያዩ የሞባይል ሞዴሎች ስብስብ ስላለው
የሞባይል ስልኮች ስብስብ እንደ ኖኪያ 3310 ወይም
ስለ ስሎቫኪያዊው ወጣት ስቲፋን ፖልጋሪ ጽፈን
ሞቶሮላ ራዘር ቪ 3 ያሉ ክላሲኮችን ጨምሮ ከአንድ
ነበር ሲል ኦዲቴ ሴንትራል በዘገባው አስታውሷል::
ሺ በላይ ሞዴሎችን ያቀፈ ነው:: “ይህንን ሥራ
መሥራት የጀመርኩት ለሞባይል ስልኮች ባለኝ
ፍላጎት ነው:: አንድ ቀን ጊዜ ያለፈባቸው ይሆናሉ
ብዬ በማሰብ መሰብሰብ ጀመርኩ:: በስብስቤ ውስጥ ኦዝሴሊክ ጊዜ ያለፈባቸውን ስልኮች መሰብሰብ
አሁን ላይ እየተመረቱ አይደለም”ሲል ኦዝሴሊክ
ያሉት ሁሉም ስልኮች አሁንም ይሰራሉ፤ ነገር ግን የጀመረው ከ20 ዓመታት በፊት ነበር:: “ሁሉም
ለቱርክ የዜና ወኪል አናዶሉ ተናግሯል::

ደብዳቤው ትኩረት የማንሰጠው አለርጂ ጥናቶች እንደሚያሳዩት


አንድ የኮሎራዶ ሰው ገላውን በቀዝቃዛ ከፍተኛው የህመሙ ምልክቶች
ውሃ ከታጠበ በኋላ በተከሰተበት አለርጂክ ወደ ሙሉ በሙሉ የሚከሰቱት
ህክምና ቦታ ተወስዷል:: ለመሆኑ ስንቶቻችን ሁሉም የሰውነት ክፍሎች
ይሆን የውሃ አለርጅ እነዳለ የምናውቀው ለቀዝቃዛ አየር ንብረት
ያሉብንን አላርጂኮች ጠንቅቆ ማወቅ ሲጋለጡ ነው::
ከድንገተኛ የሞት አደጋ እንደሚጠብቀንስ የቀዝቃዛ ዩርቲካሪያአል
ታውቃላችሁ? (cold urticarial) ያለባቸው
ባለፈው ወር ዘ ጆርናል ኦፍ ኢመርጀንሲ አንዳንድ ወጣቶችና
ሜዲሲን ላይ እንደተዘገበው ለቀዝቃዛው ጎልማሳዎች ላይ የጉንፋን
የአየር መጠን ከፍተኛ የሆነ የአለርጂ ችግር በሽታ በጣም በተደጋጋሚ
ያጋጠመው አንድ ስሙ ያልተጠቀሰ የ 34 አመት ይከሰትባቸዋል:: ይህ
ግለሰብ ጉዳይ ብዙ የሕክምና ባለሙያዎችን ሁኔታ አለብኝ ብለው
ጭንቅላታቸውን አዙሮታል:: የሰውየው ቤተሰብ ካሰቡ ሐኪምዎን ያማክሩ::
ገላውን ከታጠበ ብዙም ሳይቆይ ከወደቀ በኋላ ሕክምናው ብዙውን ጊዜ እንደ ፀረ-ሂስታሚን
ነበር:: ባደረጉለት ምርመራም የቀዝቃዛ ዩርቲካሪያአል መውሰድ እና ከቀዝቃዛ አየር እና ውሃ መራቅን
መሬት ላይ እንዳገኙት ተናግረዋል:: በወቅቱ
(cold urticarial) እንዳለበት አረጋግጠዋል:: ይህ የመሳሰሉ የመከላከያ እርምጃዎችን ያጠቃልላል::
በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ከ76 ዓመታት ለመተንፈስ እየታገለ ነበር:: መላው የሰውነቱ ቆዳም
አለርጅ የሚከሰተው ለቅዝቃዜ በመጋለጥ ሲሆን ታካሚው ከሆስፒታሉ ከመውጣቱ በፊት
በፊት የተላከ ደብዳቤ በጭነት መኪና ዕቃዎች ሳጥን በትላልቅ ሽፍታዎች ተሸፍኖ ነበር ፤በጣም ዝቅተኛ
አልፎ አልፎ የሚከሰትና ከአለም ህዝብ መካከል በየቀኑ ፀረ-ሂስታሚን የተባለ ማስታገሻ የታዘዘለት
ውስጥ ተገኘ ሲል ዩፒ አይ ደረ-ገጽ ላይ ያገኘነው የደም ግፊትም ነበረው:: የህክምና ባለሙያዎች
በዜሮ ነጥብ አንድ በመቶ የሚሆነውን ሰው ሲሆን በተቻለ መጠን ለቀዝቃዜ ተጋላጭነትን
መረጃ ያትታል:: ሲደርሱም ህይወቱን አደጋ ላይ የሚጥል መሆኑን
የሚያጠቃ አለርጅ ነው:: ምልክቶቹም ለቅዝቃዜ እንዲያስወግድ እና በተለይም መላ አካሉ ከቅዝቃዛው
አንድ የኖቫ ስኮሺያ ሰው በ 1944 በሁለተኛው በምርመራ አረጋገጡ:: ሰውነቱ “አናፊላይክሲስ”
ከተጋለጡ በኋላ ቀይ የሚያሳክክ ሽፍታ በቆዳዎት አየር ንብረት የሚጋለጥባቸው ሁኔታዎችን እንዲቀነስ
የዓለም ጦርነት ውስጥ ሲያገለግል በነበረ አንድ በመባል በሚታወቀው ከፍተኛ የሰውነት የአለርጂ
ላይ ይወጣል:: የከፋ ሲሆን ግን አናፊላክሲስ ደረጃ አዘውታል:: እንዲሁም የሰውነት የሙቀት መጠንን
ሰው የተጻፈ ደብዳቤ አግኝቷል:: ከዓመታት በፊት ችግር ተጋልጦ ነበር::
ይደርሳል:: ይህ ማለት የአየር መተላለፊያ ቧንቧዎች የሚጠብቅ ሎሽን እንዲጠቀም ነግረውታል::
ከገዛቸው ዕቃዎች ሳጥን ውስጥ ማስታወሻውን ካገኘ ቤተሰቦቹ ታማሚው ቀደም ሲል የቅዝቃዜ
በመጥበብ ለመተንፈስ አስቸጋሪ ያደርጋል፤ መረጃውን ኦዲቴ ሴንትራልና የማዮ ክሊኒክ ድረ ገፅ
በኋላ ከወታደሩ ቤተሰቦች ጋር የፃፈውን ደብዳቤ አለርጅ እንዳለበት ለሃኪሞቹ የተናገሩ ሲሆን በፊት
የደም ግፊትዎም ይወርዳል:: የተወሰኑ የቀዝቃዛ ላይ አገኘነው::
እንደገና ለማገናኘት ተስፋን ሰንቋል:: የነበረው አለርጅ ግን አናፊላክሲስ ደረጃ አልደረሰም
ዩርቲካሪያል (cold urticarial) ላይ የተደረጉ
አርኒ ሎይድ ኤልምሳድል የተባለው ግለሰብ
ከሶስት ዓመት ገደማ በፊት የ 1948 ፎርድ ኤፍ

የያኩቲያን ፈረሶች
1 መኪና ከአንድ ቤተሰብ ላይ ነበር የገዛው
በተጨማሪም የተወሰኑ ሳጥኖችን የጭነት መኪና
መለዋወጫዎችን እና ሌሎች ልዩ ልዩ እቃዎችን
ከዛው መኪናውን ከገዛበት ሰው ላይ በቅርቡ
ገዝቷል::
ልሎይድ በገዛው ሳጥን ውስጥ በሁለተኛው
በሩስያ ሰሜናዊው የያኩቲያን የክረምት ወቅት
የአለም ጦርነት ወቅት በኔዘርላንድስ ያገለገለው
የሙቀት መጠኑ በአስደናቂ ሁኔታ ኔጌቲቭ 70 ዲግሪ
በካናዳዊው አርኖልድ ዌይስነር በእጅ የተጻፈ
ሴልሺየስ በታች ይሆናል:: ይህ የአየር ጠባይ ለሰዎች
ደብዳቤ እንዳገኘ በቅርቡ ተናግሯል:: እ.ኤ.አ በህዳር
ለረጅም ጊዜ ከቤት ውጭ ለመቆየት አዳጋች ነው::
4 ቀን 1944 የተጻፈው ደብዳቤ የተላከው ለቢችቪል
ነገር ግን ለዚህ ክልል ተወላጅ ፈረሶች እንደዚህ
ክላርክ አርምስትሮንግ ለሚባል ግለሰብ ነበር ::
ያሉ ከፍተኛ የሙቀት መጠን ቀናትን እና ሌሊቶችን
ልሎይድ የፍቅር ደብዳቤዎችን፣ የድሮ የደመወዝ
በአደባባይ ለማሳለፍ ምቹ ናቸው:: ያኩቲያን ወይም
ወረቀቶችን እና ከ 1900 ዎቹ መጀመሪያ ጀምሮ
ያኩት ከሳይቤሪያ ሳሃ ሪፐብሊክ ክልል የተወለደ
የመንጃ ፈቃድን ጨምሮ የአርምስትሮንግን ስም
የፈረስ ዝርያ ነው::
የሚይዙ ሌሎች በርካታ ዕቃዎችን በሳጥኑ ውስጥ
ከሌላው ተመሳሳይ የሞንጎሊያ ፈረስ እና
ማግኘቱን ተናግሯል::
የፕሬዝቫልስኪ ፈረስ ጋር ሲወዳደር ትልቅ ነው::
ልሎይድ አሁን ደብዳቤውን ከዌይስነር ቤተሰቦች
ቁመታቸውን በምናይበት ወቅት ተባዕቱ አንድ መቶ
ጋር እንደገና ለማገናኘት ተስፋ አደርጋለሁ ብሏል::
አርባ ሴንቲ ሜትር ሲሆን እንስቷ አንድ መቶ ሰላሳ
ልሎይድ ለመገናኛ ብዙሃን እንደገለጹት የልጅ ልጆች
ስድስት ሴንት ሜትር ትደርሳለች:: ክብደታቸው
ያንን ደብዳቤ ካነበቡ አባታቸው ወይም አያታቸው
አራት መቶ ሃምሳ ኪሎግራም ይመዝናል:: ጭንቅላቱ
የመናገር ዕድል ያላገኙበትን አንድ የታሪክ ክፍል ሰፊ ነው:: ጀርባው መካከለኛ ርዝመት አለው:: ፤ወፍራም ሻካራ ጅራት እና አንገቱን እና ትከሻውን
ቀጥ ያለ እና መካከለኛ መጠን ያለው ነው። አንገቱ
የማወቅ እድሉን ያገኛሉ ብሏል:: እግሮቻቸው አጭር እና ጠንካራ ናቸው:: የክረምቱ የሚሸፍን ረዥም የጋማ ፀጉር አለው ::
አጭር እና ወፍራም ነው ፤ደረቱ ዝቅተኛ እና
የፀጉራቸው ርዝመት 10 ሴንት ሜትር ያህል ይደርሳል ወደ ገጽ 50 ዞሯል
ገጽ 50
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

የያኩቲያን... ለፖሊስ መረጃ መስጠት ቢያስፈልግዎ


ከገጽ 49 የዞረ
በአማራ ክልል የዞኖች፣ የብሔረሰብ አስተዳደሮች እና የከተሞች የፖሊስ እና
በቁመታቸው አጭር የሆኑት የያኩቲያን ፈረሶች
የኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት ስልክ ቁጥሮች፡-
በጥሩ ሁኔታ የተገነቡ ሲሆን በየትኛውም የዓለም 1. የባሕርዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መረጃ፡- 058- 226- 4666
ክፍል ካሉ ከማንኛውም የፈረስ ዝርያዎች እጅግ )) የባሕርዳር ከተማ አስተዳደር እሳት አደጋ፡- 058- 220-0022
በጣም ዝቅተኛ የሙቀት መጠኖችን መቋቋም
ይችላሉ:: እስከ 70 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ በሚቀንሰው 2. የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መረጃ ማዕከል፡- 011-681-2567
የሙቀት መጠን ያለ መጠለያ መኖር ይችላሉ:: )) የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ፖሊስ፡- 011-681-2216
በሩሲያ ሩቅ ምስራቅ የምትገኘው ያኩቲያን )) የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር መብራት ኃይል - 011-681-2678
ወይም ሳሃ ሪፐብሊክ የክረምቱ የሙቀት መጠን
በመደበኛነት 50 ዲግሪ ሴልሺየስ ነው:: ግን እንደ 3. የደቡብ ወሎ ዞን ፖሊስ መረጃ ማዕከል፡- 033-111-5576
ቨርሆያንስክ እና ኦይማያኮን ባሉ ቦታዎች አንዳንድ የእድሜያቸው ጣሪያ ሃያ ዓመት ነው:: )) የደሴ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መረጃ ማዕል፡- 033-111-7748
ጊዜ ከ70 ዲግሪ ሴልሺየስ በታች ሊወርድ ይችላል:: የሚገርመው ነገር ያኩቲያውያን መጀመሪያ
እንደታሰበው በሩቅ ምስራቅ ክልል ውስጥ )) የደሴ ከተማ አስተዳደር መብራት ኃይል፡- 033-111-1341
በጣም አስተማማኝ መኪና እንኳን በእነዚህ
ሁኔታዎች ውስጥ ማለፍ አይችልም:: ነገር ግን እንደ አልነበሩም:: የሳይንስ ሊቃውንት የዝርያውን ዘረ- )) የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መረጃ ማዕከል፡- 033-551-0005
እድል ሆኖ የአከባቢው ሰዎች ለመንቀሳቀስ ወይም መል በመተንተን የያኩቲያውያን ፈረሶች በጥንት
4. የሰሜን ወሎ ዞን ፖሊስ መረጃ ማዕከል፡-033-331-0281
ነገሮችን ለመጎተት ሲፈልጉ ሁልጊዜ ፈረሶቻቸውን ጊዜያት ከሞንጎሊያ ፣ ከፍሮርድ እና ከአይስላንድ
ይጠቀማሉ :: በመሆኑም ፈረሶች ጋር ዝምድና እንዳላቸው አረጋግጠዋል:: ግን )) የወልዲያ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መረጃ ማዕከል፡- 033-331-0283
በያኩቲያን ታሪክ ውስጥ የአገሬው ተወላጅ የሳይንስ ሊቃውንት እንደሚሉት የያኩትያን ፈረስ )) የወልዲያ ከተማ አስተዳደር መብራት ኃይል፡- 033-331-0118 4
ፈረሶች ወሳኝ ሚና ተጫውተዋል ማለት ይቻላል:: ዝርያ ከሳሃ ሪፐብሊክ ከፍተኛ የአየር ንብረት ጋር
ለመላመድ የሚያስፈልገው አጭር ጊዜ ነበር በግምት 5. የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ፖሊስ መረጃ ማዕከል፡- 033- 440-0292
በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ተዓማኒነታቸውን
ማረጋገጥ የቻሉ ብቻ አይደሉም:: አሳዳሪዎቻቸውን 800 ዓመታት ይላሉ:: )) የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መረጃ ማዕከል፡- 033- 440-9084
ሳያስቸግሩ ከአንድ ሜትር በረዶ ስር ምግባቸውን በያኩቲያ ውስጥ አምስት ዓይነት የያኩቲያን
6. የደቡብ ጎንደር ዞን ፖሊስ መረጃ ማዕከል፡- 058- 441-0118
የሚያገኙ ሲሆን ለአካባቢው ሰዎች ፈረሶቹ ስጋቸው ፈረስ ዝርያ ይገኛል:: ዝርያውን ያጠኑ በርካታ
ለምግብነት ሲውል የቆዳቸው ፀጉር ለልብስ ተመራማሪዎች በዘርፉ ካለፈው የበረዶ ዘመን )) የደብረታቦር ከተማ ፖሊስ መረጃ ማዕከል፡-058- 441-0490
መስሪያነት ያገለግላል:: ፈረሶች በክልሉ ኢኮኖሚ ጀምሮ በሕይወት የተረፉ የዱር ነጭ የቱንድራ )) የደብረታቦር ከተማ አስተዳደር መብራት ኃይል፡- 058- 441-0223
ውስጥ በመቶዎች ለሚቆጠሩ ዓመታትም ማዕከላዊ ፈረሶችን ይዘው የያኩቲያውያን አባቶች ከደቡብ
የመጡ ፈረሶችን በማዳቀል እንደመጡ ያምናሉ:: 7. የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ መረጃ ማዕከል፡- 058- 111-0397
ሚና ተጫውተዋል::
የያኩቲያን ፈረሶች በረጅም በረዶ ውስጥ የያኩቲያውያን ፈረስ እርባታ አካባቢ ከአርክቲክ )) የጎንደር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መረጃ ማዕከል፡-058- 111-0401
ያለምንም ችግር እንደሚጓዙ ይታወቃል:: እስከ ክበብ እጅግ በጣም ርቆ ወደ ጫካ-ቱንድራ የሚዘልቅ )) የጎንደር ከተማ አስተዳደር እሳት አደጋ፡- 058-111-0122
300 ኪሎ ግራም ጭነት መሸከምም ይችላሉ:: እነሱ ሲሆን እጽዋቱ በዓመቱ ከሰባት እስከ ስምንት ወራት
በበረዶ ተሸፍነው ሊኖሩ ይችላሉ:: ይህ ሁኔታ 8. ምዕራብ ጎንደር ዞን ፖሊስ
ከሃያ አምስት እሰከ ሃያ ሰባት ዓመታት ድረስ በንቃት
መሥራት በመቻላቸው በጣም ጠንካራ ከሆኑ ለፈረሶቹ ምንም ችግር አይፈጥርባቸውም:: መረጃው )) 058-331-0722
ፈረሶች መካከል ይጠቀሳሉ:: ግን አጠቃላይ አማካይ የኦዲቲ ሴንትራል እና የሆርስ ቶክ ድረ -ገጽ ነው::
9. የምዕራብ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ፡-058-775-0972
)) የፍኖተ ሰላም ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መረጃ፡- 058- 775-1097
)) የፍኖተ ሰላም ከተማ አስተዳደር መብራት ኃይል፡- 058-775-0077
10. የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ፖሊስ መረጃ፡- 058-227-0181
)) የእንጅባራ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ፡- 058-227-0289
)) የእንጅባራ ከተማ አስተዳደር መብራት ሀይል፡- 058 -227-0289
11. የምስራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መረጃ፡- 058-771-2844
)) የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መረጃ፡-058-771-1232
12. የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ፖሊስ
መረጃ፦033-554-0092
መብራት ኃይል፡- 033-554-0454
በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ገጽ 51

አስታዋሽ ያጣው ... ዝኆኖች እጅ ...


ከገጽ 52 የዞረ ከገጽ 52 የዞረ

የቅርጫት ኳስ ታዳጊ ቡድን አባል ዳዊት የሚባልበት ደረጃ ላይ የሚገኙ መሆኑን አቶ አብይ ለ2021 የካሜሩኑ የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ
ላመስግን በዋናነት የቀበሌ 05 የወጣቶች ስፖርት ያነሳሉ:: በምድብ አስራ አንድ የተመደበው የኢትዮጵያ
ማዘውተሪያ ቦታው ለቅርጫት ኳስ መጫወቻ የነበረ ለጉዳዩ የሚሰጠው ትኩረት አነስተኛ መሆኑ ብሔራዊ ቡድን የመጨረሻውን ውድድር ያደረገው
ቦታ ቢሆንም ሁሉም ቦታውን መጠቀም በመፈለጉ እንጂ አባ ብዙነህ ጉርድ ተብሎ የሚጠራው ቦታ በዚሁ በአንጋፋው የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ
ልምምድ ለማድረግ ሲመጡ በእግር ኳስ ተጫዋቾች ብቻ በአፈር መሸርሸር ከሚደርስበት ጉዳት ቢጠበቅ ስታዲየም ነበር።
የሚባረሩበት ጊዜ እንደሚኖር አስታውሷል:: ይህም እና ቦታውን የሚጐዱ እንቅስቃሴዎች እንዳይደረጉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የምድቡን የሁለተኛ
ለወጣቱ እና የወጣቱን ባህሪ ለሚያንፀው ስፖርት አስፈላጊው ጥበቃ ቢደረግለት ከመቶ ሃምሳ በላይ ዙር የማጣሪያ ጨዋታ በዚህ በባሕር ዳር ዓለም
የተሰጠው ትኩረት ዝቅተኛ እና የደብረ ማርቆስ ስፖርተኛ በመያዝና ማስተናገድ ይችል እንደነበር አቀፍ ስታዲየም ያደረገው ህዳር ዘጠኝ ቀን 2012
ወጣት አስታዋሽ ያጣ መሆኑን በምሬት ያስገነዝባል:: ነው አሰልጣኝ አብይ የገለፁት:: ለዚህ ሁሉ ስራ ዓ ም ነበር። ታዲያ በዚህ ታሪካዊ ጨዋታ ዋልያዎቹ
የጎጃም ደብረ ማርቆስ እግር ኳስ ክለብ አስፈላጊ ትኩረት እና ሜዳዎቹን የማይጎዳ አስፈላጊ በአፍሪካ የእግር ኳስ ደረጃ ከቀዳሚዎች ተርታ
አሠልጣኝ አብይ ጌቴ ከዚህ በፊት የነበረው ጥበቃ ማድረግ የግድ መሰራት የነበረባቸው ኒጀር
የሚገኙትን ዝኆኖቹን ሁለት ለአንድ በማሸነፍ
የማሰልጠን ሂደት በስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራ ተግባራት መሆናቸውን ነው የገለፁት:: ደማቅ ታሪክ ፅፈዋል።
አለመመቻቸት አስቸጋሪ መሆኑን ያነሳሉ:: በከተማዋ የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ባህል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የዛሬ አመት
ያሉት የማዘውተሪያ ስፍራዎች ጥብቅ የሆነ ክትትል ቱሪዝም እና ስፖርት ፅፈት ቤት ሀላፊ ወ/ሮ ፍቅሬ በአሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ እየተመራ ዝኆኖቹን በእርግጥም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የነበረው
እና ድጋፍ እየተደረገላቸው አለመሆኑንም ያነሳል:: ፍሬው በቦታ ልየታ ደረጃ ካሉት 11 ቀበሌዎች ሶስቱ በባሕር ዳር ስታዲየም ከአሸነፉ በኋላ መደበኛ የዝግጅት ጊዜ እጅግ አናሳ ነበር። በመስከረም ወር
ከዚህ በፊት በተሰራው ጠንካራ ስራ በከተማዋ ቀበሌዎች 09፣07፣ እና 05 ተከልሎ ካርታና ፕላን ውድድር አካሂደው አያውቁም። ህዳር 9 ከዋልያዎች አዲሱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆነው
የስፖርት እንቅስቃሴ ውጤት መመዝገቡን የተሠራላቸው መሆኑን ይገልፃሉ:: ሆኖም የወጣቶች ድል በኋላ አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ ከበርካታ የተሾሙት አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የቡድኑን አባላት
የሚያወሱት አሰልጣኝ አብይ በተለይ በ17 እና በ15 ማእከልን ከመገንባት አንፃር ግን ቦታ የማግኘት ችግር አመታት በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫ መድረክ ዳግም ጠርተው ወደ ልምምድ ከመለሱና የወዳጅነት
ዓመት ታዳጊ ውጤታማ ልጆች ተገኝተው የተሻለ በመፈጠሩ ስራው እስካሁን አለመሰራቱን ያስረዳሉ:: እንመለሳለን የሚል ተስፋን ሰንቀዋል፤ የቡድኑ ጨዋታዎችን ማድረግ ከጀመሩ ሰነባብተዋል።
ሥራ ለመስራት ጥረት ላይ እንደሚገኙ ያነሳሉ:: ከወረዳዎች ጋር እንኳን ሲነፃፀር የደብረ ማርቆስ አባላት የነበራቸውን የስነ ልቦና እና የአንድነት የኢትየጵያ ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ
ይሁን እንጀ ለስራው ትልቅ እንቅፋት እየሆነ ያለው ወጣት በቂ ማዘውተሪያ እንዲኖረው የተሰራው ስራ ወኔንም በማድነቅ። ዝግጅት ይረዳው ዘንድ ከዛምቢያ ብሔራዊ ቡድን
የማዘውተሪያ ስፍራ /ቦታ/ ችግር መሆኑን ይገልጻሉ:: አነስተኛ መሆኑን ያመኑት ሀላፊዋ ጉዳዩ በዋናነት በኮቪድ 19 (ኮሮና ወረርሽኝ) ምክንያት ጋር በአደረገው የወዳጅነት ጨዋታ 3ለ1 ተሸንፏል።
ትንሹ ሜዳ ወይም ቀበሌ 05 ለእግር ኳስ የከተማ አስተዳዳሩን ድጋፍ እንደሚፈልግ ይገልፃሉ:: ከመጋቢት ወር ጀምሮ ተቋርጦ የነበረው ውድድርን ከሱዳን ጋር በአደረገው ጨዋታም
የማይሆን እና ድንጋዩ የወጣ በመሆኑ ልጆቹን በቅርቡ ከደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር ተከትሎ የኢትዮጵያ እግር ፌዴሬሽን የብሔራዊ በጌታነህ ከበደና በአማኑኤል ገብረ ሚካኤል
ለአደጋ የሚያጋልጥ ሆኗል:: ለከተማዋ ያሉት በጎ ፍቃደኞችን በማስተባበር የስፖርት ማዘውተሪያ ቡድን አሰልጣኝ የነበሩትን አሰልጣኝ አብርሃም ሁለት ግቦች አቻ ተለያይቷል።
ሜዳዎችም ከከተማ ወጣ ያሉና አስፈላጊው ጥበቃ ለማዘጋጀት ጥያቄ ቢቀርብም ካሳ ከፍሎ ቦታ መብራቱን ሐምሌ 30 /2012 ዓ. ም ማሰናበቱ በአጠቃላይ የኢትዮጵያን ብሐራዊ ቡድን
የሚደረግላቸው ባለመሆኑ ተገቢ የማዘውተሪያ ማመቻቸት አሁንም ከፍተኛ ችግር እንደሆነባቸው የሚታወስ ነው። ይህንንም ተከትሎ ለተወሰነ ጊዜያት ይዘው ጠንካራ ዝግጅት እያደረጉ የሚገኙት
ስፋራ እንዲኖር እየተሰራ አይደለም:: በዚህም በብዛት ያነሳሉ:: የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣነኝ አልባ ሆኖ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ጥሪ ከአደረጉላቸው
ወጣቱን የሚሰበሰበው አመቺ ቦታ ስታድየም ብቻ የደብረ ማርቆስ ከተማ ከንቲባ አቶ ይትባረክ እንደቆየም የአደባባይ ሀቅ ነው። ተጫዋቾች መካከል ዘጠኙ ከፋሲል ከነማ የተካተቱ
በመሆኑ ከከተማዋ እድገት አንፃር ማዘውተሪያ የለም አወቀ በበኩላቸው የከተማዋ የ10 ዓመት መሪ በዚህ ወቅት ነበር የአፍሪካ እግር ኳስ መሆናቸውን መረጃዎች ይጠቁማሉ።
እቅድ ሲነደፍ ይህንን ታሳቢ ያደረገ ስራ እየተሰራ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የ2021 የካሜሩኑ የአፍሪካ ህዳር ዘጠኝ 2012 ዓ.ም ዋልያዎቹ በአሰልጣኝ
መሆኑንና ላሉት ቋሚ ካርታና ፕላን መሠጡትን ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች በህዳር ወር አብርሃም መብራቱ እየተመሩ ዝኆኖቹን በማሸነፍ
ገልጸዋል:: በጊዜአዊነት ለመሸጫና መግዣ እንደሚመለሱ ካፍ ኦንላይን በድረ ገፁ ያስነበበው። ታሪክ ሰርተዋል! ህዳር ስምንት 2013 ዓ.ም ደግሞ
የተሰጡ ቦታዎችም እየተዘጋጁ መሆኑን ገልፀው ይህ ሁኔታ ደግሞ ካለው የዝግጁት ጊዜያት ዋልያዎቹ ከኒጀር አቻዎቻቸው ጋር በሚያደርጉት
በሚፈለገው መጠን ወደ ሥራ አለመገባቱን ማጠር ጋር ተዳምሮ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ቡድን ጫዎታ ምን ውጤት ይመዘገብ ይሆን ? የምናየው
ያምናሉ:: እንደሚጎዳ ሲነገር ሰነባብቷል። ይሆናል! ቸር ያሰማን!
ከከተማው ወጣት ቁጥር መጨመር ጋር
ግን ተመጣጣኝ ትኩረት እስካሁን ድረስ ሳይሰጥ
መቆየቱን አልሸሸጉም::
ገጽ 52 በኩር ስፖርት በኩር ህዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም.

አስታዋሽ ያጣው ወጣት

ለታዳጊ እግር ኳስ ቡድን የሚሰለጥኑ የደብረ ማርቆስ ታዳጊዎች


ቦታው በዋናነት ለቅርጫት ኳስ መጫዎቻ መቸገሩን የሚገልፀው አቤል ገበየሁ ነው:: በደብረ ያሉት ሦስት ማዘውተሪያ ስፍራዎችም ጥበቃ
የተዘጋጀ ቢሆንም ከቦታው ስንደርስ መግቢያ ማርቆስ አስራ አንድ ያህል ቀበሌዎች እንደሚገኙ እንደማይ ደርግላቸው የሚያነሳው አቤል በከተማዋ
ማራኪ ሰውነት ላይ ታዳጊ ህፃናት፣ በሌላው በኩል የጎጃም ደብረ የነገረን አቤል ስታድየሙን ጨምሮ ወጣቶች አንድም ሁለገብ የወጣቶች ማዘውተሪያ እንኳን
ማርቆስ እግር ኳስ ዋናው የእግር ኳስ ቡድን፣ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ የሚያደርግበት እና የተከለለ አለመኖሩን ይገልጻል:: ወጣቱም በዚህ ምክንያት
በማለዳው አስራ ሁለት ሰዓት ተነስተን ጉዟችንን በሌላው አቅጣጫ ደግሞ የቅርጫት ኳስ ታዳጊዎች ቦታ ግን ስታድየሙን ጨምሮ አራት ብቻ መሆኑን መዋያው በሺሻ ቤቶች እና በቁማር ቤቶች እንዲሆን
ወደ ደብረ ማርቆስ የወጣቶች ስፖርት ማዘውተሪያ ልምምድ በማድረግ ቦታዋን አጨናንቀዋታል:: ይገልፃል:: ማድረጉንም ያስረዳል:: በተለይ በክረምት ወራት
ሜዳ አድርገናል:: በየእለቱ ከቀበሌ 05 እና ሌሎች ሌላው የአካባቢ ወጣትም ለስፖርታዊ ጨዋታ ቀን በዚህም የምሥራቅ ጎጃም ዞን ዋና ከተማ በስፖርታዊ እንቅስቃሴ የሚያሳልፈው ወጣት
አጎራባች ቀበሌዎች የሚመጡ ወጣቶች የተለያየ እየተፈራረቀ በዚሁ ሜዳ ላይ ስለሚያደርጉ በቀጣይ የሆነችው ደብረ ማርቆስ ከተማ ወጣት እያደገች በርካታ የነበረ ቢሆንም ዛሬ ዛሬ እንዲህ አይነት
እንቅስቃሴ በማድረግ ያሳልፉበታል፤ የቀበሌዋ ቀን እንድንመጣ ነገሩን:: ከምትገኘው የደብረ ማርቆስ ከተማ እንቅስቃሴ ጋር እንቅስቃሴ የለም ይላል::
ስፖርት ማዘውተሪያ:: በከተማዋ ነዋሪ የሆነው እና በአካባቢው በቂ የሚመጣጠኑና ወጣቱን ታሳቢ የሚያደርጉ የስፖርት ወደ ገጽ 51 ዞሯል
የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራ ባለመኖሩ ወጣቱ ማዘውተሪያ ቦታዎች ግን ዛሬም አልታሰቡም ይላል::
ኳስ

ዝኆኖች እጅ የሰጡበት ወርሃ ህዳር


ግርማ ሙሉጌታ
የዛሬ ዓመት ህዳር ዘጠኝ ቀን 2012 ዓ.ም
ላይ ነበር ዝኆኖቹ በዋልያዎቹ ተሸንፈውና
አንገታቸውን ደፍተው በውርደት የተመለሱት:: ኢትዮጵያም በህዳር ስምንቱ ግጥሚያ በዚህ
ዛሬም ህዳር ስምንት 2013 ዓ.ም ዋልያዎቹ የኒጀር ሽንፈትን በማይወደው የባህርዳር ዓለም አቀፍ
አቻቸውን በማሸነፍ ታሪክ እራሱን ይደግማል ስታዲየም ውስጥ ለ2021 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ
የሚል የአብዛኞች ምኞት፣ እምነትና ተስፋ ሁኗል። ከኒጀር አቻዋ ጋር ውድድር ታደርጋለች።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ህዳር 8 ሁሌም በስታዲየሙ በሚደረጉ ውድድሮች
2013 ለካሜሩኑ የ2021 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቅ አላማን በለበሱ ደጋፊዎች
በባሕር ዳር አለም አቀፍ ስታዲየም ከኒጀር አቻው ኢትዮጵያ ከፍ ብላ ትወደሳለች። የኢትዮጵያን
ጋር ይፋለማል። ብሔራዊ ቡድን በዚህ ስመ ጥርና ባለመክሊት
ብሔራዊ ቡድኑ ለተጋጣሚ እጅ ሰጥቶ ስታዲየም ውስጥ ከመላው የሀገራችን ክፍሎች
አያውቅም:: ታላላቅ ተፋላሚዎችን ድል ነስቶ የተውጣጡ ደጋፊዎች ህብረ ዜማ፤ ሆታና ጭፈራ
መልሷል። ባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየምን አፍ ታጅቦ እየገባ አስደማሚ ድሎችንም አስመዝግቧል።
እስከገደፍ ሞልተው ህብረ ዝማሬ እያሰሙ ከጎኑ ለ2021 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የኢትዮጵያ
በሚሰለፉ ልጆቹ እየታገዘ ለወገኖቹ የድል ብስራት ብሔራዊ ቡድን በምድብ አስራ አንድ ከኒጀር፣
የሚናኝበት ታሪካዊ ስፍራ መሆኑን ማስመስከር ከማዳጋስካርና ከአይቮሪኮስት ጋር ተደልድሏል።
ከጀመረ ዓመታት አስቆጥሯል። ወደ ገጽ 51 ዞሯል

You might also like