Professional Documents
Culture Documents
ክርስቲያን ምንድነው
ክርስቲያን ምንድነው
ክርስቲያን ምንድነው
" "
1
ድጋሚ የተወለደበት ምክንያቶች
" "
2
ሀ) አዳም መልኩንና ምሳሌውን እንደሚጥል እግዚአብሔር አስቀድሞ በሁሉን አዋቂነት
(Omniscience) ባህ ዩ ያውቅ ነበረ።
ለ) በመሆኑም ጌታ ኢየሱስ ብቻ የእርሱ የመልኩ (ክብሩ) መንፀባረቂያ መገለጫ
እና የባህርዩ ምሳሌ እን ሆን አስቀድሞ ወሰነ።
ሐ) በመቀጠልም በጌታ ኢየሱስ ብቸኛ አዳኝነት የሚያምኑ ሁሉ የልጁን መልክ
እን መስሉና የጠፋውን የገዥነት መልክ እና መንፈሳዊ ባህርይ መልሰው
እን ያገኙ አዳምን ሳይፈጥር በፊት አስቀድሞወሰነ። (ሮሜ 8፡29)
መ) በዚህም ምክንያት አማኝ ድጋሚ ከተወለደበት ጊዜ ጀምሮ ያንን የተወሰነለትን
መልክ (ክብር) ለመምሰል ከክብር ወደ ክብር ይሸጋገራል። (2ቆሮ 3፡18)
" "
3
5. ከክርስቶስ ጋር አብሮ የሞተ (የተገደለ) ነው::
ነው::
በመሆኑም:-
ሀ) ዋነኛው ሕይወቱ በሰማይ ከክርስቶስ ጋር ተሠውሮለታል ( ላ 3፡3)
ለ) ለኃጢአት ተገዢ መሆኑ አብቅ ል (ሮሜ 6፡2,11)
ሐ) ከሕግ ተፈትቶ ለክርስቶስ ( ጋ) ሆናል። (ሮሜ 7፡1-6)
መ) ለሰዎች ሥርዓትና ት/ት አይገዛም ( ላ 2፡16-23፣ )
ሠ) ለእግዚአብሔር ያው ሆናል (ሮሜ 6፡11)
ረ) ከእርሱ ጋር በሕይወት ይኖራል (2ጢሞ 2፡11)
በመሆኑም በየቀኑ ይገደላል (ሮሜ 8፡36)
6. ከክርስቶስ ጋር አብሮ ተቀብ ል::
መቀበር መሰወር ነው። በመሆኑም የአማኙ የቀድሞው ሕይወት አሮጌው
ማንነት ተቀብ ።
መቀበሩንም በውሃ ጥምቀት አረጋግ ል ( 2፡12፣ ሮሜ 6፡4)
በመሆኑም የሥጋ (የኃጢአት) ሰውነት ተገፍፎ ተቀብ ል ( ላ 2፡11)
አሁን በእርሱ የሚኖረው ክርስቶስ ነው (ገላ 2፡20)
" "
4
9. ጌታ በክብር በሚገለጥበት ጊዜ አብሮ በክብር የሚገለጥ ነው::
ነው:: ( ላ 3፡4)
አሁን የክብር ጊዜ ሳይሆን የልቅሶ፤ የምጥ ጊዜ ነው (ዮሐ 16፡20-22)
አሁን ስለስሙ የመነቀፊያ ጊዜ ነው (ሉቃ 6፡22-23፣ ዮሐ 16፡1-4)
ቤተክርስቲያን በዓለም ውስጥ ክብርና ተቀባይነት የላትም። ( ሐ 17፡14)
ምክንያቱም አሁን መስቀል የመሸከሚያ ጊዜ እንጂ ሙገሳ የመቀበያ ጊዜ
አይደለምና። (ሉቃ 14፡27)
ጌታ መንግሥቱን ለመግለጥ ሲመጣ ግን አማኙም ነጭ ልብስ ለብሶ ከእርሱ
ጋር በክብር ይገለጣል። (ራዕ 19፡7-16፣ )
E-mail – niguye2004@yahoo.com
" "
5