የግፍ አላባ ሪፖርት

You might also like

Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 3

የግፍ አሊባ ሬዲዮ ድራማ ፕሮዳክሽን ሂዯት

ሪፖርት

TV and Radio Production

ኮርስ ማሟያ

ሇመ/ርት ኢሩሳላም ካሳሁን

ከተማሪ አሇም ጌታሁን

አዲስ አበባ ዩኒቨርቲ ቲያትር ት/ቤት


የፕሮዳክሽን ሂዯት

መምህርት በመጀመሪያ በዚህ ፕሮዳክሽን ብዙ የተማርኩበትና ያወቅኩበት በመሆኑ በጣም


ዯስተኛ መሆኔን ሇመግሇጽ እፈሌጋሇሁ፡፡ እንዯ ግሩፕ ፕሮዳክሽኑን በመስራት ሂዯት ብዙ ውጣ
ውረዶችን አሌፈናሌ፡፡

በመጀመሪያ ሚዲየሙን በተመሇከተ ሁሇት አይነት ፍሊጎት ነበረ፡፡ ግማሻችን ሬዲዬ መስረት
ፈሇግን፤ ግማሻችን ዯግሞ ቲቪ፡፡ ሬዲዬ እንስራ ያሌነው ምክንያታችን የጊዜ ውጥረት ጉዳይን
ታሳቢ ያዯረገ ነበር፡፡ ባሇን ጊዜ የቲቨ ድራማ መስራት ከቀረፃ ጋር ተያይዞ በሚመጡ አሌፊና
ጊዜ የሚጠይቁ ጉዳዬች እንፈተናሇን ችግርም ይፈጥርብናሌ በሚሌ ሀሳብ ነበር፡፡ እኔ በበኩላ
እስክሪፕቱን የመፃፍ ኃሊፊነት የተሰጠሁ በመሆኑ ሇመፃፍ የሚቀሇኝ ታሪክ በዯንብ በማውቀውና
በሚቀርበኝ ተወሌጄ ያዯኩበት አካባቢ ሊይ መሰረት ያዯረገ በመሆኑ ያንን ዯግሞ በዚህ ባሇንበት
ሁኔታ በቲቪ ሚዲየም ሇመስራት ስሇሚያስቸግር መቸት የማይገዯበውን ሬዲዮ መስራትን ነበር
የመረጥኩት፡፡

ቲቪ እንስራ ያለት ሌጆች ዯግሞ ይህ የመጨረሻ ፕሮዳክሽናችን በመሆኑ የእስክሪፕቱን


ሚዲየም ሌንሇማመድበትና ትምህርት ሌንወስድበት ይገባሌ፡፡ ተግዳሮትን ፈርተን መሸሽ
የሇብንም መሞከር አሇብን የሚሌ ነበር፡፡ ይህንን ሀሳብ የያዙ ሰዎች ፍሊጎታቸው ጠንከር ያሇ
በመሆኑ ሀሳባቸውን ተቀበሌውና ቲቪ ሇመስራት ተስማማን፡፡ የቲቪው ድርሰት ግን ሇቀረፃ
የማያዳግት መሆን አሇበት፡፡ ይህ እንዲሆን ዯግሞ ቦታው በመጀመሪያ ከአዲስ አበባ መውጣት
የሇበትም፡፡ 2ኛ ዯግሞ ዶርምና መንገድ ካሌሆነ ላልች ቀረፃ የሚያጓትቱ ቦታዎች ሉኖሩ
አይገባም፡፡ እውነት ሇመናገር በእነዚህ ሁለ ገዯቦች ውስጥ ሆኖ የፈጠራ ስራ መስራት በጣም
ይከብዳሌ፡፡

ይህን ድርሰት ሇመፃፍ ብዙ ስስብና ሳሰሊስሌ ታዲያ አንድ በጣም የወዯድኩትን እና አሁን
ያሇሁበትን አስተሳሰብ የሚያንጸባርቅ የድርሰት ሀሳብ መጣሌኝ፡፡ ይህን ሀሳብ ተከትዬ ገጸ
ባህሪዎችን ስገነባ ገጸ ባህሪዎቼ የሚኖሩበትን ቦታና ጊዜ እንዲሁም ማህበራዊ እውነታ
ስተነትን፤ከገጸ ባህሪዎቼ ማንነትና ከምኖርበት ማህበረታዊ እውነታ ተጽዕኖ የሚገመዯውን
ህይወትና ታሪክ ስጎነጉን፤ ሴራውን ሳያይዝና መዋቅሩን ሳጠሊሌፍ ሙለ ጊዜዬን ሰጥቼ ቀንና
ላሉት ሳሰሊስሌ ስጽፍ ቀናቶችን አሳሇፍኩ ነገር ግን የድርሰቴ ሃሳብ በሄድኩበት ቁጥር
ተጨማሪ ስራ እየጨመረ ሌገነባው የሚገባው ሃሳብ እየተባዛ ፈታኝ ነገር ውስጥ አስገባኝ፡፡
ታሪኩና ሀሳቡም በጣም ስሇወዯድኩት ብዙም ስሇሇፋውበት የሚዯቀኑብኝን ጥያቄዎች ሳሌመሌስ
የድርሰቱን አንድ ኢፒሶይድ ሇመፃፍ አዕምሮዬ ሉቀበሇው አሌቻሇም፡፡ ነገር ግን ዯግሞ ጊዜው
ሄዷሌ፡፡ የትምህርቱ ጊዜ ሉጠናቀቅ ትንሽ ቀርቷሌ፡፡ በዚህ ሁኔታ ሃሳቤን መቀየር ግድ ይሇኝ
ነበር፡፡ እናም በስተመጨረሻም የሬዲዬ ድራማን ሇመስራት ተገዯድኩ፡፡ መጀመሪያ እንዳሰብኩት
መቸቱን በማውቀውና ተወሌጄ ባዯኩበት የገጠር ማህበረሰብ ሊይ ያዯረገውን ይህን “የግፍ አሊባ”
የተሰኘ ተውኔት ጻፍኩኝ፡፡

ተውኔት ተጽፎ ካሇቀ በኃሊም ድራማው ተዘጋጅቶ ፕሮዲዩስ እስከሚሆን በራሱ ብዙ


ተግዳሮቶች ነበሩ፡፡ የመመረቅያ ሰዓት በመቅረቡ ምክንያት ግራንድ ፕሮዳክሽን እና የመመረቅያ
ጥናታዊ ጽሑፍ ሁለንም ሰው ወጥሮ ይዞት ነበር፡፡ በመሆኑም ይህን ፕሮዳክሽን ሇመስራት
ጊዜም ትኩረትም ያንስ ነበር፡፡ ተዋንያንን መምረጥ፣ ሌምምድ ማድረግ፣ የድምጽ ቀረፃ
ማድረግ ከዚያም ኤዲቲንጉ ከባድ እንዲሆኑ አድርጓቸዋሌ፡፡ ግን በስተመጨረሻ ሁሊችንም
በነበረው ሂዯት ዯስተኞ ነበርን፡፡ ከዚህ ቀጥዬ በፕሮዳክሽኑ የተሳተፉትን አባሊት ኃሊፈነት
አስቀምጣሇሁ፡፡

1. ፀኃፊና አዘጋጅ …………. .አሇሙ ጌታሁን PVR/9258/09


2. አርታኢና ኤዲተር ………. አቤሌ ሃብታሙ PVR/0259/09
3. ቴክኒሽያን………………….. አቤኔዘር ሰጡ PVR/0459/09

” ……………….ዳግም ሲሳይ PVR/6140/09

You might also like