Amhara EIA Proclamation 181 2003

You might also like

Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 24

ÆHR ÄR መጋቢት 19 ቀን 2004 ›/M

16¾ ›mT qÜ_R 9


Bahir Dar 28th March 2012
16th Year No. 9

bxþT×eà ØÁ‰§êE ÁäK‰sþÃêE ¶pÜBlþK


yx¥‰ B¼¤‰êE KLL MKR b¤T

ZKr ÞG
ZIKRE HIG
Of the Council of the Amhara National Regional State
In the Federal Democratic Republic of Ethiopia
Issued under the auspices of the  1324
bx¥‰ B¼¤‰êE KL§êE
Council of the Amhara National ÃNÇ êU BR 6.22
mNGST MKR b¤T «ÆqEnT Regional State Unit price 6.22
ywÈ

ማውጫ Content

አዋጅ ቁጥር 181/2003 ዓ.ም Proclamation No. 181/2011

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት Environmental


nvironmental Impact Assessment proclamation
of The Amhara National Regional State
የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ አዋጅ

አዋጅ ቁጥር 181/2003 ዓ.ም Proclamation No. 181/2011

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአካባቢ Environmental


nvironmental Impact Assessment
proclamation of The Amhara National
ተጽዕኖ ግምገማ አዋጅ
Regional State
የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሰነድ፤ የልማት ሀሳብ WHEREAS, believing that the document of
ሲዘጋጅ፣ በቦታ መረጣ፣ በግንባታ፣ ተግባራዊ environmental Impact assessment is to be a
በሚሆንበት፣ በሚሻሻልበትና በሚቋረጥበት ወቅት process which indicates the impact assessment
as
በአካባቢ ላይ የሚያስከትለውን በጎ ወይም አዎንታዊ እና starting from the plan up to completion, during
ጎጅ ወይም አሉታዊ ተፅዕኖዎች በቅድሚያ በመተንበይ the preparation of development proposal,
በጎዎቹ የሚበረታቱበትን አሉታዊ ተፅዕኖዎቹ selecting places, constructing, operating, revising
የሚታረሙበትን ወይም የሚቀሉበትን ወይም and terminating; as well as predict its usage and
የሚስተካከሉበትን መንገድ ከዕቅድ አንስቶ እስከ ፍፃሜ damage in advance the impacts that create on the
የሚጠቁም ሂደት መሆኑን በማመን፣ environment and shall show the wa which
way
useful ones to be encouraged and harmful ones to
be changed or mitigated or rectified;
rectified

g{ 2 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም No. March 28th Day of 2012 page 2
Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9
በክልሉ የሚታዩ አካባቢ ነክ ችግሮች መነሻ ወይም ምንጭ WHEREAS, as the cause or source of environmental
በአብዛኛዉ ሰዉ ሰራሽ ችግሮች በመሆናቸዉ፤ ይህን ችግር problems mostly are man-made and it has been recognized
ለማስወገድ የሚቻለዉም የሚመለከታቸዉ that it is possible to avoid the same through participation of
በጉዳዩ ላይ
የህብረተስብ ክፍሎች ሲሳተፉ መሆኑን በመገንዘብ፣ concerned section of the society.

ማንኛዉንም ዓይነት ተግባር ለማካሄድ የሚፈልግ ወይም WHEREAS, a person who want to undertake or is
በማካሄድ ላይ ያለ ሰዉ በስራዉ ምክንያት በሰዉ ጤና conducting any kind of activity has a responsbility to put in
ወይም አካባቢ ላይ ሊደርስ የሚችለዉን ጉዳት ወይም አደጋ place a system of preemptive care which enable to prevent,
ለመከላከል ወይም ለማስቆም ወይም ለማስወገድ እንዲሁም stop, get rid of the damage or harm inf licted upon human
በህግ የተከለከሉ ተግባራት መከበራቸዉን ለማረጋገጥ health or environment due to the activity ; as well as to
ensure activities prohibited by law thereof.
የሚያስችል፣ የቅድመ ጥንቃቄ ስርዓት የመዘርጋት ኃላፊነት
ያለበት በመሆኑ፣

የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት በተሻሻለው የክልሉ NOW, THEREFORE, the Amahara National Regional
ሕገ መንግስት አንቀጽ 49 ንዑስ አንቀጽ 3 (1) ድንጋጌ Council, in accordance with the powers vested in it pursuant
በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን አዋጅ አውጥቷል:: to the provision of sub-article(3) of article 49 of the revised
Constitution of the Region, here by issued this proclamation.
ክፍል አንድ PART ONE
ጠቅላላ ድንጋጌዎች
Genera Provisions
1. አጭር ርዕስ 1. short Title
ይህ አዋጅ “በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት This proclamation may be cited as “the Amahara
የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ አዋጅ ቁጥር 181/2003 ዓ.ም” National Regional State Environmental Impact
ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ Assessment Proclamation No. 181/2011.”

2. ƒ`ÕT@ 2. Definitions
የቃሉ አግባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር Unless otherwise the context requires, in this

በዚህ አዋጅ ውስጥ፣ Proclamation:

1. “ቢሮ” ማለት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት 1. “Bureau” means the Amhata National Regionnal State
የአካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም Environmental Protection, Rural Land Administration

ቢሮ ማለት ነው፡፡ and Use Bureau.

2. “አካባቢ” ማለት በመሬት፣ በከባቢ አየር፣ በአየር ሁኔታ 2. “Environment” means the totality of all materials
እና በአየር ንብረት፣በውኃ፣ በሕያዋን፣ በድምፅ፣ በሽታ፣ whether in their natural state or modified or
በጣዕም፣ በማሕበራዊ ጉዳዮች እና በሥነ ውበት changed by human; their external spaces and the
ሳይወሰን በተፈጥሯዊ ሁኔታቸው ወይም በሰው interactions which affect their quality or quantity
አማካኝነት ተሻሽለው ወይም ተለውጠው የሚገኙ ነገሮች and the welfare of human or other living beings,
በሙሉ ያሉበት ቦታ፣ እንዲሁም መጠናቸውን ወይም including but not restricted to, land, atmosphere,
ሁኔታቸውን ወይም ደግሞ የሰው ወይም የሌሎች wheather and climate, water, living things,sound,
ሕያዋን በጎ ሁኔታን የሚነኩ መስተጋብሮቻቸው ድምር odor, taste,social factors, and aesthetics.
ነው ፡፡

g{ 3 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 3
3. “የአካባቢ ጥበቃ” ማለት የሰው ልጅን ጨምሮ 3. “Environmental protection” means an activitiy of
የማንኛውም ሕይዎታዊ አካልና እድገት የሚወስኑ giving care for the land, water and air that
የመሬት፣ የውኃና የአየር እንዲሁም ሌሎች determine any living things’ body and growth
ተመሳሳይ የአካባቢ ሀብቶች፣ ክስተቶችና ሁኔታዎች including human being,as well as other similar
እንዳይጠፉ፣እንዳይቀንሱ ወይም ባህሪያቸዉ environmental resources, occurances and
እንዳይለወጥ የመንከባከብ ተግባር ነው፡፡ conditions not to be extincted, reduced or not to
be changed their characteristics.
4. “የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ” ማለት 4. “Environmental Impact Assessment” means a
ኘሮጀክት፣ፖሊሲ፣እቅድ ወይም ፕሮግራም process of indicating the methodogy of reducing or

ተግባራዊ ሲሆን፣ ሲስፋፋና ሲቋረጥ በአካባቢ ላይ removing problems by identifying the result it brings
on the environment, whether be it positive or
የሚያስከትለውን ጠቃሚም ሆነ ጎጅ ዉጤትን
negative when the project, policy, paln or program is
ለይቶ የማወቂያና ለችግሮችም ማቃለያ ወይም
implemented, expanded or termimated.
ማስወገጃ ዘዴን የሚያመላክት ሂደት ነው፡፡
5. “ተፅዕኖ” ማለት በአካባቢ ወይም በንዑሳን ክፍሎች 5. “Impact” means any change to the environment or its
ላይ በሚፈጠር ለውጥ ምክንያት ማንኛውም በሰው component that may affect human health or safety,
ጤና ወይም ደህንነት፣ በዕፅዋት፣ በእንስሳት፣ flora, fauna, soil, air, water, climate , natural or

በአፈር፣ በአየር፣ በውኃ፣ በአየር cultural heritage, other physical structure, or in


general, subsequently alter environmental, social
ንብረት፣በተፈጥሮአዊ ወይም በባሕላዊ ቅርስ፣ በሌላ
economic or cultural conditions.
ቁሳዊ ቁም አካል ወይም በአጠቃላይ ሲታይ
በአካባቢያዊ፣በማህበራዊ፣በኢኮኖሚያዊ ወይም
በባሕላዊ ገጽታዎች ላይ የሚከሰት ተከታይ ለውጥ
ነው፡፡
6. “ብክለት” ማለት በዚህ አዋጅ ወይም አግባብ ባለዉ 6. “ pollution ” means any condition which is hazardous
ሌላ ህግ የተደነገገን ማንኛዉም ግዴታ፣ ማዕቀብ or potentially hazardious to human health, safety or

ወይም ገደብ ጥሶ የማንኛዉንም አካባቢ ክፍል welfale created by Altering any physical,
radioactive,thermal, chemical, biological or other
ቁሳዊ፣ ጨረራዊ፣ ሙቀታዊ፣ ንጥረ ነገራዊ፣ ስነ
property of any part of the environment in
ህይወታዊ፣ ወይም ሌላ ባህርይን በመለወጥ
contravention of any condition, limitation or
የተፈጠረ በሰዉ ጤና ወይም በጎነት ወይም ደግሞ
restriction made under this proclamation or under any
በሌሎች ህያዋን ላይ አደገኛ የሆነ ወይም አደገኛ
other relevant law.
ሊሆን የሚችል ሁኔታ ነዉ፡፡
7. “በካይ” ማለት ፈሳሽ፣ ጠጣር ወይም ጋዝ የሆነ 7. “pollutant” means any substance whether liquid, solid
በቀጥታም ሆነ ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ፡- or gas which directly or indirectly:
a. alters the quality of any part of the receiving
ሀ) ያረፈበትን የአካባቢ ክፍል ጥራት በመለወጥ
environment so as to affect its beneficial use
ጠቀሜታ የመስጠት አቅሙን የሚያጓድል
adversely; or
ወይም፣

g{ 4 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 4
ለ) በሰው ጤና ወይም በሌሎች ሕያዋን ላይ ጉዳት b. Produces toxic substances, diseases, objectionable
የሚያደርስ ወይም ሊያደርስ የሚችል መርዝን፣ odour, radioactivity, noise, vibration, heat, or any
በሽታን፣ ክርፋትን፣ ጨረርን፣ ድምፅን፣ ንዝረትን፣ other phenomemnon that is hazardious or potentially

ሙቀትን፣ ወይም ሌላ ክስተትን የሚያመነጭ hazardious to human health or other living things.

ማንኛውም ነገር ነው፡፡


8. “ፕሮጀክት” ማለት ማንኛውም አዲስ የልማት 8. “Project” means any new development activity or
እንቅስቃሴ፣ ወይም በነባር ድርጅት ላይ የሚደረግ major expansion undertaking on the existing
organization or alteration, or any resumption of work
ጉልህ መስፋፋት ወይም ለውጥ፣ ወይም ተቋርጦ
that had been discontinued.
የነበረ ሥራን መልሶ ለመጀመር የሚደረግ እንቅስቃሴ
ነው፡፡
9. “ነባር ፕጀክቶች” ማለት የፌዴራል የአካባቢ ተጽዕኖ 9. “Existing projects” means projects that were
ግምገማ አዋጅ ቁጥር 299/95 ዓ/ም ከመዉጣቱ undertaken in works prior to the issuance of Federal

በፊት ወደ ስራ የገቡ ፕሮጀክቶች ማለት ነዉ፡፡ Environmental Impact Assessment Proclamation No


299/2002.
10. “የፕሮጀክት ባለቤት” ማለት የልማት ተግባሩ 10. “Proponent” means a concerned government body if
በመንግሥት የሚካሄድ ሲሆን የሚመለከተው in the pubic sector or a person if in the private sector
የመንግሥት አካል፣ ወይም በግሉ ዘርፍ የሚካሄድ that initiates a project or a government body

ሲሆን ባለሀብት የሆነው ሰው ወይም በሁለቱም concerned and a person if both initiate the same.

የሚካሄድ ሲሆን የሚመለከተዉ የመንግስት አካልና


ባለሀብት የሆነዉ ሰዉ ነዉ፡፡
11. “ፈቃድ ሰጭ መስሪያ ቤት” ማለት እንደሁኔታዉ 11. “Licensing Agency” means any organ of
የኢንቨስትመንት፣የንግድ ወይም የስራ ፈቃድ government empowered by law to issue an
ለመስጠት ወይም የንግድ ድርጅት ለመመዝገብ በህግ investment permit or a trade or operating license or a

ስልጣን የተሰጠዉ ማንኛዉም የመንግስት አካል work permit or to register a business organization, as
the case may be.
ነዉ፡፡
12. “ተሻጋሪ” ማለት ከአንድ ቀበሌ ወደ ሌላ ቀበሌ 12. “Transitive” means the transfer or transit of the
ወይም ከወረዳ ወደ ሌላ ወረዳ ወይም ከዞን ወደ ሌላ project from one kebele to another kebele or from
one woreda to another woreda or from one zone to
ዞን ኘሮጀክቱ የሚያስከትለው ወይም ሊያስከትል
another zone, which brings or to bring the harm
የሚችለው ጉዳት መተላለፍ ወይም መዛመት ማለት
thereof.
ነው፡፡
13. “የይሁንታ ፈቃድ” ማለት ማንኛውም ሰው ወደ ሥራ 13. “Authorized Licence” means a licence to be given any
ከመግባቱ በፊት ለቢሮዉ ወይም ለሚወክለው አካል body prior to doing work, the project or document or

የሚያቀርበው ፕሮጀክት ወይም ሰነድ ወይም program, that shall be submitted to the bureau or to the
body it represent, not to have the funadamental problem
ፕሮግራም ወደ ሥራ ቢገባ የጎላ ችግር የሌለበት
if it applies by assuring pursuant to the measurement of
መሆኑን በአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ መመዘኛ መሠረት
environmental impact assessment.
ተረጋግጦ ሥራውን እንዲሠራ የሚሰጥ ፈቃድ ነው፡፡

g{ 5 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 5
14. “መንግሥታዊ ሰነድ” ማለት ፖሊሲ፣ስልት፣የረጅም
14. “Public Instrument” means a policy, a strategy,
along term program, a law or an international
ጊዜ መርሐግብር፣ሕግ ወይም ዓለም አቀፍ
agreement.
ስምምነት ነው፡፡
15. “ክልል” ማለት የአማራ ብሔራዊ ክልል ነዉ፡፡ 15. “Region” means the Amahara National Region.
16. “በተዋረድ ያለ የአካባቢ ጥበቃ መሬት አስተዳደርና 16. “The Agency of Enviromnetal Protection, Land
አጠቃቀም መስሪያቤት” ማለት የዞን፣የወረዳ ወይም Administration and Use at different levels” means
የቀበሌ አካባቢ ጥበቃ መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም the zone, woreda or kebele environmental
መስሪያቤት ማለት ነዉ፡፡ protection, land administration and use Agency.
17. “የአካባቢ ተቆጣጣሪዎች” ማለት ለቁጥጥር ስራ 17. “Envirnomental Inspectors” Imeans professional
በቢሮዉ ወይም በተዋረድ በቢሮዉ ስር ባለ to be designated by bureau or by agency in
መስሪያቤት የሚሰየሙ ባለሙያዎች ማለት ነዉ፡፡ different level under the bureau for inspection.
18. “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ 18. “ person” means any natural or juridical person.
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው::

3. የአዋጁ ተፈጻሚነት 3. Applicability of the Proclamation


ይህ አዋጅ በአማራ ብሔራዊ ክልል ውስጥ This proclamation shall be applicable at any palce in
በየትኛውም አካባቢ ላይ ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡ the Amahara National Region.

ክፍል ሁለት PART TWO


ስለአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ Principles, Considerations and Bodies that

መርሆዎች፣ታሳቢዎችና በግምገማው የሚሳተፉ Participate in Assessment

አካላት

4. ጠቅላላ 4. General

1. የይሁንታ ፈቃድ የሚሰጥባቸዉ የንግድ 1. The trade or work licence types that shall be
ወይም የስራ ፈቃድ አይነቶች ወደፊት given positive response to be explained by

በመመሪያ የሚገለጽ ሆኖ፤ማንኛውም ሰዉ directive in the future; any body, who shall

ለሚያከናዉነዉ ፕሮጀክት የአካባቢ ተፅዕኖ conduct a project, not to undertake


environmental impact assessment and shall not
ግምገማ ሳያካሄድና ከቢሮዉ ወይም
be permitted to implement unless he gets a
ከሚመለከተዉ በተዋረድ ያለ የአካባቢ ጥበቃ፣
positive response from the Bureau or the
የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም
environmental protection, reural land
መስሪያቤት ይሁንታ ሳያገኝ ተግባራዊ
administration and use office concerned at
ለማድረግ አይፈቀድለትም፡፡
different levels.

g{ 6 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 6
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 እንደተጠበቀ 2. Without prejudice to the provision of sub-Article
ሆኖ ቢሮዉ ወይም የሚመለከተው (1) of this Article, the Bureau or the concerned
በተዋረድ ያለ የአካባቢ ጥበቃ ፣ የገጠር office of Environmental Protection, Rural land

መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት administration and use that is found at different

ማንኛዉም ፕሮጀክት የሚያስከተለው levels, which assumes, that any project shall
bring a small amount of negative impact, the
አሉታዊ ተፅእኖ አነስተኛ ነው ብሎ ከገመተ
agency may not compel the owner of the project
የኘሮጀክቱን ባለቤት የአካባቢ ተፅእኖ
to conduct environmental impact assessment .
ግምገማ እንዲያካሄድ ላያስገድደው
ይችላል፡፡
3. የአካባቢ ተጽዕኖ ጥናት ዘገባ ተቀባይነት 3. Approval of an environmental Impact study
ማግኘቱና ከቢሮዉ ወይም ከሚመለከተዉ report or the granting of authorization by the

በተዋረድ ያለ የአካባቢ ጥበቃ ፣የገጠር Bureau or the office of environmental protection,


rural land administration and use that is found at
መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት
different levels does not exonerate the proponent
ይሁንታ መሰጠቱ የፕሮጀክቱን ባለቤት
from liability for damage.
ጉዳት በማድረስ ከሚመጣ ኃላፊነት ነጻ
አያደርገዉም፡፡
4 የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 ድንጋጌ 4. Without prejudice to sub-article (3) of this
እንደተጠበቀ ሆኖ ከተጠያቂነት ነፃ መሆን Article, exemption from liability shall be granted

የሚቻለው ጉዳቱ በተጐጂው በራሱ ወይም only when it is verified that it is the victim
himself or a third party for whom the proponent
ደግሞ የኘሮጀክቱ ባለቤት ኃላፊነት በሌለበት
is not reseponsible that has caused the damage.
ሦስተኛ ወገን መድረሱ ሲረጋገጥ ብቻ ነው፡፡
5 ማንኛውም ፈቃድ ሰጪ መሥሪያ ቤት ቢሮዉ 5. Any licensing agency shall, prior to issuing a
የተጽዕኖ ግምገማ ጥናት ሰነድ ያስፈልጋቸዋል busuness or an operating license, for the bodies
ብሎ የለያቸዉን ተግባራት ለሚያከናዉኑ አካላት that are conducting the identified activities by
የንግድ ወይም የሥራ ፈቃድ ከመስጠቱ በፊት the bureau, which need the impact assessment
ከቢሮዉ ወይም ከሚመለከተው በተዋረድ ያለ study document, ensure the certificate of
የአካባቢ ጥበቃ፣የገጠር መሬት አስተዳደርና environmental approved response has been given
አጠቃቀም መስሪያቤት ኘሮጀክቱ ተግባራዊ the project to be implemented from the Bureau
እንዲሆን የአካባቢ ይሁንታ ማረጋገጫ ሰርተፊኬት or the concerned environmental protection, rural
መሰጠቱን ማረጋገጥ አለበት፡፡ land administration and use office -that is found
at different levels.

g{ 7 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 7
4. የተፅእኖ መወሰኛ ታሳቢዎች 5. Consideration to Determine Impact

1. የኘሮጀክት ተፅእኖ ከኘሮጀክቱ መጠን 1. The impact of a project shall be assessed on the

ከመካሄጃ ሥፍራው፣ ከባህሪው፣ ከሌሎች basis of the the size, location,nature, cumulative
effect with other concurrent impacts or
ተፅእኖዎች ወይም ክስተቶች ጋር ከሚኖረው
phenomena, duration, reversibility or
ተደማሪነት፣ከቆይታው፣ወደነበረበት ሁኔታ
irreversibility or other related effects of the
ለመመለስ ከመቻሉ ወይም ካለመቻሉ
project.
እንደዚሁም ከሌላ ተዛማጅ ገጽታዎች አኳያ
መገምገም አለበት፡፡
2. ጠቃሚና ጎጂ ውጤቶች ካሉት ነገር ግን 2. The bureau or the concerned office of
ጠቃሚነቱ በትንሹ ብቻ ከሚያመዝን ወይም environmental protection, rural land

መብለጥ አለመብለጡ ከሚያወዛግብ አንድ administration and use that is found at different

ኘሮጀክት ሊከሰት የሚችልን አሉታዊ ተፅእኖ levels shall err on the side of caution while
determining the negative impact of a project
ሲወሰን ቢሮው ወይም የሚመለከተው
having both beneficial and detrimental effects,
በተዋረድ ያለ የአካባቢ ጥበቃ መስሪያቤት ወደ
but which, on balance, is only slightly or
ጥንቃቄ ርምጃ በማዘንበል ኘሮጀክቱ ጉልህ
arguably beneficial, and thus determine that it is
አሉታዊ ተፅእኖ ሊያስከትል ይችላል በማለት
likely to entail a negative significant impact.
መወሰን አለበት፡፡
6. በአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሂደት ውስጥ 6. Projects passing through the process of
ስለሚያልፉ ፕሮጀክቶች Environmental Impact Assessment
1. የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሂደት የክልሉን 1. The environmental impact assessment process
የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ የአሰራር መመሪያ shall be based upon the working directive of the
environmental impact assessment of the region:
መሠረት ያደረገ ሆኖ፤
ሀ) ቢሮዉ በሚያዘጋጀዉ መመሪያ የአካባቢ a. The directives to be issued by the bureau,

ተጽዕኖ ግምገማ ጥናት ያስፈልጋቸዋል that it believes projects need the study of
environmental impact assessment, cause
ብሎ ያመነባቸዉን ፕሮጀክቶች
positive response for license to be given,
በመስፈርቱ መሰረት ጥናቱን አዘጋጅተዉ
pursuant to the study being prepared by them
ሲያቀርቡ የይሁንታ ፈቃድ
, in accordance with the criterion,
እንዲሰጣቸዉ ይደረጋል፡፡
ለ) ነባር ፕሮጀክቶች የአካባቢ አያያዝ እቅድ b. Existing projects,upon the Sub-mmition of

በተሟላ መንገድ አዘጋጅተዉ ሲያቀርቡ fully prepared environmental protection plan

አስፈላጊዉ ማረጋገጫ ሰርተፍኬት shall be given a necessary approval


certificate,
ይሰጣቸዋል፡፡
g{ 8 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 8

ሐ) የፌደራል አካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ አዋጅ c. Projects, that enter into implementation

ቁጥር 299/1995 ስራ ላይ ከዋለበት ጊዜ before a license is given by presenting the

ጀምሮ፣ ይህ አዋጅ እስከጸደቀበት ቀን environmental impact assessment study


report, from the coming into force of the
ድረስ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ የጥናት
federal environmental impact assessment
ዘገባ አቅርበዉ ይሁንታ ፈቃድ ሳያገኙ
proclamation No 299/2002 is implemented up
ወደ ተግባር የገቡ ፕሮጀክቶች በፌደራል
to the date of approval of this proclamation,
አካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ አዋጅ
without prejudice to the provisions of the
የተቀመጡት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ
federal environmental impact assessment
ሆኖ ፤ይህን አዋጅ ተከትሎ ቢሮዉ proclamation; shall be entertained with
በሚያወጣዉ ዝርዝር መመሪያ መሠረት particular directive to be issued by the bureau
የሚስተናገዱ ይሆናል ፡፡ following this proclamation.

7. በአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሂደት ዉስጥ 7.Bodies that participate in the


Environmental Impact Assessment
ስለሚ ሳተፉ አካላት
Process
1. የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሲካሄድ የሚ 1. The following bodies may participate in the
conduct of environmental impact assessment:
ከተሉት አካላት ሊሳተፉ ይችላሉ፡-
ሀ) የፕሮጀክቱ ባለቤትና አማካሪዉ a. The proponent of a project and its
Counselor,
ለ) በፕሮጀክቱ ላይ አስተያየት ለመስጠት b. Bodies who have an interest to give opinion
ፍላጎት ያላቸዉና ተጎጅ የህብረተሰብ on the project and the would be harmed part
of society,
ክፍሎች
ሐ) የፕሮጀክቱ ገምጋሚና አፅዳቂ አካል፡፡ c. The body of evaluating and approving of the
project.

8. ድንበር ተሻጋሪ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ 8. Trans-Boundary Environmental Impact


Assessment
1. አንድ የፕሮጀክት ባለቤት ዞን ወይም ወረዳ 1. A proponent shall carry out the environmental
impact assessment of a project that is likely to
ተሻጋሪና ተጽእኖ ሊያስከትል የሚችል
produce a trans-zone or woreda impact in
ፕሮጀክት የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ consultation with the communities, that are
ሲያካሂድ፤ጉዳት ይደርስባቸዉ ይሆናል found in the concerned zone or woreda for the
issue, likely to be affected.
ተብለዉ የሚገመቱ ጉዳዩ በሚመለከተዉ
ዞን ወይም ወረዳ የሚገኙ ማሕበረሰቦችን
ማሳተፍ አለበት፡፡

g{ 9 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 9
2. ከአንድ ዞን ወይም ወረዳ በላይ ተጽእኖ 2. The office of zone or the concerned
environmental protection, rural land
ሊያስከትል የሚችል ፕሮጀክት
administration and use that are found in the
በሚካሄድበት አካባቢ የሚገኝ የዞን ወይም region wherein a project which likely impact
የሚመለከተው በተዋረድ ያለ የአካባቢ more than one zone or woreda shall ensure the
submission of the environmental impact study
ጥበቃ ፣የገጠር መሬት አስተዳደርና report of the project to the bureau or zone.
አጠቃቀም መስሪያቤት፤የፕሮጀክቱን

የአካባቢ ተፅዕኖ የጥናት ዘገባ ለቢሮዉ


ወይም ለዞን እንዲቀርብ ማድረግ አለበት፡፡
3. ቢሮዉ ወይም ዞን፤ዞንና ወረዳ ድንበር 3. The bureau or zone shall, prior to embarking on
the evaluation of an environmental impact study
ተሻጋሪ የአካባቢ ተጽእኖ ሊያስከትል
report of a project which likely trans-zone and
የሚችሉ ፕሮጀክቶች የአካባቢ ተጽእኖ woreda impact, ensure that the communities,
የጥናት ዘገባን መመርመር ከመጀመራቸዉ likely to be affected and are living in the
concerned zone or woreda, have been consulted
በፊት ጉዳት ይደርስባቸዉ ይሆናል and their views incorporated therein.
የሚባሉ በሚመለከተዉ ዞን ወይም ወረዳ
የሚገኙ ማሕበረሰቦች አስተያየት ተጠይቆ
የተካተተ መሆኑን ማረጋገጥ አለባቸዉ፡፡
4. በፕሮጀክት ባለቤቱ የቀረቡ የተጽዕኖ ጥናት 4. Impact study reports that are submitted by the
proponent shall, which fit therefrom through
ዘገባዎች፣ በቢሮዉ ወይም በሚመለከተው
evaluation made by the bureau or the concerned
በተዋረድ ባለ የአካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር environmental protection rural land
መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት administration and use office at different levels,
be given the license.
ምርመራ ተካሄዶባቸዉ፣ የተሟሉ ሆነዉ
ሲገኙ የይሁንታ ፈቃድ ይሰጣል፡፡

ክፍል ሦስት PART THREE


ስለግዴታዎች፣ኃላፊነትና የአካባቢ Duties, Responsibilities and
ተጽዕኖ ጥናት ዘገባ Environmental Impact Study Report
9. የፕሮጀክት ባለቤት ግዴታዎች 9. Duties of the Proponent
1. አንድ የፕሮጀክት ባለቤት ወደ ስራ 1. A Proponent of the project shall, before entering into
ከመግባቱ በፊት የፕሮጀክቱን የአካባቢ force deliver the study report of environmental impact

ተጽእኖ ግምገማ አስጠንቶ የአካባቢ ተፅዕኖ assessment to the Bureau or the pertinent office of
environmental protection, rural land administration
ጥናት ዘገባዉን ለቢሮዉ ወይም
and use at different levels.
ለሚመለከተዉ በተዋረድ ላለ የአካባቢ
ጥበቃ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና
አጠቃቀም መስሪያቤት ማቅረብ አለበት፡፡
g{ 10 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 10
2. አንድ የነባር ፕሮጀክት ባለቤት የአካባቢ 2. An existing project proponent, shall by making a
study of environmental maintaining plan, deliver
አያያዝ ዕቅድ አስጠንቶ ለሚመለከተዉ
to the pertinent body of environmental
የአካባቢ ጥበቃ ፣የገጠር መሬት
protection, rural land administration and use
አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት office.
የማቅረብ ኃላፊነት አለበት፡፡
3. የፕሮጀክቱ ባለቤት የአካባቢ ተፅዕኖ 3. The proponent of a project, shall when

ግምገማ የጥናት ዘገባውን ሲያስጠና studying environ mental impact assessment

ቢሮዉ በሚያወጣው መመሪያ የተዘረዘሩ of the research report, shall fulfill the criteria
detailed of directives that be issued by the
መስፈርቶችን በሚያሟሉ ባለሙያዎች
bureau, of professionals and agencies that
ስብጥርና ህጋዊ ፈቃድ ባላቸዉ ድርጅቶች
have legal license.
መሆን አለበት፡፡
4. አንድ የፕሮጀክት ባለቤት የአካባቢ ተፅዕኖ 4. A proponent of the project shall have a
ግምገማ የጥናት ዘገባን ለማዘጋጀት responsibility of covering the cost for
የሚያስፈልገዉን ወጭ የመሸፈንና preparing the study report of environmental

ፕሮጀክቱን ሲተገብር በጥናት ዘገባዉ impact assessment and the obligations listed

ዉስጥ የተዘረዘሩትን ግዴታዎችን out threin the study and implementation of


same.
የመወጣት ኃላፊነት አለበት፡፡
5. የፕሮጀክት ባለቤት የአካባቢ ተቆጣጣሪዎች 5. The proponent of the project shall have the

ለቁጥጥር ስራ በሚሄዱበት ጊዜ በሩን responsibility of opening his office and


giving the necessary information to
ክፍት የማድረግና አስፈላጊዉን መረጃ
Environmental supervisors while they went
የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡
for supervision.
10. የፈቃድ ሰጭ አካላት ኃላፊነት 10. Responsibility of licensing Bodies

1. ማንኛዉም ፈቃድ ሰጭ አካል፣ በኘሮጀክቱ 1. Any licensing body shall to resist and correct the

እንቅስቃሴ ትግበራ ወቅት የሚከሰቱ would be existed environmental problems during

አካባቢያዊ ችግሮችን ለመቋቋምና the project implementation, before giving license


to the project proponent, have a responsibility to
ለማስተካከል፤ለኘሮጀክቱ ባለቤት የሥራ ፈቃድ
request the proponent in order to deliver the
ከመሰጠቱ በፊት ኘሮጀክቱ ከአካባቢ ጋር
certificate of ensuring environmental impact
ያለውን ግንኙነት በተመለከተ ከአካባቢ ጥበቃ
assessment study, stating the relationship of the
ተቆጣጣሪ ወኪል ወይም መስሪያቤት የአካባቢ
project with that of the environment from the
ተፅእኖ ግምገማ ጥናት ማረጋገጫ የይሁንታ
supervisor of environmental protection agent or
ፈቃድ ማስረጃ እንዲያቀርቡ የመጠየቅ office.
ሀላፊነት እና፤

g{ 11 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 11
2. ማንኛዉም ፈቃድ ሰጭ አካል የኘሮጀክት እደሣ 2. Any licensing body, shall have, to give license of

ወይም ተጨማሪ ኘሮጀክት የማስፋፋት ስራ ፈቃድ renewing the project or expanding additional

ለመስጠት የኘሮጀክቱን አካባቢያዊ አፈፃፀም project, by evaluating environmental

በትኩረት በመገምገም የማስፋፋት ወይም እድሳት implementation of the project emphatically,


ይሁንታ ፈቃድ ከአካባቢ ጥበቃ ፣ የገጠር መሬት licensing of expanding or newing given from the
አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤቶች መሰጠቱን environmental protection, rural land
በቅድሚያ የማረጋገጥ ኃላፊነት አለበት፡፡ administration and use, prioritize ensuring of
responsibility.
3. ቢሮዉ የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ ለሚያዘጋጁ 3. The Bureau shall give a certificate of ensuring
አማካሪዎች የሙያ ማረጋገጫ ማስረጃ መስጠት professional license to advisors preparing
አለበት፡፡ይህን ኃላፊነት እንደአስፈላጊነቱ ወደፊት environmental impact assessment. This responsibility

ለዞንና ለወረዳ ሊሰጥ ይችላል፡፡ ዝርዝሩ በመመሪያ may be vested in the zone and woreda, as the case

ይወሰናል፡፡ may be. Particulars shall be determined by directives.


11. Environmental Impact Study Report
11. የአካባቢ ተፅዕኖ ጥናት ዘገባ 1. An Environmental Impact study report shall
1. የአካባቢ ተፅእኖ የጥናት ዘገባ ቢሮው ወይም contain sufficient information to enable the
የሚመለከተው በተዋረድ ያለ የአካባቢ ጥበቃ፣ Bureau or pertinent office of environmental
የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም protection, rural land administration and use
መስሪያቤት የኘሮጀክቱን መካሄድ ወይም found at different levels to determine whether

አለመካሄድ ተገቢነት እንዲሁም ፕሮጀክቱ and under what conditions the project shall

ሲካሄድ ሊኖረው የሚገባውን ሁኔታ ለመወሰን proceed.

የሚያስችለውን በቂ መረጃ የያዘ መሆን


አለበት፡፡ 2. An environmental impact study report shall
2. የአካባቢ ተፅእኖ ጥናት ዘገባ ቢያንስ contanin, as a minimum, a description of:
የሚከተሉትን ዝርዝሮች የያዘ መሆን አለበት፡- a. The nature of the project, imputs
ሀ/የኘሮጀክቱን ባህሪ፣ፕሮጀክቱ የሚጠቀምባቸዉን used,including the technology and processes to
ግብአቶች፣ በጥቅም ላይ የሚውለውን be used;

ቴክኖሎጂና አጠቃቀም፤ b. The content and amount pollutant that will be

ለ/ ኘሮጀክቱ ሲተገበር ወይም ቋሚ ሥራው released during implementation as well as

ሲከናወን ወደ አካባቢ የሚለቀቀውን በካይ during operation;

ይዘትና መጠን፤ c. Type, consumption and source of energy


ሐ/ የሥራው እንቅስቃሴ የሚጠይቀውን የኃይል required for operation;
ዓይነት፣ፍጆታና ምንጭ፤ d. Fundamental information of implementing

መ/ ፕሮጀክቱ የሚተገበርበት አካባቢ መሰረታዊ environment of the project;

መረጃ፤

g{ 12 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 12
ሠ/ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ይከተላሉ ተብለው e. Chacteristics and duration of all the predicted

የተተነበዩ አዎንታዊ ወይም አሉታዊ direct or indirect, positive or negative impacts;

ተፅእኖዎች ባህሪያትና የሚቆዩበት ጊዜ፤


ረ/ አሉታዊ ተፅእኖን ለማስወገድ፣ለመቀነስ ወይም f. Measures proposed to eliminate, minimize or

ለማካካስ የታቀዱ እርምጃዎች፤ compensate negative impacts;

ሰ/ ኘሮጀክቱ በሚተገበርበትና ወይም ቋሚ g. Procedures of self auditing and monitoring during


implementation or operation;
ሥራው በሚከናወንበት ወቅት የውስጥ
ቁጥጥርና የክትትል ሥራዎች
የሚካሄዱባቸውን መንገዶች፤
3. ቢሮው የአካባቢ ተፅእኖ ጥናት ዘገባን ለማዘጋጀትና 3. The Bureau shall issue particular derectives

ዘገባውን ለመመርመር የሚረዱ ዝርዝር necessary to prepare and evaluate an

መመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላል፡፡ environmental impact study report.

12. የአካባቢ ተፅዕኖ ጥናት ዘገባ ዝግጅትና 12. Preparation and Review of Environmental

ምርመራ Impact study Report


1. An environmental impact study report that is submitted
1. ምርመራ እንዲካሄድበት ለቢሮዉ ወይም
for review to the Bureau or pertinent office of
ለሚመለከተው በተዋረድ ያለ የአካባቢ ጥበቃ፣ environment protection, rural land administration and
የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም use found at different levels, shall include a brief
statement indicating the completeness and accuracy of
መስሪያቤት የሚቀርብ የአካባቢ ተፅዕኖ የጥናት
the information given in the study report.
ዘገባ የጥናቱ መረጃ መሟላቱንና ትክክለኝነቱን
የሚያመለክት መግለጫ የያዘ መሆን አለበት፡፡
2. The Bureau or pertinent office of environmental
2. ቢሮዉ ወይም የሚመለከተው በተዋረድ ያለ
protection, rural land administration and use,found at
የአካባቢ ጥበቃ መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም different levels with in 15 days after submitting of the
መስሪያቤት የአካባቢ ተፅዕኖ ጥናት ዘገባው እና environmental impact study report and the plan of
environmental conservation, by taking into account any
የአካባቢ አያያዝ እቅዱ በቀረበለት በ15 ቀናት
public and pertinent bodies comments; that by
ውስጥ የሕዝብና የሚመለከታቸውን አካላት examining the study report accordingly:
አስተያየት በማመዛዘን የጥናቱን ዘገባ ከመረመረ
a) Approve the project without conditions and issue
በኋላ፡-
authorization if it is convinced that the project will
ሀ) ጎጂ ተፅዕኖ የማያስከትል መሆኑን ካመነ not cause negative impacts;
ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ፕሮጀክቱን
ይቀበላል፣ እንዲተገበርም ይሁንታውን
ይሰጣል፣
g{ 13 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 13

ለ) ጎጂ ተፅዕኖዎቹን ለማስቀረት ወይም በበቂ b) Approve the project and issue authorization
with conditions that must be fulfilled in order
ሁኔታ ለመቋቋም የሚቻል መሆኑን
to eliminate or reduce adverse impacts to
ካመነ ለማስቀረት ወይም ወደ
insignificance if it is convinced that the
አነስተኛነት ለመቀነስ የሚያስፈልጉትን
negative impacts can be effectively
ቅድመ ሁኔታዎች ዘርዝሮ እንዲሟሉ
countered,
በማዘዝ ፕሮጀክቱ እንዲተገበር ይሁንታ
ይሰጣል፣
ሐ) ፕሮጀክቱ ተግባራዊ በሚሆንበት ጊዜ c) Refuse implementation of the project if it is

በአካባቢው ላይ የሚያስከትለውን convinced that the negative impact can not


be satisfactorily avoided; particulars shall be
አሉታዊ ተፅዕኖ በአጥጋቢ ሁኔታ
determined by directives.
ለማስቀረት እንደማይቻል ካመነ
የፕሮጀክቱን ትግበራ ይከለክላል፤
ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡
13. የፀደቀ የአካባቢ ተፅዕኖ ጥናት ዘገባ ፀንቶ 13. Validity Date of Approved Environmental
Impact Study Report
ስለሚቆይበት ጊዜ
1. የአካባቢ ተጽእኖ ግምገማ ሰነድ ከተዘጋጀ 1. After preparation of the environmental impact
assessment document, the implementation of the
በኋላ የኘሮጀክቱ ትግበራ እንዲተገበር
project shall be started with in a determined
በተወሰነዉ ጊዜ መጀመር ይኖርበታል፡፡
period of same. Unless the project be
ኘሮጀክቱ በተወሰነው ጊዜ ውስጥ
implemented with in a determined period or be
ካልተተገበረ ወይም ኘሮጀክቱ
executed during the project finishing time, the
በሚጠናቀቅበት ጊዜ ውስጥ ካልተፈፀመ
project shall be revised; orelse,It may not be
የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ ዘገባው መከለስ accepted.
ይኖርበታል፡፡ እንዲህ ካልሆነ ተቀባይነት
አይኖረውም፡፡
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ 2. Any proponent of the project, who wishes to
አተገባበር ተገቢ አይደለም የሚል challenge the appropriateness of the provision of
የፕሮጀክት ባለቤት እንደአግባቡ ለቢሮዉ sub article (1) of this Article, may submit an

ወይም ለሚመለከተው በተዋረድ ያለ application to that effect to the Bureau or

የአካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት pertinent office of environmental protection, land


administration and use found at different levels.
አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት

ማመልከት ይችላል፡፡

g{ 14 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 14
3. ቢሮው ወይም የሚመለከተው በተዋረድ ያለ 3. The Bureau or pertinent body found in different
የአካባቢ ጥበቃ ፣ የገጠር መሬት levels of environmental protection, land
አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት በዚህ administration and use sector, pursuant to sub-
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት article (2) of this article within 30 days from the

ማመልከቻቸውን ከተቀበሉበት ዕለት ጀምሮ receipt of an application, shall decide whether to

በ3ዐ ቀናት ውስጥ የዘገባው ተቀባይነት extend the validity of the report or to order the
revision or the redoing of the environmental
ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ እንዲራዘም ወይም
impact assessment.
የአካባቢ ተፅእኖ ግምገማው እንዲከለስ
ወይም እንደገና እንዲካሄድ መወሰን
አለበት፡፡
PART FOUR
ክፍል አራት
Environmental Impact Implementation,
ስለአካባቢ ተጽዕኖ ትግበራ፣ ክትትልና
Monitoring and Assesment
ግምገማ

14. የአዲስ ሁኔታ መከሰት 14. Occurrence of New Circumstance

የአካባቢ ተፅዕኖ የጥናት ዘገባ ከቀረበ በኋላ ቀደም If an unforeseen fact of serious implication is realized

ሲል ያልተጤነ ከባድ አሉታዊ ተፅዕኖ ያለው after the submission of an environmental impact study
ሁኔታ ሲከሰት ቢሮዉ ወይም የሚመለከተው report, the bureau or pertinent office of environmental
protection, land administration and use found at
በተዋረድ ያለ የአካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት
different levels may, as may be appropriate, order the
አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት አሉታዊ
environmental impact assessment to be revised or to be
ተፅዕኖውን ለማጤን እንዲቻል የአካባቢ ተፅዕኖ
redone in order to address the implication.
ግምገማው እንዳስፈላጊነቱ እንዲከለስ ወይም
እንደገና እንዲካሄድ መወሰን ይችላል፡፡
15.የትግበራ ክትትል 15. Implementation Monitoring

1. የፕሮጀክቱ ባለቤት ፕሮጀክቱን በመተግበር ላይ 1. The Bureau or pertinent body found at different

የሚገኘው በተቀመጠዉ የአካባቢ ተጽዕኖ ጥናት levels of environmental protection, land


ወይም የአካባቢ አያያዝ እቅድ መሰረት መሆኑን administration and use sector shall monitor to
ለማረጋገጥ በቢሮዉ ወይም በሚመለከተው ensure the implementation of the project
በተዋረድ ያለ የአካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት according to the cited environmental impact
አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት በኩል ክትትል study or the plan of environmental conservation.
መደረግ አለበት፡፡

g{ 15 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 15
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት 2. Pursuant to sub-article (1) of this article, unless

የፕሮጀክቱ ባለቤት ፕሮጀክቱን በተቀመጠዉ the proponent of the project implements the

ጥናት መሠረት ካልተገበረ ቢሮዉ ወይም project according to the stated study, the bureau
or pertinent body found in different levels of
የሚመለከተው በተዋረድ ያለ የአካባቢ ጥበቃ
environmental protection, land administration
መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት
and use sector may give notice by stating
መወሰድ ያለበትን የእርምት እርምጃ በመግለጽ
rectification measures to be taken thereof.
ማስጠንቀቂያ ሊሰጠው ይችላል፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) የኘሮጀክቱ 3. Pursuant to sub-article (2) of the Article, the

ባለቤት በተሰጠው ማስጠንቀቂያ መሠረት proponent of the project, unless make a


correction according to the given warning, the
የማያስተካክል ከሆነ ቢሮዉ ወይም
bureau or pertinent body found in different levels
የሚመለከተዉ በተዋረድ ያሉ የአካባቢ
of invironmental protection, land administration and
ጥበቃ፣የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም
use sector, shall have an authority to suspend or
መስሪያቤት የሰጡትን ይሁንታ የማገድ ወይም
cancel the given positive response. Other
የመሠረዝ ስልጣን አለዉ፡፡ ሌሎችም ፈቃድ
licensing agencies shall suspend or cancel the
ሰጭ መስሪያ ቤቶች ለኘሮጀክቱ ትግበራ license they gave for the implementation of the
የሰጡትን ፈቃድ ይህን ውሣኔ ተከትሎ ማገድ project, following this decision.
ወይም መሠረዝ ይኖርባቸዋል፡፡
4. ቢሮዉ ወይም የሚመለከተው በተዋረድ ያለ 4. The Bureau or pertinent body found in different

የአካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና levels of environmental protection, land

አጠቃቀም መስሪያቤት የአካባቢ administration and use sector shall have a


responsibility to appoint environmental
ተቆጣጣሪዎችን የመሰየም ኃላፊነት አለበት፡፡
supervisors.
5. የአካባቢ ምርመራና ቁጥጥር ስራ ሲካሄድ 5. The proponents of the project shall, when
የፕሮጀክት ባለቤቶች የአካባቢ ጥበቃ environmental assessmement and supervision takes

ተቆጣጣሪዎችን ካለምንም ቅድመ ሁኔታ place, have an obligation to allow for environmental
supervisors, doing assessment and monitoring
ምርመራና ቁጥጥር እንዲያደርጉ የመፍቀድ
without any precondition.
ግዴታ አለባቸዉ፡፡
16. በመንግሥት ሠነድ ላይ የ¸µÿድ ስልታዊ 16.Environmental Strategic Assessment
የአካባቢ ግምገማ Conducting on public Instrument
1. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) መሠረት 1. A public instrument included in any category in any
በሚወጣ በማንኛውም መመሪያ በሚገለጽ ምድብ directive issued pursuant to sub-article (2) of this

ውስጥ የሚካተት ማንኛውም የመንግሥት ሠነድ Article, shall, prior to approval,be subject to strategic
environmental impact assessment.
ከመፅደቁ በፊት ስልታዊ የአካባቢ ግምገማ
እንዲካሄድበት መደረግ አለበት፡፡
g{ 16 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 16

2. በባህሪያቸው ቸል ሊባሉ የማይችሉ አካባቢያዊ 2. The Bureau shall issue directives to determine the

ተፅዕኖ ያስከትሉ ይሆናል ተብለው የሚገመቱ category as of public instruments which are likely

የመንግሥት ሠነዶች መደብን ለመለየትና to entail significant environmental impact and the
procedure of their impact assessment.
ስልታዊ የአካባቢ ግምገማ እንዲካሄድባቸው
ለማድረግ የሚያስችል መመሪያ ቢሮዉ
ያወጣል፡፡
3. ማንኛውም የመንግሥት አካል ወይም 3. Any public document that shall be prepared by any
መስሪያቤት የሚያዘጋጀውን ማንኛውም public body or sector be issued directives pursuant

የመንግሥት ሠነድ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ to sub-article (2) of this Article, shall have an
obligation of ensuring the project be conducted a
2 በሚወጣው መመሪያ መሠረት ስልታዊ
strategic environmental assessment and to support
የአካባቢ ግምገማ የተካሄደበት መሆኑን
the Bureau.
የማረጋገጥና ከቢሮዉ ጋር የመተባበር ግዴታ
አለበት፡፡
4. በማንኛውም አካል የሚዘጋጁ የመንግስት ሰነዶች 4. Before public instruments prepared by any body
ከመጽደቃቸው በፊት በቢሮዉ በኩል አስተያየት being approved, opinions shall be given by the
እንዲሰጥባቸው ይደረጋል፡፡ Bureau.

ክፍል አምስት PART FIVE

ስለቢሮው ተግባርና ኃላፊነት Duties and Responsibilities of the Bureau

17. የቢሮዉ ኃላፊነት፣ 17. Responsibility of the Bureau

1. ቢሮዉ የይሁንታ ፈቃድ የሚሰጣቸዉ ተግባሮች 1. Activities, that will be given license, by the bureau
ዝርዝር ወደፊት በሚወጣ መመሪያ የሚገለጽ shall be explained by directive to be issued in the
ሆኖ፤የኘሮጀክቶች ትግበራ ወይም ሊያስከትል future; if the implementation of projects or the
የሚችለዉ ተጽዕኖ ወይም ብክለት ከአንድ ዞን በላይ would be impacts or pollution covers more than one
የሚሸፍን ከሆነ የአካባቢ ተፅዕኖ ሰነድ ግምገማ zone, the bureau shall have a responsibility of doing
ማድረግና የይሁንታ ፈቃድ ሰርተፊኬት የመስጠት፣ environmental impact assessment of the document
እንዲሁም የሰጠዉን የይሁንታ ፈቃድ በየአመቱ and giving a license certificate, as well as, annually
የማደስ ኃላፊነት አለበት፡፡ renewing the given license certificate thereon
2. በፌደራል አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን የይሁንታ 2. The bureau shall have a responsibility of
ፈቃድ የተሰጣቸውንና በክልሉ የሚካሄዱ conducting environmental assessment the projects
ፕሮጀክቶች ወይም ፕሮግራሞች ላይ የአካባቢ or programmes having be given a license certificate
ምርመራ የማካሄድ ኃላፊነት አለበት፡፡ by the federal environmental protection authority
and are conducting in the region.

g{ 17 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 17
3. ቢሮዉ የአካባቢ ተጽዕኖ ሰነድ ግምገማ 3. The bureau, shall have a responsibility of
conducting and following up enevironmental
ያካሄደባቸውን ኘሮጀክቶች ወይም ድርጅቶች
assessment and follow up on which it has conducted
እንደአስፈላጊነቱ የአካባቢ ምርመራና ክትትል
environmental impact assessment documents or
ማካሄድና የምርመራ ሪፖርት ለዞኑ የአካባቢ
agencies and, as it deems necessary, report to the
ጥበቃ ገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም zone environmental protection rural land
መስሪያቤትና ለሚመለከታቸው ክፍሎች የማሳወቅ administration use office and to the pertinent

ኃላፊነት አለበት፡፡ bodies thereof.

4. ቢሮዉ ከዞኑ የአካባቢ ጥበቃ ገጠር መሬት 4. The bureau shall, when problems concerning
environment are reported from the zone environmental
አስተዳደር መስሪያቤት አቅም በላይ የሆኑ የአካባቢ
protection, rural land administration use office, have a
ችግሮችን በተመለከተ ሪፖርት ሲደረግለት responsibility to take mitigating measures.
የማቃለያ እርምጃዎችን የመዉሰድ ኃላፊነት
አለበት፡፡ 5. The burecu, pursuant to its own initiatve or
environmental issues that are raised by the community
5. ቢሮዉ በራሱ ተነሳሽነት ወይም ከማህበረሰቡና
and various bodies, by conducting supervision on places
ከተለያዩ አካላት በሚጠቆሙ አካባቢ ነክ that it conducted environmental assessment, shall have a
ጥቆማዎች መሰረት የአካባቢ ምርመራ responsibility to take a corrective measures.

ባካሄደባቸው ቦታዎች ላይ የቁጥጥር ሥራ


6. The bureau shall have a responsibility of
በማካሄድ፣ የእርምት እርምጃ የመውሰድ
creating awareness to pertinent bodies on the
ኃላፊነት አለበት፡፡
issues of environmental impact assessment
6. ቢሮዉ በአካባቢ ተጽዕኖ ዘገባ ስራዎች ዙሪያ
reporting, cause various studies that are helpful
ለሚመለከታቸዉ አካላት ግንዛቤ የመፍጠር፣
to its work be conducted and thereby put in
ለስራዉ አጋዥ የሆኑ ልዩ ልዩ የጥናት ስራዎች
practice same.
እንዲሰሩ የማድረግና የተጠኑ ጥናቶች ስራ ላይ
18. Responsibility of the Zone Environment,
እንዲዉሉ የማድረግ ኃላፊነት ይኖረዋል፡፡ Rural Land Administration and Use Office

18. የዞን የአካባቢ ጥበቃ ፣የገጠር መሬት 1. The implementation of a project firnding in one zone,
if its environmental impact or pollution covers more
አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት ኃላፊነት
than one woeda the responsibility of conducting
1. በአንድ ዞን ዉስጥ የሚገኝ የኘሮጀክት ትግበራ
environmental impact assessment documents, giving
ሊያስከትል የሚችለዉ የአካባቢ ተጽዕኖ ወይም
certificate, sending the coppy of approved documents to
ብክለት ከአንድ ወረዳ በላይ የሚሸፍን ከሆነ የአካባቢ the Regional and woreda environmental protection rural
ተፅዕኖ ሰነድ ግምገማ ማድረግ፣ ሰርተፊኬት land administration and use sector, shall be the zone’s
የመስጠት፣ የጸደቁ ሰነዶችን በግልባጭ ለክልሉና environment protection, rural land administration and
ለወረዳ የአካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና use office.
አጠቃቀም መስሪያቤት እንዲላክ የማድረግ ኃላፊነት
የዞን የአካባቢ ጥበቃ መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም
መስሪያቤት ነዉ፡፡

g{ 18 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 18
2. The zone environmental protection, rural land
2. የዞን የአካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና
administration and use office shall, as may be
አጠቃቀም መስሪያቤት በዞኑ ዉስጥ የአካባቢ
necessary, have the responsibility of conducting
ተጽዕኖ ሰነድ ግምገማ የተካሄደባቸውን ኘሮጀክቶች
environmental assessment and follow up and
ወይም ድርጅቶች እንደአስፈላጊነቱ የአካባቢ
announcing of the assessment report of the
ምርመራና ክትትል ማካሄድና የምርመራ ሪፖርት
projects or agencies that have been conducted
ለክልሉ፣ ለወረዳ የአካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት
environmental impact assessment document to
አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤና
the regional and woreda environmental
ለሚመለከታቸው ክፍሎች የማሳወቅ ኃላፊነት
protection, rural land administration and use
አለበት፡፡
offices and to the pertinent bodies.
3. የዞን የአካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት 3. The zone environmental protection, rural land
አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት ከወረዳ administration and use office when reporting

የአካባቢ ጥበቃ ፣ የገጠር መሬት environmental problems that are beyond the

አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት አቅም woreda environmental protection, rural land


administration and use office, shall have
በላይ የሆኑ የአካባቢ ችግሮችን ሪፖርት
responsibility of taking mitigating measures.
ሲደረግ የማቃለያ እርምጃዎችን የመዉሰድ
ኃላፊነት አለበት፡፡
4. የዞኑ አካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት 4. The zone environmental protection, rural land
አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት በራሱ administration and use office, pursuant to its own

ተነሳሽነት ወይም ከማህበረሰቡና ከተለያዩ initiative or the information of environmental


issues raised by the society or the various bodies,
አካላት በሚቀርቡ አካባቢ ነክ ጥቆማዎች
shall have a responsibility of conducting
መሰረት በቢሮዉ፣ በዞኑና ወረዳ የአካባቢ
supervision and taking measures ,the places on
ጥበቃ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና
which environmental assessment being done, by
አጠቃቀም መስሪያቤት የአካባቢ ምርመራ
the Bureau, Zone and woreda environmental
በተካሄደባቸው ቦታዎች ላይ የቁጥጥር
protection, rural land administration and use
ሥራ የማካሄድና የእርምት እርምጃ
office.
የመውሰድ ኃላፊነት አለበት፡፡
5. የዞን አካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት 5. The zone environmental protection, rural land

አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት በአካባቢ administration and use office, shall have the
responsibility of creating awareness on
ተጽዕኖ ዘገባ ስራዎች ዙሪያ
environmental impact report to the pertinent
ለሚመለከታቸዉ አካላት ግንዛቤ የመፍጠርና
bodies and conducting various research works and
ለስራዉ አጋዥ የሆኑ ልዩ ልዩ የጥናት
cause same be implemented thereof.
ስራዎች እንዲሰሩ የማድረግና የተጠኑ
ጥናቶችን ስራ ላይ እንዲዉሉ የማድረግ
ኃላፊነት ይኖረዋል፡፡
g{ 19 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 19

19.የወረዳ የአካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት 19.The Responsibility of Woreda’s Environmental

አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት ኃላፊነት፣ Proection, Rural Land Administration and Use
Office

1. የኘሮጀክቶቹ ተግባር በአንድ ወረዳ ውስጥ 1. When implementation of projects is conducted


የሚከናወን ከሆነና በወረዳ የስራ ፈቃድ ወይም within one woreda and is given the work license or
የውል ስምምነት ወይም የኢንቨስትመንት ፈቃድ contractual agreement or investment license by the
የሚሰጠው ሲሆን፤የአካባቢ ተፅዕኖ ሰነድ ግምገማ woreda; conducting environmental impact
ማድረግ፣ ሰርተፊኬት የመስጠትና የጸደቁ ሰነዶችን assessment document, giving certificate, sending the
በግልባጭ ለዞኑ የአካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት coppy of approved documents to the zone
አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤ የመላክ ኃላፊነት environmental protection, rural land administration
የወረዳ አካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና and use office, shall be the responsibility of the
አጠቃቀም መስሪያቤትነዉ፡፡ woreda.
2. የወረዳ አካባቢ ጥበቃ ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና 2. The Woreda environmental protection, rural land
አጠቃቀም መስሪያቤት በወረዳ ዉስጥ የአካባቢ administration and use office shall, as may be
ተጽዕኖ ሰነድ ግምገማ የተካሄደባቸውን ኘሮጀክቶች necessary, have the responsibility of conducting
ወይም ድርጅቶች እንደአስፈላጊነቱ የአካባቢ environmental assessment and follow up and announcing

ምርመራና ክትትል ማካሄድና፣የምርመራ ሪፖርት of the assessment report of the projects or agencies that

ለዞኑ የአካባቢ ጥበቃ ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና have been conducted environmental impact assessment

አጠቃቀም መስሪያቤትና ለሚመለከታቸው ክፍሎች document, to the Regional and woreda environmental
protection, rural land administration and use offices and
የማሳወቅ ኃላፊነት አለበት፡፡
to the pertinent bodies.
3. የወረዳዉ የአካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት 3. The woreda environmental protection, rural land
አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት በራሱ administration and use office, pursuant to its own
ተነሳሽነት ወይም ከማህበረሰቡና ከተለያዩ initiative or the information of environmental Issues

አካላት በሚቀርቡ አካባቢ ነክ ጥቆማዎች raised by the society or the various bodies, shall have
a responsibility of conducting supervison and taking
መሰረት በቢሮዉ ዞኑና በወረዳው የአካባቢ
measures, the places on which environmental
ጥበቃ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም
assessment being done, by the Bureau, zone and
መስሪያቤት በኩል የአካባቢ ምርመራ
woreda environmental protection, rural land
በተካሄደባቸው ቦታዎች ላይ የቁጥጥር ሥራ
administration and use office.
የማካሄድና የእርምት እርምጃ የመውሰድ
ኃላፊነት አለበት፡፡
g{ 20 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 20

4. የወረዳዉ የአካባቢ ጥበቃ፣ የገጠር መሬት 4. The woreda environmental protection, rural land
አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት በአካባቢ administration and use office, shall have the

ተጽዕኖ ዘገባ ስራዎች ዙሪያ ለሚመለከታቸዉ responsibility of creating awareness on

አካላት ግንዛቤ የመፍጠርና ለስራዉ አጋዥ environmental impact report to the pertinent bodies
and conducting varius research works and cause
የሆኑ ልዩ ልዩ የጥናት ስራዎች እንዲሰሩ
same is implemented thereof.
የማድረግና የተጠኑ ጥናቶችን ስራ ላይ
እንዲዉሉ የማድረግ ኃላፊነት ይኖረዋል፡፡
20. የቀበሌ የአካባቢ ጥበቃ ፣ የገጠር መሬት 20. The Responsibility of Keblele’s Environmental
አስተዳደርና አጠቃቀም ጽ/ቤት ኃላፊነት፣ Protection, Rural Land Administration and
Use Office
የቀበሌ የአካባቢ ጥበቃ ፣ የገጠር መሬት The Keblele’s Environmental Protection, Rural Land
አስተዳደርና አጠቃቀም ጽህፈትቤት በቀበሌዉ Administration and Use Office shall follow up
ዉስጥ የሚከናወኑ የአካባቢ ጥበቃ ስራዎችን environmental protection works conducted within the
ይከታተላል፤ ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡ keble. Particulars shall be determined by directives.

ክፍል ስድስት PART SIX

ስለሕዝብ ተሳትፎ፣ የማበረታቻና Public Participation, Incentive and Grievance


Procedures
ቅሬታ አቀራረብ ሥርዓት

21. የሕዝብ ተሳትፎ 21. Public Participation

1. ቢሮው ወይም የሚመለከተው በተዋረድ ያለ 1. The Bureau or pertinent body of environmental


የአካባቢ ጥበቃ ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና protection, rural land administration and use office
አጠቃቀም መስሪያቤት ማንኛውንም የአካባቢ that found in different levels shall make any
ተፅእኖ የጥናት ዘገባ ለህዝብ ይፋ በማድረግ environmental impact study report accessible to the
በዘገባው ላይ አስተያየት መጠየቅ አለበት፡፡ public and solicit comments on it.
2. ቢሮው ወይም የሚመለከተው በተዋረድ ያለ 2. The Bureau or pertinent body of environmental
የአካባቢ ጥበቃ ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና protection, rural land administration and use office
አጠቃቀም መስሪያቤት በአጠቃላይ የህዝብ shall ensure the comments made by the public and
በተለይም ደግሞ የኘሮጀክቱ አተገባበር ጉዳት in particular by the communities likely to be
ያስከትልባቸው ይሆናል ተብለው የሚገመቱ affected by the implementation of a project are
ማህበረሰቦች አስተያየት በአካባቢ ተፅእኖ ጥናቱ incorporated in to the environmental impact study
ውስጥ መካተቱን እንደዚሁም ምርመራው report as well as in its evaluation.
በሚካሄድበት ወቅት መጤኑን ማረጋገጥ አለበት፡፡

g{ 21 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 21
22.ስለማበረታቻ 22. Incentive
1. ቢሮዉ የሰዉ ጤናንና አካባቢን ከአደጋና 1. The Bureau may give an incentive for any person,

ከጉዳት ለመከላከል ወይም ለመጠበቅ that introduce or put into practice working methods

የሚያስችል አሰራር ዘዴዎችንና ቴክኒኮችን and techniques that enable to prevent or maintain
human health and environment from accident and
ለሚያስተዋዉቅ ወይም በስራ ላይ እንዲዉል
damage. The Bureau may issue directive for the
ላደረገ ለማንኛዉም ሰዉ ማበረታቻ ሊሰጥ
particular procedure.
ይችላል፡፡ስለዝርዝር አሰራሩ ቢሮዉ ወደፊት
መመሪያ ሊያወጣ ይችላል ፡፡
2. የተጎዳ አካባቢን መልሶ እንዲያገግም 2. The Bureau may, to the extent that its capacity
ለሚያደርግ ወይም ብክለትን ለማስቀረት allows, provide environmental rehablilitation or

ወይም የተበከለን አካባቢ ለማጽዳት ለተዘጋጀ pollution prevention or clean up project with

ፕሮጀክት ቢሮዉ አቅሙ በፈቀደ መጠን financial, material and technical support.

የገንዘብ፣ የቁሳቁስና የቴክኒክ ድጋፎች


ሊያደርግ ይችላል፡፡
23. የቅሬታ አቀራረብ ሥርዓት 23. Grievance Procedures
1. ለኘሮጀክት ትግበራ በተሰጠ ይሁንታ ፈቃድ ወይም 1. Any person dissatisfied with the authorization or
በክትትል ወይም ኘሮጀክቱን በሚመለከት ከቢሮዉ monitoring or any decision of the Bureau or the
ወይም ከሚመለከተው በተዋረድ ያለ የአካባቢ pertinent body of environmental protection, rural
ጥበቃ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም land administration and use office regarding the
መስሪያቤት በሚሰጥ በማንኛውም ውሣኔ ላይ ቅር project may submit a grievance notice to the
የተሰኘ ማንኛውም ሰው ቅሬታውን እንዳግባቡ Bureau or the pertinent body of environmental
ለቢሮዉ ወይም ለሚመለከተው በተዋረድ ያለ protection, rural land administration and use
የአካባቢ ጥበቃ ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና office.
አጠቃቀም መስሪያቤት ኃላፊ ማቅረብ ይችላል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) በተደነገገው 2. Pursuant to the provision of sub-article (1) of this
መሠረት ቅሬታ አቅራቢው ዉሳኔዉ በተሰጠ በሰላሳ article, the person who claims shall present his or
ቀናት ዉስጥ ቅሬታውን በጽሁፍ ማቅረብ አለበት፡፡ her grievance in writing within 30 days as of the
decision has been rendered.
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ (1) በተደነገገው መሠረት 3. Pursuant to the provision of sub-article (1) of this
የቢሮዉ ወይም የሚመለከተው በተዋረድ ያለ article, the Head of the Bureau or the pertinent
የአካባቢ ጥበቃ ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና body of environmental protection, rural land
አጠቃቀም መስሪያቤት የሥራ ኃላፊ ቅሬታው administration and Use office, shall give its
በደረሰው በሰላሣ ቀናት ውስጥ ውሣኔ መስጠት decision, within 30 days following the receipt of
አለበት፡፡ the grievance.

g{ 22 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 22
24. ስለ ይርጋ 24. Period of Limitation

1. በአንቀጽ 23 ንዑስ አንቀጽ (2) በተደነገገው መሠረት


1. The issue shall be invalid with based on the law

ቅሬታው ካልቀረበ ጉዳዩ በይርጋ ሕግ መሠረት ቀሪ


of limitation unless the grievance is presented,

ይሆናል፡፡ pursuant to sub article (3) of Article 23 provision.

2. ከዚህ በላይ በአንቀጽ 23 ንዑስ አንቀጽ (3) በተደነገገው 2. The Bureau or the pertinent body of

መሠረት ቅሬታ የቀረበለት ቢሮ ወይም environmental protection rural land administron and

የሚመለከተው በተዋረድ ያለ የአካባቢ ጥበቃ፣የገጠር use office found at different levels, which the

መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም መስሪያቤት ቅሬታው grievance presented pursuant to sub-article(3) of

ከቀረበለት ጊዜ ጀምሮ ባሉት 30 ቀናት ውስጥ article 23, the head that has not given a decision in

በጽሁፍ ውሣኔ ያልሰጠ የሥራ ኃላፊ ለሚደርሰው writing within 30 days as of the submition date of

ኪሣራ ወይም ጉዳት በወንጀልም ሆነ በፍትሐብሔር the grievance, without prejudice to be accounttable

ተጠያቂነቱ እንደተጠበቀ ሆኖ ኘሮጀክቱ እንደተፈቀደ for civily or criminally, for the loss or damage to
ወይም ቅሬታው ተቀባይነት እንዳገኘ ተቆጥሮ be incurred or the grievance shall be applied as if
ተግባራዊ ይሆናል፡፡ accepted.

ክፍል ሰባት PART SEVEN


Miscellaneous Provisions
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች

25. ስለ ጥፋትና ቅጣት 25. Offences and penalties


1. የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፖብሊክ 1. Without prejudice to the provisions of criminal and
መንግስት የወንጀል እና የፍትሃብሄር ሕግ ድንጋጌዎች civil laws of the Governments of the Federal

እንደተጠበቀ ሆኖ ይህ አዋጅ ወይም ሌላ አግባብ Democratic Republic of Ethiopia, any person who
violates the provision of this proclamation or of any
ያለውን ሕግ ወይም መመሪያ የሚተላለፍ ማንኛውም
other relevant law or directive shall be liable and
ሰው በፈፀመው ጥፋት ቅጣት ይጣልበታል፡፡
penality be imposed upon him.
2. ማንኛውም የኘሮጀክት ባለቤት የአካባቢ ተፅእኖ 2. Any person who,without Obtaining authorization from
ግምገማ እንዲካሄድበት የተደነገገበትን ማንኛውም the Bureau or the Pertinent body of environmental
ኘሮጀክት ከቢሮው ወይም ከሚመለከተው በተዋረድ ካለ protection, rural land administron and use, or makes

የአካባቢ ጥበቃ ፣ የገጠር መሬት አስተዳደርና false presentations in an environmental impact

አጠቃቀም መስሪያቤት ይሁንታ ሳያገኝ ተግባራዊ assessment study report commits an offence and shall
be liable to a fine of not less than Fifty Thousand Birr
ያደረገ እንደሆነ ወይም በአካባቢ ተፅእኖ የጥናት
and not more than one Hundred Thousand Birr.
ዘገባው ውስጥ ሀሰተኛ መግለጫ ያቀረበ እንደሆነ
ጥፋት ፈፅሟልና ከሃምሳ ሺህ ብር በማያንስና ከአንድ
መቶ ሺህ ብር በማይበልጥ የገንዘብ መቀጫ ይቀጣል፡፡
3. በዚህ አንቀፅ ንኡስ አንቀፅ 2 የተደነገገዉ እንደተጠበቀ 3. Without prejudice to the provision of sbu-
ሆኖ ፕሮጀክቱ በአካባቢ ላይ ያደረሰዉ ጉዳት ከፍተኛ article(2) of this article, the project shall be
ከሆነ ፕሮጀክቱ እንዲቋረጥ ይደረጋል፡፡ terminated if it creates high damage on the
environment.
g{ 23 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 23
4. ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅ መሠረት ፈቃድ 4. Any person commits an offece if he fails to keep

ሲሰጠው የተጣለበትን ግዴታ ካልተወጣ ወይም records or to fulfill conditions of authorization

ተፈላጊ ዝርዝሮችን በመዝገብ ሳያሰፍር ከቀረ issued pursuant to this proclamation and shall be

በፈፀመው ጥፋት ከአስር ሺህ ብር በማያንስና ከሃያ liable to a fine of not less than ten Thousand Birr
ሺህ ብር በማይበልጥ የገንዘብ መቀጫ ይቀጣል፡፡ and not more than tewenty Thousand Birr.
5. በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው ድርጅት ጥፋት 5. When a juridical person commits an offence, in
ሲፈፅም ድርጅቱ እንዲከፍለው ከተፈረደበት መቀጮ addition to whatever penalty it may be vested
በተጨማሪ የህጉን መከበር ለማረጋገጥ መፈፀም with, the manager who failed to exercise all due
የሚገባውን ተግባር በትጋት ያልተወጣ በመሆኑ diligence shall be liable to a fine of not less than
የሥራ መሪው ከአምስት ሺህ ብር በማያንስና ከአስር Five Thousand Birr and not more than ten
ሺህ ብር በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ ይቀጣል፡፡ thousand Birr.
6. ይህን አዋጅ ወይም በሥሩ የሚወጣውን ማንኛውም 6. The court before which a person is prosecuted
ደንብ ወይም መመሪያ በመጣስ ጥፋተኛነቱ for an offence under this Proclamation or
የተረጋገጠበትን ሰው ከሚወሰንበት ከማንኛውም regulations or directives emanating from it, may,
ቅጣት በተጨማሪ የደረሰውን ጉዳት በሙሉ በራሱ in addition to any penalty it may impose, order
ወጪ እንዲያስተካክል ወይም እንዲተካ እና ካሳ the convicted person to restore or in any other
እንዲከፍል ስልጣን ያለው ፍርድ ቤት ማዘዝ way compensate for the damage inflicted.
ይችላል፡፡
7. ማንኛውም አስፈጻሚ መስሪያቤት ስልታዊ የአካባቢ 7 If any executive agency, conduct without be given
ግምገማ እንዲካሄድበት የተደነገጉት መንግስታዊ suggestion from the Bureau,the provided public
ሰነዶች ከቢሮው አስታያየት ሳይሰጥበት ተግባራዊ instrument that have been done strategic
ያደረገ እንደሆነ ጥፋት ፈፅሟልና ከሃምሳ ሺህ ብር environmental assessment, commits an offence and
በማያንስና ከመቶ ሺህ ብር በማይበልጥ የገንዘብ shall be liable to a fine of not less than Fifty
መቀጫ ይቀጣል፡፡ Thousand Birr and not more than one hundred
Thousand Birr.
8. ይህንን አዋጅ ለማስፈፀም ስልጣን የተሰጠዉ አካል 8. Any body authorized to implement this proclamation
በህግ ከተሰጠዉ ስልጣንና ኃላፊነት ዉጪ ተግባሩን shall, while exercises beyond the given power and
የፈፀመ እንደሆነ በዚህ አዋጅና አግባብነት ባለው ህግ responsibility by law, be punished by this
መሰረት ይቀጣል ፡፡ proclamation and relevant law.
26. ደንብ የማውጣት ስልጣን 26. Power to Issuse regulation
የክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት ይህንን አዋጅ በተሟላ The Council of Regional Government may Issue
ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ ደንብ ሊያወጣ ይችላል፡፡ regulations for the full implementation of this
proclamation.
27. መመሪያ የማውጣት ስልጣን
27. Power to Issuse Directives
ቢሮዉ ይህንን አዋጅና በአዋጁ መሰረት የሚወጡ The Bureau may Issue various directives that help
ደንቦችን ተግባራዊ ለማድረግ የሚረዱ ልዩ ልዩ implement this proclamation and thse regulations
መመሪያዎች ሊያወጣ ይችላል፡፡ issued pursuant to this proclamation.
g{ 24 yx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T ZKr ?G Uz@È q$_R 9 መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም Amhara National Regional State Zikre Hig Gazette No.9 March 28th Day of 2012 page 24

28. የመተባበር ግዴታ 28. Duty to Cooperate


ማንኛዉም ሰዉ ለዚህ አዋጅ ተፈጻሚነት Any person shall have the duty to cooperate in the
የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡ implementation of this proclamation.

29. ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ሕጐች 29. Inapplicable Laws

ይህን አዋጅ የሚቃረን ማንኛውም ሌላ አዋጅ Any other proclamation, regulation, directives or

፣ደንብ፣መመሪያ ወይም የተለመደ አሰራር በዚህ customary practice is inapplicable on matters provided

አዋጅ ዉስጥ በተመለከቱት ጉዳዮች ላይ this proclamation.

ተፈፃሚነት አይኖረዉም፡፡

30. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ 30. Effective Date


ይህ አዋጅ በክልሉ መንግስት ዝክረ ህግ ጋዜጣ This proclamation shall come into force as of its
ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ publication in the Zikre-Hig Gazettee of the Regional
State.
ባሕርዳር
Done at Bahir Dar,
መጋቢት 19 ቀን 2004ዓ/ም
This March 28th Day of 2012

አያሌዉ ጎበዜ Ayalew Gobezie


የአማራ ብሔራዊ ክልል ኘሬዚዳንት
President of the Amhara National Region.

You might also like