Professional Documents
Culture Documents
Absg 15 Q1 Am L04
Absg 15 Q1 Am L04
4 ኛ
ትምህርት ከጥር 9-15 2007 ዓ.ም
መለኮታዊ ጥበብ
ን ት ከሰዓት
ሰንበት
ለዚህ ሳምንት ጥናት ምሳሌ 8፡1-21፣ ማቴ. 16፡26፣ ምሳሌ 8፡22-31፣ ዘፍጥረት
1፡31፣ ምሳሌ 8፡32-36፣ ምሳሌ 9፡1-18ን ያንብቡ፡፡
መታሰቢያ
ቢ ጥቅስ፡-
ስ “እግዚአብሔር የመንገዱ መጀመሪያ አደረገኝ
በቀድሞ ስራው መጀመሪያ፡፡” ምሳሌ 8፡22
እሁድ
ሁ ጥር 10 2007 ዓ.ም
ጥበብ ትጮሃለች
ሃ
ምሳሌ 8፡1-
8፡1-21ን
211ን ያንብቡ፡፡
ን በነዚህ
ነዚ ጥቅሶች መሠረት የጥበብ ዋጋ ምን ያክል
ሶች መ ክ ነው?
ነው?
__________________________________________________
__________________________________________________
ቢረዳቸው ግልጽ መሆን ያለበት ነገር ጥበብ ልናስተላልፈው የሚገባ ነገር ነው፤
መስማት ለሚችሉ ሁሉ ሊነገር ይገባዋል፡፡ ደግሞም ባለፈው ሳምንት እንዳየነው
ጥበብ የምትናገረው የህይወትና የሞት ጉዳይ ነው፡፡
ምሳሌ 8፡10፣
8፡10 11 ያንብቡ፡፡
ያ ፡፡ እነዚህ ጥቅሶች
ቅ ስለ ጥበብ
በ ምን ይናገራሉ?
ይ
__________________________________________________
__________________________________________________
ሰኞ ጥር 11 2007 ዓ.ም
ጥበብና
ጥ ና ፍጥረት
ፍጥ ት
ምሳሌ
ምሳ 8፡22--31ን ያንብቡ፡፡
፡ ጥበብና ፍጥረት የሚገናኙት
ሚገ እንዴት ነው?
ነ
__________________________________________________
__________________________________________________
ስለዚህ ጥበብ ከእኛ የተገኘች ሳትሆን ለእኛ የተገለጠች፣ የምንማራት ነገር ነች፡፡
ከራሳችን ያፈለቅናት ነገር አይደለችም፡፡ በእርግጥም በራሳችን ብርሃን መራመድ
ማለት በጨለማ መመላለስ ማለት ነው፡፡ ኢየሱስ “ለሰው ሁሉ የሚያበራው
እውነተኛው ብርሃን” (ዮሐ. 1፡9) መሆኑን ሰምተናል፡፡ እያንዳንዱ ሰው ይህ ብርሃን
ያስፈልገዋል፡፡
ማክሰኞ
ክ ጥር 12 2007 ዓ.ም
በተፈጥሮ መደሰት
መ
በዘፍጥረት 1 እያንዳንዱ የፍጥረት ደረጃ “እግዚአብሔርም መልካም እንደሆነ አየ”
በሚል ሀረግ ይደመደማል (ዘፍ. 1፡4፣ 10፣ 12፣ 18፣ 21፣ 25፣ 31)፡፡ የመጨረሻው
ደረጃ (ቁ. 31) የበለጠ ሄዶ “እጅግ መልካም ነበር” ሲል እንመለከታለን፡፡ “መልካም”
የሚለው ቃል እብራይስጡ የመደሰትን ሃሳብና ግንኙነትን ያመለክታል፡፡ በፍጥረት
ሳምንት መጨረሻ እግዚአብሔር በፈጠረው ለመደሰት ቆም ብሏል (ዘፍ. 2፡1-3)፡፡
ይህ የእረፍት ጊዜ-- ሰንበት የተባረከ ነው፡፡ እንደዚሁ ይህ የስንኝ ቋጠሮም
የሚደመደመው ጥበብ በፍጥረት ሲደሰት ነው፡፡
ምሳሌ 88፡30፣31ን
3 ፣ 1 ያያንብቡ፡፡
፡፡ የጥበብ
በብ መደሰት ምክንያቱ ምንድን ነነው?
ቱ ምን ነው?
__________________________________________________
__________________________________________________
በምሳሌ 8 የጥበብን የደስታ ምክንያት እናገኛለን “ደስታዬ በሰው ልጆች ነበረ” (ቁ.
31) በፍጥረት ሳምንት መጨረሻ በሰንበት እግዚአብሔር ከሰዎች ጋር ግንኙነትን
ጀመረ፡፡ “የፈጣሪን መንገድ በመከተል የተፈፀመውን ስራውን በደስታና በእርካታ
ወደኋላ ሊያይ ይችላል፡፡ በዚህ መንገድ ሰው በእግዚአብሔር ፍጥረት እንዲሁም
ለማበላሸት ሳይሆን ለማስተዳደር በተሰጠውም ሃላፊነት ሊደሰት ይችላል፡፡
“Gerhard F. Hasel in Kenneth A.strand, The Sabbath in scripture (Review
and Herald publishing Association, 1982) ገጽ 23፡፡
ቆላስያስ 1፡15-
፡ 5 177፣ 2፡3፣
2 ራዕይ
ራ 3፡14
፡ 4 እና ዮሐ.
ሐ 1፡1-14
14ን ያንብቡ፡፡
ብ እነዚህ
ዚ ጥቅሶች
ኢየሱስ
ሱስ በፍጥረት ስራ ውስጥ ስለነበረው በረ ሚና ምን ይነግሩናል?
ይነግሩናል? የእርሱን
እር የአዳኝነት
የ ነ
ሚና ለመረዳት
ረ ት የፈጣሪነት
የ ት ሚናው
ሚና እጅግጅግ ጠቃሚ የሆነው
ሆነ ለምንድን ድ ነው??
__________________________________________________
የጥበብ
ጥ ጥሪሪ
የዚህ ምዕራፍ የመጨረሻ ቁጥሮች ወደ ግል ጉዳዮች ይመለሳሉ- ጠቢብ መሆን
ማለት ምን እንደሆነ ተግባራዊ ሊሆኑ የሚችሉ አቅጣጫዎችን ያሳያሉ፡፡ በሌላ
በኩል ደግሞ ጥበብ ከጥንት ጀምሮ የነበረች መሆኗ በፍጥረትም ሂደት መሳተፍዋን
ማወቅ በእርግጥም ጥልቅ ነው፡፡ ነገር ግን በመጽሐፍ ቅዱስ ሁልጊዜም ቢሆን
እውነት ወደ ሰብአዊ ዘር ደረጃ እንዲሁም በኢየሱስ ለተሰጠን ነገር እንዴት ምላሽ
እንደምንሰጥ በመንገር ሊወርድ ይገባዋል፡፡
ምሳሌ 8፡3
8፡32-
8፡32-36ን
36ን ያንብቡ፡፡
ን እዚህ ጋ ምን ዓይነት የህይወትና
እዚ ህ ወ የሞት መልዕክት
ክ ነው
የተሰጠን?
__________________________________________________
__________________________________________________
ደስታ አታላይ
ላይ ልትሆንን ትችላለች፤
ላለ ልናገኛት
ገ የበለጠ በተጋን
ጋ መጠን ለማግኘትግ
እየከበደን ይሄዳል፡፡
ዳል ደስታንታ ከመጠማት በተቃራኒ ለእግዚአብሔር
ለእ ዚ ር ታማኝ
ኝ መሆን
ቅድሚያ ልንሰጠው የሚገባ ተግባር
ተ መሆን ያለበት ለምንድንነው?
ድ ው ደግሞስግ ስ ደስታን
መጽሐፈ ምሳሌ 1ኛ ሩብ ዓመት 2007 ዓ ም
43
¾ÔMTf‹ c”uƒ ƒUI`ƒ
ወይ ይሄንን አልያም
ልያ ያንን
ን
ከጥበብ ጥሪ በመቀጠል የምሳሌ 9 ፀሐፊ አንባቢዎቹን ከሁለቱ የህይወት መንገዶች
አንዱን እንዲመርጡ ይጠይቃል፡፡ ጥበብን ወይም ስንፍናን፡፡ የመጀመሪያዎቹና
የመጨረሻዎቹ ስድስት ቁጥሮች (ምሳሌ 9፡1-6፣ 13-18) ተመሳሳይ አካሄድ
(Symmetrical) ያላቸው እና በሁለቱ ጎራዎች መካከል ያለውን ልዩነት ይገልፃሉ፡፡
ምሳሌ 9፡1-6
1 ንና ምሳሌ
ምሳ 9፡13-18
፡1 ን ያነፃፅሩ፡፡
ነፅ በጥበብና በስንፍና(በሞኝነት) መካከል
ያለው ልዩነት
ዩ ት ምንድን
ን ነው?
ው
__________________________________________________
__________________________________________________
ዓርብ
ር ጥር 15 2007 ዓ.ም
ተጨማሪ ጥናት፡-
ና “የዓለማት ሁሉ ገዢ በፍጥረት ስራው ብቻውን
አልነበረም፡፡ አላማውን የሚጋራውና ለተፈጠሩት ፍጥረታት ደስታን በመስጠት
ደስታውን የሚካፈለው ረዳት ነበረው፡፡ “በመጀመሪያ ቃል ነበረ፤ ቃልም
በእግዚአብሔር ዘንድ ነበር፡፡ ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፡፡”
ዮሐንስ 1፡1-2 ክርስቶስ፣ ቃል፣ የእግዚአብሔር አንድ ልጅ ከዘላለማዊው አብ ጋር
አንድ ነበረ፡- በህልውና፣ በባህሪ፣ በአላማ- በእግዚአብሔር ምክርና አላማ ውስጥ
የሚገባ ብቸኛ እርሱ ነው፡፡ . . . የእግዚአብሔር ልጅ ስለራሱ ሲናገር “እግዚአብሔር
የመንገዱ መጀመሪያ አደረገኝ በቀድሞ ስራው መጀመሪያ፡፡ ከጥንቱ ከዘላለም ጀምሮ
ተሾምሁ፣ . . . የምድርን መሠረት በመሠረተ ጊዜ የዚያን ጊዜ እኔ በእርሱ ዘንድ ዋና
የመወያያ
ወያ ጥያቄዎች፡-
በዘፍጥረቱ
ፍ የአፈጣጠር መንን የመጽሐፍ
ፈ ጠ ታሪክ ማመን ቅዱሳዊው
ፍ ቅ ሳ ጥበብ መሠረት
ት
የሆነው
ነ ለምንድን
ለ ን ነው? የዝግመተ ለውጥ
ለ ሐሳብ
ሐ ከመጽሐፍ
መጽ ቅዱስ
ቅ ስ ጋር በሁሉም
ሁ
መንገድ ተፃራሪ
ፃ የሆነው
የ ለምንድንን ነው?
እውነተኛ
ኛ ጥበብ
ብ እኛ
ኛ የምናመነጨው
ና ሳይሆን
ሳ ለኛ ሊገለጥልን
ለ (ልንስተማረው)
ንስ )
የሚገባ የመሆኑ ሃሳብ
ሃ ላይ የበለጠ
በ ያሰላስሉ፡፡
ሉ በመለኮታዊው መገለጥ
መገለ ባይሆን
ይሆ
ኖሮ መቼም ልናውቃቸው
ል ው ቸው የማንችላቸው
ማ ቸ ጠቃሚቃ እውነቶች
እ ቶ መካከል የተወሰኑትን
ለምሳሌ ቢጠቅሱ?ቅ ለምሳሌሌ የክርስቶስን
የ ስ በመስቀል
ቀል መሞትናት ምን
ም
እንደሚጠቅመን
ደ በቃሉ ባይገለጽጽ ኖሮ እንዴት
እ ት ልናውቅ
ና ቅ እንችል ነበር?
ር ስለለ
ሰባተኛው
ኛ ቀን ሰንበት ወይም ስለ ዳግም ምፃቱስ??
በዘፍጥረት
ፍ 1 እንደተገለጸው
ው መልካም
መ ከክፉ
ፉ ጋር መደባለቅ እንደማይችል
ል
የእግዚአብሔር
ብ ስራ
ራ የሚመሰክረው
የ ክ እንዴት
እ ነው?
ነ ለምሳሌ በዘፍጥረቱ
ዘፍ ረ የፍጥረትት
ታሪክ
ሪ ውስጥ
ስ የዝግመተ ለውጥን
ለ አመለካከት ለመጨመር ለሚሞክር
ለ ክር ሰው
ው
መልስዎ
ስ ምንድን ነው?
የእግዚአብሔር
ብ በፍጥረት መደሰት የጠለቀና ሰፊ የሰንበት
ት ልምምድ
ድ እንዲኖረን
እ
የሚረዳን እንዴት
እ ት ነው?
ነ