Download as docx, pdf, or txt
Download as docx, pdf, or txt
You are on page 1of 61

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ ቤት /

//
የሰ ት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሀገር አቀፍ ሰ ት ቤቶች አንድነት //

የአምስት ዓመት ስልታዊ ዕቅድ

ሰኔ !)01 ዓ.ም

አዲስ አበባ

ክፍል አንድ .................................................................................................................................................................... 3


1. መግቢያ ................................................................................................................................................................. 3
1.1. ዳራ እና የመምሪያው ተቋማዊ ይዘት እና የሰንበት ት/ቤቶች የተዋረድ አደረጃጀት ዝርዝር .......................... 3
1.2. የማደራጃ መምሪያው ተልዕኮ መግለጫ ........................................................................................................... 6
1.3. የመምሪያው ራዕይ ............................................................................................................................................. 6

1.4. የመምሪያው ተልዕኮ ........................................................................................................................................... 6


1.5. የመምሪያው እሴቶች ......................................................................................................................................... 7
ክፍል ሁለት ................................................................................................................................................................... 8
2. የመጀመሪያ አምስት ዓመት መሪ ዕቅድ አፈጻጸም ዳሰሳ ..................................................................................... 8 2.1. መግቢያ
.............................................................................................................................................................. 8

2.2. የዚህ ዳሰሳ ጥናት ዋና ዋና ዓላማዎች ............................................................................................................. 8


በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

2.3. የዚህ ዳሰሳ ጥናት ለማድረግ የተወሰዱ የመረጃ ምንጭ ................................................................................... 9

2.4. በዕቅድ ዓመቱ የተከናወኑ ጉልህ ተግባራት የተገኙ ውጤቶች .......................................................................... 9

2.5. በዕቅድ ወቅት የነበሩ ተግዳሮቶች ..................................................................................................................... 11

2.6. በቀጣይ ችግሮችን በመፍታት ሊወሰዱ የሚገቡ የመፍትሔ ሃሳቦች............................................................... 13

2.7. ምርጥ ተሞክሮዎች .......................................................................................................................................... 15

2.8. በዕቅድ አፈጻጸም ሂደት የሚታዩ አሁናዊ አገልግሎት ነባራዊ ሁኔታ ቅኝት ................................................. 16

ክፍል ሦስት ................................................................................................................................................................. 30


3.የነባራዊ ሁኔታ ቅኝት ............................................................................................................................................... 30
3.1. መግቢያ ............................................................................................................................................................ 30
3.2. የቅድስት ቤተክርስቲያንና የኦርቶዶክሳዊ ትውልድ አገልግሎት ከባቢ ሁኔታ ዳሰሳ ..................................... 32
3.3. የሰንበት ትምህርት ቤቶች አገልግሎት ከባቢ ሁኔታ ዳሰሳ ............................................................................ 45
3.4. የባለድርሻ አካላት ትንታኔ /Stake holders Analysis/ ...................................................................................... 49 ክፍል አራት
................................................................................................................................................................. 50

4.1. የመሪ ዕቅድ ተቋማዊ መሠረታዊ አቅጣጫና አመልካች .................................................................................. 51


4.2. የስልታዊ ዕቅዱ ቁልፍ ጉዳዮችና ግቦች መነሻ ሐሳብ፡- ................................................................................. 52

4.3. የስልታዊ ዕቅድ አተገባበር ............................................................................................................................... 62

ክፍል አምስት .............................................................................................................................................................. 69


5.1. የስልታዊ ዕቅድ አፈጻጸም ክትትል ግምገማ እና የበጎ ተሞክሮ ማበልጸግ ዕቅድ (strategic program
Performance Monitoring and Evaluation) ............................................................................................. 69

5.2. የዕቅድ ዝግጀት አደረጃጀት ሂደት ................................................................................................................... 69 5.3. የትግበራ ክትትል


እና ግምገማ ሥርዓት ሂደት ............................................................................................. 70 አባሪ አንድ
....................................................................................................................................................... 72

ክፍል አንድ

1. መግቢያ

1.1.ዳራ እና የመምሪያው ተቋማዊ ይዘት እና የሰንበት ትቤቶች የተዋረድ አደረጃጀት ዝርዝር


በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሰው ልጆችን በክርስትና ጸንተው በመኖር ድኅነት
እንዲያገኙ ለማደረግ ተልዕኮዋን ከምትፈጽምባቸው ተቋማት አንደኛውና ዋነኛው የሰንበት ትምህርት ቤት ነው፡፡
ይህ ተቋም ቤተ ክርስቲያናችን በጥምቀት አትማ ያፈራቻቸውን ሕፃናት ፣አዳጊ ሕፃናት፣ ወጣቶችንና ጎልማሶችን
እንዲሁም ነገን በአባቶቹ እግር ተተክቶ ቤተ ክርስቲያንን የሚረከበውን ወጣት አገልጋይ አሰባስባና በመዋቅር አቅፋ
የምትይዝበት ዐውድ ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያናችን ይህንን ተቋም ስታቋቁም የዛሬውን እና የነገውን ሁኔታ በመንፈስ
ቅዱስ ተረድታ የሚመጣውን ፈተናና ተግዳሮቶች ለመቋቋም በማሰብ ነው፡፡ አሁን የደረስንበት ዘመን ደግሞ በሳይንስ
ምጥቀት፣ በሴኩላራዊ ዘመናዊ ትምህርት መስፋፋትና የዓለም ትሥስር ምክንያት ከምንጊዜውም የበለጠ ልጆችዋ
ለዓለማዊነት እና ለምንፍቅና የተጋለጡበት ጊዜ ነው፡፡ በመሆኑም የልጆችዋን መንፈሳዊነት ለማስጠበቅ እጅግ
መድከምና መሥራት የሚጠበቅባት እየሆነ መጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰንበት
ትምህርት ቤቶችን በማደራጀትና በመምራት በተለይ አስፈሊጊውን መዋቅር በመዘርጋት ያሳየችው ዕመርታ
አበረታች ነው፡፡ የአመራርና የአገልግሎት አሠጣጡም ከዘመን ወደ ዘመን እየተሻሻለ መጥቷል፡፡ በአንጻሩ ደግሞ በአሁኑ
ጊዜ በዓለማችን በአጠቃላይና በሀገራችን በተለይ እየታየ ያለው የወጣቶችና የሕፃናትን በክርስቲያናዊ አቋም አንፆ
ለማሳደግ ያለው ዕድል በተለያዩ ዘመን አመጣሽ የማኅበራዊና የፍልስፍናዊ ሁኔታዎች እንዲሁም በዓለምአቀፍ
የሉዓላዊነት ሂደት እየተወሳሰበና አስቸጋሪ እየሆነ መጥቷል፡፡

የዘመናዊ ትምህርት መስጫና የብዙኀን መገናኛ ተቋማት በአመዛኙ መንፈሳዊነትን ከሚያበረታታ፣


ይልቁንም ሚዛኑ እጅግ ወደ ሥጋዊው የሰው ልጆች ፈቃዳት ማሟያ ዕውቀትና አኗኗር ላይ ትኩረቱን በማድረግ
መንፈሳዊነትን አዳክሞ ሉላዊ ለመሆን እየከነፈ ባለበት በአሁኑ ወቅት ቅድስት ቤተክርስቲያን ዘመኑን በዋጀ መልኩ
ተከታዮቿን፣ በተለይም ወጣቱን ትውልድ በክርስትና የምታንጽበት ስልት ከመቼውም ጊዜ በበለጠ መጠናከር
ይገባዋል፡፡ ይህንንም ተልዕኮ ለመወጣት የሰ/ትቤቶችን ማደራጀት፣ መምራትና መከታተል የሚችል አካል በቅዱስ
ሲኖዶስ ሥር በመምሪያ ደረጃ ተዋቅሮ ጥረቱን ከጀመረ # ዓመታትን አሳልፏል፡፡ በእነዚህ ዘመናት መምሪያው በሥራ
ሂደትና ዘመኑ ካመጣቸው አዳዲስ ለውጦች የተለያዩ ትምህርቶችን፣ አሠራሮችን ቀስሟል፡፡ ከእነዚህ ትምህርቶች
በተገኘ ግንዛቤ፣ በአሁኑ ጊዜ በሥራ ላይ የሚገኘው አደረጃጀት፣ የትምህርት አሠጣጥ ዘዴ፣ የወጣቶች አያያዝና
አመራር የበለጠ የተጠናከረ ብቻ ሳይሆን አዳዲስ ስልቶችን ማካተት እንደሚገባው አምኗል፡፡ ወጣቶች በአንዲት
ቅድስት ቤተክርስቲያን ጥላ ሥር እስከታቀፉ ድረስ፣ በሰሜን፣ በደቡብ፣ በምስራቅና በምዕራብ፣ በገጠርና በከተማ፤
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት ቢኖሩም አንድ ዓይነት ወጥ የሆነ ትምህርተ ሃይማኖት፣ የመዝሙር ምስጢራዊ
ሥርዓት፣ የአገልግሎት መርህ፣ የክርስቲያናዊ እሴት ማንጸባረቂያ አኗኗር ባለቤትና መገለጫ ሊያደርጋቸው
የሚያስችል ወጥ አደረጃጀትና አመራር ተገቢ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ ይህንን ለማድረግ ከሚያስፈልጉ አያሌ ተግባራት
መካከል የሰንበት ትምህርት ቤቶች ወጥነት፣ ጥራትና ተከታታይነት ያለው አገልግሎት፣ እንዲሁም አገልግሎቱን
ሊያቀላጥፍና በየጊዜው እያሻሻለ የሚሄድ ሀገራዊ መድረክ ወይንም የተቋማት ትሥስር መፍጠር ግንባር ቀደሙ
ነው፡፡ ይህም መድረክ በአዲስ አበባ ሀገረስብከት የወጣቶች የአንድነት ጉባዔ አደረጃጀት በተገኘው አጭር ተሞክሮ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

መሠረት ሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ጉባዔና በተዋረድም ከሀገረ ስብከት እስከ ወረዳ የሚዘልቅ የአንድነት
ጉባዔዎችን ማቋቋምና ማደራጀት ይሆናል፡፡ ይህ የሚደራጀው ሀገር አቀፍ ጠቅላላ ጉባዔ መሪ ማዕቀፍ ያለው ሆኖ
በየአካባቢ ተመሳሳይ፣ የተደጋገፉና የቅድስት ቤተክርስቲያንን ተልዕኮና ዓላማ በውጤታማነት የሚያሳካ የዕቅድ ና
የክንውን መርሐ ግብሮች ለመፈፀም የሚያስችል መሪ ዕቅድ ያስፈልገዋል፡፡ በዚህም እሳቤ ባለፉት አምስት ዓመታት
የመሪ ዕቅድ ተነድፎ በሥራ ላይ ውሎ እንደነበር የሚታወስ ነው፡፡ በመሆኑም ያለፈው መሪ ዕቅድ ዘመን በማለቁና
አዲስ የመሪ ዕቅድ ዝግጅት ያስፈለገ በመሆኑ ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የሚያገለግል ከዘመኑ ጋር ሊራመድ
የሚችል እና በተቻለ መጠን ችግሮችን የዳሰሰ እና መፍትሔዎች ላይ ያተኮረ መሪ ዕቅድ ረቂቅ ተዘጋጅተዋል፡፡ የመሪ
ዕቅዱ አጠቃላይ ይዘት የሰንበት ትምህርት አባላት በዋናነት በመንፈሳዊ አቋም ሁለንተናዊ እድገት፣ የሰንበት
ት/ቤቶቻችን እና አባላቶቻቸው የማስፈጸም አቅማቸውን ከማሳደግ አንጻር፣ ቀጥሎም በማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ
አቋማቸው የተደላደሉ ሆነው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነትንና ሥርዓቷን ያለመበረዝና
መከለስ የሚጠብቁ፣ የሚያስጠብቁና ከትውልድ ትውልድ ለማሸጋገር ዘመኑ የሚጠይቀውን መንሳዊ ተጋድሎ
የሚወጡ እንዲሆኑ ለማስቻል የታለመ ነው፡፡ በማደራጃ መምሪያው በኩልም ይህን ዕቅድ ና ዓላማውን ለማስፈጸም
ወጥነትና አንድነትን፣ የአቅም ግንባታና የአፈጻጸም ቅልጥፍናን የሚመራ፣ የሚገመግም ሀገር አቀፍ መዋቅር
የሚመራበት የተለያዩ የመምሪያውን የረጅም ዘመናት የሥራ ልምድ ያገናዘበና የዘመኑን ሁኔታ ከግምት ያስገባ መሪ
ዕቅድ ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡ የረቂቅ መሪ ዕቅዱ መነሻዎችና መረጃዎች ምንጭ የሰንበት ት /ቤቶች ማደራጃ መምሪያ
የተለያዩ ጥናቶች፣ ቀደም ሲል ተዘጋጅተው የነበሩ እቅዶች፣ የመላው ኢትዮጵያን አህጉረ ስብከቶች በናሙና
ከየሰንበት ትምህርትቤቶች አባላት፣ ከምእመናንና የቤተክርስቲያን አባቶች በቃለመጠይቅና በውይይት መልክ
ከተሰባሰቡ መረጃዎች እንዲሁም ካለፈው ሀገር አቀፍ የመሪ ዕቅድ ዳሰሳና ልምድ በመነሳት ነው፡፡ ይህ ሰነድ ግንቦት
9፣0 እና 01 ቀን !)01 ዓ.ም ለሚሰበሰበው የሰንበት ትቤቶች ሀገር አቀፋዊ አንድነት ጉባኤ መወያያ የመሪ ዕቅድ ረቂቅ
ሲሆን ጉባኤው ረቂቁን ሰነድ መርምሮና አዳብሮ ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ለተለያዩ የመካከለኛና አጭር ጊዜ
የተግባራዊ እቅዶች ምንጭና ማዕቀፍ ሆኖ የሚያገለግል አድርጎ ያጸድቀዋል ፡፡ ይህ የመሪ ዕቅድ ረቂቅም በመግቢያው
ላይ እንደተመለከተው ስድስት ክፍሎች ይኖሩታል፡፡ እነዚህም፡-

1. የመምሪያውን አደረጃትና የሰንበት ትምህርት ቤቶችን የተዋረድ አደረጃጀት፣


2. የመምሪያውን ራዕይ፣ ተልዕኮና እሴቶች፣
3. ሰንበት ትምህርት ቤቶች የሚገኙበትን ነባራዊ ሁኔታ ቅኝት፣
4. የጠቅላላ ጉባዔው መሪ ዕቅድ የተናጥልና የወል ዓላማዎችና ግቦች፣
5. የመሪ ዕቅድ አፈፃፀም ስልቶች፣
6. የመሪ ዕቅዱን አፈፃፀም የሚመለከት የክትትል፣ የቁጥጥርና የግምገማ አደረጃጀትና አካሄዶችን ያጠቃልላል፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

1.1. የማደራጃ መምሪያው ተልዕኮ መግለጫ

1.2. የመምሪያው ራዕይ

 በሀገርና ከሀገር ውጭ ባለ በኢትዮያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ተቋማት አባል


በመሆንና ለመሆን የተዘጋጁ ታዲጊ ሕፃናትና ወጣቶች በቤተክርስቲያኒቷ የሃይማኖት ዶግማና ሥርዓት
የተኮተኮቱ፣ ሃይማኖቱ የሚያዘውን አኗኗር የሚጠብቁ፣ የሚያስጠብቁና በየዘመናቸው ለክርስትና
መከፈል የሚገባውን መንፈሳዊ የተጋድሎ ዋጋ በመክፈል ከትውልድ ወደ ትውልድ ክርስትናን ከነሙሉ
መገለጫዎቹ ጋር የሚያሸጋግሩ፣ ነገ ቤተ ክርስቲያንን የሚረከቡ፣ሀገርን በቅንነት የሚያስተዳድሩ
ታማኝነት ያላቸውን በህዝብ ዘንድ እንደምሳሌ የሚታዩ፣ የተወደዱና የተከበሩ በሁለት ወገን የተሳሉ
ሰይፍ የኖኑ ክርስቲያኖችን ማፍራት፡፡

1.3. የመምሪያው ተልዕኮ


በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰንበት ትምህርትቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሥር
በየደረጃው በተዋቀሩ የመምሪያው ተቋማት ለሚታቀፉ ሕፃናት፣ አዳጊ ሕጻናት፣ ወጣቶችና ጎልማሶች
በቤተክርስቲያን ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ በኢትዮጵያና በዓለም የክርስትና ታሪክ፣
በቤተክርስቲያን የአብነት ትምህርቶች፣
በተቀደሰ ትውፊት ላይ ወጥነትና ተከታታይነት ያለው እውቀትን ማስተላለፍ፤
 ለሕፃናትና ለወጣቶች የሚሰጠው ትምህርት በአሰጣጡ፣ በአደረጃጀቱና በዘዴው ዘመኑን በሚዋጅ መልኩ
እየተሻሻለ የቅድስት ቤተክርስቲያንን ተልዕኮና የማደራጃ መምሪያውን ራዕይ የሚያሳካ በሚሆንበት መልኩ
የተቃኘ ማድረግና መቆጣጠር፡፡
 ወጣቶችን ከቤተክርስቲያኒቷ ትምህርት ሥርዓትና የክርስቲያናዊ ማንነት መገለጫ ከሆኑት ማኅበራዊ
መስተጋብርና አኗኗር፣ ጠባይና ሥነ-ምግባር የሚያስወጡ የየዘመናቱን ኢ-ክርስቲያናዊ ለውጦች በመከታተል
በክርስቲያናዊ ትምህርት መታገልና ወጣቶችን ከመወሰድ መጠበቅ፣ እንዲሁም ይህንን ተጋድሎ ማስጠበቅ
የሚችልና ለመጭው ትውልድ ጽኑ ተቋማዊ መሠረት መጣሉን ማረጋገጥ ነው፡፡
 ከቤተክርስቲያን ትምህርት፣ ከክርስቲያናዊ ወላጆች ትውፊት፣ ከማኅበረሰቡ ኢትዮጵያዊ ክርስቲያናዊ
አኗኗርና ፍልስፍና ይልቅ በዘመናዊ መገናኛ ብዙኀንና በዘመናዊ ትምህርት ስርጭት የበለጠ የተጋለጡትን
የዘመናችንን ሕፃናት፣ ወጣቶች
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

እና ጎልማሶች የሚመጥንና ክርስቲያናዊ ማንነትን የሚያስጠብቅ አዳዲስ ስልቶችንና ዘዴዎችን በመዘርጋት


ክርስቲያናዊ ማንነትን ከጥፋት መታደግ፡፡

1.4. የመምሪያው እሴቶች

 ቅዱስና ምሳሌ የሆነ አስተዳደራዊ አገልግሎት፡- ተቋማዊ አገልግሎት በይዘት፣ በአኗኗርና በድርጊት ቅድስናን
የሚመሰክር ሕፃናትና ወጣቶች “እኔ ቅዱስ ነኝና ቅዱሳን ሁኑ” በማለት የአምላካችንን ትዕዛዝ የሚተረጉም
መሆኑን የሚያረጋግጥ፣

 ፅናትና ምስክርነት፡- በጊዜውም ያለጊዜውም በክርስቲያናዊ ማንነት መፅናትን በተግባር የሚተረጉምና


የተጋድሎ ምሳሌ የሆነ ውሳኔ፣ አገልግሎትና ተግባራዊ ምስክርነት፣
 በፍቅር የሆነ አገልግሎት፡- በቅድስት ቤተክርስቲያን ውስጥ ያሉትን ለማፅናት የሌሉትን በትምህርትና በኑሮ
ምሳሌነት ለማምጣት፣ እየተጉ ለሁሉም ፍቅርን መስጠት፣
 ዘመኑን መቅደም፡- ክርስቲያን ወጣቶች ኢ-ክርስቲያናዊ እሴቶች ላይ የቆመ ነገ ግን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ
በመረዳት እየተፋፋመ በሚገኘው ሉላዊነት አንፃር “….. ዓለሙን ሁሉ ደቀ መዛሙርቴ አድርጉ” የሚለውን
የክርስቲያናዊ ሉላዊነት አምላካዊ ትዕዛዝ በሚፈጽሙት ላይ የተደቀነውን የክርስቲያኖችን ፈተናዎች
የመቋቋሚያ አቅም እንዲያዳብሩ ማስቻል፣
 ክርስቲያናዊ ኃላፊነት፡- የእውነትን መንገድ የሚያቆሽሽ የወጣቶችን ውል ፍፁም በሆነ ትጋት መከላከልና
ቁጥጥር በማድረግ የመልካም ሥነ-ምግባር፣ የታታሪነት፣ የሀገርና የሰው ልጆች ፍቅር ምሳሌ መሆን፣

ክፍል ሁለት

1. የመጀመሪያ አምስት ዓመት መሪ ዕቅድ አፈጻጸም ዳሰሳ

1.1. መግቢያ

ሰንበት ት/ቤቶች ከተቋቋሙ ከ፸ ዓመታት በላይ እንደሆነ ከአንዳንድ አንጋፋ ሰ/ት/ቤቶች መረጃ ለመረዳት
እንችላለን፡፡ የሰንበት ት/ቤቶች አገልግሎት ከአጥቢያ ወደ ጋራ አገልግሎት አያደገ ሄዶ ሰፊ ሥራ በየዘመናቱ ሲሠሩ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

ቆይተዋል፡፡ ባለንበት ዘመን ከሚጠቀሱ ዋና ዋና የታሪክ ሂደቶች አንዱ የሰንበት ት /ቤቶች አንድነት ተቋቁሞ፣ በቅዱስ
ሲኖዶስ ዕውቅናና ፈቃድ አግኝቶ፣ በመመሪያ እና ዕቅድ ታግዞ የሰንበት ት/ቤቶች መጠናከርና በጋራ የመምከር እድል
መፈጠሩ ነው፡፡ በዚሁ መሠረት ባለፉት አምስት ዓመታት ለሰንበት ት /ቤቶች የጋራ አንድነትና አገልግሎት ይሆን ዘንድ
ተዘጋጅቶ የነበረው መሪ ዕቅድ የተጠናቀቀበት ጊዜ ላይ ደርሰናል፡፡ ስለሆነም ይህንን መነሻ በማድረግ የዛሬውን የዳሰሳ
ጥናት ለማድረግ በቅተናል፡፡ የዳሰሳ ጥናቱ በሀገር አቀፉ ጠቅላላ ጉባኤ በተደረገው ውይይት የተዘጋጀ ሲሆን ጉባኤው
በውይይት አዳብሮታል፡፡
የዳሰሳ ጥናቱ በቅድሚያ ከጥናቱ የሚጠበቁ ዓላማዎችን ያስረዳ ሲሆን የመረጃ ምንጩን አስቀምጧል፡፡ ከዚያም
በዕቅዱ ዓመታት የነበሩ ጉልህ ተግባራት፣ ተግዳሮቶች፣ የመፍትሔ ሀሳቦችና በጎ ተሞክሮዎች ተካተውበታል፡፡
በመጨረሻም ለቀጣይ አንድ ዓመታት ሊተገበሩ የሚገቡ ዋና ዋና ተግባራትን ከማስፈጸሚያ ቅጾች ጋር አቅርቧል፡፡
ስለሆነም ሁላችን በጋራ በንቃት ተከታትለን መነሻ ጥናቱን ሙሉ እንድናደርግ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን፡፡

1.1. የዚህ ዳሰሳ ጥናት ዋና ዋና ዓላማዎች

የዚህ ዳሰሳ ጥናት ዋና ዋና ዓላማዎች የሚከተሉት ናቸው፡፡ እነዚሁም ፡-

 ያለፈው አምስት ዓመታት የሀገር አቀፉ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ስልታዊ ዕቅድ አፈጻጸምን ለመገምገም፡፡
 የአንድነቱን ተደራሽነት መመልከት፡፡ በዚህ ዳሰሳ የሀገር አቀፉ አንድነት በየአህጉረ ስብከቶች፣
ወረዳዎች/ክፍለ ከተሞች ብሎም በአጥቢያ ሰንበት ት/ቤቶች ያለውን ተደራሽነትና ስለ ሀገር አቀፍ አንድነት
የተፈጠረውን ግንዛቤ መጠን ለመመልከት እንዲሁም የስልታዊ ዕቅዱን ስርጭት ለመገምገም፡፡
 የታቀደው ዕቅድ በታቀደለት ጊዜ መከናወኑን መመልከት፡፡ በሀገር አቀፉ አንድነት የታቀደው መሪ ዕቅድ
በየአህጉረ ስብከቶቹ፣ በወረዳ ቤ/ክ አንድነት ብሎም በአጥቢያ ሰ/ት/ቤቶች መድረሱን እና በታቀደለት ጊዜ
የተከናወነ መሆኑን ለመገንዘብ፡፡
 ዕቅዱ በሚተገበርበት ጊዜ ዕቅዱን ለማስፈጸም የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ምን ያህል እንደሆነ ማየት፡፡
 ዕቅዱን በማስፈጸም ጊዜ የገጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ መፍትሔዎችን ለመመልከት፡፡
 በየአህጉረ ስብከቶች የተከናወኑ በጎ ተሞክሮዎችን ማየትና ይህ ተሞክሮ ለሌሎች ጠቃሚ በሆነ መልኩ
እንዲተላለፍ ማስቻል፡፡
 ለሚቀጥለው አምስት ዓመት የሚሆነውን መሪ ዕቅድ ለማዘጋጀት የሚረዱ መረጃዎችን፣ ተሞክሮዎችን፣
እንዲሁም ለችግር መፍቻ የሚረዱ ግብአቶችን ለማግኘት ነው፡፡

1.2. የዚህ ዳሰሳ ጥናት ለማድረግ የተወሰዱ የመረጃ ምንጭ


በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

ይህንን የዳሰሳ ጥናት ለማድረግ ከዚህ በታች የቀረቡትን ግብዓቶች ሙሉ በሙሉ እንዲሁም በከፊል ተጠቅመናል፡፡
እነዚሁም፡-  የአምስት ዓመት መሪ ዕቅድ ሰነድ፣
 በየዓመቱ የነበረ የአህጉረ ስብከቶች የሥራ ክንውን ዘገባ በከፊል፣
 ከማደራጃ መምሪያ እና ከአንድነቱ ጽ/ቤት የተገኙ የሥራ አፈጻጸም ዘገባዎች፣
 አንድነቱ ከተመሠረተ ጀምሮ በአገልግሎት ላይ ከነበሩና አሁንም በአገልግሎቱ እየተሳተፉ ካሉ ወንድም እና
እህቶች መረጃ ናቸው፡፡

1.3. በዕቅድ ዓመቱ የተከናወኑ ጉልህ ተግባራት የተገኙ ውጤቶች

ከላይ ከጠቀስነው መረጃ መነሻነት ባሳለፍነው የዕቅድ ዓመት የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት ያስገኙት
ውጤቶች ከዚህ በታች ቀርበዋል፡፡ እነዚህ ተግባራት በአምስት ዓመታቱ በብቸኝነት የተከናወኑ ናቸው ለማለት
ሳይሆን በዋናነት የሚጠቀሱንት ለዳሰሳ ያህል ለማሳየት ነው፡፡ እነሱም የሚከተሉት ናቸው፡፡
 የአንድነቱ መዋቅር ከሀገር አቀፍ ጀምሮ በአህጉረ ስብከት፣ በወረዳ ቤ/ክህነት በክፍለ ከተሞች ደረጃ
ማደራጀትና ስለ አንድነቱ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናዎች ተከናውነዋል፡፡ ይህ ተግባር ከወሰድናቸው
የአህጉረ ስብከት ዘገባዎች በሁሉም በሚባል ሁኔታ የተከናወነ መሆኑ ታይቷል፡፡
 መሪ ዕቅዱ እስከ አጥቢያ ድረስ ግንዛቤ እንዲኖር ተደርጓል፤ በመሪ ዕቅዱ ዙሪያ ሥልጠናዎችን የመሥጠት
ሥራ ተከናውኗል፡፡ በአብዛኛውቹ አህጉረ ስብከቶች መሪ ዕቅዱን ኮፒ በማድረግ እስከ አጥቢያ ሰ /ት/ቤቶች
ድረስ እንዲደርስ ተደርጓል፡፡
 በየወቅቱ በየደረጃው ጠቅላላ ጉባኤ ለማድረግ ተችሏል፡፡ በዚህም በአንዳንድ አህጉረ ስብከቶች በየወሩ
የአንድነት ጉባኤ በማዘጋጀት እንዲሁም በአንዳንዶቹ ደግሞ በዓመት ሦስት ጊዜ የአንድነት ጉባኤ እያካሄዱ
መሆኑን ለመገንዘብ ተችሏል፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃም በየዓመቱ የጠቅላላ ጉባኤ እየተካሄደ መሆኑ ይታወቃል፡፡
 በየጊዜው በሰንበት ት/ቤቶች የሚነሡ ችግሮችን ለመቅረፍ ጥረት ተደርጓል፡፡ በየአህጉረ ስብከቶቹ በተለያዩ
ጊዜያት በተለያየ መልክ ያላቸው ችግሮች እየተፈጠሩ የነበረ ቢሆንም እነዚህን ችግሮች ለመፍታት ሥራ
ተሠርቷል፡፡
 በአብዛኛው አህጉረ ስብከቶች የሰ/ት/ቤቶችን ተደራሽነት ለማስፋትና የአባላትን ቁጥር ከመጨመር አንጻር
ሰ/ት/ቤቶች ባልተቋቋመባቸው ቦታዎች ብዙ አዳዲስ ሰ/ት/ቤቶች ተቋቁመዋል፣ የአባላትም ቁጥር
እየጨመረ መሆኑ በዘገባዎች በስፋት ታይቷል፡፡
 ሰንበት ት/ቤቶች ወጥ የሆነ የትምህርትና የመዝሙር ስርዓት እንዲኖር ሥራዎች ተሠርተዋል፡፡ በዚህም
በማደራጃ መምሪያው የተዘጋጁት ሥርዓተ ትምህርትና የመዝሙር ሲዲዎችን ጨምሮ በአብዛኛው አህጉረ
ስብከቶች መሰራጨቱን ከየአህጉረ ስብከቱ የመጣው ዘገባ ያሳያል፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

 በሀገር አቀፍ ደረጃ ወጥነት ያለው ሥርዓተ ትምህርት ለማዘጋጀትና የሁሉንም ሰ /ት/ቤቶች ሥርዓተ
ትምህርት ወጥነት ያለውና በማዕከላዊነት የሚመራ ለማድረግ የሚያስችል የስርዓተ ትምህርት ቀረጻ
ተሠርቶ የተጠናቀቀ ሲሆን ለቅዱስ ሲኖዶስና ለሊቃውንት ጉባኤ ቀርቧል ለተግባራዊነቱም ሥራዎች
ተጀምረዋል፡፡ በአዲስ አበባ በሚገኙ ሰ/ት/ቤቶች የሙከራ ሥራ ተጀምሯል፡፡
 በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚያገለግል ወጥነት ያለው የፋይናንስ ስርዓት ቀርጾ ለቅዱስ ሲኖዶስ አቅርቦ መጽደቁን
እየተጠባበቀ ይገኛል፡፡
 አዲሱን የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ጉባዔና የመምሪያውን ርዕይ ከግብ ለማድረስ የሚያስችል ሕጋዊ ማእቀፎችን
ተንትኖ ለቅዱስ ሲኖዶስ አቅርቧል፡፡
 በየዓመቱ በሚካሄደው ሀገር አቀፍ ጉባኤም ችግር ሊፈቱ የሚችሉ የተለያዩ ጥናቶች ተከናውነዋል፡፡
ከነዚሁም የሚከተሉት ይገኙበታል፣ o በወጣቶች መንፈሳዊ ሕይወት፣
o በሰው ሀብት አስተዳደር፣ o በሂሳብ አስተዳደር፣ o በአጽራረ
ቤተክርስቲያን እንቅስቃሴ፣ o በትምህርትና ስልጠና፣
o በግጭት አፈታት፣ወዘተ
ከላይ የተዘረዘሩት ተግባራት መፈጸማቸው በዘገባው ላይ ቢካተትም ምጣኔ ያልተቀመጠላቸው
በመሆናቸውና የአብዛኞቹ አቀራረብ የተፈጸመበትን ሁኔታና መጠን ለመገንዘብ የሚያስችሉ ስለሆነ አፈጻጸሙን
በቁጥር ለማስቀመጥ አዳጋች ሆኖብናል፡፡ በተጨማሪም ይህ ዘገባ ከስልታዊ ዕቅዱ ዝርዝር ተግባራት ጋር ሲነጻጸር
አፈጻጸሙ ከ! በመቶ የማይበልጥና በርካታ መሠራት የነበረባቸው ጉዳዮች ያለተሠሩ መሆኑን፤ የተከናወኑትም ቢሆን
ሙሉ በሙሉ ያልተፈጸሙ አፈጻጸማቸው በግልጥ የማይታወቅና በምጣኔ ያልቀረቡ መሆናቸውን ከዘገባዎቹ
ለመረዳት ተችሏል፡፡ ነገር ግን እንደ ጅማሮ የተሠራው ሥራ ቀላል ግምት የሚሰጠው አይደለም፡፡ በተለይም ዕቅዱን
ለማስፈጸም ምንም ዓይነት በጀት ያልተሠራለትና የዕቅዱም ማስፈጸሚያ ስልት ያልተነደፈለት መሆኑንና
አንዳንዶቹን ለመረዳት በሚያዳግት ሁኔት የተዘጋጁ መሆናቸውን ስንመለከት የተከናወኑትን ክንውኖች ትልቅ ዋጋ
እንድንሠጣቸው ያስገድደናል፡፡

1.4. በዕቅድ ወቅት የነበሩ ተግዳሮቶች


የመሪ እቅዳችንን በሚፈለገው መልኩ ለማስፈጸም እንዳንችል ያገዱን እና እንቅፋት /ተግዳሮት
የነበሩብን ችግሮች ከዚህ በታች አቅርበናቸዋል፡፡ እነሱም፡-
 ለዕቅዱ ማስፈጸሚያ በጀት አለመኖሩ፣

 ከዘገባዎቹ ለመረዳት እንደቻልነው አንድነቱ በየሀጉረ ስብከቶች፣ወረዳዎች/ክፍለ ከተሞች የተደራጀና


ሊያሠራ የሚችል ጽ/ቤት የሌላቸው መሆኑ ተገንዝበናል፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

 ለዕቅዱ አፈጻጸም እንቅፋት ከሆኑ አካላት መካከል ጉዳዩ የሚመለከታቸውና ማገዝ ይገባቸው የነበሩ
ባለድርሻ አካላት ተገቢውን ድጋፍ አለማድረግ ብቻ ሳይሆን በሥራው ላይ እንቅፋቶች ሆነው መገኘታቸው፡፡
 በብዙ ሀገረ ስብከቶች አንድነቱን በሚመሩትም የአመራር አካላት ስለ አንድነቱ በቂ ግንዛቤ የሌላቸው
መሆን፡፡ በዚህም ምክንያት ከሰ/ትቤት አባላት ጋር አላስፈላጊ አለመግባባት ውሰጥ በመግባት የሚጠበቅበትን
ሥራ ሳይሠሩ ቀርተዋል፡፡

 በብዙ አህጉረ ስብከቶች የአጽራረ ቤ/ክ (ሙስሊም፣መናፍቃንና በተለይም የተሐድሶ ፐሮቴስታንት


አራማጆች) ጣልቃ ገብነትና ተጽዕኖ ምክንያት አገልግሎቱ ችግር እየገጠመው መምጣቱና ህገወጥ ማኅበራት
መስፋፋታቸው፡፡

 ሰ/ት/ቤቶችን በጥራት ሊያስተምሩ የሚችሉና በቤተክርስቲያኒቱ የተዘጋጁ መምህራን በስፋት


አለመኖራቸው ምክንያት ሰ/ት/ቤቶች ለህገ ወጥና ማንነታቸው በአግባቡ ላልታወቀ አታላይ መምህራን
መጋለጣቸው፡፡

 በአንዳንድ አህጉረ ስብከቶች የአገልጋዮች ፍልሰት ማጋጠሙ፡፡ (በትዳር፣ በትምህርት፣ በሥራና በአንዳንድ
ጉዳዮች) በኃላፊነት ላይ የነበሩ አባላት ስለሚለቁ እንዲሁም የሰ /ት/ቤት አባላት የሚሠሩት በትርፍ
ጊዜያቸው መሆኑ በዕቅዱ አፈጻጸም ትልቅ ተጽኖ አሳድሮበታል፡፡

 በከተሞች አካባቢ በተለየ ሁኔታ እየተስፋፋ በመጣው ሱሰኝነት ምክንያት እና ዘመናዊነትን ተዋግቶ
ለማሸነፍ የሚያስችል ዝግጅት ባለመኖሩ ምክንያት የተፈጠረ ችግር፡፡

 በሰ/ት/ቤት አባላትና ዕቅዱን ለማስፈጸም በተመረጡ አባላት ዘንድ ቁርጠኝነት ማጣት፣ ቸልተኝነትና ለጉዳዩ
የሚሰጡት ትኩረት አናሳ መሆን፡፡

 የተጠናከረ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት አለመዘርጋቱ የዕቅዱን አፈጻጸም ሁኔታ በምጣኔ ለማቅረብና
በወቅቱ የተሠሩትን ሥራዎች በተገቢው መልኩ ለመገንዘብ አዳጋች የነበረ መሆኑ፡፡

 መሪ ዕቅዱን ለመፈጸም ያስችል ዘንድ እስከ ታችኛው የአጥቢያ መዋቅር ድረስ የተዘጋጀ ዝርዝር የተግባር
ዕቅድ አለመኖሩ፡፡

 በዕቅድ ከመሥራት ይልቅ በወቅታዊ ሥራዎች እና ችግሮችን በመፍታት ጊዜ መውሰድ፡፡


 የአብያተ ክርስቲያናት ጂኦግራፊያዊ አቀማመጥ ለግንኙነት አዳጋች መሆናቸውና ለመረጃ ክፍተት
ማጋለጣቸው ናቸው፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

በመሆኑም እነዚህን እና ያልተጠቀሱትን ችግሮች በተቻለን አቅም በመቅረፍ ለሚቀጥለው አምስት ዓመት የተሻለ
አፈጻጸም ለማስመዝገብ መጣር ከሁላችን በእውነት ያስፈልጋል፡፡

በቀጣይ ችግሮችን በመፍታት ሊወሰዱ የሚገቡ የመፍትሔ ሃሳቦች

1. በተደጋጋሚ ለሚታዩ ችግሮቻችን ለመፍታት ይቻል ዘንድ ከዚህ በታች የቀረቡት ሃሳቦች ቀርባል፡፡ ስለሆነም
ችግሮቻችንን እንደተከሰቱበት መጠን የመፍትሄ ሃሳቦቹት በመጠቀም መፍታት ያስችለናል፡፡ የመፍትሔ
ሃሳቦቹም የሚከተሉት ናቸው፣
2. የበጀት እጦች ችግር፤ ይህ ችግር ከማደራጃ መምሪያው ጀምሮ እስከ አጥቢያ ድረስ ያሉ ሰ /ትቤቶች
ለመንቀሳቀሻ የሚሆን በጀት የሌላቸውና ተገቢው ድጋፍ የማይደረግላቸው መሆኑ የዕቅዱን አፈጻጸም
በእጅጉ ጎድቶታል፡፡ ሰ/ት/ቤት ነገ ቤተክርስቲያንን የሚረከቡ፣ አባቶች ካህናትን የሚተኩ ሀገርን እና ሕዝብን
የሚያስቀጥሉ የሀገር መሪዎች፣ ባለሃብቶች፣ የነገዎቹ ሽማግሌዎች፣መሆናቸው ይታወቃል፡፡ ዛሬ ቤተ
ክርስቲያናችን በሰ/ት/ቤት ታቅፎ ወይም በሌላ መንገድ በሰ/ትቤት መማር ያለበት ከ 06-! ሚሊዮን የሚጠጋ
ወጣት ያላት ቤተ ክርስቲያን ናት፡፡ ይሁን እንጂ ይህንን ያህል ወጣት ሊወክል የሚችልና በአግባቡም ቢጠበቅ
ደግሞ የቤተ ክርስቲያኒቱ ውድ ሀብት እና የሀብት ምንጭ የሆነ ኃይል በአግባቡ መጠበቅ ባለመቻላችን
ምክንያት በየዓመቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወጣቶችን በተኩላዎች እየተነጠቁብን እንገኛለን፡፡

ታዲያ ቤተክርስቲያን ይህን ኃይል ለመጠበቅ ብላ አርቆ አሳቢ በሆኑ አባቶችዋ የመሠረተችውን ሰ /ት/ቤት
ተገቢውን ድጋፍ ስታደርግለት አይታይም፡፡ ነገ ቤተክርስቲያንን የሚረከብ ወጣት የሚሰበስበው እያጣ በተኩላዎች
ሲነጠቅ ማየት እጅጉን የሚያሳዝንና በረጅም ጊዜ ሂደት ቤተክርስቲያንን ትልቅ ዋጋ ሊያስከፍል የሚችል ኪሳራ
መሆኑን ካለው ነባራዊ ሁኔታ መረዳት የሚያዳግት ጉዳይ አይደለም፡፡ አምላካችን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ
ክርስቶስ ለቅዱስ ጴጥሮስ በሰጠው መመሪያ መሠረት ቅዱሳን አባቶቻችን ሐዋርያት፣ አርድዕት፣ ቅዱሳን አንስት፣
ሰማዕታት እና ሊቃውንት ብዙ ዋጋ ከፍለው ደማቸውን አፍስሰው አጥንታቸውን ከስክሰው ያጸኑትን ምዕመን በተኩላ
ሲነጠቅ ማየት እጅጉን የሚያሳዝንና ቁጭት የሚፈጥር ጉዳይ መሆኑን አበክረን ለመናገር እንወዳለን፡፡ በመሆኑም
አሁን የአባቶቻንን የሐዋርያትን ፈለግ ተከትላችሁ በእግዚአብሔር ፈቃድ እኛን ልጆቻችሁን እንድትጠብቁ
የኖላዊነት አደራ የተረከባችሁ አባቶቻችን አደራችሁን ለመወጣት ከገንዘብ በላይ በሆነው ጸሎታችሁ
እንደምትደግፉንና አስፈላጊውንም በጀት መድባችሁ ይህንን ወጣት ከተኩላ ለመጠበቅ የሚያስችለን አባታዊ
መመሪያና ቡራኬ እየሰጣችሁ ለተልዕኮ እንደምታሠማሩን በእምነትና በኃይል አበርትታችሁ ለመልካም ሥራ
እንደምታተጉን በመተማመን የቀጣዩን ዓመታት መሪ እቅዳችን የምናዘጋጅ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡ በዚሁም
አጋጣሚ ያቀረብነውን የገንዘብ አያያዝ ስርአት ዝርጋታ አጽድቃችሁልን ለችግሩ ዘለቄታዊ መፍትሔ እንድትሰጡን
በማክበር እንጠይቃለን፡፡ ይህ ከሆነ ደግሞ ሰ/ት/ቤት የራሱ የሆነ የገንዘብ ምንጭ በመፍጠርና ለአገልግሎቱ የሚሆን
በቂ ገንዘብን በማሰባሰብ በእግዚአብሔር እርዳታና በእናንተ ጸሎት ያሰበበት ለመድረስና ዘመኑን የዋጀ አገልግሎት
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

ለመስጠት የሚችል አቅም ያለን መሆኑን እናምናለን፡፡ መዋቅራዊ አደረጃጀቱን መመርመርና በየአህጉረ ስብከቱ፣
በየወረዳው/በየክፍለ ከተማው ያሉትን የአንድነቱን መዋቅራዊ ሰንሰለቶች በአግባቡ መፈተሸና ክትትል ማድረግ፡፡

1. ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር የአንድነቱን ጽ/ቤቶችን በየደረጃው ማደራጀት፡፡


2. መምህራንን በበቂ ሁኔታ በማሰልጠን ለሰ/ት/ቤቶች የመምህራንን ችግር ለመፍታት ጥረት ማድረግ፡፡
3. እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ስለአንድነቱና ስለመሪ ዕቅዱ በቂ ግንዛቤ እንዲኖር ማድረግ፣
4. ለሚመለከታቸው አካላት በቂ ግንዛቤ ለመፍጠር የሚያስችሉ መድረኮችን ማዘጋጀት፡፡
5. ለሚዘጋጀው ስልታዊ ዕቅድ የማስፈጸሚያ ዕቅድ ና ዝርዝር መመሪያዎችን ማዘጋጀትና ለሁሉ በጊዜው እንዲደርስ
ማድረግ፡፡
6. የሥራ አፈጻጸም ዘገባዎችን በየአራት ወሩ መከታተልና በዓመት የተሟላ ዘገባ እንዲቀርብ ቀደም ብሎ የዘገባ
ማቅረቢያ ቅጾችን መላክ መድረሱን መከታተልና በጊዜው ዘገባውን እንዲያቀርቡ ማስታወስ እገዛ ማድረግ፡፡
7. እግዚአብሔር በረዳን መጠን ዘገባዎቹን እየተመለከቱ ችግሮችን ለመፍታትና መልካም ተሞክሮዎችን ለሌሎች
በማካፈል አገልግሎቱ የሚጠበቅበትን ፍሬ እንዲያፈራ ማስቻል፡፡
8. የአጽራረ ቤ/ክርስቲያንን ሁኔታ በመከታተል የነሱን ተጽኖ ለማቅለል በሚያስችል ሁኔታ መሥራትና በጸሎት የታገዘ
አገልግሎት እንዲኖር መትጋት፡፡ በየደረጃው የተቋቋመውን
የጸረ ተሀድሶ ኮሚቴ ላይ ጉልህ ድርሻ ማበርከት፡፡ ምዕመናኖቻችንን በጠንካራ አለት ላይ እንዲቆሙ የቤተ
ክርስቲያናችንን ዶግማና ቀኖና የጠበቀ ትምህርት እንዲያገኙ የሚያስችል ሁኔታ መሥራት፡፡
9. የአንድነቱ አመራር አባላትም ሆኑ የሰ/ት/ቤቶች አመራር አባላት ቤተክርስቲያንን የተጋረጡባትን ችግሮችና
ፈተናዎች ተገንዝበው እነርሱም ሆኑ አባሎቻቸው በትጋትና በጽናት በቁርጠኝት ቤተክርስቲያን የጣለችባቸውን
ኃላፊነት ለመወጣት የሚያስችል ሥነ ልቦና እንዲገነቡና እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በቤቱ አገልጋዮች ብቻ ሳይሆኑ
በእውነት እግዚአብሔርን የሚያገለግሉ ወንድሞችን ለማፍራት መትጋት፡፡ ምርጥ ተሞክሮዎች

የአህጉረ ስብከቶችን እንቅስቃሴ ከተግባራቸውና ከዘገባዎቻቸው ስንፈትሽ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን


በጎ/ምርጥ ተሞክሮዎች አግኝተናል፡፡ ስለሆነም ካገኘናቸው መካከል የሚቀተሉትን ለናሙና ያህል አቅርበናል፡፡
እነዚሁም፣

1. በሀገረ ስብከቱ የሚገኙ ሰ/ት/ቤ/ቶች በዓመታዊ ጉባኤያቸው ላይ የስራ አፈጻጸም ዘገባ እንዲያቀርቡ
ማድረግ፣ በክፍለ ከተማ በመከፋፈል በየወሩ የአንድነት ጉባኤ ማካሄድ፣ በተለያዩ መኅበራዊ ጉዳዮች
መሳተፍ (ተማሪዎችን በማስጠናት፣ ከክልሉ ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር መንፈሳዊ አውደ ርዕይ
ማዘጋጀት፣ለሥራ አጥ አባላት ሥረን መፍጠርና፣ በኤች አይ ቪ ዙሪያ ለወጣቶችና ለምዕመናን የግንዛቤ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

ማስጨበጫ መስጠት) በሰ/ጎንደር ሀገረስብከት በ!)8 ዓ.ም. ከቀረበ ሪፖርት የተገኘ ምርጥ ተሞክሮ
ነው፡፡ በተጨማሪም ቼክ ሊስት በማዘጋጀት የሰ/ት/ቤቶችን እንቅስቃሴ ክትትልና ግምገማ ማድረግ፡፡

2. የጽዋ መሃበራትን ወደ ሰ/ት/ቤት በማስገባት፣ በወር አንድ ጊዜ ሰ/ት/ቤቶችን በማስተባበር የአንድነት


ጉባኤ በማዘጋጀት፣ የመንፈሳዊ ድራማና የመዝሙር ቪሲዲ እና ሲዲ በማዘጋጀት ሰ /ት/ቤቶችን አቅም
ለማሳደግ መስራት፣ በማረሚያ ቤቶች የስብከት ወንጌል አገልግሎች በመስጠት፡፡ የደ/ወሎ ሀገረ ስብከት

3. ለሰ/ት/ቤት የሚሆኑ በተለያዩ ከተሞች 6 (ስድስት) አዳራሾችንና 1 (አንድ) ጽ/ቤ፣ እንግዳ ማረፊያ እና
ንብረት ክፍል የያዘ አዳራሽን በመስራትና ከሀገረ ስብከቱ ጋር በመነጋገር የገንዘብ አያያዝ ስርዓት
ዝርጋታ ተደርጎ የተለያዩ ሥራዎችን በመሥራት ገቢ በማሰባሰብ ብዙ ሥራዎችን መሥራት፡፡
የሰ/ምዕ/ትግራይ(ሽሬ)

ሀገረስብከት

4. የአብነት መምህራንን በመቅጠር ያሬዳዊ ዜማን ለሰ/ት/ቤት አባላት እንዲያስጠኑ ማድረግ፡፡ በባህር ዳር
ሀገረ ስብከት

5. በየደረጃው ያሉ የሰንበት ት/ቤት አመራሮችና የሰበካ ጉባኤ የሰንበት ት/ቤት ተወካዮች የአስተዳደር
አቅም ይጎለብት ዘንድ ቋሚ የአስዳደር ስልጠና ማዕከል ለማቋቋም ራዕዩን ያደረገ መርሃግብር ተቀርጾ
በሙከራ ትግበራ ላይ መገኘቱ፡፡ ከአዲስ አበባ ሀገረስብከት

6. እያንዳንዱን የወረዳ አቀፍ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት በአካል ሄዶ መገምገም፣ የራሳቸው የሆነ ጽ/ቤት
እንዲያገኙ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሲሆኑ፤

ከላይ በጥቂቱ የሚጠቀሱ መልካም ተሞክሮዎች ለምሳሌነት አቀረብናቸው እንጂ ብቁ ሊጠቀሱ የሚችሉ ተሞክሮዎች
በእያንዳንዱ ሀገረስብከት እንደሚኖሩ ታሳቢ ነው፡፡

1.1. በዕቅድ አፈጻጸም ሂደት የሚታዩ አሁናዊ አገልግሎት ነባራዊ ሁኔታ ቅኝት

በአሁኑ ጊዜ ለቤተክርስቲያን መሠረታዊ ትምህርት መሠረት ሆነው የቆዩ፣ ለወጣቶች መንፈሳዊ ሕይወት
መጎልበት የሚያገለግሉ መምህራን መፍለቂያ የሆነው የጥንቱ የአብነት ትምህርት ቤትና የትምህርት ሥርዓቱን
ደግፈው በማቆም የኖሩት ቅድመ ሁኔታዎች በእጅጉ በመዳከም ላይ ይገኛሉ፡፡ የአብነት መምህራንንና ለምኖ መማርን
የሚደግፈ የገጠር ምእመናን በኢኮኖሚና በእምነት ጥንካሬያቸው መላላት ምክንያት እንዲሁም በማህበረሰቡ ውስጥ
ዘልቀው በገቡ የመገናኛ ብዙሃን የሚነዙ አሉታዊ መልዕክቶች እና የመናፍቃኑ እንቅስቃሴ ምክንያት እጃቸው
ከምፅዋት እያጠረ በመሄዱ ብዙ የአብነት መምህራን ወንበራቸውን አጥፈው በመሰደድ ላይ ይገኛሉ፡፡ የገጠርና
የከተማ ወጣቶችን ሰብስቦ ትምህርተ ሃይማኖትን ተደራሽ ማድረግም ይሁን የወደፊት አብነት መምህራንን
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

ለማፍራት የሚያስችል አማራጭ አደረጃጀት ብቅ ማለት የጀመረው በሰ/ት/ቤት ምሥረታ 09V ፭ ዓ.ም. ነው፡፡
የእነዚህ ሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት የአብነት ት/ቤቶችን ሚና ለመተካት የሚችሉበት ሁኔታ ፈፅሞ ባይኖርም፣
መሠረታዊ የክርስትና ትምህርትና አገልግሎት እንዳይቋረጥ የሚያስችል ሆኖ በርካታ ክርስቲያን ምእመናንን
ለማፍራት ዓይነተኛ መሣሪያ ሆኖ ቆይቷል፡፡ ይሁን እንጂ የዘመኑን ነባራዊ ሁኔታ ለመቋቋም በሚያስችል መልኩ
የመጠናከር ሂደቱ የዘመኑንን ተለዋዋጭነት የሚመጥን ሆኖ አልተገኘም፡፡ በገጠር አብያተ ክርስቲያናት የዕለተ ሰንበት
መድረክ እንኳ ሳይቀር በተለያዩ ከመንፈሳዊነት ውጭ የሆኑ ማኅበራዊና ቁሳዊ ልማትን የሚያራምዱ አካላት ሽሚያ
ገጥሞታል፣ የአባቶች ካህናት ተሰሚነት እጅጉን ቀንሷል፣ በትምህርትና በውግዘት ጭምር ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
ማስጠበቅ የማይቻልበት ሁኔታ በገጠሪቷ ኢትዮጵያ እየታየ ነው፡፡ በከተማ የወጣቶችን ቀልብና ጊዜ የሚሻሙና
የሚያባክኑ፣ አእምሮ የሚያዝሉ ሁኔታዎች ተስፋፍተዋል፡፡ በወጣትነት ዕድሜ ምክንያት በመዝናኛ ስም ዘመኑ
ባፈራቸው ቴክኖሎጂዎች አማካኝነት ያለቁጥጥርና ተገቢ ምርጫ ወጣቶች የሚጠመዱበትና ለመንፈሳዊ ሕይወት
መዳከም አስተዋፅኦ የሚያደርጉ ሁኔታዎች እጅጉን ተስፋፍተዋል፡፡ በዚህም ምክንያት የሰንበት ትምህርት ቤት አባል
የሆኑ ወጣቶችን ሌሎች አባል ካልሆኑ ወጣቶች ከውጭ ሆኖ ጠባያቸውን፣ አለባባሳቸውን፣ ሥነ -ምግባራቸውንና
በአጠቃላይ ስብእናቸውን በመመልከት ለይቶ ለመናገር አስቸጋሪ የሆነበት ሁኔታ ተፈጥሯል፡፡ ምንም እንኳን በታላላቅ
ከተሞች በሚገኙ አንጋፋ ሰንበት ትምህርትቤቶች ዘንድ የተሻለ ሁኔታ ቢታይም፣ በአብዛኛው ሰንበት ትምህርት
ቤቶች በአስተዳደር፣ በሌሎች መንፈሳዊ ማኅበራት ጣልቃገብነት፣ በአጥቢያ ሰበካጉባዔ ትኩረት አለመስጠት፣ ወጥ
የሆነ የገንዘብ ምንጭና አጠቃቀም አለመኖር፣ መዝሙራትና ኪነ -ጥበብን በጥራትና ቁጥጥር በሚደረግበት መንገድ
መምራት ባለመቻል፣ በስሜትና በዘፈቀደ በማገልገል በሚመጡ አያሌ ግዴታዎችና ግጭቶች የተሞሉ ሆነዋል፡፡
የዘመኑ ሕፃናት፣ወጣቶች እና ጎልማሶች ከክርስቲያናዊ ትምህርት፣ ከወላጆቻቸው ትውፊት፣ ከማኅበረሰቡ አኗኗርና
ፍልስፍና ይልቅ በዘመናዊ መገናኛ ብዙኀንና በዘመናዊ የትምህርት ስርጭት ጫና ሥር አብልጠው የወደቁ በመሆናቸው
ሰንበት ትምህርት ቤት በጥናት የተደገፈ፣ ወጥነትና ተከታታይነት ያለው በአዳዲስ ስልቶችና ዘዴዎችን የተደገፈ
ትምህርትና አገልግሎት በአስቸኳይ ካላገኙ አሁን ባለው ሂደት ክርስቲያናዊ ማንነታችንን ከጥፊት መታደግ ወደ
ማይቻልበት ደረጃ እየደረሰ ነው፡፡ ከዚህም አንጻር ለመቃኘት ከቤተክርስቲያን ውጭ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ ስንዳስስ
በአሁኑ ጊዜ ያለውን በሚከተለው አግባብ ተጠቃሎ ቀርቧል፡-
1. የቤተክርስቲያን ትምህርት በመማርና በማጠናቀቅ የሚገኘው ገቢ ዘመናዊውን ትምህርት ተምሮና ሥራ
በመቀጠር ከሚያገኘው ጥቅም እጅግ አንሶ መገኘቱና የኑሮ ውድነት በሚያስከትለው ጫና ሁለም ክርስቲያን
ወጣት ለቤተክርስቲያን ትምህርት የሚሠጠው ትምህርት በተለይም ጊዜና ቁርጠኝነት በሚጠይቀው በአብነት
ትምህርት ደረጃ መሳተፍን በመቀነሱ፤
2. አማራጭ የትምህርት መስኮች በዘመናዊው መንገድ በከተማና በገጠር በመስፋፋታቸው ወጣቶች ጊዜያቸውን
ለመንፈሳዊው ትምህርት የማዋል ዝንባሌያቸው እጅጉን በመቀነሱና ወላጆችም ልጆቻቸው የመንፈሳዊውን
ትምህርትና አገልግሎት ችላ እንዲሉ በማበረታታቸው፤
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

3. ሥልጣኔን፣ እድገትንና ልማትን ማግኘት የሚቻለው ምዕራባውያንን በመከተል፣ እነርሱ የተጓዙበትን መንገድ
በመጓዝና እነርሱም በመምሰል ብቻ ነው ብለው የሚያምኑ ተቋማት መበራከታቸውና በዚሁ ምክንያት
ትልሞችና እቅዶች ሁሉ በቤተክርስቲያን እሴቶችና ክርስቲያናዊ ባህል ላይ ጫና በማሳደር ወጣቶችን
በክርስቲያናዊ ማንነታቸው የመተማመን ዝንባሌያቸው እንዲቀንስ በመገፋፋት ኢ-ክርሰቲያናዊ እሴቶችን
እንዲያዳብሩ ምክንያት መሆን፣
4. የዘመናዊ መገናኛ ብዙኀንና የትምህርት ማስተላለፊያ አውዶች በአብዛኛው ኢ -ክርስቲያናዊ እሴት ባላቸው
ተቋማት ባለቤትነት መያዝ፣ በዚህም የተነሳ ወጣቶች ከተቀደሰ ትውፊትና ክርስቲያናዊ የአኗኗር ዘይቤ
በመውጣት ምዕራባዊ ወደመሆን መኮብለል፤ ጊዜያቸውን ዋዛና ፈዛዛ ባሉባቸው መዝናኛዎች፣ ሥጋዊ ምኞትን
ከሚገባ በላይ በሚያበረታቱ አስተሳሰቦች እንዲማረኩ ማድረግ፤
5. ከቅድስት ቤተክርስቲያን ተልዕኮና ራእይ በሚፃረር መንገድ ቤተክርስቲያንን እናድሳለን የሚሉ መናፍቃን
የወጣቶችን መንፈሳዊ ቅናት እንደ መሣሪያ ለመጠቀም የሚሞክሩበት ሁኔታ በመታየቱ መምሪያው ከምን
ጊዜውም የበለጠ በተቀናጀና በተደራጀ አመራር እንዲራመድ የግድ ማለቱ፣
6. አመቺ የሆነውን የዘመኑን ቴክኖልጂ ቤተክርስቲያን ዘመኑን በመቅድምም ይሁን እግር በእግር በመከተልም
ዘመኑን በዋጀ መልኩ ተጠቅማ መልካም ዘር በስፋትና በጥራት ለመዝራት አመቺ ሆኖ የመገኘቱን ያህል፣
ኑፋቄንና ክኸሎትን ለማስፋፋትም ጊዜው እጅግ አመቺ ሆኖአል፡፡ በተለይ ድህነት ያስመረረውና ሀብትና እድገት
የሚገኘው ምዕራባዊ እሴትና ምዕራባዊ ኑሮን በመልመድ የሚመስለውን ብዙኀኑን ወጣት መንፈሳዊ-እሴት
አልባ በሆነው ፍልስፍና ላይ መሠረቱን ያደረገው ሴኩላር ሉላዊነት በቤተክርስቲያን ወጣቶች በቀላሉ
በመንፈሳዊ ንዝህላልነትንና ምንአለበት የሚለውን ብሂል እንዲለማመደው ለማበረታታት ቀላል እየሆነ
መምጣቱ፤
7. ሀገራዊና ዓለምአቀፋዊ ሕግጋቶችና መመሪያዎች በአመዛኙ ኢ-ክርስቲያናዊ ይዘት ያላቸው እየሆኑ
መምጣታቸውና ምንጫቸው ምዕራባዊ ፍልስፍና መሆኑ፣ ለምሳሌ በሰው ሌጆች መብት ስም ሕገ
እግዚአብሔርን በመሻር የዝሙት ልቅነትን፣ ጽንስ ማስወረድና ማጨናገፍ፣ ጋብቻን ከመለኮታዊ ትዕዛዝ
አውጥቶ ወደምድራዊ አስተዳደር ጉዳይ ማውረድን፤ የሴቶች ክህነትና ግብረሰዶማዊነትን ወዘተ… በተቋም
ደረጃ እውቅና ሰጥቶ ማበረታታት እየጨመረ ሄዷል፡፡ በነፃነት ስም የአንዲት ቤተክርስቲያን አባላትን በፍልስፍና
የመለያየት ሂደትን ማበረታታትና በፍትህ ስም የሕግ ሽፋን መስጠት፣ በሳይንስ ስም መካን የሆኑ የእንስሳትና
የእህል ዝርያዎችን በማስፋፋት ክርስቲያኖችን በተፈጥሮ የሚባዙ ዝርያዎች እንዲያጡና ጥገኛ እንዲሆኑ
ማድረግ፣ በሀብታምነትና ቁጠባ ሽፋን ምጽዋት፣ መረዳዳትን፣ ቅዱሳንን መዘከርን፣ እንግዳ መቀበልን፣ ወዘተ
ማዳከም ብሎም በጎጂ ባህልነት በመፈረጅ በግልፅ የመዋጋት ሂደት መጨመሩ፣ ከላይ የተመለከቱት ነባራዊ
ሁኔታዎች አሉታዊ ፈተና የሚደቅኑ ቢሆኑም በአንፃሩ አሁን በሚስተዋሉ የአገልግሎት ጅምሮች ስንመለከት
አዎንታዊና ለቅድስት ቤተክርስቲያን እድገት መስፋፋትና መጠናከር አያሌ ዕድሎችም አሉ ፡፡ ከእነዚህ መካከል
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

በራሷ በቅድስት ቤተክርስቲያንና በሀገራችን ደረጃና እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሉትን ዋና ዋና ሥልታዊ
ጥቅም ያላቸውን በአጭሩ እንደሚከተለው መዳሰስ ይቻላል፡-
8. በዘመናዊው ትምህርታቸው ከፍተኛ ደረጃ የደረሱና የዚህ ዓለም ፍልስፍና ብቻውን ለሰው ሌጆች ሁለንተናዊ
ድህንነት ዋስትና መስጠት እንደተሳነውና የቅድስት ቤተክርስቲያንን አስተምህሮ የዕለት ተዕለት የኑሮ መመሪያና
የሰብአዊ ዳኝነት መሠረታዊ መርሕ ማድረግ እንደሚገባ የተረዱ ተከታዮች እየበዙና ለማገልገልም
ፈቃደኝነታቸውን እያሳዩ መምጣት፣
9. በዓለም ዙሪያ የቅድስት ቤተክርስቲያናችን ርትዕትነት፣ ቀደምትነትና ለመንፈሳዊና ሥጋዊ ልማት ያላት ዋጋ
አማራጭ እንደሌለው የተረዳ በመወለድ ኢትዮጵያዊ ያልሆኑ፣ ነገርግን በእግዚአብሔር ረዳትነትና በየዋህ ሕሊና
በመመራመር የደረሱበት ቤተክርስቲያኒቷን ለመረዳትና ብሎም ለመርዳት የሚፈልጉ ግለሰቦችና አንዳንድ
ተቋማት ብቅ ብቅ ማለት መጀመር፣
0. በተቀናጀ፣ ቁጥጥር በሚደረግለትና በታቀደ መልኩ ከተመራ በአጭር ጊዜና በዝቅተኛ ወጪ ውጤት ሊያመጣ የሚችል
ቡድን፣ ማኅበርና ለአገልግሎት ፈቃደኛ የሆነ ስብስብ በሀገርና በውጭው ዓለም መነሳት፣

1. በመናፍቃን መበራከት፣ በዓለም ላይ በሚታየው የአክራሪነት መስፋፋት፣ በሰው ልጆች ዓለማዊ ፍልስፍና
የሚመራው ሥልጣኔ የሰው ሌጆችን ሁለንተናዊ ፈቃድም ይሁን የሚታየውን ስቃይ ለመቀነስ ያለው ፍቱንነት
ጎዶሎ መሆኑን የሚገነዘቡ ሰዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እይጨመሩ መሄድና ትክክለኛውን ሃይማኖት የመፈለግ
ዝንባሌ መታየት፣
2. የሰው ሌጆች ማቆሚያ ያጣ ፍላጎት ያስከተለው የሀብት ክፍፍል ስግብግብና ጦርነት፣ ርካታን በመሻት ስህተት
በተተከለ ርኩሰት ምክንያት የተስፋፋው ግብረ ሰዶማዊነት፣ አለመረዳዳትና ስግብግብነት፣ የትዳር መውደቅ፣
የሰው ልጆች አለመተዛዘንና በሰላም አብሮ የመኖር ዝንባሌ መቀነስ በዘመናዊው ትምህርት ፍልስፍና ጉዳዩን
ማረቅ የተሳነው ሰብአዊ ምሁር መንፈሳዊነት መሻት መጀመር፣
3. በቤተክርስቲያናችን የውስጥ አሠራር ዘመኑ በደቀነው አዳዲስ ፈተና ምክንያት እየመጣ ያለው የመነቃቃትና
ዘመኑን ለመዋጀት የሚያስችል አዳዲስ አሠራሮችን፣ የትምህርት ስርጭት ክትትል ለውጥ ፍላጎት፣ ከመናፍቃን
ሰርጎገብነት አንፃር እየጎላ የመጣው ጥንቃቄና በትምህርት ላይ የማተኮር አቅጣጫ ወዘተ በነባራዊ ሁኔታ
ትንታኔ ውስጥ በመካተት ለመሪ ዕቅዱ አቅጣጫ የሚጠቁሙ ግብአቶች ናቸው፡፡

1.1. የሰ/ት/ቤቶች መዋቅራዊ አደረጃጀት የእስከ አሁኑ እንቅስቃሴና የሰንበት ትምህርት ቤቶች የተዋረድ
አደረጃጀት ቅኝት፣

 ጠንካራ ጎኖች
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

 ከመምሪያው ጀምሮ በተዋረድ ባለው መዋቅር የሰንበት ትምህርት ቤት ተቋም አባል የሆኑ ወጣቶች
በቤተክርስቲያን ዙሪያ በሚካሄድ የልማት ሥራዎች ቅድሚያ እንዲያገኝና የሥራ ዕድል እንዲስፋፋ
በዕቅድ ደረጃ የተለያዩ ጥረቶችን ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ ይህ ጥረት ተጠናክሮና በሰፊ ዕቅድ ከተከናወነ
ወጣቶች በሥራ አጥነት ምክንያት በሚያዳብሩት ጥገኝነት የሚያጋጥማቸውን ሃይማኖታዊ ፈተና
ከመቀነሱም በተጨማሪ ለነገዋ ቤተክርስቲያን ራስን መቻል ስልታዊ መንገድ ይሆናል፡፡ አሁን ባለንበት
ሁኔታ መምሪያው ለተዋሕዶ ወጣቶች የኢኮኖሚ አቅም በመፍጠር ወይንም በዓለም ውስጥ ጠንካራ
ተወዳዳሪ ለመሆን የሚያስችላቸውን ክህሎትና እውቀት በመገንባት የነገዋ ቤተክርስቲያን በሌሎች
እራሷን በማይመስሏት ይልቁንም ሊያጠፏት በሚሞክሩት አካላት ላይ ጥገኛ በመሆን ከሚመጣባት
ሃይማኖታዊ ፈተና ራሷን እንድትከላከል በሚያስችላት አቅም ላይ ለመድረስ ብዙ መሥራት አለበት፡፡
 ምንም እንኳን በዘመኑ ሉላዊ ሂደት ተጭኖ የመጣውን በምዕራባዊያን ፍልስፍናና ርእዮተዓለም ላይ
የተመሠረተ የመዝናኛ፣ የአለባበስ፣ የማኅበራዊ መስተጋብርና የአኗኗር ዘይቤ ጫና ወጣቱን ትውልድ
ሙሉ በሙሉ ነፃ በማውጣት ክርስቲያናዊ ማንነትን የሚያንፀባርቁ የዛሬ ወጣቶች የነገ የቤተክርስቲያን
ተከታይ ቤተሰቦችን ለማፍራት የቻለና በተግባር የሚመሰከርለት የጎላ ውጤት ባይኖርም ወጣቶች
በበዓላትና በወቅታዊ ማኅበራዊ ኩነቶች የተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስተምህሮና የኑሮ ዘይቤ ተስፋ
በሚሰጥ መልኩ ሲያንፀባርቁ ይስተዋላል፡፡ የሰ/ት/ቤቶች ወጣቶች ከሌሎች ከአካባቢው ወጣቶች በተሻለ
ነዲያንን በመርዳት፣ በአካባቢያቸው ሰላምን በመፍጠር፣ ከአልባሌ ቦታ በመራቅ፣ ወላጆቻቸውን
በማገልገል በምሳሌነት ለሀገራችንና ለቤተክርስቲያን በአርኣያነት ይጠቀሳሉ፡፡ እድሜያቸው ለአቅመ
አዳም ደርሶ ለጋብቻ ሲበቁ ክርስቲያናዊ ቤተሰብ በመመሥረት ለአካባቢያቸው የመልካም አርኣያ
በመሆን፣ በሚሠሩበት መሥሪያ ቤት ትጉህና ከምግባረ ብልሹነት፣ ከጉቦ፣ ከአድሎአዊና ብኩንነት
በመለየት ቤተክርስቲያንን የሚያኮሩና እግዚአብሔርን የሚያስመሰግኑ ክርስቲያኖችን በጥቂቱም ቢሆን
የሚገኘው ከሰ/ትቤቶች ፍሬ ሆኖ ይታያል፡፡
 የሰ/ት ቤቶች አባላት ሀገራዊና ዓለምአቀፋዊ ነባራዊ ሁኔታዎችን በመከታተልና በመረዳዳት
ለቤተክርስቲያን በሚጠቅም መልኩ ሊገለገሉበት ሲሞክሩ ይታያል፡፡ ይህ ዝንባሌያቸው በተቀናጀና
በጥናት እየተመራ ሀገርአቀፋዊና ዓለምአቀፋዊ ይዘት ቢኖረው ለነገዋ ቤተክርስትያን ጥንካሬ መሠረት
ይጥላል፡፡ ይህንን እምቅ አቅም በተገቢው መንገድና ሁኔታ የመጠቀም አካሄድ የበለጠ እንዲስፋፋ
መምሪያው ከላይ ወደታች፣ ከታች ወደ ላይ መረጃዎችን፣ የአገልግሎት ሂደቶችን በወጥነትና በጥራት
የሚያከናውንበት ተቋማዊ ሥርዓት በማበጀት የበለጠ ጥቅም ላይ ማዋል ይቻለዋል፡፡
 የወጣቶች እርስ በእርስና የወጣቶች ሕፃናትን ለመርዳት ያላቸው በጎ ፈቃደኝነት ለመምሪያው
የወደፊት ተግባር ትልቅ አቅም ይሆናል፡፡ ለምሳሌ ያህል መናፍቃን ሕፃናትን እንዲያሳስቱ ታላላቆች
ወጣቶች በምክርና በምሳሌነት ጥበቃ ሲያደርጉ፣ በዓላትን በማክበርና በማድመቅ ተስፋ ሲፈነጥቁ፣
በክረምት ከዩኒቨርሲቲ የሚመለሱ ወጣቶች የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችን በዘመናዊ ትምህርታቸው
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

እንዲበረቱ ሲያስጠኑ፣ አንዳንዴ ካህናት በራሳቸው ተነሳሽነት ግብረ ዲቁና ሲያስተምሩ፣ ወዘተ
መመልከት የተለመደ እየሆነ መጥቷሌ፡፡ ይህንን በጎ ፈቃደኝነት በተደራጀና በዕቅድ በሚመራ ትልም
ማከናወን ለቤተክርስቲያን ሊያቀዳጃት የሚችለውን ከፍተኛ ኃይል በማስተዋል መንቀሳቀስ
እንደሚያስፈልግ ግንዛቤ ተወስዷል፡፡

 ደካማ ጎኖች

የደካማ ጎኖች ግምገማ መምሪያውን እንደተቋም የሚገመግሙ ብቻ ሳይሆኑ፣ የወጣቶችን መንፈሳዊ


እድገትና ወደፊት የቤተክርስቲያን ተረካቢነት ለማብቃት ያሉትን ነበራዊ ሁኔታዎች በቤተክርስቲያን አጠቃላይ
ማዕቀፍ ውስጥ የሚመለከት ነው፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት በመሪ ዕቅድ ዝግጅት ውስጥ ቅድሚያ ትኩረት
ቢሰጣቸው ስልታዊና ዘለቄታዊነት ያላቸው ውጤት ለማስገኘት የሚያስችሉ ጠቃሚ መረጃዎችን
ለማመንጨትና ትኩረታችንን ለማሰባሰብ ስለሚጠቅም ነው፡፡ በዚሁ እሳቤ መሠረት ደካማ ጎኖች ተቋማዊ
የመምሪያውን ሁኔታና አካባቢውን፣ የወጣቶችን ሁኔታ፣ የትምህርት አሰጣጡን መንገድ በግርድፉ
እንደሚከተለው ይመለከታል፡-

 የኦርቶድክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በተከታይ ወጣቶችን ክርስቲያናዊ ማነነት ለማነፅና አላስፈላጊ


ከሆኑ የስህተት ትምህርቶች፣ ጎጂ ለሆኑ ዓላማዎቻቸው ለመጠቀም ጥረት ከሚያደርጉ የተለያዩ
የተደራጁ አካላት ለመጠበቅ የሚቻልበትን
 ወጥነት ያለው ትምህርት፣
 ተከታታይነት ያለውና የዘመኑን ተለዋዋጭ ሁኔታ ተከታትሎ ወይንም ቀደም ብሎ ምላሽ መስጠት
የሚችል አገልግሎት፣
 የመምሪያውን መልካም እቅዶችና እሳቤዎች በተገቢው ጥራትና ፍጥነት እስከ አጥቢያ በማድረስ
ተግባራዊ ማድረግ የሚያስችል አስተዳደር፣
 የወጣቶችን ጥያቄዎች በትክክል በመስማትና ምላሽ በመስጠት ለማገልገል፣
 በየአካቢው በሚፈጠሩ ሕግን ያልተከተሉ ማኅበራትና ጥቃቅን ድርጅቶች ከመወሰድ ለመጠበቅ
አስፈሊጊ ተቋማዊ አቅም መታጣቱ ለረዠም ጊዜ የቆየ ድክመት ነው፡፡
 በሰንበት ትምህርት ቤት በአባልነት መመዝገብና መታቀፍ ከሚገባቸው ክርስቲያን ወጣቶች ብዛት አንፃር
በአሁኑ ጊዜ ተመዝግበው የሚገኙት እጅጉን ዝቅተኛ መሆናቸው፣ ብዙኀኑ የወደፊቷ ቤተክርስቲያን
ተረካቢዎች በውጭ በመቅረት ተገቢውን ክርስቲያናዊ ዝግጅት በማጣት በተለያዩ አቅጣጫ ለቅሰጣና
እንዲሁም ኢ-ክርስቲያናዊ ለሆኑ ጎጂ ተግባራት ለሚፈልጓቸው የተለያዩ አካላት በመሣሪያነት ለማገልገል
የተጋለጠ ሆኖ ይገኛሉ፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

 የሰ/ትቤት አባላት ሆነው በመመዝገብ ያሉት ጥቂቶቹም ወጣቶች ቢሆኑ ከመምሪያው ጋር ያላቸው ግኑኝነት
የተለያዩ እንቅፋቶች ያለበት በመሆኑና፣ ግንኙነቱ በቅልጥፍናና በጥራት ደካማ በመሆኑ ሰንበት ትምህርት
ቤቶች ወጥነት ያለው ማንነት የማንፀባረቅ ችግር ላይ የሚገኙ ሲሆኑ፤ ጥቂት የማይባሉት በተሀድሶ
እንቅስቃሴና በመናፍቃን ወጥመድ ውስጥ በመውደቅ ከቤተክርስቲያን አስተምህሮ ውጭ በመሄድ በተለያዩ
የሃይማኖት ድርጅቶች ውስጥ አገልጋይና መሪ ሆነው ሲያገለግሉ፣ እንደ ምዕራባዊያኑ ባህል የራሳቸው
ድርጅት በመቋቋም መኮብለላቸው የዚሁ ደካማ ጎን ውጤት ነው፡፡
 የሰ/ትቤት አባላት የሰ/ት/ቤት አባልነት ዓላማ ግብ በየዕድሜ ደረጃው፣ የመብትና ግዴታ ገደቦችን፣
በቤተክርስቲያን፣ በማኅበረሰብና በአካባቢ መስተጋብር ውስጥ ያላቸውን ክርስቲያናዊ ግዴታና ሚና በትክክል
ያለመረዳት ችግር ይታይባቸዋል፡፡ የዚህ ድክመት ምንጩ የአስተባባሪው አካል የሰንበት ትምህርት ቤቶች
ማደራጃ መምሪያን የተለያዩ የአቅም ድክመቶች ያመለክታል፡፡ ከእነዚህ ዶክመንቶች ስልታዊና የጎላ ሆኖ
የሚቀርበው፡-
 የበጀት ምደባና ተጨማሪ የበጀት ምንጮች፣
 በወጥነት ሀገር አቀፍ የሆነ ተከታታይና በየወቅቱ የሚያጋጥመውን ተለዋዋጭ ሁኔታ የሚያገናዝብ
ትምህርትና አመራር መስጠት አለመቻል፣
 የወጣትነት ዘመንን ባሕርያት ተገን በማድረግ ከዓለም የሚቃጣውን ፈተና በቅርበት በመከታተል
መፍትሔ የሚሰጥበት ተቋማዊ ዝግጅት ደካማነት፣
 ለመምሪያው የተሰጠው ሥልጣን በየደረጃው ያለበትንና የሚመለከታቸው የቤተክርስቲያኒቱን ተቋማት
ለማንቀሳቀስና በሰንበት ትምህርት ቤቶች አሠራር ላይ እንቅፋት ሲደቀን በታወቀና በተጠና መልክ
ከመምሪያው መመሪያ እየተቀበለ የሚፈቱበትን ሁኔታ ለማመቻቸት በሚያስችል ደረጃ አለመሆኑ
ናቸው፡፡
 በመምሪያውና በየደረጃው ያሉ ተቋማት ወጣቶችን በሚመለከት የአፈፃፀምና የአገልግሎት መመሪያ
የሚቀባበልበት፣ የወጣቶች ጥያቄና ፍላጎታቸው በፍጥነትና በበቂ ሁኔታ ምላሽ የሚያገኝበት ተቋማዊ
አቅምና የግንኙነት ስልት ደካማነት ይታያል፡፡ በዚህም ምክንያት ግጭቶች፣ የወጣቶች የአመፅ ዝንባሌ፣ ህቡዕ
ወደሆነ አደረጃጀት ማዘንበል፣ ማኩረፍ፣ ድርሻን አለመገንዘብ፣ ከሚጎዱ የተለያዩ አካላት ጋር መተባበር፣
ወዘተ በየአጥቢያና በየደብሩ ገንኖ ይታያል፡፡
 የሰ/ትቤት ተቋም አሁን ባለበት ሁኔታ እንደተቋም ለወጣቶች መንፈሳዊ እድገት፣ ለወደፊት ኢኮኖሚያዊና
ማኅበራዊ ልማት እንዲያመች በቤተክርስቲያን አስተዳደራዊ ሁኔታ፣ በቤተ ክህነትና በኅብረተሰብ ማኅበራዊ
ተቋማት ጠባይና አሠራር ላይ በጎ ተፅእኖ ለማሳደር ያላቸው አቅም፣ አካባቢያቸውን በትክክል በመረዳት
በተሻለ ዕውቀትና ክህሎት አካባቢያቸውን ለበጎ የመለወጥ አቅማቸው ውሱን ነው፡፡ አገልግሎት መስጠትና
ማግኘት የሚችሉት በአጥቢያ ደረጃ ባለ የደብር አስተዳዳሪዎችና የሰበካ ጉባኤ አመራር አባላት በጎ ፈቃድ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

ላይ የተመሠረተ ሆኖ ይገኛል፡፡ ስለዚህ መምሪያው አሁን ካለው ሥልጣንና አቅም በተጨማሪ ሌሎች
ድጋፎችና የሥልጣን ስፋት ያስፈልገዋል፡፡
 በዕድሜ ምክንያት የሚከሰቱ ተለዋዋጭ ጠባያትን፣ የፆታ ፈተናዎችን፣ ክርስቲያናዊ ሥነ -ምግባር ካላቸው
ወጣቶችና አካባቢ ጋር በሚደረገው መስተጋብር የሚመጣውን ፈተና፣ አንዳንዴ የዝማኔ አካሄዶችና
በክርስትና አስተምህሮ መካከል የሚያገጥመውን የአኗኗር ግጭት ለመፍታት የሚያስችል የበሰለ መምህራን
ጥበቃ፣ የወጣቶች የእርስ በእርስ መጠባበቅ ዘዴና የምክር አገልግሎት በተገቢው ጥራትና አደረጃጀት
አለመዘጋጀት የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት በተፈለገው መጠን ለራሳቸው በምግባርና በሃይማኖት
በመቆም ለሌሎች ሕያዋን ምሳሌዎች የመሆን ሚናቸውን አዳክሞታል፡፡ መምሪያውም ይህን ሁኔታ
የሚለውጥበት አቅም በበቂ ሁኔታ አላጎለበተም፡፡
 ዘመኑን በመቅደምም በመከተልም ተለዋዋጩን የዚህን ዓለም ሂደት መቋቋምም ይሁን መምራት የሚችል
ክርስቲያናዊ ዜጋ ለማፍራት የሚያስችል ጥራት ባለው ጥናት ላይ የተመሠረተ ወቅታዊ ሃይማኖታዊና
ስለነባራዊ ሁኔታዎች ሁለገብ ዕውቀት በማስጨበጥ እንዴት መኖር እንደሚገባ የሚያስተምር ቀልጣፋ
የአደረጃጀትና የዕዝ ሰንሰለት ባለመኖሩ ምክንያት ወጣቶች በየአካቢቢያቸውና በየዕድሜያቸው መጠን
የራሳቸውን የኑሮ ዘይቤ በመፍጠር የቤተክርስቲያን ምልክት በሕይወት እንዳይታይባቸው እየሆኑ ይገኛሉ፡፡
ወጣቶች የሚያሳዩት ቀናኢነትም በጠለቀና በሰፊ ክርስቲያናዊ ግንዛቤ ላይ የተመሠረተ ከመሆን ይልቅ
በስሜታዊነትና ተፃራሪያችን ነው የሚሉት ክፍሎች በማሳቀቅና በመቋቋም መንፈስ የሚመራ ሆኖ
እናገኘዋለን፡፡ የዚህ ዓይነቱ አገልግሎት ለጊዜው ለቤተክርስቲያን የሥራ ዝግጅት እፎይታን ያስገኝ ይሆናል
እንጂ በክርስቶሳዊ ፍቅር ለዘለቄታው በመጽናት ለፍጥረተ ዓለሙ ድኅነት ተላልፎ የሚሰጥ ሰማዕት ወጣትና
ምእመን ለማፍራት ያለው አስተዋጽኦ ዝቅተኛ ነው፡፡
 ሕፃናትና ወጣቶች በሳምንት 5 ቀን ለ# ሰዓታት በዘመናዊ ትምህርት ቤት፣ በተቀረው # ሰዓት
በአካቢያቸውና ከወላጆቻው፣ እንዲሁም ቀሪውን ከሬድዮና ቴሌቪዥን ጋር ያሳልፋሉ፡፡ ከመንሰፈሳዊ
ተቋምና ድምፅ ጋር የሚገናኙት ቢበዛ በሳምንት አንድ ቀን ለዚያውም ለሁለትና ሶስት ሰዓት ብቻ ነው፡፡ የ 2
ሰዓት መንፈሳዊ ትምህርት ለ' ሰዓታት በዓለም ከሚተላለፍላቸው ትምህርት ጋር ተወዳድሮ በሕፃናትና
ወጣቶች አእምሮ ውስጥ ክርስቶሳዊ እሴትና መንፈሳዊ እይታ ለመፍጠር ያለው ድርሻ እጅግ አናሳ ነው፡፡
ስለሆነም ይህንን ጥቂት ሰዓት በጥራትና ልዩ በሆነ ስልታዊ አደረጃጀት ለክርስትና ትምህርት መተላለፍ
ለማዋል ያለውን ዝግጅት ስንመለከት ብዙ የሚቀር መሆኑን እንገነዘባለን፡፡
 በራስ መተማመንን በሚሸረሽርና በሌሎች የመረዳት ዝንባሌ እየተስፋፋ መምጣቱ፣ የነገዋ ቤተክርስቲያን
በቴክኖሎጂ፣ በምጣኔ ሀብትና በጥበብ ሙሉ በሙሉ ወደጥገኝነት በማዘንበሉ ምክንያት የሚያጋጥማት
ሃይማኖታዊ ራስን ሆኖ የመቀጠል ፈተና እያደገ ሊሄድ ይችላል፡፡ ለምሳሌ የእንግሊዝና የአሜሪካ መንግስት
አንዳንዴ መሪዎች ባለፉት ዓመታት ባደረጉት የውጭ የፖሊሲ ንግግሮቻቸው እና በያዙት አቋማቸው
ግብረሰዶምን እውቅና የማይሰጥ ሀገር የኢኮኖሚና የተለያዩ እርዳታዎች እንደማይደረግላቸው
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

አስታውቀዋል፡፡ በምግብ፣ በመድኀኒት፣ በቴክኖሎጂ፣ በትምህርት፣ በልብስ፣ በፋብሪካ ግብአት ወዘተ በእነዚህ
ምዕራባውያን ጥገኛ የሆነ አንድ ክርስቲያናዊ ኅብረተሰብ በአንድ በኩል ከእነርሱ እየለመነ በሌላ በኩል
የእነርሱን እሴት የሚቃረን ማንነት ለማራመድ የሚደቀንበት ፈተና እጅግ ከፍተኛ ነው፡፡ በመሆኑም በሁሉም
መስክ ራስን ለመቻል መሥራትና ወጣቶችን ለዚህ ሥነ -ልቦናዊ፣ ቁሳዊና ማኅበራዊ አቅም ማንቀሳቀስ
የቅድስት ቤተክርስቲያን ተልዕኮ አካል ሆኖ ይገኛል፡፡

 ሰ/ት/ቤቶች አባላት የሆኑ ወላጆችና እነዚህ ወላጆች አባል የሚሆኑበት ከቤተክርስቲያን ውጭ ያለ


ማኅበራዊና ሙያዊ ማኅበራት የሚመሩበት መርህ እሴትና በእሴቶቹ ላይ የሚመሠረቱ ደንቦች ኢ -
ክርስቲያናዊና የክርስትናን ሕይወት የሚያቀጭጩ እንዳይሆኑ ተፅእኖ የማሳረፍ አቅም ለመፍጠር ያለው
እንቅስቃሴ፣ የትምህርትና የስልት ዝግጅት አናሳ ነው፡፡ በመሆኑም ወጣቶች በተገኘውና በአካባቢያቸው
በሚገኙት ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሂደቶች በሚሳተፉበት ጊዜ ሁሉ በክርስትና ማንነታቸው
መጠበቅ ላይ የሚያደርሰውን ጫና ባገናዘበና ገደብ ያበጀ ሳይሆኑ በያለበት ተመሳስሎ መጥፋትን እያስከተለ
ይገኛል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በታላላቅ ከተማ በመገናኛ ብዙኀንና በሥራም ይሁን በትምህርት ተቋማት
በሚያጋጥማቸው፣ በገጠሩ በተለይም ኦርቶዶክሳዊያን በአናሳነት በሚኖሩበት አካባቢዎች ሃይማኖታቸውን
በመቀየርና በመመሳሰል ብቻ የሚገኘውን መሠረታዊ የሥጋ ጥቅሞች ለመጋራት የሚጠፉ ወጣቶች እየበዙ
መጥተዋል፡፡ ይህንን ሁኔታ በሀረርጌ፣ በባሌ፣ በአርሲ፣ በጅማና ኤሊባቦር ወዘተ አካባቢ ያሉትን
ኦርቶዶክሳውያን የገጠር ነዋሪ ቤተሰቦች ልጆችን በመመልከት መገንዘብ ተችሏል፡፡
 የሰንበት ትምህርት ቤቶች ተከታይ ሕፃናትና ወጣቶች ትምህርት፣ መዝሙር፣ የጸሎት፣ የአገልግሎት
ዓይነትና ደረጃ፣ በቤተክርስቲያን ሥርዓት የሚሳተፍበት አግባብ፣ የዲያቆናትና የካህናት ተሳትፎ በወጣቶች
እድገት፣ ወዘተ በወጥ ሁኔታ በደንብና በአፈጻፀም መመሪያ የተደራጀ አይደለም፡፡ በዚህም ምክንያት ሀገር
አቀፍ የወጣቶችና የሕፃናት የመንፈሳዊ እድገት ደረጃና መንፈሳዊ ጥንካሬን ለመመዘንም ይሁን ለወደፊቷ
ቤተክርስቲያን መጠበቅና መጠንከር ያላቸውን ዝግጅት በወጥነት እየለኩ ለማሻሻል የሚያስችል ምንም
መንገድ የለም፡፡
 የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በረዥም ታሪኳ ምክንያት ካካበተችው የተፈጥሮ አካባቢ ይዞታ፣ የእፅዋት
መድኀኒት ዝርያና የአጠቃቀም ዕውቀት፣ የመሬት አጠቃቀምና የተለያዩ ሀብታት አንፃር የከተማና የገጠር
ሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች የተሻለ ልማት ለማካሄድና ራሳቸውን የሚያስችላቸው ኢኮኖሚ ጠቀሜታ
ለማግኘትም ይሁን ጠብቆ ለማቆየት የሚያስችል ስልትና ሀገራዊ ዕቅድ የለም፡፡
 አሁን ያለው የሰ/ት ቤቶች የትምህርት ይዘት የወጣቶችን በየዘመኑ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ ያገናዘበና በዕለት
ተዕለት የሚያጋጥሙ ተግባራዊ ፈታናዎችን ለመቋቋምም ይሁን አዳዲስ መውጫ መንገዶችን ለማዘጋጀት
የሚረዱ ተጨማሪ ዘመናዊ እቅዶችን አይጨምርም፡፡ ለምሳሌ ወጣቶች በመዝናኛ ዓይነት፣ በመገናኛ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

ብዙኀን፣ በተለያዩ ማስታወቂያዎች፣ በባህልና ሃይማኖታዊ ምልክቶች (symbols) አጠቃቀም፣ በጌጣጌጥ


አጠቃቀም፣ በዘፈን፣ በመዝሙር፣ በአለባበስ፣ በዘመኑ የቴክኖሎጂ ውጤት አጠቃቀም፣ ከተዋሕዶ መንፈሳዊ
እሴት ጋር ስለማይጣጣሙ ሌሎች መንፈሳዊና ዓለማዊ ሕጎች ተፅእኖ ወዘተ በመረዳት አኗኗራቸው
እንዲያስተካክሉ ለዚህም አቅም እንዲኖራቸው የሚበቁበት በቂ ዝግጅት የለም፡፡ ይህን ለማድረግ
የሚያስችል የሰውና የተቋም አቅም ግን በቤተክርስቲያን አለ፡፡

3.3. ቀና አማራጭ ሀሳቦች

ቀና አማራጮች ተብለው የተለዩት ነባራዊና ተጨባጭ ሁኔታዎች በታቀደ፣ በተቀናጀ፣ ግቡና ዓላማው በግልፅ
በታወቀ አቅጣጫ በታመነና በተከበረ የአመራር ተቋም ሥር ከተመሩ ከፍተኛና ዘለቄታዊነት ያለው ውጤት
የማስገኘት እምቅ አቅም ያላቸው ሆነው ይገኛሉ፡፡ ከእነዚህም መካከል ጎላ ጎላ ብለው የሚታዩት፣

1. የማደራጃ መምሪያው ስልታዊ አስተሳሰብና ዘመኑን በመረዳት የበለጠ በዕቅድ የመመራት ቁርጠኝነት፣
2. ዘመናዊውን ከቤተክርስቲያን ትምህርት በማቀናጀት አገልግሎታቸውን ሁለገብ ማድረግ አቅም ያላቸው
ምእመናንና ወጣቶች በቤተክርስቲያን ዙሪያ መሰባሰብ መጀመር፣

3. የመንፈሳዊ ኮሌጅ ውጤት የሆኑ ምሩቃን አገልጋዮች መበራከት፣


4. የቤተክርስቲያን መዋቅር እስከ አጥቢያ ቤተክርስቲያን ተዘርግቶ መገኘትና በቀላሉ፣ እቅዳችን በመመሪያ
ለማስፈፀም የሚቻልበት ዕድል ክፍት መሆን፣
5. የበጎፈቃደኛ አገልግሎት ሰጭ ወጣቶች እየተበራከቱ መምጣት፣
6. የዘመኑ የመገናኛ ቴክኖልጂ መልዕእክቶችን በቀላሉ ማስተላፍ ማስቻሉ፣
7. የቤተክርስቲያን ቃለአዋዲ ሰፊ የሥራ ማእቀፍ መስጠት፣
8. በመላው ዓለም በተለያየ ምክንያት የተበተኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ፣ ቤተክርስቲያን ተከታዮች
ሀገራቸውንና ሃይማኖታቸውን የመጠበቅ ዝንባሌ እያደገ መምጣት፣
9. የቤተክርስቲያን ወጣቶችን በየአካባቢያቸው ቋንቋ ከሕፃንነታቸው ጀምሮ ሊያደርሳቸው የሚችሉ
መምህራንን ለማፍራት እየተደረገ ያለው ጥረት መልካም ውጤት እያስገኘ መሆኑ፣

0. የቤተክርስቲያን ታሪካዊ፣ እውቀታዊና ተፈጥሮአዊ መሠረት ሰፊና ጥልቅ መሆን ለሥጋዊና መንፈሳዊ ልማት
በቂ የሆነ ግብአት መኖሩ፣
1. ኦርቶዶክሳዊ የአንድነት አገልግሎት በሁሉም የቤተ ክርስቲያን አካላት ጅምሮች መጠናከር፣
2. የቤተክርስቲያን ጣዕም የቀመሱ ምእመናን በተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ተቋማት
ውስጥ ተሰማርቶ መገኘትና የመሳሰሉት ይጠቀሳሉ፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

1. ሊያጋጥሙ የሚችሉ እንቅፋቶች


1.1. በዚህ ዘመን ወጣቱ እና ቤተሰቦቻቸው ላይ በተጋረጠው የኢኮኖሚ ችግር ምክንያት እና በዘመኑ እየተስፋፋ ባለው
ግለኝነት ብሎም ስስት ምክንያት በወጣቶችና በአዋቂ ክርስቲያኖች ዘንድ የበጎ ፈቃደኝነት አገልግሎት
እጅጉን እየተዳከመና ማንኛውንም አገልግሎት በምንዳና በክፍያ፣ ከግል ጊዜአዊ ቁሳዊ ጥቅም አንፃር ብቻ
መመልከት ሁኔታ እየተስፋፋ መጥቷል፡፡ በበጎ ፈቃደኝነት ለማገልግል ከተሰለፉት ጥቂት የቤተክርስቲያኒቱ
አባላት መካከልም ቢሆን አብዛኛዎቹ ምንም እንኳ የገንዘብ ክፍያ ባይጠይቁም በውዳሴ ከንቱና ስም
ለማትረፍ ባላቸው ዝንባሌ በጥቃቅን ፈተናዎችና ትችቶች በማኩረፍ ራሳቸውን የሚያገልሉ፣ ገባ ወጣ
የሚሉና እንዲያም ሲል የማይወዱትና የማይደግፉት ሁኔታ ሲፈጠር በክርስቲያናዊ መንገድ
የቤተክርስቲያኒቱን መዋቅር በመጠቀም ችግሮችን ከመፍታት ይልቅ ሀሳባቸውን የሚደግፍላቸው ቡድን
በመፍጠር መከፋፈልን የሚያራምዱ ሆነው ይገኛሉ፡፡ ይህ ሁኔታ የሰ/ት/ቤት አባላትን፣ ምእመናንና
ማኅበረ ካህናቱን በመከፋፈል

 ክፋትን የተላበሰ ኢ-ክርስቲያናዊ የሆነ ማኅበራዊ ምሳሌ ለትውልዱ በማስተላለፍ፣


 ለቤተክርስቲያን ጠላቶች አመቺ ሁኔታዎች በመፍጠር፣
 ምእመናንን በማሳዘን ለመናፍቃን ቅሰጣ ምክንያት እየሆነና፣
 የቅድስት ቤተክርስቲያን አባላት ጥቃቅኑን ያለመግባባት ችግሮቻቸውን ሁሉ በዓለም ፍርድ ቤት
አደባባይ በማዋል የቤተክርስቲያንን ክብርና ክርስቲያናዊ ሥነ -ምግባር ምሳሌነትን ሲያጎሳቁል ይታያል፡፡ በዚህ
ሁኔታ ውስጥ ለሕፃናትና ወጣቶች ከአንደበት ባለፈ በሕይወትና በምግባር ምሳሌ ሆኖ ለማስተማርና
ለማሳደግ አዳጋች እየሆነ መጥቷል፡፡

1. የቤተክርስቲያን ዓላማና ተልዕኮ ፍጥረተዓለሙን ወደ ድህነት መምራት ሲሆን፣ ይህም የሚከናወነው በክርስትና
ውስጥ ያሉትን በሃይማኖትና በምግባር በማፅናት ሕያዋን ትምህርት ቤቶችና እስከ ሕይወት መስዋዕትነት ድረስ
የክርስቶስ ምስክሮች እንዲሆኑ ማስቻል ሲሆን፣ በተጨማሪ ወደ እርሷ ያልገቡትን መሳብና በፍቅር ማሸነፍ፣
የትምህርትና በሥነ-ምግባር ምሳሌነት የማይሸነፉትን ይልቁንም በጠላትነት በቤተክርስቲያን
ላይ የሚነሱትን ራስን በክርስቶስ ምሳሌነት አሳልፎ በመስጠት መቋቋም ነው፡፡ ይህ የሚሆነው በምንዳና በክፍያ
ወይንም በውዳሴ ከንቱና በሽልማት ሳይሆን በእውነተኛ ሃይማኖታዊ ትምህርት፣ ምሳሌና አርአያ በሚሆኑ
የቤተክርስቲያን የተቋማት መሪዎች ሕይወትና ተጋድሎ፣ በሃይማኖት ፍቅር ተነድተው በበጎ ፈቃደኝነት
ለሌሎች ደካሞች የሚቆሙ ወጣቶችንና ምእመናንን መፍጠር ሲቻል ብቻ ነው፡፡ ይሁን እንጂ አሁን ያለው
ነባራዊ ሁኔታ ይህን የሚያሳይ ባለመሆኑ በፍጥነትና በንቃት ካልተሠራ የቤተክርስቲያን አባል የሆኑ ወጣቶችን
ለዚህ ከፍተኛ ዓላማ ማሰለፍም ሆነ በውጭ ያሉትን መማረክ እጅግ አዳጋች እየሆነ መምጣት ላይ ይገኛል፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

2. ሰማኒያ አምስት በመቶ የሚሆነው የኢትዮጵያ ምእመን በግብርና ኑሮ የሚተዳደር ሲሆን፣ ከእነዚህ ቤተሰቦች
የተገኙ ሕፃናትና ወጣቶችም በገጠሩ የሀገሪቱ ክፍል ውስጥ የሚገኙ ናቸው፡፡ በገጠር የሰንበት ትምህርት ቤቶች
ቢኖሩንም አገልግሎታቸው በሚፈለገው ውጤት በሚያመጣ መልኩ ያልተቃኘ በመሆኑ እንዲሁም አብዙ የገጥ
አካባቢዎች ሰ/ት/ቤቶች ያልተቋቋሙ በመሆናቸው ምክንያት መንፈሳዊው ትምህርት ለአብዛኛው የገጠር ነዋሪና
ምዕመን መድረስ የሚያስችል መንገድ አልተዘረጋም፡፡ ነፍሳትን ሁሉ የመጠበቅ ኃላፊነት ያለባት ቅድስት
ቤተክርስቲያን በተለይ የሕፃናት፣ የወጣቶችን እና ጎልማሶችን መንፈሳዊ እድገት እንዲከታተል የተቋቋመው
መምሪያ እጅግ የገዘፈ ኃሊፊነት ተደቅኖበታል፡፡ በመሆኑም መምሪያውና የተቋማ አንድነት በተገቢው መልኩ
እራሱን በማስፈጸም አቅም፣ በኢኮኖሚ እና በሰው ኃይል ማደራጀት ካልቻለ ይህንን ታላቅ ኃሊፉነት በተገቢው
መንገድ ለመወጣት የከተማ ውስጥ አገልግሎት ብቻ ውጤት ሊያስገኝ እንደማይችል ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡
በአንፃሩ ዘመናዊው ትምህርት፣ ዘመናዊው መገናኛ ብዙኀን፣ የመገናኛ አውታሮች ዘልቀው ወደ ገጠሩ
በመግባታቸው ሕፃናትና ወጣቶች በተመጣጣኝ መልኩ መንፈሳዊ አገልግሎት የማያገኙ ሆነው ከቀጠለ
ለቤተክርስቲያኒቱ አስተምህሮና አኗኗር ተጻፃራሪ ሆነው ሊነሱ የሚችለበት ሁኔታ በገጠሪቷ የሀገሪቱ ክፍል
ምልክቶች እየታዩ ነው፡፡
3. የአብነት ትምህርት መድከምና ለወደፊቱ የክህነትና የመጻሕፍት መምህራን እየተመናመኑ መሄድ፣ ተተኪ
ማጣት፡፡ ይህንን ችግር ለመቅረፍ ባለፈው የዕቅድ ዘመን የሰ /ት/ቤቶችን ትምህርትና የትምህርት አሰጣጥ ሁኔታ
ለመቃኘት ታስቦ የስርአተ ትምህርት ተዘጋጅቶ መጽደቁ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም መምሪያው በአንድነቱ በኩል
ይህንን ሥርዓተ ትምህርት በማስፈጸም ሰ/ት/ቤቶች ከአብነት ትምህርት ቤቶች ጎን ለጎን በከተማው አካባቢ
ለሚገኙ ሕፃናትና ወጣቶች የአብነት ትምህርቱን በማስተማር የነገ ተረካቢዎችን ለማፍራት እየተዘጋጀ ይገኛል፡፡
ሆኖም ይህ ሁኔታ በበቂ ዝግጅት እና በበቂ በጀት የተደገፈ ካልሆነ በስተቀር ውጤታማነቱ አጠራጣሪ ይሆናል፡፡
ስለሆነም መምሪያው ያለውን የበጀት ሁኔታ ማስተካከል የሚችልበትን መንገድ መቀየስና መሥራት
ይጠበቅበታል፡፡ አሁን ባለበት ሁኔታ ግን የታሰበውን ውጤት ለማምጣት የሚያስቸግር ሁኔታ መኖሩ ይታያል፡፡
4. በኑሮ ውድነትና ጫና ምክንያት አገልጋዮች ለቤተክርስቲያን የሚሰጡትን ጊዜ መቀነስ፣ የወጣቶች
ለቤተክርስቲያን ትምህርትና አገልግሎት የሚሰጡትን ጊዜ እየቀነሱ መሄድ፤ ችግሮቹንም ለመፍታት ምንም
አይነት ከሃሳብ የዘለለ ተግባራዊ እንቅስቃሴ አለመታየቱ፣
5. ማእከላዊነት የሌለው የበጀትና ሀብት አሰባሰብ፣ አሰረጫጨትና አጠቃቀም ወጥ ሊሆን የሚገባውን አገልግሎት
ሚዛን ማሳጣት መምሪያውን የተመለከቱ አደጋዎቸ ናቸው፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

ክፍል ሦስት

3. የነባራዊ ሁኔታ ቅኝት


3.1. መግቢያ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ከተመሠረተችበት ጊዜ አንስቶ ሕዝበ ክርስቲያኑን


በማስተማር፣ በማጥመቅና የእግዚአብሔር ልጅነትን በማውረስ የተለያዩ አገልግሎቶችን ስታከናውን ቆይታለች፡፡
በተለይም ጥንታዊውን የሐዋርያት አስተምህሮ አጥብቃ በመያዝ ሳይጨመር፣ ሳይበረዝ ለትውልድ በማስተላለፍ
ረገድ ታላቅ አስተዋጽኦ አበርክታለች፡፡ በተለይም አበይት የሃይማኖት አእማድ ማለትም በዶግማ፣ ቀኖናና ትውፊት
ላይ ኦርቶዶክሳዊ ትውልድ ሃይማኖቱን ጠንቅቆ በመረዳት ከሃሳውያን መምህራን ተቆጥቦ እንዲኖር ዘመን ተሻጋሪ
ሥራ ሠርታላች፡፡ በዚህም እጅግ በርካታ ህጻናት፣ ወጣቶችና አዋቂዎች ምእመናን በኦርቶዶክሳዊ እስተምህሮ
ጸንተው እንዲቆዩና ቤተክርስቲያናቸውን እንዲሁም ሀገራቸውን የሚጠቅሙ ዜጎች ሆነው እንዲኖሩ ለበርካታ
ዘመናት አስተዋጽኦ አድርጋለች፣ እያደረገችም ትገኛለች፡፡
ነገር ግን ዘመኑ ባመጣቸው በ 21 ኛው ክፍለ ዘመን ትርክቶችና ስልጣኔዎች ጥቂት የማይባሉ ምእመናን
እየተወሰዱና በአልባሌ ቦታ ላይ ጊዜያቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ እውቀታቸውንና ገንዘባቸውን ሲያባክኑ ይስተዋላል፡፡
ለዚህም እንደዋነኛ ምክንያት የሚጠቀሰው ቤተክርስቲያናችን ዘመኑን የቀደመች ሆና ሳለ ግን የአገልጋዮች ዘመኑን
ያለመዋጀት ችግር እንደሆነ እሙን ነው፡፡ የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃና መምሪያ በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ሲኖዶስ
ተካትቶ ስለወጣት፣ ታዳጊዎችና ህጻናት ትኩረት ሰጥቶ እንዲያገለግል በተዋቀረ የአገልግሎት መዋቅር ለረጅም
ዓመታት ሲሠራበት ቆይቷል፡፡ በዚህ መዋቅር ሥር የሚተዳደሩ በርካታ ሰ/ት/ቤቶች በሀገራችን ይገኛሉ፡፡ ከላይ
የጠቀስናቸውን የኦርቶዶክሳዊ ትውልድ ፈተና ለማለፍ እነዚህን የአገልግሎት መዋቅራት ማጠናከርና ስልታዊ በሆነ
ዕቅድ መመራት ግድ ይላል፡፡ ወደ መፍትሔ ሀሳቦችና እቅዶች ከመዘርዘራችን በፊት ግን አሁን ያለውን የአገልግሎት
ከባቢ ሁኔታ መዳሰስና እድልና ፈተናዎቹን ጠንቅቆ ማወቅ ያስፈልጋል፡፡ ስለዚህም ከዚህ በታች በሰፊው የነባራዊ
ሁኔታ ዳሰሳውን ለመዘርዘር እንሞክራለን፡፡

3.1. የቅድስት ቤተክርስቲያንና የኦርቶዶክሳዊ ትውልድ አገልግሎት ከባቢ ሁኔታ ዳሰሳ


3.1.1. የሕዝብ ብዛት ዳሰሳ
 እድሎች
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

በአጠቃላይ ያለው የዓለም የህዝብ ብዛት 7.7 ቢሊዮን ሲሆን በሃይማኖት ስብጥር ስንመለከተው ደግሞ
V2.8% ክርስቲያን፣ !2.5% ሙስሊም እንዲሁም የተቀረው #4.7% የተለያዩ የባእድ እምነቶች ተከታይና ሃይማኖት
የለሽ እንደሆነ ይገመታል፡፡ በዚህ መረጃ መሠረት ከፍተኛውን ድርሻ የሚይዘው የክርስቲያን ቁጥር ነው፡፡ ከሕዝብ
ብዛት መጨመር ጋር ተያይዞም የክርስቲያን እምነት ተከታይ ቁጥሩ እየጨመረ እንደሆነ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ በዚህም
በ 09)0 እ.አ.አ. 6) ሚሊዮን ክርስቲያን የነበረ ሲሆን በ!)01 እ.አ.አ 2.09 ቢሊዮን ደርሷል፡፡ በ!)፶ እ.አ.አ. 3 ቢሊዮን
ይደርሳል ተብሎ ይገመታል፡፡ በአፍሪካ አህጉር ደግሞ በ !)01 እ.አ.አ. 3)( ሚሊዮን የክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች
እንዳሉ ይነገራል፡፡ ይህም ቁጥር በ!25 እ.አ.አ. 6) ሚሊዮን እንደሚደርስ ይጠበቃል፡፡ በአሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያ ህዝብ
ብዛት )0 ሚሊዮን ሲሆን ከዚህ ውስጥ %3% ክርስቲያን ሲሆን V4% የሚሆነው ደግሞ ሙስሊም ነው፡፡ ከክርስቲያኑ
ሕዝብ ውስጥ #3% (#7 ሚሊዮን ገደማ) የኢትዮጵያ ህዝቦች የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ናቸው፡፡
በዚህም ኢትዮጵያ ከሩሲያ ቀጥሎ የምስራቅ ኦርቶዶክስ ቁጥርን በሁለተኛነት ትመራለች፡፡ ግብጽ ደግሞ በ 3.9
ሚሊዮን የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታይ ህዝብ ብዛት የመጨረሻውን ደረጃ ትይዛለች፡፡ ከአጠቃላይ የኦርቶዶክስ
እምነት ተከታዮች መካከል #3.21% (! ሚሊዮን ገደማ) የሚሆነውን የሚይዘው ከ 04 ዓመት በታች ያሉ ህጻናት
ናቸው፡፡ ይህም ለነገዋ ቤተ ክርስቲያን ተረካቢ መሆን የሚችሉ ህጻናት ለማፍራት መልካም አስተዋጽኦ አለው፡፡
በተለይም በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በአብዛኛው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች መኖራቸው በዚሁ አካባቢ
ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን አጽንኦተ ሃይማኖት ላይ ጠንክራ መሥራትና ምእመናንን መታደግ እንዳለባት ያሳያል፡፡
ከዚህም ጋር ተያይዞ በመላው ኢትዮጵያ ከ V8)5) በላይ ያህል አብያተ ክርስቲያናት መኖራቸው ወንጌልን
ለማስተማርና ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችና ታዳጊዎችን በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ለማሳደግ መልካም አጋጣሚ
ይፈጥራል፡፡
የተማረ ሕዝብ ብዛት መረጃን ስንመለከት ደግሞ 03 ሚሊዮን አዋቂ (#9% ከአዋቂዎች ሲወሰድ) የኦርቶዶክስ
ተዋህዶ እምነት ተከታዮች የተማሩ መሆናቸውን መረጃዎች ያሳዩናል፡፡ ይህም ዘመኑን የዋጀ አገልግሎት ለማከናወን
ጥሩ እድል ይፈጥራል፡፡ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ በተለያዩ ሃገራት መኖራቸው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነትን
ለመጠበቅና በዓለም ሁሉ ለማስተማር ጥሩ እድል ይፈጥራል፡፡ ትክክለኛ የዲያስፖራ ቁጥር ምን ያህል እንደሆነ
ባይታወቅም ግን የተለያዩ ጥናቶች 2 ሚሊዮን ሊደርስ እንደሚችል ይናገራሉ፡፡ እነዚህም በአብዛኛው ሰሜን አሜሪካ፣
አውሮፓና መካከለኛው ምስራቅ ይኖራሉ፡፡

 ፈተናዎች

ከላይ እንደተጠቀሰው የክርስቲያን ቁጥር በዓለም እየጨመረ ቢሆንም ግን ከክርስቲያን እምነት ተከታዮች
ውስጥ 1 ቢሊዮን የካቶሊክ፣ 8) ሚሊዮን ፕሮቴስታንት 2)% ሚሊዮን የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እና ሌሎች ደግሞ !8
ሚሊዮን እንደሚሆኑ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ ይህም ማለት የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ቁጥር እያነሰ
ወደሌሎች ሃይማኖቶች እየፈለሰ እንደሆነ ማሳያ ነው፡፡ በ 09)(4 እና 2)7 በተደረገ ቆጠራ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ
ክርስቲያን ከአጠቃላይ ህዝብ ብዛት ያለው ድርሻ $4%፣ $%ና #3% ነው፡፡ የ 0% ድርሻ መቀነስን አሁን ባለው 1)0
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

ሚሊዮን ብንሰራው 01 ሚሊዮን ምእመን እንዳጣን ያሳያል፡፡ ከጊዜ ወደጊዜ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ቁጥር
እየቀነሰ መምጣቱ ትልቅ የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን አሳሳቢ ጉዳይ ሊሆን ይገባዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም 9.!8% (0
ሚሊዮን) ወጣት ብቻ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ መሆኑ ከኦርቶዶክስ እየፈለሰ ወደሌላ ሃይማኖት የሚቀላቀሉ
ወጣቶች ቁጥር በብዛት እንዳለ ማሳያ ነው፡፡ በዚህም የሌሎች ሃይማኖቶች ተጽእኖ ከፍተኛ መሆኑን ያሳያል፡፡ ከዚህ
ጋር ተያይዞ እንደዋነኛ ችግርም የኦርቶዶክስ እምነት ወጣቶች በቤተክርስቲያን አገልግሎት ያላቸው ሱታፌ አነስተኛ
መሆን ሊጠቀስ ይችላል፡፡ በተለይም በምስራቁ የሀገራችን ክፍል የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታዮች ቁጥር እጅግ አናሳ
መሆኑ፤ እንዲሁም በደቡብና ምዕራብ የሀገራችን ክፍልም የሀገራችን ሕዝቦች በሌሎች ሃይማኖቶች በአብዛኛው
የተያዙ መሆናቸው ትልቅ ሥጋት ሊፈጥር ይገባል፡፡ እንደዋነኛ ምክንያትም ፹% የሀገራችን ህዝብ በገጠርና ከድህነት
ወለል በታች የሚኖር በመሆኑ በተለያየ ጥቅም በቀላሉ ተታሎ ሃይማኖቱን ለመቀየር ተጋላጭ ነው፡፡
በአማካኝ የልጅ ብዛት በሃይማኖት ስብጥር ሲታይ በ 09)( እ.አ.አ 4.፶ 7 የነበረው በ!) እ.አ.አ 4.37 በ!)5 እ.አ.አ
ደግሞ 4.!7 እንደደረሰ ጥናቶች ያሳያሉ፡፡ በዚህም አብዛኛው የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ የወሊድ መቆጣጠሪያ
በመጠቀሙ የኦርቶዶክስ ቁጥር እንዲቀንስ የማይናቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑ ማሳያ ነው፡፡ ሌሎች የክርስትና
እምነት ተከታዮች 4.8፣ 4.3 ና 4.6 በ 09)( እ.አ.አ፣ 2) እ.አ.አ ና 2)5 እ.አ.አ እንደሆነ የሙስሊም ደግሞ 4.፸ 5፣ 4.፶ 9
ና 4.፸ 5 በ 09)( እ.አ.አ፣ 2)እ.አ.አና 2)5
እ.አ.አ እንደሆነ በ!)8 እ.አ.አ የወጣ ጥናት ያሳያል፡፡ በዚህም የ 2)5 እ.አ.አ. የሌሎች የክርስትና ሃይማኖቶችና ሙስሊም
ሃይማኖቶች እድገት እንዳሳየ የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ግን እንደቀነሰ ማየት ይቻላል፡፡ በዚህም ሌሎች የሃይማኖት
ተከታዮች በብዛት እየወለዱ የኦርቶዶክስን ቁጥር ለመብለጥ እየጣሩ መሆኑን ማሳያ ሊሆን ይችላል፡፡

 ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች


 በዓለም ያለውን የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነትን ቁጥር ለመጨመርና ሐዋርያዊ ተልእኮን ለመወጣት
በሁሉም ዓለም ካሉ የእምነቱ ተከታዮች ጋር በተቀናጀ መልኩ አገልግሎትን መፈጸም ቁጥሩን
በማጽናት እንዲጨምር ለማድረግ ይረዳል፡፡
 በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች መቀነስንና ወደሌሎች ሃይማኖቶች ያለውን
ፍልሰት ለመግታት በትምህርተ ወንጌልና ሥነ-ምግባር ምእመናንን ከልጅነት ጀምሮ ማስተማርና
በቤተ ክርስቲያን ያላቸውን ሱታፌ ማሳደግ በተለይም የአብነት ትምህርት ተተኪዎችን ልዩ ትኩረት
በመስጠት ለማፍራት የሚያስችሉ ፕሮጀክቶችን ቀርጾ መምህራንንም ተማሪዎችንም የሚጠቅሙ
አገልግሎቶችን መከወን ያስፈልጋል፡፡
 በተለየ መልኩ ህጻናት የእምነቱ ተከታዮች ላይ ጥልቅና መሠረታዊ ትምሕርቶችን (መንፈሳዊና
አስኳላ ትምሕርቶችን) በተቀናጀ መልኩ መስጠት ለነገ ኦርቶዶክሳዊ ትውልድ ተረካቢ ለማፍራት
ይረዳል፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

 የወጣቱን ፍልሰት ለመቀነስ በጥበበ ቤተ ክርስቲያን በተለይም የወጣቱን መንፈሳዊ ሕብረት፣ የቤ /ክ


ሱታፌ፣ ትምህርተ ሃይማኖት የሚያሳድጉ ተግባራትን በተጠናከረ መልኩ መሥራት፡፡ ልዩ ትኩረት
ተሰጥቶ በቤተ ክርስቲያን መዋቅር እንዲሠራ ማስቻል፡፡ እንዲሁም በተለየ ትኩረት ወጣቶችና
ህጻናት ቤተ ክርስቲያንን እንዲያገለግሉ እድል ማመቻቸት ያስፈልጋል፡፡
 በትምህርት ቤትና መስሪያ ቤቶች አርአያ መሆን የሚችሉ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት
ተከታዮችን በተለያየ ዘርፍ (በምርምር፣ በሥነ-ምግባር፣ በንግድ፣ ወዘተ) መፍራት፡፡
 የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ በሰፊው ባሉባቸው አካባቢዎች ላይ የሚያጸና ትምህርትና
አገልግሎትን ቀርጾ መከወን፡፡ እንዲሁም የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ በሰፊው በሌለባቸው
አካባቢዎች ላይ እንደአካባቢው ቅርበት ምእመናን በተለይም ወጣቶች እየሄዱ እንዲያስተምሩና
ሕዝበ ክርስቲያኑን እንዲያሰፉ አቅጣጫ አስቀምጦ መንቀሳቀስ፡፡ በተለይም ወጣትና ህጻናት ላይ
ትኩረት ሰጥቶ መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን አስተምህሮና የሥነ-ምግባር ትምህርቶችን መስጠት፡፡
 ቤተክርስቲያንና ህዝቦቿን ከድህነት ለማውጣት አቅጣጫ አስቀምጦ መንቀሳቀስ፡፡ በተለያዩ
እውቀት የበለጸጉ የቤተክርስቲያን ልጆችን በማሰባሰብ ህዝቡን ከድህነት የሚያወጡ ፕሮጀክቶችን
በመቅረጽ መሥራት፡፡ ሰፋፊ የገዳምና የምእመናን መሬቶችን፣ ከብቶችን፣ ጉልበቶችንና
እውቀቶችን ወደ ሀብት በመቀየር በኢኮኖሚ ጠንካራ የሆነ፣ በሥነምግባር የተመሰከረለት
ማኅበረሰብ መፍጠር ላይ ትኩረት ሰጥቶ ማገልገል፡፡
 በተቻለ መጠን አብያተ ክርስቲያናት እንዳይዘጉና አገልግሎት እንዳይስታጎል ማድረግ፡፡ እንዲሁም
አብያተ ክርስቲያናት በደንብ በሌሉባቸው አካባቢዎች በጥናት የተደገፈ መረጃ በማቅረብ
እንዲታነጹና አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ፡፡
 የኦርቶዶክሳውያን የአስኳላ ወመንፈሳዊ እውቀት ለማሳደግ መንፈሳዊና አስኳላ ትምህርትን በጋራ
የሚሰጡ ትምሕርት ቤቶችን በየክፍለሀገሩና ወረዳዎች ማቋቋም እና ህጻናትና ወጣቶችን
በቤተክርስቲያን አስተምህሮ ማጎልበት፣ ማብቃት፡፡ ይህም የተማረ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት
ተከታይ አዋቂዎችን የህዝብ ቁጥር እንዲያድግ ይረዳል፡፡
 በተለይም የሃይማኖት እሴቶቻችንን የሚጎዱ እንደ ወሊድ መቆጣጠሪያ፣ … ያሉ ፖሊሲዎችን
ምእመናኑ እንዳይከተል ያለውን አሉታዊ ጎን በደንብ የሚያሰረዱ ፕሮግራሞችን በመቅረጽ ግንዛቤ
መፍጠርና ተጽእኖ ማሳደር፡፡
 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነትና ሥርዓት የተለየ በመሆኑ በተለያዩ የዓለም ክፍላት
ትኩረት ይስባል፡፡ ይህንንም መልካም አጋጣሚ በመጠቀም የኢትዮጵያ ዲያስፖራዎች
እምነታቸውን፣ ባህላቸውን አጥብቀው እንዲያጸኑ የሚያደርጉ አገልግሎችን በተለያዩ ዓለማት
መከወን፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

 በየአህጉራቱ ያሉ ኦርቶዶክስ ተከታዮችን አንድነት በማጠናከር ዘመኑን የዋጁ አገልግሎቶችን


እንዲያከናውኑ ማመቻቸት፡፡
 እንዲሁም በቤተ ክርስቲያን ሰ/ት/ቤቶች አንድነት በሚቀርጸው የተለያዩ ፕሮጀክቶች በአገልግሎት
እንዲሳተፉ ማመቻቸት፡፡

3.1.፪.የኢኮኖሚያዊ ዳሰሳ.
 እድሎች

ከላይ በሕዝብ ብዛት ዳሰሳ ለመግለጽ እንደሞከርነው 03 ሚሊዮን ገደማ የተማሩ የኦርቶዶስ ተዋህዶ
እምነት ተከታዮች በሀገራችን መኖራቸው የተማረና መሥራት የሚችል አቅም ያለው ኦርቶዶክሳዊ ወጣት መኖሩን
ያሳያል፡፡ ከዚህም ጋር ተያይዞ የሚያሠራቸው ሰው የሚፈልጉ፤ በልግስና የሚሰጡ ትጉና ለቤተ ክርስቲያን ቀናኢ የሆኑ
በርካታ ኦርቶዶክሳውያን ባለሀብቶች ምዕመናን መኖራቸው መልካም እድል እንዳለን ማሳያ ነው፡፡ በተጨማሪም
የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ቁጥር ብዛትና ሰፊ የገበያ እድል መኖሩ በኢኮኖሚ ጠንካራ ማኅበረሰብ
ለመፍጠር ጥሩ እድል ነው፡፡ በተጨማሪም በቤተ ክርስቲያኒቱ ዙሪያ በኢኮኖሚው ግንባታ ዘርፍ ልምድ ሊወሰድባቸው
የሚችሉ ግለሰቦች፣ ተቋማትና ማህበራት መኖራቸው እና ከአላማ አንድነት አንጻር በጋር መሥራት የሚቻልበት እድል
መኖሩ በኢኮኖሚው ዘርፍ ቤተክርስቲያንና ምእመናን ሊያደርጉት የሚገባቸውን እንቅስቃሴ በእጅጉ ያጠናክረዋል፡፡
የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የቀደሙ አባቶች ለቤተ ክርስቲያን ያስከብሩ የነበረው ሰፋፊ መሬት ቤተ ክርስቲያንን
በመሬት ይዞታ ጥሩ ደረጃ ላይ እንድትገኝ ረድቷታል፡፡ ይህም የተለያዩ ኢኮኖሚያዊ ክንዋኔዎችን ለመሥራት አቅም
እንድታገኝ ይረዳታል፡፡ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በማኅበረሰቡ ውስጥ ያላት ተጽእኖ ፈጣሪነት እና ተቀባይነት አሁንም
ያልተሸረሸረ በመሆኑ ኦርቶዶክሳውያን በኢኮኖሚው ዘርፍ የሚኖራቸውን ሱታፌ እንዲያሳድጉ ማስተማርና
ማብቃት ብትጀምር አትራፊ ልትሆን እንደምትችል እሙን ነው፡፡ ለዚህም በኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን ዘንድ ያለ
ፍላጎት እና ቤተክርስቲያን እንድታቀርብለት ከሚፈልገው አገልግሎት አንጻር የሚኖረው ተቀባይነት (ማለትም
በጤና፣ በትምህርት፣ በባንክ አገልግሎት፣ ሥርዓትን የጠበቀ የንዋያተ ቅድሳት አቅርቦት፣ ወዘተ ) ከፍተኛ መሆኑ
እንደአብነት ሊጠቀስ የሚችል ነው፡፡ እንደሚታወቀው ሀገራችን በቱሪዝም ኢንዱስትሪው በዓለም አቀፍ ኅብረተሰብ
ቅቡልነትን ያገኙ የብዙ መስህቦች ባለቤት ናት፡፡ በተለይም አብዛኛው የቱሪስት መስህቦች የቅድስት ቤተ
ክርስቲያናችን ሀብት መሆናቸው ኦርቶዶክሳዊ ወጣቶችን በዘርፉ እንዲሰማሩና የተሻለ አስተዋጽኦ ለራሳቸው፣
ለቅድስት ቤተ ክርስቲያንና ለሀገራቸው እንዲያበረከቱ ለማድረግ መልካም እድል ይፈጥራል፡፡ በኢትዮጵያ መንግስት
ለወጣቱ ያቀረበው የመደራጀት እና የብድር አገልግሎት መኖር
ለኦርቶዶክሳዊ ወጣቶች በኢኮኖሚ ለመጠንከር ያለው አዎንታዊ አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ
በአሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በዓለም አቀፍ ደረጃ እየተስፋፋ ያለ መሆኑ እና በዓለም
ደረጃ ቤተክርስቲያን ያላት ገጽታም አሉታዊ በመሆኑ የተለያዩ ዓለምአቀፋዊ አገልግሎቶችን ለመከወን ትልቅ እድል
ይፈጥራል፡፡ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ጥንታዊትና ታሪካዊት ከመሆኗ ጋር በተገናኘ በርካታ የምርምር ሥራ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

ሊያሠሩና የገቢ ምንጭ ሊያስገኙ የሚችሉ የጥናት መስኮች በቤተ ክርስቲያን ዙሪያ ይገኛሉ፡፡ ይህንንም ወደተሻለ
አሠራር በማሳደግ ትልቅ የጥናትና የምርምርም ተቋም በማቋቋም ምእመናንና ቅድስት ቤተ ክርስቲያን
እንዲጠቀሙበት ለማመቻቸት ጥሩ አጋጣሚ መፍጠር ይቻላል፡፡
እነዚህን ከላይ የዘረዘርናቸውን እድሎች በአግባቡ ቅድስት ቤተክርስቲያንና ኦርቶዶክሳውያን ምእመናን
በአግባቡ ከተጠቀሙበት የቤተ ክርስቲያናችንን ችግር ከመቅረፍ በአለፈ በሀገራችን ኢኮኖሚ ላይ የምናሳድረው ተጽኖ
ቀላል የሚባል አይሆንም፡፡ በማኅበረሰባችን ውስጥም የሚኖረንን ተቀባይነት በእጅጉ ያሳድጋል፣ አሁን ከምናደርገው
እጅግ በጣም ባነሰ ጥረት ብዙ አባላትን ለመሰብሰብ እና ብዙ ወጣቶቻችንን እና ሕጻናትን ወደ ሰ/ት/ቤቶቻችን
ማምጣት ያስችለናል፣ የማህበረሰባችንን የኑሮ ደረጃ ለማሳደግ ይረዳናል፤ ለብዙ ምዕመናኖቻችን የሥራ ዕድል
መፍጠር ያስችለናል እንዲሁም የገበያ ፍትሀዊነትን ማስፈን ያስችለናል፡፡ ስለሆነም ያሉንን እድሎች ሁሉ በጥንቃቄ
በመለየት አምላካችን እግዚአብሔር መንገዱን እንዲያመለክተን በመለመን በፀሎት በመታገዝ እርምጃችንን
ለመጀመር የሚያስችለንን ትልም በማስቀመጥ ጉዞዋችንን መጀመር ተገቢ ይሆናል፡፡

 ፈተናዎች

በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ጥሮ ግሮ መብላት እንደሚገባ የሚገልጽ ትምህርት እያለ ግን አሁንም


በኦርቶዶክሳውያን ዘንድ ያለው የተዛባ አስተሳሰብ ቤተክርስቲያንንም የሃይማኖቱ ተከታዮችንም ትልቅ ዋጋ እያስከፈለ
ይገኛል፡፡ በተለይም በኢኮኖሚው ዘርፍ መሳተፍ እና ያሉትን እድሎች መጠቀም በአብዛኛው ምእመናን ዘንድ እንደ
ሀጢአት መቆጠሩ እና የተዛባ ግንዛቤ መያዙ ቅድስት ቤተ ክርስቲያንና ልጆቿ ከድህነት እንዳይወጡ ትልቅ እንቅፋት ሆኖ
ቆይቷል፡፡ ለዚህም እንደአብነት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ያላትን ሃብት በአግባቡ መጠቀም አለመቻል እና ሀብት ለማፍራት
ያለው ፍላጎት አናሳ መሆን ሊጠቀስ ይችላል፡፡ ከዚህም ጋር ተያይዞ ኦርቶዶከሳውያን ምእመናን ካለባቸው የኢኮኖሚ
እጥረት አንጻር በበጎ አድራጎት ስራ የመሳተፍ እድላቸው ዝቅተኛ እንዲሆንና በማህበራዊ አገልግሎት ያለቸው ሚና በጣም
አነስተኛ እንዲሆን አድርጓል፡፡ ከዚህም በከፋ ሁኔታ ብዙ ኦርቶዶክሰውያን ወጣቶች በኢኮኖሚ ችግር ምክንያት ባልተገባ
ሥራ ለመሠማራት እምነት ለመቀየር እና እራሳቸውን ለአደጋ በሚያጋልጥ መልኩ ከቦታ ቦታ ለመሰደድ ተገደዋል፡፡
በኢኮኖሚው ዘርፍ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችንና ኦርቶዶክሳውያን እየሠሩ ያለው ያልተደራጀና ወጥነት የማይስተዋልበት
አገልግሎት ቤተ ክርስቲያናችንን ለትልቅ ችግር እያጋለጣት ይገኛል፡፡ በተለይም በንዋያተ ቅዱሳትና አልባሳት ዘርፍ ያለው
ተሳትፎ አነስተኛ መሆን ያለው አሉታዊ አስተዋጽኦ በቀላሉ የሚታይ አይደለም፡፡ በአንዳንድ ቦታዎች እየተሠሩ ያሉ
ሥራዎች ደግሞ ወቅታዊ ነገሮች ላይ ትኩረት ያደረጉ መሆናቸው ትውልድ ተሻጋሪ ሥራ እንዳይሠራ እንቅፋት ሆኗል፡፡
በተለይም አሳታፊ የሆነ ማለትም ኦርቶዶክሳዊ ትውልድን ተጠቃሚ የሚያደርግ እና በኢኮኖሚ የተሻሉ የሚያደርግ
ምንም ዓይነት ሥራ የመሥራት ተነሳሽነት አለመኖር እንደ ትልቅ ችግር ሊጠቀስ ይችላል፡፡ ከላይ ለተዘረዘሩት
ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በቤተ ክርስቲያኒቱ በኩል ያሉ ባለ ድርሻ አካላት ችግሩን ተረድተው ለችግሩ መፍትሔ ለማምጣት
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

ሲንቀሳቀሱ አለመታየቱ (አለመኖሩ) የበለጠ ችግሩ ለሚመጣው ኦርቶዶክሳዊ ትውልድም እንዲተላለፍ አሉታዊ
አስተዋጽኦ እያደረገ ይገኛል፡፡

 ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች


 አብዛኛውን ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ ሊያካትቱ የሚችሉና ማኅበራዊ፣ ሃይማኖታዊና ሀገራዊ
ፋይዳቸው ከፍተኛ የሆኑ ሥራዎችን በመንደፍ መተግበር፡፡ ለምሳሌ፡ - በንዋያተ ቅድሳት ዝግጅት
(መንበር፣ መስቀል፣ ጥላ፣ ጸናጽል፣ ጽናህ፣ ጧፍ፣ ሻማ፣ ጉልላት ...) እና በአልባሳት ስፌት ዘርፍ
የሚሠሩ ሥራዎች (ከበሮ፣ መቋሚያ፣ አልባሳት ወዘተ)፤ ትምህርት ቤ/ቶችን፡ የጤና ተቋማትን፤
የልብስ እና የምግብ ፋብሪካዎችን፤ የባንክ አገልግሎትን፤ ዳቦ ቤቶችን ወዘተ ማቋቋም፤ በወይን
እርሻ መሰማራት፣ በከብት እርባታ እና የንብ ማነብ ሥራ እንዲሁም በአትክልት እና ፍራፍሬ ሥራ
መሠማራት፡፡ በእነዚህና በመሳሰሉት የልማት የሥራ መስኮች ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች ተሳትፎ
እንዲያደርጉ በመንገርና በማሰልጠን መንግስት ካዘጋጀው የብድር አገልግሎት ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ
ማድረግ፡፡
 የቱሪዝም ኢንደስትሪን በመቀላቀል ቱሪዝም ላይ በትኩረት በመሥራት ቅርሳችንን በአግባቡ
የመጠበቅ እና ለትውልድ የማስተላለፍ ስራን በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ድጋፍና
በኦርቶዶክሳውያን ተሳትፎ መሥራት፡፡
 በእውቀት በገንዘብና የመደጋገፍ ባህልን በኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ ዘንድ ማስረጽና በኢኮኖሚ
ጠንካራ፣ በተለያየ የሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ በንቃት የሚሳተፍ ኦርቶዶክሳዊ ትውልድ
ለመገንባት የረጅም ጊዜ ዕቅድ ይዞ መንቀሳቀስ፡፡

3.1.፫.የሉላዊነት ዳሰሳ

 እድሎች በዚህ በሉላዊ ዓለም በእየለቱ ከሚፈጠሩ ተለዋዋጭና አዳጊ ጉዳዮች አንጻር ያለውን እድል
ስንመለከት፡_

- የመገናኛ ቴክኖሎጂ ማደግና ግንኙነትን ማቃለል-ዓለማችንን ወደ አንዲት ትንሽ መንደርነት እየለወጠ ያለ፣

- በየትኛውም የሕይወት ዘርፍ የመረጃ እና የዕውቀት ሽግግር መንገዶች መፈጠራቸው፣

- ኢኮኖሚያዊ ትሥሥር፣ ነፃ የድንበር ዘለል ንግድና ካፒታል ዝውውር፣ መሠረታዊ የሰው ልጆች መብቶች ዙርያ
በተወሰነ ዓለም አቀፍ ድንጋጌና ደንብ መገንባት፣

- የእምነት ነጻነት በሕግና በግንዛቤ ደረጃ ለመደንገግና ለመጠበቅ መሞከር፣

- የኦርቶዶክሳውያን የእርስ በእርስ እንቅስቃሴ ግንኙነትና የመረጃ ልውውጥ እንዲኖር ማድረጉ፣

- ሃይማኖታችንን ለማስተማርና ተደራሽ ለማድረግ ዕድል የሚያመቻች መሆኑ፣


በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

 ፈተናዎች

 የጥሎ ማለፍ ውድድር ( darwins theory “the fittest will survive”)

የሴኩላሩ ዓለም ከመንፈሳዊ አነዋወርና አስተምህሮ በተጻራሪው ሰወች ለሌላው ግድ የሌላቸው የራስን ብልጽግናና
ስኬት ብቻ የሚያስደስታቸው ለዚህም ሌላውን መጣል እንደ ጥንካሬ የሚታይ በመሆኑ ኦርቶዶክሳዊያን ምዕመናን
በሴኩላሩ ተጽዕኖ በመውደቅ ለሌሎች ማሰብን መረዳዳትን ወንጌልን በህይወት መኖር ለመንፈሳዊነትና ለወንጌል ጊዜ
ማጣት ባላቸው ነገር አለመርካትና በሀብትና በብልጽግና ምኞት ግለኝነት ስግብግብነት ለመንፈሳዊ ነገር ስልቹነት
እየታየባቸው ይገኛል
 ቁሳዊነት (የሚታየውን እና የሚታየውን ብቻ መውደድ እና ማመን)

ኦርቶዶክሳዊው አስተምህሮና መንፈሳዊው ባህል ከሚታየው ይልቅ የማይታየው ላይ የሚያተኩር ነው ሴኩላሪዝም


ደግሞ በምድር ስላለው ስሜት ቁሳዊውና ለሚታየው ነገር ትኩረት የሚሰጥ በመሆኑ ወጣቶች ስለ ሰማያዊው ነገር
እንዳያስቡ ህሊናቸውን በምድራዊ ክብር፣ ዝና፣ ርካታ እና እንስሳዊ ጠባይ እንዲሰለጥንባቸው ለወንጌል አገልግሎትና
ለሃይማኖት ምንም ፍላጎት እንዳይኖራቸው እያደረገ ይገኛል፡፡ ይህም አሁን በሚታዩ ሀገራዊ ሁኔታዎች መመልከት
ይቻላል፣
 የሀገራት የእርስ በእርስ ውድድር

በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የዓለም ሀገራት በሚያደርጉት ውድድርና ፉክክር የአንደኛው ሀገር


በሌላኛው ሀገር ላይ ተጽዕኖ የሚፈጥሩ በመሆናቸው በሀገራችን የሚስተዋሉ የትውልዱ ከራሱ እሴትና ባህል የማፈንገጥና
ወደ አልተገባ ሥነ-ምግባር ውስጥ እንዲወድቅ መሆኑ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡
 በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚወጡ የጋራ ሕጎች

እንደሚስተዋለው በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የሆነ የሥነ-ምግባርና ከሰው ልጅ የተፈጥሮ ህግ ውጪ በሆኑ
ጉዳዮች ላይ ሁሉ የመሠማራት ሁኔታ እየተስፋፋ መምጣቱ በተለይም እንደ ግብረ ሰዶም ዓይነት ሀጢአትን በህግ
ደረጃ አጽድቆ ክፉ ሥራ የህግ ድጋፍ እስከሚያገኝ ድረስ መሥራት፡፡ በአጠቃላይ የሚስተዋለው ዓለም አቀፍ
እንቅስቃሴ በሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የሚስተዋል ጉዳይ ነው፡፡
 ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች
 ዘመኑ ያመጣቸውን ዕድሎችና ችግሮች መዝኖ የተገባ የአገልግሎት ለውጥ ማድረግና ማዘመን፣
 በተለያየ ጊዜያት በሚወጡ ህጎች ላይ እንደአማኝ ሊደረግ የሚገባውን አካሄድ ለይቶ ማስገንዘብ፣
 ዐለም አቀፍ እንቅስቃሴው ያመጣውን ዕድል በተቃደ መልኩ መምራት፣

3.1.፬. የሚዲያና ቴክኖሎጂ ዳሰሳ


በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

 እድሎች
 በዐለም አቀፍ ደረጃ ተደራሽ የሆኑ የመጡ የቴክኖሎጂ ውጤቶች በሀገራችን ተደራሽ እና ቀላል እየሆኑ
መምጣታቸው፣
 የሰ/ት/ቤት አባላት በአብዛኛው የትምህርት ገዜ ላይ በመሆናቸው ከቴክኖሎጂው ጋር ያለው ትውውቅ
ከፍተኛ መሆን፣
 ሚዲያ ትምህርትን በተለያየ ምንገድና በቀላል መንገድ ለማስተላለፍ ምቹና ቀላል እየሆነ መምጣቱ
 ለሕጻናት፣ ታዳጊዎች፣ወጣቶችና አዋቂዎች በሚሆን መልኩ የተደራጁ ትምህርቶችን በቴሌቪዥንና
በልዩ ልዩ የሚዲያ ዘርፎች ማድረስ መቻሉ

 ፈተናዎች
• ዘመኑ ወጣቱን ‹‹ሁሌም አዲስ ነገር ናፋቂ፣ ነባሩ ነገር በሁሉ የሚሰለቸው አድርጎታል ! እናም ዘመን ተሸጋሪ
የሆነ ወጥ ዶግማ ሥርዓትና ትውፊት ባለው ኦርቶዶክሳዊ ሃይማኖት አነስተኛ ቦታ መስጠት እያደገ መምጣቱ።
ኦርቶዶክሳዊነት ለሥጋ ‹‹ነጻነትን›› አይሰጥም፤ እናም ፕሮቴስታንቲዝም ለሰኩላሪዝም የተመቸ በመሆኑ
ወደዚያው ማዘንበል ይሻላል የሚለውን አስተሳሰብ በተለያየ መደበኛ እና ማኅበራዊ ሚዲያ በትምህርትና
በመዝናኛ ስበብ ትውልዱ ልይ የሚፈጥረው ጫና ከጊዜ ወደ ጊዜ በመጠንም በዐይነትም እየተስፋፋ መምጣቱ፡፡
በተለይ ከእጅ ስልክ እስከ ቴሌቪዥን ባለው ቴክኖሎጂ የሚመጡ ልዩ ልዩ መልዕክቶች በወጣቱ ላይ
የሚፈጥረው ተጽዕኖ እያደገ መምጣቱ ልዩ ልዩ ጥናቶች በስፋት ያሳረዳሉ፡፡

 ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች

 ለሰንበት ት/ቤቶች አገልግሎት በየደረጃው፣ በዕድሜ ክልል፣ በአካባቢያዊ ሁኔታ፣ ቋንቋን መሠረት አድርጎ
የተለያዩ የሚዲያ ውጤቶችን ወደ ለአግልግሎቱ መጠቀም፣
 ኦርቶዶክሳዊ ያን ወጣቶች፣ መመህራን፣ ሠራተኞች የሚጠበቅባቸው አገልግሎት ሚዲያውን ተጠቅመው
ትውልዱን ተደራሽ ለማድረግ መሥራት፣
 በሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት የሚከናወኑ አገለግሎቶችን በቴክኖሎጂው በማገዝ አገልግሎቱን ማሳለጥ

3.1.፭. ባህልና ሥነ ምግባር


 እድሎች
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ መሠረት ያደረጉ የሕዝብ በዐላትና ጉባኤያት
በሁሉም የሀገራችን ክፍል በአግባቡ የሚከናወኑ መሆናቸው
 የቤተ ክርስቲያኗን አስተምህሮ መሠረት ያደረጉ ልዩ ልዩ በህላዊ ኩነቶችና ጨዋታዎች በማሕበረሰቡ ዘንድ
ለረጅም ዘመን ያሉ መሆን፣
 ታላላቅ አባቶችና የሀገረ ሽማግሌዎች

• ዘመኑ ወጣቱን ‹‹ሁሌም አዲስ ነገር ናፋቂ፣ ነባሩ ነገር በሁሉ የሚሰለቸው አድርጎታል!

 ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች


 በሚኖርበት ማኅበረስብ (እውቀት፣ አርአያነት፣ የማኅበረሰብ አባልነት ድምጽ)

 በቤተሰቡ (የቤት ክርስቲያናዊ መሪ፣ ሁለገብ አርአያነት፣ ከሌሎች ልዩ መሆን)


 በሰ/ት/ቤት (ምመህርነት፣ ተማሪነት አርአያነት)--- በሁሉ የክርስትና ልዩነት መግለጽ

 በመንግሥት የትምህርት ይዘት ቀረጻ (ተግባራዊ ምርምርና ግብረ መልስ፣ ሙያዊና ሥነ ምግባራዊ
የበላይነት የሚያስገኘው ውጤት ማሳየት

 ጊዜን መቀደስ፣ ከከንቱና ገዳይ ተግባራት ነጻ ማውጣት፣ ሰንበትን ሙሉ በሙሉ የኣለም መቀደሻ
ሥራዎችን መሥራት (ምርኮማ ምጣት) ማጠቃለያ የአገልግሎት ከባቢ ዳሰሰ በዋናነት የሰ/ት/ቤቶችን
አገልግሎት በሚገባ ተልዕኮውን እንዲወጣ ለማስቻል የዘመኑን ዕድልና ፈተና በመገምገም አዋጭ
አሠራሮችን ለመዘርጋት ነው፡፡ በመሆኑም በዚህ ስልታዊ ዕቅድ ዝግጀት የባለፈው መሪ ዕቅድ አተገባበር
ዳሰሳ፣ የቤተ ክርስቲያን ውስጣዊ የአገልግሎት ሁኔታ፣አጠቃላይ ሀገራዊና ዐለም አቀፋዊ ነባራዊ
ሁኔታውን እና የሚታወቀው የገራችን ነባራዊ ሁኔታ እንዲሁም በአንደኛ ዙር መሪ ዕቅድ የተዳሰሱ
ዝርዝር ውስጣዊና ውጫዊ ዳሰሳዎችን በማካተተ ተዘጋጅቷል፡፡ ስለዚህ ከአገልግሎቱ ስፋትና

ውስብስበነት አንጻር ወደ ሚፈለገው ደረጃ ለመድረስ የአገልግሎቱን ከባቢ ማለትም፡ - - ዓለም አቀፍ
ስምምነቶች እና ሀገራዊ የማኅበረሰብና የፖለቲካ ርዕዮት፣

- የሥርዐተ-ትምህርት ፍልስፍና፣
- የማኅበረሰብ ትሠሥር እና ግንኙነት፣
- ሉላዊ ትሥሥር እና ቴክኖሎጂና አጠቃቀም፣
- የኪነ ጥበብ ፍልስፋናና ውጤቶች እና ማኅበራዊ ሚዲያ፣
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ስልታዊ ዕቅድ ሰኔ 2011 ዓ.ም

- የኢኮኖሚና የኑሮ ሁኔታ፣ እና መሰል መሠረታዊ ጉዳዮችን በጥልቀትና በማስተዋል ተገንዝቦ መምራት ይፈልጋል፡፡
3.1.3. የሰንበት ትምህርት ቤት አገልግሎት ከባቢ ሁኔታ ዳሰሳ

የሰንበት ትምህርት ቤቶች ጠንካራ ጎን

 በርካታ ወጣቶችና ህጻናት በሰ/ት/ቤት አባልነት መኖራቸው፡፡


 የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃና መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤት አባል የሆኑ ወጣቶች በቤተክርስቲያን
ዙሪያ በሚካሄዱ የልማት ሥራዎች ቅድሚያ እንዲያገኙና የሥራ ዕድል እንዲስፋፋ የተለያዩ ጥረቶችን
ሲያደርግ ቆይቷል፡፡
 የሰ/ት/ቤት መዋቅር ጠንካራና በቃለ ዐዋዲ የተደገፈ መሆኑ፡፡
 ሰ/ት/ቤት አድገው በመንፈሳዊም ዓለማዊም ህይወታቸው ትልቅ ደረጃ የደረሱ አባላትን ማፍራቱ፡፡
 በተለያየ ሙያ የታነጹ፣ እውቀት ያላቸው፣ አቅም ያላቸው አባላት መኖራቸው፡፡
 መምህራን/ጳጳሳት/መነኮሳት ከሰ/ት/ቤት ማፍራት መቻሉ፣ በዓለማዊ ሥራ ቁጥራቸው አናሳ ቢሆንም ትልቅ
ደረጃ የደረሱ አባላት መኖራቸው፡፡
 ከህጻናት ጀምሮ እስከ ወጣቶች ድረስ እንዲሁም የወላጅ ጉባኤያትን በማዘጋጀት ሃይማኖታዊ ትምህርቶችን
ማስተላለፍ የሚቻልበት አሠራር መኖሩ፡፡
 በተለያየ የልማት ሥራ ሰ/ት/ቤቶች ራሳቸውን በመቻል ለአገልግሎት የሚያስፈልጋቸውን ወጪ አቅም
በፈቀደ ለመቻል ጥረት ማድረጋቸው፡፡
 የወጣቶች ስብስብ መሆኑ አገልግሎቶችን ለመከወንና ለመግባባት ወሳኝ ሚና ኖሮታል፡፡
 ረጅም ዓመታትን በማስቆጠር የተለያዩ ልምድን ያካበቱ ሰ /ት/ቤቶች በመኖራቸው ለሌሎች አርአያ ለመሆንና
ልምድ ለማካፈል እያደረጉ ያለው ጥረት መኖሩ፡፡
 አጽራረ ቤተ ክርስቲያን ለማጋለጥ ሰፊ ሥራ በሰ/ት/ቤቶች መሠራቱ፡፡
 ሰ/ት/ቤቶች በአላትን በማስተባበር የበጎ አድራጎት ሥራን ለመሥራት የሚያደርጉት ጥረት እና ያለው ምቹ
ሁኔታ፣
 የሰ/ት/ቤት አባላትን መንፈሳዊ ሕይወት ለማሳደግ የሚረዱ ኮርሶች በየሰ/ት/ቤቱ በስፋት እየተሰጠ መሆኑ፣

በሰንበት ትምህርት ቤቶች መሻሻል የሚገባቸው ጉዳዮች


 በተለያዩ ሰ/ት/ቤቶች ከቤተክርስቲያን አስተዳደር አካላት ጋር ግጭትና አለመግባባት መፈጠሩ፣
 በሰ/ት/ቤት አባላት መካከል አለመግባባትና የፍቅር አገልግሎት አለመኖር ሌሎች ወጣቶችና ህጻናት
እንዳይመጡ እንቅፋት መሆኑ፣
 የተቀናጀ ስርዓተ ትምህርት አለመኖር፡፡ ወጣቱን የሚያጸናና በእውቀትና ሥነ-ምግባር የሚያንጽ ትምህርት
ላይ አነስተኛ ትኩረት መሰጠቱ፡፡

36 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
 በመሠረታዊ የቤ/ክ ትምህርቶች፣ ትውፊቶችና ሥርዓቶች ላይ ትኩረት ሰጥቶ ለማገልገል ያለው ተነሳሽነት
አናሳ መሆኑ፡፡
 በአስኳላ ትምህርት፣ በኢኮኖሚና ማኅበራዊ ሱታፌ ጠንካራ የሆኑ ብዙ የሰ /ት/ቤት አባላት አለመኖራቸው፡፡
እዚህ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ አለመሠራቱ ወላጆች ልጆቻቸውን እንዳይልኩ እንቅፋት ሆኗል፡፡
 የሰ/ትቤት አባላት የሰ/ት/ቤት አባልነት ዓላማና ግብ፤ የመብትና ግዴታ ጉዳዮችን፣ በቤተክርስቲያን፣
በማኅበረሰብና በአካባቢ መስተጋብር ውስጥ ያላቸውን ክርስቲያናዊ ግዴታና ሚና በትክክል ያለመረዳት ችግር
ይታይባቸዋል፡፡
 ሰ/ት/ቤቶች አገልግሎታቸውን ለማስፋት በሚችሉበት በወላጆች እና በማኅበረሰቡ ውስጥ ያላቸውን
ተቀባይነት ለማስፋት የሚያደርጉት እንቅስቃሴ አናሳ መሆኑ፣
 አብዛኛዎቹ ሰ/ት/ቤት ተማሪዎች የተለመዱ የመዝሙር አገልግሎቶች ላይ ብቻ ትኩረት ማድረጋቸው፡፡
 በሥነ-ምግባር የሚነቀፉ የሰ/ት/ቤት አባላት መኖራቸው ይህንንም የሥነ-ምግባር ጉድለት ችግር ለመቅረፍ
የሚያስችል ሥራ አለመሠራቱ፣
 ሁሉም የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታይ ወጣቶችና ህጻናት በሰ/ት/ቤት አገልግሎት አለመሳተፋቸው፣
 ሰ/ት/ቤቶች አባላቶቻቸውን በአግባቡ መጠቀም እና አጽንቶ ማቆየት የሚያስችል ሥራን መሥራት
አለመቻላቸው፣
 በመናፍቃን ጣልቃ ገብነት ምክንያት አንዳንድ ሰ/ት/ቤቶች መጠቃታቸው፣
 አገልግሎታችን ጊዜን የተከተለ እና በዕቅድ የሚመራ ቢመስልም ያልተደራጀ እና የመመዘኛ ስልት የጎደለው
ውጤታማነቱ የማይመዘንበት እና ብሎም አላማው በውል ያልተለየ መሆኑ፣
 ቁርጠኝነት ማጣት፣ ቸልተኝነት፣ አቅምን አለማሳደግ፣ በዕቅድ አለመመራት፣ የሀብት አጠቃቀም አነስተኛ
መሆን፣
 ከመዋቅሩ በአግባቡ አለመጠቀም፣
 ሰ/ተማሪዎች ከሚስጥራተ ቤተ ክርስቲያን የራቁ መሆናቸው፣
 የሰ/ት/ቤቶች የውስጥ አንድነት ጠንካራ አለመሆን፣
 ሰ/ት/ቤቶች አገልግሎታቸውን በአግባቡ የሚከውኑበት ቋሚ በጀት አለመኖር፣ የሰንበት ትምህርት ቤቶች

መልካም አጋጣሚዎች

 በቤተክርስቲያን ሲኖዶስ እውቅና የተሰጠውና በቃለዐዋዲ የተደገፈ አገልግሎት ድርሻ ያለው ተቋም መሆኑ፡፡
 በሁሉም አብያተ ክርስቲያናት ስለሚቋቋም ከምእመናን ጋር በቅርበት ለመሥራትና አካባቢያዊ ተጽእኖ
ለመፍጠር አመቺ መሆኑ፡፡
 ቅዱስ ሲኖዶስ ለሰ/ት/ቤቶች አንድነት እውቅና እና የሥራ መመሪያ መስጠቱ ችግሮችን በቅርበትና
በመተጋገዝ ሰ/ት/ቤቶች እንዲሠሩ ያስችላል፡፡

37 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
 የማደራጃ መምሪያውና የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ስልታዊ አስተሳሰብና ዘመኑን በመረዳት በዕቅድ የመመራት
ቁርጠኝነት መኖር፡፡
 ሰፊ ወደ ኦርቶዶክስ ሃይማኖት ሊቀየር የሚችል የህዝብ ብዛት መኖሩ፡፡
 በመላው ዓለም በተለያየ ምክንያት የተበተኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች
ሀገራቸውንና ሃይማኖታቸውን የመጠበቅና የመሳተፍ ዝንባሌያቸው እያደገ መምጣት፡፡
 ዘመናዊ ቴክኖሎጂ መኖሩ የተለያዩ አገልግሎቶችን ለመከወን አመቺ እድል ይፈጥራል፡፡
 ቤተ ክርስቲያን የራስዋ የሆነ ሚዲያ ያላት መኖኑና ሰ /ት/ቤቶችም በዚሁ ሚዲያ የአየር ሰዓት ማግኘት
መቻላቸው፣
 ቤተ ክርስቲያንን በእውቀት፣ በገንዘብ፣ በጉልበት ለማገልገል ፈቃደኛ ምእመናን መኖራቸው፣
 ቤተ ክርስቲያን የታነጸባቸው አካባቢዎች ለልማትና በጎ አድራጎት አመቺ ስፍራ መሆናቸው፡፡
 ቤተ ክርስቲያን ከምዕመናኖችዋ ውጭ በሌሎች አማኞችም ዘንድ ያሉት ተጽኖ ቀላል የሚባል አለመሆኑ፣
 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ጥንታዊ ሀብታትና እውቀቶች ባለቤት መሆኗ፡፡
 ጊዜውን ሰጥቶ በሰ/ት/ቤት ለመሳተፍ የሚፈልግ አባል መኖሩ፣
 የሰ/ት/ቤቱ እንቅስቃሴ በመንግስት እንደሥጋት አለመሆኑ፣ በዓለምአቀፍ ተቀባይነት ያለው ተቋም መሆኑ፡፡
 ወጣቶችን የሚያሳትፍ ተቋም በመሆኑ የተለያዩ አገልግሎቶችን ለመከወን አመቺ ነው፡፡
 የቤተ ክርስቲያንንና ሰ/ት/ቤትን አገልግሎት የሚጻረር ፖሊሲ እስካሁን በሀገሪቱ አለመኖሩ፡፡

የሰንበት ትምህርት ቤቶች ስጋት

 የወጣትነት እድሜ ክልል ለብዙ ፈተና ተጋላጭ መሆኑ ሰ/ት/ቤት ብዙ ሥራ መሥራት ይጠበቅባታል፡፡
 ምእመናን በሰ/ት/ቤት ልጆቻቸውን ለማስተማር ፍቃደኛ አለመሆን፡፡ በሰ/ት/ቤት አገልግሎት እምነት ማጣት፡፡
 የአጽራረ ቤተ ክርስቲያን ተጽእኖና እንቅስቃሴ መስፋት፣
 የሉላዊነትና ዘመናዊነት ተጽእኖ በተለይም የዓለማዊነት መስፋፋትና ግበረ ሰዶማዊነት መስፋፋት በወጣቱ
ላይ የሚኖረው ጫና ከፍተኛ መሆኑ፡፡
 በሰ/ት/ቤት ታቅፎ ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ ምእመን አናሳ መሆን፡፡
 ስለ ሰ/ት/ቤት አገልግሎት የተዛባ አመለካለት ያላቸው የቤ/ክ አካላት መኖራቸው በተለይም አባቶች ለወጣቱ
የሚሰጡት ትኩረት አናሳ መሆን፡፡
 በርካታ ወጣቶችን የሚያሳትፉ ማኅበራት በቤተ ክርስቲያን ስም መቋቋማቸው የሰ/ት/ቤት አገልግሎትን
ሊጋፋ ይችላል፡፡
 በፖለቲካ አለመረጋጋት ምክንያት ቤተ ክርስቲያን ላይ ያነጣጠረው ፈተና ከፍተኛ መሆኑ፣
 ከቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ የተለዩ ፖሊሲዎች መኖራቸው፣
 የቤተክርስቲያን አገልጋዮች በአላስፈላጊ ሥነ-ምግባር መገኘታቸው፣
 የአገልግሎት መሠረትና ትርጉም ማጣት፣ የጉባኤያት መራቆትና መታጠፍ፣ በመንፈሳዊነት ለመጎልበት
አለመፈለግ፣ አለመጣር፤
 የአብነት ትምህርት ቤቶች መዳከም የክህነትና የመጽሐፍ መምሕራን ቁጥር መቀነስ፣

የባለድርሻ አካላት ትንታኔ /Stake holders Analysis/ የሰንበት ት/ቤቶች


አገልግሎት

38 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
ተ.ቁ ባለ ድርሻ አካላት ባላድርሻ አካላት ከሰንበት ሰ/ት/ቤቱ ከባለድርሻ አካላት ምን የሰንበት ት/ቤቶች
ት/ቤቶች አገልግሎት የሚጠበቁት ይጠብቃል አገልግሎት የሚጠበቀውን
ውጤት ለማምጣት
የሚፈልጉት ነገር ባይሟላ
ምን ሊፈጠር ይችላል
1 ጠቅላይ ቤተ ክህነት
2 አኃጉረ ስብከቶች
3 ወረዳ ቤተ ክህነቶች
4 የአጥቢያ
5 ሊቃውንት እና መምህራን

6 ገዳማትና አባቶች
7 የነገረ መለኮት ኮሌጆች
8 ቤተ ክርስቲያን
የመሠረተቻቸው
ማኅበራት

9 በየደረጃው የሚገኙ
የሰ/ት/ቤት መሪዎች

0 በየደረጃው የሚገኙ
ሰ/ት/ቤት አባላት

01 ሌሎች የውጭ አካላት

ክፍል አራት
4.1. የሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት ስትራቴጂ ቀረጻ ሰንሰለታዊ ሁለገብ ትሥሥር መስተጋብር አቅጣጫ

39 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
በሰ/ት/ቤት አገልግሎት እያንዳንዱ አካላት ያለው አውንታዊና አሉታዊ ተጽዕኖ ትንተናን ለምሳሌነት
ቤተሰብን
በሚከተለው አግባብ የታየ ሲሆን በጥቅሉ ለስልታዊ ዕቅዱ እያንዳንዱ የአገልግሎት ትሥሥር ሂደትን የተረዳ ሆኖ
ተዘጋጅቷል፡፡

40 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
4.2. የመሪ ዕቅድ ተቋማዊ መሠረታዊ አቅጣጫና አመልካች.

4.3. የሰ/ት/ቤቶች ስትራቴክ ዕቅድ ከተተነተነው ነባራዊ ሁኔታና ተቋማዊ ተልእኮ አንጻር የቀረ ቡ ቁልፍ
ጉዳዮች፣የቁልፍ ጉዳይ አቅጣጫ አመልካቾች፣ግብና ተደራሽ ተግባራት አደረጃጀት፡፡

“እግዚአብሔር ቢፈቅድ ብንኖርም ይህንን ወይም ያን እናደርጋለን ማለት ይገባችኋል”


ያዕ-4፤05

የስልታዊ ዕቅዱ ቁልፍ ጉዳዮችና ግቦች መነሻ ሐሳብ፡-


ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ካሉባት ዘርፈ ብዙ ፈተናዎች አንጻር ተተኪው ትውልድ ላይ በተጠናከረና ዘላቂ በሆነ
ኦርቶዶክሳዊ የአንድነት አገልግሎት መሠረት በማድረግ ሁለንተናዊ የአገልግሎት ትሥሥር ማዕቀፍ አቅጣጫን ተከትሎ
በየደረጃው ባለው የሰ/ት/ቤቶች መዋቅር ተግባራዊ ለማድረግ የተዘጋጀ ነው፡፡

ቁልፍ ጉዳይ አንድ፣ የሰ/ት/ቤቶች አባላት ሁለንተናዊ የመንፈሳዊ ዕድገት


ግንባታ፣የአባላት አገልግሎት ተሳትፎ በማሳደግ ኦርቶዶክሳውያን ሕጻናትና
ወጣቶች በሙሉ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት በማስተማር በሁለንተናዊ መልኩ
ለቤተ ክርስቲያን ተተኪ ትውልድ ማፍራት፣

የቁልፍ ጉዳይ ስልታዊ አቅጣጫ አመልካቾች


 በሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት ላይ ያሉ አባላትን በመንፈሳዊ ሕይወት ማሳደግና ማጽናት፣
 በየደረጃው ያለውን የሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት የሚመራ አመራር ሁለንተናዊ አቅም ማሳደግ፣
 ወጣቶችን ከሱሰኝነት፣ከመጥፎ ሥነ ምግባር እና ከእርኩሰት ሥራ (ዓለማዊነቱና ሚዲያው በየቀኑ
ይዟቸው ከሚመጡ) እራሳቸውን እንዲጠብቁ ብሎም ክፉ ተግባርን እዲጠየፉ መንፈሳዊ ሕይወታቸውን
ማሳደግ፣
 ሁሉንም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ያን አማኞች ሁሉ ወደ ሰ/ት/ቤት እንዲመጡ ማድረግ፣
 የሕጻናት፣ ታዳጊዎች፣ ወጣቶችና ጎልማሶች የተጠናከረ ወጥ ሥርዓተ ትምህርት መተግበር፣

 ወጥ የመዝሙር አገልግሎት ሥርዓት መተግበር፣ ግብ 1.1.፡- በሁሉም ሰ/ት/ቤቶች ወጥ ሥርዓተ ትምህርት

በመተግበር መደበኛና ተከታታይ ትምህርቶችን ተደራሽ ማድረግ፣

41 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org

ተቋማዊ ተልዕኮ መለየት፣ ማስፈጸሚያ አደረጃጀትና ግብዐት፣ ነባራዊ ሁኔታ የተረዳ ቅንጅታዊ ስትራቴጅና
አሠራር መዘርጋት
 ተደራሽ ተግባራት
1. ሥርዓተ ትምህርቱን ወደ ሁሉም ሰ/ት/ቤቶች ተደራሽ ለማድረግ የሰ/ት/ቤቶችን የአገልግሎት ደረጃ ወጥነት
ባለው መልኩ ማስቀመጥ፣ መለየት፣
2. የሥርዓተ ትምህርት ትግበራ መርሐ ግብር መቅረጽና በሰ/ት/ቤቶች ቢያንስ 50% ተግባራዊ ማድረግ፣
3. በየደረጃው ማስተማር የሚችሉ መምህራንን ማፍሪያ ማዕቀፍ በማዘጋጀት በእያንዳንዱ ሀገረ ስብከት
በአማካኝ 02)1200 መምህራንን በየደረጃው ማፍራት፣
4. ለሥርዓተ ትምህርቱ ማስተግበርያ የኮርስ መጻሕፍት ማዘጋጀት፣
5. ለውጪ ሀገር ሰ/ት/ቤቶች የሥርዓተ ትምህርት ትርጉም ሥራ በማጠናቀቅ ተደራሸ ማድረግ፣
6. የሥርዓተ ትምህርቱን አፈጻጸም የሚያግዙ የልህቀት ማእከልና የመምህራን ማሰልጠኛ ተቋም ማቋቋም
/በሀገረ ስብከት 1/

ግብ 1.2. ፡- በየደረጃው የተቀናጀና ተከታታይ የአቅም ማሳደጊያ ሥርዓት መተግበር፣

 ተደራሽ ተግባራት
1. ለሁሉም የሰ/ት/ቤቶች አመራር ማብቂያና ተተኪ ማፍሪያ የአቅም ማሳደጊያ ማዕቀፍ አዘጋጅቶ መተግበር፣
2. በየደረጃው ለሚገኙ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት አመራር በዓመት 2 ጊዜ መደበኛ ሥልጠናዎችን በማዘጋጀት
አቅማቸውን ማሳደግ፣
3. ለሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት ውጤታማነት እና ለውጥ ማዘጋጃ የሚችል የተሟላ የሥልጠና ተቋም በተደራጀ
መልኩ ማቋቋም፣
4. በተለዩ የአገልግሎት ዘርፎች የሚሠማሩ የሰ/ት/ቤት አባላትን በመለየት በየሀገረ ስብከቱ
5) አርአያ ወጣቶችን ማፍራት፣ ግብ 1.3. ለሰ/ት/ቤቶች አባላት መንፈሳዊ ዕድገትና የአገልግሎት ተሳትፎ

የሚያሳድጉ መደበኛ መርሐ ግብራት መቅረጽና መተግባር፣ (ሕጻናት፣ ታዳጊዎች፣ ወጣቶች፣ ጎልማሶች አገልግሎት)

 ተደራሽ ተግባራት
1. በሰ/ት/ቤት ያሉ አባላት በመንፈሳዊ ሕይወታቸው የጠነከሩና በኑራቸው ምሳሌ መሆን በሚችሉበት በተጠኑ 5
መደበኛ መርሐ ግብራት በዓመት ሁሉም ሰ/ት/ቤቶች እንዲተገብሩ ማድረግ፣
2. በመጽሐፍ “የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሯችሁን ዋኖቻችሁን አስቡ የሥራቸውንም ፍሬ እየተመከለታችሁ
በእምነታቸው ምሰሉዋአቸው” እንደተባለ በእምነት ቅዱሳንን የመሰሉ በምግባር የተዋቡ ሰዎችን ማፍራት
የሚችሉ መደበኛ የገዳማትና የቅዱሳን ሕይወት ማዘከርያ መርሐ ግብራት በሁሉም ሰ/ት/ቤቶች መዘርጋት፣
3. ሁሉም የሰ/ት/ቤት አባላት የንስሐ አባትና ልጅ ግንኙነት በማሳደግ የምስጢራት ተሳታፊ እንዲሆኑ ማስቻል፣
4. በሰ/ት/ቤት አባላት ዘንድ ጎልተው የሚታዩ የሥነምግባር ችግሮች ምን እንደሆኑ መለየትና ወጥ የሆነ የሥነ
ምግባር መመሪያ ማውጣት፣ መተግበር፤
5. የሰ/ት/ቤት አባላት የአቻ ተጽዕኖን ተቋቁመው እንዴት ሌሎችን በእምነት እና ሥነ ምግባር ማሸነፍ
እንደሚቻል የሚያሳዩ የተጠኑ የስልጠና ማዕቀፎችን በማዘጋጀት መተግበር፤

42 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
6. በሁሉም ሰ/ት/ቤቶች አባላት ምክክርና ክትትል ወጥ መርሐ ግብር ቀርጾ መተግበር፣
7. ለሰ/ትቤት አባላት የአርዓያ ሰብ መርሐ ግብር ማዘጋጀት (የተሻሉ ተሞክሮ ያላቸውን አባቶችና እናቶች
በማቅረብ ተሞክሯቸውን እንዲያቀርቡ ማድረግ)
8. የሰ/ት/ቤቶች አባላት የእርስ በእርስ ግንኙነት (ሕጻናት፣ ታዳጊዎች፣ ወጣቶች፣ጎልማሶች) የሚያሳድግ መደበኛ
ወኃሃዊ መርሐ ግብር በሁሉም ሰ/ት/ቤቶች መዘርጋት፣

ግብ 1.4. ኦርቶዶክሳውያን ሕጻናትና ወጣቶች በሙሉ ወደ ሰ/ት/ቤት እንዲመጡ ማድረግ፣ (በመሪ ዕቅድ ዘመኑ በ፶ %
ማሳደግ)

 ተደራሽ ተግባራት
1. በሁሉም አጥቢያዎች በወርኃዊ በዓላት ምእመናን ወደ ሰ/ት/ቤቶች ልጆቻቸውን እንዲልኩ የሚያስችል
መደበኛ መርሐ ግብር መቅረጽና መተግበር፣ በሁሉም የሀገራችን ክፍል ውጪ ሀገርን ጨምሮ የኢትዮጵያ
ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ
ክርስቲያን ምእመናንን ቁጥር በየዕድሚያወቸው መለየትና የተደራጀ የአገልግሎት መረጃ ማደራጀት፣
2. በሀሉም አብያተ ክርስቲያናት ሰ/ት/ቤቶች እንዲመሠረቱና በየአካባቢው የሚገኙ ሕጻናት፣ ወጣቶች እና
ጎልማሶች በሙሉ ወደ ቤተ ክርስቲያን እንዲመጡ ማድረግ ለዚህም ሰ /ት/ቤት ያልተመሠረተባቸውን
መለየት፣ እንዲመሠረትባቸው ልምድ ባላቸው ሰ/ት/ቤቶችና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር መሥራት፣
3. ኦርቶዶክሳውያን የአስኳላ መምህራን ሕጻናትና ወጣቶችን ወደ ሰ/ት/ቤት እንዲመጡ የሚሳተፉበት ፓኬጅ
መቅረጽና መተግበር፣
4. ከቤተ ክርስቲያን የካዱና በተለያዩ የምንፍቅና ትምህርት የተወሰዱ ምእመናንን እና አሕዛብን በማስተማር
የሰ/ት/ቤት አባላት በመሪ ዕቅድ ዘመኑ አማንያንን ማፍራት፣
5. በውጪ ሀገር ባሉ ሰ/ት/ቤቶች በኩል የውጪ ዜጎችን የሥላሴ ልጅነት እንዲያገኙ ሥርዓት መዘርጋት፣
6. በሁለት ወገን የተሳሉና ብቃት (በመንፈሳዊም በዓለማዊም መስክ የተሳሉ/ብቃት) ያላቸውን ወጣቶች
ማፍራት/ከአባላት መካከል በፐርሰንት 05/
7. የሰንበት ት/ቤት አባላትን ውጤታማነት የሚጨምር የተለያዩ ጥናቶችን የሚያጠና ተቋም መገንባት /በሀገረ
ስብከት ደረጃ 1 ተቋም/
8. በተለየ ሁኔታ/በመደብኝነት/አገልግሎቱን የሚከውኑ የተመረጡ አባላትን ማብቃት/በቁጥር ፶/
9. የአኃት አብያተ ክርስቲያናትን ተሞክሮ በመቀመር ወጣቶችና ሕፃናት የሚማሩበትን መንገድ መፍጠር፣
0. የሰ/ት/ቤቶችን አገልግሎት በተመለከተ ከወላጆች ጋር ተደጋጋሚ ውይይት ማድረግና ጠቀሜታውን

እንዲረዱት ማድረግ፣ ግብ 1.5. የተደራጀና ዘመኑን የዋጀ የአብነት ትምህርት መተግበር፣ (በሰ/ት/ቤቶች የሚማሩ
ሕጻናትና ወጣቶች በተደራጀ መልኩ የአብነት ትምህርት እንዲማሩ ማድረግ፣ ተተኪ አገልጋይና ዲያቆናትና ካህናት
ማፍራት)

43 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
 ይህ ዕቅድ ከተቀረጸው ሥርዓት ትምህርት ጋር የሚፈጸም ሲሆን አደረጃጀቱንና ግብአቱን ቅድሚያ በመስጠት
ማስፈጸሚያው ሥርዓተ ትምህርቱ ይሆናል፤

 ተደራሽ ተግባራት
1. ከሚመለከታቸው የቤተ ክርስቲያን መዋቅር ጋር በመሆን የሰ/ት/ቤቶች የአብነት ትምህርት ማስፈጸሚያ
ማዕቀፍ ማዘጋጀት፣
2. በሁሉም ሰ/ት/ቤቶች የአብነት ትምህርት እንዲሰጥ በማድረግ መሠረታዊ የአብነት ት/ት ከሰ/ት/ቤት
ተማሪዎች መካከል ፶% እንዲያውቁ ማድረግ፣
3. በተለዩ ሰ/ት/ቤቶች የተደራጀ የአብነት ትምህርት እንዲሰጥ በማድረግ ዲያቆናት በመሪ ዕቅዱ ዘመኑ
እንዲያፈሩ ማድረግ፣
4. ከአብነት ት/ቤት የሚገኙ ጠቃሚ ዕሴቶችን በማጥናት ለሀገራዊ ሥርዓተ ት/ት ግብአትነትና ለሀገር በቀል
ዕውቀቶች መነሻ የሚሆኑ ፕሮጀክቶችን መተግበር፣

ግብ 1.6. በሰ/ት/ቤቶች የመዝሙር አገልግሎት ወጥነትና የቤተ ክርስቲያንን አስተምህሮ መሠረት አድርጎ እንዲስፋፋ
ማድረግ፣

 ተደራሽ ተግባራት
1. በያሬዳዊ ዜማና የዜማ መሠረቶች ላይ የሚያጠና ቡድን ማቋቋምና መዝሙር እና ምስጢራዊ ሥርዓቱን
በጉልህ የሚያስረዳ መማሪያ ማዘጋጀት፣
2. በዓላትን መሠረት ያደረገውን የመዝሙር አገልግሎት በተሻለ ጥራትና አሠራር በማሳደግ አባላት አገልግሎት
የሚለማመዱበትና ሌሎችን ወደ ቤተ ክርስቲያን የሚያመጡበት ወጥ አሠራር መዘርጋት፣
3. ሰ/ት/ቤቶች በማስተባበር ያሬዳዊ ይዘታቸውን የጠበቁ የዜማና ግጥም 5 መድብሎችን እንዲያዘጋጁ ማድረግ፣
4. የሰንበት ትምህርት ቤቶች የመዝሙር ሥርዓት ከአብነት የዜማ ትምህርት ጋር የተቀናጀ እንዲሆን ማድረግ፣
5. የሰ/ትቤት ወጣቶች በሥነ ጽሑፍና አጠቃላይ በኪነ-ጥበብ ዘርፍ ያላቸውን ተሰጥኦ የሚያወጡበት መድረክ
ማዘጋጀትና ስብስብ ሥራዎችን በመጽሐፍ መልክ ማሳተም፣
6. በአጠቃላይ በሥነ ጽሑፍና በአርቱ ረገድ ውጤታማ የሆኑ የቤተ ክርስቲያን ልጆችን በመጋበዝ ልምድና
ተሞክሯቸውን እንዲያካፍሉ ማድረግ፣

ቁልፍ ጉዳይ ሁለት፡- የሰ/ት/ቤቶች የማስፈጸም አቅም ግንባታ፣-የተልዕኮ


ማስፈጸሚያ አደረጃጀትና ግብአት ከጠቅላይ ቤተ ክህነት እስከ አጥቢያ ያለ መዋቅራዊ አሠራርና አደረጃጀጀት
ማጠናከር፣ ማስፈጸሚያ መመሪያና ሰነዶች ዝግጅት፣ የትብብርና የፋይናንስ አሰባሰብ ሥርዓት ተግባራዊ ማድረግ፣
የቁልፍ ጉዳይ ስልታዊ አቅጣጫ አመልካቾች
 በየደረጃው መዋቅራዊ አሠራርና አደረጃጀት ማሳደግ፣
 ማስፈጸሚያ ደንቦች፣መመሪያዎችና ሰነዶች ዝግጅት፣

44 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
 የማኅበራዊና በጎ አድራጎት አገልግሎትና ሱታፌ ማሳደ፣
 የፋይናንስና ግብአት አሰባሰብ ሥርዓት ማሳደግና በሁሉም ተደራሽ ማድረግ፣
 ወጥ የክትትልና የግምገማ ሥርዓት መዘርጋት፣
 ከሌሎች ኦርቶዶክሳውያን አካላት ጋር የሚሠሩበትን ሁናቴ ማመቻቸት፣

 የሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት ማስፈጸሚያ ግልጽ ፍኖተ ካርታ ዕቅድ ማዘጋጀት፣ ግብ 2.1.


የሰ/ት/ቤቶች የአገልግሎት ስትራቴጅ ማስፈጸሚያ ደንቦች፣መመሪያዎችና ሰነዶች ማዘጋጀት፣

 ተደራሽ ተግባራት
1. የሰ/ት/ቤቶችን የፋይናንስ ሥርዓት መመሪያ ማጠናቀቅና ተግባራዊ ማድረግ፣
2. ለቅዱስ ሲኖዶስ ተጠንተው የሚቀርቡ አምስት መመሪያዎችን አዘጋጅቶ ማቅረብና ማስወሰን፣
3. የሰ/ት/ቤቶች የማኅበራዊ ተሳትፎ ማስፈጸሚያ መመሪያ ማዘጋጀት፣
4. ሰ/ት/ቤት በዓመት አንድ ጊዜ ጠቅላላ ጉባኤ የሚያዘጋጅበትን አሠራር በመዘርጋት የዕቅድ አፈጻጸም
ሪፖርቶችን የመገምገምና የማሻሻል አካሄድ መፍጠር፣
5. በሀገራዊ ጉዳይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ወጣቶች ሚና እና በሕግ ሊጠበቁላቸው
ስለሚገቡ ጉዳዮች በጥናት ማስፈጸሚያ ሰነድ ማዘጋጀትና ማቅረብ፣
6. የሰንበት ት/ቤት የሥነ ምግባር መመሪያ ማዘጋጀት/ሁሉም አባላት ሊከተሉት የሚገባ ስታንዳርድ/፣
7. በየደረጃው ያለውን የሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት ዘመኑን የዋጀና ወጥ የሚሆንበት የፍኖተ ካርታ ዕቅድ
ማዘጋጀት፣

ግብ 2.2. በሁሉም የሰ/ት/ቤቶች መዋቅር የተጠናከረና የተደራጀ የማኅበራዊና በጎ አድራጎት አገልግሎት ተግባራዊ
ማድረግ፣

 ተደራሽ ተግባራት
1. የበጎ አድራጎት ሥራዎች ወደ ዘላቂ ድጋፍ የሚሻገሩበትን አሠራር በማጥናትና በመለየት በተለዩ 5 ቦታዎች
ተግባራዊ ማድረግ፣
2. በሁሉም ሰ/ት/ቤተች በዓላትን ተከትለው የሚደረጉ የድጋፍና እንክብካቤ የበጎ አድራጎት አገልግሎት ወጥና
ዘላቂ በሆነ መንገድ መተግበር፣
3. ሕጻናትና ወጣቶች በማኅበራዊ ተሳትፎ የሚያሳድጉ ቋሚ 6 ፕሮጀክቶችን በማጥናት መተግበር፣
4. የጎዳና ተዳዳሪዎችን እና ቤተሰብ አልባ እንዲሁም የገቢ ምንጭ የሌላቸውን አረጋውያንን የሚደግፍ ወጥ
የሆነና በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚተገበር መርሐ ግብር በመቅረጽ ወደ ሥራ መግባት፡፡
5. በሀገረ ስብከት ደረጃ የሰ/ት/ቤቶችን አንድነት የሚመራ በተመረጡ ሰ/ት/ቤቶች የሚተገበር ፶ 2 ማኅበራዊ
ፕሮጀክቶችን መተግበር፣
6. ሁሉም ወላጆች በሰ/ት/ቤት አገልግሎት ሊሳተፉ የሚችሉበት አሠራር አጥንቶ መዘርጋት፣

45 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
7. ሰ/ት/ቤቶች በአጥቢያቸው ከሚያገለግሉ ማኅበራት ጋር የአገልግሎት ሥርዓት በመዘርጋት አቅዶ እንዲሠሩ
መደገፍ፣

ግብ 2.3. በየደረጃው ለተዋቀረው የሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት ተገቢ የቢሮ አደረጃጀት ግብአትና የፋይናንስ አሠራር
ማደራጀት፣

 ተደራሽ ተግባራት

1. ለሀገር አቀፍ የሰ/ት/ቤቶች አንድነትና ለአዲስ አበበ ሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት የአገልግሎት
መፈጸሚያ ቢሮና የሥልጠና ማእከል ያካተተ አንድ ሕንጻ መገንባት፣
2. በየደረጃው ያለው የቤተ ክርስቲያን መዋቅር ለሰ/ት/ቤቱ ያለውን ድርሻ ከፍ ማድረግና በሁለንተናዊ መልኩ
ማገዝ እንድንችል ማድረግ፣
3. በየደረጃው ለሚገኘው የሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት ማስፈጸሚያ የሚሆን የገቢ አሰባሰብ ሥራ ወጥ በሆነ
መንገድ መተግበርና ለጋራ ሥራዎች ብር መሰብሰብ፣
4. የሰ/ት/ቤቶችን አገልግሎት አቅም ለማሳደግ የተለዩ 4 ፕሮጀክቶችን ቀርጾ በሁሉም ቦታ መተግበርና ገቢ
መሰብሰብ፣
5. ሕጻናትና ወጣቶችን በሥራ ፈጠራ ተሳትፎ የሚያበቃ ወጥ ፓኬጅ አዘጋጅቶ በሁሉም ሰ /ት/ቤቶች
መተግበር፣

ግብ 2.4. በሰ/ት/ቤቶች አንድነት በኩል የሚተገበሩ የቋሚ ልማት ትልሞችን መተለም


 ተደራሽ ተግባራት
1. የሰ/ት/ቤቶችን አገልግሎት ለማስፋት እና አንድነቱም የተጠናከረ አቋም ላይ እንዲገኝ የሚያስችሉ
የልማት ትልሞችን መንደፍ እና መተግበር፡፡
2. ቀጣዩ የቤተ ኦርቶዶክሳዊ ትውልድ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ እና ፖለቲካ ላይ ወሳኝ ሚና እንዲኖረው
የሚያስችሉ የኢኮኖሚ ዘርፎች ላይ መሳተፍ የሚያስችል የልማት ትልም አልሞ መንቀሳቀስ፡፡
3. የሰ/ት/ቤት አባላት በግል ሕይወታቸው ውጤታማ ሊሆኑ የሚችሉባቸው እና ከመንፈሳዊ ሥነ ምግባር
ጋር ግጭት የማይፈጥሩ የሥራ ፈጠራ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ ተደራሽ ማድረግ፡፡
4. ገዳማት እና አድባራትን በልማት ሥራ ድጋፍ የሚያደርግ ቡድን በማቋቋም ተግባራዊ ማድረግ፡፡
5. በዕቅድ ዘመኑ ቢያንስ ሁለት የልማት ተቋማትን ማቋቋም (ትምህርት ቤት፣ የንዋያተ ቅድሳት
ማደራጃና ማቀነባበርያ፣ ወዘተ…)

46 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
ቁልፍ ተግባር 3. አሠራር ማሻሻያና ዘመኑን የዋጀ የቴክኖለጂ ግብአት፡-
የሚጠበቀውን ውጤት ለማሳካት የሚያስችል ዘመኑን የዋጀ አሠራር ማሻሻዎች፣ የአገልግሎት ተደራሽ ማድረጊያ ልዩ
ልዩ የበለጸጉ የቴክኖሎጂ ውጤቶችና ውጤታማ የግንኙነትና የመረጃ ሥርዓት መዘርጋት፣ የቁልፍ ጉዳይ ስልታዊ
አቅጣጫ አመልካቾች
 ልዩ ልዩ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በማበልጸግ አገልግሎቱን ተደራሽ ማድረግ፣
 የተጠናከረ የሥነ ጥበባት አገልግሎት ማስፋፋት፣
 ወቅቱን የጠበቀ የኅትመትና ኤሌክትሮኒስ አገልግሎት መተግበር፣
 ወቅታዊ የመረጃ ግንኙነት ሥርዓት ተግባራዊ ማድረግ፣
 ከአቻ አኃት አብያተ ክርስቲያናት አገልግሎት ጋር ግንኙነት መፍጠርና ልምድ ማግኘት፣

 የተጠናከረ የአጽራረ ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ማስፋፋት፣


 ሰ/ት/ቤቶችን ዘመኑን በዋጀ ማስተማሪያ መንገድ ትምህርት እንዲያገኙ ማድረግ፣
ግብ 3.1. ለሕጻናትና ወጣቶች አገልግሎት ተደራሽ ማድረጊያ አዋጭና ቀልጣፋ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ማበልጸግ፣
 ተደራሽ ተግባራት
1. አዋጭና ቀላል የቴክኖሎጂ ዘርፎችን መለየትና በየዘርፉ ለአገልግሎት የሚውሉትን ማደራጀት፣
2. በተለዩ ጉዳዮች ማስተግበርያ 05 አፕልኬሽን፣ 5 ሶፍትዌሮች ማበልጸግ፣
3. ሰንበት ት/ቤቶች መረጃ የሚለዋወጡበት ፖርታል /portal/ ማዘጋጀትና መተግበር፣ ግብ 3.2. የተጠናከረ

የሥነ ጥበባት አገልግሎት ተግባራዊ ማድረግ

 ተደራሽ ተግባራት
1. የሰ/ት/ቤቶች የሥነ ጥበባት አገልግሎት አሠራር በመዘርጋት በየዓመቱ ሰ/ት/ቤቶችን በማሳተፍ !5 ድራማ፣ ፶
ድርሰት፣ 05 ቲአትር፣ !5 ፊልም፣ 5 አኒሜሽን፣ እንዲዘጋጅ ማድረግ፣
2. በሰ/ት/ቤቶች የውድድርና ሽልማት ሥርዓት በመዘርጋት ለመደበኛ ትምህርት ግብአት የሚሆኑ የሥነ ሥዕል፣
የቅርጻ ቅርጽ ፈጠራዎች በየዓመቱ ሁለት ጊዜ በአህጉረ ስብከቶች ደረጃ እንዲዘጋጅ ማድረግ፣

ግብ 3.3. የኅትመትና ኤሌክትሮኒክስ ሚዲያ አገልግሎት


 ተደራሽ ተግባራት
1. የቨርችዋል ማስተማርያ ሥርዓት በመለየት የዌብሳይት፣ የቀጥታ፣ የሶሻል ሚዲያ አገልግሎት መተግበር፣
2. ከቤተ ክርስቲያን ሚዲያ ጋር በመሆን የሰ/ት/ቤቶች አገልግሎትና ትምህርት መርሐ ግብር ሰዓት መያዝና
መጀመር፣
3. እራሱን የቻለ የሰ/ት/ቤቶች የቴሌቪዥን መርሐ ግብር ማስጀመርያ ጥናትና ፕሮጀክት ቀርጾ ማጠናቀቅ፣
4. ከዘመኑ ፈተና አንጻር መልስ የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮችን በመለየት በወጥነት የተመረጡ ርእሰ ጉዳዮችን 1
መጽሔትና 2 መጽሐፍ በየዓመቱ በማዘጋጀት ለሰ/ት/ቤቶች ተደራሽ ማድረግ፣

ግብ 3.4. ተቋማዊ የመረጃ ልውውጥ እና ግንኙነት ሥርዓት መተግበር

 ተደራሽ ተግባራት
47 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
1. የሁሉንም ሰ.ት/ቤቶች የአገልግሎት ደረጃ መመዘኛ አውጥቶ ማደራጀትና ለአገልግሎት ማዋል፣
2. ከላይ ወደ ታችና ከታች ወደ ላይ በዓመት 2 ጊዜ መደበኛ የአገልግሎትና የመረጃ ልውውጥ ሥርዓት
መዘርጋት፣
3. ከሰ/ት/ቤቶችም ሆነ ከክፍለ ከተሞች እንዲሁም ከሀገር አቀፍ የሚመጡ መረጃዎች እውነተኝነት
የማረጋገጫ ሥርዓት መዘርጋት፣

ግብ 3.5. የተጠናከረ የአጸራረ ቤተ ክርስቲያን መከላከልና የዕቅበተ እምነት አገልግሎት መተግበር፣

 ተደራሽ ተግባራት
1. የዕቅበተ እምነት አገልግሎት በተደራጀ መልኩ በሁልም ሰ/ት/ቤት እንዲተገበር ማድረግ፣
2. የተጠናከረ የአጸራረ ቤተ ክርስቲያን እና የጸረ ተሐድሶ አሠራር በመዋቅር እንዲተገበር ማድረግ፣
3. በሀሉም ቦታ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ዕንቅፋት የሚሆኑ ክስተቶችን ለመከላለከልና መረጃ
ማድረስ የሚያስችል አሠራር በመዘርጋት፣ በሁሉም መዋቅር ወርኃዊ መረጃ እንዲኖር ማድረግ፣
4. የሕግና እቅበተ እምነትን አገልግሎት በመዋቅር በማደራጀት ሰ/ት/ቤቶች የቤተ ክርስቲያኗን
ሀብት/ነዋያተ ቅዱሳን ጨምሮ/የሚጠበቁበትን አሠራር መዘርጋት፣
5. ወንጌልን ባለማስነቀፍ እራስን ባልተገባ ተግባር ውስጥ በማስገባት ቤተ ክርስቲያንን ሰድቦ ለተሳዳቢ
በመስጠት እና ለጠላት ሰይጣን የማሰናከያ ምክንያትን ድንጋይ በማቀበል ምእመኖቻችን እንዳይሰናከሉ
እውነተኛ እና ቀጥተኛ መንገድ የቱ እንደሆነ
5. በማሳወቅ እና በማስተማር አባላትንም ሆነ የአባላትን ቤተሰብ ከመጥፋት ለመታደግ የሚያስችል
የተጠናና በጸሎት የታገዘ መርሐ ግብር መቅረጽ፣

48 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
4.3. የስልታዊ ዕቅድ አተገባበር
የስልታዊ ዕቅዱ ቁልፍ ተግባራትና ግቦች አፈጻጸም ደረጃና የተግባሪዎች ድርጊት አመልካች ግብ ተደራሽ ተግባር አመልካቾች/ስልት የሚፈጸምበት ደረጃ የሚፈጽምበትጊዜ

ምርመራ

አኃጉረ
የሰ/ት/ቤቶች አባላት ሁለንተናዊ የመንፈሳዊ ዕድገት ግንባታ፣ የአባላት አገልግሎት ተሳትፎ በማሳደግ ስብከትና አጥቢያ ቁልፍ ጉዳይ አንድ ኦርቶዶክሳውያን
ሕጻናትና ወጣቶች በሙሉ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት በማስተማር በሁለንተናዊ መልኩለቤተ ክርስቲያን ተተኪ ትውልድ ማፍራት፣ አቀፍሀገር ወረዳቤተ ሰ/ት/ቤቶች
ከህነት
የሰ/ት/ቤቶች የአገልግሎት ደረጃ መለያ ስታንዳር ማዘጋጀት፣ X 2012

ግብ 1.1.በሁሉም ሁሉም ሰ/ት/ቤቶች መረጃ ማጠናከር እና የሰ/ት/ቤቶችን ደረጃ በሰታንዳርዱ መሠረት በሀገረ ስብከት X X 
ሰ/ት/ቤቶች ወጥ ሥርዓተ መለየት፣

ት/ት በመተግበርበመደበኛና ተከታታይ የሥርዓተ ት/ት ማስተግበርያ ሰነድ ማዘጋጀት፣የተመረጡት ሰ/ት/ቤቶች ሥርዓተ ት/ቱን በስታንዳርዱ መሠረት መተግበር XX
X 
ትምህርቶችን ተደራሽ
ማድረግ፣ በየደረጃው ለሚገኙ መምህራንን ማሰለጠኛ ማንዋሎችን ማዘጋጀትና የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት X በሁሉም ዓመት

በየደረጃው ለመምህራን የትገበራ ስልጠናውን መስጠት X በሁሉም ዓመት

የሥርዓተ ት/ት መተግበርያ የኮርስ መጽሐፍ ማዘጋጀት X እስከ !)05

የሰ/ት/ቤቶች አመራር ማብቂያና ተተኪ ማፍሪያ የአቅም ማሳደጊያ ማዕቀፍ ማዘጋጀት X !)02

ለአኃጉረ ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት አመራሮች በዓመት 2 ጊዜ መደበኛ ስልጠናዎችን መስጠት X በሁሉም ዓመት

49 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
ግብ 1.2.፡-
በየደረጃው
የተቀናጀና ተከታታይ በወረዳና በአጥቢያ ሰ/ት/ቤቶች ለሚገኙ አመራሮች በማዕቀፉ መሠረት በዓመት አንድ ጊዜ ማሰልጠን X በሁሉም ዓመት
የአቅም ማሳደጊያ ሥርዓት መተግበር፣
X
ለሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት ውጤታማነት እና ለውጥ ማዘጋጃ የሚችል የተማሏ የስልጠና ተቋም በተደራጀመልኩ ማቋቋም፣ (1 የስልጠና ተቋም) X እስከ !)05

በተለዩ የአገልግሎት ዘርፎች የሚሠማሩ የሰ/ት/ቤት አባላትን በመለየት በየሀገረ ስብከቱ X X እስከ !)05
ወጣቶችን ማፍራት፣
5) አርዓያ
የሰ/ት/ቤቶች አባላት መንፈሳዊ ሕይወት ማሳደጊያ ወጥ መርሐ ግብራት ማስተግበርያ ሰነድ ማዘጋጀት !)02

11 | Page
X በሁሉም
ግብራት መተግበር ዓመት
በሰነዱ መሠረት ሁሉም ሰ/ት/ቤት የአባላት በመንፈሳዊ ሕይወታቸው የሚያሳድጉ 5 መደበኛ መርሐ

የገዳማትና የቅዱሳን ሕይወት ማዘከርያ መርሐ ግብራት በሁሉም ሰ/ት/ቤቶች መጀመር፣ X በሁሉም
ዓመት
ግብ 1.3. ፡- ለሰ/ት/ቤቶች
አባላት መንፈሳዊ
ዕድገትና የአገልግሎት X በሁሉም
እንዲኖራቸው ማድረግ ዓመት
ተሳትፎ የሚያሳድጉ
መደበኛ መርሐ ግብራት ሁሉም የሰ/ት/ቤት አባላት የንስሀ አባት እንዲኖራቸው ማድረግና መደበኛ የሚስጥራት መካፈያ ጊዜያት
መቅረጽና መተግባር፣
(ሕጻናት፣ ታዳጊዎች፣
በሰ/ት/ቤት የሚስተዋሉ የስነ ምግባር ችግሮች ለመፍታት ወጥ የሆነ የሥነ ምግባር መመሪያ ማዘጋጀት፣ X !)02
ወጣቶች፣ ጎልማሶች
አገልግሎት)

በሥነ ምግባር መመሪያ መሠረት በሁሉም ሰ/ት/ቤቶች ተግባራዊ ማድረግ፤ X X እስከ !)05

የሰ/ት/ቤት አባላት የአቻ ተጽኖንና ዓለሙን የተረዳ አገልግሎት መፈጸም የሚችሉበት ተጠኑ የስልጠና X X !)02

50 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
ማዕቀፎችን በማዘጋጀት፣
በስልጠና ማዕቀፎች ለሰ/ት/ቤቶች በማስተዋወቅ ተግባራዊ ማድረግ (በስልታዊ ዕቅድ ዘመኑ ፴ ፐርሰንት X X እስከ !)05
በሚሆኑ ሰ/ት/ቤቶች)
በሁሉም ሰ/ት/ቤቶች አባላት ምክክርና ክትትል ወጥ መርሐ ግብር ቀርጾ መተግበር፣ X X በሁሉም
ዓመት
የሰ/ት/ቤቶች አባላት የእርስ በእርስ ግንኙነት (ሕጻናት፣ ታዳጊዎች፣ ወጣቶች፣ጎልማሶች) የሚያሳድግ መደበኛ X X በሁሉም
ወርሃዊ መርሐ ግብር በሁሉም ሰ/ት/ቤቶች ተግባራዊ ማድረግ፣ ዓመት

ግብ 1.4. ፡- ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ቤተ ክርስቲያን እንዲልኩ የሚያስችል ወርሃዊ መደበኛ መርሐ ግብር ከአጥቢያ ሰበካ X X በሁሉም
ኦርቶዶክሳውያን ጉባኤ ጋር በመሆን መተግበር ዓመት

ሕጻናትና ወጣቶች ኦርቶዶክሳውያንን ወደ ቤተ ክርሰቲያን ለማምጣት የባለ ድርሻ አካላትን ተሳትፎ የሚያሳድግ በዓመት 2 ወጥ X X በሁሉም
በሙሉ ወደ ሰ/ት/ቤት የወላጆች የፓናል ውይይት ማካሄድ የኦርቶዶክሳውያንን ቁጥር በሁሉም የሀገራችን ክፍል (ውጪን ጨምሮ) ዓመት
እንዲሚጡ ማድረግ፣ መረጃ መሰብሰቢያ ቴምፕሌት ማዘጋጀት X
(በመሪ ዕቅድ ዘመኑ በ፶ !)02
በቴምፕሌቱ መሠረት መረጃውን ማሰባሰብና ለአገልግሎት በሚሆን መልኩ ማደራጀት በሁሉም ሀገረ ስብከት
% ማሳደግ) ሰ/ት/ቤት ያልተመሰረተባቸው አጥቢያዎችን መለየትና የመመሥረቻ ሰነድ ማዘጋጀት X X X !)02
X X X !)02

በሁሉም አጥቢያዎች ሰ/ት/ቤቶች እንዲመሠረቱ በመመሥረቻ ሰነድ መሠረት ተግባራዊ ማድረግ X X እስከ !)05

በሁሉም ሰ/ት/ቤቶች በየዓመቱ ከቤተ ክርስቲያን ከወጡ ፶ እና አዳዲስ አማንያን ፶ ማፍራት፣ በውጪ ሀገር X X በሁሉም
ዓመት 02| Page
ባሉ ሰ/ት/ቤቶች በኩል የውጪ ዜጎችን የሥላሴ ልጅነት እንዲያገኙ ሥርዓት መዘርጋት፣
X
(ቁጥሩ በሚዘጋጀው ሰነድ ይወሰናል) ከሰ/ት/ቤቶች አባላት መካከል በመንፈሳዊም በዓለማዊም መስክ
የተዘጋጁ አባላትን ማፍራት (ከአባላት መከከል በፐርሰንት 05/ X X እስከ !)05
የሰንበት ት/ቤቶችን አገልግሎትና አባላት ውጤታማነት ለመጨመር አዳዲስ አሠራሮችን የሚያጠና ቡድን
ማቋቋም /በሀገረ ስብከት ደረጃ 1 ቡድን/ X !)02

በሰ/ት/ቤቶች መዋቅር በመደበኛ አገልግሎት የሚሳተፉ ፶ አገልጋዮችን ማፍራት


X X እስከ !)03
የአኃት አብያተ ክርስቲያናትን ተሞክሮ በማጥናት በግብዓትነት የሚወሉትን በመለየት በ 2 ዙር ተደራሽ X X እስከ !)05
ማድረግ፣

51 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
ግብ 1.5. ፡- የተደራጀና ከሚመለከታቸው የቤተ ክርስቲያን መዋቅር ጋር በመሆን የሰ/ት/ቤቶች የአብነት ትመህርት ማስፈጸሚያ X !)02
ዘመኑን የዋጀ የአብነት ማዕቀፍ ማዘጋጀት፣
ትምህርት መተግበር፣ በሁሉም ሰ/ት/ቤቶች የአብነት ትምህርት እንዲሰጥ በማድረግ መሠረታዊ የአብነት ት /ት ከሰ/ት/ቤት X እስከ !)05
(በሰ/ት/ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች መካከል ፶% እንዲያውቁ ማድረግ፣
ሕጻናትና ወጣቶች በተለዩ ሰ/ት/ቤቶች የተደራጀ የአብነት ትምህርት እንዲሰጥ በማድረግ ዲያቆናት በመሪ ዕቅዱ ዘመኑ X X እስከ !)05
በተደራጀ መልኩ የአብነት
እንዲያፈሩ ማድረግ፣(ከአባላት መካከል 05 ፐርሰንት)
ትምህርት እንዲናሩ
ማድረግ፣ ተተኪ ከአብነት ት/ቤት የሚገኙ ጠቃሚ እሰቶችን በማጥናት ለሀገራዊ ሥርዓተ ት/ት ግብዓትነትና ለሀገር በቀል X በሁሉም
አገልጋይና ዲያቆናትና ዕውቀቶች መነሻ የሚሆኑ ፕሮጀክቶችን መተግበር፣ (ቢያንስ 5 የጥናት ሰነዶች) ዓመት
ካህናት ማፍራት)
ግብ 1.6. ፡- በሰ/ት/ቤቶች በያሬዳዊ ዜማና የዜማ መሠረቶች ላይ የሚያጠና ቡድን ማቋቋምና መዝሙር እና ምስጢራዊ ስርዓቱን X X
የመዝሙር አገልግሎት በጉልህ የሚያስረዳ መማሪያ ማዘጋጀት
!)02

ወጥነትና የቤተ በሰ/ት/ቤቶች የሚደረጉ የመዝሙር አገልግሎቶች በሙሉ ከቤተ ክርስቲያን አስተምህሮና ሥነ ምግባር አንጻር X በሁሉም
ክርስቲያንን አስተምህሮ እንዲሆኑ በዓመት 2 ስልጠናዎችን ለአባላት መስጠት፣ ዓመት
መሠረት አድርጎ
እንዲስፋፋ ማድረግ፣ በየሰ/ት/ቤቶች የሚዘመሩ መዝሙሮች ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን የጠበቀ መሆኑን የሚያረጋግጡ ሥራዎችን X በሁሉም
በየዓመቱ ማከናወን፣ ዓመት

የበዓላት የመዝሙር አገልግሎት አዳዲስ አባላትን ወደ ቤተ ክርስቲያን በሚስብ መልኩ እንዲዘጋጅ ማድረግ X X X

!)02
ሰ/ት/ቤቶች በማስተባበር ያሬዳዊ ይዘታቸውን የጠበቁ የዜማና ግጥም X X በሁሉም
ማድረግ፣ ዓመት
5 መድብሎችን እንዲያዘጋጁ

የሰ/ት/ቤቶች የማስፈጸም አቅም ግንባታ፣-የተልዕኮ ማስፈጸሚያ አደረጃጀትና ግብአት ከጠቅላይ ቤተ ክህነት


እስከ አጥቢያ ያለ መዋቅራዊ አሠራርና አደረጃጀጀት ማጠናከር፣ ማስፈጸሚያ መመሪያና ሰነዶች ዝግጅት፣
ቁልፍ ጉዳይ ሁለት
የትብብርና የፋይናንስ አሰባሰብ ሥርዓት ተግባራዊ ማድረግ፣
03 | Page
ግብ 2.1. የሰ/ት/ቤቶች የሰ/ት/ቤቶች ፋይናንስ ሥርዓት መመሪያ ማጠናቀቅና ተግባራዊ ማድረግ፣ X X !)02

52 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
X እስከ !)05

ለቅዱስ ሲኖዶስ ተጠንተው የሚቀርቡ አምስት መመሪያዎችን አዘጋጅቶ አቅርቦ በማስወሰን መተግበር፣
የሰ/ት/ቤቶች የማኅበራዊ ተሳትፎ ማስፈጸሚያ መመሪያ ማዘጋጀት፣ X !)02
የአገልግሎት ስትራቴጅ በሀገራዊ ጉዳይ የኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች ሚና እና በህግ ሊጠበቁላቸው ስለሚገቡ ጉዳዮች በጥናት X !)02
ማስፈጸሚያ ማስፈጸሚያ ሰነድ ማዘጋጀትና ማቅረብ፣
ደንቦች፣መመሪያዎችና
ሰነዶች ማዘጋጀት፣ የሰንበት ት/ቤት የሥነ ምግባር መመሪያ ማዘጋጀት/ሁሉም አባላት የሚከተሉት የሚገባ ስታንዳርድ/ X !)02

በየደረጃው ያለውን የሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት ዘመኑን የዋጀና ወጥ የሚሆንበት የፍኖተ ካርታ ስራቴጅ X እስከ !)03
ማዘጋጀት፣ (በሀገር አቀፍና በየአኃጉረ ስብከቱ በማቋቋም ቡድን)

ግብ 2.2. በሁሉም X እስከ !)05


የሰ/ት/ቤቶች መዋቅር ተግባራዊ ማድረግ፣
የተጠናከረና የተደራጀ የበጎ አድራጎት ሥራዎች ወደ ዘላቂ ድጋፍ የሚሻገሩበትን አሠራር በማጥናት በመለየት በተለዩ 5 ቦታዎች

የማኅበራዊና በጎ በሁሉም ሰ/ት/ቤተች በዓላትን ተከትለው የሚደረጉ የድጋፍና እንክብካቤ የበጎ አድራጎት አገልግሎት ወጥና X X X በሁሉም
አድራጎት አገልግሎት ዘላቂ በሆነ መንገድ መተግበር፣ ዓመት
ተግባራዊ ማድረግ፣
ሕጻናትና ወጣቶች በማኅበራዊ ተሳትፎ የሚያሳድጉ ቋሚ 6 ፕሮጀክቶችን በማጥናት መተግበር፣ X X እስከ !)05

የጎዳና ተዳዳሪዎችን እና ቤተሰብ አልባ እንዲሁም የገቢ ምንጭ የሌላቸውን አረጋውያንን የሚደግፍ ወጥ X እስከ !)05
የሆነና በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚተገበር መርሐግብር በመቅረጽ ወደ ሥራ መግባት፡፡

በሀገረ ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ደረጃ የሚመራ በተመረጡ ሰ/ት/ቤቶች የሚተገበር ፶ 2 የማኅበራዊ X X እስከ !)05
ፕሮጀክቶችን መተግበር፣

53 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
ሁሉም ወላጆች በሰ/ት/ቤት አገልግሎት ሊሳተፉ የሚችሉበት አሠራር አጥንቶ መዘርጋት፣ ሰ/ት/ቤቶች መደበኛ X በሁሉም
መርሐ ግብራትን መተግበር ዓመት

ሰ/ት/ቤቶች በአጥቢያቸው ከሚያገለግሉ ማኅበራት ጋር የአገልግሎት ሥርዓት በመዘርጋት አቅዶ እንዲሠሩ X X X በሁሉም
መደገፍ፣ ዓመት

ለሀገር አቀፍ የሰ/ት/ቤቶች አንድነትና ለአአ ሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት የአገልግሎት መፈጸሚያ ቢሮና X X እስከ !)05
የስልጠና ማእከል ያካተት አንድ ህንጻ መገንባት፣

ግብ 2. 3 ፡-በየደረጃው
ለተዋቀረው የሰ/ት/ቤቶች
የአገልግሎት ተገቢ የቢሮ 04 | Page
አደረጃጀት ግብዐትና
X X X በሁሉም
የፋይናንስ አሠራር በየደረጃው ለሚገኘው የሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት ማስፈጸሚያ የሚሆን የገቢ አሰባሰብ ሥራ ወጥ በሆነ መንገድ ዓመት
ማደራጀት፣ መተግበርና ለጋራ ሥራዎች ብር መሰብሰብ (መጠኑ በማስተግበርያ ፕሮጅከቱ መሠረት)
የሰ/ት/ቤቶችን አገልግሎት አቅም ለማሳሰግ ለሚለዩ 4 ፕሮጀክቶች ቀርጾ በሁሉም ቦታ መተግበርና ገቢ X በሁሉም
መሰብሰብ፣(መጠኑ በማስተግበርያ ፕሮጅከቱ መሠረት) ዓመት
ሕጻናትና ወጣቶችን በሥራ ፈጠራ ተሳትፎ የሚያበቃ ወጥ ፓኬጅ አዘጋጅቶ በሁሉም ሰ/ት/ቤቶች መተግበር፣ X X X በሁሉም
ዓመት
ግብ 2.4. በሰ/ት/ቤቶች የሰ/ት/ቤቶችን አገልግሎት ለማስፋት እና የአገልግሎት ለማጠናከር የሚረዱ የልማት አማራጭ ፕሮጀክት X X
አንድነት በኩል ስታንዳርድ ማዘጋጀት
የሚተገበሩ የቋሚ ልማት !)02

ትምልሞችን መተለም ቀጣዩ የቤተ ኦርቶዶክሳዊ ትውልድ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ እና ፖለቲካ ላይ ወሳኝ ሚና እንዲኖረው በተዘጋጀው X X በሁሉም
የልማት ትልም ስታንዳርድ መሠረት ተግባራዊ ማድረግ፣ ዓመት
የሰ/ት/ቤት አባላት በግል ሕይወታቸው ውጤታማ ሊሆኑ የሚችሉባቸው እና ከመንፈሳዊ ሥነ ምግባር ጋር X X X በሁሉም
ግጭት የማይፈጥሩ የሥራ ፈጠራ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ ተደራሽ ማድረግ፣ ዓመት

X X በሁሉም
ገዳማት እና አድባራትን በልማት ሥራ ድጋፍ የሚያደርግ ቡድን በቋቋም ተግባራዊ ማድረግ፣ ዓመት

54 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
በዕቅድ ዘመኑ ቢያንስ ሁለት የልማት ተቋማትን ማቋቋም (ትምህርተ ቤት፣ የንዋያተ ቅድሳት ማደራጃና X እስከ !)05
ማቀነባበርያ፣ ወዘተ…)
አሠራር ማሻሻያና ዘመኑን የዋጀ የቴክኖለጂ ግብአት፡- የሚጠበቀውን ውጤት ለማሳካት የሚያስችል ዘመኑን
የዋጀ አሠራር ማሻሻዎች፣ የአገልግሎት ተደራሽ ማድረጊያ ልዩ ልዩ የበለጸጉ የቴክኖሎጂ ውጤቶችና
ቁልፍ ጉዳይ ሦሰት ውጤታማ የግንኙነትና የመረጃ ሥርዓት መዘርጋት፣

X !)02

ግብ 3.1. ፡- ለሕጻናትና
ወጣቶች አገልግሎት አዋጭና ቀላል የቴክኖሎጂ ዘርፎችን መለየትና በየዘርፉ ለአገልግሎት የሚውሉትን ማደራጀት፣
ተደራሽ ማድረጊያ የቴክኖሎጂ ማበልጸግ ሥራዎችን የሚሠሩ 6 ቡድኖችን በሀገር ውስጥና በውጭ አማካኝ ቦታዎች ማደራጀት፣ X !)02

አዋጭና ቀልጣፋ
የቴክኖሎጂ ውጤቶችን
ማበልጸግ፣ በተለዩ ጉዳዮች ማስተግበርያ 05 አፕልኬሽን፣ 5 ሶፍትዌሮች ማበልጸግ፣ X X እስከ !)05
ሰንበት ት/ቤቶች መረጃ የሚለዋወጡበት ፖርታል /portal/ ማዘጋጀትና መተግበር፣ X እስከ !)03
የሥነ ጥባባት አገልግሎት አሠራር ጋይድ ላይን ማዘጋጀት X !)02
የሰ/ት/ቤቶች የሥነ ጥበባት አገልግሎት አሠራር በመዘርጋት በየዓመቱ ሰ/ት/ቤቶችን በማሳተፍ !5 ድራማ፣ ፶ X X እስከ !)05
ድርሰት፣ 05 ቲአትር፣ !5 ፊልም፣5 አኒሜሽን፣ እንዲዘጋጅ ማድረግ፣
ግብ 3.2. የተጠናከረ
የሥነ ጥበባት አገልግሎት
ተግባራዊ ማድረግ በሰ/ት/ቤቶች የውድድርና ሽልማት ሥርዓት በመዘርጋት ለመደበኛ ትምህርት ግብአት የሚሆኑ የሥነ ሥዕል፣ X X X በሁሉም
የቅርጻ ቅርጽ ፈጠራዎች በየዓመቱ ሁለት ጊዜ በአህጉረ ስብከቶች ደረጃ እንዲዘጋጅ ማድረግ፣ ዓመት
05 | Page
X በሁሉም
ዓመት
ግብ 3.3. ፡- የሕትመትና
ኤሌክትሮኒክስ ሚዲያ የቨርችዋል ማስተማርያ ሥርዓት በመለየት የዌብሳይት፣ የቀጥታ፣ የሶሻል ሚዲያ አገልግሎት መተግበር፣
አገልግሎት ከቤተ ክርስቲያን ሚዲያ ጋር በመሆን የሰ/ት/ቤቶች አገልግሎትና ትምህርት መርሐ ግብር ሰዓት መያዝና X እስከ !)02
መጀመር፣

X X እስከ !)03
እራሱን የቻለ የሰ/ት/ቤቶች የቴሌቪዥን መርሐ ግብር ማስጀመርያ ጥናትና ፕሮጀክት ቀርጾ ማጠናቀቅ፣

55 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
4. ከዘመኑ ፈተና አንጻር መልስ የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮችን በመለየት በወጥነት የተመረጡ ርእሰ ጉዳዮችን 1 X X በሁሉም
መጽሔትና 2 መጽሐፍ በየዓመቱ በማዘጋጀት ለሰ/ት/ቤቶች ተደራሽ ማድረግ፣ ዓመት
ግብ 3.4. ተቋማዊ X X
የመረጃ ልውውጥ እና የሁሉንም ሰ.ት/ቤቶች የአገልግሎት ደረጃ መመዘኛ አውጥቶ ማደራጀትና ለአገልግሎት ማዋል፣ !)02
ግንኙነት ሥርዓት ከላይ ወደ ታችና ከታች ወደ ላይ በዓመት 2 ጊዜ መደበኛ የአገልግሎትና የመረጃ ልውውጥ ሥርዓት መዘርጋት፣ X X X በሁሉም
መተግበር ዓመት
X X እስከ !)03
የዕቅበተ እምነት አገልግሎት በተደራጀ መልኩ በሁሉም ሰ/ት/ቤት እንዲተገበር ማድረ፣
X X በሁሉም
የተጠናከረ የአጸራረ ቤተ ክርስቲያን እና የጸረ ተሐድሶ አሠራር በመዋቅር እንዲተገበር ማድረግ፣ ዓመት
ግብ 3.5. ፡- የተጠናከረ
የአጸራረ ቤተ ክርስቲያን በሀሉም ቦታ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ዕንቅፋት የሚሆኑ ክስተቶችን ለመከላለከልና መረጃ X X በሁሉም
መከላከልና የዕቅበተ ማድረስ የሚያስችል አሠራር በመዘርጋት፣ በሁሉም መዋቅር ወርኃዊ መረጃ እንዲኖር ማድረግ፣ ዓመት
እምነት አገልግሎት
መተግበር፣ የሕግና እቅበተ እምነትን አገልግሎት በመዋቅር በማደራጀት ሰ/ት/ቤቶች የቤተ ክርስቲያኗን ሀብት/ነዋያተ X X X እስከ !)03
ቅዱሳን ጨምሮ/የሚጠበቁበትን አሠራር መዘርጋት፣
የተጠኑ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት የሚያስተዋውቁ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብራት (በዓመት 2 ጊዜ X X X በሁሉም
በሁሉም ሰ/ት/ቤቶች እንዲካሄድ ማድረግ) ዓመት

ማስታወሻ
ከላይ በቀረበው ተደራሽ ተግባር አመልካቾች መነሻ መሠረት ተጨማሪ ተግባራት በየደረጃው እንዳለው መዋቅር ተግባርና ኃላፊነት ቁልፍ ጉዳዮችንና ግቦች የሚያሳኩ ዝርዝር
ተግባራት እንደሚካተቱ ታሳቢ ተደርጋል፡ የግብ መድረሻ ቁጥር ያልተቀመጠላቸው ሥራዎች በሚዘጋጀው ሰነድ/ፕሮጀክት ላይ በጥናት የሚወሰን ነው፡፡

56 | Page ስ ለ ስ ል ታ ዊ ዕ ቅ ድ ማ ብ ራሪ ያ ና መ ረ ጃ ሲ ፈ ል ጉ www.EOTCSSD.org
ክፍል አምስት

1.1. የስልታዊ ዕቅድ አፈጻጸም ክትትል ግምገማ እና የበጎ ተሞክሮ ማበልጸግ ዕቅድ
(strategic program Performance Monitoring and Evaluation)
ይህ የሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት ዕቅድ ቅንጅትና ውጤታማነት ለመደገፍ ያራሱ የሆነ የክትትል እና ግምገማ ሥርዓት

ይኖረዋል፡፡ ለዚህም ተፈጻሚነት የተናበበ ግልጽ ክትትል እና ግምገማ ሥርዓት መሠረት በተመረጡ የግምገማ እና ክትትል

ስልቶች ከአጥቢያ ሰንበት ትቤቶች እስከ ሀገር አቀ መሪያው የሚደርስ የመለኪያ መሣርያ ይኖሩታል፡፡ ምክንያቱም ከዚህ

ቀደም ካለው ልምድ አንጻር ወጥ በሆነ ስልታዊ ዕቅድና በተናበበ መልኩ መሥራት ደካማ መሆኑ የስልታዊ ዕቅዱ አንዱ

ስጋፍ ነው፡፡ በዚህም መሠረት ስልታዊ ዕቅዱን በአግባቡ ለመምራት የሚከተሉር መሠረታዊ ሥራዎች ይጠበቃሉ፡

- የታወቀ የዕቅድና ክትትል ግምገማ መሣርያ (monitoring and evaluation tool)

- የታወቀ የክትትል ግምገማ መለኪያ (monitoring and evaluation indicator and

definition)

- የታወቀ የክትትል ግምገማ የግዜ ሰሌዳ (monitoring and evaluation timeline )

ይኖረዋል፡፡

1.1. የዕቅድ ዝግጀት አደረጃጀት ሂደት

1. በየደረጃው (ሀገረ አቀፍ፣ ሀገር ስብከት፣ የወረዳ አቀፍ/ክፍለ ከተማ፣ አጥቢያ የሰ/ትቤቶች) ያለው
የሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት መዋቅር የአፈፃፀም ዕቅድ የሚዘጋጀው የሀገር አቀፍ አንድነቱ ካዘጋጀው የአምስት
ዓመት ስልታዊ ዕቅድ ግቦች ጋር በቀጥታ ድርሻቸውን በመውሰድ በተቀመተው የጊዜ ድልድል መሠረት
ይሆናል፡፡
2. በየደረጃው የሚዘጋጁ ዕቅዶች በስልታዊ ዕቅዱ የተቀመጠውን አቅጣጫ ተከትለው ሲሆን የዕቅዶች
አደረጃጀት መዋቅራዊ መመሪያው በደረጃው ከሰጠው ተግባርና ኃላፊነት አንጻር ይሆናል፡፡
3. የሚዘጋጁ ዕቅዶች ስልታዊ ዕቅዱን መነሻ በማድግ ለመናበብና ለሪፖርት በሚያመች መልኩ በሚዘጋጅ ቅጽ
መሠረት ይሆናል፡፡

57
4. በየደረጃው የሚዘጋጁ ዕቅዶች ስልታዊ ዕቅዱ ከሀገር አቀፍ እስከ አጥቢያ ባለው የሰ/ት/ቤቶች መዋቅር
ድርሻቸውን እያቀዱ እንዲተገብሩ ታሳቢ ያደረገ ሲሆን አካባቢያዊ ልዩ ሁኔታዎችና ዝርዝር ሥራዎች
በአግባቡ እየተዘጋጁ መካተት ይኖርባቸዋል፡፡

1.3. የትግበራ ክትትል እና ግምገማ ሥርዓት ሂደት

1. ለስልታዊ ዕቅዱ መጀመሪያ የክትትል እና ግምገማ ዕቅዱ እና መሳሪያው ተዘጋጅቶ የመነሻ

መረጃ ስብሰባ ይደረጋል (Baseline Data)፡፡

2. በመነሻ መረጃው መሠረት ዝርዝር የአፈጻጸም ዕቅድ እስከ ድርሻውና መለኪያ ይዘጋጃል፡፡

3. በወረቀት ወይም በኢንተርኔት የተዘጋጀ ሪፖርት ከሁሉም አኀጉረ ስብከት ስለ ሰ/ት/ቤቶች አገልግሎት ዕቅድ

አፈጻጸም በየስድስት ወሩ ለመምሪያው ይቀርባል ግብረ መልስ ይሰጥበታል፡፡

4. በየአራት ዓመቱ በምጣኔ የተመረጡ ግቢ ጉባዔያት ማእከላት እና ዋናው ማእከል የተወከሉበት የአፈጻጸም ግምገማ

እና ዕቅድ ዝግጅት ስብሰባ ይካሔዳል፡፡

5. ቢያንስ በዓመት አንድ ጊዜ መመሪያው ከሀገረ አቀፍ አንድነቱ ጋር በመሆን በየሀገረ ስብከቶቹ ተገኝተው ክትትል እና

ግብረ መልስ ያካሂዳሉ፡፡

6. ቢያንስ በስድስት ወር አንድ ጊዜ አኀጉረ ስብከቶች የወረዳ ቤተ ክህነት ሰ/ት/ቤቶች አንድነትን አገልግሎት በቦታው

ተገኝተው ክትትል እና ግብረ መልስ ያካሂዳል፡፡

7. ቢያንስ በስድስት ወር አንድ ጊዜ የወረዳ ቤተ ክህነት ሰ/ት/ቤቶች አንድነትን ወደ አጥቢያዎች በመውረድ አገልግሎት

በቦታው ተገኝተው ክትትል እና ግብረ መልስ ያካሂዳል፡፡

8. በሀገር አቀፍ፣ በሀገረ ስብከት፣ በወረዳ ቤተ ክህነት፣ በአጥቢያ ሰ/ት/ቤት ደረጃ የስልታዊ ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና

ማሻሻያ ሰብሰባዎች ከሚመለከታቸው ባለ ድርሻዎች ጋር በ-------- ጊዜያት በማካሄድ----- ሪፖርት በ------- ሁኔታ

መላክ ይጠበቃል፡፡

9. በየሁለት ዓመት ተኩል በታወቀ የግምገማ ሥርዓት ሰልታዊ ዕቅዱ ግምገማ ይካሄዳል፡፡ በአጠቃላይ ለስልታዊ ዕቅዱ

ውስጣዊና ውጫዊ ስትራቴጅክ አካሄዶች፣ የአፈጻጸም ማዕቀፎች፣ የግብ አተገባበር ስልትና መንገድ፣ በየደረጃው

የሚገኘው መዋቅር ድርሻና ግንኙነት፣ የባለ ድርሻ አካላት ግንዛቤና አጠቃላይ ሂደት በየጊዜው በማዘጋጀት ተደራሽ

58
ማድረግን ታሳቢ ያደረገ ሲሆን ለአጠቃላይ የአገልግሎት ውጤታማነት የሰ/ት/ቤቶች ዘላቂ ፍኖተ ካርታ በማዘጋጀት

ወደ ሥራ መግባትን ትኩረት ተደርጎ ተዘጋጅቷል፡፡

59
አባሪ አንድ
72

You might also like