Professional Documents
Culture Documents
Forest Product Directive
Forest Product Directive
Forest Product Directive
በደን ማልማትና ተዛማጅ አገልግሎቶች፤ ጣውላና ኮምፖንሳቶ እንዲሁም ብሪኬት ማምረት ላይ የተሰማሩ
ወይም የሚሰራ ማንኛውም ሰው የምርቶቹን የልማት ሂደት፤ ጥራትና ደህንነት በማሳደግ የአካባቢና
የማህበረሰብ ደህንነትን በማይጓዳ መልኩ ስራቸውን እንዲያካሄዱ ማድረግ በማስፈለጉ፤
ለደን ማልማትና ተዛማጅ አገልግሎቶች፤ ለጣውላ ኮምፖንሳቶና ብርኬት የማምረት ሥራ ምዝገባና ፈቃድ
አሰጣጥ እንቅስቃሴዎች የተለዩ መስፊርቶችን በመከታል ማካሄድ የደን ዘርፍ ለኢኮኖሚ የሚሰጠውን ድርሻ
የሚያሳድግ መሆኑ ስለታመነበት ፤
የአካባቢ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን የደን ጥበቃና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 1065/2010 አንቀጽ 27
መሰረት ይህ መመሪያ ወጥቷል
የአካባቢ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን የደን ጥበቃና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 1097/2011 አንቀጽ
36(17) መሰረት ይህ መመሪያ ወጥቷል
1. አጭር ርእስ
ይህ መመሪያ “ለደን ማልማትና ተዛማጅ አገልግሎቶች፤ ለጣውላ ኮምፖንሳቶና ብርኬት ማምረት
ንግድ ስራ የብቃት ማረጋገጫ መስፈርቶችን ለመወሰን የወጣ መመሪያ’’ ቁጥር ----- /2013” ተብሎ
ሊጠቀስ ይችላል፡፡ የደን ማልማትና ተዛማጅ አገልግሎቶች ንግድ ስራ የብቃት ማረጋገጫ
መስፈርቶችን ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር……/2013” በሚል ቢስተካከል ተገቢ ይሆናል
2. ትርጓሜ
በዚህ መመሪያ ውስጥ፡-
1. “አመልካች'' ማለት ለደን ማልማትና ተዛማጅ አገልግሎቶች ወይም ለጣውላ ኮምፖንሳቶና
ብርኬት ማምረት ንግድ ስራ ለመሰማራት የብቃት ማረጋገጫ ለማግኘት ለኮሚሽኑ ወይም
አግባብ ላለው የክልል ባለሥልጣን ያመለከተ ሰው ነው፤
2. ‘‘የጣውላ ኮምፖንሳቶ’’ ማለት በማንኛውም ሰው ተመርቶ፣ ተገዝቶ ወይም ተቀነባብሮ በሀገር ውስጥ
የሚመረት፣ በሀገር ውስጥ ከአንድ ክልል ወደ ሌላ ክልል ለንግድ የሚዘዋወር ወይም ወደ ውጭ ሀገር የሚላክ
የእንጨት ውጤት ነው፤
3. ‘‘ብርኬት’’ ማለት ከደንና እፅዋት፣ከእንጨት ኢንዱስትሪ ፣ ከቀርከሃና ፣ከሸንበቆ ፣ እና
ከመሳሰሉት ተረፈ ምርቶች የሚመረት ባለ ቅርፅ ከሰል ነው፤
‘‘ንጥረ ነገር’’ ማለት ማንኛውም መደበኛ የእንጨት ምርት ለማምረትአጣና የጣውላ ኮምፔንሳቶና ተዛማች
ምርቶችን ለማጠናከር በቀላሉ ለማለስለስ፣ ለማሰንጠቅና ለመቁረጥ በጥቂቱ የሚቀላቀል ወይም ጥቅም ላይ
የሚውል ንጥረ ነገር ሆኖ በምርት ሂደቱ ላይ፣ አካባቢና ማህበረሰብ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንደማያስከትል
የተረጋገጠ ንጥረ ነገር ነው
ከሰል…. የሚለው ቢተረጎም
ከሰል ብዙ አየር በሌለበት እንጨት በማቃጠል የተገኘ ጥቁር ንጥረ ነገር ነው
4. ‘‘የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት’’ ማለት የጣውላ ኮምፖንሳቶና እና ሌሎች ተዛማጅ ምርቶች፣
ብርኬት ማምረት፣ ደን ማልማትና ተዛማች አገልግሎቶች ንግድ ስራ ላይ ለመሰማራት በዚህ
መመሪያ የተቀመጡ መስፈርቶችን ለሚያሟላ አመልካች የሚሰጥ የምስክር ወረቀት ነው፤
5. ‘‘ አረጋጋጭ አካል ’’ ማለት የአካባቢ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ወይም አግባነት
ያለው የክልል ባለሥልጣን ነው፤
6. ‘‘አዋጅ’’ ማለት የደን፣ጥበቃና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 1065/ 2010 ነው፤
7. በአዋጅ አንቀፅ 2 ስር የተሰጡት ትርጉሞች ለዚህ መመሪያ ተፈፃሚ ይሆናሉ
3. የተፈፃሚነት ወሰን
ለ. ንግድ ምዝገባ፣ የግብር ከፋይነት ማስረጃ የንግድ ምዝገባና የግብር ከፋይነት ምስክር
ወረቀት ማቅረብ
በ. የአካባቢን ደህንነት የጠበቀ የቆሻሻ አወጋገድ ሥርዓት ሁኔታ መኖሩ ወይም የሚያሟላ
ስለመሆኑ ከሚመለከተው አካል ማረጋገጫ ማቅረብ እና፡፡
የሚለቀምበት ቀንና ቆይታ ጊዜ፣ የዘሩ የብቅለትና የጥራት መጠን ጠብቆ ለመስረት ያለው
ሠ. የዛፍ ዘር ለመሰብሰብ የተለየ ስልጠና ለመስጣት ወይም አግባብነት ካለው ተቋም የሰለጠነ የሰው
ኃይል ለመቅጠር እንደሚችል የሚያሳይ ማረጋገጫ እና፣
9. ለደን ልማት የብቃት መስፈርቶች በደን ማልማት ስራ የብቃት ማረጋገጫ ለማግኘት መሟላት
ያለባቸው መስፈርቶች ተብሎ ቢስተካከል
1) በዚህ መመሪያ አንቀዕ 6 የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውምበደን ልማት ስራ
መሰማራት የሚፈልግ ሰው ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርበታል፡-
የሚከተሉትን መስፈርቶች በማሟላት ለአረጋጋጭ አካል ማቅረብ አለበት በሚል ይስተካከል
ሀ) ዝርዝር የደን ልማት ዓይነት ለአጠና፣ ለጣዉላ፣ ለማገዶ፣ ለከሰል፣ ለኢንደስትሪ ግብአት
እና የመሳሰሉት ምርቶች እንዲሁም እንጨት ነክ ያልሆኑት እጣንና ሙጫ፤ ለመድሃኒት
10. ብርኬት ለማምረት የብቃት ማረጋገጫ መስፈርቶች ብርኬት ለማምረት ስራ የብቃት ማረጋገጫ
ለማግኘት መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች