Download as docx, pdf, or txt
Download as docx, pdf, or txt
You are on page 1of 1

ጌታችን ለምን በሌሊት ተጠመቀ;

1 ኛ. በኃጥያት ጨለማ ስለነበረ ሕዝብ የጽድቅ ብርሃን እንዲወጣለት እና በጨለማ የሚመስል ኦሪት ይኖር ስለነበር
ለህዝብ ብረሃን የሆነ ወንጌል መገለጡን ለማሳየት ነው፡፡

2 ኛ. አንድም ጌታ ልደቱ፣ ጥምቀቴ፣ ተንሣኤው እንዲሁም ምጽአቱ በሌሊት ነው፡፡ይህም የሆነበት ምክንያት፡- ሌሊቱን
ተከትሎ የሚመጣው ብርሃን በመሆኑ ከሞት ወደ ሕይወት ከጨለማ ወደ ብርሃን ከሲኦል ወደ ገነት የመሸጋገሪቸህን
ምሳሌ ነው፡፡

3 ኛ. አንድም መንፈስ ቅዱስ በርግብ አምሳል የሚወርድ ነውና፦

" ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ፤ እነሆም፥ ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንደ ርግብ
ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ፤"

(የማቴዎስ ወንጌል 3:16)

በጌታ ላይ የወረደው ርግብ እነጂ መንፈስ ቅዱስ አይደለም ባሉ ነበር፡፡ በመሆም በሌሊት ርግብ የለም ስለዚህ መንፈስ
ቅዱስ እነደሆነ ይታወቅ ዘንድ ነው፡፡

You might also like