Professional Documents
Culture Documents
Telegram: Amharic
Telegram: Amharic
ከአቤ ጉበኛ
አዱስ አበባ
፲፱፻፷፯ ዓ/ም
ክፍል ፩ ....................................................................................................................................................... 1
ክፍል ፪........................................................................................................................................................ 3
መግቢያ.......................................................................................................................................................... 6
ኢትዮጵያውያን ዴርሻ። ............................................................................................................................... 10
የጢሰኝኖች ዴርሻ ........................................................................................................................................ 11
የሰሜናዊ ሕዝብ ዴርሻ................................................................................................................................ 12
የችግሩ ምክንያቶች ...................................................................................................................................... 14
፪ኛ የዯቡባዊው ኢትዮጵያ ክፍሌ። .............................................................................................................. 15
፫ኛ ላሊው የዯቡባዊ ክፍሌ አቋም። ............................................................................................................ 17
፪ኛ ክፍሌ ስሇ ሇውጡ። .............................................................................................................................. 17
፩ኛ ክፍሌ። .................................................................................................................................................. 18
ስሇ አሠፋፈሩና ስሇ አሠራሩ ዘዳ............................................................................................................... 20
ስሇ ባሇርስቶች የወዯፊት ዯኅንነት። ............................................................................................................ 21
ስሇ ስሜናዊው ክፍሌ መሻሻሌ። ................................................................................................................. 22
የሕዝቡን አሠፋፈርና የአሠራር ዘዳ .......................................................................................................... 24
ስሇመሇወጥ .................................................................................................................................................. 24
የማስተማሪያው ዋና ዘዳ ............................................................................................................................ 25
የተሇየ ኃሊፊነት ያሇባቸው ክፍልች ............................................................................................................ 26
፪ኛ ቤተ ክርስቲያናችን ................................................................................................................................ 27
ኃሊፊእንት አሇባት........................................................................................................................................ 27
፫ኛ ወጣቶች ታሊቅ ኃሊፊነት አሇባቸው ...................................................................................................... 28
ግባችን .......................................................................................................................................................... 29
ወዯ ግባችን የምንጓዝባቸው መንገድች። ..................................................................................................... 31
መዴረሻ ........................................................................................................................................................ 36
ክፍል ፩
ነጋዳ - ዛሬ አንተ ገበሬ በጣም ወስሌተኻሌ ብርቱ ነው ጥፋትህ በህሌ መውቂያ ወራት ሥራን
ሁለ ትተህ
ከተማ መምጣትህ!
በሏሩር ብማስን ብሇፋ የሮም ባሊባት ሌጅ በሰው ተዯግፋ በሀገራችን ሀብት ዯግሞም በኛ
ዴካም ሥቃይ በሞሊበት ከቤቷ ሳትወጣ እስዋ ሇብቻዋ ዓሇም ዏየችበት።
እንጂ የግብርናው ሥራ
ተወው አይወራ!
ምናሌባት አሊውቅም!
ግን አሇ እንዲይመስሌህ በአሁኑ
1
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ባታውቀው ነው እንጂ የዛሬውን
ዘመን የነጋዳ ሥራ
መከራ
ሁሌ ጊዜ ኪሣራ
ከጥሪትህ ጋራ!
ሁለም ባሇበቱ
የገበሮች ሞት ግን ከሁለም ሌዩ
ነው ሲኦሌ ነው በውነቱ
ሥራን የማይወዯው እኔ ጌታ - ነኝ
ባይ ወይ ዘር ቇታሪው ጨቋኙ
መብዛቱ!
የሁልችም ሥራ ያው የተሇመዯው
አንዴ ነው ብሌሏቱ
ሲያሥሩና ሲፈቱ።
ወይንም ገዢህ ነው
ኖር አንደንም ሳያውቀው።
ገበሬ - ቂሌ ነህ ሌበሌህ!
ነጋዳ - እንዳት?
አገረ ገዥ ሹም ተራ ሰው ቢሆን
ምን ሌዩነት አሇው?
ክፍል ፪
ጢባርዮስ - እናንተ ወንዴሞቼ በዛሬው ቀጠሮ
የነገርኋችሁ
እባካችሁ!
3
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ይኸም ሳይሆን አይቀር።
ብዬ ሳምንብህ በውነት።
ብቻ ይባሊሌ ነፃነት?
እንዲንኮራበት
አንዲንደ ባሊባት!
ቀርቶ ቤት የምሠራበት
የማቆምበት።
ምሥጢሩ!
፪ኛ ሰው - እኔንም ገብቶኛሌ!
ነት ይኵራ ያለ ይመስሇኛሌ!
እኔም እስማማሇሁ!
በርግጥ እሞታሇሁ።
ዯግሞ አትጠራጠር።
ሙታችሁ
፬ኛ/ በተራዴኦ ሇተቋቋመ የርሻ ዴርጅት ካሌሆነ በቀር ሇአንዴ ሰው ቢበዛ ከሁሇት ጋሻ
የበሇጠ መሬት አይፈቀዴሇትም።
፭ኛ/ አንዴ ሰው ሇአካሇ መጠን ባሌዯረሱ ሌጆቹ ወይም የላልች ሌጆች ስም መሬት
መካፈሌ ወይም መግዛት አይችሌም።»
6
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ብዙ ሰዎች የዚህን ጉዲይ አሳሳቢነት በየጊዜው ገሌጸዋሌ። ላሊው ቀርቶ ሇብዙ የመሻሻሌ
እርምጃዎች የቀረቡ ሏሳቦችን ሁለ «ጆሮ ዲባ ሌበስ» ብል ሲበዛሊቸው የኖረው መንግሥት ብዙ
ባያሠራውም የመሬት ይዞታና አስተዲዯር ሚኒስቴርን አቋቁሞ ነበር።
ይሁን እንጂ ሁለም ነገር ሁኖ የአገር ውስጥና የውጭ አገር ኤክስፐርቶችም አማክረው
ምንም መዴኃኒት ሳያስገኙሇት ቆይተዋሌ።
ሇዚህ ችግር ዋና ጠንቆች ከሆኑት ነገሮች መካከሌም እጅግ ጎሌተው ሇማንም የሚታዩ
ታሊሊቅ ምክንያቶች አለ። እነሱም
፩ኛ/ ራሳቸው ዋናዎቹ የመሬት ዘራፊዎች ከመሆናቸው በሊይ ስሇ ሕዝብ ችግር ምንም
ስሜት ያሌነበራቸው የዴሮ ባሇሥሌጣኖች የሇውጡ ፍጹም ተቃራኒ ስሇነበሩ
፭ኛ/ የሰሜናዊ ኢትዮጵ ክፍሇ ሀገሮች ሕዝብ ስሇ መሬት ያሇው አስተሳሰብ ከሃይማኖት
ከቤተ ሰብ ጋር የሚመሳሰሌ ሁኖ ሇራሱ ሇሕዝብ ዯኅነት ሲባሌ በሚሞከር የመሬት ጉዲይ ሁለ
ምክንያቱን ሇመረዲት እንኳ ሳይፈሌግ በሏሰተኛ ወሬ ብቻ የሚበረግግ መሆኑ
በራሴ በኩሌ ይህቺን ትንሽ መጽሏፍ (ፓምፍላት) ስጽፍ በአንዴ የመሬት ይዞት ወይም
በጠቅሊሊው በአንዴ ሀብት አፈራርና ይዞታ ትምህርት የሠሇጠንሁ ኤክስፐርት ነኝ በማሇት
አይዯሇም። ይሁን እንጂ አንዴ ኢትዮጵያዊ ስሇ ሀገሩ ችግር ከተመራመረ ከአንዴ የውጭ
ኤክስፐርት የተሻሇ ሏሳብ ሉያቀርብ ይችሊሌ ብዬ አምናሇሁ።
በተሇይ የአንዴን አገር ሕዝብ ባህሌ ማኅበራዊ ኑሮና ፖሇቲካ ስሇሚመሇከት ጉዲይ
የተጨበጠ ሏሳብ ሇማቅረብ በክፍሌ የሚሰጥ ትምህርት ብቻ ሳይሆን የባሇጉዲይ ሀገር ተወሊጅ
ጉዲይን በቅርብ ማስተዋሌና በጥንቃቄ ማጥናት አስፈሊጊ ነው።
ይህ ነገር እንዱህ እንዯ አነጋገሩ በቀሊለ ሉፈጽም የሚችሌ ቢሆን ኑሮ እኔም ይኸን ዘዬ
(ስልጋን) ባስተጋባሁ ነበር። ነገር ግን ይህ ንግግር በአሁኑ ጊዜ በቀጥታ በሥራ ሊይ ይዋሌ
ማሇት ኢትዮጵያንና ሕዝቧን እንዱሁም ያሇባትን ችግር ባሇመገንዘብ ወይም በግዳሇሽነት
የሚነገር ነው።
8
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ይህን ከተፈሇገ ግብ ያዯርሰናሌ ብሇን የምናምንበትን አንዴነት ሇማግኘትም አስቀዴሞ
ሕዝቡን ማሳመን እጅግ አስፈሊጊ ነው።
አንዴ ኢትዮጵያዊ የግለ በሆነች ትንሽ ርስቱ ይኮራ ይሆናሌ። ግን ጉዲዩን ከመንዯሩ
ራቅ አዴርጎ በሚመሇከተው ጊዜ ዋናዋና ሰፊዋ ርስቱ ኢትዮጵያ ራሷ እንጂ ያቺ ባንዱት ቀበላ
ያሇች ቁራሽ መሬት አሇመሆኗን መገንዘብ አይሳነውም። አንዴ ኢትዮጵያዊ በጣም ወዯ ራቁ
ሀገሮች ቀርቶ ቅርብ ጎረቤቶቻችን ወዯ ሆኑት ወዯ ሱዲን ወዯ ኬንያ ወዯ ሱማሉያ ቢሔዴ
የሚታወቀው በኢትዮጵያዊነቱ እንጂ በአንዴ ቀበላ ባሇቺው ትንሽ ርስቱ አይዯሇም።
9
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
፩ኛ/ ኢትዮጵያ ውስጥ ወታዯራዊው ክፍሌ ብቻ ሳይሆን ሕዝቡ በሥሌጣኔ ወዯ ኋሊ
የቀሩ የሚባለት ቀርቶ ራሳቸው የተራቀቁ የጦር መሣሪያዎች የሚጠሩ ሕዝቦች እንኳ
ያዯርጉታሌ ተብል በማይጠረጠር መጠን በጦር መሣሪያ የዯረጀ የወታዯርነት ወኔ የተጫነው
በመሆኑ ሇኛ ሀገር የርስ በርስ ጦርነት ማሇት በሚሉዮን በሚቇጠሩ ነፍሶች ሊይ የአረመኔ
የሞት ፍርዴ ያሇ ምክንያት ማስተሊሇፍ ነው።
፫ኛ/ እንዯ ኢትዮጵያ ባሇ ሀገር የርስ በርስ ግጭት መቀስቀስ ማሇት የውጭ ኃያሊንን
«ኑ ግቡና ቀሌደብን» ብል በቀጥታ መጋበዝ ነው።
፬ኛ/ በግሌ ስሜታችን ኃይሌ በመገዯዴ የመጣውን ይምጣ ብሇን አንዲንዴ ሀገራቸውን
በሚገባ የሚያውቁት ሰዎች እንዯሚለት በኃይሌ ብቻ ይሠራ ብንሌ
ኢትዮጵያውያን ዴርሻ።
ታሊሊቅ መሬት ዘራፊዎች ከመሊው የኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር በቍጥር ሲነጻጸሩ ጥቂቶች
ከመሆናቸው በሊይ እንዯ ወዯቁት መሪዎች ሁለ የኢትዮጵያ ሕዝብና አፈሩ የከዲቸው
በመሆናቸው ቢወደም ቢጠለ መሬታቸው በቅርብ ጊዜ ውስጥ ወዯ መንግሥት ተዛውሮ
መንግሥት ሇላሊ ብሔራዊ ተግባር የሚያውሇው በመንግሥት እጅ ሲቀር የቀረው መሬት
ሇላሊቸው ገበሬዎች እንዯየ አስፈሊጊነቱ መሰጠቱ እንዯማይቀር ይጠራጠራለ ተብል
የማይታሰብ ነገር ነው።
10
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ነገር ግን እንዯዚያም ባይበዛ ከሚያስፈሌጋቸሁ በሊይ መሬት የያዛችሁ ሁለ ችግሩ
በጊዜውና በተራው ወዯናንተም ዓይኑን አፍጥጦ እስከ ሚመጣ መጠበቅ እይሇባችሁም።
ነገር ግን የአብዛኛውን ሕዝብ ምኞትና ፍሊጎት በንቀት አሌፎ ጥቅሙን ዘርፎ መብቱን
ገፍፎ ከጥጉ ባለ ጥቂት የጥቅም መሰልቹ ብቻ ተማምኖ የሚኖር ወገን ሁለ ያ የተናቀ ብዙ
ሕዝብ በኅበረት በተነሣ ጊዜ መውጫ ቀዲዲ ስሇሚገኝ የኛም ናቂዎች በሚገባቸው ጉዴ ሊይ
ወዯቁ።
አባቶቻችን ሆይ!
በጊዜው የሚመጣ ኃይሌን ጊዜው ባሇፈበት ዴርቅና መቋቋም አይቻሌም። በብዙ ሀገሮች
የመሬትን ይዞታ ሥርዓት አናስሇውጥም ብሇው በተቃወሙ ሰዎች ሊይ የተፈጸመ አሳዛኝ ነገር
ሞሌቷሌ። እኛ ግን ሇውጣችን የመጣሌን በሰሊምና በመግባባት ስሇሆነ በዚህ በኩሌ
የሚፈሌገውን ሇውጥም በሰሊም እንዯምናከናውነው አይጠረጠርም። ይህንንም ስናዯርግ ማንም
የመኖር መብቱን ሳያጣ ጠቅሊሊው ሕዝብና ተተኪ ትውሌድቻችን የሚጠቅሙበትን መንገዴ
በሰሊም ሇመክፈት እንችሊሇን።
ስሇዚህ ቀሊለ ነገር ከባዴ መስሎችሁ ቀዴሞ ሇመገኘት ስትቸገሩ የማይቀር ከባዴ ችግር
ዯርሶ እንዲይዛችሁ ሇሰሊማዊ ሇውጣችሁ ፍጹም ተባባሪ ብትሆኑ ከፍተኛ የሀገር ፍቅር
የሥሌጣኔ የጨዋነት የብሌህነትና የሰሊም መንፈስ ከሀገራችን ሳይጠፋ ሀገራችሁ እንዴትሇወጥ
አዯረጋችሁ ማሇት ነው።
የጢሰኝኖች ዴርሻ
ጢሰኝኖች ሁነው የኖሩ ኢትዮጵያውያን ሇወገኖቻቸው ዏውቀው ባዲ መሆን እንዯ
ላሇባቸው ሉያስተውለ ይገባሌ። በአሁኑ ጊዜ ሇነሱ መሬት ሇመስጠትና እነሱን ብቻ ሇመርዲት
ሲባሌ ባሇርስት ነኝ የሚሇውን ሁለ ወሰን ሳይሇዩ ትነቀሊሇህ ቢለት ምን ዓይነት ችግር
11
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
እንዯሚፈጠርና በዚህም ሳቢያ የነሱም ሰሊም በቂ ዋስትና እንዯማይኖረው ማወቅ
አይሳናቸውም። ኢትዮጵያ ሇሁከተኛ ሇውጥ የምትመች አገር አይዯሇችም። ምክንቱም ሁከት
ብንፈጥር ተመሌሶ የሚያጠፋና ራሳችንን ነው። የጦር ኃይሊችን በንቃትና በጥንቃቄ
ሉያስወግዲቸው የተጠመዯባቸው የመሬት ይዞታና ሥርዓት ከመሇወጥ ጀምሮ ብዙ የሀገር
ውስጥና የወሰን ችግሮች ስሊለበት ተጨማሪ ችግሮች መፍጠር ሀገርን በቀጥታ መበዯሌ ነው።
ምክንያቱም
በሰሜናዊ ኢትዮጵያ ክፍልች ከዓመት ዓመት የሰው ቍጥር እየጨመረ መሬት ከኖረበት
ሁኔታ ምንም ስሊሌጨመረ ሇኗሪዎች እየጠበበ ሲሔዴ ካንዴ አገር ከፍተኛ የሀብት ምንጮች
አንደ የሆነው ዴነ ቀርቶ ሇማገድ የሚሆን ቁጥቋጦ እየጠፋ ሲሔዴ በየዓመቱ አፈሩ እየታጠበና
12
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ምዴሩ እየሳሳ ሲሔዴ የግጦሽ ቦታዎች እየጠበቡና እየተራቆቱ የከብቶች ቍጥርና ባሇውም
ቍጥር የሚሰጡት ጥቅም እየቅነሰ ሲሔዴ ላሊም ይህን የመሰሇ ችግር ተዯራርቦ ሲመጣበት
እያየ ራሱንና ሀገሩን ሇማዲን እግዜር ካወረዯሇት ኃይሌ ጋር የማይተባበር ሰው ከጥፋት ወሀ
በፊት ኖኅ መርከብ ሲሠራ እየተዘባበቱ ቆይተው እስኪ ጠፉ ዴረስ «አስረሽ ምቺው» አለ
ከሚባለት የጥንት ሰዎች ጋር ሉመሳሰሌ የሚገባው ነው።
ተርባሇች እናብሊት።
ተጠምታሇች እናጠጣት።
ታርዛሇች እናሌብሳት።
ታሥራሇች እንፍታት።
ታማሇች እናስታማት።
ይህም ማሇት የኛ የኑሮ ሁኔታ ከእነዚህ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የበሇጡ ከባዴ
ችግሮች አዴርጎ የገሇጻቸው ችግሮች ሁለ የሰፈኑበት ስሇሆነ ራሳችን ሇራሳችን በዯኅንነት
እንሥራ ማሇት ነው።
አቤ ጉበኛ።
13
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
የችግሩ ምክንያቶች
የአንዴ አገር ሕዝብ ጠቅሊሊ የኑሮ አቋም ሇመሇወጥ በሚፈሌግበት ጊዜ የሀገሩን
ችግሮችና ችግሮቹን ሇማስወገዴ የሚቻሌባቸውን ዘዳዎች ግሌጽ በሆነ መንገዴ ሇመመሌከት
መቻሌ የመጀመሪያ ተግባር ነው። ከዚያ ቀጥል የሚያስፈሌገው ነገር ዯግሞ ሇሇውጡ
የሚጠቅሙ ተግባሮችን ቅዯም ተከተሌ ተረዴቶ በኅብረትና በፅኑዕ በጎ ፈቃዴ ሇሥራ መራመዴ
ነው።
በሀገራችን የመሬት ይዞታ ሥርዓት ውስጥ ብዙ ጥቃቅን ሌዩነቶች በየክፍሇ ሀገሩ ሉኖሩ
ይችሊለ። እነዚህ ጥቃቅን ሌዩነቶች ብዙ የጎለ ስሊይዯለ ብዙ ሊያስቡ ይችሊለ።
በዚህ ክፍሌ በሚገኙ የተሇያዩ አውራጃዎች የመሬት ሥሪት ውስጥ እጅግ ጥቃቅን
የሆኑ ሌዩነቶች ሉኖሩ ይችሊለ። ግን የመሬቱን ይዞታ በፍጹም አንዴ የሚያዯርጉት ሁሇት
ታሊሊቅ ምክንያቶች አለ። እነሱም፦
በዚህ ክፍሌ በሚገኙ የተሇያዩ አውራጃዎች የመሬት ሥሪት ውስጥ እጅግ ጥቃቅን
የሆኑ ሌዩነቶች ሉኖሩ ይችሊለ። ግን የመሬቱን ይዞታ በፍጹም አንዴ የሚያዯጉት ሁሇት
ታሊሊቅ ምክንያቶች አለ። እነሱም፦
14
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ሇ/ የአሠራሩ ዘዳዎች ዯካማነት ማሇት የርሻውና የእርባታው ዘዳ ጨርሶ ያሌተሻአሇና
ትርፉ ከዴካሙ ጋር በምንም የማይመጣጠን መሆኑ
መ/ የበዓሊት ብዛት
ከነዚህ ነገሮች በአንደ ያሌተጎዲ ከሰሜናዊ ኢትዮጵያ ክፍልች አንደ የዘር የትውሌዴ
ቦታው
የሆነ ኢትዮጵያዊ ይነስም ይብዛ ሠርቶ የሚኖርበት የግላ የሚሇው የትውሌዴ መሬት አሇው።
15
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
፫ኛ/ ዲግማዊ አፄ ምኒሌክ አብሯቸው ሇዯከመ ወታዯራቸው ሁለ በዯመወዝ መሌክ
ይሰጡት የነበረው ሀብት ርስት ስሇነበር ሇራሶችና ሇዯጃዝማቾች ከነተከታዮቻቸው የስጡትን
የጋራ ርስት ጮላዎች መሳፍንትና መኳንንት ሇየራሳቸው እየጠቀሇለ ወስዯውት ዛሬ
በሌጆቻቸው ወይም በሌጅ ሌጆቻቸው ስም የሚገኝ ብዙ መሬት አሇ።
፭ኛ/ ፍጹም ሕገ ወጥ በሆነ መንገዴ አራጣ እያበዯሩና ዯሀውን ገበሬ በዘዳ አሳስተው
በኋሊ እያስጨነቁ መሬት ሲዘርፉ የኖሩ አራጣ አበዲሪዎች የያዙት መሬት አሇ።
፩ኛ/ ሇፍቶ ሇፍቶ ከሌፋትም ሌፋት ባሌተሻሻሇ የሥራ ዘዳ ዯክሞ የፈራውን የግብርና
ውጤት ሇጠገበ ባሊተኛ የማስረከብ ግዳታ ስሇተጫነበት የያንዲንደ ጢሰኛ ገበሬ የሥራ ፍሊጎት
ከዓመት ዓመት እየዯከመ በመሔደ የብዙዎች የነዚያ ክፍሇ ሀገሮች የርሻ ሥራ ውጤት
ከሇምሇምነታቸውና ከዴንግሌነታቸው ጋር ፈጽሞ የማይመጣጠን ሁኖ ይታያሌ። ባንዲንዴ
ክፍሌ ቡና በላልችም ብዙ ከብት ባይኖርማ እነዚያ ክፍልች የረኅብ ክፍልች በመባሌ በታወቁ
ነበር።
፪ኛ/ ሰፋፊውንና በይበሌጥ ፍሬያማ ሉሆን የሚችሇውን መሬት በየክፍለ የያዙት መሬት
ዘራፊዎች
16
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ሇ/ በሇሙም በጠፉም ሇመንግሥት የሚገባውን ግብር ባሇመክፈሌ ሀገሪቱን
አዯህይተዋሌ።
ሇ/ በላልች ክፍልች ሕዝቡ እየበዛ መሬት እየጠበበ በመሔደ ወይም በላሊ ችግር
፪ኛ ክፍሌ ስሇ ሇውጡ።
በዓይኔ ያየሁትንና በጆሮዬ የሰማሁትን መረጃ ዴጋፍ በማዴረግ እስካሁን የቆየ የመሬት
ሥሪታችንን የተሇያየ አቋም ከሞሊ ጎዯሌ የገሇጽሁ ይመሇኛሌ።
በመጀመሪያ ዯረጃ።
፩ኛ ክፍሌ።
፩ኛ/ በመሊው የኢትዮጵያ ሕዝብ ባሇፉት ረጂም ዘመናት ስሇመንግሥት የነበረው
አስተሳሰብ ፈጽሞ መሇወጥ አሇበት።
18
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ሁለ ተነቅል መሬት ሇሰፈረበት ጢሰኛ ብቻ ሉሰጥ ነው እያለ የሚነዙትን ወሬ
መውረሱ የሚመሇከት እነሱን ዘራፊዎችን ብቻ መሆኑን ገሌጦ ማጋሇጥ
፬ኛ/ የሰሜናዊው ኢትዮጵያ ክፍልች መሬት በመሠረቱ የዚያው ሕዝብ ርስት ስሇሆነ
በዚያ ክፍሌ የሚኖረው ሕዝብ ሇራሱ ሇአካባቢው ሕዝብና ሇጠቅሊሊው የሀገር ሌማት
ሉፈሌጉ
ከሚችለ አንዲንዴ ቦታዎች በቀር ርስቴን የሚነካብኝ ይኖራሌ ብል የሚሠጋበት ምክንያት የላሇ
መሆኑን በሚገባ እንዱያውቅ ማዴረግ ይጠቅማሌ።
ከዚህ በኋሊ ወዯ ዋናው ጉዲይ እንግባ። ይኸም ጉዲይ የራሳቸው መሬት የላሊቸው
ገበሬዎች በሰሊም መሬት የሚያገኙበት መንገዴ ነው። ይህም ሲዯረግ መንግሥት የሕዝቡን
ሰሊም አዯፍራሽ ሳይሆን በሰሊማዊ መንገዴ መሬቱን ወዯጁ ሉያዛውርባቸው ይችሊሌ ብዬ
ያመንሁባቸውን ዘዳዎች እንመሌከት።
፪ኛ/ ከንጉሡ ጀምሮ እስከ ታች ዴረስ በገንዘብ በመግዛት ወይም በሕግ በመውረስ
ሳይሆን በጉሌባትና በሥሌጣን በመመካት ወይም ይኸን በመሰሇ ተንኮሌ የዘረፉ ሰዎች
የያዙዋቸውን መሬቶች በሙለ ወዯ መንግሥት እጅ በቀጥታ ማዛወር።
19
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
፫ኛ/ በምንም መንገዴ ይሁን ሉያሇማ ከሚችሇው በሊይ መሬት የያዘ ማንኛውም ሰው
ሇም ሇም ከጠፍ ጠፍ የሚባሇው የግብር አመዲዯብ ዯረጃ ጋሻ ሁኖ ሳይጠብቀው ከባዴ አዲጊ
ግብር እንዱከፍሌ ማዴረግ (ይህ ዓይነቱ የግብር አከፋፈሌ ሇአንዴ ዴርጅት የቀን ሙያተኞችም
ሆነ ቋሚ ሠራተኞች ከሥራቸውና ከዴካማቸው ጋር ተመጣጣኝ የሆነ በቂ ዯመወዝ ከማስከፈሌ
ጋር የሰዎችን ኑሮ ሇማቀራረብ ዋና መዴኃኒት ሁኖ ስሇተገኘ ሇሕዝቡ የሚሠራ እውነተኛ
መንግሥት ባሇበት አገር ሁለ ይሠራበታሌ። ስሙ በእንግሉዝኛ ሔቪ ፕሮግሬሲቭ ታክሴሽን
ሲባሌ ዋና ሏሳቡም አንደ ሰው ገቢው ከፍ ባሇ መጠን ወይም የያዘው ማንኛውም ዓይነት
ሀብት ሰፊ በሆነ መጠን ከመቶ የሚፈሇግበት ግብር ወዯ ሊይ እያዯገበት ይሔዲሌ ማሇት ነው።
ሇምሳላ አንዴ ሰው በርሻ በንግዴ ወይም በላሊ ሥራ በዓመት ሏያ አምስት ሺህ ብር አግኝቶ
በመቶ አሥራ አምስት ግብር እንዱከፍሌ ቢዯረግ ሶስት ሺህ ሰባት መቶ ሏምሳ ብር
ሇመንግሥት ግብር ከፍል ሏያ አንዴ ሺህ ሁሇት መቶ ሏምሳ ብር ይቀርሇታሌ ማሇት ነው።
ነገር ግን የዚህ ሰው ገቢ በዓመት መቶ ሺህ ብር ቢሆን ግብሩ ዯረጃ በዯረጃ እያዯገ ሰሇሚሔዴ
የሚከፍሇው በመቶ ሏምሳ ሁኖ ሏምሳ ሺሁን ሇመንግሥት ግብር ከፍል ሇራሱ ሏምሳ ሺህ
ብር ያስቀራሌ ማሇት ነው። በዚህ መንገዴ የግብር ክፍያ መጠን እያዯገ አንዴ ከፍተኛ ገቢ
ያሇው ሰው ከገቢው በመቶ ሰማኒያ እስከ ዘጠናውን ዴረስ ግብር ሉከፍሇው ይችሊሌ። ይኸም
ሕዝብ መንግሥት መንግሥት ሕዝብ በሆኑባቸው አገሮች ሁለ እየተሠራበት ያንደ ኑሮ ወዯ
ሰማይ ሲጉን የላሊው ኑሮ ወዯ እንጦርጦስ የሚወርዴበትን ሥርዓት ሉገታውና ሰብአዊ መሌክ
ሉያስይዘው ችሎሌ። በሀገራችንም በግዴም ሆነ በውዴ መሇመዴ ያሇበት ነገር ሲሆን ራሳቸው
ሠርተው የማይጠቀሙበትን መሬት የመሰብሰብ ሌማዴ ያሊቸውን ሰዎች ከዚህ ክፉ ሌማዴ
ሇማገዴና በማይገባ የያዙትንም ሇማስሇቀቅ ይበጃሌ።)
ስሇ አሠፋፈሩና ስሇ አሠራሩ ዘዳ
መንግሥት በኃይሌ ብቻ ሁለን ሇማስተካከሌ ቢፈሌግ ከላሊው ብዙ ከባዴ ችግር ጋር
መንገዴ ዴሌዴይ መሥራቱ ወታዯር ማመሊሇሱ ስንቅና ትጥቅ መጫኑ ብቻ በገንዘብ በኩሌ
ከፍተኛ ወጭ የሚጠይቅ መሆኑ አያጠራጥርም። ወጭ ካሌቀረም ወጪው ሇሰሊማችንና
ሇሌማታችን ቢውሌ በብዙ መንገዴ ይጠቅማሌ። ይኸም ማሇት ባሇመሬት ከሆኑ ሰዎች ጋር
መሬታችሁን ሇጢሰኝኖቻችሁ ሌቀቁ ብል ሇመጣሊት ገንዘብ ከማባከንና ቂሙ በቀሊለ የማይሽር
ሁከት ከመፍጠር እጅግ በሚቀሌና በሚጠቅም መንገዴ ጢሰኞችን በአካቢያቸው ከኖሩና
ከሚያውቋቸው መሰልቻቸው ሳይሇዩ በጓዴ በጓዴ እያዯረጉ በአዱስና ዘመናዊ በሆነ ዘዳ ሰፋፊና
ጤነኛ የሆኑ መንዯሮች እየቆረቆሩ ማስፈር ያስፈሌጋሌ ማሇት ነው። ሇዚህም የሚያስፈሌገው፦
፩ኛ/ የመሬት ይዞታና አስተዲዯር ሚኒስቴር አሁን ከሚሠራው በሊይ በጦሩ ኃይሌ
በቅርብና በቀጥታ እየተረዲ ሇግብርና ሥራ የሚውለትን መሬቶችን እየሇየ ሇግብርና ሥራ
20
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
የሚውለትን መሬቶች እየሇየ ሕዝብ የማስፈሩን የማቋቋሙንና ሥራውን የመቇጣጠሩን
ኃሊፊነት ይዞ እንዱመራ ማዴረግ
፪ኛ/ ከዚህ የሚቀዴም ችግር ስሇላሇ የሀገሪቱ ዓቅም የሚፈቅዴ ከሆነ መንግሥት ሇዚሁ
አንዴ ቋሚ በጀት መመዯብና ሀገሪቱ ዓቅም ካነሳት እርዲአታና ብርዴ በሰጡ ቍጥር አንዲንዴ
ግዳታ ከሚጠይቁ ኃያሊን ሳይሆን እንዯ እስካንዱኔቪያን አገሮችና እንዯ ዓሇም ባንክ ካለት
ዴርጅቶች ብዴር ጠይቆ ሇዚህ ሥራ መመዯብ።
፪ኛ/ እነዚህ ሰዎች ሇሇውጡ ተባባሪ ሁነው ሲገኙ ጢሰኞችን ሇማስፈርና ሇማቋቋም
የሚዯክመው መንግሥት የነዚህ ወገኖች ኑሮ አቋም እንዲይናጋም አስፈሊጊ በሆነው ሁለ
መዯገፍና መርዲት ይገባዋሌ።
በነዚያ አገሮች አስተሳሰብ አንዴ ነገር የመንግሥት ነው ሲባሌ ከአንዴ አገር ሕዝብ
ውስጥ ጥቂቶቹ ብቻ እንዯፈሇጋቸው የማያዙበት የጠቅሊሊው ሕዝብ ቋሚና ከትውሌዴ ወዯ
ትውሌዴ የሚተሊሇፉ ሀብት ነው ማሇት ነው።
ሁኖም ሇሕዝቡ ጥቅምና ሇዘመናዊ አሠራር ሲባሌ በስምምነት ሉዯረጉ የሚገቡ አንዲንዴ
ሇውጦች መዯረግ አሇባቸው።
፩ኛ/ በየትም ቢሆን የአንዴ አገር የምዴር ውስጥና ከምዴር በሊይ ያለ ሰፊ ሀብቶች
ማሇት ዯን የደር አራዊት ወንዞች ተራሮችና የማዕዴን ሀብት የመንግሥት ናቸው። (ማሇት
ሀብቱ የተገኘበት ቀበላ ተወሊጆች ብቻ ሳይሆን የመሊው የሀገሩ ተወሊጆች ሀብት ነው።) ይህ
ከሚሆንባቸው ምክንያቶች ዋና ዋናዎቹም
22
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ሀ/ በአንዴ አካባቢ የሚገኝ የአንዴ አገር የማዕዴን ሀብት በካፒታሉስ አገሮች (ማሇት
የግሌ ሀብትን ሇማዲበር ነጻ ውዴዴር እንዱሁም ማጭበርበርና በሚቻሌ መጠን ሠራተኛን
ተጭኖ ራስን ማክበር የፈሇጉትን ሥራ መርጦም የመጀመር ሇያንዲንደ ግሊዊ ሰው ዕዴሌ
ባሊቸው አገሮች) አብዛኛውን ጊዜ በአንዴ የብዙ ሀብታሞች የንግዴና የእንደስቲ ማኅበር ወይም
በአንዴ ታሊቅ ከበርቴ በሆነ ቤተ ሰብ በሚመራ ዴርጅት እንዱያዝ ሲዯረግ አሌፎ አሌፎ
በመንግሥትም ሉያዝ ይችሊሌ።
፬ኛ/ በአንዲንዴ ሰፋፊና የተሇየ ሁኔታ ባሊቸው ክፍልች ሇምሳላ በሰሜንና በጌምዴር
ክፍሇ ሀገር እንዯነ መተማና ሰቲት ሁመራ በጎጃም እንዯነ መተከሌ ባለት ቦታዎች ሇከፍተኛ
መንግሥታዊ የሌማት ዴርጅት የሚፈሌገውን መሬት የማግኘት መብት አሇው።
23
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
የሕዝቡን አሠፋፈርና የአሠራር ዘዳ
ስሇመሇወጥ
በሰሜናዊ ኢትዮጵያ ክፍልች የሚኖረው ሕዝብ ከዯቡቡ ክፍሌ በመጠኑ ሇየት ባሇ
ሁኔታ በየቀቤውና በየሰበካው ተፈነጣጥረው በሚገኙ መንዯሮች ተበታትኖ ይገኛሌ። የያንዲንደ
ገበሬ ማሳዎችም በአንዴ ሊይ ተጋጥመው የሚገኙ ሳይሆኑ በየጎጡ የሚገኙ የመሬት ትሌታዮች
ናቸው። ይህ ዓይነቱ የአኗኗር ሌማዴ እስከ ዛሬ እንዯነገሩ ሁኖ ሇኖረው እናት አባቱ አያት
ቅዴመ አያቱ ተወሌዯው በኖሩበት ቦታ ተወሌድ ኑሮ ከዚያው ሳይወጣ መሞቱንና መቀበሩን
እንዯ ከፍተኛ ክብር ሇሚቇጥረው ሕዝብ ስሜቱን የሚያረካ ጠባይ ኑሮት ቢቆይም ገጠሬውና
ሇፍቶ አዲሪው ኢትዮጵያዊ የከተማ ኗሪዎች ከሚያገኟቸው ዕዴልች ምኑም ሳይጎዴሌበት
በዕዴገት እንዱራመዴ አዱሷ ኢትዮጵያ ሇምታዯርገው የወዯፊት ሰፊ ጥረት እጅግ አስቸጋሪ
በመሆኑ ሕዝቡ ሇራሱ ዕዴገትና ዯኅንነት ሲሌ የአኗኗርና የአሠራር ዘዳውን በፍጹም መሇወጥ
አሇበት።
፩ኛ/ ቢያንስ ቢያንስ የአንዴ ሰበካ (አጥቢያ) ሕዝብ ሇመንዯር አሠራር ምቹ መሆኑ
በተጠና አንዴ አካባቢ በዘመናዊ ዘዳ መሇስተኛ ከተማ የሚሆን መንዯሩን ሠርቶ መስፈር እጅግ
ይጠቅመዋሌ ይህም ማሇት በመጀመሪያው አነስተኛ የመሻሻሌ ዯረጃ
ሏ/ ሇሰው ወይም ሇከብት ክትባትና ሕክምና ሇላሊም ይህን ሇመሰሇ እርዲታ መንግሥት
የሚሌክሇት ነገር ሁለ በቀሊለ ሉዯርስሇት ይችሊሌ።
የማስተማሪያው ዋና ዘዳ
የሥሌጣኔ ፋና ርቆት የኖረ አንዴ ሕዝብ በተሇይም እንዯ ኢትዮጵያ ሕዝብ መብትንና
ጥቅሙን በትክክሌ እንዲያውቅ ተዯርጎ በዯንቆሮነትና በጭካኔ በዯነዙ ሹማምንት ሲሠቃይ የኖረ
ሕዝብ በርግጥ ከመንግሥት ጎን ነገር ይመጣሌኛሌ ብል ሇማመን እንኳ ይጠራጠር ይሆናሌ።
አይፈረዴበትም። አስተዲዯር ፍትሕና ርትዕ ማጣት ብቻ ሳይሆን ሇሌዩ ሌዩ የሌማት ሥራዎች
እየተባሇ በየጊዜው ከወጣው ገንዘብ አብዛኛው ተበሌቶበታሌ። ጉሌበቱ በከንቱ ባክኖ ቀርቷሌ።
ከመንግሥት በኩሌ ስሇሚመጣ ምንም ዓይነት እርዲታ በመንፈሱ ቀርጾት የነበረውን ቅን
አስተሳሰብ ተስፋ ከመቁረጥ ጋር ሇውጧሌ። ነገር ግን አሁን ወዯ ላሊ የታሪክ ዘመን
መሸጋገራችንንና ንጉሠ ነገሥቱ ከነዘረፋ ማኅበራቸው የተወገደትም ባሇፈ ክፉ ሥራቸው
በመጠሊታቸው ብቻ ሳይሆን ሇወዯፊቱ ሕዝቡ አጥቶት የኖረውን ብዙ መሌካም ዕዴሌ በአፋጣኝ
መንገዴ እንዱያገኝ ሇማዴረግ መሆኑን ሉገነዘብ ይገባሌ።
25
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ይህም ማሇት ሕዝቡ በአካቢው የራሱን ኑሮ እጅግ ወዯ ተሻሇ ሁኔታ የሚሇውጥ ዘዳ
በሥራ ሊይ ውል ካየ ያሇ አንዲች ማመንታት ወዯ ጋራ ትግለ ይገባሌ ማሇት ነው።
ሇ/ እንዯ አጥቢያ ፍ/ቤት ም/ወረዲ አስተዲዯር ያለትን የሥራ ማስፈቻ መሥሪያ ቤቶች
በቀጥታ መዝጋት
፪ኛ ቤተ ክርስቲያናችን
ኃሊፊእንት አሇባት
አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ ክርስቲያን መሆን ብቻ ሳይሆን ሕይወቱ በሙለ ተቆራኝቶ
የኖረው ከቤተ ክርስቲያኗ ጋር ነው። ይህ በመሆኑ በቤተ ክርቲያን ስም የመጣ
ማንኛውም ነገር ክፉነቱና ዯግነቱ ሌማቱና ጥፋቱ እውነትነቱና ሏሰትነቱ ሳይመረመር
ሙለ ተቀባይነት እያገኘ ሕዝቡን ሲበዴሌ የኖረ ብዙ ከንቱ ሌማዴ በሀገራችን
ተንሠራፍቶ ይገኛሌ። ስሇዚህ ቤተ ክርስቲያናችን የራሷን አቋምና የሌጆችዋን ኑሮ
ከሏያኛው መቶ ዓመት አስተሳሰብ ብቻ ሳይሆን ከራሱ ከቤተ ክርስቲያን መሥራች
ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ትምህርት ውጭ አዴርገዉት የሚገኙ ተረቶችን በቅደስ
ሲኖድስ እየወሰነች ማስወገዴ አሇባት።
፬ኛ እያንዲንደ ያገር ቤት ኗሪ
28
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ሇ/ የጅ ባሇሙያዎች በየትም ዓሇም እጅግ ተከብረው ሙያቸውንና የሥራ
ዘዳያቸውን እያሻሻለ የየሀገራቸውንና በጠቅሊሊውም የዓሇምን ሕዝብ ኑሮ
በፍጹም ሇመሇወጥ ዕዴሌ ሲያገኙ በኛ ሀገር ርስትን የጋብቻ ግንኙነትን ከዚህም
አሌፎ በሙለ ሰውነት መታየትን እየተከሇከለ ኢትዮጵያ የሰነፍ ዘር ቇጣሪዎችዋ
መቀሇጃ የሠርቶ አዲሪዎችዋ መቆራመጃ ሁና የቆየችበትን ርኩስ ወግ በኅብረት
መዯምሰስ ያስፈሌጋሌ።
ግባችን
የተነሣሁበት ዋና ርእስ የመሬት ይዞታን ሥርዓት ሇመሇወጥ ይረዲሌ ብዬ በራሴ በኩሌ
ያመንሁበትን አስተያየት መግሇጽ ቢሆንም ከዚሁ ጋር ግንኙነት ያሊቸው ብቻ ሳይሆኑ
ሇጠቅሊሊው ሇውጣችን ሉጠቅሙ የሚችለ አንዲንዴ አስተያየቶችን ጨማምሬያሇሁ።
29
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ከዚያም በተባበረ ኃይሊችን የራሳችንን ገነት ሇመፍጠር «ሀ» ብሇን እንጀምራሇን።
በቆራጥነት እንራመዲሇን። በምንፈጥረው ገንት እኛ አሁን ያሇነዎች ሰዎች ገብተን ሌንንቧችበት
መጓጓት የሇብንም። ሇዚህ ብንታዯሌ ኑሮ አባቶቻችን እኛ ያገኘነውን ዕዴሌና ዴሌ ያገኙሌን
ነበር። እኛ ሇዚህ አሌተመዯብንም አምሊክ እኛም የመዯበን «እኔ ከሞትሁ ሰርድ አይብቀሌ»
ያሇቺውን የአሕዮች ፈሊስፋ ትምህርትና «ከራስ በሊይ ነፋስ» የሚሇውን የበሰበሰ ምሳላ አነጋገር
ከወዯቀው የኑሮ ሥርዓታችን ጋር ዯምስሰን «እያንዲንደ ትውሌዴ ዓሇምን እሱ በተረከበት ጊዜ
ከነበረችበት ሁኔታ እጅግ የተሻሇች አዴርጎ ሇተተኪው ትውሌዴ የማስረከብ ኃሊፊነት አሇበት።»
የሚሇውንና ብዙ ፈሊስፎች የተስማሙበትን ቁም ነገር ፈጽመን አንዴ የተሻሻሇች አገር
ሇትውሌዲችን ሇማስረከብ ነው።
ዘጠና ዓመት ዕዴሜ የነበረው አንዴ ዓረባዊ ሽማግላ በጓሮው የተምር ዛፍ ችግኞች
በትጋት ይተክሊሌ። አንዴ መንገዯኛ ይህን ሥራ ሲያይ በነገሩ ይዯነቅና መንገደን አቋርጦ ወዯ
ሠራተኛው ሽማግላ ሔድ «በዚህ የርጅና ዘመንህ በማረፍ ፈንታ እነዚህን የተምር ችግኞች
በመትከሌ የምትዯክመው መቼ ዯርሰውሌህ ሌትጠቀምባቸው ነው?» ይሇዋሌ።
30
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
እንግዱህ የነገሩ ሁለ ውጤት እንዱህ መሆኑ ከታወቀ ዘንዴ የየግሌ ምኞታችንንና
ፍሊጎታችንን ከሀገራችን ጠቅሊሊና ዘሊቂ ጥቅም ሳናስቀዴም መሥራት ብቻ ሰሊም ብሌጽግና
ፍቅርና የኑሮ ዋስትና የሚሰጠን ኃይሌ ነው ማሇት ነው።
፪ኛ/ በተሇያዩ የዓሇም ክፍልች ከሚገኙ የእህሌና የየዕሇቱ ምግብ እጅግ አስፈሊጊ ከሆኑት
የእህሌና የአትክሌት ዓይነቶች ብዙዎቹ በተሇያዩ የሀገራችን ክፍልች ሉበቅለና ሉዲብሩ
ይችሊለ።
፫ኛ/ በወጉ ይዘን ከሠራንበት የከብት እርባታ ሥራችን በዓሇም ውስጥ በሥጋና በወተት
ከታወቁት ጥቂት አገሮች ኢትዮጵያ አንዶ እንዴትሆን ሉያዯርጋት ይችሊሌ።
፩ኛ/ የዓሇም ሕዝብ ቍጥር በየቀኑ እየጨመረ ሲሔዴ የዓሇም የርሻ ውጤት እኩሌ
እየጨመረ ባሇመሔደ የምግብ እጥረት የአህኑንና የወዯፊቱን የዓሇም ሕዝብ እጅግ
ከሚያሠጉት ታሊሊቅ ችግሮች አንደ መሆኑ በየጊዜው ተነግሯሌ።
፪ኛ/ በብዙ አገሮች ሆዴን ሇመሙሊት ያህሌ የሚበቃ ምግብ ቢገኝም ሇሰው የተሟሊ
ጤንነት በየቀኑ የሚያስፈሌጉ የተሇያዩ የምግብ ዓይነቶችን ማግኘት ችግር እየሆነ በመሔዴ ሊይ
ነው።
31
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
፬ኛ/ ከዚህ ሁለ በሊይ ዯግሞ ራሳችንን እየዯጋገመ ካጠቃንና ከመጀመሪያው ክፉ ጠሊት
ከረኅብ ነፃ በመውጣት የመጀመሪያውን ብሔራዊ የኢኮኖሚ ዴሌ እንቀዲጃሇን።
፭ኛ/ የግብርና ሥራ እጅግ አስፈሊጊ የሆኑ የራሱ ሉቃውንት ቢኖሩትም አብዛኛው ክፍለ
ፊዯሌ ባሌቇጠሩ ሰዎች ሉከናወን ስሇሚችሌ ላሊው ጤነኛ ሥራ ፈት ቀርቶ የዯከሙ አካሇ
ስንኩሊንና በዕዴሜያቸው የገፉ አረጋውያንና አረጋውያት ሉካፈለበት ይችሊለ።
ሀ/ በብዛት
ሇ/ በጥራት
በዚህ መንገዴ ሕዝብና መንግሥት ሇርሻ ተቀዲሚነት ሰጥተው ከተራመደ ሀገሪቱ በርሻ
ሥራ ውጤት ብቻ ገቢ ሌታገኝ ትችሊሇች ማሇት ነው። ገንዘብ ከተገኘ ዯግሞ ብዙ ነገር
ማግኘት ይቻሊሌ።
ሀ/ አንዴ ገበሬ ራሱ እህሌ አብቃይ ከብት በግ ፍየሌ ድሮና ንብ አርቢ መሆኑ ይቀርና
አንደን ዓይነት ሥራ በሚገባ ያስፋፋሌ። ላሊው ቀርቶ በከብት ርቢ ሥራ ውስጥ
የወተት ከብቶችንና የሥጋ ከብቶችን የሚያረቡ ገበሬዎች የተሇያዩ ይሆናለ።
ሕፃናት ሳይቀሩ ጥቂት ወይም አያላ የከሱ እንስሳትን እየተከተለ ሲዞሩ መዋሊቸው ቀርቶ ወዯ
ትምህርት ቤቶች ይሔዲለ።
ሏይቆች በቁሻሻና በጢስ በላሊም ነገሮች እንዲይበከለ የተራቆቱ ክፍሇ ሀገሮች ወዯ ሇምሇምነት
እንዱመሇሱ ተገቢ ትግሌ ይዯረጋሌ።
ከእንግዱህ ግባችን ባጭሩ ሲገሇጽ ይህ ከሆነ ዘንዴ ስሇየግሌ ቁራሽ ርስታችን የነበረንን -
ሙግት - የጭቅጭቅ የሏሳብ - የጠባብነት የዴኅነት ሥራን ያሇማሻሻሌ ሌማዴም በፍጹም
መሇወጥ አሇብን።
34
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
የሚያዝበትና የሚጠብቀው እስከ ኅሌፈተ ዓሇም በመከታተሌ የሚመጡ ትውሌድች ቋሚ ሀብት
መሆኑን ማንም ይረዲዋሌ።
፫ኛ/ ስሇ መሬት ግብር የነበርው ሇምሇም - ከጠፍ የሚባሌ ነገር ሳይኖር አንዴ ሰው
የመሬት ይዞታው ከፍ ባሇ መጠን እያዯገ የሚሔዴ ከባዴ ግብር እንዱከፍሌና ሉጠቀምበት
አሇመቻለን እየተረዲ በፈቃደ እንዱሇቅ ማዴረግ
ሀገራችን እጅግ የምታሳዝን ምስኪን እናታችን ናት። ሁሊችንም በያሇንበት እሷን ሇማዲን
እንሰሇፍ። ያሇዚያ ሁሊችንም የምናሳዝን የሙት ሌጆች እንዯሆንን እንኖራሇን። ሇሌጆቻችን
የምናወርሳቸው ሀብትም የሚያኮራ ርስት ሳይሆን ችግር በሽታ ዴንቁርና ውርዯትና ኃፍረት
ብቻ ይሆናሌ። ሇሁሊችን ዯኅንነት የመጣሌንን ሇውጥ እንዯ ጠሊት ዏይተን የዓሇም ሕዝብ
መዘባበቻ እንዲንሆን ችግራችንን ዴሌ ሇማዴረግ እንተባበር።
35
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
መዴረሻ
በ፷፭ ዓ/ም ከታተመው «ሬትና ማር» ከሚሇው የግጥም መጽሏፌ የወሰዴሁት።
36
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
አብሮ የዘራውን ባንዴ አብሮ ሰብስቦ
ይውሌና ሁለ በየመሌኩ ሁኖ
38
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss
ብርሃን ብቻ ሁኖ ገጠሩ ከተማው
40
Telegram: Amharic Books t.me/amharicbookss