Professional Documents
Culture Documents
Executive Directorate
Executive Directorate
ቁጥር ደባዩ/ኤክ/--------/
ቀን ----/-----/2013 ዓ.ም
ዩኒቨርሲቲያችን አገልግልሎት በመስጠት ላይ ለሚገኙ ተሸከርካሪዎች ጎማና ባትሪ እንዲሁም ልዩልዩ መለዋወጫና
ጌጣጌጥ ዕቃዎች መግዛቱ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም እርስዎ የተገዛውን ዕቃ ጥራት እንዲያረጋግጡ የተወከሉ መሆኑን እያሳወኩ የተጣለብዎትን ኃላፊነት
በታማኝነት እንዲወጡ አሳስባለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር//
ቅጅ//
ለአስ/ተ/ገ/ም/ፕ/ጽ/ቤት
ለግዥ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
ቁጥር ደባዩ/ኤክ/--------/
In replying, please quate our reference number!!
ፖ.ሣ.ቁስ.ቁጥር ፋክስ ደባርቅ፤ ኢትዮጵያ
ቀን ----/-----/2013 ዓ.ም
ዩኒቨርሲቲያችን ለተማሪዎች ለፋሲካ በዓል አገልግልሎት የሚውል ሙዝ፣ ብርቱካን፣ ፈንድሻ፣ ጭስ፣ ሶፍት፣ ቡና እና
ፊኛ መግዛቱ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም እርስዎ የተገዛውን ዕቃ ጥራት እንዲያረጋግጡ የተወከሉ መሆኑን እያሳወኩ የተጣለብዎትን ኃላፊነት
በታማኝነት እንዲወጡ አሳስባለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር//
ቅጅ//
ለአስ/ተ/ገ/ም/*ፕ/ጽ/ቤት
ለግዥ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
ቁጥር ደባዩ/ኤክ/--------/
ቀን ----/-----/2013 ዓ.ም
In replying, please quate our reference number!!
ፖ.ሣ.ቁስ.ቁጥር ፋክስ ደባርቅ፤ ኢትዮጵያ
ስለሆነም እርስዎ የሰራተኞች መታወቂያ ካርድ የገቢያ ጥናት እንዲያጠኑ የተወከሉ መሆኑን እያሳወኩ
የተጣለብዎትን ኃላፊነት በታማኝነት እንዲወጡ አሳስባለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር//
ቅጅ//
ለአስ/ተ/ገ/ም/*ፕ/ጽ/ቤት
ለግዥ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
ቁጥር ደባዩ/ኤክ/--------/
ቀን ----/-----/2013 ዓ.ም
ዩኒቨርሲቲያችን ለተማሪዎች ለፋሲካ በዓል አገልግልሎት የሚውል ሙዝ፣ ብርቱካን፣ ፈንድሻ፣ ጭስ፣ ሶፍት፣ ቡና እና
ፊኛ በፕሮ ፎርማ ጨረታ መግዛቱ ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም እርስዎ የሙዝ፣ የብርቱካን፣ የፈንድሻ፣ የጭስ፣ የሶፍት፣ የቡና እና የፊኛ ፕሮፎርማ እንዲበትኑ የተወከሉ
መሆኑን እያሳወኩ የተጣለብዎትን ኃላፊነት በታማኝነት እንዲወጡ አሳስባለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር//
ቅጅ//
ለአስ/ተ/ገ/ም/ፕ/ጽ/ቤት
ለበጀትና ዕቅድ ዳይሬክቶሬት
ለግዥ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
ቁጥር ደባዩ/ኤክ/--------/
ቀን ----/---/2013 ዓ.ም
ለፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
ዩኒቨርሲቲያችን ለሰራተኞች አገልግሎት የሚውል የሰራተኞች መታወቂያ ካርድ በፕሮፎርማ የግዥ ዘዴ መግዛቱ
ይታወቃል፡፡
ስለዚህ ዕቃው ተገዝቶ ገቢ ስለሆነ ሂሳቡ ከበጀት መደብ 366-01-01 ከሂሳብ መደብ 6213 ላይ ብር
8,280.00 /ስምንት ሽ ሁለት መቶ ሰማንያ ብር/ ብቻ ተቀንሶ በአቶ ካሳሁን በቀለ ስም ሂሳቡ
እንዲወራረድላቸው አሳስባለሁ ፡፡
ከሰላምታ ጋር//
ቅጅ//
ለአስ/ተ/ገ/ም/ፕ/ጽ/ቤት
ለበጀትና ዕቅድ ዳይሬክቶሬት
ለግዥ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
ቁጥር ደባዩ/ኤክ/--------/
ቀን ----/---/2013 ዓ.ም
ለፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
ዩኒቨርሲቲያችን ለተማሪዎች ለፋሲካ እና ለኢድ-አልፈጥር በዓል ለማክበር አገልግልሎት የሚውል ጮፌ፣ ፈንድሻ፣ ጭስ፣
ሶፍት፣ ቡና እና ፊኛ በለቀማና በቀጥታ የግዥ ዘዴ መግዛቱ ይታወቃል፡፡
ስለዚህ ዕቃው ተገዝቶ ገቢ ስለሆነ ሂሳቡ ከበጀት መደብ 366-01-01 ከሂሳብ መደብ 6218 ላይ ብር
8,480.00 /ስምንት ሽ አራት መቶ ሰማንያ ብር/ ብቻ በአቶ ካሳሁን በቀለ ስም ሂሳቡ እንዲወራረድላቸው
አሳስባለሁ ፡፡
ከሰላምታ ጋር//
ቅጅ//
ለአስ/ተ/ገ/ም/ፕ/ጽ/ቤት
ለበጀትና ዕቅድ ዳይሬክቶሬት
ለግዥ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
ቁጥር ደባዩ/ኤክ/--------/
ቀን ----/---/2013 ዓ.ም
ለፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
በመሆኑም አሸናፊ የሆኑት ወ/ሮ አዛናች አዳነ ዕቃውን ገቢ ስላደረጉ በተወካያቸው በአቶ ብርሃኑ መስፍን
ስም በተከፈተ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር 1000113308129 ገንዘቡ ገቢ ስለተደረገላቸው ሂሳቡ ከበጀት
In replying, please quate our reference number!!
ፖ.ሣ.ቁስ.ቁጥር ፋክስ ደባርቅ፤ ኢትዮጵያ
ከሰላምታ ጋር//
ቅጅ//
ለአስ/ተ/ገ/ም/ፕ/ጽ/ቤት
ለበጀትና ዕቅድ ዳይሬክቶሬት
ለግዥ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
ቁጥር ደባዩ/ኤክ/-----------
ቀን ----/-----/2013 ዓ.ም
ለፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
ዩኒቨርሲቲው በ 2013 በጀት አመት የመም/አስ/ሰራተኞች መዝናኛ ክበብ ለተለያዩ ስብሰባዎች የመስተንግዶ አገልግሎት
መስተጡ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም የመም/አስ/ሰራተኞች መዝናኛ ክበብ ለተለያዩ ስብሰባዎች የመስተንግዶ አገልግሎት የሰጠበት፦
1. በየአይነት ብዛት 596 x ብር 61.80= ብር 36,832.80
2. ለስላሳ ብዛት 2690 x ብር 19.31= ብር 51,943.90
3. ባለ 0.5 ውሃ ብዛት 3,904 x ብር 14.72= ብር 57,466.88
4. ጥብስ ብዛት 60 x ብር 140.28= ብር 8,416.80
ለአስ/ተ/ጉ/ም/ፕ/ጽ/ቤት
ለእቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት
ለግዥ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
ቁጥር ደባዩ/ኤክ/--------/
ቀን ----/---/2013 ዓ.ም
ለፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
ዩኒቨርሲቲያችን ለተማሪዎች ለፋሲካ በዓል ለማክበር አገልግልሎት የሚውል ሙዝ እና ብርቱካን በፕሮፎርማ ጨረታ
መግዛቱ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም አሸናፊ የሆኑት ወ/ሮ አዛናች አዳነ ዕቃውን ገቢ ስላደረጉ በተወካያቸው በአቶ ብርሃኑ መስፍን
ስም በተከፈተ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር 1000113308129 ገንዘቡ ገቢ ስለተደረገላቸው ሂሳቡ ከበጀት
መደብ 366-01-01 ከሂሳብ መደብ 6216 ላይ ብር 52,750.00 /ሃምሳ ሁለት ሽ ሰባት መቶ ሃምሳ ብር/ ብቻ
ወጭ ሆኖ በተወካያቸው በአቶ ብርሃኑ መስፍን ስም ሂሳቡ እንዲወራረድ አሳስባለሁ ፡፡
ከሰላምታ ጋር//
ቅጅ//
ለአስ/ተ/ገ/ም/ፕ/ጽ/ቤት
ለበጀትና ዕቅድ ዳይሬክቶሬት
ለግዥ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
የአስ/ተማ/ጉ/ም/ፕ/ጽ/ቤት
ቁጥር ደባዩ/ኤክ/-----------/
ቀን ----/-----/2013 ዓ.ም
ለፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
ዩኒቨርሲቲው በ 2013 በጀት አመት አገልግልሎት በመስጠት ላይ ለሚገኙ ተሸከርካሪዎች መለዋወጫና ጌጣጌጥ በውስን
ጨረታ መግዛቱ ይታወቃል ፡፡
በመሆኑም አሸናፊው ድርጅት በውሉ መሰረት ዕቃውን ገቢ ስላደረገ የዕቀው ዋጋ ብር 338,950.00/ ሶስት
መቶ ሰላሳ ስምንት ሽህ ዘጠኝ መቶ ሃምሳ ብር / ብቻ ከበጀት ምድብ 366-01-01 ከሂሳብ መደብ 6241 ላይ
ወጭ ሆኖ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሸናፊ በሆነት ወበተወካያቸው በአቶ ግርማቸው አሻግሬ ስም በተከፈተው
ሂሳብ ቁጥር 1000186661609 ቫትና ዊዝ ሆልድ ተቀንሶ ገቢ እንዲሆንላቸው አሳስባለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር//
ቅጅ//
ለፕሪዚዳንት ጽ/ቤት
ለእቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት
ለግዥ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
ቁጥር ደባዩ/ኤክ/-----------
ቀን ----/-----/2013 ዓ.ም
ለፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
ዩኒቨርሲቲያችን አመታዊ የንብረት ቀጠራ ለማድረግ ከንብረት ቆጠራ ኮሚቴ ጋር በመሆን ንብረት ሲቆጠር የጉልበት ስራ
የሚሰሩ የቀን ሰራተኛ ንብረት ቆጠራው እስኪያልቅ ድርስ ውል መያዙ ይታዎቃል፡፡
በመሆኑም ስራውን በውላቸው መሰረት ሰርተው ስላጠናቀቁ ከበጀት መደብ 366-01-01 ከሂሳብ መደብ 6255 ላይ
ብር 7,680.00 /ሰባት ሽ ስድስት መቶ ሰማንያ ብር/ ብቻ በመ/ቤቱ ገንዘብ ያዥ በወ/ሮ ጥላነሽ አየልኝ ስም ወጭ ሆኖ
እንዲከፈላቸው እና ሂሳቡም በወቅቱ እንዲወራረድ አሳስባለሁ ፡፡
ከሰላምታ ጋር//
ቅጅ//
ለአስ/ተ/ጉ/ም/ፕሬ/ ጽ/ቤት
ለእቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት
ለግዥ ዳይሬክቶሬት