ባለ ኮከቡ ሰው

You might also like

Download as docx, pdf, or txt
Download as docx, pdf, or txt
You are on page 1of 6

“ባለ ኮከቡ ሰው የመድረክ ትያትር”

አውድ ኢቨንት ኦርጋናይዘርና ፕሮሞሽን

04/08/14
ባህርዳር ኢትዮጵያ
1. መግቢያ

ሀገራችን ኢትዮጵያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ችግሮችን በማስተናገድ ላይ እንደሆነች ይታወቃል፡፡
በዚህ ምክንያትም እጅግ በርካታ ለማህበረሰቡ ሊጠቅሙ የሚችሉ ጉዳዮች ችላ ተብለው ቆይተዋል፡፡ ከነዘህም
መካከል የኪነጥበቡ ዘርፍ ከተዘነጉትና ትኩረት ከተነፈጋቸው ጉዳዮች በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል፡፡

ስለሆነም ይህንን ክፍተት የተረዳው አውድ ኢቨንት ኦርጋናይዘርና ፕሮሞሽን የክልላችን የኪነጥበብ ዘርፍ ይነቃቃ
ዘንድ ትኩረት ሰጥቶ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ ከስራዎችም መካከል ከሶስት ሳምንት በፊት ከአዲስአበባ ባለአንድ ሰው
ተውኔት በማቅረብ የሚታወቀውንና ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እውቅና እና ዝናን ያተረፈውን ተስፋሁን ከበደ በመድረክ
ስሙ ፍራሽ አዳሽን ጨምሮ እጅግ አንጋፋ የጥበብ ሰዎችን በማስመጣት በሙሉዓለም የባህል አዳራሽ በአይነቱ ለየት
ያለና እጅግ ደማቅ ዝግጅት በማዘጋጀት የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ የሚገኘ ድርጅት ሲሆን አሁን ደግሞ በጣም
የምንወዳቸውና የምናከብራቸው አንጋፋ አርቲስቶች ድንቅ ብቃታቸውን ያሳዩበት ባለኮከቡ ሰው የተሰኘ የመድረክ
ትያትር በሙሉዓለም አዳራሽ ግንቦት 13/09/14 ለእይታ ይቀርባል፡፡

ስለሆነም በዚህ ዝግጅት በክልሉ የተቀዛቀዘውን የኪነጥበብ ስራ እንዲያንሰራራና ወደ ቀደመ ድምቀቱ


የምንመልስበት፣ የጥበብ ቤተሰቦች ከሚያደንቋቸውና ከሚያከብሯቸው የጥበብ ባለሙያዎች ጋር የምናገናኝበት፣
ከነጥበቡን ዘርፍ አንድ እርምጃ የምናሳድግበት መሆኑን በመገንዘብ አውድ ኢቨንት ኦርጋናይዘርና ፕሮሞሽን ቅድመ
ዝግጅቱን ከወዲሁ አጠናቋል፡፡

2. የፕሮጀክቱ ዓላማ
 በክልላችን ያለውን የኪነጥበብ ቤተሰቦችን ከተለያዩ በማህበረሰቡ ዘንድ አድናቆትንና ከብርን ካተረፉ አንጋፋ
የኪነጥበብ ሰዎች ጋር ማገናኘትና በክልሉ የተቀዛቀዘውን ኪነጥበብ እንዲያንሰራራ ማድረግ

3. የፕሮጀክቱ ጠቀሜታዎች
 ሐገራዊ አንድነትን ማጠናከር
 በኪነጥበብ አፍቃሪዎችና በጥበብ ሰዎች መካከል ያለውን ግንኙነት ማስተሳሰር፣
 የተቀዛቀዘውን የኪነጥበብ ስራ ወደቀደመ ሁኔታው መመለስ

4. ኘሮጀክቱ የሚተገበርበት ቦታ
 በባሕር ዳር ከተማ ሙሉዓለም የባህል አዳራሽ

5. ፕሮጀክቱ የሚተገበርበት የጊዜ


ግንቦት 13/09/14

6. የፕሮጀክት በጀት ምንጭ


መንግስታዊ የሆኑና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት እንዲሁም በጎ አድራጊ ባለሀብቶች በተለያየ መንገድ ይህን
ፕሮጀክት የሚደግፉ ይሆናል፡፡

7. የፕሮጀክቱ አስፈጻሚ አካላት


የዚህ ፕሮጀክት ዋና አስፈጻሚ አካል አውድ ኢቨንት ኦርጋናይዘርና ፕሮሞሽን ነው፡፡

8. የፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ ስልት


ይህ ፕሮጀክት ለክልላችን ፋይዳው ብዙና ጊዜውን የዋጀ በመሆኑ ለሚመለከታቸው ሁሉ የፕሮጀክቱን አላማ
በማስረዳት የሚጠበቅባቸውን ሁሉ እንዲያደርጉ በከፍተኛ ርብርብ ይሰራል፡፡

10. ለፕሮጀክቱ ትግበራ ያሉ ምቹ ሁኔታዎች፣ ስጋቶችና መፍትሔዎች


10.1. Mc$ h#n@‹C
አሁን ባለንበት ዘመን እንደ ኢትዮጵያም ሁሉም ለመልካም አበርክቶ በጋራ የተነሳ መሆኑ፡፡

10.2. SUèC
bz!H PéjKT TGb‰ wQT lÃU_Ñ k¸Cl# SUèC Ws_½

 በቂ የገንዘብ ድጋፍ ማግኘት አለመቻል

10.3. ymFT/@ húïC


በከፍተኛ ድጋፍና ርብርብ በመስራት ለሚመለከታቸው መንግስትና የግል ተቋማት ሁሉ የፕሮጀክቱን አላማ
በማስረዳት የሚጠበቅባቸውን ሁሉ እንዲያደርጉና የተጣለባቸውን የሐገር አደራ እንዲወጡ በማስተባበር ውጤታማ
እንዲሆን ማድረግ ይቻላል፡፡
የፕሮግራሞች ዝርዝር ሁኔታ፡-
o የኮከቡ ሰው የመድረክ ትያትር

ከአዘጋጆቹ የሚጠበቅ፡-
o በጥራት ፕሮግራሙን ማዘጋጀት፣
o ጊዜውን ጠብቆ በእለቱ የሚቀርቡ ዝግጅቶችን መንደፍ፣
o በእለቱ የሚቀርቡ ፕሮግራሞችን ለስፖንሰር አድራጊው ወይም ለአጋር ድርጅቱ ተደራሽ ማድረግ፣

ከአጋር አካላት ከሚጠበቅ፡-


o ፕሮግራሙን ስፖንሰር በማድረግ አጋርነትዎን ማረጋገጥ፣

ፕሮግራሙን በታቀደው መንገድ መከናወኑን በቅርበት መከታተል

ለባለኮከቡ ሰውየመድረክ ላይ ትያትር የሚያስፈልጉ ወጭዎች

ተ.ቁ ትግበራ ብዛት የአንዱ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ


(የወጭ አይነቶች)
1 የፕሌን ትኬት 5 ሰው 3000*5 15,000

2 ባነር 300 ካሬ 300*130 39,000


3 ስቲከር 30 ካሬ 30*150 4,500

ድምር 58,500
10 % መጠባበቂያ 5,850

ጠቅላላ ድምር 64,350

You might also like