Professional Documents
Culture Documents
Ngo Coordinator III
Ngo Coordinator III
Ngo Coordinator III
I. አጠቃላይ መግለጫ
የመሥሪያ ቤቱ ስም የሥራ መደቡ መጠሪያ የሥራ ዘርፍ/የሥራ ሂደት
በግብርና ሚኒስቴር የአደጋ መከላከልና የለጋሾች ድርጅቶች አስተባባሪ የቅድሚያ ማስጠንቀቂያና ፈጣን
ዝግጁነት እና ምግብ ዋስትና ዘርፍ ባለሙያ III ምላሽ ዳይሬክቶሬት
የቅርብ ኃላፊ የሥራ መደብ /ተጠሪነት በሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር/ቢሮ ብቻ የሚሞላ
ለለጋሾች ድርጅቶች ማስተባባሪያ ቡድን መሪ የሥራው ደረጃ የሥራው ኮድ
መሥሪያ ቤቱ የሚገኝበት ቦታ
ውጤት 2 ፡-የለጋሽ ድርጅቶችን ሥራዎች በተገባው ውልና ግዴታ መሰረት መሆኑን መከታተል፤
መያዶች ከውጭም ሆነ ውስጥ የሚያገኙትን የሀብት አጠቃቀም ሪፖርት መነሻ በማድረግ የኦዲት ምርመራና ግምገማ ማድረጋቸውን ይከታተላል፤
ŸýaË¡„‹ Ò` kØ ታ ¾e^ Ó”–<’ƒ vKv†¨< ¾e^ SÅx‹ L ይ ¾¨<ß ²?Ô‹ እ”Ç=kÖ\ ¾T>Ák`ቡ ƒ” ØÁo‹ ›Óvw’ƒ ÃS[U^M፤ በአትዮጵያውያን
የሚሸፈንበትን ሁኔታ ላይ ሃሳብ ይሰጣል፣
ሥራውን በሚመለከት የፕሮጀክት ክተትልና ግምገማ የአሠራር ሂደትን ለማሻሻል ወይም የአሠራር ስልትን ለመቀየስ በሚደረገው የምርጥ ተሞክሮ
ትግበራ ላይ ተሳትፎ ያደርጋል፤ ሥልጠናም ይሠጣል፤
ለፕሮጀክት ፕሮፖዛልና መሠረታዊ ውሎች የሚረዱ የተሻሻሉ ፎርማቶችን/ቅፆችን ያዘጋጃል፣
በተገባው ውል መሠረት በሥራ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን የሥራ አፈፃፀም በቦታው ላይ በመገኘት በየጊዜው ክትትልና ግምገማ ያደርጋል፤
የየድርጅቶቹ መሠረታዊ ውሎች የሥራ ጊዜ ከመጠናቀቁ በፊት ድርጅቶቹ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት እንዲያዘጋጁ ያደርጋል፤የሥራ አፈፃፀም
ሪፖርቱንም ለግምገማ ያቀርባል፤
የድርጅቶቹ የሥራ ጊዜ ሲጠናቀቅም ስለ ፕሮጀክቱ ግምገማ ያካሄዳል፤
ስለ ሥራ አፈፃፀሙ ለኃላፊው ሪፖርት ያቀርባል፡፡
3.3. ተጠያቂነት
3.3.1. ተጠያቂነት ለሥራ ውጤት፡-
ሥራው ሀገር በቀልም ሆነ ዓለም አቀፍ ድርጅቶችን በማስተባባር ፣ ከውጭም ሆነ ከሀገር ውስጥ የሚገኘውን ንብረትና ገንዘብ ለታለመለት ዓላማ
መዋሉን መከታተል፤ የተቀረፁ የፕሮጀክት ፕሮፖዛሎችንና መሠረታዊ ውሎችን መመርመር፤ ድርጅቶቹ በገቡት ግዴታና ውል መሠረት ሥራቸውን
ማከናወናቸውን መከታተልና መቆጣጠር፤ የሚጠይቅ ሲሆን፣ ይህ በአግባቡ ባይከናወን የዘርፉን፣ የሌሎች ስራ ዘርፎችንና፣ የሌሎች አቻ ተቋማትን
3.6. ኃላፊነት
3.6.1. ኃላፊነት ለሰው ሀብት
የለበትም፡፡