Professional Documents
Culture Documents
Memorandum Understandig
Memorandum Understandig
Memorandum Understandig/MOU/
በጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ
እና
ጥር / 2014 ዓ.ም
አንቀጽ አራት
የበጀት ምንጭ እና የሚቀጠሩ ሀኪሞች ብዛት
1.የፕሮጀክት በጀት የሚሸፈነዉ በእኩል እኩል ወጪ መጋራት መርህ መሰረት ከፌደራል መንግስት
ትሬዠሪ ወረዳ/ከከተማ እና ከአጋር ድርጅቶች በሚገኝ ፈንድ ይሆናል፡፡
2.ለ 2014 የበጀት ዓመት /ለፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ዓመት/የበጀት ክፍፍልና የሚቀጠሩት ሀኪሞች ብዛት
በፌደሬሽን ቀመር መሰረት እንደሚከተለዉ ለወረዳ/ከተማ ተደልድሏል፡፡
1 ወልቂጤ
2 ቡታጂራ
3 ቸሃ
4 ቀቤና
5 አበሽጌ
6 እዣ
7 ጉመር
8 ጌታ
9 እንደጋኝ
10 እነሞር
11 እኖር ኤነር
12 ገደባኖ
13 መስቃን
14 ም/መስቃን
15 ሶዶ
16 ደ/ሶዶ
17 ማረቆ
18 ም/አክሊል
19 እንድብር
ድምር 1831139 52 6272547.84