Download as docx, pdf, or txt
Download as docx, pdf, or txt
You are on page 1of 6

1.

መግቢያ
የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት የወረዳ 02 ህዳሴ ትምህር ቤት እና ጀሞ

ቅድመ መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በለዉ ትስስር መሰረት የድጋፍና ክትትል የሚያደርግ ሲሆን

የመንግስትንና የህዝብ ሀብት የሆነዉን በጀት በአግባቡ በመጠቀምና ለታለመለት አላማ ብቻ እንድዉል በቁጠባ

በመጠቀም ዉጤት ተኮር ስራዎችን በመስራት ባለፉት አመታት በርካታ ስራዎች መስራት የቻለ ሲሆን

በነበረን ልምድ በ 2014 በጀት ዓመትም ከቀድሞ የተሻለ እና ለወረዳዉ የተበጀተዉን በጀት በቁጠባና

ለታለመለት አላማ ብቻ በማዋል በወረዳዉ አስተዳደር የተጀመረውን ልማት ቀጣይነት ለማረጋገጥና በውጤት

ለመጨረስ በወረዳዉ በየደረጃው የሚገኙ የአገልግሎት አሰጣጥና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ከስር

መሰረታቸው ለመፍታት በሚደረገው ተግባራዊ እንቅስቃሴ ውስጥ የወረዳ 02 የፋይናንስ ጽ/ቤት ጉልህ ሚና

እንዳለዉ ይታወቃላ። በመሆኑም በ 2014 በጀት ዓመት ስራዎችን በቀላሉ ለመስራትና ስራዎችን ለክትትልና

ቁጥጥር እንድሚች ዘንድ የህን ቼክ ሊስት እንደሚከተለሁ ተዘገጅቷል፡፡

1.1.የግብረ መልሱ ዓለማ


የዚህ ግብረ መልስ ዋና አለማ በዚህ በአረተኛ ሩብ ኣመት ዉስጥ የተሰሩ ስራዎችን እና ያልተሰሩ ስራዎችን

ለመለያና እንደዝሁም ያለሁ ጠንካራ እና ደካማ ጎኖችን ለይቶ ለማስቀመጥ የመች ዘንድ እና በሶስተና ሩብ

ዓመት በተሰጠዉ ግብረ መልስ መሰረት መሻሽሎች ለማያና መሻሽሎች ከሌሉ ደግሞ ተጤቂነት መኖር

እንዳለበት ለማሳያት ሲሆን ስራዎች ምን ደረጃ ላይ አንዳሉ ለማያት ነዉ፡፡፡፡

1.2. የግብረ መልስ አስፈላጊነት


የ 2014 በጀት ዓመት በህዳ ትምህርት ቤት ፋይናስ ክፍል የሚሰሩ ስራዎች የተሰሩ ስራዎችን እና ያልተሰሩ
ስራዎችን ለመለያና እንደዝሁም ያለሁ ጠንካራ እና ደካማ ጎኖችን ለይቶ ለማስቀመጥ የመች ዘንድ እና
በሶስተና ሩብ ዓመት በተሰጠዉ ግብረ መልስ መሰረት መሻሽሎች ለማያና መሻሽሎች ከሌሉ ደግሞ ተጤቂነት
መኖር እንዳለበት ለማሳያት ሲሆን ስራዎች ምን ደረጃ ላይ አንዳሉ ለማያት እንደዝሁም ጠንካ ጎኖ እንደ
ተጠበቀ ሆኖ ደከመ ጎኖች ተለይቶ ለቀጣይ እንድሻሻል ተብሎ ነዉ፡፡
በኮልፌ ቀራኒ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ፋይናንስ ጽ/ቤት
ለወረዳ 02 ህዳሴ ትምህርት ቤት ለክፍና ሂሳብ ስራ ሂደት የአረተኛ ሩብ ዓመት ግብር መለስ
ተ.ቁ የስራ ሂደቱ በጠንካራ ጎን የታዩ ስራዎች ሊሻሻሉ የሚገባቸሁ ነጥቦች የመፍቴ ሃሳቦች
ስም
1. የክፍያ ሰነዶች በአግባቡ መደረጃተቸሁ
2. ክፍያዎች ወቅታቸሁን ተብጦ መከነወናቸሁ
ለህዳሴ ትምህር 3. የደሞዝ አሰራር አይቤክስም ባይሆነ የተሻለ አሰራር መኖሩ
1 ቤት ክፍያና 4. ራስን የማብቃት ሪፖርት ተሰርቶ መቀመጡ፡፡ 1. መንኛሁም
1. መረጃ ከማደራጀት አንፃር
5. የሉትመረጃዎች ቢኖሩም በተደራጀ መልኩ ግን ያለመሆኑናማየት መቻሉ መረጃዎች
ሂሳብ ስራ ሂደት መጠነኛ ክፍተት
6. የ 1 ለ 5 እና የለውጥ ድን አደረጃጀቶች እቅደ መታቀዳቸውና በሞዴል ፈፃሚ በአግባቡና
መኖሩየለዉጥ
በግዜ
መመራቱ
2. ስታንደር አመዘጋገብ ላይ መደራጀት
7. የመረጃ ሽፋንና ቅብብሎሽ በጽ/ቤቱ ጥሩ መሆኑ መቆራረጦች መኖራቸሁ
ስራ ብሰራ
8. በአጠቃላይ የክፍያ መረጃ ተደራጅቶ መቀመጡ
9. የገቢ አሰባሰብ የተደረጃ መሆኑ
10. በአጠቃላይ የክፍያ መረጃ ተደራጅቶ መቀመጡ
በኮልፌ ቀራኒ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ፋይናንስ ጽ/ቤት ለወረዳ 02 ህዳሴ ትምህርት ቤት እና ለጀሞ
ቅድመ መደበኛ ትምህር ቤት የ 2014 በጀት ዓመት የአረተኛ ሩብ ዓመት ግብር መለስ
ተ.ቁ የስራ ሂደቱ በጠንካራ ጎን የታዩ ስራዎች ሊሻሻሉ የሚገባቸሁ ነጥቦች የመፍቴ ሃሳቦች
ስም
. 1. በጀት ከወጪ ቀሪ ማሰወቃቸሁ
2. በየቀኑ ከወጪ ቀሪ ሂሳቦች መቀናነሳቸዉ
3. የስራ ሪፖርት ከመሪ እቅድ ጋር ስለመናበቡ እቅድ ከቢኤስሲ እቅደ ጋር መነበቡ መቻሉ፡፡ 1. የለዉጥ ስራዎች ላይ ክፍተቶች 1. የለዉጥ ስራዎ
4. ራስን የማብቃት ሪፖርት ተሰርቶ መቀመጡ፡፡ መኖራቸሁ በአግባቡ በስሩ
1 ለህዳሴ ትምህር
5. የሉትመረጃዎች ቢኖሩም በተደራጀ መልኩ ግን ያለመሆኑናማየት መቻሉ 2. ስታንደር አመዘጋገብ ላይ 2. ስታንደርዶች
ቤት በጀት
መቆራረጦች መኖራቸሁ ሳይቆራረጡ
6. የ 1 ለ 5 እና የለውጥ ድን አደረጃጀቶች እቅደ መታቀዳቸውና በሞዴል ፈፃሚ
አስተዳደር ስራ
3. መረጃ ከማደራጀት አንፃር መደረግ እና
መመራቱ
ሂደት መጠነኛ ክፍተት መኖሩ ሪፖርቶችን
7. የመረጃ ሽፋንና ቅብብሎሽ በጽ/ቤቱ ጥሩ መሆኑ
ማዘጋጀት
8. ስታንዳርድ በጽ/ቤት ደረጃ ባይወጣለትም በጽ/ቤት ደረጃ መመዝገቡ
9. በአጠቃላይ የበጀት መረጃ ተደራጅቶ መቀመጡ
11. የክፍያ ሰነዶች በአግባቡ መደረጃተቸሁ
12. ክፍያዎች ወቅታቸሁን ተብጦ መከነወናቸሁ
ለህዳሴ ትምህር 13. የደሞዝ አሰራር አይቤክስም ባይሆነ የተሻለ አሰራር መኖሩ
ቤት ክፍያና 14. ራስን የማብቃት ሪፖርት ተሰርቶ መቀመጡ፡፡ 2. መንኛሁም
3. መረጃ ከማደራጀት አንፃር
መረጃዎች
2 ሂሳብ ስራ ሂደት 15. የሉትመረጃዎች ቢኖሩም በተደራጀ መልኩ ግን ያለመሆኑናማየት መቻሉ
መጠነኛ ክፍተት
16. የ 1 ለ 5 እና የለውጥ ድን አደረጃጀቶች እቅደ መታቀዳቸውና በሞዴል ፈፃሚ በአግባቡና
መኖሩየለዉጥ
በግዜ
መመራቱ
4. ስታንደር አመዘጋገብ ላይ መደራጀት
17. የመረጃ ሽፋንና ቅብብሎሽ በጽ/ቤቱ ጥሩ መሆኑ መቆራረጦች መኖራቸሁ
ስራ ብሰራ
18. በአጠቃላይ የክፍያ መረጃ ተደራጅቶ መቀመጡ
19. የገቢ አሰባሰብ የተደረጃ መሆኑ
20. በአጠቃላይ የክፍያ መረጃ ተደራጅቶ መቀመጡ
1. የግዥ ፍላጎቶች በአግባቡ ተደረጅቶ መቀመጡ
2. ግዥዎች በተቀመጠላቸሁ ግዜ መገዘታቻሁ 1.አጠቃላይ የከግዥ

ለህዳሴ ትምህር 3. የጨረታ አፈጻጸም ጡሩ ደረጃ ላይ መሆኑ 1. ግዥ በትንሱም ብኆነ ፍላጎት ጀምሮ እሰከ
መዘግያታቸሁ የቸረታ ሰነድ በአግባቡ
3 ቤት የግዥና 4. ቁጥ ቁጥ ግዝዎች እየቀነሱ መሆናቸሁ
2. የግዥ መረጃ አደረጃጀት ላይ በሀርድና በሶፍት ኮሚ
ጠቅላለ 5. የ 1 ለ 5 እና የለውጥ ድን አደረጃጀቶች እቅደ መታቀዳቸውና በሞዴል ፈፃሚ
ክፍተቶች መኖራቸሁ መረጃ መያዝ
መመራቱ
አገልግሎት
6. የሉትመረጃዎች ቢኖሩም በተደራጀ መልኩ ግን ያለመሆኑናማየት መቻሉ
ሂደት
7. የመረጃ ሽፋንና ቅብብሎሽ በጽ/ቤቱ ጥሩ መሆኑ
8. በአጠቃላይ የክፍያ መረጃ ተደራጅቶ መቀመጡ
9. የገቢ አሰባሰብ የተደረጃ መሆኑ
10. በአጠቃላይ የክፍያ መረጃ ተደራጅቶ መቀመጡ
ለህዳሴ ትምህር 1. የንብረት አስተዳደር ስቶር መኖሩ
4 ቤት የግዥና 2. ግብዓቶች አቀማመጥ በቱሩ ሁኔታ የተቀመተ ስለመሆኑ

ጠቅላለ 3. የንብረት ስርጭት ከሶስተኛ ሩብ ዓመት የተሻለ መሆኑ 1. የንብርት ቤት ጠባብ መሆኑ 1.አጠቃላይ የከግዥ
4. ሞዴል 19 እና 22 አጠቃቀም ጡሩ መሆናቸሁ 2. የግብዓቶች አቀማመጥ ላይ ፍላጎት ጀምሮ እሰከ
አገልግሎት
5. የንብረት አወጋገድ ላይ ጡሩ ስራዎች መኖራቸሁ በትንሹም ቢሆን ክፍተቶች የቸረታ ሰነድ በአግባቡ
ሂደት መኖራቸሁ በሀርድና በሶፍት ኮሚ
6. የንብረት ቆጠራ መኖሩ
3. አጠቃላይ መረጀዎች ላይ መረጃ መያዝ
7. መረጃዎች መደረጀታቸሁ
ክፍተቶች መኖራቸሁ፡፡
8. የለዉጥ ስራዎች መኖራቸሁ፡፡
9. በአጠቃላይ የክፍያ መረጃ ተደራጅቶ መቀመጡ

You might also like