Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 441

እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

እስልምናን ለምን ተውኩት?


(Why I Reject Islam?)

ጥንታዊ የሆኑ ኢስላማዊ ጽሑፎችን ብቻ መሠረት ተደርጎ የተዘጋጀ


Based upon the earliest & original source of Islamic manuscripts

የቀድሞዋ አሚና መሐመድ (የአሁኗ ወለተ ማርያም)


Former muslim Amina Muhammad (presenetly
Welete Mariam)
2013 G.C
LONDON, ENGLAND

1
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

ይህ ጽሑፍ የተዘጋጀው ለከፍተኛ ሃይማኖዊ


ዓላማ ስለሆነ በመጽሑፉ ውስጥ
የተካተቱትን ነጥቦች ሙሉ በሙሉ ወይም
በከፊል ወስዶ የሌሎችን እምነት
ለመንቀፍና ለመተቸት መጠቀም ፈጽሞ
የተከለከለ ነው፡፡ ይህ ዓይነቱ አካሄድ
ትክክለኛውንና እውነተኛውን ክርስትና
አለመረዳት ከመሆኑም በላይ የአስተሳሰብም
ችግር መሆኑን የጽሑፉ አዘጋጅ በፅኑ
ታምናለች፡፡ ድርጊቱንም በእጅጉ
ታወግዛለች፤ ይህም እንዳይሆን የአደራና
የተማፅኖ መልእክቷን ታስተላልፋለች፡፡

መጽሐፉ ለምድራዊና ለሥጋዊ ዓላማ መጠቀሚያነት አልተዘጋጀም፡፡


በፍጹም ምድራዊ ዓላማ የለውም፡፡ ይልቁንም ፍጹም ለሆነችው
ሰማያዊት መንግስት የተዘጋጃ ስለሆነ መጽሐፉን ማንም ይሁን ማን
ለፖለቲካዊ ዓላማ አሊያም ለሌላ ጥሩ ላልሆነ ዓላማ እጠቀማለሁ ቢል
እርሱ በቅዱስ ጴጥሮስና በቅዱስ ጳውሎስ ሥልጣን የተወገዘ ይሁን!
መድኃኔዓለም ክርስቶስ ዳግም በሚመጣ ጊዜ ይፈር!

2
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ይህ መጽሐፍ ሊታተም የቻለበት ዋነኛ ምክንያት
ይህ መጽሐፍ የአንድ ሰው ዝግጅት ብቻ አይደለም፡፡ ቀድሞ ሙስሊም የነበሩ የብዙ
ሰዎችም እጅ አለበት፡፡ ዋና ዋናዎቹን ሁለቱን ብቻ ልጥቀስላሁ፡፡ ለደኅንነት ሲባል ስም መጥቀስ
የሚያስፈልግ አይመስለኝም፡፡ አንደኛው ሶሪያዊ ሲሆን ሌላኛው ግብፃዊ ነው፡፡ ሁለቱም
እስልምናውን ማለትም (ቁርአንን፣ ሐዲስን፣ ሙአዚንን፣ ሂድሰን ተፍሲርን…) በዓለም ኢስላም
ሀገራት ላይ እየዞሩ ሲያስተምሩ ኖረዋል፡፡ ሶሪያዊው ለ42 ዓመታት፣ ግብፃዊው ደግሞ ለ28
ዓመታት እስልምናውን ሲያስተምሩ ኖረው በመጨረሻ ግብፅ ውስጥ ቅድስት ድንግል ማርያም
ባደረገችላቸው እጅግ ድንቅ ተአምር ምክንያት ነው ወደ ክርስትናው የመጡት፡፡ እንዲያውም
ሶሪያዊው ሼህ እንደሚናገረው ከሆነ እመቤታችን በሕልሙ እንዳናገረችውና ለተልዕኮም
እንደተጠራ መመረጡን ያስረዳል፡፡ በአሁኑ ሰዓት ሁለቱም ትውልድ ሀገራቸውን ትተው
አንደኛው በአውስትራሊያ ሌላኛው ደግሞ በአውሮፓ በስደት ይኖራሉ፡፡ ይህ መጽሐፍ
የእነዚህና የሌሎችም ሰዎች እጅ አለበት፡፡ ከእስልምናው ጋር በተገናኘ እነዚህ ሁለት ሰዎች
በግል የሚልኩልኝን እጅግ አስገራሚና አስደንጋጭ ጽሑፎችን ከአማርኛው ቁርአን ጋር
በማመሳከር ለሁለት ዓመታት ያህል መረጃዎችን ስሰበስብ ቆይቻለሁ፡፡ መረጃውን እስካሁን
ድረስ ለግል አገልግሎት ካልሆነ በቀር ማለትም በግል ከማገኛቸው ሌሎች ሙስሊሞች ጋር
ለመማማሪያነት ከመጠቀም በቀር ወደ ውጭ ለማውጣት ፍቃደኛ አልነበርኩም፡፡ በግል
የማገኛቸውና ወደ ክርስትናው የተቀየሩ ብዙ ሙስሊሞች ግን መረጃው መታተምና ለሌላውም
ሰው መዳረስ እንዳለበት በተደጋጋሚ አጥብቀው ቢነግሩኝም ይህን አስተያየታቸውን ለመቀበል
ዝግጁ አልነበርኩም፡፡ ነገር ግን በቅርቡ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ሙስሊም ወገኖቼ ‹‹27 ዓመት
መነኩሴ የነበረን ክርስቲያን አሰለምን፣ በዚህም ክርስትና ሐሰት ሆኖ እስልምና እውነት መሆኑ
ተረጋገጠ…›› በማለት በውጭ በዐረቡ ዓለምና በሀገር ውስጥ ባሉ በተለያዩ ሚዲያዎቻቸው
አማካኝነት ያቀረቡትን የተቀናበረ ፕሮግራም ስመለከት ይህን መረጃ የምለቅበት ጊዜው አሁን
መሆኑን ተረዳሁ፡፡ ‹‹እጅህ ላይ ያለው መረጃ ለብዙ ሰዎች መዳኛ ምክንያት ስለሚሆን
በመጽሐፍ መልክ ይታተም›› በማለት ለሚጠይቁ ወገኖችም መልስ መስጠት እንዳለብኝ
ተሰማኝ፡፡ እውነት ተቀብራ ሐሰት ስትነግስ ስመለከት ውስጤም በእጅጉ ታወከ፡፡ የቤቱ ቅናት
አቃጠለኝ፡፡ እግዚአብሔር ሥራውን የሚሠራበት የራሱ የሆነ ቦታና ጊዜ አለው፡፡ ሥራውንም
ለመሥራት ምክንያት ይፈልጋል፡፡ ይህ መረጃ እኔ እጅ ላይ ለበርካታ ዓመታት ተቀምጧል፡፡ ዛሬ
ግን ሙስሊም ወገኖቼ እያደረጉት ያለውን ነገር ስመለከት መረጃውን ከእጄ ላይ ለማውጣትና
ይፋ ለማድረግ ተገደድኩ፡፡ ነገሩ አባቶቻቸን ‹‹ሳይገባው የመነኮሰ ሰልሞ ይሞታል›› እንደሚሉት
ተረት ቢሆንም የመነኩሴው ጉዳይ በዝምታና በንቀት የሚታለፍ ጉዳይ አይደለም፡፡ ስለዚህም
እኔ ይህን መረጃ ለሕዝብ እንዲደርስ ያደረኩበት ዋነኛ ምክንያት አንድም ይህ ‹‹መነኩሴ ነበርኩ››
ላለው ወንድሜና ከኋላው ሆነው ድራማውን ሲያቀናብሩት ለነበሩ ሙስሊም ወገኖቼ ሁሉ
እንዲሁም ለዓለም ሁሉ እስልምና እምነት ከላይ ከላይ እንደሚወራው ሳይሆን በትክክል ምን
እንደሚመስል ቁልጭ አድርጌ ማሳየት ስለፈለኩ ነው፡፡

3
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

© አሚና መሐመድ (የአሁኗ ወለተ ማርያም)


ውክልና ካልሰጠች በቀር በየትኛውም ሁኔታ ቢሆን የጸሐፊዋ መብት በሕግ
የተጠበቀ ነው፡፡ ነገር ግን ለአገልግሎቱ መስፋትና መፋጠን ሲባል ፍቃድ
በመጠየቅና ሕጋዊ ውክልና በመውሰድ ብቻ መጽሐፉን በድጋሚ ወይም ወደ
ሌላ ቋንቋ በመተርጎም ማሳተም ይቻላል፡፡

All Rights Reserved

የመጀመሪያ ኅትመት መስከረም 2006 ዓ.ም

የአዘጋጇ አድራሻ፡-
Tel: +447423549663
E-mail: elishaday27@gmail.com
Facebook:

4
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

ምስጋና
1. በድካሜ ውስጥ ኃይሉን ለገለጠ፣ አነሳስቶ ስላስጀመረኝ አስጀምሮም
ስላስጨረሰኝ ምስጋና የባሕርይ ገንዘቡ ለሆነ አምላክ ለመድኃኔዓለም ክብርና
ምስጋና ይግባው ለዘላለሙ አሜን!
2. በነገሮች ሁሉ ፈተና በገጠመኝ ሰዓት ‹‹እናቴ›› እያልኩ ስጠራት ሁልጊዜ
በአማላጅነቷ ፈጥና ለምትደርስልኝ ለአምላኬ እናት ለቅድስት ድንግል ማርያምና
ለቅዱሳን ጻድቃን ሰማዕታቱ ሁሉ ምስጋና ይሁን!
3. እግዚአብሔርና እናንተ በምታውቁት መንገድ በመጽሐፉ ዝግጅት ላይ
ከፍተኛ እገዛ ላደረጋችሁልኝ ነገር ግን ለደኅንነታችሁ ሲባል ስማችሁን
ያልጠቀስኳችሁ ክርስቲያን ወገኖቼ እንዲሁም ቀድሞ በእስልምናው እምነት
ውስጥ ለነበራችሁና መረጃዎችን ለሰጣችሁኝ ሁሉ እግዚአብሔር አምላክ
የውለታችሁን ዋጋ ይክፈልልኝ፡፡
4. ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ይህንን መጽሐፍ ቅንና ንጹሕ ልቦና ላላቸው
ወገኖች ብቻ በማዳረስ ሐዋርያዊ ተልእኮን ለምትወጡ ሁሉ ምስጋናዬ
በቅድሚያ ይድረሳችሁ፡፡
‹‹ለቅኖች ምስጋና ይገባል!›› እንዲል መጽሐፍ፡፡ መዝ 32፡1፡፡

5
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

መታሰቢያነቱ
የዚህ መጽሐፍ መታሰቢያነቱም ሆነ ማስታወሻነቱ ዓለሙንና
በዓለሙ ያለውን የሚገዙ ሥጋውያንና ደማውያን ያልሆኑ እርኩሳን
ረቂቅ መናፍስት በሰው ልጆች ሁሉ አእምሮ ውስጥ የሚፈጥሩትን
እጅግ ከፍተኛ የሆነ የሀሳብ ውጊያ ተቋቁመው በቅንና በንጹሕ ልቦና
ሆነው ነገሮችን ከሁሉም አቅጣጫ በመመርመር እውነተኛውን
አምላክ የድንግልን ፍሬ መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስን
በአብርሃማዊ ፍለጋ ላገኙትና በእርሱም ታምነው ለኖሩ፣ እየኖሩ
ላሉና ወደፊትም ለሚኖሩ ሙስሊም ወገኖቼ ሁሉ ይሁንልኝ!

6
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

ይህን መጽሐፍ ሲያነቡት ሙስሊም ከሆኑ ቢቻል ቁርአኑን


በእጅዎ ይዘው በመጽሐፉ ውስጥ የምጠቅስልዎትን ምዕራፍና ቁጥር
እያረጋገጡ ቢያነቡት በእጅጉ ይመረጣል፡፡ ይህም ባይሆን እንኳ
በሁሉም ኢስላማዊ መካነ ድሮች (web sites) ላይ ገብተው
የተጠቀሱትን የቁርአንና የሐዲስ ጥቅሶች ከዚያ ላይ ማረጋገጥ
እንደሚቻል ሳልጠቁም አላልፍም፡፡
ነገር ግን መጽሐፉን የሚያነቡት ክርስቲያን ከሆኑ አንብበው
ይጨርሱትና ቅንና ንጹሕ ልቦና ላላቸው ሌሎች ወገኖች ብቻ
እደግመዋለሁ ‹‹ቅንና ንጹሕ ልቦና ላላቸው ወገኖች ብቻ›› መጽሐፉን
በማዳረስ ሐዋርያዊ ተልእኮን በመወጣት የበኩልዎን አስተዋፅኦ
በማድረግ ሰማያዊ ክብር የሚያሰጠውን አገልግሎት ይፈጽሙ!
‹‹...ነፍሴንም ስለ በጎች አኖራለሁ፡፡ ከዚህም በረት ያልሆኑ
ሌሎች በጎች አሉኝ፤ እነርሱን ደግሞ ላመጣ ይገባኛል፣ ድምፄንም
ይሰማሉ፣ አንድም መንጋ ይሆናሉ፣ እረኛውም አንድ፡፡›› (ዮሐ 10፡16)
‹‹መቶ በጎች ያሉት ከእነርሱም አንዱ ቢጠፋ ዘጠና ዘጠኙን በበረሃ
ትቶ የጠፋውን እስኪያገኘው ድረስ ሊፈልገው የማይሄድ ከእናንተ
ማን ነው? ባገኘውም ጊዜ ደስ ብሎት በጫንቃው ይሸከመዋል፤ ወደ
ቤትም በመጣ ጊዜ ወዳጆቹንና ጐረቤቶቹን በአንድነት ጠርቶ
‹የጠፋውን በጌን አግኝቼዋለሁና ከእኔ ጋር ደስ ይበላችሁ›
ይላቸዋል፡፡ እላችኋለሁ፥ እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና
ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ
ደስታ ይሆናል፡፡›› ሉቃ 15፡4-7፡፡

7
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

ማውጫ
1.መግቢያና መግባቢያ……...……………………………........…......……….……............................19
2.እስልምናን ለምን ተውኩት? (Why I Reject Islam?)…………………….………....……23
3.የክርስትያኖች መንግስተ ሰማያትና የሙስሊሞች ጀነት…….........…………................69
4.ዝሙት ከ72 ደናግላን ጋር-በሙስሊሞች ጀነት ውስጥ (72 virgins in Islamic paradise)75
5.የሙስሊሞቹ ነቢይ የመሐመድ ልዩ ችሎታቸው (Muhammad's Sexual Prowess).79
6.የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ኃጢአተኛ መሆናቸውን ቁርአኑ ይናገራል (sins of
Muhammad)......................................................................................................83
7.ሰይጣናዊ መገለጦች (Satanic Verses).………………………..…………………………….…...99
8.የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ መተት ተደርጎባቸው ነበር......................................115
9.ጂሃድ (jihad-the Way of Islam)
‹‹ባገኛችሁባቸውም ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው›› (ቁርአን አል-በቀራህ 2፡191)....117
10.የሙስሊሞቹ ነቢይ ‹‹መሐመድ ማለት… እንዲህ…ዓይነት ሰው ነበሩ!››..….…..…...160
11.በቀጥታ በመሐመድ ትእዛዝና ሙሉ ድጋፍ የተፈጸሙ በርካታ ግድያዎች...........170
12.የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ያገቧቸው የ32 ሚስቶቻቸው ዝርዝር ታሪክ…….190
13.ባርነት በእስልምና (slavery in Islam)……………………………….……………………...…….198
14.ሴቶች በእስልምና (woman in Islam) የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ እንዳስተማሩት.236
15.ወሲብና ወሲባዊነት በእስልምና (Sex and sexuality in Islam/…………...…261
ጎረምሳ ወንዶችን ጡት ማጥባት (Adult Suckling/………………………………...…….280
16.ሴቶች በእስልምና-ክፍል ሁለት (woman in Islam part-2 )......................…….293
17.የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ያስተማሯቸው ትምህርቶችና የሕይወት ተሞክሯቸው.....310
18.የዐረቢያ ምድር-ከሙስሊሞቹ ነቢይ ከመሐመድ መወለድ በፊት……………….......328
19.አብደላህ ኢብን ሳድ ኢብን አቢ ሳርህ (ቁርአንን የጻፈው የመሐመድ የግል ጸሐፊ)........345
20.በቁርአን ላይ የደረሱ ብክለቶችና እንዳይታመን ያደረጉት ነገሮች (Corruption of
the Qur'an)…………………………………………………………………………………..………..…….355
21.በድንጋይ ወግሮ መግደልና የክብር ግድያ (honor killing & Stoning)…….…...399
22.እናወዳድር እንዴ!?………………………….………….…………………………….….…………...........413
23.በእስልምናውም አላህ ወደፊት የሰውን ሥጋ ለብሶ ይገለጣል (ሐዲሱ በሰፊው ዘግቦታል).423

8
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

የንዑስ ርዕሶች ማውጫ


የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ የሠሯቸው ኃጢአቶች…..........................…....………..83
ቁርአን 40፡55 ላይ “ለስሕተትህም ምሕረትን ለምን” ተብሎ ተነግሯቸዋል.…...…83
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ የሠሯቸውን ኃጢአቶች አላህ ይቅር አላቸው........83
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ የሠሯቸው ኃጢአቶች ምን ነበሩ?...........................83
ያሳደጉትን ልጅ የዛይድን ሚስት ማግባታቸው………...…….....………..….….........83
የጦር ወረራ አድርገው ሳፊያ የተባለቸውን ሴት ባሏን፣ አባቷንና ወንድሟን በሰይፍ
እንዲሰየፉ ካደረጉ በኋላ የዚያኑ ዕለት ከእርሷ ጋር ተኝተው ማደራቸው..............85
በ53 ዓመታቸው ከ9 ዓመት ሕጻን ልጅ ጋር ወሲብ መፈፀማቸው (A’isha)...87
ትምህርታቸውን አንቀበልም እያሉ ይቃወሟቸው የነበሩትን ግለሰቦች በጨለማ
ተከታዮቻቸውን እየላኩ በሰይፍ አስገድለዋል….........................................89
900 በሚሆኑ የባኑ ቁራይዛ ጎሳዎች ላይ ጅምላ ጭፍጨፋ አካሂደዋል…...…..93

ጂሃድ (jihad- the Way of Islam)


“ባገኛችሁባቸው ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው”(ቁርአን 2፡191)……………….………....117
የጂሃድ የመጨረሻ ዓላማና ተግባሩ ምንድን ነው? /the ultimate goal & purpose of
jihad/ ………………………………………………………………………………………………..………….....129
የዘመኑ ሙስሊም መምህራኖቻቸውስ ስለ ጂሃድ ምን ይላሉ? (What did the modern
Muslim scholars say about jihad?)…………………………………………………………....132
በቁርአን ውስጥ የሚገኙ 164 የጂሃድ ጥቅሶች (The Koran's 164 Jihad Verses)...142

የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ እንዚህን ቀጥሎ የተጠቀሱትን ነገሮች ያደርጉ ነበር.160


ባደረባቸው መንፈስ ምክንያት ራሳቸውን ሊያጠፉ ይሞክሩ ነበር...160
በሴት ቀሚስ ውስጥ እያሉ መገለጦች ይመጡላቸው ነበር….………...161
መጠጥ ይጠጡ ነበር /Drinker/……….…………………….…………….………..162
ይዋሹ ነበር /Liar/…...….……………….………………………………………….….…..163
ሰዎች ስብከታቸውን “ቀድሞ የምናውቃቸው የዱሮ ተረቶች ናቸው” ይሏቸው ነበር.163
ጉቦ (ሙስና) ይሰጡ ነበር /Briber/…………………………………..…………...164
ያታልሉ ነበር /Deceiver/….……………….…………………………………………...164
የሰዎችን አካል በመቆራረጥ ያሰቃዩ ነበር /Torturer/…….……..……....165
ጅምላ ጭፍጨፋ ያካሄዱ ነበር /Mass Murderer/…….………………....168
9
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በጦርነት ይቀሙና ይዘርፍ ነበር /Plunderer/….……………….…………....169
ጦርነት ባይኖርባቸውም እንኳ በግል ጉዳያቸው ሰዎችን ይገድሉ ነበር /Suicidal/...170
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ያስገደሏቸው የ64 ሰዎች ስም ዝርዝርና ታሪካቸው... 172
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ አሸባሪ ነበሩ /Terrorist/..………………..…..……..178
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ የፈጸሟቸው 94 የሽብር ጥቃቶች ዝርዝር ታሪክ.......179
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ የሞቱት በመርዝ ነበር /Death/…….…….……....184
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ በጣም ብዙ ሚስቶች ነበሯቸው /Polygamist/.187
መሐመድ ያገቧቸው የ32 ሚስቶቻቸው ታሪክ……..........….…….………………......190

የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ በመልካቸው ነጭ ነበሩ /White Man/……………….198


የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ዘረኛ ነበሩ /Racist/…….……….………….………….……....199
ዐረቦች ከሁሉም የሰው ዘር የበላይ መሆናቸውን አስተምረዋል…....................199
በጥቁሮች ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ነበራቸው……….………….…..…….…………................199
የባሪያ ንግድ ያካሂዱ ነበር /Slaver/………….………….……....................................200
ሸጠው የለወጧቸው ባሪያዎች /Slaves Traded by Muhammad/………….201
እስልምና ባርነትን ይፈቅዳል……....………….………….………….………….……..............202
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ በግል ለራሳቸው ይገዟቸው የነበሩ ባሪያዎች/Slaves
Owned by Muhammad/………………………………………………………….204
የመሐመድ ሚስቶቻቸውም የሚገዟቸው ባሪያዎች ነበሯቸው.……….…….205
መሐመድ ባሎቻቸውን በመግደል ሴቶችን በጦር እየማረኩ ለባርነት ይዳርጓቸው ነበር.206
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ከባሪያዎችና ከጦር ምርኮኛ ሴቶች ጋር ግብረ ሥጋ
ግንኙነት መፈጸምን ፈቅደዋል /sex with slaves and captives/……207
እስልምና የጦር ምርኮኞችንና ባሪያዎችን አስገድዶ መድፈርን ይፈቅዳል /Islam
Permits Raping Captives and Slaves/….……….………….………….……209
እስልምናና ባርነት ከትናንት እስከ ዛሬ………….………….………….………….……...…209
እስልምናና ባርነት አሐዛዊ መረጃዎች……….………….………….………….………….....210
የሸሪዓውስ ሕግ ስለ ባርነት ምን ይላል? .....…….………….………….………….……...212
ሙስሊም ምሁራኖችስ ስለ ባርነት ምን ይላሉ?...…….………….………….………....212

10
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ በጦርነት ዘርፈው በሚያገኙት ንብረት በጣም ሀብታም


ሆነው ነበር /Wealthy/…………………………………………..………………………………………...215
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ሴቶችን አስገድደው ይደፍሩ ነበር /Rapist/…….216
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ግብዝና ተመጻዳቂ ሰው ነበሩ /Hypocrite/……..217
ልዩ ጥቅም ያላቸውና ሁሉም ነገር የተሟላላቸው ሰው ነበሩ /Privileged/.........218
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ የዝሙት ሱሰኛ ነበሩ /Sex Addicted/………......…220
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ከሕጻናት ጋር ወሲብ መፈጸምን ይወዱ ነበር
(Pedophile-sexually attracted to children/…………………………………….……221
በሕጻናት ልጆች ላይ ተገቢ ያልሆነ ቅጣት እንዲፈጸምባቸው ትእዛዝ ይሰጡ ነበር/Child Abuser/..225
የሙስሊሞቹ ነቢይ ሕጻናት ልጆችን ይገድሉ ነበር /Child Killer/…………….226
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ራሳቸውን ያስመልኩ ነበር /Megalomaniac/…227
የግል ንጽሕናና ጽዳት የላቸውም ነበር /unclean/…………………………………….…….229
በመሐመድ የራስ ፀጉራቸው ውስጥ ያለውን ቅማል ሚስታቸው ትቀምልላቸው ነበር/
Lice on Mohammed’s head/……………………………………………..…229
መሐመድም ሆኑ ተከታዮቻቸው መጥፎ የሰውነት ጠረን ነበራቸው /Bad bodily odor/.229
መሐመድ እጅግ አስገራሚ የምግብ ጤና አጠባበቅ አስተምህሮ ነበሯቸው….…........230
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ደርቆ የተጣበቀ የዘር ፈሳሽ በልብሳቸው ላይ ይታይ
ነበር /Semen on Mohammed’s closes/……………………………………………...231
ውኃ ከጠፋ በአሸዋ ታጥባችሁ ስገዱ /Ablution with Dirt/…………….……232
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ራስ ወዳድና ስስታም ሰው ነበሩ……………….232
ከሰላም ይልቅ ጦርነትን የሚወዱና ጥላቻን የሚሰብኩ ሰው ነበሩ /Warmonger &
hate preacher/……………………………………………………………………………………...…233

ሴቶች በእስልምና- (የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ እንዳስተማሩት)......236


ሴቶች ከወንዶች ያነሱ ናቸው /Inferior to Men/…………….…………….…236
ሴቶች ከወንዶች በግማሽ ያነሱ ናቸው /Worth Half a Man/………..…236
በአእምሮ ጎዶሎዎች ናቸው /Deficient in Intelligence/…………………..238
ብዙዎቹ የሲኦል ነዋሪዎች ሴቶች ናቸው /the majority of hell is occupied by
women/…………………………………………………………………………………………239
ሴቶች የዝሙት ባሪያዎች ናቸው /Sex Slaves/…………...…………….………......242

11
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ዕድሜያቸው ገፋ ያሉ ሴቶች ከትዳራቸው እየተፈናቀሉ በኮረዳዎች መተካት አለባቸው.243
ውሻ፣ አህያና ሴቶች ጸሎትን አስተጓጓዮች ናቸው………………….………………243
ሴቶች ሰይጣንን ይመስላሉ /like Devils/………………………….……………….….244
ሴቶች በባሕርያቸው ደካሞች ናቸው /weak/……………………………….….……245
ሴቶች ለወንዶች የሚታረሱ እሻዎች ናቸው /Tilth for Men to Cultivate/...245
ሴቶች አሻንጉሊቶች ናቸው /Toys/…………………………………..………………..…246
ሴቶች በወርሃዊ ልማዳቸው ወቅት በካዮችና ጎጂዎች ናቸው………..........246
ሴቶች ለወንዶች ጠላቶች ናቸው……………………………………………………......…247
ሴቶች መሸፋፈን አለባቸው…………….…………………………………….………....….247
የሚስቶች ቁጥር ………………………………………….…………………………….…..….…247
ቅምጥ የሆኑ ሴቶች…………….………………………………………………………..…..…..248
ሴቶች እንደ ጎድን አጥንት የጎበጡ (የተጣመሙ) ናቸው /Crooked Like Ribs/...249
የሰይጣናዊ ወይም የክፉ ነገር ወይም የመቅሰፍት ወይም የኃጢአት ምልክት ናት/
Evil Omen/…………………………………………………………………………………….249
ሴቶች ከዳተኞች ናቸው /Betrayers/……….…………………………………….………..249
ሴቶች ለወንዶች ጎጂዎች ናቸው /Detrimental to Men/…………………....…249
ሴቶች ለወንዶች ታዛዦች ካልሆኑ መደብደብ አለባቸው………………………….250
ወንዱ ሙስሊም ሚስቱን ለምን እንደሚመታት መጠየቅ የለበትም………...250
የባሎቻቸውን ፍላጎቶች በቅፅበት ማሟላት አለባቸው /The Husband's Desires
Must be immediately Met/………………………………………………...……….252
ሙስሊም ወንዶች ሴቶች ባሪያዎቻቸውን አስገድደው መድፈር ይችላሉ /Men have a
Right to Rape their Female Slaves, even in front of their Husbands/….253
ሙስሊም ሴቶች ሂጃብ (veil) እንዲለብሱ የተደረገበት እውነተኛ ምክንያት /The
Real Reason Why Women Have to Wear the Hijab/………...256

ወሲብና ወሲባዊነት በእስልምና /Sex and sexuality in Islam/


በገንዘብ ክፍያ የሚፈጸም ወሲብ………………………......……........................……....…261
ለአንድ ቀን ብቻ በስምምነት የሚፈጸም ወሲብ /one-night stand/…………...262
በፍቅር ጨዋታ ለመደሰት ድንግል የሆነች ልጃገረድ ተመራጭ ናት /virgin girl is
preferable for fun and frolic/…………………………………………………………………..263
ጤናማ ያልሆነ የወሲብ ፍላጎት/Sexual perversion/…………….…………………...265
12
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሙሉ ያልሆነ የወሲብ እርካታ /incomplete sexual pleasure/………………….267
የሴቷን ሰውነት ለመደሰቻነት መጠቀም /Enjoyment of a female’s body/..268
ፈቃደኛ ባትሆንም እንኳ ባልየው ሚስቱን አስገድዶ ወሲብ ሊፈጽምባት ይችላል /One
can enjoy a wife by force/…………………….……………………………………...…………....270
ካረገዘች ሴት ጋር ወሲብ መፈጸም /Sex with pregnant women/…..…………..270
በውርሃዊ ልማድ ወቅት ወሲብ መፈጸም /sex with menstruating women/..271
በጾም ወቅት መሳሳምና መጥባት /Kissing and sucking during fasting/…..….272
የዘር ፈሳሽን ወደ ውጭ እንዲፈስ ማድረግ /Coitus interruption (or spilling ones seed!)/…274
ከሴቷ ሰውነት የሚወጣው የዘር ፈሳሽ መልኩ ቢጫ ነው! /Women’s semen is yellow?/..277
ባልተገባ ቦታ ወሲብ መፈጸም /Backside or anal sex/……………………..………..277
ጎረምሳ ወንዶችን ጡት ማጥባት /Adult Suckling/………………………………….....280
ሚስት ባሏ ሌላ ሴት ጋር ሄዶ እንዳይወሰልትና እንዳይማግጥ ከፈለገች የእርሱን ውሽማ
(ቅምጥ) ጡቷን ማጥባት አለባት………..............…..282
ከጦር ምርኮኞችና በባርነት ከተያዙ ሴቶች ጋር ወሲብ መፈጸም /Sex with war cap-
tives & slave girls/………………………………………...….283
አንድ ወንድ ሙስሊም በባርነት በያዛቸው ሁለት እኅትማማቶቾች ላይ በየተራ ወሲብ
መፈጸም ይችላል……..............................................…285
ሙስሊም ወንዶች በባርነት የያዙዋቸውን ሴቶች ሀፍረተ ሥጋ በዓይናቸው መመልከት ይችላሉ...285
በባርነት የተያዙ ባሪያ ሴቶችን ለወሲብ ተግባር መዋዋስ ይቻላል…...................…285
ብልትን በመነካካት በራስ ላይ ዝሙት መፈጸም Masturbation-Adultery with
one’s own hands!……………………………………………...287
በአፍ በኩል የሚደረግ ወሲብ /oral sex/…….………289

ሴቶች በእስልምና-ክፍል ሁለት


የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ሚስታቸውን ይደበድቡ ነበር /Wife Beater/…293
በቁርአኑም ሆነ በሐዲሱ ሕግ መሠረት ሙስሊም ወንዶች ሴቶችን መደብደብ
ይችላሉ /Qur'an allows Wife Beating/…………………………………………………....293
መሐመድ ለተከታዮቻቸው ሚስቶቻቸውን እንዲመቷቸው ፈቅደውላቸዋል..294
ባሎቻችን ደበደቡን ብለው ቅሬታ ያቀረቡትን ሴቶች ‹‹ጥሩ ሴቶች አይደሉም›› ብለዋቸዋል.295
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ለእነ አቡ በከርና ኡማር ሴቶችን እንዲመቱ ስላዘዟቸው
እነርሱም ለሌሎች ወንዶች ይህንኑ ትእዛዝ አስተላልፈዋል……………………….297

13
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የዘመኑ ሙስሊም ምሁራኖችም ወንዱ ሚስቱን መምታት እንዳለበት ይስማማሉ/
modern Muslim Scholars Agree with Wife beating/…………………....297
አሃዛዊ መረጃዎች /Statistics on Domestic Violence in the Muslim world/...300
መጥፎ ሥራ ሠርታለች ተብላ የተወነጀለችን ሴት በረሀብ መግደል /Kill Woman
Guilty of Lewdness by Starvation/……………………………………………………..304
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ የጦር ወረራ ሲያደርጉ ሴቶችና ሕጻናትም አብረው
እንዲገደሉ ትእዛዝ ሰጥተዋል.........................................................................…304
ሴቶች ተገደው እንደደፈሩ እስልምና ይፈቅዳል /Raping of Women is allowed in Islam/…305
የሴት ልጅ ግርዛት በእስልምና የተፈቀደ ነው፣ ነቢያቸው መሐመድም አዘዋል /Female
Circumcision is allowed & Prescribed/……………………………………..……….306
የዘመኑ ሙስሊም ምሁራኖችም ሴት ልጅ መገረዝ እንዳለባት ይስማማሉ /modern
Muslim Scholars Agree with Circumcision/……………………………………..……..…307

የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ያስተማሯቸው ትምህርቶችና የሕይወት ተሞክሯቸው


የስነ ባሕርይ /Genetics/ ትምህርታቸው….......…………………………….…….…..310
መልአኩ ጂብሪል ለመሐመድ “ሚስትህን ሰላም በልልኝ” አላቸው….….…310
በግብረ ሥጋ ግንኙነት ወቅት ባልና ሚስት የሚጸልዩት ጸሎት ……….....…311
በጨረፍታ ሰረቅ አድርጎ ወይም በማጮለቅ የሚያይዎትን ሰው በእንጨት ዓይኑን
ቢያወጡት ተጠያቂ አይደሉም......................................311
ዘካ ያልተከፈለበት ገንዘብ በዕለተ ምፅአት ቀን ገንዘቡ ራሱ ወደ መርዛማ እባብነት
ይለወጥና ባለቤቱን ይውጠዋል.....................................312
በአላህ መንገድ ተዋግቶ በጂሃድ ለተሳተፈ ጦረኛ አላህ ለፈረሱ ያወጣውን ወጪ በዕለተ
ምፅዓት ይከፍለዋል….....................................................312
መላኢኮች (መላእክት) አርብ አርብ መስጊድ ያልመጣውን ሰው በቀሪ ይመዘግባሉ..313
እስራኤላውያን ወደ አይጥነት ተለውጠዋል …………………………….………………………………313
ኃጢአት ያደረጉ ሰዎች ወደ ዝንጀሮነትና አሳማነት ይለወጣሉ………………………..………313
የአይሁድና የክርስቲያኖች ተቃራኒ ለመሆን ከፈለጋችሁ ፂማችሁን ቀለም ተቀቡ…314
የአየር ንብረትን በተመለከተ የመሐመድ አስተምህሮ………………………………….......……..315
የግመል ሽንት መድኃኒት ነው………………………………………….………………………………....……315
ዝንብን እንደ መድኃኒት መጠቀም……………………………………………………………………………315
የሰይጣን መኝታ ቤት………………………………………….…………………………..…..…………………..316
ሰይጣን በሚያፋሽጉ ሰዎች ላይ ይስቅባቸዋል………………………………………….………..…….316
14
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሰይጣን በሰው ጆሮ ውስጥ ሽንቱን ሸንቶ አደረ……………………….…………………..………….317
ሰይጣን የሙስሊሞችን ጸሎት ለማስታጎል ሲል ፈሱን ይፈሳባቸዋል……………….….....317
ማንኛውም ሕጻን ገና ሲወለድ ሰይጣን ይዋሐደዋል…………………….………………………….317
ሰይጣን የሚመገባቸው ምግቦች……………….……………………………………………………..……….318
ሰይጣን በሦስት የተለያዩ ምሽቶች በሰው አምሳል እየተገለጠ የሰዎችን ምግብ ሰርቋል.........319
ሰይጣን መሐመድን ከጸሎት ሊያቋርጣቸው መከረ………………………….………………….….319
የእምነትን ሕግ በጣሱ ሰዎች ላይ በዕለተ ምፅዓት ቀን በጀርባቸው በኩል ባንዲራ
ይታሰርባቸዋል.............................................................................319
ሰይጣን ማታ ማታ በእያንዳንዱ ሰው ጀርባ ላይ ሦስት የድግምት ቋጠሮዎችን አስሮ
ያድራል.........................................................................................319
ሙሴ ከሰይጣን (ከመልአከ ሞት) ጋር ቦክስ ገጠመ…………………………………..……….319
መሐመድና ሰይጣን ተደባድበው እሳቸው አሸነፉ………………………………………….......320
ሰይጣኖች በማታ ቁርአንን እንደሰሙ ዛፏ ነገረቻቸው…….…………………………….…….320
ሰይጣን በሕልም የሙስሊሞቹን ነቢይ መሐመድን ተመስሎ ሊታይ አይችልም…320
መሐመድ ሕጋዊ ያልሆነ ወሲብ የፈጸመችን ዝንጀሮ በድንጋይ ወግረው ገደሉ…320
ሴት፣ ፈረስና ቤት መጥፎ ገዶች (ምልክቶች) ናቸው………………………………………….320
ዝንጀሮ፣ ጥቁር ውሻ፣ አህያና ሴት ጸሎትን ዋጋ ቢስ ያደርጋሉ……………………………321
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ በአይሁዳዊ ሰው መተት ተደርጎባቸው ነበር……….321
ግርፋትና በድንጋይ ወግሮ መግደል………………………………………….……………………….….321
ሰይጣን መሬትን ተሸክሟታል………………………………………….……………………………………321
ጨረቃ ለሁለት ተሰንጥቃለች………………………………………………….………….…………..……321
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድና መጠጥ…………………………………………….…………………321
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ስለ ራሳቸው የሰጡት ግምት………………………….……322
መንገድ ላይ ያገኛችሁትን ሰው ገፍትራችሁ እለፉ…………………………………….……..….322
በረመዳን ወር ሰይጣን ጡረታ ይወጣል…………………………………………..………….……...322
ከሞተ ውሻ ጋር የተቀለቀለ ውኃ ንጹሕ ነው............................................................322
የበሽታዎች ሁሉ መነሻ ……………………………………………………………..…………………………322
ሙስሊሞች መስመራቸውን ጠብቀው ካልሰገዱ አላህ ፊታቸውን ያጣምማቸዋል….323
ሙስሊሞች ወደፊት አላህን ባዶ እግሩን ሆኖ፣ እርቃኑን በእግሮቹ እየሄደ ያዩታል.…323
ከብር በተሠራ ዕቃ መጠጣት ለገሀነም እሳት ይዳርጋል……………………………..………323
የሙሴን ልብስ ይዛ የሮጠችው ድንጋይ………………………………………………………..…….324

15
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የመሐመድ ምግብ አላህን አመሰገነች……….……………………………………………….…..……324
በመካ ያሉ ድንጋዮች ለመሐመድ ሰላምታ ይሰጡ ነበር………………………………..…..324
ውዱ፣ ጸሎትና ፈስ………………………………………….…………………………………..………………324
በጀነት ውስጥ መቶ ዓመት ጋልበው የማያቋርጡት የዛፍ ጥላ አለ……………….…….324
ጠቢቡ ሰሎሞን በአላህ መንገድ የሚዋጋ ወታደር ለመውለድ ሲል በአንድ ሌሊት
ከመቶ ሴቶች ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት አደረገ…....................325
የአውራ ዶሮና የአህያ ጩኸት………………………….…………………………………………………...325
ላምና ተኩላ እረኛን በአንበታቸው አናገሩት……………………………………………………..….325
ሰዎች ልክ እንደ ግመሎች ናቸው……………………….……………………………………………......325
ውኃ ቆሞ መጠጣት ፈጽሞ የተከለከለ ነው………………………………………….……..…….…325
ሙስሊሞች በሚሰግዱና በሚጸልዩ ጊዜ ዓይኖቻቸውን ወደ ሰማይ የሚያነሱ ከሆነ
ከባድ ቅጣት አለባቸው................................................................326
መሐመድ እጅግ አድርገው የሚያፈቅሯቸው 3 ነገሮች ……………………………………….326
መሐመድን አሸናፊና ድል አድራጊ አይደሉም ብለው ካሰቡ ራስዎን ይስቀሉ……..327
መልአኩ ጂብሪል ለመሐመድ “አላህን ያመነነና አንተን የተከተለ ዝሙተኛም ይሁን
ቀማኛ ሌባ እርሱ ጀነት ይገባል” ብሎ ነገራቸው.......................327

የዐረቢያ ምድር-ከሙስሊሞቹ ነቢይ ከመሐመድ መወለድ በፊት.........243


የመሐመድ የልጅነት ሕይወታቸው እጅግ አሰቃቂ ነበር………….………………….244
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ያደጉት የፓጋን ዐረቦችን ሃይማኖታዊና ባህላዊ
ሥርዓታቸውን እየፈጸሙ ነበር..........................................................250
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ አምላካቸውን ፈጠሩ………………………………….251
አላህ-የሚለው የቃሉ ትርጉም………………………………………….………………………..255
በቁርአን ላይ የደረሱ ብክለቶችና እንዳይታመን ያደረጉት ነገሮች (Corruption of the Qur'an)...267
ቁርአን በመሐመድ በግል ጸሐፊያው በኩል የተጻፈ ስለሆነና ጸሐፊያውም የራሱን
ሀሳብ ስለጨመረበት ሊታመን አይችልም..……………………………………... 268
ቁርአኑ በየጊዜው ተለዋዋጭ እንደሆነ ራሱ ቁርአኑ ይናገራል…………….........268
የቁርአኑ የተለያዩ አንቀጾች ተሰብስበው በአንድ የተጠቃለሉበት መንገድ
አስቸጋሪነት ነበር (Difficulty in Collecting the Qur'anic Verses)..270
ቁርአኑ በብዙ የቋንቋ ሰዋሰዋዊ ስሕተቶች /grammatical errors/ የተሞላ
ስለሆነ ሊታመን አይችልም…………………………………………………………..…....271
16
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ቁርአኑ ሊታመን ያልቻለበት ሌላው ምክንያት በውስጡ ያሉት ታሪኮች ከሌሎች
እምነቶች የተኮረጁ በመሆናቸው ነው......………………………………..………...274
ቁርአኑ ታማኝ ካልሆነባቸው ምክንያቶች ውስጥ አንዱ መጽሐፍ ቅዱስን
አረጋግጣለሁ ማለቱ ነው..........................................................................280
ቁርአኑ ለመሐመድ ሰይጣናዊ በሆነ መንገድ የተገለጠ በመሆኑ ታማኝ አይደለም..284
ቁርአኑ አጠቃላይ ይዘቱ እጅግ አሰልቺ በመሆኑ ታማኝ አይደለም…...............284
ቁርአን የጀመረውን ሀሳብም ሆነ ታሪክ የማይጨርስ ስለሆነ ሊታመን አይችልም...284
ቁርአኑ ከሰማይ የወረደ ሳይሆን የራሱ የሆኑ የተለያዩ ምንጮችና ጸሐፊዎች
ስላሉት ሊታመን አይችልም..........................................................286

በቁርአን ዝግጅትና ጽሕፈት ላይ ቀጥተኛ አስተዋፅኦ የነበራቸው ግለሰቦች


1.ኢምሩል ቃይስ……………………………………………………….......…………..…287
2.ዛይድ ቢን አምር ቢን ነውፋል….………………………………………………288
3.ላቢድ….……………………………………………………………………………………..289
4.ሀሰን ቢን ጣቢት….……………………………………………………………………290
5.ፐርሺያዊው ሰልማን…..…………………………………………………….......…291
6.መነኩሴው ባሂራ…………………………………………………………………….…292
7.ኢብን ቁምታ….………………………………………………………………………….293
8.ጃብር….………………………………………………………………………………………294
9.ሳቢያኖች….………………………………………………………………………………..294
10.ከድጃ፣ ዋራቃና ኡቤይዱላህ………………………………………………….…295
11.አብዱላህ ቢን ሰላምና ሙካያሪቅ….……………………………………….…296
12.አን-ናድር ቢን አል-ሀሪዝ….……………………………………………………...296
13.ኡቤይ ቢን ካብ…………………………………………………………....………….297
14.አይሻ…..……………………………………………………………………………….……297
15.ዓይነ ስውሩ ኢብን ኡም ማክቱም…..…………………………………...…299
16.ራሳቸው መሐመድ በፈጠራ ያዘጋጁዋቸው ጥቅሶች……………..…299
ቁርአን ከዐረብኛ ውጭ የሆኑና ከሌሎች ቋንቋዎች የወረሳቸው ባዕድ ቃላትን
ስለሚጠቀም ታማኝ ሊሆን አይችልም..............................................394
የመሐመድ አስተምህሮታቸውና የሕይወት ተሞክሮአቸው በጣም ብዙ አስከፊ
ገጽታዎች ያሉት በመሆኑ ቁርአኑ ሊታመን አይችልም…..................302

17
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ከቁርአኑ ውስጥ የተሰረዙና እንዲጠፉ የተደረጉ ብዙ ጥቅሶች /Cancelled
Verses & Lost Verses/ መኖራቸው ቁርአኑን እንዳይታመን
አድርጎታል………………………………………………………………………….…………...303
ፍየል በልታው የጠፋው ቁርአን.....................................................................399
በድንጋይ ወግሮ መግደልና የክብር ግድያ /honor killing & Stoning/...305
ቁርአን ወደፊት ስለሚሆነው የዓለም ክስተት ምንም ነገር አለማወቁ እንዳይታመን
አድርጎታል...............................................................................................314

18
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!

መግቢያና መግባቢያ
በአጠቃላይ በእስልምና እምነት ታሪክ ውስጥ ሱኒና ሺዓ የተባሉ ሁለት ዋና ዋና
ክፍሎች ይገኛሉ፡፡ ሱኒዎች በዓለም ላይ ካለው የእስልምና እምነት ውስጥ እስከ 90%
የሚሆነውን ድርሻ ይይዛሉ፡፡ የተቀሩት ደግሞ ሺዓዎች ናቸው፡፡ በጋራ ሁለቱም
ክፍሎች የሚስማሙበትና የሚያምኑበት ነገር አላቸው፡፡ ይህም ሁሉም ሙስሊሞች
የሚመሩባቸው የአላህን ‹‹ፍጹም መለኮታዊ ቃል›› የያዙ ሁለት መጽሐፎች አሏቸው-
ቁርአንና ሐዲስ፡፡ ቁርአንና ሐዲስ የእምነቶቹ ምንጮችና ዋነኛ መመሪያዎች ናቸው፡፡
የሸሪዓውም ሕግ ከሁለቱ ተውጣቶ ነው የተዘጋጀው፡፡ ቁርአኑና ሐዲሱ በአተገባበርና
በአፈፃፀም ደረጃ አንድ ናቸው፡፡ ልዩነታቸው የአመጣጣቸው ጉዳይ ብቻ ነው፡፡ እንደ
እስልምናው እምነት ቁርአኑ ለሰው ልጆች ሁሉ መመሪያ ይሆን ዘንድ በቀጥታ ከአላህ
በመልአኩ በጂብሪል (በገብርኤል) በኩል ለነቢያቸው ለመሐመድ የተሰጠ መገለጥ
ሲሆን ሐዲሱ ደግሞ አላህ በሙስሊሞቹ ነቢይ በመሐመድ የዕለት ተዕለት ሕይወት
ውስጥ በመገለጥ ለአማኞቹ መልእክቱን ያስተላለፈበት መንገድ ነው፡፡ ቀርአኑ
የሙስሊሞቹን ነቢይ የመሐመድን ቀጥተኛ የሆኑ መለኮታዊ መገለጦችን (revelations)
የያዘ ሲሆን ሐዲሱ ደግሞ ነቢያቸው መሐመድ የተናገሯቸውን ንግግሮች፣ ያደረጓቸውን
ድርጊቶች፣ ያዘዟቸውን ትእዛዞች፣ የመከሯቸውን ምክሮች…በአጠቃላይ ከነቢያቸው
ከመሐመድ ሕይወት ጋር የጠቆራኙ ባሕሎችን (traditions) እና አባባሎችን (sayings)
ያካትታል፡፡ አላህ ቁርአኑን ለሙስሊሞቹ ነቢይ ለመሐመድ በማውረድ ለአማኞቹ
መመሪያ አድርጎ ሲሰጥ ሐዲሱን በተመለከተ ግን መመሪያዎቹን በነቢያቸው
በመሐመድ ሕይወት ውስጥ እንዲገለጡ አድርጓል ተብሎ በአማኞቹ ዘንድ በጽኑ
ይታመናል፡፡ "I have left you two things and you will not stray as long as you
hold them fast. The one is the Book of Allah and the other the Law
(Sunnah) of his Prophet." (Mishkat 1:120, Volume I, page 173).
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ያደረጓት ወይም የተናገሯት እያንዳንዷ ነገር አላህ
በነቢያቸው በመሐመድ የዕለት ተዕለት ሕይወት ውስጥ ለሙስሊሞች ያስተላለፋት
መለኮታዊ ሕግ እንደሆነች በጽኑ ይታመናል፡፡ ይህቺ አንዷ ድርጊት ወይም ንግግር ሱና
ትባላለች፡፡ የሱናዎቹ ስብስብ ሐዲሱን ፈጥሯል፡፡ የነቢያቸው የመሐመድ ሕይወቱ
በአጠቃላይ አላህ የተናገራቸውን ነገሮች በሙሉ በተግባር ያሳየ ተብሎ ይታመናል፡፡

19
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሐዲስ ማለት በአጭሩ አላህ ቁርአኑን በተግባር ያሳየበትና ያረጋገጠበት መንገድ ማለት
ነው፡፡ ሙስሊም ምሁራኖቻቸውም (Muslim scholars) ይህንን የሚገልጹበት መንገድ
ተመሳሳይ ነው፣ (The hadith is the Qur’an in action. Muhammad’s life is a
visible expression of Allah’s utterances in the Qur’an) በማለት ይገልጹታል፡፡
በመሆኑም ቁርአኑም ሆነ ሐዲሱ በመመሪያና በአተገባበር ደረጃ የሚሰጣቸው ቦታ
እኩል ነው፡፡ እንዳውም በተሻለ ቋንቋ እንግለጸው ከተባለ ቁርአኑን ያለ ሐዲሱ መረዳት
ፈጽሞ አይቻልም፡፡
"Indeed the Quran without the Hadis remains unintelligible in many cases
in the work-a-day life of a man. It is the very injunction of the Quran to
follow the Prophet in all his deeds and sayings. Therefore if the Quran is
believed, there is no other alternative but to believe in the Hadis of the
Prophet.
በአማኞቹ ዘንድ ሐዲሱን እንደ ቁርአኑ አድርጎ የማይቀበል ሰው ልክ
እንደማያምን ከሐዲ ነው የሚቆጠረው፡፡ በአረብኛው “ካፊር” (kafeer) ይሉታል፡፡
ስለዚህ ማንኛውም ሙስሊም በየትኛውም ቦታ ቢሆን ነቢያቸው መሐመድ ያደረጓትንና
የተናገሯትን ሁሉ የማድረግና የመጠበቅ ግዴታ አለበት፡፡ መስጊድ ውስጥም ይሁን
ሥራ ቦታ፣ ጦር ሜዳም ይሁን ሽንት ቤት…ብቻ የትም ይሁን የት ነቢያቸው መሐመድ
ያደረጉትን ነገር የማድረግና ያዘዙትን ትእዛዝ የመጠበቅ ግዴታ አለበት፡፡
ቁርአኑም ይህንኑ ሲያረጋግጥ“መልእክተኛው የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር
ያዙት፡፡ እርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ፡፡ አላህንም ፍሩ፤ አላህ ቅጣተ ብርቱ
ነውና” ነው ያለው፡፡ ሱረቱ አል-ሐሽር 59፡7፡፡ በሌላም ቦታ እንዲሁ በተመሳሳይ
ሁኔታ ተገልጧል፡፡ “አላህና መልእክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ ለምእመናንና
ለምእመናት ከነገራቸው ለእነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም” ሱረቱ አል-አሕዛብ
33፡36፡፡
ነቢያቸው መሐመድም ራሳቸው ሲናገሩ “እኔን የሚታዘዝ ጀነት ይገባል…” ነው
ያሉት፡፡ "Whoever obeys me shall enter Paradise and whoever disobeys me,
has indeed rejected truth." (Mishkat 1:97, page 159). በእነዚህ ምክንያት ነው
አንድ ሙስሊም ነቢያቸው መሐመድ ያደረጉትን ማንኛውንም ነገር የማድረግና
ያዘዙውን ትእዛዝ የመፈጸም ግዴታ ያለበት፡፡ ለዚህ ታማኝ የሆኑ አማኞችን ታዲያ
ለየት ያለ ድርጊት ሲያደርጉ አይታችሁ “ምነው?” ብትሏቸው “ሱና” ነው ይሏችኋል፡፡
ሱና ማለት የነቢያቸው አንዷ ድርጊታቸው ወይም ንግግራቸው ናት፡፡ ለምሳሌ:-

20
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሙስሊም ወንዶች ፂማቸውን ቀለም ይቀባሉ፡፡ ይህ አንድ ሱና ነው፡፡ ፂማቸውንም
ቀለም የሚቀቡት ነቢያቸው መሐመድ አይሁዶችና ክርስቲያኖች ስለማይቀቡ እናንተ
በተቃራኒው መቀባት አለባችሁ ብሎ ስላዘዟቸው ነው፡፡ ይህንንም ሐዲሱ እንዲህ
በማለት ይገልጸዋል፡- “The Prophet said, ‘Jews and Christians do not dye their hair
so you should do the opposite of what they do.’” Sahih Bukhari 7:72:786 (ዝርዝር
ሁኔታውን በኋላ በደንብ እናየዋለን) ግን አሁን በአጭሩ መጥቀስ የፈለኩት ነገር በዚህ
ዘመን በዓለም ላይ በሙስሊሙ ማኅበረሰብ ዘንድ እየተደረገ ያለው ማንኛውም ነገር
የነቢያቸው የመሐመድ ነፀብራቅ መሆኑን አስምሬበት ማለፍ እፈልጋለሁ፡፡
ስለ ሐዲሱ ይህችን ታህል ለማንሳት የፈለኩት ከዚህ በኋላ የሚቀርበው ሙሉው
ጽሑፍ ከቁርአኑና ከሐዲሱ የተወሰደ ስለሆነ ሐዲስ ሲባል ምን እንደሆነ መነሻ የሚሆን
ሀሳብ ለመስጠት ነው፡፡ የሐዲሱ ስብስቦች ምን ምን እንደሆኑ እንይና ወደ ዋናው ነጥብ
እገባልሁ፡፡ ስድስት ዋና ዋና የሐዲስ ስብስቦች ናቸው ያሉት፡፡ እነርሱም፡- ሳሂህ ቡኻሪ
(Sahih Bukhari)፣ ሳሂህ ሙስሊም (Sahih Muslim)፣ አቡ ዳውድ (Abu Dawud)፣
ማሊክ ሙዋታ (Maliks Muwatta)፣ ሻማ ኢል-ቲርሚድ (Shama-il Tirmidhi) እና
ሐዲስ ቁድሲ (Hadith Qudsi) ናቸው፡፡ የመጀመሪያዎቹ ሁለቱ ስብስቦች ከሁሉም
በተሻለ እጅግ ታማኞችና እውነተኛ ተደርገው ነው የሚወሰዱት፡፡ Sahih የሚለውን
ቃል “genuine or authentic” ወይም በአማርኛው “እውነተኛ” የሚለውን ቃል ተክቶ
የሚገባ ቃል ነው፡፡ በዝርዝር እንያቸው፡-
Sahih Bukhari፡ ከ7000 በላይ ስብስቦች ያሉት ሲሆን በእውነተኛነቱና በታማኝነቱ
ከሁሉም የበላይ ተደርጎ ይታያል፡፡ አሰባስቦ ያዘጋጀው ኢማም Bukhari በ256 A.H
ነው የሞተው፡፡ M. Muhsin Khan ወደ እንግሊዝኛ ተርጉሞታል፡፡ (A.H after hijra
ማለትም ነቢያቸው መሐመድ በ622 ዓ.ም ከመካ ወደ መዲና የተሰደዱበትን ዘመን
ይዘው ሙስሊሞች ዘመናቸውን የሚቆጥሩበት ነው)
Sahih Muslim: በእውነተኛነቱና በታማኝነቱ በ2ኛ ደረጃ ተቀምጧል፡፡ ከ4,000 በላይ
ስብስቦችን የያዘውን ይህንን ሐዲስ በ261 A.H. ከመሞቱ በፊት Muslim ibn al-Hajjaj
የተባለው ሰው ሰብስቦ ያዘጋጀው ሲሆን Abdul Hamid Siddiqui ወደ እንግሊዝኛ
ተርጉሞታል፡፡
Abu Dawud: 4,800 ስብስቦችን የያዘው ይህ ሐዲስ ከ6ቱ ዋና ዋና የሐዲስ ስብስቦች
ውስጥ በ3ኛ ደረጃ የሚቀመጥ ነው፡፡ ሐዲሶቹን ያሰባሰባቸው Abu Dawud ሲሆን
prof.Ahmad Hasan ወደ እንግሊዝኛ ተርጉሞታል፡፡
Maliks Muwatta፡ ይኸኛው ሐዲስ በቀደምትነቱ ከሁሉም ይበልጣል፡፡ ያሰባሰበውና
21
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ያዘጋጀው ኢማም Malik ibn Anas ሲሆን A'isha `Abdarahman ወደ እንግሊዝኛ
ተርጉሞታል፡፡
የተቀሩት ሁለቱ (Shama-il Tirmidhi እና Hadith Qudsi) እንደ ሌሎቹ ሐዲሶች
ብዙም ተዘውትረው አይጠቀሱም፡፡ የመጀመሪያዎቹ ሦስቱ ግን ከቁርአኑ እኩል እጅግ
ትልቅ ቦታ የሚሰጣቸው ናቸው፡፡ እኔም በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ለማጣቀሻነት
የተጠቀምኩት በዋናነት እነዚህን የሐዲስ ስብስቦች በተለይም የመጀመሪያዎቹን ሦስቱን
ነው፡፡ ቁርአኑ በዋናነት እንዳለ ሆኖ ማለት ነው፡፡ ከእነዚህ ስድስት ዋና ዋና የሐዲስ
ስብስቦች በተጨማሪ ከሁሉም እውነተኛና ታማኝ ሐዲሶች ውስጥ የተውጣጡ በርካታ
የነቢያቸውን የመሐመድን ንግግሮችና ድርቶች የያዘ al-Baghawi በተባለ ሰው የተዘጋጀ
"Mishkat-al-Masabih" የተባለ ጥንታዊ መጽሐፍ አለ፡፡ James Robson ወደ
እንግሊዝኛ የተረጎመውን ይህን መጽሐፍም ለማጣቀሻነት ተጠቅሜበታለሁ፡፡
ሌላው በማጣቀሻነት የተጠቀምኩበት መጽሐፍ ከሁሉም ኢስላማዊ ጽሑፎች
ውስጥ እጅግ ጥንታዊ የሆነውና በ750 ዓ.ም የተጻፈው የኢብን ኢሻቅ “Sirat Rasul
Allah” መጽሐፍ ነው፡፡ ይህ መጽሐፍ በጥንታዊነቱ የመጀመሪያ ነው፡፡ ቁርአኑንንም
ሆነ ሁሉንም ሐዲሶች ይቀድማል፡፡ ቁርአኑ በሙስሊሞቹ ነቢይ በመሐመድ ተከታይ
ከሊፋዎች አማካኝነት ተሰብስቦ በአንድ ጥራዝ መልክ የተዘጋጀው ነቢያቸው መሐመድ
በ632 ዓ.ም ከሞቱ በኋላ ቢያንስ 200 ዓመትና ከዚያ በላይ ቆይቶ ነው፡፡ ይህን እጅግ
ጥንታዊ የሆነና የነቢያቸውን የመሐመድን የሕይወት ታሪክ (biography) የያዘ
መጽሐፍ ግን የተጻፈው በ750 ዓ.ም ነው፡፡ በዚህ ዘመን መጽሐፉን በጣም ጥልቀትና
ስፋት ባለው መልኩ የጻፈው ኢብን ኢሻቅ (Ibn Ishaq) ሲሆን እርሱ “Sirat Rasul
Allah” በሚል ርዕስ የጻፈውን Alfred Guillaume የተባለው ጸሐፊ “The Life of
Muhammad” ማለትም ‹‹የመሐመድ ሕይወት›› በሚል ርዕስ ለመጀመሪያ ጊዜ በ1955
ዓ.ም ወደ እንግሊዝኛ ተርጉሞታል፡፡ ይህንን መጽሐፍ እኔም ባዘጋጀሁት ጽሑፍ ላይ
በምንጭነት ተጠቅሜበታለሁ፡፡ ሌሎችም እንዲሁ በቀደምትነት የተጻፉ ኢስላማዊ
መጽሐፎችን ለማየት በጣም ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል፡፡ ስለዚህ ይህ መጽሐፍ ቁርአኑን፣
ሐዲሱንና ጥንታዊ የሆኑ ኢስላማዊ መጽሐፎችን ብቻ መሠረት ተደርጎ የተጻፈ ስለሆነ
መጽሐፉ “based upon the earliest & original source of Islamic manuscripts”
“የመጀመሪያና ጥንታዊና የሆኑ ኢስላማዊ ጽሑፎችን መሠረት ተደርጎ የተዘጋጀ” ነው
መባሉ ትክክልና አሳማኝ ነው፤ ተገቢም ነው፡፡

22
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
2. እስልምናን ለምን ተውኩት? “Why I Reject Islam?”

ሁሉንም ነገር በቅንነትና በንጹሕ ልቦና ሆኜ ከማየት ነው የምጀምረው፡፡


የምጨርሰውም እንዲሁ እንደ አጀማመሬ ነው፡፡ ነገር ግን የማነሳቸው ሀሳቦች ወደፊት
እየጠነከሩ ስለሚመጡ ለመንደርደሪያነት ያመች ዘንድ አበውም ‹‹ነገርን ከሥሩ ውኃን
ከጥሩ›› እንዲሉ ነገረ ሃይማኖትን አንስቼ ከመጻፌ በፊት የሃይማኖትን ምንነት ከመናገር
እጀምራለሁ፡፡
የሰው ልጅ በባሕርይው ከሃይማኖት ውጭ ሆኖ መኖር አይችልም፡፡ ዓለማዊ የሆኑ
አሊያም ከነጭራሹ ለይቶላቸው ‹ሃይማኖት የለኝም› ብለው የሚናገሩ ሰዎች እንኳ
ሳይቀሩ ሃይማኖታዊ እሳቤዎችን ሲያራምዱ ይታያሉ፡፡ ዓሣ ከባሕር ወጥቶ መኖር
እንደማይችል ሁሉ የሰው ልጅም ከፈጠረው አምላኩ ተለይቶ መኖር አይችልም፡፡
ከሃይማኖት ውጭ ሆኜ እኖራለሁ ካለም ለዓለምና ለገዥዋ ለዲያብሎስ ተገዥ ሆኖ ነው
የሚኖረው፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ እንዲህ ተብሎ እንደተጻፈ፡- ‹‹ኃጢአትን የሚያደርግ
ከዲያብሎስ ነው፣ ዲያብሎስ ከመጀመሪያ ኃጢአትን ያደርጋልና›› (1ኛ የሐ 5፡8)፤
‹‹ዓለምን መውደድ ለእግዚአብሔር ጥል እንዲሆን አታውቁምን? እንግዲህ የዓለም
ወዳጅ ሊሆን የሚፈቅድ ሁሉ የእግዚአብሔር ጠላት ሆኖአል›› እንዲል መጽሐፍ፡፡ ያዕ
4፡4፡፡ ይህ እጅግ አስፈሪ የሆነ ግን ደግሞ እውነቱን ብቻ ቁልጭ አድርጎ የሚናገር
የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡ ‹‹የእግዚአብሔር ወዳጅ›› አለመሆን በነፍስም በሥጋም
እጅግ ትልቅ ጉዳት ሆኖ ሳለ ‹‹የእግዚአብሔር ጠላት›› መሆን ግን ምንኛ አስፈሪና
አስጨናቂ ነገር ነው በእውነት!
ሰው በሃይማኖት ኖሮ ለአምላኩ ታማኝ ሆኖ እርሱንም እያገለገለ መኖር ካልቻለ
የዓለምና የዲያብሎስ ተገዥ መሆኑ እርግጥ ነው፡፡ ማንኛውም ሰው በባሕርይው
ድክመት ስላለበት በየጊዜውና በየአጋጣሚዎቹ ወይም በሕይወቱ ፍጻሜ በሞት አፋፍ
ላይ ሲገኝ ያን ጊዜ የመለኮታዊ ኃይል እርዳታን መፈለጉ አይቀርም፡፡ ስለዚህ ያ ከመሆኑ
በፊት በሃይማኖት መኖር ለሰው ልጆች ሁሉ አማራጭ የሌለው መፍትሄ ነው፡፡
ሃይማኖት ማለት አምላክ የአዳም ዘር በሙሉ መንግሥቱን ይወርሱለት ዘንድ
ለሰው ልጆች ሁሉ የሰጣት እጅግ ውድና የከበረች ስጦታ ናት፡፡ ሃይማኖት አምላክ
እርሱን ያመልኩባት ዘንድ ለሰው ልጆች ሁሉ የሰጣት ብቸኛ የነፍስ መዳኛ መንገድ
ናት፡፡ መንግስተ ሰማያት ወይም በሙስሊሞቹ አጠራር ‹‹ጀነት›› የምትወረሰው
በሃይማኖት ብቻ ነው፡፡ ስለዚህ አምላክ ሰማያዊት ርስት መንግሥተ ሰማያትን ወይም
ጀነትን ይወርሱ ዘንድ ለልጆቹ የሰጣትን እውነተኛዋን ሃይማኖት ጠንቅቆ ማወቅ

23
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
እርሷንም በንጽሕናና በቅድስና አጽንቶ ይዞ መጠበቅ አለበት፡፡ ይህ ምርጫ ሳይሆን
ግዴታ ነው፡፡ የሰው ልጅ ‹‹እውነተኛይቱና ትክክለኛዋ ሃይማኖት የትኛዋ ናት?››
የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ የተሰጠውን ነፃነትና ሰፊ ዕድል ተጠቅሞ የፈለገውን እምነት
የመምረጥ ሙሉ መብት አለው፡፡ ምርጫውን ከወሰነ በኋላ ግን የአምላኩን መንግስት
የሚወርስባትንና ከአምላኩ የተቀበላትን አንዲቷን ሃይማኖት ግን እስከመጨረሻው
በንጽሕናና በቅድስና አጽንቶ መያዝና መታመን አለበት፡፡ ይህ ግዴታ ነው፡፡ እምነቱን
ጠንቅቆ አውቆ ለዚያች በደንብ ተረድሮ ላወቃት እምነቱ እስከ ሞት ድረስ በቆራጥነት
መታመንም የግድ ያስፈልጋል፡፡ በእውነተኛው ክርስትና ውስጥ ሆነው ያለፉት ጻድቃን
ሰማዕታቱ ሁሉ ይህን በተግባር አሳይተውናል፡፡ በዚህ ዘመንም እስከ ሞት ድረስ
የታመኑና እግዚአብሔርንም ቀን ከሌሊት የሚያገለግሉ እውነተኛ ክርስቲያኖች ቢኖሩም
ብዙኃኑ ግን ክርስትናቸውን በስም ብቻ ነው የያዙት፡፡
በአሁኑ ጊዜ ለአምላካቸው ለአላህ በቆራጥነት በመታመንና በማገልገል ረገድ
ሙስሊሞች በጣም ጠንካሮች ናቸው፡፡ ሌሊት 11፡00 ተነስተው አፍረተ ሥጋቸውን
ታጥበው (ውዱ አድርገው) ለአምላካቸው ይሰግዳሉ፡፡ ይህ ዓመቱን ሙሉ የማይቋረጥ
ተግባራቸው ነው፡፡ አሁን ለጊዜው እዚህ ጋር ሌላ ሌላውን ነገር ማሰብ አልፈለኩም
ነገር ግን እነርሱ ግንባራቸው ተልጦ ጥቁር ምልክት እስኪታይባቸው ድረስ ሁልጊዜ
ምንም ሳያቋርጡ የሚሰግዱት ለአምላካቸው ለአላህ ያላቸውን ፍቅርና ታማኝነት
ለመግለጽ ሲሉ ነው፡፡ በተቃራኒው በዘመናችን ያሉት ብዙዎቹ ክርስቲያኖች ግን
ለአምላካቸው ያላቸውን ፍቅርና ታማኝነት የሚገልጹት የተወሰኑ በዓላትን ብቻ
ጠብቀው ነው፡፡ ሁሉንም አይደለም እያልኩ ያለሁት፡፡ አብዛኛው ሕዝበ ክርስቲያን ግን
መንፈሳዊ ሕይወቱ ቋሚና ወጥ ካለመሆኑም በላይ በአጠቃላይ ጥሩ የሚባል
አይደለም፡፡ ብዙዎቹ ክርስትናውን ከዓለማዊነት ጋር በመቀላቀል የሆነ የማስመሰል ኑሮ
ነው የሚኖሩት፡፡ ይህንን ደግሞ እግዚአብሔርም፣ እነርሱም፣ ሰይጣንም ጠንቅቀው
ያውቁታል፡፡
ሙስሊም ሴቶች ፊታቸውንና መላ ሰውነታቸውን እንደዚያ በሂጃብ ጀቡነውና
ሸፍነው የሚሄዱትኮ የነቢያቸውን የመሐመድን ትእዛዝ ለመጠበቅ ሲሉ ነው፡፡ ይህም
ለእርሱ ያላቸውን ታማኝነት ነው የሚያሳየው፡፡ በተቃራኒው ግን እስቲ ብዙዎቹን
ክርስቲያኖን ሴቶች በየቦታው ተመልከቱ፡፡ ጡታቸውን፣ ጭናቸውን፣ እንብርትና
ዳሌያቸውን በግልጽ በገሃድ በአደባባይ ካላሳዩ የሰለጠኑ ስለማይመስላቸው በጣም
አሳፋሪ በሆነ መልኩ ነው የሚለብሱት፡፡ አለባበሳቸውም ሆነ ድርጊታቸው እውነተኛው
ክርስትና ፍጹም የማይፈቅደውን ነው፡፡ እውነቱን እንነጋገርና እንደነዚህ ዓይነቶቹ

24
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
እንኳን ሊታመኑለትና ሊያገለግሉት ይቅርና አምላካቸውን እግዚአብሔርን የሚያሰድቡ
ናቸው፡፡
አንድ ሌላ ምሳሌ ልጨምር፡፡ ወንዶቹ ሙስሊሞች ሃይማኖታቸው የሚያዘውን
ነገር ለመፈጸም ሲሉ ነው የሰውን አንገት በሰይፍ የሚቆርጡት፡፡ ድርጊቱን እኔ በእጅጉ
የማወግዘው ተግባር ነው፣ የክፉው መንፈስም ሥራ መሆኑን አምናለሁ፡፡ ግን እኔ አሁን
ማየት የፈለኩት ነገር ሙስሊሞቹ ያንን የሚያደርጉት አምላካቸውን አላህን ለማገልገል
በቆራጥነት ስለተነሱ መሆኑን ነው፡፡ ምንም እንኳን ድርጊታቸው ከኅሊና በታች የሆነ
ነገር ቢሆንም እነርሱ ግን ቁርአኑ ለሚያዛቸው ነገር ለመፈጸም ታማኞችና ምንጊዜም
ዝግጁዎች ናቸው፡፡ አምላካቸውን አላህን ለማገልገል ቆራጦች ናቸው፡፡ ግን ምን ዋጋ
አለው! ያን ሁሉ ነገር የሚያደርጉት በእውቀት፣ በንጹሕ ኅሊናና በማስተዋል ላይ
ተመሥርተው አይደለም፡፡
ማንኛውም ሰው ‹‹እውነተኛይቱና ትክክለኛዋ ሃይማኖት የትኛዋ ናት?›› የሚለውን
ጥያቄ በንጹሕ ኅሊና ሆኖ በትክክል መመለስ መቻል አለበት፡፡ ይህችንም እውነተኛዋን
ሃይማኖት ያውቅ ዘንድ አምላክ ፍጹም ነፃ ፈቀድና ሙሉ መብት ሰጥቶታል፡፡
የተሰጠውን ፍጹም ነፃ ፈቀድና ሙሉ መብት ተጠቅሞ የፈለገውን እምነት የመምረጥ
መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ምርጫውን ከወሰነ በኋላ ግን ላመነው እምነት የመታመን
ግዴታ አለበት፡፡ የሰው ልጅ ደግሞ በዚህ መንገድ ሄዶ ግዴታውን ከተወጣ በኋላ
ስለሚወርሳት የአምላኩ መንግስት እርግጠኛነት ሊሰማው ይገባል፡፡ አምላኩንም
ማገልገል ያለበት በትክክል አውቆት ነው፡፡ ስለዚህ አጠቃላይ ስለ እምነቱም ሆነ
ወደፊት ከሞት በኋላ እወርሳታለሁ ብሎ ተስፋ ስለሚያደርጋት ስለ አምላኩ መንግሥት
ቀድሞ በቂ ግንዛቤ ሊኖረው ይገባል፡፡ ይህንንም የሚያውቀው አምላኩ መመሪያ
ይሆነው ዘንድ ከሰጠው መጽሐፍ ነው፡፡ እናም ክርስትያኖችም ሆኑ ሙስሊሞች
በመጽሐፍ ቅዱስና በቁርአን ላይ የተጻፈውን መሠረት በማድረግ ከጽርፈኛ አስተሳሰብ
ነፃ ሆነው ስለ እምነታቸው በደንብ ጠንቅቀው የማወቅ ግዴታ አለባቸው፡፡ ሁለቱም
ወገኖች ተስፋ ስለሚያደርጓት ስለ ሰማያታቸውና ስለ ጀነታቸው በቂ ግንዛቤ
ሊኖራቸው ግድ ነው፡፡ ሰው የት እንደሚሄድ ሳያውቅ አይጓዝም፡፡ ከተጓዘም ጉዞው
ከንቱ ነው የሚሆነው፡፡
እነዚህን ነገሮች ታሳቢ በማድረግ ወደ ግል ታሪኬ ልምጣና አንዳንድ ነጥቦችን
ላንሳ፡፡ ሃይማኖት የነፍስ ጉዳይ ብቻ ነው እንጂ የሥጋ ጉዳይ አይደለም፡፡ ለሥጋ
ጉዳይማ ሰርቆና ቀማኛ ሆኖም መኖር ይቻላል፡፡ ሃይማኖት የሥጋ ወይም የምድራዊ
ኑሮ ጉዳይ አይደለም፡፡ ስለዚህ በእስልምናው እምነት ውስጥ እያለሁ ብዙ የነፍስ

25
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ጥያቄዎች ነበሩብኝ፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ እያለሁ በባሕር ዳር ዩነቨርሲቲ ለ4 ዓመታት
ስቆይ በዩኒቨርሲቲው ውስጥ የሚካሄደው የጠነከረ የእምነት እንቅስቃሴና ነፃነት
ከቀለሙ ትምህርቴ ጎን ለጎን መንፈሳዊውን ነገር እንድመረምር በእጅጉ እረድቶኛል፡፡
ከመጀመሪያው ጀምሮ ለእስልምና እምነቴ ቀናተኛና ታማኝ ስለነበርኩ መስጊድ
እየሄድኩ እሰግዳለሁ፤ ሶላት ለመስገድ ከመስጊድ ቀርቼ አላውቅም፡፡ የአላህንም ትእዛዝ
ለመፈጸም እስልምናው የሚያዘኝንም ነገር ሁሉ ለመፈጸም በጣም እጥራለሁ፡፡ ነገር ግን
ስለ እምነቴ እውቀቱ አልነበረኝም፡፡ እኔም ብቻ ሳልሆን አብዛኛው ሙስሊም ምእመን
ማድረግ ስላለበትና ስለታዘዘ ብቻ የእስልምናውን ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ይፈጽማል
እንጂ እምነቱን በደንብ ጠንቅቆ አውቆ አይደለም የሚኖረው፡፡ እኔ ግን አሁንም ሆነ
ወደፊት እስልምና እምነቴን ጠንቅቄ አውቄው ከበፊቱ በበለጠ በመስገድ እየተጋሁ
የአላህን ትእዛዞች ሁሉ ለመጠበቅ በእጅጉ እመኝና እፈልግ ነበር፡፡ ግን ስለ እምነቴ
ጠንቅቄ ማወቅ እንዳለብኝ ራሴን አሳምኜዋለሁ፡፡ በደንብ ጠለቅ ብዬ በጣም ብዙ
ነገሮችን እያነበብኩ ስመጣ በውስጤ በጣም ብዙ ጥያቄዎች ተፈጠሩብኝ፡፡ እናም
ከበፊትም ጀምሮ የነበሩብኝን ጥያቄዎች ለሙስሊም መምህራኖችና ወንድሞች ስጠይቅ
የሚሰጠኝ ምላሽ ነገሩን የበለጠ እንድገፋበት አደረገኝ፡፡ እኔ እስልምናው ውስጥ ስላሉ
በግልጽ የማይነገሩ ድብቅ ነገሮችን ስጠይቃቸው ለጥያቄዬ መልስ ሳይሆን የሚሰጡኝ
‹‹ይህን የነገረሽ ማነው?›› በማለት ለጥፋት ራሳቸውን ያዘጋጁ ነበር እንጂ የእኔን የነፍስ
ጥያቄዎችን አይመልሱልኝም ነበር፡፡ ወደ ቤተሰቦቼም ለእረፍት ስመለስ በዚያ ያሉትን
መምህራኖች በስልክና በአካል ቀስ እያልኩ ስጠይቃቸው ምላሹ ተመሳሳይ ነው፡፡
‹‹ይህን የነገረሽ ማነው?፡፡››
ዩኒቨርሲቲው ውስጥ አብራኝ አንድ ክፍል ውስጥ የምትኖርና የምትማር ጥሩና
ጠንካራ ክርስቲያን ጓደኛ ነበረችኝ፡፡ መኝታ ክፍላችን ውስጥ ከሌሎች ክርስቲያን
ጓደኞቿ ጋር ስለ እምነታቸው ስታወራ ‹‹ጊቢ ጉባዔው ባዘጋጀው ልዩ ጉባኤ ላይ ዛሬ
መምህር እከሌ ፕሮቴስታንቶች ለሚጠይቋቸው ጥያቄዎች መልስ ይሰጣሉ ስለተባለ
ጉባኤው ላይ መገኘት አለብን›› እያለች ስታወራ ሰማኋት፡፡ በሌላ ጊዜ ብቻችን ስንሆን
ጥያቄዎች ጠየኳት፡፡ ‹‹እናንተ ጋር ሁላችሁም ለምትጠይቁት ጥያቄ በቂ መልስና
ማብራሪያ ይሰጣችኋል?›› ብዬ ጠየኳት፡፡ እሷም ‹‹አዎ በቂ መልስ ይሰጠናል፡፡
ሊቃውንት መምህራኖቻችንንም በፈለግነው ሰዓት የፈለግነውን ነገር እንጠይቃለን፡፡
በተለይም የነፍስ አባቶቻችንን በግል እየሄድን ጾታዊ ጉዳዮችን ሁሉ እንጠይቃለን፤
ከበቂ በላይ የሆነ መልስም ይሰጠናል›› አለችኝ፡፡ እኔ ጋር ካለውና ካጋጠመኝ ጋር
ሳነፃፅረው ፍጹም የተለየ ስለሆነብኝ መንፈሳዊ ቅናት አደረብኝ፡፡ በሥጋ ዘመዶቼ

26
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ወደሆኑት ሼሆች ጋር ስልክ እየደወልኩ ‹‹እውነት በእስልምና እምነታችን ውስጥ
እንደዚህ ዓይነት ነገር አለ እንዴ?›› እያልኩ የነፍሴን ጥያቄዎች ስጠይቃቸው ‹‹ልጄ
ይህን ደግሞ ከየት ነው የሰማሽው?›› እያሉ መልሰው ይጠይቁኛል እንጂ እኔ
ለጠየኳቸው ጥያቄ መልስ አይሰጡኝም ነበር፡፡ ይህም ነገር ይበልጥ ሲደጋገምብኝ ስለ
እስልምና እምነቴ በደንብ ለማወቅ ከፍተኛ ጉጉት አደረብኝና ቀንም ሌሊትም ማንበብ
ጀመርኩ፡፡ አማርኛውን ቁርአንን ገዛሁና ሙሉውን ሳነበው የቀድሞ የነፍስ ጥያቄዎቼን
ይበልጥ አጠናከረልኝ፡፡ በዚህ ምድር ላይ ያለው የዝሙት ኃጢአት በጀነትም እንዳለ
ቁርአኑ በደንብ ይናገራል፡፡ ሐዲሱንም ከተለያዩ ኢስላማዊ ድረ ገጾች (web sites) ላይ
ሳነብ ጭራሽ ቁጥራቸው 72 የሚሆኑ ሴቶች በጀነት ለአንድ ወንዱ ሙስሊም ለወሲብ
ተግባር ሽልማት ተደርገው እንደሚሰጡት ይናገራል፡፡ (ነገሩን ወደፊት በዝርዝር
እናየዋለን፡፡) እናም ቁርአኑ ደጋግሜ በደንብ አነበብኩት፡፡ እንኳን ለነፍስ ጥያቄዎቼ
መልስ ሊሰጠኝ ይቅርና መለኮታዊ ይዘትም አጣሁበት፡፡ ሌላው ቢቀር የአማርኛ
ሰዋሰዋዊ ስሕተቶች ሁሉ አሉበት፡፡ ምንም ትርጉም የማይሰጡ አገላለጾች አሉበት፤
ዛቻና ማስፈራሪያዎች ይበዙበታል፡፡ የጀመራቸውን አንዳንድ ታሪኮች
አይጨርሳቸውም፡፡ ስለ እነዚህና ስለ ሌሎቹንም ነገሮች አሁንም ሆነ ወደፊት ሙስሊም
ሼሆችንና መምህራኖችን እጠይቃለሁ ብዬ አሰብኩ፡፡ ግን ቁርአኑ ውስጥ ሌላም ብዙ
ነገሮችን አገኘሁ፡፡ ቁርአኑ ስለ ክርስትና ምስክርነት ይሰጣል፡፡ ቁርአን ለሙስሊሞች
የመጣው መጽሐፍ ቅዱስን ለማረጋገጥ እንደሆነ ራሱ ቁርአኑ ይናገራል፡፡ (ወደፊት
በደንብ እናየዋለን፡፡) ይሄ ደግሞ ኅሊናዬን ይበልጥ አስጨነቀው፡፡ ሁለቱ እምነቶች
(እስልምናና ክርስትና) የማይገናኙ ተቃራኒ እምነቶች ሆነው ሳሉ እንዴት ቁርአን ስለ
መጽሐፍ ቅዱስ ሊመሰክር ይችላል? ለምንስ መመስከር አስፈለገው?
አንድ ቀን ያችን ክርስቲያን የክፍሌን ጓደኛ ብቻችንን ስንሆን ጥያቄ ጠየኳት፡፡
መጽሐፍ ቅዱሳችሁ ስለ እስልምና ምን ይናገራል? ብዬ ስጠይቃት ‹‹ኧረ እኛ ጋር
ስለሌላ እምነት አይወራም፤ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥም ወደፊት በክርስቶስ ስም
የሚመጡ አስመሳዮች እንደሚመጡ ትንቢት ተነግሯል እንጂ ስለ እስልምና እምነት እኛ
ክርስቲያኖች ጋር ምንም አይወራም የተጻፈም ነገር የለም፡፡ ካለም ደግሞ ቆይ
ሊቃውንት መምህራንን ጠይቄ እነግርሻለሁ›› አለችኝ፡፡
እኔም 114ቱንም የቁርአን ምዕራፎች በደንብ ማንበቤን እንደቀጠልኩ ነው፡፡
በጣም አስገራሚ በሆነ ሁኔታ ቁርአኑ በሱረቱ አል-መርየም ሙሉ ምዕራፍ ላይ፣
በሱረቱ አል-ዒምራን 3፡42-49 እና በሱረቱ አል-ማኢዳህ 5፡110 ላይ ክርስቶስ ከሴቶች
ተለይታ ከተመረጠች ከድንግል ማርያም በደንግልና መወለዱንና በኋላም ያደረጋቸውን

27
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አስደናቂ ተአምራቶች ማለትም ኢየሱስ ክርስቶስ ዕውራንን ማብራቱን፣ ሙታንን
ማስነሣቱን፣ ለምፃሞችን ማንፃቱን፣ ድውያንን መፈወሱን፣ መና ከሰማይ ማውረዱን፣
የሕይወት ፈጣሪ መሆኑን፣ ሁሉን ዐዋቂ መሆኑን ቁርአኑ በትክክል ይመሰክራል፡፡ ይህ
ነገር እንዴት ነው? በማለት ሙስሊም ምሁራኖችን ስለጉዳዩ ለመጠየቅ ብዙ ደከምኩ፡፡
እኛ ሀገር ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት በጥያቄዎች ደስተኞች ካለመሆናቸውም በላይ ምንም
ሳልጠይቅና ሳላውቅ በቃ ዝም ብዬ እንድኖር ብቻ ነው ጫና የሚያደርጉብኝ፡፡
ለጥያቄዎች ሁሉ መልስ የሚሰጡ በውጭ ሀገር ያሉ የተለያዩ ኢስላማዊ ድረ ገጾች
(web sites) ስላሉ ለእነርሱ ጥያቄዎቼን ላኩኝ፡፡ የሰጡኝም መልስ ‹‹ዒሳ (ኢየሱስ)
በነቢይነቱ አላህ እረድቶት ነው እነዚያን ተአምራት ያደረገው›› የሚል ነው፡፡ በሌላ
ጊዜም የነፍስ ጥያቄዎቼን ጨምሬ ብዙ ጥያቄዎችን ላኩላቸው፡፡ ልክ ለዓሳ እንዲህ
ተብሎ በቁርአኑ ውስጥ እንደተጻፈው ሁሉ ታዲያ ለምን ለነቢያችን ለመሐመድም
እንዲህ ተብሎ አልተጻፈም? ነቢያችን መሐመድ ከነቢያት ሁሉ ይበልጣሉ ከተባለ ልክ
እንደዒሳ ስለእሳቸውም በቁርአኑ ውስጥ ሙት ስለማስነሣታቸው፣ ሕይወትን የፈጠሩ
ስለመሆናቸው ለምን አልተጻፈም? ዒሳ (ኢየሱስ) በእስትንፋሱ እፍ ብሎ ሕይወት
እንደፈጠረ በቁርአኑ ላይ ተጽፏል፤ ታዲያ ይሄ በራስ ሥልጣን የሚደረግ ነገር አይደለም
ወይ? በሌላም ቦታ ቁርአኑ አምላክነቱንም ጭምር መመስከሩስ እንዴት ነው?
በቁርአኑና በሐዲሱ ላይ በጀነት ውስጥ ዝሙት ስለመኖሩ የተጻፈውን ነገር
ልታብራሩልኝ ትችላላችሁ? የነቢያችን የመሐመድ የግል የሕይወት ታሪካቸውን
በጥልቀት ልትነግሩኝ ፈቃደኞች ናችሁ? ከ30 በላይ ሚስቶች እንደነበሯቸው
የሚነገረውስ እውነት ነው? በ53 ዓመታቸው ከ9 ዓመት ሕጻን ልጅ ጋር ወሲብ
እንደፈጸሙ በሐዲሱ የተነገረው ምን ያህል እውነት ነው? ስለነቢያችን መሐመድ
እውነተኛ ሕይወት በደንብ ማወቅ እፈልጋለሁ?…… እያልኩ እጅግ በርካታ ጥያቄዎችን
ጠየኳቸው፡፡ እነርሱም እንደሚመች አድርገው መልሳቸውን ነገሩኝ፡፡
እኔም በውጭ ያሉት ሙስሊም መምህራኖች በድረ ገጾቻቸው የሰጡኝን መልሶች
እንደመነሻ ይዤ በጣም ብዙ ነገሮችን ከኢስላማዊ ድረ ገጾች ላይ ስፈልግ ባጋጣሚ
በፊት ሙስሊም የነበሩ አንድ ግብፃዊ ሼህ (ለደኅንነት ሲባል ስም አልጠቅስም)
እሳቸው የጻፉትን ጽሑፍ አገኘሁ፡፡ ለእሳቸውም አንዳንድ ጥያቄዎችን ጠየኳቸው፡፡
በቁርአኑና በሐዲሱ ውስጥ የተጻፉ እጅግ ብዙ ነገሮቸን ስለነገሩኝ ማመን ነው
ያቃተኝ፡፡ የነቢያችን የመሐመድ የግል የሕይወት ታሪክ፣ የቁርአንን ምንነት፣
የእስልምናውን አጀማመር… ማስረጃዎችን እየጠቀሱ ሁሉንም ዘርዝረው ነገሩኝ፡፡ እኔም
ለነገሩ እጅግ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቼ ያገኘኋቸውን መረጃዎች ሁሉ ከአማርኛው

28
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ቁርአንና ከሐዲሱ ጋር እያመሳከርኩ ቀን ከሌሊት ለብዙ ጊዜ ያህል አነበብኩ፡፡
ከዩነቨርሲቲ ተመርቄ እስክወጣ ድረስ ይህን ሁኔታ ቀጠልኩበት ግን ለሌላ ሰው
ለምንም አልተናገርኩም ነበር፡፡ ከሙስሊም መምህራኖች ጋር ጉዳዩን ለመወያየት
ብሞክርም ‹‹ከየት አመጣሽው? ማነው ይህን ያለሽ?›› እያሉ ለጥፋት ከመነሳት በቀር
ያገኘሁት ጥቅም ስለሌለ አሁን ማንንም ለማናገር አልፈለኩም፡፡ ለ3 ዓመታት ያህል
የዚያን ግብፃዊ ሼህ መረጃዎች ከአማርኛው ቁርአንና ከሐዲሱ ጋር በማመሳከር
ስመረምር ከቆየሁ በኋላ ተመርቄ ወደ ሥራ ተሰማራሁ፡፡ ብቻዬን ቤት ተከራይቼ ስኖር
ሁሉንም ነገር በነፃነት ለማወቅ ነገሮች የበለጠ ተመቻቹልኝ፡፡
ሌላም ምቹ አጋጣሚው ተፈጠረልኝ፡፡ ያች በዩኒቨርሲቲ ቆይታዬ አንድ ክፍል
ውስጥ አብራኝ ትኖርና ትማር የነበረችው ክርስቲያን ጓደኛዬ ሀገሯ ሌላ ቦታ ቢሆንም
መሥሪያ ቤቷ አዘዋውሯት እኔ ከምሠራበት ሀገር መጣች፡፡ እየተገናኘን እንጫወታለን፤
አብረንም እያደርን ብዙ ነገር እናወራ ስለነበር አንድ ቀን ስለ እስልምናው ያወኩትን
ነገር ሁሉ ነገርኳት፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ከእኔ አንደበት ስትሰማ በጣም ደነገጠች፡፡
‹‹የምትናገሪው ነገር በጣም ከባድ ነው፤ እንዲህ ብለሽ ለማንም እንዳትናገሪ ይገሉሻል››
አለችኝ፡፡ ‹‹እንዲህ ዓይነቱንስ ነገር ከየት አመጣሽው?›› በማለት ደግማ ጠየቀችኝ፡፡
እውነቱን ማወቅ እፈልጋለሁ እስቲ ስለ እናንተ እምነት ነገሪኝ ስላት ብዙ ቀን አብረን
እያደርን ስለ ክርስትናው ነገረችኝ፡፡ መጽሐፎቿን እየገለጠች ስለ ክርስቶስ የተነገሩ
ትንቢቶችን፣ አምላክነቱን፣ ወደዚህች ምድር የመጣበትን ዓላማ፣ መጥቶም ያን ሁሉ
መከራ ለምን እንደተቀበ… ብቻ ክርስትናውን በአጠቃላይ በደንብ አስረዳችኝ፡፡
መጽሐፎቿንም ተረጋግቼ እንዳነባቸው ሰጠችኝ፡፡ በቁርአን ላይ ስለ ክርስቶስ ኢየሱስ
የተጻፉ እነዚያን ነገሮችን እንደመነሻ ይዤ ከክርስትናው አስተምህሮ ጋር ሳስተያየው
ነገሩ ሁሉ በጣም ቀላል ሆኖ አገኘሁት፡፡ ቁርአኑም ለምን መጽሐፍ ቅዱስን
አረጋግጣለሁ እንደሚል አሁን ገባኝ፡፡
እንደተለመደው አንድ ቀን ማታ ጓደኛዬ ጋር አዳሬን ሄድኩና ‹‹መጠመቅ
እፈልጋለሁ›› አልኳት፡፡ እሷም ‹‹ማወቅ ከፈለግሽማ ይኸውልሽ በደንብ እወቂ›› በማለት
ስለ ክርስትናው የምታውቀውን ነገረችኝ መጽሐፎቿንም ሰጠችኝ እንጂ ካሁን በፊት
ክርስቲያን ሁኚ ብላ አንድም ቀን ተናግራኝ አታውቅም ነበርና አሁን ‹‹መጠመቅ
እፈልጋለሁ›› ስላት ገረማት፡፡ ‹‹ግን አንቺ እስካሁን ድረስ እንዴት አላነሳሽብኝ?›› ብዬ
ጠየኳት፡፡ ‹‹እውነትን ስታውቂያት እውነት ራሷ ነፃ ታወጣሻለች ብዬ ነው›› ስትለኝ ምን
ማለቷ እንደሆነ ጠየኳት፡፡ እሷም ‹‹ሁሉን ነገር በደንብ ስታውቂው ምንም ዓይነት
ተፅዕኖ ሳይኖርብሽ ራስሽ በፈቃድሽ ብቻ መወሰን እንድትችይ ብዬ ነው›› አለችኝ፡፡

29
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በጣም ልክ ነበረች፡፡
ሁሉንም ነገር ጠንቅቄ ከተረዳሁ በኋላ አምኜ ተጠመቅሁ፡፡ እኔ አምኜ ተጠምቄ
ብቻ አላቆምኩም፡፡ የዋህና ቅን ልቡና ያላቸውን ሌሎች ሙስሊም እኅቶቼንና
ወንድሞቼን መረጃዎችን በማቀበል ‹‹እስልምናው ውስጥ እንዲህ እንዲህ... ዓይነት ነገር
አለኮ! እስቲ እውነት መሆኑን አረጋግጡና ነገሩን በደንብ መርምሩት›› እያልኩ
መረጃዎቼን እሰጣቸዋለሁ፡፡ ሄደውም ሲጠይቁ ለጥያቄዎቹ መልስ ሳይሆን
የሚሰጣቸው ‹‹እንዲህ ዓይነቱን ነገር ከየት አመጣችሁት?›› ይባላሉ፡፡ ከዚያም
ሳይፈልጉም ባይሆን በግድ ስለ ክርስትናው እንዲያውቁ ይገደዳሉ፡፡ እውቀውም
ይጠመቃሉ፡፡ በዚህ ዓይነት መንገድ ከእኔ በኋላ አምነው የተጠመቁ ብዙዎች ናቸው፡፡
እኔም የማስተርስ ዲግሪ የትምህርት ዕድል አግኝቼ ወደ አውሮፓ ሄድኩ፡፡
ትምህርቴንም ጨርሼ እዛው ሀገር መኖር ከጀመርኩ በኋላ ጉዳዩን እጅግ በጥልቀት
መመርመሬን ቀጠልኩበት፡፡
እስልምናውን ለምን እንደተውኩትና የነፍስ ጥያቄዎቼ ምን እንደነበሩ ከዚህ ቀጥሎ
በዝርዝር አቀርባቸዋለሁ፡፡ አሁንም ቢሆን ቀጥሎ የማነሳቸውን የነፍሴን ጥያቄዎች
ሊመልስልኝ የሚችል ማንኛውም ኢማም (ኢስላማዊ መምህር) ካለ ደስ ይለኛል፤
እውነቱንም ለመቀበል ፍቃደኛ ነኝ ግን ማንም ሊመልስልኝ የሚችል የለም፡፡
ጥያቄዎቹን ከመመለስ ይልቅ በእኔ ላይ አካላዊ ጉዳት ለማድረስ መሯሯጡ ነው
የሚቀላቸው፡፡ እስልምናውን ከተውኩባቸው ምክንያቶች ውስጥ ለማሳያ ያህል ቀጥሎ
የምጠቅሳቸው ዋና ዋና ነጥቦች በቀጥታ ከቁርአኑና ከሐዲሱ የተወሰዱ ናቸው፡፡
በመጀመሪያ የሙስሊሞቹን ነቢይ የመሐመድን የግል ሕይወታቸውን ቀጥሎ ደግሞ
ያስተማሯቸውን ትምህርታቶቻቸውን ለሁለት ከፍሎ ማየቱ የተሻለ ነው፡፡ በዚህ
መጽሐፉ ውስጥ ሁሉንም ነጥቦች በዝርዝር ስለምናይ ለአሁኑ ነጥብ ነጥቦቹን ብቻ
በአጭሩ ላስቀምጥ፡፡ እኔ አንድም እስልምናውን የተውኩበት ምክንያት የመሐመድ
የግል ሕይወታቸው ብዙ ሙስሊሞች በማያውቁት መልኩ እጅግ አስደንጋጨ በሆኑ
ድርጊቶች የተሞላ በመሆኑ ነው፡፡ ከእነዚህም ውሰጥ፡-

1ኛ. በመጀመሪያ ደረጃ ነቢያቸው መሐመድ ኃጢአተኛ እንደነበሩ ራሱ ቁርአኑ


የሚመሰክርባቸው መሆኑን ማየቱ በጣም ተገቢ ነው፡፡ ቁርአኑ ብዙ ቦታ ላይ
“መሐመድ ሆይ! ስለ ኃጢአትህ ምሕረትን ለምን” “ask forgiveness for your
sin” በማለት በግልጽ ይናገራል፡፡ ሱረቱ መሐመድ 47፡19፣ ሱረቱ አል-ፈትሕ 48፡2፣
ሱረቱ አል-ሙእሚን 40፡55፡፡
30
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ቁርአኑ በዚህ መልኩ ኃጢአተኛ መሆናቸውን ከመሰከረባቸው ነቢያቸው
መሐመድ የሠሯቸው ኃጢአቶች ምን ምን ናቸው? ከተባለ ወደፊት በጣም በሰፊው
እናየዋለን ለአሁኑ ግን ለማሳየት ያህል ብቻ በአጭሩ የተወሰኑ ምሳሌዎችን ከቁርአኑና
ከሐዲሱ ላይ መጥቀስ እንችላለን፡፡

ነቢያቸው መሐመድ በ53 ዓመታቸው ከ9 ዓመት ህጻን ልጅ ጋር ወሲብ


ፈጽመዋል፡፡ አይሻን ያገቧት በ6 ዓመቷ ሲሆን በሚስትነት ከእናቷ ለይተው
ወደቤታቸው የወሰዷት ግን በ9 ዓመቷ ነው፤ በዚህ ጊዜ የእሳቸው ዕድሜ 53 ነበር፡፡
ይህንንም በመመስከር ራሷ አይሻ የተናገረችው በሐዲሱ ላይ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡
A'isha reported: Allah's Messenger married me when I was six
years old, and I was admitted to his house at the age of nine. Sahih
Muslim 8:3309, & Sahih Muslim 8:3310. “the Prophet married her
when she was six years old and he consummated his marriage when
she was nine years old, and then she remained with him for nine
years (i.e., till his death”) Sahih Bukhari 7:62:64, Abu Dawud
2:2116.
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ የአሳደጉትን ልጅ የዛይድን ሚስት እሱን
አስፈትተው እሳቸው አግብተዋታል፡፡ ይህም ቁርአኑ ሱረቱ አል-አሕዛብ 33፡37 ላይ
እንዲሁም በሐዲሱ Sahih Bukhari 9:93:516 ላይ በሰፊው ተጠቅሷል፡፡
መሐመድ በወቅቱ ‹‹ነቢይ ነኝ›› ብለው ሲነሱ ትምህርታቸውን ‹‹ትክክለኛ ነገር
አታስተምርም፣ ትምህርትህን አንቀበልም›› በማለት ይቃወሟቸው የነበሩትን ግለሰቦች
በጨለማ ሰው እየላኩ ያስገድሉ ነበር፡፡ በእሳቸው ቀጭን ትእዛዝ የተገደሉ ብዛታቸው
ከ64 በላይ የሆኑ ሰዎች ዝርዝር ታሪካቸውና የአገዳደላቸው ሁኔታ በግልጽ በሐዲሱ
ላይ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ ወደፊት በዝርዝር እናየዋለን፡፡
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ጅምላ ጭፍጨፋ ያካሂዱ ነበር፡፡ በ627 ዓ.ም
ቁጥራቸው ከ800 በላይ የሚሆኑ ወንዶች የባኑ ቁራይዛ ጎሳ አባል የሆኑ በመዲና ከተማ
ይኖሩ የነበሩ አይሁዶች በነቢያቸው መሐመድ ትእዛዝ በአንድ ቀን በሰይፍ
ተጨፍጭፈዋል፡፡ ሚስቶቻቸውና ልጆቻቸው ደግሞ ለመሐመድ ተከታዮች በጦር
ምርኮነት እንዲከፋፈሉ ሲደረጉ የተረፉትም ለባርነት ተሸጠዋል፡፡ ይህም በቁርአኑና
በሐዲሱ ላይ በግልጽ ተጽፎ ይገኛል፡፡ ሱረቱ አል-አሕዛብ 33፡26 ላይ እንዲህ ተብሎ

31
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ነው የተጻፈው፡- ‹‹እነዚያንም ከመጽሐፉ ባለቤቶች የረዱዋቸውን ቁረይዟን
ከምሽጎቻቸው አወረዳቸው፤ በልቦቻቸውም ውስጥ መባባትን ጣለባቸው፤ ከፊሉን
ትገድላላችሁ፤ ከፊሉንም ትማርካላችሁ፡፡ ምድራቸውንም፣ ቤቶቻቸውንም፣
ገንዘቦቻቸውንም ገና ያልረገጣችኋትንም ምድር አወረሳችሁ፤ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ
ቻይ ነው›› ይላል ቁርአኑ፡፡ በሐዲሱና በታሪክ ድርሳናቱ ደግሞ እንዲህ ተብሎ ተጽፏል፡
“The Jews were made to come down, and Allah’s Messenger im-
prisoned them. Then the Prophet went out into the marketplace of
Medina (it is still its marketplace today), and he had trenches dug in
it. He sent for the Jewish men and had them beheaded in those
trenches. They were brought out to him in batches. They numbered
800 to 900 boys and men. Al-Tabari, Vol. 8, p. 35, See Also
Ishaq:464. “The Prophet then killed their men and distributed their
women, children and property among the Muslims.” (Sahih Bukhari
5:59:362), “Then the Apostle divided the property, wives, and chil-
dren of the Qurayza among the Muslims. Allah’s Messenger took
his fifth of the booty.” Ibn Ishaq:465.
ከዚሁ ጋር በተያያዘ አንድ ነገር አብረን ማየት እንችላለን፡፡ ነቢያቸው መሐመድና
ተከታዮቻቸው በጦርነት በሚዘርፉት ንብረት በጣም ሀብታም ሆነው ነበር፡፡ በቁርአኑ
ሱረቱ አል-አንፋል 8፡41 ላይ ‹‹ከማንኛውም ነገር በጦር ከከሓዲዎች የዘረፋችሁትም
አንድ አምስተኛው ለአላህና ለመልእክተኛው… የተገባ ነው መሆኑን ዕወቁ፤ አላህም
በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው›› ተብሎ ነው የተጻፈው፡፡ እየቆየ ሲሄድ ነው የነቢያቸው
ድርሻ ወደ አንድ አምስተኛ ተቀይሮ ለተከታዮቻቸውም ማካፈል የጀመሩት እንጂ
መጀመሪያ ላይ ለተከታዮቻቸው ሳይሰጡ ሙሉውን ለራሳቸው ብቻ ነበር
የሚወስዱት፡፡ ቁርአኑ 8፡1 እንዲህ ይላል፡- ‹‹ከጦር ዘረፋ ገንዘቦች ይጠይቁሃል፤ የዘረፋ
ገንዘቦች የአላህና የመልእክተኛው ናቸው፤ ስለዚህ አላህን ፍሩ›› በማለት ቁርአኑ በግልጽ
አስቀምጦታል፡፡ ቀጥሎ ያለውን የሐዲሱንም ማስረጃ ይመልከቱ፡- “When Allah
made the Prophet wealthy through conquests, he said, ‘I am more rightful
than other believers to be the guardian of the believers.” Sahih Bukhari
3:37:495. ‹‹አላህ መሐመድን በጦር በተያዘ ንብረት ሀብታም ባደረገው ሰዓት…
“When Allah made the Prophet wealthy through conquests” የምትለዋ

32
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አገላለጽ ነቢያቸው መሐመድ በጦርነት በሚዘርፉት ንብረት አላህ ሀብታም
እንዳደረጋቸው ነው የምታመለክተው፡፡ ታዲያ እንዲህ ዓይነት ለአእምሮ የሚከብዱ
ነገሮችን የፈጸሙትን ነቢያቸው መሐመድን እንዴት ነቢይ ናቸው ብዬ ልመን?
ኃጢአተኛና በደለኛ የሆነን ሰውስ እንዴት አርአያ አድርጎ መከተል ይቻላል?
ሕመምተኛ ሰው ለራሱ መድኃኒት ያስፈልገዋል እንጂ ሌላውን ያድን ዘንድ ይችላል
እንዴ? እኔ በበኩሌ ሁሉም ነገር ከአእምሮ በታች ስለሆነብኝ እስልምናውን በእነዚህና
በሌሎችም በርካታ ምክንያቶች ነው የተውኩት፡፡

2ኛ. የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ የጦር መሪ (Jihadist) ነበሩ፡- እኔ አይደለሁም ይህን


ያልኩት! ነቢያቸው መሐመድ ራሳቸው ‹‹እኔ አሸናፊ (ባለድል) የሆንኩት በሽብር ነው››
በማለት ተናግረዋል፡፡ “Allah’s Apostle said, ‘I have been made victorious with
terror.’” Sahih Bukhari: 4፡52፡220. አሁንም በዚሁ ሐዲስ ላይ መሐመድ
ስለራሳቸው ሲናገሩ “አንደበተ-ርቱእ የመሆንና በሽብር ድል የማድረግ ቁልፍ
ተሰጥቶኛል” ነው ያሉት፡፡ “The Prophet of Allah said, ‘I have been given the
keys of eloquent speech and given victory with terror.’” Sahih Bukhari:
9፡87፡127. መሐመድ ሙስሊሞች መንግስተ ሰማያትታቸው ጀነትን ለመውረስ በጂሃድ
ተሳትፈው መግደል እንዳለባቸው አስተምረዋል፡፡ “Allah’s Apos-tle said, ‘know
that Paradise is under the shade of swords.’” Sahih Bukhari: 4፡51፡73.
ነቢያቸው መሐመድ እስልምና እምነትን ጀምረው ያስፋፉበትም መንገድ ይኸው ነው፡፡
እስልምና የጂሃድ ወረራ ውጤት ነው፡፡ ነቢያቸው መሐመድ እስልምናን ሊመሠርት
ከተነሱበት ከ622 ዓ.ም ጀምሮ እስከሞቱበት 632 ዓ.ም ድረስ ብቻ 94 የጂሃድ ወረራና
የሽብር ጥቃቶችን ፈጽመዋል፡፡ ከእነዚህ 94 የጂሃድ ወረራና የሽብር ጥቃቶች ውስጥ
መሐመድ ራሳቸው በቀጥታ የጦሩ መሪ ሆነው የተሳተፉባቸው 27 ሲሆኑ ቀሪዎቹ 67ቱ
ላይ ደግሞ ሌሎች የጦር መሪዎችን ሹመው የተደራጀና የታጠቀ ተዋጊ ሠራዊት
አሰማርተው የፈጸሟቸው የጂሃድ ወረራና የሽብር ጥቃቶች ናቸው፡፡ ቆይተን ሁሉንም
በዝርዝር እናያቸዋልን፡፡ ለአሁኑ ግን እስቲ ቀጥሎ ያሉትን በቁርአኑ ላይ የተጻፉትን
የነቢያቸው የመሐመድን ትእዛዞች ልብ ብላችሁ ተመለክቷቸው፡-
‹‹ባገኛችሁባቸውም ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው›› (ሱረቱ አል-በቀራህ 2፡191)፤
‹‹አጋሪዎቹን (ያልሰለሙትን) በአገኛችሁባቸው ስፍራ ግደሉዋቸው፤ ያዙዋቸውም፤
ክበቡዋቸውም፤ ለእነሱም መጠባበቅ በየመንገዱ ተቀመጡ›› (ሱረቱ አል-ተውባህ 9፡5)
፤ ‹‹እነዚያ አላህንና መልዕክተኛውን የሚዋጉ ሰዎችን ቅጣት መገደል ወይም መሰቀል

33
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ወይም እጆቻቸውንና እግሮቻቸውን በማፈራረቅ መቆረጥ ወይም ከሀገር መባረር ነው
(ሱረቱ አል-ማኢዳህ 5፡33)፤ ‹‹አላህ ከምእመናን ነፍሶቻቸውንና ገንዘቦቻቸውን ጀነት
ለእነሱ ብቻ ያላቸው በመሆን ገዛቸው፤ በአላህ መንገድ ላይ ይጋደላሉ፤ ይገድላሉም፤
ይገደላሉም፡፡ ‹‹እናንተ ያመናችሁ ሆይ እነዚያን በአቅራቢያችሁ ያሉትን ከሓዲዎች
(ያልሰለሙትን) ተዋጉ›› አል-ተውባህ 9፡111፣ 123፡፡
ለአሁኑ ለማሳያ ያህል እነዚህ 5 የቁርአን አንቀጾች ጠቀስኩ እንጂ በቁርአን ውስጥ
በእንደነዚህ ዓይነት ሁኔታ ተጽፈው የሚገኙ 164 የጂሃድ ጥቅሶች አሉ፡፡ በዝርዝር
እናያቸዋለን፡፡ በሐዲሱም ውስጥ እንዲሁ እጅግ በሚያሰለችና በሚያሳዝን ለማመንም
በሚያስቸግር ሁኔታ ከ35 ሺህ በላይ የጂሃድ ጥቅሶች ተጽፈዋል፡፡
በዚህም መሠረት እስልምና ተስፋፍቶ ዛሬ ያለበት ደረጃ ላይ የደረሰው በጂሃድ
ወረራና በሽብር ጥቃቶች ነው፡፡ ጦርነትና የጂሃድ ወረራ ብሎም የሽብር ጥቃቶች
የሚጠቅሙት ወታደራዊ መንግሥት ለማቋቋም ብቻ ነው፡፡ ሃይማኖት የሰው ልጆች
ሁሉ በሰላም ይኖሩባት ዘንድ ከሰላማዊው አምላክ የምትሰጥ የሰላም ምልክት ናት፡፡
መሪዎቿም ፍጹም ሰላማዊ ካልሆኑ ከእውነተኛውና ከሰላማዊው አምላክ የተላኩ
እንዳልሆኑ በዚህ ይታወቃሉ፡፡ ዛፍ በፍሬው ይታወቃልና፡፡ መገኛዋ ፍቅርና ሰላም ሆኖ
በእውነትም ላይ ተመስርታ በትምህርት ያልተስፋፋች ሃይማኖት ለነፍስ በፍጹም
አትጠቅምም፡፡ እስልምናውን ለምን እንደውኩት እየተግባባን ይመስላኛል!
እስካሁን እንዳየነው ቁርአኑ፣ ሐዲሱና የታሪክ ድርሳናቱም በግልጽ እንደሚናገሩት
መሐመድና ተከታዮቻቸው በባኑ ቁራይዛ ጎሳዎች ላይና በሌሎችም ጎሳዎች ላይ የጦር
ወረራ ባደረጉባቸው ቦታዎች ሁሉ ወንዶቹን እየገደሉ ሴቹንና ሕጻናቱን እየማረኩ
ለዝሙትና ለባሪያ ንግድ ይጠቀሙባቸው ነበር፡፡ ይህንንም ቀጥሎ በተራ ቁ.3 ላይ
እንየው፡-

3ኛ. የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድና ተከታዮቻቸው በጦርነት የማረኳቸውን ሴቶች


በግዳጅ ወሲብ ይፈጽሙባቸው ነበር፡፡ ይህም በቁርአኑና በሐዲሱ ውስጥ በሰፊው
ተጠቅሷል፡፡ እነዚህን የቁርአን ጥቅሶች ልብ ብላችሁ ተመልከቱ፡- ‹‹አንተ ነቢዩ ሆይ!
እነዚያን እጅህ የጨበጠቻቸውን ምርኮኞች ለአንተ ፈቅደንልሃል›› (ሱረቱ አል-አሕዛብ
33፡50)፣ ‹‹ቀኝ እጆቻችሁ የራስ ያደረጉትን ንብረት ያዙ›› “…and that which
your right hand possesses” (አል-ኒሳእ 4፡3)፣ ‹‹እጆቻችሁ በምርኮ የያዟቸውን
ሴቶች ተገናኙዋቸው›› (ሱረቱ አል-ኒሳእ 4:24)፤ ‹‹እነሱ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች
የሆኑት አገኙ፡፡ በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዟቸው ባሪያዎች ላይ ሲቀር እነሱ
34
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸው›› (ሱረቱ አል-ሙእሚኑን 23:6) እንዲሁም ተመሳሳይ
አገላለጽ በሱረቱ አል-መዓሪጅ 70፡29 ላይ ተጽፏል፡፡ በእነዚህ የቁርአን መመሪያዎች
መሠረት ነቢያቸው መሐመድና ተከታዮቻቸው ሴቶችን በጦርነት ከማረኳቸው በኋላ
በግዳጅ ወሲብ ይፈጽሙባቸው ነበር፡፡ ለምሳሌ መሐመድ ራሳቸው የፈጸመትንና
በቡኻሪ ሐዲስ ላይ የተጻፈውን ታሪክ ማየት እንችላለን፡፡
ነቢያቸው መሐመድ በካይባር የሚገኙ ገሳዎችን በድንገት ሌሊት የጦር ወረራ አድርገው
ሁሉንም የካይባር ወንዶች ከገደሉ በኋላ ሴቶቹንና ሕጸናቱን በምርኮ ውስደው
ለዝሙትና ለባርነት እንዲጠቀሙባቸው ለተከታዮቻቸው ፈቅደውላቸዋል፡፡ ራሳቸው
መሐመድም ሳፊያ ቢንት ሁያይ የተባለችውን ምርኮኛ ሴት ቆንጆ ስለነበረች ለራሳቸው
ወስደዋታል፡፡ እጅግ አሳዛኝና ዘግናኝ በሆነ መልኩ ነቢያቸው መሐመድ የሳፊያን
አባቷን፣ ባሏን፣ ወንድሞቿንም በትእዛዝ ካስገደሉ በኋላ ነው እርሷን የዚያኑ ዕለት
በግዳጅ ዝሙት ሲፈጽሙባት ያደሩት፡፡ መሐመድ በዚያው ወስደው ያገቧት ቢሆንም
በሕይታቸው መጨረሻ ላይ በምግብ ውስጥ መርዝ ሰጥታ በመግደል ተበቅላቸዋለች፡፡
ይህም በሐዲሱ ላይ በግልጽ ተጽፎ የሚገኝ ታሪክ ነው እንጂ እኔ ፈጥሬ
አላወራሁትም፡፡ “Anas said, 'When Allah's Apostle invaded Khaibar,
we offered the Fajr prayer there yearly in the morning) when it was
still dark. The Prophet rode and Abu Talha rode too and I was rid-
ing behind Abu Talha. The Prophet entered the town, he said,
'Allahu Akbar! Khaibar is ruined. Whenever we approach near a
(hostile) nation (to fight) then evil will be the morning of those who
have been warned.' He repeated this thrice. We conquered Khaibar,
took the captives, and the booty was collected.” Sahih Bukhari
1:8:367.
“The Prophet came to Khaibar and when Allah made him victorious
and he conquered the town by breaking the enemy's defense, the
beauty of Safiya bint Huyai bin Akhtab was mentioned to him and
her husband had been killed. Allah's Apostle selected her for him-
self and he set out in her company till he reached Sadd-ar-Rawha'
where her menses were over and he married her.” Sahih Bukhari
3:34:437.
35
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የነቢያቸው መሐመድ ተከታዮቻቸውም እሳቸው እንደፈቀዱላቸው ከጦር
ምርኮዎቻቸውና በባርነት ከያዟቸው ሴቶች ጋር ዝሙት ሲፈጽሙ ለባርነት ንግድ
እንዲያመቻቸው የዘር ፈሳሻቸውን ወደ ውጭ በማፍሰስ (ejaculate) በማድረግ
ወይም (coitus interruptus) በመፈጸም እንዳያረግዙ ያደርጉ ነበር፡፡ "We got
female captives in the war booty and we used to do coitus interrup-
tus with them. So we asked Allah's Apostle about it and he said,
"Do you really do that?" repeating the question thrice, "There is no
soul that is destined to exist but will come into existence, till the
Day of Resurrection." Sahih Bukhari 7:62:137.

4ኛ. የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ በግልጽ የታወቁ ከ31 በላይ ሚስቶች ነበሯቸው፤
ወደፊት ሁሉንም ሚስቶቻቸውን በዝርዝር እናያቸዋለን፡፡ ነቢያቸው መሐመድ በጣም
አስገራሚ የሆነ ወሲባዊ ሕይወትም ነበራቸው፡፡ በሐዲሱ ውስጥ እንደተመዘገው
ነቢያቸው መሐመድ ከአስራ አንድ ሚስቶታቸው ጋር በአንድ ቀን ግብረ ሥጋ ግንኙነት
ይፈጽሙ ነበር፡፡ ይህንንም ለመፈጸም የሚያስችል ብቃት ነበራቸው፡፡ ማለትም የ30
ወንዶችን ያህል ጥንካሬ አላህ እንሰጣቸው ነው በሐዲሱ ላይ የተጻፈው፡፡ Anas bin
Malik said, "The Prophet used to visit all his wives in a round, dur-
ing the day and night and they were eleven in number." I asked An-
as, "Had the Prophet the strength for it?" Anas replied, "We used to
say that the Prophet was given the strength of thirty (men)." (Sahih
al-Bukhari, Volume 1, Book 5, Number 268)

ሙስሊም ወንዶች እስከ አራት ሚስቶችን እንዲያገቡ ቁርአን 4፡3 ላይ


ተጠቅሷል፡፡ ‹‹ሁለት ሁለት፣ ሦስት ሦስትም፣ አራት አራትም አግቡ›› ይላል ቁርአኑ፡፡
ነገር ግን እዚሁ አንቀጽ መጨረሻ ላይ ‹‹ቀኝ እጆቻቸው የጨበጧቸው የጦር
ምርኮኞቻቸውንም›› ያለምንም ገደብ እንዲያገቡ ያዛቸዋል፡፡ እስከ አራት ድረስ
የተባለው ሙስሊም ሴቶችን ብቻ ሲያገቡ ነው እንጂ የጦር ምርኮኞቹ ላይ ገደብ
የለም፡፡ ይህንን ሕግ ራሳቸው መሐመድም በተለየ ሁኔታ ሲጠቀሙት ነበር፡፡ ነቢያቸው
መሐመድ ከ31 በላይ የሆኑትን መደበኛ ሚስቶቻቸውን ጨምሮ በጦርነት ከማረኳቸው

36
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ገደብ አልባ ሚስቶቻቸው በተጨማሪ በሥጋ የቅርብ ዘመድ የሆኑ የአጎታቸውንና
የአክስታቸውን ሴቶች ልጆችም ጭምር እንዲያገቡ ቁርአኑ ፈቅዶላቸዋል፡፡
በቁርአኑ ሱረቱ አል-አሕዛብ 33፡50-51 ላይ እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፡-
‹‹አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ እነዚያን መህሮቻቸውን (የቅጥር ገንዘቦቻቸውን) የሰጠሃቸውን
ሚስቶችህን፣ አላህ በአንተ ላይ ከመለሰልህም እነዚያን እጅህ የጨበጠቻቸውን
ምርኮኞች፣ እነዚያንም ከአንተ ጋር የተሰደዱትን የአጎትህን ሴቶች ልጆች፣
የአክስቶችህንም ሴቶች ልጆች፣ የየሹማህንም ሴቶች ልጆች፣ የየሹሜዎችህንም ሴቶች
ልጆች ማግባትን ለአንተ ፈቅደንልሃል፡፡ ከእነርሱ የምትሻትን ታቆያለህ፤ የምትሻትንም
ወደ አንተ ታስጠጋለህ፤ በመፍታት ከአራቅሃትም የፈለግሃትን በመመለስ ብታስጠጋ
በአንተ ላይ ኃጢአት የለብህም፤ አላህም ዐዋቂ፣ ታጋሽ ነው›› ይላል ቁርአኑ፡፡
‹‹የሹማ›› ማለት የእናት ወንድም ማለት ሲሆን የሹሜ ማለት ደግሞ ‹‹የእናት እህት››
መሆኑን የቁርአኑ የግርጌ ማስታወሻ ይገልጻል፡፡ ሕጻኗ ሚስታቸው አይሻም ይህንን
የነቢያቸውን የመሐመድን ልዩ የጋብቻና የዝሙት መብት በተመለከተ ስትናገር ‹‹ጌታህ
ከፍተኛ የሆነ የወሲብ ፍላጎትህን በመሟላት ምኞትህን እያፋጠነልህ እንደሆነ
ይሰማኛል›› ነው ያለችው፡፡ “Narrated Aisha: I used to look down upon
those ladies who had given themselves to Allah's Apostle and I used
to say, "Can a lady give herself (to a man)?" But when Allah re-
vealed 33.51, I said to the Prophet, "I feel that your Lord hastens in
fulfilling your wishes and desires.” Sahih Bukhari 6:60:311.

5ኛ. የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ የግል ሕይወታቸውና ማንነታቸው በጥልቀት ሲታይ


እጅግ አስገራሚና አሳዛኝ በሆኑ ድርጊቶች የተሞላ በመሆኑ በእሳቸው ነቢይነት
ለማመን ለኅሊና በእጅጉ ይከብዳል፡፡ ይህንንም በአጭሩ ከቁርአኑና ከሐዲሱ ላይ
ጥቅሶችን በማስረጃነት እያቀረብኩ ማሳየት ይቻላል፡-
ሲጀመር የልጅነት ሕይወታቸው በጣም አሰቃቂ ነበር፡፡ ገና በሕጻንነታቸው ሁለት
ሰዎች በመልአክ ተመስለው መጥተው ልባቸውን ቀደው ውስጣቸውን በዘምዘም ውኃ
እንዳጠቧቸው ተነግሯል፡፡ ወደፊት በደንብ እናየዋለን፡፡ ይኸው ሁኔታ ቀጥሎ ካደጉም
ራሳቸው መሐመድ ሲናገሩ ያን ጊዜ በሕጻንነቴ ልቤን ቀደው ውስጤን በዘምዘም ውኃ
ካጠቡኝ ሰዎች መካከል አንደኛው ሰው (እንደሳቸው አገላለጽ መልአኩ ጂብሪል) መካ
ወደሚገኘው ሂራ ተራራ ላይ አውጥቶ ከመሬት ላይ ጥሎ አረፋ እስኪደፍቁ ድረስ

37
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ያስጨንቃቸው ነበር፡፡ በዚህም ተጨንቀው ራሳቸውን ሊያጠፉ እንደነበር በሐዲሱ ላይ
ተመዝግቧል፡፡ “the Prophet (Mohammad) became so sad as we have
heard that he intended several times to throw himself from the tops
of high mountains and every time he went up the top of a mountain
in order to throw himself down, Gabriel would appear before him
and say, "O Muhammad! You are indeed Allah's Apostle in truth"
whereupon his heart would become quiet and he would calm down
and would return home.” Sahih Bukhari 9:87:111.

እውነቱን እውነት ሀሰቱንም ሀሰት ማለት ተገቢ ነው፡፡ የሙስሊሞቹ ነቢይ


መሐመድ የተወለዱት በ570 ዓ.ም ነው፡፡ ‹‹ነቢይ ሆኜ በአላህ ተመርጫለሁ›› ያሉት
በ40 ዓመታቸው ነው፡፡ በቁርአኑ ላይ ጂብሪል መርየምን ልጅ እንደምትወልድ
እንዳበሰራት በደንብ ተጽፏል፡፡ እንግዲህ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ቅድስት ድንግል
ማርያምን ‹‹ከሦስቱ ቅዱስ አንዱ ቅዱስ ከአንቺ ይወለዳል›› ብሎ ካበሰራትና
ክርስቶስም ወደ ምድር መጥቶ የሰው ልጆችን ሞት በሞቱ ሽሮ ፍጹም ድኅነት ሰጥቶ
ካረገ ከ600 ዓመት በኋላ ገብርኤል ስሙን ቀይሮ ‹‹ጂብሪል›› ሆኖ ቃሉንም ለውጦ
‹‹አላህ አይወልድም አይወለድም›› በማለት አስተማረ ብሎ ማመን ለእኔ ከአእምሮ
በታች ሆኖብኛል፡፡ ሲጀመር መልአክ የነቢይነትን ጸጋ ሊሰጥ ከአምላክ ተልኮ ከመጣ
ልብን ቀዶ ውስጥን በውኃ እያጠበ አረፋም እስኪያስደፍቅ ድረስ እያስጨነቀ ሞትን
የሚያስመኝ መልአክ የለም፤ ፈጽሞ ሊኖርም አይችልም፡፡ ከዚህ አንጻር ከነቢያቸው
መሐመድ ጋር ማን እንደነበር ለማወቅ በጣም ቀላል ነው፡፡
ሌላው በአፅንዖት ልናየው የሚገባው ነገር የዐረቢያ ምድር ማዕከላዊና የንግድ
መናኸሪያ የነበረችው መካ ከተማ ከሙስሊሞቹ ነቢይ ከመሐመድ መወለድ በፊት
ከ360 በላይ ጣኦታት ይመለክባት የነበረች ሀገር መሆኗ ነው፡፡ ነቢያቸው መሐመድ
ያደጉት የፓጋን ዐረቦችን ሃይማኖታዊና ባህላዊ ሥርዓታቸውን እየፈጸሙ ነበር፡፡
በዐረቢያ ምድር ያለውን ሁኔታ ለመለወጥ በነቢይነት የተነሱት ከተወለዱ ከ40 ዓመት
በኋላ ነው፡፡ ይህም ለንግድ ወደተለያዩ ሀገራት (ኢየሩሳሌም፣ ሶሪያ፣ ግብፅ፣ የመን…)
ሲሄዱ ባዩት የክርስቲያኖች ሃይማኖት ተነሳስተው ‹‹የእኔ ሀገር ሕዝቦች ከአስከፊ
ሕይወትና ከጣኦት አምልኮ በወጡልኝ›› ብለው ተመኝተው ነጋዴነቱን ትተው ወደ
ነቢይነት ተለወጡ፡፡ የመካ ጣኦታትንም አጠፉና ‹‹አላህ ብቻ ነው አምላክ እኔም

38
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
መልእክተኛው ነኝ›› ብለው ጂሃድን ዋነኛ መመሪያቸው አደረጉ፡፡ ነቢያቸው መሐመድ
ከጂሃድ ወረራና ጦርነት የሚገኘውም የዘረፋ ገንዘብ እጅግ በርካታ ጦረኛ ተዋጊዎችን
እንዲያፈሩ አስቻላቸው፡፡ ለጦረኛ ተዋጊዎቻቸው በዝርፊያው ከሚገኘው ንብረት
በጨማሪ ለዝሙት የሚሆኑ ምርኮኛ ሴቶችን ይሰጧቸው ስለነበር ሀገሩን ሁሉ መውረር
የሚችል ጦር ለመመስረት ጊዜ አልፈጀባቸውም፡፡ ይህንንም ነቢያቸው መሐመድ
ራሳቸው ‹‹እኔ አሸናፊ (ባለድል) የሆንኩት በሽብር ነው›› በማለት አረጋግጠውልናል፡፡
“Allah’s Apostle said, ‘I have been made victorious with terror.’” Sahih Bu-
khari: 4፡52፡220. ይህም ማለት በሌላ አገላለጽ ‹‹አሸባሪ ነበርኩ›› እያሉን ነው፡፡ ቀጥሎ
ነቢያቸው መሐመድ የግል ሕይወታቸው የቱን ያህል አስከከፊ ገጽታዎች እንደነበሩት
እናያለን፡፡ ለምሳሌ፡-
5.1.የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ይቀሙና ይዘርፉ ነበር /Plunderer/፡- ከዚህ
በፊት ያየነውን የቁርአን ጥቅስ እናስታውሰው፡፡ ‹‹ከጦር ዘረፋ ገንዘቦች ይጠይቁሃል፤
የዘረፋ ገንዘቦች የአላህና የመልእክተኛው ናቸው›› ይላል ቁርአኑ፡፡ 8፡1፡፡ ከዚህ
በተጨማሪ እነዚህን የሐዲስ ጥቅሶች በደንብ ተመልከቷቸው፡- “Allah's Apostle
said, ‘Booty has been made legal for me.’” (Sahih Bukhari
4:53:351), “The Prophet conquered Khaybar by force after fighting.
Khaybar was something that Allah gave as booty to His Messenger.
He took one-fifth of it and divided the remainder among the Mus-
lims.” Tabari VIII:123.
5.2.የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ የሰዎችን አካል በመቆራረጥ ያሰቃዩ ነበር/
Torturer/፡- “they should be murdered or crucified or their hands and
their feet should be cut off on opposite sides or they should be im-
prisoned.” (Qur'an 5:33), “The Prophet then ordered to cut their
hands and feet and it was done. Then he ordered for nails which
were heated and passed over their eyes, and they were left in the
Harra.” (Sahih Bukhari 4:52:261 & Sahih Bukhari 1:4:234)

5.3.ነቢያቸው መሐመድ ያታልሉ ነበር /Deceiver/፡- “When the Prophet in-


tended to go on an expedition, he always pretended to be going

39
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
somewhere else, and he would say: ‘War is deception.’” Abu
Dawud 14:2631.
5.4.የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ይዋሹ ነበር /Liar/፡- “So far as I am con-
cerned, by Allah, if He so wills, I would not swear, but if, later on, I
would see better than it, I (would break the vow) and expiate it and
do that which is better.” Sahih Muslim 15:4044.
5.5.ነቢያቸው መሐመድ ጉቦ (ሙስና) ይሰጡ ነበር /Briber/፡- “So the Quraish
and the Ansar became angry and said, ‘He (the Prophet) gives the
chief of Najd and does not give us.’ The Prophet said, ‘I give them
so as to attract their hearts.’” Sahih Bukhari 4:55:558.
5.6.ነቢያቸው መሐመድ መጠጥ ይጠጡ ነበር /Drinker/፡- “Narrated by Gaber
bin Abdullah: We were with the messenger of Allah, and he asked
for a drink. One of his men said: "Oh Messenger of Allah, Can we
offer you wine to drink?" He said “yes.” He (Gaber) went out look-
ing for the drink and came back with a cup of wine. The messenger
asked: ‘Have you fermented it, even with one piece of ferment?” He
(Gaber) said "yes" and he (Muhammad) drank.”’ (Sahih Muslim-
Hadith #3753), “Narrated Abu Huraira: Allah's Apostle was pre-
sented a bowl of milk and a bowl of wine on the night he was taken
on a journey (Al-Mi'raj). (Sahih Bukhari 7:69:508)
5.7.የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ የዝሙት ሱሰኛ ነበሩ /Sex Addicted/፡- ከአስራ
አንድ ሚስቶቻቸው ጋር ግብረሥጋ ግንኙነት ለማድረግ ሁሉንም በአንድ ቀን በተራ
ይጎበኛቸው እንደነበር በቡኻሪ ሐዲስ ላይ የተመዘገበውን ቀደም ብለን በፊት
አይተናል፡፡ Sahih Bukhari 1:5:268. እንዲያውም ከዚህም በላይ ነቢያቸው የ40
ወንዶችን ያህል ብቃት እንደነበራቸው በሌሎች ኪታቦች ላይ ተጽፏል፡፡ He once
said of himself that he had been given the power of forty men in
sex. (Mohammad Ibn Saad, al-Tabakat al- Kobra, Dar al-Tahrir,
Cairo, 1970, Vol 8, p. 139.)
5.8.መሐመድ ከሕጻናት ጋር ወሲብ መፈጸምን ይወዱ ነበር /Pedophile-sexually
40
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
attracted to children/፡- ከ9 ዓመት ሕጻን ልጅ ከአይሻ ጋር በ53 ዓመታቸው ወሲብ
መፈጸማቸውን ቀደም ብለን አይተናል፡፡ (Sahih Muslim 8:3310)
5.9.የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ዘረኛ ነበሩ /Racist/፡- ሐዲሱ የነቢያቸው
መሐመድን የተለያየ የሰውነት ክፍላቸውን እየጠቀሰ መልካቸው ነጭ እንደነበር ብዙ
ቦታ ይናገራል (Sahih Muslim 30፡26, Abu Dawud 20:3200, and Sahih
Bukhari 8:78:631), መሐመድ ዐረቦች ከሁሉም የሰው ዘር የበላይ መሆናቸውን
አስተምረዋል (Al-Tabari, Vol.9, p.69 & Ibn Sa'd, Vol.1, p.12), በጥቁሮች
ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ነበራቸው (Sahih Muslim 5:2334 & Sahih Bukhari
1:11:662),
5.10.ነቢያቸው መሐመድ የባሪያ ንግድ ያካሂዱ ነበር /Slaver/፡- (Sahih Bukhari
3፡34፡433), ራሳቸው መሐመድ ሸጠው የለወጧቸው ባሪያዎች ታሪካቸው በሐዲሱ
ላይ ተጠቅሷል (Sahih Bukhari 8፡78፡455, Sahih Muslim 10:3901, Sahih
Bukhari 3:41:598)
እንዲህ…እንዲህ እያልን ለቁጥር በሚያዳግት ሁኔታ በጣም ብዙ ነገር መዘርዘር
ይቻላል፡፡ እኔ እነዚህን ነገሮች ሁሉ የጠቀስኩት ለመንቀፍ ወይ ደግሞ ለመተቸት ብዬ
አይደለም፡፡ ይልቁንም በቁርአኑና በሐዲሶቹ ላይ የተጻፈውን ነገር ነው መልሼ
የጻፍኩት፡፡ ብዙዎቹ ሙስሊሞች ስለማያውቋቸው የሚያውቋቸውም ቢሆን ደፍረው
ስለማይናገሩ ነው እንጂ ቁርአኑና ሐዲሶቹ ስለ መሐመድ ከዚህም በላይ እጅግ ብዙ
ነገር ይናገራሉ፡፡ ሰው በሃይማኖታዊ ወይም በሰብዓዊ አስተሳሰብ ነገሮችን መመዘን
ባይችል እንኳ እንዴት ሰው ሰውኛ አስተሳስብ ማሰብ ይሳነዋል!
መጀመሪያ ከሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት ሲታጣ ሰይፍን የመጨረሻ አማራጭ አድርጎ
መጠቀም፣ በክፉ መንፈስ ተይዞ ራስን ለማጥፋት መሞከር፣ መጠጥ መጠጣት፣
መዋሸት፣ ጉቦና ሙስና መስጠት፣ ማታለል፣ የሰዎችን አካል በመቆራረጥ ማሰቃየት፣
የጅምላ ጭፍጨፋ ማካሄድ፣ መቀማትና መዝረፍ፣ በግል ጉዳይ ሰዎችን በጨለማ
ማስገደል፣ ሰዎችን በማሸበር የበላይ መሆን፣ ከ31 በላይ ሚስቶችን በገሃድ ማግባት፣
የተወሰኑ ጎሳዎችን የበላይ አድርጎ በማየት የዘረኝነት አቋም መያዝ፣ የባሪያ ንግድ
ማካሄድ፣ ባሎቻቸውን እየገደሉ ሴቶችን ለዝመትና ባርነት መጠቀም… በመጨረሻም
በመርዝ መሞት እንዴት ተደርጎ ነው የነቢይነት መስፈርት የሚሆነው? ምን ዓይነት ክፉ
ኅሊና ቢኖር ነው እንዲህ ዓይነቱን ሰው ለነፍስ ይጠቅመኛል ብሎ የሚያስበው? እኔ
በበኩሌ ግን ነፍሴን ማዳን ስለምፈልግ ብቻ እስልምናውን ለመተው ተገድጃለሁ፡፡

41
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ከምንም በላይ ደግሞ የሙስሊሞቹ ነቢይ አጠቃላይ አስተምህሮታቸው ምን ይመስል
እንደነበር ስናይ ነገሩ ሁሉ የበለጠ ራስ ያማል፡፡

ከላይ የጠቀስኳቸው ሁሉም ነጥቦች ወደፊት በመጽሐፉ ገጾች ውስጥ በደንብ


ተብራርተው ስለተቀመጡ ለአሁን ለማሳየት ያህል እነዚህን መጥቀሱ ብቻ በቂ ነው
ብዬ አምናለሁ፡፡ አንድ ነገር ግን ሳልጠቅስ አላልፍም፡፡ እነ ሂትለር መሐመድን አርአያ /
role model/ አድረገውት ይከሏቸው ነበር፡ እ.ኤ.አ ከታህሳስ 23 ቀን 1805 ዓ.ም እስከ
ሰኔ 27 ቀን 1844 ዓ.ም ድረስ የኖረው አሜሪካዊው የሞርሞኒዝም ሃይማኖት መሪ
የነበረው ጆሴፍ ስሚዝ /joseph smith/ ነቢይ ነኝ ብሎ በተነሳበት ወቅት በሺዎች
የሚቆጠሩ በርካታ ተከታዮችን ማፍራት ችሎ ነበር፡፡ ‹‹የኋለኛው /የፍጻሜው ዘመን
ቅዱስ እንቅስቃሴ›› /Latter day saint move-ment/ የሚል መርህ ይዞ የነበረው
ይህ ግለሰብ በዘመኑ ‹‹የመርሞን መጽሐፍ›› የሚል የእምነቱ መመሪያ መጽሐፍም
አሳትሞ ነበር፡፡ ነገር ግን መጽሐፉን እኔ ጻፍኩት አልነበረም ያለው ይልቁንም ‹‹ሞሮኒ
የሚባል መልአክ ነው ከሰማይ ያወረደልኝ›› በማለት ሲያስተምር ያለጥርጣሬ
የተከተሉት በሺዎች የሚቆጠሩ ነበሩ፡፡ እንደ እርሱ ትምህርት ሞሮኒ የሚባል መልአክ
መገለጦችን በየጊዜው ያመጣለት ነበር፡፡ የጆሴፍ ስሚዝ ተከታዮች በመጨረሻው ዘመን
የተገኘ የነቢያት ሁሉ መደምደሚያ እንደሆነ ይመሰክሩለት ነበር፡፡ በካርቴጅ ኢሊኖይስ
እስር ቤት ከመታሰሩና ከመሞቱ በፊት የአሜሪካ ፕሬዝዳንት የመሆን ትልቅ ሕልም
ነበረው፡፡ ታዲያ ይህ ግለሰብ በሚያስገርም ሁኔታ አርአያ /role model/ አድርጎ
የተነሳው የሙስሊሞቹን ነቢይ መሐመድን ነበር፡፡ ራሱ ጆሴፍ ስሚዝ በአንድ ወቅት
ሲናገር ‹‹እኔ ለዚህ ተውልድ ሁለተኛው መሐመድ እሆንለታለሁ›› ብሎ የተናገረው
ሕዝብ በተሰበሰበብ አደባባይ ነበር፡፡ “I will be to this generation a second
Mohammed, whose motto in treating for peace was ‘the Alcoran
[Koran] or the Sword.’ So shall it eventually be with us—‘Joseph
Smith or the Sword!’” (Fawn M. Brodie, No Man Knows My Histo-
ry, second edition, (New York: Alfred A. Knopf, 1971), p. 230–
231) See also “History of the [Mormon] Church, Vol. III,
p.167” (Joseph Smith made this statement at the conclusion of a
speech in the public square at Far West, Missouri on October 14,

42
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
1838.) ጆሴፍ ስሚዝ ከሙስሊሞቹ ነቢይ ከመሐመድ የወረሳቸውን መመሪያዎችና
ሁለቱም እርስ በእርስ የሚመሳሰሉባቸውን 17 ነጥቦች ‹‹እናወዳድር እንዴ!›› በሚለው
ርዕስ በሰፊው እናየዋለን፡፡

መሐመድ በ627 ዓ.ም ቁጥራቸው ከ800 በላይ የሚሆኑ የባኑ ቁራይዛ የአይሁድ
ጎሳዎችን በአንድ ቀን የጂምላ ጭፍጨፋ እንዳካሄደባቸው ከዚህ በፊት በዝርዝር
አይተናል፡፡ ይህም ታሪክ በሐዲሱና በቁርአኑ ላይ በጣም ብዙ ቦታ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡
የጀርመኑ አዶልፍ ሂትለርም ከ6 ሚሊዮን በላይ አይሁዳውያንን በግፍ ሲጨፈጭፍ
ሃይማኖትን መሠረታዊ ጉዳይ አድርጎ ነበር የተነሳው፡፡ ሂትለር በዘመኑ (Mein
Kampf) የሚል መጽሐፍ ጽፎ ነበር፡፡ በጣም በሚገርም ሁኔታ የዚህ የሂትለር
መጽሐፍ ይዘቱ ከቁርአኑ ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ ሁለቱም ለተከታዮቻቸው
ያስተማሯቸው ትምህርቶችና የፈጸሟቸው ድርጊቶች ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ለዚህም ማሳያ
ይሆን ዘንድ ከሁለቱም መጽሐፎች (ከቁርአኑና ከሂትለር መጽሐፍ) የተወሰዱ ጥቅሶችን
ቀጥለን በዝርዝር እናያለን፡-

1ኛ.መሐመድና ሂትለር ሁለቱም በወቅቱ አይሁዶችን ከምድረ ገጽ ማጥፋት


እንዳለባቸው ለተከታዮቻቸው ትእዛዝ ሰጥተዋል፡፡ “Jews are vampires who
must die sooner or later. They must be destroyed” (Mein Kampf.
P.450) “The Prophet then killed their men and distributed their
women, children and property among the Muslims.” (Sahih Bukhari
5:59:362), “Just issue orders to kill every Jew in the coun-
try.” (Bukhari:1፡1፡6)

2ኛ. ሁለቱም አይሁዶችን የጨፈጨፉት በአምላካቸው ትእዛዝና ፈቃድ እንደሆነ


ተናግረዋል፡፡ ቁርአኑ ‹‹አላህ ነው እንጂ እናንተ አልገደላችኋቸውም›› ይላል፡፡ 8፡17፡፡
ሂትለርም የአምላኩን ፈቃድ ለመፈጸም ሲል ድርጊቱን ተግባራዊ እንዳደረገው ነው
የተናገረው፡፡ “It is not ye who slew them; it is God; when thou
threwest a handful of dust, it was not thy act, but God’s…..” (The
killing of surrendered men of Qurayza tribe was done by the wish of

43
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Allah). (Qur’an, 8:17), “I believe today that I am acting in the sense
of the Almighty Creator. By warding off the Jews I am fighting for
the Lord's work.” (Hitler’s speech: 1936, Reichstag), “… We have
the right to murder 400,000 to 500,000 people in the Nazi Revolu-
tion!” (Hitler’s speech: January 30, 1937 Berlin, Reichstag)

3ኛ. ሁለቱም ለተከታዮቻቸው ሽብር በመፍጠር ማጥቃት እንዳለባቸው ትእዛዝ


መስጠታቸውንና ማስተማራቸውን በየመጽሐፎቻቸው ላይ በሰፊው ጽፈዋል፡፡
እነርሱም ራሳቸው አሸናፊ የሆኑት በሽብር መሆኑን ተናግረዋል፡፡ “Allah shall cast
terror into the hearts of the unbelievers. Strike them above the
necks, smite their fingertips”. (Qur’an 8፡12), “Allah made the Jews
leave their homes by terrorizing them so that you killed some and
made many captive. And He made you inherit their lands, their
homes, and their wealth. He gave you a country you had not trav-
ersed before.” (Qur'an 33.26), “Therefore, when you meet the unbe-
lievers smite their necks…” (Qur’an, 47፡4), “Allah’s Apostle said, ‘I
have been sent with the shortest expressions bearing the widest
meanings, and I have been made victo-rious with terror.’” (Bukhari:
4፡52፡220), "Spiritual terror...men must threaten and dominate men
by compulsion. Compulsion is only broken by compulsion and ter-
ror by terror." (Mein Kampf:676), “The importance of physical ter-
ror against the individual and the masses also became clear to
me.” (Mein Kampf.P. 58)

አሁን ደግሞ የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ያስተማሯቸውን ትምህርታቶቻቸውን


እንመልከት፡፡ ለምሳሌ ያህል፡-
1ኛ. ሴቶች በሙስሊሞቹ መንግስተ ሰማያት ‹‹በጀነት›› ውስጥ ለዝሙት
መጠቀሚያነት እንደሚውሉ ቁርአኑና ሐዲሱን በደንብ ስለሚናገሩ እንዲህ ከሆነማ
እስልምናው ለነፍሴ አይጠቅመኝም ብዬ እስልምናን ተውኩት፡፡ (ቁርአን 78፡33፣
44
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
55:46-56፣ 56፡36, Sahih Bukhari 4:54:476, Al-Tirmidhi, Vol.4,
Ch.21, No. 2687)

2ኛ. ነቢያቸው መሐመድ ሙስሊሞችን ምግብ ከበሉ በኋላ በውኃ ከመታጠብ ይልቅ
ጣታቸውን እንዲልሱ ወይም ለሌላ ሰው እንዲያስልሱ አዘዋል፡፡ “After eating you
should not wipe your hand until you have either licked your fingers
or given them to someone else to lick.” Sahih Muslim vol.3 book 21
no.5037-5042 p.1119-1120. See also Abu Dawud vol.3 book 20
no.3838 p.1081. Narrated Ibn 'Abbas: The Prophet said, “When you
eat, do not wipe your hands till you have licked it, or had it licked
by somebody else.” Sahih Bukhari 7:65:366.

3ኛ. በሙስሊሞቹ ነቢይ በመሐመድ ትምህርት መሠረት ዝንብ በአንድ ክንፏ በሽታን
የሚያመጡ ተሕዋሲያንን ብትይዝም በሌላኛው ክንፏ ደግሞ መድኃኒቱንም ጭምር
ስለያዘች በመጠጥ ውስጥ ብትገባ አውጥቶ መጣል ተገቢ አይደለም፡፡ ይልቁንም ዝንቧ
እዛው መጠጡ ውስጥ እንዳለች መጠጡን መጠጣት ነው መፍትሄው፡፡ The Proph-
et of Allah said "If a house fly falls in the drink of anyone of you,
he should dip it (in the drink), for one of its wings has a disease and
the other has the cure for the disease." Sahih Bukhari 4:54:537.

4ኛ. የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ የግመል ሽንት መድኃኒት ነው በማለት ለታመሙ


ተከታዮቻቸው እንዲጠጡ አድርገዋቸዋል፡፡ Sahih Bukhari 7:71:590.
እስቲ አስቡት! ምግብ የበላበትን የሌላን ሰው እጅ መላስ፣ የግመልን ሽንት
ለመድኃኒትነት መጠቀም፣ ዝንብ የገባችበትን የብርጭቆ ውኃ ዝንቧን ሳያወጡ እዛው
እንዳለች ውኃውን መጠጣት…. እነዚህ ነገሮች ምን ያሳዩናል? እናም ከጤና አጠባበቅ
አንፃር እንደነዚህ ዓይነት የነቢያቸውን የመሐመድን ትምህርቶች በውስጡ የያዘውን
እስልምናን ለነፍስም ብቻ ሳይሆን ለሥጋዊ ኑሮም ጤናማ አስተሳስብ ስለሌለው
እስልምናውን ለመተው ተገደድኩ፡፡ በዚያ ላይ ራሳቸው ነቢያቸው መሐመድ የግል
ንጽሕናቸውን አይጠብቁም ነበር፡፡ ዘይነብ የተባለችው ሚስታቸው የራስ ፀጉራቸውን
ቅማል ትቀምልላቸው እንደነበር በአቡ ዳውድ ሐዲስ ላይ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡
45
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
“Narrated Zaynab: She was picking lice from the head of the Apostle of
Allah while the wife of Uthman ibn Affan and the immigrant women were
with him.” Abu Dawud 19:3074. ከዚሁ ጋር በተያያዘ አሁንም አንድ ነገር
ልጨምር፡፡ የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድና ተከታዮቻቸው መጥፎ የሰውነት ጠረን
ነበራቸው፡፡ “Abu Burdah said: My father said to me: ‘My son, if you had
seen us while we were with the Apostle of Allah and the rain had fallen on
us, you would have thought that our smell was the smell of the sheep.’”
Abu Dawud 32:4022. እንዲሁም የመሐመድ ልብሳቸው በዘር ፈሳሽ (sperm cell)
ተለውሶ መገኘቱ በሐዲሱ ላይ በግልጽ ተጽፎ እናገኛለን፡፡ ለዚያውም ምንም እንኳን
ሚስታቸው አይሻ ልብሳቸውን እያጠበችላቸው ወደ መስጊድ ቢሄዱም ከልብሳቸው
ላይ የዘር ፈሳሹ ነጠብጣብና ክብ ምልክቱ አልጠፋም ነበር፡፡ “Narrated Sulaiman
bin Yasar: I asked 'Aisha about the clothes soiled with semen. She replied, ‘I
used to wash it off the clothes of Allah's Apostle and he would go for the
prayer while water spots were still visible.’” (Sahih Bukha-ri Volume 1, Book
4, Number 231)

6ኛ. በነቢያቸው መሐመድ ትምህርት መሠረት ሰይጣን ማታ ሰዎች ሲተኙ በአፍንጫ


ቀዳዳቸው ውስጥ ተኝቶ ያድራል፤ ስለዚህም ጠዋት ተነስተው ከመስገዳቸው በፊት
አፍንጫቸውን መታጠብና ሦስት ጊዜ በውኃ መናፈጥ አለባቸው (Sahih Bukhari
4:54:516)፤ ሙስሊሞች በጠዋት ተነስተው ሶላት ካልሰገዱ ሰይጣን ጆሮቸው ውስጥ
ሽንቱን ሽንቶባቸው ያድራል (Sahih Bukhari 2:21:245)፤ እንዲሁም ‹‹ሰይጣን
በሚያፋሽጉ ሰዎች ላይ ይስቅባቸዋል›› በማለት ነቢያቸው መሐመድ አስተምረዋል
(Sahih Bukhari 8:73:242)፤ ማንኛውም ሕጻን ገና ሲወልድ ሰይጣን ተቆራኝቶ
ይዋሐደዋል፤ ይህ ደግም ራሳቸው ነቢያቸውን መሐመድንም ይጭምራል፡፡ Sahih
Bukhari 4:54:506. ይህ ብቻ አይደለም የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ‹‹ነቢይ
ነኝ›› ብለው ከመነሳታቸው በፊት ስለነበረው ማንነታቸው ራሳቸው መሐመድ ሲናገሩ
ሰይጣን ወደ ተራራ ላይ አውጥቶ ራሳቸውን እስኪስቱ ድረስ እንዲሁም በአፍ
በአፍንጫቸው አረፋ እስኪደፍቁ ድረስ ልባቸውን እየረገጠ ያስጨንቃቸው እንደነበር
ተናግረዋል፡፡ Sahih Bukhari Volume 9, Book 87, Number 111. (ዝርዝር
ሁኔታውን ወደፊት በደንብ እናየዋለን) በዚህም ምክንያት መሐመድ ራሳቸውን ከገደል

46
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ላይ ወርውረው ሊያጠፉ ሲሉ መልአኩ ጂብሪል መጥቶ ‹‹አንተ ነቢይ ስለምትሆን
ራስህን አታጥፋ›› ብሎ እንዳዳናቸው ተናግረዋል፡፡ በወቅቱ ሁኔታቸውን ያዩ የመካ
ሰዎችም ግማሹ ‹‹ይህ ሰው አብዷል›› ሲላቸው ግማሹ ደግሞ ‹‹ሰይጣን ይዞታል››
እያሉ ይዘባበቱባቸው ነበር፡፡ በሌላም በኩል ሚስታቸው አይሻ መሐመድ በአንድ
አይሁዳዊ ሰው መተት ተደርጎባቸዋል በማለት ተናግራለች፤ ይህም በሐዲሱ ላይ
በግልጽ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ (Sahih Al-Bukhari, Number 3175) & (Ibid,
Number 5765)

አሁን እስቲ አንድ ነገር በደንብ እናስብ! የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ከላይ
የጠቀስኳቸውን ስለ ሰይጣን ያላቸውን አመለካከት በደንብ ተመልከቱና ከእሳቸው
ሕይወት ጋር አነፃፅሩት! ታዲያ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ ‹‹ነቢይ ሆንኩ›› ያሉትን
መሐመድን እንዴት አድርጌ ነቢይነታቸውን ልመን? ሰይጣን መድኃኔዓለም ክርስቶስን
የፈተነበትን መንገዶችና ጌታ ኢየሱስ ፈተናዎቹን እንዴት እንደተወጣቸው አስቡት፡፡
እነዚያ ለጌታችን የቀረቡ ፈተናዎች ለሙስሊሞቹ ነቢይ ሲቀርቡለት እንዴት
ተስተናግደው ይሆን? ዓለሙን ሁሉ ያሳተው ዲያብሎስ በረቀቀ መንገድ አንድ ትልቅ
ሥራ እንደሠራ በእርግጠኝነት መናገር አንችልም? እስልምናውን የተውሉት ለዚህ
ነው፡፡ ሁኔታውን ወደፊት በጣም በጥልቀት እናየዋለን፡፡

7ኛ. ነቢያቸው መሐመድ ለሴቶች እጅግ የወረደ አመለካከት ነበራቸው፡- ለምሳሌ


በእሳቸው ትምህርት መሠረት ሴቶች ከወንዶች በግማሽ ያነሱ ናቸው (Qur'an
2:282)፣ ሴቶች በአእምሮአቸው ጎደሎዎች ናቸው(Sahih Bukhari 3:48:826)፤
ብዙዎቹ የሲኦል ነዋሮች ሴቶች ናቸው (Sahih Muslim36:6597)፤ ባለትዳሮችም
እንኳ ቢሆኑ ዕድሜዓለቸው ገፋ ያሉ ሴቶች በጎረዳዎች መተካት አለባቸው (Sahih
Bukhari 7:62:16)፤ ወንዱ ሲሰግድ አህያ፣ ውሻና ሴት በፊቱ ካለፉ ወንዱን ከጸሎት
ያስተጓጉሉታል (Sahih Bukhari 1:9:490)፤ ሴቶች ለወንዶች የሚታረሱ እርሻዎች
ናቸው (Qur'an 2፡223)፤ ሴቶች አሻንጉሊቶች ናቸው (Al-Musanaf Vol. 1 Part
2, p. 263)፤ ሴቶች ለወንዶች ጠላቶች ናቸው (Qur'an 2:282)፤ የሰይጣናዊ ወይም
የክፉ ነገር ምልክቶች ናቸው (Sahih Muslim 8፡3240 Sahih Bukhari
4:52:110)፤ ጎጂዎችና ከዳተኞች ናቸው (Sahih Bukhari 4:55:547 &

47
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
7:62:33)፤ ወንዶች ሚስቶቻቸውን መደብደብ ይችላሉ፣ ራሳቸው መሐመደም
ሚስታቸው አይሻን ይደበድቡ ነበር (Qur'an 4፡34, Sahih Muslim 4:2127)፤
ባሎቻቸው ሲደበድቧቸው ቅሬታ የሚያቀርቡ ሴቶች ‹‹ጥሩ ሴቶች አይደሉም›› (Abu
Dawud 11:2141)፤ ሙስሊም ወንዶች ሴቶቹ ለወሲብ ፍቃደኛ ባይሆኑላቸው እንኳ
አስገድደው እንዲደፍሯቸው ተፈቅዶላቸዋል (Qur'an 70:29-30 & Abu
Dawud11:2155)፤ የሴት ልጅ መገረዝ እንዳለባት በነቢያቸው መሐመድ ታዟል
(Abu Dawud 41:5251)

አራት ሙስሊም ወንዶች አንድን ሴት መጥፎ ሥራ ሠርታለች ብለው ከመሰከሩባት


ባዶ ቤት ውስጥ በረሀብ መገደል አለባት /Kill Woman Guilty of Lewdness
by Starvation/፡- በቁርአኑ ሱረቱ አል-ኒሳእ 4፡15 ላይ እንዲህ ተብሎ ነው
የተጻፈው፡- ‹‹እነዚያም ከሴቶቻችሁ መጥፎን ሥራን የሚሠሩ በነርሱ ላይ ከናንተ
አራት ወንዶችን አስመስክሩባቸው፡፡ ቢመሰክሩም ሞት እስከሚደርስባቸው ወይም
አላህ ለነርሱ መንገድን እስከሚያደርግ ድረስ በቤቶች ውሰጥ ያዙዋቸው፡፡››
ነቢያቸው መሐመድ ባሎቻቸውን በመግደል ሴቶችን በጦር እየማረኩ ለባርነት
ይዳርጓቸው ነበር፡፡ መሐመድ ባካሄዳቸው ጦርነቶች ብዙ ሴት የጦር ምርኮዎችን (war
captives) ከወሰዱ በኋላ አንድ አምስተኛውን ለራሳቸው ወስደው የተቀረውን
ለተከታዮቹ ያከፋፍሉ እንደነበር በቁርአን 8፡41 እና በሐዲሱ ላይ የተጠቀሰውን ቀደም
ብለን አይተናል፡፡ በዚህም መሠረት እነ መሐመድ ምርኮዎቻቸውን ለዝሙትና ለባሪያ
ንግድ ነበር የሚጠቀሙባቸው፡፡ ለምሳሌ እነ መሐመድ ካይባርን ከተቆጣጠሩ በኋላ
ከጦርነቱ ብዙ ንብረት ዘርፈዋል፣ በረካታ ሴቶችን ማርከው ወስደዋል፡፡ ወንዶቹን
ከገደሉ በኋላ ሴት የጦር ምርኮዎቹን በባርነት እንዲይዟቸውና ለዝሙት
እንዲጠቀሙባቸው ነቢያቸው መሐመድ ለተከታዮቻቸው ፈቅዶላቸዋል፡፡ ራሳቸውም
ያንን አድርገዋል፡፡ “We conquered Khaibar, took the captives, and the
booty was collected. Dihya came and said, 'O Allah's Prophet! Give
me a slave girl from the captives.' The Prophet said, 'Go and take
any slave girl.' He took Safiya bint Huyai. (Sahih Bukhari 1:8:367),
The Prophet had their warriors killed, their offspring and woman
taken as captives. (Sahih Bukhari 5:59:512) See also: Ishaq:511.

48
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

ሴት ልጅ በአጠቃላይ በእስልምናው ውስጥ ለወሲባዊ ተግባርና ለወንዱ


መጠቀሚያነት ብቻ የተፈጠረች ተራ ፍጡር ናት፡፡ (Sunaan Abu Dawud: Book
11, Number 2044). ለዚያውም ለወንዱ ወሲብ መጠቀሚያነቷ በምድር ላይ ብቻ
ሳይሆን በጀነትም ጭምር ነው! ምሳሌዎችን ልጥቀስላችሁ፡-
ወንዱ መንገድ ላይ ሲሄድ ወይም ሥራ ቦታ ሆኖ ሴት አይቶ ቢመኝ በዚያው
አይቶ በተመኘበት ቅፅበት ቶሎ ብሎ ወደቤቱ ሄዶ ሚስቱን አግኝቶ ወሲብ መፈጸም
አለበት፤ እሷም እሱን ከቤት ሳትወጣ ቁጭ ብላ መጠበቅ አለባት፡፡ ይህን ስታነሱባቸው
ሙስሊመቹ ‹‹ልክ አይደለም፣ ይሄ ውሸት ነው…›› ይሏችኋል፣ መጽሐፋቸው ላይ ግን
የተጻፈውና ነቢያቸውም ያዘዙት እንደዚያ ነው-ሴቷ የባሏን የወሲብ ፍላጎት ለማርካት
ብቻ ስለተፈጠረች እቤት ውስጥ ቁጭ ብላ መዋል ነው ያለባት፡፡ (Sahih Muslim
Book 008, Number 3240) መመልከት ይቻላል፡፡ በአንጻሩ ግን ሙስሊም
ወንዶች እቤት መሄድ ባይፈልጉ እንኳ የፈለጓት ሴት ጋር ሄደው ገንዘባቸውን ከፍለው
ወሲብ መፈጸም ይችላሉ፡፡ ገንዘቡን ግን የግድ መክፈል አለባቸው፡፡ ይህም በቁርአን
4:24 ላይ በደንብ ተጠቅሷል፡፡ ‹‹ከሴቶችም በባል ጥብቆቹ፣ እጆቻችሁ በምርኮ
የያዙዋቸው ሲቀሩ በናንተ ላይ እርም ናቸው፡፡ ይህን አላህ በናንተ ላይ ጻፈ፤
ከዚሃችሁም ከተከለከሉት ወዲያ ጥብቆች ሆናችሁ ዝሙተኞች ሳትሆኑ በገንዘቦቻችሁ
ልትፈልጉ ለናንተ ተፈቀደ፤ ከነርሱም በርሱ በመገናኘት የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች
መህሮቻቸውን ግዴታ ሲሆን ስጡዋቸው፡፡ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር
በናንተ ላይ ኀጢአት የለም›› ይላል ቁርአኑ፡፡ ሱረቱ አል-ኒሳእ 4:24፡፡ በዚህ ጥቅስ
መሠረት ወንዶች ወሲብ መፈጸም የሚችሉት ካገቧቸው ሚስቶቻቸውና በጦርነት
ከማረኳቸው ሴቶች ጋር ነው፡፡ ከእነዚህ ውጭ ዝሙተኞች እንዳይሆኑ ከከለከለ በኋላ
እንደገና መልሶ ገንዘባቸውን ከፍለው ዝሙት እንዲፈጽሙ መፍቀድ ምን ማለት
እንደሆነ የሚያውቁት ነቢያቸው መሐመድና እነርሱ ብቻ ናቸው፡፡ እኔ ግን እስልምናው
ውስጥ በግልጽ የማይነገረውና በድብቅ ተይዞ ያለው ሁሉም ነገር በቃል መግለጽ
ከምችለው በላይ ስለሆነብኝ እስልምናውን ለመተው ተገድጃለሁ፡፡ እውነቱን
ልንገራችሁና መጀመሪያ ላይ ስለ ክርስትናው እውቀቱም ሆነ ፍላጎቱ ኖሮኝ አይደለም
ክርስቲያን የሆንኩት፡፡ ከንቱነቴ ግን እውነትን እንድፈልጋት አስገደደኝ፡፡ እስልምናው
ውስጥ ያሉት እጅግ በርካታ አስከፊ ነገሮች ናቸው ሳልፈልግ በግድ ስለ ክርስትናው
እንዳውቅና እንዳምን በፍላጎቴም እንድጠመቅ ያስገደዱኝ፡፡ ክርስትናውን በደንብ
ሳውቀው ደግሞ ምን ያህል ዕድለኛና የተመረጥኩ እንደሆንኩ ተረዳሁ፡፡
49
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አሁን ደግሞ ስለ ቁርአን የተወሰኑ ነጥቦችን በአጭሩ ላስቀምጥ፡፡ በቁርአኑ ውስጥ
የተጻፉና እኔም እስልምናውን እንድተው ካደረጉኝ ምክንያቶች ውስጥ የሚከተሉት
ዋናዋና ነጥቦች ይገኙበታል፡-

ነቢያቸው መሐመድ አላህ ወደፊት የሰውን ሥጋ ለብሶ እንደሚገለጥ


ለተከታዮቻቸው አስተምረዋቸዋል፡፡ ‹‹አላህን ያለ ጫማ ባዶ እግሩን ሆኖ፣ ያለ ምንም
ልብስ እርቃኑን ሆኖ፣ በእግሮቹ እየሄደና ያልተገረዘ ሆኖ ታገኙታላችሁ›› ተብሎ ነው
በሐዲሱ ላይ የተጻፈው፡፡ The Prophet of Allah said, "You will meet Al-
lah barefooted, naked, walking on feet, and uncir-cumcised." Sahih
Bukhari 8:76:531, See also Sahih Bukhari 1:4:238. እንዲሁም ይህ
አገላለጽ በሐዲሱ ውስጥ ብዙ ቦታ ተጽፎ ይገኛል፡፡ ይህ ዓይነቱ አስተምህሮ ግን
በእስልምናው ተደብቆ ስለኖረና የትም ቢሆን በግልጽ ስለማይነገር እኔ አሁን በሐዲሱ
ውስጥ መኖሩን ካረጋገጥኩ በኋላ በእስልምናው ገና ወደፊት ‹‹ይገለጣል›› መባሉ
በክርስትናው ደግሞ ‹‹ተገልጧል›› መባሉ ነገሩን በተለየ ሁኔታ በአፅንዖት
እንድመለከተው አድርጎኛል፡፡ ምክንያቱም በወቅቱ እምነትን ፍለጋ ላይ ሳለሁ ስለ
አምላክ መገለጥ ክርስትናውና እስልምናው ጋር ያለው አስተምህሮ ልዩነቱ የጊዜ ቅደም
ተከተል ብቻ ስለሆነብኝ ነው፡፡ በሙስሊሞቹ መጽሐፍ ውስጥ አላህ ወደፊት የሰውን
ሥጋ ለብሶ እንደሚገለጥ ከተነገረ ለምንድነው ሙስሊሞች የክርስቲያኖቹ አምላክ
በሥጋ ተገልጦ መጥቷል ሲባል የሚቃወሙት? ስለዚህ ሁለቱም ጋር ያለውን
አስተምህሮ በደንብ ስመረምረው ልዩነቱ እጅግ ሰፊ መሆኑ ለኅሊና ፍርድ አመቺ
ሆኖልኛል፡፡ በእስልምናው አላህ እርቃኑን ሁኖ ወደፊት ለሰው ልጆች የሚገለጠው
ለተቃውሞ ሲል ነው፡፡ ማለትም ሐዲሱ እንደሚናገረው አላህ ወደፊት የሚገለጠው
‹‹‹ክርስቲያኖቹ አምላካችን ተገለጠ፣ ተወለደ…› ብለው ማመናቸው ውሸት ነው፣
ይኸው የእኔ አካል ይህን ይመስላል›› ብሎ ሊያሳፍራቸውና በገሃነም እሳት ሊቀጣቸው
ነው፡፡
በክርስትናው ግን ስለ እግዚአብሔር መገለጥ ያለው አስተምህሮ ከዚህ በእጅጉ
የተለየ ነው፡፡ ከአምላኩ ሕግ ወጥቶ በሥጋም በነፍስም ሞት ተፈርዶበት የነበረውን
የሰውን ልጅ ከዘላለማዊ ቅጣት ለማዳንና ወደቀደመ ክብሩ ለመመለስ መድኃኔዓለም
የበደለውን የአዳምን ሥጋ ለብሶ የእርሱንም ሞት ሞቶለት ፍጹም ድኅነትን ሰጥቶ ወደ
ቀደመ ክብሩ መለሰው፡፡ ቀድሞውንም በበደለ ጊዜ ‹‹ከልጅ ልጅህ ተወልጄ

50
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አድንሃለሁ›› ብሎ ቃልኪዳን ሰጥቶት ነበር፡፡ እናም ክርስቶስ ኢየሱስ የሰው ልጅ ሞት
ወስዶ የእርሱን ሕይወት ለዓለሙሉ ሁሉ ሰጠ፡፡ የሰው ልጅ መቼም ቢሆን ከኃጢአት
ተጠብቆ ስለማይኖር በሕይወቱ ቢበድል እንኳ የመዳኛን መንገድ ንስሐን አዘጋጀለት፡፡
ይህም እንኳ ባይሆን ሰው ዳግመኛ በነፍሱ እንዳይጠፋ ቅዱሳን ጻድቃን ሰማዕታትን
ሁሉ የመዳኛን መንገድ አድርጎ ሰጠው፡፡ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ሁሉ ብዙ
የመዳኛ መንገዶችን ሰጥቷል፣ ነገር ግን ይህ ሳይሆን ቀርቶ የሰው ልጅ አላምን ብሎ
በነፍሱ ቢጠፋ ለዚያች ነፍስ ዘላለማዊ ፍርድን ሊሰጥና ዓለምንም ለማሳለፍ
መድኃኔዓለም ክርስቶስ በታላቅ ክብር ይመጣል፡፡ ስለዚህ እኔ በበኩሌ ወደፊት
የክርስቲያኖችን አምላክ መገለጥ ለማስተባበልና እነርሱንም ለመቅጣት የሚገለጠውን
አላህን ሳይሆን በሥጋ ተገልጦ የሰውን ልጆች ሁሉ የሥጋና የነፍስ ሞታቸውን በእርሱ
ሞት ፍጹም መዳንን የሰጠውን አምላክ ነፍሴ ስለመረጠች እስልምናን ተውኩት፡፡
ሌላው በእስልምናው እንዳላምን ያደረገኝ ነገር የቁርአን አመጣጥ ነው፡፡
በአማኞቹ ዘንድ እንደሚታሰበው ከሆነ ቁርአኑ በቀጥታ ከሰማይ በአላህ ዘንድ ካለው
መዝገብ ተቀድቶ በጂብሪል በኩል ለነቢያቸው ለመሐመድ የመጣላቸው መገለጥ ነው፡፡
ይህም በ23 ዓመታት ውስጥ በየጊዜው ለነቢያቸው ሲገለጥ እንደነበር ይታመናል፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ ራሱ ቁርአኑ እንደሚያረጋግጠው የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ
ምንም ስላልተማሩ ማንበብና መጻፍ እንኳ አይችሉም ነበር፡፡ (/// ጥቅሱን
አስቀምጥ ///) ስለሆነም ነቢያቸው መሐመድ አብደላህ ኢብን ሳድ ኢብን አቢ ሳርህ
(Abd Allah Ibn Sa`d Ibn Abi Sarh) የተባለ የግል ጸሐፊ ነበራቸው፡፡ ነቢያቸው
መሐመድ ጸሐፊያቸውን ‹‹እንዲህ ብለህ ጻፍ…›› እያሉ ሲያጽፉት ጸሐፊውም በሀሳብ
ይረዳቸውና የራሱንም ሐሳብ እየጨመረ ይጽፍ ነበር፡፡ ይህንንም ሲመለከት ነገሩ ሁሉ
ስለገባው ነቢያቸው መሐመድን ትቷቸው ጠፋ፣ እሳቸውም እንዲገድሉት ገዳዮችን
ልከውበታል፡፡ ቁርአኑ 6፡93 ላይ ይህንኑ በተወሰነ መልኩ ይገልጸዋል፡፡ ሌሎች
የእስልምናውን ታሪክ ከትበው የያዙት መዛግት ደግሞ ጉዳዩን በዝርዝር
አስቀምጠውታል፡፡ ወደፊት በደንብ እናየዋለን፡፡ በወቅቱ ከ622 ዓ.ም ጀምሮ ነቢያቸው
መሐመድ በእምነት ምሥረታ ላይ እንዳሉ ይቃወሟቸው የነበሩት የራሳቸው ሰዎች
ቁርአንን ‹የሌላ ሰው ቃል ነው› እያሉ ይቃወሟቸው እንደነበር ቁርአኑ 74፡24
ተጽፏል፡፡ ‹‹ይህ (ቁርአን) ከሌላ የሚቀዳ ድግምት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ ይህ የሰው
ቃል እንጂ ሌላ አይደለም›› አሉ ተብሎ ነው የተጻፈው፡፡ በአጭሩ ቁርአኑ
እንደሚታሰበው ከሰማይ የወረደ ሳይሆን በወቅቱ የነበሩ የተለያዩ የመናፍቃንንና
የፍልስፍና አስተምህሮዎችን በአንድ ላይ የያዘ ከመሆኑም ባሻገር ከ15 በላይ የሆኑ ሰዎች

51
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በጸሐፊነትና በአዘጋጅነት የተሳተፉበትና በየጊዜው የተለያዩ ማሻሻያዎች የተደረጉበት
መጽሐፍ ነው፡፡ ድርሰቱን በማዋቀር፣ የቁም ጽሕፈቱን በመጻፍ፣ አንቀጾቹን በማሻሻል
ወይም በማስተካከል፣ ከአንቀጾቹ ውስጥ የተወሰኑትን በማጥፋት አሊያም የሚፈልጉትን
ሀሳብ በማስገባት በርካቶች ተሳትፈውበታል፡፡ እንደዚህም እንኳ ተደርጎ ከስሕተት
መጽዳት አልቻለም፡፡ ይህንንም ለማረጋገጥ ብዙ ርቆ መሄድና ምርምር ማድረግ
አያስፈልግም፡፡ በይዘቱ ይታወቃል፣ የቁርአኑን የተወሰኑ ገጾች ገልጻችሁ ስታነቡት
ሌላው ቢቀር በርካታ የቋንቋ ሰዋ ሰዋዊ ስሕተቶች /grammatical errors/ ያሉት
መሆኑን በቀላሉ መረዳት ትችላላችሁ፡፡ ወደፊት በጣም በሰፊው የምናየው ቢሆን
ለአሁኑ ግን እኔን በቁርአኑ ላይም ሆነ አጠቃላይ በእስልምናው ፈጽሞ እንዳላምን
ያደረጉኝን ምክንያቶች በአጭሩ ላስቀምጥ፡-

1ኛ. ቁርአን በየጊዜው ተለዋዋጭ እንደነበር ራሱ ቁርአኑ ስለሚናገር እኔ በበኩሌ


ላምንበት አልቻልኩም፡፡ የአምላክ ቃል ሕያውና ዘላለማዊ ስለሆነ ፈጽሞ ሊለወጥ
አይችልም፤ መለወጥም የለበትም፡፡ ቁርአን ግን ተለዋዋጭ መሆኑን በጣም ብዙ ቦታ
ይናገራል፡፡ ሱረቱ አል-በቀራህ 2፡106 ላይ እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፡- ‹‹ከአንቀጽ
ብንለውጥ ወይም እርሷን ብናስረሳህ ከእርሷ የሚበልጥን ወይም ብጤዋን እናመጣለን፤
አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ከሃሊ መኾኑን አታውቅምን?›› ተብሎ ነው ለነቢያቸው
መሐመድ የተጻፈላቸው፡፡ እንደዚህ ዓይነት ብዙ የቁርአን ጥቅሶችን ከቁርአኑ ውስጥ
ማውጣት እንችላለን፡፡
‹‹ብንሻም ያንን ወዳንተ ያወረድነውን በእርግጥ እናስወግዳለን›› (አል-ኢስራእ 17፡86)፤
‹‹በአንቀጽም ስፍራ አንቀጽን በለወጥን ጊዜ አላህም የሚያወርደውን ነገር ዐዋቂ ነው፤
አንተ ቀጣፊ እንጂ ሌላ አይደለህም ይላሉ፤ በእውነት አብዛኞቻቸው አያውቁም›› ይላል
ቁርአኑ፡፡ አል-ነሕል 16፡101፡፡ ስለዚህ እውነተኛ አምላክ ቅዱስ ቃሉን እንደውሸተኛ
ተራ ፍጡር በየጊዜው ሊለዋውጥ ስለማይችል እኔ በበኩል ቁርአኑን የአምላክ ቃል ነው
ብዬ ለማመን በፍጹም አልቻልኩም፡፡

2ኛ. ቁርአንን ለማመን ካልቻልኩባቸው ምክንያቶች ውስጥ አንዱ ቁርአን መጽሐፍ


ቅዱስን አረጋግጣለሁ ማለቱ ነው፡፡ ቁርአን ፈጽሞ መጽሐፍ ቅዱስን ሊያረጋግጠው
ባይችልም ቁርአኑ በራሱ መጽሐፍ ቅዱስን አረጋግጣለሁ ብሎ ተቃራኒው ነኝ ለሚለው
የክርስቲያኖች እምነት እውቅና መስጠቱ ነገሩን አስገራሚም አስቂኝም ያደርገዋል፡፡
እነዚህን የቁርአን ጥቅሶች በደንብ ተመልከቷቸው፡-
52
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
‹‹ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በርሱ ላይ ተጠባባቂ
ሲሆን (ቁርአንን) በእውነት አወረድን›› (ሱረቱ አል-ማኢዳህ 5፡48)፤ ‹‹ቁርአን
የሚቀጣጠፍ ወሬ አይደለም፤ ግን ያንን በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ፣ ለነገርም ሁሉ
ገላጭ ነው›› (12፡111)፤ ‹‹አላህ አወረደው በላቸው፡፡ ያንንም በፊቱ የነበረውን መጽሐፍ
አረጋጋጭ መጽሐፍ ነው›› (6፡92)፤ ‹‹እናንተ መጽሐፉ የተሰጣችሁ ሆይ! ከናንተ ጋር
ያለውን የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድነው ቁርአን እመኑ›› (4፡47)፤ ‹‹ከእነርሱም ጋር
ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭ የሆነ መጽሐፍ ከአላህ ዘንድ በመጣላቸው ጊዜ…›› (2፡89)፤
‹‹ቁርአን ከእነርሱ ጋር ላለው መጽሐፍ አረጋጋጭ እውነተኛ ሲሆን ይክዳሉ›› (2፡91)፤
‹‹ቁርአኑን ከበፊቱ ለነበሩት መጻሕፍት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲሆን
በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታል›› (2፡97)፤ ‹‹ያም ከመጽሐፉ ወዳንተ
ያወረድንልህ ከበፊቱ ላለው አረጋጋጭ ሲሆን እርሱ እውነት ነው›› (35፡31)… እያለ
ለቁጥር በሚያዳግት ሁኔታ ቁርአኑ የመጽሐፍ ቅዱስ አረጋጋጭ መሆኑን በግልጽ
ይናገራል፡፡ ለመሆኑ ቁርአን ይህን ያህል ለመጽሐፍ ቅዱስ ታኮ መሆን ለምን ፈለገ?
እንዴትስ ተቃራኒው የሆነውን እምነት አረጋግጣለሁ ይላል? እነዚህንና ሌሎችም
ጥያቄዎችን ለመመለስ በራሱ ብዙ ስለሚያስኬድ ወደፊት በደንብ እናየዋለን፡፡

3ኛ. ቁርአን ሙስሊሞችን በክርስቲያኖቹ መጽሐፍ እንዲያምኑና የማውቁትም ነገር


ሲያጋጥማቸውም ክርስቲያኖቹን እንዲጠይቁ ያዘዘ በመሆኑ እኔም ክርስቲያኖቹን ጠይቄ
እውነትን በመመርመር እስልምናውን ለመተው ተገደድኩ፡፡ ቁርአኑ ስለ መጽሐፍ ቅዱስ
ብቻ ሳይሆን ስለ ክርስትያኖችም የሚሰጠው ምስክርነት አለ፡፡ ‹‹የመጽሐፉ
ሰዎች›› (people of the book) አንዳንድ ቦታ ደግሞ ‹‹የመጽሐፉ ባለቤቶች›› እያለ
ክርስትያኖችን ብዙጊዜ ይጠቅሳቸዋል፡፡ (3፡110፣ 4፡115፣ 5፡59፣ 5፡65፣ 5፡68፣ 5፡77፣
17፡4፣ 98፡6) የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍቶቻቸውም ብርሃን እንደሆኑና ቀጥተኛ
መምሪያዎች እንደሆኑ ቁርአኑም ይህን ሊያረጋግጥ እንደመጣ ቁርአኑ ተናግሯል፡፡
ቁርአኑ በዚህ ብቻ አያበቃም ነቢያቸው መሐመድም ሆኑ ተከታዮቻቸው ሙስሊሞች
በክርስቲያኖቹ መጽሐፍ እንዲያምኑና የማውቁትም ነገር ቢያጋጥማቸው እንኳ
ክርስቲያኖቹን እንዲጠይቁና እንዲረዱ አዟቸዋል፡፡ ቀጥሎ ያሉትን ጥቅሶች ይመለከቱ፡-
‹‹እኛ ተውራትን (ኦሪትን) በውስጧ መምሪያና ብርሃን ያለባት ስትሆን አወረድን፤
እነዚያ ትእዛዝን የተቀበሉት ነቢያት በነዚያ ይሁዳውያን በሆኑት ላይ በርሷ ይፈርዳሉ፤
ሊቃውንቱና ዐዋቂዎቹም ከአላህ መጽሐፍ እንዲጠብቁ በተደረጉትና በእርሱም ላይ
መስካሪዎች በሆኑት ይፈርዳሉ፤…በፈለጎቻቸውም በነቢያቶቹ ፈለግ ላይ የመሪየምን ልጅ

53
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ዒሳን ከተውራት (ከኦሪት) በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ ሲሆን አስከተልን፤ ኢንጂልንም
(ወንጌልንም) በውስጡ ቀጥታና ብርሃን ያለበት በስተፊቱ ያለችውን ተውራትንም
የሚያረጋግጥ ለጥንቁቆችም መሪና ገሳጭ ሲሆን ሰጠነው›› (5፡44-46)
‹‹ወደ አንተም ካወረድነው (ቁርአንን) በመጠራጠር ውስጥ ብትሆን እነዚያን ከአንተ
በፊት መጽሐፉን የሚያነቡትን ጠይቅ›› (10፡94)
‹‹ከአንተም በፊት ወደነሱ የምናወርድላቸው የሆኑ ሰዎችን እንጂ ሌላ አልላክንም፤
የማታውቁ ብትሆኑ የመጽሐፉን ባለቤቶች ጠይቁ›› (21፡7)
‹‹አላህ በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ በዚያም ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ
እመኑ›› (4፡136)… እያለ ቁርአኑ በጣም ብዙ ምስክርነቶችን ከመስጠቱም በላይ
በተመሳሳይ አነጋገሮች ታጭቆ እናገኘዋለን፡፡
ታዲያ እንደዚህ ዓይነት ምስክርነቶች በቁርአኑ ውስጥ በስፋት ተጽፈው እያለ
በክርስቲያኖቹ መጽሐፍ አለማመን እንዴት ይቻላል? ‹‹ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ
እመኑ›› ያለው ተውራትን (ኦሪትን) እና ኢንጂልን (ወንጌልን) መሆኑ ለሁሉም
ሙስሊም ግልጽ ነው፡፡ ታዲያ ቁርአኑ እንዲህ ብሎ ካዘዘ ‹‹የመጽሐፉን ባለቤቶች››
ማለትም ክርስቲያኖቹን አለመጠየቅና ቀድሞ በወረደው በመጽሐፋቸውም አለማመን
እንዲያውም የቁርአንን ትእዛዝ አለማክበር አይሆንም?

4ኛ. በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያሉ የብሉይ ኪዳን ታሪኮች በሙሉ በቁርአንም ውስጥ
አሉ፤ ሁለት ተቃራኒ በሆኑ ሃይማኖቶችና በመጽሐፎቻቸው ውስጥ እንዴት አንድ
ዓይነት ታሪክ ሊገኝ ቻለ? እንደ ተቃራኒነታቸውኮ አንድ ዓይነትና ተመሳሳይ ታሪክ
ሊገኝባቸው አይገባም ነበር፡፡ ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስንና ቁርአንን ሁለቱንም አንድ
ላይ ይዛችሁ ብታስተያዩአቸው በውስጣቸው ያሉ ታሪኮችን አንደኛው ከአንደኛው
ገልብጦ የኮረጀ መሆኑን በቀላሉ በደንብ መረዳት ትችላላችሁ፡፡ የትኛው እንደኮረጀ
ግልጽ ነው፤ በይዘቱ ይታወቃል፡፡ ብሉይ ኪዳን ላይ ያሉ ታሪኮች በሙሉ በቁርአኑም
ውስጥ ቢገኙም ታሪካቸው ግን በቁርአን ውስጥ በተዘበራረቀና አንዳንዶቹም ፍጻሜ
በሌለው መልኩ ነው የተቀመጠው፡፡ ለጊዜው የብሉይ ኪዳኑን ዘመን እንተወውና
በክርስቶስ የተመሠረተው የሐዲስ ኪዳን ክርስትናና በነቢያቸው መሐመድ
የተመሠረተው እስልምና የ600 ዓመት ልዩነት አላቸው፡፡ ክርስቶስ ካረገ በኋላ እ.ኤ.አ
በ570 ዓ.ም ተወልዶ ከ622 ዓ.ም በኋላ ነው ነቢያቸው መሐመድ እስልምናን
የመሠረቱት፡፡
እስልምናውን ነቢያቸው መሐመድ እንደመሠረቱት በቁርአኑ ላይ በተደጋጋሚ

54
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ተጠቅሷል፡፡ ‹‹እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ›› (ሱረቱ አል-አንዓም 6፡163)፤
‹‹የሙስሊሞችም መጀመሪያ እንድኾን ታዘዝኩ›› (ሱረቱ አል-ዙመር 39፡12) ተብሎ
ነው ስለ መሐመድ የተጻፈው፡፡ መቼም ካልነበረና ገና ወደፊት ከሚኖር ነገር ላይ
ተገልብጦ አይወሰድምና ታሪኮቹን መጽሐፍ ቅዱስ ከቁርአን ገልብጦ ወስዷል ብሎ
ማሰብ አይቻልም፡፡ ስለዚህ እርግጠኞች ሆነን መናገር የምንችለው ነገር ታሪኮቹን
ቁርአን በትንሹ 600 ዓመት ከሚቀድመው ከመጽሐፍ ቅዱስ ገልብጦ ወስዷል፡፡ በዚያ
ላይ ከላይ በቁ.3 እንዳየነው ቁርአኑ ራሱ ‹መጽሐፍ ቅዱስን ለማረጋገጥ ነው የመጣሁት›
እያለ ምስክርነት መስጠቱን ልብ ማለት ያስፈልጋል፡፡ እኔ አንድም ቁርአንን ላምነው
ያልቻልኩበት ዋነኛው ምክንያት በውስጡ ያሉት ታሪኮች ከመጽሐፍ ቅዱስ ብቻም
ሳይሆን ከሌሎች እምነቶችም የተኮረጁ በመሆናቸው ነው፡፡ ቁርአን በወቅቱ ከነበሩት
ዞራስትርያን ከሚባሉ መናፍቃንና ከአይሁድ ታልሙድ መጽሐፎች እንዲሁም
ከክርስትናው የተውጣጡ ታሪኮችን በውስጡ አጭቆ የያዘ መጽሐፍ ነው፡፡
በጣም የሚገርም ሁኔታ ሌላው ቢቀር በክርስትናው ያሉትን ቅዱሳን ቁርአኑ
ታሪካቸውን ገልብጦ ሲወስድ ለየት ያለ የስም ለውጥ እንኳን አላደረገባቸውም፡፡
የመጽሐፍ ቅዱሱን ‹‹ሙሴን›› ቁርአኑ ‹‹ሙሳ›› ብሎ ነው የቀየረው፡፡ ሌሎቹንም እንዴት
እንደቀየራቸው ተመልከቱ፡- አዳምን አደም፣ ሔዋንን ሐዋ፣ አብርሃምን ኢብራሂም፣
ኖኅን ኑኅ፣ ዳዊትን ዳውድ፣ ሰለሞንን ሱለይማን፣ ሎጥን ሉጥ፣ ዮናስን ዩኑስ፣ ይስሐቅን
ኢስሐቅ፣ ኤልያስን ኢልያስ፣ እስማኤልን ኢስማዒል፣ ያዕቆብን ያዕቁብ፣ ዮሴፍን ዩሱፍ፣
አሮንን ሐሩን…… እየተባሉ ነው በቁርአን ውስጥ የተለወጡት፡፡ መጥምቁ ዮሐንስን
የሕያ ሲለው አባቱን ዘካርያስን ደግሞ ዘከሪያ፣ ገብርኤልን ጂብሪል፣ ሚካኤልን ሚካል፣
ድንግል ማርያምን መሪየም፣ ኢየሱስን ዒሳ በማለት ቁርአኑ ያን ያህል የተለየ የስም
ለውጥ እንኳ አላደረገም፡፡ ታሪካቸው በቁርአኑ ውስጥ የተቀመጠው የታሪክ ፍሰቱን
ባልጠበቀ መልኩ ከመሆኑም በላይ ሐሰተኛና ትርጉም አልባ በሆኑ ክስተቶች ነው
ታሪኮቹ የተቋጩት፡፡ ይህንንም ለማሳየት በሁለቱም መጽሐፎች ውስጥ አንዳንድ
ታሪኮች የተጻፉበትን መንገድ ወድሰን በዝርዝር በኋላ በደንብ የምናየው ቢሆንም
ለአሁኑ ግን የችግሩን መነሻ ልጠቁም፡፡
ሕግ ጥሶና የሃይማኖት ሕፀፅ ተገኝቶበት ከሶሪያ ገዳም ተወግዞ የተለየ ባሂራ የተባለ
ክርስቲያን መነኩሴ ነበር፡፡ ከገዳሙ ሲባረር በንዴትና በእልህ ወደ ዐረቢያ ምድር
መዲና ሄዶ በዚያ መኖር እንደጀመረ ከሙስሎሞቹ ነቢይ ከመሐመድ ጋር ተገናኝቷል፡፡
በወቅቱ ነቢያቸው መሐመድም አዲሱን እምነታቸውን የሚመሠርቱበት ወቅት ስለነበር
ይህን አኩራፊ መነኩሴ በደንብ ተቀብሎ አስተናግደውታል፡፡ መነኩሴውም

55
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ክርስትናውን በደንብ ነግረዋቸው መጽሐፎቹንም ለመሐመድ አሳልፎ እንደሰጣቸው
በታሪክ መዛግብት ላይ በደንብ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ (በኋላ ላይ በደንብ እናየዋለን)
በአጭሩ ግን ቁርአኑ ውስጥ ከክርስትናው ጋር በተገናኘ የተጻፉት ታሪኮች በሙሉ
ምንጫቸው ይህ መነኩሴና መጻሕፍቶቹ ናቸው፡፡ ዛሬ ላይ ለሚታየው የእምነት
ቅሰጣና የታሪክ ግልበጣ ችግር ዋነኛ ተዋናዩ ይህ አኩራፊ መነኩሴ ነው፡፡ አቀናባሪው
ደግሞ ዓለምን ሁሉ የሚያስተው አጅሬ ዲያብሎስ እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡

5ኛ. ቁርአን ታማኝ ካልሆነባቸው ምክንያቶች ውስጥ አንዱ ከዐረብኛ ውጭ የሆኑና


ከሌሎች ቋንቋዎች የወረሳቸው ባዕድ ቃላት በመኖራቸው ነው፡፡ ቁርአኑ 26፡195 ላይና
በሌሎችም ቦታዎች ላይ ቁርአን በዐረብኛ ቋንቋ ብቻ የተጻፈ እንደሆነ ተጠቅሷል፡፡ ነገር
ግን ቁርአን በውስጡ ከሌሎች ቋንቋዎች የወረሳቸውን ማለትም ከግብፅ፣ ከአረማይክ፣
ከግእዝ፣ ከሳባውያን…የተውጣጡ በርካታ ባዕድ ቃላትን ሲጠቀም እናገኘዋለን፡፡
ለምሳሌ ለማሳያ ያህል፡- ቁርአኑ በዐረብኛ ‹‹ጀነት›› ማለት ሲችል ‹‹ኤደን›› የሚለውን
የዕራይስጥ ቃል ይጠቀማል፡፡ ቁርአኑ በዐረብኛ ‹‹ባስራ›› ማለት ሲችል ‹‹ኢንጂል››
የሚለውን የግሪክ ቃል ይጠቀማል፡፡ ቁርአኑ በዐረብኛ ‹‹የሹዋ›› ማለት ሲችል ‹‹ኢሳ››
የሚለውን የሶሪያ ቃል ይጠቀማል…. እንዲህ እያልን በጣም ብዙ ባዕድ ቃላትን ከቁርአን
ውስጥ ማውጣት እንችላለን፡፡ ቁርአን በዐረብኛ ቋንቋ ብቻ የተጻፈ እንደሆነ እየተናገረ
እንደገና መልሶ የሌሎችን ባዕድ ቃላት መጠቀሙ ይህ በራሱ በውስጡ ያሉት ታሪኮች
ከሌሎች የተኮረጁ ለመሆናቸው ምስክር ነው፤ ሙሉ ይዘቱ ጠለቅ ተብሎ ከታየ ደግሞ
ማንነቱ ፍንትው ብሎ ይታያል፡፡

6ኛ. ሌላው ማየት የሚገባን ነገር ቁርአንን በጊዜ ሂደት ያሻሻሉትና ያስተካከሉት ሰዎች
ከቁርአኑ ውስጥ ብዙ እየተሰረዙ እንዲጠፉ ያደረጓቸው ጥቅሶች በመኖራቸው እኔ
ቁርአንን እንዳላምነው አድርጎኛል፡፡ የተሰረዙትን የቁርአን ጥቅሶችንና /Cancelled
Verses/ የጠፉ የቁርአን ጥቅሶችን /Lost Verses/ ወደፊት በዝርዝር እናያቸዋለን፡፡

7ኛ. ቁርአን በነቢያቸው በመሐመድ የግል ጸሐፊ አማካኝነት የተጻፈ ስለሆነ እኔ


ቁርአንን መለኮታዊ ነው ብዬ ላምንበት ፈጽሞ አልችልም፡፡ ሲጀመር ቀደም ብለን
እንዳየነውና ወደፊትም በደንብ እንደምናየው የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ መለኮታዊ
መልእክትን ከእውነተኛው አምላክ ከሰማይ ለመቀበል የሚያስችል ማንነትና ስብእና

56
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የላቸውም፡፡ ቀደም ብለን እንዳየነውና ወደፊትም በደንብ እንደምናየው የነቢያቸው
የመሐመድ ትምህርታቸውና የሕይወት ተሞክሯቸው በብዙ አስከፊ በሆኑ ገጽታዎች
የታጀበ በመሆኑ ነቢይነታቸውን አምኖ ለመቀበል ሙሉ በሙሉ ለኅሊና በጣም ፈታኝ
ሆኖ አግኝቼዋለሁ፡፡

8ኛ. በአጠቃላይ ቁርአን ወደፊት ስለሚሆነው የዓለም ክስተት ምንም ነገር አለማወቁና
ትንቢቶችንም በውስጡ አለማካተቱ የሰዎች ቅንብር መሆኑ ያስታውቃል፡፡ በዚያ ላይ
የጀመረውን ሀሳብም ሆነ ታሪክ አይይጨርስም፤ መጽናኛ ቃላት የሉበትም ይልቁንም
በማስፈራሪያና በዛቻ ቃላት የተመላ ነው፤ ‹‹ቁረጠው፣ ፍለጠው›› በሚሉ የጂሃድ
አንቀጾች የታጨቀ ነው፡፡ ቁርአን አጠቃላይ ይዘቱ በጣም አሰልቺና አድካሚ ነው፤
የተለያዩ ምንጮችና ጸሐፊዎች አሉት፤ በቋንቋ ሰዋሰዋዊ ስሕተቶች /grammatical
errors/ የተሞላ ነው፤ ከምንም በላይ ደግሞ ቁርአኑ ለመሐመድ ሰይጣናዊ በሆነ
መንገድ የተገለጠ በመሆኑ እኔ በፍጹም ላምንበት አልቻልኩም፡፡ እነዚህን ነገሮች ሁሉ
ወደፊት በዝርዝር ስለምናያቸው ለማረጋገት እንዲያመች ሲባል ወደፊት በደንብ ስናየው
ያንጊዜ ቢቻል ካገኙት ቁርአኑን በእጅዎ ቢይዙት ይመረጣል፡፡

9ኛ. ቁርአን ስለ ክርስቶስና ስለ ቅድስት እናቱ ድንግል ማርያም የሚመሰክር በመሆኑ


እኔም ስለ እነርሱ በደንብ ካወኩ በኋላ እስልምናን ተውኩት፡፡ በሱረቱ አል-መርየምና
ሌሎቹም የቁርአን ምዕራፎች ላይ ስለ ክርስቶስና ስለ ቅድስት እናቱ ድንግል ማርያም
ብዙ ነገር ተጽፏል፡፡ በአንጻሩ ግን በክርስቲያኖቹ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ስለ
እስልምናውም ሆነ ስለ ሙስሊሞቹ ነቢይ ስለ መሐመድ ምንም የተጻፈ ነገር የለም፡፡
አሁን በቅርብ ጊዜ ብቅ ያሉ ሙስሊም መምህራኖቻቸው በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ
ከሦስቱ አካል አንዱ ስለሆነው ስለ መንፈስ ቅዱስ የተነገሩትን ጥቅሶች ለነቢያቸው
መሐመድ እንደተነገሩ አደርገው ወደራሳቸው በመለጠፍ የሆነ ራስንም የማታለል
ዓይነት ሥራ በቅርቡ እንደሠሩ አስታውሳለሁ፡፡ ወደ እውነታው ስንመጣ ግን መጽሐፍ
ቅዱስ ነቢያቸውንም ሆነ እምነታቸውን ፈጽሞ አያውቃቸውም፡፡ ቁርአኑ ግን ስም
እየጠቀሰ ስለ ክርስቶስና ስለ ቅድስት እናቱ ድንግል ማርያም ይመሰክራል፡፡ ይህ በራሱ
ስለ ክርስትናውና ስለ እስልምናው ብዙ እንድጠይቅና እንዳውቅ እረድቶኛል፡፡ በሱረቱ
አል-መርየም ሙሉ ምዕራፍ ላይ፣ በሱረቱ አል-ዒምራን 3፡42-49 እና በሱረቱ አል-
ማኢዳህ 5፡110 ላይ ክርስቶስ ከሴቶች ተለይታ ከተመረጠች ከድንግል ማርያም
በደንግልና መወለዱንና በኋላም ያደረጋቸውን ተአምራቶች ማለትም ዕውራንን
57
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ማብራቱን፣ ሙታንን ማስነሣቱን፣ ለምፃሞችን ማንፃቱን፣ ድውያንን መፈወሱን፣ መና
ከሰማይ ማውረዱን፣ የሕይወት ፈጣሪ መሆኑን፣ ሁሉን ዐዋቂ መሆኑን ቁርአኑ በትክክል
ይመሰክራል፡፡
ቁርአኑ ስለ ክርስቶስ ከሚሰጣቸው ምስክርነቶች ውስጥ እኔን በእጅጉ
የሚያስገርመኝ አንድ የቁርአን ጥቅስ አለ፡፡ ‹‹ሰላምም በኔ ላይ ነው፤ በተወለድሁ ቀን
በምሞትበትም ቀን ሕያው ሆኜ በምቀሰቀስበትም ቀን፤ ይህ የመርየም ልጅ ዒሳ ነው፤ ያ
በርሱ የሚጠራጠሩበት እውነተኛ ቃል ነው›› ይላል ቁርአኑ፡፡ ሱረቱ መሪየም ምዕራፍ
19፡33-34፡፡ ይህ ምን ማለት ነው? ቁርአኑ እንዴት እንዲህ ብሎ ሊመሰክር ቻለ?
‹‹አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በአብ ልብነት ያስባሉ፣ በወልድ ቃልነት ይናገራሉ፣
በመንፈስ ቅዱስ እስትንፋስነት ሕያው ይሆናሉ›› የሚለው አእማደ ትምህርት
የእውነተኛው ክርስትና ዋነኛና መሠረታዊ አስተምህሮት ነው፡፡ የቁርአኑን አገላለጽ
በደንብ ካስተዋልነው ይህ የቁርአን ምስክርነት የክርስትናውን ዋነኛ አስተምሮት ነው
እየመሠከረ ያለው፡፡ ‹‹ይህ የመርየም ልጅ ዒሳ ነው፤ ያ በርሱ የሚጠራጠሩበት
እውነተኛ ቃል ነው›› ማለትኮ ‹‹አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በወልድ ቃልነት
ይናገራሉ›› ማለት ነው፡፡ ስለዚህ ‹‹ቁርአኑ በእዚህ ዓይነት ሁኔታ ስለ ክርስቶስና ስለ
ድንግል ማርያም የሚመሰክር ከሆነ ታዲያ ለምን እስልምናውም ሆነ ክርስትናው
በትክክል ስለ እነርሱ የሚያስተምሩትን አውቄ በእነርሱ አላምንም?›› ብዬ አሰብኩ፡፡
ምክንያቱም ቁርአኑ እስከመሰከረላቸው ድረስ ስለ እነርሱም በደንብ አውቄ የማመን
ግዴታ ስላለብኝ ነው፡፡ በቃሉ እንዳልጠራጠርበት አይደል ቁርአኑ እየነገረኝ ያለው!
ስለዚህ በሁለቱም እምነቶች በእስልምናውና በእውነተኛው ክርስትና በኦርቶዶክስ
ተዋሕዶ እምነት ውስጥ ስለ ክርስቶስና ስለ ድንግል ማርያም ያለውን አስተምህሮ
በትክክል ከተረዳሁ በኋላ በክርስትናው ለማመን ተገደድኩ፡፡ ሰው ወይም ሌላ ነገር
ሳይሆን እውነት ራሷ አስደደችኝ፡፡

10ኛ. ከእኔ በእጅጉ በተሻለ ሁኔታ ቁርአኑንና ሐዲሱን በደንብ ጠንቅቀው የሚያውቁት
በውጭ ሀገር ያሉ እስልምናውንም ለ40ና 30 ዓመት ሲያስተምሩ የነበሩት የቀድሞ
ሙስሊሞች ስለ እስልምናው ያስተማሩት ትምህርት እውነት መሆኑን በደንብ መርምሬ
ካረጋገጥኩ በኋላ እስልምናን ተውኩት፡፡
በመሠረቱ አንድን ሃይማኖት የሰዎች ምስክርነት አያቀናውም፡፡ አንድን እምነት
እውነተኛ ነው ለማለት የግለሰቦችን ምስክርነት ማረጋገጫ አድርጎ ማቅረቡ በራሱ

58
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ውድቀት ነው በእውነት! ምክንያቱም የእውነተኛው ሃይማኖት መገኛው እውነተኛው
አምላክ እንጂ ተለዋዋጭ የሆነው ተራ ፍጡር አይደለም፡፡ እውነትን ለመፈለግ ሲባል
ምስክርነት የሰጡትን ሰዎች ሀሳባቸውንና ያነሷቸውን ነጥቦች እንደ አንድ መነሻ ወይም
ግብአት ወስዶ መጠቀም ይቻላል፡፡ ነገር ግን ሰዎች ስለመሰከሩለት ብቻ ያ እምነት
እውነተኛው እምነት ነው አያሰኘውም፡፡ በምስክርነቱ ላይ የተነሱትን ሀሳቦች እንደ
መነሻ ሀሳብ ወስዶ እነዚያን ሀሳቦች ከሌሎች የበላይ ካሉ መምህራን ጠይቆና ተረድቶ
እውነቱን ማረጋገጥ ተገቢ ነው፡፡ መሆንም ያለበት እንደዚያ ነው እንጂ ሰው
ስለመሰከረለት ብቻ ያ ምስክርነት የተሰጠለት እምነት እውነተኛ ሃይማኖት ሆኖ
ተረጋገጠ ማለት አይደለም፡፡ ነገር ግን በምስክርነቱ ውስጥ የተነሳውን ሀሳብ ይበልጥ
በስፋትና በጥልቀት ለመመልከትና ተጨማሪ ጥናትም ለማድረግ እጅግ አመቺ ነው፡፡
በሩንም ይከፍታል፡፡ ከዚህ አንጻር ስለ እስልምናውም ሆነ ስለ ክርስትናው በቀድሞ
አማኞቻቸው አማካኝነት የተሰጡትን ምስክርነቶች እንደመነሻ መጠቀሙ ተገቢ ነው፡፡
እስቲ የተወሰኑትን ቀጥሎ እንመልከታቸው፡-
ባለፈው ኢትዮጵያ ውስጥና በዐረቡ ዓለም ያሉ ሙስሊሞች አንድን መነኩሴ
አሰለምን በማለት ሌሎችንም ለማስለሚያነት ሊጠቀሙበት ሲሞክሩ መታየታቸው
በእጅጉ አስገርሞኛል፡፡ ምክንያቱም ሲጀመር 27 ዓመት መነኩሴ ነበርኩ ያለው
ወንድሜ ካሊድ ካሳሁን እንኳን 27 ዓመት ቀርቶ አንድም ዓመት እውነተኛውን
ክርስትና ሲማርና ሲያስተምር የኖረ እንዳልሆነ ሁለመናው ያሳብቅበታል፡፡ በዚያ ላይ
ከጀርባው ያለውን እውነት ስንመረምረው ነገሩ ሁሉ ድራማ መሆኑ ግልጽ ነው፡፡
ምክንያቱም ካሊድ ከመጀመሪያው ጀምሮ ‹‹በየገዳማቱ እየዞርኩ አስመስክሬአለሁ፤
ክርስትናንም አስተምሬአለሁ›› ያላት ነገር ገና ከመነሻው በዕቅድ ተይዛ የተደረገች ነገር
ናት፡፡ ማለትም በየጉባኤ ቤቶቹ እየገባ ሲማር የነበረው አሁን ለተነሳበት ዓላማ ሲል
ነበር፡፡ መጀመሪያ በገዳም ሳለ ከተመለመለ በኋላ ‹‹እንዲህ ነበርኩ›› ለማለት ያህል ብቻ
እንዲያመቸው በማሰብ ከፍተኛ ገንዘብ ከዐረቡ ዓለም ተመድቦለት የዓላማ ሥራ ነበር
ሲሠራ የኖረው፡፡ ‹‹ግእዝ ቋንቋንና ሌሎችንም የቤተክርስቲያን ትምህርቶች እዚህ ቦታ
ከእከሌ ተምሬ አስመስክሬአለሁ›› በማለት ሊቅነትን ለራስ ወስዶ በመለጠፍ ታዋቂነትን
በማግኘት ብዙዎችን ለማስለም ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል፡፡ (በነገራችን ላይ በዐረቡ
ዓለም ያሉ ሙስሊሞች ከፍተኛ ገንዘብ ፈንድ በማድረግ ለወደፊቱም ለ10 እና ለ20
ዓመት ዕቅድ ይዘው በአብነት ተማሪዎችና በመነኮሳት ላይ ከፍተኛ ሥራ እየሠሩ
እንደሆነ ተደርሶበታል) ካሊድ ካሳሁንም የዚሁ አንዱ አካል ነበር፡፡ ነገር ግን እርሱም
ሆኑ ከጀርባው ሆነው ድራማውን ያቀናብሩ የነበሩ ሙስሊሞች ያልተረዱት አንድ

59
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ትልቅ ነገር አለ፡፡ ይህም አንድን እምነት ምን እንደሚል ማወቅና በእምነቱ ውስጥ
በተግባር መኖር ሁለቱ ፍጹም የተለያዩ ነገሮች መሆናቸውንም ለይተው አለማወቃቸው
በራሱ አስገምቷቸዋል፡፡ ካሊድ ከመሻው ከገዳም ውስጥ ከተመለመለ በኋላ በተጠና
ዕቅድና ዓላማ ተጉዞ ስለ ክርስትና ተምሯል፣ ክርስትናው ምን እንደሚመስል አውቋል
ነገር ግን ክርስትና ግን ምን እንደሆነ አላወቀውም፡፡ ካሊድ ሲናገር ‹‹አምላክ እንዴት
ይራባል? ይጠማል? እግዚአብሔር ራሱ እኔ አንድም ሦስትም ነኝ አላለም፤ ምንኩስና
ስለማያስፈልግ አሁን እስላም ሆኜ ሚስት አግብቼ እየኖርኩ ነው….›› እያለ ነው
ክርስትናውን የተወበትን ምክንያት የተናገረው፡፡ ካሊድ ሆይ! ምንኩስና አያስፈልግም
ከማለት ይልቅ ‹‹ፈተናውን መቋቋም አልቻልኩም ፍትወትና ዝሙት አማረኝ›› ማለት
ቀላል አገላለጽ ነበርኮ! ስለ ትምህርቱም ላነሳኸው ሀሳብ አይደለም ሊቃውንተ
ቤተክርስቲያንን አንድ የ12 ዓመት የሰንበት ት/ቤት ተማሪን ስለ ምሥጢረ ሥላሴና ስለ
ምሥጢረ ሥጋዌ ብትጠይቀው ኖሮ በደንብ ያስረዳህ ነበርኮ! እነ አርዮስም ታላቅ
የቤተክርስቲያን ሊቅ ነበሩ ግን በነበሩ ቀሩ፡፡ አንተም ዛሬ ቅድስት ቤተክርስቲያንን
በስሟ ልትነግድባት ‹‹ነበርኩ›› ለማለት በቃህ፤ እንዲያውም ለእነ አርዮስ ጠበቃ ሆነህ
‹‹እነርሱም መወገዝ አይገባቸውም ነበር›› አልክ፡፡ እስቲ ክርስትናውን ለጊዜው
እንተወውና የእውነት ካሊድ እንዲያው ምን አይተህ ወደ እስልምናው መጣህ? በሞቴ
ካሊድ ካለህበት ሆነህ በኢማይል አድራሻዬ ጻፍልኝ!? ለምን ወደ እስልምናው
እንደመጣህ ስለ ገንዘብም ብለህ የተታለልክበትን እምነት እውነተኛውን እስልምና ምን
እንደሚመስል ላሳይህ ስለፈለኩ ነው እኔ አንድም ይህን መጽሐፍ ያሳተምኩት እንጂ
መጀመሪያ ለማሳተም ፍላጎቱ አልነበረኝም፡፡ መጽሐፉ ለአንተ ይድረስህ አይድረስህ
ባላውቅም መጽሐፉ ግን ገና ሳይታተም በተወሰኑ ኮፒዎች ብቻ በእስልምናው ውስጥ
ያሉ ንጹሕ ልቡና ያላቸው ብዙ ሙስሊሞችን ካሉበት ሕይወት ነቅሎ አውጥቷቸዋል፡፡

ሙስሊም ወገኖቼ ሆይ! እንደነካሊድ ባሉ ሰዎች የተቀናበረ ምስክርነትን ካነሳችሁ


አይቀር እስቲ እኔም የተወሰኑ ምስክርነቶችን ልጥቀስላችሁ፡-
ዕድሜውን ሙሉ ቁርአንን፣ ሙዓዚንን፣ ሂድሰን ተፍሲርንና ሌሎችንም በተለያዩ
የዓለም ኢስላም ሀገራት ማለትም በየመን፣ በፓኪስታን፣ በአፍጋኒስታን፣ በሶማሊያ፣
በጂቡቲ፣ እንዲሁም በአውስትራሊያ፣ በኬንያ፣ በኡጋንዳና በሌሎቹም ሀገራት
እስልምናን ዞሮ ከ35 ዓመታት በላይ ያስተማረው ሼህ ረመዳን ሙስጠፋ በመጥምቁ
ዮሐንስ እጅግ አስገራሚ ተአምር በክርስትናው አምኖ ሲጠመቅ ምን ተሰማችሁ?
ሼህ ረመዳን ሙስጠፋ ማለት የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ጽ/ቤት ምክትል

60
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ፕሬዝዳንትና የአንዋር መስጊድ አስተባባሪ ኮሚቴ የነበሩት የሐጂ ሙስጠፋ ጣሂር ልጅ
ነው፡፡ ሼህ ረመዳን ሙስጠፋ ክርስትና ከኢትዮጵያ ጠፍቶ እስልምና እንዲስፋፋ
በቃልቻ ድግምት አሠርቶና በሰውነቱ ላይ አስቀብሮ እስልምና እምነቱን ለማስፋፋት
በከፍተኛ ሁኔታ ሲንቀሳቀስ ነበር፡፡ ሼህ ረመዳን ሙስጠፋ በኋላ ላይ አምኖ
የተጠመቀው እንደ ካሊድ በከፍተኛ የገንዘብ ኃይል በተቀናበረች ሴራ ሳይሆን መጥምቁ
ዮሐንስ በራእይ በተደጋጋሚ ተገልጦለት ‹‹አንተም ሆንክ የታመመችው ሚስትህ ሸንኮራ
ዮሐንስ ሄዳችሁ ካልተጠመቃችሁ አትድኑም›› ብሎት ነው፡፡ ለበርካታ ዓመታት
እስልምናን በዓለም ላይ እየዞረ ሲያስተምር የነበረው ሼህ ረመዳን ሙስጠፋም
መጀመሪያ ይህ ሲነገረው በእልህ እምቢ ቢልም በኋላ ራእዩ ሲደጋገምበትና ሚስቱም
በብዙ ህክምና ስላልተሻላት ሸንኮራ ዮሐንስ ሄደው ሲጠመቁና ጸበሉን ሲጠጡ
ከሚስቱ ሆድ ውስጥ እባብ፣ እንቁራሪትና የተለያዩ ነፍሳት ወጣላት፡፡ መጥምቁ
ዮሐንስም ለሼህ ረመዳን ሙስጠፋ በተደጋጋሚ በራእይ ተገልጦለት አምኖ የልጅነት
ጥምቀትን ካተጠመቀ በቀር ለነፍሱ ድኅነት እንደማያገኝ ነገረው፡፡ ክርስትናን ከአባቶች
ሲማር ከቆየ በኋላ ያ ሁሉ የእስከዛሬ ልፋቱና ድካሙ ከንቱ መሆኑን ተረድቶ አምኖ
ተጠመቀ፡፡ ሼህ ረመዳን ሙስጠፋ ራሱ በ1995 ዓ.ም የሰጠውን ሙሉ የቪዲዮ
ምስክርነት “Ethiopia a Muslim converted to Christian” ብለው youtube ላይ
ቢፈልጉት በሰባት የተለያዩ ክፍሎች ተከፋፍሎ ስለተቀመጠ መመልከት ይችላሉ፡፡
ወይም ----- በሚለው የእኔ የፌስቡክ አድራሻ ላይ የቪዲዮውን ምስክርነት ይመልከቱ፡፡
ሼህ ረመዳን ሙስጠፋ አምኖ መጠመቁን ሲያውቁ ወዲያው ሙስሊሞች ዘጠኝ
የግድያ ሙከራ ያደረጉበት ቢሆንም የጠራው አምላክ ለገዳዮቹ አሳልፎ አልሰጠውም፡፡
የአ.አ እስልምና ጉዳዮች ጽ/ቤት ምክትል ፕሬዝዳንትና የአንዋር መስጊድ አስተባባሪ
ኮሚቴ የነበሩት ወላጅ አባቱ ሐጂ ሙስጠፋ ጣሂር ልጃቸው ላይ ጂሃድ አሳውጀው
ሊያስገድሉት 38 ሺህ ብር መደቡ፡፡ ዘጠነኛው የግድያ ሙከራ ትንሽ ሰውነቱን ጎድቶት
ስለነበር በፖሊስ ጥበቃ ተደርጎለት የተጎዳ ሰውነቱን እያሳየ ነበር ምስክርነቱን
የሰጠው፡፡ በመጨረሻም ኢትዮጵያን ለቆ ወደ ኢየሩሳሌም ሊሄድ ሲል አባቱ ሐጂ
ሙስጠፋ ጣሂር እንዲህ ብለው ነገሩት፡- ‹‹ልጅ ላደረኩብህ ነገር ሁሉ ይቅርታ
አድርግልኝ፡፡ እዚያች የተቀደሰች ሀገር ስትሄድ ለእኔም ጸልይልኝ፡፡ አንተ የቀበልከውን
መከራ እኔ በዚህ ዕድሜዬ መቀበል ስለማልችል ወደ አንዱ ገዳም ሹልክ ብዬ እንድገባ
ጸልይልኝ›› አሉት፡፡ ከዚያ በኋላ መጨረሻቸው ምን እንደሆነ ግን ማወቅ አልቻልኩም፡፡
አንድ ነገር ግን እርግጠኛ ሆኜ የማውቀውን እናገራለሁ፡፡ ብዙ ትላልቅ ሙስሊሞች
እምነታቸውን በደንብ ከመረመሩ በኋላ በዕድሜያቸው መጨረሻ ላይ በድብቅ

61
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
እየተጠመቁ ወደ ገዳም የገቡ እንዳሉ በታሪክ አውቃለሁ፤ በገዳም ያሉ አሁንም
በአካልም የማውቃቸው ሰዎች አሉ፡፡

ሙስሊም ወገኖቼ ሆይ! በካሊድ ካሳሁን አማካኝነት በዕቅድ በሠራችኋት ቅንብር


‹‹ክርስትናው ሀሰት እስልምናው ደግሞ እውነት መሆኑን አስመሰክረን›› እያላችሁ
ስትናገሩ ነበር፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ያሉትን የእነ ሼህ ዘካርያን፣ የእነ ሐጂ ዑስማን
መሐመድንና የእነ ሼህ ረመዳን ሙስጠፋን እውነተኛ ታሪክስ ምነው ደበቃችሁት?
በአፍሪካ ውስጥ ብቻ እስከ 6 ሚሊዮን የሚደርሰው ሙስሊሙ ሕዝባችሁ በዓመት
ውስጥ ሲነጉድባችሁ ለምን አልተናገራችሁም? (አፍሪካ ውስጥ በአንድ ዓመት ውስጥ 6
ሚሊየን ሙስሊሞች ወደተለያዩ የክርስትና እምነቶች እንደሄዱ አል-ጀዚራ የተባለው
የቴሌቨዥን ጣቢያ በአንድ ወቅት ዘግቦ ነበር) አል-ጀዚራም ጉዳዩ የሚመለከታቸውን
የሊቢያው የሃማኖት መምህርና የኢስላማዊ ማኅበር ፕሬዝዳንት የሆኑትን ሼህ አህመድ
አል-ካታኒን ቃለ መጠይቅ አድርጎላቸው እሳቸውም ይህንኑ አረጋግጠዋል፡፡
ፕሮግራሙንም አዘጋጅቶ ያቀረበው የአል-ጀዚራው ጋዜጠኛ ማህር አብደላህ ነው፡፡
ጣቢያው ያቀረበውን የቪዲዮ ማስረጃና ሼህ አህመድም በጉዳዩ የሰጡትን ማረጋገጫ
youtube ላይ “6 Million Muslims convert to Christianity-Al-Jazeerah!” ብለው
ይመልኩቱ፡፡ ወይም ከእኔ የፌስ ቡክ አድራሻ ላይ መመልከት ይችላሉ፡፡ ሙስሊም
ወገኖቼ ሆይ! እንዲሁም በየሀገሩ እስልምናውን ሐዲሱንም ሆነ ቁርአኑን በደንብ
ጠንቅቀው የሚያውቁት ብዙ ትላልቅ ሙስሊም ሼሆች፣ መምህራኖች፣ ጸሐፊዎች፣
ኢማሞች፣ የኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ ምሁራኖችና ሌሎችም እስልምናውን እየተው
የመሄዳቸውን ምሥጢርስ ለምን ይፋ አላደረጋችሁትም? እነዚህን እስልምናን ትተው
የወጡትን የተለያዩ ሼሆችና ኢማሞች አሁንም youtube ላይ “Imams convert to
Christ” ብለው ይመልኩቱ፡፡ Many Former Muslim Clerics, Imams, sheikhs,
Mullahs, Muslim scholars, preachers, Islamic writers, Quranic and hadiths
translators, Islamic theology teachers, Dawa’h missionaries embraced
Christianity.

በቀደመው ዘመን በሀገራቸን ኢትዮጵያ የመናዊው ሼህ ዘካርያ ቁርአንን በደንብ


ሲመረምሩ ኖረው በኋላ ላይ ስለ መንግስተ ሰማያት ወይም ጀነት የተጻፈውን
ሲመረምሩ የነፍሳቸውን ጥያቄ ሊመልስላቸው ስላልቻለ እስልምናውን ትተው ወደ
ክርስትናው በመምጣት የሰጡት ምስክርነት ጥሩ መነሻ ሆኖ ስላገኘሁት እኔም የእነርሱን

62
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ፈለግ በመከተል ‹‹እንዴት በጀነት (በመንግስተ ሰማይ) ዝሙት ይኖራል?›› በማለት
ለጠየኩት ጥያቄ ማንም አግባብነት ያለው መልስ ሊመልስልኝ ስላልቻለ በእስልምናው
ለማመን ለአእምሮዬ ስለከበደኝ ስለነፍሴም ማሰብ ስለነበረብኝ እስልምናውን
ተውኩት፡፡
ከላይ የጠቀስኳቸው ሁሉ እንደ ግብፃዊው ሼህ እና እንደነ የመናዊው ሼህ ዘካርያና
ሌሎችም ያሉ ሙስሊም መምህራኖች እስልምናው ውስጥ ያለውን ነገር በቅንነት
ከመረመሩ በኋላ እውነተኛውን አምላክ መድኃኔዓለም ክርስቶስን እንዳገኙት ሁሉ
ዛሬም ሆነ ወደፊት በየዋሕነትና በቅን ልቡና ሆኖ እውነትን የሚፈልግ ሰው ማንም
ቢኖር እርሱ በትክክል እውነተኛውን አምላክ ያገኘዋል፡፡ በጽርፈኛና በጭፍን
አስተሳሰብ የተሞላ አእምሮ ግን የባሰ ለከፋ ጥፋት ይፋጠናል፡፡ የእነ ፈርኦን፣ የእነ
ሔሮድስ፣ የእነ ቅዱስ ጳውሎስና የእነ ሙሴ ጸሊም ሕይወት ለእኛ ትልቅ ምሳሌ ነው፡፡
እንደነ ፈርኦንና ሔሮድስ ያሉቱ ልባቸው እንደ ዓለት ጠጥሮ ቀረና በአመጻቸው ጸኑ፣
ይልቁንም ለራሳቸው ክብርና ስም ሲሉ በክርስቲያኖች ላይ ጭካኔ የተሞላበት ተግባር
ግድያ ሲፈጽሙ እንደ ቅዱስ ጳውሎስ ያሉት ደግሞ ለአምላካቸው ቀናዒ በመሆን
ክርስቲያኖችን ያሳድዱ ነበር፡፡ የሼህ ረመዳን ሙስጠፋ ታሪክም እንዲሁ ተመሳሳይ
ነው፡፡
የእነ ቅዱስ ጳውሎስ ድርጊት በቅን ልቡናና በየዋህነት የተሞላ ስለነበር
በጥፋታቸው ውስጥ እውነተኛውን አምላካቸውን አገኙት፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ የጥፋቱ
ኃይል ወንጌልን ወደ መሸከም ተለውጦ የሚሊዮኖችንም ሰውነት ሕንፃ ቤተ መቅደስ
አድርጎ በመገንባት ለክርስቶስ ማደሪያ እንዲሆነ አደረገ፡፡ መድኃኔዓለም ክርስቶስ
ይሰቀልልኝ የሚለውን የአይሁድን ጩኸት አስፈጻሚ የነበሩትና ክርስቶስን እንዲሰቀል
የፈረዱበት እነ ጲላጦስ እንኳ ሳይቀሩ ወደ ኅሊናቸው ሲመለሱ እውነቱን ሲያውቁት
ስለ ክርስቶስ መስክረው አስተምረው በሰማዕትነት ዐረፈዋል፡፡ እንደነ ሙሴ ጸሊም
ያሉት የዓለም ኃያል የነበሩትም በአብርሃማዊ ፍለጋ እውነተኛውን አምላካቸውን
ፈልገው አግኝተውታል፡፡ እውነተኛው አምላክም ከፈለጉት ቅርብ ነውና ራሱን
ገልጦላቸዋል፡፡ እነ አብርሃምና እነ ሙሴ ጸሊም አምላካቸውን ፈልገው ያገኙበት
መንገድ እጅግ አስደናቂና ደስ የሚል ነው በእውነት! እነርሱና እነርሱን የመሰሉት ሁሉ
በንጹሕ ልቡና በቅን መንፈስ ሆነው እውነተኛውን አምላክ ፈልገው ካገኙትም በኋላ
ራሳቸውን ለዓለም ሙት በማድረግ አገልግለውት አልፈዋል፡፡ እውነቱን ለመናገር
የእኔም ሕይወት ከዚህ የተለየ አይደለም፡፡ አሁን ለሞት እንኳ የተዘጋጀሁ ሰው ነኝ፡፡
እውነትን በትክክል ስላገኘሁ አሁን ብሞትም አይቆጨኝም፡፡ ከእውነተኛው አምላክ

63
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ከመድኃኔዓለም ክርስቶስ በቀር ሌላ እውነት የለም፡፡ የነፍስ አባቷ እርሱ ብቻ ነው፡፡
እውነተኛዋ ሃይማኖትም ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ብቻ ናት፡፡ የዚህም ምስክርነቱ ቃለ
እግዚአብሔር ነው፡፡ ቀጥሎ እንመልከተው፡-

‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ?››

‹‹እግዚአብሔር እንዲህ ይላል:- በመንገድ ላይ ቁሙ ተመልከቱም፥


የቀደመችውንም መንገድ ጠይቁ፤ መልካሚቱ መንገድ ወዴት እንደ ሆነች እወቁ፥
በእርስዋም ላይ ሂዱ፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤ እነርሱ ግን አንሄድባትም
አሉ›› (ኤር 6:16) ‹‹መንገድ›› የተባለችው ሃይማኖት ናት፡፡ በሌላም ቦታ ‹‹ለሰው ቅን
የምትመስል መንገድ አለች ፍጻሜዋ ግን የሞት መንገድ ነው›› ተብሎ ተጽፏል፡፡ ምሳ
14፡12፡፡ መንገድ ከተባለች ከዚህች ከእውነተኛዋ ሃይማኖት ውጭ ያሉት ሌሎቹ
በዓለም ላይ ያሉ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሃይማኖቶች ሁሉ ቀድሞ ትንቢት
የተነገረባቸው የገሃነም ደጆች ናቸው፡፡ ትንቢቶቹን እንያቸው፡-
‹‹ኢየሱስም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ፥ ደቀ መዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ
ቀርበው ንገረን፥ የዓለም ፍፃሜ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለም መጨረሻ
ምልክቱስ ምንድር ነው? አሉት። ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፡- ማንም
እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ። በዚያን ጊዜም ብዙዎች ይሰናከላሉ…ብዙ ሐሰተኞች
ነቢያትም ይነሣሉ፣ ብዙዎችንም ያስታሉ፤ ከዓመፃም ብዛት የተነሣ የብዙ ሰዎች ፍቅር
ትቀዘቅዛለች። እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል፡፡›› ማቴ 24÷6-12፡፡
በቅዱሳን ሐዋርያቱም ላይ አድሮ ወደፊት የሚሆነውን እንዲሁ አስቀድሞ ነግሮናል፡
- ‹‹በግልፅ በኋለኞቹ ዘመናት አንዳንዶች የሚያስቱ መናፍስትንና በውሸተኞች
ግብዝነት የተሰጠውን የአጋንንትን ትምህርት እያዳመጡ፥ ሃይማኖትን ይክዳሉ›› (1ኛ
ጢሞ 4:1)፤ ‹‹ሐሰተኞች ነቢያት ደግሞ በሕዝቡ መካከል ነበሩ እንዲሁም በመካከላችሁ
ደግሞ ሐሰተኞች አስተማሪዎች ይሆናሉ፤ እነርሱም የዋጃቸውን ጌታ እንኳ ክደው
የሚፈጥንን ጥፋት በራሳቸው ላይ እየሳቡ የሚያጠፋ ኑፋቄን አሹልከው ያገባሉ›› (2ኛ
ጴጥ 2:1)፤ ‹‹በቅዱሳን ነቢያትም ቀድሞ የተባለውን ቃል በሐዋርያቶቻችሁም
ያገኛችኋትን የጌታንና የመድኃኒትን ትእዛዝ እንድታስቡ በሁለቱ እያሳሰብኋችሁ ቅን
ልቡናችሁን አነቃቃለሁ። በመጨረሻው ዘመን እንደ ራሳቸው ምኞት የሚመላለሱ
ዘባቾች በመዘበት እንዲመጡ ይህን በፊት እወቁ›› (2ኛ ጴጥ 3:2)፤ ‹‹ኢየሱስ ክርስቶስ
64
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው። ልዩ ልዩ ዓይነት በሆነ በእንግዳ ትምህርት
አትወሰዱ›› (ዕብ 13:7-8)፤ ‹‹ጢሞቴዎስ ልጄ ሆይ፥ እምነትና በጎ ሕሊና ይኑርህ፥
አንዳንዶች ሕሊናን ጥለው፥ መርከብ አለ መሪ እንደሚጠፋ፥ በእምነት ነገር
ጠፍተዋልና›› (1ኛ ጢሞ 1፡19)፤ ‹‹ከሄድሁ በኋላ ለመንጋው የማይራሩ ጨካኞች
ተኩላዎች እንዲገቡባችሁ፥ ደቀ መዛሙርትንም ወደ ኋላቸው ይስቡ ዘንድ ጠማማ
ነገርን የሚናገሩ ሰዎች በመካከላችሁ እንዲነሡ እኔ አውቃለሁ›› (ሐዋ 20÷29)፤
‹‹ብዙዎች ለክርስቶስ መስቀል ጠላቶቹ ሆነው ይመላለሳሉና፤ ብዙ ጊዜ ስለ እነርሱ
አልኋችሁ፥ አሁንም እንኳ እያለቀስሁ እላለሁ። መጨረሻቸው ጥፋት ነው›› (ፊል
3÷18)፤ ‹‹የሚያናውጡአችሁ የክርስቶስንም ወንጌል ሊያጣምሙ የሚወዱ አንዳንዶች
አሉ፤ ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ
ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ የተረገመ ይሁን። አስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን ሁለተኛ
እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት የተለየውን ማንም ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን›› (ገላ 1÷6)፤
‹‹ያልተማሩትና የማይጸኑትም ሰዎች ሌሎችን መጻሕፍት እንደሚያጣምሙ እነዚህን
ደግሞ ለገዛ ጥፋታቸው ያጣምማሉ። እንግዲህ እናንተ፥ ወዳጆች ሆይ፥ ይህን
አስቀድማችሁ ስለምታውቁ፥ በዓመፀኞቹ ስሕተት ተስባችሁ ከራሳችሁ ጽናት
እንዳትወድቁ ተጠንቀቁ›› (2ኛ ጴጥ 3÷16)፤ ‹‹እንደ ተማራችሁም በሃይማኖት ጽኑ፥
እንደ ክርስቶስ ትምህርት ሳይሆን እንደ ሰው ወግና እንደ ዓለማዊ እንደ መጀመሪያ
ትምህርት ባለ በፍልስፍና በከንቱም መታለል ማንም እንዳይማርካችሁ
ተጠበቁ›› (ቆላይ 2÷7)፤ ‹‹ልጆች ሆይ፥ መጨረሻው ሰዓት ነው። የክርስቶስም
ተቃዋሚ ይመጣ ዘንድ እንደ ሰማችሁ አሁን እንኳ ብዙዎች የክርስቶስ ተቃዋሚዎች
ተነሥተዋል፤ ስለዚህም መጨረሻው ሰዓት እንደ ሆነ እናውቃለን›› (1ኛ ዮሐ 2፡18)፤
‹‹አእምሮአቸው የጠፋባቸው ስለ እምነትም የተጣሉ ሰዎች ሆነው፥ እውነትን
ይቃወማሉ። ዳሩ ግን የእነዚያ ሞኝነት ደግሞ ግልጥ እንደ ሆነ፥ ሞኝነታቸው ለሁሉ
ይገለጣል… አንተ ግን በተማርህበትና በተረዳህበት ነገር ጸንተህ ኑር፥ ከማን እንደ
ተማርኸው ታውቃለህና ከሕፃንነትህም ጀምረህ ክርስቶስ ኢየሱስን በማመን፥ መዳን
የሚገኝበትን ጥበብ ሊሰጡህ የሚችሉትን ቅዱሳን መጻሕፍትን አውቀሃል›› (2ኛ ጢሞ
3÷8-15)… እየተባሉ በመጽሐፍ ቅዱስ የተነገሩ ትንቢቶች ሁሉ ተፈጽመዋል፣
በዘመናችንም በትክክል እየተፈጸሙ ነው፣ ወደፊትም ይፈጻማሉ፡፡ እስልምናውም
ከ600 ዓመት በኋላ አዲስ መልክ ይዞ የመጣ እምነት ስለሆነ የጌታችን የኢየሱስ
ክርስቶስና የሐዋርያቶቹ ትንቢቶች በትክክል ይመለከተዋል፡፡

65
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

በመጨረሻው ዘመን እንደ ራሳቸው ምኞት የሚመላለሱ ዘባቾች በመዘበት


እንደሚመጡ፤ በግልፅ በኋለኞቹ ዘመናት አንዳንዶች የሚያስቱ መናፍስትንና
በውሸተኞች ግብዝነት የተሰጠውን የአጋንንትን ትምህርት እያዳመጡ ሃይማኖትን
የሚክዱ ሐሰተኞች ነቢያት በሕዝቡ መካከል እንደሚነሡ፣ የሚያጠፋ ኑፋቄንም
አሾልከው እንደሚያገቡ የተነገረን እስልምናው ሳይመሠረት ከ600 ዓመት በፊት ነው፡፡
ይህ እንደሚሆን እርግጠኞች ሆነው ነው ጌታችንና ሐዋርያቶቹ አስቀድመው የነገሩን፡፡
እንደተናገሩትም ይኸው ዛሬ እንደ አሸን የፈሉ የገሃነም ደጆች የሆኑ የተለያዩ በብዙ ሺህ
የሚቆጠሩ ሃይማኖቶች ሊፈበረኩ ችለዋል፡፡ ጥንታዊና ቀደምትነት ያለው ይሁን እንጂ
እስልምናውም ከእነዚህ እምነቶች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ በትንቢት እንደተነገረው አንድ
ሰው የአጋንንትን ትምህርት ሰምተው የመሠረቱትና በሰይፍ ያስፋፉት እምነት መሆኑን
በቀላሉ ለመረዳት ራሳቸው ቁርአኑና ሐዲሱ ምስክር ናቸው፡፡ በሂራ ተራራ ላይ
ለነቢያቸው መሐመድ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ስም ተገልጦ ያስተማራቸው
‹‹ጂብሪል›› እርሱ እውነተኛ መልአክ አልበረም፡፡ የነቢያቸውን ልብ ቀዶ ውስጣቸውን
በውኃ አጥቦ አረፋና ደም አስኪደፍቁ ድረስ በማስጨነቅ የነቢይነትን ማዕረግ የሚሰጥ
መልአክ የለም፣ ፈጽሞ ሊኖርም አይችልም፡፡ (ስለ ሁኔታው ሐዲሱ ላይ በዝርዝር
የተጻፈውን ገጽ ----ላይ ይመልከቱ፡፡)

ሙስሊም ወገኖቼ ሆይ! ለነፍሳችሁና ለዘላለማዊው ሕይወታችሁ የምታስቡ ከሆነ


ልክ እንደነ አብርሃምና እንደነ ሙሴ ጸሊም፣ እንደነ ሼህ ረመዳን ሙስጠፋና እንደነ
ሼህ ዘካርያ፣ እንደ እኔም ጭምር ወደ አእምሮአችሁና ወደ ኅሊናችሁ ወደ ልባችሁም
ተመለሱና እውነትን በቅን መንፈስ ሆናችሁ መርምሩ፡፡ ሃይማኖት የሥጋ ሳይሆን የነፍስ
ጉዳይ ነው፡፡ ስለ ሃይማኖት ስናስብ ዘላለማዊ ሕይወትን ብቻ ነው ማሰብ ያለብን፡፡
ትንቢቶች ተፈጽመውባችሁ ከሚቀሩና ወደፊትም በነፍሳችሁም ከምትጎዱ እውነትን
በቅን ልቡና ሆናችሁ ፈልጓት፡፡ በነፍስ መሸወድ እጅግ ትልቅ ኪሳራ ነው! መጽሐፍ
‹‹ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?›› ይላል፡፡ ማቴ
16፡26፡፡ እውነት ነው! ሰው ዓለሙን ሁሉ አትርፎ ነፍሱን ግን ቢያጐድል ምንም
አይጠቅመውም፡፡ ይህንን ከትውልዱ ማን አስተውሎ ይሆን? በቁርአኑም ሆነ በሐዲሱ
ውስጥ ስለነቢያችሁ መሐመድ ምንም የተነገረ ትንቢት የለም፡፡ ይልቁንም ነቢያችሁ
ኃጢአተኛ እንደነበሩ ነው ቁርአኑም ሆነ ሐዲሱ በግልጽ የሚናገሩት፡፡ በአንጻሩ ግን
መጽሐፍ ቅዱስ ያለፈውንም ሆነ ወደፊት እስከ ዕለተ ምፅዓት ድረስ የሚሆነውን ሁሉ

66
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በግልጽ ይናገራል፡፡ እውነተኛው አምላክ መድኃኔዓለም ክርስቶስ በዚህች ምድር ላይ
በሥጋ ሳለ ያደረጋት እያንዳንዷ ነገር ቀድማ ከ1000 እና ከ700 ዓመታት በፊት
በነቢያት የተነገረች ትንቢት ናት፡፡ ለማሳያ ያህል አንዷን ቃል ብቻ ልጥቀስላችሁ፡-
ነቢዩ ኢሳይያስ ክርስቶስ ኢየሱስ ሥጋ ተወልዶ በሞቱ ዓለሙን ሁሉ እንደሚያድን
ትንቢት የተናገረው ክርስቶስ ከመወለዱ ከ700 ዓመት በፊት ነው፡፡ ይህንን ከክርስቶስ
ልደት ከ700 ዓመታት በፊት የተነገረውንም ትንቢት ክርስቶስ በተግባር ፈጽሞታል።
ትንቢተ ኢሳያስን ምዕራፍ 53 ሙሉ ቃሉ እንዲህ ይላል፡-
‹‹በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ
በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው። እርሱ ግን ስለ
መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ
ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን። እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤
ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ
ላይ አኖረ። ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥
በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም። በማስጨነቅና
በፍርድ ተወሰደ፤ ስለ ሕዝቤ ኃጢአት ተመትቶ ከሕያዋን ምድር እንደ ተወገደ
ከትውልዱ ማን አስተዋለ? ከክፉዎችም ጋር መቃብሩን አደረጉ፥ ከባለጠጎችም ጋር
በሞቱ ሆኖም ግፍን አላደረገም ነበር፥ በአፉም ተንኮል አልተገንበትም ነበር።
እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈቀደ፤ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ
በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ
ይከናወናል። ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ
ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፥ ኃጢአታቸውን ይሰከማል። ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን
ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥
ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና፤ እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ›› ይላል
ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ 53፡፡ በነገረው ትንቢት መሠረት መድኃኔዓለም ክርስቶስ
‹‹ነፍሱን ለሞት አሳልፎ በመስጠት የብዙዎችንም ኃጢአት ተሸክሟልና ይህን
ከትውልዱ ማን አስተውሎታል?›› ነቢዩ ኢሳይያስ የክርስቶስን መከራ በትንቢት መነፅር
ተመልክቶ መከራውን ከዘረዘረ በኋላ ለጠየቀው ጥያቄ መልስ ያስፈልገዋል፡፡
‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ?››
ነቢያቱ አስቀድመው ‹‹እነሆ የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር
በግ…›› እያሉ ክርስቶስን የገለጹበትን መንገድ ከትውልዱ ማን አስተዋለው? ዮሐ 1፡29፡፡
‹‹እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ

67
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በጨለማ አይመላለስም›› (ዮሐ 8፡12)፤ ‹‹በእኔ የሚያምን ሁሉ በጨለማ እንዳይኖር እኔ
ብርሃን ሆኜ ወደ ዓለም መጥቻለሁ›› (ዮሐ 12፡46)፤ ‹‹መልካም እረኛ እኔ ነኝ፤ መልካም
እረኛ ነፍሱን ስለ በጎቹ ያኖራል›› (ዮሐ 10፡11)፤ ‹‹ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤
የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል›› (ዮሐ 11፡25) ያለውን የመልካሙን እረኛ
ድምፅ ከትውልዱ ማን ይሆን ያስተዋለው?
ማቴዎስ ወንጌል 4፡14-16 ላይ እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፡- ‹‹በነቢዩም
በኢሳይያስ ‹በጨለማ የተቀመጠው ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ፥ በሞት አገርና ጥላ
ለተቀመጡትም ብርሃን ወጣላቸው› የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ›› ይላል
መጽሐፉ፡፡ መድኃኔዓለም ክርስቶስ በዮሐንስ ወንጌል ላይ በተደጋጋሚ ‹‹ብርሃንም ወደ
ዓለም ስለ መጣ ሰዎችም ሥራቸው ክፉ ነበርና ከብርሃን ይልቅ ጨለማን
ወደዱ›› (3:19)፤ ‹‹በቀን የሚመላለስ ቢኖር የዚህን ዓለም ብርሃን ያያልና
አይሰናከልም›› (11፡9)፤ ‹‹ጨለማ እንዳይደርስባችሁ ብርሃን ሳለላችሁ ተመላለሱ፤
በጨለማም የሚመላለስ ወዴት እንዲሄድ አያውቅም። የብርሃን ልጆች እንድትሆኑ
ብርሃን ሳለላችሁ በብርሃኑ እመኑ አላቸው›› (12፡35) እያለ ያስተማረውን ትምህርት
አምኖ ከጨለማ ለውጣትና ወደሚደነቅ ብርሃን ለመምጣት ከትውልዱ ያስተዋለው
ማነው?
በቅዱሳን ሐዋርያትስ ‹‹ለእነርሱም የእግዚአብሔር ምሳሌ የሆነ የክርስቶስ የክብሩ
ወንጌል ብርሃን እንዳያበራላቸው፥ የዚህ ዓለም አምላክ (ዲያብሎስ) የማያምኑትን አሳብ
አሳወረ›› ተብሎ የተነገረውን ቃል ‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለው?›› 2ኛ ቆሮ 4፡4፡፡
ሰው ዓለሙን ሁሉ አትርፎ ነፍሱን ግን ቢያጐድል ምንም እንደማይጠቅመው
አውቆ (ማቴ 16፡26) ለሥጋው ሳይሆን ለነፍሱ በመትጋት በንጹሕ ልቡና ሆኖ
እውነትን ለማወቅ ፈቃደኛ የሆነና ከትውልዱ ያስተዋለ ማነው? የነቢዩ ኢያሳይያስ
ጥያቄ በትክክል መልስ ያስፈልገዋል፣ ‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ?›

የክርስትያኖች መንግስተ ሰማያትና የሙስሊሞች ጀነት


ክርስትያኖችም ሆኑ ሙስሊሞች እንደራሳቸው አረዳድና ግንዛቤ መጠን ከሞት
በኋላ ዘላለማዊ ሕይወት አግኘተው ሊኖሩባት የሚናፍቋትና ተስፋ የሚያደርጓት
ሰማያዊት ሀገር አለች፡፡ ለመሆኑ ክርስትያኖች ዘላለማዊ ሕይወት አግኘተው ሊኖሩባት
የሚናፍቋት መንግስተ ሰማያት ምን ትመስላለች? ሙስሊሞችስ ተስፋ የሚያደርጓት
ጀነት ምን ትመስል ይሆን? ክርስቲያኖችም ሆኑ ሙስሊሞች ከሞት በኋላ አምላካችን
ያወርሰናል፣ እንገባባታለን ብለው ተስፋ ስለሚያደርጓት መንግስተ ሰማያትና ጀነት

68
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
መጽሐፍ ቅዱስና ቁርአን ላይ ብቻ የተጻፈውን መሠረት በማድረግ የተወሰኑ ነጥቦችን
ቀጥለን እናያለን፡፡ እይታችንን ከክርስትናው እንጀምር፡-
+++ ‹‹ትንሣኤ ሙታን የለም የሚሉ ሰዱቃውያን ወደ ኢየሱስ ቀረቡ፥ እንዲህም ብለው
ጠየቁት፡- መምህር ሆይ፥ ሙሴ አንድ ሰው ልጅ ሳይወልድ ሲሞት ወንድሙ ሚስቱን
አግብቶ ለወንድሙ ዘር ይተካ አለ። ሰባት ወንድማማቾች በእኛ ዘንድ ነበሩ፤
ፊተኛውም ሚስት አግብቶ ሞተ፥ ዘርም ስለሌለው ሚስቱን ለወንድሙ ተወለት፤
እንዲሁ ደግሞ ሁለተኛው ሦስተኛውም፥ እስከ ሰባተኛው ድረስ። ከሁሉም በኋላ
ሴቲቱ ሞተች። ሁሉ አግብተዋታልና በትንሣኤ ቀንስ፥ ከሰባቱ ለማናቸው ሚስት
ትሆናለች? ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው:- መጻሕፍትንና የእግዚአብሔርን ኃይል
አታውቁምና ትስታላችሁ። በትንሣኤስ እንደ እግዚአብሔር መላእክት በሰማይ ይሆናሉ
እንጂ አያገቡም አይጋቡምም። ስለ ትንሣኤ ሙታን ግን፡- እኔ የአብርሃም አምላክ፥
የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ የሚል ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ እናንተ
የተባለውን አላነበባችሁምን? የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም።
ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ፡፡›› +++ ማቴዎስ 22፡23-33፡፡
ከላይ ባየነው በመድኃኔዓለም ክርስቶስ ትምህርት መሠረት ክርስቲያኖች በመንግስተ
ሰማያት ልክ እንደመላእክት ሆነው በንጽሕናና በቅድስና 24 ሰዓት አምላካቸውን ያለ
እረፍት ያመሰግናሉ፡፡ ማግባት፣ መጋባት፣ መውጣት፣ መውረድ፣ መድከም…በአጠቃላይ
ሥጋዊ ባሕርያት ፈጽሞ አይኖርባቸውም፡፡ ክርስቲያኖች በመንግስተ ሰማያት
ከመላእክት ጋር አምላካቸውን በማመስገን ብቻ እንደሚኖሩ ቅዱስ ዮሐንስ በራእይ
አይቶታል፡፡ ራእይ 7፡9 ላይ እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፡-
‹‹ከዚህ በኋላ አየሁ፣ እነሆም አንድ እንኳ ሊቆጥራቸው የማይችል ከሕዝብና ከነገድ፣
ከወገንም፣ ከቋንቋም ሁሉ እጅግ ብዙ ሰዎች ነበሩ፤ ነጭ ልብስም ለብሰው፣ የዘንባባንም
ዝንጣፊዎች በእጆቻቸው ይዘው በዙፋኑና በበጉ ፊት ቆሙ፤ በታላቅም ድምፅ እየጮሁ
‹በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው ለአምላካችንና ለበጉ ማዳን ነው› አሉ፡፡ መላእክቱም ሁሉ
በዙፋኑ ዙሪያ ቆመው ነበር፤ በዙፋኑም ፊት በግንባራቸው ተደፉ፣ ለእግዚአብሔርም
እየሰገዱ ‹አሜን በረከትና ክብር፣ ጥበብም፣ ምስጋናም፣ ውዳሴም፣ ኃይልም፣ ብርታትም
ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ለአምላካችን ይሁን፤ አሜን› አሉ›› በማለት ቅዱስ ዮሐንስ
በራእይ ያየውን ጽፎልናል፡፡ ስለዚህ ክርስቲያኖች ከሞት በኋላ ያላቸው ሕይወት ልክ
እንደመላእክት ያለ ነው፡፡ ከምስጋና በቀር ሌላ ምንም ነገር የለባቸውም፡፡ ይህ ግልጽ
የሆነ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ነው፡፡
ቁርአን ግን ስለ ጀነት ያለው አመለካከት ከዚህ ፍጹም የተለየ ነው፡፡ በሙስሊሞች

69
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ጀነት ውስጥ ሁሉም ሥጋዊ ፍላጎቶች ይሟሉበታል፡፡ መብላት፣ መጠጣት፣ መዝናናት፣
ዝሙት መፈጸም…ሁሉም ሥጋዊ ፍላጎቶች በጀነት ውስጥ ይፈጸማሉ፡፡ እንዲያውም
በምድር ላይ ያልነበረ በሥጋዊ ፍላጎቶት የሚገኝ ደስታ ነው በጀነት ያለው፡፡ ለምሳሌ
አንድ ሙስሊም ወንድ በምድር ላይ እያለ እስከ 4 ሚስት እንዲያገባ በቁርአኑ
የተፈቀደለት ሲሆን በጀነት ግን ለወሲብ ተግባር የሚውሉ 72 ደናግላን ቆነጃጂት
ሴቶችን እንደሚያገባ ነው በሐዲሱ ላይ የተጻፈው፡፡ (ማስረጃውን በኋላ በዝርዝር
እናየዋለን) እነዚህ 72 ደናግላን ቆነጃጂቶች በተጠበቁ ድንኳኖች ውስጥ ምቾት ባላቸው
መቀመጫዎችና አልጋዎች ላይ ሆነው ወንዶችን በዝሙት ለማስደሰት
እንደሚጠብቋቸው ነው የተጻፈው፡፡ ሌላው ከሥጋዊ ፍላጎቶች ውስጥ ለምሳሌ ልክ
የሌለው የወይን ጠጅ ይሰጣቸዋል፣ አልኮል መጠጥ ይጠጣሉ ነገር ግን አይሰክሩም፤
በውሃ ፏፏቴዎች አጠገብ የሚበሏቸው ፍራፍሬዎች ይሰጧቸዋል፤ በአረንጓዴ የሐርና
የወርቅ ልብስ ያጌጣሉ፤…ያላመኑት ደግሞ በሲኦል ያሉትን ሰዎች የእግራቸውን እጣቢ
ይጠጣሉ፣ የሚመገቡትም እሾሃማ ዛፍን ነው፡፡ የቁርአኑን የጥቅስ ማስረጃዎች
እንመልከት፡-
በጀነት ውስጥ ለዝሙት የተዘጋጁ ሆነው ወንዶቹን የሚጠብቁት ቆነጃጂት ሴቶች
የተሸፈነ የሰጎን እንቁላል ይመስላሉ፣ ዓይኖቻቸው ውብና ማራኪዎች ናቸው፡፡ ቁርአኑ
37:48 ላይ ስለ እነዚህ ሴቶች የሚከተለውን ቃል ተጽፎ እናገኛለን፡- “ምርጥ የሆኑት
የአላህ ባሪያዎች ቅጣትን አይቀምሱም፣ ለነርሱ የታወቀ ሲሳይ አላቸው፡፡ ፍራፍሬዎች
አሏቸው፣ እነርሱም በደሎት ጀነቶች ውስጥ የተከበሩ ናቸው፡፡ ፊት ለፊት የሚተያዩ
ሲሆኑ በአልጋዎች ላይ ይንፈላሰሳሉ፡፡ ከሚመነጭ ወይን ጠጅ በያዘ ብርጭቆ በእነርሱ
ላይ ይዞርባቸዋል፡፡ ነጭ ለጠጪዎች ጣፋጭ ከሆነች በእርሷ ውስጥም ምታት
የሌለባትም እነርሱም ከእርሷ የሚሰክሩ አይደሉም፡፡ እነርሱም ዘንድ ዓይኖቻቸውን
በባሎቻቸው ላይ አሳጣሪዎች የሆኑ ሌላ የማይመለከቱ ዓይናማዎች ናቸው፡፡ እነርሱ
ልክ የተሸፈነ የሰጎን እንቁላል ይመስላሉ፡፡” ሱረቱ አልሷፍፋት 37፡40-48፡፡
ወንዶቹ በጀነት የሚፈልጉት ምግብ እሸትና ሥጋ ይጨመርላቸዋል፣ መጠጥ የገባበዛሉ፣
የሚሰጧቸው ሴቶች ዓይናማዎችና ነጫጮች ናቸው፡፡ ቁርአኑ በምድር ላይ ሳሉ በአላህ
መንገድ የተጋደሉት ሰዎች በጀነት ስለሚሰጣቸው ክብር ሲናገር እንደህ ይላል፡-
“ትሠሩት በነበራችሁት ምክንያት ተደሳቾች ኾናችሁ ብሉ፣ ጠጡም ይባላሉ፡፡
በተደረደሩ አልጋዎቸ ላይ ተደጋፊዎች ኾነው በጀነት ይኖራሉ፡፡ ዐይናማዎች በኾኑ
ነጫጭ ሴቶችም እናጠናዳቸዋልን፡፡ እነዚያ ያመኑትና ዝርያቸውም በእምነት
የተከተላቸው ዝርያቸውን በእነርሱ እናስጠጋለን፤ ከሥራቸውም ምንንም

70
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አናጎልባቸውም፤ ሰው ሁሉ በሰራው ሥራ ተያዢ ነው፡፡ ከሚሹትም ሁሉ እሸትንና
ሥጋን እንጨምርላቸዋልን፡፡ በውስጧ መጠጥን ይሰጣጣሉ፤ በውስጧ ውድቅ ንግግርና
መወንጀልም የለም፡፡ ለእነርሱም የሚኾኑ ወጣቶች ልክ የተሸፈነ ሉል መስለው
በእነርሱ ላይ ይዘዋወራሉ፡፡” ሱረቱ አል-ጡር 52፡20-24፡፡
ቁርአኑ በጀነት ውስጥ ስላሉት በርካታ ደናግላን ሴቶች ሲናገር እንዲህ ይላል፡-
“በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሰው ሁለት ጀነቶች አሉት፡፡ በሁለቱ ውስጥ የሚፈሱ
ሁለት ምንጮች አሉ፡፡ በሁለቱ ውስጥ ከፍራፍሬዎች ሁሉ ሁለት ዓይነቶች እርጥብና
ደረቅ አሉ፡፡ በውስጣቸው ዐይኖቻቸውን በባሎቻቸው ላይ አሳጣሪዎች የኾኑ ሴቶች
አሉ፡፡ ከሁለቱ ጀነቶች ሌላ ሁለት ጀነቶች አሉ፡፡ በውስጣቸው ሁለት የሚንፏፉ
ምንጮች አሉ፡፡ በውስጣቸው ፍራፍሬ ዘምባባም፣ ሩማንም አለ፡፡ በውስጣቸው ፀባየ
መልካሞች፣ መልከ ውቦች ሴቶች አሉ፡፡ በድንኳኖች ውስጥ የተጨጎሉ የዓይኖቻቸው
ጥቁረትና ንጣት ደማቅ የኾኑ ናቸው፡፡ በሚያረገርጉ አረንጓዴ ምንጣፎችና
በሚያማምሩ ስጋጃዎች ላይ የተደላደሉ ኾነው ይቀመጣሉ” ሱረቱ አል-ረሕማን 55፡46-76፡፡

“በእነርሱ ላይ ሁልጊዜ የማያረጁ ወጣቶች ልጆች ይዘዋወራሉ፡፡ ከጠጅ ምንጭም


በብርጭቆዎችና በኩስኩስቶች በፅዋም በእነርሱ ላይ ይዞራሉ፡፡ የራስ ምታት
አያገኛቸውም፤አይሰክሩምም፡፡ ከሚመርጡትም ዓይነት በእሸቶች፣ ከሚሹትም በኾነ
የበራሪ ሥጋ ይዞርባቸዋል፡፡ ዐይናማዎች የኾኑ ነጫጭ ቆንጆዎችም አሏቸው፡፡ ልክ
እንደተሸፈነ ሉል መሰሎች የኾኑ ናቸው፡፡ በዚያ ይሠሩት በነበሩት ምክንያት ዋጋ ይኾን
ዘንድ ይህንን አደረግንላቸው፡፡ በውስጧ ውድቅ ንግግርንና መወንጀልን አይሰሙም፣
ግን ሰላም መባባልን ይሰማሉ፡፡ በተቀፈቀፈ እሾህ በሌለው ቁርቁራ ውስጥ ናቸው፡፡
ፍሬው በተነባበረ በሙዝ ዛፍም፣ በተዘረጋ ጥላ ሥርም፣ በሚንቧቧ ውኃ አጠገብም፣
ብዙ ዓይነት በኾኑ ፍራፍሬዎችም ውስጥ ናቸው፡፡ ከፍ በተደረጉ ምንጣፎቸም እኛ
አዲስ ፍጥረት አድርገን ለእነርሱ ፈጠርናቸው፡፡ ደናግሎችም አደረግናቸው፡፡
ለባሎቻቸው ተሽሞርሟሪዎች እኩያዎች አደረግናቸው፡፡” ሱረቱ አል-ዋቂዓህ 56፡17-37፡፡

ጠቅለል ባለ መልኩ ስናየው በእነዚህና በሌሎቹም የቁርአን ጥቅሶች መሠረት


ሙስሊሞች በጀነት ውስጥ፡-
#በጥላዎችና በምንጮች አጠገብ ሆነው ከሚፈልጉት ከሁሉም ዓይነት ፍራፍሬ ብሉ፣
ጠጡ ይባላሉ (77፡43)
#አማኝ ሙስሊሞች በጀነት እሸትና ሥጋ እንዲሁም መጠጥን ብሉ፣ ጠጡም ተብለው

71
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ይሰጣቸዋል፣ በተደረደሩ አልጋዎች የተኙና ዓይናማ የሆኑ ነጫጭ ቆንጆ ሴቶች
ይሰጧቸዋል (52፡18-24፣ 44፡54)
#የወርቅ አንባርና ከሐር የተሠራ አረንጓዴ ልብስ ለብሰው ወንዞች በሥሮቻቸው
ያልፉባቸዋል (18፡31) ሥጋዊ ፍላጎቶቻቸው ሁሉ ይሟሉላቸዋል (50:35)
#ከሁሉም ፍራፍሬዎች ውስጥ ሁለት ሁለት ዓይነቶች ያሏቸው ሁለት ጀነቶች ከቆንጆ
ሴቶች ጋር ይሰጣቸዋል (55፡46-48፣56፣62)
#ለሚያስፈልጋቸው ነገር ሁሉ እንዲላላኳቸው አገልጋይና አሳላፊ የሆኑ ቆንጆ ወጣት
ወንዶች ልጆች ይሰጧቸዋል (52፡24)
#በምድር ላይ እያሉ የሠሩትን እንዳያጡ ከቤተሰቦቻቸውና ልጆቻቸውና ጋር ይገናኛሉ
(52፡21)፤ በባለ አጎበር አልጋዎች ላይ ሆነው ጠጅ እየጠጡ ባላመኑ ሰዎች ላይ
ይስቁባቸዋል (83፡22-25፣ 34-36)
#ሙስሊም ያልሆኑት ሰዎች ደግሞ በሲኦል ውስጥ ዶሪዕ ከሚባል እሾሃማ ዛፍ በቀር
ሌላ ምግብ አይሰጣቸውም፡፡ እርሱም ረሀብን አያስታግስም፣ አያሰባም/አያወፍርምም
(88፡6-7) እንደሁም ‹ዘቁም› የምትባል እንቡጥዋ ልክ የሰይጣንን ራስ የመሰለች የዛፍ
ፍሬ ይበላሉ (37፡65)
#ሳያምን ቀርቶ ሲኦል የገባ አንድ ኃጢአተኛ አብረውት በእሳት የሚቃጠሉን ሰዎች
የእግራቸውን እጣቢ እንዲጠጣ ይደረጋል፤ ከዚህና ከፈላ ውኃ ሌላ መጠጥ
አይሰጠውም (69፡36፣ 37፡67፣ 56፡93)
#በጀነት ውሰጥ ትልልቅ የመኖሪያ ቤቶች ይሰጧቸዋል፤ በቤቶቹ ሥርም ወንዞች
ይፈሱላቸዋል (61፡11-12፣ 39፡20)
#በጀነት ባሉት የአትክልት ቦታዎች ውስጥ ፍራፍሬዎች፣ የጥላ ቦታዎችና የውኃ
ፏፏቴዎች የሚገኙ ሲሆን በደናግላን የሞሉ ናቸው፡፡ ደናግሎቹ ‹‹ያቁትና መርጃን››
ይመስላሉ (እነዚህ ለጌጥ የሚሆኑ የሚያንፀባርቁ የከበሩ ድንጊያዎች ናቸው 55:56፣
58)፤ በሁለተኛው ጀነት ውስጥ ደግሞ ጥቁር ዓይን ያላቸው ይኖራሉ፤ እነሱም
በትላልቅ ድንኳኖቻቸው ውስጥ እንዲቀመጡ ይደረጋል፡፡ ሰዎችም ሆኑ ጅኒዎች
አልነኳቸውም፡፡ ክብረ ንጽሕናቸውም ጀነት የሚገባ ሰው እስከሚመጣ ድረስ የተጠበቀ
ነው፡፡ እነሱም በአረንጓዴ አረግራጊ ምንጣፎችና ስጋጃዎች ላይ የተደላደሉ ሆነው
ይጠባበቃሉ (55፡76)፤ የተሰናዱና የተጨጎሉ ሆነው የተቀመጡት ደናግሎች
ጡቶቻቸው ጉች ጉች ያሉ ናቸው (78፡33)፤ ልክ እንደ እንቁላል የሆኑ ትላልቅ ውብና
ማራኪ የሆኑ ጥቁር ዓይኖች አሏቸው፤ ሙስሊሞች ከተጨጎሉት ከእነዚህ ጋር የግብረ
ሥጋ ግንኙነት ያደርጋሉ (52፡20፣ 44፡54፣ 2፡25፣ 37፡48-49)

72
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
#ከሚመነጭ ወይን ጠጅ ይጠጣሉ፣ ፍራፍሬዎች ይበላሉ፣ የተሸፈነ የሰጎን እንቁላል
የመሰለ ዓይን ካላቸው ሴቶች ጋር በአልጋዎች ላይ ይንፈላሰሳሉ (37፡40-49)
#በቁርቁራና ፍሬው በተነባበረ ሙዝ አጠገብ እንዲሁም በሚንቧቧ ውሃ አጠገብ
ዓይናማ የሆኑ ነጫጭ ደናግላን ይሰጧቸዋል (56፡17-37)
#በድንኳኖች ውስጥ የተጨጎሉ የዓይኖቻቸው ጥቁረትና ንጣት ደማቅ የሆኑ እጅግ
ውብ ሴቶች በሚያረገርጉ አረንጓዴ ምንጣፎችና በሚያማምሩ ስጋጃዎች ላይ የተደላደሉ
ሆነው ይሰጧቸዋል (55፡70-76)
እንደነዚህ ከላይ እንዳየናቸው ዓይነት ያሉ ጥቅሶች በቁርአኑ ውስጥ በጣም ብዙ
ቦታ በተደጋጋሚ ተጽፈው እናገኛለን፡- 4:31፣ 7፡42-44፣ 9፡72፣ 19፡62-63፣ 32፡17፣
32፡16, 35:33፣ 44:51-55፣ 76፡5፣ 76:12-13፣ 76:17-18፣ 76:19-21፣ 6:70፣ 7:179፣
78:24፣ 88፡13-17፣ 77፡42፣ 69.23-24፣ 10፡9-10፡፡
ከላይ ከጠቀስኳቸው የቁርአን ጥቅሶች ውስጥ የተወሰኑትን በመምረጥ በቁርአኑ ውስጥ
እንዴት እንደተቀመጡ እናያለን፡፡ ቀጥሎ ያሉት ጥቅሶች የቁርአኑ 37ኛው፣ 52ኘውና
56ኛው ምዕራፍ ሲሆኑ ለማረጋገጥ እንዲያመች ተብሎ ከቁርአን ላይ ቀጥታ ስካን
(scan) ተደረገው የተወሰዱ ናቸው፡፡ ቀጥሎ ስካን የተደረጉትን የቁርአን ክፍሎች
(37፡40-49፣ 52፡18-23፣ 56፡18-29) ይመልከቱ፡፡

73
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

74
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

ዝሙት ከ72 ደናግላን ጋር-በሙስሊሞች ጀነት ውስጥ


በሙስሊሞች ጀነት ውስጥ የወንዶቹ ብልት ወሲብ ለመፈጸም እንደቆመና እንደተገተረ
የሚቀር ለአፍታ እንኳን የማይሟሽሽ "ever-erect penises" ሲሆን የሴቶቹ ብልት
ደግሞ የወሲብ ፍላጎትን በእጅጉ የሚጨምር "appetizing vaginas" ነው፡፡ እንደ
ነቢያቸው መሐመድ ትምህርት ከሆነ በጀነት ውስጥ ወንዱ ሙስሊም 72 ደናግላን
ሴቶች ለዝሙት ተግባር በሽልማት ይሰጡታል፡፡ ይህም በሐዲሱ ላይ በግልጽ
ተቀምጧል፡፡ ታዲያ እነዚህ 72 የጀነት ደናግላን ለማንኛውም ተራ ወንድ ዝም ብለው
የሚሰጡ አይደሉም! ወንዱ ሙስሊም በምድር ላይ በሕይወት እያለ በአላህ መንገድ
ከተዋጋ ብቻ ነው በሽልማት መልክ የሚሰጡት፡፡ በአላህ መንገድ የተዋጋ ከሆነ ግን
እነዚህን 72 ደናግላንን የሚጠቀምበትና እጅግ ብቁ የሆነ ለአፍታ እንኳን የማይሟሽሽ
የወንድ ብልት "ever-erect penises" አላህ ይሰጠዋል፡፡ እስቲ ጠቅለል ባለ መልኩ
መረጃዎቹን እንመልከት፡-
ከቁርአኑ እንጀምር፡- ቁርአኑ ስለ 72ቱ ደናግላን ሲናገር በሱረቱ አል-ነበእ 78፡33 ላይ
“ለጥንቁቆቹ መዳኛ ስፍራ አላቸው፡፡ አትክልቶችና ወይኖችም፣ እኩያዎች የሆኑ ጡተ
ጉቻማዎችም፣ የተሞሉ ብርጭቆዎችም፣ በውስጧ ትርፍ ቃልንም ማስዋሽትንም
አይሰመም” በማለት ይጠቅሳቸዋል፡፡ እንደ ቁርአኑ አገላለጽ ሴቶቹ ጡተ ጉቻማዎች
(ጡቶቻቸው የተወጠሩና ጉች ጉች ያሉ ናቸው)፣ አትክልትና ወይን ባለበት ስፍራ ነው
ያሉት፣ በመጠጥ የተሞሉ ብርጭቆዎችን ይዘዋል፣ ውሸት አይሰሙም፡፡ ወደ ሐዲሱ
ስንመለስ ደግሞ ስለ እነዚሁ ሴቶች ነቢያቸው መሐመድ የሚከተለውን ትምህርት
በዝርዝር አስተምረዋል፡-
“አላህ ወደ ጀነት የሚያገባው ማንኛውም ሰው ከ72 ሚስቶች ጋር ይጋባል፡፡ ከእነርሱም
ውስጥ ሁለቱ ከአማልክት ወገን የሆኑ ውብ ወጣቶች ሲሆኑ ሰባዎቹ ደግሞ በሲዖል
ከሚኖሩት ከራሱ ዝርያ ውርስ የሆኑ ናቸው፡፡ ሁሉም ሴቶች ከፍተኛ የሆነ የወሲብ
ፍላጎት ያለው (ቅንዝረኛ የሆነ) የወሲብ መፈጸሚያ አካል ይኖራቸዋል፡፡ እርሱ ደግሞ
የማይሟሽሽ ነገር ግን እንደቆመና እንደተገተረ የሚቀር ብልት ይኖረዋል” ነው ያሉት
ነቢያቸው በትምህርታቸው፡፡ "The Messenger of Allah said, 'Everyone that God
admits into paradise will be married to 72 wives; two of them are houris and sev-
enty of his inheritance of the [female] dwellers of hell. All of them will have libidi-
nous sex organs and he will have an ever-erect penis.' "(Sunan Ibn Majah, Zuhd
(Book of Abstinence) 39)
"The Messenger of Allah said, 'The smallest reward for the people of Heaven is an
75
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
abode where there are eighty thousand servants and seventy-two houri, over
which stands a dome decorated with pearls, aquamarine and ruby, as wide as the
distance from al-Jabiyyah to San'a." (Al-Tirmidhi, Vol. 4, Ch. 21, No. 2687), “large,
round breasts which are not inclined to hang” (Al-Tirmidhi, Sunan al-Tirmidhi,
Vol. 2)
"This [Qur'an 78:33] means round breasts. They meant by this that the breasts of
these girls will be fully rounded and not sagging, because they will be virgins,
equal in age." - Ibn Kathir. Tafsir Ibn Kathir, Abridged, Volume 10 Surat At-
Tagabun to the end of the Qur'an, 333-334.

ነገሩን የበለጠ አስገራሚ የሚያድርገው ነገር የሴቶቹ ድንግልና በየጊዜው እየታደሰ


የሚሄድ መሆኑ ነው፡፡ ድንግልናው በአንድ ጊዜ ግንኙነት ብቻ አይጠፋም፤ ይልቁንም
በየቀኑ ይታደሳል፡፡ ስለዚህ ወንዱ ወሲብ ለመፈጸም በፈለገ በማንኛውም ጊዜ
የሚያገኘው ድንግል የሆነችን ሴት ነው፡፡ የሴቷም ብልት ሁልጊዜ የወሲብ ፍላጎትን
የሚጨምር ሆኖ በተለየ ሁኔታ እጅግ ጣፋጭ ይሆናል፡፡ በዚህ ምድር ላይ የእርሱን
ጣዕም የሚስተካከል ነገር ፈጽሞ የለም፡፡ "The Messenger of Allah said, Each time we
sleep with a Houri we find her virgin. Besides, the penis of the Elected never sof-
tens. The erection is eternal; the sensation that you feel each time you make love is
utterly delicious and out of this world and were you to experience it in this world
you would faint. Each chosen one [i.e. Muslim] will marry seventy [sic] houris,
besides the women he married on earth, and all will have appetizing vaginas." (Al-
Itqan fi Ulum al-Qur'an, p. 351) & Shaykh Gibril Haddad-How Many Wives Will
The Believers Have In Paradise? (SunniPath, Question ID:4828, July 3, 2005)
በቁርአኑ፣ በሐዲሱና በአንዳንድ የቆዩ ኢስላማዊ መጽሐፎች ላይ በግልጽ እንደተጻፈው
የ72ቱ ሴቶች የተክለ ሰውነታቸው ሁኔታና ባሕሪያቸው በዝርዝር ተቀምጧል፡፡
ጡቶቻቸው ጉች ጉች ያለና ክብ ትልቅ ሆኖ የተወጠረ ነው (full grown, swelling or
pears-shaped breasts) Noble Quran, translated by Hilali-Khan, Qur'an 78:33
ዐይኖቻቸው አንፀባራቂዎች፣ ትልልቅ፣ ሰፋፊ፣ በጣም ውብና ማራኪዎች ናቸው፡፡
"They will recline (with ease) on Thrones (of dignity) arranged in ranks; and We
shall join them to Companions, with beautiful big and lustrous eyes." Qur'an
52:20 , "And (there are) fair ones with wide, lovely eyes,-" - Qur'an 56:22 , Sahih
Bukhari: Vol:4 Book :54, Number: 476
ከቅንድባቸውና ከራስ ፀጉራቸው በቀር ሌላ ቦታ ፀጉር የለባቸውም፡፡ (Hairless except

76
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
the eye brows and the head) Al-Tirmidhi, Sunan al-Tirmidhi, hadith: 5638
ከዚህ በፊት ወንድ የሚባል ያልነካቸው ፍጹም ደናግላን ናቸው፡፡ "In them will be
(Maidens), chaste, restraining their glances, whom no man or Jinn before them has
touched" Qur'an 55:56, "Then We have made them virgins" Qur'an 56:36,
"Companions restrained (as to their glances), in (goodly) pavilions;- Then which of
the favours of your Lord will ye deny?- Whom no man or Jinn before them has
touched" Qur'an 55:72-74
በቡኻሪ ሐዲስ ላይ እንደተመዘገበው እነዚህ ደናግላን አይፀዳዱም፣ ሕመም
የለባቸውም፣ ምራቅ ወይም ማንኛውም ዓይነት ፈሳሽ ከሰውነታቸው አይወጣም፣
የፀጉር ማበጠሪያቸው የወርቅ ነው፣ ከሰውነታቸው የሚወጣው ላብ ጠረኑ ልክ
እንደዝባድ ጣፋጭ ነው፣ መልካቸውና ዕድሜያቸው አንድ ዓይነትና ተመሳሳይ ነው፣
እጅግ ውብ ሲሆኑ ከለራቸው የአባታቸውን የአዳምን ይመስላል፣ ቁመታቸው 60 ክንድ
ነው፡፡ "They will not urinate, relieve nature, spit, or have any nasal secretions.
Their combs will be of gold, and their sweat will smell like musk. The aloes-wood
will be used in their centres. Their wives will be houris. All of them will look alike
and will resemble their father Adam (in statute), sixty cubits tall." Sahih Bukhari
4:55:544, "And voluptuous women of equal age;" - Qur'an 78:33
"The Messenger of Allah said, "The first batch (of people) who will enter Paradise
will be (glittering) like the full moon, and the batch next to them will be
(glittering) like the most brilliant star in the sky. Their hearts will be as if the heart
of a single man, for they will have neither enmity nor jealousy amongst them-
selves; everyone will have two wives from the houris, (who will be so beautiful,
pure and transparent that) the marrow of the bones of their legs will be seen
through the bones and the flesh." Sahih Bukhari 4:54:476
በጀነት ውስጥ መግቢያ ቀዳዳው አንድ ብቻ የሆነና 60 ማይል ስፋት ያለው ያሸበረቀ
ዳስ አለ፡፡ በእያንዳንዱ የዳስ ጥግ ላይ እርስ በእርሳቸው የማይተያዩ ብዙ ሚስቶች
አሉ፡፡ ወደ ጀነት የሚገቡ ወንዶች እነዚህን ሴቶች ይጎበኙዋቸዋል፣ ይዝናኑባቸዋል፡፡
"Allah’s Apostle said: "In Paradise there is a pavilion made of a single hollow pearl
sixty miles wide, in each corner of which there are wives who will not see those in
the other corners; and the believers will visit and enjoy them." Sahih Bukhari
6:60:402

77
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በመጨረሻም አንድ ሌላ አስገራሚ የሆነ በሀዘኔታ ዓይን ከታየ ደግሞ የሚያስለቅስ
አንድ ነገር ልጠቁምና አርዕስቱንም በዚሁ ላብቃ፡፡ ነቢያቸው መሐመድ በጀነት ስላለው
የዝሙት ሁኔታ እያስተማሩ እያለ ማለትም አላህ ለወንዱ እነዚያን 72 ደናግላንን
ለመጠቀም የሚያስችል እጅግ ብቁ የሆነ ለአፍታ እንኳን የማይሟሽሽ እንደቆመ
የሚቀር ብልት እንደሚሰጠው ሲያስተምሩ በዚህ መሀል ድንገት ከተሰባኪዎቹ መካከል
አንዱ “ኦ የአላህ ነቢይ ሆይ! ያንን በእውነት ማድረግ ይችላልን?” ብሎ ይጠይቃል፡፡
ነቢያቸው መሐመድም መልስ ሲሰጡት እንዲህ አሉት፡- “ያን ጊዜ አላህ የመቶ ሰዎችን
ያህል ጉልበት ይሰጠዋል” "The Messenger of Allah said, 'The believer will be given
such and such strength in Paradise for sexual intercourse. It was questioned: O
prophet of Allah! can he do that? He said: "He will be given the strength of one
hundred persons." (Mishkat al-Masabih Book IV, Chapter XLII, Paradise and Hell,
Hadith Number 24)
"The Messenger of Allah said, “The servant in Paradise shall be married with sev-
enty two wives.” Someone said, “Messenger of Allah, can he bear it?” He said: “He
will be given strength for a hundred.” From Zayd ibn Arqam, when an incredulous
Jew or Christian asked the Prophet, “Are you claiming that a man will eat and
drink in Paradise??” He replied: “Yes, by the One in Whose hand is my soul, and
each of them will be given the strength of a hundred men in his eating, drinking,
coitus, and pleasure.”" (Sifat al-Janna, al-`Uqayli in the Du`afa’, and Musnad of Abu
Bakr al-Bazzar)
ተጨማሪ ምንባቦች፡-
Shaykh Gibril Haddad - How Many Wives Will The Believers Have In Para-
dise? - SunniPath, Question ID:4828, July 3, 2005.
72 wives await the Martyrs for Allah: Six rewards quoted in Hamas TV
sermon - Al-Aqsa TV (Hamas), January 1, 2010.
British martyrs 'promised 72 virgins' - BBC News, January 23, 2003.
Beautiful virgins await Muslim Martyrs in Paradise-Palestinian TV (Fatah),
February 7, 2010.
Shaykh Waleed al-Firyaan-The six blessings of the martyrs - Islam Q&A,
Fatwa No. 8511.
The number of Hoors (70 or more) in Jannah for a Shaheed or a Jannathi is
fixed by which hadeeth, and in which book-Mufti Ebrahim Desai, Ask-

78
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Imam, Question No.7007, October 29, 2002.
Nashid Abdul-Khalliq-Debunking the ‘Suicide for 72 Virgins’ Myth- TheUg-
lyTruth, March 4, 2007.
Imam Tirmidhi (209 - 279 H)-As-Sunnah Foundation of America, accessed
February 20, 2012.
Sandro Magister-The Virgins and the Grapes: the Christian Origins of the
Koran-Chiesa press, March 17, 2004.
Faisal Bodi-Bombing for God (Special report: Israel and the Middle East)-
The Guardian, August 28, 2001.
Sheikh Yusuf Al-Qaradawi-Palestinian Women Carrying Out Martyr Oper-
ations - Islam Online, November 6, 2006.
The number of Hoors (70 or more) in Jannah for a Shaheed or a Jannathi is
fixed by which hadeeth, and in which book -Mufti Ebrahim Desai, Ask-
Imam, Question No. 7007, October 29, 2002.

በመጨረሻም ከዚሁ ከወሲብ ጋር በተገናኘ አንድ ነገር ማንሳት ወደድኩ፡፡ ነቢያቸው


መሐመድ በጀነት ስላለው ወሲብ ይህን ያህል ጠልቀው ለተከታዮቻቸው ማስተማር
ከቻሉ ለመሆኑ ራሳቸው በሕይወት በነበሩበት ወቅትስ ምን ዓይነት የትዳር ሕይወትና
ወሲባዊ ግንኙነት ነበራቸው? እስካሁን ካየነው የእሳቸው አስተምህሮ አንጻር ይህን
ጥያቄ ሁሉም አንባቢ መጠየቅ ያለበት ይመስለኛል፡፡ ስለዚህ ጥያቄውን በውስጣችን
ይዘን ማንበባችንን እንቀጥልና ቁርአኑንና ሐዲሱን መሠረት በማድረግ የነቢያቸውን
የመሐመድን የትዳርና ወሲባዊ ሕይወታቸው ምን ይመስል እንደነበር በተከታዩ ርዕስ
ላይ በዝርዝር እናየዋለን፡፡

የሙስሊሞቹ ነቢይ የመሐመድ ልዩ ችሎታቸው /Muhammad's Sexual Prowess/


ስለ 72ቱ ደናግላን ስንነጋገር በአላህ መንገድ ተዋግተው ጀብድ ለፈጸሙ ሙስሊም
ወንዶች ከ72ቱ የጀነት ደናግላን ጋር ወሲብ ለመፈፀም የሚያስችል ልዩ ችሎታ
እንደሚሰጣቸው አይተናል፡፡ ማለትም ለአንዱ ወንድ ሙስሊም ከ72ቱም ጋር ወሲብ
ለመፈፀም የሚያስችለው የመቶ ወንዶችን ያህል ብቃት እንደሚሰጠው አይተናል፡፡ ይህ
ስጦታ ለሙስሊም ወንዶች የሚሰጠው ከሞት በኋላ ባለው ሕይወታቸው በጀነት
ሲሆን ለነቢያቸው መሐመድ ግን እዚሁ ምድር ላይ በሕይወት በነበሩበት ወቅት ከብዙ

79
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሚስቶቻቸው ጋር በአንድ ቀን ከብዙዎቹ ጋር ወሲብ ለመፈጸም የሚያስችል ልዩ ችሎታ
እንደነበራቸው ሐዲሱ ይተርካል፡፡
ነቢያቸው መሐመድ ስንት ሚስቶች ነበሯቸው? የሚለውን በኋላ በዝርዝር ስለምናየው
ለአሁኑ እናቆየውና በሐዲሱ ውስጥ መሐመድ ከአስራ አንድ ሚስቶቻቸው ጋር
ግብረሥጋ ግንኙነት ለማድረግ ሁሉንም በአንድ ቀን በተራ ይጎበኙዋቸው እንደነበር
በቡኻሪ ሐዲስ ላይ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ የነቢያቸው መሐመድ ተከታይ የነበረው አናስ
ቢን ማሊክ የተባለው ሰው ስለመሐመድ ሲናገር “ነቢዩ ሁሉንም ሚስቶቹን ቀንና ማታ
በተራ ይጎበኛቸው ነበር፤ ቁጥራቸውም አስራ አንድ ነበር” ነው ያለው፡፡ አናስ ቢን
ማሊክ ይህንን ሲናገር “ታዲያ ነቢዩ ለዚህ ጥንካሬው አለውን?” ተብሎ ለተጠየቀው
ጥያቄ መልስ ሲሰጥ ነቢዩ የ30 ሰዎች ያህል ጥንካሬ እንደተሰጠው ነው የተናገረው፡፡
Anas bin Malik said, "The Prophet used to visit all his wives in a round, during the
day and night and they were eleven in number." I asked Anas, "Had the Prophet
the strength for it?" Anas replied, "We used to say that the Prophet was given the
strength of thirty (men)." (Sahih al-Bukhari, Volume 1, Book 5, Number 268)

በሐዲሱ ውስጥ በሌሎችም ቦታዎች ላይ ይህ ዓይነት ንግግር በተመሳሳይ አገላለፅ


ብዙጊዜ ተጠቅሷል ነገር ግን ቁጥራቸውን ከአስራ አንድ ወደ ዘጠኝ ቀይሮታል፡፡ Nar-
rated Anas bin Malik:The Prophet used to visit all his wives in one night and he
had nine wives at that time. (Sahih al-Bukhari, Volume 1, Book 5, Number 282; see
also parallel hadiths in Vol. 7, Book 62, Numbers 6 and 142), "The Prophet used to
go round (have sexual relations with) all his wives in one night, and he had nine
wives." Bukhari (62:6)
ይህ የነቢያቸው መሐመድ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ ግብረ ሥጋ ግንኙነት የማድረግ
ልዩ ብቃትና ጥንካሬ የመጣው አላህ ለመሐመድ ማሰሮ ሙሉ ሥጋ ሰጥቷቸው ያንን
ከተመገቡ በኋላ መሆኑን ራሳቸው መሐመድ ተናግረዋል፡፡ Waqidi said: “The prophet
of Allah used to say that I was among those who have little strength for inter-
course. Then Allah sent me a pot with cooked meat. After I ate from it, I found
strength any time I wanted to do the work.” (Ibn Sa'd's Kitab Tabaqat Al-Kubra,
Volume 8, Page 200)
ነቢያቸው መሐመድ በምድር ላይ ሳለ ስለነበራቸው የወሲብ ሕይወታቸው
በመጽሐፎቻቸው ላይ በዚህ መልኩ መነገሩ አስገራሚ ነው በእውነት፡፡ ነቢያቸው
መሐመድ በነበራቸው ወሲባዊ ፍለጎትና ምኞት የተነሳ የትኛዋንም ሴት ዐይናቸው

80
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አይተው ልባቸው የተመኛት ሴት ካለች ከእርሷ ጋር የግድ ዝሙት ይፈጽሙ ነበር፡፡
(ወደፊት በደንብ በዝርዝር እናየዋለን፡፡) እናም አይተው የተመኙዋት ሴት ካለች
ባለትድርም ብትሆን ባሏን መፍታት አለባት፡፡ ይህም ካልሆነ ባልየው ይገደልና ሚስቱን
ነቢያቸው መሐመድ ይወርሳሉ፡፡ ወደፊት ከበቂ ማስረጃ ጋር እመለስበታልሁ ብያለሁ፡፡
ለአሁኑ ግን ማየት የፈለኩት ጉዳይ ነቢያቸው መሐመድ በነበራቸው ወሲባዊ ፍለጎትና
ምኞት የተነሳ በምድር ላይ ዐይናቸው አይቷት ልባቸው የተመኛት ሴት ካለች ከእርሷ
ጋር ዝሙት መፈጸማቸው ሳይበቃቸው በምድር ላይ ሊያገኙዋቸው ያልቻሉትን ሴቶች
በጀነት አግኝተዋቸው ከእነርሱ ጋር ዝሙት ሊፈጽሙ እንደሚችሉ ራሳቸው መሐመድ
በአንደበታቸው ተናግረዋል፡፡ ቀጥሎ የተጻፈውን ነገር አንብባችሁ ለሚፈጠርባችሁ
መጥፎ ስሜት በጣም ይቅርታ የግድ መግለጽ ስላለብኝ ነው፡፡ አሁን ነቢያቸው
መሐመድ የተናገሩትን ነገር በግልጽ ላስቀምጠው ነው፡፡ እጅግ በጣም በሚያፀይፍና
በሚዘገንን ሁኔታ መሐመድ በጀነት ይኖረኛል ብለው ስላሰቡት የዝሙት ሕይወታቸው
እንዲህ ነው ያሉት፡-(ለስም አጠራራቸው ክብርና ምስጋና ይግባቸውና እንደሙስሊሞቹ
አጠራር ዒሳ ማለት ኢየሱስ ነው፤ መሪየም-ድንግል ማርያም፤ ኢምራን-አባቷ ኢያቄም
መሆኑን ቅድሚያ ያስታውሱ)
“በጀነት ውስጥ የዒሳ እናት መሪየም ከሚስቶቼ ውስጥ አንዷ ትሆናለች”፤ “የአላህ
መልእክተኛ እንዲህ አለ፡- ‘አላህ በጀነት ውስጥ ከኢምራን ልጅ ከመሪየም ጋር፣
ከፈርዖን ሚስት ጋርና ከሙሳ እኅት ጋር እንድጋባ ያደርገኛል፡፡”’ Muhammad said, “In
heaven, Maryam mother of Isa will be one of my wives.” Al-Siyuti (6/395)
"The Messenger of Allah said, ‘Allah married me in paradise to Maryam the daugh-
ter of 'Imran and to the wife of Pharaoh and the sister of Musa.’" Tabarani (Ibn
Kathir, Qisas al-Anbiya [Cairo: Dar al-Kutub, 1968/1388], p. 381- as cited in Aliah
Schleifer's Mary The Blessed Virgin of Islam [Fons Vitae; ISBN: 1887752021; July 1,
1998], p. 64)
ይህ ነገር ምን ያህል እውነት መሆኑንና ለመሐመድም ለዚህ እጅግ አፀያፊ
ድፍረታቸው ምን ዓይነት የአፀፋ ቅጣት እንደተሰጣቸው ለማወቅ ተአምረ ማርያም ላይ
19ኛውን ምዕራፍ መመልከት እንችላለን፡፡ እመቤታችን በረድኤትና በቸርነት ለግብፆች
ተገልፃላቸው ሳለ የሚያምነውም የማያምነውም ሁሉም በገሀድ ያዩዋት ነበር፡፡
ጥያቄያቸውንም ሁሉ ታሟላላቸው ነበር፡፡ ግማሹ ዳዊትን አሳይን ሲሏት ከነበገናው
አምጥታ ታሳያቸዋለች፤ ጊዮርጊስን አሳይን ሲሏት ከነፀዓዳ ፈረሱ አምጥታ
ታሳያቸዋለች… ሁሉንም እንደየጥያቄዎቻቸው ታስተናግዳቸው ነበር፡፡ ከመካከላቸውም
አንዱ ካህን “እመቤቴ ሆይ! እነዚህ ሙስሊሞች መሐመድ ነው ነቢያችን እያሉ
81
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ያስቸግሩናልና እስቲ እርሱን አሳይን” ይሏታል፡፡ ያን ጊዜ የነቢያቸው መሐመድ ብልት
ከግምል አንገት ጋር በእሳት ሰንሰለት ታስሮ እሳቸውም ከሰል መስለው ጠቁረው
በግመሏ ላይ ተቀምጠው አጋንንት ከፊት ከኋላ፣ ከቀኝ ከግራ በእሳት አለንጋ
እየገረፏቸውና እያዳፏቸው ከሲዖል አውጥተው የተሰበሰበው ሕዝብ ሁሉ
እንዲመለከታቸው አደረጉ፡፡ የተሰበሰበው ሕዝበ ክርስቲያንም እመቤታችን ባሳየቻቸው
ተአምር እጅግ ተደንቀው ለክብሯ እየሰገዱ በእንባ አመሰገኗት፡፡ በቦታው የነበሩ
ሙስሊሞችም ወዲያው በክርስቶስና በድንግል እናቱ እንዳመኑ ተአምረ ማርያም ላይ
በሰፊው ተጽፏል፡፡
የነቢያቸው መሐመድን ይህንን እጅግ አፀያፊና ፅርፈኛ አመለካከታቸውን ስናስብ ስለ
ግል ሕይወታቸውና ስለማንነታቸውም አብረን ማሰብ መቻል አለብን፡፡ ምክንያቱም
ትምህርቶቻቸውና የተናገሯቸው ነገሮች ስለ የግል ሕይወታቸውና ስለማንነታቸው
በጣም በጥልቀት እንድናይ ያስገድዱናል፡፡ በክርስትናው ዓለም በክርስቶስ
የተመሠረተውን የሐዲስ ኪዳን ክርስትና ሙሉ በሙሉ ለመረዳት የክርስቶስን ማንነት፣
ትምህርቱንና ሕይወቱን በጥልቀት ማወቅ የግድ እንደሆነ ሁሉ እስልምናውንም
በጥልቀት ለመረዳት የነቢያቸውን የመሐመድን ማንነት፣ ትምህርታቸውንና
ሕይወታቸውን በጥልቀት ማወቅ ግድ ነው፡፡ ክርስቶስን በትክክል ያላወቀ ሰው
እውነተኛውን ክርስትናን በፍጹም አያውቅም፤ ነቢያቸው መሐመድንም በጥልቀት
ያላወቀ እንዲሁ እስልምናን ማወቅ አይችልም፡፡ ስለዚህ ከዚህ በኋላ ባለው ርዕስ
በሙሉ ስለ ነቢያቸው መሐመድ ሕይወት በጣም በስፋትና በጥልቀት እናያለን፡፡ ከዚህ
ብንጀምርስ!
ቁርአኑ ‹‹ስለ ኃጢአትህም፣ ለምእመናንም ምሕረትን ለምን››, “ask forgiveness
for your sin” በማለት ነቢያቸው መሐመድ ኃጢአተኛ ሰው እንደነበሩ በደንብ
ይመሰክርባቸዋል፡፡ ጥቅሱን በሱረቱ መሐመድ 47፡19 ላይና በሌሎችም ቦታዎች ላይ
በግልጽ ተጽፎ እናገኘዋለን፡፡ ለመሆኑ ነቢያቸው መሐመድ የሠራቸው ስሕተቶች
ወይም ኃጢአቶች ምን ምን ናቸው? እንዴትስ ሊፈጽሟቸው ቻሉ? መቼም ኃጢአተኛ
መሆናቸው በገሃድ ከተነገረ አይቀር ኃጠተኛ መሆናቸውን ብቻ ጠቅሶ ማለፉ በቂ
አይደለም፡፡ ስለዚህ ቁርአኑም ሆነ ሐዲሱ የሠሯቸውንም ስሕተቶች ጭምር በመጥቀስ
ምን ምን እንደሆኑ ማሳየት መቻል አለባቸው፤ መሆንም ያለበትና ተገቢም የሚሆነው
እንደዚያ ሲሆን ነው፡፡ ይህንንም ቀጥሎ ባለው ርዕስ ላይ ሰፋ ባለ መልኩ እናየዋለነን፡-

82
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የመሐመድ ኃጢአቶች፡- በሚገርም ሁኔታ ነቢያቸው መሐመድ ኃጢአተኛ እንደነበሩ
ቁርአኑ ብዙ ቦታ ላይ አውጆባቸዋል፡፡ ተከታዮቹን የቁርአን ጥቅሶች በደንብ
ተመልከቷቸው፡-
“መሐመድ ሆይ! ታገስም፤ የአላህ ተስፋ እውነት ነውና ለስሕተትህም ምሕረትን ለምን፤
ከቀትር በኋላም በማለዳም ጌታህን በማመስገን አጥራው” ሱረቱ አል-ሙእሚን 40፡55
“ስለ ስሕተትህም፣ ለምእመናንም ምሕረትን ለምን” ሱረቱ መሐመድ 47፡19
“አላህ ከኃጢአትህ ያለፈውንና የሚመጣውን ላንተ ሊምር፣ ጸጋውንም ባንተ ላይ
ሊሞላ፣ ቀጥተኛውንም መንገድ ሊመራህ ከፈተልህ” ሱረቱ አል- ፈትሕ 48፡2
በመጀመሪያዎቹ ሁለቱ ጥቅሶች ላይ በአማርኛው ቁርአን ላይ “… ስለ ስሕተትህም
ምሕረትን ለምን” ተብሎ ቢጻፍም የእንግሊዝኛው ቁርአን ግን “ask forgiveness for
your sin” በማለት ነው የሚገልጸው፡፡ ሦስተኛው ጥቅስ ላይ ግን የአማርኛውም ቁርአን
በግልጽ “አላህ ከኃጢአትህ ያለፈውንና የሚመጣውን ላንተ ሊምር…” በማለት
አስቀምጦታል፡፡ ስሕተት መስራት ማለት ኃጢአት ማለት ነው፡፡ ስለዚህ “ስሕተትም”
ተባለ “ኃጢአት” በየትኛውም መንገድ ቢገለጽ የአገላለጹ ጉዳይ ችግር የለውም፡፡ ከዚህ
ይልቅ በአገላለጹ ላይ ችግር ያለበት “ያለፈውንና የሚመጣውን” በምትለዋ አገላለጽ ላይ
ነቢያቸው መሐመድ ገና ወደፊት ለሚሠሩት ኃጢአት ሁሉ ሳይቀር ዋስትና ያገኙ
መሆኑ ላይ ነው፡፡ መሐመድ በእስልምናው እምነት እንደሚሰጣቸው እጅግ ትልቅ ቦታ
ኃጢአት ወይም ስሕተት መሥራታቸው በራሱ እጅግ አሳፋሪ ቢሆንም ያለፈውን
ኃጢአታቸውን ይቅር መባላቸው አግባብ ነው፡፡ ግን ገና ለገና ወደፊት ለሚሠሩት
ኃጢአት እንዴት የይቅርታ ዋስትና ሊሰጣቸው ቻለ? ለመሆኑ በሕይወት ዘመናቸው
የሠሯቸውና ይቅር የተባሉበት ኃጢአቶታቻቸው ምን ምን ናቸው? ቀድሞ ይቅርታ
ያገኙባቸውና የወደፊት ኃጢአቶቻቸውስ ምን ሊሆኑ ይችላሉ? ለማሳያ ያህል
የተወሰኑትን እንይ፡-
መሐመድ ያሳደጉትን ልጅ የዛይድን ሚስት ማግባታቸው፡- ነቢያቸው መሐመድ ዛይድ
የሚባል ያሳደጉት ልጅ ነበራቸው፡፡ ዛይድም ዘይነብ የተባለች ሚስት አግብቶ ይኖር
ነበር፡፡ አንድ ቀን መሐመድ ልጃቸው ዛይድ ቤት ሲሄዱ ዛይድ እቤቱ አልነበረም፡፡
በቤት ውስጥ የነበረችው በቅጡ ልብስ እንኳን ያለበሰችው ዘይነብ ብቻ ነበረች፡፡
ነቢያቸው መሐመድም በቅጡ ያልተሸፈነውን ውበቷን አይተው አደነቁ፡፡ ከዚህ በኋላ
ያለውን ነገር የሚያውቁት ራሳቸው መሐመድ ብቻ ናቸው፡፡ ልጃቸው ዛይድ ግን ትዳሩ
ችግር ውስጥ መግባቱን ካየ በኋላ ነቢያቸው ዘንድ ሄዶ ሊፈታት እንደሚፈልግ
ነገራቸው፡፡ መሐመድ ለጊዜው “ለምን ትፈታታለህ?” ቢሉትም ዘይድ ግን ሚስቱ

83
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የእርሱ ብቻ መሆኗን ስለጠረጠረና በሁኔታው ስላላመነበት “ጠቅልለው ይውሰዷት”
በሚል ስሜት ሚስቱን ፈታት፡፡ መሐመድም ያን ጊዜ ቶሎ ብለው ነው ጠቅልለው
ያገቧት፡፡ ከዚያ በኋላ ነው ነቢያቸው መሐመድ ተከታዩ የቁርአን ጥቅስ ከሰማይ
ወረደልኝ ያሉት፡- “ዛይድም ከእርሷ ጉዳይን በፈጸመ ጊዜ በምእምናኖች ላይ ልጅ
አድርገው ባስጠጉዋቸው ሰዎች ሚስቶች ከነርሱ ጉዳይን በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር
እንዳይኖርባቸው እርሷን አጋባንህ፤ የአላህም ትእዛዝ ተፈጻሚ ነው፡፡ በነቢዩ ላይ አላህ
ለእርሱ በፈረደው ነገር ምንም ችግር ሊኖርበት አይገባም” ይላል ቁርአኑ፡፡ ሱረቱ አል-
አሕዛብ 33፡37፡፡ የዚህን ታሪክ በሐዲሱም ላይ በብዙ ቦታዎች ተጠቅሶ እናገኘዋለን፡፡
Zaid bin Haritha came to the Prophet complaining about his wife. The Prophet
kept on saying (to him), "Be afraid of Allah and keep your wife." And Thabit recit-
ed, "The Verse:- 'But (O Muhammad) you did hide in your heart that which Allah
was about to make manifest, you did fear the people,' (33.37) was revealed in con-
nection with Zainab and Zaid bin Haritha." Sahih Bukhari 9:93:516
Muhammad took his cousin Zainab as his wife after getting his adopted son Zaid
to divorce her: Narrated Anas bin Malik: “The Verse: 'But you did hide in your
mind that which Allah was about to make manifest.' (33.37) was revealed concern-
ing Zainab bint Jahsh and Zaid bin Haritha.” Sahih Bukhari 6:60:310

በጣም የሚገርመው በዚህኛው ጉዳይ ላይ ብቻ ሳይሆን በሌሎቹም ጉዳዮች


ላይ መሐመድ ለሚሠሯት ለእያንዳንዷ ኃጢአት “በቁርአን የወረደልኝ ሕግ ነው” የሚል
ሽፋንና ከለላ መስጠታቸው ነው፡፡ ይህንን ወደፊትም በሌሎች ጉዳዮች ላይ በደንብ
እናየዋለን፡፡ እንደኔ እይታ በዚህ ጉዳይ ላይ 3 ችግሮች ይታዩኛል፡፡ የመጀመሪያው
መሐመድ ዛይድ በሌለበት እቤቱ ሄደው ያሳደጉትን ልጅ ሚስቱን መመኘታቸው ይህ
ከማንም የሚጠበቅ ባሕርይ አይደልም፡፡ አሳፋሪም ነው በእውነት፡፡ ሁለተኛው ነገር
በቀጥታም ባይሆን በተዘዋዋሪ ለዛይድ ትዳር መፍረስ መሐመድ ተጠያቂ ናቸው፡፡
ስለዚህ ቢያንስ የራሳቸውን ፍላጎትና ምኞት ትተው የልጃቸውን ትዳር እንዳይፈርስ
ማድረግ ይችሉ ነበር ግን ያን ማድረግ አልፈለጉም፡፡ ሦስተኛው ዛይድ ቢፈታትም
እንኳን በፍጹም መሐመድ ሊያገቧት አይገባም ነበር፡፡ ቆይ ሌላው ቢቀር ሞራላዊ
አስተሳሰብ የሚባል ነገር የለም እንዴ! እንዴት ነው ሰው ያሳደገውን ልጅ ሚስት
የሚያገባው? ነቢያቸው መሐመድ ይህንን ዓይነቱን ድርጊታቸውን ተከታዮቻቸውም
እንዲፈጽሙት ፈቅደውላቸዋል፡፡ ቁርአኑ እንዲህ ነው የሚለው፡- “ለአባቶቻቸው
በማስጠጋት ጥሩዋቸው፤ እርሱ አላህ ዘንድ ትክክለኛ ነው፤ አባቶቻቸውንም ባታውቁ

84
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በሃይማኖት ወንድሞቻችሁና ዘመዶቻችሁ ናቸው፡፡ በእርሱ በተሳሳታችሁበት ነገርም
በእናንተ ላይ ኃጢአት የለባችሁም” ይላል ቁርአኑ፡፡ ሱረቱ አል-አሕዛብ 33፡5፡፡
በነገራችን ላይ በቁርአኑ ላይ ለነቢያቸው መሐመድ በጣም የተለየ የጋብቻ መብት
እንዳላቸው ነው የተጻፈው፡፡ ይኸው አል-አሕዛብ የተባለው የቁርአን ማዕራፍ
እንደሚያስረዳው መሐመድ የአጎታቸውንና የአክስታቸውን ልጆችም ማግባት ይችላሉ፡፡
ሱረቱ አል-አሕዛብ 33፡50-51 ላይ እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፡- “አንተ ነቢዩ ሆይ!
እኛ እነዚያን መህሮቻቸውን የሰጠሃቸውን ሚስቶችህን አላህ ባንተ ላይ ከመለሰልህም
እነዚያን እጅህ የጨበጠቻቸውን ምርኮኞች፣ እነዚያንም ከአንተ ጋር የተሰደዱትን
የአጎትህን ሴቶች ልጆች፣ የአክስቶችህንም ሴቶች ልጆች፣ የየሹማህንም ሴቶች ልጆች፣
የየሹሜዎችህንም ሴቶች ልጆች ማግባትን ለአንተ ፈቅደንልሃል፡፡ ከእነሱ የምትሻትን
ታቆያለህ፤ የምትሻትንም ወደ አንተ ታስጠጋለህ፤ ከአራቅሃትም የፈለግሃትን በመመለስ
ብታስጠጋ በአንተ ላይ ኃጢአት የለብህም፡፡” በተመሳሳይ ሁኔታ በሐዲሱም ላይ ቢሆን
እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፡- “ኦ የአላህ ሐዋርያ ሆይ! አላህ በአንተ ላይ ምንም
ዓይነት እገዳ አልጣለብህም፤ እናም ለአንተ የሚሆኑ ከበቂ በላይ ብዙ ሴቶች አሉ” ሳሂህ
ቡኻሪ 6፡60፡274

መሐመድ የጦር ወረራ አድርገው ሳፊያ የተባለቸውን ሴት ባሏን፣ አባቷንና ወንድሟን


በሰይፍ እንዲሰየፉ ካደረጉ በኋላ የዛኑ ዕለት ከእርሷ ተኝተው ማደራቸው፡- ሙሉ ስሟ
ሳፊያ ቢንት ሁያይ ትባላለች፡፡ ከአይሁድ ወገን ስትሆን በካይባር ጦርነት ወቅት
መሐመድ በጦር ምርኮ አስገድዶ ያገባት ሚስቱ ናት፡፡ በሐዲሱ ላይ እንደተዘገበው
ነቢያቸው መሐመድ ኪናን የተባለውን ወጣት ባሏን አሰቃይተው እንዲሞት ካደረጉት
በኋላ ነው እርሷን ወዲያው ወደ መኝታቸው ድንኳን ይዘዋት የሄዱት፡፡ ከዚያ ቀደም
ብሎ ደግሞ አባቷን ሁያይንና ወንድሟን ከሌሎች አይሁዶች ጋር በሰይፍ እንዲሰየፉ
አድርገዋቸዋል፡፡ (Bukhari vol.2 book 14 ch.5 no.68 p.35); (vol.4 book 52
ch.74 no.143 p.92); (vol.4 book 52 ch.168 no.280 p.175 and al-Tabari vol.39
p.185.) http://www.muslimunited.org/topics/prophet/wives.html

በዚህም ድርጊታቸው ተከታዮቻቸው ማመን ስላቃታቸው በተኙበት ጉዳት


እንዳታደርስበባቸው ሰግተው ቆመው ድንኳኑን ሲጠብቁ ነው ያደሩት፡፡ አቡ አዩብ
የተባለው ተከታያቸው ሰይፉን ታጥቆ ድንኳኑን ሲጠብቅ አድሮ ጠዋት ላይ ዙሪያውን
ሲንጎራደድ መሐመድ አግኝተውት ምን እየሠራ እንደሆነ ቢጠይቁት “በአይሁዳዊቷ

85
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሴት ምክንያት ላንተ ስለሰጋሁና ስለፈራሁ ነው” የሚል መልስ ነበር የሰጣቸው፡፡
ከእሳቸው አረመኔያዊ ድርጊት አንፃር ጠባቂው እውነቱን ነው፡፡ መሐመድም ሳፊያን
በዛው ሚስታቸው እንዳደረጓት ቀርተዋል፡፡ ከላይ እንዳየነው በቁርአኑ “…እጅህ
የጨበጠቻቸውን ምርኮኞች ለአንተ ፈቅደንልሃል” ተብሎ የለ! የሚገርመው መጨረሻ
ላይ መሐመድን ምግባቸውን በመርዝ በክላ የገደለቻቸው እርሷ መሆኑ ነው፡፡ ይህን
ራሱን የቻለ ርዕስ ስላለው ያንጊዜ በደንብ እናየዋለን፡፡ ሳፊያ ከአይሁድ ወገን የሆነች
በጣም ቆንጆ ስለነበረች ሌሎቹ የመሐመድ ሚስቶቻቸው ይቀኑባትና ያንገላቷት ነበር፡፡
ይህን ብሶቷን አምርራ ለእሳቸው ስትነግር ሊያረጋጓት ይሞክሩ ነበር፡፡ በጣም
በሚገርም ሁኔታ ነቢያቸው መሐመድ ለሳፊያ “አባትሽንና ባልሽን የገደልኩት በአላህ
ትእዛዝና ፈቃድ ነው” ይሏት ነበር፡፡ መሐመድ ሳፊያን በእንዴት ዓይነት ሁኔታ
ማርከው ወስደው ሊያገቧት እንደቻሉ ተከታዮቹ የቡኻሪ ሐዲሶች በቂ ምስክር
ናቸው፡፡
Anas said, 'When Allah's Apostle invaded Khaibar, we offered the Fajr prayer there
yearly in the morning) when it was still dark. The Prophet rode and Abu Talha
rode too and I was riding behind Abu Talha. The Prophet passed through the lane
of Khaibar quickly and my knee was touching the thigh of the Prophet. He uncov-
ered his thigh and I saw the whiteness of the thigh of the Prophet. When he en-
tered the town, he said, 'Allahu Akbar! Khaibar is ruined. Whenever we approach
near a (hostile) nation (to fight) then evil will be the morning of those who have
been warned.' He repeated this thrice. The people came out for their jobs and
some of them said, 'Muhammad (has come).' (Some of our companions added,
"With his army.") We conquered Khaibar, took the captives, and the booty was
collected. Dihya came and said, 'O Allah's Prophet! Give me a slave girl from the
captives.' The Prophet said, 'Go and take any slave girl.' He took Safiya bint Huyai.
A man came to the Prophet and said, 'O Allah's Apostles! You gave Safiya bint
Huyai to Dihya and she is the chief mistress of the tribes of Quraiza and An-Nadir
and she befits none but you.' So the Prophet said, 'Bring him along with her.' So
Dihya came with her and when the Prophet saw her, he said to Dihya, 'Take any
slave girl other than her from the captives.' Anas added: The Prophet then manu-
mitted her and married her." Sahih Bukhari 1:8:367
Narrated Anas bin Malik:The Prophet came to Khaibar and when Allah made him
victorious and he conquered the town by breaking the enemy's defense, the beauty
of Safiya bint Huyai bin Akhtab was mentioned to him and her husband had been

86
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
killed while she was a bride. Allah's Apostle selected her for himself and he set out
in her company till he reached Sadd-ar-Rawha' where her menses were over and
he married her. Sahih Bukhari 3:34:437, See also: Sahih Bukhari 5:59:522
Narrated 'Abdul 'Aziz bin Suhaib: Anas bin Malik said, "The Prophet took Safiya as
a captive. He manumitted her and married her." Thabit asked Anas, "What did he
give her as Mahr (i.e. marriage gift)?" Anas replied. "Her Mahr was herself, for he
manumitted her." Sahih Bukhari 5:59:513, See also: Sahih Bukhari 7:62:23 & Sahih
Bukhari 7:62:98

መሐመድ በ53 ዓመታቸው ከ9 ዓመት ሕጻን ልጅ ጋር ወሲብ መፈጸማቸው (A’isha)፡


በሂንዱ እምነትም ሆነ በሌላው ኃላቀር ገጠራማ ሀገራት የሕጻናት ጋብቻ የተለመደ ነገር
ነው፡፡ በእኛም ሀገር ኢትዮጵያ በየገጠሩ ይህ የሕጻናት ጋብቻ አሁንም ድረስ
ይፈጸማል፡፡ የሕጻኗ ቤተሰቦች በሚያደርጉት ስምምነትና ውል መሠረት ሕጻኗ
ወደተዳረችበት ቤት ትወሰዳለች፡፡ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ለመፈጸም ትንሽ ጎልመስ
እስክትል ድረስ ትጠበቃለች፡፡ “በቃ አሁን እንግዲህ ደርሳለች” ተብሎ ሲታሰብ
በማደጎነት ያገባት ባሏ ያን ጊዜ ከሕጻኗ ጋር ወሲብ ይፈጽማል፡፡ ይህ ዓይነቱ ሕጻን
ልጅን የማግባት ባሕል በእስልምና ሀላል (የተፈቀደ) ነው፡፡ የሸሪዓውም ሕግ ቢሆን
ይህንኑ ይፈቅዳል፡፡ ነቢያቸው መሐመድም ይህንን በተግባር አሳይተውናል፡፡ መሐመድ
አይሻ የተባለችውን ሕጻን ያገቧት እርሷ የ6 ዓመት ሕጻን እያለች ሲሆን በ9 ዓመቷ
ደግሞ ወሲብ ፈጽመውባታል፡፡ እሳቸው ከ9 ዓመቷ ሕጻን ጋር ወሲብ ሲፈጽሙ
ዕድሜአቸው 53 ነበር፡፡ አይሻ እሳቸው እስከሞቱበት ጊዜ ድረስ ለ9 ዓመታት ያህልም
አብራቸው ኖራለች፡፡ ሐዲሱ ላይ እንደተጻፈው አይሻ የሚከተለውን ታሪክ ስለራሷ
ተናግራለች፡-
“ነቢዩ በዋስትና ያገባኝ የ6 ዓመት ልጅ እያለሁ ነበር፡፡ ወደ መዲና ሄደን በባኒ-አል-
ሀሪዝ ቢን ካዝራጅ ቤት ቆየን፡፡ ከዚያም አመመኝና የራሴ ፀጉርም ተመለጠ፤ በኋላም
አደገልኝ፡፡ ከሴት ጓደኞቼ ጋር ዥዋዥዌ እየተጫወትኩ እያለ እናቴ ኡም ሩማን ወደኔ
መጣች፤ ምን ልታደርግልኝ እንደሆነ ሳላውቅ ወደ እርሷ ሄድኩ፡፡ ያዘችኝና በቤቱ በር
ላይ እንድቆም አደረገችኝ፤ መተንፈስ አቅቶኝ ነበር፡፡ ተረጋግቼ መተንፈስ ስጀምር ውኃ
ወሰደችና ራሴንና ፊቴን አሻሸችኝ፡፡ ከዚያም ወደቤት ወሰደችኝ፡፡ እቤት ውስጥ ‘አላህ
ይባርክሽ፣ መልካም ዕድል’ የሚሉ የአናሳሪ ሴቶችን አየሁ፡፡ ለእነርሱም በኃለፊነት አደራ
ሰጠችኝ፤ እነርሱም አዘጋጁኝ፡፡ ባልተጠበቀ ሁኔታ ንጋት ላይ ድንገት የአላህ ሐዋርያ
ወደኔ መጣ፡፡ እናቴም ይዛኝ ወደእርሱ አቀረበችኝ (ሰጠችኝ) ያን ጊዜ የ9 ዓመት ልጅ

87
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ነበርኩ” በማለት ነው አይሻ በአንደበቷ የተናገረችው፡፡
Narrated Aisha: The Prophet engaged me when I was a girl of six (years). We went
to Medina and stayed at the home of Bani-al-Harith bin Khazraj. Then I got ill and
my hair fell down. Later on my hair grew (again) and my mother, Um Ruman,
came to me while I was playing in a swing with some of my girlfriends. She called
me, and I went to her, not knowing what she wanted to do to me. She caught me
by the hand and made me stand at the door of the house. I was breathless then,
and when my breathing became all right, she took some water and rubbed my face
and head with it. Then she took me into the house. There in the house I saw some
Ansari women who said, "Best wishes and Allah's Blessing and good luck." Then
she entrusted me to them and they prepared me (for the marriage). Unexpectedly
Allah's Apostle came to me in the forenoon and my mother handed me over to
him, and at that time I was a girl of nine years of age. Sahih Bukhari 5:58:234

“የአላህ መልእክተኛ ያገባኝ እኔ የ6 ዓመት ልጅ እያለሁ ነው፤ ወደ ቤቱ የገባሁት ግን


በ9 ዓመቴ ነው፡፡” 'A'isha reported: Allah's Messenger married me when I was six
years old, and I was admitted to his house at the age of nine. Sahih Muslim 8:3309,
& Sahih Muslim 8:3310 “the Prophet married her when she was six years old and
he consummated his marriage when she was nine years old, and then she re-
mained with him for nine years (i.e., till his death”) Sahih Bukhari 7:62:64 , Abu
Dawud 2:2116, & Sahih Bukhari 7:62:64

በአጠቃላይ እንደዚህ ዓይነት ጥቅሶችን በሐዲሱ ውስጥ ከ30 በላይ ጥቅሶችን ማግኘት
ይቻላል፡፡ እጅግ አስገራሚ የሆኑ ተያያዥ ጉዳዮችም አሉ፡፡ ይህንን ጉዳይ ስለ ነቢያቸው
መሐመድ ከ31 በላይ ሚስቶች በዝርዝር መመልከት ስንጀምር ያንጊዜ በጥልቀት
እናየዋለን፡፡ አሁን ግን በአጭሩ ለማሳየት የፈለኩት ነገር መሐመድ ማለት በ53
ዓመታቸው ከ9 ዓመት ሕጻን ልጅ ጋር ወሲብ የመፈጸሙ መሆኑን ነው፡፡ በወቅቱ
መሐመድ የአይሻን ዕድሜ 6 እጥፍ ይበልጣሉ፡፡ የዕድሜያቸውን ስሌት በተመለከተ
ስሌቱን ለማወቅ እንዲረዳን እነዚህን ቁጥሮች እንናስላቸው፡፡ ነቢያቸው መሐመድ
በ570 ዓ.ም ተወልደው በ632 ዓ.ም በ62 ዓመታቸው ነው የሞቱት፡፡ አይሻ በ9 ዓመቷ
ወሲብ ከፈጸሙባት በኋላ እሳቸው እስከሞቱበት ጊዜ ድረስ ለ9 ዓመታት ያህል
አብራው ስለኖረች ስሌቱ በትክክል ይመጣል፡፡ ስለዚህ መሐመድ በ623 ዓ.ም በ53
ዓመታቸው ከእርሷ ጋር ወሲብ ሲፈጽሙ የእርሷ ዕድሜ 9 ነበር፡፡ እሳቸው በ632 ዓ.ም
88
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በ62 ዓመታቸው ሲሞቱ የእርሷ ዕድሜ 18 ዓመት ብቻ ነበር፡፡ ነቢያቸው መሐመድ
አንድ ጊዜም እንኳ ቢሆን የነኳቸውን ሴቶች ሌላ ወንድ ፈጽሞ መንካት እንደማይችል
በቁርአኑ ስለተደነገገ አይሻ ከዚህ ከአፍላ ዕድሜዋ (ከ18 ዓመቷ) በኋላ ሌላ ባል ሳታገባ
እንደቀረች ነው የሞተችው፡፡ ሌላውን ዝርዝር ሁኔታ በሌላ ጊዜ በሌላ ርዕስ
እመለስበታለሁ፡፡

መሐመድ ትምህርታቸውን አንቀበልም እያሉ ይቃወሟቸው የነበሩትን ግለሰቦች


በጨለማ ተከታዮቻቸውን እየላኩ በሰይፍ አስገድለዋል፡- ነቢያቸው መሐመድ ገና
ከመነሻው እምነታቸውን ሲመሠርቱና በኃይል ሲያስፋፉ በጽኑ የተቃወሟቸው
በርካቶች ነበሩ፡፡ የራሳቸው አጎቶቻቸውን ጨምሮ የሥጋ ዘመዶቻቸውም የመሐመድን
እምነታቸውን ሳይቀበሏቸው ቀርተዋል፡፡ የመካ ሰዎችም ትምህርታቸው ሐሰት መሆኑን
የሚገልጹ ግጥሞችን እየጻፉ በመካ ከተማ ውስጥ ለኅብረተሰቡ ያሰራጩባቸው ነበር፡፡
እነዚህን ግለሰቦች ታዲያ መሐመድ ተከታዮቻቸውን በምሽት እየላኩ አንገታቸውን
እያስቆረጡ ይጥሉ እንደነበር ሐዲሱ በግልጽ ታሪካቸውን መዝግቦ አስቀምጦታል፡፡
መሐመድ ለተከታዮቻቸው ቀጭን ትእዛዝ እየሰጡ እንዴት አድርገው
ተቃዋሚዎቻቸውን ግለሰቦች እንዳስገደሏቸው ሐዲሱ ታሪካቸውን በስፋት መዝግቦ
ያስቀመጠው ቁጥራቸው ከ32 በላይ የሆኑ ሰዎችን ነው፡፡ የሁሉም ታሪክ በቁርአኑ ላይ
ከታዘዙት የግድያ አንቀፆች ጋር ተያይዞ የሚታይበት ራሱን የቻለ ርዕስ ስላለው ያን ጊዜ
በሰፊው እናየዋለን አሁን ግን ለማሳያ ያህል ብቻ ጥሎ የ3 ግለሰቦችን የግድያ ሁኔታ
እንመልከት፡፡ በዚህም መሠረት ለአሁኑ የምናየው 1. ካብ ቢን አሽራፍ 2. አቡ አፋቅ 3.
አስማ ቢንት ማርዋን የተባሉትን ግለሰቦች የግድያ ሁኔታ ነው፡፡ እነዚህ ሦስት ግለሰቦች
የመሐመድን ትምህርታቸውንና የሚሠሯቸውን ወንጀሎች ብቻ ነበር የተቃወሙት
እንጂ እነርሱ የሠሩት ምንም ወንጀል አልነበረም፡፡ መሐመድም “እንዴት እምነቴን
አትቀበሉም ስለማደርገው ማንኛውም ነገርስ ምን አገባችሁ?” በማለት እንዴት
አድርገው እንዳስገደሏቸው በአጭሩ እናያለን፡፡

ካብ ቢን አሽራፍ /Ka’b bin Ashraf/፡- የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ተከታዮቻቸውን


መስጊድ ውስጥ ሰብስበው አንድ የትብብር ጥያቄ ይጠይቋቸዋል፡፡ “አላህንና
ሐዋርያውን የጎዳውን ካብ ቢን አል-አሽራፍን ለመግደል ፈቃደኛ የሆነ ማነው?” ብለው
ሲጠይቁ መሐመድ ቢን ማስላማ የተባለው ተከታያቸው ፈጥኖ ይነሳና “የአላህ ሐዋርያ
ሆይ! እንድገለው ትፈልጋል?” ብሎ መልሶ ሲጠይቃቸው ነቢያቸውም “አዎ” ይሉታል፡፡

89
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ይህን ጊዜ የመግደል ኃላፊነቱን የተረከበው መሐመድ ቢን ማስላማ ካብ ቢን አሽራፍ
ቤት እንዴት አድርጎ አታሎ ገብቶ መግደል እንዳለበት ያሰበውን ዘዴ ለነቢያቸው
ይነግራቸዋል፡፡ በሀሳቡም ይስማሙና ገዳዩ ማስላማ ተጨማሪ ሰው ይይዝና ካብ ቢን
አሽራፍ ቤት ይሄዳል፡፡ ቀድሞ ያሰበውን የሐሰት ዘዴ ተጠቅሞ ከጓደኛው ጋር ሆኖ
የካብ ቢን አሽራፍን አንገት ከቆረጡ በኋላ የአላህንና የነቢያቸውን ተቃዋሚ
የመግደላቸውን ዜና ለማብሰርና ይህንን ለማሳየት ጭንቅላቱን ለነቢያቸው መሐመድ
ይዘውላቸው ሄደው ከእግራቸው ስር ጥለውላቸዋል፡፡ መሐመድም ይህንን ሲመለከቱ
አላህን አመስግነዋል፡፡
Allah's Apostle said, "Who is willing to kill Ka'b bin Al-Ashraf who has hurt Allah
and His Apostle?" Thereupon Muhammad bin Maslama got up saying, "O Allah's
Apostle! Would you like that I kill him?" The Prophet said, "Yes," Muhammad bin
Maslama said, "Then allow me to say a (false) thing (i.e. to deceive Kab). "The
Prophet said, "You may say it." Then Muhammad bin Maslama went to Kab and
said, "That man (i.e. Muhammad demands Sadaqa (i.e. Zakat) from us, and he has
troubled us, and I have come to borrow something from you… When Muhammad
bin Maslama got a strong hold of him, he said (to his companions), "Get at him!"
So they killed him and went to the Prophet and informed him. (Abu Rafi) was
killed after Ka'b bin Al-Ashraf." Sahih Bukhari 5:59:369
"The Prophet said, 'Who will rid me of Ashraf.' Muhammad bin Maslamah, said, 'I
will rid you of him, Messenger of Allah. I will kill him.' 'Do it then.' he said, 'if you
can.'" Tabari VII:94
“We carried Ka’b’s head and brought it to Muhammad during the night. We salut-
ed him as he stood praying and told him that we had slain Allah’s enemy. When he
came out to us we cast Ashraf’s head before his feet. The Prophet praised Allah
that the poet had been assassinated and complimented us on the good work we
had done in Allah’s Cause. Our attack upon Allah’s enemy cast terror among the
Jews, and there was no Jew in Medina who did not fear for his life.” Al-Tabari, Vol.
7, p. 97, See Also Ishaq 368
የካብ ቢን አሽራፍን ግድያ በተመለከተ የቡኻሪ ሐዲስ በብዙ ቦታ በሰፊው ዘግቦታል፡፡
See Also Sahih Bukhari 3:45:687, Sahih Bukhari 4:52:270, Sahih Bukhari 4:52:271,
Sahih Muslim 19:4436, Ibn Sa'd, Vol. 1, P. 37.

90
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አቡ አፋቅ /Abu`Afak/፡- አቡ አፋቅ ከባኑ አምር ኢብን አውፍ ጎሳዎች ውስጥ ሲሆን
የ120 ዓመት አይሁዳዊ ሽማግሌ ሰው ነበር፡፡ መሐመድ አል-ሀሪዝ ቢ.ሱዋይድ
የተባለውን ሰው ስላስገደሉት ይህንን ድርጊታቸውን አቡ አፋቅ በጽኑ ተቃውሟቸዋል፡፡
ተቃውሞውንም በግጥም መልክ እያጻፈ ሰዎች እንዲያነቡት ያስደርግ ነበር፡፡ መሐመድ
ይህን ሲሰሙ “የዚህን ተንኮለኛ ሰው ጉዳይ የሚጨርስልኝ ማን ነው?” ብለው ሲናገሩ
ሳሊም ኢብን ኡማይር የተባለው ተከታያቸው በማታ ሄዶ አቡ አፋቅን ገድሎታል፡፡
አቡ አፋቅ ማታ በተኛበት ሰይፉ ሰውነቱን አልፎ አልጋውን እስኪወጋው ድረስ ነበር
በሰይፍ ወግቶ የገደለው፡፡
The apostle said, "Who will deal with this rascal for me?" Where upon Salim b.
Umayr, brother of B. Amr b. Auf, one of the "weepers", went forth and killed him.
Ishaq:675
Abu Afak was from Banu Amr Ibn Awf, and was an old man who had attained the
age of one hundred and twenty years. He was a Jew, and used to instigate the peo-
ple against the Apostle of Allah, and composed (satirical) verses [about Muham-
mad]. Salim Ibn Umayr who was one of the great weepers and who had participat-
ed in Badr, said, "I take a vow that I shall either kill Abu Afak or die before him. He
waited for an opportunity until a hot night came, and Abu Afak slept in an open
place. Salim Ibn Umayr knew it, so he placed the sword on his liver and pressed it
till it reached his bed. The enemy of Allah screamed and the people who were his
followers, rushed to him, took him to his house and interred him. Ibn Sa'd, Vol. 2, P. 32

አስማ ቢንተ ማርዋን /`Asma' Bint Marwan/፡- በአቡ አፋቅ መገደል አሁንም
ተቃውሞዋን ስታሰማ የነበረች አስማ ቢንት ማርዋን የተባለችው ሴት ጽሑፎችን
እየጻፈች በማሰራጨቷ መሐመድ በግል ሰዎችን ማስገደላቸውን በጽኑ ስለተቃወመች
የግድያ ትእዛዝ የእርሷም ዕጣ ፋንታ ሆኗል፡፡ መሐመድ እርሷንም ማን ይገላግለኝ
በሚል አነጋገር ለተከታዮቻቸው ሲጠይቁ የዚህን ኃላፊነት የወሰደው ኡማይር አል-
ካትሚ የተባለው ሰው ነበር፡፡ እርሱም ሌሊት በጨለማ አስማ ቢንት ማርዋን
በተኛችበት ለመሰየፍ እቤቷ ሲሄድ ከ5 ልጆቿ ጋር ተኝታ ነበር ያገኛት፡፡ እንዲያውም
አንዱን ሕጻን እያጠባች ነበር፡፡ ሕጻኑን ከጡቷ ላይ መንጭቆ ይጥልና በያዘውን ሰይፍ
እርሷን ይገድላታል፡፡ በቀጣዩ ቀን ጠዋት ላይ መሐመድ ዜናውን ቀድመው ሰምተው
ነበርና ገዳዩን ሰው ሲያገኙት “አላህንና ሐዋርያውን በትክክል እረድተሃል” ነበር ያሉት፡፡
ገዳዩ ኡማይርም ነቢያቸው መሐመድን “ሴትዮዋኮ 5 ልጆች ነበሯት፣ ጥፋተኝነት
ሊሰማኝ ይገባልን?” ብሎ ሲጠይቃቸው ከመሐመድ ያገኘው መልስ “ጥፋተኛ
91
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አይደለህም” የሚል ነበር፡፡ ምክንያቱም አሉ ነቢያቸው “ምክንያቱም እርሷን መግደል
የሁለት ፍየሎች ውጊያ ያህል ትርጉም አልባ ነበር”
When Abu `Afak had been killed she displayed disaffection. `Abdullah b. al-Harith
b. Al-Fudayl from his father said that she was married to a man of B. Khatma
called Yazid b. Zayd. Blaming Islam and its followers she said:
I despise B. Malik and al-Nabit and `Auf and B. al-Khazraj. You obey a
stranger who is none of yours, one not of Murad or Madhhij. Do you
expect good from him after the killing of your chiefs like a hungry man
waiting for a cook's broth? Is there no man of pride who would attack
him by surprise and cut off the hopes of those who expect aught from
him?
Asma was the wife of Yazid Ibn Zayd Ibn Hisn al-Khatmi. She used to revile Islam,
offend the prophet and instigate the (people) against him. She composed verses.
When the apostle heard what she had said he said, "Who will rid me of Marwan's
daughter?" `Umayr b. `Adiy al-Khatmi who was with him heard him, and that very
night he went to her house and killed her. First, he crept into the writer’s home
while she lay sleeping surrounded by her young children. There was one at her
breast. Umayr removed the suckling babe and then plunged his sword into the
poet. The next morning in the mosque, Muhammad, who was aware of the assassi-
nation, said, ‘You have helped Allah and His Apostle.’ Umayr said. ‘She had five
sons; should I feel guilty?’ ‘No,’ the Prophet answered. ‘Killing her was as meaning-
less as two goats butting heads.’” (Ibn Ishaq: 675-676 & Ibn Sa`d, Vol. 2, p. 31.)

ለማሳያነት ሲባል ከላይ ያየናቸው እነዚህ ሦስት ግድያዎች በግለሰብ ደረጃ የተፈጸሙ
ናቸው፡፡ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ የተደሉ ሰዎች ብዛት ከ32 በላይ መሆኑን ሐዲሱ
በተለያየ ቦታ መዝግቦት ይገኛል፡፡ በወቅቱም የመሐመድን የግል የሕይወት ታሪካቸውን
በስፋት የጻፉት የተለያዩ ጸሐፊዎችም በየኪታቦቻቸው ላይ ይህንኑ ያረጋግጡልናል፡፡
ከእነዚህ በከፋ ሁኔታ ደግሞ ነቢያቸው መሐመድ 900 በሚሆኑ ሰዎች ላይ የጅምላ
ጭፍጨፋ ማካሄዳቸውን ተከታዩ የቁርአንና የሐዲስ ዘገባ በስፋት ያስረዳናል፡፡

92
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የባኑ ቁራይዛ ጅምላ ጭፍጨፋ፡- በ627 ዓ.ም ቁጥራቸው ከ800-900 የሚደርሱ
ወንዶች የባኑ ቁራይዛ ጎሳ አባል የሆኑ በመዲና ከተማ ይኖሩ የነበሩ አይሁዶች
በመሐመድ ትእዛዝ በአንድ ቀን በሰይፍ ተጨፍጭፈዋል፡፡ ሚስቶቻቸውና ልጆቻቸው
ደግሞ ለነቢያቸው ተከታዮች በጦር ምርኮነት እንዲከፋፈሉ ሲደረጉ የተረፉትም
ለባርነት ተሸጠዋል፡፡ እይታችንን ከቁርአኑ እንጀምር፡፡ ሱረቱ አል-አሕዛብ 33፡ 26 ላይ
እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፡- “እነዚያንም ከመጽሐፉ ባለቤቶች የረዱዋቸውን
ቁረይዟን ከምሽጎቻቸው አወረዳቸው፤ በልቦቻቸውም ውስጥ መባባትን ጣለባቸው፤
ከፊሉን ትገድላላችሁ፤ ከፊሉንም ትማርካላችሁ፡፡ ምድራቸውንም፣ ቤቶቻቸውንም፣
ገንዘቦቻቸውንምገና ያልረገጣችኋትንም ምድር አወረሳችሁ፤ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ
ቻይ ነው” ይላል ቁርአኑ፡፡
በሐዲሱ ላይ የተመዘገበውን ታሪክ ስናይ ደግሞ እነዚህን በመዲና ከተማ ይኖሩ የነበሩ
የአይሁድ ጎሳ አባላትን መሐመድ እንዴት አድርገው እንዲሰየፉ እንዳደረጓቸው በግልጽ
ተጽፏል፡፡ ተይዘው እንዲታሰሩ ካደረጉ በኋላ የሙስሊሞቹ ነቢይ ወደ ገበያ ቦታ ሄደው
በዚያ በጣም ትልቅና ረጅም የምሽግ ጉድጓድ እንዲቆፈር አደረጉ፡፡ ከታሰሩበት በግሩፕ
በግሩፕ እየተከፈሉ መሐመድ ወዳሉበት ይወሰዱ ጀመር፡፡ ከዚያም እነዚያን ቁጥራቸው
ከ800-900 የሚደርሱ ወንዶች አይሁዶች በየተራ አንገታቸው እየተሰየፈ ወደተቆፈረው
ጥልቅ ጉድጓድ እንዲጣሉ ተደረገ፡፡ ነቢያቸው መሐመድ ይህን ክስተት ቁጭ ብለው
ሲከታተሉት ነው የዋሉት፡፡ መሐመድ በመጨረሻ ያደረጉት ነገር ሚስቶቻቸውንና
ሕጻናቱን ለተከታዮቻቸው ነው ያከፋፈሏቸው፡፡ የራሳቸውንም 1/5ኛ ድርሻቸውን
ወስደዋል፡፡ (በነገራችን ላይ መሐመድ በጦር ከተዘረፈው ንብረት ውስጥ 1/5ኛው ድርሻ
የአላህና የመለእክተኛው ነው የሚል ሕግ በቁርአኑ ላይ እንዲካተት አድርገዋል፡፡ ሱረቱ
አል-አንፋል 8፡41 ላይ “ከማንኛውም ነገር በጦር ከከሓዲዎች የዘረፋችሁትም አንድ
አምስተኛው ለአላህና ለመልእክተኛው፤ ለነቢዩ የዝምድና ባለቤቶችም፤ ለየቲሞችም፤
ለምስኪኖችም፤ ለመንገደኛም የተገባ ነው መሆኑን ዕወቁ፤ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው”
ተብሎ ነው የተጻፈው፡፡) ስለ ግድያው ሁኔታ ቀጥሎ ያለውን ሐዲስና የታሪክ ጸሐፊዎች
የዘገቧቸውን ማስረጃዎች እንመልከት፡-
“The Jews were made to come down, and Allah’s Messenger imprisoned them.
Then the Prophet went out into the marketplace of Medina (it is still its market-
place today), and he had trenches dug in it. He sent for the Jewish men and had
them beheaded in those trenches. They were brought out to him in batches. They
numbered 800 to 900 boys and men. As they were being taken in small groups to
the Prophet, they said to one another, ‘What do you think will be done to us?’

93
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Someone said, ‘Do you not understand. On each occasion do you not see that the
summoner never stops? He does not discharge anyone. And that those who are
taken away do not come back. By God, it is death!’ The affair continued until the
Messenger of Allah had finished with them all.” Al-Tabari, Vol. 8, p. 35, See Also
Ishaq:464
Narrated Abd-Allah ibn Umar: the Prophet then killed their men and distributed
their women, children and property among the Muslims. (Sahih Bukhari
5:59:362)
“Then the Apostle divided the property, wives, and children of the Qurayza among
the Muslims. Allah’s Messenger took his fifth of the booty.” Ishaq:465
“The Prophet selected for himself from among the Jewish women of the Qurayza,
Rayhanah bt. Amr. She became his concubine. When he predeceased her, she was
still in his possession. When the Messenger of Allah took her as a captive, she
showed herself averse to Islam and insisted on Judaism.” Al-Tabari, Vol. 8, p. 38
“Then the Messenger of Allah sent Sa’d bin Zayd with some of the Qurayza cap-
tives to Najd, and in exchange for them he purchased horses and arms.” “The Mes-
senger of God commanded that furrows should be dug in the ground for the
Qurayza. Then he sat down. Ali and Zubayr began cutting off their heads in his
presence.” Al-Tabari, Vol. 8, pp. 39-40

ሳድ የተባለው የመሐመድ ተከታይና የጦርዥ ነው የባኑ ቁራይዛ ጎሳዎች በሰይፍ


እንዲሰየፉ መጀመሪያ ውሳኔ የሰጠባቸው፡፡ ይህን የሳድን ውሳኔ መሐመድ ለማስፈጸም
ሳድን ያስጠሩትና ይመጣል፡፡ ሳድ ሲመጣ መሐመድ “ለመሪያችሁ ተነሱለት እንጂ!”
ብሎ በክብር እንዲቀበሉት ካደረጉ በኋላ ከጎናቸው አስቀምጠውት አንድ ነገር
ይነግሩታል፡፡ “እነዚህ ሕዝቦችኮ የአንተን ውሳኔ ነው የሚጠባበቁት” ሲሉት ሳድ
የሰጣቸው መልስ “ተዋጊ ወንዶቹ መገደል ሲኖርባቸው ልጆቻቸውና ሴቶቻቸው
እስረኞች ሆነው በምርኮ መወሰድ አለባቸው የሚል ትእዘዝ እሰጣለሁ” የሚል ነበር፡፡
ይህን ጊዜ ነው መሐመድ የሳድን ውሳኔ ፍጹም ትክክል መሆኑን በኩራት የተናገሩት፡፡
“ኦ ሳድ ሆይ! በእነርሱ መካከል የወሰንከው ውሳኔ ከንጉሡ ከአላህ ውሳኔ ጋር አንድና
ተመሳሳይ ነው” በማለት ነው መሐመድ ሳድን ያሞካሹት፡፡ (ይህን ሳድ ያስተላለውን
ውሳኔና መሐመድ ያፀደቁትን ውሳኔ መተመለከተ በሐዲሱ ውስጥ ብዙ ቦታ ተጠቅሶ
እናገኘዋለን፣ ውሳኔውም ተግባራዊ ሲደረግ መሐመድ በመቀመጫቸው ላይ ተቀምጠው
ድርጊቱን ሲከታተሉት እንደነበር ታባሪ መዘገቡን ከላይ አይተናል፡፡) When the tribe

94
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
of Banu Qurayza was ready to accept Sad's judgment, Allah's Apostle sent for Sad
who was near to him. Sad came, riding a donkey and when he came near, Allah's
Apostle said (to the Ansar), "Stand up for your leader." Then Sad came and sat
beside Allah's Apostle who said to him. "These people are ready to accept your
judgment." Sad said, "I give the judgment that their warriors should be killed and
their children and women should be taken as prisoners." The Prophet then re-
marked, "O Sad! You have judged amongst them with (or similar to) the judgment
of the King Allah." Sahih Bukhari 4:52:280, See Also: Sahih Bukhari 5:58:148, Sahih
Bukhari 8:74:278, Sahih Muslim 19:4368, Sahih Muslim 19:4369

በአጠቃላይ ይህን የባኑ ቁራይዛ ጎሳዎችን ጭፍጨፋ በተመለከተ ከላይ እንዳየነው


በቁርአኑም ላይ የተጠቀሰ ቢሆንም ሐዲሱ ግን ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ብዙ ቦታዎች ላይ
ደጋግሞ ሲያነሳው እናገኛለን፡፡ ምናልባት እንደ አንድ ጀብድ ታይቶ ይሆን! See Also:
Sahih Muslim 26:5557, Sahih Bukhari 5:57:66, Sahih Muslim 31:5940, Sahih Bu-
khari 5:59:444, Sahih Bukhari 5:59:445, Sahih Muslim 19:4374, Sahih Muslim
19:4364
“The Prophet divided the properties, women, and children of Banu Quraiza among
the Muslims after he had separated one-fifth for public purposes. Each man of the
cavalry received two shares, one for himself and one for his horse. On that day, the
Muslim force included thirty-six cavalrymen. Sa'd ibn Zayd al Ansari sent a num-
ber of Banu Qurayza captives to Najd where he exchanged them for horses and
armour in order to increase Muslim military power.” (Muhammad Husayn Haykal
- The Life of Muhammad. (p. 338))
“Then the apostle sent for Sa'd bin Zayd al-Ansari brother of bin Abdul-Ashhal
with some of the captive women of Banu Qurayza to Najd and he sold them for
horses and weapons. Ibn Ishaq: 693
በሐዲሱ ውስጥ ስለጅምላ ጭፍጨፋው ይህን ያህል በተደጋጋሚ መጠቀሱ ምናልባት
እንደጀብድ ታይቶ ይሆን እንዴ! ያለኩትን አነጋገሬን የዘመኑ ሙስሊም
መምህራኖቻቸው ያረጋግጡልኛል፡፡ ምክንያቱም ስለ ድርጊቱ በኩራት ነው
የሚናገሩት፡፡ በወቅቱ በቦታው ላይ የነበረውና ለዚህ ነገር ምስክር የሆነው አቲያህ
የተባለው ሰው ሲናገር “ከባኑ ቁራይዛ ምርኮኞች ውስጥ ነበርኩ፤ የመሐመድ የቅርብ
ሰዎች ከመረመሩንና ከፈተኑን በኋላ በብልታቸው ላይ ፀጉር ማብቀል የጀመሩት
ሲገደሉ ያላበቀሉት ደግሞ ሳይገደሉ ቀርተዋል፡፡ እኔም ፀጉር ማብቀል ካልጀመሩት

95
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ውስጥ ነበርኩ” በማለት ተናግሯል፡፡ Narrated Atiyyah al-Qurazi: I was among the
captives of Banu Qurayza. They (the Companions) examined us, and those who
had begun to grow hair (pubes) were killed, and those who had not were not
killed. I was among those who had not grown hair. (Abu Dawud 38:4390)
“Then the Messenger of Allah commanded that ditches should be dug, so they
were dug in the earth, and they were brought tied by their shoulders, and were
beheaded. There were between seven hundred and eight hundred of them. The
children who had not yet reached adolescence and the women were taken prison-
er, and their wealth was seized.” (Tafsir Ibn Kathir - The Campaign against Banu
Qurayzah)
“The Messenger of Allah had commanded that all of them who had reached puber-
ty should be killed” Al-Tabari: Vol 8. (p. 38)

እንዲሁም አንድ አይሁዳዊ ሴትም እንደተሰየፈች በቦታው ላይ የነበረችው አይሻ


መስክራለች፡፡ የአቡ ዳውድ ሐዲስ እንደዘገበው ስለሁኔታው አይሻ ስትምሰክር እንዲህ
ነው ያለቸው “ከአንዷ ሴት በቀር የተገደሉ የባኑ ቁራይዛ ሴቶች አልነበሩም፡፡ የአላህ
ሐዋርያ የእርሷን ሰዎች በሰይፍ ሲገድል እርሷ (የተሰየፈችው) ሴት ከእኔ ጋር
እየተነጋገረችና በኃይል እየሳቀች ነበር፡፡ በድንገት አንድ ሰው ስሟን ጠራው፡፡ የጥሪው
ድምፅ ከየት እንደሆነ ስትጠይቅ ‘ምነው ምን ሆነሻል’ አልኳት፡፡ ‘አዲስና ያልተለመደ
ድርጊት አደረኩ’ አለችኝ፡፡ ሰውየውም ወሰዳትና አንገቷን ሰየፈው፡፡ መገደሏን እንኳ
እያወቀች እንደዚያ በጣም በኃይል መሳቋን በፍጹም ልረሳው አልችልም፡፡” Narrated
Aisha: No woman of Banu Qurayza was killed except one. She was with me, talking
and laughing on her back and belly (extremely), while the Apostle of Allah (peace
be upon him) was killing her people with the swords. Suddenly a man called her
name: Where is so-and-so? She said: I I asked: What is the matter with you? She
said: I did a new act. She said: The man took her and beheaded her. I will not for-
get that she was laughing extremely although she knew that she would be killed.
Abu Dawud 14:2665
ከጅምላ ጭፍጨፋው በኋላ ስለነበረው ሁኔታ አሁንም አይሻ ስትናገር አንድ አሳዛኝም
አስቂኝም የሆነ ነገር እናገኛለን፡፡ አይሻ እንደነገረችንና ሐዲሱ እንደዘገበው ከሆነ
መሐመድ ያንን የ900 ሰዎች ጅምላ ጭፍጨፋ ያካሄደው በመልአኩ ጂብሪል ትእዛዝና
እረዳትነት ነው፡፡ አይሻ እንዲህ ነው ያለችው፡- “የአላህ ሐዋርያ ከአል-ካንዳቁ የትሬንች
ጦርነት እንደተመለሰ የጦር መሳሪያውን አስቀምጦ ሻወር ወሰደ፡፡ ከዚያም ጂብሪል
96
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ፀጉሩ በአቧራ እንደተሸፈነ ወደ መሐመደ መጣና ‘የጦር መሳሪያህን አስቀመጥክ
እንዴ!?’ አለው፡፡ የአላህም ሐዋርያ ‘በአላህ ስም ለመዋጋት የጦር መሳሪያዬን ገና
አላስቀመጥኩም’ ሲለው ጂብሪል ‘ወዴት ነው ታዲያ የምትሄደው?’ ብሎ ጠየቀው፡፡
ነቢዩም የባኑ ቁራይዛ ጎሳዎች ወዳሉበት እያለመከተው ‘በዚህ ነው የምሄደው’ አለው፡፡
እናም የአላህ ሐዋርያ ወደ እነርሱ ወጥቶ ሄደ፡፡” Narrated 'Aisha: When Allah's Apos-
tle returned on the day (of the battle) of Al-Khandaq (i.e. Trench), he put down
his arms and took a bath. Then Gabriel, whose head was covered with dust, came
to him saying, "You have put down your arms! By Allah, I have not put down my
arms yet." Allah's Apostle said, "Where (to go now)?" Gabriel said, "This way,"
pointing towards the tribe of Bani Quraiza. So Allah's Apostle went out towards
them. Sahih Bukhari 4:52:68, See Also: Sahih Bukhari 1:1:5, Sahih Bukhari 5:59:443,
Sahih Muslim 19:4370
በነገራችን ላይ መሐመድ ይህን የቁራይዛ አይሁዶችን ጅምላ ጭፍጨፋ ሲያካሂዱ አላህ
በቀጥታ እያገዛቸው እንደሆነና የሙስሊሞቹ መላኢኮች እነ ጂብሪል እረዳቶቹ እንደነበሩ
በቁርአኑም በሐዲሱም ተጠቅሷል፡፡ አንዱን የቁርአን ጥቅስ በምሳሌነት ላሳችሁ፡- ሱረቱ
አል-አሕዛብ 33፡9 ላይ እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፡- “እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ብዙ
ሰራዊት በመጣባችሁና በእነርሱ ላይ ነፋስንና ያላያችኋትን ሰራዊት በላክን ጊዜ በእናንተ
ላይ ያደረገላችሁን የአላህን ጸጋ አስታውሱ” ይላል፡፡ ስለዚህ በጥቅሱ ላይ “…
ያላያችኋትን ሰራዊት” የምትለዋ ቃል እነጂብሪልን ለመግለጽ ነው የተነገረችው፡፡
በሐዲሱም ላይ እንደተጻፈው ነቢያቸው ቁራይዛዎችን በግጥም ለሚያንቋሽሹለት ሰዎች
እንኳ ሳይቀር “ጂብሪል ከእናንተ ጋር ነው” ይላቸው ነበር፡፡ "On the day of Qurayza’s
(besiege), Allah's Apostle said to Hassan bin Thabit, 'Abuse them (with your po-
ems), and Gabriel is with you" Sahih Bukhari 5:59:449

ይህን የጂብሪልንና የመሐመድን ግንኙነትና ንግግር በተመለከተ በሌላም ቦታ በታፍሲር


ኢብን ካቲር ላይም ተጽፎ እናገኘዋለን፡፡ ቁርአኑ 33፡26 ላይ እንደተጠቀሰው አላህ
የመሐመድን ተቃዋሚዎች በልባቸው ፍርሃትና ጭንቀት ለቆባቸው መሐመድም ድል
እንዳደረጋቸው ይጠቅሳል፡፡ መሐመድም ከጦርነት እንደተመለሱ በኡም ሳላማ ቤት
ሆኖ በውጊያው ወቅት የቦነነባቸውን አቧራ እየታጠቡ እያለ ጂብሪል ወደ እርሳቸው
መጣ፡፡ እንደ ታፍሲር ኢብን ካቲር አገላለጽ ጂብሪል ወደ መሐመድ የመጣው
ሙስሊም ሼሆችና ቃልቻዎች አሁንም ድረስ ራሳቸው ላይ የሚጠመጥሙትን በጌጥ
ያሸበረቀ ጥምጣም ጠምጥሞ በቅሎ እየጋለበ ነው፡፡ መጥቶም መሐመድን እንዲህ
አላቸው፡- “ምን ዓይነት ተዋጊ ነህ አንተ! የጦር መሳሪያህን አስቀምጠሃል እንዴ!”
97
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ይላቸዋል፡፡ መሐመድም አዎንታዊ ምላሽ ሲሰጡት ጂብሪል መልሶ እንዲህ አላቸው፡-
“እኛ ግን የጦር መሳሪያዎቻችንን ገና አላስቀመጥንም፤ እኔ አሁን ተመልሼ የመጣሁት
ሰዎችን ከተከታተልኩ በኋላ ነው፡፡ ተነሳና ወደነዚህ ሰዎች ሂድ፤ አላህ እነዚህን ባኑ
ቁራይዛዎችን እንዳንቀጠቅጥ አዞኛል” ሲላቸው መሐመድ ከሶላት በኋላ ወዲያው ነው
ወደ ግድያው የሄዱት፡፡ When Allah helped him by suppressing his enemy and driv-
ing them back disappointed and lost, having gained nothing, the Messenger of
Allah returned to Al-Madinah in triumph and the people put down their weapons.
While the Messenger of Allah was washing off the dust of battle in the house of
Umm Salamah, Jibril came to him wearing a turban of brocade, riding on a mule
on which was a cloth of silk brocade. He said, "What a fighter you are! Have you
put down your weapons" He said, "Yes" He said, "But we (the angels) have not put
down our weapons yet. I have just now come back from pursuing the people. get
up and go to these people." He said: "Where?" He said, "Banu Qurayzah, for Allah
has commanded me to shake them." So the Messenger of Allah got up immediate-
ly, and commanded the people to march towards Banu Qurayzah, who were a few
miles from Al-Madinah. This was after Salat Az-Zuhr… (Tafsir Ibn Kathir, Q. 33:26
-27) Tafsir Ibn Kathir - The Campaign against Banu Qurayzah
የጀርመኑ አዶልፍ ሂትለር ከ6 ሚሊዮን በላይ አይሁዳውያንን በግፍ ሲጨፈጭፍ
እርሱም ሃይማኖትን መሠረታዊ ጉዳይ አድርጎ ነበር የተነሳው፡፡ “ይህን የማደርገው
ለፈጣሪዬ ክብር ስል ነው” ነበር ያለው፡፡ መሐመድም በአላህ መንገድ ለመዋጋትና
ለእርሱ ክብር ሲሉ ነው 900 የሚሆኑ አይሁዳውንን እንዲሰየፉ ያደረጉት፡፡ ለዚህም
አላህና መላኢኮቹ እነ ጂብሪል የመሐመድ ግድያ እረዳቶች ነበሩ፡፡ በጣም በሚገርምና
በሚያስደንቅ ሁኔታ መሐመድ እያንዳንዱን ድርጊታቸውን ከጂብሪል ጋር እያገናኙ ነው
የሚናገሩት፡፡ ለምን ይሆን? ራሳቸው መሐመድ እንደተናገሩት ብቻውን ወደ ሂራ ተራራ
ጫፍ ላይ እያወጣቸው በአፍ በአፍንጫቸው አረፋ እስኪደፍቁ ድረስ ያስጨንቃቸውና
ያሰቃያቸው የነበረው በእውነት ጂብሪል ነው? ቁርአኑ መሐመድን “ስለ ኃጢአትህም፣
ለምእመናንም ምሕረትን ለምን” (47፡19፣ 40፡55፣ 47፡19፣ 48፡2) ብሎ
ኃጢአተኛነታቸውን ይፋ ባደረገበት አንቀፅ መሠረት እስካሁን መሐመድ የሠሯቸውን
ከባድ የሆኑ ኃጢአቶቻቸውን በዝርዝር አይተናል፡፡ እነዚህንም ለማሳያ ያህል ነው እንጂ
ሙሉውን ክፍል ገና ወደፊት እናየዋለን፡፡ አሁን መሐመድ ያደረጓቸውን ድርጊቶችና
የኃጢአቶቻቸውን ብዛት መዘርዘሩን ልተወውና ነቢያቸው መሐመድ ከጂብሪል ጋር
ያላቸውን ግንኙነት በጥልቀት ማየት ፈለግኩ፡፡ ለምንድን ነው መሐመድ እያንዳንዷን

98
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ድርጊታቸውን ከጂብሪል ጋር የሚያያይዙት? እንደራሳቸው አነጋገር በሰይፍ ለገደሏቸው
900 ሰዎች እረዳታቸው የነበረው ጂብሪል ነው፤ በ53 ዓመታቸው ከ9 ዓመት ሕጻን
ልጅ ከአይሻ ጋር ወሲብ የፈጸሙት ሕጻኗን “ጂብሪል በህልሜ አሳይቶኛል” በሚል መነሻ
ነው፡፡ እንዲያውምኮ መሐመድ በየለቱ ወደቤታቸው በገቡ ሰዓት አይሻን “ጂብሪል
ሰላም ብሎሻል!” ይሏት ነበር! መሐመድ የጦር ወረራ አድርገው ሳፊያ የተባለቸውን ሴት
ባሏን፣ አባቷንና ወንድሟን በሰይፍ እንዲሰየፉ ካደረጉ በኋላ የዚያኑ ዕለት ከእርሷ ጋር
ተኝተው ካደሩ በኋላ በሌላ ጊዜ “አባትሽንና ባልሽን የገደልኩት በአላህ ፈቃድና ትእዛዝ
ነው” ነበር ያሏት! የአላህም ትእዛዝ መጣልኝ ይሉ የነበረው በጂብሪል በኩል ነበር፤ ራሱ
ቁርአኑንም ቢሆን ከሰማይ ወረደልኝ ያሉት በጂብሪል በኩል ነው! መሐመድ ያሳደጉትን
ልጅ ሚስቱን ሲያገቡበት “የዛይድን ሚስት ዘይነብን እርሷን አጋባንህ፤ የአላህም ትእዛዝ
ተፈጻሚ ነው” (ሱረቱ አል-አሕዛብ 33፡37) የምትለዋን የቁርአን አንቀፅ ከሰማይ
ያመጣላቸው ጂብሪል ነበር! ብቻ በአጠቃላይ መሐመድ በሠሯትና ባደረጓት እንዲሁም
በተናገሯት በእያንዳንዷ ነገር ውስጥ የፈረደበት ጂብሪል በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ
ተሳታፊ ነበር፡፡ “ይህ ለምን ሆነ?” የሚለው ጥያቄ በእውነት መጠየቅ ያለበት ጥያቄ
ነው፡፡ ራሳቸው መሐመድ እንደተናገሩት ብቻቸውን ወደ ሂራ ተራራ ጫፍ ላይ
እያወጣው በአፍ በአፍንጫው አረፋ እስኪደፍቁ ድረስ ያስጨንቃቸውና ያሰቃያቸው
የነበረው በእውነት ጂብሪል ነው? ወይስ ሌላ አካል? ቀጥሎ ባለው ርዕስ ላይ ይህን
በጣም በጥልቀት እናያለን፡-

ሰይጣናዊ መገለጦች (Satanic Verses)


ከሁሉም በፊት እስቲ እንድ ነገር እናስብ! ያልሆነና ፍጹምም ሊሆን የማይችል ቢሆንም
ግን ግዴለም ለጊዜው እኛ እናስበው እስቲ! ምን እናስብ አትሉኝም? ለስም አጠራሩ
ክብር ምስጋና ይግባውና መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስን ከጥምቀቱ በኋላ ብዙም
ሳይቆይ ወዲያው ነው በፈቃዱ ወደ ምድረ በዳ ሄዶ በሰይጣን የተፈተነው፡፡ “ከዚያ
ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው፥ አርባ
ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ። ፈታኝም ቀርቦ የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ፥
እነዚህ ድንጋዮች እንጀራ እንዲሆኑ በል አለው” እንዲል መጽሐፍ፡፡ ማቴ 4፡1-3፡፡
ምንም እንኳን ለባሕርይው ፍጹም የማይስማማው ቢሆንም እኛ ግን እንዲህ ብናስብስ!
ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፈተናውን ማለፍ ባይችል ኖሮ ምን
ይፈጠር ነበር? ብለን እናስብ፡፡ ለምን ይህን እንዳልኩኝ በኋላ ላይ በደንብ
ትረዱታላችሁና አሁን ግር አይበላችሁ፡፡ ይልቁንም አሁን አብረን እናስበው!

99
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
መድኃኔዓለም ክርስቶስ ሰይጣን ካቀረበለት ከ3ቱ ፈተናዎች በአንዱ እንኳ ተሸንፎለት
ቢሆን ኖሮ ውጤቱ ምን ይሆን ነበር? በክርስቶስ ያገኘናቸውን ጸጋዎች ከዚያ በኋላ
ማግኘት ይቻለን ነበር? ሰይጣን ለክርስቶስ ባቀረበው ፈተና ድል አግኝቶ ቢሆን ኖሮ
አሁን በዓለም ላይ ያለው የክርስትናው ገፅታ ምን ሊመስል እንደሚችል አስባችሁታል?
አዳም ለሰይጣን ፈተና ተሸንፎ ዕፀ በለስን ስለበላ አይደል 5500 ዘመን ሙሉ
በአጋንንት ሲቀጠቀጥ የኖረው? ይህም ሕገ እግዚአብሔርን የመጣሱና በሰይጣን ፈተና
የመሸነፉ ውጤት ነው እንጂ የአንዲት ዕፀ በለስ መበላት ለእግዚአብሔር ጉዳዩ ሆኖ
አይደለም፡፡ በአጭሩ ለማለት የፈለኩት በሰይጣን ፈተና መሸነፍ ውጤቱ እጅግ የከፋ
ነው፡፡ ለዚህ ነው ሰይጣን ለጌታችን ባቀረባቸው ፈተናዎች ድል አድርጎ ቢሆን ኖሮ
ብለን እንድናስብ የፈለኩት፣ ምንም እንኳ ፈጽሞ ሊሆን የማይችል ቢሆንም ማለት
ነው፡፡
ጌታችን የሰይጣንን ሦስት የተለያዩ ፈተናዎች በአሸናፊነት ተወጥቷቸዋል፡፡ ለእኛም
የምናሸንፍበትን ኃይልና ጥበብ ሰጥቶናል፡፡ ለክርስቶስ የቀረቡለት ሦስት ፈተናዎች
ስስት፣ ትዕቢትና ፍቅረ ንዋይ (የገንዘብ ፍቅር) ነበሩ፡፡ ጌታችን 40 ቀንና 40 ሌሊት
ጾሞ መራቡንና መጠማቱን ያየ ሰይጣን እነዚህን ድንጋዮች ዳቦ አድርግ በማለት በስስት
ቢፈትነው “ሰው በእግዚአብሔር ቃል እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም” በማለት
በትዕግስት አሸነፈው፡፡ ማቴ 4፡4፡፡ በሁለተኛው ፈተና ወደ ቤተመቅደስ ጫፍ አውጥቶ
መላእክት ስለሚጠብቁህ እስቲ ራህን ከዚህ ወርውር ብሎ በትዕቢት ቢፈትነው
“አምላክህን አትፈታተነው ተብሏል” በማለት በትሕትናና በጥበብ አሸነፈው፡፡ በ3ኛው
ፈተና ደግሞ የዓለምን ግዛት ከነክብሩ አሳይቶት ወድቀህ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ
እሰጥሃለሁ ብሎ በገንዘብ ፍቅር ቢፈትነው “ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ፣ እርሱንም ብቻ
አምልክ ተብሏል” በማለት ገንዘብን በመጥላት አሸንፎታል፡፡ ሰይጣንም ከዚህ በኋላ
መሸነፉን ሲያውቅ እንደ ጢስ ተኖ እንደ አቧራ በኖ ጠፍቷል፡፡
አሁን የሙስሊሞቹን ነቢይ የመሐመድን ጉዳይ ማየት እንችላለን፡፡ ሰይጣን ልክ
ጌታችንን እንደፈተነው ሁሉ ሌሎች ሰዎችንስ መፈተኑ ይቀራልን? እነዚያስ ሰዎች
ፈተናውን በምን መልኩ ተወጡት? አንድ ቀላል ምሳሌ እንውሰድ፡- መሐመድ
ኃጢአተኛ መሆናቸውን ቁርአኑ ራሱ በግልጽ እንደመሰከረባቸው አይተናለል፡፡ በአንጻሩ
ደግሞ ቁርአኑ ክርስቶስ ምንም ኃጢአት ያልተገኘበት ንጹሕ መሆኑን ያረጋግጣል፡፡
ስለዚህ እንዲያው ነገሩን እንደ ቁርአኑ አስተሳሰብ እንኳ እንየውና ፍጹም ከኃጢአት
ንጹሕ የሆነው ክርስቶስ በሰይጣን ከተፈተነ ኃጢአተኛው መሐመድ የማይፈተኑበት
ምንም ምክንያት የለም፡፡ በዚህ ምንም ጥርጥር የለንም፣ ሙሉ በሙሉ እርግጠኞች

100
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ነን፡፡ ታዲያ ዋናው ነጥብ አሁን ነው መነሳት ያለበት፡፡ ነቢያቸው መሐመድ በሰይጣን
የቀረበላቸውን ፈተናዎች በምን መልኩ ተወጡት? እንዴትስ ነው የተፈተኑት?
የመሐመድ የፈተና ውጤት በወቅቱ ለነበረውም ሆነ አሁን ላለው ዓለም ያስገኘው
ውጤት ምንድነው? ቀጥሎ በሐዲሱ ላይ ተጽፎ የተቀመጠውን ነገር ስናነብ የእነዚህንና
የሌሎችንም ጥያቄዎች ሁሉ ግልጽ የሆነ መልስ እናገኛለን፡፡
በሳሂህ ቡኻሪ ሐዲስ ላይ በግልጽ ተጽፎ የተቀመጠ አንድ ታሪክ ነገር አለ፡፡ ማለትም
የጂብሪልና የመሐመድ የመጀመሪያ ግንኙነታቸውን ምን ይመስል እንደነበር፣ እንዴትና
በምን ዓይነት ሁኔታ እንደተገናኙ የሚናገር አንድ አስገራሚ ታሪክ አለ፡፡ በቅድሚያ
እርሱን ማየቱ የተሻለ ነው፡፡ በሳሂህ ቡኻሪ 9፡87፡111 ላይ አይሻ የሚከተለውን
አስገራሚ ታሪክ ተናግራለች፡-
“ለአላህ ሐዋርያ እርሱ ተኛቶ ሳለ በህልሙ መለኮታዊው መገለጥ በእውነተኛ መልክ
መታየት ጀመረ፡፡ ህልም አልነበረም ያየው ነገር ግን እንደ ብሩህ ቀን ብርሃን እውነት
ሆነ እንጂ፡፡ ነቢዩ ለተከታታይ ብዙ ቀናቶችና ሌሊቶች አላህን ብቻ ወደሚያመልክበት
ወደ ሂራ ዋሻ ይሄድ ነበር፡፡ የሚያቆየውን ያህል ምግቡንም አብሮ ከእርሱ ጋር ይወስድ
ነበር፡፡ በሌላም ጊዜ ለመቆየት የሚያስችለውን ምግብ ደግሞ ለመውሰድ ወደ ሚስቱ
ከድጃ ተመልሶ ይመጣ ነበር፡፡ ይህም የሆነው በሂራ ዋሻ ውስጥ ድንገት እውነቱ
በእርሱ ላይ እስኪወርድለት ድረስ ነበር፡፡ በዚያም ሳለ መልአኩ መጣለት እንዲያነብ
ጠየቀው፡፡ ነቢዩም ‘እንዴት እንደሚነበብ አላውቅም’ ብሎ መለሰለት፡፡ ነቢዩም ይህን
ተናገረ፡- መልአኩ ከአቅሜ በላይ በሆነ መልኩ በኃይል ተጭኖ ያዘኝ፡፡ ከዚያም
ለቀቀኝና እንደገና መልሶ እንዳነብ ጠየቀኝ፡፡ እኔም ‘እንዴት እንደሚነበብ አላውቅም’
ብዬ መለስኩለት፡፡ አሁንም እንደገና ከአቅሜ በላይ በሆነ መልኩ ለሁለተኛ ጊዜ
በኃይል ተጭኖ ያዘኝ፡፡ ከዚያም ለቀቀኝና እንዳነብ በድጋሚ ጠየቀኝ፡፡ ነገር ግን እኔም
በድጋሚ ‘እንዴት እንደሚነበብ አላውቅም’ ብዬ መለስኩለት፡፡ ለሦስተኛ ጊዜ በኃይል
ተጭኖ ያዘኝ፡፡ ከዚያም ለቀቀኝና ፍጥረቱን ሁሉ ባስገኘው፣ ሰውንም ከረጋ ደም
በፈጠረው በጌታህ ስም አንብብ አለኝ፡፡ አንብብ ጌታህ ቸር ነው አለኝ……ነገር ግን
ከጥቂት ቀናት በኋላ ዋራቃ ስለሞተ መለኮታዊው መገለጥም ለትንሽ ጊዜ መውረዱን
አቁሞ ነበር፡፡ እናም ነቢዩ በጣም አዝኖ እንደነበርና ብዙ ጊዜ ራሱንም ከተራራው ጫፍ
ላይ ሊወረውር አቅዶ እንደነበር ሰማን፡፡ ራሱን ቁልቁል ለመወርወር ብሎ በየጊዜው
ወደ ተራራው ጫፍ ይወጣ ነበር፡፡ ጂብሪልም ከፊቱ እየታየው ‘ኦ መሐመድ ሆይ!
አንተኮ በእውነት የአላህ ሐዋርያ ነህ’ ይለው ነበር፡፡ መሐመድም ልቡ ፀጥ ሲልና
ሲረጋጋ ወደቤቱ ይመለሳል፡፡ የመለኮታዊው መገለጥ ለረጅም ጊዜ ሳይመጣ ሲቆይ

101
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
እንደበፊቱ ያድርጋል፡፡ ነገር ግን የተራራው ጫፍ ላይ በደረሰ ሰዓት ጂብሪል ከፊቱ
ይሆንና ከአሁን በፊት የተናገረውን ደግሞ ይነግረዋል፡፡”
(ኢብን አባስ የዚህን ትርጉም በቁርአኑ ላይ “አላህ የሚያይህ መሆኑን አያውቅምን?
ይተው፣ ባይከለከልም አናቱን ይዘን እንጎትተዋለን” /አል-ዐለቅ 96፡15/ ሲል የተነገረለት
ነው በማለት አብራርቶታል፡፡)
Bukhari Volume 9, Book 87, Number 111: Narrated 'Aisha: “The commencement of
the Divine Inspiration to Allah's Apostle was in the form of good righteous (true)
dreams in his sleep. He never had a dream but that it came true like bright day
light. He used to go in seclusion (the cave of) Hira where he used to worship
(Allah Alone) continuously for many (days) nights. He used to take with him the
journey food for that (stay) and then come back to (his wife) Khadija to take his
food like-wise again for another period to stay, till suddenly the Truth descended
upon him while he was in the cave of Hira. The angel came to him in it and asked
him to read. The Prophet replied, "I do not know how to read." (The Prophet add-
ed), "The angel caught me (forcefully) and pressed me so hard that I could not
bear it anymore. He then released me and again asked me to read, and I replied, "I
do not know how to read," whereupon he caught me again and pressed me a sec-
ond time till I could not bear it anymore. He then released me and asked me again
to read, but again I replied, "I do not know how to read (or, what shall I read?)."
Thereupon he caught me for the third time and pressed me and then released me
and said, "Read: In the Name of your Lord, Who has created (all that exists). Has
created man from a clot. Read and Your Lord is Most Generous...that which he
knew not." (96.15)
…….(Parts before omitted because it was too long)….
But after a few days Waraqa died and the Divine Inspiration was also paused for a
while and the Prophet became so sad as we have heard that he intended several
times to throw himself from the tops of high mountains and every time he went
up the top of a mountain in order to throw himself down, Gabriel would appear
before him and say, "O Muhammad! You are indeed Allah's Apostle in truth"
whereupon his heart would become quiet and he would calm down and would
return home. And whenever the period of the coming of the inspiration used to
become long, he would do as before, but when he used to reach the top of a
mountain, Gabriel would appear before him and say to him what he had said be-
fore. (Ibn 'Abbas said regarding the meaning of: 'He it is that Cleaves the daybreak

102
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
(from the darkness)' (Quran 6፡96) that Al-Asbah. means the light of the sun dur-
ing the day and the light of the moon at night).

እንደ እውነቱ ከሆነ የዚህን የመሐመድን ጂብሪል እውነተኛ ማንነት ለማወቅ በጣም
ቀላል ነው፡፡ አሁን ወደ ቁርአኑ እንሂድና የዚህ የመሐመድን ጂብሪል እውነተኛ ማንነት
የበለጠ ግልጽ እናድርገው፡፡ ከሙስሊሞቹ ነቢይ ከመሐመድ መነሳት በፊት በመካ
ይመለኩ ከነበሩና በኋላም እሳቸው ካጠፏቸው በርካታ ጣዖታት ውስጥ በዋናነት ሦስቱ
የአላህ ልጆች ተደርገው ይመለኩ የነበሩት ጣዖታት ይገኙበታል፡፡ ስማቸውም በቁርአኑ
ሱረቱ አል-ነጅም 53፡19 ላይ በግልጽ ተቀምጧል፡፡ አል-ላትን፣ አል-ዑዛንና መናት
ስለተባሉት ስለእነዚህ የአላህ ልጆች መሐመድ ሲያስተምሩ እንዲህ ነው ያሉት፡- “አል-
ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን አያችሁን?
የምትገዟቸው ኃይል አላቸውን?...” እያሉ ሲያስተምሯቸው እነርሱም የጣዖቶቻቸውን
ስም ስለጠሩላቸው በደስታ ይሰሟቸው ነበር፡፡ ስለ ጣዖቶቻቸውም ጥሩና መልካም
ነገሮችን መናገር ቢጀምሩም አንዳንድ የሚቃወሟቸው ሰዎችም አልጠፉም፡፡ ለምሳሌ
አል-ዋሊድ ቢ. አል-ሙግሂራ የተባለው ሽማግሌ ሰው ቆሻሻ በእጆቹ ሙሉ ዘግኖ
አምጥቶ በመሐመድ ፊት ላይ ደፍቶባቸዋል፡፡ ያን ጊዜ ሁሉም ሰዎች ተበታተኑ፡፡
ቁራይሾቹም ወጥተው ሄዱ፡፡ ከዚያም ጂብሪል ወደ ነቢዩ መጣና “ምንድነው ያደረከው
መሐመድ? አላህ ያላዘዘህንና እኔም ከአላህ ዘንድ ላንተ ያላመጣሁልህን ነገር ለሰዎቹ
ተናግረሀል” አላቸው፡፡ ነቢያቸውም በዚህ በጣም ጥልቅ ሀዘን ተሰማቸው፡፡ የአላህንም
ቁጣና ቅጣት በእጅጉ ፈሩ፡፡ ስለዚህም አላህ ለእሳቸው መሐሪ ስለሆነ መገለጦችን
እንደገና አወረደላቸውና ከሀዘናቸው አፅናናቸው፡፡ ሰይጣን በሀሳባቸው መሀል ጣልቃ
ገብቶ በአንደበታቸው አናግሮ እንዳሳሳታቸውና ይህም በአላህ መሀሪነት እንደሚሻር
ከእሳቸው በፊት መልእክተኛና ነቢያት እንዳልተላኩ ነገራቸው፡፡ ስለዚህ ሰይጣን
እንዲሳሳቱ አድርጎ ያቀረበላቸውን ሀሳብና ያናገራቸውን ነገር የሚሽር ጥቅስ
አወረደላቸው፡፡ (Ibn Ishaq:166) እንዲሁም ይህ ታሪክ በተመሳሳይ ሁኔታና አገላለጽ
በአል-ታባሪ መጽሐፍ ላይም ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ Al-Tabari, Vol. 6, pp. 107-112
ኢብን ኢሻቅና አል-ታባሪ የመሐመድን የግል የሕይወት ታሪክ በስፋትና በጥልቀት
ከጻፉት ውስጥ እኔ ለማሳያ ያህል ብቻ ቀንጭቤ ነው ያቀረብኩት፡፡ ይህ ከላይ ያየነውን
ነገር ማለትም በመሐመድ ሀሳቦችና ትምህርቶች ውስጥ የሰይጣን ጣልቃ ገብነት
እንደነበር እነርሱ (ኢሻቅና ታባሪ) የጻፉትን ቁርአኑ ሲያረጋግጠው እናያለን፡፡ ቀጥሎ
ቁርአኑን የሚነናገረውን ላስቀምጠውና ሱረቱ አል-ሐጅ 22፡52 ምን እንደሚል
እንመልከት፡- “ከመልክተኛና ከነቢይም ከአንተ በፊት አንድንም አላክንም፣ ባነበበና
103
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ዝም ባለ ጊዜ ሰይጣን በንባቡ ላይ ማጥመሚያን ቃል የሚጥል ቢሆን እንጂ ወዲያውም
አላህ ሰይጣን የሚጥለውን ያስወግዳል፤ ከዚያም አላህ አንቀጾቹን ያጠነክራል፤ አላህም
አዋቂና ጥበበኛ ነው፡፡” ይላል ቁርአኑ፡፡
ሰይጣን በመሐመድ ልብ ውስጥ ማጥመሚያ ቃልን በመጣል ብቻ አላበቃም ይልቁንም
አብረውት እንዲሰግዱም አድርጓቸዋል፡፡ መሐመድ የአል-ነጂምን ሱራ በቃላቸው
ከተረኩ በኋላ ከመስሊሞች፣ ከፓጋን አረቦችና ከጂኒዎች (ከሰይጣኖች) ጋር ሆነው
በከፍተኛ ድካም መሬት ላይ ተዘርረው እንደነበር በሐዲሱ ላይ ተዘግቧል፡፡ "The
Prophet performed a prostration when he finished reciting Surat-an-Najm, and all
the Muslims and pagans and Jinns and human beings prostrated along with him."
Sahih Bukhari 6:60:385
ከሰይጣን ጋር አብሮ መስገድ! ለመሆኑ ይህ ምን ማለት ነው? ታዲያ እንደዛ ከሆነ
ለመሐመድ የመጡላቸው መገለጦች ከሰይጣን ተፅዕኖ የተላቀቁ ነበሩ ብሎ ማሰብ
እንዴት ይቻላል? ፈጽሞ አይቻልም፡፡ ይህም የሚረጋገጠው ራሳቸው መሐመድም ሆኑ
ቁርአኑ ስለ ሰይጣናዊ መገለጦች የሰጡት ማረጋገጫ ነው፡፡ በመሰረቱ የመሐመድ
የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው በራሱ ከሰይጣን ጋር የተቆራኘ ለመሆኑ ብዙ ምስክሮች
አሉ፡፡ ሌላው ቢቀር አብሯቸው እንኳ ይሰግድ ነበር፡፡ ስለዚህ ማጠቃለያችን ሊሆን
የሚችለው መሐመድ በሕይወት ዘመናቸው ሁሉ በጂብሪል እየተመሰለ ብዙጊዜ
ይገለጥላቸው የነበረው ራሱ ሰይጣን ነበር፡፡ በተለይም በሂራ ተራራ ዋሻ ውስጥ
ለብቻቸው ወስዶ ልባቸውን ቀዶ ውስጣቸውን በዘምዘም ውኃ እንዳጠበላቸውና
ጥበብን እንደሰጣቸው ራሳቸው መሐመድ ናቸው በአንደበታቸው የተናገሩት፡፡
የእስልምናውንና የመሐመድን የግል ሕይወት ታሪካቸውን የጻፉት ቀደምት ጸሐፊያንም
ይህንን ያረጋግጣሉ፡፡ መልአክ በእንደዛ ዓይነት ሁኔታ ሊገለጽ ፈጽሞ አይችልም፡፡
ለዚያውም ለድንግል ማርያም ከሦስቱ ቅዱስ አንዱን ቅዱስ ተወልጃለሽ ብሎ ካበሰረ
ከ600 ዓመት በኋላ ገብርኤል የነበረውን ስሙን ቀይሮ ጂብሪል ሆኖ ውሸተኛም ሆኖና
ቃሉን ቀይሮ ‹አላህ አይወልድም አይወለድም› ብሎ ሊያስተምር አይችልም፡፡
የመሐመድ ጂብሪል ማለት ዓለሙን ሁሉ ያሳተው እርሱ ዲያብሎስ ነው፡፡
መጽሐፍ ቅዱስ ግልጽ አድርጎ ሲነግረን ‹‹ሰይጣን ራሱ የብርሃንን መልአክ እንዲመስል
ራሱን ይለውጣልና›› (2ኛ ቆሮ 2፡14) እንዳለ ብርሃናዊውን መልአክ ቅዱስ ገብርኤልን
ተመስሎ ለመሐመድ የተገለጠላቸው እርሱ ነፍሰ ገዳዩ ሰይጣን ነው፡፡ ጌታችንም
አስቀድሞ ‹‹ዲያብሎስ ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ፤ እውነትም በእርሱ ስለሌለ
በእውነት አልቆመም። ሐሰትን ሲናገር ከራሱ ይናገራል፥ ሐሰተኛ የሐሰትም አባት
ነውና›› (ዮሐ 8፡44) ብሎ እንደነገረን ሐሰትን ለመሐመድ አስተምሮ ዓለሙን ያሳተው
104
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሰይጣን ነው፡፡ የራሳቸው ቁርአን ‹‹ስለ ኃጢአትህ ምሕረትን ለምን›› (47፡19፣
40፡55፣48፡2) በማለት የመሰከረባቸውን መሐመድን መጽሐፍ ቅዱስ ደግሞ
‹‹ኃጢአትን የሚያደርግ ከዲያብሎስ ነው፥ ዲያብሎስ ከመጀመሪያ ኃጢአትን
ያደርጋልና›› (1ኛ ዮሐ 3፡8) በማለት ደምድሞታል፡፡ በውጤቱም እሳቸውም ሆኑ
ተከታዮቻቸው ፍጻሜያአቸው ምን እንደሆነ ቅዱስ ዮሐንስ በራእዩ ያየውን እንዲህ
ብሎ ነግሮናል፡- ‹‹ያሳታቸውም ዲያብሎስ አውሬውና ሐሰተኛው ነቢይ ወዳሉበት ወደ
እሳቱና ወደ ዲኑ ባሕር ተጣለ፥ ለዘላለምም እስከ ዘላለም ቀንና ሌሊት ይሠቃያሉ።››
ራእ 20፡10፡፡
የመሐመድን የግል የሕይወት ታሪክ (Biography) ከጻፉልን ቀደምት ሰዎች ውስጥ
ኢብን ኢሻቅ የመጀመሪያው ነው፡፡ በ750 ዓ.ም ነው የመሐመድን የግል የሕይወት
ታሪክ (Biography) ጽፎ ያስቀመጠልን፡፡ ይህ ማለት ደግሞ ስለ እስልምና ምንም
ዓይነት ጽሑፍ ባልተጻፈበት ዘመን ነው፡፡ ቁርአኑና ሐዲሱ ራሳቸው የተጻፉት ከኢብን
ኢሻቅ ሲራት ራሱል-አላህ በኋላ 200 ዓመትና ከዚያ በላይ ቆይተው ነው፡፡ እንዲሁም
ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የእስልምናውን ታሪክ ብዙ ታሪክ ጸሐፊዎች የየራሳቸውን የታሪክ
መዛግብት ከትበውልን አልፈዋል፡፡ ከእነዚህ ከመጀመሪያዎቹ የእስልምናን ታሪክ
ጸሐፊዎች ውስጥ በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሱት በርካቶች ናቸው፡፡ ‹ሲራት ራሱል-
አላህ፣ አል-ዋቂዲ፣ ኢብን ሳድ፣ አል-ታባሪና፣ ሚሽካት አል-ማሳቢህና› ሌሎችም ሲሆኑ
እነዚህ ሁሉ መሐመድ በሰይጣን ተይዘው እንደነበር ጽፈዋል፡፡ በእነዚህ ጥንታዊ
መጽሐፎች ውስጥ የተጻፉትንም ነገሮች ራሳቸው ቁርአኑና ሐዲሱ ሲያረጋግጡት
ይገኛሉ፡፡ በወቅቱ ከሂራ ተራራ እጨናቂ መገለጥ በኋላ መሐመድ ወደቤታቸው
ሲመለሱ ያያቸው ሰው ግማሹ ‹‹አብዷል›› ሲላቸው ግማሹ ደግሞ ‹‹በሰይጣን ተይዟል››
እያሉ ይጠቋቆሙባቸው ነበር፡፡ ከታሪክ ጸሐፊያኑም በላይ ቁርአኑና ሐዲሱ
የሚመሰክሩት መሐመድ በሰይጣን ተፅዕኖ ስር የነበሩ መሆኑን ነው፡፡
እንደሐዲሱ ዘገባ ‹‹መገለጦች›› ለመሐመድ ድንገት ይከሰቱበት የነበረበት ሁኔታም
ነበር፡፡ ሰዎች መሐመድን ለማየትና ለመጠየቅ ወደ እሳቸው በመጡ ሰዓት ምን
እንደተፈጠረ ሐዲሱ አንድ የዘገበው አስገራሚ ታሪክ አለ፡፡ ታሪኩ በራሱ ብዙ
የሚያነጋግር ነው፡፡ አንድ ሰው የኡምራ ጉዞ ሊያደርግ አስቦ ከዚያ በፊት ምን ማድረግ
እንዳለበት ለመጠየቅ ወደ መሐመድ በመጣ ሰዓት ድንገት መገለጡ በመሐመድ ላይ
ይመጣል፡፡ ይህን ጊዜ አብሮ የነበረው ኡማር መሐመድን በጨርቅ ይሸፍናቸዋል፡፡
ኡመርም ለእንግዳው ሰው መገለጦቹ ለመሐመድ እየመጡላቸው መሆኑን ይነግረዋል፡፡
መሐመድም በጨርቅ ተጠቅልለው እንደተኙ እያጓሩና እያሽካኩ ሲጮሁ እንግዳውም

105
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሰው አይቷቸዋል፣ ሰምቷቸዋል፡፡ እያጓሩ ሳለ ድምጻቸውን መጀመሪያ ሲሰማው የግመል
ድምጽ ነው ብሎ ገምቶ ነበር፡፡ ይህንን የመሐመድ ድርጊት አላህ ከእሳቸው ጋር
የተገናኘበት መንገድ እንደሆነ ነው እንግዳው ሰው የተረዳው፡፡ ኡመርም የነገረው
ይህንኑ ነው፡፡ መሐመድም መንፈሱ ለቋቸው ወደ ማንነታቸው ከተመለሱና
ተሸፍነውበት የነበረውን ጨርቅ ከገለፁት በኋላ ‹‹ስለ ኡምራ የጠየቀኝ ሰው የታለ?››
በማለት ጥያቄውን መልሰውለታል፡፡
“A person came to the Apostle of Allah as he was at Ji'rana and he (the person)
had been putting on a cloak which was perfumed, he (the narrator) said: There
was a trace of yellowness on it. He said (to the Holy Prophet): What do you com-
mand me to do during my Umra? (It was at this juncture) that the revelation came
to the Apostle of Allah and he was covered with a cloth, and Ya'la said: Would that
I see revelation coming to the Apostle of Allah. He (Hadrat 'Umar) said: Would it
please you to see the Apostle of Allah receiving the revelations 'Umar lifted a cor-
ner of the cloth and I looked at him and he was emitting a sound of snorting. He
(the narrator) said: I thought it was the sound of a camel. When he was relieved of
this he said: Where is he who asked about Umra? When the person came, the Holy
Prophet said: Wash out the trace of yellowness, he said: the trace of perfume and
put off the cloak and do in your 'Umra what you do in your Hajj.” (Sahih Muslim
Book 007, Number 2654)
That was how Allah talked to Muhammad--through the ‘bleating’ of a camel!
ይህ ከላይ ያየነውን የመሐመድን ክስተት ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት አንዳንድ ባዕድ
አምልኮ ከሚፈጽሙ ጠንቋዮች ጋር ተመሳሳይ ሆኖ እናገኘዋለን፡፡ በጨርቅ ተጠቅልሎና
ተሸፋፍኖ ማጓራት ወይም ማሽካካት የጠንቋዮች አሠራር ነው፡፡ እርግጥ ነው ይህ
ዓይነቱ አሠራር በነ አዳል ሞቴና በነ ጠቋር ዘንድ ብቻ ያለ አሠራር ነው፡፡ ከአጋንንት
ጋር ጥብቅ ቁርኝት ያላቸው ጠንቋዮች በዚህ ዓይነት መንገድ ከእርኩሳን መናፍስት ጋር
ተነጋግረው ሲጨርሱ ነው ወደ ባለጉዳዩ ተመልሰው ‹‹ጉዳይህ የሚፈታልህ በዚህ
መንገድ ነው…›› እያሉ ነው የሚናገሩት፡፡ ይህም መሐመድ ማጓራታቸውንና
ማሽካካታቸውን ከጨረሱ በኋላ ወደ ማንነታቸው ከተመለሱና ተሸፍነውበት የነበረውን
ጨርቅ ከገለፁ በኋላ ‹‹ስለ ኡምራ የጠየቀኝ ሰው የታለ?›› ብለው ጥያቄውን ከመለሰላት
ጋር በጣም ተመሳሳይ ሆኖ እናገኘዋለን፡፡
ይህ የመሐመድ በሰይጣን ተፅዕኖ ስር መውደቅ ከሌሎች በእሳቸው ሕይወት ዙሪያ ካሉ
እውነታዎች ጋር ተደምሮ ማለትም ያደረጓቸው ድርጊቶች፣ የተናገሯቸው ነገሮች፣
ያስተማሯቸው ትምህርቶች እነዚህ ሁሉ በሰይጣን ተፅዕኖ ስር ከመውደቃቸው ጋር
106
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሲደመሩ በትክክል አንድ ነገር አጠቃለን እንድንናገር ያስገድዱናል፡፡ መሐመድን
ሰይጣን ተዋሕዶአቸዋል፡፡ ይህንንም ራሳቸው መሐመድ አረጋግጠውልናል፡፡
‹‹ማንኛውም ሕጻን ገና ሲወለድ ሰይጣን ይዋሐደዋል›› አሉ ነቢያቸው ሲያስትምሩ፡፡
እንደ መሐመድ አስተምህሮት ከሆነ ማንኛውም ሕጻን ገና ሲወለድ ሰይጣን በሁለት
ጣቶቹ ሁለቱንም ጎኖቹን ይዳስሳቸዋል፡፡ በዚህም ከሕጻኑ ጋር ውሕደትና ቁርኝት
ይፈጥራል፡፡ ሲወለድ ሰይጣን የማይነካውና የማይቆራኘው የአዳም ዘር ስለሌለ
ማንኛውም ሕጻን ሲወለድ የዚህ ችግር ተጠቂ ነው፡፡ ሕጻናትም ልክ ከእናታቸው
ማኅፀን ሲወጡ የሚያለቅሱት ሰይጣኑ በሁለት ጣቶቹ ጎኖቻቸውን ስለዳሰሳቸው ነው፡፡
“Allah’s Apostle said, ‘There is none born among the off-spring of Adam, but Satan
touches it. A child therefore, cries loudly at the time of birth because of the touch
of Satan.” Sahih Bukhari Book 55 No. 641
በሌላ ቦታ እንተጻፈው መሐመድ ሲያስተምሩ ባልና ሚስት የግብረ ሥጋ ግንኙነት
እያደረጉ እያለ “በአላህ ስም! ኦ አላህ ሆይ! ከሰይጣን ጠብቀን፣ የምትሰጠንንም ልጅ
ሰይጣን እንዳይደርስበት አንተ ጠብቅልን” በማለት ጸሎት ካደረጉ ሰይጣን በልጃቸው
ላይ እንደማይደርስባቸው ለአማኞቻቸው አስተምረዋል፡፡ ባልና ሚስት በግብረ ሥጋ
ግንኙነታቸው ወቅት ይህቺን ጸሎት ካልጸለዩ ግን በዚያች ቅፅበት የሚፀነሰውን
ልጃቸውን ሰይጣን ይቆራኘውና አብሮት ያድጋል፡፡ እንዲሁም ባልና ሚስት በግብረ
ሥጋ ግንኙነት ወቅት ወደ ሀፍረተ ሥጋቸው የሚያዩ ከሆነ በዚያው ቅፅበት የሚፀነሰው
ልጅ ዐይነ ስውር ይሆናል፡፡ The Prophet said, "If anyone of you, when having sexual
relation with his wife, say: 'In the name of Allah. O Allah! Protect us from Satan
and prevent Satan from approaching our offspring you are going to give us,' and if
he begets a child (as a result of that relation) Satan will not harm it." Sahih Bukha-
ri 4:54:493.
መሐመድ ስለ ሰይጣን ያላቸው አመለካከትና ይህ ትምህርታቸው ከምን የመጣ
እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ በራሳቸው ላይ ሰይጣን ካሳደረባቸው ተፅዕኖና ካለባቸው
መንፈስ ተነስተው ነው ይህንን ሊያስተምሩ የቻሉት፡፡ ራሳቸውን ሰይጣን
እንደተዋሐዳቸው እርግጠኛ ባይሆኑ ኖሮ ሁሉም ሰው ገና ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ
ሰይጣን ይዋሐደዋል ብለው ለማስተማር ባልደፈሩ ነበር፡፡
ባደረባቸው መንፈስ በእጅጉ ስለተጨነቁና በሰይጣን እንደተያዙ ስላወቁ ራሳቸውን
ለመግደል ወደ ተራራ ጫፍ ወጥተው ሳለ ጂብሪል ነው የአላህ ነቢይ እንደሚሆኑ
ነግሯቸው ራሳቸውን ከማጥፋት የተረፉት፡፡ Narrated 'Aisha: “The Prophet be-
came so sad as we have heard that he intended several times to throw him-

107
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
self from the tops of high mountains and every time he went up the top of
a mountain in order to throw himself down, Gabriel would appear before
him and say, ‘O Muhammad! You are indeed Allah's Apostle in truth.’” Bu-
khari Volume 9, Book 87, Number 111:
“አሁን ከአላህ ፍጥረታት ሁሉ በሰይጣን እንደተለከፈ ገጣሚ ወይንም ራሱን የሚስት
ሰው ዓይነት ለእኔ የሚያስጠላኝ ምንም ነገር የለም፤ እኔ ወደ እነርሱ እንኳን
ለመመልከት አልችልም፡፡ ያሰብኩትም እኔ ገጣሚው ወይንም የተለከፍኩት ወዮልኝ
ብዬ ነው፤ ኩራይሽ የሆነ ይህን ስለ እኔ በፍጹም አይናገርም፡፡ ስለዚህም እኔ ወደ ተራራ
ጫፍ ላይ እወጣለሁ ራሴንም ወደ ታች ወርውሬ እገድልና አርፋለሁ፡፡” “Now none of
Allah’s creatures was more hateful to me than an (ecstatic) poet or a man pos-
sessed: I could not even look at them. I thought, Woe is me poet or possessed-
Never shall Quraysh say this of me! I will go to the top of the mountain and throw
myself down that I may kill myself and gain rest.” (Ibid, p.106)
ከዚሁ ጋር ተያይዞ በሐዲሱ ላይ አንድ የተጠቀሰ ነገር አለ፡፡ “መገለጥ ወደ አላህ
መልእክተኛ ላይ በሚመጣበት ጊዜ ምንም እንኳን ቀኑ ቀዝቃዛ ቢሆንም ግንባሩ
ያልበዋል” በማለት አይሻ እንደዘገበችው መሐመድ ብቻቸውን ሆነው ወደ ሂራ ተራራ
በመሄድ መገለጦቹ መጡልኝ በሚሉበት ሰዓት ምንም እንኳን የአየር ሁኔታው በጣም
ቀዝቃዛ ቢሆንም ወደቤታቸው በሚመለሱ ጊዜ በላብ ተዘፍቀው ነበር፡፡ በላብ መዘፈቅ
ብቻ አይደለም የፊታቸው ከለርም ይለወጥ ነበር፡፡
“Allah’s Apostle sweated in cold weather when revelation descended upon him.
Aisha reported: When revelation descended upon Allah’s Messenger even during
the cold days, his forehead perspired. Ubada bin Samit reported that when wahi
(inspiration) descended upon Allah’s Messenger, he felt a burden on that account
and the colour of his face underwent a change.” (Sahih Muslim, Abdul Hamid
Siddiqi, tr., Number 5763. & Ibid, Number 5764.)
መሐመድ በእንደዚህ ዓይነት በጣም በአስጨናቂ ሁኔታዎች ውስጥ ሆነው ሳለ በከፍተኛ
ጭንቀትና ውጥረት ይሰቃዩ ስለነበር ሰውነታቸውንም ብርድ ብርድ ይላቸው ነበር፡፡
እናም ወደቤት ሲመለሱ ሕጻኗ ሚስታቸው አይሻን በብርድልብስ እንድትሸፍናቸው
ይነግሯት ነበር፡፡ ‹‹መሐመድ አለ፡- ‹የመለኮት መገለጡ ለጥቂት ጊዜያት ዘግይቶ ነበር
ነገር ግን በድንገት እኔ እየተራመድሁ እያለ ከሰማይ ድምፅን ሰማሁኝ እኔም ወደ ሰማይ
ስመለከት ያስደንቃል በሂራ ዋሻ ውስጥ እያለሁ ወደ እኔ የመጣውን መልአክ አየሁት
እሱም በሰማይና በምድር መካከል በወንበር ላይ ተቀምጦ ነበር፡፡ እኔም በእሱ በጣም

108
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ፈርቼ ነበር ስለዚህም በምድር ላይ ወደቅሁና ወደ ቤተሰቤ ተመልሼ እንዲህ አልኳቸው
ሸፍኑኝ፤ ሸፍኑኝ (በብርድ ልብስ)፤ ሸፍኑኝ› አልኳቸው፡፡›› Muhammad said: "The
Divine Inspiration was delayed for a short period but suddenly, as I was walking, I
heard a voice in the sky, and when I looked up towards the sky, to my surprise, I
saw the angel who had come to me in the Hirra Cave, and he was sitting on a chair
in between the sky and the earth. I was so frightened by him that I fell on the
ground and came to my family and said (to them), Cover me! (with a blanket),
cover me!" (Sahih Al-Bukhari, Number 3238.)

ሌላው ማየት ያብን ነገር መሐመድ የደወል ድምፅ ማለት የሰይጣን ድምጽ እንደሆነ
ለተከታዮቻቸው ማስተማራቸውን ይህም በሐዲሱ ላይ በስፋት የተጠቀሰ መሆኑን
ነው፡፡ መሐመድ የደወልን ድምፅ ጥላቻው ከምን የመጣ እንሆነ ራሱ ሐዲሱ መልስ
ይሰጠናል፡፡ መሐመድ በዚያ በሂራ ተራራ ዋሻ ውስጥ በከፍተኛ ጭንቀትና ውጥረት
ውስጥ ሆነው ሳለ ይሰሙት የነበረው ድምፅ የደወል ድምፅ ነበር፡፡ ያንን ድምጽ ነው
መሐመድ የሰይጣን ድምጽ ነው ያሉው፡፡ በጣም ይረብሻው እንደነበር በዚህም
እንደጠሉት ሲናገሩ እንዲህ ነው ያሉት፡- “አይሻ እንደዘገበችው ሃሪዝ ቢን ሂሻም
የአላህን ሐዋርያ እንዴት ነው መገለጥ (ዋሂ) ወደ አንተ የሚመጣው? በማለት
ጠየቀው፡፡ እርሱም አንዳንድ ጊዜ ወደ እኔ የሚመጣው እንደሚያቃጭል ቃጭል ደወል
ነው፤ ያ ለእኔ በጣም መጥፎው ነገር ነው፡፡ በሚያቆምበትም ጊዜ በመገለጥ ወይም
በዋሂ መልክ የተቀበልኩትን ነገር አስታውሰዋለሁ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ መልአክ ወደ
እኔ በሰው መልክ ይመጣልና ይናገራል፤ በዚያን ጊዜም የተናገረውን ሁሉ
አስታውሰዋለሁ፡፡”
A’isha reported that Harith bin Hisham asked Allah’s Apostle: How does the wahi
(inspiration) come to you? He said: At times it comes to me like the ringing of a
bell and that is most severe for me and when it is over I retain that (what I had
received in the form of wahi), and at times an Angel in the form of a human being
comes to me (and speaks) and I retain whatever he speaks. (Sahih Muslim, Abdul
Hamid Siddiqi, tr., Number 5765. & Ibid, Number 5765.)
ስለዚህ እስካሁን በዝረዝር እንዳየነው መሐመድን ሰይጣን ከተዋሐዳቸው በቁርአኑም
ላይ ማጥመሚያ ቃልን አሳርፎ ከነበረ ነገር ግን አላህ ማጥመሚያውን ቃል
ካስወገደላቸው /ሱረቱ አል-ሐጅ 22፡52/ እንዲሁም መሐመድ የአል-ነጂምን ሱራ
በቃላቸው ከተረኩ በኋላ ከተከታዮቻቸው ሙስሊም አረቦችና ከጂኒዎች ማለትም
ከሰይጣኖች ጋር ሆኖ በከፍተኛ ድካም መሬት ላይ ተዘርረው ከሰይጣን ጋር አብረው
109
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ከሰገዱ /ሳሂህ ቡኻሪ 6፡60፡385/ ከዚህ በኋላ ከመሐመድ ምንድነው የምንጠብቀው?
ስለዚህ እርግጠኞች ሆነን መናገር የምንችለው አንድ ብቻ ነው፡፡ ያም ለመሐመድ
ሃይማኖቱን የሰጣቸው ሰይጣን ነው፡፡ በመሠረቱ መሐመድ እምነታቸውን ምክንያት
አድርገው ያደረጓቸው ነገሮች ሁሉ ሃይማኖታቸውን ከሰይጣን ለመሆኑ ማረጋገጫዎች
ናቸው፡፡ መሐመድ ካሉበት ጊዜ ጀምሮ በእርሳቸው ጅሃዳዊ ትእዛዞች ምክንያት
እስከዛሬ ድረስ በዓለም ላይ ከ270 ሚሊዮን በላይ ንጹሓን ዜጎች ለሞት ተዳርገዋል፡፡
ዝርዝር ሁኔታዎችንና በቁርአን ውስጥ ስላሉት የግድያ አንቀፆቻቸው የራሱ የሆነ ሰፊ
ርዕስ ስላለው ያን ጊዜ በደንብ እናየዋለን፡፡
መሐመድ እናታቸው ከመሞቷ በፊት የምትንከባከባቸው ሞግዚት ነበረች፡፡ ይህችም
ሞግዚት በመሐመድ የልጅነት ጊዜ ስለተከሰቱት እንግዳና ያልተለመዱ ነገሮች
የሚከተሉትን ትናገራለች፡-
“መሐመድና ወንድሙ (አብረው ጡት እየጠቡ ስላደጉ ነው ወንድም የተባለው)
ከድንኳኑ ጀርባ ከበግ ግልገሎቻችን ጋር ነበሩ፤ ወንድሙ ሮጦ ወደእኛ መጣና እንዲህ
አለ፡- ‘ሁለት ሰዎች ነጭ ልብስን ለብሰው ኩራይሺውን ወንድሜን ያዙትና ጣሉት፡፡
ከዚያም ሆዱን ከፈቱና አማሰሉት’ እኛም ወደእርሱ ሮጠን ሄድን፤ መሐመድንም ቆሞ
ፊቱም ተለዋውጦ ከሰል መስሎ አገኘነው፡፡ ይዘነውም ‘ምንድነው ነገሩ?’ ብለን
ጠየቅነው፡፡ እርሱም ‘ሁለት ነጭ ልብስን የለበሱ ሰዎች መጥተው ጣሉኝና ሆዴን
ከፍተው ውስጤን በረበሩት፣ ምን እንደሆነ አላውቅም’ አለን፡፡ ወደ ድንኳናችን መልሰን
ወሰድነው፡፡ አሳዳጊ አባቱ ‘እኔ የምፈራው ይህ ልጅ የልብ ድካም አለበት ብዬ ነው፤
ስለዚህም ውጤቱ ከመታየቱ በፊት ወደ ቤተሰቡ ውሰጅው’ አለኝ፡፡ ስለዚህም አንስተን
ወደ እናቱ ወሰድነው፤ እሷም እኔ እንደዚያ የእሱን ደኅንነት እየጓጓሁኝና ከእኔ ጋርም
ልጠብቀው እየፈለግሁ እያለሁ ለምን እንደመለስነው ጠየቀችን፡፡ እኔም ‘አላህ እስካሁን
ልጄን በጤንነት ጠብቆታል እኔም የሚገባኝን ተግባሬን እስካሁን ተወጥቻለሁ፡፡ ያመው
እንደሆን ብዬ ስለፈራሁ እንደምትፈልጊው ወደ አንቺ እንደገና አምጥቼዋለሁ’
አልኳት፡፡ እርሷም ምን እንደሆነ እስክነግራት ድረስ እረፍት አሳጥታ ጠየቀችኝ፡፡
እናቱም ሰይጣን ይዞታል ብዬ እፈራ እንደሆነ በጠየቀችኝ ጊዜ ‘አዎን ሰይጣን ይዞታል’
ብዬ መለስኩላት፡፡”
Muhammad and his brother were with our lambs behind the tents when his
brother came running and said to us, "Two men clothed in white have seized that
Qurayshi brother of mine and thrown him down and opened up his belly, and are
stirring it up." We ran towards him and found him standing up with a livid face.
We took hold of him and asked him what was the matter. He said, "Two men in
110
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
white raiment came and threw me down and opened up my belly and searched
therein for I know not what." So we took him back to our tent. His father said to
me, "I am afraid that this child has had a stroke, so take him back to his family
before the result appears." So we picked him up and took him to his mother who
asked why we had brought him when I had been anxious for his welfare and desir-
ous of keeping him with me. I said to her, "Allah has let my son live so far and I
have done my duty. I am afraid that ill will befall him, so I have brought him back
to you as you wished." She asked me what happened and gave me no peace until I
told her. When she asked if I feared a demon possessed him, I replied that I did."
Ibn Ishaq, Sirat Rasul Allah (The Life of Muhammad), A. Guillaume, tr. (New York:
Oxford University Press, 1955), p. 71-72.
መሐመድ በሰይጣን መያዛቸው ያስፈራት የነበረችው ሞግዚታቸው ብቻ አልነበረችም፡፡
ራሳቸው መሐመድም ጂብሪል ተገለጠልኝ ያሉት ነገር በሲራት ራሱል አላህ ላይ እንዲህ
ተጽፎ ይገኛል፡- “አላህ በራሱ ተልእኮ ባከበረውና ለባርያው ምህረትን ባሳየበት ምሽት
በሆነ ጊዜ ጂብሪል ወደ እርሱ የአላህን ትዕዛዝ አመጣለት፡ ‘ወደ እኔ መጣ’ አለ የአላህ
ሐዋርያ፡፡ ‘እኔ አንድ ጽሑፍ ያለበት የአልጋ ልብስ የመሰለ ጨርቅ ለብሼ ተኝቼ
በነበረበት ጊዜ ‘አንብብ!’ አለኝ፡፡ እኔም ‘ምን ላንብብ?’ አልኩት፡፡ እርሱ በዚያው ነገር
በጣም አጥብቆ ስለተጫነኝ እኔ ሞት ነው ብዬ አስቤ ነበር፡፡ ከዚያም ለቀቀኝና
‘አንብብ!’ አለኝ፤ እኔም ‘ምን ላንብብ?’ አልኩት፡፡ እንደገና በዚያው ነገር በጣም አጥብቆ
ሲጫነኝ እኔ ሞት ነው ብዬ አስቤ ነበር፡፡ እንደገና ለቀቀኝና ‘አንብብ’ አለኝ፤ እኔም ‘ምን
ላንብብ?’ አልኩት፡፡ እርሱም በዚያው ነገር ለሦስተኛ ጊዜ ተጫነኝ፤ እኔም ሞት ነው
ብዬ አስቤ ነበር፡፡ እርሱም ‘አንብብ’ አለኝ፤ እኔም ‘ታዲያ ምንድነው የማነበው?’
አልኩት፡፡ ይህንንም የተናገርኩት ራሴን ከእጁ ለማስመለጥና ይህንንም እንደገና
እንዳያደርግብኝ ብዬ ነበር፡፡ እርሱም ‘በፈጠረህ በጌታህ ስም አንብብ፤ ከረጋ ደም
ሰውን በፈጠረው አንብብ! ጌታህ በጣም ቸርና ርኅሩኅ ነው፤ በብዕር ባስተማረው፣
ለሰዎች ያልታወቀውን ያስተማረው’ አለኝ፡፡ ስለዚህም አነበብኩት፣ እርሱም ከእኔ
ተለየኝ፡፡ ከእንቅልፌም ነቃሁ፣ እነዚያም ቃላቶች ልክ በልቤ ላይ እንደተጻፉ ሆነው
ነበር፡፡”
When it was the night on which Allah honored him with his mission and showed
mercy on His servants thereby, Gabriel brought him the command of Allah. "He
came to me," said the apostle of Allah, "while I was asleep, with a coverlet of bro-
cade whereon was some writing, and said, ‘Read!’ I said, ‘What shall I read?’ He
pressed me with it so tightly that I thought it was death; then he let me go and

111
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
said, ‘Read!’ I said, ‘What shall I read?’ He pressed me with it again so that I
thought it was death; then he let me go and said ‘Read!’ I said, ‘What shall I read?’
He pressed me with it the third time so that I thought it was death and said ‘Read!’
I said, ‘What then shall I read?’and this I said only to deliver myself from him, lest
he should do the same to me again. He said: ‘Read in the name of thy Lord who
created, Who created man of blood coagulated. Read! Thy Lord is the most benefi-
cent, Who taught by the pen,Taught that which they knew not unto men.’ So I
read it, and he departed from me. And I awoke from my sleep, and it was as
though these words were written on my heart." (Ibn Ishaq, Sirat Rasul Allah (The
Life of Muhammad), A. Guillaume, tr. (New York: Oxford University Press, 1955),
p.106.) (በነገራችን ላይ የኢብን ኢሻቅ “Sirat Rasul Allah” መጽሐፍ ከሁሉም
ኢስላማዊ ጽሑፎች ውስጥ እጅግ ጥንታዊው ሲሆን የተጻፈውም በ750 ዓ.ም ነው፡፡
ይህ መጽሐፍ በጥንታዊነቱ የመጀመሪያ ስለሆነ ቁርአኑንም ሆነ ሁሉንም ሐዲሶች
ይቀድማል፡፡ የመሐመድ ተከታይ በሆኑት ከሊፋዎች አማካኝነት ቁርአኑ ከየቦታው
ተሰብስቦ በአንድ ጥራዝ መልክ የተዘጋጀው መሐመድ በ632 ዓ.ም ከሞቱ በኋላ ቢያንስ
200 ዓመትና ከዚያ በላይ ቆይቶ ነው፡፡)
ከዚህ በኋላም ስለነበረው ሁኔታ በዚሁ የኢብን ኢሻቅ “Sirat Rasul Allah” መጽሐፍ
ላይ የተጻፈውን ቀጥሎ እንመለከት፡- “አሁን ሐዋርያው ስለሕዝቦቹ ደኅንነት ይጨነቅ
ነበር፡፡ እነርሱንም ለመሳብ እስከሚችለው ድረስ እየተመኘ ነው… የራሱ ሕዝቦች
ጀርባቸውን እንዳዞሩበት ባየ ጊዜ እንዲሁም እርሱ አመጣሁ ከሚለው መልእክት
መለያየት በገጠመው ጊዜ ነገሩ ህመም ሆነበት፡፡ ሕዝቦቹንም ከአላህ ጋር
የሚያስታርቅለት መልእክት መጥቶለት ከሕዝቡ ጋር መስማማትን ተመኘ፡፡ ለሕዝቦቹ
ካለው ፍቅር የተነሳ ለዚህ ሥራው እንቅፋት የሆነበት ነገር ቢወገድለት በእጅጉ ይደሰት
ነበር፡፡ ከዚያም አላህ “በኮከብ በሚጠልቅበት ጊዜ ያንተ ጓድ ሳይተላለፍና ሳይታለልና
ከእራሱ ምኞት ሳይናገር” የሚልን መልእክት ላከ፡፡ እናም መሐመድ በሚያስታርቅበት
ጊዜና ወደ ሕዝቡም ለመምጣት በሚመኝበት ጊዜ ‘ስለ አል-አላት እና አል-ኡዛ እና ስለ
ሦስተኛዋ ማናትና ስለሌሎች አሰባችሁን’ የሚለው ቃል ላይ ሲደርስ ሰይጣን በምላሱ
ላይ ‘እነዚህ የተከበሩ ናቸው ጋራኒቅ (ኑሚድያን ክሬንስ) ምልጃቸው ተቀባይነት ያገኙ
ናቸው’ የሚልን ቃል አስቀመጠ፡፡ ቁራይሾች ይህንን በሰሙ ጊዜ እጅግ በጣም ደስ
አላቸው፤ ስለ አማልክቶቻቸውም የተናገረበት መንገድ አስደሰታቸውና ይሰሙት
ጀመር፡፡ አማኞቹ ይዘውት የነበረው የእነርሱ ነቢይ ከጌታ ዘንድ ያመጣው እውነት ነው
በማለት አምነው ነበር ምንም ስህተት እንዳለበትም አልጠረጠሩም፣ ከንቱ የሆነ መሳት
እንዳለበት ምንም አልጠረጠሩም ነበር፡፡ እርሱም ለመስገድ በደረሰ ጊዜ ወይንም

112
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በሱራው መጨረሻ ላይ በደረሰ ጊዜ እርሱ በሚሰግድበት ጊዜ ሙስሊሞችም እራሳቸው
ሰገዱ፤ ነቢያቸው ሲሰግድና ያመጣውን ሲያረጋግጥና ለትዕዛዙ ሲታዘዝ ብዙ ጣዖታት
አምላኪዎች ከኩራይሽ የሆኑት እና ሌሎችም በመስጊድ ውስጥ የነበሩት
የአማልክቶቻቸውን ስም መጠራት ሲሰሙ ሰገዱ፡፡ ስለዚህም በመስጊድ ውስጥ
የነበረው እያንዳንዱ አማኙም የማያምነውም ሁሉም ሰገደ…ከዚያም ሕዝቡ ተበተነ፤
ቁራይሾችም ስለ አማልክቶቻቸው በተነገረው ነገር እየተደሰቱ ሄዱ፤ ‘መሐመድ ስለ
አማልክቶቻችን ድንቅ በሆነ መንገድ ተናገረ እያሉ ነበር የሄዱት፡፡
ዜናው የነቢዩ ጓደኞች እስካሉበት እስከ አቢሲኒያ ድረስ ደረሰ፤ የተነገረውም ኮራይሾች
እስልምናን ተቀበሉ የሚል ዜና ነበር፡፡ ከዚህም ምክንያት አንዳንድ ሰዎች ከስደት
መመለስ ሲጀምሩ ሌሎች ግን ወደ ኋላ ቀሩ፡፡ ከዚያም ጂብሪል ወደ ሐዋርያው መጥቶ
‘ምንድነው ያደረግኸው መሐመድ? ለእነዚህ ሰዎች እኔ ከአላህ ዘንድ ወደ አንተ
ያላመጣሁትን ነገር ነው ያነበብክላቸው፤ እርሱም ያላለህን ነገር ነው የተናገርከው’
አለው፡፡ ሐዋርያውም መሪር የሆነ ሀዘን አዝኖ አላህን በጣም ፈርቶ ነበር፡፡ ስለዚህም
አላህ መገለጥን ላከ፤ እርሱ ለመሐመድ መሐሪ ነውና ከሀዘኑ አፅናናው፤ ለእርሱ ምቾት
ሲባል ነገሩንም አቀለለውና ከእርሱ በፊት የነበረ ሐዋርያና ነቢይም ሁሉ የሚፈልገውን
እንደፈለገ የሚመኘውንም እንደተመኘ ነገረው እናም ሰይጣን እርሱ በተመኘው ነገር
ላይ ገና በምላሱ ላይ እንዳለ አቋርጦት አንድን ነገር እንደጨመረበት ነው፡፡ ስለዚህም
አላህ ሰይጣን ያቀረበለትን ሐሳብ ሰርዞ የራሱን ጥቅስ መስርቷል ማለትም አንተ ልክ
እንደ ሐዋርያትና ነቢያት ነህ ብሎ በመናገር ነው፡፡ ከዚያም አላህ እንዲህ የሚል ጥቅስ
አወረደለት፡- ‘ከአንተ በፊት ሐዋርያትንም ነቢያትንም አልላክንም ነገር ግን አንድን ነገር
ሲመኝ ሰይጣን በተመኘው ነገር ውስጥ የራሱን ሐሳብ ይሰጣል፡፡ ነገር ግን ሰይጣን
የሰጠውን ሐሳብ አላህ ይሽረዋል፡፡ ከዚያም አላህ የራሱን ጥቅስ ያፀናል፣ አላህ አዋቂና
ጥበበኛ ነው’” (Ibn Ishaq sirat rasul allah, 165-166.)

እዚሁ ላይ እንዳለን ሰይጣን ለመሐመድ የሰጣቸውን ሀሳብና አላህም ያንን የሻረላቸው


መሆኑን ለማረጋገጥ ተከታዩን የቁርአን ጥቅስ ማስታወሱ በቂ ነው፡- “ከመልክተኛና
ከነቢይም ከአንተ በፊት አንድንም አላክንም፣ ባነበበና ዝም ባለ ጊዜ ሰይጣን በንባቡ
ላይ ማጥመሚያን ቃል የሚጥል ቢሆን እንጂ ወዲያውም አላህ ሰይጣን የሚጥለውን
ያስወግዳል፤ ከዚያም አላህ አንቀጾቹን ያጠነክራል፤ አላህም አዋቂና ጥበበኛ ነው፡፡”
ሱረቱ አል-ሐጅ 22፡52

113
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
“Now the apostle was anxious for the welfare of his people, wishing to attract
them as far as he could. …When the apostle saw that his people turned their backs
on him and he was pained by their estrangement from what he brought them
from Allah he longed that there should come to him from Allah a message that
would reconcile his people to him. Because of his love for his people and his anxie-
ty over them it would delight him if the obstacle that made his task so difficult
could be removed. Then Allah sent down "By the star when it sets your comrade
errs not and is not deceived, he speaks not from his own desire," and when he
reached His words "Have you thought of al-Lat and al-Uzza and Manat the third,
the other", Satan, when he was meditating upon it, and desiring to bring it to his
people, put upon his tongue "these are the exalted Gharaniq [Numidian cranes]
whose intercession is approved." When the Quraysh heard that, they were delight-
ed and greatly pleased at the way in which he spoke of their gods and they listened
to him; while the believers were holding that what their prophet brought them
from their Lord was true, not suspecting a mistake or a vain desire or a slip, and
when he reached the prostration and the end of the Sura in which he prostrated
himself the Muslims prostrated themselves when their prophet prostrated con-
firming what he brought and obeying his command, and the polytheists of
Quraysh and others who were in the mosque prostrated when they heard the
mention of their gods, so that everyone in the mosque believer and unbeliever
prostrated . . . Then the people dispersed and the Quraysh went out, delighted at
what had been said about their gods, saying, "Muhammad has spoken of our gods
in splendid fashion."
The news reached the prophet’s companions who were in Abyssinia, it being re-
ported that Quraysh had accepted Islam, so some men started to return while
others remained behind. Then Gabriel came to the apostle and said, "What have
you done, Muhammad? You have read to these people something I did not bring
you from Allah and you have said what He did not say to you." The apostle was
bitterly grieved and was greatly in fear of Allah. So Allah sent down (a revelation),
for He was merciful to him, comforting him and making light of the affair and
telling him that every prophet and apostle before him desired as he desired and
wanted what he wanted and Satan interjected something into his desires as he had
on his tongue. So Allah annulled what Satan had suggested and Allah established
His verses, i.e. you are just like the prophets and apostles. Then Allah sent down:
"We have not sent a prophet or apostle before you but when he longed Satan cast
114
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
suggestions in his longing. But Allah will annul what Satan has suggested. Then
Allah will establish his verses, Allah being knowing and wise.” (Ibn Ishaq sirat rasul
allah, 165-166.)
በአጠቃላይ እስካሁን ድረስ ከላይ ባየነው የኢብን ኢሻቅ ሲራት ራሱል-አላህ ቀደምት
ጽሑፍ ላይም ይሁን በቁርአኑና በሐዲሱ ላይ ካየነው ነጥብ በመነሳት እንደማጠቃለያ
ሊሆኑ የሚችሉ የተወሰኑ አንኳር ነጥቦችን ማንሳት እንችላለን፡፡ ይህም፡-
1ኛ. ነቢያቸው መሐመድ መገለጦችን ተቀበልኩ ያሉት ነገር የራሳቸውን የግል ምኞትና
ፍላጎታቸውን ብቻ መሠረት ያደረገ ነው፡፡
2ኛ. መሐመድ በእርግጥም መገለጥን ከሰይጣን ተቀብለዋል፡፡
3ኛ. ከሰይጣን የተቀበሉትን መገለጥ ከአላህ የመጣ ነው በማለት አስተምረዋል፡፡
4ኛ.እርሳቸውና ተከታዮቻቸው ከሰይጣን ለተቀበሉት ሀሳብ ወይም ለመገለጡ
መምጣት ክብር ሲሉ ራሳቸውን ዝቅ አድርገው ሰግደዋል፤ በዚህም መሐመድ ስሕተት
እንደሠሩ ቁርአኑ ላይ በግልጽ ተቀምጧል፡፡ ለዚህም እንደመፍትሄ የተወሰደው
ለስሕተታቸው የተሰጠው የአላህ የማስተካከያ ምላሽ ነው፡፡ ይህም አላህም በመሐመድ
ልብ ውስጥ የሰረፀውን የሰይጣንን ማጥመሚያ ቃል አስወግዷል ቢባልም ምንም
ዓይነት መረጃና ፍንጭ የሚሰጠን ነገር የለም፡፡ ምክንያቱም ሰይጣን በመሐመድ ልብ
ውስጥ ያሰረፃቸው ማጥመሚያ ቃላት ምን ነበሩ? አላህስ ያስወገዳቸው የትኞቹን ነው?
የሚሉት ጥያቄዎቸ መላሽ አልባ ናቸው፡፡
የሙስሊሞቹ ነቢይ ሐመድ መተት ተደረጎባቸው ነበር
የመሐመድ በሰይጣን የመያዛቸው ጉዳይ በወቅቱ አጠገባቸው ለነበሩ ሰዎች ሁሉ
ለሚስቶቻቸውም ጭምር ግራ ያጋባ ነገር ነበር፡፡ ሚስቶቻቸው “ምናልባት መተት
ተደርጎበት ይሆን እንዴ?” ብለው እስከሚያስቡ ድረስ ተጨንቀው ነበር፡፡ ይህንን
በተመለከተ አይሻ እንዲህ ነው ያለቸው፡- “አንድ ጊዜ ነቢዩ መተት ተደርጎበት ነበር፤
ስለዚህም በእውነት ያላደረገውን ነገር እንዳደረገው አድርጎ መገመትንና ማሰብን ጀምሮ
ነበር” Aisha narrated: "Once the Prophet was bewitched so that he began to imag-
ine that he had done a thing which in fact, he had not done." (Sahih Al-Bukhari,
Number 3175.)
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ በአንድ አይሁዳዊ ሰው መተት ተደርጎባቸው እንደነበር በሐዲሱ
ላይ ሌላም የተዘገበ ታሪክ አለ፡፡ “ነቢዩ በአይሁዳዊ ሰው መተት ተደርጎበታል፣ ለብዙ ጊዜ
የሚያደርገውንም ነገር አያውቅም ነበር” ተብሎ ነው የተጻፈው፡፡ The Prophet had been
bewitched by a Jew, and for several days he did not know what he was doing.
(Bukhari, 59/11; 76/47; Hanbal 6/57; 4/367)

115
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
“በአላህ መልእክተኛ ላይ አስማት ተሰርቶ ነበር፣ ስለዚህም እርሱ ግብረ ስጋ ግንኙነትን
ከሚስቶቹ ጋር ሳያደርግ እንዳደረገ አድርጎ ያስብ ነበር፡፡ ከዚያም አንድ ቀን እርሱ
እንዲህ አለ፡- ‘ኦ አይሻ አላህ ስለጠየቅሁት ነገር ምን እንዳዘዘኝ ታውቂያለሽን? ሁለት
ሰዎች ወደ እኔ መጡ አንደኛው በራሴ አጠገብ ሌላው ደግሞ በእግሬ አጠገብ
ተቀመጡ፡፡ በእራሴ አጠገብ የተቀመጠው በእግሬ ስር ለተቀመጠው ‘ይህንን ሰው ምን
ነካው?’ በማለት ጠየቀው፡፡ ሁለተኛውም ‘እርሱኮ በመተት ቁጥጥር ውስጥ ነው ያለው’
አለው፡፡ የመጀመሪያውም ሰው ‘በእሱ ላይ መተትን የሰራው ማን ነው?’ አለ፡፡
ሁለተኛውም መልሶ ‘ከባኒ ዙራይቅ ወገን የሆነው ሰው ላቢድ ቢን አል-አሳም ነው፤
እርሱም የአይሁዶች አጋዥና ተመፃዳቂ የሆነ ግብዝ ሰው ነው’ በማለት መለሰ፡፡
የመጀመሪያውም ሰው ‘እርሱ ይህን ለማድረግ የተጠቀመው ምንድን ነው?’ ብሎ
ጠየቀ፡፡ ሁለተኛውም ‘ማበጠሪያና በውስጡ ፀጉር የተጣበቀበት ነው’ በማለት
መለሰ’” (Ibid, Number 5765.)
“Aisha narrated: Magic was worked on Allah’s Apostle so that he used to think
that he had had sexual relations with his wives while he actually had not. Then one
day he said, "O Aisha, do you know that Allah has instructed me concerning the
matter I asked Him about? Two men came to me and one of them sat near my
head and the other sat near my feet. The one near my head asked the other: ‘What
is wrong with this man?’ The latter replied, ‘He is under the effect of magic.’ The
first one asked, ‘Who has worked magic on him?’ The other replied, ‘Labid bin Al-
Asam, a man from Bani Zuraiq who was an ally of the Jews and was a hypocrite.’
The first one asked, ‘What material did he use?’ The other replied, ‘A comb and the
hair stuck to it.’” (Ibid, Number 5765.)
ኢብን ኢሻቅም ይህንኑ ሁኔታ በገጽ 240 ላይ አስፍሮታል፡፡ ይህም ላቢድ ቢን አሳም
በአላህ ሐዋርያ ላይ አስማት (መተት) እንዳደረገባቸውና በዚህም ምክንያት መሐመድ
ከአይሻ በቀር ወደ ሌሎች ሚስቶቻቸው መሄድ እንዳልቻሉ ነው ኢብን ኢሻቅ
የዘገበው፡፡ (Ibn Ishaq sirat rasul Allah, p. 240)
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ከሰማይ መጣልኝ ያሉት መልእክት ከማን እንደተገኘና
ለእሳቸውም የተገለጣላቸው በትክክል ሰይጣን መሆኑን ቀጣዩ የጂሃድ ርዕስ ይበልጥ
ያረጋግጥልናል፡-

116
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
“ባገኛችሁባቸው ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው” ቁርአን 2፡191
“Kill disbelievers [Christians] wherever you find them, take them captive,
torture them” Qur’an 9:5

"Allah is our objective, the Quran is our Constitution, the Prophet is our
leader, and Jihad is our way."
ጂሃድ (jihad- the Way of Islam)
ስለ ጂሃድ ከመነጋገራችንና እኔም ምንም ዓይነት ትንታኔ ከመስጠቴ በፊት ይህንን ርዕስ
የምታነቡ አንባቢያን ሁሉ ተከታዮቹን የመሐመድ ትእዛዞች ልብ ብላችሁ
እንድትመለከቷቸው እፈልጋለሁ፡፡ ከዚያ በኋላ የኅሊናውን ፍርድ ለእናንተው
እተዋለሁ፡፡ (ጥቅሶቹን በቀጥታ ከቁርዓኑና ከሐዲሱ የወሰድኳቸው ሲሆኑ ሁሉም
ትእዛዞችና ንግግሮች የመሐመድ ናቸው፡፡ የአማርኛውን የቁርዓኑን ጥቅሶች በ1997
ዓ.ም ነጃሺ ካሳተመው ቁርአን ላይ በቀጥታ የወሰድኳቸው ስለሆነ ከእንግሊዝኛው
ቁርአን ጋር ያለው መልዕክት አንድ ላይሆን ስለሚችል የእንግሊዝኛውን ጥቅስ በደንብ
ቢመለከቱት የተሸለ ነው፡፡ የሐዲሱን ጥቅሶች በተመለከተ ግን ከእንግሊዝኛው የሐዲስ
ጥቅስ ላይ ፅንሰ ሀሳቡን ብቻ ነው የወሰድኩት እንጂ ቀጥተኛ የቃል በቃል ትርጉም
አልተጠቀምኩም) እነዚህ ቀጥሎ የዘረዘርኳቸው የመሐመድ “ፍለጠው፣ ቁረጠው”
የሚሉ የቁርዓንና የሐዲስ የግድያ አንቀጾች ስለ ምድራዊ ሕይወት የተነገሩ

117
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
እንዳይመስላችሁ! ይልቁንም አንድ ሙስሊም (ጂሃዲስት) ኢስላም ባልሆኑ ሌሎች
ሰዎች ላይ እነዚህን የግድያ አንቀጾች ተግባራዊ ያደረገ እንደሆነ ጀነት ለመግባቱ
እርግጠኛ እንዲሆን ነቢያቸው መሐመድ ሰማያዊ ተስፋ ሰጥተውታል፡፡ ጥቅሶቹን
እንያቸው፡-
 Qur’an 2:191 “And kill them wherever you find and catch them. Drive them
out from where they have turned you out; for Al-Fitnah (polytheism, disbelief,
and oppression) is worse than slaughter.” “ባገኛችሁባቸውም ስፍራ ሁሉ
ግደሉዋቸው፤ ከአወጡአችሁ ስፍራ አውጡዋቸው፤ መከራም ከመግደል ይበልጥ
የበረታች ናት” ሱረቱ አል-በቀራህ 2፡191
 Qur’an 9:5 “When the sacred forbidden months for fighting are past, fight
and kill disbelievers wherever you find them, take them captive, torture them,
and lie in wait and ambush them using every stratagem of war.”,
“የተከበሩትም ወሮች ባለቁ ጊዜ አጋሪዎቹን (ኢስላም ያልሆኑትን)
በአገኛችሁባቸው ስፍራ ግደሉዋቸው፤ ያዙዋቸውም፤ ክበቡዋቸውም፤ ለእነሱም
መጠባበቅ በየመንገዱ ተቀመጡ” ሱረቱ አል-ተውባህ 9፡5
 “እነዚያ አላህንና መልዕክተኛውን የሚዋጉ፣ በምድርም ላይ ለማጥፋት የሚተጉ
ሰዎች ቅጣት መገደል ወይም መሰቀል ወይም እጆቻቸውንና እግሮቻቸውን
በማፈራረቅ መቆረጥ ወይም ከሀገር መባረር ነው፡፡ ይህ ለርነሱ በቅርቢቱ ዓለም
ውርደት ነው፣ በመጨረሻይቱም ለነርሱ ከባድ ቅጣት አላቸው” ሱረቱ አል-
ማኢዳህ 5፡33 “The punishment of those who wage war against Allah and His
messenger and strive to make mischief in the land is only this, that they
should be murdered or crucified or their hands and their feet should be cut
off on opposite sides or they should be imprisoned; this shall be as a disgrace
for them in this world, and in the hereafter they shall have a grievous chas-
tisement” Qur'an 5:33

118
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

Qur’an 9:111 “Allah has purchased the believers, their lives and their goods. For
them is Paradise. They fight in Allah’s Cause, and they slay and are slain; they kill
and are killed.” “አላህ ከምእመናን ነፍሶቻቸውንና ገንዘቦቻቸውን ጀነት ለእነሱ ብቻ
ያላቸው በመሆን ገዛቸው፤ በአላህ መንገድ ላይ ይጋደላሉ፤ ይገድላሉም፤ ይገደላሉም”
አል-ተውባህ 9፡111 እንዲሁ በዚሁ ምዕራፍ ላይ ቁ.123 ላይ “እናንተ ያመናችሁ ሆይ
እነዚያን በአቅራቢያችሁ ያሉትን ከሓዲዎች (ኢስላም ያልሆኑትን) ተዋጉ” ተብሎ ነው
የተጻፈው፡፡ “Fight the unbelievers around you, and let them find harshness in you.”
Qur’an 9:123.
 ሳሂህ ቡኻሪ በተባለው ሐዲስ ላይ በግልጽ እንደተቀመጠው መሐመድ ሲናገሩ
‹‹እኔ ድል አድራጊ የሆንኩት በሽብር ነው›› በማለት ተናግረዋል፡፡ “Allah’s Apostle
said, ‘I have been made victorious with terror.’” Sahih Bukhari: 4፡52፡220.
መሐመድ ስለራሳቸው ሲናገሩ “አንደበተ-ርቱእ የመሆን (ልብ የሚነካ ንግግር)
የማድረግና በሽብር ድል የማድረግ ቁልፍ ተሰጥቶኛል” ነው ያሉት፡፡ “The Proph-
et said, ‘I have been given the keys of eloquent speech and given victory with
terror.’” Sahih Bukhari: 9፡87፡127. “Allah’s Apostle said, ‘know that Paradise is
under the shade of swords.’” ነቢያቸው መሐመድ ጀነት በጎራዴ (በሰይፍ) ጥላ
ስር መሆኗን አስረግጠው ነው የተናገሩት፡፡ Sahih Bukhari: 4፡51፡73. ይህም ማለት
ያለ ጂሃድ ጀነት አይገባም ማለት ነው፡፡ Sahih Muslim: 41፡20፡4681 “the Mes-
senger said: ‘Surely, the gates of Paradise are under the shadows of the
swords.’”
 ከመሐመድ ተከታዮች ውስጥ አንዱ እንደተናገረው መሐመድ ለግድያ ተልዕኮ
ሰዎቻቸውን ሲልኳቸው ‹‹የምታገኙዋቸውን ሁሉ በእሳት አቃጥሏቸው›› ብለው
ነው መመሪያ የሰጧቸው፡፡ Sahih Bukhari: 4፡52፡259 “Allah’s Apostle sent us
119
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
on a mission as an army unit and said, ‘If you find so-and-so and so-and-so,
burn all of them with fire.’”
 መሐመድ ለተከታዮቻቸው ካስተላለፉላቸው መልዕክቶች ውስጥ አንዱ “ለጂሃድ
(ለመጋደል) በተጠራችሁ ጊዜ ወዲያውኑ በፍጥነት በመውጣት ለጥሪው ምላሽ
መስጠት አለባችሁ” የሚል ነው፡፡ Sahih Bukhari: 4፡52፡311 “When you are called
for jihad, by the Muslim ruler for Jihad fighting, you should come out imme-
diately, responding to the call.” እንዲሁም የዚሁ ዓይነት ትእዛዝ በሳሂህ ቡኻሪ
4፡53፡412 ላይና በሌሎችም ሐዲሶችች ላይ በተደጋጋሚ ተጠቅሶ ይገኛል፡፡ Sahih
Muslim: 20፡1፡4597 “The Prophet said at the conquest of Mecca: ‘There is no
migration now, but only Jihad, fighting for the Cause of Islam. When you are
asked to set out on a Jihad expedition, you should readily do so.’”
 ሐዲሱ ላይ እንደተዘገበውና ካሁን በፊትም እንዳየነው ራሳቸው መሐመድ
በሌሊት የጦር ወረራ አድርገው ድል ከቀናቸው በኋላ ‹‹አላሁ አክበር ካይባር
ወድማለች (ተደምስሳለች)…›› እያሉ እንደተናገሩ ተጽፏል፡፡ በመጨረሻ የካይባር
ነዋሪዎቿንም መሐመድም ወንዶቹን ከገደሉ በኋላ ልጆቻቸውንና ሴቶቻቸውን
በጦር ማርከው ወስደዋል፡፡ ለዝሙት ለባርነት መጠቀሚያነትም ዳርገዋቸዋለል፡፡
Sahih Bukhari: 5፡59፡512 “The Prophet offered the Fajr Prayer [Prayer of Fear]
near Khaybar when it was still dark. He said, ‘Allahu-Akbar!’ [Allah is Great-
est] Khaybar is destroyed, for whenever we approach a hostile nation to fight,
then evil will be the morning for those who have been warned.’ Then the
inhabitants came out running on their roads. The Prophet had their men
killed; their children and woman were taken as captives.”
 Qur’an 2:216 “Jihad (holy fighting in Allah’s Cause) is ordained for you (Muslims),
though you dislike it. But it is possible that you dislike a thing which is good for you,
and like a thing which is bad for you. But Allah knows, and you know not.”
ከሓዲዎችን (እስልምናን የማያምኑትን) መጋደል እርሱ ለእናንተ (ለሙስሊሞች)
የተጠላ ሲሆን በእናንተ ላይ ተጻፈ፤ አንዳች ነገርን እርሱ ለእናንተ የበለጠ ሲሆን
የምትጠሉት መሆናችሁ ተረጋገጠ፤ አንዳችንም ነገር እርሱ ለእናንተ መጥፎ ሲሆን
እንደምትወዱት ተረጋገጠ፤ አላህም የሚሻላችሁን ያውቃል፤ እናንተ ግን
አታውቁም” አል-በቀራህ 2፡216፡፡ በእንግሊዝኛው “jihad is ordained for you”
የሚለውን ቃል አማርኛው ቁርአን “ጂሃድ በእናንተ ላይ ተጻፈ” ብሎ ነው
ያስቀመጠው፡፡ ነገር ግን በትክክለኛው መንገድ መቀመጥ የነበረበት “ጂሃድ
በእናንተ ላይ ታዟል ወይም ታውጇል” ተብሎ ነበር፡፡ ዐረብኛውም ቁርአን
120
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ከእንግሊዝኛው ጋር ተመሳሳይና አንድ ነው፡፡ የአማርኛው ቁርአንን አሳታሚዎች
ግን ይዘቱን ቀለል ለማድረግ ብለው ቃሉን ቀየር ቢያደርጉትም አዋጁ በየትኛውም
መልኩ ቢቀመጥ መልዕክቱ ያው ኢስላም ያልሆኑትን ሰዎች ግደሉ የሚል ነው፡፡
 በነቢያቸው ትእዛዝ መሠረት እቤታቸው የተቀመጡ ሙስሊሞች አማኒያንና
በጂሃድ ጦርነት ክርስቲያኖችን ለመግደል የወጡ ሙስሊሞች በሰማይ የሚያገኙት
ክብር እኩል አይደለም፡፡ “Believers who sit home and those who go out for
Jihad in Allah’s Cause are not equal.” Sahih Muslim: 40፡20፡4676.
 Qur’an 4:95 “Not equal are those believers who sit at home and receive no
injurious hurt, and those who strive hard, fighting Jihad in Allah’s Cause with
their wealth and lives. Allah has granted a rank higher to those who strive
hard, fighting Jihad with their wealth and bodies to those who sit. Allah pre-
fers Jihadists who strive hard and fight above those who sit home. He has
distinguished his fighters with a huge reward.” “ከምእመናን የጉዳት ባለቤት
ከሆኑት በቀር ተቀማጮቹና በአላህ መንገድ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው
የሚታገሉት አይተካከሉም፤ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው የሚታገሉትን አላህ
በተቀማጮቹ ላይ በደረጃ አበለጠ፤ ለሁሉም አላህ መልካሚቱን ተስፋ ሰጠ፡፡
ታጋዮቹንም በተቀማጮቹ ላይ አላህ በታላቅ ምንዳ አበለጠ” ይላል ቁርአኑ፡፡
ሱረቱ አል-ኒሳእ 4፡95፡፡ አሁንም ቢሆን የእንግሊዝኛውና የአማርኛው ጥቅሶች
ልዩነት እንዳላቸው ልብ በሉ፡፡ “those who strive hard, fighting Jihad in Allah’s
Cause with their wealth and lives” ማለትም “በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው
በአላህ መንገድ በጂሃድ የሚጋደሉና ከፍተኛ ጥረት የሚያደርጉ” ለሚለው
የእንግሊዝኛ ቃል “በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው የሚታገሉ” በምትል ቀላል
አገላለጽ ነው የአማርኛው ቁርአን ያስቀመጠው፡፡
 በሌላም ቦታ መሐመድ በቁርአኑ ላይ ተከታዮቻቸውን “በአላህ መንገድ
እንዳትጋደሉ ምን ምክንያት አላችሁ? ምን ሆናችሁ ነው ለአላህ የማትጋደሉት?”
እያሉ በመጠየቅ ለጂሃድ ሲያነሳሷቸው ነው የምናነበው፡፡ Qur’an 4:75 “What
reasons have you that you should not fight in Allah’s Cause?” “What is wrong
with you that you do not fight for Allah?”
 እንደ ቁርአኑ አገላለጽ ከሆነ በእርግጥም አላህ በእርሱ መንገድ የሚጋደሉለትን
ተዋጊዎች ይወዳል፡፡ Qur’an 61:4 “Surely Allah loves those who fight in His
Cause.”
 ሳሂህ ሙስሊም በተባለው ሐዲስ ላይ በግልጽ እንደተቀመጠው በጂሃድ ግድያ

121
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
መሳተፍ የሁሉም ሙስሊሞች ግዴታ ነው፡፡ Sahih Muslim: 40፡20፡4676
“Jihad Is Compulsory” እንዲል መጽሐፋቸው፡፡
 ‹‹በአላህ መንገድ በጂሃድ ጦርነት ለመጋደል በጠዋት ወይም በማታ መውጣት
በጀነት ውስጥ በዓለምና በእርሷ ካለው ነገር ሁሉ የሚበልጥ ሽልማት ያስገኛል››
በማለት ነቢያቸው መሐመድ ተናግረዋል፡፡ ተዋጊውንም ጂሃዲስት የጀነትን በሮች
የሚጠብቁ መላኢኮች “ግዳጅህን ተወጥተህ ጀብዱ ፈጽመሃልና ና ወደ ጀነት ግባ”
እያሉ ይጠሩታል፡፡ Sahih Muslim: 30፡20፡4639 “The Messenger said: ‘Leaving
for Jihad in the Way of Allah in the morning or in the evening will merit a
reward better than the world and all that is in it.’” Sahih Bukhari: 4፡52፡94
“The Prophet said, ‘whoever spends two things in Allah’s Cause [his life and
his wealth], will be called by all the gatekeepers of Paradise.’”
 በሐዲሱ ላይ እንደተዘገበው ከመሐመድ ተከታዮች ውስጥ አንዱ ሲናገር እንዲህ
ነው ያለው፡- ‹‹‹ማንም ቢሆን ከእኛ መካከል በእምነቱ እንደ ሰማእት ሆኖ ቢገደል
ወደ ጀነት ይሄዳል ይህም አይቶት የማያውቀውን የተንደላቀቀ ሕይወትን በዚያ
ይኖር ዘንድ ነው› ብሎ አማላካችን እንዳለን ነቢያችን አሳውቆናል፡፡›› Sahih Bu-
khari: 4፡53፡386 “Our Prophet has informed us that our Lord says: ‘Whoever
amongst us is killed as a martyr shall go to Paradise to lead such a luxurious
life as he has never seen.”
 Sahih Bukhari: 4፡52፡44 “A man came to Allah’s Apostle and said, ‘Instruct me
as to such a deed as equals Jihad in reward.’ He replied, ‘I do not find such a
deed.’” ከመሐመድ ተከታዮች ውስጥ አንዱ ወደ ነቢያቸው መጥቶ ከጂሃድ
(ከመጋደል) ጋር በሽልማት እኩል የሆነን ተግባር ወይም ጀብድ እንድፈጽም
እዘዘኝ ይላቸዋል፡፡ መሐመድም ሲመልሱለት ‹‹ከጂሃድ (ከመጋደል) ጋር እኩል
የሆነን ተግባር አላገኝም›› ነው ያሉት፡፡ ቀጥሎ ባለው ሐዲስ ላይም “ከሁሉም
የበለጠው ተግባር ወይም ጀብድ የትኛው ነው?” ተብለው መሐመድ ለተጠየቁት
ጥያቄ ተመሳሳይ መልስ ነው የሰጡት፡፡ በአላህና በመሐመድ ከማመን ቀጥሎ
በጂሃድ መሳተፍ ከሁሉም ምርጡ ተግባር ነው፡፡ እንደዚህ ዓይነት በጣም ብዙ
ጥቅሶች በሐዲሱ ላይ ተጠቅሰዋል፡፡ Sahih Bukhari: 1፡2፡25 “Allah’s Apostle was
asked, ‘What is the best deed?’ He replied, ‘To believe in Allah and His Apos-
tle Muhammad.’ The questioner then asked, ‘What is the next best in good-
ness?’ He replied, ‘to participate in Jihad, religious fighting in Allah's Cause.’”
Sahih Muslim: 34፡20፡4652-3 “A man came to the Holy Prophet and said:

122
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
‘Who is the best of men?’ He replied: ‘A man who fights staking his life and
spending his wealth in Allah’s Cause.’”
Sahih Muslim: 20፡4678 “Before the battle of Uhud a Muslim asked, ‘Messenger,
where shall I be if I am killed?’ He replied: ‘In Paradise.’ The man fought until he
was killed.” Muslim: 41፡20፡4678 “Proof of the Martyr’s Attaining Paradise: Jabir
said that a man said, ‘Messenger of Allah, where shall I be if I am killed?’ He re-
plied: ‘In Paradise.’ The man threw away the dates he had in his hand and fought
until he was killed.” መሐመድ ተከታዮቹን ጂሃድ እውጀው ኢስላም ያልሆኑትን ሁሉ
በሰይፍ እንዲሰይፉ ሲያስተምሯቸው ከዚህ ድርጊታቸው ሁለት ዓይነት ጥቅሞችን
እንደሚያገኙ ያስተምሯቸው ነበር፡፡ አንደኛውና የመጀሪያው በጂሃዱ ወቅት እነርሱም
ድንገት ቢሞቱ እንኳን በጀነት ውስጥ ዝሙትን ጨምሮ ሁሉም ሥጋዊ ፍላጎቶቻቸው
እንደሚሟሉላቸው ይነግሯቸውና ያሳምኗቸው ነበር፡፡ ሁለተኛው ደግሞ በጂሃዱ
እነርሱ ድል ሲያደርጉ በዚያውም በዘረፉት ንብረት ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡ ድል
ያደረጓቸውን ጎሳዎችም ወንዶቹን ይሰይፉና ሴቶቻቸውን በምርኮ ወስደው
ይከፋፈሏቸዋል፡፡ ሲፈልጉ ለዝሙት ተግባር ይጠቀሙባቸዋል፣ ሲፈልጉ ለባርነት ንግድ
ሸጠው ይለውጧቸዋል፡፡ ይህንንም በወቅቱ ራሳቸው መሐመድም ተግባራዊ
አድርገውታል፡፡ ይህንንም ግልጽ በሆነና በተብራራ ሁኔታ በገጽ--------ላይ ማየት
ይቻላል፡፡ ነቢያቸው መሐመድም ተከታዮቻቸው በጂሃድ ተሳትፈው ዘርፈው
ስለሚያመጡት ንብረትና ስለ ድርሻ አወሳሰዳቸው በቁርአኑ ላይ በግልጽ
አስቀምጠውታል፡፡ “ከማንኛውም ነገር በጦር ከከሓዲዎች የዘረፋችሁትም አንድ
አምስተኛው ለአላህና ለመልዕክተኛው ለነቢዩ፣ ለዝምድና ባለቤቶችም፣ ለየቲሞችም፣
ለምስኪኖችም፣ ለመንገደኛም የተገባ መሆኑን ዕወቁ” ነው የሚለው ቁርአኑ፡፡ (ሱረቱ
አል-አንፋል 8፡41) ይህንንም ተከታዮቻቸውና ራሳቸው መሐመድም በሕይወት
በነበሩበት ወቅት ተግባራዊ አድርገውታል፡፡ ማለትም በተለያዩ ጦርነቶች ላይ በጂሃድ
ጦርነት ተሳትፈው ካሸነፉ በኋላ ብዙ ንብረት ዘርፈው ሲያመጡላቸው አንድ
አምስተኛውን ለራሳቸው ወስደው የተቀረውን ለተከታዮቻቸው ያከፋፍሏቸው ነበር፡፡
ስለዚህ እነ መሐመድ በጂሃዱ ጦርነታቸው ወቅት ቢያሸንፉም ቢሸነፉም በሁለቱም
መንገድ አትራፊ እንደሚሆኑ ራሳቸውን ስላሳመኑት ማንም ሙስሊም ቢሆን ጂሃድን
በታላቅ ድፍረትና ወኔ ለመፈጸም ዝግጁ ነው፡፡ Sahih Bukhari 4፡52፡46 “I heard Al-
lah’s Apostle saying, ‘Allah guarantees that He will admit the Muslim fighter into
Paradise if he is killed, otherwise He will return him to his home safely with re-
wards and booty.’” በዚህ የሐዲስ ጥቅስ መሠረት መሐመድ ተከታዮቻቸውን የጂሃድ

123
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ወረራ እያደረጉ ለሚፈጽሙት ግድያ ሽልማታቸው ከሁለቱ አንዱ ነው፡፡ ካሸነፉ
ንብረት ዘርፈው ምድራዊ ሀብት ያካብታሉ፣ በጂሃዱ ከሞቱ ደግሞ በጀነት ውስጥ
እየበሉ፣ እየጠጡ፣ ከ72 ደናግላን ጋር ዝሙት እየፈጸሙ እስከዘላለም ድረስ በታላቅ
ደስታ ይኖራሉ፡፡ (የእነዚህን በጀነት ለዝሙት ተግባር በሽልማት ስለሚሰጡት የ72
ደናግላንን ዝርዝር ሁኔታና ሰፊ ዘገባ ቀደም ብለን በገጽ—— ላይ ያየነውን ማስታወሱ
ተገቢ ነው፡፡)
እናም ጂሃዲስቱ ታዲያ በጀነት እንደዚህ ዓይነቱን ታላቅ ክብር ከማግኘቱና ከመደሰቱ
የተነሣ “ምነው እንደገና ወደ ምድር ተመለሼ 10 ጊዜ በጂሃድ በተሳተፍኩ” ብሎ
ይመኛል፡፡ የመሐመድ ተከታዮች በጂሃድ ግድያ ተሳትፈው ገድለው ጀነት ገብተው
ምግቡን፣ መጠጡን፣ ከደናግላን ጋር ዝሙት መፈጸሙን… ብቻ በአጠቃላይ ምድራዊ
ፍላጎቶቻቸው በጀነት ውስጥ ሲሟሉላቸውና የተንደላቀቀ ሕይወት እየኖሩ መሆናቸውን
ሲያዩ ያን ጊዜ “ምነው እንደዚህ ዓይነቱን ክብር ካገኘንስ ወደ ምድር ተመልሰን 10 ጊዜ
በጂሃድ ግድያ በተሳተፍን” ብለው ይመኛሉ፡፡ ተከታዮቹ ሁለት ሐዲሶች ይህንኑ
ይመሰክራሉ፡፡ Sahih Muslim: 29፡20፡4635 “The Prophet said: ‘Nobody who enters
Paradise wants return even if he were offered everything on the surface of the
earth except the martyr who will desire to return and be killed ten times for the
sake of the great honor that has been bestowed upon him.’” Sahih Bukhari:
4፡52፡72 “The Prophet said, ‘Nobody who enters Paradise likes to go back to the
world even if he got everything on the earth, except a Mujahid [Islamic fighter]
who wishes to return so that he may be martyred ten times because of the dignity
he receives.’”
 እንደ ነቢያቸው ትምህርት ከተከታዮቻቸው ውስጥ በጂሃድ ጦርነት ተሳትፎ
አድርጎ እግሮቹ በአቧራ የተሸፈኑ ማንም ቢኖር እርሱን የሲኦል እሳት ፈጽሞ
ሊነካው አይችልም፡፡ Sahih Bukhari: 4፡52፡66 “Allah’s Apostle said, ‘Anyone
whose feet get covered with dust in Allah’s Cause will not be touched by the
Hell Fire.’”
 በአላህ መንገድ እየተጋደለ እያለ ማንም ቢቆስል እርሱ ከነቁስሉ በፍርድ ቀን
ይታያል፡፡ ለዛውም ቁስሉ እንደ አዲስ ቁስል ሆኖ እየደማ ነገር ግን ደሙ እንደ
ዝባድ ሽቶ እጅግ ደስ የሚል ሽታ እየሸተተ በፍርድ ቀን ይታያል፡፡ Sahih Muslim:
28፡20፡4629 “The Messenger said: ‘One who is wounded in the Way of Allah
will appear on the Day of Judgment with his wound still bleeding. The color
(of discharge) will be blood, (but) its smell will be musk.’”

124
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
 Sahih Muslim: 28፡20፡4626 “Merit Of Jihad And Campaigning In Allah’s
Cause: The Apostle said: ‘Allah has undertaken to look after the affairs of one
who goes out to fight in His Way believing in Him and affirming the truth of
His Apostle. He is committed that He will either admit him to Paradise or
bring him back to his home with a reward or his share of booty. If a person
gets wounded in Allah’s Cause he will arrive on the Day of Judgment with his
wound in the same condition as it was when it was first inflicted; its color will
be blood but its smell will be musk perfume. If it were not too hard on Mus-
lims I would not lag behind any raid going out to fight in the Cause of Allah.
But I do not have abundant means to provide them (the Mujahids [Islamic
terrorists]) with riding beasts, nor have they all have the means (to provide
themselves with the weapons of Jihad). I love to fight in the Way of Allah and
be killed, to fight and again be killed and to fight and be killed.’”
 መሐመድ እንዳስተማሩት አንድ ጂሃዲስተኛ የፈረሱን የግንባር ጸጉር በጣቶቹ
እየገመደ (እየጠመጠመ) ለጂሃድ ቢዘጋጅና ቢሳተፍ ትልቅ ጥቅም (ትርፋማነት)
ነው፡፡ “ፈረሶችን ለጂሃድ ጦርነት ሲባል በኋላ እግራቸው እንዲቆሙ ማድረግ
ትልቅ ሽልማት አለው፤ በጦርነት የተሰረቁ እቃዎችም በፈረሶች ግንባር ላይ
መታሰር አለባቸው” ብለው ማናገራቸውን የመሐመድ ተከታይ መስክሯል፡፡ Sahih
Muslim: 26፡20፡4614 “I saw Allah’s Messenger twisting the forelock of a horse
with his fingers as he was saying: ‘A great benefit. A reward for rearing them
for Jihad. The spoils of war have been tied to the forelocks of horses.’”
 ‹‹መሐመድ እንዲህ ሲል ተናገረ፡- ‹በአላህ መንገድ ለመጋደል ብሎ የፈረሱን ልጓም
የሚይዝ፣ ጸጉሩ ቆሸሾ እግሮቹም በአቧራ የተሸፈኑ ሆነው የሚጋደል ማንም ቢኖር
ጀነት የእርሱ ናት፡፡››› Sahih Bukhari: 4፡52፡137 “The Prophet said, ‘Paradise is
for him who holds the reins of his horse to fight in Allah’s Cause with his hair
unkempt and feet covered with dust.’”
 አዝ-ዙባይር የተባለው የመሐመድ ተከታይ እንደተናገረው በጦርነት ላይ ሳሉ
አንዱን በጦር ዐይኑን ይወጋዋል፡፡ በእግሩም እሬሳውን እረግጦ ጦሩን በኃይል
ይነቅለዋል፡፡ ይህንን ትዕይንት መሐመድ በቦታው ሆነው ይመለከቱ ነበርና
ድርጊቱን ይፈጽም የነበረውን ተዋጊያቸውን ይህን ዘግናኝ ግድያ የፈጸመበትን ጦር
የክብር ስጦታ አድርጎ እንዲሰጣቸው ይጠይቀውታል፡፡ ተዋጊ ጦረኛቸውም ጦሩን
ለመሐመድ በማስታወሻነት ሰጥቷቸዋል፡፡ Sahih Bukhari: 5፡59፡333 “Az-Zubair
said, ‘I attacked him with my spear and pierced his eye. I put my foot over his
125
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
body to pull the weapon out, but even then I had to use great force. Later on
Allah’s Apostle asked me for that spear and I gave it to him.’”
 Sahih Bukhari: 4፡52፡68 “When Allah’s Apostle returned from the battle of
the Trench, he put down his arms and took a bath. Then Gabriel, whose head
was covered with dust, came to him saying, ‘You have put down your arms!
By Allah, I have not put down my arms yet.’ Allah’s Apostle said, ‘Where to go
now?’ Gabriel said, ‘This way,’ pointing towards the tribe of Qurayza. So Al-
lah’s Apostle went out towards them.” መሐመድ ከትሬንች ጦርነት
እንደተመለሱ ታጥቀዋቸው የነበሩትን የጦር መሳሪያዎች አውልቀው ካስቀመጡ
በኋላ ሰውነታቸውን ይታጠባሉ፡፡ በሐዲሱ ዘገባ መሠረት በዚህ ጊዜ እስልምናን
በጂሃድ ለማስፋፋት በሚደረገው ግድያ ላይ መሐመድን ከሚረዱት ብዙ
መላኢኮች ውስጥ አንዱ ጂብሪል መጥቶ ያናግራቸዋል፡፡ ጂብሪልም በጂሃዱ
ውጊያ እየተሳተፈ ስለነበር ጸጉሩ በአቧራ ተሸፍኖ ነበር፡፡ ጂብሪልም መሐመድን
እቤታቸው መጥቶ የጦር መሳሪያዎቻቸውን አውልቀው ሲያስቀምጡ ሲያያቸው
“የጦር መሳሪያዎችህን አስቀመጥህ እንዴ?” በማለት ይጠይቃቸዋል፡፡ መሐመድም
በአላህ መንገድ ለመጋደል ገና እንደሆነ ይመልሱለትና የጦር መሳሪያዎቻቸውን
ታጥቀው ሲወጡ ጂብሪል “አሁን ወደየት ነው የምትሄደው?” ብሎ ጠየቃቸው፡፡
መሐመድም የባኑ ቁራይዛ ጎሳዎች ወዳሉበት አቅጣጫ እየጠቆሙ “በዚህ በኩል
ነው የምሄደው” ይሉታል፡፡ ከዚያም መሐመድ በባኑ ቁራይዛዎች ላይ ጅምላ
ጭፍጨፋ ለማካሄድ ፈጥነው ከቤቱ ወጥተው ነው የሄዱት፡፡ (መሐመድ በባኑ
ቁራይዛዎች ላይ ባደረጉት ጅምላ ጭፍጨፋ 900 የሚሆኑ ሰዎችን አንገታቸውን
በሰይፍ እያስቆረጡ እንደጣሉ በገጽ——ላይ ዝርዝሩን ማየት ይቻላል፡፡)
 አሁንም እንደ መሐመድ ትምህርት ከሆነ ማንም ቢሆን በአላህ መንገድ በጂሃድ
ለመሳተፍ መሀላ አድርጎ ፈረሱንም አነሳስቶ በጂሃድ ቢሳተፍ በኋላ ላይ በጀነት
ውስጥ ለፈረሱ ምግብና መጠጥ ሳይቀር ያወጣው ወጪ ታስቦ እጥፍ ዋጋው
ይከፈለዋል፡፡ ይህ ብቻ አይደለም፣ ለፈረሱ ስለወጣው ምግብና መጠጥ ብቻም
ሳይሆን ስለ ፈረሱ ሽንትና ፋንድያም ጭምር ተብሎ ተዋጊው በጀነት ሽልማት
እንደሚያገኝ ነው በሐዲሱ ላይ የተጠቀሰው፡፡ Sahih Bukhari: 4፡52፡105 “The
Prophet said, ‘If somebody keeps a horse in Allah’s Cause motivated by His
promise, then he will be rewarded for what the horse has eaten or drunk and
for its dung and urine.’”

126
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አሁን የመሐመድን የግድያ አንቀጾች መዘርዘሩንና የእርሳቸውንም የሕይወት
ተሞክሮ ማየቱን ለጊዜው ገታ ላድርገውና በቀጥታ ማንሳት ወደፈለኩት ሀሳብ ልግባ፡፡
በዚህ ባለንበት ዘመን በውጪው የዐረቡ ዓለም ያሉትም ሆኑ በእኛም ሀገር በኢትዮጵያ
ውስጥ የሚገኙ የዘመኑ ሙስሊም ምሁራኖቻቸው (Muslim scholars) ጂሃድ (jihad)
ለሚለው ቃል ጥሩ የሆኑ የሽፋን ትርጓሜዎችን ሲሰጡ ስትሰሙ እውነት
እንዳይመስላችሁ፡፡ እውነታው እስካሁን ከላይ ያየነው ነው፡፡
እነርሱ የዘመኑ ሙስሊሞች እንደሚሉት ጂሃድ በሦስት ዓይነት መንገድ
ይፈጸማል ይላሉ፡፡ ሲጠቅሷቸውም ጂሃድ ማለት 1ኛ. With the heart (intentions
or feelings) በልብ ይህም ማለት በማቀድ፣ በመፈለግ፣ በማሰብ ወይም ከፍተኛ ስሜት
በማሳየትና በጥሩ አስተያየት ይፈጸማል ይላሉ፡፡ 2ኛ. With the tongue (speeches,
etc., in the Cause of Allah) ይህም በአንደበት፣ በንግግር ይፈጸማል፡፡ 3ኛ. With
the hand (weapons, etc.) ማለትም በጦርነት ወይም በመሳሪያ ይፈጸማል ይላሉ፡፡
ነገር ግን ከእነዚህ ከሦስቱ ውስጥ የመጀመሪያዎቹ ሁለቱ ትርጓሜዎች ዘመናዊያኑ
ሙስሊሞች አሁን አሁን የፈጠሯቸው ሽፋኖች ናቸው፡፡ ምክንያቱም በቁርአኑና
በሐዲሱ ላይ እንደተቀመጠውና ከላይ እንዳየነው “ጂሃድ” የሚለውን ቃል በወቅቱ
መሐመድና ተከታዮቻቸው አሁን የዘመኑ ሙስሊሞች በሚሉት መንገድ ፈጽሞ
አልተጠቀሙበትም፡፡ ቁርአኑ ውስጥም ፈጽሞ ዘመናውያኖቹ በሚሉት ዓይነት መንገድ
ተጽፎ አልተቀመጠም፡፡ እናም ያለ ምንም ርህራሄ የሰውን አንገት እንደ ጎመን
እየቀረደዱ ለሚጥሉበት ዘግናኝና ኢሰብአዊ ድርጊታቸው እነርሱ ምንም እንኳን “ቅዱስ
ጦርነት”, “holly war” የሚል ስያሜ ቢሰጡትም ቃሉ በተግባር ሲገለጽ ግን የዘመኑ
ሙስሊሞች በሚሉት መንገድ አይደለም፡፡
ደግሜ ደጋግሜ እውነቱን እናገራለሁ፡፡ “ጂሃድ” የሚለውን ቃል በወቅቱ እነ መሐመድ
የተጠቀሙበት መንገድና ቃሉም በቁርአን ተጽፎ የተቀመጠበት አገባብ እነኚህ አሁን
ያሉት የዘመኑ ሙስሊም መምህራኖቻቸው እንደሚሉት አይደለም፡፡ ፈጽሞ አይደለም፡፡
በየቀኑ በተለያዩ የዜና አውታሮች የምናያቸውና የምንሰማቸው እጅግ አሰቃቂና ዘግናኝ
ግድያዎችና የሽብር ጥቃቶች የዚህ ትክክለኛ ማሳያዎች ናቸው፡፡ ሙስሊም ጂሃዲስቶች
በዓለም ላይ በሚገኙ በሁሉም ሀገራት ላይ ያደረጓቸውንና እያደረጓቸው ያሉትን እጅግ
ዘግናኝ የሆኑ ግድያዎችን በቪዲዮና በፎቶና ማየት ከፈልጉ -------- ከሚለው የፌስቡክ
አድራሻዬ ላይ መመልከት ይችላሉ፡፡ በዚህ አድራሻ ላይ ሙስሊም ጂሃዲስቶች “አላሁ
አክበር!” እያሉ ሰውን እንደበግ አጋድመው ሲያርዱ፣ ሲሰቅሉና በሕይወት ያሉ ሰዎችን
በእሳት ውስጥ ሲጨምሩ፣ ንጹሓን ዜጎችን በቦምብ ሲያጋዩ… ብቻ በአጠቃላይ እጅግ

127
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ዘግናኝ የሆኑ ፎቶዎችንና ቪዲዮዎችን መመልከት ይቻላል፡፡ ነገር ግን እዚያ አድራሻዬ
ላይ የሚያዩት እጅግ ዘግናኝና አስከፊ የሆኑ ድርጊቶች ስለሆኑ ሊያስመልስዎ አሊያም
ራስዎን ሊያምዎት ስለሚችል አይቶ የመቻሉ ነገር በውስጠዎ ከሌለ ባያዩት
ይመረጣል፡፡ በተለይም ነፍሰ ጡር ከሆኑ ደግሞ ፈጽሞ እንዲያዩት አይመከርም፡፡
መጀመሪያ ላይ የጠቀስኳቸውን እዚያን የመሐመድን የግድያ አንቀጾች ከግንዛቤ
ውስጥ በማስገባት አንድ ነገር ሙሉ በሙሉ መደምደም ይቻላል፡፡ በየቀኑ በተለያዩ
የዜና አውታሮች የምናያቸውና የምንሰማቸው አሰቃቂና ዘግናኝ ግድያዎችና የሽብር
ጥቃቶች ሁሉ የመሐመድ ውጤቶች ናቸው፡፡ በዚህ እርግጠኛ ይሁኑ፡፡ ማንኛውንም
ጂሃዲስት ስለሚፈጽመው የግድያ ተግባር ለምን ያን እንደሚያደርግ ብትጠይቁት
“ነቢያችን አዘዋል” ነው የሚላችሁ፡፡ የአላህን ትእዛዝ እንደፈጸመ ነው በልበ ሙሉነት
የሚናገረው፡፡ ሳሂህ ቡኻሪ በተባለው ሐዲስ ላይ በግልጽ እንደተቀመጠው ራሳቸው
መሐመድም ሲናገሩ “እኔ ድል አድራጊ የሆንኩት በሽብር ነው” በማለት እውነቱን
ነግረውናል፡፡ “Allah’s Apostle said, ‘I have been made victorious with terror.’” Bu-
khari: 4፡52፡220፡፡ ከላይ በግልጽ እንዳየነው በቁርአኑም ላይ መሐመድ
ለተከታዮቻቸው ያስተላለፉላቸው መልእክት “fight and kill disbelievers wherever you
find them, take them captive, torture them” ማለትም ሙስሊም ያልሆኑትን ሰዎች
“ባገኛችሁባቸው ስፍራ ግደሉዋቸው፤ ማርኳቸውም፤ አሰቃዩዋቸውም፤ እነሱንም
ለመጠባበቅ በየመንገዱ ተቀመጡ” (ቁርአን 2:191፣ 9:5)፤ “ከማንኛውም ነገር በጦር
ከከሓዲዎች የዘረፋችሁትም አንድ አምስተኛው ለአላህና ለመልዕክተኛው የተገባ
መሆኑን ዕወቁ” (8፡41) በማለት ነው ተከታዮቻቸው ክርስቲያኖችን ገድለው
ንብረታቸውን ከዘረፉ በኋላ ለአላህና ለእርሳቸው አንድ አምስተኛውን እንዲሰጡ
ትእዛዝ የሰጧቸው፡፡ ይህንንም መሐመድ በሕይወት በነበሩበት ወቅት ተግባራዊ
አድርገውታል፡፡ ስለዚህ ዛሬ በየትኛውም ሀገር በዓለም ላይ እየተፈጸሙ ያሉ እጅግ
አሰቃቂ ግድያዎችና የሽብር ጥቃቶች ሁሉ የመሐመድ ውጤቶች ናቸው የሚለው
መደምደሚያዬ ሙሉ በሙሉ ትክክል ነው፡፡
በእንግሊዝኛው ‹Fight› የሚለው ቃል በቁሙ ሲተረጎም ጠብ፣ ጦርነት፣ ድብድበ፣
ውጊያ፣ ትግል፣ ማጥፋት፣ ማስወገድ፣ ግብግብ መግጠም….የሚሉ ብዙ አቻ ትርጉሞችን
ሊይዝ ይችላል፡፡ በተግባር ሲገለጹ ‹fight› ከሚለው ቃል ጋር ተመሳሳይነት ያላቸው
ሌሎች የእንግሊዝኛ ቃላቶችን እናገኛለን፡፡ ለምሳሌ Kill, murder, slaughter, slay,
put to death, Combat, Struggle, Strife, War, do battle, የሚባሉትን ቃላት
በምሳሌነት ማንሳት እንችላለን፡፡ እነዚህ ቃላት ሲተረጎሙ መግደል፣ ነፍስ ማጥፋት፣

128
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ማረድ፣ መሰየፍ፣ ጦርነት መግጠም…. የሚል ፍቺ ቢኖራቸውም እነዚህ ሁሉ በቁም
ትርጉማቸው የተለያዩ ይሁኑ እንጂ ሁሉም ቃላት ተግባር ላይ ሲውሉ የመጨረሻ
መልእክታቸው ያው ግድያ ነው፡፡
እንደዚሁ ሁሉ ‹Fight› ለሚለው የእንግሊዝኛ ቃል ‹QATL› የሚለው የዐረብኛ ቃል
አቻ ትርጉሙ ሲሆን ‹QATL› የሚለው ቃል Qital, Kifah, 'Airak, Harb, Qatl,
Thabh, Jazr, Thabh, Jazr የሚባሉ ሌሎች ተቀጽላዎች አሉት፡፡ ለእነዚህም ቃላት
Fight, Kill, Murder, Slaughter, Slay, Murder, Combat, Slay, Put to death,
የሚባሉት የእንግሊዝኛ ቃላት አቻ ትርጉሞቻቸው ናቸው፡፡
በጣም በሚገርምና እጅግ በሚያሳዝን ሁኔታ ቁርዓኑና ሐዲሱ በእነዚህ የ“ግደለው
ቁረጠው፣ ፍለጠው” የግድያ ቃላት የታጨቁ መሆናቸው ነው፡፡ ብታምኑም ባታምኑም
እነዚህ የግድያ ቃላት በቁርዓኑና በሐዲሱ ውስጥ በአጠቃላይ ከ35,000 ጊዜ በላይ
ተጠቅሰዋል፡፡ ይህንንም መረጃ “in the name of Allah” የተሰኘው መካነ ድር
(website) በትክክል ቆጠራ ካደረገ በኋላ ይፋ ያደረገው መረጃ ነው፡፡ መካነ ድሩ
እንዳውም በትክክለኛ ቆጠራው መሠረት እነዚህ የግድያ ቃላት በቁርዓኑና በሐዲሱ
ውስጥ የተጠቀሱት ከ35,213 ጊዜ በላይ መሆኑን የዘገበው፡፡ The Arabic language, one
word QATL with its derivatives like Fight (Qital, Kifah, 'Airak, Harb, etc), Kill
(Qatl, Thabh, Jazr), Murder (Qatl), Slaughter (Thabh, Jazr), Slay (Qatl) and other
derivatives like Qital, Qatl, Qatala, Yaqtulu, Youqatilou, are repeated in the Quran
and Ahadith at least 35,213 times. All these words are usually used against all those
who do not believe in Muhammad and his Quran.

የጂሃድ የመጨረሻ ዓላማና ተግባሩ ምንድን ነው? /the ultimate goal &
purpose of jihad/
እስከሁን ድረስ ከላይ በግልጽ እንዳየነው ነቢያቸው መሐመድ ለተከታዮቻቸው ጂሃድን
ያስተማሩት ጂሃድ ማለት ጀነትን የሚወርሱባት ዋነኛው መንገድ እንደሆነ አድርገው
ነው፡፡ እንደ እሳቸው ትምህርት ከሆነ ሙስሊሞች ጀነትን ለመውረስ ሁለት ነገሮችን
ብቻ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡ የመጀመሪያው በአላህና በመሐመድ ማመን ሲሆን
ሁለኛው ደግሞ ሕይወትንና ንብረትን ሙሉ በሙሉ መስዋዕት በማድረግ በጂሃድ
መሳተፍ ነው፡፡ ታዲያ በጂሃድ ሲሳተፉ ድንገት ቢሞቱ እንኳን በጀነት ውስጥ ዝሙትን
ጨምሮ ሁሉም ስጋዊ ፍላጎቶቻችው እንደሚሟሉላቸው አስተምረዋቸዋል፡፡ በጂሃዱ
እነርሱ ድል ካደረጉ ደግሞ በምድር ላይ በዘረፉት ንብረት ሀብታቸውን ያካብታሉ፤

129
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ወንዶቹን ይሰይፉና ሴቶቻቸውን በምርኮ ወስደው ለዝሙትና ለባርነት
ይጠቀሙባቸዋል፡፡ ይህ በቁርዓኑና በሐዲሱ እንዲሁም በጣም ጥንታዊ በሆኑ የታሪክ
መዛግብት ተመዝግቦ የሚገኝ ግልጽ የሆነ እውነታ ነው፡፡
ይሁንና የመሐመድ ጂሃድን የማወጅ ዋነኛ ዓላማ ተከታዮቻቸውን በጀነት የተንደላቀቀ
ሕይወት ውስጥ ማኖር ወይም እነርሱን በምራዊ ሀብት ማበልፀግ አይደለም፡፡ ታዲያ
መሐመድ ጂሃድን የመረጡበት የመጨረሻ ግባቸው ወይም ዓላማቸው ምንድን ነው?
ካልን መልሱን ከቁርአኑ ላይ እነሆ፡- ‹‹እርሱ (አላህ) ያ አጋሪዎቹ ቢጠሉትም
መልዕክተኛውን (መሐመድን) በቅን መንገድና በእውነተኛ ሃይማኖት ላይ ከሃይማኖት
ሁሉ በላይ ይፋ ያደርገው ዘንድ የላከው ነው›› ሱረቱ አል-ተውባህ 9፡፡33 “It is He
Who has sent His Messenger (Muhammad) with guidance and the religion of
truth, to make it superior over all religions, though the Mushrikûn (polytheists,
pagans, idolaters, disbelievers in the Oneness of Allah) hate it.” Qur’an 9:33
መሐመድ ጂሃድን የመረጡበት የመጨረሻ ግባቸውና ዓላማቸው ‹‹እስልምናን ከሌሎች
ሃይማኖቶች ሁሉ የበላይ ማድረግ›› ነው፡፡ “…to make it (Islam) superior over all
religions” ተብሎ ነው በግልጽ የተቀመጠው፡፡ በዚህም መሠረት ነቢያቸው መሐመድ
የመሠረቱት እስልምና ሃይማኖት ከሌሎች ሃይማኖቶች ሁሉ የበላይ ሲሆን ራሳቸው
መሐመድ ደግሞ የነቢያት ሁሉ የበላይ ይሆናሉ ማለት ነው፡፡ ሁለተኛው ሀሳባቸው
ተሳክቶላቸዋል ምክንያቱም እርሳቸውን የሚከተሉት አማኛቻቸው በሙሉ ስለ
መሐመድ ሲናገሩ ‹‹ነቢያችን የነቢያት ሁሉ መደምደሚያ ነው›› ይሏቸዋል፡፡ እንዲው
በእውነት ከማንነታቸው፣ ከድርጊቶቻቸውና ከአስተምህሮታቸው አንጻር መሐመድ
ከነጭራሹ የነቢይነትን መስፈርት ያሟላሉ ወይ? የሚለው ትልቅ ጥያቄ የግድ ከግንዛቤ
ውስጥ የሚገባ ቢሆንም ተከታዮቹ ግን “መሐመድ የነቢያት ሁሉ የበላይ ነው”
የሚለውን የግል ሀሳባቸውን ካወጁልን ቆይቷል፡፡ አሁን የሚቀራቸው “እስልምና
የሃይማኖቶች ሁሉ የበላይ ነው” የሚለው ሀሳባቸው ነው፡፡ “እስልምና ገና አፍሪካን፣
ሰሜን አሜሪካንና ድፍን አውሮፓን በአጠቃላይ መላውን ዓለም ይቆጣጠራል” Islam
will dominate the world ለሚለው ጽፈኛ አቋማቸው በሚወስዱት ዘግናኝ የጂሃድ
እምጃ ዛሬ በዓለም ላይ የብዙዎች ሕይወት እንደ ቅጠል እየረገፈ ይገኛል፡፡

130
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

ብዙ ሙስሊሞች እስልምና የሰላም ሃይማኖት እንደሆነ ሲናገሩ ይደመጣሉ፡፡ እስካሁን


እንዳየነውና ወደፊትም በደንብ እንደምናየው ግን ቁርአናቸውና ሌሎች
መጽሐፍቶቻቸው ግን በጂሃድ ጥቅሶች የተሞሉ ናቸው፡፡ መሐመድም ሆኑ
ተከታዮቻቸው እስልምና እምነትን በመከተል ጀነት መግባት እንደሚቻል ተስፋ
ከመስጠት ይልቅ በጂሃድ መሳተፍ የጀነት መግቢያ ዋስትና እንደሆነ አድርገው
ከማቅረባቸውም በላይ ዋነኛ ዓላማቸው እስልምናን በዓለም ላይ ካሉ ሌሎች
ሃይማኖቶች ይልቅ የበላይ ማድረግ ነው፡፡ ይህ በራሱ እጅግ አሳዛኝ ነገር ነው
በእውነት፡፡ ሃይማኖት ሲባልኮ የነፍስ ጉዳይ እንጂ የሃይማኖት መበላለጥ ጉዳይ
አሊያም በጀነት ሥጋዊ ፍላጎትን የማሟላት ጉዳይ አይደለም፡፡
በመሐመድና አሁንም ድረስ ባሉት ተከታዮቻቸው እምነትና አስተምህሮ መሠረት
ማንኛውም ሙስሊም እስልምናን በዓለም ላይ ካሉ ሌሎች ሃይማኖቶች የበላይ
ለማድረግ ሲባል ለሚደረገው የጂሃድ እንቅስቃሴ ተሳታፊ መሆን ግዴታው ነው፡፡
“Jihad Is Compulsory.”ብሎ መጽሐፋቸው በግልጽ እንዳስቀመጠው፡፡ Sahih Mus-

131
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
lim: 40፡20፡4676. ስለዚህ እስካሁን እንዳየነው አንድ ሙስሊም በጂሃድ ሲሳተፍ
ቢሞት በጀነት ሥጋዊ ፍላጎቶቹ ሁሉ ይሟሉለታል እርሱ ብቻ እስልምናን የበላይ
ለማድረግ ራሱንም ሆነ ሀብቱን መስዋዕት በማድረግ በጂሃድ መጋደል አለበት፡፡
ለመሆኑ ራሳቸው ሙስሊም ምሁራኖቻቸውስ (Muslim scholars) በዚህ በጂሃድ
ጉዳይ ላይ ምን ይላሉ? ዋና ዋና የሚባሉት የጥቂቶቹን አስተያየት ቀጥሎ እንመለከት፡-

የዘመኑ ሙስሊም መምህራኖቻቸውስ ስለ ጂሃድ ምን ይላሉ? (What did the mod-


ern Muslim scholars say about jihad?)፡- የቀድሞው የሳውዲ ዐረቢያ የፍትህ
አለቃ የበረውና መካ ውስጥ የሚገኘው የግራንድ መስጂድ ኢማም የሆነው ሼህ
አብዱላህ ቢን ሙሐመድ ቢን ሁማይድ የጂሃድ ምንነት ሲያስረዳ እንዲህ ነው ያለው፡-
“Among the obligatory acts of worship are offering the Salat (prayers), observing
the Saum (fasts), paying the Zakat and performing the Hajj (pilgrimage to Makka).
Besides these acts of worship, a Muslim is directed to abstain from evil deeds and
to perform good deeds. But, as regards the reward and blessing, there is one deed
which is very great in comparison to all the acts of worship and all the good deeds
-and that is Jihad!” ትርጉም፡- “ከእስልምና እምነት ዋና ዋና ተግባሮች ውስጥ ሶላት
መስገድ፣ መጾም፣ ዘካ መውጣት፣ ወደ መካ የሃጅ ጉዞ ማድረግ ይገኙበታል፡፡ ከእነዚህ
የእምነቱ ዋና ዋና ተግባሮች በተጨማሪ አንድ ሙስሊም ከመጥፎ ድርጊቶች ታቅቦ ጥሩ
ድርጊቶችን እንዲሠራ ይታዘዛል፡፡ ነገር ግን የክብር ሽልማትንና በረከት ማግኘትን
በተመለከተ ከሌሎቹ የእምነቱ ዋና ዋና ተግባሮችና ከሁሉም መልካም ሥራዎች በጣም
የሚበልጥ አንድ ድርጊት አለ- ያም ጂሃድ ነው”
(http://islaminitsownwords.blogspot.com/2009/04/jihad-in-quran-and-
sunnah.html)

ዶ/ር ሰይድ ረመዳን አል-ቡቲ ግብፅ ውስጥ ዳማስከስ በሚባለው ኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ
የሃይማኖታዊ ጉዳዮች ዲፓርትምንት ኃላፊ ነው፡፡ ስለ ጂሃድ ያለውን አስተያየት ሲናገር
ተከታዩን አስገራሚ አስተያየቶችን ሰጥቷል፡፡ Dr. M. Sa’id Ramadan Al-Buti፡ “The
Holy war as it is known in Islam is basically an offensive war, and it is the duty of
all Muslims of every age, when the needed military power is available, because our
prophet Muhammad said that he is ordered by Allah to fight all people until they
say ‘No God but Allah, and he is his messenger.’ The theory that our religion is a
peaceful and loving religion is a wrong theory.” “እንደሚታወቀው በእስልምና ቅዱሱ

132
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ጦርነት (ሂሃድ) መሠረታዊ የሆነ የማጥቃት ጦርነት ነው፡፡ ተፈላጊው የጦር ኃይል
በተገኘ ሰዓት ጂሃድ መፈጸም በማንኛውም የዕድሜ ክልል ላይ ቢገኙ የሁሉም
ሙስሊሞች ግዴታ ነው፡፡ ምክንያቱም ‘ከአላህ በቀር ሌላ አምላክ የለም፣ መሐመድም
መልዕክተኛው ነው’ ብለው እስከያምኑ ድረስ ሁሉንም ሕዝብ እንድንዋጋ በአላህ
እንደታዘዝን ነቢያችን መሐመድ ተናግረዋልና ነው፡፡ እስልምና ሃይማኖታችን የሰላምና
የፍቅር ሃይማኖት የሚለው ፅንሰ ሀሳብ የተሳሳተ ፅንሰ ሀሳብ ነው” (Dr. M. Sa’id Rama-
dan Al-Buti - "Jurisprudence of Muhammad’s Biography", Pg. 134, seventh Arabic
edition, published by Azhar University of Egypt)
“Jihad against the disbelievers is the most noble of actions, and moreover it is the
most important action for the sake of mankind.” (Shaykh ul-Islam, Ibn Taymiyahh,
Al Furqan, Page 44-45) “በማያምኑ (ኢስላም ባልሆኑ) ሰዎች ላይ ጂሃድን ማወጅ
ከድርጊቶች ሁሉ በጣም ክቡር (ድንቅ) የሆነ ድርጊት ነው፤ ከዚህም በተጨማሪ ጂሃድ
ስለ ሰው ልጆች ሲባል በጣም ጠቃሚ ድርጊት ነው” በማለት የተናገረው ኡል-ኢስላም
የተባለው ሼህ ነው፡፡
ReligionofPeace.com የተሰኘው መካነ ድር የኦሳማ ቢላደንንና ሌሎችም ኢስላማዊ
ጂሃዲስቶች (ተዋጊዎች) ስለ ጂሃድ የተናገሩትን ንግግር “Why terrorists do what
they do... in their own words” በሚል ርዕስ በዝርዝር የጠቀሳቸውን ጠቅለል ባለ
መልኩ ቀጥሎ አቅርቤዋለሁ፡፡
"I am one of the servants of Allah. We do our duty of fighting for the sake
of the religion of Allah. It is also our duty to send a call to all the people of
the world to enjoy this great light and to embrace Islam and experience the
happiness in Islam. Our primary mission is nothing but the furthering of
this religion." (Osama bin Laden, May 1998.) “እኔ ከአላህ አገልጋዮች ውስጥ
አንዱ ነኝ፡፡ ስለ አላህ ሃይማኖት ስንል በመዋጋት ኃላፊነታችንን እንወጣለን፡፡ ይህንን
ታላቅ ብርሃን (ጂሃድን) እንዲቀላቀሉና እስልምናን እንዲሰብኩ በዚህም በሚገኘው
ደስታ እስልምናውን እንዲለምዱት ጥሪያችንን ለሁሉም የዓለም ሕዝቦች መልእክት
መላክም የእኛ ኃላፊነት ነው፡፡ የመጀመሪያ ተልዕኮአችንም ይህንን እስልምና
ሃይማኖትን ከዚህ ይበልጥ ማስፋፋት ነው እንጂ ሌላ አይደለም›› በማለት ነው ቢላደን
የተናገረው፡፡
ታፍነው የተያዙ ሰዎችን አንገት በሰይፍ በመቁረጥና በአሸባሪነቱ የሚታወቀው የሱኒ
ሙስሊሞች አባል የሆነው አቡ ሙሳብ አል-ዛርቃዊ የተባለው ሰው እርሱና መሰሎቹ
ጂሃድ የሚፈጽሙበትን ሁኔታ ሲናገር እንዲህ ነው ያለው፡- “ዓላማን ከግብ ለማድረስ
133
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አስፈላጊ በሆነ በማንኛውም መንገድ ካፊር የሆኑ የማያምኑ ሰዎችን እንድንመታ፣
እንድንገድልና እንድንዋጋ አላህ እንዳዘዘን ምንም ጥርጥር የለውም፡፡ የአላህን ሕጎች ከፍ
ለማድረግ ጂሃድን የሚፈጽሙ አገልጋዮቹ የማያምኑትን (ኢስላም ያልሆኑትን) እነርሱን
ለመግደል፣ ነፍሳቸውን ከሰውነታቸው ለመለየት፣ ምድርን ከእነርሱ ከፍተኛ ጥላቻ
ለማጽዳት የሚጠቅም ሁሉንም ማንኛውንም ዓይነት አስፈላጊ ነገር እንዲጠቀሙ
ተፈቅዶላቸዋል፡፡ ጂሃድ በሚፈጸምበት ወቅት ምንም እንኳን ሁሉቱም ወገኖች
ማለትም አስበውና አቅደው በንቃት የሚዋጉና አቅደው የማይዋጉት እንደ ሴቶች፣
ሕጻናትና ሌሎችም በስነ ሕጋችን የተወሰኑትን የሚነካ ቢሆንም እንኳ የጂሃድ ዓላማው
ያለማቋረጥ መቀጠል አለበት”, “There is no doubt that Allah commanded us to
strike the Kuffar (unbelievers), kill them, and fight them by all means necessary to
achieve the goal. The servants of Allah, who perform Jihad to elevate the word
(laws) of Allah, are permitted to use any and all means necessary to strike the
active unbeliever combatants for the purpose of killing them, snatch their souls
from their body, and cleanse the earth from their abomination. The goal must be
pursued even if the means to accomplish it affect both the intended active fighters
and unintended passive ones such as women, children and any other passive cate-
gory specified by our jurisprudence.” (Abu Musab al-Zarqawi, Sunni terrorist
known for cutting captives’ throats)
አሁን ሥልጣን ላይ ከመውጣታቸው በፊት የግብፆቹ ሙስሊም ወንድማማቾች ፓርቲ
ኃላፊዎች በአንድ ወቅት ሃይማኖታዊ አስተሳሰባቸውን የገለጹበት መንገድ እንዲህ
የሚል ነበር፡- “ዓላማችን አላህ ነው፣ ሕገ መንግስታችን ቁርአን ነው፣ መሪያችን
ነቢያችን ነው፣ መንገዳችን ደግሞ ጂሃድ ነው” "Allah is our objective, the Quran is
our Constitution, the Prophet is our leader, and Jihad is our way." (Credo of the
Muslim Brotherhood)
ሽብርተኞች በስፔን ማድሪድ ከተማ አድርሰውት በነበረው የባቡር አደጋ የተነሳ ከ200
በላይ ንጹሐን ዜጎች ለሞት እንደተዳረጉ ይታወቃል፡፡ አቡ ሀፍስ አል-ማስሪ የተባለው
ሰው የተፈጸመውን ይህንን የግድያ ተግባር ከቁርአን ጥቅስ ጋር በማያያዝ አስተያየት
ሰጥቶበታል፡፡ "Allah, may he be praised, said ‘Kill them wherever you find
them, and drive them out from where they have driven you out; for inter-
nal strife [Fitna] is worse than killing.’" (The Qur’anic verse quoted by the Abu
Hafs Al-Masri Brigades in explaining the murder of 202 Madrid train commuters)
“አላህ የተመሰገነ ይሁንና እንዲህ ብሏል፡- ‘ባገኛችሁባቸውም ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው፤

134
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ከአወጡአችሁ ስፍራ አውጡዋቸው፤ መከራም ከመግደል ይበልጥ የበረታች ናት’”
ሱረቱ አል-በቀራህ 2፡191፡፡
Mujahid ማለት የዐረብኛ ቃል ሲሆን ለጂሃድ የሚጋደል ጂሃዲስት (ተዋጊ) ማለት
ነው፡፡ የሱዳኑ ፕሬዝዳንት ኦማር አል-በሽር በአንድ ወቅት በጂሃዲስቶቹ ስብሰባ ላይ
ተገኘተው ያደረጉት ንግግር “ረጅም ዕድሜ ለጂሃዲስቶች!” የሚል ነበር፡፡ "Long live
the Mujahideen" (Sudanese President, Omar al-Bahir, at a meeting of Janjaweed
fighters) ሲጀመር ጂሃድ የመስሊሞች ግዴታ እንደሆነ በሱዳን ሕገ መንግሥት ውስጥ
መካተቱ በራሱ ብዙ መልዕክት አለው፡፡ “Jihad is a duty.” (The constitution of the
Islamic Republic of Sudan)
የመካከለኛው ምስራቅ የፖለቲካ ተንታኝ የሆነውና በተለያዩ ኢስላማዊ ጉዳዮች ላይ
የተለያዩ በጣም በርካታ ጽሑፎችን የሚጽፈው የኢራቅ ተወላጁ ሼህ ማጂድ ካዱሪ ስለ
ጂሃድ ሲናገር “ማንኛውም ሀገርና ህዝብ (ክርስቲያኖቹን ለማለት ነው) የራሱ የሆነ
ገዳማዊ ሥርዓት አለው፤ እናም የዚህ ኢስላማዊ ሀገርና ህዝብም ገዳማዊ ሥርዓቱ
ጂሃድ ነው” በማለት ተናግሯል፡፡ "Every nation has its monasticism, and the monas-
ticism of this [Muslim] nation is the jihad." Majid Khadduri.
እስራኤል ውስጥ ስድስት ሕጻናትን ጨምሮ 15 ንጹሐን ዜጎችን በጅምላ ከገደለ በኋላ
ድርጊቱን የፈጸመው ግለሰብ የተናገረው ነገር “ይህ ቀድሞ የተሰላ ድርጊት ነበር፣ በአላህ
ፅኑ እምነትና ፍርድ ነው የተፈጸመው፡፡ ስለ አላህ ስል ራሴን ለጂሃድ አሳልፌ
ሰጥቻለሁ፣ አላህም ስኬትን አጎናጽፎኛል፡፡ በጦርነት የሞቱ ወይም የተጎዱ ሰዎች ምን
ያህል እንደነበሩ ታውቃላችሁ? ያ የሆነው በአላህ ነው” የሚል ነበር፡፡ "It was a calcu-
lated act, performed with conviction and faith in Allah. I dedicated myself to Jihad
for the sake of Allah and Allah granted me success. Do you know how many casu-
alties there were? That was made possible by Allah." (Ahlam Tamimi, one of the
bombers who slaughtered fifteen innocents, including six children at a Sbarro's
pizza parlor.)
ጣሂር የተባለው የኡዝቤኪስታን ኢስላማዊ እንቅስቃሴ መሪ ስለ ጂሃድ ሲናገር
“ኡዝቤኪስታን ውስጥ ኢስላማዊ መንግሥት ለመፍጠር ሲባል ጂሃድን አዘናል” ነው
ያለው፡፡ "We have declared a jihad to create a religious government in Uz-
bekistan” (Islamic Movement of Uzbekistan leader, Tahir Yuldeshev)
“በጎራዴ ጫፍ የአላህን ሕግ በምድር ላይ በተግባር እንፈጽማለን፡፡” ይህን የተናገረው
መቀመጫውን የመን አድርጎ አሜሪካና አውሮፓ ውስጥ የተለያዩ ግያዎችን በምሥጢር
ያቀናብር የነበረ ሰው ነው፡፡ "We will implement the rule of Allah on earth by the tip

135
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
of the sword." (Islamic cleric Anwar al-Awlaki, who has inspired multiple bombing
and shooting plots in the U.S. and Europe from his base in Yemen).
መሐመድ ባውየሪ የተባለው ሙስሊም ሆላንድ ውስጥ አንዱን የፊልም ባለሙያ በጩቤ
ወግቶ ይገድለዋል፡፡ ተይዞ ፍርድ ቤት ቀርቦ ለምን ይህን ግድያ ፈጸምክ ተብሎ ሲጠየቅ
የሰጠው ምላሽ “ያደረኩትን ነገር እንድፈጽም ያደረገኝ ነገር እምነቴ ነው፡፡ አላህንና
ነቢዩን የሚዘልፈውን የማንኛውንም ሰው ጭንቅላት እንድቆርጥ በታዘዝኩት ሕግ
ተነሳስቼ ነው የገደልኩት” የሚል ነው፡፡ ይህንንም ሲናገር በአንድ እጁ ቁርአንን ይዞ
ነበር፡፡ "What moved me to do what I did was purely my faith. I was motivated by
the law that commands me to cut off the head of anyone who insults Allah and his
Prophet." (Mohammed Bouyeri, explaining in court why he stabbed Dutch filmmaker Theo
Van Gogh to death. (Bouyeri was holding a Qur'an at the time).
“Terrorism is a badge of honor on our chests until Judgment Day. In the name of
Allah, we’re pursuing the path of jihad. We follow the steps of the Prophet
(Muhammad) Allah is our Lord." (Hassan al-Smeik, leader of the cell that plotted a
chemical weapons attack intended to kill 80,000 Jordanians) “ሽብርተኝነት እስከ
ፍርድ ቀን ድረስ ደረታችን ላይ ያለ የክብር መለያ ምልክት ዓርማችን ነው፡፡ በአላህ
ስም የጂሃድን መንገድ ባለማቋረጥ እንሰራለን፤ የነቢዩ መሐመድን ፈለግ አንከተላለን
አላህም የእኛ ጌታ ነው”
ናይጄሪያ ውስጥ በክርስቲያኖች ላይ ጂሃዳዊ ጦርነቶችን ከሚከፍቱ ቡድኖች ውስጥ
አንዱ አባል ስለ ድርጊታቸው ሲናገር “የዶሮ ጫጩትና አውራ በግን በመግደል
እንደምደሰተው ሁሉ አላህ እንዳዘዘኝ ማንንም በመግደል እንደሰታለሁ” ነው ያለው፡፡
"I enjoy killing anyone that Allah commands me to kill the way I enjoy killing
chickens and rams" (A Boko Haram spokesman explaining his groups declared war
on Nigerian Christians.)
"Our whole struggle is for the enforcement of Sharia law" “የእኛ ሙሉ ትግላችን
የሸሪዓን ሕግ ተፈጻሚ ማድረግ ነው፡፡” ፓኪስታን ውስጥ ብዙ የቦምብ ጥቃቶችን፣ የተኩስ
ግድያዎችንና ጠለፋዎችን በኃላፊነት ይመራ የነበረው ሰው ይህን የተናገረው፡፡ (Muslim Khan,
Spokesperson for the Pakistani Taliban, responsible for hundreds of bombings,
shootings and abductions.)
እ.ኤ.አ መስከረም 11 ቀን 2001 ዓ.ም በአሜሪካ ኒውዮርክ ከተማ ላይ የደረሰውን
አውሮፕላን አደጋ ሁሉም ያስታውሰዋል፡፡ በወቅቱ አውሮፕላኑን ጠልፎ የነበረው
አህመድ አል-ሀዝናዊ የተባለው አሸባሪ ድርጊቱን ከመፈጸሙ በፊት የሚከተለውን
ተናግሮ ነበር፡- “ከሀገራቸው ውጭ ገደልናቸው ምስጋና ለአላህ ይሁን! ዛሬ ግን
136
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ማዕከላዊ በሆነው በራሳቸው ቤት እንገላቸዋለን፡፡ ኦ! አላህ ለአንተ ስል ራሴን
መስዋዕት አድርጌያለሁና እኔን እንደ ሰማዕት ተቀበለኝ” "We killed them outside their
land, praise be to Allah. Today, we kill them in the midst of their own home. O
Allah, I sacrifice myself for your sake, accept me as a martyr. (Ahmad al-Haznawi,
Flight 93 Hijacker)
"Allahu Akbar! Allahu Akbar! Allahu Akbar!" (Last words from the cockpit of
Flight 93)
አቡ ኢሻቅ አል-ሁዌይኒ የተባለው ግብፃዊ ሼህ በቅርቡ ስለ ጂሃድ ሲናገር ‹‹እኛ
(ሙስሊሞች) አሁን ድሆች የሆንበት ምክንያት ጂሃድን ስለተውነው ነው፡፡ ቢያንስ
በዓመት አንድ እንኳን የጂሃዲስት (የተዋጊ) ወረራ ማድረግ ከቻልን ወይም ሁለት
አሊያም ሦስት ጊዜ ማድረግ ከቻልን በምድር ላይ ብዙ ሰዎች ሙስሊሞች ይሆናሉ››
ነው ያለው፡፡ በርካታ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች “እንዴት ነው ነገሩ!?” እያሉ ጉዳዩን
በሰፊው ዘግበውታል፡፡ ሼሁ በሀገሩ የዐረብ ቴሌቭዥን ጣቢያ ላይ ቀርቦ ያደረገውን
ንግግር TheReligionofPeace.com የተባለው መካነ ድር በሰፊው ዘግቦታል፡፡
ሙሉውን ዘገባ እንየው፡-
Consider this remarkable excerpt from a recent televised sermon by Abu Ishak al
Huweini:
“We are at a time of Jihad; Jihad for the sake of Allah is a pleasure, a true pleasure.
Mohammed’s followers used to compete to do it. The reason we are poor now is
because we have abandoned jihad. If only we can conduct a jihadist invasion at
least once a year or if possible twice or three times, then many people on Earth
would become Muslims. And if anyone prevents our dawa or stands in our way,
then we must kill them or take as hostage and confiscate their wealth, women and
children. Such battles will fill the pockets of the Mujahid who can return home
with 3 or 4 slaves, 3 or 4 women and 3 or 4 children. This can be a profitable
business if you multiply each head by 300 or 400 dirham. This can be like financial
shelter whereby a jihadist, in time of financial need, can always sell one of these
heads (meaning slavery)”
ትርጉም፡- “እኛ (ሙስሊሞች) በጂሃድ ወቅት ላይ ነው ያለነው፡፡ ስለ አላህ ሲባል
ጂሃድን መፈጸም (መጋደል) ታላቅ ደስታ ነው፣ እውነተኛ ደስታ ነው፡፡ የመሐመድ
ተከታዮች ጂሃድን (ግድያን) ለመፈጸም ይወዳደሩ ነበር፡፡ እኛ አሁን ድሆች የሆንበት
ምክንያት ጂሃድን ስለተውነው ነው፡፡ ቢያንስ በዓመት አንድ እንኳን የጂሃዲስት
(የተዋጊ) ወረራ ማድረግ ከቻልን ወይም ሁለት አሊያም ሦስት ጊዜ ማድረግ ከቻልን

137
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በምድር ላይ ብዙ ሰዎች ሙስሊሞች ይሆናሉ፡፡ ዳዕዋችንን እንዳናደርግ የሚከለክለን
ወይም በመንገዳችን የሚቆም ሰው ማንም ቢኖር እንደዚህ ዓይነቶቹን መግደል አለብን
ወይም እነርሱን አግተን ሀብታቸውን፣ ሴቶቻቸውንና ለጆቻቸውን መውረስ አለብን፡፡
ሦስት ወይም አራት ባሪያዎችን፣ ሦስት ወይም አራት ሴቶችንና ሦስት ወይም አራት
ልጆችን ይዞ ወደ ቤቱ ለሚመለስ አንድ ጂሃዲስት እንደዚህ ዓይነቶቹ ውጊያዎች
የተዋጊውን ኪስ ይሞሉለታል፡፡ እያንዳንዱንም ሰው በ300 ወይም በ400 ድርሀም
ካባዛነው ይህ በእርግጥም አትራፊ ስራ ነው፡፡ ይህ ለጂሃዲስቱ እንደ ገንዘብ ጥላ
ይሆንለታል ማለትም ገንዘብ በፈለገ ጊዜ ከእነዚህ ውስጥ አንዱን ሊሸጥ ይችላል፤
የባሪያ ንግድ ያካሂዳል”
እንደዚሁም በተመሳሳይ ሁኔታ ሼህ አቡ ኢሻቅ አል-ሁዌይኒ በሌላ ጊዜ ባደረገው
ንግግር “Jihad Is Solution to Muslims' Financial Problems” (Egyptian Shaykh al-
Huwayni) ማለትም “ለሙስሊሞች የገንዘብ ችግር ጂሃድ መፍትሄ ነው” በማለት
ተናግሯል፡፡ አሁንም ሼሁ ይህንን የተናገረው ስለ ጂሃድ ብቻ አልነበረም፡፡ መሐመድ
በሕይወት በነበረበት ዘመን በጦርነት ተማርከው ለባርነት እየተሸጡ ለዝሙት ተግባር
ስለሚውሉት ሴቶች በእነርሱ አጠራር ስለ ዝሙት ባርያዎች (sex slaves) ሲናገር
“የዝሙት ባርያ ከፈለግሁ በቀጥታ ወደ ገበያ እሄዳሁ፣ የወደድኳትንም ሴት እመርጥና
እገዛታለሁ” ነው ያለው፡፡
(ምንጭ፡- http://www.wikiislam.net/wiki/Video:_Shaykh_al Huwayni:_%
22When_I_want_a_sex_slave,_I_just_go_to_the_market_and_choose_the_woma
n_I_like_and_purchase_her%22)

ሼሁ በሀገሩ የዐረብ ቴሌቭዥን ጣቢያ ላይ ቀርቦ ያደረገውን ሙሉውን ንግግር ከፈለጉ


በ youtube ላይ “Video: Shaykh al-Huwayni: "When I want a sex slave, I just go to
the market and choose the woman I like and purchase her” ብለው ገብተው
መመልከትና መስማት ይችላሉ፡፡
ሼሁ ያደረገውን ንግግር መጀመሪያ ላይ በግብፅ ኢስላማዊ ፕሬሶች ላይ የተለቀቀ ሲሆን
ሰዎች ዐረብኛውን ወደ ተለያዩ ቋንቋዎች እየተረጎሙ በየሚዲያዎቻቸው
አሰራጭተውታል፡፡ ሼሁም ቀደም ብሎ እ.ኤ.አ May 22, 2011 ዓ.ም ስለተናገረው ነገር
ምላሽ እንዲሰጥ አል-ሂክማ በተሰኘው ኢስላማዊ የሳተላይት ቴሌቭዥን ጣቢያ ላይ
በድጋሚ ቃለ መጠይቅ ተደርጎለት ነበር፡፡ በዚህም ጊዜ የሰጠው መልስ ተመሳሳይ
ነው፡፡ በወቅቱ ስለ ጂሃድና ስለ ዝሙት ባርያዎች (sex slaves) በተናገረበት በዚህ

138
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አስደንጋጭና አወዛጋቢ ንግግሩ ድፍን የዓለምን ትኩረት ስቦ ነበር፡፡ የዓለም
ሚዲያዎችም አጀብ ተሰኝተዋል፡፡ ሰብአዊ መብት ተሟጋቾችንም “እኮ እንዴት!?”
በማለት ቆፍጠን ብለው እንዲነሱ አድርጓቸው ነበር፡፡ የሼሁ ንግግር በወቅቱ
በእርግጥም ብዙዎችን አስደምሞ ነበር፡፡ ገሚሱን ደግሞ በወደው አይስቁም ፈሊጥ
ሳይወድ በግድ ፈገግ አሰኝቶታል፡፡ እኔ ግን ይህን የተናገረበት ምክንያት መሠረትነት
ስላለው ነው እንጂ ወዶ የተናገረው አይመስለኝም፡፡ መሠረቱ ምንድን ነው ካላችሁ
ቅዱሳን ሐዋርያት ደገኛይቱን ወንጌል ሲጽፉልን “በነቢያትና በሐዋርያት መሠረት ላይ
ታንጻችኋል” ብለው እንደጻፉልን ሁሉ በእስልምናውም የዚህ ሼህ አነጋገር መሠረቱ
ነቢያቸው መሐመድ ነው፡፡ መስራቹ መሐመድ በቁርአን 2:191፣ 9:5፣ 8፡41 ላይ ግልጽ
ባለ አነጋገር “ባገኛችሁባቸው ስፍራ ግደሉዋቸው፤ ማርኳቸውም፤ አሰቃዩዋቸውም፤
እነሱንም ለመጠባበቅ በየመንገዱ ተቀመጡ…ከማንኛውም ነገር በጦር ከከሓዲዎች
የዘረፋችሁትም አንድ አምስተኛው ለአላህና ለመልዕክተኛው የተገባ መሆኑን ዕወቁ”
ብለው መመሪያ ካስቀመጡ የዛሬው የመሐመድ ተከታይ ታዲያ ዛሬ ላይ ቆሞ
“ለሙስሊሞች የገንዘብ ችግር ጂሃድ መፍትሄ ነው” ብሎ ቢናገር ምን ይደንቃል?
የመጀመሪያዎቹ ሙስሊሞች እምነታቸውን ያስፋፉትና የገንዘብ አቅማቸውን ያሳደጉት
በዚህ ዓይነት መንገድ ነበር፡፡ አሁን ነገሩን የበለጠ አስገራሚም አሳዛኝም የሚያደርገው
ነገር ተከታዮቹ በዚህ በሰለጠነው ዓለም እየኖሩ ነገር ግን ከ1400 ዓመት በፊት
የነበረውን ኋላ ቀርና መሀይማዊ አስተሳሰብ ዛሬም ድረስ ማሰባቸው ነው፡፡ ምቹ
ሁኔታዎችን ካገኙ ደግሞ ያሰቡትን ከመፈጸም ወደኋላ እንደማይሉ ይታወቃል፡፡
በተግባርም እያየነው ነው፡፡
ወደ ሼህ አቡ ኢሻቅ አል-ሁዌይኒ ንግግር እንመለስና ቀደም ብሎ በተናገረው ላይ ምላሽ
እንዲሰጥ አል-ሂክማ በተሰኘው ኢስላማዊ የሳተላይት ቴሌቭዥን ጣቢያ ላይ በድጋሚ
ቃለ መጠይቅ ሲደረግለት የሰጠውን ምላሽ እንይ፡፡ በወቅቱ ሼሁ ቁርአንንና
የመሐመድን ትምህርት መሠረት አድርጎ የጥቃት ጂሃድን ስለመፈጸም (offensive ji-
had) እና በጦርነት ስለተሰረቁ እቃዎች (spoils of war) ስለ ባሪያዎችና ስለዝሙት
ባሪያዎች ከተናገረ በኋላ የጥቃት ጂሃድ (offensive jihad) ስለመፈጸም ሰፊ ማብራሪ
ሰጥቷል፡፡ ንግግሩም በማጠቃለያ ሲደመድም እስካሁን ድረስ የተናገረው ነገር በሙሉ
በእስልምናው ህጋዊ እንደሆኑ ነገር ግን እርሱ የተናገረውን ነገር ሰዎች በተሳሳተ
አውዳዊ አገባብ (out of context) ስለሚረዱት ብዙ ጊዜ አለመግባባቶች
እንደሚፈጠሩ ተናግሯል፡፡ የተወሰነውን ንግግሩን ቃል በቃል እንየው፡-
በቅድሚያ ግን ነገሩ የበለጠ ግልጽ እንዲሆንልን ሁለት ነገሮችን የግድ መመልከት

139
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ይኖርብናል፡፡ የመጀመሪያው “ገበያ ቆመ” ሲባል የገበያው ሽያጭ ተጀመረ ማለት ነው፡፡
ሁለተኛውና ዋነኛው ነገር ቁርአኑ ሙስሊም ወንዶች ገንዘብ ገፍለው ማንኛዋም ሴት
ጋር ሄደው ዝሙት መፈጸም እንደሚችሉ የደነገገ መሆኑን ካየን በኋላ ወደ ሼሁ ንግግር
እንገባለን፡፡ በሱረቱ አል-ኒሳእ 4፡24-25 ላይ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ለእናንተ
ተፈቀደ፤ ከነሱም በርሱ በመገናኘት የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች መምህሮቻቸውን
ግዴታ ሲሆን ስጧቸው፤ ከእናንተም ውስጥ ጥብቆች ምእመናት የሆኑትን ለማግባት
ሀብትን ያልቻለ ሰው እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው ከምእመናት ወጣቶቻችሁ ባሪያን
ያግቡ” ተብሎ ነው የተጻፈው፡፡ አሁን የሼሁን ንግግር እንመልከት፡- “When a slave
market is erected, which is a market in which are sold slaves and sex-slaves, which
are called in the Qur'an by the name milk al-yamin, "that which your right hands
possess" [Qur'an 4:24]. This is a verse from the Qur'an which is still in force, and
has not been abrogated. You go to the market, look at the sex-slave, and buy her.
She becomes like your wife. When I want a sex slave, I just go to the market and
choose the woman I like and purchase her.
ትርጉም፡- “የባሪያ ገበያ በቆመ ጊዜ ማለትም ባሪያዎችና የዝሙት ባሪያዎች የሚሸጡበት
ገበያ በተተከለ ጊዜ እነርሱም ሚልክ አል-ሚን በተባለው ቁርአን 4፡24 ላይ ‘ቀኝ
እጆቻችሁ ገንዘብ ያገረጓቸውን’ ያላቸው ናቸው፡፡ ይህ ጥቅስ የተወሰደው ከቁርአን
ስለሆነ አልተሸረም አሁንም ይሰራል፡፡ የዝሙት ባሪያዎች ብሏቸዋል፡፡ ወደ ገበያ
ትሄዳለህ፣ ወደ ዝሙት ባሪያዋ ትመለከታለህ፣ ትገዛታለህም፡፡ እንደሚስትህም
ትሆናለች፡፡ የዝሙት ባርያ ከፈለግሁ በቀጥታ ወደ ገበያ እሄዳሁ፣ የወደድኳትንም ሴት
እመርጥና እገዛታለሁ” ነው ያለው፡፡
ሙስሊሞች በአሁኑ ሰዓት ስለ ጂሃድ ምን እንደሚያስቡ ለማሳያ ያህል እነዚህ
እስካሁን ያየናቸው አስተያየቶች በቂ ናቸው፡፡ አያችሁ አይል! እስካሁን እንዳየነው
ነቢያቸው መሐመድና በወቅቱ የነበሩ ተከታዮቻቸው አሁንም ያሉት ኢስላማዊ
መምህራኖችና ተራው ሙስሊም ምእመን፣ የሃይማኖታቸው መመሪያዎች ቁርአኑና
ሐዲሱ… ብቻ ሁሉም በአጠቃላይ በአንድ ነገር ይስማማሉ- እስልምና ሃይማኖትን
“በዓለም ላይ ካሉ ሌሎች ሃይማኖቶች የበላይ ለማድረግ” ሲባል በሙስሊሞች ዘንድ
ጂሃድ የቱን ያህል ትልቅ ቦታ እንደሚሰጠው መታዘብ ትችላላችሁ፡፡ በአሁኑ ሰዓት
ምቹ ሁኔታንና አጋጣሚን ካገኘ አንድ ሙስሊም ጂሃድን በክርስቲያኖች ላይ ለመፈጸም
ወደኋላ እንደማይል እርግጠኛ ሆኜ እነግራችኋለሁ፡፡
መሐመድና ተከታዮቻቸው ከነበሩበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በዓለም ላይ
በዚህ በሙስሊሞች ጂሃድ እንቅስቃሴ ብቻ ከ270 ሚሊዮን በላይ ንጹሓን ዜጎች
140
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሕይወታቸውን እንዳጡ ቢሰሙ ምን ይሰማዎት ይሆን? አዎ ነገሩ እርግጥ ነው፣
በተደረጉና ይፋ በሆኑ ጥናታዊ መረጃዎች መሠረት እ.አ.አ እነ መሐመድ ከነበሩበት ጊዜ
ጀምሮ እስከ 2009 ዓ.ም ድረስ ብቻ ከ270 ሚሊዮን በላይ ክርስቲያኖች፣ አይሁዶች፣
ሂንዱዎች፣ ቡዲሂስቶች… በአጠቃላይ ከእስልምና እምነት ውጭ ያሉ ሌሎች ንጹሓን
ዜጎች የጂሃድ እንቅስቃሴ ሰለባዎች ሆነዋል፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ሰፊ ጥናታዊ ምርምርና
ቆጠራ ያደረጉ የተለያዩ የምርምር ማዕከሎች መረጃውን ይፋ አድርገዋል፡፡
1. Religion of Peace has a lot of stats and there is more info here:
http://www.historyofjihad.com/sitemap.html
2. http://www.thereligionofpeace.com/ this page has a page dedicated to Islamic
attacks in America and another complete one for the entire world. Check it out.
Bill Warner is the director of the Center for the Study of Political Islam. This arti-
cle appeared in politicalislam.com
3. 1389 Blog - Counterjihad!
4. http://1389blog.com/?s=niall+ferguson
አሁን ይህንን የጂሃድን ርዕስ ወደ ማጠቃለሉ ልምጣና እስቲ ቀጥሎ ያለውን
የአንድ ሰው ንግግር በደንብ ተመልከቱት! “ቁርአን ውስጥ ያሉትን በማንበብና በመማር
ያወኳቸውን ፍሬ መልእክቶች (ይዘቶች) ሁሉንም ትእዛዛቶቹን በመቀበል አላህን
ለማገልገል ብቻ ነው የምኖረው፡፡” አሜሪካን ሀገር ውስጥ ብዙ የግድያ ሙከራዎችን
ሲያደረግ የነበረው መሐመድ ረዛ የተባለው ሰው ድርጊቱን ለምን ይፈጽም እንደነበር
ሲያብራራ ነው ይህን የተናገረው፡፡ “I live only to serve Allah by obeying all of Allah’s
commandments, of which I am aware by reading and learning the contents of the
Koran.” Mohammed Reza Taheri-Azar, explaining (in his words) “reasons for pre-
meditating and attempting to murder citizens and residents of the United States
of America.” He also quoted 141 verses from the Qur'an.) ይህ ግለሰብ ታዲያ
“በማንበብና በመማር ያወቅኋቸው ፍሬ የቁርአን መልእክቶች ናቸው” ብሎ ያላቸውን
141 የቁርአን ጥቅሶችን በዝርዝር ይናገራል፡፡ እርሱ የሚያውቃቸውን እንዚህን 141 ብቻ
ነው የጠቀሰው እንጂ ሙሉ ቁርአኑ በዛቻና ማስፈራሪያ የተሞላ ለመሆኑ ያነበቡት ሁሉ
ምስክር መሆን ይችላሉ፡፡ እኔ እንኳን አሁን ለጊዜው እጄ ላይ ባለው መረጃ መሠረት
ከ164 በላይ “ፍለጠው፣ ቁረጠው” የሚሉ የቁርአን ጥቅሶች ይገኛሉ፡፡ ለማሳየት ሲባልና
ለወደፊቱም ለመረጃነት ስለሚጠቅሙ ሁሉንም ጥቅሶች በቃላት ከመግለጽ ይልቅ
ቦታና ጊዜም ከመቆጠብ አንጻር ጥቅሶቹን በሰንጠረዥ መልክ አስቀምጦ ማለፉ የተሻለ
ስለሆነ ቀጥሎ በአጭሩ አስቀምጫቸዋለሁ፡-

141
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በቁርአን ውስጥ የሚገኙ 164 የጂሃድ ጥቅሶች (The Koran's 164 Jihad Verses)
1)2:178 26)3:156 51)4:103 76)8:57 101)9:029 126)29:69 151) 59:05
2)2:179 27)3:157 52)4:104 77)8:58 102)9:036 127)33:15 152) 59:06
3)2:190 28)3:158 53)4:141 78)8:59 103)9:038 128)33:18 153) 59:07
4)2:191 29)3:165 54)5:033 79)8:60 104)9:039 129)33:20 154) 59:08
5)2:193 30)3:166 55)5:035 80)8:65 105)9:041 130)33:23 155) 59:14
6)2:194 31)3:167 56)5:082 81)8:66 106)9:044 131)33:25 156) 60:09
7)2:216 32)3:169 57)8:001 82)8:67 107)9:052 132)33:26 157) 61:04
8)2:217 33)3:172 58)8:005 83)8:68 108)9:073 133)33:27 158) 61:11
9)2:218 34)3:173 59)8:007 84)8:69 109)9:081 134)33:50 159) 61:13
10)2:244 35)3:195 60)8:009 85)8:70 110)9:083 135)42:39 160) 63:04
11)3:121 36)4:071 61)8:010 86)8:71 111)9:086 136)47:04 161) 64:14
12)3:122 37)4:072 62)8:012 87)8:72 112)9:088 137)47:20 162) 66:09
13)3:123 38)4:074 63)8:015 88)8:73 113)9:092 138)47:35 163) 73:20
14)3:124 39)4:075 64)8:016 89)8:74 114)9:111 139)48:15 164) 76:08
15)3:125 40)4:076 65)8:017 90)8:75 115)9:120 140)48:16
16)3:126 41)4:077 66)8:039 91)9:05 116)9:122 141)48:17
17)3:140 42)4:084 67)8:040 92)9:12 117)9:123 142)48:18
18)3:141 43)4:089 68)8:041 93)9:13 118)16:110 143)48:19
19)3:142 44)4:090 69)8:042 94)9:14 119)22:039 144)48:20
20)3:143 45)4:091 70)8:043 95)9:16 120)22:058 145)48:21
21)3:146 46)4:094 71)8:044 96)9:19 121)22:078 146)48:22
22)3:152 47)4:095 72)8:045 97)9:20 122)24:053 147)48:23
23)3:153 48)4:100 73)8:046 98)9:24 123)24:055 148)48:24
24)3:154 49)4:101 74)8:047 99)9:25 24)25:052 149)49:15
25)3:155 50)4:102 75)8:048 100)9:26 125)29:006 150)59:02

መጀመሪያ ላይ ስለ ጂሃድ መነጋገር ስንጀምር በቁርአኑና በሐዲሱ ላይ የተጠቀሱ


ዋና ዋና የሚባሉትን የተወሰኑ ጥቅሶች በዝርዝር አይተናል፡፡ በቁርአኑ ላይ የተጠቀሱትን
ከላይ ባየነው መልኩ እንዲህ በአጭሩ አስቀምጦ ማለፍ ከተቻለ የሐዲሶቹንም ቀሪ
የጂሃድ ጥቅሶች ጠቅለል ባለ መልኩ በማስቀመጥ ይህን የጂሃድን ርዕስ መጨረሱ
የተሻለ ነው፡፡ አሁንም ሆነ ወደፊት ለመረጃነት ስለሚጠቅሙ በሐዲሶቹ ላይ ከተነገሩት
ውስጥ የተወኑትንና ቀሪዎቹን የጂሃድ ጥቅሶች ለማሳየት ብቻ ሲባል የእንግሊዝኛውን
ትርጓሜ በመጠቀም ቀጥሎ በዝርዝር አስቀምጫቸዋለሁ፡፡ ከሐዲሶቹ በተጨማሪ
ከሁሉም ኢስላማዊ ጽሑፎች ውስጥ እጅግ ጥንታዊ የሆነውና በ750 ዓ.ም የተጻፈው
የኢብን ኢሻቅን (Ibn Ishaq) “Sirat Rasul Allah” መጽሐፍም ማየቱ አግባብ ነው፡፡
142
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
መጽሐፉ የመሐመድን የሕይወት ታሪካቸውን (biography) የያዘ ሲሆን በጣም
ጥልቀትና ስፋት ባለው መልኩ ኢብን ኢሻቅ “Sirat Rasul Allah” በሚል ርዕስ በ750
ዓ.ም የጻፈውን “Alfred Guillaume” የተባለው ጸሐፊ “The Life of Muhammad”
“የመሐመድ ሕይወት” በሚል ርዕስ ለመጀመሪያ ጊዜ በ1955 ዓ.ም ወደ እንግሊዝኛ
ተርጉሞታል፡፡ ታባሪ የተባለው ጸሐፊም እንዲሁ በወቅቱ የመሐመድን የሕይወት
ታሪካቸውን በስፋት መዝግቦታል፡፡ በእነዚህ ሁለት መጽሐፎች ውስጥ ስለ ጂሃድ
የተነገሩ ጥቅሶችንም ቀጥሎ ከቁርአኑና ከሐዲሶቹ ጥቅሶች ጋር በማገናኘት አንድ ላይ
እናያለን፡፡ ይህም የተደረገው በይዘታቸው ከቁርአኑና ከሐዲሶቹ ጥቅሶች ጋር አንድ
ዓይነትና ተመሳሳይ መሆናቸውን ለማሳየት ነው፡፡
Sahih Bukhari: 1፡11፡626 “The Prophet said, ‘No prayer is harder for the hypocrites
than the Fajr. If they knew the reward they would come to (the mosque) even if
they had to crawl. I decided to order a man to lead the prayer and then take a
flame to burn all those who had not left their houses for the prayer, burning them
alive inside their homes.’”
Bukhari: 4፡53፡386 "Our Prophet, the Messenger of our Lord, ordered us to fight
you till you worship Allah Alone."
Sahih Muslim: 19፡4413 “When the enemy got the upper hand at Uhud, the Mes-
senger was left with only seven Ansar and two Emigrants. When the enemy over-
whelmed him, he said: ‘Whoso turns them away will be my companion in Para-
dise.’ An Ansar fought until he was killed. The enemy overwhelmed them again so
Muhammad repeated: ‘Whoever turns them away will attain Paradise.’ Another
Ansar fought until he was slain. This continued until all seven Ansari were killed,
one after the other.”
Qur’an 2:216 “Jihad is ordained for you (Muslims), though you dislike it.”
Qur’an 33:26 “Allah made the Jews leaves their homes by terrorizing them so that
you killed some and made many captive. And He made you inherit their lands,
their homes, and their wealth. He gave you a country you had not traversed be-
fore.”
Qur’an 33:60 “If the Hypocrites stir up sedition, if the agitators in the City do not
desist, We shall urge you to go against them and set you over them. Then they will
not be able to stay as your neighbors. They shall have a curse on them. Whenever
they are found, they shall be seized and slain without mercy, a fierce slaughter,
murdered a horrible murdering.”
Sahih Bukhari: 5፡59፡569 “I fought in seven Ghazwat battles along with the Proph-
143
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
et and fought in nine Maghazi raids in armies dispatched by the Prophet.”
Sahih Muslim: 19፡4395 “I said: ‘Should I tell you a Hadith from your Traditions?’
He gave an account of the Conquest of Mecca, saying: ‘Muhammad advanced until
he reached Mecca. He assigned Zubayr to his right flank and Khalid to his left.
Then he dispatched the force that had no armor. They advanced to the interior.
The Prophet was in the midst of a large contingent of his fighters. Allah’s Messen-
ger said: ‘You see the ruffians and the lowly followers of the Quraysh?’ He indicat-
ed by striking one of his hands over the other that they should be killed. So we
went off on his orders and if anyone wanted a person killed; he was slain. No one
could offer any resistance. Then Abu Sufyan said: Messenger, the blood of the
Quraysh has become very cheap. The Prophet said: ‘Kill all who stand in your
way.’”
Qur’an 8:12 “Your Lord inspired the angels with the message: ‘I am with you. Give
firmness to the Believers. I will terrorize the unbelievers. Therefore smite them on
their necks and every joint and incapacitate them. Strike off their heads and cut off
each of their fingers and toes.”Ishaq:322 “I will cast terror into the hearts of those
who reject Me. So strike off their heads and cut off their fingers. All who oppose
me and My Prophet shall be punished severely.”
Qur’an 8:39 “So, fight them till all opposition ends and the only religion is Islam.”
Ishaq: 324 “Fight them so that there is no more rebellion, and religion, all of it, is
for Allah only. Allah must not have rivals.”
Qur’an 3:124 “Remember you (Muhammad) said to the faithful:
‘Is it not enough for you that Allah should help you with three thousand angels
(specially) sent down? Yea, if you remain firm, and act aright, even if the enemy
should rush here on you in hot haste, your Lord would help you with five thou-
sand havoc-making angels for a terrific onslaught.” Ishaq:392 “Allah helped you at
Badr when you were contemptible, so fear Allah. Fear Me, for that is gratitude for
My kindness. Is it not enough that your Lord reinforced you with three thousand
angels? Nay, if you are steadfast against My enemies, and obey My commands,
fearing Me, I will send five thousand angels clearly marked. Allah did this as good
news for you that your hearts might be at rest. The armies of My angels are good
for you because I know your weakness. Victory comes only from Me.”
Bukhari: 5፡59፡510 “Allah’s Apostle reached Khaybar at night. It was his habit that,
whenever he reached an enemy at night, he would not attack them till it was
morning. When morning came, the Jews came out with their spades and baskets.
144
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
When they saw the Prophet, they said, ‘Muhammad! O dear God! It’s Muhammad
and his army!’ The Prophet shouted, ‘Allahu-Akbar! Khaybar is destroyed, for
whenever we approach a nation, evil will be the morning for those who have been
warned.’” Tabari VIII:130 “The Prophet conquered Khaybar by force after fighting.
Khaybar was something that Allah gave as booty to His Messenger. He took one-
fifth of it and divided the remainder among the Muslims.” Tabari VIII:123/Ishaq:515
“Allah’s Apostle besieged the final [Jewish] community until they could hold out no
longer. Finally, when they were certain that they would perish, they asked Muham-
mad to banish them and spare their lives, which he did. The Prophet took posses-
sion of all their property.”
Muslim: 33፡20፡4651 “We asked Abdallah about the Qur’anic Verse: ‘Think not of
those who are slain in Allah’s way as dead. Nay, they are alive, finding their suste-
nance in the presence of their Lord.’ (Qur’an 3:169) He said: ‘We asked the Holy
Prophet the meaning of the verse and he said: “The souls of martyrs live in the
bodies of green birds who have their nests in chandeliers hung from the throne of
the Almighty. They eat the fruits of Paradise from wherever they like and then
nestle in these chandeliers. Once their Lord cast a glance at them and said: ‘Do you
want anything?’ They said: ‘What more shall we desire? We eat the fruit of Para-
dise from wherever we like.’ Their Lord asked them the same question thrice.
When they saw that they would continue to be asked and not left, they said: ‘O
Lord, we wish that Thou mayest return our souls to our bodies so that we may be
slain in Thy Way once again.’ When He (Allah) saw that they had no need, they
were left (to their joy).”’” Ishaq:400 “One whom I do not suspect told me that he
was asked about these verses and he said, ‘We asked Muhammad about them and
we were told that when our brethren were slain at Uhud Allah put their spirits in
the crops of green birds which come down to the rivers of the Garden and eat of
its fruits. They say, “We should like our spirits to return to our bodies and then
return to the earth and fight for You until we are killed again.’”
Sahih Bukhari: 4፡53፡386 “Our Prophet ordered us to fight you till you worship
Allah alone or pay us the Jizyah tribute tax in submission. Our Prophet has in-
formed us that our Lord says: ‘Whoever amongst us is killed as a martyr shall go to
Paradise to lead such a luxurious life as he has never seen, and whoever survives
shall become your master.’”
Ibn Ishaq:324 “Fight them so that there is no more rebellion, and religion, all of it,
is for Allah only. Allah must not have rivals.”
145
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Al-Tabari IX:69 “He who believes in Allah and His Messenger has protected his life
and possessions from us. As for one who disbelieves, we will fight him forever in
the Cause of Allah. Killing him is a small matter to us.”
Al-Tabari VI:139 “Allah had given his Messenger permission to fight by revealing
the verse ‘And fight them until persecution is no more, and religion is all for Al-
lah.’” [Qur’an 8:39]
sahih Muslim: 9፡1፡33 “The Prophet said: ‘I have been commanded to fight against
people till they testify there is no god but Allah, that Muhammad is the Messenger
of Allah, and they establish prostration prayer, and pay Zakat. If they do it, their
blood and property are protected.’”
ibn Ishaq:550 “The Muslims met them with their swords. They cut through many
arms and skulls. Only confused cries and groans could be heard over our battle
roars and snarling.”
Ishaq:578 “Crushing the heads of the infidels and splitting their skulls with sharp
swords, we continually thrust and cut at the enemy. Blood gushed from their deep
wounds as the battle wore them down. We conquered bearing the Prophet’s flut-
tering war banner. Our cavalry was submerged in rising dust, and our spears quiv-
ered, but by us the Prophet gained victory.”
Tabari IX:25 “By Allah, I did not come to fight for nothing. I wanted a victory over
Ta’if so that I might obtain a slave girl from them and make her pregnant.”
Sahih Muslim: 10፡1፡176 “Muhammad sent us to raid Huraqat. I caught hold of a
man and he said: ‘There is no god but Allah,’ but I attacked him with a spear any-
way.’”
Ishaq:440 “Helped by the Holy Spirit we smited Muhammad’s foes. The Apostle
sent a message to them with a sharp cutting sword.”
Ishaq:588 “When the Apostle descends on your land none of your people will be
left when he leaves.”
Sahih Bukhari: 5፡59፡512 “The Prophet offered the Fajr Prayer [Prayer of Fear] near
Khaybar when it was still dark. He said, ‘Allahu-Akbar!’ [Allah is Greatest] Khaybar
is destroyed, for whenever we approach a hostile nation to fight, then evil will be
the morning for those who have been warned.’ Then the inhabitants came out
running on their roads. The Prophet had their men killed; their children and wom-
an were taken as captives.”
Tabari IX:42 “We have been dealt a situation from which there is no escape. You
have seen what Muhammad has done. Arabs have submitted to him and we do not
146
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
have the strength to fight. You know that no herd is safe from him. And no one
even dares go outside for fear of being terrorized.”
Ishaq:326 “Allah said, ‘No Prophet before Muhammad took booty from his enemy
nor prisoners for ransom.’ Muhammad said, ‘I was made victorious with terror.
The earth was made a place for me to clean.’”
Tabari VIII:116/Ishaq:511 “So Muhammad began seizing their herds and their prop-
erty bit by bit. He conquered home by home.”
Sahih Bukhari: 4፡51፡73 “Allah’s Apostle said, ‘Know that Paradise is under the
shade of swords.’”
Tabari VIII:129 “After the Messenger had finished with the Khaybar Jews, Allah cast
terror into the hearts of the Jews in Fadak.”
Tabari VIII:138 “Muhammad carried arms, helmets, and spears. He led a hundred
horses, appointing Bahir to be in charge of the weapons and Maslamah to be in
charge of the horses. When the Quraysh received word of this, it frightened them.”
Sahih Bukhari: 4፡52፡256 “The Prophet passed by and was asked whether it was
permissible to attack infidels at night with the probability of exposing their wom-
en and children to danger. The Prophet replied, ‘Their women and children are
from them.’”
Tabari IX:69 “He who believes in Allah and His Messenger has protected his life
and possessions from us. As for those who disbelieve, we will fight them forever in
the Cause of Allah. Killing them is a small matter to us.”
Sahih Bukhari: 5፡59፡440 “Allah’s Apostle used to say, ‘None has the right to be
worshipped except Allah Alone because He honored His Warriors and made His
Messenger victorious. He defeated the clans; so there is nothing left.’”
Tabari VII:20/Ishaq:288 “The Quraysh said, ‘Muhammad and his Companions have
violated the sacred month, shed blood, seized property, and taken men captive.’”
Tabari VII:29/Ishaq:289 “The Apostle heard that Abu Sufyan [a Meccan merchant]
was coming from Syria with a large caravan containing their money and their
merchandise. He was accompanied by only thirty men.” Ishaq:289 “Muhammad
summoned the Muslims and said, ‘This is the Quraysh caravan containing their
property. Go out and attack it. Perhaps Allah will give it to us as prey.”
Tabari VII:29 “Abu Sufyan and the horsemen of the Quraysh were returning from
Syria following the coastal road. When Allah’s Apostle heard about them he called
his companions together and told them of the wealth they had with them and the
fewness of their numbers. The Muslims set out with no other object than Sufyan
147
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Sahih Bukhari: 4:52:216 “Allah’s Apostle said, ‘Were it not for fear it would be diffi-
cult for my followers, I would not have remained behind any army units. No doubt
I wish I could fight in Allah’s Cause and be martyred and come to life to be mar-
tyred again.’”
Sahih Bukhari: 4:52:45 “Someone asked, ‘Allah’s Apostle, who is the best among
the people?’ He replied, ‘A believer who strives his utmost in Allah’s Cause with
his life and property.’”
Sahih Bukhari: 4:52:130 “Aisha said, ‘Whenever the Prophet intended to proceed
on a raid he used to draw lots amongst his wives and would take the one upon
whom the lot fell. Once, before setting out for Jihad, he drew lots and it fell on me;
so I went with him.”
Sahih Bukhari: 4:52:134 “We used to take part in holy battles with the Prophet,
providing his fighters with water and bringing the killed and the wounded back to
Medina.”
Sahih Bukhari: 4:52:182-4 “Allah’s Apostle invoked evil upon the infidels, saying, ‘O
Allah! The revealer of the Holy Book, defeat these people and shake them. Fill the
infidels’ houses and graves with fire.’”
Sahih Bukhari, 5:59:435 “On the day of Al-Ahzab (i.e. clans) the Prophet said,
(After this battle) we will go to attack them (i.e. the infidels) and they will not
come to attack us."
Tabari VIII “You [Khosru and his people] should convert to Islam, and then you
will be safe, for if you don't, you should know that I have come to you with an
army of men that love death, as you love life.”
Sahih Bukhari: 4:52:259 “Allah’s Apostle sent us on a mission as a army unit and
said, ‘If you find so-and-so and so-and-so, burn both of them with fire.’”
Ishaq:490/Tabari VIII:51 “The Muslims advanced and fought fiercely. Allah caused
the Mustaliq [non-Muslims] to fight and killed some of them. Allah gave the Apos-
tle their children, women, and property as booty.”
Tabari VIII:56/Ishaq:493 “According to Aisha: ‘A great number of Mustaliq were
wounded. The Messenger took many captives, and they were divided among all the
Muslims.’”
Sahih Muslim: 44:20:4691 “Muhammad said: ‘A troop of soldiers, large or small,
who fight get their share of the booty and return safe and sound, receive in ad-
vance two-thirds of their reward; and a troop of soldiers who return empty-
handed and are afflicted or wounded will receive their full reward.’”
148
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Ishaq:306 “When the Allah’s Apostle said, ‘70,000 of my followers shall enter Para-
dise like
the full moon,’ Ukkasha asked if he could be one of them. Then a lesser Ansari
asked to be included, but the Prophet replied, ‘Ukkasha beat you to it and my
prayer is now cold.’”
Sahih Bukhari: 5:59:379 “When we wrote the Qur’an, I missed one of the verses I
used to hear Allah’s Apostle reciting. Then we searched for it and found it. The
verse was: ‘Among the Believers are men who have been true to their Covenant
with Allah. Of them, some have fulfilled their obligations to Allah (i.e. they have
been killed in Allah’s Cause), and some of them are (still) waiting to be
killed.’ (Surah 33.23) So we wrote this in its place in the Qur’an.”
Tabari VIII:117 “The next morning Allah opened the township of Sa’b bin Mu’adh
for them to conquer. After the Prophet had defeated some of their settlements and
taken their property, they reached the communities of Watib and Sulalim, which
were the last of the Khaybar
Tabari VIII:133 “A raiding party led by Bahir went to Yumn. The Muslims went out
and captured camels and sheep. A slave belonging to Uyaynah met them, and they
killed him.”
Tabari VIII:149 “Abdallah married a woman but couldn’t afford the nuptial gift. He
came to the Prophet and asked for his assistance. He said, ‘Go out and spy on the
Jusham tribe.’ He gave me an emaciated camel and a companion. We set out
armed with arrows and swords. We approached the encampment and hid our-
selves. I told my companion, ‘If you hear me shout Allahu Akbar and see me attack,
you should shout Allah is Greatest and join the fighting.’”
Tabari VIII:150 “When their leader, Rifa’ah, came within range, I shot an arrow into
his heart. I leaped at him and cut off his head. Then I rushed toward the encamp-
ment and shouted, ‘Allahu Akbar!’ The families who were gathered there shouted,
‘Save yourself.’ They gathered what property they could, including their wives and
children. We drove away a great herd of camels and many sheep and goats and
brought them to the Messenger. I brought him Rifa’ash’s head, which I carried
with me. The Prophet gave me thirteen camels from that herd as booty, and I con-
summated my marriage.”
Tabari VIII:151 “The Prophet sent Ibn Abi out with a party of sixteen men. They
were away for fifteen nights. Their share of booty was twelve camels for each man,
each camel was valued in the accounting as being worth ten sheep. When the peo-
149
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
and the men with him. They did not think that this raid would be anything other
than easy booty.”
Sahih Bukhari: 5፡59፡330/Ishaq: 300 “Here is Gabriel holding the rein of a horse
and leading the charge. He is equipped with his weapons and ready for the battle.
There is dust upon his front Teeth.”
Sahih Bukhari: 5፡59፡327 “Gabriel came to the Prophet and said, ‘How do you view
the warriors of Badr?’ The Prophet said, ‘I see the fighters as the best Muslims.’ On
that, Gabriel said, ‘And so are the Angels who are participating in the Badr battle.’”
Tabari VII:55 “Allah’s Messenger went out to his men and incited them to fight. He
promised, ‘Every man may keep all the booty he takes.’ Then Muhammad said, ‘By
Allah, if any man fights today and is killed fighting aggressively, going forward and
not retreating, Allah will cause him to enter Paradise.’ Umayr said, ‘Fine, fine. This
is excellent! Nothing stands between me and my entering Paradise except to be
killed by these people!’ He threw down the dates, seized his sword, and fought
until he was slain.”
Ishaq:304/Tabari VII:62 “I cut off Abu Jahl’s head and brought it to the Messenger.
‘O Allah’s Prophet, this is the head of the enemy of Allah.’ Muhammad said, ‘Praise
be to Allah.’”
Ishaq:340 “Surely Badr was one of the world’s great wonders. The roads to death
are plain to see. Disobedience causes a people to perish. They became death’s
pawns. We had sought their caravan, nothing else. But they came to us and there
was no way out. So we thrust our shafts and swung our swords severing their
heads. Our swords glittered as they killed.’ On that day a thousand spirits were
mustered on excited white stallions. Allah’s army fought with us. Under our ban-
ner, Gabriel attacked and killed them.”
Ishaq:344 “I wonder at Allah’s deed. None can defeat Him. Evil ever leads to death.
We unsheathed our swords and testified to the unity of Allah, and we proved that
His Apostle brought truth. We smote them and they scattered. The impious met
death. They became fuel for Hell. All who aren’t Muslims must go there.
Ishaq:348 “They retreated in all directions. They rejected the Qur’an and called
Muhammad a liar. But Allah cursed them to make his religion and Apostle victori-
ous. They lay still in death. Their throats were severed. Their foreheads embraced
the dust. Their nostrils were defiled with filth. Many a noble, generous man we
slew this day. We left them as meat for the hyenas. And later, they shall burn in
the fires of Hell.”
150
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Qur’an 3:150 “Soon We shall strike terror into the hearts of the Infidels, for that
they joined companions with Allah, for which He had sent no authority: their
abode will be in the Fire!”
Ishaq:395 “Muslims, if you listen to the unbelievers you will retreat from the ene-
my and become losers. Ask Allah for victory and do not retreat, withdrawing from
His religion. ‘We will terrorize those who disbelieve. In that way I will help you
against them.’”
Ishaq:471 “We are steadfast trusting Him. We have a Prophet by whom we will
conquer all men.” Ishaq:472 “Muhammad’s Companions are the best in war.”
Tabari IX:8 “The Messenger marched with 2,000 Meccans and 10,000 of his Com-
panions
who had come with him to facilitate the conquest of Mecca. Thus there were
12,000 in all.”
Sahih Bukhari: 5:59:320 “Allah’s Apostle said, ‘When your enemy comes near shoot
at them but use your arrows sparingly (so that they are not wasted).’”
Ishaq:602 “The Apostle ordered Muslims to prepare for a military expedition so
that he could raid the Byzantines.”
Sahih Muslim: 52:20:4711 “I heard the Messenger delivering a sermon from the
pulpit: ‘Prepare to meet them with as much strength as you can afford. Beware,
strength consists in archery.’”
Tabari VIII:12/Ishaq:451 “The Apostle said, ‘I struck the first blow and what you saw
flash out was that Iraq and Persia would see dog’s teeth. Gabriel informed me that
my nation would be victorious over them. Then I struck my second blow, and
what flashed out was for the pale men in the land of the Byzantines to be bitten by
the dog’s teeth. Gabriel informed me that my nation would be victorious over
them. Then I struck my third blow and Gabriel told me that my nation would be
victorious over Yemen. Rejoice, victory shall come. This increased the Muslims
faith and submission.”
Sahih Muslim: 40:20:4676 “Believers who sit home and those who go out for Jihad
in Allah’s Cause are not equal.”
Sahih Bukhari: 4:52:284-5 “When the Divine Inspiration [Qur’an surah]: ‘Those of
the believers who sit at home,’ was revealed, Maktum came to the Prophet while
he was dictating the verse. ‘O Allah’s Apostle! If I were able, I would take part in
Jihad.’ So Allah sent down revelation to His Apostle: ‘...except those who are disa-
bled, blind, or lame.’”
151
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ple they raided fled in various directions, they took four women, including one
young woman who was very beautiful. She fell to Abu Qatadah. The Prophet asked
Qatadah about her. He said, ‘She came from the spoils.’ The Messenger said, ‘Give
her to me.’ So he gave her to him.”
Sahih Bukhari: 4:52:70 “Some people drank alcohol in the morning of the day of
the battle of Uhud and were martyred on the same day.”
Sahih Bukhari: 4:52:69 “For thirty days Allah’s Apostle invoked Allah to curse
those who had killed his companions. He invoked evil upon the tribes who diso-
beyed Allah and His Apostle. There was revealed about those who were killed a
Qur’anic Verse we used to recite, but it was cancelled later on. The Verse was:
‘Inform our people that we have met our Lord. He is pleased with us and He has
made us pleased.’”
Ishaq:385 “Hind is a Meccan woman who had lost her father, husband, son, and
brother to Muhammad’s raiders at Badr.” Tabari VIII:181 “The Messenger ordered
six men and four women to be assassinated. One of these women was Hind, who
swore allegiance and became a Muslim.”
Ishaq:389 “When the Apostle came home he handed his sword to his daughter
Fatima, saying, ‘Wash the blood from this, daughter, for by Allah it has served me
well today.’”
Tabari VII:139/Ishaq:389 “The battle was fought on the Sabbath. On the following
day, Sunday, 16 Shawwal (March 24, 625) the Messenger of Allah’s crier called out
to the people to go in pursuit of the enemy. His only purpose was to lower the
morale of the Quraysh; by going in pursuit of them, he wanted to give the impres-
sion that his strength was unimpaired, and that the Muslim casualties had not
weakened their ability […to be religious? …to be faithful to their god? Alas, no…] to
engage in fighting.”
Ishaq:394 “Did you think that you would enter Paradise and receive My reward
before I tested you so that I might know who is loyal? You used to wish for mar-
tyrdom before you met the enemy. You wished for death before you met it. Now
that you have seen with your own eyes the death of swords…will you go back on
your religion, Allah’s Book, and His Prophet as disbelievers, abandoning the fight
with your enemy?’”
Qur’an 3:141 “This is so that Allah may test the faithful and destroy the unbelieving
infidels. Did you think that you would enter Paradise while Allah does not know
those of you who really fights hard (in His Cause) and remains steadfast? You
152
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
wished for death before you met it (in the field of battle). Now [that] you have
seen it with your own eyes, (you flinch!)”
Ishaq:508/Tabari VIII:91 “Seventy Muslim men gathered around them and they
harassed the Quraysh. Whenever they heard of a Meccan caravan setting out for
Syria, they intercepted it, and killed everyone they could get a hold of. They tore
every caravan to pieces and took the goods. The Quraysh, therefore, sent to the
Prophet, imploring him for the sake of Allah and the bond of kinship to send word
to them.”
Tabari VIII:94 “A fifteen-man raiding party led by Zayd went to Taraf against the
Banu Thalabah. The Bedouins fled, fearing that Allah’s Messenger had set out
against them. Zayd took twenty camels from their herds. He was away four
nights.”
Tabari VIII:97 “The Messenger appointed Abu Bakr as our commander, and we
raided the Banu Fazarah. After we prayed the dawn prayer, he ordered us to
launch the raid against them. We went down to the watering hole and there we
killed some people. I saw women and children among them, who had almost out-
run us; so I sent at them. When they saw my arrow they stopped, and I led them
back to abu Bakr. Among them was a woman wearing a worn-out piece of leather.
Her daughter was among the fairest of the Arabs. Abu Bakr gave me her daughter
as booty.”
Ishaq:308/Tabari VII:65 “When the Apostle was in Safra, Nadr was assassinated.
When Muhammad reached Irq al-Zabyah he killed Uqbah. When the Prophet or-
dered him to be killed, Uqbah said, ‘Who will look after my children, Muhammad?’
“Hellfire,’ the Apostle replied, and he was killed.”
Tabari VII:85 “Muhammad killed many Quraysh polytheists at Badr.”
Qur’an 5:33 “The punishment for those who wage war against Allah and His
Prophet and make mischief in the land, is to murder them, crucify them, or cut off
a hand and foot on opposite sides...their doom is dreadful. They will not escape the
fire, suffering constantly.”
Tabari VIII:122/Ishaq:515 “The Prophet gave orders concerning Kinanah to Zubayr,
saying, ‘Torture him until you root out and extract what he has. So Zubayr kindled
a fire on Kinanah’s chest, twirling it with his firestick until Kinanah was near
death. Then the Messenger gave him to Maslamah, who beheaded him.”
Sahih Bukhari:V4B52N260 “Ali burnt some [former Muslims alive] and this news
reached Ibn Abbas, who said, ‘Had I been in his place I would not have burnt
153
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
them.’” Ishaq:316 “Following Badr, Muhammad sent a number of raiders with or-
ders to capture some of the Meccans and burn them alive.” Qur’an 48:27 “If the
Muslims had not been there, We would have punished the unbelievers [Christians]
with a grievous torture.”
Ishaq:595 “The Apostle said, ‘Get him away from me and cut off his tongue.””
Qur’an 8:12 “Your Lord inspired the angels with the message: ‘I will terrorize the
unbelievers [Christians] Therefore smite them on their necks and every joint and
incapacitate them. Strike off their heads and cut off each of their fingers and toes.”
Tabari VII:133/Ishaq:387 “When Muhammad saw Hamzah he said, ‘If Allah gives
me victory over the Quraysh at any time, I shall mutilate thirty of their men!’
When the Muslims saw the rage of the Prophet they said, ‘By Allah, if we are victo-
rious over them, we shall mutilate them in a way which no Arab has ever mutilat-
ed anybody.”
Tabari VIII:96 “A raiding party led by Zayd set out against Umm in Ramadan.
During it, Umm suffered a cruel death. Zyad tied her legs with rope and then tied
her between two camels until they split her in two. She was a very old woman.
Then they brought Umm’s daughter and Abdallah to the Messenger. Umm’s
daughter belonged to Salamah who had captured her. Muhammad asked Salamah
for her, and Salamah gave her to him.”
Qur’an 8:72 “Those who accepted Islam and left their homes to fight in Allah’s
Cause with their possessions and persons, and those who gave them shelter and
aided them are your allies. You are only called to protect Muslims who fight.”
Bukhari: V8B75N417 “Allah’s Messenger said, ‘Allah has some angels who look for
those who think about Allah while they’re out [fighting] and they encircle them
with their wings. Allah [who hears all] asks these angels, ‘What do my slaves say?’
The angels reply, ‘Allahu Akbar!’ Allah [who created a brothel] asks, ‘What do they
desire?’ ‘They ask for your Paradise.’ ‘Have they seen it?’ ‘No. But if they had they
would covet it all the more.’”
Sahih Muslim: 44:20:4691 “Muhammad said: ‘A troop of soldiers, large or small,
who fight get their share of the booty and return safe and sound, receive in ad-
vance two-thirds of their reward; and a troop of soldiers who return empty-
handed and are afflicted or wounded will receive their full reward.’”
Sahih Muslim: 51:20:4706 “Allah’s Messenger said: ‘Whom do you consider to be a
martyr among you?’ The Companions said: ‘One who is slain in Allah’s Cause is a
martyr.’ He said: ‘Then (if this is the definition of a martyr) the martyrs of my
154
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Umma [Islamic community] will be small in number.’ They asked: ‘Prophet, who
are martyrs then?’ He said: ‘One who is slain in Allah’s Cause is a martyr; one who
dies in the Way of Allah is a martyr; one who dies of plague is a martyr; one who
dies of cholera is a martyr.’”
Qur’an 4:74 “Let those who fight in Allah’s Cause sell the life of this world for the
hereafter. To him who fights in the Cause of Allah, whether he is slain or gets vic-
tory soon shall We give him a great reward.”
Sahih Muslim: 33:20:4651 “We asked Abdallah about the Qur’anic Verse: ‘Think
not of those who are slain in Allah’s way as dead. Nay, they are alive, finding their
sustenance in the presence of their Lord.’ (Qur’an 3:169) He said: ‘We asked the
Holy Prophet the meaning of the verse and he said: “The souls of martyrs live in
the bodies of green birds who have their nests in chandeliers hung from the
throne of the Almighty. They eat the fruits of Paradise from wherever they like
and then nestle in these chandeliers. Once their Lord cast a glance at them and
said: ‘Do you want anything?’ They said: ‘What more shall we desire? We eat the
fruit of Paradise from wherever we like.’ Their Lord asked them the same question
thrice. When they saw that they would continue to be asked and not left, they said:
‘O Lord, we wish that Thou may set return our souls to our bodies so that we may
be slain in The Way once again.’ When He (Allah) saw that they had no need, they
were left (to their joy).”’”
Sahih Muslim: 31:20:4645 “The Prophet said: ‘Whoever cheerfully accepts Allah as
his Lord, Islam as his Religion and Muhammad as his Apostle is necessarily entitled
to enter Paradise.’ Abu wondered at it and said: ‘Messenger of Allah, repeat that
for me.’ He did that and said: ‘There is another act which elevates the position of a
man in Paradise to a grade one hundred (higher), and the elevation between one
grade and the other is equal to the height of the heaven from the earth.’ Abu said:
‘what is that act?’ He replied: ‘Jihad in the Way of Allah! Jihad in Allah’s Cause!’”
Sahih Muslim: 32:20:4646 “Muhammad stood up among his Companions to deliv-
er his sermon in which he told them that Jihad in Allah’s Cause and belief in Allah
were the most meritorious of acts. A man stood and said: ‘Messenger, do you think
that if I am killed in the Way of Allah, my sins will be blotted out?’ The Messenger
said: ‘Yes, in case you are killed in Allah’s Cause and you always fought facing the
enemy, never turning your back upon him.’ The man asked (again).’ The Messen-
ger said: ‘Yes, if you always fought facing the enemy and never retreated. Gabriel
has told me this.’”
155
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Sahih Bukhari: 4:52:104 “The Prophet said, ‘Good will remain in the foreheads of
horses for Jihad for they bring about a reward in Paradise or booty.’”
Sahih Bukhari: 4:52:220 “Allah’s Apostle said, ‘I have been sent with the shortest
expressions bearing the widest meanings, and I have been made victorious with
terror. While I was sleeping, the keys of the treasures of the world were brought to
me and put in my hand.’ Allah’s Apostle has left the world and now we are bring-
ing out those treasures.”
Sahih Bukhari: 4:53:386 “Umar sent Muslims to great countries to fight pagans.
He said, ‘I intend to invade Persia and Rome.’ So, he ordered us to go to [the Per-
sian King] Khosrau. When we reached the enemy, Khosrau’s representative came
out with 40,000 warriors, saying, ‘Talk to me! Who are you?’ Mughira replied, ‘We
are Arabs; we led a hard, miserable, disastrous life. We used to worship trees and
stones. While we were in this state, our Prophet, the Messenger of our Lord, or-
dered us to fight you till you worship Allah Alone or pay us the Jizyah tribute tax
in submission. Our Prophet has informed us that our Lord says: ‘Whoever
amongst us is killed as a martyr shall go to Paradise to lead such a luxurious life as
he has never seen, and whoever survives shall become your master.’”
Sahih Bukhari: 4:52:285 “When the Divine Inspiration [Qur’an surah]: ‘Those of
the believers who sit at home,’ was revealed, Maktum [the blind man] came to the
Prophet while he was dictating the verse. ‘O Allah’s Apostle! If I were able, I would
take part in Jihad.’ So Allah sent down revelation to His Apostle: ‘...except those
who are disabled, blind, or lame.’”
Sahih Bukhari: 4:52:54 “The Prophet said, ‘Were it not for the believers who do
not want to be without me, I would always go forth in army-units setting out for
Jihad.’”
Sahih Bukhari: 4:52:216 “Allah’s Apostle said, ‘Were it not for fear it would be diffi-
cult for my followers,I would not have remained behind any army units.’”
Sahih Bukhari: 4:52:48 “The people said, ‘Allah’s Apostle! Acquaint the people with
the good news.’ He said, ‘Paradise has one hundred grades which Allah has re-
served for the Mujahidin who fight in His Cause.’”
Sahih Bukhari: 4:51:47 “‘What causes you to smile, O Allah’s Apostle?’ He said,
‘Some of my followers who in a dream were presented to me as fighters in Allah’s
Cause on board a ship amidst the sea caused me to smile.’”
Sahih Bukhari: 4:52:80 “Muhammad said, ‘Allah welcomes two men with a smile;
one of whom kills the other and both of them enter Paradise. One fight in Allah’s
156
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Cause and gets killed. Later on Allah forgives the killers who also get martyred in
Allah’s Cause.’”
Sahih Bukhari: 4:52:287 “The Emigrants and the Ansar said, ‘We are those who
have given a pledge of allegiance to Muhammad that we will carry on Jihad as long
as we live.’”
Sahih Bukhari: 4:52:175 “He heard the Prophet saying, ‘Paradise is granted to the
first batch of my followers who will undertake a naval expedition.’ The Prophet
then said, ‘The first army amongst my followers who will invade Caesar’s City will
be forgiven their sins.’”
Sahih Bukhari: 4:52:182-4 “Allah’s Apostle invoked evil upon the infidels, saying, ‘O
Allah! The revealer of the Holy Book, defeat these people and shake them. Fill the
infidels’ houses and graves with fire.’”
Sahih Muslim: 28:20:4631 “I heard Muhammad say: ‘I would not stay behind when
a raid for Jihad was being mobilized unless it was going to be too hard on the be-
lievers. I love that I should be killed in Allah’s Cause; then I should be brought
back to life and be killed again.’”
Qur’an 47:4 “So, when you clash with the unbelieving Infidels in battle (fighting
Jihad in
Allah’s Cause), smite their necks until you overpower them, killing and wounding
many of them. At length, when you have thoroughly subdued them, bind them
firmly, making
(them) captives. Thereafter either generosity or ransom (them based upon what
benefits
Islam) until the war lays down its burdens. Thus are you commanded by Allah to
continue carrying out Jihad against the unbelieving infidels until they submit to
Islam.”
Sahih Bukhari: 4:52:50 “The Prophet said, ‘A single endeavor of fighting in Allah’s
Cause is better than the world and whatever is in it.’”
Sahih Bukhari: 5:59:569 “I fought in seven Ghazwat battles along with the Prophet
and fought in nine Maghazi raids in armies dispatched by the Prophet.”
Sahih Bukhari: 5:59:516 “When Allah’s Apostle fought or raided people we raised
our voices saying, ‘Allahu-Akbar! Allahu-Akbar! None has the right to be wor-
shipped but Allah.’”
Qur’an 7:3 “Little do you remember my warning. How many towns have we de-
stroyed as a raid by night? Our punishment took them suddenly while they slept
157
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
for their afternoon rest. Our terror came to them; our punishment overtook
them.”
Qur’an 8:67 “It is not fitting for any prophet to have prisoners until he has made a
great slaughter in the land.”
Qur’an 4:76 “Those who believe fight in the Cause of Allah.”
Qur’an 4:77 “Have you not seen those to whom it was said: Withhold from
fighting, perform the prayer and pay the zakat. But when orders for fighting were
issued, a party of them feared men as they ought to have feared Allah. They say:
‘Our Lord, why have you ordained fighting for us, why have you made war com-
pulsory?’”
Qur’an 4:78 “Wherever you are, death will find you, even if you are in towers
strong and high! So what is wrong with these people that they fail to understand
these simple words?” Qur’an 4:84 “Then fight (Muhammad) in Allah’s Cause.
Incite the believers to fight with you.” Qur’an 4:94 “Believers, when you go abroad
to fight wars in Allah’s Cause, investigate carefully.”
Sahih Muslim: 28:20:4628 “Allah has undertaken to provide for one who leaves his
home to fight; Allah will either admit him to Paradise or will bring him back home
with his reward and booty.”
Qur’an 9:19 “Do you make the giving of drink to pilgrims, or the maintenance of
the Mosque, equal to those who fight in the Cause of Allah? They are not compa-
rable in the sight of Allah. Those who believe, and left their homes, striving with
might, fighting in Allah’s Cause with their goods and their lives, have the highest
rank in the sight of Allah.”
Sahih Bukhari 1:8:387 "O Abu Hamza! What makes the life and property of a per-
son sacred?" He replied, "Whoever says, 'None has the right to be worshipped but
Allah', faces our Qibla during the prayers, prays like us and eats our slaughtered
animal, then he is a Muslim, and has got the same rights and obligations as other
Muslims have." See also: Sahih Bukhari 1:2:24
Qur'an 4:95 "Those believers who sit back are not equal to those who perform
Jihad in the Path of Allah with their wealth and their selves. Allah has favored
those who perform Jihad with their wealth and their selves by degrees over those
who sit back."
Sahih Muslim: 9:1:31 “I have been commanded to fight against people till they testi-
fy to the fact that there is no god but Allah, and believe in me (that) I am the Mes-
senger and in all that I have brought.”
158
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Qur’an 2:193 “Fight them until there is no more Fitnah (disbelief) and religion is
only for Allah. But if they cease/desist, let there be no hostility except against infi-
del disbelievers.”
Qur’an 2:244 “Fight in Allah’s Cause, and know that Allah hears and knows all.”
Qur’an 2:246 “He said: ‘Would you refrain from fighting if fighting were pre-
scribed for you?’ They said: ‘How could we refuse to fight in Allah’s Cause?’”
Qur’an 3:154 “Say: ‘Even if you had remained in your houses, those ordained to be
slaughtered would have gone forth to the places where they were to slain.”
Qur’an 4:101 “In truth the disbelievers [Christians] are your enemy.” Qur’an 4:104
“Do not relent in pursuing the enemy.”
Qur’an 9:14 “Fight them and Allah will punish them by your hands, lay them low,
and cover them with shame. He will help you over them.”
Qur’an 8:65 “O Prophet, urge the faithful to fight. If there are twenty among you
with determination they will vanquish two hundred; if there are a hundred then
they will slaughter a thousand unbelievers, for the infidels are a people devoid of
understanding.”
Qur’an 33:26 “Allah made the Jews leaves their homes by terrorizing them so that
you killed some and made many captive. And He made you inherit their lands,
their homes, and their wealth. He gave you a country you had not traversed be-
fore.”
Qur’an 8:60 “Prepare against them whatever arms and cavalry you can muster
that you may strike terror in the enemies of Allah, and others besides them.”
Qur’an 47:20 “Those who believe say, ‘How is it that no surah was sent down (for
us)?’ But when a categorical [definite or uncompromising] surah is revealed, and
fighting and war (Jihad, holy fighting in Allah’s Cause) are ordained”
Qur’an 9:41 “March forth (equipped) with light or heavy arms. Strive with your
goods and your lives in the Cause of Allah. That is best for you.”
Qur’an 4:95 “Not equal are those believers who sit at home and receive no injuri-
ous hurt, and those who strive hard, fighting Jihad in Allah’s Cause with their
wealth and lives. Allah has granted a rank higher to those who strive hard, fighting
Jihad with their wealth and bodies to those who sit. Allah prefers Jihadists who
strive hard and fight above those who sit home. He has distinguished his fighters
with a huge reward.”
Qur’an 33:22 “Among the Believers are men who have been true to their covenant
with Allah and have gone out for Jihad (holy fighting). Some have completed their
159
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
vow to extreme and have been martyred fighting and dying in His Cause, and
some are waiting, prepared for death in battle.”
Qur’an 48:27 “If the Muslims had not been there, we would have punished the
unbelievers with a grievous torture.”
Qur’an 5:37 “The disbelievers [Christians] will long to get out of the Fire, but nev-
er will they get out there from; and theirs will be an enduring torture.”

መሐመድ ማለት እንዲህ… ዓይነት ሰው ነበሩ፡- እስካሁን ድረስ ነቢያቸው መሐመድ


ስለ ጂሃድም ሆነ ስለ ሌሎች ነገሮች ያዘዟቸውን ትእዛዛት ምን እንደሚመስሉ
አይተናል፡፡ እርሳቸው ያደረጓቸውን ነገሮች ነው ለተከታዮቻቸውም ያስተላለፉላቸው፡፡
አሁን የግድ ወደኋላ መመለስ ይኖርብናል፡፡ ከመጀመሪያው ገጽ ጀምሮ ስለማንኛውም
ርዕሰ ጉዳይ ቢሆን የመሐመድ አጠቃላይ ትምህርቶቻቸው ምን እንደሚመስሉ
አይተናል፡፡ ለመሆኑ መሐመድ ምን ዓይነት ግላዊ ሕይወትና ስብዕና ቢኖራቸው ነው
ይህን እስካሁን ያየነውን ሁሉ ያደረጉትና በትእዛዝ ያስተላለፉት? ምን ምክንያትስ
ኖሯቸው ነው ለዚህ ሁሉ የበቁው? እነዚያን ከአእምሮ በታች የሆኑና የዘቀጡ
አስተሳሰቦችንና ትምህርቶችንስ ከየት አገጧቸው? እነዚህንና ሌሎችንም በመሐመድ
ሕይወት ውስጥ ሊጠየቁ የሚገቡ እጅግ በርካታ ጥያቄዎችን ለመመለስ ወደኋላ
ተመልሰን የመሐመድን ሕይወት ከ ሀ እስከ ፐ ማየቱ የግድ አስፈላጊ ነው፡፡ ‹‹መሐመድ
ምን ዓይነት ሰው ነበሩ?›› ለሚለው ጥያቄ በቂ የሆነ ምላሽ ከቁርአኑና ከሐዲሱ ውስጥ
አንዳንድ ነጥቦችን እያነሳን ማየት ተገቢ ነው፡፡ በዚህም መሠረት ‹‹መሐመድ ማለት
እንዲህ… እንዲህ…እንዲህ…ዓይነት ሰው ነበሩ›› እያልን አንዳንድ ነጥቦችን ካየን በኋላ
በመጨረሻ ‹‹ለምን እንዲህ…ዓይነት ሰው ሆኑ?›› የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ የግል
ሕይወታቸውን ከነሻው እስከ መድረሻው ድረስ ያለውን በጥልቀት እናየዋለን፡፡ ስለዚህ
ከዚህ ብንጀምርስ!!! መሐመድ ማለት እንዲህ…ዓይነት ሰው ነበሩ፡-
1ኛ. መሐመድ ባደረባቸው መንፈስ ምክንያት ራሳቸውን ሊያጠፋ ይሞክሩ ነበር/
suicide/፡- መሐመድ 40 ዓመት ሲሆናቸው ከ610 ዓ.ም ጀምሮ ብቻውን ሂራ ተራራ
ላይ ወዳለው ዋሻ እየሄዱ መገለጦችን ተቀበልኩ ማለት ጀመሩ፡፡ በዚህ ቦታ ላይ
በሚሆነው ነገር በሰይጣን ተይዤያለሁ ብለው ይፈሩና ይጨነቁ ነበር፡፡ ብዙጊዜ
ራሳቸውንም ሊገድሉ ሞክረው ነበር፡፡ ይህም በሳሂህ ቡካሪ ሐዲስ ላይ በሰፊው
ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ “ራሱን ቁልቁል ለመወርወር ብሎ በየጊዜው ወደ ተራራው ጫፍ
ይወጣ ነበር፡፡ ጂብሪልም ከፊቱ እየታየው ‘መሐመድ ሆይ! አንተኮ በእውነት የአላህ
ሐዋርያ ነህ’ ይለው ነበር፡፡ መሐመድም ልቡ ፀጥ ሲልና ሲረጋጋ ወደቤቱ ይመለሳል፡፡”
160
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
“the Prophet (Mohammad) became so sad as we have heard that he intended sev-
eral times to throw himself from the tops of high mountains and every time he
went up the top of a mountain in order to throw himself down, Gabriel would
appear before him and say, "O Muhammad! You are indeed Allah's Apostle in
truth" whereupon his heart would become quiet and he would calm down and
would return home.” Sahih Bukhari 9:87:111
2ኛ. መሐመድ በሴት ቀሚስ ውስጥም እያሉ መገለጦቹ ይመጡላቸው ነበር፡-
ለመሐመድ አንዳንድ ጊዜ መገለጦቹ ይመጡላቸው የነበረው የአይሻን ቀሚስ
በሚለብሱበት ጊዜ ነበር፡፡ ማለትም ከሁሉም ሚስቶቻቸው በበለጠ ሁኔታ አይሻን
በጣም ይወዷት ነበር (እርሳቸው በ53 ዓመታቸው አይሻ ደግሞ የ9 ዓመት ሕጻን ልጅ
እያለች እንዳገቧትና ወሲብ እንፈጸሙባት ያስታውሱ) የመሐመድ ሁሉም ሚስቶች
እርሳቸውን የሚያስተናግዱት በተራ ነበር፡፡ ነገር ግን ለአይሻ ካላቸው የተለየ ፍቅር
የተነሳ መሐመድ ከተከታዮቻቸው ስጦታ ሲበረከትላቸው እንኳ ስጦታውን በአይሻ ቤት
ብቻ እያሉ እንዲያመጡቸው ያደርጉ ነበር፡፡ የሚመጣላቸውን ስጦታ በሌሎቹ
ሚስቶቻቸው ቤት እያሉ አይቀበሉም ነበር፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ በሚስቶቻቸው መካከል
መከፋፈል መጣና አንደኛዋ ዑም ሰላማህ የተባለችው ሚስታቸው የዚህን ምክንያት
ስትጠይቃቸው መሐመድ የሰጧት ምላሽ “መገለጦቹ የሚመጡልኝ የአይሻን ቀሚስ
ስለብስ ነው” የሚል ነው፡፡ ይህ ታሪክ በሐዲሱ ውስጥ ብዙ ቦታ ተጠቅሶ ይገኛል፡፡
“narrated by Aisha who related that the wives of the prophet were divided into
two groups. One group consisted of Aisha, Hafsa, Safiya and Sawdah while the
other group consisted of Um Salamah and the rest of the women that belonged to
the prophet. The Muslims had learned of the great love that the prophet had for
Aisha so that if one of them had a gift he desired to give to the prophet, he would
delay giving it until the prophet came to Aisha’s house. Then the group who sided
with Um Salamah came to Um Salamah and asked her to tell the prophet that he
should command the people that if any of them had a gift to give to the prophet,
they should give it him in whatever house of his wives the prophet was in at the
time.
So Um Salamah went and talked with the prophet but he did not respond to her.
When the group asked her what the prophet said she told them that he did not
respond. So they asked her to go talk to him again until he responds… then the
prophet said to her, “Do not hurt me with Aisha, for the inspiration did not come
upon me when I was in a women's garment [fee thawb imra’ah] except that of

161
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Aisha.” Sahih Bukhari 2393 , “Muhammad went around to her and she spoke to
him. He said to her, “Do not injure me regarding 'A'isha. The revelation does not
come to me when I am in the garment of any woman except 'A'isha.” She said, "I
repent to Allah from injuring you, Messenger of Allah.” Sahih Bukhari 2442 , Sahih
Bukhari 3941, Sahih Muslim 31:5984 , Sahih Muslim 4472 , Mishkat Al Masabih,
Volume II Book XXVI

3ኛ. መሐመድ መጠጥ ይጠጡ ነበር /Drinker/፡- መጀመሪያ በቁርአኑ ላይ የተጻፈውን


ነገር እንመለከት፡፡ ሱረቱ አል-ነሕል 16:67 ላይ ከዘንባባና ከወይን ፍሬዎች ጥሩና
ተስማሚ የሆነ መጠጥና ምግብ ማግኘት እንደሚቻልና በእነዚህም ውስጥ ብልህ ለሆኑ
ሰዎች ምልክት እንዳለ ነው የተጻፈው፡፡ “And from the fruit of the date-palm and the
vine, ye get out wholesome drink and food: behold, in this also is a sign for those who are
wise.” Quran 16:67፡፡
በቁርአኑ 4፡43 ላይም ሙስሊሞችን ከስግደት እንዳያስታጉላቸው ብቻ ነው
እንዳይጠጡ የተነገረው፡፡ መሐመድ ተከታዮቻቸውን መጠጥ አምጡልኝ ብለው
እያዘዙ እነርሱም ወይን ፈልገው አምጥተውላቸው እንደጠጡ ሐዲሱ ይናገራል፡፡
ጠጥተውም ካጣጣሙት በኋላ መጠጡን ያመጣላቸውን ሰው “አንተ ነህ እንዴ
የተመቅከው!?” እያሉ አድናቆታቸውን ገልጸውለታል፡፡ መሐመድ ጉዞም ሲሄዱ ወተትና
ወይን እየያዙ ነበር የሚሄዱት፡፡ ከሰኞ ጀምሮ እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ድረስ ጠጥተው
የተረፈውን ለተከታዮቻቸው ይሰጧቸው ወይም ያፈሱ እንደነበር ተጽፏል፡፡ ሲፈልጉም
አንዳንድ ጊዜ ከመስገዳቸው በፊት በመጠጡ ይታጠቡበት (ውዱ ያደርጉበት) ነበር፡፡
“Narrated by Gaber bin Abdullah: We were with the messenger of Allah, and he
asked for a drink. One of his men said: "Oh Messenger of Allah, Can we offer you
wine to drink?" He said “yes.” He (Gaber) went out looking for the drink and came
back with a cup of wine. The messenger asked: ‘Have you fermented it, even with
one piece of ferment?” He (Gaber) said "yes" and he (Muhammad) drank.”’ (Sahih
Muslim-Hadith #3753), “Narrated Abu Huraira: Allah's Apostle was presented a
bowl of milk and a bowl of wine on the night he was taken on a journey (Al-
Mi'raj). (Sahih Bukhari 7:69:508), “Ibn 'Abbas reported that Nabidh was prepared
for Allah's Messenger in the waterskin, Shu'ba said: It was the night of Monday. He
drank it on Monday and on Tuesday up to the afternoon, and If anything was left
out of it he gave it to his servant or poured it out.” (Sahih Muslim 23:4972),
“Narrated by Abdullah bin Masoud: He was with the Messenger of Allah on the

162
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
night of the jinn when he asked him if he had water. He answered that he had
wine in a pot. Mohammed said: Pour me some to do ablution and he did. The
Prophet said: "O Abdullah bin Masoud it is a drink and a purifier.” Musnad Ahmad
- Hadith #3594
4ኛ. መሐመድ ይዋሹ ነበር /Liar/፡- የተሻለ ጥቅም እስከተገኘበት ድረስ ማንኛውም
ሰው የገባውን ቃልኪዳን ወይም መሀላ ማፍረስ እንደሚቻል መሐመድ በግልጽ
መናገራቸውን በሐዲሶች ላይ ተመዝግቧል፡፡ እርሳቸውም ሲናገሩ “በአላህ ፈቃድ መሀላ
ብምልና በኋላ ሌላ የተሻለ ነገር ባገኝ መሀላዬን አወርድና የተሻለውን ነገር አደርጋለሁ”
ነው ያሉት፡፡ “the Prophet said, ‘By Allah, and Allah willing, if I take an oath and
later find something else better than that. Then I do what is better and expiate my
oath.’” Sahih Bukhari 7:67:427 , “So far as I am concerned, by Allah, if He so wills, I
would not swear, but if, later on, I would see better than it, I (would break the
vow) and expiate it and do that which is better.” Sahih Muslim 15:4044
መሐመድ ልክ እንደ እርሳቸው ሁሉ ለተከታዮቻቸውም እንዲሁ ተመሳሳይ መልእክት
ነው ያስተላለፉላቸው፡፡ “አንድ ነገር ለማድረግ መሀላ ብትፈጽሙና በኋላ ግን ሌላ
የተሻለ ነገር ብታገኙ መሀላችሁን አውርዳችሁ (አፍርሳችሁ) የተሻለውን ነገር መሥራት
አለባችሁ፡፡” “The Prophet said, ‘If you ever take an oath to do something and later
on you find that something else is better, then you should expiate your oath and
do what is better.’” Sahih Bukhari 9:89:260 , “Allah's Messenger said, ‘He who took
an oath and (later on) found something better than that should do that, and expi-
ate for (breaking) his vow.’” Sahih Muslim 15:4052 , “Adi reported Allah's Messen-
ger as saying: ‘When anyone amongst you takes an oath, but he finds (something)
better than that he should expiate (the breaking of the oath), and do that which is
better.’” Sahih Muslim 15:4058 , see also Sahih Muslim 15:4054 , Sahih Muslim
15:4062 , Sahih Bukhari 4:52:271, Sahih Bukhari 5:59:369
5ኛ. መሐመድን ሰዎች “ስብከቶችህ ቀድሞ የምናውቃቸው የዱሮ ተረቶች ናቸው”
ይሏቸው ነበር፡- መሐመድ ገና ከመነሻው መስበክ ሲጀምሩ የመካ ሰዎች
ትምህርታቸውን “የቀደሙት አባቶቻችን የሚያወሯቸው ተረቶች ብቻ እንጂ ሌላ
አይደሉም” በማለት ያፌዙባቸው ነበር፡፡ ይህንንም ራሳቸው መሐመድ በቁርአኑ አል-
ሙእሚኑን 23፡83 ላይ ጠቅሰውታል፡፡ “On the contrary they say things similar to
what the ancients said. “Such things have been promised to us and to our fathers
before! They are nothing but tales of the ancients!’” Qur’an 23፡83፡፡ ለዚህም ነው
መሐመድ በቁርአን 9፡61 ላይ “ነቢዩን ጆሮ ሰሚ ነው ይላሉ” ካለ በኋላ ወደ
163
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ማስፈራሪያው የሚገባው፡፡ ከቁ.63 ጀምሮ እንዲህ ይላል፡- ‹‹አላህንና መልእክተኛውን
የሚከራከር ሰው ለእርሱ የገሀነም እሳት በውስጧ ዘውታሪ ሲሆን የተባቺው መሆኑን
አያውቁምን? ይህ ታላቅ ውርደት ነው፡፡ መናፍቃን በልቦቻቸው ውስጥ ያለውን ነገር
የምትነግራቸው ሱራ በእነርሱ ላይ መወረዷን ይፈራሉ፤ አላገጡ›› ተብሎ ነው
የተጻፈው፡፡ ቁርአኑ በ23 ዓመት ውስጥ ለመሐመድ ወረደላቸው በተባለው ጊዜ
በቅደም ተከተላቸው መሠረት ቢታዩ ማለትም መጀመሪያ ወርዷል ከተባለው ከሱራ
96 ጀምረን ብናየው የመጀመሪያዎቹ የግጥም መልክ ሲኖራቸው ቀስ በቀስ ነው
ይዘታቸው እየተቀየረ የመጣውና ወደ ኀይልና ግድያ እያመዘኑ የመጡት፡፡ ይህ የሆነው
ደግሞ ከመነሻው ሲያስተምራቸው ትምህርቱ ሰዎቹ ከሚያውቋቸው የቀደሙ ተረቶች
ያልተለዩ ስለሆኑ አልቀበል ስላሏቸው ነው በቀጥታ ጂሃድን የእምነታቸው ማስፋፊያ
ዋነኛ መንገድ ያደረጉት፡፡
6ኛ.መሐመድ ጉቦ (ሙስና) ይሰጡ ነበር /Briber/፡- ለድሆችና ወደ እስልምና ለመጡ
አዲስ አማኞች ምጽዋት አድርጎ ገንዘብ መስጠት ከአላህ የተደነገገ ግዴታ መሆኑን
ቁርአኑ ይናገራል፡፡ 9፡60፡፡ መሐመድ ተከታዮቻቸው ለነበሩት ለቁራይሽና ለአንሳር
ሰዎች ያልሰጡትን ነገር የባኑ ኪላብ ጎሳ አባል ለሆነ አንድ ሰውና የባኑ ናህባን ጎሳ አባል
ለሆኑ ሁለት ሰዎች ይሰጧቸዋል፡፡ በድርጊቱ የተናደዱት ተከታዮቻቸው “ለእኛ
ያልሰጠኸውን እንዴት ለእነርሱ ትሰጣለህ?” ብለው ሲጠይቋቸው ከነቢያቸው
የተሰጣቸው ምላሽ “የሰዎቹን ልብ ለመማረክ ነው ይህንን ያደረኩት” የሚል ነው፡፡
ተመሳሳይ ታሪኮችን በሐዲሱ ውስጥ በብዛት ተጽፈው እናገኛለን፡፡ “So the Quraish
and the Ansar became angry and said, ‘He (the Prophet) gives the chief of Najd
and does not give us.’ The Prophet said, ‘I give them so as to attract their hearts.’”
Sahih Bukhari 4:55:558, Sahih Bukhari 4:53:374, Sahih Muslim 5:2303, See Also:
Sahih Muslim 5:2304, and Sahih Muslim 5:2305 “Abdullah b. Zaid reported that
when the Messenger of Allah conquered Hunain he distributed the booty, and he
bestowed upon those whose hearts it was intended to win.” Sahih Muslim 5:2313,
Al-Tabari, Vol. 9, p. 36, See Also Ishaq: 596.
8ኛ.መሐመድ ያታልሉ ነበር /Deceiver/፡- በአቡ ዳውድ ሐዲስ ላይ እንደተመዘገበው
መሐመድ የጂሃድ ውጊያ ለማድረግ ሲያስቡ የሚሄዱበትን ትክክለኛ ቦታ አይናገሩም
ነበር፣ ይልቁንም ወደ ሌላ ቦታ የሄዱ እያስመሰሉ ነበር የሚወጡት፡፡ ይህንንም
የሚያደርጉበትን ምክንያት ሲናገሩ “ጦርነት ማታለል (ማጭበርበር) ነው” ብለዋል፡፡
“When the Prophet intended to go on an expedition, he always pretended to be
going somewhere else, and he would say: ‘War is deception.’” Abu Dawud 14:2631.

164
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

ነቢያቸው መሐመድ ሰዎች ለጠየቋቸው ጥያቄ መልሱን ከሰማይ አወርድላችኋለሁ


ብለው ከነገሯቸው በኋላ የተናገሩትን ነገር በሰዎቹ ፊት በተግባር ማሳየት
ባለመቻላቸው በዚህም ብዙዎች እንደካዱ በቁርአኑ 5፡102 ላይ ተጠቅሷል፡፡
በተመሳሳይ አገላለጽ ኢብን ኢሻቅም ይህንን በሰፊው ዘግቦታል፡፡ Ibn Ishaq:248፡፡
በቁርአኑ 8፡18 ላይም እንዲሁ ተአምር አደርጋለሁ ካሉ በኋላ ባለማድረጋቸው
የተጠራጠሩትን ሰዎች መሐመድ ተንኮለኞችና ከሀዲዎች ናቸው ብለዋቸዋል፡፡ 8፡71
ላይ ደግሞ “ሊከዱህ ቢፈልጉ ከዚህ በፊት አላህን በእርግጥ ከድተዋል” በማለት
ለወደፊቱ ተከታዮቻቸው ቢከዷቸው እንኳ መካዳቸው አዲስ እንዳልሆነ በመንገር
ራሳቸውን አፅናንተውታል፡፡ በሐዲሱም ውስጥ ብዙ ቦታዎች ላይ “The Prophet said,
‘War is deceit.’” ማለትም “ጦርነት ማታለል ነው” ብሎ እንደተናገረ ተጠቅሷል፡፡ Sahih
Bukhari 4:52:267 , Sahih Bukhari 4:52:268 , Al-Tabari, Vol. 8, p. 23 & Sahih Bu-
khari 4:52:269. አፈ ጮሌነት ልክ እንደ ማጂክ ዓይነት ሥራ እንደሆነ ነው በሐዲሱ
ላይ የተነገረው፡፡ Sahih Bukhari 7:71:662. ማታለል ለመሐመድ ብቻ እንጂ ለሌላ
ለማንኛውም ነቢይ እንዳልተፈቀደ መናገራቸውን ኢብን ኢሻቅ ጽፎታል፡፡ “Then Allah
said, ‘It is not for any prophet to deceive.’” Ishaq: 397
9ኛ. መሐመድ የሰዎችን አካል በመቆራረጥ ያሰቃይ ነበር /Torturer/:- ይህንን
ለማረጋገጥ ቀጥሎ ያለውን የቁርአን ጥቅስ ማስታወሱ ብቻ በቂ ነው፡፡ “እነዚያ አላህንና
መልዕክተኛውን የሚዋጉ፣ በምድርም ላይ ለማጥፋት የሚተጉ ሰዎች ቅጣት መገደል
ወይም መሰቀል ወይም እጆቻቸውንና እግሮቻቸውን በማፈራረቅ መቆረጥ ወይም
ከሀገር መባረር ነው” ይላል ቁርአኑ፡፡ ሱረቱ አል-ማኢዳህ 5፡33፡፡ “The punishment of
those who wage war against Allah and His messenger and strive to make mischief
in the land is only this, that they should be murdered or crucified or their hands
and their feet should be cut off on opposite sides or they should be imprisoned;
this shall be as a disgrace for them in this world, and in the hereafter they shall
have a grievous chastisement” Qur'an 5:33
ወደ ሐዲሱም ስንመጣ መሐመድ የፈጸሙትን አንድ አስገራሚ ታሪክ እናገኛለን፡፡
በታሪኩ ላይ አካልን በመቆራረጥ አሰቃይቶ ስለመግደል የሚናገረውን የቁርአን ጥቅስ
መሐመድ እንዴት በተግባር እንዳዋሉት እናያለን፡፡ ሙሉ ታሪኩ በሦስቱም ዋና ዋና
ሐዲሶች (ቡኻሪ፣ አቡ ዳውድና ሳሂህ ሙስሊም) እንዲሁም በመሐመድ የግል
የሕይወት ታሪካቸው /biography/ ላይም በዝርዝር ተቀምጧል፡፡
ዑራይና ከሚባል ጎሳ የመጡ 8 ሰዎች የመሐመድን እምነት ይቀበሉና አብረዋቸው

165
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
መጓዝ ይጀምራሉ፡፡ ከዚያ በኋላ ግን ደስተኞች አልነበሩም፤ አጠቃላይ ሁኔታውም ሆነ
የአካባቢው አየር ስላልተስማማቸው ታመሙና መድኃኒት ወይም ወተት እንዲሰጧቸው
ነቢያቸውን ይጠይቃሉ፡፡ ነቢያቸው መሐመድም ወደ በረሃው ወርደው የግመልን
ወተትና ሽንት ለመድኃኒትነት እንዲጠቀሙበት ነው የነገሯቸው፡፡ እነርሱም ግመሎቹን
ይዘው በዛው ይጠፋሉ፡፡ ጠፍተው አልቀሩም ተይዘው መሐመድ ፊት ቀረቡ፡፡
መሐመድም ዐይናቸውን በጋለ ብረት አውጥተው፣ እጅና እግራቸውን ቆራርጠው ነው
የገደሏቸው፡፡ “The Prophet sent some men in their pursuit, and before the sun
rose high, they were brought, and he had their hands and feet cut off. Then he
ordered for nails which were heated and passed over their eyes, and whey were
left in the Harra (i.e. rocky land in Medina). They asked for water, and nobody
provided them with water till they died” (Sahih Bukhari 4:52:261), “The Prophet
then ordered to cut their hands and feet (and it was done), and their eyes were
branded with heated pieces of iron, They were put in 'Al-Harra' and when they
asked for water, no water was given to them.” (Sahih Bukhari 1:4:234), “The
Prophet ordered for some iron pieces to be made red hot and their eyes were
branded with them and their hands and feet were cut off and were not cauterized.
Then they were put at a place called Al-Harra, and when they asked for water to
drink they were not given till they died.” (Sahih Bukhari 8:82:796), “Narrated An-
as: The Prophet cut off the hands and feet of the men belonging to the tribe of
'Uraina and did not cauterize (their bleeding limbs) till they died.” Sahih Bukhari
8:82:795 ይህ ታሪክ በሐዲሱ በጣም ብዙ ቦታ ላይ ነው ተመዝግቦ የሚገኘው፡፡ Sahih
Muslim 16:4131 , Sahih Bukhari 8:82:794 , Sahih Bukhari 9:83:37 , Sahih Bukhari
2:24:577 , Sahih Muslim 16:4132 , Sahih Muslim 16:4134 , Abu Dawud 38:4356 ,
Sahih Bukhari 7:71:623 , Sahih Bukhari 5:59:505
ከመሐመድ ተከታዮች ውስጥ 4ኛው ከሊፋ የሆነው አሊ ሰዎችን በእሳት እንዳቃጠለ
ኢብን አባስ የተባለው ሰው ይሰማና “እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን ኖሮ አላቃጥላቸውም
ነበር” ማለቱን በሐዲሱ ላይ ተጽፎ እናገኛለን፡፡ “Narrated Ikrima: Ali burnt some
people and this news reached Ibn 'Abbas, who said, "Had I been in his place I
would not have burnt them” Sahih Bukhari 4:52:260
ነቢያቸው መሐመድ “አሰቃዩትና እውነቱን ይናገር” የሚል ትእዛዝ ኪናናህ በተባለው
ሰው ላይ አስተላልፈውበት ሰውየውን ደረቱን በእሳት አቃጥለው ካሰቃዩት በኋላ
መሐመድ ለሌላኛው ተከታያቸው ‹‹አንገቱን ሰይፈው›› ብለው አሰይፈውታል፡፡ “The
Prophet gave orders concerning Kinanah to Zubayr, saying, ‘Torture him until you

166
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
root out and extract what he has.’ So Zubayr kindled a fire on Kinanah’s chest,
twirling it with his firestick until Kinanah was near death. Then the Messenger
gave him to Maslamah, who beheaded him.” Al-Tabari, Vol. 8, p. 122, See Also
Ishaq:515. እንዲሁም ሌሎች በርካታ ተመሳሳይ ታሪኮችን ተጽፈው እናገኛለን፡፡
“Following Badr, Muhammad sent a number of raiders with orders to capture
some of the Meccans and burn them alive.”(Ishaq:316), “The Apostle said, ‘Get him
away from me and cut off his tongue.’” (Ishaq:595) “Umar said to the Apostle, ‘Let
me pull out Suhayl’s two front teeth. That way his tongue will stick out and he will
never be able to speak against you again.’” (Ishaq:312), “The Muslims met them
with their swords. They cut through many arms and skulls. Only confused cries
and groans could be heard over our battle roars and snarling.” (Ishaq:550), “When
Muhammad saw Hamzah he said, ‘If Allah gives me victory over the Quraysh at
any time, I shall mutilate thirty of their men!’ When the Muslims saw the rage of
the Prophet they said, ‘By Allah, if we are victorious over them, we shall mutilate
them in a way which no Arab has ever mutilated anybody.’” Al-Tabari, Vol. 7, p.
133, See Also Ishaq: 387

የአንዷን ሴት ታሪክ ግን ከሁሉም በተለየ ሁኔታ ሰፋ ባለ መልኩ ማየቱ ግድ ነው፡፡


ዑም ቂርፋህ ትባላለች፡፡ ፋዛራ ከተባሉ የፓጋን ዐረብ ጎሳዎች ወገን የሆነች በዕድሜ
የገፋች ትልቅ ሴት ናት፡፡ የጎሳዋን መሪ እነ መሐመድ ቀደም ብለው ወረራ ባደረጉ ጊዜ
ገድለውታል፡፡ ዛይድ በጦርነቱ ቆስሎ ስለነበር በንዴት ብዙ ሴቶችና ሕጻናትን ጭምር
ገድሎ የተቀሩትን በምርኮ ሲወስድ ይህቺን ትልቅ አሮጊት ሴት ቃይስ አል-ሙሳሀር
ለተባለው ሰው ግደላት ብሎ ይሰጠዋል፡፡ እርሱም ሴት ልጇን ለዝሙት ባርነት በምርኮ
ከወሰደ በኋላ ዑም ቂርፋህ እጅግ አሰቀቂ በሆነ ሁኔታ ገደላት፡፡ Ibn Ishaq: 980፡፡
በገመድ ሁለት እግሮቿን ሁለት የተለያዩ ግመሎች ላይ አስሮ ግመሎቹን ሰዎች
ጋልበዋቸው በሁለት ተቃራኒ አቅጣጫ እንዲሄዱ በማድረግ ሰውነቷ ተበጣጥሶ
እንድትሞት ነው ያደረጓት፡፡ Sahih Muslim 19:4345
“A raiding party led by Zayd set out against Umm in Ramadan. During it, Umm
suffered a cruel death. Zyad tied her legs with rope and then tied her between two
camels until they split her in two. She was a very old woman. Then they brought
Umm’s daughter and Abdallah to the Messenger. Umm’s daughter belonged to
Salamah who had captured her. Muhammad asked Salamah for her, and Salamah
gave her to him.” Al-Tabari, Vol. 8, p. 96. “Then they brought Umm Qirfa’s daugh-

167
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ter and Mas’ada’s son to the apostle. The daughter of Umm Qirfah belonged to
Salama b. Amr who had taken her.” Ibn Ishaq 980. “An expedition led Zaid bin
Haritha was despatched to Wadi Al-Qura in Ramadan 6 Hijri after Fazara had
made an attempt at the Prophet’s life. Following the Morning Prayer, the detach-
ment was given orders to raid the enemy. Some of them were killed and others
captured. Amongst the captives, were Umm Qirfah and her beautiful daugh-
ter” (Saifur Rahman al-Mubarakpuri- the Sealed Nectar: Page 152)
ነቢያቸው መሐመድ በማሰቃየት የመቅጣትንና የመግደልን አዋጅ ያስተላለፉት
በእስልምና በማያምኑት ወይም በክርስቲያኖች ላይ ብቻ አልነበረም፡፡ ሶላት ለመስገድ
ከቤት ወጥተው ወደ መስጊድ የማይሄዱም ሙስሊሞች እዛው እቤታቸው ውስጥ
እንዳሉ እሳት እንዲለኮስባቸው አዘው ነበር፡፡ “The Prophet said, ‘No prayer is harder
for the hypocrites than the Fajr and the 'Isha' prayers and if they knew the reward
for these prayers at their respective times, they would certainly present themselves
(in the mosques) even if they had to crawl." The Prophet added, "Certainly I decid-
ed to order the Mu'adh-dhin (call-maker) to pronounce Iqama and order a man to
lead the prayer and then take a fire flame to burn all those who had not left their
houses so far for the prayer along with their houses.’” Sahih Bukhari 1:11:626

10ኛ.መሐመድ ጅምላ ጭፍጨፋ ያካሄዱ ነበር /Mass Murderer/፡- በመጀመሪያ


ካሁን በፊት በጥቂቱ የጠቀስነውን አንድ ታሪክ አንስተን ማየት እንችላለን፡፡ ቁጥራቸው
ከ800-900 የሚሆኑ በመዲና ከተማ ይኖሩ የነበሩ የባኑ ቁራይዛ ጎሳዎች በ627 ዓ.ም
በመሐመድ ትእዛዝ በአንድ ቀን በሰይፍ ተሰይፈዋል፡፡ ቁርአኑ በሱረቱ አል-አሕዛብ
33፡26 ላይ ‹‹እነዚያንም ከመጽሐፉ ባለቤቶች የረዱዋቸውን ቁረይዟን ከምሽጎቻቸው
አወረዳቸው፤ በልቦቻቸውም ውስጥ መባባትን ጣለባቸው፤ ከፊሉን ትገድላላችሁ፤
ከፊሉንም ትማርካላችሁ›› በማለት ይጠቅሳቸዋል፡፡ በሐዲሱ ላይ በግልጽ
እንደተመዘገበው መሐመድ መጀመሪያ ላይ በጣም ትልቅና ረጅም የምሽግ ጉድጓድ
እንዲቆፈር አደረጉ፡፡ ከዚህ በኋላ ከታሰሩበት በግሩፕ በግሩፕ እየተከፈሉ ተወስደው
በየተራ አንገታቸው እየተሰየፈ ወደተቆፈረው ጉድጓድ እንዲጣሉ ሲደረግ መሐመድ
ይህን ክስተት ቁጭ ብሎ ሲከታተሉት ነው የዋሉት፡፡ በመጨረሻም ሚስቶቻቸውንና
ሕጻናቱን ለራሳቸውና ለተከታዮቻቸው ለዝሙትና ለባርነት ተግባር አከፋፍሏቸዋል፡፡
“The Prophet offered the Fajr Prayer [Prayer of Fear] near Khaybar when it was
still dark. He said, ‘Allahu-Akbar!’ [Allah is Greatest] Khaybar is destroyed, for
whenever we approach a hostile nation to fight, then evil will be the morning for
168
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
those who have been warned.’ Then the inhabitants came out running on their
roads. The Prophet had their men killed; their children and woman were taken as
captives.” Sahih Bukhari: 5፡59፡512. “Then the Messenger of Allah sent Sa’d bin
Zayd with some of the Qurayza captives to Najd, and in exchange for them he
purchased horses and arms.” “The Messenger of God commanded that furrows
should be dug in the ground for the Qurayza. Then he sat down. Ali and Zubayr
began cutting off their heads in his presence.” Al-Tabari, Vol. 8, pp. 39-40
(ይህን የጅምላ ጭፍጨፋ በተመለከተ በገጽ------ላይ ስለ መሐመድ ኃጢአቶች ዝርዝር
ሁኔታ በሚያትተው ጽሑፍ ውስጥ በስፋት ስለተካተተ ከዚያ ላይ ይመልከቱ)
11. መሐመድ ይቀሙና ይዘርፉ ነበር /Plunderer/፡- እስቲ ይህንን የቁርአን ጥቅስ
በደንብ እንመልከተው፡- “ከጦር ዘረፋ ገንዘቦች ይጠይቁሃል፣ የዘረፋ ገንዘቦች የአላህና
የመልክተኛው ናቸው፤ ስለዚህ አላህን ፍሩ” ሱረቱ አል-አንፋል 8፡1፡፡ መሐመድ በዚህ
በ8ኛው አንቀጽ ላይ መጀመሪያ ያስቀመጡት ሕግ ሙስሊም ባልሆኑ ሰዎች ላይ ጂሃድ
አውጀው ከዚያም የሚገኘውን የዘረፋ ንብረት አላህና እርሳቸው ብቻ መውሰድ
እንዳለባቸው ነው የደነገጉት፡፡ ከጊዜ በኋላ ግን መሐመድ በዚህ ሕግ ቁ.41 ላይ
የተወሰነ ማሻሻ በማድረግ ከተዘረፈው ንብረት ውስጥ አንድ አምስተኛው ለእርሳቸው
እንዲሆን ካደረጉ በኋላ ተከታዮቻቸውም ቀሪውን እንዲካፈሉ ፈቅደውላቸዋል፡፡
‹‹ከማንኛውም ነገር በጦር ከከሓዲዎች የዘረፋችሁትም አንድ አምስተኛው ለአላህና
ለመልዕክተኛው ለነቢዩ፣ ለዝምድና ባለቤቶችም፣ ለየቲሞችም፣ ለምስኪኖችም፣
ለመንገደኛም የተገባ መሆኑን ዕወቁ››› ይላል ቁርአኑ-8፡41፡፡ ይህም መሐመድ
ተከታዮቻቸው በጂሃድ ዘምተው ዘርፈው ስለሚያመጡት ንብረትና ስለ ድርሻ
አወሳሰዳቸው በግልጽ ያስቀመጡበት ሕግ ነው፡፡
ለምጽዋት የተሰጠ ገንዘብን መሐመድ መውሰድ እንዳለባቸው በቁርአኑ ላይ ብዙ ቦታ
ተጽፏል፡፡ 8፡68፣ 9፡103፣ 59፡6፡፡ በሐዲሱም ላይ ቢሆን መሐመድ በጦርነት የተዘረፈ
ንብረት ለእኔ ሕጋዊ ተደርጎ ተሰጥቶኛል በማለት ተናግረዋል፡፡ “Allah's Apostle said,
‘Booty has been made legal for me.’” Sahih Bukhari 4:53:351. መሐመድ በጦርነት
ከተዘረፈው ንብረት ውስጥ አንድ አምስተኛ ድርሻቸውን እየወሰዱ የተቀረውን
አከፋፍለዋቸዋል፡፡ ሴቶችንና ሕጻናትንም እንዲሁ ያከፋፍሏቸው ነበር፡፡ Bukha-
ri:5፡59፡510 & Tabari VIII:130፡ “The Prophet conquered Khaybar by force after
fighting. Khaybar was something that Allah gave as booty to His Messenger. He
took one-fifth of it and divided the remainder among the Muslims.” Tabari VIII:123
& Ishaq:515፡ “Allah’s Apostle besieged the final [Jewish] community until they

169
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
could hold out no longer. Finally, when they were certain that they would perish,
they asked Muhammad to banish them and spare their lives, which he did. The
Prophet took possession of all their property.” Ibn Ishaq: 324: ‘A fifth of the booty
belongs to the Apostle.’ Ibn Ishaq:511፡ “When Dihyah protested, wanting to keep
Safiyah for himself, the Apostle traded for Safiyah by giving Dihyah her two cous-
ins. The women of Khaybar were distributed among the Muslims.”, Al-Tabari, Vol.
7, p. 64, See Also Ishaq:307፡ “When we quarreled about the booty we became very
bad tempered. So Allah removed it from us and handed it over to His Messenger.”,
Al-Tabari, Vol. 8, p. 38፡ “The Messenger divided the wealth, wives, and children of
the Banu Qurayza Jews among the Muslims.”, Al-Tabari, Vol. 8, p.130፡ “The Proph-
et conquered Khaybar by force after fighting. Khaybar was something that Allah
gave as booty to His Messenger. He took one-fifth of it and divided the remainder
among the Muslims.”
Ishaq:289፡ “Muhammad summoned the Muslims and said, ‘This is the Quraysh
caravan containing their property. Go out and attack it. Allah will give it to us as
prey.” Tabari VII:29፡ “Abu Sufyan and the horsemen of the Quraysh were return-
ing from Syria following the coastal road. When Allah’s Apostle heard about them
he called his companions together and told them of the wealth they had with them
and the fewness of their numbers. The Muslims set out with no other object than
Sufyan and the men with him. They did not think that this raid would be anything
other than easy booty.”
ነቢያቸው መሐመድ የተዘረፈውን ንብረት በሚያከፋፍሉበት ወቅት ለእግረኛው ተዋጊ
አንድ እጅ ሲደርሰው ለባለፈረሰኛ ጦረኛ ደግሞ ሦስት እጅ ይደርሰው ነበር፡፡ “On the
day of Khaibar, Allah's Apostle divided (the war booty of Khaibar) with the ratio of
three shares for the horse and one-share for the foot soldier.” (The sub-narrator,
Nafi' explained this, saying, "If a man had a horse, he was given three shares and if
he had no horse, then he was given one share.") Sahih Bukhari 5:59:537, Sahih
Bukhari 5:59:542, See Also Sahih Bukhari 5:59:543
12. መሐመድ ጦርነት ባይኖርባቸውም እንኳ በግል ጉዳያቸው ምክንያት ሰዎችን
ይገድሉ ነበር /Suicidal/፡- በወቅቱ በመካ ከተማ ውስጥ የነበሩ ገጣሚዎችና ጸሐፊዎች
መሐመድን “ትምህቶችህ የቀደሙት አባቶቻችን የሚያወሯቸው ተረቶች ብቻ እንጂ ሌላ
አይደሉም” በማለት አጣጥለውባቸው ነበር፡፡ ገና ከመነሻውም እምነታቸውን
ሲመሠርቱና በኃይል ሲያስፋፈፉ በጽኑ ተቃውመዋቸዋል፡፡ እናም የመካ ነዋሪዎች
ትምህርታቸው ሐሰት መሆኑን የሚገልጹ ግጥሞችን እየጻፉ በመካ ከተማ ውስጥ
170
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ለኅብረተሰቡ ያሰራጩ ነበር፡፡
እነዚህን ግለሰቦች መሐመድ “የእገሌን አንገት ቆርጣችሁ ጣሉልኝ” የሚል ቀጭን
ትእዛዝ ተዋጊ ለሆኑት ተከታዮቻቸው ካስተላለፉ በኋላ በምሽት እየላኳቸው ነው
የግለሰቦቹን አንገት በሰይፍ እያስቆረጡ ይጥሉ የነበረው፡፡ ይህንንም ታሪካቸውን
በግልጽ በሐዲሱ ላይ ተመዝግቦ እናገኘዋለን፡፡ ለምሳሌ የእነ ካብ ቢን አሽራፍ፣ አቡ
አፋቅ፣ አስማ ቢንት ማርዋንና የሌለቹንም ግለሰቦች የግድያ ሁኔታ በገጽ----ላይ
“የመሐመድ ኃጢአቶች” በሚለው ርዕስ ስር በስፋት ስላየን የግድያውን ሁኔታ ከዚያ
ላይ በዝርዝር ማየት ይቻላል፡፡ አሁን ደግሞ ከዛ የቀጠለውን የ43 ሰዎችን የግድያ
ሁኔታ በአጭሩ እናያለን፡፡ ከዛ በፊት ግን የተወሰኑትን ግድያዎችና አፈጻጸማቸውን
ከሐዲሱ ላይ እንይ፡- በመጀመሪያ “Ask forgiveness for your sin” ማለትም “ስለ
ኃጢአትህ ምሕረትን ለምን” በማለት በአስራሚ ሁኔታ ቁርአኑ የመሐመድን
ኃጢአተኛነት በግልጽ እንዳወጀባቸው ማስታወሱ ተገቢ ነው፡፡ ሱረቱ መሐመድ
47፡19፣ ሱረቱ አል- ፈትሕ 48፡2፣ ሱረቱ አል-ሙእሚን 40፡55፡፡
ስለዚህ እነዚህ ገጣሚዎችና ጸሐፊዎች የመሐመድን ትምህርትና ይሠሯቸው የነበሩ
የተለያዩ ወንጀሎችን ብቻ ነበር የተቃወሙት እንጂ እነርሱን ለግድያ የሚያደርስ
የፈጸሙት ምንም ዓይነት ወንጀል አልነበረም፡፡ እንዲያውም በሕዝቡ ዘንድ ተሰሚነትና
ዕውቅና ስላላቸው ነው መሐመድ “እንዴት እምነቴን አትቀበሉም? ስለማደርገው
ማንኛውም ነገርስ ምን አገባችሁ?” በማለት ነው በግፍ ለሰይፍ የዳረጋጓቸው፡፡ “Allah's
Apostle said, ‘Who is willing to kill Ka'b bin Al-Ashraf who has hurt Allah and His
Apostle?’ Thereupon Muhammad bin Maslama got up saying, ‘O Allah's Apostle!
Would you like that I kill him?’ The Prophet said, "Yes," …When Muhammad bin
Maslama got a strong hold of him, he said (to his companions), "Get at him!" So
they killed him and went to the Prophet. (Abu Rafi) was killed after Ka'b bin Al-
Ashraf.” (Sahih Bukhari 5:59:369), “We carried Ka’b’s head and brought it to Mu-
hammad during the night. We saluted him as he stood praying and told him that
we had slain Allah’s enemy. When he came out to us we cast Ashraf’s head before
his feet. The Prophet praised Allah that the poet had been assassinated and com-
plimented us on the good work we had done in Allah’s Cause.” (Al-Tabari, Vol. 7,
p. 97, See Also Ishaq 368) የካብ ቢን አሽራፍን ግድያ በተመለከተ የቡኻሪ ሐዲስ
በብዙ ቦታ በሰፊው ዘግቦታል፡፡ Sahih Bukhari 3:45:687, Sahih Bukhari 4:52:270,
Sahih Bukhari 4:52:271, See Also Sahih Muslim 19:4436, Ibn Sa'd, Vol. 1, P. 37.
መሐመድ አስማ ቢንት ማርዋን የተባለችውን ሴት በሌሊት ጨለማ ገዳያቸውን ልከው

171
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ያሰየፏት እቤቷ አባታቸው ከሞተባቸው ከ5 ልጆቿ ጋር ተኝታ ሳለ ነው፡፡ እንዲያውም
አንዱን ሕጻን ልጇን እያጠባች ነበር፡፡ እያጠባች ያለውን ሕጻን ከጡቷ ላይ መንጭቆ
በመጣል በያዘውን ሰይፍ እርሷን ሰይፏታል፡፡ በቀጣዩ ቀን ጠዋት ላይ መሐመድ
ዜናውን ሰምተው ገዳዩን ሰው ሲያገኙት “አላህንና ሐዋርያውን በትክክል እረድተሃል”
ነበር ያሉት፡፡ “Asma was the wife of Yazid Ibn Zayd Ibn Hisn al-Khatmi. She used
to revile Islam, offend the prophet. She composed verses. When the apostle heard
what she had said he said, "Who will rid me of Marwan's daughter?" `Umayr b.
`Adiy al-Khatmi who was with him heard him, and that very night he went to her
house and killed her. First, he crept into the writer’s home while she lay sleeping
surrounded by her young children. There was one at her breast. Umayr removed
the suckling babe and then plunged his sword into the poet. The next morning in
the mosque, Muhammad, who was aware of the assassination, said, ‘you have
helped Allah and His Apostle.’” Ibn Ishaq: 675-676 & Ibn Sa`d, Vol. 2, p. 31.
ወደተነሳሁበት ሀሳብ ልመለስና ከዚህ ቀጥሎ መሐመድ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ
በጨለማ ገዳዮቻቸውን እየላኩ ያሰየፏቸውን የ43 ሰዎችን የግድያ ሁኔታና የታሪኩን
ምንጭ በአጭሩ እናያለን፡፡ ቀጥሎ የምናያቸው ሁሉም ግድያዎች በቀጥታ በመሐመድ
ትእዛዝና ሙሉ ድጋፍ የተፈጸሙ ናቸው፡፡

በቀጥታ በመሐመድ ትእዛዝና ሙሉ ድጋፍ የተፈጸሙ የ64 ሰዎች ግድያ


(ማስታወሻ፡- ቀጥሎ ያለው መረጃ በመሐመድ ዘመን በጦርነት የሞቱትን ሰዎች ቁጥር
አያካትትም፡፡ በመሐመድ ጊዜ የተፈጸሙ ከ90 በላይ የሚሆኑ የሽብር ጥቃቶችና ጦርነቶች
አሉ፡፡ እነዚህ በቁጥር ከ64 በላይ የሚሆኑ ግለሰቦች ግን መሐመድን በግል ‹‹ነቢይነትህን
አንቀበልም›› በማለት ስለተቃወሟቸው ብቻ መሐመድ በእያንዳንዳቸው ላይ ቀጥተኛ ትእዛዝ
በመስጠት ያስገደሏቸው ናቸው እንጂ በጦርነት ከሞቱት ጋር የሚካተቱ አይደሉም፡፡ ሲጀመር
በወቅቱ በጦርነት የሞቱትን ለይቶ ማወቅና በአሃዝ ቆጥሮ ማስቀመጥ በራሱ እጅግ አስቸጋሪ
ስለሆነ ትክክለኛ መረጃ ማግኘትም አይቻልም፡፡ የእነዚህ የ64 ግለሰቦች የግድያ ሁኔታ ግን
በሐዲሱና በመሐመድ የግል የሕይወት ታሪካቸው (biography) ላይ እንዲሁም ጥንታዊ በሆኑ
የታሪክ መዛግብት ላይ በግልጽ ተመዝግቦ ስለሚገኝ ታሪካቸውን ማወቅ ተችሏል፡፡ እኔም ምንም
እንኳን ከየምንጮቹ ለቅሞ በማውጣት እንዲህ በተደራጀና እጥር ምጥን ባለ መልኩ ማቅረቡ
አስቸጋሪ ቢሆንብኝም ከብዙ ድካም በኋላ አጠቃላይ መረጃውን በአጭሩ በተራ ቁጥር አድርጌ
እንደሚከተለው አዘጋጅቼ አቅርቤዋለሁ)
1. አስማ ቢንት ማርዋን፡- He Kill 'Asma' bint Marwan for opposing Muhammad with
poetry. (Ishaq: 675, Ibn Sa`d, Vol.2, p.31)

172
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
2. አቡ አፋቅ፡- He Kill the Jewish poet Abu Afak for opposing Muhammad through
poetry (Ishaq: 675, Ibn Sa'd, Vol. 2, P.32)
3. ካብ ኢብን አል-አሽራፍ፡- "The Prophet said, ‘Who is ready to kill Ka’b bin Ashraf.’
Muhammad bin Maslama replied, ‘Do you like me to kill him?’ The Prophet replied
in the affirmative. Muhammad bin Maslama said, ‘Then allow me to say what I
like.’ The Prophet replied ‘I do (i.e. allow you).’" Sahih Bukhari 4:52:271 see also:
Sahih Bukhari 3:45:687, 4:52:270, 5:59:369, Sahih Muslim 19:4436
“We carried Ka’b’s head and brought it to Muhammad during the night. We salut-
ed him as he stood praying and told him that we had slain Allah’s enemy. When he
came out to us we cast Ashraf’s head before his feet. The Prophet praised Allah
that the poet had been assassinated and complimented us on the good work we
had done in Allah’s Cause.” (Al-Tabari, Vol. 7, p. 97, See Also Ishaq 368), “Then
they cut his head and took it with them. They cast his head before Muhammad.
The prophet praised Allah on his being slain.” Ibn Sa'd, Vol.1, P.37.
4. አቡ ራፊ፡- “Allah's Apostle sent a group of persons to Abu Rafi. Abdullah bin
Atik entered his house at night, while he was sleeping, and killed him.” (Sahih
Bukhari 5:59:370), “The killing of Abu Rafi’, ‘Abdullah bin Abi Al-Huqaiq and he
was also called Salam bin Abi Al-Huqaiq who used to live in Khaibar, and some
said the he used to live in his castle at the land of Hijaz. Az-Zhuri said, ‘He (Abu
Rafi’) was killed after Ka’b bin Al-Ashraf.” Bukhari vol.5 book 59 chapter 15. See
also: Sahih Bukhari 5:59:369, Sahih Bukhari 5:59:371, Al-Tabari, Vol.7, p.99-101.
Ibn Ishaq:714-715, 482-483.
5.ኻሊድ ኢብን ሱፈያን፡- "The Messenger of Allah called me and said, Khalid b. Su-
fyan b. Nubayh is either in Nakhlah or ‘Uranah, so go to him and kill him.’" Abu
Dawud 1:1244, Al-Tabari, Vol.9, p.121
6. አቡ አዛህ አሚር ቢን አብደላህ፡- Abu 'Azzah 'Amr bin 'Abd Allah al-Jumahi was
Behead because he was a prisoner of War captured during the Invasion of Hamra
al-Asad. (Mubarakpuri, The Sealed Nectar, p.183)
7. አቡ ሱፈያን፡- Abu Sufyan was the commander of the Meccan forces. Amr was
sent by Muhammad to kill Abu Sufyan [the Quraysh leader and merchant]. The
Prophet said, ‘Go to Abu Sufyan and kill him.’ Al-Tabari, Vol. 7, pp. 147-150
8. ሪፋህ ቢን ቃይስ፡- (Al Tabari, Volume 8, Victory of Islam, p. 151, Ibn Ishaq p.672)
9. አብዱላህ ቢን ካታል፡- Narrated Anas bin Malik: Allah's Apostle entered Mecca in
the year of its Conquest wearing an Arabian helmet on his head and when the
Prophet took it off, a person came and said, "Ibn Khatal is holding the covering of
173
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
the Ka'ba (taking refuge in the Ka'ba)." The Prophet said, "Kill him." Sahih Bukhari
3:29:72 See Also Sahih Muslim 7:3145
“The Messenger of Allah, entered Makka, in the Year of Victory, wearing a helmet,
and when he took it off a man came to him and said, "Messenger of Allah, Ibn
Khatal is clinging to the covers of the Kaba," and the Messenger of Allah, said, "Kill
him." Al-Muwatta 20 76.256, See Also Sahih Bukhari 3:29:72, Sahih Bukhari
5:59:582
10. ሙሳይሊማህ፡- “The Apostle of Allah ordered Qarazah ibn Ka'b to kill Musay-
limah. He beheaded Musaylimah in the market.” Abu Dawud 38:4348
11. የአይሁዳዊው ዐይነ ስውር ሰው ግድያ፡- (Ibn Ishaq:372, Sita Ram Goel, The Calcutta
Quran petition, p.104, Tabari, The foundation of the community, p.112)
“When a blind Jew became aware of the presence of the Messenger and the Mus-
lims he rose and threw dust in their faces, saying, ‘Even if you are a prophet, I will
not allow you into my garden!’ I was told that he took a handful of dirt and said, ‘If
only I knew that I would not hit anyone else, Muhammad, I would throw it in your
face.’ Sa’d rushed in and hit him on the head with his bow and split the Jew’s head
open. Al-Tabari, Vol. 7, p. 112, See Also Ishaq:372.
12. የዐይነ ስውሩ ሰው ሚስት ግድያ፡- (Abu Dawud 38:4348, Sunan al-Nasai no.4081,
Norman A. Stillman The Jews of Arab lands: a history and source book. p.128)
“Narrated Abdullah Ibn Abbas: A blind man had a slave-mother who used to abuse
the Prophet and disparage him. He forbade her but she did not stop. He rebuked
her but she did not give up her habit. One night she began to slander the Prophet
and abuse him. So he took a dagger, placed it on her belly, pressed it, and killed
her. A child who came between her legs was smeared with the blood that was
there.” Abu Dawud 38:4348
13. ሳራ እና ኢክሪማህ ኢብን አቡ ጃህል፡- (Al-Tabari, Vol.8, p.180, Ishaq:551)
15. የስምንቱ ሰዎች አሰቃቂ ግድያ፡- “When the Prophet was informed by a shouter for
help, he sent some men in their pursuit, and before the sun rose high, they were
brought, and he had their hands and feet cut off. Then he ordered for nails which
were heated and passed over their eyes, and whey were left in the Harra (i.e. rocky
land in Medina). They asked for water, and nobody provided them with water till
they died (Abu Qilaba, a sub-narrator said, "They committed murder and theft
and fought against Allah and His Apostle, and spread evil in the land.") Sahih Bu-
khari 4:52:261 see also 1:4:234, 5:59:505, 7:71:623, Sahih Bukhari 8:82:794,
8:82:797
174
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
“…They were captured and brought to the Prophet. He then ordered to cut their
hands and feet, and their eyes were branded with heated pieces of iron, and then
he threw them in the sun till they died." Sahih Bukhari 9:83:37. See also Qur'an
5:33.
23. አስሩ የመካ ነዋሪዎች መሰየፍ፡- The Messenger ordered six men and four women
to be assassinated. One of these women was Hind, who swore allegiance and be-
came a Muslim. Al-Tabari, Vol. 8, p. 181
The apostle of Allah entered through Adhakhir, [into Mecca], and prohibited
fighting. He ordered six men and four women to be killed, they were (1) Ikrimah
Ibn Abi Jahl, (2) Habbar Ibn al-Aswad, (3) Abd Allah Ibn Sa`d Ibn Abi Sarh, (4)
Miqyas Ibn Sababah al-Laythi, (5) al-Huwayrith Ibn Nuqaydh, (6) Abd Abbah Ibn
Hilal Ibn Khatal al-Adrami, (7) Hind Bint Utbah, (8) Sarah, the mawlat
(enfranchised girl) of Amr Ibn Hashim, (9) Fartana and (10) Qaribah. (Ibn Sa`d,
Vol.2, p.168.)
24. ቢን ካብ አል-አንሳሪ፡- “One of them was Al-'Ansi who was killed by Fairuz in
Yemen and the other was Musailima Al-Kadhdbab." Sahih Bukhari 5:59:662
25. አል-ሁዋይሪዝ ኑቃይድል ዋሂብ ቁሳይ፡- "Another was al-Huwayrith Nuqaydh Wahb
Qusayy, one of those who used to insult Muhammad in Mecca. Al-Huwayrith was
killed by Ali. Ishaq:551
26. ፋርታና፡- (Abu Dawud 14:2678, Hussain Haykal, the Life of Mohammed, p.440,
Ibn Ishaq p.550)
27. ቁራይባህ፡- (Abu Dawud 14:2678, Sa'd, Ibn (1967) Kitab al-tabaqat al-kabir,
Volume 2 p. 174)
28. ሁዋይሪዝ ኢብን ናፊድ፡- (Ishaq:551, S. A. Rahman, Punishment of Apostasy in
Islam, p.68)
29. ሚቃስ ኢብን ሱባባህ፡- (Ishaq:492, Mubarakpuri, The Sealed Nectar, p.254)
30. ሳራህ፡- (Ishaq:551, Al Tabari, Michael Fishbein (translator) (1997), Volume 8,
Victory of Islam, p.79)
31. ሀሪዝ ኢብን ሂሻም፡- (Sa'd, Ibn (1967) Kitab al-tabaqat al-kabir, Volume 2 p.179)
32. ዙባይር ኢብን አቢ ዑመያህ፡- (Ibn Hisham, Ibn Ishaq, a translation of Isḥāq's Sīrat
rasūl Allāh, p.551)
33. ሀባር ኢብን አል-አስዋድ፡- (Sahih Bukhari 5:59:662, Sahih Bukhari 4:56:817, Al-
Tabari, Vol.9, p.167)
34. ዋህሺ ኢብን ሀርብ፡- (Ibn Sa'd,Kitab al-tabaqat al-kabir, Vol 2, p.179, Wahid Khan,
Muhammad: a prophet for all humanity, p. 327–333)
175
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
35. አብዱላህ ኢብን ዑባይ፡- (Sahih Bukhari 5:59:462)
36. አል-ዩሳይር ኢብን ሪዛም፡- (Al-Tabari, Vol. 9, p. 120)
37. አል ናድር ኢብን አል-ሀሪዝ፡- (Ishaq:133-137, Ishaq:308-312)
38. አቅባ ቢን አቡ ሙዐይት፡- (Al-Tabari, Vol.9, p.121 , Ishaq:308-309)
39. ሙአዊያ ቢን አል ሙግሂራ፡- (Ibn Hisham, Ibn Ishaq p.756)
40. አል-ሀሪዝ ቢን ሱዋይድ፡- (Qur'an 3:86 , Ibn Ishaq p.755)
41. ካብ ኢብን ዙሀይር ኢብን አቢ ሱላማ፡- (Ishaq:597, E.J. Brill's first encyclopedia of Islam, p.584)
42. አል-ሀሪዝ ቢን አል-ታላቲል:- Ismāʻīl ibn ʻUmar Ibn Kathīr, a translation of al-Sīra
al-Nabawiyya, p. 57)
43. አብዱላህ ኢብን ዚባሪ፡- (Wahid Khan, Muhammad: a prophet for all humanity, p.328)
44. ሁባይራህ፡- (Tabari, Biographies of the Prophet's companions and their successors, p.196)
45. ሂንድ ቢንት ዑትባህ፡- (Abu Dawud 33:4153, Al Tabari, Vol 8, Victory of Islam, p.181)
46. አሚር ኢብን ጂሀሽ፡- (Ibn Ishaq:438, Tafsir Ibn Kathir Juz' 28 (Part 28) p.44, Tabari,
The foundation of the community, p.161)
47. የዱማው ንጉሥ ግድያ፡- (Abu Dawud 19:3031, Al-Tabari, Vol. 9, pp. 58-59, Sa'd, Ibn
Kitab al-tabaqat al-kabir, Volume 2, p.205)
48. ዑማያ ቢን ካላፍ አቢ ሳፍዋን፡- (Sahih Bukhari 4:56:826, Sir John Bagot Glubb,
The life and times of Muhammad, p.187)
49. ኢብን ሱናይና፡- (Abu Dawud 19:2996, Ishaq:369)
50. አብዱላህ ኢብን ሳድ፡- (Abu Dawud 38:4346, Sir. William, Muir (1861), The life
of Mahomet, p.131)
51. ኢብን አን-ናዋህ፡- (Abu Dawud 14:2756, Tabari, The conquest of Arabia, p.107)
52. ኪናናህ ኢብን አል-ራቢ፡- (Al-Tabari, Vol.8, p.123, Ishaq:515, Mubarakpuri, The
sealed nectar: biography of the Noble Prophet, p.372, Watt, W. Montgomery
(1956) Muhammad at Medina, p.218)
53. ኩባይብ፡- (Sahih Bukhari 4:52:281)
በስም ያልተጠቀሱ መሐመድ ያስገደሏቸው ሰዎች /Nameless/
54. በእሳት የተቃጠሉ ሁለት ሰዎች፡- Narrated Abu Huraira: Allah's Apostle sent us in a
mission (i.e. am army-unit) and said, "If you find so-and-so and so-and-so, burn
both of them with fire." When we intended to depart, Allah's Apostle said, "I have
ordered you to burn so-and-so and so-and-so, and it is none but Allah Who pun-
ishes with fire, so, if you find them, kill them." Sahih Bukhari 4:52:259
56. ስሙ ያልታወቀ አንድ ሰው፡- When it was feasible for me, I struck him with my
sword and killed him. Then I departed, leaving his women to throw themselves at
him. When I returned to the Prophet, he asked, ‘Is your mission accomplished?’
176
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
‘Yes. I have killed him.’ Al-Tabari, Vol. 9, p. 121
57. ስሙ ያልታወቀ አንድ ሰው፡- Hassan was with the women and children. A Jew
passed by and began to walk around his settlement. There was no one to protect
them while the Apostle and his Companions were at the Meccans’ throats. So I
said: ‘Hassan, this Jew is walking around. I fear he will point out our weakness
while the Muslims are too busy to attend to us. So go down to him and kill him. Al
-Tabari, Vol. 8, p. 22
58. ስሙ ያልታወቀ አንድ ሰው፡- I girded myself, took a club, and, having gone down
from the fortress to the man, I struck him with the club until I killed him. Al-
Tabari, Vol. 8, p. 22, See Also Ishaq 458
59. ስማቸውና ቁጥራቸው ያልታወቁ ሰዎች፡- Amr and an Ansari waited until they were
asleep. Then Amr killed them. When he came to the Messenger, he told him what
had happened. The Prophet said, ‘You have killed men for whom I shall have to
pay blood-money.’ Ishaq:434
61. ስሟ ያልታወቀ አንዲት ሴት፡- “A Jewess used to abuse the Prophet and disparage
him. A man strangled her till she died. The Apostle of Allah declared that no rec-
ompense was payable for her blood.” Abu Dawud 38:4349
62. ስሙ ያልታወቀ አንድ ሰው፡- Abu Basir went out with his companions. When they
stopped to rest he asked one of them, ‘Is this sword of yours sharp?’ ‘Yes,’ he re-
plied. ‘May I look at it?’ Basir asked. ‘If you wish.’ Basir unsheathed the sword,
attacked the man, and killed him. Al-Tabari, Vol. 8, p. 90
63. ስሙ ያልታወቀ አንድ ሰው፡- (Sahih Bukhari 4:52:286, The Middle East: Abstracts
and index, p.423)
64. ስሙ ያልታወቀ ከአስላማ ጎሳዎች ወገን የሆነ አንድ ሰው፡- (Abu Dawud 38:4414, Dr.
Nabil A. Haroun, Teach Yourself Islam, p.9)
65. ከ800 በላይ በሚሆኑ ሰዎች ላይ የተፈጸመ የጅምላ ጭፍጨፋ ግድያ /Genocides/፡-
The morning after the murder of Ashraf, the Prophet declared, ‘Kill any Jew who
falls under your power.’ (Al-Tabari, Vol. 7, p. 97), “The Messenger commanded
that furrows should be dug in the ground for the Qurayza. Then he sat down. Ali
and Zubayr began cutting off their heads in his presence.” (Al-Tabari, Vol. 8, p.
40), “The Jews were made to come down, and Allah’s Messenger imprisoned them.
Then the Prophet went out into the marketplace of Medina, and he had trenches
dug in it. He sent for the Jewish men and had them beheaded in those trenches.
They were brought out to him in batches. They numbered 800 to 900 boys and

177
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
men.” (Ishaq:464), “The Messenger of Allah commanded that all of the Jewish men
and boys who had reached puberty should be beheaded. Then the Prophet divided
the wealth, wives, and children of the Banu Qurayza Jews among the Muslims.” Al-
Tabari, Vol. 8, p. 38.
መጀመሪያ ላይ በማስታወሻ እንደገለጥኩት መረጃው መሐመድ በዘመናቸው
በጦርነት የገደሏቸውንም ሆነ የእሳቸውም የሞቱባቸውን ሰዎች ቁጥር አያካትትም፡፡
ከመሐመድ ሞት በኋላ በተከታዮቻቸው አማካኝነት የተፈጸሙትን የሽብርና የወረራ
ጥቃቶች ሳይጨምር በመሐመድ ጊዜ ብቻ የተፈጸሙ ከ94 በላይ የሚሆኑ የሽብር
ጥቃቶችና ጦርነቶች አሉ፡፡ (ዝርዝሩን በገጽ---ላይ ይመልከቱ) ከ94ቱ የሽብር ጥቃቶች
ውስጥ መሐመድ ራሳቸው በቀጥታ የጦር መሪ ሆነው የተሳተፉባቸው 27 ናቸው፡፡
ቀሪዎቹ 67ቱ ላይ ደግሞ ሌሎች የጦር መሪዎችን ሾመው የተደራጀና የታጠቀ ተዋጊ
ሠራዊት አሰማርተው የፈጸሟቸው ጥቃቶች ናቸው፡፡ በእነዚህ የጂሃድ ጦርነቶች ምን
ያህል ሰው ሞተ ብሎ ማሰብ በራሱ በጣም ከባድ ነው፡፡ እነዚህ በቁጥር ከ64 በላይ
የሚሆኑ ግለሰቦች ግን መሐመድን በግል ‹‹እውነተኛ ነቢይ አይደለህም›› በማለት
ስለተቃወሟቸው ብቻ እርሳቸው በእያንዳንዳቸው ላይ ቀጥተኛ ትእዛዝ በመስጠት
ያስገደሏቸው ናቸው፡፡ በዝርዝር እንዳየነው በባኑ ቁራይዛ ጎሳዎች ላይ መሐመድ
ባደረሱት የጅምላ ጭፍጨፋ ምክንያት ከ800 እስከ 900 የሚሆኑ ግለሰቦች
እንደተገደሉ ነው በታሪክ የተመዘገበው፡፡ ስለዚህ ቢያንስ በትንሹ 800 የሚለውን
ወስደን ብንደምረው መሐመድ ካደረጓቸው ጂሃዳዊ ጦርነቶች ውጪ 864 ሰዎችን
በግል አስገድለዋል ማለት ነው፡፡

13. መሐመድ አሸባሪ ነበሩ /Terrorist/፡- በቡኻሪ ሐዲስ ላይ በግልጽ እንደተቀመጠው


ነቢያቸው መሐመድ ስለራሳቸው ሲናገሩ ‹‹እኔ አሸናፊ (ባለድል) የሆንኩት በሽብር
ነው›› በማለት ተናግረዋል፡፡ “Allah’s Apostle said, ‘I have been made victorious with
terror.’” Sahih Bukhari: 4፡52፡220፡፡ አሁንም በዚሁ ሐዲስ ላይ መሐመድ ሲናገሩ
“አንደበተ-ርቱእ የመሆንና በሽብር ድል የማድረግ ቁልፍ ተሰጥቶኛል” ነው ያሉት፡፡
“The Prophet said, ‘I have been given the keys of eloquent speech and given victory
with terror.’” Sahih Bukhari: 9፡87፡127፡፡ ‹‹The Messenger of Allah said: I have been
helped by terror. I have been given words which are concise but comprehensive in
meaning; and while I was asleep I was brought the keys of the treasures of the
earth which were placed in my hand.›› Sahih Muslim 4:1066, Sahih Muslim 4:1063
‹‹Allah said, ‘No Prophet before Muhammad took booty from his neither enemy

178
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
nor prisoners for ransom.’ Muhammad said, ‘I was made victorious with terror.
The earth was made a place for me to clean. I was given the most powerful words.
Booty was made lawful for me. I was given the power to intercede. These five priv-
ileges were awarded to no prophet before me.’›› Ishaq:326፡፡
በቁርአኑ ውስጥ የመሐመድ አምላክ እርሳቸውን በማያምኑት ሰዎች ልብ ውስጥ ሽብርን
እንደሚነዛባቸው ነው የተነገረው፡፡ ‹‹I will instil terror into the hearts of the Unbe-
lievers: smite ye above their necks and smite all their finger-tips off them.›› Qur'an
8:12, ‹‹If thou comest on them in the war, deal with them so as to strike fear in
those who are behind them, that haply they may remember.›› Qur'an 8:57, see also
Qur'an 7:4, Qur'an 8:67, Qur'an 33:26 & Qur'an 59:2.
ነቢያቸው መሐመድ ለተከታዮቻቸውም አስረግጠው የነገሯቸው ጀነት ሽብርን መሠረት
ባደረገ ጎራዴ (ሰይፍ) ጥላ ስር መሆኗን ነው፡፡ “the Messenger said: ‘Surely, the gates
of Paradise are under the shadows of the swords.’” Sahih Muslim: 41፡20፡4681፡፡
“Allah’s Apostle said, ‘know that Paradise is under the shade of swords.’” Sahih
Bukhari: 4፡51፡73

መሐመድ የፈጸሟቸው 94 የሽብር ጥቃቶች፡- በሐዲሱ ላይ በግልጽ እንደተቀመጠው


መሐመድ ስለራሳቸው ሲናገሩ ‹‹እኔ አሸናፊ የሆንኩት በሽብር ነው›› ብለው ከነገሩን
አሸባሪ ስለመሆናቸው ምንም አጠራጣሪ አይሆንም፡፡ ሰው ከራሱ በላይ ሌላ ምስክር
አያሻውምና፡፡ በእርግጥም መሐመድ እምነታቸውን ሊመሠርቱ ከተነሡበት ከ622 ዓ.ም
ጀምሮ እስከሞቱበት 632 ዓ.ም ድረስ የነበረውን ሂደትና እምነታቸውን ለማስፋፋት
የተጠቀሙበት የዝርፊያና የጂሃድ እንቅስቃሴን በጥልቀት ካየነው እርግጥ ነው እኛ
አሁን በዓለም ላይ ‹‹ሽብርተኛ›› የምንለውን ቃል በተግባር ያሳዩን፣ የጅማሬ
መሠረቱንም የጣሉልን መሐመድ መሆናቸውን በትክክል እንረዳለን፡፡ በእርግጥም
መሐመድ የሽብር መስራች ባለቤቷና አባቷ መሆናቸውን እስካሁን ባዘዟቸው ትእዛዛትና
በድርጊታቸውም ያረጋገጥን ሲሆን አሁን ደግሞ ሽብርተኝነትንና ጂሃድን እንዴት
በተግባር እንደፈጸሟቸው እናያለን፡፡ ቀጥሎ በዘረዘርኳቸው በርካታ የሽብር ጥቃቶች
አማካኝነት መሐመድና ተከታዮቻቸው እምነታቸውን እንዴት እንዳስፋፉ እንዲሁም
እያንዳንዷ ጥቃት የት ቦታ፣ መቼና እንዴት እንደተፈጸመች በዝርዝር እናያለን፡፡
የጽሐፉ ምንጮች ቁርአኑ፣ ሐዲሱና የመሐመድን ግለ-ታሪክ (biography) ከትበው
የያዙ መዛግብቶች ናቸው፡፡ ለአጠቃቀምና ለቦታ አመቺነት ሲባል በአጭሩ ስለሆነ
ያስቀመጥኩት ስለ ሁሉም የሽብር ጥቃቶች ምንጫቸውን ጨምሮ የተለየ ዝርዝር

179
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ማስረጃ የሚፈልግ ካለ በግል የኢሜይል አድራሻው ልልክለት እንደምችል ማስታወስ
እወዳለሁ፡፡ (ቀጥሎ የተዘረዘሩት ሁሉም የሽብር ጥቃቶች የተፈጸሙበት ዘመን ዓመተ
ምህረቱ የተቀመጠው እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ነው)
Terror One: The Raid on Quraysh Caravan at al-Is, or the Expedition of Sif al-Bahr
-March, 623 C.E
(ሽብር አንድ፡- ድንገተኛ ጥቃት በቁራይሽ ካራቫን ነጋዴዎች ላይ አል-ኢስ (al-Is) በተባለው
ቦታ-መጋቢት 623 ዓ.ም)
ሽብር ሁለት፡- ድንገተኛ ጥቃት በቁራይሽ ካራቫን ነጋዴዎች ላይ ቡዋት (buwat) በተባለው ቦታ
-ሚያዝያ 623 ዓ.ም
ሽብር ሦስት፡- ድንገተኛ ጥቃት በቁራይሽ ካራቫን ነጋዴዎች ላይ ኻራር (kharar) በተባለው ቦታ
-ሚያዝያ 623 ዓ.ም
ሽብር አራት፡- ድንገተኛ ጥቃት ዳምራህ በተባለው ቁራይሽ ነጋዴ ላይ አል-አብዋ (al-Abwa)
በተባለው ቦታ-ነሀሴ 623 ዓ.ም
ሽብር አምስት፡- ድንገተኛ ጥቃት ድጋሚ በቁራይሽ ሀብታም ነጋዴዎች ላይ ቡዋት (buwat)
በተባለው ቦታ-ጥቅምት 623 ዓ.ም
ሽብር ስድስት፡- ›› በቁራይሽ ካራቫን ነጋዴዎች ላይ አል-አሻይራህ (al-Ushayrah) በተባለው
ቦታ-ህዳር 623 ዓ.ም
ሽብር ሰባት፡- ›› በቁራይሽ ካራቫን ነጋዴዎች ላይ ባድር (Badr) በተባለው ቦታ-ታህሳስ 623 ዓ.ም
ሽብር ስምንት፡- ›› በቁራይሽ ካራቫን ነጋዴዎች ላይ ናኽላ (Nakhla) በተባለው ቦታ-ታህሳስ 623 ዓ.ም
ሽብር ዘጠኝ፡- ›› ሁለተኛው የባድር (Badr) ጦርነት-መጋቢት 624 ዓ.ም
ሽብር 10፡- ›› በቁራይሾች ላይ አል-ቁድር (al-Qudr) በተባለው ቦታ-ሚያዝያ 624 ዓ.ም
ሽብር 11፡- ›› ሱላይም በተባሉ ጎሳዎች ላይ ካርካራት (Qarkarat) በተባለው ቦታ-ግንቦት 624 ዓ.ም
ሽብር 12፡- ›› ቋይኑቃ በተባሉ የአይሁድ ጎሳዎች ላይ መዲና ከተማ ውስጥ-ሰኔ 624 ዓ.ም
ሽብር 13፡- ›› ጋታፋን በተባሉ ጎሳዎች ላይ ዱአማር (Dhu Amarr) በተባለው ቦታ-ሐምሌ 624 ዓ.ም
ሽብር 14፡- ›› ለ2ኛ ጊዜ ሱላይም በተባሉ ጎሳዎች ላይ ካርካራት በተባለው ቦታ-ሐምሌ 624 ዓ.ም
ሽብር 15፡- ›› በቁራይሽ ካራቫን ነጋዴዎች ላይ ነጂድ (Nejd) በተባለው ቦታ-መስከረም 624 ዓ.ም
ሽብር 16፡- ›› መሐመድ በከፍተኛ ሁኔታ የቆሰለበት የዑሁድ (Uhud) ጦርነት-መጋቢት 625 ዓ.ም
ሽብር 17፡- ›› በቁራይሾች ላይ ሀምራ አል-አሳድ (Hamra al-Asad) በተባለው ቦታ-መጋቢት 625 ዓ.ም
ሽብር 17፡- ›› አሳድ ኢብን ኩዛይማህ በተባሉ ጎሳዎች ላይ በካታን (Katan)-ሚያዝያ 625 ዓ.ም
ሽብር 18፡- ›› በሊህያን ጎሳዎችና በመሪያቸው ሱፈያን አል-ሁዳይሊ ላይ ዑራና (Urana)
በተባለው ቦታ-ሚያዝያ 625 ዓ.ም
ሽብር 18፡- ድንገተኛ ጥቃት ሊህያን በተባሉ ጎሳዎች ላይ አል-ራጂ (al-Rajii) በተባለው ቦታ-
ግንቦት 625 ዓ.ም
ሽብር 19፡- ›› ሊህያን በተባሉ ጎሳዎች ላይ አል-ራጂ (al-Rajii) በተባለው ቦታ-ግንቦት 625 ዓ.ም
ሽብር 20፡- ›› በቁይሾችና በመሪያቸው በአቡ ሱፈያን ላይ ያጃጅ (Yajaj) በተባለው ተራራማ

180
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ቦታ-ሐምሌ 625 ዓ.ም
ሽብር 21፡- ›› በአሚር ቱፋይል ሕዝቦች ላይ ቢር ሙአናህ (Bir Maunah) በተባለው ቦታ-
ሐምሌ 625 ዓ.ም
ሽብር 22፡- ድንገተኛ ጥቃትና አሰቃቂ ጭፍጨፋ ናዲር በተባሉ የአይሁድ ጎሳዎች ላይ በመካ
ከተማ-ሐምሌ 625 ዓ.ም
ሽብር 23፡- ለ2ኛ ጊዜ ድንገተኛ ጥቃት ጋታፋን በተባሉ ጎሳዎች ላይ (Dhat al-Riqa) በተባለው
ቦታ-ጥቅምት 625 ዓ.ም
ሽብር 24፡- ለ3ኛ ጊዜ ድንገተኛ ጥቃት በቁራይሽ ካራቫን ነጋዴዎች ላይ ባድር (Badr)
በተባለው ቦታ-ጥር 626 ዓ.ም
ሽብር 25፡- ለ2ኛ ጊዜ ድንገተኛ ጥቃት ጋታፋን በተባሉ ጎሳዎች ላይ ዱማትአል-ጃንዳል
(Dumat al-Jandal) በተባለው ቦታ-ሐምሌ 626 ዓ.ም
ሽብር 26፡- ድንገተኛ ጥቃት በቁይሾች ላይ በትሬንች (Trench) ጦርነት-የካቲት 627 ዓ.ም
ሽብር 27፡- ድንገተኛ ጥቃትና አሰቃቂ ጅምላ ጭፍጨፋ 900 በሚሆኑ ቁራይዛ ጎሳዎች ላይ
መዲና ከተማ ላይ-መጋቢት 627 ዓ.ም
ሽብር 28፡- ድንገተኛ ጥቃት አል-ቁራታ በተባሉ ጎሳዎች ላይ ዳሪያህ በተባለው ቦታ-ሐምሌ 627 ዓ.ም
ሽብር 29፡- ›› ታላባህ በተባሉ ጎሳዎች ላይ ዱአል-ቃሳህ በተባለው ቦታ-ሐምሌ 627 ዓ.ም
ሽብር 30፡- ›› ለ2ኛ ጊዜ ታላባህ በተባሉ ጎሳዎች ላይ ዱአል-ቃሳህ በተባለው ቦታ-ነሀሴ 627 ዓ.ም
ሽብር 31፡- ›› አሳድ በተባሉ ጎሳዎች ላይ አል-ጋምር (al-Ghamr) በተባለው ቦታ-ነሀሴ 627 ዓ.ም
ሽብር 32፡- ›› ለ2ኛ ጊዜ ሊህያን በተባሉ ጎሳዎች ላይ ጊራን (Ghiran) በተባለው ቦታ-መስከረም 627 ዓ.ም
ሽብር 33፡- ›› ለ3ኛ ጊዜ ሊህያን በተባሉ ጎሳዎች ላይ አል-ጋባህ በተባለው ቦታ-መስከረም 627 ዓ.ም
ሽብር 34፡- ›› ለ3ኛ ጊዜ ጋታፋን በተባሉ ጎሳዎች ላይ ዱ ቃራድ በተባለው ቦታ-መስከረም 627 ዓ.ም
ሽብር 35፡- ›› ሱላይም በተባሉ ጎሳዎች ላይ ናክህል (Nakhl) በተባለው ቦታ-መስከረም 627 ዓ.ም
ሽብር 36፡- ›› ለ2ኛ ጊዜ በመካ ቁራይሾች ላይ አል-ኢስ (al-Is) በተባለው ቦታ-መስከረም 627 ዓ.ም
ሽብር 37፡- ›› ለ3ኛ ጊዜ ታላባህ በተባሉ ጎሳዎች ላይ አል-ጣራፍ በተባለው ቦታ-ጥቅምት 627 ዓ.ም
ሽብር 38፡- ›› ጁድሃም በተባሉ ጎሳዎች ላይ ሂስማህ (Hismah) በተባለው ቦታ-ጥቅምት 627 ዓ.ም
ሽብር 38፡- ›› ዱማት አል-ጃንዳል በተባሉ ሕዝቦች ላይ ዋዲ አል-ቁራ (Wadi al-Qura)
በተባለው ቦታ-ህዳር 627 ዓ.ም
ሽብር 39፡- ድንገተኛ ጥቃት አል-ሙስጣሊቅ በተባሉ ጎሳዎች ላይ በመዲና አዋሳኝ የንግድ
መስመር ላይ-ታህሳስ 627 ዓ.ም
ሽብር 40፡- ›› ለ2ኛ ጊዜ ዱማት አል-ጃንዳል በተባሉ ሕዝቦች ላይ ወደ ሶሪያ በሚወስደው
የንግድ መስመርላይ-ታህሳስ 627 ዓ.ም
ሽብር 41፡- ›› ሳድ በተባሉ ጎሳዎች ላይ ፋዳቅ (Fadak) በተባለው ቦታ-ታህሳስ 627 ዓ.ም
ሽብር 42፡- ድንገተኛ ጥቃት ፋዛራህ በተባሉ ጎሳዎች ላይ ዋዲ አል-ቁራ በተባለው ቦታ-ጥር 628 ዓ.ም
ሽብር 43፡- እጅግ አሰቀቂ ጭፍጨፋና ግድያ በ8 የቤዱይን ዐረቦች ላይ በመዲና ከተማ ውስጥ-የካቲት 628 ዓ.ም
ሽብር 44፡- ድንገተኛ ጥቃት ሪዛም በተባሉ ጎሳዎች ላይ አል-ቃርቃር በተባለው ቦታ-የካቲት 628 ዓ.ም
ሽብር 45፡- ድንገተኛ ጥቃት በመካ ቁራይሾች ላይ ካይባርና ፋዳቅ በተባሉ ቦታዎች-ግንቦት 628 ዓ.ም

181
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሽብር 46፡- ›› መዲና ውስጥ በሚኖሩ አይሁዶች ላይ ዋዲ አል-ቁራ በተባለው ቦታ-ሰኔ 628 ዓ.ም
ሽብር 47፡- ›› ሀዋዚን በተባሉ ጎሳዎች ላይ ቱርባህ (Turbah) በተባለው ቦታ-ሀምሌ 628 ዓ.ም
ሽብር 48፡- ›› ኪላብ በተባሉ ጎሳዎች ላይ ነጂድ (Nejd) በተባለው ቦታ-ሀምሌ 628 ዓ.ም
ሽብር 49፡- ›› ሙራህ በተባሉ ጎሳዎች ላይ ፋዳቅ (Fadak) በተባለው ቦታ-ሀምሌ 628 ዓ.ም
ሽብር 50፡- ድንገተኛ ጥቃት ለ4ኛ ጊዜ ታላባህ በተባሉ ጎሳዎች ላይ ማይፋህ (Mayfah)
በተባለው ቦታ-ጥር 629 ዓ.ም
ሽብር 51፡- ድንገተኛ ጥቃት ለ2ኛ ጊዜ ሙራህ በተባሉ ጎሳዎች ላይ ፋዳቅ በተባለው ቦታ-ጥር 629 ዓ.ም
ሽብር 52፡- ›› የመን ውስጥ የሚኖሩ ጋታፋን በተባሉ ጎሳዎች ላይ አል-ጂናብ (al-Jinab in Yaman)
በተባለው ቦታ-የካቲት 629 ዓ.ም
ሽብር 53፡- ›› ለ3ኛ ጊዜ ሱላይም በተባሉ ጎሳዎች ላይ ፋዳቅ (Fadak) በተባለው ቦታ-ሚያዝያ 629 ዓ.ም
ሽብር 54፡- ›› አል-ሙላዊህ በተባሉ ጎሳዎች ላይ አል-ካዲድ (al-Kadid) በተባለው ቦታ-ግንቦት 629 ዓ.ም
ሽብር 55፡- ›› ሌይዝ በተባሉ ጎሳዎች ላይ አል-ካዲድ (al-Kadid) በተባለው ቦታ-ግንቦት 629 ዓ.ም
ሽብር 56፡- ›› ታሚም በሚባለው መሪና በዛራስትሪያኖች ላይ የተፈጸመ ድንገተኛ ጥቃት-ሰኔ 629 ዓ.ም
ሽብር 57፡- ›› ለ2ኛ ጊዜ በዛራስትሪያኖች ላይ የተፈጸመ ድንገተኛ ጥቃት-ሰኔ 629 ዓ.ም
ሽብር 58፡- ›› አሚር በተባሉ ጎሳዎች ላይ አል-ሲዪ (al-Siyii) በተባለው ቦታ-ሀምሌ 629 ዓ.ም
ሽብር 59፡- ›› ቁዳህ በተባሉ ጎሳዎች ላይ ዳት አትላህ (Dhat Atlah) በተባለው ቦታ-ሀምሌ 629 ዓ.ም
ሽብር 60፡- ›› ሶሪያ ውስጥ በሚኖሩ ሙታህ በተባሉ ሕዝቦች ላይ የተፈጸም ድንገተኛ ጥቃት-መስከረም 629 ዓ.ም
ሽብር 61፡- ›› ለ2ኛ ጊዜ በቁዳህ ጎሳዎች ላይ ዳት አል-ሳላሲል በተባለው ቦታ-መስከረም 629 ዓ.ም
ሽብር 62፡- ›› ጁሃይና በተባሉ ጎሳዎች ላይ አል-ኻባት (al-Khabat) በተባለው ቦታ-ጥቅምት 629 ዓ.ም
ሽብር 63፡- ›› በጁሻም ጎሳዎች ላይ አል-ጋባህ (al Ghabah) በተባለው ቦታ-ህዳር 629 ዓ.ም
ሽብር 64፡- ›› በመካ ቁራይሾች ላይ ባትን አል-ኢዳም (Batn al-Idam) በተባለው ቦታ-ህዳር 629 ዓ.ም
ሽብር 65፡- ›› ኩድራ በተባሉ ጎሳዎች ላይ ሱሪያ (Suria) በተባለው ቦታ-ታህሳስ 629 ዓ.ም
ሽብር 66፡- Occupation of Mecca/ ድንገተኛ ጥቃት በመፈጸም መሐመድ የመካን ከተማ
ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ-ጥር 630 ዓ.ም
ሽብር 67፡- ድንገተኛ ጥቃት መካ ውስጥ ናክላ በሚባለው ቤተ-ጣኦት ላይ-ጥር 630 ዓ.ም
ሽብር 68፡- ›› መካ ውስጥ ሱዋን ለመደምሰስ (Destruction of Suwa) ሩሃት (Ruhat)
በሚባለው ቦታ-ጥር 630 ዓ.ም
ሽብር 69፡- ›› መካ ውስጥ ማናትን ለመደምሰስ (Destruction of al-Manat) አል-ካዲድ (al-
Kadid) በሚባለው ቦታ-ጥር 630 ዓ.ም
ሽብር 70፡- ›› ጁድሂማህ በተባሉ ጎሳዎች ላይ ቲሃማህ በተባለው ቦታ-ጥር 630 ዓ.ም
ሽብር 71፡- በሰሜናው ዐረቢያ የሚኖሩ ሐዋዚን የተባሉ ሕዝቦች ላይ የተፈጸመ ድንገተኛ ጥቃት-ጥር 630 ዓ.ም
ሽብር 72፡- ድንገተኛ ጥቃት መካ ውስጥ ያግሁዝን ለመደምሰስ (Destruction of Yaghuth)
ዱ አል-ካፍያን (Dhu al-Kaffyan) በሚባለው ቦታ-ጥር 630 ዓ.ም
ሽብር 73፡- ድንገተኛ ጥቃት በመፈጸም መሐመድ የጣይፍ ሕዝቦችን በቁጥጥሩ ስር አዋለ-ጥር 630 ዓ.ም
ሽብር 74፡- ታሚም የሚባሉ ጎሳዎች ላይ ድንገተኛ ጥቃት በመፈጸም ነዋሪዎቿን በቁጥጥሩ ስር
አዋለ-ሀምሌ 630 ዓ.ም

182
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሽብር 75፡- አልሙስጣሊቅ የተባሉ ጎሳዎችን የግዳጅ ግብር ታክስ (Jizya) ለማስገበር የተደረገ
ድንገተኛ ጥቃት-ሀምሌ 630 ዓ.ም
ሽብር 76፡- ድንገተኛ ጥቃት ካታም በተባሉ ጎሳዎች ላይ ታላባህ በተባለው ቦታ-ነሀሴ 630 ዓ.ም
ሽብር 77፡- ›› ኪላብ በተባሉ ጎሳዎች ላይ አል-ዙጂ (al-Zuji) በተባለው ቦታ-ነሀሴ 630 ዓ.ም
ሽብር 78፡- አቢሲኒያ ሰዎች ላይ በጂዳህ ባህር ጠረፍ አካባቢ የተፈጸመ ድንገተኛ ጥቃት-
መስከረም 630 ዓ.ም
ሽብር 79፡- ድሁ ካራድ በተባሉ ጎሳዎች ላይ የተፈጸመ ድንገተኛ ጥቃት-መስከረም 630 ዓ.ም
ሽብር 80፡- መካ ውስጥ ጣዪ በተባሉ ጎሳዎች ላይ የተፈጸመ ጥቃት-መስከረም 630 ዓ.ም
ሽብር 81፡- ድንገተኛ ጥቃት አል-ጂናብና ኡድራህ በተባሉ ጎሳዎች ላይ ባሊ (Bali) በተባለው
ቦታ-ጥቅምት 630 ዓ.ም
ሽብር 82፡- መሐመድ በተቆጣጠራቸው ሀገሮች ላይ ሁሉ የግዳጅ ግብር ታክስ (Jizya)
ያልከፈሉትን ገደለ፣ አዋጁንም በተጠናከረ መልኩ አወጀ-ጥቅምት 630 ዓ.ም
ሽብር 83፡- በመዲና አቅራቢያ ባሉ የታቡቅ ህዝቦች ላይ የተፈጸመ ድንገተኛ ጥቃት-ጥቅምት 631 ዓ.ም
ሽብር 84፡- በመዲና ከተማ አጎራባች ሆነው በሚኖሩ አይሁዶች ላይ የተፈጸመ ጥቃት-ታህሳስ 631 ዓ.ም
ሽብር 85፡- ድንገተኛ ጥቃት ለ2ኛ ጊዜ በመዲና አቅራቢያ ባሉ የታቡቅ ህዝቦች ላይ-ሚያዝያ 631 ዓ.ም
ሽብር 86፡- ›› ›› በሶሪያ መስመር ለ3ኛ ጊዜ በዱማት አል-ጃንዳል ሕዝቦች ላይ-ሚያዝያ 631 ዓ.ም
ሽብር 87፡- ›› ›› ዋድን ለመደምሰስ (Destruction of Wadd) በዱማት አል-ጃንዳል በሚባለው
ቦታ-ሚያዝያ 631 ዓ.ም
ሽብር 88፡- (Destruction of an Opposition Mosque) ከመዲና 4 ኪ.ሜ ራቅ ብሎ ወደ
ታቡቅ በሚወስደው መንገድ ላይ መሐመድ ሳይሆን ሌሎች ሙስሊሞች የሰሩት መስጂድ ነበር፡፡
ቁርአኑ 9፡107 ላይ በስፋት ይጠቅሰዋል፡፡ የቡኻሪ ሐዲስም እንዲሁ፡፡ መሐመድ እኔ
ስላልሰራሁት በሚል ሰበብ የሽብር ጦሩን ልኮ እንዲቃጠል አድርጎታል-ሚያዝያ 631 ዓ.ም
ሽብር 89፡- ድንገተኛ ጥቃት አል-ላትን ለመደምሰስ (Destruction of al-Lat) ጣይፍ
በሚባለው ቦታ-ሚያዝያ 631 ዓ.ም
ሽብር 90፡- የመን ውስጥ ጁራሽ በተባለ ቦታ የተፈጸመ ጅምላ ጭፍጨፋ (Genocide at Ju-
rash)-ጥቅምት 631 ዓ.ም
ሽብር 91፡- የመን ውስጥ በናክሃ (Nakha) ጎሳዎች ላይ የተፈጸመ ድንገተኛ ጥቃት ሙድሂጅ
በተባለ ቦታ-ጥቅምት 631 ዓ.ም
ሽብር 92፡- የመን ውስጥ በሃምዳን ሕዝቦች ላይ የተፈጸመ ድንገተኛ ጥቃት-ታህሳስ 631 ዓ.ም
ሽብር 93፡- በሰሜናዊ የመን ውስጥ በሚኖሩ የናጅራን (Najran at North Yemen) ሕዝቦች
ላይ የተፈጸመ ድንገተኛ ጥቃት-የካቲት 632 ዓ.ም
ሽብር 94፡- የመን ውስጥ በሚኖሩ ሁሉም ጎሳዎች ላይ የተፈጸመ ድንገተኛ ጥቃት
(Dhul Khalasa) በተባለ ቦታ-ሚያዝያ 632 ዓ.ም፡፡ በሳሂህ ቡኻሪ ሐዲስ 5፡59፡641-
645 ላይ በግልጽ እንደተቀመጠው በዚህ ቦታ ላይ መሐመድ ያዘመቱት ጦር ከ6 በላይ
የተለያዩ ጎሳዎች ላይ እጅግ አሰቃቂ ግድያና ጭፍጨፋዎችን በመፈጸም የተረፉትን ወደ
183
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
እስልምናው ማምጣት ችሏል፡፡ መሐመድ በቀጥታ ትእዛዝና ግዳጅ ሰጥተውት ጦሩን
ይመራ የነበረው ጃቢር ኢብን አብደላህ ባጂላና ቁባፋህ በተባሉ 2 ጎሳዎች ላይ ብቻ
ከ400 በላይ ወንዶችን ሰይፎ የተቀረውን አስልሞ ከ2 ወር በኋላ ወደ አዛዡ ሲመለስ
መሐመድ ቀድመው ሰኔ 8 ቀን 632 ዓ.ም ሞተው ነበርና በሕይወት አላገኛቸውም፡፡
(የመሐመድን አሟሟት በተመለከተ ቀጣዩን ርዕስ ተ.ቁ14 ላይ ያለውን ይመልከቱ)

ከመሐመድ ሞት በኋላ በከታዮቻቸው አማካኝነት የተፈጸሙትን የሽብርና


የወረራ ጥቃቶች ለመዘርዘር ጊዜና ቦታ በቂ አይሆንም፡፡ አሁን ለማሳያት የተፈለገውም
በመሐመድ ዘመን ብቻ ያለውን ነው፡፡ ሆኖም በመሐመድ ዘመን የተፈጸሙት እነዚህ
የጠቀስኳቸው 94 የሽብር ጥቃቶች ብቻ አይደሉም ይልቁንም ከ110 በላይ ናቸው፡፡
ነገር ግን ስለተቀሩት የሽብር ጥቃቶች ዝርዝር ማብራሪያና ማጣቀሻ ማግኘት
ስላልቻልኩ የተቀሩትን ትቻቸዋለሁ፡፡ ለእነዚህ ለጠቀስኳቸው 94 የመሐመድ የሽብር
ጥቃቶች ግን ከበቂ በላይ የሆኑ ማስረጃዎችን ከሐዲሱና የመሐመድን ግለ-ታሪክ
(biography) ከትበው ከያዙ ጥንታዊ መጻሕፍት ላይ ማግኘት ይቻላል፡፡ ከ94ቱ
የሽብር ጥቃቶች ውስጥ መሐመድ ራሳቸው በቀጥታ የጦሩ መሪ ሆነው የተሳተፉባቸው
27 ናቸው፡፡ ቀሪዎቹ 67ቱ ላይ ደግሞ ሌሎች የጦር መሪዎችን ሾመው የተደራጀና
የታጠቀ ተዋጊ ሠራዊት አሰማርተው የፈጸሟቸው ጥቃቶች ናቸው፡፡ አብዛኛዎቹ እነዚህ
ጥቃቶች በሐዲሱ ላይ ተጠቅዋል፡፡ በቁርአኑም ላይ የአንዳንዶቹ ተጽፎ ይገኛል፡፡
በመሐመድ ግለ-ታሪክ መዛግብቱ ላይ ደግሞ በዝርዝርና በስፋት ተጠቅሷል፡፡
በእያንዳንዷ የሽብር ጥቃት ወቅት መሐመድና ተከታዮቻቸው ምን ያህል ንብረት
በዝርፊያና በጦር ምርኮ (booty) እንዳገኙና እምነታቸውንም እንዴት እንዳስፋፉ
በግልጽ ይታወቃል፡፡ ከቦታና ከአጠቃቀም አመቺነት አንጻር ምንጮቹን እዛው ላይ
ማስቀመጥ አልቻልኩም፡፡ ሆኖም ስለእነዚህ 94 የመሐመድ የሽብር ጥቃቶች ዝርዝር
መረጃ የሚፈልግ ካለ አሁንም በግል የኢሜይል አደራሻው ማግኘት እንደሚችል
በድጋሚ ሳልጠቁም አላልፍም፡፡
14. መሐመድ የሞቱት በመርዝ ነበር /Death/፡- ስለ መሐመድ አሟሟት በቁርአኑ ላይ
ምንም የተጠቀሰ ነገር የለም፡፡ ነገር ግን በሐዲሱ ላይ በሰፊው ስለተጠቀሰ እርሱን
ማየት እንችላለን፡፡ መሐመድ ከሁሉም ሚስቶቻቸው ውስጥ በበለጠና በተለየ ሁኔታ
ይወዷት የነበረችው ሚስታቸው አይሻ እንደተናገረችው መሐመድ በጠና በታመሙ
ሰዓት ሌሎቹን ሚስቶቻቸውን ትተው በአይሻ ቤት እረፍት ማድረግን ነበር
የመረጡትው፡፡ በሁለት ሰዎችም ድጋፍ ነው ወደ አይሻ ቤት የተወሰዱት፡፡ Narrated

184
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
'Aisha: "When the Prophet became seriously ill and his disease became aggravated
he asked for permission from his wives to be nursed in my house and he was al-
lowed. He came out with the help of two men and his legs were dragging on the
ground.'"Sahih Bukhari 1:11:634
ስለ አሟሟታቸው ሁኔታ ሐዲሱ እንደሚናገረው መሐመድ የሞቱት
አስገድደው ያገቧት አንዲት አይሁዳዊ ሚስታቸው በመርዝ በክላ በሰጠቻቸው ምግብ
ነው፡፡ ይህችን አይሁዳዊ ሴት በምን ዓይነት ሁኔታ እንደገቧት ማስታሱ ተገቢ ነው፡፡
ስሟ ሳፊያ ቢንት ሁያይ ይባላል፡፡ ከአይሁድ ወገን ስትሆን በካይባር ጦርነት ወቅት
መሐመድ ባሏንና አባቷን ከገደሉባት በኋላ በጦር ማርከው ያገቧት ሚስታቸው ናት፡፡
በሐዲሱ ላይ እንደተዘገበው ነቢያቸው ኪናን የተባለውን ወጣት ባሏን አሰቃይተው
እንዲሞት ካደረጉት በኋላ ነው እርሷን ወዲያው ወደ መኝታቸው ድንኳን ይዘዋት
የሄዱት፡፡ ከዚያ ቀደም ብሎ ደግሞ አባቷን ሁያይንና ወንድሟን ከሌሎች አይሁዶች
ጋር በሰይፍ እንዲሰየፉ አድርገዋቸዋል፡፡ (Bukhari vol.2 book 14 ch.5 no.68 p.35;
vol.4 book 52 ch.74 no.143 p.92; vol.4 book 52 ch.168 no.280 p.175 and al-Tabari
vol.39 p.185.) (ሙሉ ታሪኳን በገጽ --- ላይ መመልከት ይቻላል፡፡) ስለዚህ ይህቺ ሴት
ናት መጨረሻ ላይ ምግባቸውን በመርዝ በክላ የገደለቻቸው፡፡ ተከታዮቻቸውም ይህን
እንዳወቁ እርሷን መሐመድ ፊት አቅርበው እንዲገድሏት ቢጠይቁትም ፍቃደኛ
አልሆኑላቸውም፡፡ Narrated Anas bin Malik: A Jewess brought a poisoned (cooked)
sheep for the Prophet who ate from it. She was brought to the Prophet and he was
asked, "Shall we kill her?" He said, "No." I continued to see the effect of the poison
on the palate of the mouth of Allah's Apostle. Sahih Bukhari 3:47:786.
በቡኻሪ ሐዲስ ላይ እርሷን እንዳላስገደሏት የተጠቀሰ ቢሆንም በአቡ ዳውድ ሐዲስ
ላይና በሌሎቹም መጻሕፍት የተመዘገበው ግን እንዳስገደሏት ነው፡፡ ‹‹…A Jewess pre-
sented him at Khaybar with a roasted sheep which she had poisoned. The Apostle
of Allah ate of it. The Prophet sent for the Jewess (and said to her): What motivat-
ed you to do the work you have done? She said: If you were a prophet, it would
not harm you; but if you were a king, I should rid the people of you. The Apostle
of Allah then ordered regarding her and she was killed.›› Abu Dawud 39:4498 , see
also Ibn Sa’d, Vol. 2, p. 249, Ibn Ishaq, p. 516 & Al-Tabari, Vol. 8, pp. 124-125
‹‹The Apostle of Allah sent for Zaynab Bint al-Harith and said to her: What induced
you to do what you have done? She replied: You have done to my people what you
have done. You have killed my father, my uncle, and my husband, so I said to my-
self. If you are a prophet, the foreleg will inform you; and others have said: If you

185
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
are a king we will get rid of you. The Jewess returned as she had come. He (Ibn
Sa’d) said: The Apostle of Allah, may Allah bless him, handed her over to the heirs
of Bishr Ibn al-Bara who put her to death.›› Ibn Sa’d, Vol. 2, pp. 251-252

መሐመድ በእቅፏ ላይ ሆነው የሞቱባት አይሻ በተበከለው ምግብ ምክንያት ምን ያህል


ይሰቃዩ እንደነበር፣ የሞቱትም እርሷ ደረት ላይ እንደተኙ እንደሆነ የሚከተለውን ታሪክ
ተናግራለች፡- ‹‹ነቢዩ ለሞት በዳረገው በሽታ ታሞ ሳለ እንዲህ ይል ነበር፡- ‹ኦ አይሻ
ሆይ! ካይባር እያለሁ በበላሁት ምግብ ምክንያት እስካሁን ድረስ ህመም ይሰማኛል፤
ከዛ መርዛማ ምግብ የተነሳ በዚህ ሰዓት የደም ማመላለሻዬ እንደተቆረጠ ሆኖ ነው
የሚሰማኝ››› በማለት ነው የሕመሙ ስቃይ እንዴት እንደነበር የነገሯት፡፡ Narrated
'Aisha: The Prophet in his ailment in which he died, used to say, "O 'Aisha! I still
feel the pain caused by the food I ate at Khaibar, and at this time, I feel as if my
aorta is being cut from that poison." Sahih Bukhari 5:59:713. 'Aisha added: He died
on the day of my usual turn at my house. Allah took him unto Him while his head
was between my chest and my neck and his saliva was mixed with my saliva. Sahih
Bukhari 7:62:144 see also Sahih Bukhari 5:59:730, Sahih Bukhari 5:59:732, Sahih
Muslim 26:5431
መሐመድ ከሞቱ በኋላ ከመቅበራቸው በፊት አስክሬናቸውን ሲያጥቡት የለበሱትን
ልብስ እንኳን አላወለቁላቸውም ነበር፡፡ ‹‹…So they stood round the Prophet and
washed him while he had his shirt on him. They poured water on his shirt, and
rubbed him with his shirt and not with their hands.›› Abu Dawud 20:3135. ‹‹The
Apostle of Allah was shrouded in three garments made in Najran: two garments
and one shirt in which he died.›› Abu Dawud 20:3147
ከመሐመድ ሞት በኋላ ራዕያቸውን ለማሳካት ቆርጠው የተነሱለት ከሊፋዎቹ እነ አቡ
በከር ለሕዝቡ መሞታቸውን ከነገሯቸው በኋላ መሐመድን ማምለካቸውን እንዲያቆሙ
ነግረዋቸዋል፡፡ ‹‹Abu Bakr went out while Umar bin Al-Khattab was talking to the
people. Abu Bakr said, "Sit down, O 'Umar!" But 'Umar refused to sit down. So the
people came to Abu Bakr and left Umar. Abu Bakr said, "To proceed, if anyone
amongst you used to worship Muhammad, then Muhammad is dead, but if
(anyone of) you used to worship Allah, then Allah is Alive and shall never die.››
Sahih Bukhari 5:59:733

186
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
15. መሐመድ በጣም ብዙ ሚስቶች ነበሩአቸው /Polygamist/:- ከዚህ በፊት
በገጽ——ላይ በቁርአኑና በሐዲሱ ላይ በግልጽ የተጻፈው መሠረት በማድረግ
የመሐመድን ልዩ የሆነ የወሲብ ችሎታ /Sexual Prowess/ በዝርዝር አይተናል፡፡
ማለትም መሐመድ በሕይወት በነበሩበት ወቅት ከብዙ ሚስቶቻቸው ጋር በአንድ ቀን
ከሁሉም ጋር ወሲብ ለመፈጸም የሚያስችል ልዩ ችሎታ እንደነበራቸው ሐዲሱ
ይተርካል፡፡ መሐመድ ስንት ሚስቶች ነበሯቸው? የሚለውን በኋላ በዝርዝር
ስለምናየው ለጊዜው እናቆየውና በሐዲሱ ውስጥ መሐመድ ከአስራ አንድ ሚስቶቻቸው
ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙነት ለማድረግ ሁሉንም በአንድ ቀን በተራ ይጎበኙአቸው
እንደነበር፣ ይህንንም ለማድረግ የሚያስችል ‹‹የ30 ወንዶችን ያህል ጥንካሬ አላህ
እንደሰጣቸው›› በሳሂህ ቡኻሪ ላይ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ “Anas bin Malik said, "The
Prophet used to visit all his wives in a round, during the day and night and they
were eleven in number." I asked Anas, "Had the Prophet the strength for it?" Anas
replied, "We used to say that the Prophet was given the strength of thirty
(men).” (Sahih al-Bukhari, Volume 1, Book 5, Number 268.) የመሐመድ በእንደዚህ
ዓይነት ሁኔታ ግብረ ሥጋ ግንኙነት የማድረግ ልዩ ብቃትና ጥንካሬ የመጣው አላህ
ለመሐመድ ማሰሮ ሙሉ ሥጋ ሰጥቷቸው ያንን ከተመገቡ በኋላ መሆኑንም ተዘግቧል፡፡
Waqidi said: “The prophet of Allah used to say that I was among those who have
little strength for intercourse. Then Allah sent me a pot with cooked meat. After I
ate from it, I found strength any time I wanted to do the work.” (Ibn Sa'd's Kitab
Tabaqat Al-Kubra, Volume 8, Page 200)
አሁን ‹‹የመሐመድ ሚስቶች ስንት ነበሩ?›› ለሚለው ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት አመቺና
ቀላል ይመስለኛል፡፡ ከላይ ያየነው የቡኻሪ ሐዲስ መሐመድ በ24 ሰዓት ውስጥ በቀንና
በሌሊት የሚገናኙዋቸው ሚስቶቻቸው 11 እንደሆኑ ነግሮናል፡፡ ሳሂህ ቡኻሪ 1፡5፡268፡፡
ይኸ ሐዲስ በሌላ ቦታ ደግሞ ቁጥራቸውን ከአስራ አንድ ወደ ዘጠኝ ዝቅ አድርጎታል፡፡
The Prophet used to visit all his wives in one night and he had nine wives at that
time. (Sahih al-Bukhari, Volume 1, Book 5, Number 282; see also parallel hadiths in
Vol. 7, Book 62, Numbers 6 and 142), "The Prophet used to go round (have sexual
relations with) all his wives in one night, and he had nine wives." Bukhari (62:6)
ነገር ግን በቁርአኑ ላይ የተጠቀሰውን የመሐመድንም ሆነ የሌሎቹን የሚስቶቻቸውን
መጠን ስናይ ነገሩ ከዚህ የተለየ ነው፡፡ ሙስሊም ወንዶች እስከ አራት ሚስት ድረስ
ማግባት እንደሚችሉ ቁርአኑ ይናገራል፡፡ “ከሴቶች ለእናንተ የተዋበላችሁን ሁለት
ሁለት፣ ሦስት ሦስትም፣ አራት አራትም አግቡ፡፡ አለማስተካከልንም ብትፈሩ አንዲትን

187
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ብቻ ወይም ቀኝ እጆቻችሁ የራስ ያደረጉትን ንብረት ያዙ፤ ይህ ወደ አለመበደል በጣም
የቀረበ ነው፡፡” ሱረቱ አል-ኒሳእ 4፡3፡፡ “If ye fear that ye shall not be able to deal
justly with the orphans marry women of your choice two or three or four; but if ye
fear that ye shall not be able to deal justly (with them) then only one or (a captive)
that your right hands possess.”
በቁርአኑ ውስጥ ስለ መሐመድ ብቻ ተብሎ የተነገረውን የጋብቻ መብት ደግሞ ቀጥሎ
እንየው፡- ‹‹አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ እነዚያን መህሮቻቸውን (የቅጥር ገንዘቦቻቸውን)
የሰጠሃቸውን ሚስቶችህን፣ አላህ በአንተ ላይ ከመለሰልህም እነዚያን እጅህ
የጨበጠቻቸውን ምርኮኞች፣ እነዚያንም ከአንተ ጋር የተሰደዱትን የአጎትህን ሴቶች
ልጆች፣ የአክስቶችህንም ሴቶች ልጆች፣ የየሹማህንም ሴቶች ልጆች፣ የየሹሜዎችህንም
ሴቶች ልጆች ማግባትን ለአንተ ፈቅደንልሃል›› ይላል ቁርአኑ፡፡ ሱረቱ አል-አሕዛብ
33፡50 (‹‹የሹማ›› ማለት የእናት ወንድም ማለት ሲሆን የሹሜ ማለት ደግሞ ‹‹የእናት
እህት›› መሆኑን የቁርአኑ የግርጌ ማስታወሻ ይገልጻል) ይህ የቁርአን ጥቅስ በቀጥታ
የሚያሳየው መሐመድ ምን ያህል የጋብቻ መብት እንዳላቸው ነው፡፡ እስቲ ተመልከቱ
በገንዘብ የገዟቸውን ሚስቶቻቸውን፣ በጦር የማረኳቸውን ምርኮኞቻቸውን፣
የአጎቶቻቸውንና የአክስቶቻቸውን ሴቶች ልጆች… እነዚህን ሁሉ ነውኮ እንዲያገቡ
የተፈቀደላቸው! ለመሆኑ ይህ ምን ማለት ነው? እንዲያው ትንሽ እንኳን ሰብአዊና
ሞራላዊ አስተሳሰብ የለም እንዴ? ለመሆኑ የእነዚህ ሁሉ በተለይ የጦር ምርኮኞቹ
ቁጥራቸው ምን ያህል ነው? ከላይ ባየነው ለሙስሊም ወንዶቹ እስከ 4 ሚስት
በፈቀደበት አንቀጽ ላይም ሆነ በዚህኛው የቁርአን ጥቅስ ላይ ‹‹ቀኝ እጆቻችሁ የራስ
ያደረጓቸውን የጦር ምርኮኞች›› (a war captives that your right hands possess)
በሚለው አገላለጽ ስንት እንደሆኑ ፈጽሞ ማወቅ አንችልም፡፡ ይህን አገላለጽ በቁርአኑ
ውስጥ ብዙ ቦታ ተጽፎ እናገኘዋለን፡፡ 4፡24፣ 23፡5፣ 33፡50፣ 70፡29፡፡ ስለዚህ
‹‹ሙስሊም ወንዶቹ እስከ 4 ድረስ ማግባት ይችላሉ›› የሚለው አነጋገር ነገር ፈጽሞ
አያስማማንም፡፡ ማለትም 4 ሚስቶችና ገደብ አልባ የሆኑ በባርነት የተያዙ ሴቶች (4
wives & unknown number of slave-girls) ቁጥራቸው ምን ያህል ነው? ይህ ገደብ
አልባ የጦር ምርኮኞችን የማግባት መብት በተለይ ደግሞ መሐመድን የበለጠ ተጠቃሚ
አድርጓቸዋል፡፡ ቁርአኑ ላይ የተጻፈው ነገር እንደሚያረጋግጥልን መሐመድ ማለት
የተለየ የዝሙት መብት (special sexual privilege) ያላቸው ሰው ነበሩ፡፡ እርሳቸው
ዘመድም ትሁን የጦር ምርኮኛ አሊያም ዐይናቸው አይቶ ልባቸው የተመኙዋትን
የፈለጓትን ሴት የማግባት፣ ያልፈለጓትን ፈቶ የማባረር እንደገናም መልሶ የማግባት ልዩ
መብት ነበራቸው፡፡ ለዚህም ተጨማሪ ማሳያ በቁርአኑ ውስጥ እዚሁ 33ኛው ምዕራፍ
188
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ቁ.51 ላይ ቀጥሎ የተጻፈውን እንይ፡- ‹‹ከእነርሱ (ከሚስቶችህ፣ በጦር ከማረካቸው
ምርኮኞችህ፣ ከአጎቶችህና ከአክስቶችህ ሴቶች ልጆች ውስጥ) የምትሻትን ታቆያለህ፤
የምትሻትንም ወደ አንተ ታስጠጋለህ (በመፍታት)፤ ከአራቅሃትም የፈለግሃትን
በመመለስ ብታስጠጋ በአንተ ላይ ኃጢአት የለብህም፤ አላህም ዐዋቂ፣ ታጋሽ ነው››
ይላል ቁርአኑ፡፡
ሕጻኗ ሚስታቸው አይሻም ይህንን የመሐመድን ልዩ የጋብቻና የዝሙት መብት
በተመለከተ እንዲህ ስትል ተናገራለች፡- ‹‹ራሳቸውን ለነቢዩ የሰጡ ሴችንና እመለከትና
‘አንድ ሴት ራሷን ለወንዱ እንደዚህ መስጠት ትችላለችን?’ እያልኩም እጠይቅ ነበር፡፡
ነገር ግን አላህ በሱራ 33፡51 ላይ ያለውን ሲያወርድለት ለነቢዩ እንዲህ አልኩት፡-
‘ጌታህ ከፍተኛ የሆነ የወሲብ ፍላጎትህን በመሟላት ምኞትህን እያፋጠነልህ እንደሆነ
ይሰማኛል’”, “Narrated Aisha: I used to look down upon those ladies who had given
themselves to Allah's Apostle and I used to say, "Can a lady give herself (to a
man)?" But when Allah revealed 33.51, I said to the Prophet, "I feel that your Lord
hastens in fulfilling your wishes and desires.” Sahih Bukhari 6:60:311
በአንድ ወቅት በእስልምናው እምነት ውስጥ እያለሁ ከአንድ ሙስሊም መምህር
(እኛ ዑዝታዝ ከምንለው ሰው) ጋር ስንጨዋወት ‹‹ነቢያችን ለምንድን ነው ብዙ
ሚስቶች ያገቡት?›› (Why Did our prophet Get So Many Wives?) ብዬ በቅንነት
ጠይቄው ነበር፡፡ በወቅቱ ምን አለኝ መሰላችሁ? ‹‹በነቢያችን ጊዜ ሙስሊም ወንዶች
ጥቂት ስለነበሩና የሴቶቹ ቁጥር ደግሞ ብዙ ስለነበር ሴቶቹ እንዳይቸገሩ ነው›› አለኝ፡፡
ያን ጊዜ እኔም ብዙ ስለማላውቅ ምክንያቱ በቂ መስሎ ታይቶኝ ነበር፡፡ አሁን ላይ ስለ
ማንኛውም ነገር በጥልቀት ሳነብና ሁሉን ለይቼ ሳውቅ ነው ያን ጊዜ የተሰጠኝ ምክንያት
ፈጽሞ ውሸት እንደነበር ያወኩት፡፡ ምክንያቱም በሐዲሱ ውስጥ የተጠቀሰውንና ቀጥሎ
ታሪካቸውን የምናያቸውን አንዳንድ ሴቶችን መሐመድ ባሎቻቸውን እየገደሉ ወይም
ከባሎቻቸው እያፋቱ ነበር ያገቧቸው፡፡ ለምሳሌ ሳፊያ የተባለችውን ሴት ያገቧት
አባቷን፣ ባሏንና ወንድሞቿን በሰይፍ ከገደሉባት በኋላ ነው፡፡ እንዲሁም ያሳደጉትን
ልጅ የዛይድንም ሚስት በተዘዋዋሪ መንገድ እንዲፈታት ካስደረጉ በኋላ ነው እሳቸው
ያገቧት፡፡ ቁርአኑንና ሐዲሱን እያጣቀስን ታሪካቸውን ቀጥሎ በደንብ እናየዋለን፡፡ እንደ
እውነቱ ከሆነ ‹‹መሐመድ እነዚያን ባሎቻቸውን እየገደሉና እያፋቱ ሴቶቹን ያገቡት
ሴቶቹ ወንድ አጥተው እንዳይቸገሩ ለሀዘኔታ ሲሉ ነበር›› ብሎ ማሰብ ከአንድ ጤነኛ
አዕምሮ ካለው ሰው የሚጠበቅ አይመስለኝም፡፡ በጣም የሚገርመው ደግሞ አሁንም
ድረስ እንደዚያ የሚያስቡ ሰዎች መኖራቸው ነው፡፡

189
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በመሐመድ ሚስቶች ቁጥር ዙሪያ የተላያዩ ሀሳቦች ይነሳሉ፡፡ ኢስላማዊ ጽሑፎችን
የሚያዘጁ እንደነ አሊ ዳሽቲ ያሉ ሙስሊም ጸሐፊዎች 32 መሆናቸውን በዝርዝር
ሲያቀርቡ ግብጻዊው አባት ዘካሪያ ቡትሮስ ደግሞ መሐመድ 66 ሴቶችን በትዳርና
በቅምጥ አግብተው እንደነበር በስፋት ገልጸዋል፡፡ እኔም ከብዙ ምንጮች ያገኘሁትንና
ማስረጃም ከሐዲሱ ውስጥ ሊገኝላቸው የቻሉትን ብቻ በመምረጥ 30 የሚሆኑ
የመሐመድ ሚስቶችን ከነማስረጃው ቀጥሎ አቀርባለሁ፡፡ ነገር ግን እኔ በዝርዝር
ያቀረብኳቸው እንዚህ 30 ሴቶች በሐዲሱ ላይ የተጠቀሱትን ብቻ መሆኑን በቅድሚያ
ማስገንዘብ እፈላጋለሁ፡፡
1ኛ.ከድጃ፡- መሐመድ የሲራራ ነጋዴ በነበሩ ሰዓት የእርሷም ሀብታም ነጋዴ ባሏ
ስለሞተባት ለንግዷ ሥራ ስትል በ15 ዓመት የምትበልጣቸውን የ25 ዓመቱን
መሐመድን በ40 ዓመቷ በ595 ዓ.ም አግብታቸዋለች፡፡ መሐመድም ‹‹በእኔ ዘመን ካሉ
ሴቶች ሁሉ ምርጧ እርሷ ናት›› በማለት አሞካሽተዋታል፡፡ (Sahih Bukhari 4:55:642,
See also: Sahih Bukhari 5:58:163 Sahih Muslim 31:5965) ከድጃ ቀድመው ከሞቱ
ሁለት ባሎቿ 3 ልጆች ወልዳ ነበር፡፡ ለመሐመድም 2 ወንዶችና 4 ሴቶች ልጆችን
ወልዳላቸው ነበር ነገር ግን ሁለቱም ወንዶች ልጆቹ ሁለት ዓመት እንኳን ሳይሞላቸው
ነው የሞቱት፡፡ አባቷን ኩዋይሊድ ቢን አሳድ ቢን ጋብቻውን ቀድመው በጽኑ
ስለተቃወሙ አባቷን በማታለል ነበር መሐመድን ያገባቻቸው፡፡ በሐዲሱ ላይ ብዙ ቦታ
ተጠቅሳለች፡፡ (Sahih Muslim 31:5972, Sahih Bukhari 5:58:164, Sahih Bukhari
5:58:165, Sahih Bukhari 7:62:156, Sahih Bukhari 8:73:33, Sahih Bukhari 7:93:576,
Sahih Muslim 31:5971, Sahih Bukhari 5:58:167, Sahih Muslim 31:5968, Sahih Mus-
lim 31:5970, Sahih Bukhari 9:93:588, See also: Sahih Bukhari 5:58:168, Sahih Bu-
khari 3:27:19 & Sahih Muslim 31:5967)
2ኛ.ሳውዳ ቢንት ዛማ፡-ወፍራምና ቀርፋፋ ቢጤ ስለነበረች ሌሎቹ የመሐመድ ሚስቶች
ይንቋት ነበር፡፡ Sahih Bukhari 2:26:740, Sahih Muslim 7:2958, See also: Sahih Bu-
khari 2:26:741. የመጀመሪያ ባሏ አል-ሳክራን ቢን አምር ቢን አብድ ሻምስ (al-Sakran
b. ‘Amr b. ‘Abd Shams) ወደ አቢሲኒያ (ኢትዮጵያ) ከሄደ በኋላ የክርስትናን እምነት
ተቀብሎ በዚያው ነው የሞተው፡፡ “Sauda’s ex-husband, al-Sakran b. ‘Amr b. ‘Abd
Shams became a Christian in Abyssinia and died there.” al-Tabari vol.9 p.128.
ሳውዳ ዕድሜዋ እየገፋ ሲመጣ መሐመድ ሊፈቷት ሲሉ እርሷ ጋር የሚያድሩበትን
ተራ ለአይሻ አሳልፋ ስለሰጠች እንዳትፈታ ሆናለች፡፡ Sahih Bukhari 3:47:766, See
also: Sahih Bukhari 3:48:853, Sahih Muslim 8:3451, Sahih Muslim 8:3452 & Al-
Tabari (Arabic source; translated by Mutee’a Al-Fadi)

190
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
መሐመድ ለተከታዮቻቸው ዕድሜያቸው የገፉትን ሚስቶቻቸውን በመፍታት
በምትካቸው ቆነጃጂት ኮረዶችን እንዲያገቡ መምከራቸውን እዚህ ጋር ማስታወሱ
አስፈላጊ ነው፡፡ ጃቢር ቢን አብዱላህ ለተባለው ተከታያቸው “ምን ዓይነት ሚስት ነው
ያገባኸው?” ብለው ይጠይቁታል፡፡ በሥራ ላይ ያለች ትልቅ ሚስት እንዳገባ
ሲነግራቸው መሐመድ “የምታሻሻቸው ደናግሎች ለምን የሉህም?፣ አብራህ
የምትጫወት ወጣት ልጃገረድስ ለምን አታገባም?” በማለት ትዳሩን እንዲበትን
አነሳስተውታል፡፡ Narrated Jabir bin 'Abdullah: When I got married, Allah's Apostle
said to me, "What type of lady have you married?" I replied, "I have married a
matron' He said, "Why, don't you have a liking for the virgins and for fondling
them?" Jabir also said: Allah's Apostle said, "why didn't you marry a young girl so
that you might play with her and she with you?' Sahih Bukhari 7:62:17
3ኛ.አይሻ፡- የአይሻን ታሪክ በገጽ---ላይ አይተነዋል፡፡ ከሁሉም ሚስቶቻቸው እጅግ
ይወዷት የነበረች ሕጻን ሚስታቸው ናት፡፡ Sahih Bukhari 5:57:114, /Sahih Bukhari
4:55:623 See also: Sahih Bukhari 7:65:330 & Sahih Bukhari 7:65:339. መሐመድ
አይሻን ያገቧት በ6 ዓመቷ ሲሆን ወደቤታቸው ወስደው ወሲብ የፈጸሙባት ግን በ9
ዓመቷ ነው፡፡ ይህን ጊዜ የእርሳቸው ዕድሜ 53 ነበር፡፡ ነቢያቸው እስከሞቱበት ጊዜ
ድረስ ለ9 ዓመታት ያህልም አብራቸው ኖራለች፡፡ ይህም በሐዲሱ ላይ ብዙ ቦታ ላይ
ተጠቅሷል፡፡ ራሷ አይሻ “የአላህ ሐዋርያ ያገባኝ በ6 ዓመቴ ሲሆን ከእኔ ጋር ወሲብ
የፈፀመው ግን የ9 ዓመት ልጅ እያለሁ ነው” በማለት ተናግራለች፡፡ Aisha said, “The
Apostle of Allah married me when I was six years old. He had intercourse with me
when I was 9 years old.” Abu Dawud 2:2116. see also Sahih Bukhari 7:62:64, Sahih
Muslim 8:3309, Sahih Muslim 8:3310, & al-Tabari vol.9 p.130,131 and Ibn-i-Majah
vol.3 no.1876 p.133
4ኛ.ዘይነብ ቢንት ጃህሽ፡- ቀድሞ ባራህ ትባል ነበር፣ መሐመድ ናቸው ይህን አዲስ ስም
ያወጡላት፡፡ ይህቺ ሴት መሐመድ ያሳደጉት የዛይድ ሚስት የነበረች ቢሆንም መሐመድ
ግን በሴራ ልጁን እንዲፈታት ካስደረጉ በኋላ ወዲያው ነው ያገቧት፡፡ መሐመድ ይህንን
ኢሰብአዊ ድርጊት በፈጸሙ ጊዜ ‹‹ያሳደኩትን የዛይድን ሚስት ስለማግባቴ የቁርአን
ጥቅስ ከሰማይ ወርዶልኛል›› በማለት ለሠሩት ኃጢአት አላህን ሽፋን አድርገው
ተጠቅመውበታል፡፡ ይህንንም ድርጊት ቁርአኑ (ሱረቱ አል-አሕዛብ 33፡36-38) እና
ሐዲሱ በግልጽ ዘግበውታል፡፡ Sahih Bukhari 9:93:516, Sahih Bukhari 6:60:310.
(ዝርዝሩን በገጽ----ላይ ይመልከቱ፡፡) መሐመድ ዘይነብን ያገቧት ሌሎቹን
ሚስቶቸቻቸውን ሲያገቡ አድርገውት በማያውቀው መልኩ ደማቅ የሆነ ድግስ ደግሰው

191
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ነበር፡፡ Sahih Bukhari 7:62:97, See also: Sahih Bukhari 7:62:100, Sahih Muslim
8:3331, & Sahih Muslim 8:3332
5ኛ.ሳፊያ፡- ሙሉ ስሟ ሳፊያ ቢንት ሁያይ ትባላለች፡፡ ከአይሁድ ወገን ስትሆን
በካይባር ጦርነት ወቅት መሐመድ በጦር ማርከውና አስገድደው ነው ያገቧት፡፡ በሐዲሱ
ላይ እንደተዘገበው ኪናን የተባለውን ወጣት ባሏን አሰቃይተው እንዲሞት ካደረጉት
በኋላ ነው እርሷን ወዲያው ወደ መኝታው ድንኳን ይዘዋት ሄደው አብረዋት ያደሩት፡፡
ከዚያ ቀደም ብሎ ደግሞ አባቷን ሁያይንና ወንድሟን ከሌሎች አይሁዶች ጋር በሰይፍ
እንዲሰየፉ አድርገዋቸዋል፡፡ Sahih Bukhari 1:8:367 see also: (Bukhari vol.2 book 14
ch.5 no.68 p.35; vol.4 book 52 ch.74 no.143 p.92; vol.4 book 52 ch.168 no.280
p.175 and al-Tabari vol.39 p.185.) ስለ ሳፊያ የበለጠ ዝርዝር መረጃ ‹‹የመሐመድ
ኃጢአቶች›› በሚለው ርዕስ ስር በገጽ---ላይ ይመልከቱ፡፡
6ኛ.ፋጢማ፡- ይህችኛዋ የመሐመድ ሚስት ፋጢማ አል-ዳሀክ ቢን ሱፈያን ወይም
ፋጢማ አል-ኪላቢያህ እየተባለች ትጠራለች፡፡ al-Tabari vol.9 p.39, al-Tabari vol.39
p.186. ነገር ግን ሌላ ፋጢማ የምትባል የመሐመድ ሴት ልጅ አለች፡፡ ቀጥሎ ባሉት
ሐዲሶች ላይ የተጠቀሰችው ልጃቸው ፋጢማ ናት፡፡ Bukhari 1:5:278, Bukhari
4:53:396, Ibn-i-Majah vol.1 no.465 p.255 and Sunan Nasa’i vol.1 no.228 p.224; vol.1
no.417 p.307. መሐመድ የልጃቸውን ባል አሊን ‹‹ከልጄ ሌላ አንድ ሴት እንኳ
እንዳታገባ›› በማለት ለሌሎች ተከታዩቻቸው እስከ 4 ሚስት ድረስ አግቡ ብለው
በቁርአኑ የደነገጉትን በወለዷት ልጃቸው ሲሆን ግን ሌላ ሴት እንዲደረብባት ፈጽሞ
አልፈለጉም፡፡ አሊም እንደታዘዘው ሌላ ሴት ሳይደርብ የኖረ ቢሆንም መሐመድ ከሞቱ
በኋላ ግን በጦርነት ማርኮ ያመጣትን ራቢያ የተባለች ቆንጆ ሴት አግብቷል፡፡ Ibn-i-
Majah vol.3 no.1998-1999 p.202-204, al-Tabari vol.11 p.66, Bukhari 3:34:302 &
Bukhari 4:53:325.
7ኛ.ጁዋይሪያህ፡- መሐመድ የባኑ ሙስጣሊቅ ጎሳዎችን ድንገት የጂሃድ ወረራ አድርገው
በጦር ምርኮነት ወስደው ነው ያገቧት፡፡ እርሷን ከመውሰዳቸው በፊት ግን ሙሳፊ ቢን
ሳፍዋን የተባለውን ባሏን እንዲገደል አድርገውታል፡፡ Sahih Bukhari 3:46:717, Sahih
Muslim 19:4292, al-Tabari vol.9 p.133, Bukhari vol.3 book 46 ch.13 no.717 p.432 &
Sahih Muslim vol.2 no.2349 p.520. ጁዋይሪያህ በጣም ውብ ሴት ስለነበረች
መሐመድም በውበቷ ተማርከው ‹‹አንቺ እኔን ካላገባሽ ዘመዶችሽን በባርነት
እገዛቸዋለሁ›› ብሎ ስላስገደዷት አግብታቸው ለመኖር የተስማማችው በምርኮ
የያዘባትን አንድ መቶ የጎሳ አባላቶዎቿን ከእስር እንደሚለቁላት ከተደራደሩ በኋላ
ነበር፡፡ “The Apostle of Allah said: Are you inclined to that which is better? She
192
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
asked: What is that? He replied: I shall pay the price of your freedom on your be-
half, and I shall marry you. She said: I shall do this. She (Aisha) said: The people
then heard that the Apostle of Allah had married Juwayriyyah. They released the
captives in their possession and set them free, and said: They are the relatives of
the Apostle of Allah by marriage. We did not see any woman greater than Ju-
wayriyyah who brought blessings to her people. One hundred families of Banu al-
Mustaliq were set free on account of her.” Abu Dawud 29:3920.
8ኛ.ዑም ሀቢባ፡- ከመጀመሪያ ባሏ ከዑቤይዱላህ ጋር ሆነው ወደ አቢሲኒያ
(ኢትዮጵያ) ከተላኩት ሰዎች ውስጥ አንዷ የነበረች ሲሆን እርሷ ከተመለሰች በኋላ
መሐመድን ማግባቷን ባሏ ሲሰማ ወደ ክርስትና እምነት ተቀይሯል፡፡ al-Tabari vol.39
p.177. see also Sahih Muslim vol.2 no.3413 p.739; vol.2 no.2963 p.652; Sahih Mus-
lim vol.2 no.1581 p.352; vol.2 no.3539 p.776 Ibn-i-Majah vol.5 no.3974 p.302.
ዑም ሀቢባ ከእርሷ በተጨማሪ እህቷንም ጨምረው እንዲያገቡላት መሐመድን
ጠይቃቸዋለች፡፡ ምናልባት ያገኙዋትን ሴት የማግባት አባዜ እንዳላቸው ስላየች እኅቷን
ለመጥቀም ብላ ይሆን? “Narrated Um Habiba: (daughter of Abu Sufyan) I said, "O
Allah's Apostle! Marry my sister. the daughter of Abu Sufyan." The Prophet said,
"Do you like that?" I replied, "Yes, for even now I am not your only wife and I like
that my sister should share the good with me." The Prophet said, "But that is not
lawful for me." I said, We have heard that you want to marry the daughter of Abu
Salama." Sahih Bukhari 7:62:38, See also: Sahih Bukhari 7:62:42, Sahih Bukhari
7:62:43 & Sahih Bukhari 7:64:285
9ኛ.ሐፍሳ፡- የቀድሞ ባሏ በጦርነት ሲሞት አባቷ ኦማር ቢን አል-ካታብ ለኦትማን
ሊድራት ብሎ ኦትማንም ሊያገባት ሲል መሐመድስለፈለጓት ለእርሳቸው ተወላቸዋል፡፡
ከአይሻ ጋር ብዙ ጊዜ ይጣሉ ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት መሐመድ የፈታት ቢሆንም
በኋላ እንደገና መልሶ አግብቷታል፡፡ Sahih Muslim vol.2 no.2642 p.576; vol.2
no.2833 p.625; vol.2 no.3497 p.761; Abu Dawud vol.2 no.2448 p.675; vol.3
no.5027 p.1402. Ibn-i-Majah vol.3 no.2086 p.258, Sahih Bukhari 7:62:119, Sahih
Bukhari 3:43:648, Sahih Muslim 9:3511, See also: Sahih Bukhari 6:60:435 & Sahih
Muslim 9:3507.
ቦታ ከመቆጠብ አንጻር የተቀሩትን የመሐመድን ሚስቶች ስማቸውንና ታሪካቸው
የተጠቀሰበትን ሐዲስ ብቻ በአጭሩ አስቀምጦ ማለፉ የተሻለ ይመስለኛል፡፡
10ኛ.ማይሙና ቢንት ሀሪዝ፡- Sahih Muslim 8:3284, Sahih Bukhari 3:29:63, Sahih Bukhari
5:59:559 & Sahih Muslim 24:5248 see also Sahih Muslim vol.1 no.1671,1674,1675 p.368-369;
vol.2 no.1672 p.369, Ibn-i-Majah vol.3 no.2408 p.435; Sunan Nasa’i vol.1 no.809 p.492; vol.2
193
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
no.1124 p.108; Abu Dawud vol.1 no.1351 p.356; vol.1 no.1359,1360,1362 p.357 & al-Tabari vol.8
p.136; al-Tabari vol.9 p.135
11ኛ.ዑም ሰላማ፡- Sahih Muslim 8:3443, Sahih Muslim 4:2007, Sahih Muslim 26:5415, See
also: Al-Muwatta 37 6.5, Sahih Muslim 8:3444, Sahih Muslim 8:3445 & Al-Muwatta 28 4.14
12ኛ.ሂንድ፡- Sahih Muslim vol.3 no.4251-4254 p.928-929.
13ኛ.ሳና ቢንት አስማ (2ኛ ስሟ አል-ነሻት)፡- al-Tabari vol.9 p.135-136, al-Tabari
vol.39 p.168.
14ኛ.ዘይነብ ቢንት ኩዛይማ፡- Sunan Nasa’i vol.1 #64 p.129, al-Tabari vol.7 p.150, al-
Tabari vol.39 p.163-164 and al-Tabari vol.9 p.138
15ኛ. ሀብላ፡- al-Tabari vol.39 p.166
16ኛ. አስማ ቢንት ኖማን (ከጋብቻ በኋላ በፍቺ የተሰናበተች)፡- Bukhari vol.7 book 63
no.181 p.132, al-Tabari vol.10 p.190, al-Tabari vol.39 p.190.
17ኛ.ግብፃዊቷ ማሪያህ (በጦር ምርኮ የተያዘች)፡- Sahih Muslim vol.4 footnote 2835.
p.1351, al-Tabari vol.9 p.141, al-Tabari vol.39 p.193.
18ኛ.ሪይሃና ቢንት ዛይድ (በጦር ምርኮ የተያዘች)፡- al-Tabari vol.8 p.39. See also al-
Tabari vol.9 p.137, 141.
19ኛ.ዑም ሻሪክ ጋዚያህ ቢንት ጃቢር (ከጋብቻ በኋላ በፍቺ የተሰናበተች)፡- al-Tabari
vol.9 p.139, Ibn Sa’d in Tabaqat, 8 p.110-112
20ኛ.2ኛዋ ማይሙና፡- she gave herself to Mohammed as a wife. Mohammed did
not accept her, but gave her to a poor Muslim. Sahih Muslim vol.2 footnote 1919.
21ኛ.3ኛዋ ዘይነብ፡- al-Tabari vol.39 p.165
22ኛ.ካውላህ ቢንት አል-ሁዳይል (በጦር ምርኮ የተያዘች)፡- al-Tabari vol.9 p.139, al-
Tabari vol.39 p.166
23ኛ.ሙላይካህ ቢንት ዳውድ (ከጋብቻ በኋላ በፍቺ የተሰናበተች)፡- al-Tabari vol.8
p.189, al-Tabari vol.39 p.165
24ኛ.አል-ሻንባ ቢንት አምር (ከጋብቻ በኋላ በፍቺ የተሰናበተች)፡- al-Tabari vol.9 p.136
25ኛ.አል-አሊያህ (ከጋብቻ በኋላ በፍቺ የተሰናበተች)፡- al-Tabari vol.39 p.188, al-
Tabari vol.9 p.138.
26ኛ.አምራህ ቢንት ያዚድ፡- Ibn-i-Majah vol.3 no.2054 p.233 vol.3 no.2030 p.226,
al-Tabari vol.39 p.187
27ኛ.ራሂማ አል-አሚን (ከጋብቻ በኋላ በፍቺ የተሰናበተች)፡- al-Tabari vol.39 p.187
28ኛ.ቁቲይላህ ቢንት ቃይስ (ከመሐመድ በፊት የሞተች)፡- al-Tabari vol.9 p.138-139.
29ኛ.ሳና ቢንት ሱፈያን፡- al-Tabari vol.39 p.188
194
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
30ኛ.ሻራፍ ቢንት ካሊፋህ፡- al-Tabari vol.9 p.138
31ኛ.በባርነት የተያዙ ሴቶች፡- መሐመድ እንዳዘዙት ሙስሊም ወንዶቹ ከሚስቶቻቸው
በተጨማሪ እንደሚስት አድርገው ባያገቧቸውም እንኳ በጦር ማርከው ከያዙዋቸው
ምርኮኞች (war captives) እና በባርነት ይዘውም ከሚገዟቸው ሴቶች (slave-girls)
ጋር ወሲብ መፈጸም ይችላሉ፡፡ ይህም በቁርአኑ ውስጥ ብዙ ቦታ ተጽፎ እንደሚገኝ
ከላይ በዝርዝር አይተናል፡፡ (4፡24፣ 23፡5፣ 33፡50፣ 70፡29) በወቅቱ እነ መሐመድ
ጅሃድ አውጀው ብዙ ሴቶችን ከማረኩ በኋላ ሴቹን ለዝሙትና ለባሪያ ንግድ
ይጠቀሙባቸው እንደነበረም ከዚህ በፊት በደንብ አይተናል፡፡ ለምሳሌ የመሐመድ
ተከታዮቻቸው የባኑ ሙስጣሊቅ ጎሳ ሴቶችን በማረኩ ጊዜ ከሴቶቹ ጋር ዝሙት ሲፈጽ
እንዳያረግዙባቸውና ለባርነት ንግዱ እንዳያስቸግሯቸው በመፍራት የዘር ፈሳሻቸውን
ወደ ውጭ እንዲፈስ (coitus interruptus /ejaculate) በማድረግ ዝሙት
ይፈጽሙባቸው ነበር፡፡ ሳሂህ ቡኻሪ 5፡59፡459፡፡ ይህንን ድርጊታቸውን ለመሐመድም
በነገሯቸው ጊዜ ሊከለክሏቸው አልወደዱም፡፡ እንዲያውም ሴቶቹን ያከፋፍሏቸው
ነበር፡፡ ለተከታዮቻቸውም እነዚህን በጂሃድ ወረራ የተያዙ ሴቶችን ለቤት ሰራተኛነት
ወስደው በዚያውም ለዝሙትም መጠቀሚያ እንዲያደርጓቸው ፈቅደውላቸዋል፡፡ “We
conquered Khaibar, took the captives, and the booty was collected. Dihya came
and said, 'O Allah's Prophet! Give me a slave girl from the captives.' The Prophet
said, 'Go and take any slave girl.' He took Safiya bint Huyai.” (Sahih Bukhari
1:8:367) መሐመድም ራሳቸው ለቤት ሰራተኝነትና ለዝሙት የሚጠቀሙባቸው ባሪያ
ሴቶች (slave-girls) ነበሯቸው፡፡ ከላይ እንዳየነው ቁርአኑስ ቢሆን ‹‹አንተ ነቢዩ ሆይ!
እኛ እነዚያን እጅህ የጨበጠቻቸውን ምርኮኞች፣ የአጎትህን ሴቶች ልጆች፣
የአክስቶችህንም ሴቶች ልጆች…ማግባትን ለአንተ ፈቅደንልሃል›› አይደል ያለው!
33፡50፡፡ በዚህም መሠረት መሐመድ ይፋዊ በሆነ መንገድ ባያገቧቸውም የቤት
ሰራተኞቻቸው ሆነው ለዝሙትም ይጠቀሙባቸው የነበሩ በርካታ ሴቶች በሐዲሱ ላይ
ተጠቅሰዋል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ፡-
1ኛ. ሳልማህ፡- Abu Dawud vol.3 no.3849 p.1084
2ኛ. ማይሙና፡- Ibn-i-Majah vol.3 no.2531 p.514; Abu Dawud vol.1 no.457 p.118
3ኛ. ስሟ በውል ያልታወቀ ሲሆን መሐመድ ከተጠቀሙባት በኋላ ማህሚያህ አል-
ዙባይዲ ለተባለ ተከታያቸው በሽልማት ሰጥተውታል፡፡ al-Tabari vol.8 p.151
4ኛ. አሁንም ስሟ በውል ያልታወቀች የመሐመድ ቅምጥ ሆና ሳለ በድብቅ ከሌላ ሰው
ስትማግጥ ተይዛ የተፈረደባት ሰራተኛ በአቡ ዳውድ ሐዲስ ላይ ተጠቅሳለች፡፡ Abu
Dawud vol.3 no.4458 p.1249
195
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
5ኛ.መሐመድ ገላቸውን ታጥባቸው የነበረች አንዲት የጥቁር ቆንጆ ሠራተኛ
ነበረቻችው፡፡ Abu Dawud vol.1 no.332 p.87
6ኛ. ዑም አይማን፡- al-Tabari vol.39 p.287. እንዲያውም ይህቺ ዑም አይማን
የተባለችው ሠራተኛ ከመሐመድ ጋር በተገናኘ አንድ እጅግ አስቀያሚ ገጠመኝ ስላላት
እርሱን ቀጥሎ ማየት እንችላለን፡፡
አንድ ቀን ተረኛ ሆና መሐመድ እርሷ ጋር ያድራሉ፡፡ ሌሊት ይነሱና ጥግ ላይ
በሚገኘው የሸክላ እቃ ውስጥ ሽንታቸውን ይሸናሉ፡፡ እርሷ ደግሞ ሌሊት ከእንቅልፏ
ስትነቃች ውሃ ጠምቷት ነበርና ሳታውቀው በሸክላው እቃ ውስጥ የነበረውን
የነቢያቸውን ሽንት ትጠጣና ትተኛለች፡፡ ነገር ግን የጠጣችው ነገር ሽንት መሆኑን
አላወቀችም ነበር፡፡ (የጠጣችው ነገር ሽንት መሆኑን እንዴት አላወቀችም? ከተባለ
እንደኔ ግምት በእቃው ውስጥ በፊት ውሃ ቀድታ ያስቀመጠች ይመስለኛል፡፡ ከውሃ ጋር
ስለተቀላቀለ ላታውቀው ትችላለች የሚል ግምት አለኝ) እናም ጠዋት መሐመድ
ከእቅልፉቸው ነቅተው ሽንታቸውን እንድትደፋው ሲነግሯት ትደነግጣለች፡፡
እርሳቸውም በተፈጠረው ነገር መንጋጋቸው እስኪታይ ድረስ ነው የሳቁባት፡፡ “Umm
Ayman, the Prophet’s client [i.e. slave whom it was lawful for him to spend the
night with] said: ‘One night the Prophet got up and urinated in the corner of the
house into an earthenware vessel. During the night I got up, and being thirsty, I
drank what was in the vessel, not noticing anything. When the Prophet got up in
the morning he said ‘O Umm Ayman, take that earthenware vessel and pour away
its content.’ I said ‘By Allah, I drank what was in it.’ The Prophet laughed until his
molar teeth showed, then said ‘After this you will never have a bellyache.’’" al-
Tabari vol.39 p.199
በሐዲሱ ላይ እስካሁን ባየነው መልኩ ከባሪያ ሴቶች ጋር ዝሙት መፈጸም እንደሚቻል
ተጽፏል፡፡ Abu Dawud vol.3 no.4443-4445 p.1244. በአንድ በኩል ደግሞ ሴቷ ባሪያ
ሚስቱ የቀጠረቻትና እርሷም የምታገለግላት ከሆነች ከሠራተኛዋ ጋር መፈጸም
አይቻልም፡፡ ነገር ግን ሚስቱ ሕመምና ወሊድ ላይ ሆና ለባሏ ስትፈቅድለት
ከሠራተኛዋ ወሲብ መፈጸም ይችላል፡፡ Ibn-i-Majah vol.4 no.2551 p.12.
መሐመድ ሊያገቧቸው ሞክረው ነገር ግን በአንድም በሌላም ምክንያት ያልተሳኩላቸው
የተወሰኑ ገጠመኞችም ነበሩት፡፡ al-Tabari vol.9 p.136-141. ከእነዚህም ውስጥ ለምሳሌ፡
1ኛ. ጋዚያህ (እምቴን አለውጥም ስላለችውና ማስገደድ ስላልቻሉ)
2ኛ. ለይላ (እርሷ ልታገባቸው ብትፈልግም የጎሳ አባላቶቿ በጽኑ ስለተቃወሟት)
3ኛ. ዑም ሀኒ ቢን አቢ ጣሊብ (እርሷ ቆንጆ ስለሆነች ነቢያቸው ቢመኙዋትም በርካታ

196
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሕጻናት ልጆች ስለነበሯት)
4ኛ. ዱባህ ቢንት አሚር (በዝና ሰምተው ሊያገቧት ቢሄዱም አርጅታ ስላገኙዋት)
5ኛ. ሳፊያህ ቢንት ማሽሻማህ (በጦር ምርኮ የወሰዷት ቢሆንም ጠፍታባቸው ወደ ባሏ
ስለሄደች)
6ኛ. ጃምራህ ቢንት አል-ሀሪዝ (ወላጅ አባቷ በሐሰት ‹‹ልጄ የሥጋ ደዌ በሽታ›› /
leprosy/ አለባት ብሎ መሐመድን ስላታለላቸው)
7ኛ. ዑም ሀቢብ ቢንት አል-አባስ (መሐመድ በእጅጉ ቢመኙዋትም አባቷ አል-አባስ
አሳዳጊ ወንድማቸው /al-‘Abbas was his foster brother/ ስለነበር ዝምድናውን
ፈርተው ሳያገቧት ቀሩ፡፡ ከዚህ በኋላ ነው መሐመድ ‹‹…የአክስቶችህንና የአጎቶችህን
ሴቶቸ ልጆች ማግባትን ለአንተ ፈቅደንልሃል›› የምትለውን የቁርአን ሕግ ከሰማይ
ወረደችልኝ ያሉት! ቁርአኑ በ23 ዓመት ውስጥ በተለያየ ጊዜ ከሰማይ እንደወረደ
ያምናሉ፡፡ ነቢያቸውም ለሚያደርጓት ለእያንዳንዷ ነገር የቁርአን ጥቅስ ወረደልኝ ይሉ
ነበር፡፡ ያሳደጉትን ልጅ የዛይድንም ሚስት ሲያገቡ ‹‹ቁርአነን (33፡37) ከሰማይ
ወርዶልኝ ነው›› ነበር ያሉት!)
በዚህም ተባለ በዚያ መሐመድ ማለት በዝሙት የተለከፉ ሰው እንደነበሩ ብዙ
ማስረጃዎች አሉ፡፡ ሌላው ቢቀር በምድር ላይ ከእርሳቸው መወለድ በፊት የነበሩትንና
ሊያገኘዋቸው ያልቻሉት ግን በስምና በዝና ብቻ የሚያውቋቸውን እንደ ፈርዖን
ሚስትና ሙሴ እኅት ያሉትን ሁሉ ‹‹አላህ እነርሱን በጀነት ያጋባኛል›› እያሉ ይናገሩ
ነበር፡፡ (ይህንንም በዝርዝር ከገጽ-ጀምሮ በዝርዝር ማየት ይቻላል) ታዲያ እነዚህንና
ሌሎችንም የነቢያቸውን የሕይወት ተሞክሮና ያስተማሩትን ነገር ሁሉ ከግንዛቤ ውስጥ
ስናስገባ ለመሐመድ ‹‹በጣም ብዙ ሚስቶች ያሉት ሰው /Polygamist/ ነበሩ›› የሚለው
አነጋገር የሚያንስባቸው አይመስላችሁም? እኔ ምንም እንኳን ከ36 በላይ ላሉት
ሚስቶቻቸው ዝርዝር ታሪካቸውን ማግኘት ባልችልም ‹‹መሐመድ ቋሚ ሚስትና
ቅምጥ አድርጎ ያገቧቸው ሴቶች ብዛት ከ66 በላይ ናቸው›› የሚለው የእነ አባ ዘካሪያ
ቡትሮስ ግብጻዊ ገለጻ አሳማኝና ሚዛን የሚደፋ ሆኖ አግኝቼዋለሁ፡፡ እናንተስ? እኔ
እንዲውም በርዕሱ መጀመሪያ ላይ በሐዲሱ ውስጥ የተጻፈውን በዝርዝር እንዳየነው
አሥራ አንድ ሚስቶቻቸውን በ24 ሰዓት ውስጥ ሁሉንም መገናኘት ለቻሉት መሐመድ፣
‹‹የ30 ወንዶችን ያህን ዝሙት የመፈጸም ብቃት አላቸው›› ተብሎ ለተነገረላቸው
መሐመድ፣ ከአላህም ዘንድ ይህን ለማድረግ የሚያስችል ልዩ ሰማያዊ ምግብ
ለተሰጣቸው መሐመድ በእርጥም 66 ሴቶች በቂያቸው አይደሉም ነው የምለው፡፡

197
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
16. መሐመድ መልካቸው ነጭ ነበር /White Man/፡- መሐመድ መልካቸው ነጭ እንደነበር
በሐዲሱ ብዙ ቦታ ላይ ተጠቅሷል፡፡ “Allah’s messenger had a white elegant
face” (Sahih Muslim Book 30, Chapter 26), “He had a white handsome face” (Sahih
Muslim 30:5777, & Sahih Muslim 30:5786), "He was white and his beard was
black with some white hair” (Sahih Bukhari 4:56:744) see also (Sahih Bukhari
1:3:63, Sahih Bukhari 2:17:122, Sahih Muslim 30:5778, Sahih Muslim 30:5778)
በእነዚህ ሐዲሶች ላይ በግልጽ የተቀመጠው የመሐመድ መልካቸው ነጭ እንደነበረ
ነው፡፡ በሌላ ቦታ ደግሞ ‹‹አጭርም ረጅምም፣ ጥቁርም ነጭም አይደሉም›› ተብሎ
የተጻፈበት ቦታ አለ (Sahih Bukhari 4:56:747, Sahih Bukhari 7:72:787, Sahih Mus-
lim 30:5794) ይህ ‹‹ጥቁርም ነጭም አይደሉም›› የሚለው ሀሳብ ግን ተአማኒነት ያለው
አይመስለኝም፡፡ ምክንያቱም ብዙው የሐዲስ ክፍል ነጭነታቸውን አጉልቶ ነው
የሚናገረው፡፡ በዚያ ላይ በወቅቱ የመሐመድ እምነት ሲያስፋፉላቸው የነበሩ
ተከታዮቻቸው የጥቁር ሕዝቦችን ትኩረት ለመሳብ ሲሉ ነው በዚህ መንገድ ያስተምሩ
የነበረው፡፡ በአንድ ወቅት አውሮፓውያን መናፍቃን አንዱን የዓለም ቤዛ ክርስቶስን
‹‹ጥቁሩና ነጩ ኢየሱስ›› እያሉ ለአፍሪካውያን መከፋፈል ምክንያት እንዳደረጉት ሁሉ
እነዚህም ደግሞ ለማቀራረብ ሲሉ መሐመድን ‹‹ጥቁርም ነጭም አይደሉም›› ብለው
አስተምረዋል፡፡ በወቅቱ በአካል አብረዋቸው የነበሩት የመሐመድ ተከታዮች ግን ስለ
እርሳቸው ሲያስረዱ እያንዳንዷን የሰውነት ክፍላቸውን እየተናገሩ ነጭ የቆዳ ቀለም
እንደነበራቸው መስክረዋል፡፡ ለምሳሌ፡- ሙሉ እግራቸው ነጭ ነበር (I could see the
whiteness of the leg of Allah's Apostle Sahih Muslim 8:3325), ጭናቸውኑ
(ታፋቸው) ነጭ መሆኑ (I saw the whiteness of the thigh of the Prophet. Sahih
Bukhari 1:8:367, See Also Sahih Muslim 19.4437:1), ቅልጥማቸው ነጭ መሆኑ (I was
catching a glimpse of the whiteness of his shanks. Sahih Muslim 4:1014), ክንዳቸው
ነጭ መሆኑ (I still seem to see the whiteness of the forearms of the Apostle of
Allah Abu Dawud 20:3200), ብብታቸው ነጭ መሆኑ ("Then Allah's Apostle raised
his hands so high that we saw the whiteness of his armpits." Sahih Bukhari
8:78:631, Sahih Bukhari 9.086.108:1:1, Sahih Bukhari 9.089.286:1:1, Sahih Bukhari
9.089.305:1:1, Sahih Bukhari 3.047.769:1:1, Sahih Muslim 20.4511:1, Sahih Muslim
20.4509:1), በተጨማሪም ጉንጫቸውና ሆዳቸው እንዲሁም ሌሎች የሰውነት
ክፍሎቻቸው ሁሉ ነጭ ነበሩ (Sahih Muslim 4:1208, Abu Dawud 3:991, Abu Dawud
3:1002, Sahih Bukhari 9:90:342, See Also Sahih Bukhari 4:52:90, Sahih Muslim
19:4442)

198
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ይህን ያነሳሁት የመሐመድ የቆዳው ቀለም ጉዳዬ ሆኖ አይደለም፡፡ ይህንን ያነሳሁበት
ምክንያት በመጀመሪያ መሐመድ ነጭ መሆናቸውን ተከትሎ በጥቁር ሰዎች ላይ ከፍተኛ
ጥላቻ ያላቸው መሆኑን አንድም ደግሞ ዘረኛ መሆናቸውን ቀጥሎ ባሉት ርዕሶች ላይ
ለማሳየት ስለፈለኩ ነው፡፡ በመጨረሻም መሐመድ ጥቁሮችን ለባሪያ ንግድ
ይጠቀሙባቸው እንደነበር ቀጣዩ ርዕስ ላይ በደንብ ስለምናየው ለዚህ ማሳያ ይሆናል
ብዬ ነው የቆዳ ቀለማቸውን ጉዳይ ያነሳሁት፡፡
17ኛ.መሐመድ ዘረኛ ነበሩ /Racist/፡- ይህንንም ቀጥሎ ባሉት ሁለት ንዑስ ርዕሶች
ላይ በደንብ እናየዋለን፡-
17.1.መሐመድ ዐረቦች ከሁሉም የሰው ዘር የበላይ መሆናቸውን አስተምረዋል፡-
እንደመሐመድ ትምህርት ዐረቦች ከሰው ዘር ሁሉ በተለየ ሁኔታ ልዕልና ያላቸው፣
የተከበሩ፣ ስመ ጥርና ምርጥ የሆኑ ሕዝቦች ናቸው፡፡ አላህም እርሳቸውን ከእነዚህ
ምርጦች መካከል መርጦና ለይቶ ነቢይ አድርጓቸዋል፡፡ “Arabs are the noblest people
in lineage, the most prominent, and the best in deeds. We were the first to re-
spond to the call of the Prophet. We are Allah’s helpers and the viziers of His Mes-
senger. We fight people until they believe in Allah.” (Al-Tabari,Vol.9, p.69), “Verily
the Prophet said: God divided the earth in two halves and placed (me) in the bet-
ter of the two, then He divided the half in three parts, and I was in the best of
them, then He chose the Arabs from among the people.” (Ibn Sa'd, Vol.1, p.12)
17.2 መሐመድ በጥቁሮች ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ነበረው፡- በሐዲሱ ላይ መሐመድ
በጥቁር ሰዎች ላይ ከፍተኛ ጥላቻ እንደነበራቸው ተጽፏል፡፡ አላህ ከፈጠራቸው
ፍጥረታት ውስጥ በጣም የተጠላው ጥቁር የሆነ ሰው ነው፡፡ “The most hateful among
the creation of Allah us one black man among them (Khwarij). One of his hands is
like the teat of a goat or the nipple of the breast.” Sahih Muslim 5:2334. መሐመድ
ለተከታዮቻቸው ሲያስምሩ ከመካከላቸው ውስጥ ጸጉሩ ከርዳዳ የሆነ ኢትዮጵያዊም
እንኳ ቢሆን አለቃቸው ወይም መሪያቸው ሆኖ ከተሾመ እርሱን መስማትና መታዘዝ
እንዳለባቸው ነግግረዋል፡፡ “The Prophet said, ‘Listen and obey (your chief) even if
an Ethiopian (black) whose head is like a raisin were made your chief”’ Sahih Bu-
khari 1:11:662, see also Sahih Bukhari 9:89:256 & Sahih Bukhari 1:11:664
ከዚህ ከጥቁሮች ጥላቻ ጋር በተያያዘ ታባሪ የዘገበው አንድ ታሪክ አለ፡፡ ከኖኅ ልጆች
ውስጥ ሴም የዐረብ፣ የፐርሺያና የህንድ ገዥ ነበር፡፡ ካም ደግሞ ጥቁር አፍሪካውያንን
የገዛ ሲሆን ያፌት ግን የቱርክና የዐረብ ገዥ ነበር፡፡ ኖኅም ነቢያትና ሐዋርያት ከዐረቦቹ
ከሴም ልጆች እንዲሆኑ ሲጸልይ ንጉሥ ደግሞ ከያፌት ልጆች እንዲወጣ ጸሎት
199
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አድርጓል፡፡ የአፍሪካውያኖቹ የቆዳ ቀለም እንዲለወጥና ልጆቻቸውም የዐረቦችና
የቱርኮች ባሪያዎች እንዲሆኑና ከርዳዳ ጸጉራቸውም ከጆሮአቸው በላይ እንዳይሆን
ጸለየ፡፡ “Noah prayed that the prophets and apostles would be descended from
Shem and kings would be from Japheth. He prayed that the African’s color would
change so that their descendants would be slaves to the Arabs and Turks.” (Al-
Tabari, Vol. 2, p.11) “Noah prayed that the hair of Ham’s descendants would not
grow beyond their ears, and that whenever his descendants met Shem’s, the latter
would enslave them” Al-Tabari, Vol. 2, p. 21, p. 21.

ኢብን ኢሻቅ እንደዘገበው ከሆነ ናብታል የሚባል አንድ ጥቁር ሰው ነበር፡፡ መሐመድ
በዚህ ሰው ላይ ምሳሌ ሲሰጡበት ‹‹ሰይጣንን ማየት የፈለገ ማንም ቢኖር እርሱ
ናብታንን ይመልከት›› ነው ያሉት፡፡ "I have heard the Apostle say፡ 'Whoever wants
to see Satan should look at Nabtal.' He was a sturdy black man with long flowing
hair, inflamed eyes, and dark ruddy cheeks. His heart is grosser than a donkey's. He
used to come and talk with the Prophet and listen to him. He would carry what he
had said to the hypocrites." (Ibn Ishaq፡243) Ibn Ishaq, The Life of Muhammad: A
Translation of Ishaq's Sirat Rasul Allah, Translated by A. Guillaume, Oxford Uni-
versity Press, Oxford, England, 1955, p. 243. በሐዲሱ ላይ እንደተዘገው መሐመድ
ባስተማሩት ትምህርት መሠረት ጸሎት በሚያደርግ (በሚሰግድ) ሰው ፊት ሴት፣ ጥቁር
ውሻና አህያ አቋርጠውት ካለፉ ጸሎቱ አይሰማለትም፣ ስግደቱንም ዋጋ ቢስ
ያደርጉበታል፡፡ ‹‹ጥቁር ውሻ ሌላ ከለር ካለው ውሻ ለምን ተለየ?›› ተብሎ ለቀረበለት
ጥያቄ የሰጠው መልስ ‹‹ጥቁር ውሻ ሰይጣን ነው /The black dog is a devil›› የሚል
ነው፡፡ Sahih Muslim 4:1032. በዚህ አነጋገር መሠረት ሴትና አህያም ሰይጣን ናቸው
ማለት ነው፡፡

17.3.መሐመድ የባሪያ ንግድ ያካሂዱ ነበር /Slaver/፡- መሐመድ በግላቸው ብዙ


ባሪያዎችን ይሸጡና ይለውጡ እንደነበር ሐዲሱ በግልጽ ይናገራል፡፡ እያተረፉ
ይሸጧቸውና ይለውጧቸው የነበሩ ብዙ ሴቶችና ወንዶች ባሪያዎች ነበሯቸው፡፡
ለምሳሌ፡- ሙዳባር የተባለው ባሪያ በባርነት የሚገዛው አሳዳሪው ስለታመመ
አሳዳሪውን በመወከል መሐመድ ሙዳባርን ሽጠውታል፡፡ (ሳሂህ ቡኻሪ 3፡34፡433)፤
“ሪፋዓ የተባለው አንድ ነጋዴ ሚዳም የተባለውን ባሪያ ለመሐመድ አቀረበለት” (ቡኻሪ
8፡78፡455) አሳዳሪው ሰው ባሪያውን በነጻ የለቀቀው ቢሆንም መሐመድ ግን ወስደው

200
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ለሌላ ሰው በገንዘብ ሸጠውታል፡፡ (ቡኻሪ 3:41:598)፤ እንዲሁም መሐመድ ካሏቸው
ብዙ ሴትና ወንድ ባሪያዎች ውስጥ ከሚሸጧቸው ባሪያዎች ይልቅ በቁጥር የሚገዛቸው
ይበልጡ እንደነበር ራሳቸው ሙስሊም ጸሐፊዎችም ጽፈዋል፡፡ “Mohammed had
many male and female slaves. He used to buy and sell them, but he purchased
more slaves than he sold, especially after Allah empowered him by His message, as
well as after his immigration from Mecca. He once sold one black slave for two.
His name was Jacob al-Mudbir. His purchases of slaves were more than he sold. He
was used to renting out and hiring many slaves, but he hired more slaves than he
rented out.” (Zad al-Ma'ad-part 1, p.160)

17.4መሐመድ ሸጠው የለወጧቸው ባሪያዎች /Slaves Traded by Muhammad/፡-


መሐመድ በጉዞ ላይ እያሉ ካገኙዋቸው ሰዎች ውስጥ አንዱን በባርነት የያዙት መሆኑን
መጀመሪያ አላወቁም ነበር፡፡ በኋላ ባሪያ መሆኑን ባወቁ ጊዜ ለአሳዳሪው ሽጥልኝ
ብለው በሁለት ባሪያዎች ለውጠውታል፡፡ “There came a slave and pledged alle-
giance to Allah's Apostle on migration; he (the Prophet) did not know that he was
a slave. Then there came his master and demanded him back, whereupon Allah's
Apostle said: Sell him to me. And he bought him for two black slaves and he did
not afterwards take allegiance from anyone until he had asked him whether he was
a slave.” Sahih Muslim 10:3901
አንድ የአንሳሪ ሰው ከያዘው ባሪያ ሌላ ገንዘብ አልነበረውም፡፡ መሐመድም ይህንን
ሲሰሙ ለተከታዮቻቸው “ባሪያውን ሄዶ ሊገዛልኝ የሚፈልግ ማን ነው?” ብለው
ስለጠየቁ አንደኛው ተከታያቸው በ800 ድርሀም ገዝቶላቸዋል፡፡ “Jabir said: An Ansari
man made his slave a Mudabbar and he had no other property than him. When
the Prophet heard of that, he said (to his companions), ‘Who wants to buy the
slave for me?’ Nu'aim bin An-Nahham bought him for eight hundred Dirhams. I
heard Jabir saying, "That was a coptic slave who died in the same year.” Sahih
Bukhari 8:79:707 እንዲሁም በሌላ ቦታም ቢሆን መሐመድ በተመሳሳይ ሁኔታ አንዱን ባሪያ
በ800 ድርሀም እንደሸጡት በቡኻሪ ሐዲስ ላይ ተዘግቧል፡፡ Sahih Bukhari 9:89:296

አንድ ሰው ከመሞቱ በፊት ባሪያው ነጻ እንዲወጣ ተናዞ ነበር ነገር ግን በኋላ ላይ


ከመሞቱ በፊት ገንዘብ ስላስፈለገው መሐመድ ባሪያውን ውስደው “ይህንን ባሪያ
የሚገዛኝ ማን ነው?” ብለው ለሽያጭ በማቅረብ ኑዓይም ቢን አብዱላህ ለተባለ ሰው
ሸጠውለታል፡፡ “A man decided that a slave of his would be manumitted after his

201
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
death and later on he was in need of money, so the Prophet took the slave and
said, ‘Who will buy this slave from me?’ Nu'aim bin Abdullah bought him for such
and such price and the Prophet gave him the slave.” Sahih Bukhari 3:34:351
እንዲሁም በሌላም ቦታ እንዲሁ በተመሳሳይ ሁኔታ መሐመድ “ይህንን ባሪያ የሚገዛኝ ማን
ነው?” በሚል የሽጭ ማደራደሪያነት ሌሎች ባሪያዎችን ሸጠዋቸዋል፡፡ Sahih Bukhari
9:85:80፣ Sahih Bukhari 3:41:588
ከመሐመድ ተከታዮች ውስጥ አንዱ እንደተናገረው ከመካከላቸው አንደኛው ሰው
በባርነት የሚገዛውን ባሪያ ነጻ መሆን የሚችለው ከሞተ በኋላ መሆኑን ይናገራል፡፡
መሐመድም ይህንን ሲሰሙ ባሪያውን ወስደው ለሌላ ሰው ሸጠውታል፡፡ ባሪያውም
በዚያው ዓመት ሊሞት ችሏል፡፡ “A man amongst us declared that his slave would
be freed after his death. The Prophet called for that slave and sold him. The slave
died the same year.” Sahih Bukhari 3:46:711. ኢብን ኢሻቅ የተባለው የመሐመድን ግለ
ታሪክ በጥልቀት የዘገበው ሰው ይህንን በባርነት ንግድ የሚገኘውን ገንዘብ እነ መሐመድ
ለጦር መሳሪያ መግዣያነት ይጠቀሙበት እንደነበር በሰፊው ጽፎታል፡፡ Ishaq: 693

ነቢያቸው መሐመድ የባሪያ ንግድ ያካሂዱ እንደነበር ሐዲሱ እስካሁን ያየናቸው


ታሪኮች ያረጋግጡልናል፡፡ ይህ ማለት ደግሞ በቀጣይ ስለ እስልምናና ባርነት በደንብ
ትኩረት ሰጥተን ማየት እንዳለብን የሚጋብዝ ነው፡፡ ስለዚህ ቀጥሎ ባሉት ንዑስ ርዕሶች
ላይ እስልምናንና ባርነትን የተመለከቱ ዝርዝር ነጥቦችን እንመለከታለን፡፡
17.5 እስልምና ባርነትን ይፈቅዳል፡- አላህ ባሪያዎችን በሙስሊሞች እግር ስር
እንዲወድቁ ስላደረጋቸው የሚበሉትንና የሚጠጡትን እንዲሰጧቸው እንዲሁም እንደ
ወንድሞቻቸው እንዲመለከቷቸው ነው መሐመድ ያዘዙት፡፡ (ቡኻሪ 1፡2፡29)ቀጥሎ የምናያቸው
የሐዲስ ጥቅሶች በሙሉ ባርነት በእስልምናው ውስጥ ምን ያህል ትልቅ ቦታ እንዳለው የሚያሳዩ
ናቸው፡፡ “ሰዎች በጋራ በባርነት የያዟቸው ባሪያዎች ቢኖሯቸውና አንደኛው ባሪያውን በነጻ
መልቀቅ ቢፈልግ ድርሻውንና ተገቢውን የባሪያውን ክፍያ ከሌላኛው ባለድርሻ ከተቀበለ ባሪያው
ሙሉ በሙሉ ነጻ መሆን ይችላል” (ቡኻሪ 3፡44፡671)፤ “አታ የተባለው ሰው በመካ ይሸጡ
ወደነበሩ ባሪያ ሴት ልጃገረዶች /slave-girls/ ማየት ተጸየፈ፡፡ ለመግዛት ካልሆነ በቀር
እነርሱን ማየት አይወድም ነበር” (ቡኻሪ 8፡74፡246)፤ “ባሪያ ወይም ፈረስ ቢሆን
የሙስሊም በሆነ ነገር ላይ ዘካ (የአስራት ክፍያ) የለም” “The Prophet said, ‘There is
no Zakat either on a slave or on a horse belonging to a Muslim.’” (ቡኻሪ 2:24:543)
ማንኛውም ባሪያ የአላህንና የገዥውን ጌታ መብት ቢጠብቅ እጥፍ ሽልማትን ያገኛል፡፡ “Any
slave who observes Allah's right and his master's right will get a double re-
ward.” (ቡኻሪ 3፡46፡723), “ከእናንተ ውስጥ ማንም ቢሆን ባሪያውን እንደሚመታ
202
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሚስቱን መምታት የለበትም” “The Prophet said, ‘none of you should flog his wife as
he flogs a slave.’” (ቡኻሪ 7፡62፡132), "It is not wise for anyone of you to lash his wife
like a slave, for he might sleep with her the same evening." ቡኻሪ 6፡60፡466፡፡

ከምንም በላይ ደግሞ መሐመድ ባርነትን የፈቀዱ መሆናቸውን ቀጥሎ ያሉትን ጥቅሶችና
ንዑስ ርዕሶች ስናይ የበለጠ ግልጽ ይሆንልናል፡፡ የመሐመድ ተከታይና የጦር
አዛዣቸው የነበረው ሳድ ቢን ሙዓድህ ከባኑ ቁራይዛ ጎሳዎች ውስጥ ወንዶቹ
እንዲገደሉ፣ ሴቶቹና ሕፃናቱ ደግሞ በጦር ምርኮ እንዲያዙ መሐመድ በተገኙበት
ትእዛዝ ሲሰጥ ከመሐመድ የተሰጠው ሙገሳ “በአላህ ውሳኔ መሠረት ነው የወሰንከው”
የሚል ነበር፡፡ “Then the Prophet said (to Sad). ‘These (i.e. Banu Quraiza) have
agreed to accept your verdict.’ Sad said, ‘Kill their (men) warriors and take their
women and offsprings as captives’, on that the Prophet said, ‘You have judged
according to Allah's Judgment.’” Sahih Bukhari 5:59:447
ከስድስት ባሮቹ በቀር ሌላ ንብረት ያልነበረው አንድ ሰው ሊሞት ባለ ሰዓት ባሮቹን ነጻ
ቢለቃቸውም መሐመድ ግን አራቱን በባርነት ተይዘው እንዲቀሩ ነው የፈረዱባቸው፡፡
“Imran b. Husain reported that a person who had no other property emancipated
six slaves of his at the time of his death. Allah's Messenger called for them and
divided them into three sections, cast lots amongst them, and set two free and
kept four in slavery. Sahih Muslim 15:4112
በአቡ ዳውድ ሐዲስ ላይ ተጽፎ የምናገኘው አንድ አሳዛኝ ታሪክ አለ፡፡ ወንዱ አንዲትን
ሴት ካገባት በኋላ አርግዛ ብትገኝና ወንዱ ‹‹ያረገዘችው እኔን ከማግባቷ በፊት ከሌላ
ወንድ ነው›› ብሎ ከከሰሳት ሴቷ እስክትወልድ ድረስ ትጠበቅና ከወለደች በኋላ
ትደበደባለች፡፡ ወንዱም የተወለደውን ሕጻን የሚያሳድገው እንደልጁ ሳይሆን ባሪያው
አድርጎ ነው የሚገዛው፡፡ ይህ በእርግጥ የሸሪዓውም ሕግ ነው፡፡ ሐዲሱ የሚለውን
ተመልከቱ፡- “ባስራህ የተባለው የአንሳር ሰው እንዲህ አለ፡- ‘ድንግል የሆንች አንድ
የተሸፋፈነች ሴት አገባሁ፡፡ ወደ እርሷም ስገባ እርጉዝ ሆና አገኘኋትና ጉዳዩን
ለመሐመድ ገለጽኩለት፤’ ነቢዩም አለ፡- ‘ብልቷን {ማለትም ግብረሥጋ ግንኙነት
የምትፈጽምበትን ሰውነቷን} ለአንተ ሕጋዊ ያደረክበትን ባል ለሚስቱ የሚሰጠውን
የውርስ ክፍያዋን ታገኛለች፡፡ ልጁም ባሪያህ ይሆናል፡፡ እርሷንም ስትወልድ ደብድባት”’
“A man from the Ansar called Basrah said: I married a virgin woman in her veil.
When I entered upon her, I found her pregnant. (I mentioned this to the Prophet).
The Prophet (peace be upon him) said: She will get the dower, for you made her
vagina lawful for you. The child will be your slave. When she has begotten (a
203
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
child), flog her” (according to the version of al-Hasan). Abu Dawud 11:2126. ይህ
የሐዲስ ጥቅስ ብዙ የሚያነጋግር ቢሆንም ራሱን የቻለ ርዕስ ስላለው ያን ጊዜ በደንብ
እናየዋለን፡፡
17.6 መሐመድ በግል ለራሳቸው ይገዟቸው የነበሩ ባሪያዎች /Slaves Owned
by Muhammad/፡- ነቢያቸው መሐመድ በግቸው ብዙ ባሪያዎችን ከመሸጣቸውና
ከመለወጣቸው በተጨማሪ ለራሳቸው ይገዟቸው የነበሩ በርካታ ባሪያዎች ነበሯቸው፡፡
ይህም በሐዲሱ ላይ በሰፊው ተጠቅሷል፡፡ “Midam was only a boy just beginning his
career as a BLACK SLAVE to Muhammad, the perfect human.” (Malik's Muwatta
Book 21, Number 21.13.25), “Muhammad had a black slave serving as a but-
ler” (Sahih Bukhari 9:91:368, Bukhari 6:60:435), “Muhammad's BLACK SLAVE
Anjasha who was a camel driver.” (Bukhari 8፡73፡182), “Muhammad’s SLAVE tailor
who played an important part in maintaining the prophet's clothes.” (Bukhari
7፡65፡344), “Muhammad substituted his black slave Mahran for broken down
donkeys.” (Ibn Qayyim, pp. 115-116; al-Hulya, Vol. 1, p. 369)
“ነቢዩ መሐመድ ረጅም መንገድ እየተጓዘ ነበር፡፡ አንጀሻ የተባለው ጥቁር ባሪያው ከእርሱ ጋር
አብሮት ግመሎችን እየነዳ ይሄድ ነበር፡፡ አንጃሻ ግመሎችን በጣም በፍጥነት ሲነዳ በግመሎቹ
ላይ የተቀመጡት ሴቶች ስለነበሩ መሐመድ ‘አንጃሻ ሆይ! አላህ ምህረትን ያውርድልህ፤ በል
በዝግታ ንዳላቸው’” በማለት ነቢያቸው ትእዛዝ ሰጥተውታል፡፡ Sahih Bukhari 8:73:182, See
also Bukhari 8:73:229 በአጠቃላይ መሐመድ ይገዟቸውና በግል ይጠቀሙባቸው የነበሩ ብዙ
ባሪያዎች እንደነበሩ ሐዲሱ በግልጽ ይናገራል፡፡ እስካሁን ካየናቸው በተጨማሪ በእነዚህ የቡኻሪ
ሐዲሶች ላይም ስለ መሐመድ ባሪያዎች በሰፊው ተጽፏል፡፡ Sahih Bukhari 9:91:368፣
8:73:221፣ 7:65:346, 7:64:274, 6:60:274, 5:59:541, 4:53:344, 3:43:648,
ሐዲሱ እንዲህ ከላይ ባየነው መልኩ መሐመድ በግላቸው ለራሳቸው ይገዟቸው የነበሩትን
የአንዳንዶቹን ባሪያዎቻቸውን ስምና ታሪክ ሐዲሱ በዝርዝር ይነግረናል፡፡ ኢስላማዊ ጸሐፊዎችም
ይህንን በግልጽ ጽፈውታል፡፡ ኢብን ቃዪም አል-ጃውዚያ የተባለው ጸሐፊ “ዛድ አል-ማዓድ”
በተባለው ኢስላማዊ መጽሐፉ በክፍል አንድ ከገጽ 114-116 ላይ መሐመድ ይገዟቸው የነበሩ
የወንድ ባሪያዎችን ስም በዝርዝር አስቀምጧቸዋል፡፡ በዚህም መሠረት ቀጥለው የተዘረዘሩት
ስሞች የመሐመድ የግል ባሪያዎች የነበሩ ናቸው፡፡ እነርሱም፡- ያካን አቡ ሻርህ፣ አፍላህ፣
ኡባይድ፣ ዳክዋን፣ ታህማን፣ ሚርዋን፣ ሁናይን፣ ሳናድ፣ ፈዳላ ያማሚን፣ አንጃሻ አል-ሀዲ፣
ሚዳም፣ ካርካራ፣ አቡ ራፊ፣ ተውባን፣ አብ ካብሻ፣ ሳሊህ፣ ራባህ፣ ያራ ኑብያን፣ ፋዲላ፣ ዋቂድ፣
ማቡር፣ አቡ ዋቂድ፣ ቃሳም፣ አቡ አይብ፣ አቡ ሙዋይባ፣ ዛይድ ኢብን ሀሪዛ፣ ማህራን (በኋላ
ላይ መሐመድ ስሙን ለውጦ ሳፊና ብሎታል፡፡ መርከቡ ማለት ነው) Ibn Qayyim al-
Jawziyya, Zad al-Ma'ad, Part 1, pp.114-116.
እንዴት ይህንን ስያሜ እንዳገኘ እንይ፡- መሐመድና ስድስት ተከታዮቻቸው ለጉዞ
204
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ወጥተው ሳለ የያዙት እቃ ስለከበዳቸው መሐመድ ባሪያቸውን “ጨርቅህን ዘርጋ”
የሚል ቀጭን ትእዛዝ ከሰጡት በኋላ የሰባቱንም ሰዎች ጓዝ በጨርቁ አስሮ እንዲሸከም
አደረጉት፡፡ ያንን እጅግ ከባድ ሸክም ተሸክሞ መጓዝ ሲጀምሩ ያን ጊዜ መሐመድ “አንተ
በእውነት መርከብ ነህ” ሲሉ ነበር ያንቆለጳጰሱት፡፡ የባሪያቸውም ስም በዚያው መርከቡ
ሆኖ ቀረ፡፡
እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ወንዶቹ ሲሆኑ ሴቶቹ የመሐመድ የቤት ውስጥ ባሮች ደግሞ
ቀጥሎ ያሉት ናቸው፡- ሳልማ ዑም ራፊ፣ ማይሙና(የአቡ አሲብ ልጅ)፣ ማይሙና
(የሳድ ልጅ)፣ ካድራ፣ ራድዋ፣ ራዚና፣ ዑም ዳሚራ፣ ራይና፣ ግብፃዊቷ ማሪያና ከእርሷ
ጋር አብረው የተሰጡ ሁለት ባሮች፣ ዘይነብና ከእርሷ ጋር አብራት በጦርነት
የተማረከችው ናቸው፡፡ መሐመድ ይሸጡ ይለውጧቸው የነበሩ ብዙ ወንዶችና ሴቶች
ባሮች ነበሯቸው፡፡ በቁጥር ደረጃ የገዟቸው ባሮቻቸው ይበልጡ ነበር፡፡ ለምሳሌ ያቆብ
አል-ሙዳቢር የተባለውን ባሪያቸውን ሸጠውት በምትኩ ሁለት ባሪያዎችን ገዝተዋል፡፡
Zad al-Ma'ad, p.160.
17.7.የመሐመድ ሚስቶችም የሚገዟቸው ባሪያዎች ነበሯቸው፡- “ኢብን አዝ-
ዙባይር ለአይሻ አስር ባሪያዎችን ላከላት…አይሻም የገባችው ቃል ስለነበር በኋላ ላይ
እስከ 40 የሚደርሱ ባሪያዎቸን በነጻ ለቃቸዋለች” (ቡኻሪ 4፡56፡708)፤ ማይሙና
ቢንት አል-ሀሪዝ የተባለችው የመሐመድ ሚስት የእርሳቸውን ፈቃድ ሳትጠይቅ
ባሪያዋን በነጻ ትለቃታለች፡፡ ተራዋ ደርሷት መሐመድ ከእርሷ ጋር ያደሩ ዕለት
ሁኔታውን ስትነግራቸው “ከአክስቶችሽ ውስጥ ለአንዷ ሰጥተሻት ቢኖን ኖሮ የተሸለ
ሽልማት የሚያሰጥሽ ይሆን ነበር” በማለት ነው መልስ የሰጧት፡፡ Narrated Kurib: the
freed slave of Ibn 'Abbas, that Maimuna bint Al-Harith told him that she manumit-
ted a slave-girl without taking the permission of the Prophet. On the day when it
was her turn to be with the Prophet, she said, "Do you know, O Allah's Apostle,
that I have manumitted my slave-girl?" He said, "Have you really?" She replied in
the affirmative. He said, "You would have got more reward if you had given her
(i.e. the slave-girl) to one of your maternal uncles." Sahih Bukhari 3:47:765. ይህም
ማለት ነገሩ በጣም ግልጽ ነው፡፡ መሐመድ የባሪያዎችን ነጻ መውጣት አይፈልጉም ነበር ማለት
ነው፡፡ እንዲሁም አሳዳሪው ሰው ባሪያውን በነጻ የለቀቀው ቢሆንም መሐመድ ግን ኑዓይም ቢን
ኣል-ናሀም ለተባለ ሰው በገንዘብ ሸጠውለታል፡፡ Sahih Bukhari 3:41:598. በተቃራኒው ግን
መሐመድ ሙስሊሞች በባርነት እንዲያዙ አይፈቅዱም ነበር፡፡ እንዲያውም በባርነት የተያዙ
ሙስሊሞችን ያስለቀቀ ወይም ነጻ ያወጣ ሰው ካለ አላህ ሁሉንም የሰውነት ክፍሉን ከእሳት
ይጠብቅለታል፡፡ ይህም በርዕሱ መጀመሪያ ላይ ‹‹መሐመድ ዘረኛ ሰው ነበሩ›› ያልኩትን ሀሳብ

205
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የበለጠ የሚያጠናክረው መሆኑን አብሮ ማየት ይቻላል፡፡ “The Prophet said, ‘Whoever
frees a Muslim slave, Allah will save all the parts of his body from the (Hell) Fire as
he has freed the body-parts of the slave.’” (Sahih Bukhari 3:46:693) “The Prophet
said, ‘If somebody manumits a Muslim slave, Allah will save from the Fire every
part of his body for freeing the corresponding parts of the slave's body.’” Sahih
Bukhari 8:79:706.

17.8.መሐመድ ባሎቻቸውን በመግደል ሴቶችን በጦር እየማረኩ ለባርነት ይዳርጓቸው


ነበር፡- መሐመድ ባደረጓቸው ጦርነቶች ብዙ ንብረቶችንና ሴት ምርኮዎችን (war cap-
tives) ከወሰዱ በኋላ አንድ አምስተኛውን ለራሳቸው ወስደው የተቀረውን
ለተከታዮቻቸው ያከፋፍላቸው ነበር፡፡ ይህም በቁርአን 8፡41 ላይ በዝርዝር
እንደተጠቀስ ከዚህ በፊት በደንብ አይተናል፡፡ በዚህም መሠረት እነ መሐመድ
ምርኮዎቻቸውን ለዝሙትና ለባሪያ ንግድ ነበር የሚጠቀሙባቸው፡፡ እነ መሐመድ
ካይባርን ከተቆጣጠሩ በኋላ ከጦርነቱ ብዙ ንብረት ዘርፈዋል፣ በረካታ ሴቶችን
ማርከው ወስደዋል፡፡ ሁሉንም ወንዶች ከገደሉ በኋላ ሴት የጦር ምርኮዎቹንም በባርነት
እንዲይዟቸውና ለዝሙት እንዲጠቀሙባቸው መሐመድ ለተከታዮቻቸው
ፈቅደውላቸዋል፡፡ መሐመድ ሳፊያ ቢንት ሁያይ የተባለችውን ምርኮኛ ሴት ለአንደኛው
ተከተያቸው አሳልፈው የሰጡት ቢሆንም ቆንጆ ስለነበረች በኋላ ላይ ለራሳቸው
ወስደዋታል፡፡ “We conquered Khaibar, took the captives, and the booty was col-
lected. Dihya came and said, 'O Allah's Prophet! Give me a slave girl from the cap-
tives.' The Prophet said, 'Go and take any slave girl.' He took Safiya bint Huyai. A
man came to the Prophet and said, 'O Allah's Apostles! You gave Safiya bint Huyai
to Dihya and she is the chief mistress of the tribes of Quraiza and An-Nadir and
she befits none but you.' So the Prophet said, 'Bring him along with her.' So Dihya
came with her and when the Prophet saw her, he said to Dihya, 'Take any slave girl
other than her from the captives.' Anas added: The Prophet then manumitted her
and married her.” Sahih Bukhari 1:8:367. “Narrated Anas: The Prophet offered the
Fajr Prayer near Khaibar when it was still dark and then said, “Allahu-Akbar! Khai-
bar is destroyed.” The Prophet had their warriors killed, their offspring and wom-
an taken as captives. Safiya was amongst the captives, she first came in the share
of Dahya Alkali but later on she belonged to the Prophet.” (Sahih Bukhari
5:59:512) See also: Ishaq:511 & Al-Tabari, Vol. 8, p. 116

206
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
17.9 መሐመድ ከባሪያዎችና ከጦር ምርኮኛ ሴቶች ጋር ግብረ ስጋ ግንኙነት
መፈጸምን ፈቅደዋል /sex with slaves and captives/፡- አንድ ሰው እስከ አራት
ሚስቶችን እንዲያገባ በቀርአኑ 4፡3 ላይ ተጠቅሷል፡፡ ‹‹ሁለት ሁለት፣ ሦስት ሦስትም፣
አራት አራትም አግቡ፡፡ አለማስተካከልንም ብትፈሩ አንዲትን ብቻ ወይም ቀኝ
እጆቻችሁ የራስ ያደረጉትን ንብረት ያዙ፤ ይህ ወደ አለመበደል በጣም የቀረበ ነው››
ይላል ቁርአኑ፡፡ በዚህ ጥቅስ መሠረት ወንድ ሚዛናዊ በሆነ መንገድ ለማስተዳደር
(አለማስተካከልን) የሚፈራ ከሆነ አንድ ሴት ብቻ ማግባት ይኖርበታል፡፡ ማስተዳደር
ከቻለ ግን እስከ አራት ሚስቶች ማግባት እንደሚችል የጋብቻ ገደብ የተቀመጠለት
ቢመስልም እውነታው ግን የቁጥሩ መጠን አራት ብቻ አለመሆኑ ነው፡፡ በጦርነት
ምክንያት ‹‹ቀኝ እጆቻችሁ የራስ ያደረጉትን ንብረት ያዙ›› (And that which your
right hand possesses) የሚለው የቁርአን ተቀፅላ ጥቅስ ለሙስሊም ወንዶች ገደብ
አልባ የሆነ የዝሙት መብትን አጎናፅፏቸዋል፡፡ ይህ ጥቅስኮ እየተናገረ ያለው ገደብ
አልባ የጦር ምርኮኞችን ለዝሙት መጠቀም እንደሚቻል ነው፡፡ በጦርነት ምክንያት ቀኝ
እጅ የራስ የሚደረጉ ሴቶች ስንት ናቸው? የሚታወቅ ነገር የለም፡፡ አሁንም ቁርአኑ
በግልጽ እንዲህ ይላል፡- ‹‹እነሱ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች የሆኑት አገኙ፡፡
በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዟቸው ባሪያዎች ላይ ሲቀር እነሱ በእነዚህ
የማይወቀሱ ናቸው፡፡ ከዚህም ወዲያ የፈለጉ ሰዎች እነዚያ እነሱ ወሰን አላፊዎች
ናቸው፡፡›› ሱረቱአል-ሙእሚኑን 23:6፡፡ ይህንኑ አገላለጽ በተመሳሳይ ሁኔታ በሱረቱ
አል-መዓሪጅ 70፡29 ላይ ተጽፎ እናገኘዋለን፡፡ 2:24 ላይም እንዲሁ በተመሳሳይ ሁኔታ
‹‹እጆቻችሁ በምርኮ የያዟቸውን›› ሴቶች እንዲገናኙዋቸው ቁርአኑ ያዛል፡፡ ቁ.25 ላይ
ደግሞ ለዝሙት ከመጠቀም ባለፈ ሁኔታ ማግባትም እንደሚችሉ ነው የተጻፈው፡፡
‹‹ከእናንተም ውስጥ ጥብቆች ምእመናት የሆኑትን ለማግባት ሀብትን ያልቻለ ሰው
እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው ከምእመናት ወጣቶቻችሁ ባሪያን ያግባ፤ አላህም
እምነታችሁን አዋቂ ነው፡፡›› ሱረቱ አል-ኒሳእ 4:25፡፡ በዚሁ የቁርአን ጥቅስ ላይ ወንዶቹ
ገንዘብ ዝሙት መፈጸም እንደሚችሉም ተጠቅሷል፡፡ (ዝርዝሩን በገጽ--- ላይ
ተመልከት፡፡) በቁርአኑ ሱረቱ አል- አሕዛብ 33፡50 ላይ ስለ መሐመድ እንዲህ ተብሎ
ነው የተጻፈው፡- ‹‹አንተ ነቢዩ ሆይ! እነዚያን እጅህ የጨበጠቻቸውን ምርኮኞች ለአንተ
ፈቅደንልሃል›› ይላል፡፡ ይህም የአጎታቸውንና የአክስታቸውን ሴቶች ልጆች የሆኑና
ያገቧቸው ብዙ ሚስቶቻቸውን ሳይጨምር ነው፡፡ "O Prophet! We have made lawful
to thee thy wives to whom thou hast paid their dowers; and those slaves whom
your right hand possesses out of the prisoners of war whom Allah has assigned to

207
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
you" Qur'an 33:50. ቀጥሎ ደግሞ እነ መሐመድ ይህን እንዴት ተግባራዊ እንዳደረጉት
እናያለን፡፡
“Narrated Abu Said Al-Khudri: We got female captives in the war booty and we
used to do coitus interruptus with them. So we asked Allah's Apostle about it and
he said, "Do you really do that?" repeating the question thrice, "There is no soul
that is destined to exist but will come into existence, till the Day of Resurrection."
Sahih Bukhari 7:62:137
እስካሁን እንዳየነው እነ መሐመድ በርካታ ሴቶችን በምርኮ ከወሰዷቸው በኋላ ዝሙት
ይፈጽሙባቸው ነበር፡፡ እንዳያረግዙባቸውና የባሪያ ንግዱንም እንቅስቃሴ አስቸጋሪ
እንዳያደርጉባቸው እርግዝናውን ለመከላከል የሚጠቀሙበት ዘዴ ነበራቸው፡፡ የዘር
ፈሳሻቸውን ወደ ውጭ በማፍሰስ ዝሙት ይፈጽሙባቸው ነበር፡፡ ይህንን በተመለከተ
አንዱ የመሐመድ ተከታይ እንዲህ ነው ያለው፡- “ከነቢዩ መሐመድ ጋር ሆነን የባኑ
አልሙስጣሊቅ ጎሳዎችን በጦርነት ለመማረክ ሄድን፡፡ የጦር ምርኮዎቻችን የሆኑ
ሴቶችንም ወሰድን፡፡ ለወሲብ ስለተመኘናቸውም የዘር ፈሳሻችንን ወደ ውጭ በማፍሰስ
(coitus interruptus & ejaculate) በመፈጸም እንዳያረግዙ አድርገን ከእነርሱ ጋር
ግብረ ስጋ ግንኙነት መፈጸምን ፈለግን” Bukhari 5፡59፡459፡፡ “አቡ ሳኢድ አል-
ኹድሪ ከነቢዩ ጋር ተቀምጦ ሳለ ይህን ጥያቄ ጠየቀ፡- ‘ኦ ነቢዩ ሆይ! ከጦርነት ማርከን
ያመጣናቸው ምርኮኛ ሴቶች አሉን፡፡ ስለሚያወጡት ዋጋም ጉጉት አደረብን፡፡ (coitus
interruptus & ejaculate) በማድረግ እንዳያረግዙ አድርገን ከእነርሱ ጋር ግብረ ስጋ
ግንኙነት ብንፈፅም ምን ይመስልሀል?’ ነቢዩም መለሰ፡- ‘በእርግጥ ያንን አድርገኸዋል?
ባታደርገው የተሻለ ይሆን ነበር ግን ያም ቢሆን የሚከሰት ነገር ነው አላህ እንዳይፈጠር
የሚያደርገው ነፍስ የለም’” ቡኻሪ 3፡34፡432፡፡ “ወደ አላህ መልእክተኛ አንድ ሰው
መጣና እንዲህ አለ፡- ‘የምታገለግለን ባሪያ ሴት ልጃገረድ አለችን፤ ውኃ ትቀዳልናለች፡፡
ከእርሷ ጋር ዝሙት ፈጽሜያለሁ ነገር ግን እንድታረግዝ አልፈልግም፡፡’ ነቢዩም መለሰ፡-
‘ከፈለግህ የዘር ፈሳሽህን ወደ ውጭ በማፍሰስ (ejaculate) በማድረግ እንዳታረግዝ
ማድረግ ትችላለህ”’ Sahih Muslim 8:3383. “አንድ ሰው ከባሪያ ሴት ልጃገረድ/
slave-girl/ ጋር እርጉዝ መሆኗን ሳያውቅ አብሯት ሊጓዝ ይችላል፡፡ ባሪያ ሴት
ልጃገረዲቱ ያላረገዘች ከሆነና ግብረ ስጋ ግንኙነት ለመፈጸም የተመቸች ሆና በስጦታ
መልክ ብትሰጥ ወይም የተሸጠች ብትሆን ወይም በነጻ የተለቀቀች ብትሆን አሳዳሪ
ገዢዋ ያላረገዘች መሆኗን ለማረጋገጥ አንድ ዙር የወር አበባ እስክታይ ድረስ ከጠበቀ
በኋላ ከእርሷ ጋር ግብረ ስጋ ግንኙነት ማድረግ ይችላል፡፡ ይህ ዓይነቱ አካሄድ ግን
ድንግል ለሆኑ ሴቶች ተግባራዊ አይሆንም” ቡኻሪ 3፡34፡436፡፡ በሐዲሱ ውስጥ
208
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ይህንና መሰል ታሪኮችን ለቁጥር በሚያዳግት ሁኔታ ሰፍረው ይገኛሉ፡፡
17.10.እስልምና የጦር ምርኮኞችንና ባሪያዎችን አስገድዶ መድፈርን ይፈቅዳል /
Islam Permits Raping Captives and Slaves/፡- ሙስሊም ወንዶች ከገበያ
የገዟቸውንና በጦርነት የማረኳቸውን ሴቶች ባሪያዎች አስገድደው መድፈር ይችላሉ፡፡
ቀደም ብለን ያየነው ‹‹ቀኝ እጆቻችሁ የራስ ያደረጉትን›› የሚለው የቁርአን አገላለጽ
ተግባራዊ ሲሆን የሴቶቹ ፍቃደኛ መሆን አለመሆን ከነጭራሹ የሚታሰብ አይደለም፡፡
በጦርነት ከማረኳቸው በኋላ አስገድደው ነበር የሚደፍሯቸው፡፡ ለምሳሌ ራሳቸው
መሐመድ የፈጸሙትንና በቡኻሪ ሐዲስ ላይ የተጠቀሰውን ማየት እንችላል፡፡ እነ
መሐመድ ሁሉንም የካይባር ወንዶች ከገደሉ በኋላ ሴት የጦር ምርኮዎቹን በባርነት
ይዘው ለዝሙት እንዲጠቀሙባቸው መሐመድ ለተከታዮቻቸው ፈቅደውላቸዋል፡፡
መሐመድም ሳፊያ ቢንት ሁያይ የተባለችውን ምርኮኛ ሴት ቆንጆ ስለነበረች ለራሳቸው
ወስሰዋታል፡፡ አባቷን፣ ባሏን፣ ወንድሞቿን ከገደሉ በኋላ ነው እርሷን የዚያኑ ዕለት
በግዳጅ ዝሙት ሲፈጽሙባት ያደሩት፡፡ የነቢያቸው ተከታዮችም ቢሆኑ እርሳቸው
እንደፈቀዱላቸው ከጦር ምርኮዎቻቸው ጋር ዝሙት ሲፈጽሙ የዘር ፈሳሻቸውን ወደ
ውጭ በማፍሰስ (coitus interruptus & ejaculate) በመፈጸም እንዳያረግዙ ያደርጉ
ነበር፡፡ መቼም ይህ ዓይነቱ ዝሙት በሴቶቹ ፈቃድ ሊፈጸም እንደማይል ግልጽ ነው፡፡
በዚህ ዓይነት መንገድ ቀደም ብለን በ17.10 ንዑስ ርዕስ ስር ያየናቸው ታሪኮችና የሐዲሱ
ጥቅሶች እንደሚያረጋግጡልን እነዚያ የዝሙት ድርጊቶች በሙሉ በግዳጅ የተፈጸሙ
መሆናቸውን መመልከት እንችላል፡፡
17.11.እስልምናና ባርነት ከትናንት እስከ ዛሬ፡- እስካሁን ባየነው መልኩ የእስልምናውን
ስረ መሠረት ጠለቅ ብለን ስናይ ሃይማኖቱ ባርነትን ይፈቅዳል፡፡ ክርስቲያን የሆኑ ሀገራትም
በባርነት ንግዱ በከፍተኛ ሁኔታ የተሳተፉ ቢሆንም የእነርሱ የባሪያ አገዛዝ ሥርዓት ግን
ሃይማኖታዊ መሠረትነት የለውም፡፡ አንድም ደግሞ እነርሱ እውነተኛውን ክርስትና በፍጹም
አያውቁትም፡፡ አውሮፓውያኑ ከ450 ዓ.ም የኬልቄዶኑ ጉባኤ በኋላ ከእውነተኛዋ
የቤተክርስቲያን ኅብረት ተገንጥለው እየወጡ በራሳቸው መንገድ በተለያዩ ምንፍቅናዎች
የሚመሩ ሆነዋል፡፡ ዛሬ ላይ በክርስትናው ስም ከ40 ሺህ በላይ የተለያዩ የሃይማኖት ክልፋዮች
(Christian denominations) በዓለም ላይ እንደሚገኙ ጥናቶች ያሳያሉ፡፡ ይህም የኬልቄዶኑ
ጉባኤ ውጤት ነው፡፡ ከእነዚህ 40 ሺህ የተለያዩ የሃይማኖቶች ውስጥ እውነተኛዋ ሃይማኖት ግን
አንዲት ብቻ ናት፡፡ (ኤር 6፡16፣ ዕብ 3፡14፣ ይሁ 1፡3፣ ኤፌ 4፡5፣ ራእ 2፡13) ስለዚህ ነው
ከአንዲቷና ከእውነተኛዋ እምነት አፈንግጠው የወጡት አውሮፓውያን እውነተኛውን ክርስትና
በፍጹም አያውቁትም ያልኩት፡፡ እነርሱ እውነተኛውን ክርስትና አወቁትም አላወቁትም
ክርስትናው ከባርነት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት ስለሌለው የአውሮፓውያኑ የባሪያ አገዛዝ

209
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሥርዓት ሃይማኖታዊ መሠረትነት ፈጽሞ የለውም፡፡ በእስልምናው ግን ባርነት ሃይማኖታዊ
መሠረት እንዳለው እስካሁን አይተናል፡፡ ባርነት በእስልምናው ዓለም እስከ 19ኛው መ/ክ/ዘመን
ድረስ በምስራቅ አፍሪካ ውስጥ ባሉ ደሴቶች፣ በዛንዚባርና ፔምቤ በሰፊው ይካሄድ
ነበር፡፡ ለዐረብ ኤሜሬት ሀገራት የባሪያ ገበያዎች ምንጭ የነበሩት ማዕከላት በጂቡት፣
በሞሪታኒያና በሱዳን ውስጥ እስከ 1960 ድረስ ክፍት ሆነው ይሠሩ ነበር፡፡ ዩናይትድ ኔሽን
በ1994 ባወጣው መረጃ መሠረት አሁንም ድረስ በሩዋንዳና በኒጀር ውስጥ የባሪያ ባለቤትነት
አለ፡፡ በኢስላም ማዕከላዊ አገሮች ውስጥ እንደ ሳውዲ አረቢያ ባሉ ሀገራት አሁንም እንኳን
የሌላ አገር ሰዎች ባሪያዎች ሆነው ይኖራሉ፡፡ የአሜሪካው የቀድሞ ፕሬዝዳንት አብርሃም ሊንከን
ባርነትን ስለሚከለክለው አዋጅ ቅስቀሳ ካደረጉ ከብዙ ጊዜ በኋላ እንደ ሳውዲ ዐረቢያና የመን
ያሉ ሀገራት ዓለም አቀፋዊ ተፅዕኖ ተደርጎባቸው በ1962 ዓ.ም አዋጁን ተቀብለው የያዟቸውን
ባሪያዎች ነጻ ሊለቁ ችለዋል፡፡ ቀደም ብሎም አብዛኛዎቹ ኢስላማዊ ሀገራትም የተባበሩት
መንግስታት ድርጅት በ1953 ዓ.ም ባወጣውና ባርነትን በሚከለክልው ፕሮቶኮል ላይ
ተስማምተው የፈረሙ ቢሆንም ነገር ግን የአንዳንድ ዓለም አቀፋዊ ድርጅቶች መረጃዎች
እንደሚያሳዩት አሁንም ድረስ ባርነት በአረብ ሀገራት በድብቅም ቢሆን እየተፈጸመ ይገኛል፡፡
በተለይም በሳውዲ ዐረቢያ አሁንም ድረስ በገሀድ እየተፈጸመ ለመሆኑ ብዙ መረጃዎች አሉ፡፡
በ19ኛው መ/ክ/ዘ ብቻ ከ95 ሺህ በላይ አፍሪካውያን ወደ አረቢያ ምድር ተጉዘዋል፡፡

በግራ በኩል ያለው ፎቶ የሚያሳየው ሙስሊም ባሪያ ነጋዴዎች ለሽያጭ ካዘጋጇቸው ባሪያዎቻቸው ጋር
ሲሆን በቀኝ ያለው ፎቶ ደግሞ ከሽያጭ በኋላ ገንዘባቸውን ሲሰበስቡ ያሳያል፡፡

17.12 እስልምናና ባርነት አሐዛዊ መረጃዎች፡- የባሪያ ንግድ ከጥንት ጊዜ ጀምሮ


በአውሮፓ፣ አሜሪካና በአረቢያ ምድር ይካሄድ እንደነበር በርካታ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ፡፡
ነገር ግን በዐረቢያ ምድርና በሌላው ክፍል የነበረው የባሪያ ንግድ ሥርዓት በእጅጉ ይለያያል፡፡
ምክንያቱም በዐረቢያ ይካሄድ የነበረው የባሪያ ንግድ ሥርዓት እስካሁን እንዳየነው ሃይማኖታዊ
መሠረት ያለው በመሆኑ ነው፡፡ እስልምና ግልጽ በሆነ መልኩ የባርነት ሥርዓትን ያዛል፡፡
210
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በቁጥር ደረጃ ካየነው ጥናቶች እንደሚያሳዩት በባሪያ ነጋዴዎች አማካኝነት የአትላንቲክ
ውቅያኖስን አቋርጠው ወደ ማዕከላዊ አሜሪካ፣ ፖርቹጋል፣ ስፔንና ፈረንሳይ ከሚጓዙት
ባሪያዎች ውስጥ ከሦስቱ ሁለቱ ወንዶች ናቸው፡፡ እስከ 14ኛው መ/ክ/ዘመን ድረስ ብቻ 11
ሚሊዮን የሚሆኑ አፍሪካውያን ወደ እነዚህ ሀገራት በባርነት ተይዘው እንደተጓዙ ጥናቶች
ያሳያሉ፡፡ ከአጠቃላይ ቁጥራቸውም ውስጥ 10% የሚሆኑት በበሽታና አደጋ ምክንያት በመንገድ
ላይ ይሞቱ ነበር፡፡
በተመሳሳይ ሁኔታ በዐረብ ባሪያ ነገዴዎች ይካሄድ የነበረውን ሁኔታ ስናይ ደግሞ
ከምስራቅና ማዕከላዊ አፍሪካ በሰሐራ በረሀሃ በኩል ወደ ዐረቢያ ምድር ከሚጓዙት ባሪያዎች
ውስጥ በአማካኝ ከሦስቱ ሁለቱ ሴቶች ናቸው፡፡ እስከ 14ኛው መ/ክ/ዘመን ድረስ ብቻ 28
ሚሊዮን የሚሆኑ አፍሪካውያን ወደ ዐረብ ሀገራት በባርነት ተይዘው ተጉዘዋል፡፡ ከአጠቃላይ
ቁጥራቸውም ውስጥ 80% የሚሆኑት በበሽታና አደጋ ምክንያት የሚሸጡበት የገበያ ቦታ
ሳይደርሱ በመንገድ ላይ ይሞቱ ነበር፡፡ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ማለትም እስከ 19ኛው መ/ክ/
ዘመን ድረስ 140 ሚሊዮን የሚሆኑ አፍሪካውያን ከሀገራቸው ወደ በአረቢያ ምድር እንደተጓዙ
እንዲሁም በአጠቃላይ እስከ 19ኛው መ/ክ/ዘመን ድረስ በዓለም ላይ ሙስሊም ባሪያ ነጋዴዎች
ከ170 ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ለባሪያ ንግድ እንደተጠቀሙባቸው ጥናቶች ያሳያሉ፡፡ "http://
wikiislam.net/w/index.php?title=Muslim_Statistics_-_Slavery&oldid=71174"

በግራ ያለው ፎቶ ሙስሊሙ የባሪያ ነጋዴ ሁለት የሱዳን ሴት ልጃገረዶችን ለባርነት ንግድ
ይዟቸው እንደወጣ የሚያሳይ ሲሆን በቀኝ በኩል ያለው ደግሞ ሙሰሊሙ የባሪያ ነጋዴ ከሚሸጠው
ባሪያው ጋር እንደቆሞ ያሳያል

በዐረቢያ ምድር የባሪያ ንግድ ይካሄድ በነበረበት ወቅቱ የነበረውን ሥርዓት የሚያሳዩ
ጽሑፎችና ስዕሎች በተለያዩ ዐረብ ሀገራት ሙዚየሞች ውስጥ አሁንም ድረስ በግልጽ ይታያሉ፡፡
ለምሳሌ የመን ውስጥ በ13ኛው መ/ክ/ዘ የነበረውን የባሪያ ንግድ ሥርዓት ግልጽ ባለ መልኩ
ዐረብ ነጋዴዎቹ ባሪዎቻቸውን ሲሸጡ ሲለውጡ የሚያሳዩ ስዕሎች ተገኝተዋል፡፡ እንዲሁም

211
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በ19ኛው መ/ክ/ዘ ዐረብ ነጋዴዎች ጥቁር አፍሪካውያን ባሪያዎችን በሰሐራ በረሃ በኩል ወደ
ሀገራቸው ሲጓዙ የሚያሳዩ ስዕሎች በአንዳንድ ሀገራት ሙዚየም ውስጥ ተቀምጠዋል፡፡
17.13 የሸሪዓውስ ሕግ ስለ ባርነት ምን ይላል?፡- የሸሪዓ ሕግ የተዋቀረው ከቁርአንና
መሐመድ በሕይወት ዘመናቸው ያደረጓቸውንና የተናገሯቸውን ነገሮች መዝግቦ ከሚገኘው
ከሐዲሱ ስብስብ ነው፡፡ የሸሪዓው ሕግ ባሪያዎች የብቃት ጉድለት (እንከን) ከተከገኘባቸው
አሳደሪ ገዢዎቻቸው ምን ማድረግ እንዳለባቸው በዝርዝር አስቀምጧል፡፡ በዚህም መሠረት
አንድን ባሪያ የገዛ ሙስሊም ቢኖርና በእርሱም የብቃት ጉድለት ቢያገኝበት ያለ ምንም የካሳ
ክፍያ ከእርሱ ጋር ሊያቆየው ይችላል፤ ወይም ደግሞ ባሪያውን ለሸጠለት ሰው መልሶ ሰጥቶ
ገንዘቡን ማስመለስ ይችላል፡፡ “If someone buys a slave and finds a defect in him, he
can keep him without any compensation, or return him and get his money back,
unless the slave has acquired a new corrupting defect while in his posses-
sion.” (34.5b. Defects in slaves).
የሸሪዓው ሕግ የባሪያ አሳዳሪዎቹ ለሚሸጧቸው ባሪያዎቻቸው ስለ ጤንነታቸው ሁኔታ
የ3 ቀን ሙሉ ዋስትና መስጠት እንዳለባቸው ደንግጓል፡፡ ለረጅም ጊዜ ዋስትና የሚሰጠው
የቁምጥና /leprosy/ በሽታና የአእምሮ በሽታ ካለባቸው ብቻ ነው፡፡ (34.14a. Indemnification
('uhda) is permitted in slaves).
ነቢያቸው መሐመድ እንዳዘዙት ባሪያዎች ለአሳዳሪ ገዢዎቻቸው በታማኝነት፣ በትጋት
ማገልገል ግዴታቸው ነው፡፡ ይህንንም ካደረጉ ተመስጋኞች ናቸው፡፡ ይህንን ካላደረጉ ወይም
ጠፍተው ቢሄዱ ጸሎታቸውም አይሰማም፡፡ መሐመድ ስለዚህ ጉዳይ ሲናገሩ “አንድ ባሪያ
አልገዛም ብሎ ጠፍቶ ቢሄድ ጸሎቱ ተቀባይነት አይኖረውም” ነው ያሉት፡፡ Prophet said, "If a
slave runs away, his prayers will not be accepted." የሆነ ሰው ንብረት ያለውን
ባሪያው ቢሸጥ ገዢው ንብረቱን የሽያጩ አንድ አካል አድርጎ እስካልተደራደረ ድረስ
የንብረቱ የባለቤትነት መብት የሻጩ ይሆናል፡፡ “If someone sells a slave who owns some
property, that property belongs to the seller, unless the buyer stipulates other-
wise.” (32.20b. A slave's possessions)፤ የሆነ ሰው አንድን ባሪያ ቢገድል ሟቹ ባሪያ
የሚያወጣውን የዋጋ ተመን ይከፍላል፡፡ “If someone kills a slave, he owes his value.”
37.16. Killing a slave
17.14 ሙስሊም ምሁራኖችስ ስለ ባርነት ምን ይላሉ?፡- የሲኒየር ክሌርክ ካውንስል
አባል የነበረው የሳውዲው ሼህ ሳልህ አል-ፋውዛን በ2003 ዓ.ም እስልምና ስለ ባርነት ምን
ዓይነት አስተምህሮ እንዳለው ሲገልጽ ‹‹ባርነት የእስልምና ክፍል ነው…‘ባርነት ጠፍቷል፣
ተወግዷል’ በማለት የሚከራከሩ እነርሱ ምሁራኖች ሳይሆኑ አላዋቂዎችና ዝም ብሎ ጸሐፊዎች
ናቸው፡፡ (ባርነት የእስልምና ክፍል አይደለም) የሚል ሰው እርሱ እምነት የለሽ ነው›› በማለት
ተናግሯል፡፡ "Slavery is a part of Islam...Those who argue that slavery is abolished

212
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
are ignorant, not scholars. They are merely writers. Whoever says such things is an
infidel."
(Saudi Sheikh Saleh Al-Fawzan, member of the Senior Council of Clerics, 2003)

ሌላው አቡ ኢሻቅ አል-ሁዌይኒ የተባለው ግብፃዊ ሼህ በቅርቡ ስለ ጂሃድ የሰጠውን አስገራሚ


አስተያየት TheReligionofPeace.com የተባለው መካነ ድር በሰፊው የዘገበውን ሀተታ ከዚህ
በፊት በገጽ---ላይ ‹‹ጂሃድ›› በሚለው ርዕስ ስር በሰፊው አይተነዋል፡፡ ሼሁ ሲናገር እንዲህ ነው
ያለው፡- “እኛ (ሙስሊሞች) በጂሃድ ወቅት ላይ ነው ያለነው፡፡ ስለ አላህ ሲባል ጂሃድን
መፈጸም (መጋደል) ታላቅ ደስታ ነው፣ እውነተኛ ደስታ ነው፡፡ የመሐመድ ተከታዮች ጂሃድን
(ግድያን) ለመፈጸም ይወዳደሩ ነበር፡፡ ዳዕዋችንን እንዳናደርግ የሚከለክለን ወይም በመንገዳችን
የሚቆም ሰው ማንም ቢኖር እንደዚህ ዓይነቶቹን መግደል አለብን ወይም እነርሱን አግተን
ሀብታቸውን፣ ሴቶቻቸውንና ልጆቻቸውን መውረስ አለብን፡፡ ሦስት ወይም አራት ባሪያዎችን፣
ሦስት ወይም አራት ሴቶችንና ሦስት ወይም አራት ልጆችን ይዞ ወደ ቤቱ ለሚመለስ አንድ
ተዋዲ እንደዚህ ዓይነቶቹ ውጊያዎች የተዋጊውን ኪስ ይሞሉለታል፡፡ እያንዳንዱንም ሰው በ300
ወይም በ400 ድርሀም ካባዛነው ይህ በእርግጥም አትራፊ ሥራ ነው፡፡ ይህ ለተዋጊው እንደ
ገንዘብ ጥላ ይሆንለታል ማለትም ገንዘብ በፈለገ ጊዜ ከእነዚህ ውስጥ አንዱን ሊሸጥ ይችላል፤
የባሪያ ንግድ ያካሂዳል” ነው ያለው፡፡ አሁንም ሼሁ መሐመድ በሕይወት በነበረበት ዘመን
በጦርነት ተማርከው ለባርነት እየተሸጡ ለዝሙት ተግባር ስለሚውሉት ሴቶች በእነርሱ አጠራር
ስለ ዝሙት ባርያዎች (sex slaves) ሲናገር “የዝሙት ባርያ ከፈለግሁ በቀጥታ ወደ ገበያ
እሄዳሁ፣ የወደድኳትንም ሴት እመርጥና እገዛታለሁ” ነው ያለው፡፡
ሼሁ ያደረገውን ንግግር መጀመሪያ ላይ በግብፅ ኢስላማዊ ፕሬሶች ላይ የተለቀቀ ሲሆን ሰዎች
ዐረብኛውን ወደ ተለያዩ ቋንቋዎች እየተረጎሙ በየሚዲያዎቻቸው አሰራጭተውታል፡፡ ሼሁም
እ.ኤ.አ May 22, 2011 ዓ.ም በተናገረው ላይ ምላሽ እንዲሰጥ አል-ሂክማ በተሰኘው ኢስላማዊ
የሳተላይት ቴሌቭዥን ጣቢያ ላይ በድጋሚ ቃለ መጠይቅ ተደርጎለት ነበር፡፡ በዚህም ጊዜ
የሰጠው መልስ ተመሳሳይ ነው፡፡ “የዝሙት ባርያ ከፈለግሁ በቀጥታ ወደ ገበያ እሄዳሁ፣
የወደድኳትንም ሴት እመርጥና እገዛታለሁ፡፡ የወደድኩትንም ወንድ ጡንዎቹ ፈርጣማ የሆኑትን
እመርጣለሁ፣ ወይም ልጁ በቤት እንዲሰራ ከፈለግሁና ለመሳሰለው ሁሉ ወንዱን እመርጣለሁ፡፡
አንድ ከመረጥኩና ሳምንታዊ የጉልበቱን ዋጋ ከከፈልኩት የተለያዩ ስራዎች ውስጥ አስገብቼ
አሰራዋለሁ፤ ከዚያም በኋላ እሸጠዋለሁ፡፡ አሁን ታዲያ እኔ ገብቼ ሴቶችንና ወንዶችን በምርኮ
የወሰድኩበት ያ ሀገር ገንዘብ፣ ወርቅና ብር አላገኘም? ያ ገንዘብ አይደለም?” በማለት ተናግሯል፡፡
ሼሁ በሀገሩ የዐረብኛ ቴሌቭዥን ጣቢያ ላይ ቀርቦ ያደረገውን ሙሉውን ንግግር ከፈለጉ በ
youtube ላይ Video: Shaykh al-Huwayni: "When I want a sex slave, I just go to the
market and choose the woman I like and purchase her" ብለው ገብተው መመልከትና
መስማት ይችላሉ፡፡

213
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ወደ ክርስትናው እንምጣና ፍጹም ድኅነት የተገኘባት የሐዲስ ኪዳን ሕግ ስለ ባርነት ምን
ትላለች?
“ኢየሱስም ሊያነብ ተነሣ፣ የነቢዩንም የኢሳይያስን መጽሐፍ ሰጡት፥ መጽሐፉንም
በተረተረ ጊዜ የጌታ መንፈስ በእኔ ላይ ነው፥ ለድሆች ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ቀብቶኛልና፤
ለታሰሩትም መፈታትን ለዕውሮችም ማየትን እሰብክ ዘንድ፥ የተጠቁትንም ነጻ አወጣ ዘንድ
የተወደደችውንም የጌታን ዓመት እሰብክ ዘንድ ልኮኛል ተብሎ የተጻፈበትን ስፍራ አገኘ።
መጽሐፉንም ጠቅልሎ ለአገልጋዩ ሰጠውና ተቀመጠ፤ በምኵራብም የነበሩት ሁሉ ትኵር ብለው
ይመለከቱት ነበር። እርሱም ዛሬ ይህ መጽሐፍ በጆሮአችሁ ተፈጸመ ይላቸው ጀመር” (ሉቃ
4፡17-20)፤ እምነት ግን መጥቶአልና ከእንግዲህ ወዲህ ከሞግዚት በታች አይደለንም፡፡ በእምነት
በኩል ሁላችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጆች ናችሁና፤ ከክርስቶስ ጋር አንድ ትሆኑ
ዘንድ የተጠመቃችሁ ሁሉ ክርስቶስን ለብሳችኋልና። አይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም፥ ባሪያ
ወይም ጨዋ ሰው የለም፥ ወንድም ሴትም የለም፤ ሁላችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ አንድ ሰው
ናችሁና” (ገላ 3፡28)፤ “ጌታ ግን መንፈስ ነው፤ የጌታም መንፈስ ባለበት በዚያ አርነት (ነፃነት)
አለ” (2ኛ ቆሮ 3፡17)፤ “ለበደለኞችና ለማይታዘዙ፥ ለዓመጸኞችና ለኃጢአተኞች፥ ቅድስና
ለሌላቸውና ለርኵሳን፥ አባትና እናትን ለሚገድሉ፥ ለነፍሰ ገዳዮችና ለሴሰኞች፥ ከወንድ ጋርም
ለሚተኙ፥በሰዎችም ለሚነግዱ፥ ለውሸተኞችም በውሸትም ለሚምሉ፥ የብሩክ እግዚአብሔርንም
ክብር እንደሚገልጥ ለእኔ አደራ እንደ ተሰጠኝ ወንጌል የሆነውን ደኅና ትምህርት ለሚቃወም
ለሌላ ነገር ሁሉ ሕግ እንደ ተሰራ እንጂ ለጻድቅ እንዳልተሰራ… (1ኛ ጢሞ 1፡9)፤ “ምናልባትም
እየመረመሩ ያገኙት እንደ ሆነ፥ እግዚአብሔርን ይፈልጉ ዘንድ በምድር ሁሉ ላይ እንዲኖሩ
የሰውን ወገኖች ሁሉ ከአንድ ፈጠረ” (ሐዋ 17፡26)፤ “እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም
አርነት ያወጣችኋል አላቸው። እነርሱም መልሰው የአብርሃም ዘር ነን ለአንድም ስንኳ ከቶ
ባሪያዎች አልሆንም፤ አንተ አርነት ትወጣላችሁ እንዴት ትላለህ? አሉት። ኢየሱስ እንዲህ ሲል
መለሰ፥ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ኃጢአት የሚያደርግ ሁሉ የኃጢአት ባርያ ነው” (ዮሐ
8፡32)፤ “አምሳኛውንም ዓመት ትቀድሳላችሁ፥ በምድሪቱም ለሚኖሩባት ሁሉ ነጻነትን
ታውጃላችሁ፤ እርሱ ለእናንተ ኢዮቤልዩ ነው፤ ሰው ሁሉ ወደ ርስቱና ወደ ወገኑ
ይመለስ” (ኦሪት ዘሌ 25፡10)፤ በሐዲስ ኪዳን “ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ የትኛይቱ ናት?”
ተብሎ ጌታ ለቀረበለት የሰጠው መልስ “በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም አሳብህ
በፍጹምም ኃይልህ ጌታ አምላክህን ውደድ የምትል ናት። ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።
ሁለተኛይቱም ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ የምትል ናት” በማለት ፍጹም ፍቅርን አስተማረን
እንጂ ስለ ገዢና ተገዢ ፍጹም አላስተማረም፡፡ (ማር 12፡30)፤ “ከእንግዲህ ወዲህ እንደ ባሪያ
አይሆንም፥ ነገር ግን ለእኔ በተለየ የተወደደ ወንድም ከሆነ፥ ለአንተማ ይልቅ በስጋውም በጌታም
ዘንድ ከባሪያ የሚሻል የተወደደ ወንድም እንዴት አይሆንም። እንግዲህ እንደ ባልንጀራ
ብትቈጥረኝ፥ እንደ እኔ አድርገህ ተቀበለው”

214
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

18. መሐመድ በጦርነት ዘርፈው በሚያገኙት ንብረት በጣም ሀብታም ሆነው


ነበር /Wealthy/፡- መሐመድ ጂሃድ አውጀው በጦር ከማረኩት ንብረት አንድ
አምስተኛውን ለእርሳቸው ከወሰዱ በኋላ ቀሪውን ለተከታዮቻቸው ያከፋፍሉ እንደነበር
ካሁን በፊት በደንብ አይተናል፡፡ ቁርአኑም ይህንን 8፡41 ላይ በግልጽ አስቀምጦታል፡፡
(ዝርዝር ሁኔታውን ገጽ——ላይ ይመልከቱ፡፡) ስለዚህ እነ መሐመድ በርካታ ምድራዊ
ሀብት ሊኖራቸው እንደሚችል በዚህ ራሱ ማወቅ ይቻላል፡፡ ለማንኛውም ስለ
መሐመድ ሀብታምነት በሐዲሱ ላይ የተጠቀሱትን እንይ፡- አንድ ሙስሊም የሞተ
እንደሆነ መሐመድ ስለ ሟቹ የሚጠይቁት አንድ ጥያቄ አለ፡፡ ‹‹እዳውን (ብድሩን)
መልሶ ለመክፈል የተወው ነገር አለ?›› ብለው ይጠይቃሉ፡፡ ‹‹አዎ›› የሚል መልስ
ከተሰጣቸው ለሞተ ሰው የሚደረገውን ጸሎት ያደርጉለታል፡፡ ሟቹ ብድሩን ለመክፈል
የተወው ንብረት ከሌለ ግን ሰዎቹ ራሳቸው እንዲጸልዩለት ይነግሯቸዋል እንጂ
እርሳቸው ጸሎት አያደርጉለትም ነበር፡፡ “Narrated Abu Huraira: Whenever a dead
man in debt was brought to Allah's Apostle he would ask, ‘Has he left anything to
repay his debt?’ If he was informed that he had left something to repay his debts,
he would offer his funeral prayer, otherwise he would tell the Muslims to offer
their friend's funeral prayer. When Allah made the Prophet wealthy through con-
quests, he said, ‘I am more rightful than other believers to be the guardian of the
believers, so if a Muslim dies while in debt, I am responsible for the repayment of
his debt, and whoever leaves wealth (after his death) it will belong to his heirs.’”
Sahih Bukhari 3:37:495
ከላይ ባለው ሐዲስ ላይ እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፡- ‹‹አላህ መሐመድን በጦር
በተያዘ ንብረት ሀብታም ባደረገው ሰዓት እንዲህ አለ፡- ‹የሙስሊሞች ጠባቂ ለመሆን
እኔ ከሌሎቹ አማኞች የበለጠ ባለ መብት ነኝ፡፡ ስለዚህ እዳ እያለበት አንድ ሙስሊም
ከሞተ ለእዳው መልሶ መከፈል እኔ ተጠያቂ ነኝ፣ ሀብትም ትቶ ከሞተ ሀብቱ ለወራሹ
ይሆናል››› ይላል፡፡ ስለዚህ የሞተ ሰው ሀብቱን በመሐመድ በኩል ካልሆነ በቀር በቀጥታ
ለወገኖቹ ማውረስ አይችልም ነበር ማለት ነው፡፡ የሟች ወገን የውርስ ሀብቱ ምን
ያህል በትክክል ይደርሰው እንደነበር መሐመድና ሰዎቹ ብቻ ናቸው የሚያውቁት፡፡
ለመሆኑ ለምንድን ነው ነቢያቸው መሐመድ ሟቹ ብድሩን ለመክፈል የተወው ሀብት
ከሌለው ‹‹ጸሎት አላደርግለትም እናንተው ራሳችሁ ጸልዩለት›› ይሏቸው የነበረው?
‹‹አላህ መሐመድን በጦር በተያዘ ንብረት ሀብታም ባደረገው ሰዓት… /When Allah

215
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
made the Prophet wealthy through conquests›› የምትለዋ አገላለጽኮ በራሷ ብዙ
የምታነጋግር ናት፡፡
መሐመድ ጂሃድ አውጀው በጦርነት ከማረኩት ንብረት ውስጥ ለራሳቸው
የሚበቃቸውን ያህል ከወሰዱ በኋላ ከራሳቸውም ድርሻ አልፈው ለቤተሰባቸው
ማለትም ለሚስቶቻቸውና ለልጆቻቸውም ጭምር ከተከታዩቹ ድርሻ ላይ ተከፍሎ
እንዲሰጣቸው ያደርጉ ነበር፡፡ ከዚህ ሁሉ ከተረፈ ደግሞ ለድሀ ስደተኞች የሚሰጥበት
ሁኔታ እንደነበር ነው በሐዲሱ ላይ የተጻፈው፡፡ “Malik ibn Aws al-Hadthan said: One
of the arguments put forward by Umar was that he said that the Apostle of Allah
received three things exclusively to himself: Banu an-Nadir, Khaybar and Fadak.
The Banu an-Nadir property was kept wholly for his emergent needs, Fadak for
travellers, and Khaybar was divided by the Apostle of Allah into three sections: two
for Muslims, and one as a contribution for his family. If anything remained after
making the contribution of his family, he divided it among the poor Emigrants.”
Abu Dawud 19:2961 በወቅቱ ይህ ዓይነቱ አካሄድ መሐመድን ብቻም ሳይሆን
ተከታዮቻቸውንም ጭምር ሀብታሞች አድርጓቸዋል፡፡ Muhammad's companions also
became wealthy: “Narrated Abu Masud Al-Ansar: we used to go to the market
and work as porters and get a Mudd (a special measure of grain) and then give it
in charity. (Those were the days of poverty) and today some of us have one hun-
dred thousand.” Sahih Bukhari 2:24:497
19. መሐመድ ሴቶችን አስገደዶ ይደፍር ነበር /Rapist/፡- በገጽ---ላይ ‹‹ሴቶች
ተገደው እንደደፈሩ እስልምና ይፈቅዳል›› በሚለው ርዕስ ስር የጦር ምርኮኞችንና
ባሪያዎችን አስገድዶ ስለመድፈር ቁርአኑና ሐዲሱ የሚናገሩትን በዝርዝር አይተናል፡፡
(4፡3፣ 23:6፣ 70፡29፣ 4:24፣ 33፡50፣ 2፡223) ራሳቸው መሐመድም ሆኑ ተከታዮቻቸው
እነዚያን የአስገድዶ መድፈር ጥቅሶች ተግባራዊ እንዳደረጓቸው በሐዲሱ ተጽፏል፡፡
ሙስሊም ወንዶች ከገበያ የገዟቸውንና በጦርነት የማረኳቸውን ባሪያ ሴቶችን /slave-
girls and war captives/ አስገድደው መድፈር ይችላሉ፡፡ በጦርነት ከማረኳቸው
በኋላ አስገድደው ነበር የሚደፍሯቸው፡፡ ለምሳሌ ራሳቸው መሐመድ የፈጸሙትንና
በቡኻሪ ሐዲስ ላይ የተጠቀሰውን ማየት እንችላል፡፡ እነ መሐመድ ሁሉንም የካይባር
ወንዶች ከገደሉ በኋላ ሴት የጦር ምርኮዎችን በባርነት ይዘው ለዝሙት
እንዲጠቀሙባቸው ነቢያቸው ለተከታዮቻቸው ፈቅደውላቸዋል፡፡ መሐመድም ሳፊያ
ቢንት ሁያይ የተባለችውን ምርኮኛ ሴት ቆንጆ ስለነበረች ለራሳቸው ወስደዋታል፡፡
አባቷን፣ ባሏን፣ ወንድሞቿን ከገደሉ በኋላ ነው እርሷን የዚያኑ ዕለት በግዳጅ ዝሙት
216
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሲፈጽሙባት ያደሩት፡፡ መጨረሻም ላይ ምግባቸውን በመርዝ በክላ የገደለቻቸው
እርሷው ናት፡፡ Sahih Bukhari 1:8:367. (በገጽ---ላይ ዝርዝሩን ይመልከቱ) እንዲሁም
ከዚህ ከሴቶች ጋር በተገናኘ በጣም ሰፋ ባለ መልኩ ራሱን የቻለ ርዕስ ስላለው ወደፊት
እመለስበታለሁ፡፡ አሁን ግን ‹‹መሐመድ ማለት እንዲህ… ዓይነት ሰው ነበሩ›› የሚለውን
ርዕስ መቋጫ ላብጅለትና ምልከታችንን እንቀጥል፡-
21.መሐመድ ግብዝና ተመጻዳቂ ሰው ነበሩ /Hypocrite/፡- መሐመድ ራሳቸው
ያላደረጉትን ነገር ተከታዮቻቸው እንዲፈጽሙት ያዟቸው ነበር፡፡ መሐመድ ሙስሊሞች
ከመስገዳቸው በፊትና ውሃ ሽንት በተጠቀሙ ቁጥር እንዲታጠቡ ያዘዙ ቢሆንም
ራሳቸው ግን ይንን አያደርጉም ነበር፡፡ Narrated Aisha: The Prophet urinated and
Umar was standing behind him with a jug of water. He said: What is this, Umar?
He Replied: Water for you to perform ablution with. He said: I have not been com-
manded to perform ablution every time I urinate. If I were to do so, it would be-
come a Sunnah. (Sunaan Abu Dawud: Book 1, Number 0042), Narrated Aisha: The
Apostle of Allah would sleep while he was sexually defiled without touching water.
(Sunaan Abu Dawud: Book 1, Number 0228)
መሐመድ ምንም እንኳን ለተከታዮቻቸው እንዲያገቡ የፈቀዱላቸው እስከ አራት
ሚስቶችንና በጦርነት የማረኳቸውን ምርኮዎች እንዲሁም በባርነት የያዟቸውን በርካታ
ሴቶች ቢሆንም ይህ ግን በራሳቸው ልጅ በፋጢማ ላይ እንዲሆን አልፈቀዱም፡፡
ልጃቸው ፋጢማን ያገባውን አሊ ይባላል፡፡ ሌሎች ጎሳዎች ልጃቸውን ለአሊ ሊድሩለት
ፈልገው መሐመድን ያስፈቅዷቸዋል፡፡ ይህን ጊዜ የሰጧቸው መልስ ‹‹ፈጽሞ ሊሆን
አይችልም፣ አሊ ከእኔ ልጅ ሌላ ማግባት አይችልም..… እርሷን የሚጎዳት ነገር እኔንም
ይጎዳኛል፣ እርሷ የጠላችውን እኔም እጠላለሁ…›› የሚል ነበር፡፡
Muhammad knew Polygyny hurts women፡ “Allah's Apostle who was on the pulpit,
saying, "Banu Hisham bin Al-Mughira have requested me to allow them to marry
their daughter to Ali bin Abu Talib, but I don't give permission, and will not give
permission unless 'Ali bin Abi Talib divorces my daughter in order to marry their
daughter, because Fatima is a part of my body, and I hate what she hates to see,
and what hurts her, hurts me.” Sahih Bukhari 7:62:157
Allah's Apostle said, "Fatima is a part of me, and he who makes her angry, makes
me angry." Sahih Bukhari 5:57:61, See also: Sahih Bukhari 5:57:111 ,Sahih Muslim
31:6000 , Sahih Muslim 31:6002
አንድ ሰው ወደ እርሳቸው ሲመጣ አይተው መሐመድ ስለ ሰውየው መጥፎ የሆነ
ንግግር ሲናገሩ ነበር፡፡ ነገር ግን ሰውየው መሐመድ ጋር ደርሶ ሲቀመጥ ለይምሰል
217
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በትህትናና በጥሩ ሁኔታ አናግረውታል፡፡ ሰውየውም ሲሄድ አይሻ በሁኔታው ተገርማ
እንዴት የተለያዩ ገጽታዎችን ሊያንፀባርቁ እንደቻሉ መሐመድን ጠይቃቸዋለች፡፡ The
Two-Faced Hypocritical Nature of Muhammad፡ Narrated 'Aisha: A man asked
permission to enter upon the Prophet. When the Prophet saw him, he said, "What
an evil brother of his tribe! And what an evil son of his tribe!" When that man sat
down, the Prophet behaved with him in a nice and polite manner and was com-
pletely at ease with him. When that person had left, 'Aisha said to the Prophet "O
Allah's Apostle! When you saw that man, you said so-and-so about him, then you
showed him a kind and polite behavior, and you enjoyed his company?" Sahih
Bukhari 8:73: 59o
22.መሐመድ ልዩ ጥቅም ያላቸውና ሁሉም ነገር የተሟላላቸው ሰው ነበሩ /Privileged/
፡- ቡኻሪ ሐዲስ ላይ እንደተጻፈው መሐመድ ሁሉም ነገር የተሟላላቸውና ልዩ ጥቅም
ያላቸው ሰው እንደነበሩ ራሳቸውም በአንደበታቸው ተናግረዋል፡፡ ‹‹ከእኔ በፊት ለነበረ
ለሌላ ሰው ለማንም ያልተሰጡ አምስት ነገሮች ተሰጥተውኛል›› ነው ያሉት፡፡ ተሰጡኝ
ያሏቸው አምስት ነገሮችም እነዚህ ናቸው፡- በሽብር ድል የማድረግ ችሎታ፣ መላው
ዓለም ለእርሳቸውና ለተከታዮቻቸው የተሰጠች ስለሆነ በፈለጉት ቦታ የመስገድ መብት፣
በጦርነት የተዘረፈን ንብረት የመውረስ መብት፣ በፍርድ ቀን ብቸኛ አማላጅ ሆነው
ተከታዮቻቸውን ጀነት የማስገባትና የማዳን ትልቅ ጸጋ ተሰጠኝ በማለት ነው መሐመድ
የተናገሩት፡፡ በመጨረሻም ‹ለእኔ ብቻ የተሰጠኝ ልዩ ጸጋ ነው› በማለት የተናገሩት
ከእርሳቸው በፊት የነበሩት ነቢያት ሁሉ የተላኩት ለራሳቸው ወገኖች ብቻ ሲሆን
እርሳቸው ግን ለዓለም ሁሉ የተላኩ ብቸኛ ነቢይ መሆናቸውን ነው ያወጁት፡፡ ቁርአኑ
8፡1 ላይ በጦርነት የተዘረፈ ንብረት ለአላህና ለመልእክተኛው የተገባ መሆኑን፣ ሌሎቹም
ይህን ነቢያቸውን እንዳይጠይቁ ማዘዙን ማስታወስ አስገላጊ ነው፡፡ “They ask you of
the spoils of war. Say: The spoils of war belong to Allah and the messenger, so
keep your duty to Allah, and adjust the matter of your difference, and obey Allah
and His messenger, if ye are true believers.” Qur'an 8:1. “The Prophet said, "I have
been given five things which were not given to anyone else before me. 1) Allah
made me victorious by awe, (by His frightening my enemies) for a distance of one
month's journey. 2)The earth has been made for me (and for my followers) a place
for praying and a thing to perform Tayammum, therefore anyone of my followers
can pray wherever the time of a prayer is due. 3)The booty has been made Halal
(lawful) for me yet it was not lawful for anyone else before me. 4)I have been giv-
en the right of intercession (on the Day of Resurrection). 5)Every Prophet used to

218
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
be sent to his nation only but I have been sent to all mankind.” Sahih Bukhari
1:7:331
በቁርአኑ ላይ በግልጽ እንደተቀመጠው መሐመድ በጦር የማረኳቸውን ምርኮዎቻቸውን፣
በገንዘብ የገዟቸውን ሚስቶቻቸውን፣ የአጎትና የአክስት ሴቶች ልጆቻቸውን… እነዚህን ሁሉ
ሴቶች ያለ ምንም የቁጥር ገደብ እንዲያገቡ ተፈቅዶላቸዋል፡፡ ‹‹አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ እነዚያን
መህሮቻቸውን (የቅጥር ገንዘቦቻቸውን) የሰጠሃቸውን ሚስቶችህን፣ አላህ በአንተ ላይ
ከመለሰልህም እነዚያን እጅህ የጨበጠቻቸውን ምርኮኞች፣ እነዚያንም ከአንተ ጋር የተሰደዱትን
የአጎትህን ሴቶች ልጆች፣ የአክስቶችህንም ሴቶች ልጆች፣ የየሹማህንም ሴቶች ልጆች፣
የየሹሜዎችህንም ሴቶች ልጆች ማግባትን ለአንተ ፈቅደንልሃል›› ሱረቱ አል-አሕዛብ 33፡50፡፡
ይህ የቀርአን ጥቅስ እንደሚያረጋግጥልን መሐመድ ማለት የተለየ የዝሙት መብት
(special sexual privi-lege) ያላቸው ሰው እንደነበሩ ነው፡፡ እርሳቸው ዘመድም
ትሁን የጦር ምርኮኛ አሊያም ዐይናቸው አይቶ ልባቸው የተመኛት የፈለጓትን ሴት
የማግባት፣ ያልፈለጓትን ፈተው የማባረር እንደገናም መልሰው የማግባት መብት
አላቸው፡፡ ለዚህም ተጨማሪ ማሳያ በቁርአኑ ውስጥ እዚሁ 33ኛው ምዕራፍ ቁ.51 ላይ
ቀጥሎ የተጻፈውን እንይ፡- ‹‹ከእነርሱ (ከሚስቶችህ፣ በጦር ከማረካቸው ምርኮኞችህ፣
ከአጎቶችህና ከአክስቶችህ ሴቶች ልጆች ውስጥ) የምትሻትን ታቆያለህ፤ የምትሻትንም
ወደ አንተ ታስጠጋለህ (በመፍታት)፤ ከአራቅሃትም የፈለግሃትን በመመለስ ብታስጠጋ
በአንተ ላይ ኃጢአት የለብህም፤ አላህም ዐዋቂ፣ ታጋሽ ነው›› ይላል ቁርአኑ፡፡ ሕጻኗ
ሚስታቸው አይሻም ይህንን የመሐመድን ልዩ የጋብቻና የዝሙት መብት በተመለከተ
እንዲህ ስትል ተናገራለች፡- ‹‹ራሳቸውን ለነቢዩ የሰጡ ሴችንና እመለከትና ‘አንድ ሴት
ራሷን ለወንዱ እንደዚህ መስጠት ትችላለችን?’ እያልኩም እጠይቅ ነበር፡፡ ነገር ግን
አላህ በሱራ 33፡51 ላይ ያለውን ሲያወርድለት ለነቢዩ እንዲህ አልኩት፡- ‘ጌታህ ከፍተኛ
የሆነ የወሲብ ፍላጎትህን በመሟላት ምኞትህን እያፋጠነልህ እንደሆነ ይሰማኛል’”,
“Narrated Aisha: I used to look down upon those ladies who had given
themselves to Allah's Apostle and I used to say, "Can a lady give herself
(to a man)?" But when Allah revealed 33.51, I said to the Prophet, "I feel
that your Lord hastens in fulfilling your wishes and desires.” Sahih Bukha-
ri 6:60:311
መሐመድ አግብተው የፈቷትን ሴት ሌላ ሰው እንዲያገባት ፈጽሞ አይፈቀዱም ነበር፡፡
‹‹የአላህን መልክተኛ ሚስቶች ከርሱ በኋላ ምንጊዜም ልታገቡ ለናንተ አይገባችሁም፤
ይሃችሁ አላህ ዘንድ ከባድ ኃጢአት ነው›› ይላል ቁርአኑ፡፡ 33፡53

219
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
23.መሐመድ የዝሙት ሱሰኛ ነበሩ /Sex Addicted/፡- ስለ መሐመድ ወሲባዊ ሕይወት
ከዚህ በፊት በገጽ---ላይ ‹‹የመሐመድ ልዩ ችሎታቸው›› በሚል ርዕስ በሰፊው ያየን
ስለሆነ ዝርዝር መረጃዎችን ከዚያ ላይ ማግኘት ይቻላል፡፡ አሁን ላነሳሁትና ቀጥሎም
ላለው ርዕስ አመቺ ይሆን ዘንድ ግን በጣም ጥቂት ሀሳቦችን ብቻ ማንሳቱ አስፈላጊ
ይመስለኛል፡፡ በሐዲሱ ውስጥ መሐመድ ከአስራ አንድ ሚስቶቻቸው ጋር ግብረ ሥጋ
ግንኙነት ለማድረግ ሁሉንም በአንድ ቀን በተራ ይጎበኘዋቸው እንደነበር በሳሂህ ቡኻሪ
ላይ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ በወቅቱ የመሐመድ ተከታይ የነበረው አናስ ቢን ማሊክ ስለ
ሁኔታው ሲናገር “ነቢዩ ሁሉንም ሚስቶቹን ቀንና ማታ በተራ ይጎበኛቸው ነበር፤
ቁጥራቸውም አስራ አንድ ነበር” ነው ያለው፡፡ በዚሁ ሐዲስ ላይ ስለ መሐመድ
የተጻፈው ታሪክ ነገሩን የበለጠ አሳዛኝም ያደርገዋል፡፡ በአንድ ቀን ከአስራ አንዱም
ሚስቶቹ ጋር ለመገናኘት እንዴት አቅሙ ይኖረዋል? ለሚለው ጥያቄ መልሱ መሐመድ
ለዝሙት ተግባር ሲባል “የ30 ወንዶችን ያህል ጥንካሬ እንደተሰጣቸው” ነው በሐዲሱ
ላይ በግልጽ የተጻፈው፡፡ Muhammad's Sexual Prowess፡ Narrated Qatada: "The
Prophet used to visit all his wives in a round, during the day and night and they
were eleven in numbers." I asked Anas, "Had the Prophet the strength for it?" Anas
replied, "We used to say that the Prophet was given the strength of thirty (men)."
And Sa'id said on the authority of Qatada that Anas had told him about nine wives
only (not eleven). Sahih Bukhari 1:5:268
እንዲያውም ከዚህም በላይ የ40 ወንዶችን ያህል ብቃት እንዳላቸው በሌሎች ኪታቦች
ላይ ተጽፏል፡፡ He once said of himself that he had been given the power of forty
men in sex. (Mohammad Ibn Saad, al-Tabakat al- Kobra, Dar al-Tahrir, Cairo, 1970,
Vol 8, p. 139.)
ይህ የመሐመድ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ ግብረ ሥጋ ግንኙነት የማድረግ ልዩ ብቃትና
ጥንካሬ የመጣው አላህ ለመሐመድ ማሰሮ ሙሉ ሥጋ ሰጥቷቸው ያንን ከተመገቡ
በኋላ መሆኑን ራሳቸው ተናግረዋል፡፡ Waqidi said: “The prophet of Allah used to say
that I was among those who have little strength for intercourse. Then Allah sent
me a pot with cooked meat. After I ate from it, I found strength any time I wanted
to do the work.” (Ibn Sa'd's Kitab Tabaqat Al-Kubra, Volume 8, Page 200)
መሐመድ የዝሙት ሱሰኛ ስለነበሩ በዚህ ወሲባዊ ፍለጎታቸውና ምኞታቸው የተነሳ
በምድር ላይ ዓይናቸው አይቷት ልባቸው የተመኛት ሴት ካለች ከእርሷ ጋር ዝሙት
መፈጸሙ ሳይበቃቸው በወቅቱ በምድር ላይ ሊያገኙዋቸው ያልቻሉትን ሴቶች በጀነት
አግኝተዋቸው ከእነርሱ ጋር ዝሙት ሊፈጽሙ እንደሚችሉ ራሳቸው ተናግረዋል፡፡

220
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
‹የእነ ሙሴን እኅት አላህ በጀነት ያጋባኛል› ብለዋል፡ Al-Siyuti (6/395) & Tabara-
ni (Ibn Kathir, Qisas al-Anbiya [Cairo: Dar al-Kutub, 1968/1388], p.381.

24.መሐመድ ከሕጻናት ጋር ወሲብ መፈጸምን ይወዱ ነበር /Pedophile-sexually


attracted to children/፡- ቁርአኑ በ65፡4 ላይ በወርሃዊ ልማድ ላይ ያሉ ሴቶችን
እስከ ሦስት ወር ድረስ ከጠበቁ በኋላ ወሲብ እንዲፈጽሙባቸው ወንዶችን ያዛቸዋል፡፡
ወርሃዊ ልማድ ማየት ያልጀመሩ ትናንሽ ሕጻናትም የሚጠበቁት እንዲሁ ሦስት ወር
መሆኑን ነው ቁርአኑ እዚያው ላይ አያይዞ የተቀሰው፡፡ ‹‹እሊያም ከሴቶቻችሁ ከአደፍ
ያላቋረጡት በዒዳቸው ሕግ ብትጠራጠሩ ዒዳቸው ሦስት ወር ነው፤ እሊያም ገና
አደፍን ያላዩት ዒዳቸው እንደዚሁ ነው፤ የእርግዝና ባለቤቶችም ጊዜያቸው
እርጉዛቸውን መውለድ ነው፤ አላህንም የሚፈራ ሰው ከነገሩ ሁሉ ለእሱ መግራትን
ያደርግለታል›› ይላል የቁርአኑ ሙሉ ቃል፡፡ በዚህ ጥቅስ ላይ በግልጽ እንደተቀመጠው
ቁርአኑ ‹‹…እሊያም ገና አደፍን ያላዩት ዒዳቸው እንደዚሁ ነው›› በማለት ገና ያልደረሱ
ሕጻናትን ሦስት ወር ድረስ ብቻ ከሚጠበቁና ወርሃዊ ልማድ ላይ ካሉ ትላልቅ ሴቶች
ጋር ደምሯቸዋል፡፡ ሕጻናቱ ከየትኛ ዕድሜአቸው ጀምሮ ሦስት ወር ድረስ ብቻ
እንደሚጠበቁ ግልጽ ባይሆንም ሦስት ወር ከተጠበቁ በኋላ ሕጻናትን ለወሲብ
መጠቀም እንደሚቻል ነው ግልጽ በሆነ አነጋገር ቁርአኑ የነገረን፡፡ ሐዲሱም ይህንን
የቁርአን ጥቅስ ያረጋግጥልናል፡፡ ሁሉም ሙስሊም ምሁራኖቻቸውም በዚህ
ይስማማሉ፡፡ ቃሉንም ለማብራራት የሚጠቀሙበት መንገድ በራሱ አስገራሚ ነው፡፡
በጉዳዩ ላይ ሐዲሱ ምን እንደሚል ቀጥሎ እንይና መጨረሻ ላይ ደግሞ
መምህራኖቻቸው የሰጡትን ገለጻ እንመለከታለን፡፡
“Malik said, ‘The mourning of a young girl who has not yet had a menstrual period
takes the same form as the mourning of one who has had a period. She avoids
what a mature woman avoids if her husband dies.’” (Al-Muwatta 29 33.108)
“Mujahid said that "if you have any doubt" (65:4) means if you do not know
whether she menstruates or not. Those who do not longer menstruate and those
who have not yet menstruated, their 'idda is three months.” Sahih Al-Bukhari,
Chapter 68: Book of Tafsir
“Narrated Sahl bin Sad: While we were sitting in the company of the Prophet a
woman came to him and presented herself (for marriage) to him. The Prophet
looked at her, lowering his eyes and raising them, but did not give a reply. One of
his companions said, "Marry her to me O Allah's Apostle!" The Prophet asked
221
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
(him), "Have you got anything?" He said, "I have got nothing." The Prophet said,
"Not even an iron ring?" He Sad, "Not even an iron ring, but I will tear my garment
into two halves and give her one half and keep the other half." The Prophet; said,
"No. Do you know some of the Quran (by heart)?" He said, "Yes." The Prophet
said, "Go, I have agreed to marry her to you with what you know of the Qur'an (as
her Mahr)." 'And for those who have no courses (i.e. they are still immature).
(65.4) and the 'Iddat for the girl before puberty is three months (in the above
Verse). Sahih Bukhari 7:62:63
ከሁሉም ይልቅ የራሳቸውን የመሐመድን የሕይወት ተሞክሮ መመልከቱ እስካሁን
ያየነውን ሀሳብ በሙሉ የሚያጠቃልለው ስለሆነ ይህን በድጋሚም ቢሆን ማስታወስ
አለብን፡፡ መሐመድ በ53 ዓመታቸው ነው ከ9 ዓመት ህፃጻ ልጅ ወሲብ የፈጸሙት፡፡
ጋብቻው የተፈጸመው እርሷ የ6 ዓመት ልጅ ሳለች ሲሆን ከእናቷ ነጥለው ወደ
ቤታቸው ወስደው ወሲብ የፈጸሙባት ግን በ9 ዓመቷ ነበር፡፡
“A'isha reported: ‘Allah's Apostle married me when I was six years old, and I was
admitted to his house when I was nine years old.”’ Sahih Muslim 8:3310
መሐመድ ገና በዳዴ እየሄደች ያለችን አንድ ጨቅላ ሕጻን አይቶ ‹‹ስታድግ አገባታለሁ››
በማለት ቀጠሮ ይዞ የነበረ ቢሆንም እርሷ ከፍ ሳትል ነው እርሱ የሞተው፡፡ Muham-
mad had sexual intentions for another baby girl፡ Suhayli, ii. 79: In the riwaya of
Yunus I. I. recorded that the apostle saw her (Ummu'lFadl) when she was a baby
crawling before him and said, 'If she grows up and I am still alive I will marry her.'
But he died before she grew up and Sufyan b. al-Aswad b. 'Abdu'l-Asad al-
Makhzumi married her and she bore him Rizq and Lubab... (Ibn Ishaq, The Life of
Muhammad: A Translation of Ishaq's Sirat Rasul Allah, translated by A. Guillaume
[Oxford University Press, Karachi], p. 311)
“Muhammad saw Um Habiba the daughter of Abbas while she was fatim (age of
nursing) and he said, ‘If she grows up while I am still alive, I will marry
her.’” (Musnad Ahmad, Number 25636)
http://hadith.al-islam.com/Display/Display.asp?hnum=25636&doc=6

መሐመድ ተከታዮቻቸው ሚስት እንዳገቡ ሲነግሯት ያገቧት ሴት ድንግል መሆኗንና


አለመሆኗን ካጣሩ በኋላ ያገቧት ሴት ድንግል ሆና ካልተገኘች አብዋት የሚጫወቷት
ወጣትና ድንግል የሆነች ልጃገረድ ለምን እንዳላገቡ ይጠይቋቸው ነበር፡፡ Muhammad
preferred young virgin girls to play with and fondle፡ Narrated Jabir bin 'Abdullah:
222
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
When I got married, Allah's Apostle said to me, "What type of lady have you mar-
ried?" I replied, "I have married a matron' He said, "Why, don't you have a liking
for the virgins and for fondling them?" Jabir also said: Allah's Apostle said, "why
didn't you marry a young girl so that you might play with her and she with you?'
Sahih Bukhari 7:62:17 see also Sahih Bukhari 7:62:16
በወቅቱ የነበሩት የመጀሪያዎቹ ከሊፋዎችም እንዲሁ በሕጻናት ላይ ወሲብ ፈጽመዋል፡፡
ለምሳሌ 2ኛው ከሊፋ ኡማርም ልክ እንደ መሐመድ የ10 ዓመት ሕጻን ልጅ አግብቶ
ነበር በእስልምና ታሪክ መዛግብት ላይ ተመዝግቧል፡፡ (In Tarikh Khamees, Volume 2,
p. 384 ('Dhikr Umm Kalthum') and Zakhair Al-Aqba, p. 168)

አሁን በዚህ ዘመን ላይ ያሉት ሙስሊም መምህራኖቻቸውም በዚህ በሕጻን ሴት ልጅ


ጋብቻ ጉዳይ ላይ የሚስማሙ መሆናቸውን በየተለያዩ ሚዲያዎቻቸውና ድረ ገጾቻቸው
ላይ በሰፊው ገልጸዋል፡፡ ከዚህ ቀጥሎ እነርሱ የሰጡትን አስተያየት እንዳለ
አስቀምጨዋለሁ፡፡
Recent fatwas: December 2010 fatwa from the most popular Islamic website on
the internet: “The Noble Qur'an has also mentioned the waiting period [i.e. for a
divorced wife to remarry] for the wife who has not yet menstruated, saying: "And
those who no longer expect menstruation among your women - if you doubt, then
their period is three months, and [also for] those who have not menstruat-
ed" [Qur'an 65:4]. Since this is not negated later, we can take from this verse that
it is permissible to have sexual intercourse with a prepubescent girl. The Qur'an is
not like the books of jurisprudence which mention what the implications of things
are, even if they are prohibited. It is true that the prophet entered into a marriage
contract with A'isha when she was six years old, however he did not have sex with
her until she was nine years old, according to al-Bukhari.” (Is it permissible to
restrict the age at which girls can marry? Submitted by Ahmad, Islam Online,
December 24, 2010)
“Getting married at an early age is something that is confirmed by the book of
Allah, the Sunnah of his Prophet, the consensus of the scholars and the actions of
the companions, and the Muslims who came after them. There are many Ahadith
which confirm that marriage at an early age was widespread among the compan-
ions and no one denied its permissibility. Getting married at an early age was not
peculiar to the Prophet as some people think, but it was general for him and for
his Ummah. The following are some of the actions of the Sahaba (companions): 1)
223
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Ali Ibn Abi Talib married his daughter, Um Kulthum to Omar Ibn Al-Khattab and
she mothered a child before the death of the Prophet. Omar got married to her
while she was young before reaching the age of puberty. This is reported by Ibn
Saad in 'Al-Tabaqat'. 2)From Urwa Ibn Zubair: that Zubair married his daughter
when she was very young. Reported by Saeed Ibn Mansour, in his Sunnah, and Ibn
Abi Shaibah, in Al-musannaf, with a Sahih chain of narration. Al-Shafie said in the
book of Al-Um: ‘Many companions of the Prophet married their daughters while
these were still young.’” (Child marriage in Islam Islamweb, Fatwa No. 88089, June
24, 2004)
“It is incorrect to say that it's not permitted to marry off girls who are 15 and
younger. A girl aged 10 or 12 can be married. Those who think she's too young are
wrong and they are being unfair to her. We hear a lot in the media about the mar-
riage of underage girls. We should know that Sharia law has not brought injustice
to women.” (Grand Mufti of Saudi Arabia, Sheikh Abdul Aziz Al-Sheikh), (Top
Saudi cleric: OK for young girls to wed-CNN, January 17, 2009)
“You can have a marriage contract even with a 1-year-old girl, not to mention a girl
of 9, 7 or 8. But is the girl ready for sex or not? What is the appropriate age for
sex for the first time? This varies according to environment and tradition.” (Dr.
Ahmad al-Mu’bi, Saudi marriage officiant), (Saudi Marriage Official Says 1-Year-
Old Brides OK-Fox News, June 2, 2008), (LBC TV (Lebanon) - June 19, 2008 -
03:08-MEMRI TV, Video Clip No. 1798)
“A nine-year-old girl has the same sexual capacities like a woman of twenty and
over.” (Skeikh Mohamed Ibn Abderrahmane Al-Maghraoui), (FATWA IN FAVOUR
OF 9-YEAR-OLD GIRL MARRIAGE,POLEMICS-ANSAmed, September 8, 2008)
“A man can marry a girl younger than nine years of age, even if the girl is still a
baby being breastfed. A man, however is prohibited from having intercourse with
a girl younger than nine, other sexual acts such as foreplay, rubbing, kissing and
sodomy is allowed. A man having intercourse with a girl younger than nine years
of age has not committed a crime, but only an infraction, if the girl is not perma-
nently damaged. If the girl, however, is permanently damaged, the man must pro-
vide for her all her life. But this girl will not count as one of the man's four perma-
nent wives. He also is not permitted to marry the girl's sister.” (The late Ayatollah
Khomeini of Iran, Supreme Leader of the Islamic Revolution), (Parvin Darabi-
Ayatollah Khomeini's Religious Teachings on Marriage, Divorce and Relationships-
Dr. Homa Darabi Foundation)
224
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
“The marriage of nine-year-old girls is not forbidden because according to the
Hadith (the Prophet Mohammed's sayings), Mohammed married Aisha when she
was only seven-years-old and he consummated his union when she was
nine.” (Sheikh Mohamed Ben Abderrahman Al-Maghraoui) (Moroccan theologian:
Muslim girls can wed at nine-Middle East Online, September 15, 2008)
“Child marriage in Islam is permissible. In the Koran there is no specific age of
marriage...[If the government imposed new laws against child marriage] There will
be violent conflict from the Muslims, saying that 'no, we will not accept this, we'd
rather die than accept something which is not a law from Allah.” (Imam Sani, a
Nigerian cleric), (Child Marriage in the Islamic World-AINA, September 18, 2009),
(Robert Spencer-Child Marriage in the Islamic World-FrontPage Magazine, Sep-
tember 18, 2009)
“Everything that is not forbidden is permitted. The new law in Yemen that set the
minimum marriage age at 17 is a Western plot aimed at westernizing our culture.
The West wants to teach us how to marry, conceive and divorce. This is cultural
colonization that we reject.” (Sheik Mohammed al-Hazmi, a legislator in Yemen,
2009), (Islamists Fight Yemen Law Banning Child Marriage-Fox News, April 16,
2009)
“Because this happened to the Prophet, we cannot tell people that it is prohibited
to marry at an early age.” (Sheikh Hamoud Hashim al-Tharihi, general secretary of
the Vice and Virtue Committee and member of the Islah Party in Yemen), (Child
marriage and divorce in Yemen-Jenny Cuff-BBC, November 6, 2008)

25.መሐመድ በሕጻናት ልጆች ላይ ተገቢ ያልሆነ ቅጣት እንዲፈጸምባቸው ትእዛዝ


ይሰጡ ነበር /Child Abuser/፡- በመሐመድ ትምህርት መሠረት አንድ ሕጻን ልጅ ሰባት
ዓመት ከሆነው እንዲሰግድ፣ እንዲጸልይ ትእዛዝ ሊሰጠው ይገባል፡፡ አስር ዓመት
ከሆነው ግን እንዲመታ ነው የተፈረደበት፡፡ “The Prophet said: ‘Command a boy to
pray when he reaches the age of seven years. When he becomes ten years old, then
beat him for prayer.’” Abu Dawud 2:494, See also: Abu Dawud 2:495

225
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

26.መሐመድ ሕጻናት ልጆችን ይገድሉ ነበር /Child Killer/፡- መሐመድና


ተከታዮቻቸው በወቅቱ የጦር ዘመቻ አድርገው የተለያዩ ጎሳዎችን ሲማርኩ ሴቶቹና
ሕጻናቱ ሳይጎዱ ለመማረክ እንዲያመቻቸው ተከታዮቻቸው ምን ማድረግ እንዳለባቸው
ሲጠይቋቸው መሐመድ ‹‹ሕጻናቱና ሴቶቹም ቢሆኑ የእነርሱ ወገን ናቸው›› በማለት
ሴቶቹና ሕጻናቱም ጭምር አብረው እንዲገደሉ ትእዛዝ ሰጥተዋል፡፡ በሌሎቹ የሐዲስ
ክፍሎች ግን ሴቶቹና ሕጻናቱ እየተማረኩ ለዝሙት ተግባርና ለባርነት ንግድ ነበር
ይውሉ የነበረው፡፡ እዚህ ላይ ግን አብረው እንዲገደሉ ነው የተፈረደባቸው፡፡ Narrat-
ed As-Sab bin Jaththama: The Prophet passed by me at a place called Al-Abwa or
Waddan, and was asked whether it was permissible to attack the pagan warriors at
night with the probability of exposing their women and children to danger. The
Prophet replied, "They (i.e. women and children) are from them (i.e. pagans)."
Sahih Bukhari 4:52:256

በሌላም በኩል 900 የሚሆኑ የባኑ ቁራይዛ ጎሳዎች ወንዶቹ ተለይተው ለሰይፍ ሲዳረጉ
የብልት ጸጉር ማብቀል የጀመሩት እየተመረጡ አብረው ተገድለዋል፡፡Narrated Atiyyah
al-Qurazi: I was among the captives of Banu Qurayzah. They (the Companions)
examined us, and those who had begun to grow hair were killed, and those who
had not were not killed. I was among those who had not grown hair. Sahih Muslim
38:4390

226
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
27.መሐመድ ራሳቸውን ያስመልኩ ነበር /Megalomaniac/፡- መሐመድ
ሲያስተምሩ ‹‹ከእናንተ ውስጥ እኔን ከአባቱ፣ ከልጆቹና ከሁሉም የሰው ዘር ሁሉ
አብልጦ ያልወደደኝ ቢኖር እርሱ እምነት አይኖረውም›› በማለት እርሳቸውን ከማንም
በላይ ካልወደዱ እምነት እንደማይኖራቸው ማለትም እንደማይድኑ ነው የተናገሩት፡፡
Narrated Anas: The Prophet said "None of you will have faith till he loves me more
than his father, his children and all mankind." Sahih Bukhari 1:2:14
ከዚህ በፊት በገጽ---ላይ መሐመድን ተከታዮቻቸው ያመልኳቸው እንደነበር
አይተናል፡፡ አሁንም መሐመድ ራሳቸውን ያስመልኩ እንደነበር ለማሳያ ይሆን ዘንድ
የተወሰኑ ነጥቦችን ማስታወሱ ተገቢ ነው የሚሆነው፡፡ በሐዲሱ ላይ እንደተዘገበው
ከመሐመድ ሰውነት የሚወጣውን ላብ ተከታዮቻቸው ከሽቶዎች ሁሉ የበለጠ እጅግ
ሲበዛ መዓዛው የጣፈጠ ሽቶ ለመስሪያነት ላባቸውን በጠርሙስ ያጠራቅሙ ነበር፡፡
አንዲት ሴት ይህንን ስታደርግ መሐመድ አይተዋት “ለምንድን ነው ይህን
የምታደርጊው?” ብለው ሲጠይቋት “የሰውነትህን ጠረን እጅግ መዓዛው የጣፈጠ ሽቶ
ለመስሪያነት ልጠቀምበት ፈልጌ ነው” ስትላቸው የሰጧት መልስ “ትክክለኛውን ነገር
ነው ያደረግሽው” የሚል ነበር፡፡ Anas bin Malik re-ported that his mother, Umm
Salaim would take Mohammed’s sweat and put it in a bottle to be used to make a
most fragrant perfume Mohammed asked what she was doing. When she ex-
plained, he said, "You have done something right." then Umm Salaim would put
down a cloth that Mohammed could take a nap on, in order to collect the sweat on
the cloth. (Sahih Muslim vol.4 book 28 no.5761-5763 p.1248)

መሐመድ የሰውነታቸውም ጠረን አስደሳችና ጣፋች ሽታ ያለው ነው ተብሎ


ስለሚታመን እርሳቸውም ይህንን ስለሚያውቁ የሚሞቱ ሰዎች እንኳን ሳይቀሩ
ከሰውነታቸው ጠረን (ላብ) ጋር የተደባለቀውን ሽቶ አስክሬኑን እንዲቀቡዋቸው
ለተከታዮቻቸው ያስተምሩ ነበር፡፡ እንዲሁም በሌላ ቦታ መሐመድ ፀጉራቸውን ሲላጩ
የፀጉራቸውንም ዘላላ ለተከታዮቻቸው ያከፋፍሏቸው ነበር፡፡ እነርሱም የተከፋፈሏትን
እያንዳንዷን የፀጉር ዘለላ በክብር ያኖሯት ነበር፡፡ Anas said, "Um Sulaim used to
spread a leather sheet for the Prophet and he used to take a midday nap on that
leather sheet at her home." Anas added, "When the Prophet had slept, she would
take some of his sweat and hair and collect it (the sweat) in a bottle and then mix
it with Suk (a kind of perfume) while he was still sleeping. "When the death of
Anas bin Malik approached, he advised that some of that Suk be mixed with his
Hanut (perfume for embalming the dead body), and it was mixed with his Hanut.

227
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
(Sahih Bukhari 8:74:298)
When Mohammed got his hair cut, his companions wanted to catch every lock to
preserve it. Mohammed generously had it distributed among the people. (Sahih
Muslim 2፡7፡2991)

ሙስሊሞች እየሰገዱ እያለ ማንም ሰው ቢያናግራቸው ስግደታቸውን አቋርጠው


አያናግሩም፡፡ ሶላትን ከማቋረጥ ይልቅ ሞት እንኳን ቢመጣ መሞትን ይመርጣሉ እንጂ
ምንም ይፈጠር ማንም ይምጣ ሰግደው ሳይጨርሱ ንቅንቅ ማለት የለም፡፡
ቤተክርስቲያን ውስጥ ቅዳሴን የሚያህል እጅግ ትልቅ ጸሎት በተንቀሳቃሽ ስልኮች የጥሪ
ድምጽ ሲረበሽ ማየት በጣም ያማል፡፡ ከዚህ አንጻር ግን ሙስሊሞች ይህን
ድርጊታቸውን ለአምላክ ክብር ለመስጠት ብለው ስለሚያደርጉት እንደግል አስተያየቴ
እኔ ይህን በጥሩ ጎኑ ነው የማየው፡፡ ነገር ግን ይህ ሕግ ለመሐመድ ስለማይሠራ ይህን
ጊዜ ለምን? ብሎ መጠየቁ ደግሞ ተገቢ ነው የሚሆነው፡፡ መሐመድ ተከታዮቻቸው
እየሰገዱም እንኳን ቢሆን እርሳቸው ከጠራቸውና ባጠገባቸው ካለፉ ስግደታቸውን
አቋርጠው ለእርሳቸው ቅድሚያ እንዲሰጡት አዘዋቸዋል፡፡ ይህንንም በቁርአኑ 8:24
ላይ እንዲካተት አድርገውታል፡፡ በሐዲሱ ላይ የተጠቀሰውን ደግሞ ቀጥለን እንይ፡-
Narrated Abu Said Al-Mualla: While I was praying, the Prophet passed by and
called me, but I did not go to him till I had finished my prayer. When I went to
him, he said, "What prevented you from coming?" I said, "I was praying." He said,
"Didn't Allah say" "O you who believes Give your response to Allah (by obeying
Him) and to His Apostle." (8.24) Sahih Bukhari 6:60:226
Narrated Abu Said bin Al-Mu'alla: While I was praying, Allah's Apostle passed me
and called me, but I did not go to him until I had finished the prayer. Then I went
to him, and he said, "What prevented you from coming to me? Didn't Allah say:-
"O you who believe! Answer the call of Allah (by obeying Him) and His Apostle
when He calls you?" (8.24). Sahih Bukhari 6:60:170 see also Sahih Bukhari 6:60:1
ወደ እውነታው ስንመጣ ግን መሐመድ እንኳን የሰውነታቸው ጠረን መዓዛው የጣፈጠ
ሽቱ ሊሠራበት ይቅርና ጭንቅላታቸው ቅማል እስኪይዝ ድረስ ንጽሕናውን
የማይጠብቁና ሰውነታቸውም ቢሆን መጥፎ ጠረን የነበረው መሆኑን ሐዲሱ
ይናገራል፡፡ ቀጥሎ ባለው ርዕስ ላይ ይህን በስፋት እናየዋለን፡፡

228
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
28.መሐመድ ጽዳት የሌላቸው ሰው ነበሩ /unclean/፡- ከዚህ ጋር የተያያዙ ተሰምተው
የማይታወቁ አንዳንድ ነገሮችን ቀጥሎ በዝርዝር እናያለን፡፡ ቀጥዬ የምጠቅሳቸውም
ነገሮች በሐዲሱ ላይ ተጽፈው የሚገኙ ናቸው እንጂ ከራሴ ፈጥሬ አንዳች ነገር
አልጻፍኩም፡፡
28.1.መሐመድ በራስ ፀጉራቸው ውስጥ ያለውን ቅማል ሚስታቸው ትቀምልላቸው
ነበር /Lice on Mohammed’s head/፡- በጣም በሚያሳዝን መልኩ ዘይነብ የተባለችው
ሚስታቸው ከመሐመድ ራስ ላይ ቅማሎችን ትቀምል እንደነበር በአቡ ዳውድ ሐዲስ
ላይ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ “Narrated Zaynab: She was picking lice from the head of
the Apostle of Allah while the wife of Uthman ibn Affan and the immigrant wom-
en were with him. They complained about their houses that they had been nar-
rowed down to them and they were evicted from them.” Abu Dawud 19:3074

28.2.መሐመድም ሆኑ ተከታዮቻቸው መጥፎ የሰውነት ጠረን ነበራቸው /Bad bodily


odor/፡- መሐመድና ተከታዮቻቸው መጥፎ የሰውነት ጠረን ነበራቸው፡፡ አንዱ
የመሐመድ ተከታይ ልጁን ሲመክረው እንዲህ ነው ያለው፡- ‹‹ልጄ ከአላህ ሐዋርያ ጋር
ሆነን በእኛም ላይ ዝናብ ዘንቦ ስታየን ጠረናችን የበግ ጠረን እንደሆነ ማሰብ አለብህ››
ብሎታል፡፡ “Abu Burdah said: My father said to me: ‘My son, if you had seen us
while we were with the Apostle of Allah and the rain had fallen on us, you would
have thought that our smell was the smell of the sheep.’” Abu Dawud 32:4022. ይህ
አባት ለምን ልጁን እንዲህ ሊለው እንደቻለ ለመገመት ያን ያህል አስቸጋሪ
አይመስለኝም፡፡ እኔ ሳስበው አባትየው ከመሐመድ ጋር ለውጊያ ወጥቶ ሲመለስ
የሰውነቱን ጠረን በተመለከተ ልጁ ለአባቱ ሲናገር የተሰጠው መልስ ይመስለኛል፡፡
ለማንኛውም አባትየው በምንም ምክንያት ይናገረው በዋናነት ማንሳት የፈለኩት ጉዳይ
አባትየው ‹‹ከመሐመድ ጋር ሆነን ዝናብ ሲዘንብብን በግ በግ እንሸታለን›› እያለ
የተናገረውን ነገር ነው፡፡ ካሁን በፊት በገጽ----ላይ አታስታውሱም መሐመድና
ተከታዮቻቸው እንዲሁም እረዳቴ ነው ያሉት መልአኩ ጂብሪልም ጭምር በጂሃድ
ሲሳተፉ ሰውነታችን በአቧራ ተሸፍኖ ነበር እያሉ መሐመድ መናገራቸውን? መሐመድ
ከጂሃድ ጦርነት ሲመለሱ የጦር መሳሪያቸውን አስቀምጠው ሰውነታቸውን ሊታጠቡ
ሲሉ ‹‹አብሮኝ የተዋጋው ጂብሪል ሰውነቱ በአቧራ ተሸፍኖ ወደ ቤት ገባና ጦርነቱኮ ገና
አላለቀም ለምን መሳሪያህን አስቀመጥክ? ብሎኝ ተመልሼ ለጦርነት ወጣሁ…›› እያሉ
መሐመድ መናገራቸውን አስታወሳችሁ? (ዝዝሩን በገጽ----ላይ ተመልከቱ) መሐመድ

229
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሲያስተምሩም ቢሆን ‹‹በአላህ መንገድ ሲዋጋ እግሮቹ በአቧራ እስኪሸፈኑ ድረስ
የተጋደለ ጂሃዲስት ነው ጀነት የሚገባው›› ብለው ማስተማራቸውንስ ‹‹ጂሃድ›› በሚለው
ርዕስ ላይ የተነጋገርነውን አስታወሳችሁ? ስለዚህ አሁን እዚህ ጋር ይህ አባት ለልጁ
ሲናገር ‹‹ከመሐመድ ጋር ሆነን ዝናብ ሲዘንብብን በግ በግ እንሸታለን›› ማለቱ ከእነዚህ
የመሐመድ ድርጊቶችና ትምህርቶች ጋር ተመሳሳይ ሆኖ ነው ያገኘሁት፡፡ በዚያ ላይ
የመሐመድ ሚስታቸው ዘይነብ ቅማላቸውን ከራስ ፀጉራቸው ላይ ስትቀምል ነበር
መባሉን ከዚሁ ጋር አያይዙት፡፡ ጤና አጠባበቅና መሐመድ እንዴት ናቸው
አያስብልም? እኔ ግን ከዚህም በላይ ሊነገር የሚችል በጣም ብዙ ነገር አለ እላለሁ፡፡
ቀጥሎ ያሉትን አስገራሚ ነገሮችንም እንያቸው፡-
28.3.መሐመድ እጅግ አስገራሚ የምግብ ጤና አጠባበቅ አስተምህሮ ነበራቸው፡-
ብዙዎቹ የመሐመድ አስተምህሮዎች በተለይ ከጤና ጋር በተያያዘ ያስተማሯቸው
ትምህርቶች በአግራሞት እጅን በአፍ የሚያስጭኑ ናቸው፡፡ ለምሳሌ ሙስሊሞች ምግብ
ከበሉ በኋላ በውሃ ከመታጠባቸው በፊት ጣታቸውን መላስ ወይም ለሌላ ሰው ማስላስ
እንዳለባቸው ትእዛዝ ሰጥተዋቸዋል፡፡ ይህም በሦስቱም ዋና ዋና ትላልቅ ሐዲሶች ላይ
ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ “The Prophet said, 'when you eat, do not wipe your hands till
you have licked it, or had it licked by somebody else.’” Sahih Bukhari 7:65:366,
Sahih Muslim 3፡21፡5042, Abu Dawud 3፡20፡3838.
አይጥ በምግብ ቅቤ ውስጥ ብትገባ ምን መደረግ እንዳለበት መሐመድ ተጠይቀው
ነበር፡፡ እርሳቸውም ለዚህ የሰጡት መልስ አይጧን ከቅቤው ውስጥ አውጥተው
እንዲወረውሯት ነገር ግን የቀረውን ቅቤ ለምግብነት እንዲጠቀሙበት ነው
ያስተማሩት፡፡ “Allah's Apostle was asked regarding ghee (cooking butter) in which
a mouse had fallen. He said, ‘Take out the mouse and throw away the ghee around
it and use the rest.’” Sahih Bukhari 1:4:236
መሐመድ በወቅቱ የነበሩት ተከታዮቻቸው አሮጌ ቴምር አመጡላቸውና ውስጡን
ሲመረምሩት ትል አገኙበት፡፡ ትል ቢያገኝበትም ትሉን ከውስጡ አውጥተው በመጣል
ቴምሩን ለምግብነት መጠቀምን መርጧል፡፡ “Narrated Anas ibn Malik: When the
Prophet was brought some old dates, he began to examine them and remove the
worms from them.” Abu Dawud 27:3823
ነቢያቸው መሐመድ እንደራባቸው ያየ አንድ ተከታያቸው ወደቤቱ ሄዶ ያርድላቸውና
ይጋብዛቸዋል፡፡ መሐመድም የተጋበዙበት ቤት ሄደው ምግቡ ሲቀርብላቸው ሥጋው
የተቀቀለበት ሸክላ ማሰሮ ውስጥ ምራቃቸውን ይተፉበታል፡፡ ምራቃቸውን ምግቡ
ውስጥ ከተፉበት በኋላ ነው አላህ ምግቡን እንዲባርከው የለመኑት፡፡ Narrated Jabir
230
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
bin 'Abdullah: When the Trench was dug, I saw the Prophet in the state of severe
hunger. So I returned to my wife and said, "Have you got anything to eat, for I
have seen Allah's Apostle in a state of severe hunger." So I went to him and said to
him secretly, "O Allah's Apostle! I have slaughtered a she-animal (i.e. kid) of ours.
….I to my wife, "I have told the Prophet of what you said." Then she brought out to
him. Then he proceeded towards our earthenware meat-pot and spat in it and
invoked for Allah's Blessings in it. Then he said (to my wife). Call a lady-baker to
bake along with you and keep on taking out scoops from your earthenware meat-
pot, and do not put it down from its fireplace." They were one-thousand (who
took their meals), and by Allah they all ate, and when they left the food and went
away, our earthenware pot was still bubbling (full of meat) as if it had not de-
creased, and our dough was still being baked as if nothing had been taken from it.
Sahih Bukhari 5:59:428

28.4.መሐመድ ደርቆ የተጣበቀ የዘር ፈሳሽ በልብሳቸው ላይ ይታይ ነበር/


Semen on Mohammed’s closes/፡- በዘር ፈሳሻቸው ምክንያት የተበላሹ
የመሐመድን ልብሶች ታጥብ እንደነበር ሚስታቸው አይሻ ተናግራለች፡፡ እንዲያውም
የዘር ፈሳሻቸው ሲደርቅ ከልብቻቸው ላይ በጥፍሯ እየፋቀች ታስለቅቃቸው እንደነበር
ነው የተናገረችው፡፡ ልክ እንደ ደህና ነገር ይህን ታሪክ ሐዲሱ በጣም ብዙ ቦታ ላይ
ተጠቅሶ እናገኘዋለን፡፡ Narrated 'Aisha: “I used to wash the semen off the clothes of
the Prophet and even then I used to notice one or more spots on them.” Sahih
Bukhari 1:4:233
Narrated Abdullah b. Shihab al-Khaulani: “I stayed in the house of 'A'isha and had
a wet dream (and perceived its effect on my garment), so (in the morning) I
dipped both (the clothes) in water. This (act of mine) was watched by a maid-
servant of A'isha and she informed her. She (Hadrat A'isha) sent me a message:
What prompted you to act like this with your clothes? He (the narrator) said: I
told that I saw in a dream what a sleeper sees. She said: Did you find (any mark of
the fluid) on your clothes? I said: No. She said: Had you found anything you should
have washed it. In case I found that (semen) on the garment of the Messenger of
Allah dried up, I scraped it off with my nails.”Sahih Muslim 2:572, See Also Sahih
Muslim 2:566 Sahih Muslim 2:567-2:571

231
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
28.5.ውሃ ከጠፋ በአሸዋ ታጥባችሁ ስገዱ /Ablution with Dirt/፡- መሐመድ
ሙስሊሞችን ከመስገዳቸው በፊት ውሃ ቢያጡ እንኳን ፊታቸውንና እጆቻቸውን
በቆሻሻ አሸዋም ቢሆን እንዲታጠቡ አዘዋቸዋል፡፡ ይህም ሕግ በቁርአኑ 4፡43 ላይ
ተጠቅሷል፡፡ በሐዲሱ እንደተጠቀሰው ደግሞ ይህ ሕግ ሊወጣ የቻለው በወቅቱ እነ
መሐመድ ውሃ አጥተው ሳይታጠቡ በመስገዳቸው ምክንያት ትእዛዙ ሊወጣላቸው
ችሏል፡፡ “If you are ill, or on a journey, or one of you cometh from offices of na-
ture, or you have been in contact with women, and you find no water, then take
for yourselves clean sand or earth, and rub therewith your faces and hands. For
Allah doth blot out sins and forgive again and again.” Qur'an 4:43
Narrated 'Aisha: The necklace of Asma' was lost, so the Prophet sent some men to
look for it. The time for the prayer became due and they had not performed ablu-
tion and could not find water, so they offered the prayer without ablution. Then
Allah revealed the Verse of Tayammum. Sahih Bukhari 6:60:107
መሐመድ ከዚሁ ከውሃ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ ብዙ አስገራሚ ትምህርቶችና
ድርጊቶች ነበሯቸው፡፡ ‹‹ከሞተ ውሻና የወር አበባ ከነካው ጨርቅ ጋር የተደባለቀ ውሃ
ንጹሕ ነው›› በማለት ሰዎች ለመጠጥነት እንዲጠቀሙበት አዘዋል፡፡ ዝንብ የገባችበት
ውሃን ወይም ሌላን መጠጥ ከመድፋት ይልቅ ዝንቧን አውጥተው ሳይጥሉ እዚያው
ውሃው ውስጥ እንዳለች ውሃውን እንዲጠጡት ነው ያዘዙት፡፡ Narrated AbuSa'id al-
Khudri: The people asked the Messenger of Allah: Can we perform ablution out of
the well of Buda'ah, which is a well into which menstrual clothes, dead dogs and
stinking things were thrown? He replied: Water is pure and is not defiled by any-
thing. Sahih Muslim 1:66, See Also Sahih Muslim 1:67
Narrated Abu Huraira: The Prophet said "If houses fly falls in the drink of anyone
of you, he should dip it (in the drink), for one of its wings has a disease and the
other has the cure for the disease." Sahih Bukhari 4:54:537
Narrated Abdullah ibn Abbas: One of the wives of the Prophet took a bath from a
large bowl. The Prophet wanted to perform ablution or take from the water left
over. She said to him: O Prophet of Allah, verily I was sexually defiled. The Prophet
said: Water not defiled. Abu Dawud 1:68
29.መሐመድ ራስ ወዳድና ስስታም ሰው ነበሩ፡- መሐመድ ስግብግብና ስስታም
ሰው እንደነበሩ ቀጥሎ በሐዲሱ ላይ የተጻፈ ታሪክ በግልጽ ያስረዳናል:-“አቡ ሹዓይብ
የተባለ የአንሳሪ ሰው ነበር፡፡ የስጋ ቤት ሥራ የሚያሠራው ባሪያ ነበረውና ባሪያውን
‘ከነቢዩ ጋር ሌሎችም አምስት ሰዎችን ስለምጋብዝ በቂ ምግብ አዘጋጅ’ ብሎ አዘዘው፡፡
232
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አቡ ሹዓይብ በነቢዩ ፊት ላይ የርሀብ ምልክት ስላየ ወዲያው ጋበዘው፡፡ ከተጋበዙት
ሰዎች ውጭ የሆነ አንድ ሰው መሐመድን ተከተለው፡፡ ነቢዩም አቡ ሹዓይብን እንዲህ
አለው፡- ‘ይህ ሰው እኛን ተከትሎናል፤ የእኛን ምግብ እንዲካፈል አንተ ፈቅደህለታል?’
ብሎ ሲጠይቀው አቡ ሹዓይብም በአዎታ መለሰለት” Narrated Abu Mas'ud: There
was an Ansari man called Abu Shu'aib who had a slave butcher. Abu Shu'aib said
to him, "Prepare a meal sufficient for five persons so that I might invite the Proph-
et besides other four persons." Abu Shu'aib had seen the signs of hunger on the
face of the Prophet and so he invited him. Another man who was not invited fol-
lowed the Prophet. The Prophet said to Abu Shu'aib, "This man has followed us.
Do you allow him to share the meal?" Abu Shu'aib said, "Yes." Sahih Bukhari
3:43:636
30.መሐመድ ከሰላም ይልቅ ጦርነትን የሚወድና ጥላቻን የሚሰብክ ሰው ነበር/
Warmonger & hate preacher/፡- እስካሁን ካየናቸው የመሐመድ አስተምህሮዎችና
ድርጊቶች አንጻር ይህ ርዕስ ምንም የተለየና አዲስ ነገር የለውም፡፡ ይልቁንም ገጽ---ላይ
‹‹ጂሃድ›› እና ገጽ---ላይ ‹‹መሐመድ አሸባሪ ነበሩ›› በሚሉ ሁለት ርዕሶች ስር በስፋትና
በጥልቀት ያየናቸውን ነገሮች መለስ ብሎ ማስታወሱ የተሻለ ነው፡፡ እንደ ሙስሊሞቹ
ነቢይ መሐመድ ትምህርት ከሆነ ማንም ቢሆን ካልሰለመ መገደል አለበት፡፡ ይህንንም
መሠረት በማድረግ መሐመድ እንደራሳቸው ሃይማኖታዊ ሳይሆን ወታደራዊ አስተሳሰብ
ያላቸውን በርካታ ተከታዮቻቸውን በመሰብሰብ ምንም ባልበደሉ የሲራራ ነጋዴዎች
ላይ የጦር ወረራና ዘመቻ በማድረግ የዘረፉትን ንብረት እየተከፋፈሉ ራሳቸውንም ሆነ
ተከታዮቻቸውን በሀብት አበለፀጉ፡፡ ይህም እምነታቸውን ከማስፋፋታቸው በፊት
ራሳቸውን ያጠናከሩበት ብቸኛው መንገድ ነው፡፡ ይህንንም መሐመድ ራሳቸው በግልጽ
ተናግሮታል፡፡ ነቢያቸው መሐመድ ‹‹እኔ አሸናፊ (ባለድል) የሆንኩት በሽብር ነው›› ነው
ያሉት፡፡ “Allah’s Apostle said, ‘I have been made victorious with terror.’” Sahih
Bukhari: 4፡52፡220፡፡ እንዲሁም መሐመድ ስለራሳቸው ሲናገሩ “አንደበተ-ርቱእ
የመሆንና በሽብር ድል የማድረግ ቁልፍ ተሰጥቶኛል” ብለዋል፡፡ “The Prophet said, ‘I
have been given the keys of eloquent speech and given victory with terror.’” Sahih
Bukhari: 9፡87፡127፡፡ ‹‹The Messenger of Allah said: I have been helped by terror.››
Sahih Muslim 4:1066. ‹‹አላህ መሐመድን በጦር በተያዘ ንብረት ሀብታም ባደረገው
ሰዓት እንዲህ አለ፡- ‹የሙስሊሞች ጠባቂ ለመሆን እኔ ከሌሎቹ አማኞች የበለጠ ባለ
መብት ነኝ››› “When Allah made the Prophet wealthy through conquests, he said, ‘I
am more rightful than other believers to be the guardian of the believers.’” Sahih

233
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Bukhari 3:37:495
በዚህ መሠረት መሐመድ ያደረጓቸው ሁሉም የጦር ወረራዎችና የተገኘውም የንብረት
መጠን ሳይቀር በሐዲሱና በታሪክ መዛግብቶች ላይ ሰፍሮ ይገኛል፡፡ መሐመድ ገና
ከመጀመሪያው በርካታ ተከታዮችን ያፈሩት በዚህ መንገድ ነው፡፡ ተከታዮቻቸውን
የጦር ወረራ ወይም ጂሃድ አድርገው በርካታ ንብረቶችን ዘርፈው እንዲጠቀሙ
አዘዙዋቸው፤ እነርሱም ይህንን ተግባራዊ እያደረጉ ተጠቃሚ ሆኑ፡፡ ሌላው ደግሞ
የተለያዩ ጎሳዎችን በመውረር ባሎቻቸውን በመግደል ሴቶችንና ሕጻናትን ለወሲብ
ተግባር እንዲጠቀሙባቸው አዘዙዋቸው፡፡ ራሳቸው መሐመድም አብረው ይህን
ተግባራዊ አድርጎታል፡፡ መሐመድ ራሳቸው የጦር መሪ ሆነው ወረራ ያደረጉባቸው
የተለያዩ ጎሳዎች እንዳሉ ሴቶችንም በምርኮ በመውሰድ ለወሲብ ሲጠቀሙ እንደነበር
በሐዲሱ በግልጽ ተጽፎ ይገኛል፡፡ እነዚህንና መሰል የመሐመድ ድርጊቶችን የሚናገሩ
ጥቂት የሐዲስ ጥቅሶችን እንይ፡-
“Narrated Qais: We used to fight along with the Prophets, while we had nothing to
eat except the leaves of trees so that one's excrete would look like the excrete balls
of camel or a sheep, containing nothing to mix them together.” Sahih Bukhari
5:57:74
“Mohammed led a surprise attack on the Banu al-Mustaliq tribe while they were
inattentive and their cattle were drinking water." Abu Dawud, Vol. 2, No. 227
“Narrated Salama bin Al-Akwa: I fought in seven Ghazwat (i.e. battles) along with
the Prophet and fought in nine battles, fought by armies dispatched by the Proph-
et. Once Abu Bakr was our commander and at another time, Usama was our com-
mander.” Sahih Bukhari 5:59:569
Narrated Anas: The Prophet offered the Fajr Prayer near Khaibar when it was still
dark and then said, "Allahu-Akbar! Khaibar is destroyed, for whenever we ap-
proach a hostile nation to fight, then evil will be the morning for those who have
been warned." Then the inhabitants of Khaibar came out running on the roads.
The Prophet had their warriors killed, their offspring and woman taken as cap-
tives. Safiya was amongst the captives, she first came in the share of Dahya Alkali
but later on she belonged to the Prophet.' Sahih Bukhari 5:59:512
Narrated Abu Said Al-Khudri: Sad said, "I judge that their warriors should be killed
and their children and women should be taken as captives." The Prophet said,
"You have given a judgment similar to Allah's Judgment." Sahih Bukhari 5:58:148,
See Also Sahih Bukhari 5:59:447
234
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
“…the Prophet then killed their men and distributed their women, children and
property among the Muslims, but some of them came to the Prophet and he
granted them safety, and they embraced Islam. He exiled all the Jews from Medi-
na.” Sahih Bukhari 5:59:362
“The Messenger of Allah referred the decision about them to Sa'd who said: I de-
cide about them that those of them who can fight be killed, their women and chil-
dren taken prisoners and their properties distributed among the Muslims.” Sahih
Muslim 19:4370
“Narrated 'Aisha: When Allah's Apostle returned on the day of the battle of Al-
Khandaq (i.e. Trench), he put down his arms and took a bath. Then Gabriel, whose
head was covered with dust, came to him saying, "You have put down your arms!
By Allah, I have not put down my arms yet." Allah's Apostle said, "Where to go
now?" Gabriel said, "This way," pointing towards the tribe of Banu Quraiza. So
Allah's Apostle went out towards them.” Sahih Bukhari 4:52:68
“Narrated Anas: As if I am just now looking at the dust rising in the street of Banu
Ghanm (in Medina) because of the marching of Gabriel's regiment when Allah's
Apostle set out to Banu Quraiza to attack them.” Sahih Bukhari 5:59:444
“Muhammad killed many Quraysh polytheists at Badr.” Al-Tabari, Vol. 7, p. 85, See
Also Ishaq 288.
“Narrated Al-Bara bin Azib: On the day (of the battle) of Badr, the Prophet and his
companions had caused the 'Pagans to lose 140 men, seventy of whom were cap-
tured and seventy were killed.” Sahih Bukhari 4:52:276
“Narrated Ibn 'Abbas Allah's Wrath became severe on him whom the Prophet had
killed in Allah's Cause.” Sahih Bukhari 5:59:401

235
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

ሴቶች በእስልምና
(የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ እንዳስተማሩት)

ሴቶች ከወንዶች ያነሱ ናቸው /Inferior to Men/፡- “ወንዶች በሴቶች ላይ


ቋሚዎች (አሳዳሪዎች) ናቸው፤ አላህ ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ በማብለጡና ወንዶች
ከገንዘቦቻቸው ለሴቶች በመስጠታቸው ነው” ሱረቱ አል-ኒሳእ 4፡34፡፡ Men have au-
thority over women because God has made the one superior to the other, and
because they spend their wealth to maintain them. Qur'an 4:34
“ለወንዶችም ጣጣቸውን ስለሚሸከሙ በነርሱ ላይ ብልጫ አላቸው፤ አላህ አሸናፊና
ጥበበኛ ነው” men are a degree above them. Allah is Mighty, Wise. Qur'an 2:228
ሴቶች ከወንዶች በግማሽ ያነሱ ናቸው /Worth Half a Man/፡- “ከወንዶቻችሁም
ሁለትን ምስክሮች አስመስክሩ፤ ሁለትም ወንዶች ባይሆኑ ከምስክሮች ሲሆኑ
ከምትወዷቸው የሆኑትን አንድ ወንድና አንደኛዋ ስትረሳ አንደኛይቱ ሌላዋን
ታስታውሳት ዘንድ ሁለት ሴቶች ይመስክሩ” Call in two male witnesses from among
you, but if two men cannot be found, then one man and two women whom you
judge fit to act as witnesses. Qur'an 2:282 በዚህ ጥቅስ መሠረት በመጀመሪያ ደረጃ
ለብድር ስምምነት (ውል) ለመመስከር የሚበቁቱ ሁለት ወንዶች ናቸው፡፡ ሁለት
ወንዶች የማይገኙ ከሆነ አንድ ወንድና ሁለት ሴቶች ሊመረጡ ይችላሉ፡፡ ሴቶቹም
መመረጥ ያለባቸው በጥንቃቄ ነው፡፡ የሴቶች ቁጥር ሁለት የሆነበት ምክንያት አንኛዋ
ስሕተት ብትሰራ ወይንም ነገሩን ብትረሳ ሌላዋ ልታስታውስ ስለምትችል ነው፡፡
ውርስን በተመለከተ እንደ ቁርአኑ ትእዛዝ ወንዶች ከሴቶች ይልቅ እጥፍ ውርስን
መውረስ አለባቸው፡፡ “አላህ በልጆቻችሁ ውርስ በሚከተለው ያዛችኋል፣ ለወንዱ
የሁለት ሴቶች ድርሻ ብጤ አለው፡፡ ይህም ከአላህ የተደነገገ ነው” “Allah directs you in
regard of your Children’s (inheritance): to the male, a portion equal to that of two
females…. These are settled portions ordained by Allah. Qur'an 4:11 በዚህ ጥቅስ
መሠረት ቁ.12 ላይ እንደተገለጸው አንዲት ሴት ብትሞት ባሏ ምንም ልጆች የሌሉት
ከሆነ የንብረቷን ግማሽ ይወርሳል፡፡ በሌላ መልኩ ደግሞ ልጆች ከሌሉ ባሏ የሞተባት
ሴት ግን የባሏን ንብረት አንድ አራተኛ ነው የምትወርሰው፡፡ አንድ ወንድ ልጅ
ሳይወልድ ቢሞት እና እህት ብትኖረው እሷ የእሱን ንብረት ግማሹን ልትወርስ
ትችላለች፡፡ አንዲት ሴት ልጅ ሳይኖራት ብትሞት ወንድሟ የእሷን ንብረት በሙሉ

236
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
መውረስ ይችላል፡፡ አንድ ሰው ልጅ ሳይኖረው ቢሞት እና ወንድሞችና እህቶች
ቢኖሩት የአንድ ወንድ ድርሻ መሆን ያለበት የሁለት ሴቶች ድርሻ ነው 4፡176፡፡
መሐመድ የሴቶች ምስክርነት ከወንዶች በግማሽ ያነሰ አይደለምን? ብለው ለጠየቋት
ሴት “አዎ ያነሰ ነው” በማለት መልስ ለሰጠቻቸው ሴት በድጋሚ የሰጧት ምላሽ “ይህ
የሆነበት ምክንያት ሴቶች በአእምሮአቸው ጎደሎዎች ስለሆኑ ነው” የሚል ነው፡፡
The Prophet said, "Isn't the witness of a women equal to half that of a man?" The
women said "yes". He said "This is because of the deficiency of the women's mind."
Sahih Bukhari 3:48:826
መሐመድ የሲኦል አብዛኛዎቹ ነዋሪዎች ሴቶች መሆናቸውን እንዳዩ ሲያስተምሩ
ከመሀል አንዷ ሴት “ነበዩ ሆይ ለምንድን ነው ሲኦል በብዙ ሴቶች የተሞላችው?”
በማለት ጥያቄ ትጠይቃቸዋለች፡፡ እርሳቸውም ሲመልሱላት ሴቶች ማለት
ለባለቤቶቻቸው ምስጋና ቢሶች እንደሆኑና በዚህም እንደተረገሙ፣ የጋራ የሆነ ስሜት
እንደሌላቸው፣ በሃይማኖታቸው ጉድለት እንዳለባቸውና ብልህነትም እንደሌላቸው
ይነግሯታል፡፡ ይህንን ማለታቸውን ተከትሎ ጠያቂዋ ሴት አሁንም በድጋሚ “በእኛ
የጋራ ስሜት ውስጥ ያለው ችግር ምንድን ነው” በማለት ጥያቄ ትጠይቃቸዋለች፡፡ ይህን
ጊዜ ከመሐመድ የተሰጣት ምላሽ “እናንተ ሴቶች የጋራ የሆነ ስሜት የሌላችሁ መሆኑ
‘ሁለት ሴቶች ከአንድ ወንድ ጋር እኩል ናቸው’ በሚለው ማስረጃ የተረጋገጠ ነው፡፡
ማረጋገጫው ያ ነው” የሚል ነበር፡፡
“O womenfolk, you should ask for forgiveness for I saw you in bulk amongst the
dwellers of Hell. A wise lady said: Why is it, Allah’s Apostle, that women comprise
the bulk of the inhabitants of Hell? The Prophet observed: ‘You curse too much
and are ungrateful to your spouses. You lack common sense, fail in religion and
rob the wisdom of the wise.’ Upon this the woman remarked: What is wrong with
our common sense? The Prophet replied, ‘Your lack of common sense can be de-
termined from the fact that the evidence of two women is equal to one man. That
is a proof.” Sahih Muslim 1:142
መሐመድ የፐርሽያ ሕዝቦችን የምትገዛው ሴቷ የንጉሡ ልጅ መሆኗን ሲሰሙ “ሴትን
መሪዋ አድርጋ የምትሾም ሀገር ውጤታማ አትሆንም” በማለት ወረራ አካሂደው ድል
እንደሚያደርጉ በኩራት ተናግረዋል፡፡ When the Prophet heard the news that the
people of the Persia had made the daughter of Khosrau their Queen (ruler), he
said, "Never will succeed such a nation as makes a woman their ruler." Sahih Bu-
khari 9:88:219

237
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

ሴቶች በአእምሮ ጎዶሎዎች ናቸው /Deficient in Intelligence/፡- የመጀመሪያዋ


ሴት ሔዋን (ሐዋ) አንዲትን ዛፍ እንድትደማ ስላደረገች አላህም በበቀል እርሷንም
በየወሩ እንድትደማ አድርጓታል፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ አላህ ስለ መቅሰፍቱ ሲናገር
“በዚህም ምክንያት አሁን በዚህ ዓለም ላይ ያሉ ሴቶች ሁሉም የወር አበባ የሚያዩ
ደደቦች ሆነዋል” በማለት ተናግሯል፡፡
“Allah said, ‘It is my obligation to make Eve bleed once every month as she made
this tree bleed. I must also make Eve stupid, although I created her intelligent.’
Because Allah afflicted Eve, all of the women of this world menstruate and are
stupid. Al-Tabari, Vol. 1, p. 280
መሐመድ የሴቶች ምስክርነት ከወንዶች በግማሽ ያነሰ አይደለምን? ብሎ ለጠየቃት ሴት
“አዎ ያነሰ ነው” በማለት መልስ ለሰጠቻቸው ሴት በድጋሚ የሰጧት ምላሽ “ይህ
የሆነበት ምክንያት ሴቶች በአእምሮአቸው ጎደሎዎች ስለሆኑ ነው” የሚል ነው፡፡ The
Prophet said, "Isn't the witness of a women equal to half that of a man?" The wom-
en said "yes". He said "This is because of the deficiency of the women's mind."
Sahih Bukhari 3:48:826
በሌላም ቦታ እንዲሁ በተመሳሳይ ሁኔታ መሐመድ ብዙ ሴቶችን “እንደ እናንተ በማሰብ
ችሎታውና በሃይማኖቱ ጎደሎ ሰው አይቼ አላውቅም” ብለው ሲናገሯቸው ሴቶቹም
“ይህ ለምን ሆነ” ብለው ለጠየቁት ጥያቄ መልስ ሲሰጡ “የሁለት ሴቶች ምስክርነት
ከአንድ ወንድ ምስክርነት ጋር እኩል መሆኑ ማስረጃ አይደለምን?” በማለት ነቢያቸው
መልሰው ሲጠይቋቸው ሴቶቹም አዎንታዊ መልስ መለሱላቸው፡፡ እርሳቸውም
መናገራቸውን ቀጠሉ፡- “ምክንያም የማሰብ፣ የማመዛዝ፣ የመረዳት ችሎታዋ ጎደሎ
ስለሆነ ነው”፤ ሴት በወር አበባዋ ወቅት መጾምም ሆነ መጸለይ አለመቻሏ እውነት
አይደለምን?” ብሎ በድጋሚ ጠየቋቸው፡፡ አሁንም በድጋሚ አዎንታዊ ምላሽ
ይሰጧቸዋል፡፡ ከዚያም ከነቢያአቸው የተሰጣቸው መልስ “ይህ የሆነበት ምክንያት
በሃይማኖቷ ጎደሎ ስለሆነች ነው” የሚል ነበር፡፡ Once Allah's Apostle went out to the
Musalla (to offer the prayer) o 'Id-al-Adha or Al-Fitr prayer. Then he passed by the
women and said, "O women! Give alms, as I have seen that the majority of the
dwellers of Hell-fire were you (women)." They asked, "Why is it so, O Allah's Apos-
tle?" He replied, "You curse frequently and are ungrateful to your husbands. I have
not seen anyone more deficient in intelligence and religion than you. A cautious
sensible man could be led astray by some of you." The women asked, "O Allah's
Apostle! What is deficient in our intelligence and religion?" He said, "Is not the
238
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
evidence of two women equal to the witness of one man?" They replied in the
affirmative. He said, "This is the deficiency in her intelligence. Isn't it true that a
woman can neither pray nor fast during her menses?" The women replied in the
affirmative. He said, "This is the deficiency in her religion." Sahih Bukhari 1:6:301
እንዲሁም ይህንኑ አገላለጽ በሌላኛው የቡኻሪ ሐዲስ Sahih Bukhari 2:24:541 ላይም
በተመሳሳይ ዓይነት ቃላት ተጽፎ እናገኘዋለን፡፡
ሴቶች ጎደሎ የሆኑት በእውቀትና በሃይማኖት ብቻ ሳይሆን በምስጋናም ጎደሎዎች
ናቸው፡፡ የሴቶች ምስጋና ቢስነትም በቡኻሪ ሐዲስ ውስጥ እንደሚከተለው
ተገልጧል፡- ‹‹ሴቶች ለባሎቻቸው ምስጋና ቢሶች ናቸው፣ እንዲሁም ለእነርሱ
ለተደረገው ሞገስና በጎ ስጦታ ሁሉ ምስጋና ቢሶች ናቸው፡፡ ከእነርሱ ለአንዷ ደግ
ብትሆኑ ከዚያም በእናንተ ውስጥ አንድ የማትወደውን ነገር ነው እርሷ የምትፈልገው
ከዚያም እርሷ ‹ከአንተ ምንም መልካምን ነገር በፍጹም አልቀበልም››› ትላለች፡፡ Sahih
Bukhari, Arabic-English translation, vol. 1 Hadith No. 28. ስለዚህም በዚህ ሐዲስ
መሠረት ሴቶች በእውቀትና በሃይማኖት ብቻ ሳይሆን በምስጋናም ጎደሎዎች ናቸው፡፡

ብዙዎቹ የሲዖል ነዋሪዎች ሴቶች ናቸው /the majority of hell is occupied


by women/፡- በእስልምና ውስጥ ወንዶችና ሴቶች እኩል ስላለመሆናቸው ከዚህ
በፊት በነበሩት ርዕሶች ላይ በሰፊው አይተናል፡፡ እንደ መሐመድ ትምህርት ከሆነ
ወንዶችና ሴቶች እኩል ያልሆኑት በዚህ ምድር ብቻ እንዳይመስላችሁ! በመንግስተ
ሰማያትም እኩል አይደሉም፡፡ ሲዖልን የሞሏት ሴቶች ናቸው፡፡ በአላህ መንገድ የተዋጉ
ሙስሊም ወንዶች በጀነት 72 ደናግላን ለዝሙት ተግባር በሽልማት መልክ ሲሰጣቸው
ሴቶቹ ደግሞ በተቃራኒው ሲዖልን እንዲሞሏት ተፈርዶባቸዋል፡፡ ይህንንም መሐመድ
በዐይኔ አይቼ አረጋግጫለሁ ነው ያሉን፡፡
“የአላህ መልእክተኛ እንዲህ አለ፡- ‘ወደ ጀነት የመመልከት ዕድል አገኘሁ፡፡ በዚያም
ካሉት ውስጥ ብዙዎቹ ሰዎች ድሀዎች ነበሩ፤ ወደ ሲዖልም ተመለከትኩ፣ በዚያም ካሉት
ውስጥ የብዙዎቹ ቁጥር በሴቶች የተያዘ ነው” Allah's Messenger said: I had a chance
to look into the Paradise and I found that majority of the people was poor and I
looked into the Hell, and there I found the majority constituted by women. Sahih
Muslim36:6597, See Also Sahih Muslim36:6598, Sahih Muslim36:6599
“የአላህ መልእክተኛ እንዲህ አለ፡- ‘በጀነት በር ላይ ቆምኩ፣ ወደዚያም ከገቡት ውስጥ
ብዙዎቹ ድሀዎች ሆነው አገኘሁዋቸው፡፡ ሀብታም የሆኑት ሰዎችም ወደዛ ከመግባት
እንዲዘገዩ ተደረገ፡፡ የሲዖል ነዋሪዎች ወደ ሲኦል እንዲገቡ ታዘዘ፡፡ በእሳቱ ባህር በር
239
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ላይም ቆምኩ፣ ወደዚያ ከገቡት ውስጥ ብዙዎቹ ሴቶች ነበሩ’” Allah's Messenger said:
I stood at the door of Paradise and I found that the overwhelming majority of
those who entered therein was that of poor persons and the wealthy persons were
detained to get into that. The denizens of Hell were commanded to get into Hell,
and I stood upon the door of Fire and the majority amongst them who entered
there was that of women. Sahih Muslim36:6596
“የአላህ መልእክተኛ እንዲህ አለ፡- ‘ከጀነት ነዋሪዎቹ ውስጥ ትንሹን (አነስተኛውን)
ቁጥር የያዘው የሴቶቹ ቁጥር ነው’” Allah's Messenger said: Amongst the inmates of
Paradise the women would form a minority. Sahih Muslim36.6600:1, See Also
Sahih Muslim36:6601
በእስልምና እምነት ውስጥ በሴቶችና በወንዶች መካከል ስላለው ግልጽ የሆነ ልዩነት
ቁርአንም ሐዲስም ይመሰክራሉ፡፡ ሙስሊም ሴቶች ወደ ገነት እንደሚገቡ የሚጠቁም
ቁርአናዊም ሆነ የሐዲሶች ማስረጃ የለም፡፡ ሲዖልን ያጣበቡት ሴቶች መሆናቸው በብዙ
ቦታ በተመዘገበውና ከዚህ በላይ በተብራራው ሐዲስ ውስጥ መነገሩ እጅግ በጣም
አሰቃቂ ነው በእውነት፡፡ አንድ ሃይማኖት ለሚከተሉት ሰዎች (ለወንዶችም ለሴቶችም)
የሚሰጠው ተስፋ በእስልምና ለሴቶች አለመጠቀሱ ለምንድነው? ይህስ እውነታ
ለወንዶች ለራሳቸው ምን ስሜት ይፈጥርላቸዋል? በእርግጥ እንደዚህ ዓይነቱ ፍትሕ
የጎደለው የፆታ ልዩነት ከአምላክ የመጣ ነውን? እነዚህንና ሌሎችንም ጥያቄዎች
ሙስሊም ሴቶችም ሆኑ ወንዶች እንዲያስቡባቸው የግድ ያስፈልጋል፡፡
እስካሁን ባሉት ጥቅሶች እንዳየነው መሐመድ ‹‹ሲኦልንና ጀነትን በዐይኔ አይቼ
መጥቻለሁ ብዙዎቹ የሲዖል ነዋሪዎች ሴቶች ናቸው›› እያሉ በተደጋጋሚ ነግረውል፡፡
“የሲኦልን እሳት እንድመለከት ተደረግሁኝ በእሱም ውስጥ ያሉት ነዋሪዎቹ ‹ብዙዎቹ›
ሴቶች ናቸው” ነው ያሉን፡፡ በሐዲሱ ውስጥ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ የተጠቀሱ ብዙ
ጥቅሶች አሉ፡፡ ለወደፊቱ ለሌሎችም ለማጣቀሻነት ስለሚጠቅሙ የተጠቀሱትን ሐዲሶች
እንዳለ አስቀምጦ ማለፉ የተሻለ መስሎ ስለታዬኝ ሌሎቹን መረጃዎች ቀጥሎ
አስቀምጫቸዋለሁ፡፡
Once Allah's Apostle went out to the Musalla (to offer the prayer) o 'Id-al-Adha or
Al-Fitr prayer. Then he passed by the women and said, "O women! Give alms, as I
have seen that the majority of the dwellers of Hell-fire were you (women)." They
asked, "Why is it so, O Allah's Apostle?" He replied, "You curse frequently and are
ungrateful to your husbands. I have not seen anyone more deficient in intelligence
and religion than you. A cautious sensible man could be led astray by some of
you." The women asked, "O Allah's Apostle! What is deficient in our intelligence
240
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
and religion?" He said, "Is not the evidence of two women equal to the witness of
one man?" They replied in the affirmative. He said, "This is the deficiency in her
intelligence. Isn't it true that a woman can neither pray nor fast during her men-
ses?" The women replied in the affirmative. He said, "This is the deficiency in her
religion." SahihBukhari1:6:301 The Prophet said, "I stood at the gate of Paradise and
saw that the majority of the people who entered it were the poor, while the
wealthy were stopped at the gate (for the accounts). But the companions of the
Fire were ordered to be taken to the Fire. Then I stood at the gate of the Fire and
saw that the majority of those who entered it were women."
SahihBukhari7:62:124 see also SahihBukhari1:2:29
The Prophet said, "I stood at the gate of Paradise and saw that the majority of the
people who entered it were the poor, while the wealthy were stopped at the gate
(for the accounts). But the companions of the Fire were ordered to be taken to the
Fire. Then I stood at the gate of the Fire and saw that the majority of those who
entered it were women." SahihBukhari7:62:124
The Prophet replied, "I saw Paradise and stretched my hands towards a bunch (of
its fruits) and had I taken it, you would have eaten from it as long as the world
remains. I also saw the Hell-fire and I had never seen such a horrible sight. I saw
that most of the inhabitants were women." The people asked, "O Allah's Apostle!
Why is it so?" The Prophet replied, "Because of their ungratefulness." It was asked
whether they are ungrateful to Allah. The Prophet said, "They are ungrateful to
their companions of life (husbands) and ungrateful to good deeds. If you are be-
nevolent to one of them throughout the life and if she sees anything (undesirable)
in you, she will say, 'I have never had any good from you.'" SahihBukhari2:18:161
Abu Huraira narrated: "We were at his place [Muhammad's] and the people either
boasted or reminded one another. He said, 'Men in paradise are more than in hell.'
Ahmad IbnHanbal, 2:507. Out of 99 women, one is in paradise and the rest are in
hell (Kanz al-`ummal, 22:10)
Abdullah Ibn `Amr narrated: "O women! Give alms and ask pardon [from Allah]
frequently, as I have seen that the majority of the dwellers of hell were you." "One
of them asked, 'Why, Messenger of Allah, are we the majority of the dwellers of
hell?' He replied, 'You curse frequently and are ungrateful to your husbands. I have
not seen anyone more deficient in intelligence and religion than you.'" (al-Bukhari,
Haidh 6, Zakat 44; Muslim, Iman 132, `Iydain 4,19; Ibn Maja, Fitan 19; al-Darimi,

241
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Wudhu' 104, Salat 224; Ahmad Ibn Hanbal, 1:307,423,425,436; 3:318.)

“Muhammad said a woman, who at the moment of death enjoys the full approval
of her husband, will find her place in Paradise.” (Ihya' 'Uloum ed-Din by Ghazali,
Dar al-Kotob al-'Elmeyah, Beirut, vol. II, Kitab Adab al-Nikah, p. 64)

ImaraIbnHuzaima narrated: "While we were with `AmrIbn al-`As on a pilgrimage


or an `Umra, he said, "While we were with the Messenger of Allah in this mountain
path, he said, 'Look! Do you see anything?' We answered, 'We see ravens; one is
white-footed with red legs and peak.' The Messenger of Allah said, `No woman will
enter paradise unless she is like this raven in comparison to the rest of the ravens.'
" (Ahmad IbnHanbal, 4:197,205)
"In hell I saw women hanging by their breasts. They had fathered bastards." (Ibn
Ishaq: 185)
"[Muhammad said] A believing woman is the same among women as a white-
footed raven among the ravens. Fire has been created for the senseless, and wom-
en are the most senseless of all." (Kanz al-`ummal, 22:11)
ሴቶች የዝሙት ባሪያዎች ናቸው /Sex Slaves/:- በመሐመድ ትምህርት መሠረት
ወንዱ ወሲብ እየፈጸመ እያለ በመሀል እርሱ ስሜቱን ካወጣና ከበቃው ዘሩን ሳያፈስ
ወሲብ ማድረጉን ማቋረጥ ይችላል፡፡ ማድረግ የሚጠበቅበት ብልቱን ማጠብና መስገድ
ነው እንጂ የሴቷን ስሜት ከምንም ሊቆጥረው አይገባም፡፡ “Ubayy Ibn Ka'b report-
ed: I asked the Messenger of Allah about a man who has sexual intercourse
with his wife, but leaves her before orgasm. Upon this the Prophet said: He
should wash the secretion of his wife, and then perform ablution and offer
prayer.” (Sahih Muslim Book 3, Number 0677)
“በቅንነት ስጦታዎቻቸውን እስከሰጣችኋቸውና እስካለበሳችኋቸው ድረስ ሚስቶቸችሁ
ለእናንተ ፈቃድ ከአላህ የተሰጡ ናቸው፡፡ ምርኮዎቻችሁም እስከሆኑ ድረስ ለራሳቸው
ምንም ነገር የላቸውም፡፡ ምክንያቱም ብልቶቻቸውን የግል ገንዘባችሁ
አድርጋችኋልና” (Ibn Hisham, al-Sira al-nabawiyya (Cairo, 1963), 4:251.)
ሴት ልጅ በእስልመና ወንዱ ስሜቱን የሚያረካባት የወሲብ መጠቀሚያው ብቻ
መሆኗን ወደፊትም በስፋት እናየዋለን፡፡ ለመሐመድና ለተከታዮቻቸው ሴት ማለት
ከቤት ውስጥ ሳትወጣ ለወሲብ እርካታ ብቻ የምታስፈልግ ተራ ነገር /fetish objects/
ናት፡፡
242
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ዕድሜያቸው ገፋ ያሉ ሴቶች ከትዳራቸው እየተፈናቀሉ በኮረዳዎች መተካት
አለባቸው፡- መሐመድ ለተከታዮቻቸው ዕድሜያቸው የገፉትን ሚስቶቻቸውን
በመፍታት በምትካቸው ለመተሻሸት የሚያመቹ ቆነጃጂት ኮረዶችን እንዲያገቡ
መክረዋቸዋል፡፡ ማሳያ ይሆን ዘንድ አንድ ምሳሌ እንይ፡- መሐመድ ጃቢር ቢን
አብዱላህ ለተባለው ተከታያቸው “ምን ዓይነት ሚስት ነው ያገባኸው?” ብለው
ይጠይቁታል፡፡ በሥራ ላይ ያለች ትልቅ ሚስት እንዳገባ ሲነግራቸው “የምታሻሻቸው
ደናግሎች ለምን የሉህም፣ አብራህ የምትጫወት ወጣት ልጃገረድስ ለምን አታገባም”
በማለት ትዳሩን እንዲበትን አነሳስተውል፡፡ Narrated Jabir bin Abdullah: When I got
married, Allah's Apostle said to me, "What type of lady have you married?" I re-
plied, "I have married a matron' He said, "Why, don't you have a liking for the vir-
gins and for fondling them?" Jabir also said: Allah's Apostle said, "Why didn't you
marry a young girl so that you might play with her and she with you?' Sahih Bu-
khari 7:62:17
እንዲሁም በሌላ ቦታ በአቡ ዳውድ ሐዲስ ላይ እንደተዘገበው ኡመር የተባለው
የመሐመድ አገልጋይ የሌላኛውን ሰው ሚስት እንዲፈታት ሀሳብ ያቀርብለታል፡፡
ሰውዬውም ሚስቱን ይወዳት ስለነበር ሀሳቡን አልተቀበለውም፡፡ ኡመር ግን በዚህ
አላቆመም ሄዶ ለመሐመድ ይነግራቸዋል፡፡ መሐመድም ለሰውዬው “ፍታት” የሚል
ቀጭን ትእዛዝ ነው የሰጡት፡፡ A woman was my wife and I loved her, but Umar
hated her. He said to me: Divorce her, but I refused. Umar then went to the
Prophet and mentioned that to him. The Prophet said: Divorce her. Abu Dawud
41:5111. (ቀሪዎቹን ጥቅሶች ገጽ-—-ላይ ‹‹በፍቅር ጫወታ ለመደሰት ድንግል የሆነች
ልጃገረድ ተመራጭ ናት›› የሚለውን ርዕስ ይመልከቱ)
ውሻ፣ አህያና ሴቶች ጸሎትን አስተጓጓዮች ናቸው፡- እንደ መሐመድ ትምህርት
አንድ ሙስሊም ሲሰግድ ውሻ፣ አህያና ሴቶች በፊት ለፊቱ ካለፉ ጸሎቱን
ያስታጉሉበታል፡፡ መሐመድ በ6 ዓመቷ አጭተው በ9 ዓመቷ ያገቧትና ከሁሉም
ሚስቶቻቸው በተለየ ሁኔታ በጣም የሚወዷት ሕጻኗ ሚስታቸው አይሻ በግልጽ
እንደተናገረችው “ከአህያና ከውሻ ጋር አነፃፅረኸናል፤ እንዴት እኛን ሴቶችን ውሻ
ታደርገናለህ” በማለት መሐመድን ጠይቃቸዋለች፡፡ ከዚህም በኋላ መሐመድ ሲሰግዱ
በፊት ለፊታቸው አልፋ አታውቅም፡፡ ይህም በሐዲሱ ላይ ብዙ ቦታዎች ተጠቅሶ
ይገኛል፡፡
Narrated 'Aisha: The things which annual prayer were mentioned before me (and
those were): a dog, a donkey and a woman. I said, "You have made us (i.e. women)

243
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
dogs. You have compared us (women) to donkeys and dogs. By Allah! I saw the
Prophet praying while I used to lie in (my) bed between him and the Qibla. When-
ever I was in need of something, I disliked to sit and trouble the Prophet. So, I
would slip away by the side of his feet." Sahih Bukhari 1:9:490
Narrated 'Aisha: The things which annual prayer were mentioned before me (and
those were): a dog, a donkey and a woman. I said, "You have compared us
(women) to donkeys and dogs. By Allah! I saw the Prophet praying while I used to
lie in (my) bed between him and the Qibla. Whenever I was in need of something,
I disliked to sit and trouble the Prophet. So, I would slip away by the side of his
feet." Sahih Bukhari 1:9:493 See Also Sahih Bukhari 1:9:486, Sahih Muslim 4:1032,
Sahih Muslim 4:1034, Sahih Muslim 4:1038, Sahih Muslim 4:1039 004:1039 adds
"and the asses"
Narrated Abdullah ibn Abbas: the Apostle of Allah said: When one of you prays
without a sutrah, a dog, an ass, a pig, a Jew, a Magian, and a woman cut off his
prayer, but it will suffice if they pass in front of him at a distance of over a stone's
throw. Abu Dawud 2:704
ሴቶች ሰይጣንን ይመስላሉ /like Devils/፡- ዝሙታዊ ስሜታቸውን መቆጣጠር
ያቃታቸው መሐመድ ለሽንፈታቸው ምክንያት ያደረጉት ሴት እንደ ሰይጣን አሳሳች
መሆኗን ነው፡፡ ሁኔታውንም “ሴት ስትመጣ የምትመጣው በሰይጣን ተመስላ
ነው” (When a woman comes she comes in the form of a devil.) በማለት ነው
የገለጹት፡፡ (Ihya' 'Uloum ed-Din by Ghazali, Dar al-Kotob al-'Elmeyah, Beirut, vol. II,
Kitab Adab al-Nikah, P.33)
ነቢያቸው መሐመድ እንዳስተማሩትና ሐዲሱ መዝግቦት እንደሚገኘው ወንዱ
በመንገድ ላይ ሲሄድ በማንኛውም ሰዓት ሴት አይቶ በልቡ ከተመኘ ቶሎ ብሎ ወደ
ቤቱ ሄዶ ከሚስቱ ጋር ግብረ ስጋ ግንኙነት ማድረግ አለበት፡፡ ይህ አይደለም
የሚገርመው፡፡ የግዴታ ወንዱ እስከዚህ ድረስ ስሜቱን መቆጣጠር የማይችል እንስሳ
ከሆነ እርምጃው ጥሩ ነው፡፡ እንደ እነርሱ አስተሳሰብ ብቻ ካየነው ማለት ነው፡፡ እንደ
ክርስትናው ካየነው ግን ይህ ለወንዶች ትልቅ ስድብ ነው፡፡ ለማንኛውም ወደመነሻ
ሀሳቤ ልምጣና መሐመድ መንገድ ላይ ሲሄዱ ሴት አይተው ስሜታቸው ስለመጣባቸው
ወደቤታቸው ሄደው ከሚስቶቻቸው ውስጥ አንዷን ዘይነብን አግኝተው ፈቃዳቸውን
ይፈጽማሉ፡፡ ወዲያው ተመልሰው መንገድ ላይ ወደነበሩት ተከታዮቻቸው ሄደው
ይቀላቀላሉና ሴት በሰይጣን ተመስላ እንደምታሳስት ማስተማር ጀመሩ፡፡ “ስለዚህ
ማንኛችሁም ብትሆኑ ሴት ካያችሁ በዚያው ቅፅበት ወደ ሚስታችሁ ሂዱ” በማለትም
244
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ለተከታዮቻቸው መክራቸውን አስተላልፈዋል፡፡ Jabir reported that Allah's Messenger
saw a woman, and so he came to his wife, Zainab, as she was tanning a leather and
had sexual intercourse with her. He then went to his Companions and told them:
The woman advances and retires in the shape of a devil, so when one of you sees a
woman, he should come to his wife, for that will repel what he feels in his heart.
Sahih Muslim 8:3240
ይህ ማለትኮ በሌላ አነጋገር ሴቷ ባሏ በማንኛውም ሰዓት ሊመጣ ስለሚችል እቤት
ውስጥ ቁጭ ብላ ብቻ እርሱን መጠበቅ አለባት ማለት ነው፡፡ በዚያ ላይ ባልየው
የመንግሥት ሠራተኛ ወይም ቀዶ ጥገና የሚያረግ ሐኪም ወይም ሌላ ፋታ በማይሰጥ
ሥራ ላይ የተሰማራ ቢሆንም እንኳ በማንኛውም ሰዓት ስሜቱ ሲመጣ ሮጦ ወደቤቱ
ከመጣ የሚፈጠረውን አስቡት!
ሴቶች በባሕርያቸው ደካሞች ናቸው /weak/፡- መሐመድ በባርነት ይገዛው
ለነበረው አንጃሻ ለተባለው ባሪያው የሴቶችን ደካማነት ገልጾለታል፡፡ “O Anjasha! Do
not break the glass vessels!" And Qatada said, "(By vessels') he meant the weak
women.” Sahih Bukhari 8:73:230, See also: Sahih Bukhari 8:73:228 & Sahih Bukha-
ri 8:73:229
ሴቶች ለወንዶች የሚታረሱ እርሻዎች ናቸው /Tilth for Men to Cultivate/፡-
ቁርአኑም እንዲህ ይላል፡- “ሴቶቻችሁ ለእናንተ እርሻ ናቸው፤ እርሻችሁንም
በፈለጋችሁት ሁኔታ ድረሱ፤ ለነፍሶቻችሁም መልካም ሥራን አስቀድሙ” ሱረቱ አል-
በቀራህ 2፡223፡፡ “Your wives are as a tilth unto you; so approach your tilth when
or how ye will; but do some good act for your souls beforehand; and fear Allah.
And know that ye are to meet Him (in the Hereafter), and give (these) good tid-
ings to those who believe. Qur'an 2:223. ይህ አነጋገር የተጠቀሰው ተጠምዶ
ለሚታረስ በሬ ሳይሆን ሴቶች በእንዴት ዓይነት ሁኔታ ለዝሙታዊ ተግባር መዋል
እንዳለባቸው የሚጠቁም ነው፡፡ “በፈለጋችሁት ሁኔታ ድረሱ” የምትለዋን አነጋገር ልብ
በሉልኝ! እንዴትና ለምን ልትነገር እንደቻለች በሌላ ርዕስ እመለስበታለሁ፡፡ ይኸው
ቃል በተመሳሳይ ሁኔታ በአቡ ዳውድ ሐዲስ ላይም ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ Narrated
Mu'awiyah ibn Haydah: I said: Apostle of Allah, how should we approach our wives
and how should we leave them? He replied: Approach your tilth when or how you
will, give her (your wife) food when you take food, clothe when you clothe your-
self. Abu Dawud 11:2138

245
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሴቶች አሻንጉሊቶች ናቸው/Toys/፡- “መሐመድ እንዲህ አለ፡- ሴት አሻንጉሊት ናት
ስለዚህም ማንም እርሷን የሚወስድ ቢኖር ጥንቃቄ ያድርግላት” Mohammad said, The
woman is a toy, whoever takes her let him care for her (or do not lose her)
(Tuffaha, Ahmad Zaky, Al-Mar'ah wal- Islam, Dar al-Kitab al-Lubnani, Beirut, first
edition, 1985, p. 180)
ከነቢያቸው ቀጥለው ተተከኪ መሪ ከነበሩት ውስጥ አንዱ ከሊፋ ኦማርም ይህንኑ ቃል
በሚስቱ ላይ ደግሞታል፡፡ ከሰዎች ጋር እያወራ እያለ ሚስቱ መጥታ ወሬውን
ስታቋርጠው “አንቺ አሻንጉሊት የምትፈለጊ ከሆነ እንጠራሻለን” በማለት ከአጠገቡ ዞር
እንድትልለት አድርጓታል፡፡ Omar [one of the Khalifs] was once talking when his
wife interjected, so he said to her: 'You are a toy; if you are needed we will call
you.' (Al-Musanaf Vol. 1 Part 2, p. 263)
ሴቶች በወርሃዊ ልማዳቸው ወቅት በካዮችና ጎጂዎች ናቸው፡- የቁርአኑን
አማርኛውን እትምና ሁለት ሰዎች (ዩሱፍ አሊና ፒኽታል) ከአረብኛው ወደ እንግሊዝኛ
የለወጡትን ትርጉም ሦስቱንም እንዳለ ላስቀምጥ፡-
“ከወር አበባም ይጠይቁሃል፤ እርሱ የተበከለ ነው፤ ሴቶችንም በወር አበባ ጊዜ
ራቋቸው፤ ንጹሕ እስከሚሆኑም ድረስ አትቅረቧቸው፤ ንጹሕ በሆኑም ጊዜ አላህ
ካዘዛችሁ ስፍራ ተገናኙዋቸው፤ አላህ ከኃጢአት ተመላሾችን ይወዳል” ሱረቱ አል-
በቀራህ 2፡222
Yusuf Ali: “They ask thee concerning women's courses. Say: They are a hurt and a
pollution: So keep away from women in their courses, and do not approach them
until they are clean. But when they have purified themselves, ye may approach
them in any manner, time, or place ordained for you by Allah. For Allah loves
those who turn to Him constantly and He loves those who keep themselves pure
and clean.” Qur'an 2:222
Pickthal: “They question thee (O Muhammad) concerning menstruation. Say: It is
an illness, so let women alone at such times and go not in unto them till they are
cleansed. And when they have purified themselves, then go in unto them as Allah
hath enjoined upon you. Truly Allah loveth those who turn unto Him, and loveth
those who have a care for cleanness.” Qur'an 2:222. እንደ ፒኽታል ትርጓሜ ከሆነ
የወር አበባው በራሱ ሕመም ነው፡፡ it is an illness so let women alone at such times
and go not in unto them till they are cleansed.
በሌላም ቦታ የወር አበባ የሴቶች ቅጣት (punishment) መሆኑ ነው የተነገረው፡፡
የመጀመሪያዋ ሴት ሔዋን (በእነርሱ አጠራር ሐዋ) አንዲትን ዛፍ እንድትደማ ስላደረገች
246
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አላህም በበቀል በየወቅቱ እርሷንም በየወሩ እንድትደማ አድርጓታል፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ
አላህ ስለ መቅሰፍቱ ሲናገር “በዚህም ምክንያት አሁን በዚህ ዓለም ላይ ያሉ ሴቶች
ሁሉም የወር አበባ የሚያዩ ደደቦች ሆነዋል” በማለት ተናግሯል፡፡ “Allah said, ‘It is my
obligation to make Eve bleed once every month as she made this tree bleed. I must
also make Eve stupid, although I created her intelligent.’ Because Allah afflicted
Eve, all of the women of this world menstruate and are stupid. Al-Tabari, Vol. 1, p.
280.
ሴቶች ለወንዶች ጠላቶች ናቸው፡- “እናንተ ያመናችሁ ሆይ ከሚስቶቻችሁና
ከልጆቻችሁ ለእናንተ ጠላቶች የሆኑ አሉ፡፡ ስለዚህ ተጠንቀቋቸው፡፡ ገንዘቦቻቸችሁና
ልጆቻችሁ ለእናንተ መፈተኛ ናቸው፡፡” ሱረቱ አል-ተጋቡን 64፡14፡፡ “O ye who be-
lieve! Truly among your wives and your children are (some that are) enemies to
yourselves: so beware of them!”
ሴቶች መሸፋፈን አለባቸው፡- የመሐመድ ሚስቶችና አጠቃላይ ሙስሊም ሴቶች
ከቤት ውጪ ሲሆኑ ሰውነታቸውን መሸፈን አለባቸው፡፡ ይህም ወንዶች
እንዳያባብሏቸው ለማድረግ ነው፡፡ 33፡59፡፡ በወቅቱ መሐመድ ይህን ትእዛዝ የሰጡት
የእርሳቸውን ሚስቶች ሌሎች እንዳይነኩባቸው ሚስቶቻቸውን በሕግ ከለላ ስር
ለማስጠለል ነበር፡፡ ይህን ወደፊት በሌላ ርዕስ በደንብ እናየዋለን፡፡
የሚስቶች ቁጥር፡- ሙስሊም ወንዶች እስከ አራት ሚስት ድረስ ማግባት እንደሚችሉ
ቁርአኑ ይናገራል፡፡ “በየቲሞችም ማግባት አለማስተካከላችሁን ብትፈሩ ከሴቶች
ለእናንተ የተዋበላችሁን ሁለት ሁለት፣ ሦስት ሦስትም፣ አራት አራትም አግቡ፡፡
አለማስተካከልንም ብትፈሩ አንዲትን ብቻ ወይም ቀኝ እጆቻችሁ የራስ ያደረጉትን
ንብረት ያዙ፤ ይህ ወደ አለመበደል በጣም የቀረበ ነው፡፡” ሱረቱ አል-ኒሳእ 4፡3፡፡ If ye
fear that ye shall not be able to deal justly with the orphans marry women of your
choice two or three or four; but if ye fear that ye shall not be able to deal justly
(with them) then only one or (a captive) that your right hands possess. That will
be more suitable to prevent you from doing injustice.
አንድ ሰው ብዙ ሚስቶችን ሚዛናዊ በሆነ መንገድ ለማስተዳደር (አለማስተካከልን)
የሚፈራ ከሆነ አንድ ሴት ብቻ ማግባት ይኖርበታል፡፡ ማስተዳደር ከቻለ ግን እስከ
አራት ያገባል፡፡ በመርህ ደረጃ እንዲህ ተብሎ ተቀምጧል፡፡ ነገር ግን ይህን በተግባር
ማድረግ ይቻላልን? ሁሉንም ሴቶች በሁሉም ነገር ፍጹም አንድና አኩል አድርጎ
ማስተዳደር ይቻል ይሆን? የሚለው ጥያቄ መመለስ ያለበት ጉዳይ ነው፡፡ እንደ እውነቱ
ከሆነ አንድ ወንድ ሁሉንም ሚስቶቹን እኩል ለማስተዳደር በጣም በተቻለው መጠን

247
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ቢሞክርም እንኳ ፈጽሞ የማይቻል ነው፡፡ ይህንንም ቁርአኑ ራሱ ያረጋግጥልናል፡፡
“በሴቶች መካከል ምንም እንኳን ብትጓጉ ለማስተካከል አትችሉም፡፡
እንደተንጠለጠለችም አድርጋችሁ ትተዋት ዘንድ የምትወዷትን መዘንበልን ሁሉ
አትዘንብሉ፤ ብታበጁም ብትጠነቀቁም አላህ መሓሪ ነው” ይላል ቁርአኑ፡፡ 4፡129፡፡
ከዚህ በተጨማሪ በዋናነት ማየት ያለብን ነገር “your right hands possess”,“…ቀኝ
እጆቻችሁ የራስ ያደረጉትን ንብረት ያዙ” የሚለውን አገላለጽ ነው፡፡ እስቲ ልብ ብለን
እንረዳው! አገላለጹኮ ምንም ገደብ የሌለው መሆኑን ነው የሚያሳየው፡፡ ሲጀመር ጥቅሱ
በጦርነት በምርኮ የተያዙትን ሴቶች ለመግለጽ የተነገረ ነው፡፡ ታዲያ እነዚያ “…ቀኝ
እጆቻችሁ የራስ ያደረጉትን ንብረት ያዙ? ተብለው የተገለጹትና በጦርነት ምርኮ
የተያዙት ሴቶች ቁጥራቸው ስንት ነው? 2፣ 3፣ 4፣ 10፣ 20፣ 50 ወይስ 100 እና ከዚያ
በላይ? ገደብ መኖሩን የሚጠቁም ምንም የሚታወቅ ነገር የለም፡፡ በወቅቱ መሐመድና
ተከታዮቻቸው ይህንን እንዴት ተግበራዊ እንዳደረጉት በኋላ እናያለን፡፡
ቅምጥ የሆኑ ሴቶች፡- ከላይ እንዳየነው ሙስሊም ወንዶች እስከ አራት ከሚደርሱ
ሚስቶቻቸው በተጨማሪ ገደብ ከሌላቸውና በጦርነት ከማረኳቸው ሴት ባሪያዎቻቸው
ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት ማድረግን ተፈቅዶላቸዋል፡፡ እንደዚህ ዓይነቱን ልማድ
ራሳቸው መሐመድም ሆኑ ተከታዮቻቸው በተግባርም ጭምር እንዳሳዩን በጦርነት
ከማተረኩ ባሪያዎች ሴቶች ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት ማድረግ ምንም ወንጀል
የለበትም፡፡ ሱረቱ አል-ሙእሚኑን 23:6 ላይ “እነዚያም እነርሱ ብልቶቻቸውን
ጠባቂዎች የሆኑት አገኙ፡፡ በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዟቸው ባሪያዎች ላይ
ሲቀር እነርሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸው” ተብሎ ነው የተጻፈው፡፡ ይህንኑ አገላለጽ
በሌላኛው የቁርአን ክፍል በሱረቱ አል-መዓሪጅ 70፡29 ላይም እንዳለ በድጋሚ ተጽፎ
እናገኘዋለን፡፡ “Except with those joined to them in the marriage bond
or (the captives) whom their right hands possess for (in their case)
they are free from blame”
*** The followers of Muhammad are forbidden from having sex outside of mar-
riage but they can enjoy unrestricted sex, in any manner and at any time they
choose, with their wives and their captive females ***
በሌላም ቦታ 30፡28 ላይ “እጆቻችሁ ከያዙዋቸው ባሪያዎች ውስጥ በሰጠናችሁ ጸጋ
ለእናተ ተጋሪዎች አሏችሁን” ተብሏል፡፡ በዚሁ ጥቅስ ላይ ሌላ የተጠቀሰው ነገር
የባሪያዎች ጌቶች ባሪያዎቻቸውን ለመገናኘት መፍራት የለባቸውም ፡፡

248
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሴቶች እንደ ጎድን አጥንት የጎበጡ (የተጣመሙ) ናቸው /Crooked Like Ribs/
“መሐመድም አለ፡- ሴት ልክ እንደ ጎድን አጥንት ናት፤ ቀጥ ልታደርጋት ወይም
ልታቃናት ብትሞክር ትሰበራለች፡፡ ከእርሷ ጥቅም ለማግኘት ከፈለክ በጎባጣነቷ
እንዳለች ተጠቀም” Allah's Apostle said, "The woman is like a rib; if you try to
straighten her, she will break. So if you want to get benefit from her, do so while
she still has some crookedness." Sahih Bukhari 7:62:113
በእዚህ ሐዲስ ላይ በግልጽ እንዳየነው ሴት ማለት ልክ እንደ ጎድን አጥንት በቀላሉ
ተሰባሪና ለማቃናትም አስቸጋሪ ፍጥረት ናት፡፡ ስለዚህ መፍትሄ ተደርጎ የተወሰደው
በዛው ሁታዋ እንዳለች (እንደጎበጠች) በእርሷ መጠቀም ነው፡፡ ይህንን ዓይነት
አገላለጽ በሌሎቹም ሐዲሶች ላይ በብዙ ቦታ ተጠቅሶ ይገኛል፡፡ The Prophet said,
"Whoever believes in Allah and the Last Day should not hurt (trouble) his neigh-
bor. And I advise you to take care of the women, for they are created from a rib
and the most crooked portion of the rib is its upper part; if you try to straighten
it, it will break, and if you leave it, it will remain crooked, so I urge you to take care
of the women." Sahih Bukhari 7:62:114, Abu Huraira reported: Woman has been
created from a rib and will in no way be straightened for you; so if you wish to
benefit by her, benefit by her while crookedness remains in her. And if you at-
tempt to straighten her, you will break her, and breaking her is divorcing her.
Sahih Muslim 8:3467
ሴት የሰይጣናዊ ወይም የክፉ ነገር ወይም የመቅሰፍት ወይም የኃጢአት
ምልክት ናት/Evil Omen/፡- Narrated 'Abdullah bin 'Umar: I heard the Prophet
saying. "Evil omen is in three things: The horse, the woman and the house." Sahih
Bukhari 4:52:110, "Allah's Apostle said "If there is any evil omen in anything, then
it is in the woman, the horse and the house." Sahih Bukhari 4:52:111
ሴቶች ከዳተኞች ናቸው/Betrayers/፡- “ነቢዩ እንዲህ አለ፡- ሚስቶች ያሏቸውን
ከአንተ ጋር ያሉትን ሰዎች ሴትን በፍጹም አትመኑ ብለህ ንገራቸው” "Tell the men
with you who have wives: never trust a woman." Ishaq:584, Sahih Bukhari
4:55:547
ሴቶች ለወንዶች ጎጂዎች ናቸው/Detrimental to Men/፡- መሐመድ ሴቶች
ለወንዶች ጎጂዎች መሆናቸውን ሲናገሩ “ሴቶች ለወንዶች ጎጂዎች የመሆናቸውን ያህል
ከእኔ በኋላ በጭንቀት ወይም በሕመም የሚያሰቃይ ምንም ነገር አልተውኩም፡፡” ነው
ያሉት፡፡ The Prophet said, "After me I have not left any affliction more harmful to

249
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
men than women." Sahih Bukhari 7:62:33
ሴቶች ለወንዶች ታዛዦች ካልሆኑ መደብደብ አለባቸው፡- ነቢያቸው መሐመድ
ሚስታቸውን አይሻን እንደደበደቧት ማለትም ደረቷን ሲመቷት አሟት እንደነበር
በሐዲሱ ላይ ራሷ ተናግራለች፡፡ “Messenger of Allah, may my father and mother be
ransom for you, and then I told him (the whole story). He said: Was it the dark-
ness (of your shadow) that I saw in front of me? I said: Yes. He struck me on the
chest which caused me pain, and then said: Did you think that Allah and His Apos-
tle would deal unjustly with you?.” Sahih Muslim 4:2127.
መሐመድ ተከታዮቻቸውንም እንዲሁ ሚስቶቻቸውን እንዲደበድቡ ትእዛዝ
ሰጥተዋቸዋል፡፡ ቁርአኑ ሱረቱ አል-ኒሳእ 4፡34 ላይ እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፡-
“እነዚያንም ማመጻቸውን የምትፈሩትን ገሥጹዋቸው፤ በመኝታዎችም ተለዩዋቸው፣ ካሳ
ሳታደርሱ ምቱዋቸውም፡፡ ቢታዘዙዋችሁም ለመጨቆን በእነርሱ ላይ መንገድን
አትፈልጉ” “the good women are therefore obedient, guarding the unseen as Allah
has guarded; and (as to) those on whose part you fear desertion, admonish them,
and leave them alone in the sleeping-places and beat them; then if they obey you,
do not seek a way against them; surely Allah is High, Great.” Qur'an 4:34.
በዚህ የመሐመድ ትእዛዝ መሠረት ሴቶች ሁሉ ባለመታዘዝ የሚጠረጠሩ ከሆነ መዋረድ፣
ከባሎቻቸው ተለይተው ብቻቸውን መተኛትና መመታት አለባቸው፡፡ ወደ መታዘዝም
በሚመለሱበት ጊዜ ግን ተጨማሪ ቅጣት አይኖርባቸው፡፡ በቁርአኑ ላይ አላህ ኢዮብን ሚስትህን
ምታት ብሎት እንደመታት ተጽፏል፡፡ ‹‹በእጅህም ጭብጥ አርጩሜን ያዝ፣ በእርሱም
ሚስትህን ምታ፣ መሀላህንም አታፍርስ›› ሱረቱ ሷድ 38፡44፡፡ “…And take in your hand a
green branch and beat her with It and do not break your oath; surely we found
him patient; most excellent the servant!” Qur'an 38:44. (ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን
ከገጽ---ጀምሮ ይመልከቱ)
ወንዱ ሙስሊም ሚስቱን ለምን እንደሚመታት መጠየቅ የለበትም፡- “ነቢዩ
እንዲህ አለ፡- ወንድ ሚስቱን ለምን እንደሚመታት መጠየቅ የለበትም፡፡” The Proph-
et said: A man will not be asked as to why he beat his wife. Abu
Dawud11:2142.
መሐመድ በቁርአኑና በሐዲሱ ላይ ሴቶችን “ማመፃቸውን የምትፈሩትን ገሥጹዋቸው፤
በመኝታዎችም ተለዩዋቸው፣ ካሳ ሳታደርሱ ምቱዋቸውም፤ ሚስቱንም የሚደበድብ ባል
ለምን እንደሚደበድብ መጠየቅ የለበትም” የሚለውን ሕግ አርቅቀው ብቻ አላቆሙም፡፡
እርሳቸውም ሕጻኗን ሚስታቸውን አይሻን ደብድበዋት እንደነበር ራሷ በአንደበቷ
250
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ተናራለች፡፡
“እኔም እንዲህ አልኩ፡- ‘የአላህ ሐዋርያ ሆይ! አባቴና እናቴ የማስለቀቂያ ገንዘብ ይሁኑህ
ሙሉ ታሪኩን ለእነርሱ ነግሬያቸዋለሁ፡፡’ እርሱም አለ፡- ‘ከፊት ለፊቴ ያየሁት ጥላሽን
ነበር ማለት ነው?’ እኔም ‘አዎ’ ብዬ መለስኩለት፡፡ ያን ጊዜ ደረቴን መታኝና አመመኝ፡፡
እንዲህም አልኝ፡- ‘አላህና ሐዋርያው ካንቺ ጋር ሚዛናዊ ባለሆነ መንገድ የሚደራደሩ
(የሚስማሙ) ይመስልሻል?’” “…I said: Messenger of Allah, may my father and moth-
er be ransom for you, and then I told him (the whole story). He said: Was it the
darkness (of your shadow) that I saw in front of me? I said: Yes. He struck me on
the chest which caused me pain, and then said: Did you think that Allah and His
Apostle would deal unjustly with you?...” Sahih Muslim4:2127.
ምክንያቱ ምንም ይሁን ምን መሐመድ ከአሻንጉሊት ጋር እየተጫወተች እያለች
ያገቧትን ሕጻኗን ሚስታቸውን አይሻን ደብድበዋታል፡፡ መሐመድ ‹‹ሴቶችን ደብድቡ፣
ብትደበድቡም ጠያቂ የለባችሁም...›› የሚሉትንና መሰል ትእዛዛቸውን ብቻ
ለተከታዮቻቸው አስተላልፈው አልቀሩም ይልቁንም እርሳቸውም የድርጊቱ ተሳታፊ
ነበሩ፡፡
በጣም የሚገርመው ደግሞ ከተጠያቂነት ለማምለጥ ሲባል ብቻ ድብደባውን ከሰው
ዐይን እይታ ውጭ በሆነ መልኩ ሴቷን ፊቷ ላይ ሳይሆን ሌላ ቦታ ደብድቧት ብለው
ማዘዛቸው ነው፡፡ ተከታዩን ሐዲስ ተመልከቱ፡-
“የአላህ ሐዋርያ ሆይ! ከእኛ ውስጥ በአንዳችን ላይ ሚስቱ በእርሱ ላይ ያላት መብት
ምንድን ነው? ነቢዩም መለሰ፡- ‘አንተ ስትበላ ለእሷም ምግብ መስጠት አለብህ፣ እንተ
ስትለብስ እርሷንም አልብሳት፣ ፊቷ ላይ አትምታት፣ አጥብቀህም አትንቀፋት ወይም
እቤት ውስጥ ካሆነ በቀር ራስህን ከእርሷ ለይ፡፡’” Mu'awiyah asked: Apostle of Allah,
what is the right of the wife of one of us over him? He replied: That you should
give her food when you eat, clothe her when you clothe yourself, do not strike her
on the face, do not revile her or separate yourself from her except in the house.
Abu Dawud11:2137
ይህንኑ ሐዲስ በሌላ ኢስላማዊ በሆነው መጽሐፍ “ሚሽካት አል-ማሳቢህ” በገጽ 691
ላይ በግልጽ ተጽፎ እናገኘዋለን፡፡ Hakim b. Mu`awiya al-Qushairi quoted his father
as telling that he asked, "Messenger of God, what right can any wife demand of her
husband?" He replied, "That you should give her food to eat, clothe her when you
clothe yourself, not strike her on the face, and do not revile her or seperate from
her except in the house." Ahmad, Abu Dawud and IbnMajah transmitted it.
(Mishkat Al-Masabih: Volume 2, page 691)
251
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
እንግዲህ እንደ መሐመድ ትእዛዝ ከሆነ “…ፊቷ ላይ አትምታት፣ አጥብቀህም አትንቀፋት
ወይም እቤት ውስጥ ካሆነ በቀር ራስህን ከእርሷ ለይ” ተብሎ ነው የተነገረው፡፡ ከዚህ
ከመሐመድ አነጋገርኮ ብዙ ነገር ማውጣት ይቻላል፡፡ ለምሳሌ ፊቷ ነው መምታ
የማይቻለው እንጂ ሌላ ቦታ መምታት ይቻላል፡፡ ራሳቸው መሐመድም የአይሻን ደረት
የደቁት ለዚህ ነው፡፡ ሌላው ሴቷን አጥብቆ መንቀፍ ነው እንጂ የማይቻለው መንቀፍ
ግን ይቻላል፡፡ መሐመድን ያስጨነቃቸው ነቀፌውን የማጥበቅና የማላላቱ ጉዳይ ነው
እንጂ ራሱ ነቀፌታው አይደለም፡፡ ሌላው ወንዱ ከሚስቱ ጋር አብሮ መሆን ያለበት
በቤት ውስጥ ብቻ ነው፡፡ ከቤት ውጭ ከሆነ ራሱን ከሚስቱ እንዲለይ ተመክሯል፡፡
እኔ በዚህ መልኩ አይቼዋለሁ እስቲ ደግሞ እናንተ “…ፊቷ ላይ አትምታት፣ አጥብቀህም
አትንቀፋት ወይም እቤት ውስጥ ካሆነ በቀር ራስህን ከእርሷ ለይ” የሚለውን አባባል
በገባችሁና በተረዳችሁት መንገድ አይታችሁት አስተያየት ስጡበት፡፡

የባሎቻቸውን ፍላጎቶች በቅፅበት ማሟላት አለባቸው /The Husband's De-


sires Must be Immediately Met/፡- ሙስሊም ወንዶች ግብረ ሥጋ ግንኙነት
የማድረግ ፍላጎታቸው በጣም ከፍተኛና ጊዜ የማይሰጥ ስለሆነ ሚስቶቻቸውን
በፈለጉበት ቅፅበት ማግኘት አለባቸው፡፡ እንደመሐመድ ትምህርት ከሆነ የወንዶች
ግብረ ሥጋ ግንኙነት የማድረግ ፍላጎት ከሚዘገይ ይልቅ ሴቶች በማንደጃ ላይ
እያበሰሉት ያለው ምግብ ቢቃጠል ይሻላል፡፡ ሴቷም ይህንን ብትቃወም የሰማይ
መላክእት በእሷ ላይ ይቆጣሉ፡፡ “የአላህ ነቢይ እንዲህ አለ፡- ባል ፍላጎቱን እንዲያሟላ
ሚስቱን በሚጠራበት ጊዜ፣ ምንም እንኳን በምድጃ ሥራ ላይ የተጠመደች ብትሆንም
ወደ እርሱ ትምጣ” The prophet of Allah said: When a man calls his wife to satisfy
his desire, let her come to him though she is occupied at the oven.
(Mishkat al-Masabih Book I, Section 'Duties of husband and wife', Hadith No. 61)
“የአላህ መልእክተኛ እንዲህ አለ፡- አንድ ወንድ ሚስቱን ወደ አልጋው ሲጠራት እምቢ
ብትል ከዚያም ባሏ ሌሊቱን በንዴት ቢያሳልፍ፣ ጠዋት እስክትነሳ ድረስ መላእክት
ሲረግሟት ያድራሉ፡፡” Hadith No.54. See also Bukhari, Arabic-English translation,
vol. VII, Hadith no. 121.
ይህ ዓይነቱ አስተሳሰብ በመሐመድ ዘመን ብቻ ወይም ቀደም ባሉት ሙስሊሞች ዘንድ
ብቻ የነበረ እምነት ሳይሆን በአሁኑ ጊዜ በዘመናዊው ዓለምም ያሉ ሙስሊም
ምሁራኖቻቸውም ቢሆኑ በዚህ ይስማሉ፡፡ ዶ/ር መሐመድ የተባለው ሰው እንደህ ነው
ያለው፡- “በጣም ክቡር የሆነው አላህ የሴትን ሳይኮሎጂያዊና አካላዊ አሠራር ያዘጋጀው

252
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የወንድ ፍላጎት በእርሷ እንዲሟላ ነው እንጂ የእሷ ደስታ በወንድ እንዲሟላ
አይደለም፡፡ ይህም ብቻ አይደለም እርሷም ለእራሷ በስሜቷ ደስታንም ታገኛለች”
Dr. Mohammad Sa'id Ramadan al-Buti, Ela kul Fataten Tu'min be-Allah, Mu'asasat
ar_Risalah, Beirut, 1987, Eighth edition, p. 55.

ሙስሊም ወንዶች ሴቶች ባሪያዎቻቸውን አስገድደው መድፈር ይችላሉ/ Men have a


Right to Rape their Female Slaves, even in front of their Husbands/፡-
ሙስሊም ወንዶች ገደብ ከሌላቸውና በጦርነት ከማረኳቸው ሴት ባሪያዎቻቸው ጋር
የግብረስጋ ግንኙነት ማድረግን ተፈቅዶላቸዋል፡፡ ይህ ብቻ አይደለም በባሪያ ንግድ
ሥርዓት ከገበያ የተገዙ ባሪያ ሴቶች ወይም በጦርነት ተማርከው በባርነት የተያሱ ሴቶች
በባሎቻቸውም ፊት እንኳ ቢሆን ሙስሊም ወንዶች ሊደፍሯቸው ይችላሉ፡፡ በዚህ
ምንም ወቀሳ አይኖርባቸውም፡፡ “እነዚያም እነርሱ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች የሆኑት
አገኙ፡፡ በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዟቸው ባሪያዎች ላይ ሲቀር እነርሱ
በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸው” ተብሎ ነው የተጻፈው፡፡ ሱረቱአል-ሙእሚኑን 23:6 እና
ሱረቱ አል-መዓሪጅ 70፡29፡፡ “Except with those joined to them in the marriage
bond or (the captives) whom their right hands possess for (in their case) they are
free from blame”
“Save with their wives and those whom their right hands possess, for thus they are
not blameworthy” Qur'an 70:29-30
መሐመድ ለተከታዮቻቸው ሲመክሯቸው ‹‹ከእናንተ ውስጥ ሴትን ያገባ ወይም ባሪያን
የገዛ ማንም ቢኖር በሴቷ ላይ ካለው መጥፎና የሰይጣን ስሜት እንዲጠብቀው አላህን
መለመን አለበት›› ብለው አስተምረዋቸዋል፡፡ ግመልንም ሲገዛ በተመሳሳይ ሁኔታ
መለመን አለበት፡፡ The Prophet said: If one of you marries a woman or buys a slave,
he should say: "O Allah, I ask Thee for the good in her, and in the disposition Thou
hast given her; I take refuge in Thee from the evil in her, and in the disposition
Thou hast given her." When he buys a camel, he should take hold of the top of its
hump and say the same kind of thing. Abu Dawud11:2155
ተጨማሪና ዝርዝር መረጃዎችን ‹‹መሐመድ ከባሪያዎችና ከጦር ምርኮኛ ሴቶች ጋር ግብረ
ሥጋ ግንኙነት መፈጸምን ፈቅደዋል›› /sex with slaves and captives/ የሚለውን ርዕስ
በገጽ——- ላይ ይመልከቱ፡፡)
“አንድ ሙስሊም ወንድ ሴት ባሪያን ከገበያ ቢገዛ የግዢ ስምምነቱ ከእርሷ ጋር ዝሙት
መፈጸምንም ያካትታል፡፡ ይህ ስምምነት በመጀመሪያ እርሷን የግል ለማድረግ ሲሆን
ሁለተኛው ደግሞ በወሲብ ለመጋራት ነው፡፡” “For if a man purchases a slave girl, the
253
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
purchase contract includes his right to have sex with her. This contract is primari-
ly to own her and secondarily to enjoy her sexually.” (Abd ar-Rahman al-Gaziri, al-
Fiqh 'ala al-Mazahib al-Arba'a, Dar al-Kutub al-'Elmeyah, 1990, vol. 4, p. 89)

“በአላህና በመጨረሻው ቀን ላመነ አንድ ሙስሊም ወንድ የመንፃቷ ወራት ሳያልቅ


በጦርነት ከተማረከች ሴት ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት ማድረግ ሕጋዊ አይደለም፡፡” “it
is not lawful for a man who believes in Allah and the Last Day to have intercourse
with a captive woman till she is free from a menstrual course; and it is not lawful
for a man who believes in Allah and the Last Day to sell spoil till it is divid-
ed.” (Abu Dawud11:2153 , See Also Abu Dawud vol.2 no.2154) ይህም ማለት የመንፃቷ
ወራት ካለቀ ግን በጦርነት ከተማረከችው ሴት ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት ማድረግ
ሕጋዊ ነው ማለት ነው፡፡
ከመሐመድ ጋር ለጦርነት ተሰልፎ የተዋጋው አንዱ የመሐመድ ተከታይ ቀጥሎ ያለውን
ምስክርነት ሰጥቷል፡- “የባኑ አል-ሙስጣሊቅ ጎሳዎችን በጦርነት ለመውረር ከአላህ
ሐዋርያ ከመሐመድ ጋር ለጦርነት ወጣን፡፡ የአረብ የጦር ምርኮዎች ከነበሩት ውስጥ
እኛም ምርኮዎችን ወሰድን” "Narrated Ibn Muhairiz: I entered the Mosque and saw
Abu Sa’id Al-Khudri and sat beside him and asked him about Al-’Azl (i.e. coitus
interruptus). Abu Sai’id said, ‘We went out with Allah’s Apostle for the Ghazwa
[battle] of Banu Al-Mustaliq and we received captives from among the Arab cap-
tives. SahihBukhari5:59:459
ሙስሊም ወንዶች በገንዘባቸው ከተገዟቸውና በባርነት ከተማረኳቸው ሴቶች ውጭ
ገንዘብም ከፍለው ወሲብ መፈጸም ይችላሉ፡፡ እንደቁርአኑ ሕግ ከሆነ ሙስሊም
ወንዶች ወሲብ መፈጸም የሚችሉት ከሚስቶቻቸው፣ በገንዘባቸው ከገዟቸውም ወይም
በጦርነት ከማረኳቸው ሴቶች ጋር ነው፡፡ ነገር ግን በእነዚህም ብቻ ተገድበው
እንዳይቀሩ ቁርአኑ ማሻሻያ ያደርግላቸዋል፡፡ በገንዘባቸው የፈለጓት ሴት ጋር ሄደው
ወሲብ መፈጸም ይችላሉ፡፡ ሱረቱ አል- ኒሳእ 4፡24 እንዲህ ነው የሚለው፡- “ከሴቶችም
በባል ጥብቆቹ፣ እጆቻችሁ በምርኮ የያዙዋቸው ሲቀሩ በእናንተ ላይ እርም ናቸው፡፡
ይህን አላህ በእናንተ ላይ ጻፈ፤ ከዚሃችሁም ከተከለከሉት ወዲያ ጥብቆች ሆናችሁ
ዝሙተኞች ሳትሆኑ በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ለእናንተ ተፈቀደ፡፡ ከእነርሱም በርሱ
በመገናኘት የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች መምህሮቻቸውን ግዴታ ሲሆን ስጧው፡፡
ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኃጢአት የለም፡፡ አላህ አዋቂና
ጥበበኛ ነው” ይላል ሙሉው የቁርአኑ ንባብ፡፡ ለመሆኑ ይህ ጥቅስ ለምንና እንዴት

254
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ተነገረ? የዚህ ጥቅስ መነሻ ምን እንደሆነ በአቡ ዳውድ ሐዲስ ላይ የሚከተለው ታሪክ
ተጽፏል፡፡
“የአላህ ሐዋርያ ወታደራዊ በሁናይን የጦርነት ጊዜ የጦር ኃይል ወደ አውታስ እንዲጓዝ
ላከ፡፡ ጠላቶቻቸውንም አገኙና ተዋጉ፡፡ ድልም አገረጉና የጦር ምርኮዎችን ወሰዱ፡፡
አንዳንዶቹ የአላህ ሐዋርያ የልብ ጓደኞች ከሴት ምርኮኞቹ ጋር አማኝ ያልሆኑ
ባሎቻቸው ባሉበት በእነርሱ ፊት ወሲብ ለመፈጸም ፈቃደኞች አልነበሩም፡፡ ስለዚህ
ሥልጣን በእጁ የሆነው አላህ 4፡24 ላይ ያለውን ‘ከሴቶችም በባል ጥብቆቹ፣ እጆቻችሁ
በምርኮ የያዙዋቸው ሲቀሩ በእናንተ ላይ እርም ናቸው’ የሚለውን የቁርአንን ጥቅስ
አወረደ፡፡ ያም ማለት የመጠበቂያ ጊዜያቸውን ሲያጠናቅቁ ለእናንተ ሕጋዊ ናቸው
ማለት ነው” "Abu Sai’d al-Khudrisaid : The Apostle of Allah sent a military expedi-
tion to Awtas on the occasion of the battle of Hunain. They met their enemy and
fought with them. They defeated them and took them captives. Some of the Com-
panions of the Apostle of Allah were reluctant to have intercourse with the female
captives in the presence of their husbands who were unbelievers. So Allah, the
Exalted, sent down the Qur’anic verse: (Sura 4:24) "And all married women (are
forbidden) unto you save those (captives) whom your right hands possess." That is
to say, they are lawful for them when they complete their waiting period. (1479)"
(Sunaan Abu Dawud: Book 11, number 2150፡) see also (Sahih Muslim: Book 008,
Number 3432)
“ከእናንተም ውስጥ ጥብቆች ምእመናት የሆኑትን ለማግባት ሀብትን ያልቻለ ሰው
እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው ከምእመናት ወጣቶቻችሁ ባሪያን ያግባ፤ አላህም
እምነታችሁን አዋቂ ነው፡፡” ሱረቱ አል-ኒሳእ 4:25፡፡ ቁርአኑ በባርነት የተያዙ ሴቶች
ሚስት የመሆን ዕድል ሊኖራቸው እንደሚችል ቢገልጽም በሌላ በኩል ደግሞ በጦርነት
የተማረኩና ከገበያ የተገዙ ባሪያዎች ለወሲብ ተግባር የሚውሉ ናቸው እንጂ በጥቅም
ደረጃ የባለቤቶቻቸውን ሐብት መካፈል አይችሉም ይላል፡፡ ሱረቱ አል-ሩም 30:28፡፡

255
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሙስሊም ሴቶች ሂጃብ (veil) እንዲለብሱ የተደረገበት እውነተኛ ምክንያት/The Real
Reason Why Women Have to Wear the Hijab/

ሙስሊሞችን ለምንድነው ሴቶች ሂጃብ (veil) እንዲለብሱ የሚገደዱት? ብላችሁ


ብትጠይቋቸው ቀጥሎ ካሉት ሁለት ምክንያቶች ውስጥ አንዱን ወይም ሁለቱንም
ይነግሯችኋል፡-
1. አላህ በቁርአኑ እንዳዘዘው ለእርሱ ትእዛዝ ታዛዦች መሆናቸውን ለማሳየት ነው፣
ለአላህ ታዞ ቅድስናን የማግኘት ጉዳይ ነው ይሏችኋል፡፡
2. ትሁትነታቸውን ወይም ዓይን አፋርነታቸውን አሊያም ያልተብለጨለጩ
መሆናቸውን ለማሳየት ሲሉ ሴቶች ሂጃብ ይለብሳሉ፡፡ መንገድ ላይም ሆነ የትኛውም
ሕዝብ ባለበት ቦታ ቢሆን ሰውነታቸውን ወንዱ አይቶ እንዳይከጅላቸው ሲባል ሂጃብ
ማድረጋቸው ትክክል ነው ይሏችኋል፡፡
የትእዛዘቱ መነሻ ግን አላህ አይደለም፡፡ በዚህ ዘመን ያሉ ሴቶችም ሂጃብ የመልበሳቸው
እውነተኛ ምክንያት መንፈሳዊ ይዘት የለውም፡፡ እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ሁለቱ ዘመን
አመጣሽ ምክንያቶች ናቸው እንጂ መነሻ መሠረቱ ሃይማኖታዊ ምክንያት አልነበረም፡፡
ሲጀመር ጸጉርንና ፊትን መሸፋፈን ትሁት የመሆን ወይም ደግሞ ዓይን አፋር የመሆን
ምልክትና መገለጫ ሊሆኑ አይችሉም፡፡ ምክንያቱም ሴቶቹ ብቻ ናቸው ይህ
የታወጀባቸው እንጂ ወንዶቹን አይመለከትም፡፡ ግን ሴቷስ የወንዱን ፊት አይታ
የማትከጅልበት ምን ምክንያት አለ? ነው ወይስ እርሷ አይታ ለማፍቀር አልታደለችም?
256
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የማፍቀር መብቱና ስሜቱስ የላትም? በእርግጥ አዎ ልክ ነው ወንዱ በመንገድ ላይ
ሲሄድ ሴት አይቶ ልቡ ዝሙትን ቢያስብ ወዲያው በቅፅበት አፍታም ሳይቆይ እቤቱ
ሄዶ ሚስቱን እንዲገናኝ በመሐመድ ታዟል፡፡ ያ ማለት ደግሞ ሴቷ ከቤት ሳትወጣ
ቁጭ ብላ ብቻ እሱን መጠበቅ አለባት ማለት ነው፡፡ አሁን ያሉት ዘመናዊ ሙስሊም
ምሁራኖቻቸው (muslim scholars) እነርሱ እንደሚሉት ሳይሆን እንደ መሐመድ
እውነተኛ አስተምህሮት ሴቷ ከቤት መውጣት ያለባት ሶላት ለመስገድና ገበያ ስትሄድ
ብቻ ነው፡፡
ለማንኛውም ወደ እውነታው እንምጣና ሴቷ ሂጃብ እንድትለብስ የተደረገበት ዋነኛ
ምክንያት የመሐመድ የቅርብ ጓደኛና ታማኝ ታዛዣቸው በነበረው አማር ቢን አል-
ካታብ በተባለው ሰው አሳሳቢነት ነው ነገሩ የተጀመረው፡፡ እርሱ ሴቶችን ተሸፋፍነው
እንዲሄዱ የሚያደርግ ሕግ አላህ ለመሐመድ እንዲያወርድላቸው በጽኑ ይመኝ ነበር፡፡
መሐመድ በወቅቱ ለዚህ ጉዳይ ምንም ቦታ ባይሰጡትም ኦማር ግን ግፊት ማድረጉንና
መጨቅጨቁን አላቆመም ነበር፡፡ የነቢያቸውን ሚስቶቻቸውን ሌላ ሰው በዓይኑ እንኳ
አትኩሮ ማየት በፍጹም አይችልም፡፡ መሐመድ ከሞቱም በኋላ ቢሆን የሳቸውን
ሚስቶች ማንም እንዳያገባ በቁርአኑ በሕግ ደንግገዋል፡፡ እሳቸው በ62 ዓመታቸው
ሲሞቱ የ18 ዓመት ወጣት የነበረችው አይሻ ከእሳቸው ሞት በኋላ ማንንም ሳታገባ ኖራ
ነው የሞተችው፡፡ እሳቸው ሲሆኑ ግን ባሎቻቸውን እየገደሉ ሴቶችን በጦር እየማረኩ
በግዳጅ ያገቡ እንደነበር ቀደም ብለን አይተናል፡፡
ኦማርም ነቢያቸው በሚስቶቻቸው የሚመጣባቸውን ፈጽመው እንደማይወዱ
ስለሚያውቅ በመጨረሻም ነገሩን የመሐመድ የግል ጉዳይ ለማድረግ ከራሳቸው
ከመሐመድ ሕይወት ጋር ለማያያዝና ለማቆራኘት አሰበ፡፡ አስቦም አልቀረ የመሐመድ
ሚስቶች ወደ መፀዳጃ ሲሄዱ እየጠበቀ አብሮ መሄድና ነገሩን መሸረብ ጀመረ፡፡ ሆን
ብሎ መሐመድ ይህንን እንዲሰሙና እንዲያውቁም አደረገ፡፡ መሐመድም ይህንን
ሲሰሙ ቀድሞ ኦማር እንዲወርደላቸው ይፈልግ የነበረውን ሴቶችን ሂጃብ እንዲለብሱ
የሚያስገድደውን ሕግ አወረዱለት፡፡ ኦማርም ይህ ትእዛዝ ከየት በእንዴት ዓይነት
ሁኔታ እንደመጣ ጠንቅቆ ስለሚያውቅ ከዚያ በኳላ በየጊዜው ለአላህ ሳይሆን
ለመሐመድ ምስጋናውን ያቀርብ ነበር፡፡ ቀድሞውንም ቢሆን ለፍላጎቱ መሳካት አላህን
ከመለመን ይልቅ የመሐመድን ሚስቶቻቸውን ማስቸገርንና ነገሩን ወደ መሐመድ የግል
ሕይወት ወስዶ መለጠፍ ነበርና የፈለገው ያም ተሳካለት፡፡ ለኦማር ምስጋና ይግባውና
ይኸ ዛሬ ይህ ፊትን ተጀቡኖና ሸፍኖ መሄድ በሁሉም የዐረቡ ዓለም ያለውን የሴቶችን
ሁኔታ አሳዛኝ አድርጎታል፡፡ ዕቃ መሰል ፍጡሮች አድርጓቸዋል፡፡ ቀጥሎ ባለው ፎቶ

257
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ላይ በግራ በኩል ታስሮ ያለውን ሰማያዊ መዳበሪያና በቀኝ በኩል ሰማያዊ ሂጃብ
የለበሰችውን ሙስሊም ሴት ተመልከቱ እስቲ! ምንድን ነው ልዩነታቸው?

በሳውዲ አረቢያ'ኮ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ሴቶች ፊታቸውን ሙሉ በሙሉ ሸፍነው


እንዲሄዱ ከመደረጉም በላይ በሀገሪቱ ሕግ መሠረት ሴቶቹ የራሳቸው መታወቂያ
እንኳን አይሰጣቸውም ነበር፡፡ ሴቶቹ መታወቂያ ይሰጣቸው የነበረው በባሎቻቸው
አሊያም በአሳዳጊዎቻቸው ስም ነበር፡፡ ከላይ እንደጠቀስኩት አሁንም ማንኛውንም
ሙስሊም ወንድ ጠጋ ብላችሁ ‹‹በሃይማኖታችሁ ለምንድነው ሴቶች ሂጃብ (veil)
እንዲለብሱ የሚገደዱት?›› ብላችሁ ብትጠይቁት እነዚያን ሁለት ምክንያቶች ማለትም
“ለአላህ ትእዛዝ ታዛዦች መሆናቸውን ለማሳየትና ትሁትነታቸውን ወይም ዓይን
አፋርነታቸውን አሊያም ያልተብለጨለጩ መሆናቸውን ለማሳየት ሲሉ ሴቶች ሂጃብ
ይለብሳሉ” ይላችኋል፡፡ አሁን አሁን ራሳቸው ሴቶቹም ይህንን ሲያስተጋቡ መስማት
የተለመደ ነገር ሆኗል፡፡ እኔም ለራሴ ይህንን ነበር ስመሰክር የነበረው፡፡ ያንን ማድረጌ
ደግሞ ለአላህ ፍጹም ታማኝ የሆንኩ ስለመሰለኝ ውስጤን ለማስደሰት እሞክር ነበር፡፡
ምንም እንኳን እውነታውና ፍጻሜው ያ ባይሆንም ፊቴን ሙሉ በሙሉ ሸፍኜ በመሄድ
ለአላህ ታማኝነቴን ለመግለጽ በተቻለኝ አቅም ሁሉ ሞክሬያለሁ፡፡ ሁሉን ነገር
መርምሬና አጣርቼ አውቄ እስልምናውን ትቼ እስከወጣሁበት ቀን ድረስ በዚያ ሁኔታ
ለአላህ ትእዛዝ ፍጹም ታማኝ ሆኜ ነበር የኖርኩት፡፡
በመሠረቱ እነዚህ “ለአላህ ትእዛዝ ታዛዦች መሆናቸውን ለማሳየትና
ትሁትነታቸውን ወይም ያልተብለጨለጩ መሆናቸውን ለማሳየት ሲሉ ሴቶች ሂጃብ
ይለብሳሉ” የተባሉት ሁለቱ የሽፋን የሙስሊሞቹ ምክንያቶች እንደ እነርሱ አስተሳሰብና
እኛም በሰው ሰውኛው አስተሳሰብ ካሰብነው ትክክል ሊመስል ይችላል፡፡

258
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የመጀመሪያው የአምላካቸውን ትእዛዝ ከመጠበቅ አንጻር ነው መታየት ያለበት፡፡
ሁለተኛውም ምክንታቸው ቢሆን ትክክል ነው ያልኩበት ምክንያት ከእኛ
ከክርስቲያኖች አለባበስ አንጻር አይቼው ነው፡፡ እውነቱን እንነጋገርና አሁን ባለንበት
በዚህ ዘመን “ጡትን፣ እንብርትንና ታፋን በአደባባይ ገልብጦ መሄድ እንደስልጣኔ
በታየበት” በዚህ በዘመነ ግሎባላይዜሽን ሁሉም ባይሆኑም አንዳንድ ሴት ክርስቲያኖች
እንደሚያደርጉት ከሆነ በእውነቱ ከእንደዚያ ዓይነቱ እጅግ አሳፋሪ አለባበስ አሕዛብነት
ሳይሻል አይቀርም፡፡ እውነቴን ነው የምላችሁ እኔ ራሴ በፊት በእስልምናው
እንደነበርኩበት ማንነቴ ሆኜ ነው የምነግራችሁ በማይረባና ባላወቁት ምክንያት
ሙስሊሞቹ ሴቶች እንደዛ ተጀቡነውና ተሸፍነው መሄዳቸው ከልቤ ቢያሳዝነኝም ከዚያ
በከፋ ሁኔታ አንገቷ ላይ የክርስቶስን መስቀል እንዳደረገች “ጡቴንና እንብርቴን እዩልኝ”
ብላ በአደባባይ ተራቁታና ተጋልጣ የምትሄድ ክርስቲያን እኅቴን ስመለከት ልቤ የበለጠ
በእጅጉ ያዝናል፡፡ እስቲ ልዩነቱን ተመልከቱ! ምክንያቱም ሙስሊሞቹ ሁኔታው
ጠቀማቸውም ጎዳቸውም እነርሱ ግን ለአምላካቸው ታዛዦች መሆናቸውን ለማሳየት
ሲሉ እንደዛ ተሸፍነው ይሄዳሉ፡፡ በተቃራኒው ደግሞ በክርስትናው ቤት ያለውን አፀያፊ
የሆነውን የአንዳንድ እኅቶችን አለባበስ ተመልከቱ እስቲ! (አንዳንድ ማለቴን ልብ
በሉልኝ፡፡ የክርስቶስ ክብር በእነርሱ የሚገለጥ ክርስትናውን በሕይወታቸው የሚሰብኩ
ንጹሕ ክርስቲያን እኅቶች ስላሉ ጉዳዩ እነርሱን አይመለከትም)
ነገር ግን “ጡትታችንንና እምብርታችንን በገሃድ በአደባባይ ካላሳየን የሰለጠንን
አይመስለንም” ብለው ለሚያስቡ እኅቶች ከዚህም በላይ ሊነገር ይገባዋል ባይ ነኝ፡፡
እስቲ በክርስትናው ያሉ እኅቶችን ከታክሲ ሊወርዱ ሲሉ ያለውን ሁኔታ ተመልከቱ!
ቲሸርት ወደታች መጎተቱኮ ራሱን የቻለ አንድ ሥራ ሆኖባቸዋል፡፡ ለዛውምኮ ቦዲ
ተሸርቷ እንድትሸፍን የተፈለገውን ሰውነት ልትሸፍን ባለመቻሏ በግድ እንድትጎተት
ነው የተፈረደባት፡፡ ይሄ እንዳውም የኋላውን ክፍል ለመሸፍን ነው፡፡ ከፊት ያሉት
ፊታውራሪዎቹ እነጡትና እምብርማ ተመልካቾቻቸውንና አድናቂዎቻቸውን ይጠብቃሉ
እንጂ በምን እዳቸው ይሸፈናሉ!
እግዚአብሔርን ፈጽሞ ከማያውቅ ከአሕዛብ ያልተሻለ ግብር እውነተኛውን አምላክ
በሚያመልኩ ሰዎች ዘንድ ሲገኝ ምን ይባላል? እንዴትስ ያለ እጅግ አሳዛኝ ነገር ነው
በእውነት! ለዚህ ነው ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹የዚህ ዓይነቱ ልማድ በአሕዛብ ዘንድ እንኳን
የለም›› እያለ መልእክቱን የጻፈው፡፡ ሰሚ ግን አላገነም፡፡ አሕዛቦቹ ምንም
ለማይጠቅማቸውና ከንቱ ለሆነው እምነታቸው እንደዛ ሲጨነቁና የማያውቁትን
አምላካቸውን ክብር ሲጠብቁ እውነተኛውን አምላክ በሚያመልኩ ክርስቲያኖች ዘንድ

259
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ግን እየሆነ ያለውን ነገር እግዚአብሔር ያሳያችሁ በእውነት!
ሔዋን የአምላኳን ትእዛዝ አልጠብቅ ብላ ሕግ ስትጥስ ጸጋዋና የብርሃን ልብሷ ተገፎ
ስትራቆት ያን ጊዜ ሀፍረተ ሥጋዋን በቅጠል ነበር የሸፈነችው፡፡ ሞቷን በሞቱ የሻረላት
አምላክ ለሔዋን የቀደመ ክብሯን መልሶላታል፡፡ ሴቶች ልጆቿንም በ80 ቀን
ጥምቀታቸው የእርሷን ሙሉ ክብርና ጸጋ ሰጥቶ ሰውነታቸውንም የመንፈስ ቅዱስ
ማደሪያ አድርጎ ቢቀድሰውም እነርሱ በዘመኑ ያሉ ሔዋናውያን ግን… ሰውነታቸውን
የአምላካቸው ስም የሚሰደብበት አደረጉት! ለዚህም ነውኮ ሐዋርያው “በእናንተ ሰበብ
የእግዚአብሔር ስም በአሕዛብ መካከል በከንቱ ይሰደባል” ያለው፡፡ ሮሜ 2፡24፡፡ ግና
እነርሱ ይሄ መች ገባቸው! እንዲገባቸውም አይፈልጉም፡፡ “ይህ ሰውነትሽን
የሚያሳይልሽ አለባበስሽ ነው የሚያምርብሽ፣ ኋላቀር ሴት አትምሰይ፣ ዘመናዊ ሁኚ
እንጂ…” እያለ ሹክ የሚላቸውና ከእግዚአብሔር የሚለያቸው የሰይጣን ፈተና
መሆኑንም አላወቁትም፤ አልገባቸውም፡፡ አንዳንዶቹ እንዲያውም እንዲያውቁትና
እንዲገባቸውም ፈጽሞ አይፈልጉም፡፡ የበለጠ አስከፊ የሚሆነው ደግሞ ይህ ነው-
ከስሕተት ለመመለስ አለመፈለግ! ‹‹ፍካሬ ኢየሱስን›› አንብቡትና ምን እንደሚል እዩት
እስቲ!
እጅግ በጣም የሚገርመውና የሚዘገንነው ነገር ክርስቲያን እኅቶች ያንን የተራቆተን ገላ
የሚያሳየውን ልብስ እንደለበሱ ምንም ሳይመስላቸው በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም
ወደ ቤተክርስቲያን ሰተት ብለው ቤተመቅደሱ በር ድረስ መግባት መጀመራቸው ነው፡፡
ከታክሲ ሲወርዱ ከኋላ ያለውን ሀፍረተ ሥጋቸውን ለመሸፈን የሚጎትቷን ቲሸርት
እንደለበሱ ያለ ምንም መሳቀቅ ቤተክርስቲያን ውስጥ ድረስ ሰተት ብለው ይገባሉ፡፡
ገብተው ሲሳለሙና ሲሰግዱ ያችን ተጎትታ ከኋላ ያለውን ሀፍረተ ሥጋቸውን
የምትሸፍን ብጥሌ ቦዲ ቲሸርት ምን ሊያደርጓት እንሚችሉ እነርሱና የሚያያቸው
አምላክ ያውቁታል፡፡
ሔዋን ጸጋዋና የብርሃን ልብሷ ተገፎ ስትራቆት ያን ጊዜ ሀፍረተ ሥጋዋን በቅጠል ነበር
የሸፈነችው፡፡ የዘመኑ ሴቶችና ልጆቿ ደግሞ ከ5700 ዘመን በኋላ በሰለጠነው ዓለም
በውድ ዋጋ በገዟቸው ዘመናዊ ብጥሌ ልብሶቻቸው ሀፍረተ ሥጋቸውን አጋለጡት፡፡
እነጡትና እምብርት፣ እነዳሌና ባት…. ተጋልጠውና ተራቁተው ከ5700 ዘመን በኋላ
ስልጣኔንና ዘመናዊነትን ፍለጋ አደባባይ ወጡ!!! እንዲህ ነው ስልጣኔ! አደባባይ ወጥቶ
በገሀድ እዩኝ ለማለት ቀጣይና ተረኛ የሴት ልጅ የሰውነት ክፍልስ ማን ይሆን?
የሔዋንን ቅጠል ሆይ ወዴት አለሽ???

260
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ወደ እስልምናው ጉዳይ ልመለስና ቀጣዩን ርዕስ በደንብ ተመለክቱልኝና አንብባችሁት
ስትጨርሱ ፍርዱን ስጡ፡፡

7.ወሲብና ወሲባዊነት በእስልምና /Sex and sexuality in Islam/፡-


በእስልምና እምነት ውስጥ ስለ ወሲብ በግልጽ መነጋገር አልተለመደም፡፡
ተከልክሏልም፡፡ ሴቷ ከራስ ፀጉሯ እስከ እግር ጥፍሯ ድረስ በሂጃብ እንደትሸፈን
የተደረገው በወንዱ ላይ የወሲብ ስሜትን እንዳትቀሰቅስ ወይም የዝሙት ጠንቅ
እንዳትሆን ተብሎ ነው፡፡ ወሲብን በተመለከተ እስልምናው ውስጥ ያለውን አስተሳሰብ
በግልጽ አውጥቶ ለመናገር ልክ ሂጃብ ውስጥ እንዳለችው ሴት የተደበቀና የተሸፋፈነ
ይሁን እንጂ የውስጡ ገመና ግን እጅግ ብዙ ነው፡፡ ይህንን ገመና ነው በዚህ ርዕስ ስር
ገልጠን የምናየው፡፡
(ማሳሰቢያ፡- ወሲብን በተመለከተ በእስልምናው ውሰጥ ያለውን ነገር ገልጦ ማውጣቱና
ይፋ ማድረጉ በራሱ በጣም ከባድ ነው፡፡ ቀጥሎ የምታነቡትን ጽሑፍ እኔ ስጽፈው
መጥፎ ስሜት እየተሰማኝ ቢሆንም የግድ መታወቅ ስላለበት ነው ተሸፋፍኖ ያለውን
ነገር በግልጽ ያወጣሁት፡፡ እኔ ከራሴ የምናገረው (የምጽፈው) አንዳች ነገር የለም
ይልቁንም በቁርአኑ፣ በሐዲሱና በሸሪዓው ሕግ ላይ የተጻፉትንና መምህራኖቻቸው
ያስተማሩትን ነገር ግን ብዙ ሰዎች የማያውቋቸውን ጥቅሶች ነው መልሼ የጻፍኩት፡፡
ስለዚህ ምንም እንኳን ቀጥሎ የሚነሱት ሀሳቦች የሚያሳፍሩና ለሞራላዊ እሳቤም ፍጹም
የማይመቹ ቢሆኑም በእስልምና ሃይማኖታዊ መመሪያዎች ላይ የተጻፈውን ነገር መልሼ
መጻፌ የሚያሳፍረኝ ነው ብዬ አላምንም፡፡ እኔ ቀጥሎ በምናገረው ነገር መታፈር ያለበት
በሃይማኖታዊ መመሪያዎቹ ነው ወይስ በእኔ ነው? የሚለውን ደግሞ ጽሑፉን አንብቦ
ሲጨርስ ፍርዱን እንዲሰጥ ለአንባቢው የቤት ሥራ ሰጥቻለሁ)
7.1.በገንዘብ ክፍያ የሚፈጸም ወሲብ፡- እስልምናው ሙስሊም ወንዶች ገንዘብ
ከፍለው ወሲብ እንዲፈጽሙ ይፈቅድላቸዋል፡፡ ቁርአኑ ነው ይህን ያለው እንጂ እኔ
አይለሁም፡፡ ከዚህ በፊት እንዳየነው ወንዶች ወሲብ መፈጸም የሚችሉት ካገቧቸው
ሴቶችና በጦር ምርኮ ከያዟቸው ገደብ አልባ ሴቶቸ ጋር ነው፡፡ ቁርአኑና ሐዲሱም ይህን
በግልጽ አስቀምጠውታል፡፡ ከዚህ ባሻገር ግን ሙስሊም ወንዶች የፈለጓት ሴት ጋር
ሄደው ገንዘባቸውን ከፍለው ወሲብ መፈጸም ይችላሉ፡፡ ገንዘቡን ግን የግድ መክፈል
አለባቸው፡፡ ቁርአኑ 4:24 ላይ እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፡- ‹‹ከሴቶችም በባል
ጥብቆቹ፣ እጆቻችሁ በምርኮ የያዙዋቸው ሲቀሩ በናንተ ላይ እርም ናቸው፡፡ ይህን
አላህ በናንተ ላይ ጻፈ፤ ከዚሃችሁም ከተከለከሉት ወዲያ ጥብቆች ሆናችሁ ዝሙተኞች
261
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሳትሆኑ በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ለናንተ ተፈቀደ፤ ከነርሱም በርሱ በመገናኘት
የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች መህሮቻቸውን ግዴታ ሲሆን ስጡዋቸው፡፡ ከመወሰንም
በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በናንተ ላይ ኀጢአት የለም›› ይላል ቁርአኑ፡፡ ወንዶች
ካገቧቸውና በጦር ከማረኳቸው ሴቶች ውጭ ከሌላ ሴት ጋር ወሲብ መፈጸም ክልክል
ነው ካለ እንደገና መልሶ ገንዘባቸውን ከፍለው ዝሙት እንዲፈጽሙ መፍቀድ ማለት
ምን ማለት እንሆነ የሚያውቁት መሐመድና እነርሱ ብቻ ናቸው፡፡
7.2.ለአንድ ቀን ብቻ በስምምነት የሚፈጸም ወሲብ /one-night stand/፡-
በእስልምናው “M’uta Marriage” እየተባለ ይጠራል፡፡ ወንዱ ሙስሊም ለአንድ ቀን
አዳር ብቻ የሚፈጽመው ወሲብ ነው፡፡ ወንዱ ሌሊቱን ብቻ ነው ከሴቷ ጋር ማደር
የሚጠበቅበት፤ ሲነጋ ሁለቱም አይተዋወቁም፡፡ ነገሩን የበለጠ አስገራሚ የሚያደርገው
ነገር ድርጊቱ ምንም ዓይነት የጊዜ ገደብ የሌለው መሆኑ ነው፡፡ ድርጊቱን በየጊዜው
መፈጸም ይቻላል፡፡ ድርጊቱን የሱኒ ሙስሊሞች የሚቃወሙት ቢሆንም የሺዓ
ሙስሊሞች ግን በስፋት ተግባራዊ ያደርጉታል፡፡ (Malcom’s Persia vol.II.p.591)
የመሐመድ የልጃቸው ልጅ የሆነው ኢማም ሐሰን ከ300 በላይ በትዳርና በምርኮ
የያዛቸው ሴቶች እንደነበሩት ይነገርለታል፡፡ ከእነርሱ በተጨማሪ ይህን ጊዜአዊ የአንድ
ቀን ጋብቻም ተግባራዊ ያድርግ እንደነበር በታሪክ ተጽፏል፡፡ በሐዲሱ ላይ ስለ ጊዜአዊ
የአንድ ቀን ጋብቻ የተጠቀሰ አንድ ምሳሌ እንይ፡- ራቢ ቢን ሳብራ የተባለው
የመሐመድ ተከታያቸው እንደተናገረው መካን በተቆጣጠሩ ሰዓት ከመሐመድ ጋር
ሆነው ለ15 ቀን ጉዞ አድርገው ነበር፡፡ በቆይታቸውም ወቅት መሐመድ በዚያ ካሉ
ሴቶች ጋር ጊዜአዊ የስምምነት ጋብቻን በማድረግ ወሲብ እንዲፈጽሙ
ፈቅደውላቸዋል፡፡ ራቢ ቢን ሳብራም ከጓደኛው ጋር ወደ መካ በወጡ ሰዓት መንገድ
ላይ ካገኛት ኮረዳ ኩብል ጋር ጊዜያዊውን የጋብቻ ስምምነት ይነጋገርና ካባውን
ለመክፈል ተስማምቶ ከሴቷ ጋር ወሲብ እንደፈጸመ ነው ራሱ የተናገረው፡፡ ድርጊቱንም
መሐመድ ክልክል መሆኑን እስካወጁበት ጊዜ ድረስ ተግባራዊ ያደርገው እንደነበር
ተናግሯል፡፡ መጀመሪያም ቢሆን ድርጊቱን እንዲፈጽሙ የፈቀዱላቸው ራሳቸው
መሐመድ ናቸው በኋላ ላይ ግን ይህን ከልከለዋል፡፡
Sahih Muslim Book 008, Number 3253: “Rabi' b. Sabra reported that his father
went on an expedition with Allah's Messenger during the Victory of Mecca, and we
stayed there for fifteen days (i. e. for thirteen full days and a day and a night), and
Allah's Messenger permitted us to contract temporary marriage with women. So I
and another person of my tribe went out, and I was more handsome than he,
whereas he was almost ugly. Each one of us had a cloaks, my cloak was worn out,
262
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
whereas the cloak of my cousin was quite new. As we reached the lower or the
upper side of Mecca, we came across a young woman like a young smart long-
necked she-camel. We said: Is it possible that one of us may contract temporary
marriage with you? She said: What will you give me as a dower? Each one of us
spread his cloak. She began to cast a glance on both the persons. My companion
also looked at her when she was casting a glance at her side and he said: This cloak
of his is worn out, whereas my cloak is quite new. She, however, said twice or
thrice: There is no harm in (accepting) this cloak (the old one). So I contracted
temporary marriage with her, and I did not come out (of this) until Allah's Mes-
senger declared it forbidden.”
7.3.በፍቅር ጨዋታ ለመደሰት ድንግል የሆነች ልጃገረድ ተመራጭ ናት /virgin
girl is preferable for fun and frolic/፡- ሴት ልጅ እስክታገባ ድረስ ድንግልናዋን
ጠብቃ የመቆየት ከፍተኛ የሆነ ግዴታና ኃላፊነት አለባት፡፡ በእርግጥም ይህ ይበል
የሚያሰኝ ነው፡፡ ይህ ሳይሆን ቀርቶ ግን ሴቷ ድንግልናዋን ብታጣ 100 ጊዜ
እንድትገረፍና በድንጋይ ተወግራ እንድትገደል ነው ቁርአኑ የደነገገው፡፡ (—-ጥቅሱን
አስቀምጥ) (ሕጉ በዘመናችንም በተለያዩ ኢስላማዊ ሀገሮች እየተፈጸመ መሆኑን
እውነተኛ ታሪኮችንና ጥናታዊ መረጃዎችን ለመመልከት በገጽ-—-ላይ ‹‹በድንጋይ
ወግሮ መግደልና የክብር ግድያ›› /honor killing & Stoning/ የሚለውን ርዕስ
ይመልከቱ)
ሙስሊም ሴት ከጋብቻ በፊት ምንም ዓይነት ጾታዊ ግንኙነት ፈጽሞ
አይፈቀድላትም፡፡ ይህ በራሱ ጥሩ ሆኖ ሳለ ግን ለወንዱ ደግሞ የማይሠራ ሕግ መሆኑ
አስገራሚ ነው፡፡ ወንዱ ሙስሊም ከማግባቱም በፊት መወስለት ይፈቀድለታል፡፡
ይበልጥ የሚያስገርመው ነገር ዝሙት እንዲፈጽም የሚፈቀድለት ነጻ ከሆነች ሙስሊም
ሴት ጋር ሳይሆን ከእስልምና እምነት ውጭ ካሉ ሴቶች ጋር መሆኑ ነው፡፡ ከጦር
ምርኮኞች ወይም ባርነት ከተያዙ ሴቶች ጋር አሊያም ገንዘቡን ከፍሎ ዝሙት መፈጸም
ይፈቀድለታል ነገር ግን ነጻም ብትሆን እንኳ ሙስሊሟን ሴት እንዲነካ
አይፈቀድለትም፡፡ “The thought of indulging in premarital sex by an adult woman is
absolutely unthinkable in Islam (For men it is a different story altogether. As we
shall see later, it is possible for an unmarried Muslim man to be engaged in sex
with slavegirls/captive/infidel women but not with free Muslim women.”)
አሁን ደግሞ ነቢያቸው መሐመድ ድንግል የሆነች ልጃገረድ ተመራጭ መሆኗን
ያስተማሩበትን ትምህርት እንይ፡- ከመሐመድ ተከታዮች ውስጥ አንድ ድንግልና

263
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የሌላትን ሴት እንዳገባ ሲነግራቸው ‹‹ድንግል የሆነችውን ሴት ለምን አላገባህም?››
እያሉ ይጠይቁት ነበር፡፡ ይህንንም ከዚህ በፊት በገጽ—-ላይ ‹‹ዕድሜያቸው ገፋ ያሉ
ሴቶች ከትዳራቸው እየተፈናቀሉ በኮረዳዎች መተካት አለባቸው›› በሚለው ርዕስ ስር
በደንብ አይተነዋል፡፡ የቀሩትን ጥቅሶች ቀጥሎ እናያቸዋለን፡፡
መሐመድ ጃቢር ቢን አብዱላህ የተባለው ተከታያቸው ሚስት እንዳገባ ሲነግራቸው
“ያገባኸው ድንግል የሆነችን ሴት ነው ወይስ ድንግል ያልሆነች ሠራተኛ ሴት?” ብለው
ይጠይቁታል፡፡ ጃቢርም በሥራ ላይ ያለች ሚስት እንዳገባ ሲነግራቸው መሐመድ
“አብራህ የምትጫወትና አንተም የምታጫውታት ወጣትና ድንግል የሆነች ልጃገረድ
ለምን አላገባህም?” በማለት ነው የጠየቁት፡፡ ተከታዮቹን ሦስት ሐዲሶች በደንብ
ተመልከቷቸው፡፡
Sahih Bukhari Volume 7, Book 62, Number 16: Narrated Jabir bin Abdullah: While
we were returning from a Ghazwa (Holy Battle) with the Prophet, I started driving
my camel fast, as it was a lazy camel A rider came behind me and pricked my cam-
el with a spear he had with him, and then my camel started running as fast as the
best camel you may see. Behold! The rider was the Prophet himself. He said, 'What
makes you in such a hurry?" I replied, I am newly married "He said, "Did you mar-
ry a virgin or a matron? I replied, "A matron." He said, "Why didn't you marry a
young girl so that you may play with her and she with you?" When we were about
to enter (Medina), the Prophet said, "Wait so that you may enter (Medina) at
night so that the lady of unkempt hair may comb her hair and the one whose hus-
band has been absent may shave her pubic region.
Sahih Bukhari Volume 3, Book 38, Number 504: Narrated Jabir bin 'Abdullah: “I
was accompanying the Prophet on a journey and was riding a slow camel that was
lagging behind the others. When we approached Medina, I started going (towards
my house). The Prophet said, "Where are you going?" I said, "I have married a
widow." He said, "Why have you not married a virgin to fondle with each other?"
Sahih Muslim Book 008, Number 3459: Jabir b. 'Abdullah reported: “I married a
woman, whereupon Allah's Messenger said to me: Have you married? I said: Yes.
He said: Is it a virgin or a previously married one (widow or divorced)? I said: With
a previously married one, whereupon he said: Where had you been (away) from
the amusements of virgins? Shu'ba said: I made a mention of it to 'Amr b. Dinar
and he said: I too heard from Jabir making mention of that (that Allah's Apostle)
said: Why didn't you marry a girl, so that you might sport with her and she might

264
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
sport with you?”
ከላይ ካየናቸው በመጀመሪያው ሐዲስ መጨረሻ ላይ ሴቷ ለወሲብ በቂ
ዝግጅት ማድረግ እንዳለባት ነው መሐመድ የተናገሩት፡፡ ይህም ባሏ ወጥቶ እስኪመለስ
ድረስ ሴቷ የብልቷን ጸጉር ላጭታ መጠበቅ አለባት፡፡ በሌላም ቦታ መሐመድ
እንዳስተማሩት ወንዱ ለጉዞ ወጥቶ ሲመለስ ሚስቱ የብልት ጸጉሯን ሳትላጭና የራስ
ጸጉሯን ሳታበጥር ወደ ቤት መግባት የለበትም፡፡ “the Prophet said, "Wait so that you
may enter (Medina) at night so that the lady of unkempt hair may comb her hair
and the one whose husband has been absent may shave her pubic region.” ሳሂህ
ቡኻሪ 7፡62፡16፡፡
Sahih Bukhari Volume 7, Book 62, Number 173: Narrated Jabir bin 'Abdullah: The
Prophet said, "If you enter (your town) at night (after coming from a journey), do
not enter upon your family till the woman whose husband was absent (from the
house) shaves her pubic hair and the woman with unkempt hair, combs her hair"
ለመሆኑ መሐመድ ስለ ወሲብ ይህን ያህል ትኩረት ሰጥተው መናገር ለምን
አስፈለጋቸው? እውነት እንነጋገር እስቲ እንዲያው አሁን ስለ ብልት ጸጉር ተላጨ
አልተላጨ አሁን ለዚህ ተልካሻ ነገር ሕግ መውጣት ነበረበት? ይህ በትክክል የሚያሳየን
ነገር ቢኖር ወሲብ በእስልምና ውስጥ በግልጽ የማይወራ ቢሆንም ነገር ግን ትልቅ ቦታ
የሚሰጠው መሆኑን ነው፡፡
7.4.ጤናማ ያልሆነ የወሲብ ፍላጎት /Sexual perversion/:- ሙስሊም
ወንዶች መንገድ ላይ እየሄዱ ድንገት የሆነች ቆንጆ ሴት አይተው ምኞት
ቢያስቸግራቸው በዚያው ቅፅበት ሮጠው ወደ ቤታቸው ሄደው ከሚስታቸው ጋር
ወሲብ መፈጸም አለባቸው፡፡ መሐመድ ይህን ድርጊት ራሳቸው በተግባር ከፈጸሙት
በኋላ ነው ተከታዮቻቸውም እንደ እርሳቸው እንዲያደርጉ ያስተማሯቸው፡፡ “Jabir
reported that Allah's Messenger saw a woman, and so he came to his wife,
Zainab, as she was tanning leather and had sexual intercourse with her. He
then went to his Companions and told them: The woman advances and
retires in the shape of a devil, so when one of you sees a woman, he should
come to his wife, for that will repel what he feels in his heart.” (Sahih
Muslim Book 008, Number 3240)
ከዚህ የመሐመድ ትምህርትና ድርጊት ብዙ አገራሚ ነገሮችን እናገኛለን፡፡
የመጀመሪያው ወንዱ ካለበት ሁኔታ አንጻር ቦታና ጊዜ ሳይወስነው በማንኛውም ሰዓት
ስሜቱን መቆጣጠር የማይችል ተራ ፍጡር መሆኑ ነው፡፡ እስቲ ተመልከቱ ሰውየው
265
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሥራ ቦታ ነው ብለን እናስብ! ለምሳሌ የሕክምና ባለሙያ፣ ሾፌር፣ የመንግሥት
ሠራተኛ፣ በግብርና ሥራ ላይ ያለ ገበሬ… ሊሆን ይችላል፡፡ እንግዲህ በእነዚህና መሰል
የሥራ ቦታዎች ላይ ሆኖ ወንዱ እዚያው ሥራ ቦታው ላይ ሴት አይቶ ስሜቱ ቢመጣ
በዚያው ቅፅበት ወደ ቤቱ ሄዶ ወሲብ መፈጸም አለበት ማለት ነው፡፡ እንግዲህ ስንት
ጊዜ ሴት አይቶ ተመኝቶ ስንት ጊዜ ወደ ቤቱ ሊመላለስ እንደሚችል ለመገመት
አስቸጋሪ ነው፡፡ እሺ እርሱስ ሴት በተመለከተና ስሜቱ በመጣ ሰዓት ሥራውንም ትቶ
ወደ ቤት ሲመላለስ ይዋል ይህ የእኛ የሴቶቹ ችግር አይደለም፣ ግን በሌላ በኩል
ያለውን አንድምታ ልብ ብላችሁታል? እርሱ ስሜቱ ተነስቶበት ወደ ቤት ሲሄድ ሚስቱ
እቤት ውስጥ የግድ መገኘት አለባት፡፡ ሴቷ ባሌ በማንኛውም ሰዓት ሊመጣ ይችላል
ብላ እቤት ውስጥ ቁጭ ብላ እርሱን ብቻ መጠበቅ አለባት ማለት ነው፡፡ ይህም ሴቷ
ወንዱ ስሜቱን የሚያረካባት የወሲብ መጠቀሚያው ብቻ መሆኗን ነው የሚያሳየው፡፡
አዎ ልክ ነው፤ ትርጉሙ እንደዚያ ነው፡፡ ከቤት ወጥታ ሥራ መሥራት ካልቻለች እርሷ
ማለት ለወሲብ እርካታ የምታስፈልግ ተራ ዕቃ /fetish objects/ ናት ማለት ነው፡፡
እውነቴን ነው በዚህ እርግጠኛ ይሁኑ፡፡ እንዲያውም በሌላ ቦታ ሐዲሱ ምን ይላል
መሰላችሁ!? ሴቷ ምግብ ማብሰያ ቤት ሆና ምግብ እያበሰለች እንኳን ቢሆን ወንዱ
በዚያች ቅፅበት ለወሲብ ከፈለጋት እያበሰለች ያለውን ምግብ እሳቱ ላይ ትታ መሄድ
አለባት፡፡ ይህ ባይሆን ግን መላእክት ሲገርፏት ያድራሉ ይላል ሐዲሱ፡፡ ሌላው ቢቀር
ሴቷ መስጊድ ሄዳ ከምትሰግድ ይልቅ እቤት ውስጥ ብትሰግድ ይመረጣል፡፡ (የሐዲሱን
ማስረጃ አስገባ——)
ቀደም ብለን ባየናቸው ሁለት ሐዲሶች ላይ ሌላም የምናስተውለው ነገር አለ፡፡
እሺ ሴቷ እቤት ውስጥ ቀኑን ሙሉ ቀጭ ብላ ትጠብቀው አሊያም የምታበስለውን
ምግብ ትታው ሄዳ ምግቡም ይረር እንበል፡፡ ግን ደግሞ ሴቷ ለወሲብ ዝግጁ መሆኗ
አለመሆኗ ወይም የፍላጎቷ ጉዳይ ፈጽሞ ግንዛቤ ውስጥ አለመግባቱ እንዴት የሚያሳዝን
ነገር ነው! የእርሷ ስሜት መጠበቅም ፈጽሞ ከግንዛቤ ውስጥ አልገባም፡፡ እንዲገባም
አልተፈለገም፡፡ ያለ ምንም ማጋነን ሴቷ ወንዱ የወሲብ እርካታውን እንዲወጣባት
የምታስፈልግ ዕቃ /fetish objects/ ተደርጋ ነው የተቀመጠችው፡፡ ስለዚህ እኔ
‹‹በእስልምናው ውስጥ ሴት ልጅ ለወንዱ የዝሙት መጠቀሚያ ከመሆን ያለፈ ቦታ
የላትም›› የሚለው አገላለጽ በጣም ትክክለኛና ገላጭ የሆነ ተስማሚ አነጋገር ነው
እላለሁ፡፡
ከዚሁ ከመጀመሪያ ሐዲስ ጋር በተያያዘ ሌላው ሊታለፍ የማይገባው ጉዳይ
መሐመድ ስለ ሴት ልጅ የተናገሩት አንድ ነገር አለ፡፡ መንገድ ላይ በመታየቷ ብቻ

266
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የወንዱ ስሜት በመቀስቀሱ ምክንያት ‹‹ሴቷ ሰይጣን ወይም እርኩስ መንፈስ ናት›› ነው
መሐመድ ያሉት፡፡ “…The woman advances and retires in the shape of a devil, so
when one of you sees a woman, he should come to his wife, for that will repel
what he feels in his heart.” (ሳሂህ ሙስሊም 8፡3240) ይህም በግልጽ የሚያሳየው ነገር
ቢኖር መሐመድ ለሴት ልጅ ያላቸው አመለካከት እስከዚህ ድረስ መሆኑን ነው፡፡
7.5.ሙሉ ያልሆነ የወሲብ እርካታ /incomplete sexual pleasure/፡- ከላይ
ባለው ርዕስ ላይ ስንነጋገር በእስልምናው ውስጥ የሴቷ ፍላጎት ወይም የስሜቷ ጉዳይ
መጠበቅም አለመጠበቅ ፈጽሞ ከግንዛቤ ውስጥ አይገባም ብዬ ነበር፡፡ ይህንን
የሚያረጋግጡልኝ ሁለት ምሳሌዎችን ላሳያችሁ፡፡ በመሐመድ ትምህርት መሠረት
ወንዱ ወሲብ እየፈጸመ እያለ በመሀል እርሱ ስሜቱን ካወጣና ከበቃው ዘሩን ሳያፈስ
ወሲብ ማድረጉን ማቋረጥ ይችላል፡፡ ማድረግ የሚጠበቅበት ብልቱን ማጠብና መስገድ
ነው፡፡ የእርሷን ስሜት ከምንም ሊቆጥረው አይገባም፡፡ “Ubayy Ibn Ka'b reported:
I asked the Messenger of Allah about a man who has sexual intercourse
with his wife, but leaves her before orgasm. Upon this the Prophet said: He
should wash the secretion of his wife, and then perform ablution and offer
prayer.” (Sahih Muslim Book 3, Number 0677)
“Zaid b. Khalid al-Jubani reported that he askad Uthman b.'Affan: What is your
opinion about the man who has sexual intercourse with his wife, but does not
experience orgasm? Uthman said: He should perform ablution as he does for pray-
er, and wash his organ. 'Uthmin also said: I have heard it from the Messenger of
Allah.” (Sahih Muslim Book 3, Number 0680)
ለመሆኑ በእስልምናው ውስጥ ስለ ወሲብ ይህን ያህል ትኩረት ተሰጥቶ መነገር ለምን
አስፈለገ? እንደነዚህ ዓይነት ለዘቀጡና ከአእምሮ በታች ለሆኑ ጉዳዮች እንኳን ሕግ
ማውጣት ይቅርና ከነጭራሹ መነገርም አልነበረባቸውም፡፡ መሐመድ ግን ወሲብን
በመለከተ እያንዳንዷን ጥቃቅን ነገር እንዴት አድርገው በልዩ ትኩረት
እንደተመለከቷትና ትልቅ ቦታ እንደሰጧት መታዘብ ትችላላለችሁ፡፡
ርዕሳችን ‹‹ወሲብና ወሲባዊነት በእስልምና›› /Sex and sexuality in Islam/ መሆኑን
አንርሳ፡፡ እንዲያው ነገሩ በግልጽ መነገርና መታወቅ ስላለበት ነው እንጂ እኔም እንደዚህ
ዓይነት ነገሮችን ስጽፍ በውስጤ ብዙ ደስ የማይሉ ስሜቶች እየተፈጠሩብኝ ነው፡፡
እናንተም ይህን የአሕዛብ እርኩሰት ስታነቡ ከእኔ በበለጠ መጥፎ ስሜት
እንደሚሰማችሁ አውቃለሁ፡፡ ነገር ግን ወሲብ በእስልምና እምነት ውስጥ በግልጽ
ባይወራም የቱን ያህል ትልቅ ቦታ እንደተሰጠው ለማሳየት ስለፈለኩ ነው ይህን ሁሉ
267
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የረከሰ ነገር የጠቀስኩት፡፡ በዚሁ መሠረት እይታችንን እንቀጥላለን፡፡
7.6.የሴቷን ሰውነት ለመደሰቻነት መጠቀም /Enjoyment of a female’s body/፡-
“Narrated Abdullah ibn Abbas: A man came to the Prophet, and said: ‘My wife
does not prevent the hand of a man who touches her. He said: Divorce her. He
then said: I am afraid my inner self may covet her. He said: Then enjoy
her.’” (Sunaan Abu Dawud: Book 11, Number 2044). በእስልምና ሴት ልጅ ወንዱ
ስሜቱን የሚያረካባት የወሲብ መጠቀሚያው ብቻ መሆኗን ቀደም ብለን አይተናል፡፡
ለመሐመድና ለተከታዮቻቸው ሴት ማለት ከቤት ውስጥ ሳትወጣ ለወሲብ እርካታ
ብቻ የምታስፈልግ /fetish objects/ ናት፡፡ ወንዱ የራሱን ስሜት ብቻ ከተወጣባት
በኋላ ከአጠገቧ ዘወር የሚልባት ከመሆኗም በላይ ምንም ስሜት እንደሌላት ግዑዝ ነገር
ነው የተቆጠረችው፡፡ እንደዚያ ባይሆንማ ኖሮ የእርሷ ስሜትና ፍላጎት ከግንዛቤ ውስጥ
ይገባ ነበር፡፡ በግንኙነታቸው ወቅት እርሷ ምንም ዓይነት ድርሻ የላትም፡፡ ሰውነቷ ብቻ
ነው የወንዱ መደሰቻ የሚሆነው፡፡ ይሄ ብቻ አይደለም፣ በእስልምናው ውስጥ የሴት
ልጅ ሰውነቷ ለወንዱ በገንዘቡ የገዛው መደሰቻው እንደሆነ ተደርጎ ነው የሚቆጠረው፡፡
ለማመን ይከብድ ይሆናል እውነቱ ግን ይኸው ነው፡፡ ለዚያውም ለወሲብ ተግባር
የሚውለውን እያንዳንዱን የሰውነት ክፍሏን (sex organs) ወንዱ በገንዘቡ የገዛው
እንደሆነ አድርጎ ነው የሚያስበው፡፡ ወደፊት ከሐዲሱ ላይ ምሳሌዎችን እያየን ስንሄድ
ነገሩ የበለጠ ግልጽ ይሆንላችኋል፡፡ ስለዚህ ዝም ብላችሁ ማንበባችሁን ቀጥሉ፡፡
ማንኛውም ሙስሊም ወንድ ሴቷን ከማግባቱ በፊት አስቀድሞ የሚከፍለው ክፍያ
(dower) አለ፡፡ በእነርሱ ቋንቋ ማህር (mahr) ይሉታል፡፡ ክፍያው በሀገራችን
ኢትዮጵያ እንዳለው የጥሎሽ ዓይነት ክፍያ ይመስላል ግን አይደለም፡፡ ለወሲብ ተግባር
የሚውለውን እያንዳንዱን የሴቷን የሰውነት ክፍሏን (sex organs) ወንዱ በገንዘቡ
የገዛው እንደሆነ ተደርጎ ነው በእስልምናው የሚታሰበው፡፡ ይህን እኔ ፈጥሬ ያወራሁት
ነገር ሳይሆን በሸሪዓው ሕግ “m5.4 (ref: 8, p.526)” እና በሐዲሱ ላይ በትክክል
የተጻፈውን ነገር ነው መልሼ እያስተጋባሁ ያለሁት፡፡
“In Islam, sex means the enjoyment of a female body. The notion that sex could be
an exceedingly joyful experience for both male and female is sadly lacking in the
Islamic concept of it. A woman does not actively take part or act in sexual copula-
tion. She is merely a passive receiver of male action, simply an instrument for
providing carnal pleasure to the man. The idea that sex is a supreme physical satis-
faction for both male and female is absent in Islam. Sex is viewed only from a
man’s angle and it is actually considered as a service or a commodity. In all cases

268
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
of marriage and sex she is treated merely as a sexual object, much like the provider
of a service for which she must be paid some compensation. In Islamic parlance,
this compensation for sexual service is known as mahr or dower. All Muslim men
must agree to pay an amount of money before marrying a woman.This payment
can be immediate or it can be deferred to a future date. Now you know what a
mahr is. No Islamic marriage is valid without the agreement for a dower. In reality,
however, this dower is nothing but the payment for the possession of a female
body for sexual gratification by the male. To check the veracity of such a direct
and outrageous statement, please open any Sha’ria book, such as reference 8. Here
is an excerpt from this authentic Sha’ria (the divine law of Allah) book. Ownership
of a woman’s body to do as he likes including beating. m5.4 (ref: 8, p.526)
Let us also look into a book of Islamic jurisprudence that was used (during the
British Raj in India) as a textbook for Hanafi laws at Inns of Law (London). It is the
book, (reference 11) which even the Sha’ria lawyers consult regularly in the inter-
pretation of Islamic laws. In page 44 of this book, it is written:
Full dower is the payment for the delivery of woman’s person, Booza, meaning
(Genitalia arvum Mulieris.)The wife entitled to her whole dower upon the con-
summation of the marriage or the death of the husband.-If a person specify a dow-
er of ten or more Dirms, and should afterwards consummate his marriage, or be
removed by death, his wife, in either case, has a claim to the whole of the dower
specified, because, by consummation, the delivery of the return for the dower,
namely the Booza, or woman’s person, is established, and therein is confirmed the
right to the consideration, namely, the dower; and, on the other hand, by the de-
cease of the husband the marriage is rendered complete by its completion, and
consequently is so with respect to all its effects.
The meaning of Genitalia arvum Mulieris is woman’s vagina. The above few sen-
tences clearly meant that a woman sells her vagina in return for the mahr. It is a
commercial transaction. Make no mistake about it! Period. This is the real mean-
ing of sex in Islam; that is, a man buys a woman’s sex organ for enjoyment through
the payment of mahr, which is the Islamic dower. It is rather interesting to note
that, in the legal procedure to obtain Sexual gratification by a man, a woman (a
wife or a slave-girl or a captive woman) is merely a servant whose job is only to
satisfy her husband sexually. In Islam, we can only find the ‘golden’ treatment of
women, you contend. Perish the thought. Here is what is written in the same Is-
lamic law book as the actual legal status of a female sex partner in Islam.
269
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Woman is servant and the husband is the person served (ibid, p.47)
Case of marriage on a condition of service from the husband ፡ …it is not lawful that
a woman should be in a situation to exact the service of her husband who is a
freeman, as this would amount to a reversal of their appointed stations , for one of
the requisites of marriage is, that the woman be as a servant, and the man as the
person served.
ከላይ ያየነውን የሸሪዓ ሕግ ሐዲሱም ሲያረጋግጠው እናገኘዋለን፡፡ ወንዱ ከማግባቱ
በፊት ለሴቷ በስጦታ መልክ የሚከፍለው ቅድመ ክፍያ ከእርሷ ጋር ወደፊት
ለሚፈጽመው ወሲብ ታሳቢ ተደርጎ ነው፡፡ ይህንንም ተከታዩ የአቡ ዳውድ ሐዲስ
ያረጋግጥልናል፡፡ በመሐመድ ትምህርት መሠረት ሴት ልጅ ከጠባቂዋ ፈቃድ ወይም
ስምምነት ውጪ የምትፈጽመው ጋብቻ ባዶ ወይም ዋጋ የሌለው፣ የማያገለግል ነው፡፡
ሳታገባውም አብራው ብትኖርና ወሲብ ብትፈጽም ግን ወሲብ መፈጸሚያ ሆና
ለሰጠችው ግልጋሎት ክፍያዋን ታገኛለች፡፡ “Narrated Aisha: The Apostle of Allah
said: ‘The marriage of a woman who marries without the consent of her guardians
is void. (He said these words) three times. If there is cohabitation, she gets her
dower for the intercourse her husband has had. If there is a dispute, the sultan
(man in authority) is the guardian of one who has none.’” (Sunaan Abu Dawud:
Book 11, Number 2078)
7.7.ፈቃደኛ ባትሆንም እንኳን ባልየው ሚስቱን አስገድዶ ወሲብ ሊፈጽምባት
ይችላል /One can enjoy a wife by force/፡- በሸሪዓው ሕግ መሠረት እርጉዝ
ወይም ወርሀዊ ልማድ ላይ ሳትሆን ቀርታ ሚስት ለባሏ ወሲብ ማድረግን
ብትከለክለው ባልየው አስገደዶ ወሲብ ሊፈጽምባት ይችላል፡፡ HEDAYA (ref.11, p.141)
writes: “…It is otherwise where a woman, residing in the house of her husband,
refuses to admit him to the conjugal embrace, as she is entitled to maintenance,
notwithstanding her opposition, because being then in his power, he may, if he
please, enjoys her by force.”
7.8.ካረገዘች ሴት ጋር ወሲብ መፈጸም /Sex with pregnant women/:- “It is
not lawful for a man who believes in Allah and the last day to water what another
has sown with his water” (meaning intercourse with women who are pregnant)
(Sunaan Abu Dawud: Book 11, Number 2153) በእስልምናውም ካረገዘች ሴት ጋር
ወሲብ መፈጸም ክልክል ነው፡፡ ነገር ግን ባጋጣሚ ድንገት ካረገዘች ሴት ጋር ወሲብ
ከተፈጸመ የሚመጣው ቅጣት ነው ነገሩን አሳዛኝና ዘግናኝ የሚያደርገው፡፡ አንድ ወንድ

270
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
እርሱን ከማግባቷ በፊት አርግዛ ከነበረች ሴት ጋር ወሲብ ቢፈጽም እስልምናው ለዚህ
ምን ዓይነት መፍትሄ የሚሰጥ ይመስላችኋል? መሐመድ በዘመናቸው ከሠሯቸው ሕጎች
ውስጥ በአቡ ዳውድ ሐዲስ 11፡2126 ላይ ተጽፎ የምናገኘው እጅግ የሚረብሽ አንድ
ሕግ አለ፡፡ አንድ ወንድ ሚስት እንዳገባ አርግዛ ቢያገኛትና ልጁ እርሱን ከማግባቷ
በፊት የተጸነሰ ነው ብሎ ካሰበ ሰውየው መሐመድ እንዳዘዘው ሦስት ነገሮችን ማድረግ
አለበት፡፡ እርሷን ስትወልድ ጠብቆ 100 ግርፋት ይገርፋታል፤ ልጁን ደግሞ በባርነት
ይገዛዋል፡፡ እንደ እንጀራ አባት ሆኖ ያሳድገዋል አይደለም ያልኩት ባሪያው አድርጎ
ይገዛዋል፡፡ ወንዱ ለወሲብ ተግባር የሚውለውን እያንዳንዱን የሴቷን የሰውነት ክፍል
(sex organs) ቀድሞ በከፈለው ገንዘብ የገዛው እስከሆነ ድረስ እርሷ ሚስቱ እንደሆነች
ትቆያለች፡፡ ይህ መሐመድ የሰጡት መመሪያና ሕግ ነው፡፡ ቃል በቃል የተናገሩት
“ብልቷን {ማለትም ግብረ ሥጋ ግንኙነት የምትፈጽምበትን ሰውነቷን} ለአንተ ሕጋዊ
ያደረክበትን ባል ለሚስቱ የሚሰጠውን የውርስ ክፍያዋን ታገኛለች፡፡ ልጁም ባሪያህ
ይሆናል፡፡ እርሷንም ስትወልድ ደብድባት” በማለት ነው፡፡ Narrated Basrah: “A man
from the Ansar called Basrah said: I married a virgin woman in her veil. When I
entered upon her, I found her pregnant. (I mentioned this to the Prophet). The
Prophet said: She will get the dower, for you made her vagina lawful for you. The
child will be your slave. When she has begotten (a child), flog her” (according to
the version of al-Hasan). (Sunaan Abu Dawud: Book 11, Number 2126)
በዚህ ሐዲስ ውስጥ ግልጽ ባለ አነጋገር መሐመድ ሲናገሩ ‹‹ብልቷን ለአንተ ሕጋዊ
ያደረክበትን ክፍያዋን ታገኛለች›› ነው ያሉት፡፡ “She will get the dower, for you
made her vagina lawful for you” ይህም እስካሁን ስንነጋገርበት የነበረውን ነገር
በሙሉ ሊያጠቃልለው ይችላል፡፡ ከዚህ ሌላ ማስረጃ ምን ያስፈልጋል?
7.9.በውርሃዊ ልማድ ወቅት ወሲብ መፈጸም /sex with menstruating women/፡-
ይህም እንደላይኛው ነው፡፡ በውርሃዊ ልማድ ወቅት ወሲብ መፈጸም ክልክል ነው፡፡
ነገር ግን ባጋጣሚ ድንገት በዚህ ወቅት ወሲብ ከተፈጸመ የሚሰጠው መፍትሄ ነገሩን
አሳዛኝ ያደርገዋል፡፡ በአቡ ዳውድ ሐዲስ ላይ እንደተመዘገበው ወንዱ በአጋጣሚ
ወርሃዊ ልማድ እየታያት እያለ ከሴቷ ጋር ወሲብ ቢፈጽም ለዚህ መፍትሄ ተደርጎ
የተወሰደው ነገር አንድ ዲናር ሰደቃ መስጠት አለበት፡፡ (ሰደቃ ማለት በክርስትናው
ዝክር/ምጽዋት የሚባለው ነው) ወሲቡ የተፈጸመው ደግሞ ደሙ ከቆመ በኋላ ከሆነ
ግማሽ ዲናር ይከፍላል፡፡ “Narrated Abdullah ibn Abbas: If a man has sexual inter-
course (with menstruating woman) during her bleeding, he should give one dinar
as sadaqah, and if he does so when bleeding has stopped, he should give half a

271
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
dinar as sadaqah.” (Sunaan Abu Dawud: Book 11, Number 2164)
“Narrated Abdullah ibn Abbas: The Prophet Said፡ about a person who had inter-
course with his wife while she was menstruating: He must give one dinar or half a
dinar in alms.” (Sunaan Abu Dawud: Book 1, Number 0264)
‹‹ሚስቴ ወርሃዊ ልማድ ላይ ባለችበት ወቅት ከእርሷ ጋር ለማድረግ የሚፈቀድልኝ
ምንድነው?›› በማለት አንዱ ተከታያቸው መሐመድን ይጠይቃቸዋል፡፡ መሐመድም
ከወገቧ በላይ ለእርሱ የተፈቀደችለት መሆኑን ነው የተናገሩት፡፡ “Abdullah asked the
Apostle of Allah: What is lawful for me to do with my wife when she is menstruat-
ing? He replied: What is above the waist-wrapper is lawful for you.” (Sunaan Abu
Dawud: Book 1, Number 0212)
መሐመድ ከ32ቱም ሚስቶቻቸው ውስጥ በበለጠ ሁኔታ በጣም ይወዷት የነበረችውና
በ9 ዓመቷ ወሲብ የፈጸሙባት ቢቢ አይሻ በወርሃዊ ልማዷ ወቅት መሐመድ ምን
ያደርጓት እንደነበር በግልጽ የተናገረችው ነገር አለ፡፡ በወርሃዊ ልማዷ ወቅት መሐመድ
መኝታቸውን የለዩ ቢሆንም ሌሊት በእንቅልፍ ላይ ሳለች መጥተው ጭኖቿን
እንድትከፍት ነገሯት፣ እንዳሏትም አደረገች፡፡ ከዚያም ደረታቸውንና ጉንጫቸውን
በጭኖቿ መካከል አድርገው እንደተኙ ነው አይሻ የተናገረችው፡፡ “Narrated Aisha, One
night he entered (upon me) while I was menstruating. He went to the place of his
prayer, that is, to the place of prayer reserved (for this purpose) in his house. He
did not return until I felt asleep heavily, and he felt pain from cold. And he said:
Come near me. I said: I am menstruating. He said: Uncover your thighs. I, there-
fore, uncovered both of my thighs. Then he put his cheek and chest on my thighs
and I lent upon he until he became warm and slept.” (Sunaan Abu Dawud: Book 1,
Number 0270)
7.10.በጾም ወቅት መሳሳምና መጥባት /Kissing and sucking during fasting/፡-
መሐመድ በጾም ወቅት ጾመኛ ሆነው ሳለ የአይሻን ከንፈር ይስሙ ምላሷንም ይጠቡ
እንደነበር ራሷ አይሻ የተናገረችውን ሐዲሱ መዝግቦት ይገኛል፡፡ “Narrated Aisha,
Ummul Mu'minin: The Prophet used to kiss her and suck her tongue when he was
fasting.” (Sunaan Abu Dawud: Book 13, Number 2380). መሐመድ ይህን ያደረጉት
በ53 ዓመታቸው የ9 ዓመቷ አይሻ ላይ መሆኑን ማስታወስ ያስፈልጋል፡፡ (በዚሁ
ዕድሜዋ ወሲብ የፈጸመባት መሆኑን በገጽ-—-ላይ በዝርዝር ይመልከቱ፡፡)
መሐመድ የወንዶች ልጆችንም ከንፈር ይስሙ እንደ ነበር ነው የተጻፈው፡፡ ነገር ግን
ይሄ ከወሲብ ጋር በተገናኘ ሳይሆን ሌላ ምክንያት ስላለው ነው፡፡ መሐመድ የሳሙትን
ከንፈር የሲዖል እሳት እንደማይነካው ስለሚታመን ነው፡፡ የቤዱይን ዐረብ ሰዎች ወደ
272
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
መሐመድ ዘንድ መጥተው ‹‹እናንተ ወንዶች ልጆችን ትስማላችሁ እኛ አንስምም››
ብለው መናገራቸውን አይሻ ተናግራለች፡፡ Narrated 'Aisha: A bedouin came to the
Prophet and said, "You (people) kiss the boys! We don't kiss them." The Prophet
said, "I cannot put mercy in your heart after Allah has taken it away from it." Sahih
Bukhari 8:73:27. Narrated by Hisham Ibn Kasim: I saw the prophet sucking on the
tongue or the lips of Al-Hassan son of Ali, may the prayers of Allah be upon him.
For no tongue or lips that the prophet sucked on will be tormented (by hell fire).
(Musnad Ahmad - Hadith No. 16245, Volume Title: “The Sayings of the Syrians,”
Chapter Title: “Hadith of Mu’awiya Ibn Abu Sufyan,”) For it was narrated by Fati-
mah Bint Asad, the mother of Ali who related that when she gave birth to her son,
it was the prophet who named him Ali and the prophet spat in Ali’s mouth then
allowed him to suck on his tongue till he fell asleep. (Al-Amin Al-Ma’moun-
Biography of Muhammad, Chapter: “The first people to believe in the prophet.”)
ይህ የመሐመድ ሱና ዛሬም በአንዳንድ ሙስሊም ምሁራኖቻቸው ዘንድ ተግባራዊ
ይደረጋል፡፡ ወንዶችም ይሁኑ ሴቶች ሕጻናትን በዕድሜ ትልቅ የሆኑት ሙስሊሞች
በጾማቸው ወቅት ከንፈራቸውን ይስመጧቸዋል፡፡ ይህንን ግን ማድረግ የሚችሉት
ዕድሜያቸው ከ50 ዓመት በላይ የሆናቸው ሙላህ /Mullah/ ተብለው የሚጠሩት
እስልምናውን የሚያስተምሩት ሙስሊም ምሁራን ብቻ ናቸው፡፡

273
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
7.11.በወሲብ ጊዜ የዘር ፈሳሽን ወደ ውጭ እንዲፈስ ማድረግ /Coitus inter-
ruption (or spilling ones seed)/፡- ወሲብ ከፈጸሙ በኋላ የወንዱን የዘር ፈሳሽ
ወደ ውጭ ማፍሰስን እነርሱ በዓረብኛው አል-አዝል እግሊዝኛው ደግሞ coitus in-
terruptus, ejaculate እያሉ ይጠሩታል፡፡ የመሐመድ ተከታዮቹ በጦርነት
ከማረኳቸውና በባርነት ከያዟቸው ሴቶች ጋር ዝሙት ሲፈጽሙ ሴቶቹ ካረገዙባቸው
ለሽያጭ ስለማይውሉ አርግዘውባቸው የባርያ ንግዳቸው እንዳይስተጓጎል ሲሉ የዘር
ፈሳሻቸውን ወደ ውጭ በማፍሰስ (ejaculate በማድረግ) ነበር ዝሙት
ሲፈጽሙባቸው የነበረው፡፡ በመሐመድ ጊዜ ተከታዮቻቸው ድርጊቱን ይፈጽሙት
እንደነበር ጃቢር የተባለው ተከታያቸው በግልጽ ተናግሯል፡፡ “Narrated Jabir: We used
to practice coitus interruptus during the lifetime of Allah's Apostle.” Sahih Bukhari
7:62:135. እንዲያውም ጃቢር ጨምሮ የተናገረው መሐመድ በሕይወት በነበሩበት ዘመን
ቁርአኑም እየወረደ እያለ ድርጊቱን ይፈጽሙት እንደነበር ነው፡፡ “Narrated Jabir: We
used to practice coitus interruptus during the lifetime of Allah's Apostle while the
Quran was being revealed.” Sahih Bukhari 7:62:136
መሐመድም ይህንን ድርጊት እንደፈጸሙ መጥተው ሲነግሯቸው ከዚህ እኩይ
ድርጊታቸው እንዲታቀቡ ሊከለክሏቸው አልፈለጉም፡፡ ‹‹ባታደርጉት ይሻል ነበር ግን
ደግሞ አላህ እስከ ዕለተ ምፅዓት ቀን ድረስ እንዳይፈጠር የሚያደርገው ነፍስ የለም››
ነው ያሏቸው፡፡ “Narrated Abu Said Al-Khudri: that while he was sitting with Allah's
Apostle he said, ‘O Allah's Apostle! We get female captives as our share of booty,
and we are interested in their prices, what is your opinion about coitus interrup-
tus?’ The Prophet said, ‘Do you really do that? It is better for you not to do it. No
soul that which Allah has destined to exist, but will surely come into existence.’”
Sahih Bukhari 3:34:432
“Narrated Abu Said Al-Khudri: We got female captives in the war booty and we
used to do coitus interruptus with them. So we asked Allah's Apostle about it and
he said, "Do you really do that?" repeating the question thrice, "There is no soul
that is destined to exist but will come into existence, till the Day of Resurrection."
Sahih Bukhari 7:62:137
‹‹አላህ እንዳይፈጠር የሚያደርገው ነፍስ የለም›› በሚለው ንግግራቸው መሐመድ
ተከታዮቻቸውን ድርጊቱን እንዲፈጽሙት የሚያበረታታ አስተያየት ነበር የሰጧቸው፡፡
እንዲያውም ድርጊቱን እንዲፈጽመው ለአንዱ ተከታያቸው የተናገሩበት ሁኔታም አለ፡፡
አንዱ ተከታያቸው ወደ እርሳቸው መጥቶ ‹‹የምታገለግለን ባሪያ ሴት ልጃገረድ አለችኝ፤
274
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ውኃ ትቀዳልናለች፡፡ ከእርሷ ጋር ዝሙት ፈጽሜያለሁ ነገር ግን እንድታረግዝ
አልፈልግም›› ሲላቸው መሐመድ የሰጡት መልስ ‹‹ከፈለግህ ዘርህን ወደ ውጭ ማፍሰስ
(coitus interruptus መፈጸም) ትችላለህ ነገር ግን በእርሷ ላይ የታወጀው ነገር
መምጣቱ አይቀርም›› የሚል ነበር፡፡ “Jabir reported that a man came to Allah's Mes-
senger and said: ‘I have a slave-girl who is our servant and she carries water for us
and I have intercourse with her, but I do not want her to conceive.’ He said:
‘Practise azl, if you so like, but what is decreed for her will come to her.’” Sahih
Muslim 8:3383
በሌላም ቦታ እንዲሁ አንዱ ተከታያቸው ድርጊቱን መፈጸሙን ለመሐመድ
ይነግራቸዋል፡፡ አይሁዳዊያንም ‹‹ይህን መፈጸም ማለት በተወሰነ ደረጃ ሕጻናትን
በሕይወት መቅበር ነው›› እያሉ መናገራቸውን መሐመድ ሲሰማ ‹‹አይሁዳውያኑ ውሸት
ተናግረዋል፣ ያንን ነፍስ አላህ እንዲፈጥረው ከፈለገ አንተ ልትከለክል አትችልም›› ነው
ያሉት፡፡ “Narrated Abu Sa'id al-Khudri: A man said: ‘Apostle of Allah, I
have a slave-girl and I withdraw the penis from her (while having inter-
course), and I dislike that she becomes pregnant. I intend (by intercourse)
what the men intend by it. The Jews say that withdrawing the penis (azl) is
burying the living girls on a small scale.’ He (the Prophet) said: ‘The Jews
told a lie. If Allah intends to create it, you cannot turn it away.’” Abu
Dawud 11:2166
በሐዲሱ ውስጥ እነዚህን እስካሁን ያየናቸውን ዓይነት መሰል ታሪኮችን ለቁጥር
በሚያዳግት ሁኔታ በብዛት ሰፍረው እናገኛለን፡፡ “Abu Sirma said to Abu Sa'id al
Khadri: We went out with Allah's Messenger on the expedition to the Bi'l- Mustaliq
and took captives; and we desired them, for we were suffering from the absence of
our wives, (but at the same time) we also desired ransom for them. So we decided
to have sexual intercourse with them but by observing 'azl (Withdrawing the male
sexual organ before emission of semen to avoid-conception). But we said: We are
doing an act whereas Allah's Messenger is amongst us; why not ask him? So we
asked Allah's Messenger, and he said: It does not matter if you do not do it, for
every soul that is to be born up to the Day of Resurrection will be born.” (Sahih
Muslim Book 008, Number 3371)
“Abu Sa'id al-Khudri was asked if he had heard it himself, to which he said: Yes. (I
heard) Allah's Apostle as saying: There is no harm if you do not practise it, for it
(the birth of the child) is something ordained by Allah.” Sahih Muslim 8:3374, See
275
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
also: Sahih Muslim 8:3375
ከመሐመድ ሞት ሞት በኋላ እስልምናውን ሲመሩት የነበሩት ከሊፋዎች ግን ለድርጊቱ
በይፋ ፈቃድ ሲሰጡ ነበር፡፡ “Al-Hajjaj ibn Amr ibn Ghaziya that he was sitting with
Zayd ibn Thabit when Ibn Fahd came to him. He was from the Yemen. He said,
"Abu Said! I have slave-girls. None of the wives in my keep are more pleasing to
me than them, and not all of them please me so much that I want a child by them,
shall I then practise coitus interruptus?" Zayd ibn Thabit said, "Give an opinion,
Hajjaj!" "I said, 'May Allah forgives you! We sit with you in order to learn from
you!' He said, 'Give an opinion! 'I said, 'She is your field, if you wish, water it, and if
you wish, leave it thirsty. I heard that from ayd.' Zayd said, 'He has spoken the
truth.'" (Malik’s Muwatta: Book 29, Number 29.32.99)
በመጨረሻም አንድ በጣም አሳዛኝ ነገር ልንገራችሁ፡፡ በ7.9 ንዑስ ርዕስ ላይ ስንነጋገር
ሕጻኗ የመሐመድ ሚስት ቢቢ አይሻ በወርሃዊ ልማዷ ወቅት መሐመድ ሌሊት
በእንቅልፍ ላይ ሳለች መጥተው ጭኖቿን እንድትከፍት ከነገሯት በኋላ ደረታቸውንና
ጉንጫቸውን በጭኖቿ መካከል አድርገው ይኙ እንደነበር አይሻ ማናገሯን ይህም በአቡ
ዳውድ ሐዲስ (1፡270) ላይ በግልጽ የተጻፈ መሆኑን አይተን ነበር፡፡ ከዚህ ድርጊታቸው
ጋር በተያያዘ የተከሰተ ይሁን ወይም መሐመድ የዘር ፈሳሻቸውን ወደ ውጭ እንዲፈስ
አድርገው ወሲብ ፈጽመው ይሁን ብቻ ምክንያቱ ግልጽ ባይሆንም የመሐመድ ልብስ
በዘር ፈሳሽ ተጨማልቆ መገኘቱን በሐዲሱ ላይ በግልጽ ተጽፎ እናገኛለን፡፡ ለዚያውም
ምንም እንኳን አይሻ ልብሳቸውን እያጠበችላቸው ወደ መስጊድ ቢሄዱም ከልብሳቸው
ላይ የዘር ፈሳሹ ነጠብጣብና ክብ ምልክቱ አልጠፋም ነበር፡፡ “Narrated Sulaiman bin
Yasar: I asked 'Aisha about the clothes soiled with semen. She replied, ‘I used to
wash it off the clothes of Allah's Apostle and he would go for the prayer while
water spots were still visible.’” (Sahih Bukhari Volume 1, Book 4, Number 231)
በሌላኛው ሐዲስ ላይ ደግሞ አይሻ ስትናገር በወርሃዊ ልማዷ ወቅት መሐመድና እርሷ
ሌሊት አንድ ልብስ ለብሰው ይተኙ ነበር፡፡ ከእርሷም ሆነ ከእርሳቸው ሰውነት
የሚወጣው ፈሳሽ ልብሳቸውን ከነካው የልብሳቸውን የነካውን ክፍል ብቻ ቆንጥረው
ያጥቡትና በእሱም ይሰግዱበት እንደነበር አሁንም አይሻ ተናግራለች፡፡ “Narrated Aisha,
Ummul Mu'minin: I and the Apostle of Allah used to lie in one cloth at night while
I was menstruating. If anything from me smeared him, he washed the same place
(that was smeared), and did not wash beyond it. If anything from him smeared his
clothe, he washed the same place and did not wash beyond that, and prayed with
it.” (Sunaan Abu Dawud: Book 11, Number 2161)
276
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
መሐመድ የዘር ፈሳሻቸውን ወደ ውጭ እንዲፈስ አድርገው ወሲብ ፈጽመዋል ብዬ
ለመደምደም ባልችልም ግን አንዳንድ ነገሮችን አያይዤ ማንሳት እችላለሁ፡፡ አይሻ
ከነጭራሹ አርግዛ አታውቅም፡፡ ይህ ለምን ሆነ? በ7.3 ንዑስ ርዕስ ላይ እንዳየነው
መሐመድ ተከታያቸው ዕድሜዋ ገፋ ያለች ሴት እንዳገባ ሲነግራቸው “አብራህ
የምትጫወትና አንተም የምታጫውታት፣ የምታሻሻትና የምታሻሽህ ወጣትና ድንግል
ልጃገረድ ለምን አላገባህም?” በማለት ነው የጠየቁት፡፡ “the Prophet said, ‘Why
didn't you marry a young girl so that you may play with her and she with
you?’”, (Bukhari 7፡62፡16), "Why have you not married a virgin to fondle
with each other?" (Bukhari 3፡38፡504) ስለዚህ ራሳቸው መሐመድም በ53
ዓመታቸው ከ9 ዓመት ሕጻን ልጅ አይሻ ጋር የተጋቡትና ወሲብ የፈጸሙት ለዚሁ
ለመተሻሸቱ አመቺነት ሲባል መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ አይሻ ያደገችው መሐመድ ጋር
ቢሆንም ልጅ ግን አልወለደችም ነበር፡፡ ታዲያ አይሻ እንዴት ጭራሽ ሳታረግዝ ቀረች?
እኔ ዝም ብዬ ስገምተው ግን አይሻ ከወለደች የልጅነት ሰውነቷ ስለሚጠወልግባቸው ያ
ከሆነ ደግሞ መሐመድ ለመተሻሸት ተመራጭ ስለማይሆንላቸው እርሷ እንዳታረግዝ
ለማድረግ ሲሉ የዘር ፈሳሻቸውን ወደ ውጭ ያፈሱ ነበር የሚለው ሀሳብ ሚዛን የሚደፋ
ሆኖ ታይቶኛል፡፡
7.12.ከሴቷ ሰውነት የሚወጣው የዘር ፈሳሽ መልኩ ቢጫ ነው! /Women’s
semen is yellow?/፡- መሐመድ እንዳስተማረው ትምህርት ከሆነ ከሴቷ ሰውነት
የሚወጣው የዘር ፈሳሽ መልኩ ቢጫ ነው፡፡ “Anas b.Malik reported that Umm Sulaim
narrated it that she asked the Apostle of Allah about a woman who sees in a dream
what a man sees (sexual dream). The Messenger of Allah said: In case a woman
sees that, she must take a bath. Umm Sulaim said: I was bashful on account of that
and said: Does it happen? Upon this the Apostle of Allah said: Yes (it does hap-
pen), otherwise how can (a child) resemble her? Man's discharge (i.e. sperm) is
thick and white and the discharge of woman is thin and yellow; so the resemblance
comes from the one whose genes prevail or dominate.” (Sahih Muslim Book 3,
Number 0608) See also (Sahih Muslim Book 3, Number 0610)
7.13.ባልተገባ ቦታ ወሲብ መፈጸም /Backside or anal sex/፡- የመሐመድ
ተከታዮች እርሳቸው በሕይወት በነበሩበት ዘመን ተከታዮቻቸው በሴቶች ላይ ባልተገባ
ቦታ የወሲብ ጥቃት ይፈጽሙ እንደነበር ብዙ የቁርአንና የሐዲስ ማስረጃዎች አሉ፡፡
ከዚህ በፊት በቁርአኑ ሱረቱ አል-በቀራህ 2፡223 ላይ “ሴቶቻችሁ ለእናንተ እርሻ

277
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ናቸው፤እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ሁኔታ ድረሱ፤ ለነፍሶቻችሁም መልካም ሥራን
አስቀድሙ” የሚለውን የቁርአን ጥቅስ አይተነዋል፡፡ (“Your wives are as a tilth unto
you; so approach your tilth when or how ye will; but do some good act for your
souls beforehand; and fear Allah.”) ይህንን የመሐመድ አነጋገር በሌላ ርዕስ
እመለስበታለሁ ብዬ ነበር፡፡ ይኸው አሁን ተመልሼበታልሁ፡፡ ስለዚህ በዝርዝር
እንየው፡- ቁርአኑ ላይ የተጻፈውን ሙሉውን ቃል በተመሳሳይ ሁኔታ በአቡ ዳውድ
ሐዲስ ላይም ተመዝግቦ እናገኘዋለን፡፡ Narrated Mu'awiyah ibn Haydah: I said: Apos-
tle of Allah, how should we approach our wives and how should we leave them?
He replied: Approach your tilth when or how you will, give her (your wife) food
when you take food, clothe when you clothe yourself. Abu Dawud 11:2138
“በፈለጋችሁት ሁኔታ ድረሱ” የሚለዋ አገላለጽ ለምንና እንዴት ልትነገር እንደቻለች
ማየቱ የግድ አስፈላጊ ነው፡፡ ጥቅሱን ከመጀመሪያው ከቁ.222 ጀመሮ ብናዬው ነገሩን
ይበልጥ ግልጽ ያደርግልናል፡፡ “ከወር አበባም ይጠይቁሃል፤ እርሱ የተበከለ ነው፤
ሴቶችንም በወር አበባ ጊዜ ራቋቸው፤ ንጹሕ እስከሚሆኑም ድረስ አትቅረቡዋቸው፤
ንጹሕ በሆኑም ጊዜ አላህ ካዘዛችሁ ስፍራ ተገናኙዋቸው፤ አላህ ተመላሾችን ይወዳ፤
ተጥራሪዎችንም ይወዳል በላቸው፡፡ ሴቶቻችሁ ለእናንተ እርሻ ናቸው፤ እርሻችሁንም
በፈለጋችሁት ሁኔታ ድረሱ፤ ለነፍሶቻችሁም አስቀድሙ፤ አላህንም ፍሩ” ይላል
ቁርአኑ፡፡ አል-በቀራህ 2፡222-223፡፡
“…አላህ ካዘዛችሁ ስፍራ ተገናኙዋቸው፣…እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ሁኔታ ድረሱ”
የሚሉትን አባባሎች ልብ ብላችሁ ተመልከቱልኝ! እነዚህ የቁርአን አነጋገሮች
በውስጣቸው ብዙ መልእክት ስለያዙ ጉዳዩን ወደ ሌላ ርዕስ መውሰዳቸው አልቀረም፡፡
ግልጽ ባለ አነጋገር መሐመድ ወንዶችን “…አላህ ካዘዛችሁ ስፍራ ተገናኙዋቸው”
ያሏቸው በወቅቱ የነበሩት ተከታዮቻቸው በሴቶች ላይ ባልተገባ ቦታ Anal Sex
(ማለትም በዐይነ ምድር መፀዳጃ በኩል) ግንኙነት ይፈጽሙባቸው ስለነበር ነው፡፡ This
hadith has been reported on the authority of Jabir and there is an addition of these
words: "If he likes he may have intercourse being on the back or in front of her,
but it should be through one opening (vagina)." (Sahih Muslim Book 008, Number
3365), “Narrated AbuHurayrah: The Prophet said: He who has intercourse with his
wife through her anus is accursed.” (Sunaan Abu Dawud: Book 11, Number 2157),
“Narrated Jabir: Jews used to say: ‘If one has sexual intercourse with his wife from
the back, then she will deliver a squint-eyed child.’ So this Verse was revealed:-
‘Your wives are a tilth unto you; so go to your tilth when or how you will.’” (2.223)
(Sahih Bukhar: Volume 6, Book 60, Number 51), “Jabir reported that the Jews used
278
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
to say that when one comes to one's wife through the Vagina, but being on her
back, and she becomes pregnant, the child has a squint. So the verse came down:
‘Your wives are your ti'Ith; go then unto your tilth, as you may desire.’” (Sahih
Muslim Book 008, Number 3364).
ስለዚህ በወቅቱ የነበሩት ተከታዮቻቸው በሴቶች ላይ ይህን አጸያፊ ግርጊት ባልተገባ
ቦታ ላይ በዐይነ ምድር መፀዳጃ በኩል /Anal Sex/ መፈጸማቸውን ተከትሎ መሐመድ
“አላህ ካዘዛችሁ ስፍራ ተገናኙዋቸው…” ካሉ በኋላ ነው “ሴቶቻችሁ ለእናንተ እርሻ
ናቸው፤ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ሁኔታ ድረሱ” ያሏቸው፡፡ ይህም ማለት መሐመድ
በወቅቱ የነበረውን ወሲባዊ ግንኙነት የከለከሉት በዐይነ ምድር መፀዳጃ በኩል መሆኑን
ብቻ ነው፡፡ ሌለውን እንስሳዊ ድርጊታቸውን ግን ሊከለክሏቸው አልፈለጉም፣
ይልቁንም ‹‹እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ሁኔታ…›› ነው ያሏቸው፡፡ እርሳቸውን
ያሳሰባቸው ወሲባዊ ግንኙነቱ በዐይነ ምድር መፀዳጃ በኩል መሆኑ ብቻ ነው እንጂ
ከጀርባ በኩል ወሲብ መፈጸማቸውን አልተቃወሟቸውም፡፡ ወንዶቹ ወሲቡ
የሚፈጽሙት በሴቷ ብልት (Vagina) በኩል ከሆነ ግን እንደፈለጉ ሆነው ልክ እንደ
እንስሳ ሲፈልጉ ከፊት ሲፈልጉ ከኋላ ሆነው ወሲብ መፈጸም ይችላሉ፡፡ እስቲ ድርጊቱን
ወንዶቹ እስከ አራት ሚስት ማግባታቸውንና በጦር ምርኮ ከተያዙ ገደብ አልባ ሴቶች
ጋር ወሲብ መፈጸማቸውን ተከትሎ የሚከሰተውን ነገር አስቡት! መሐመድ
የፈቀዱላቸውና ተከታዮቻቸውም ይፈጽሙት የነበረው ይህ ልቅ የሆነ የወሲብ ተግባር
ዛሬ በዚህ ኃጢአት በነገሰበት አስከፊ ዓለም ፖርኖግራፊ /pornography/ የሚል ስያሜ
ተሰጥቶት ተግባራዊ እየተደረገ ነው፡፡ የሚገርማችሁ አሁንም ያሉት ሙስሊም
ምሁራኖች በዚህ ሀሳብ ይስማማሉ፡፡ ‹‹መሐመድ የከለከለው በዐይነ ምድር መፀዳጃ
በኩል የሚፈጸመውን ወሲብ ነው እንጂ አላህ ካዘዘን ስፍራ እርሻችዎቻችንን
(ሴቶቻችንን) በፈለግነው ሁኔታ ማረስ እንችላለን›› የሚል አቋም ነው ያላቸው፡፡
(Fatwa: Islamic Ruling on Anal Sex-IslamOnline, February 22, 2010), (Ibn Abi Shay-
bah, 3/529, classified authentic by At-Tirmidhi, hadith, 1165), (Musnad Ahmed Vol.
1, Pg. 86) & (al-Tirmidhi, 1/243; Saheeh al-Jaami', 5918)
በሌላም በኩል ማንኛውንም ዓይነት የሙስሊሞች ጾታዊ ጥያቄዎችን እያስተናገደ
ኢስላማዊ ምላሾችን የሚሰጠው ZAWAJ.COM የተሰኘው ድረ ገጽ “Straight Talk
about sex” በሚል ርዕስ ያወጣውን ጽሑፍ ማየት እንችላለን፡፡ መጋቢት 15 ቀን 2001
ዓ.ም ድረ ገጹ ይዞት የወጣው ጽሑፍ አንድ ሙስሊም በጉዳዩ ዙሪያ ለጠየቀው ጥያቄ
የተሰጠውን ማብራሪያ እንይ፡- ‹‹እስልምና በመጸዳጃ በኩል ስለሚፈጸም ወሲብ ምን
ይላል? እኔስ ከሚስቴ ጋር ብፈጽመው?›› “What does Islam say about anal sex? What
279
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
if I had anal sex with my wife?” ይላል ጥያቄው፡፡
በድረ ገጹ ላይ አማካሪና መፍትሄ ሰጪዎች በመሆን ለሚነሱ ማንኛውም ዓይነት
ጥያቄዎች ኢስላማዊ ምላሾችን የሚሰጡት የእስልምና ሃይማኖት ሕግጋትን የማስረዳት
ሕጋዊ መብት ያላቸው በኮሚቴ የተዋቀሩ መምህራኖቻቸው ናቸው፡፡ እነርሱ በጉዳዩ
ላይ ቁርአኑንና ሐዲሱን መሠረት አድርገው በጋራ የሰጡት መልስ እስካሁን ካየነው
ሀሳብ ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ መልሳቸው በአጭሩ ቁርአን 2፡223 ላይ ‹‹…እርሻችሁንም
በፈለጋችሁት ሁኔታ ድረሱ›› የሚለውን በመጥቀስ ወሲብ መፈጸም የሚቻለው በሴቷ
ብልት ብቻ መሆኑን የሚገልጽ ሲሆን አላህም ሆነ መሐመድ ‹‹ከሴቶች ጋር በመጸዳጃ
በኩል ወሲብ አትፈጽሙ›› ብለው ማዘዛቸውንም እንዲሁ የሐዲስ ምንጮችን እየጠቀሱ
ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተውበታል፡፡ እነርሱ የሰጡትን መልስ ቀጥሎ ይመልከቱ፡-
Almighty Allah says in the Qur'an: "Your wives are a tilth for you, so go to your
tilth, when or how you will..." (Al-Baqarah: 223.) In the foregoing verse the word
Harth (tilth) indicates that only vaginal sex is permissible in Islam, because it is
from this place children are produced. Allah says “so go to your tilth when or how
you will” which means that all variations of intercourse are permitted, so long as it
is in the place of tilth, i.e., the vagina, not the anus. So it is permissible for a man
to have intercourse with his wife from behind or from in front or lying on their
sides so long as it is in the place of tilth and not the anus. All Muslim jurists agree
that anal sex is Haram, based on the Hadith of the Prophet, peace and blessings be
upon him: "Do not have anal sex with women." (Reported by Ahmad, At-Tirmidhi,
An-Nasaa'i, and Ibn Majah.) Khuzaymah Ibn Thaabit, also reports that the Messen-
ger of Allah, said: "Allah is not too shy to tell you the truth: Do not have sex with
your wives in the anus." (Reported by Ahmad, 5/213.) It was narrated from Abu
Hurayrah that the Messenger of Allah said: “The one who has intercourse with his
wife in her back passage has disavowed himself of that which was revealed to Mu-
hammad.” Narrated by Abu Dawood (3904)
Allah Almighty knows best.
ZAWAJ.COM
Islam Online Fatwa Committee
7.14.ጎልማሳ ወንዶችን ጡት ማጥባት /Adult Suckling/፡- በእስልምና እምነት
ሙስሊም በሆኑት በሴቷና በወንዱ መካከል ፆታዊ ግንኙነት እንዳይኖር ከተፈለገ
በማንኛውንም ዓይነት ሁኔታ በአንድ ላይ አብረው መቀመጥ የለባቸውም፡፡ ወንዱ
ራሱን መቆጣጠር ስለማይችል ሴቷ በሂጃብ እንድትሸፈን ቢደረግም ይህም በቂ

280
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ስላልሆነ አብራው እንዳትቀመጥ ነው የተወሰነው፡፡ ሴቷ ከወንዱ ጋር አብራው በአንድ
ክፍል ከተቀመጠች ግን እስልምናው ያስቀመጠው አንድ መፍትሄ አለ፡፡ ሴቷ ለወንዱ
ጡቷን ታጠባዋለች፡፡ ጡቷን ካጠባቸው ለእርሱ “ሃራም” (ፈጽሞ የተከለከለ)
ስለምትሆንበት ከዛ በኋላ ከእርሷ ጋር ወሲብ መፈጸም አይችልም፡፡

በሳሂህ ሙስሊም ሐዲስ ላይ የተመዘገበን አንድ ታሪክ በምሳሌነት ማየት እንችላለን፡፡


ሱሃይል የተባለው ሰው ሴት ልጁ ለመሐመድ አንድ የነገረቻቸው ነገር አለ፡፡ አቡ
ሁዳይፋ በሚባል ሰው በባርነት ተይዞ የነበረው ሳሊም በኋላ ነጻ ቢለቀቅም አብሯቸው
ይኖር ነበር፡፡ ሴቷም ልጅ ሁኔውን ለመሐመድ ስትነግራቸው “ሳሊም አሁን እንደ
ወንዶች የጉልምስና ዕድሜ ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡ እነርሱ የሚረዱትን ነገር ሁሉ እርሱም
ይረዳል፤ ወደቤታችንም በነፃነት ነው የሚገባው፡፡ ምንም ቢሆን ግን በአቡ ሁዳይፋ
ልብ ያለውን ሃሳብና የሚያስጨንቀውን እኔ እገነዘባለሁ” ትላቸዋለች፡፡ ይህን ጊዜ
መሐመድ የሰጧት ምላሽ ‹‹ለወጣቱ ጎልማሳ ጡትሽን አጥቢው›› የሚል ነበር፡፡
‹‹ጡትሽን አጥቢው ከዛ በኋላ አንቺ ለእርሱ ሃራም (ክልክል) ትሆኚበታለሽ፣ አቡ
ሁዳይፋም በልቡ የሚያስጨንቀው ነገር ይጠፋለታል›› ብለው ነው መሐመድ
የመፍትሄውን ሃሳብ የሰጧት፡፡ እርሷም እንደታዘዘችው አደረገች፡፡ ቃል በቃል እንዲህ
ነው ያለችው፡- “አጠባሁት፣ ያን ጊዜም አቡ ሁዳይፋን በልቡ የሚያስጨንቀው ነገር
ጠፋለት፡፡” A'isha reported that Salim, the freed slave of Abu Hudhaifa, lived with
him and his family in their house. She (i. e. the daughter of Suhail came to Allah's
Apostle and said: Salim has attained (puberty) as men attain, and he understands

281
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
what they understand, and he enters our house freely, I, however, perceive that
something (rankles) in the heart of Abu Hudhaifa, whereupon Allah's Apostle said
to her: Suckle him and you would become unlawful for him, and (the rankling)
which Abu Hudhaifa feels in his heart will disappear. She returned and said: So I
suckled him, and what (was there) in the heart of Abu Hudhaifa disappeared. Sa-
hih Muslim 8:3425
መሐመድ ሴቷ ጡቷን በማጥባት ሃራም (ፈጽሞ ክልክል) ልታደርግ የምትችልባቸውን
ሌሎች ሕጎች ሠርተው ነበር፡፡ እንዲያውም አይሻ እንደተናገረችው ከሆነ መጀመሪያ
መሐመድ ከሰማይ የመጣልኝ ሕግ ነው ብለው የደነገጓቸው አስር የጡት ማጥባት
ሕጎች እንደነበሩ ነው፡፡ ከእነዚህም ውስጥ አምስቱ ተሻሩ፤ መሐመድ ሲሞቱ ደግሞ
የቀሩትም ተሽረው አሁን ቁርአን ላይ ብቻ ያለው እንደቀረ ነው አይሻ የተናገረችው፡፡
“the wife of the Prophet said, ‘Amongst what was sent down of the Qur'an was
'ten known sucklings make haram'-then it was abrogated by 'five known sucklings'.
When the Messenger of Allah died, it was what is now recited of the
Qur'an.’” (Malik’s Muwatta: Book 30, Number 30.3.17)
በተጨማሪም የሸሪዓውን ሕግ ጨምሮ ቀጥሎ ባሉት ሐዲሶች ላይ ስለ ጡት ማጥባት
በሰፊው ተጠቅሶ እናገኘዋለን፡፡ (Sahih Muslim: Book 008, Number 3426), Sha’ria
book (ref. 8, pp.575-576), (Shahih Muslim: Book 008, Number 3391), ( Sunaan
Abu Dawud: Book 34, Number 4210), (Malik’s Muwatta: Book 30, Number
30.3.15), (Malik’s Muwatta: Book 30, Number 30.1.7), (Malik’s Muwatta :Book 30,
Number 30.1.8), (Malik’s Muwatta: Book 30, Number 30.1.11)

7.15.ሚስት ባሏ ሌላ ሴት ጋር ሄዶ እንዳይወሰልትና እንዳይማግጥ ከፈለገች


የእርሱን ውሽማ (ቅምጥ) ጡቷን ማጥባት አለባት፡- ይህን አነጋገር እስልምናው
በሐዲሱ ላይ እንደ ሕግ ያስቀመጠው ነገር ነው እንጂ እኔ ከራሴ የተናገርኩት
አይደለም፡፡ መጀመሪያ ሐዲሱ ላይ የተጻፈውን ነገር እንመልከት፡- በአል-ሙዋታ ሐዲስ
ላይ አንድ ታሪክ ተጽፎ እናገኛለን፡፡ አንድ ሰው ኡማር ፍርድ ወደሚሰጥበት ቦታ
ይመጣና ከሚስቱ በተጨማሪ ባሪያ ሴት እንዳለችውና ከእርሷም ጋር ዝሙት ይፈጽም
እንደነበር ነገረው፡፡ ነገር ግን ሚስቱ ይህንን ስታውቅ ሄዳ ለባሪያይቱ ጡቷን
ታጠባታለች፡፡ ባል ተብየው በሌላ ጊዜ ወደ ባሪያይቱ ልጅ ሲሄድ ሚስቱ ታየውና
‹‹ጡቴን አጥብቻታለሁና ላንተ ክልክል ሆናለች ተጠንቀቅ›› ትለዋለች፡፡ ፍርድ ሰጪው
ኡማርም ይህን ሲሰማ ሚስቱን እንዲደበድባትና ወደ ባሪያይቱም እንዲሄድ ነው

282
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሰውየውን ያዘዘው፡፡ የሐዲሱን ማስረጃ ቀጥሎ ይመልከቱት፡፡ “A man came to Umar
ibn al-Khattab and said, 'I have a slave-girl and I used to have intercourse with her.
My wife went to her and suckled her. When I went to the girl, my wife told me to
watch out, because she had suckled her!' Umar told him to beat his wife and to go
to his slave-girl because kinship by suckling was only by the suckling of the
young.'" Al-Muwatta 30 2.13, See also: Al-Muwatta 30 30.213b
በዚህ ሕግ መሠረት ሚስት ባሏ ሌላ ሴት ጋር ሄዶ እንዳይወሰልትና እንዳይማግጥ
ከፈለገች የእርሱን ውሽማ (ቅምጥ) ጡቷን ማጥባት እንዳለባት ነው በሐዲሱ ላይ
የተደነገገው፡፡ እንግዲህ ወንዱ አስር ሴት ጋር ቢማግጥ ሚስቱ ባሏን የግሏ ለማድረግና
ውሽሞቹም ጋር እንዳይሄድ አስሩም ውሽሞቹ ጋር እየዞረች ማጥባት አለባት ማለት
ነው፡፡ ይህንንም አድርጋ ራሱ ባሏ ሌላ ሴት ጋር እንዳይሄድ ማድረግ እንዳልቻለች ነው
ከላይ ባየነው ሐዲስ ላይ ማረጋገጥ የቻልነው፡፡ ሴቷ ለባሪያይቱ ጡቷን ስላጠባቻትና
ባሏም ከባሪያዋ ጋር ወሲብ መፈጸም ስላልቻለ ነውኮ ሴቷ እንደገና እንድትደበደብ
የተፈረደባት! ወንዱ ሙስሊም ከገደብ አልባ ብዙ የጦር ምርኮኞች ጋር ወሲብ መፈጸም
እንደሚችል መሐመድ የፈቀዱለት መሆኑን እናስታውስና እስቲ ከዚህ ሕግ ጋር
እናገናኘው፡፡ ሚስት ተብዬዋ ስንቱን ቅምጥ አጥብታ ትዘልቀዋለች? ብታጠባቸውም
እንኳ ባሏ እነርሱ ጋር እንዳይደርስ ስላደረገች ዱላ ነው የሚጠብቃት፡፡ ባል ተብየውም
እርሷን ደብድቦ ውሽሞቹና ቅምጥ ባሪያዎቹ ጋር መሄድ ይችላል፡፡
7.16.ከጦር ምርኮኞችና በባርነት ከተያዙ ሴቶች ጋር ወሲብ መፈጸም /Sex with
war captives & slave girls/፡- በዚህ ርዕስ ዙሪያ ሌሎች ቦታዎች ላይ በሰፊው
ስለተጠቀሰ አሁን ምንም የማነሳው አዲስ ሀሳብ የለም፡፡ ነገር ግን አቢይ ርዕሳችን
‹‹ወሲብና ወሲባዊነት በእስልምና›› /Sex and sexuality in Islam/ የሚል በጥቂቱም
ቢሆን ሳይጠቀስ መታለፍ የለበትም፡፡ እስልምናው ሙስሊም ወንዶችን በቁጥር ደረጃ
ገደብ ከሌላቸውና በጦርነት ከማረኳቸው ምርኮኛ ሴቶች ጋር በግዳጅ ወሲብ
እንዲፈጽሙ ይፈቅድላቸዋል፡፡ ሕጉን መሐመድም ሆነ በወቅቱ የነበሩት ተከታዮቹ
ተግባራዊ አድርገውታል፡፡ ይህም በቁርአኑና በሐዲሱ ለቁጥር በሚያሰለች ሁኔታ
በሰፊው ተጠቅሶ ይገኛል፡፡ ሰፊና ዝርዝር መረጃዎችን በገጽ---፣----ላይ ይመልከቱ፡፡
ለአሁኑ ግን ለመሐመድና ተከታዮቻቸው ከሊፋዎች ገደብ ከሌላቸውና በጦርነት
ከማረኳቸው ምርኮኛ ሴቶች ጋር ወሲብ እንዲፈጽሙ ቁርአኑ ትእዛዝ የሰጡበትን ክፍል
ብቻ ጠቆም ማድረግ እፈልጋለሁ፡፡ እስቲ እነዚህን የቁርአን ጥቅሶች ልብ ብላችሁ
ተመልከቱ፡-
‹‹እነሱ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች የሆኑት አገኙ፡፡ በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው
283
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በያዟቸው ባሪያዎች ላይ ሲቀር እነሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸው›› (ሱረቱ አል-
ሙእሚኑን 23:6 ተመሳሳይ አገላለጽ በሱረቱ አል-መዓሪጅ 70፡29 ላይ)፣ ‹‹እጆቻችሁ
በምርኮ የያዟቸውን ሴቶች ተገናኙዋቸው›› (ሱረቱ አል-ኒሳእ 4:24)፣ ‹‹አንተ ነቢዩ ሆይ!
እነዚያን እጅህ የጨበጠቻቸውን ምርኮኞች ለአንተ ፈቅደንልሃል›› (ሱረቱ አል-አሕዛብ
33፡50)፣ ‹‹ቀኝ እጆቻችሁ የራስ ያደረጉትን ንብረት ያዙ›› “…and that which your
right hand possesses” (አል-ኒሳእ 4፡3)
እነዚህን የቁርአን መመሪያዎች መሠረት በማድረግ መሐመድና ተከታዮቻቸው
ሴቶችን በጦርነት ከማረኳቸው በኋላ አስገድደው ይደፍሯቸው ነበር፡፡ ለምሳሌ
ራሳቸው መሐመድ የፈጸሙትንና በቡኻሪ ሐዲስ ላይ የተጠቀሰውን ማየት እንችላል፡፡
እነ መሐመድ ሁሉንም የካይባር ወንዶች ከገደሉ በኋላ ሴት የጦር ምርኮዎቹን በባርነት
ይዘውለዝሙት እንዲጠቀሙባቸው መሐመድ ፈቅደውላቸዋል፡፡ መሐመድም ሳፊያ
ቢንት ሁያይ የተባለችውን ምርኮኛ ሴት ቆንጆ ስለነበረች ለራሳቸው ወስደዋታል፡፡
ነቢያቸው አባቷን፣ ባሏን፣ ወንድሞቿን ከገደሉ በኋላ ነው እርሷን የዚያኑ ዕለት በግዳጅ
ዝሙት ሲፈጽሙባት ያደሩት፡፡ Sahih Bukhari 1:8:367. (ገጽ—ላይ በዝርዝር
ይመልከቱ፡፡)
የመሐመድ ተከታዮችም ቢሆኑ እርሳቸው እንደፈቀዱላቸው ከጦር
ምርኮዎቻቸውና በባርነት ከያዟቸው ሴቶች ጋር ዝሙት ሲፈጽሙ ለባርነት ንግድ
እንዲያመቻቸው የዘር ፈሳሻቸውን ወደ ውጭ በማፍሰስ (coitus interruptus)
በመፈጸም እንዳያረግዙ ያደርጉ ነበር፤ ይህንንም ቀደም ብለን ‹‹የዘር ፈሳሽን ወደ ውጭ
እንዲፈስ ማድረግ›› በሚለው ርዕስ ስር በደንብ አይተናል፡፡ ቀጥሎ ባሉት የሐዲስ
ጥቅሶች ላይ በወቅቱ የነበሩት የመሐመድ ተከታዮች በጦርነት ከማረኳቸው ሴቶች ጋር
በግዳጅ ወሲብ ይፈጽሙ እንደነበር በግልጽ ተጽፏል፡፡ Sahih Bukhari 5:59:459, Sahih
Muslim 8:3432, Sahih Muslim 8:3433, Sahih Muslim 8:3433, Sahih Muslim 8:3371,
Abu Dawud 2:2150, Abu Dawud 11:2153, See also: Sahih Bukhari 8:77:600, Sahih
Bukhari 3:34:432, Abu Dawud 31:4006.
እንዲሁም በወቅቱ የነበሩት የመሐመድ ተከታዮች በባርነት ከያዟቸው ሴቶች ጋር
ዝሙት ይፈጽሙ እንደነበር በገጽ--ላይ ‹‹መሐመድ ከባሪያዎችና ከጦር ምርኮኛ ሴቶች
ጋር ግብረ ስጋ ግንኙነት መፈጸምን ፈቅዷል›› የሚለውን ንዑስ ርዕስ ይመልከቱ፡፡
በጦር ከተማረከች ሴት ጋር ወሲብ መፈጸም የማይቻለው በወርሃዊ ልማዷ ወቅት ብቻ
ነው፡፡ ስትነፃ ጠብቆ መፈጸም ግን ይቻላል፡፡ “It is not lawful for a man who believes
in Allah and the Last Day to have intercourse with a captive woman till she is free

284
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
from a menstrual course.” (Sunaan Abu Dawud: Book 11, Number 2153)
7.16.1.አንድ ሙስሊም በባርነት በያዛቸው ሁለት እኅትማማቶቾች ላይ በየተራ
ወሲብ መፈጸም ይችላል፡- በጦር ተማርከው የተያዙ ሁለት እኅትማማቶቾችን አንድ
ሙስሊም ከፈለገ በተራ ወሲብ ሊፈጽምባቸው ወይም ላይፈጽምባቸው ይላል፡፡
በጦርነት የተማረኩት እናትና ልጅ ከሆኑ ግን አንድ ወንድ ሁለቱም ላይ በተራ ወሲብ
መፈጸም አይችልም፡፡ አንዷን መርጦ ግን ማድረግ ይችላል፡፡ የሐዲሶቹን ማስረጃ
ይመልከቱ፡፡ “a man asked Uthman ibn Affan whether one could have intercourse
with two sisters who one owned. Uthman said, "One ayat makes them halal, and
one ayat makes them haram” (Malik’s Muwatta:Book 28, Number 28.14.34), “Umar
ibn al-Khattab was asked about a woman and her daughter who were in the pos-
session of the right hand, and whether one could have intercourse with one of
them after the other Umar said, "I dislike both being permitted together." He then
forbade that.” (Malik’s Muwatta: Book 28, Number 28.14.33)
7.16.2.ሙስሊም ወንዶች በባርነት የያዙዋቸውን ሴቶች ሀፍረተ ሥጋ
በዐይናቸው መመልከት ይችላሉ፡- በእስልምናው ባል ሚስቱ እርቃኑዋን ሆና ሀፍረተ
ሥጋዋን እንዲያይ አይፈቀድለትም፡፡ ነገር ግን ለዝሙት ተግባር የሚጠቀምባት ባሪያው
ከሆነች ማንኛውንም ሀፍረተ ሥጋዋን እንደፈለገ ማየት ይችላል፡፡ if you are unfortu-
nate enough to be a slave-woman then you become an object of display of flesh.
Islam allows a man to look at every part of a slave (or a captive) woman including
her, breast, vagina, clitoris, anus…every part of her pudenda. Unbelievable, you say.
Read the Sha’ria law (ref. 11, p.599) on the inspection of a slave-woman for sexual
purposes.
7.16.3.በባርነት የተያዙ ባሪያ ሴቶችን ለወሲብ ተግባር መዋዋስ ይቻላል፡-
በሐዲሱ ሕግ መሠረት አባት በባርነት የያዛትን ሴት ከተጠቀመባት በኋላ ለወንድ
ልጁም አሳልፎ መስጠት ይችላል፡፡ “Abd al- Malik ibn Marwan that he gave a slave-
girl to a friend of his, and later asked him about her. He said, "I intended to give
her to my son to do suchand- such with her.” (Malik’s Muwatta: Book 28, Number
28.15.38) በጦርነት ተማርከውም ሆነ በገንዘብ ተገዝተው በባርነት የተያዙ ሴቶችን
ለወሲብ ተግባር መዋዋስ ይቻላል፡፡ በኢስላማዊው የሸሪዓ ሕግ መሠረት ከፈለገ አባት
የልጁን ወይም የልጅ ልጁን ባሪያ ሴት ተውሶ ወስዶ ወሲብ ሊፈጽምባት ይችላል፡፡
ልጁም እንዲሁ የአባቱን ወይም የእናቱን አሊያም የሚስቱን ባሪያ ሴት ተውሶ ወስዶ
ወሲብ እንዲፈጽምባት ተፈቅዶለታል፡፡ HEDAYA (ref: 11: page 183)

285
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
It is possible to share slave-woman for sexual purposes. No punishment for having
sex with the female slaves of a son or a grandson. Thus, a father can have sex with
his son’s or even grandson’s slave-women; a son can borrow his father’s or moth-
er’s or even his wives slave women for unlimited sex. Here are few excerpts from
HEDAYA (reference 11), the most authentic commentary on Islamic Laws that even
the lawyers consult.
አሁን በዚህ ዘመን ያሉ ሙስሊም ምሁራኖችም በእነዚህ እስካሁን ባየናቸው የቁርአንና
የሐዲስ ሀሳቦች ማለትም በጦርነት በተማረኩና በገንዘብ ተገዝተው በባርነት በሚያዙ
ሴቶች ላይ ስለሚፈጸመው ወሲብ ሙሉ በሙሉ ይስማማሉ፡፡ የውጭ
መምህራኖቻቸው ኢስላዊ ጥያቄዎችን የሚያስተናግዱበትና መልስ የሚሰጡበት
“Islamic Q & A” የተባለ ድረ ገጽ (web site) አላቸው፡፡ በዚህ ድረ ገጻቸው ላይ
በአንድ ወቅት ቁርአኑ ላይ ብዙ ቦታ ‹‹ቀኝ እጆቻችሁ ንብረት ያደረጉትን…›› “…and
that which your right hand possesses” ተብሎ ስለተጠቀሰው ነገር ማብራሪያ
እንዲሰጠው አንዱ ሙስሊም ይጠይቃል፡፡ ሙስሊም ምሁራኖቹም የሚከተለውን
መልስ ነው የሰጡት፡-
‹‹‹ቀኝ እጆቻችሁ ንብረት ያደረጉትን…› ማለት ሙስሊሞች በጦርነት በመማረክና
በገንዘብ ግዥ የያዟቸው ባሪያዎችና ሠራተኛ ልጃገረዶች ማለት ናቸው፡፡ የራስ ንብረት
ከተደረጉ በኋላ ከእነሱ ጋር ወሲብ መፈጸም ሕጋዊና ትክክለኛ ነገር ነው፡፡ ዛሬም
(አሁን ባለንበትም ዘመን) እንኳ ቢሆን ሙስሊሞች የማያምኑ ሀገሮችን በጦር ከያዙ
ይህ ሁኔታ ሕጋዊና ትክክለኛ ነገር ነው፡፡››
(From an Islamic Q & A site:
http://www.binoria.org/q&a/miscellaneous.html#possessions)
Question: What is the meaning of right hand possession and what was the pur-
pose of having them.Some brothers in America think it is okay to have right hand
possessions now in the USA.
Answer: Right hand possessions (Malak-ul-Yameen) means slaves and maids, those
came in possession of Muslims through war or purchase. After having the posses-
sion of slave maid it is lawful and correct to have sexual relation with them. Even
today if Muslims get possession over infidel country, this condition is possible,
lawful and correct.
ቀድሞ እስልምና እምነትን ለብዙ ዓመታት ሲያስተምር የነበረ አሁን ግን ተአምራዊ
በሆነ መንገድ ወደ ክርስትና የተቀየረውና በአውሮፓ የሚኖረው አንድ ጸሐፊ
(ከደኅንነት አንጻር ስሙን መጥቀስ ስላላስፈለገ ነው) እስልምናው ከጦር ምርኮኞችና
286
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በባርነት ከተያዙ ሴቶች ጋር ወሲብ መፈጸምን የሚፈቅድ መሆኑን አስገራሚ በሆኑ
ቃላቶች ይገልጸዋል፡፡ “Buying and selling of women as sex slaves is fully permitted
in Islam. It is a perfectly a legitimate way to acquire as many sex-slaves as possible.
Sexual slavery is absolutely legitimate in Islam. If Islam conquered the world, slav-
ery could have never been eradicated, because Islamic laws are written on granite
stone and are absolutely nchangeable. So, if Islam conquers the infidel countries,
there is nothing that could prevent the Islamic zealots from re-introducing the
slavery system and the slave markets around the globe for trading in female bodies
of infidel women.”
7.17.ብልትን በመነካካት በራስ ላይ ዝሙት መፈጸም Masturbation-Adultery
with one’s own hands! ይህ ድርጊት በእስልምናው ክልክል ነው፡፡ ድርጊቱ
በሙስሊሞች ዘንድ እንዳይፈጸም በወቅቱ መሐመድ አላህ ተናግሯል ያሉትን መመሪያ
ሰጥተዋል፡፡ የቁርአኑና ከሐዲሶቹ ተውጣቶ የተዋቀረው የሸሪዓውም ሕግ ከወንዱም ሆነ
ከሴቷ ሰውነት የዘር ፈሳሽ ሲወጣ መታጠብ እንዳለባቸው ደንግጓል፡፡ ይህ ጥሩ ሆኖ
ሳለ ነገር ግን ከእስልመናው ጋር በተያያዘ ማየት ያለብን ነገር ቢኖር መሐመድ ይህን
ጉዳይ ሃይማኖታዊ መመሪያ የሰጡበት መሆኑ ላይ ነው፡፡ ለምን ሃይማኖታዊ መመሪያ
ወጣለት? ለምንስ ተከለከለ? እያልኩ አይደለም ያለሁት፡፡ በእርግጥ ለእንደዚህ ዓይነቱ
ፍጹም ርካሽ ድርጊት መመሪያ መውጣቱ አስፈላጊ ነው? እንደ እውነቱ ከሆነ ስለ
ድርጊቱ ይህን ያህል መነገር አልነበረበትም፡፡ በአጭሩ ከኃጢአትና ከክፉ ድርጊት
እንዲጠበቁ በማዘዝ ከክፉ ድርጊት እንዲታቀቡ ማድረግ ይቻል ነበር፡፡ የሰው ልጅ
ክፉውንና በጎውን ለይቶ ማወቅ የሚችል ንጹሕ ኅሊና ከአምላኩ እስከተሰጠው ድረስ
በእያንዳንዷ ጥቃቅን ነገር ላይ ሁሉ ‹‹ሽንት ቤት ውስጥ እንዴት መቀመጥ እንዳለበት፣
እንዴት አድርጎና የት ቦታ ላይ ወሲብ መፈጸም እንዳለበት… ይህን አድርግ፣ ይህን
አታድርግ…›› እየተባለ መነገር የለበትም፡፡ ከአምላክም እንዲህ ተብሎ እንዲነገር
አይጠበቅም በእውነት፡፡ ስለዚህ መሐመድ ካወጡት ከሃይማኖታዊው መመሪያ ጀርባ
የምንረዳው ነገር ቢኖር ሕጉ በወጣበት ወቅት ድርጊቱ በተግባር ይፈጸም ነበር ማለት
ነው፡፡ ምክንያቱም ድርጊቱን ለፈጸሙት ወደፊትም ለሚፈጽሙት ሰዎች ነው
‹‹አታድርጉ፣ እንዳታደርጉ›› ተብሎ ሕግ የሚወጣው፡፡ ለማንኛውም እስቲ ኢስላማዊ
መመሪያዎቹን እንያቸው፡-
Here are the Sha’ria rules for those die-hard masturbators.
Ghusl obligatory---e10.1 (reference 8, p.79) ፡ E10.1 The purificatory bath (ghusl,
def: e11) is obligatory for a male When (sperm exits from him or the head of his
287
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
penis enters a vagina) and is obligatory for a female when (sexual fluid (def: be-
low) exits from her. (The Arabic term ‘maniya’ used in all these rulings refers to
both male sperm and female sexual fluid. i.e. that which comes from orgasm and
both sexes are intended by the phrase sperm or sexual fluid wherever it appears
below)
i1.18(9) (ibid, page 284): i.1.18(9) Sexual intercourse (if deliberate, even if there is
no orgasm), or orgasm from stroking a nongenital region or from masturbation
(no matter whether such orgasm is produced by unlawful means, like one’s own
hand (did: w37). Or whether by lawful means, such as hand of one’s wife)
“Saeed bin Jubayr narrates that Rasulullah said, Allah Taala will inflict a punish-
ment on a group of people because they played with their private parts.” (Islamic
Q & A Online with Mufti Ebrahim Desai)
“Hadhrat Anas narrates that Rasulullah said; the person who performs Nikah with
his hands (i.e.maturbates) is cursed.” (Tafseer Mazhari vo.12 p.94)
እንያውም በሱኒ ሙስሊሞች ዘንድ ይህ ድርጊት ተቀባይነት ያለው መሆኑን አንዱ
የሙስሊም ጸሐፊ ጽፎታል፡፡ ጽሑፉንም በድረ ገጻቸው ላይ የተጠየቀን አንድ ጥያቄ
ለመመለስ በምንጭነት ተጠቅመውበታል፡፡ "It was narrated by Ahmed that a man
came to him that feared that he would ejaculate while he was fasting. Ahmed said:
"What I see is that he can release semen without ruining the fast, he can mastur-
bate using his hands or the hands of his wife, If he has an "Ammah" whether be it
a girl or a little child, she can masturbate for him using her hands, and if she was a
non-believer, he can sleep with her without releasing (his semen), if he released it
in her, it becomes impermissible". (Examples of Sunni morality-Answering Ansar)
& Bada'i al-Fuwa'id of Ibn Qayyim, page 603
ቁርአኑ ሱረቱ አል-ሙእሚን 23፡6-7 ላይ ‹‹በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው
በያዟቸው ባሪያዎች ላይ ሲቀር አነሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸውና፡፡ ከዚህም ወዲያ
የፈለጉ ሰዎች እነዚያ አነሱ ወሰን አላፊዎች ናቸው›› ተብሎ የተጻፈ ሕግ አለ፡፡
ሙስሊም ምሁራኖች ይህን ጥቅስ ተርጉመው ሲያስተምሩ ‹‹አንድ ሙስሊም ወንድ
ለወሲብ ተግባር ሲባል 4 ሚስቶችና በጦርነት የተማረኩ ብዙ ሴቶች ተፈቅደውለት ሳለ
በሌሎች መንገዶች ግን እንዲወስለት አይፈቀድለትም›› እያሉ ይናገራሉ፡፡ እንደ ቁርአኑ
አገላለጽም ሆነ እንደ ሙስሊም መምህራኖቹ ገለጻ ‹‹…ከዚህም ወዲያ የፈለጉ ሰዎች
እነዚያ አነሱ ወሰን አላፊዎች ናቸው›› ተብለው ከተገለጹት ውስጥ ይህ ድርጊት

288
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
(ማስተርቤሽን/በራስ ላይ ዝሙት መፈጸም) አንዱ ነው፡፡ በአሁኑ ሰዓት
መምህራኖቻቸውም ይህን በግልጽ ያስተምራሉ፡፡
ሙስሊሞች እንዳያደርጉት የተከለከሉበትን ነገር ‹‹ሀራም/haram ወይም ማክሩህ/
makruh ነው›› ይሉታል፡፡ ‹‹ሃራም ነው›› የሚሉት ፍጹም ክልክል ለሆነ ነገር ሲሆን
‹‹ማክሩህ›› የሚለውን ቃል የሚጠቀሙበት ክልክል ለሆነ ነገር ግን ያን ያህል ክብደት
ለሌለው ነገር ነው፡፡ ሃራም ወይም ማክሩህ ናቸው የተባሉ ድርጊቶችን መፈጸም
ያስቀጣል፡፡ የቅጣቱ ደረጃው ግን ይለያያል፡፡ ምክንያቱም ማክሩህ ናቸው የተባሉ
ድርጊቶች ሃራም ናቸው ከሚባሉት ቀለል ያሉና የተሻሉ ኃጢአቶች ናቸው ተብሎ
ይታሰባል፡፡ ይህንንም ምሁራኖቻቸው እንዲህ እያሉ ይገልጹታል፡- “The one who
denies haram becomes a kafir (infidel), while a person who denies makruh
cannot be deemed as a kafir, and the punishment for doing makurh is less
than the punishment of doing a haraam thing.” (Live fatwas from Is-
lamonline.net)
በዚህ መሠረት ማክሩህ ናቸው ተብለው ከሚታሰቡት ድርጊቶች/ኃጢአቶች ውስጥ
ማስተርቤሽን/በራስ ላይ ዝሙት መፈጸም አንዱ ነው፡፡ ሌሎቹንም መዘርዘር ካስፈለገ
መጥቀስ ይቻላል፡፡ ለምሳሌ በአፍ በኩል ወሲብ መፈጸም ማክሩህ ናቸው ተብለው
ከሚታሰቡት ኃጢአቶች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ ቀጥሎ ባለው ርዕስ ላይ በደንብ
እናየዋለን፡፡
7.18.በአፍ በኩል የሚደረግ ወሲብ /oral sex/፡- በአፍ በኩል የሚፈጸም ወሲብ
በእስልናው ውስጥ በጥብቅ ያልተከለከሉ ግን መደረግ የሌለባቸው ናቸው ተብለው
ከሚታሰቡት ወሲባዊ ድርጊቶች መካከል አንዱ ነው፡፡ ነገር ግን ይህ እስልምናውን
ፍጹም ሊያደርጉት የሚፈልጉ አንዳንድ ሙስሊሞች የሚሰጡት ትርጉም ነው፡፡
እስልምናውን በዘመናችን በውጭ እያስተማሩ ያሉት ምሁራኖቻቸው ግን በአፍ በኩል
የሚፈጸምን ወሲብ እንዳልተከለከለ እያስተማሩ ነው፡፡ እንዲያውም ብዙ ሙስሊም
መምህራኖች ድርጊቱን እውቅና ሰጥተውት ጥቅም እንዳለውም ጭምር አስተምረዋል፡፡
በእነርሱ ትምህርት መሠረት ፍጹም ክልክል (ሃራም) የሆነው ድርጊት በዓይነ ምድር
በኩል (anal sex) የሚደረግ ወሲብ ነው፡፡ ቁርአኑም ይህን በጽኑ እንደሚከለክል
በ7.13 ላይ በዝርዝር አይተነዋል፡፡ ስለዚህ ይህንን በዓይነ ምድር በኩል የሚፈጸምን
ወሲብ ለማስቀረት ሲባል ሙስሊም ባልና ሚስቶች በፈለጉት ዓይነት መንገድ
በአፋቸውም በኩል ወሲብ መፈጸም ይችላሉ፡፡ በዘመናችን ያሉ ሙስሊም

289
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ምሁራኖቻቸው ናቸው ይህን ያሉት እንጂ እኔ አይደለሁም፡፡ ትምህርታቸውን ቀጥሎ
በደንብ ማየት እንችላለን፡፡
የጽሑፌ ምንጭ ማንኛውንም ዓይነት የሙስሊሞች ጥያቄ እያስተናገደ ኢስላማዊ
ምላሾችን የሚሰጠው http://www.islamonline.net/ የተሰኘው ድረ ገጽ “Islam's
Stance on Oral Sex” በሚል ርዕስ ያወጣው ጽሑፍ ነው፡፡ በድረ ገጹ ላይ አማካሪ
በመሆን ለሚነሱ ማንኛውም ዓይነት ጥያቄዎች ኢስላማዊ ምላሾችን የሚሰጡት
ሙፍቲዎች/Muftis ናቸው፡፡ (ሙፍቲ ማለት የእስልምና ሃይማኖት ሕግጋትን
የማስረዳት ሕጋዊ መብት ያለው መመህር ማለት ነው)
ከቤልጂየም ሀገር አንድ ሙስሊም በአፍ በኩል ስለሚደረግ ወሲብ “Oral Sex”
የእስልምናው አስተምህሮ ምን እንደሆነ ማብራሪያ ፈልጎ በውስጡ የሚመላለሰውን
ጥያቄ ለሙፍቲዎቹ ይልክላቸዋል፡፡ በሙስሊም ምሁራኖቹ በኩል የተሰጠው መልስ
‹‹በባልና በሚስት መካከል ሊደረጉ የማይገባቸውን ሁለት ሃራም የሆኑ ነገሮችን
ማስወገድ እስከቻለ ድረስ በአፍ በኩል የሚደረግ ወሲብ ይፈቀዳል›› የሚል ነው፡፡
እነዚህ ሃራም የሆኑ ሁለት ነገሮች የተባሉት በዓይነ ምድር በኩል የሚፈጸም ወሲብ
(anal sex) እና በሴቷ ወርሃዊ ልማድ ወቅት ወሲብ መፈጸም ናቸው፡፡ ስለዚህ ባልና
ሚስት በዓይነ ምድር በኩል ወይም በእርሷ ወርሃዊ ልማድ ወቅት ወሲብ እስካልፈጸሙ
ድረስ በፈለጉት ዓይነት መንገድ በአፋቸውም በኩል ወሲብ መፈጸም ይችላሉ፡፡ ድረ
ገጹ የተለያዩ ሙስሊም ምሁራን በጉዳዩ ላይ የሰጡትን አስተያየት መሠረት በማድረግ
ሰፊ ማብራሪያ ነው የሰጠው፡፡ በማጠቃለያው ላይም በአፅንዖት የተናገረው ነገር
በእስልምና እምነት በአፍ በኩል የሚደረግ ወሲብ “Oral Sex” የተፈቀደ መሆኑን ነው፡፡
እንዲያውም ድረ ገጹ ያስፈረውን ሙሉ ጽሑፍ ብታነቡት የተሻለ ስለሚሆን ሙሉ
ዘገባውን እነሆ፡፡
Name of Questioner: Akhir-Belgium
Title: Islam’s stance on oral sex
Question: Respected scholars of Islam, As-Salamu `Alaykum wa Rahmatu Allah
wa Barakatuh. I have a question that perplexes my mind, and I want you to clarify.
What is the Islamic stance on oral sex between the husband and his wife? Jazakum
Allah khayran.
Date: 19/May/2004
Name of counselor: Group of Muftis
Topic: intimate relations

290
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Answer: Dear questioner, thank you so much for your concerns about your reli-
gion and Allah’s teachings even in what concerns your sexual life with your wife.
As regards your question, it is to be noted, first of all, that all acts that aim at satis-
fying and pleasing the spouses are allowable so long as two things are avoided,
that is anal sex and having sex with a wife while she is still in her menstruation.
Thus, it is permissible for a husband and a wife to practice cunnilingus and fella-
tio. Following we’d cite the opinions of some well-known Muslim scholars in this
regard:
The eminent Muslim scholar, Sheikh Yusuf Al-Qaradawi states:
“…Men in our Muslim societies see nothing in the Muslim woman that can excite
them on the basis of her wearing either Hijab (veil) or Niqab (face cover). But
concerning whether being in complete nakedness during practicing copulation is
lawful or not, the Prophet of Allah is reported to have said, "Guard your private
parts except from your wife or your slaves."
Muslim jurists are of the opinion that it is lawful for the husband to perform cun-
nilingus on his wife, or a wife to perform the similar act for her husband (fellatio)
and there is no wrong in doing so. But if sucking leads to releasing semen, then it
is Makruh (blameworthy), but there is no decisive evidence (to forbid it).
These parts are not dirty like anus, but it is ordinarily disgusting to man. But there
is no decisive evidence to make it unlawful, especially if the wife agrees with it or
achieves orgasm by practicing it. Allah, Exalted and Glorified be He, says: "And
who guard their modesty, save from their wives or the slaves, that I heir right
hands possess, for then they are not blameworthy, but who so craveth beyond
that, such are transgressors.” (Al-Mu'minun: 5፡7)” In the light of this, scholars
maintain that the husband is allowed to enjoy his wife through any means of en-
joyment except anal sex, for that is strictly forbidden.”
Dr. Ali Jum`ah, professor of the Principles of Islamic Jurisprudence at Al-Azhar
Univ., says “further that licking, sucking and kissing spouse's sexual organs are all
allowed, as long as it gives a person sexual gratification that will keep him away
from Haram (unlawful) or starring at opposite sex (marriageable). But every Mus-
lim must keep in mind that sexual intercourse is just a lust and passion that must
be satisfied in a lawful way; it's not to be perceived as necessary as foods and
drinks, as it's the case in the Western perverted ideology.”
Shedding more light on this, Dr. Sabri `Abdul Ra’ouf, professor of Islamic Compar-
ative Jurisprudence, at Al-Azhar Univ, says that “it's allowed for the married couple
291
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
to enjoy each other as long as what they do does not run counter to the teachings
of Islam or violate the public norms. He also gives support to the view of Sheikh Al
-Qaradawi that oral sex or kissing private parts of the spouse is something viewed
disgusting to Muslims, but if the aim is just kissing (without having constant in-
dulgence in it) it's not sinful to do that, but people of high morality normally keep
away from that, as not to give in to imitating non-Muslims.”
In conclusion, it has become clear now that oral sex is not prohibited, but it is not
the normal choice for committed Muslims and Muslimahs. That's, despite that oral
sex is not Haram, it is completely disgusting and does not conform to the pure
taste and decency of a Muslim personality.
Here, it should be noted that one of the main objectives of Shari`ah is to safeguard
the life of people and keep them healthy. Based on this, if it is scientifically proven
that oral sex or such practices cause mouth cancer or form a danger on the health
of a person who practices it, then it becomes totally prohibited.
You can also read: Oral Sex with One’s Wife: Is Ghusl Obligatory?
Brother, if you are still in need of more information, don't hesitate to contact us.
Do keep in touch. May Allah guide us all to the straight path!
Contact IslamAwareness@gmail.com for further information
ሌላው በዚህ ጉዳይ አስተያየቱን የሰጠውና ያስተማረው ሙስሊሞች ‹‹እስልምናችንን
ተንትኖ የሚያስረዳን ታላቅ መምህራችን ነው›› እያሉ የሚመኩበት መሐመድ ኢብን
አደም ነው፡፡ ተንታኝ የሆነው ይህ ሙስሊም መምህርም በእስልምናው እምነት ውስጥ
በአፍ በኩል የሚደረግ ወሲብ “Oral Sex” የተፈቀደ መሆኑን በስፋት አስተምሯል፡፡
ቀጥሎ ያለውን የመምህሩን መልስ ይመልከቱ፡፡
“...this is more or less what the scholars of the Indo/Pak mention in there Fatawa
books and (according to this humble servant), this is the aspect (moral) they are
referring to. As far as the second aspect is concerned, which is the Shariah ruling
on oral sex; this actually depends on what you really mean by oral sex. The term
“oral sex” covers a wide range of activities, from just kissing the private parts to
the actual swallowing of filth. If “oral sex” means to insert the penis in the wife’s
mouth to the extent that she takes in the filth, whether this filth is semen (Mani)
or pre-ejaculatory fluid (Madhi), or the man takes the filth of the woman in his
mouth, then this is not permissible. Taking the filth with all its forms in the mouth
is unlawful. The fluids which come out are impure, thus make it impermissible to
take it orally. However, if the same act is practiced by using a condom (to prevent
292
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
the sexual fluids entering the mouth) or the wife merely kisses her husband’s penis
and the husband kisses her genitals and they avoid any areas where there is pre-
ejaculatory fluid, then this should be (according to this humble servant and Allah
knows best) permissible, although disliked. It is mentioned in the famous Hanafi
Fiqh reference book, and one regarded as a fundamental source in the school, al-
Fatawa al-Hindiyya:
“If a man inserts his penis in his wife’s mouth, it is said that it is disliked (makruh),
and others said that it is not disliked.” (Al-Fatawa al-Hindiyya, 5/372)
This clear text from one of the major Hanafi books indicates that the scholars
differed on the issue of inserting the penis into the wife’s mouth. According to
some it was disliked whilst others totally permitted it. But it should be remem-
bered that this is in the case when no sexual fluids enter the spouse’s mouth as
mentioned in detail earlier.”
And Allah Knows Best
[Mufti] Muhammad ibn Adam
Darul Iftaa
Leicester, UK
ሴቶች በእስልምና-ክፍል ሁለት
20.መሐመድ ሚስታቸውን ይደበድቡ ነበር /Wife Beater/፡- በሐዲሱ ሳሂህ ሙስሊም
4፡2127 ላይ በግልጽ እንደተጻፈው መሐመድ ሚስታቸውን አይሻን ደረቷን እንደመቷትና
እንዳመማት ራሷ አይሻ ተናግራለች፡፡ ተያያዥ ጉዳዮችን በማንሳት ወደፊት በዝርዝር
እናየዋለን፡፡
20.1.በቁርአኑ ሕግ መሠረት ሙስሊም ወንዶች ሴቶችን መደብደብ ይችላሉ/The
Qur'an allows Wife Beating/፡- መጀመሪያ ቁርአኑ ምን እንደሚል እንይ፡-
“እነዚያንም ማመጻቸውን የምትፈሩትን ገሥጹዋቸው፤ በመኝታዎችም ተለዩዋቸው፣ ካሳ
ሳታደርሱ ምቱዋቸውም፡፡ ቢታዘዙዋችሁም ለመጨቆን በእነርሱ ላይ መንገድን
አትፈልጉ” ሱረቱ አል-ኒሳእ 4፡34፡፡ “Men are the maintainers of women because
Allah has made some of them to excel others and because they spend out of their
property; the good women are therefore obedient, guarding the unseen as Allah has
guarded; and (as to) those on whose part you fear desertion, admonish them, and
leave them alone in the sleeping-places and beat them; then if they obey you, do
ይህ
not seek a way against them; surely Allah is High, Great.” Qur'an4:34.
የመሐመድ መልእክት በጣም ግልጽ ነው፡፡ ሴቶች ሁሉ ባለመታዘዝ የሚጠረጠሩ ከሆነ
293
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
መዋረድ፣ ከባሎቻቸው ተለይተው ብቻቸውን መተኛትና መመታት አለባቸው፡፡ ወደ
መታዘዝም በሚመለሱበት ጊዜ ግን ተጨማሪ ቅጣት አይኖርባቸውም፡፡
በቁርአኑ ሌላም ቦታ ላይ አላህ ኢዮብን ሚስትህን ምታት ብሎት እንደመታት ነው
የተጻፈው፡፡ ‹‹በእጅህም ጭብጥ አርጩሜን ያዝ፣ በእርሱም ሚስትህን ምታ፣
መሀላህንም አታፍርስ›› ሱረቱ ሷድ 38፡44፡፡ “…And take in your hand a green
branch and beat her with It and do not break your oath; surely we found
him patient; most excellent the servant!” Qur'an 38:44.
መሐመድም ሚስታቸውን አይሻን እንደደበደቧት ማለትም ደረቷን ሲመቷት በኃይል
አሟት እንደነበር ራሷ ተናግራለች፡፡ “Messenger of Allah, may my father and mother
be ransom for you, and then I told him (the whole story). He said: Was it the dark-
ness (of your shadow) that I saw in front of me? I said: Yes. He struck me on the
chest which caused me pain, and then said: Did you think that Allah and His Apos-
tle would deal unjustly with you?.” Sahih Muslim 4:2127.

20.2.መሐመድ ለተከታዮቻቸው ሚስቶቻቸውን እንዲመቷቸው ፈቅደውላቸዋል፡-


መሐመድን ሚስቶቻቸው ተጨማሪ ገንዘብ እንደጠየቋቸው ተከታዩቻቸው ሲሰሙ
‹‹ነቢዩን አታስቸግሩት›› በማለት ራሳቸው መሐመድ ባሉበት የነቢያቸውን ሚስቶች
አይሻንና ሀፍዛን አቡ በከርና ኡማር በጥፊ አጩለውላቸዋል፡፡ “Jabir b. 'Abdullah re-
ported: Abu Bakr came and sought permission to see Allah's Messenger. He found
people sitting at his door and none amongst them had been granted permission,
but it was granted to Abu Bakr and he went in. Then came 'Umar and he sought
permission and it was granted to him, and he found Allah's Apostle sitting sad and
silent with his wives around him. He (Hadrat 'Umar) said: I would say something
which would make the Holy Prophet laughs, so he said: Messenger of Allah, I wish
you had seen (the treatment meted out to) the daughter of Khadija when you
asked me some money, and I got up and slapped her on her neck. Allah's Messen-
ger laughed and said: They are around me as you see, asking for extra money. Abu
Bakr then got up went to 'A'isha and slapped her on the neck, and 'Umar stood up
before Hafsa and slapped her saying: You ask Allah's Messenger which he does not
possess. They said: By Allah, we do not ask Allah's Messenger for anything he does
not possess. Then he withdrew from them for twenty-nine days. Then this verse
(33:28) was revealed to him" Sahih Muslim 9:3506
በሌላም ጊዜ አቡ በከር አይሻን ‹‹የጠፋብሽን የአንገት ጌጥ ስትፈልጊ እኛን ከመንገድ
294
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አስተጓጎልሽን›› በማለት በጥፊ እንደመታትና በጣም አሟት እንደነበር ራሷ አይሻ
ተናግራለች፡፡ “Narrated Aisha: Abu Bakr came to towards me and struck me vio-
lently with his fist and said, "You have detained the people because of your neck-
lace." But I remained motionless as if I was dead lest I should awake Allah's Apostle
although that hit was very painful.” Sahih Bukhari 8:82:828 & Sahih Bukhari
6:60:132 “Abu Bakr came while Allah's Apostle was sleeping with his head on my
thigh, He said, to me: ‘You have detained Allah's Apostle and the people where
there is no water and they have no water with them. So he admonished me and
said what Allah wished him to say and hit me on my flank with his hand.’” Sahih
Bukhari 1:7:330
“Allah permits you to shut them in separate rooms and to beat them, but not se-
verely.” Al-Tabari, Vol. 9, p. 113
“Rifa'a divorced his wife whereupon 'AbdurRahman bin Az-Zubair Al-Qurazi mar-
ried her.'Aisha said that the lady (came), wearing a green veil (and complained to
her (Aisha) of her husband and showed her a green spot on her skin caused by
beating). It was the habit of ladies to support each other, so when Allah's Apostle
came, 'Aisha said, ‘I have not seen any woman suffering as much as the believing
women. Look! Her skin is greener than her clothes!’” Sahih Bukhari 7:72:715
“The Prophet forbade laughing at a person who passes wind, and said, ‘How does
anyone of you beat his wife as he beats the stallion camel and then he may em-
brace (sleep with) her?’ And Hisham said, ‘As he beats his slave’” Sahih Bukhari
8:73:68, See Also Sahih Bukhari 8:73:68
20.3.መሐመድ ባሎቻችን ደበደቡን ብለው ቅሬታ ያቀረቡትን ሴቶች ‹‹ጥሩ ሴቶች
አይደሉም›› ብለዋቸዋል፡- ሐዲሱን መነሻ በማድረግ ሚሽካት አል-ማሳቢህ ላይ
እንደተመዘገበው ኡማር ወደ መሐመድ መጣና ሴቶቹ በባሎቻቸው ላይ መበረታታት
እንደ ጀመሩ ሲነግራቸው መሐመድም ወንዶቹ ሚስቶቻቸውን እንዲመቷቸው ፈቃድ
ሰጥተውታል፡፡ ይህንንም ተከትሎ ሴቶቹ በባሎቻቸው በደረሰባቸው ድብደባ ምክንያት
ቅሬታ ለማሰማት በመሐመድ ቤት ተሰብስበው ሳለ መሐመድ የሰጧቸው መልስ
‹‹ከእናንተ ውስጥ በባሎቻቸው ላይ ቅሬታ ያላቸው ሴቶች ጥሩ ያልሆኑት ናቸው››
የሚል ነው፡፡ “When Umar came to the Apostle of Allah and said: Women have
become emboldened towards their husbands, he (the Prophet) gave permission to
beat them. Then many women came round the family of the Apostle of Allah com-
plaining against their husbands. So the Apostle of Allah said: Many women have

295
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
gone round Muhammad's family complaining against their husbands. They are not
the best among you.” Abu Dawud 11:2141 & Mishkat Al-Masabih: Volume 2, page
692.
ኢብን ኢሻቅ እንደዘገበው ዓሊ የተባለው ሰው አንዲትን ባሪያ ሴት በመሐመድ ፊት
ደብድቧታል፡፡ “Ali said ‘Women are plentiful, and you can easily change one for
another. Ask the slave girl; she will tell you the truth.’ So the Apostle called Buray-
ra to ask her and Ali got up and gave her a violent beating, saying, ‘Tell the Apostle
the truth.’” (Ibn Ishaq: p.496)
ወንዱ ሚስቱን ከደበደባት በኋላ ግን ከእርሷ ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙነት ማድረግ የለበትም፡፡
ሲደበድባትም እንደ ባሪያ አድርጎ መደብደብ የለበትም፡፡ “The Prophet said, ‘None of you
should flog his wife as he flogs a slave and then have sexual intercourse with her in
the last part of the day.’” Sahih Bukhari 7:62:132
በእስልምናው እምነት አንድ ሴት ባሏ ቢፈታትና ሌላ ያገባች ቢሆን በሌላ ጊዜ ደግሞ
እንደገና የመጀመሪያው ባሏ ሊመልሳት ቢፈልግ ሁለተኛ ካገባችው ጋር የግድ ወሲብ
መፈጸም አለባት፡፡ ከሁተኛው ጋር ወሲብ ሳትፈጽም ወደ መጀመሪያው ባሏ ብትመለስ
ግን ሀራም (ክልክል) ትሆንበታለች፡፡ ቀጥሎ የማነሳው ሐዲሱ ላይ የተጻፈው ታሪክ
ግልጽ እንዲሆላችሁ ነው ይህን የጠቀስኩት፡፡ ሪፋ የተባለው ሰው የፈታትን አንዲት
ሴት አብዱረሕማን ያገባታል፡፡ እርሱም ሚስቱን ሰውነቷ እስኪበልዝ ድረስ
ይደበድባትና ሴቲቱ ቅሬታዋን ለማቅረብ ወደ መሐመድ መጥታ ለአይሻ አረንጓዴ
ቀሚሷን ገልጣ ሰውነቷ ላይ የወጣውን ቁስል ታሳያታለች፡፡ አይሻም ‹‹ያመነች ሴት ሆና
በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ በድብደባ የተጎዳች ሴት አላየሁም፣ ተመልከት እስቲ ቆዳዋኮ
ከልብሷ የበለጠ አረንጓዴ ሆኗል…›› እያለች ለነቢያቸው ባሏ ለመሐመድ ቁስሏን
አሳየቻቸው፡፡ የደበደባት ባሏም ነገሩን ሲሰማ ይመጣና ውሸቷን መሆኑን ይናገራል፡፡
ይልቁንም ወደ ቀድሞው ባሏ መመለስ ስለፈለገች ነው በማለት ምክንያቱን ደረደረ፡፡
መሐመድም ውሳኔውን ሲያሰሙ ማጠቃለያው ላይ የተናገረው ነገር በጣም አሳዛኝ
ነው፡፡ ከዚህኛው ባሏ ጋር ወሲብ ሳትፈጽም ወደ መጀመሪያው መመለስ እንደማትችል
ነው የተናገሩት እንጂ ስለደረሰባት ከባድ ድብደባ አንዳች አልተናገሩም፡፡ በእርሷ ላይ
የደረሰባት ከፍተኛ ድብደባ ምንም ደንታ አልሰጣቸውም፡፡ ባሏንም ስለድብደባው
ምንም ሊገስጹት አልፈለጉም፡፡ “Rifaa divorced his wife whereupon Abdur-Rahman
married her. Aisha said that the lady came wearing a green veil and complained to
her (Aisha) and showed her a green spot on her skin caused by beating. It was the
habit of ladies to support each other, so when Allah's messenger came, Aisha said,
"I have not seen any woman suffering as much as the believing women. Look! Her
296
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
skin is greener than her clothes! When Abdur-Rahman heard that his wife had
gone to the prophet, he came with his two sons from another wife. She said, "By
Allah! I have done no wrong to him, but he is impotent and is as useless to me as
this," holding and showing the fringe of her garment. Abdur-Rahman said, "By
Allah, O Allah's messenger! She has told a lie. I am very strong and can satisfy her,
but she is disobedient and wants to go back to Rifaa." Allah's messenger said to
her, "If that is your intention, then know that it is unlawful for you to remarry
Rifaa unless Abdur-Rahman has had sexual intercourse with you." Sahih Bukhari
7:6:715
20.4 መሐመድ ለእነ አቡ በከርና ኡማር ሴቶችን እንዲመቱ ስላዘዛቸው እነርሱም
ለሌሎች ወንዶች ይህንኑ ትእዛዝ አስተላልፈዋል፡- ከዚህ በፊት በገጽ----ላይ ሙስሊም
የሆኑ ወንድና ሴት ዝሙት እንዳይፈጽሙ ከተፈለገ ሴቷ ጡቷን ለወንዱ እንድታጠባው
እንደሚደረግና በዚህም ሀራም (ክልክል) እንደምትሆንበት አይተን ነበር፡፡ ከዚሁ
ከድብደባ ጋር በተገናኘ አንድ የሐዲስ ጥቅስ ስላገኘሁ ነው የጡት ማጥባትን ጉዳይ
ያነሳሁት፡፡ አንድ ሰው ኡማር ፍርድ ወደሚሰጥበት ቦታ ይመጣና ባሪያ ሴት
እንዳለችውና ከእርሷም ጋር ዝሙት ይፈጽም እንደነበር ነገረው፡፡ ነገር ግን ሚስቱ
ይህንን ስታውቅ ሄዳ ለባሪያይቱ ጡቷን ታጠባታለች፡፡ ባል ተብየው በሌላ ጊዜ ወደ
ባሪያይቱ ልጅ ሲሄድ ሚስቱ ‹‹ጡቴን አጥብቻታለሁና ላንተ ክልክል ሆናለች
ተጠንቀቅ›› ትለዋለች፡፡ ኡማርም ይህን ሲሰማ ሚስቱን እንዲደበድባትና ወደ
ባሪያይቱም እንዲሄድ ነው ሰውየውን ያዘዘው፡፡ የሐዲሱን ማስረጃ ቀጥሎ
ተመልከቱት፡፡ “A man came to Umar ibn al-Khattab and said, 'I have a slave-girl
and I used to have intercourse with her. My wife went to her and suckled her.
When I went to the girl, my wife told me to watch out, because she had suckled
her!' Umar told him to beat his wife and to go to his slave-girl because kinship by
suckling was only by the suckling of the young.'" Al-Muwatta 30 2.13, See also:Al-
Muwatta 30 30.213b
‹‹ወንዱ ሙስሊም ሚስቱን ለምን እንደሚመታት መጠየቅ የለበትም›› ይህንን በግልጽ
የተናገሩት መሐመድ ናቸው፡፡ “The Prophet said: ‘A man will not be asked as to why
he beat his wife.’” Abu Dawud 11:2142

20.5 የዘመኑ ሙስሊም ምሁራኖችም ወንዱ ሚስቱን መምታት እንዳለበት ይስማማሉ /


modern Muslim Scholars Agree with Wife beating/:- ነቢያቸው
መሐመድም እንዳስተማሩት ከተጠያቂነት ለማምለጥ በሚመስል መልኩ ድብደባውን
297
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ከሰው ዐይን እይታ ውጭ በሆነ መልኩ ሴቷን ፊቷ ላይ ሳይሆን ሌላ ቦታ ደብድቧት
ብለው ነው ያዘዙት፡፡ መሐመድ የሴቷ መብት ምን እንደሆነ ሲጠየቁ የሰጡት መልስ
“አንተ ስትበላ ለእሷም ምግብ መስጠት አለብህ፣ አንተ ስትለብስ እርሷንም አልብሳት፣
ፊቷ ላይ አትምታት፣ አጥብቀህም አትንቀፋት ወይም እቤት ውስጥ ካልሆነ በቀር
ራስህን ከእርሷ ለይ” ነው ያለው፡፡ “Mu'awiyah asked: Apostle of Allah, what is the
right of the wife of one of us over him? He replied: That you should give her food
when you eat, clothe her when you clothe yourself, do not strike her on the face,
do not revile her or separate yourself from her except in the house. (Abu Dawud
11:2137)፣ ኢስላማዊው “ሚሽካት አል-ማሳቢህ” መጽሐፍም ይህንኑ የሐዲሱን ሀሳብ
ያጠናክረዋል፡፡ “…not strike her on the face, and do not revile her or seperate from
her except in the house." Abu Dawud and Ibn Majah transmitted it. (Mishkat Al-
Masabih: Volume 2, page 691)
“…ፊቷ ላይ አትምታት/do not strike her on the face” የምትለዋ የመሐመድ ትእዛዝ
ምን ማለት ናት? በዚህች በነቢያቸው አነጋገር መሠረት ሴትን ፊቷ ላይ ነው መምታት
የማይቻለው እንጂ ሌላ ቦታ መምታት ይቻላል፡፡ መሐመድም ራሳቸው የአይሻን ደረት
የደቁት ለዚህ ነው፡፡ ግብፃዊው ሙስሊም መምህር ጋለል አል-ካቲብ በ2009 ዓ.ም
“memri” በተባለው የቴሌቭዥን ጣቢያ ላይ ቀርቦ ስለ ጉዳዩ ሲናገር ይህንኑ
የመሐመድን “…ፊቷ ላይ አትምታት” የሚለውን ሕግ በዝርዝር አስረድቷል፡፡ ወንዱ
ሴቷን መደብደብ የሚችለው በሰዎች ዘንድ ለማየት አስቀያሚ ባልሆነ መልኩ ነው፡፡
ማለትም አጥንቷ እንዳይሰበር፣ ደሟ ሳይፈስ፣ ቆዳዋ ላይ ጠባሳ እንዳይታይ አድርጎ
መምታት ይችላል፡፡ በተፈረ ግን እንደ ሼሁ አገላለጽ ‹‹ድብደባ ከሃይማኖታዊ የሕግ
ቅጣቶች ውስጥ አንዱ ነው›› “The Prophet Muhammad said that the beatings
should be light, and that one should avoid the face, or the sensitive areas, which
might lead to broken bones, or might leave a mark that, would spoil her beauty.
Beatings that draw blood, or break bones, or leave a scar, a black mark on the skin,
or any obvious mark, which would make people, know that she was harshly beaten
- this is forbidden. Beating is one of the punishments of religious law.” (Egyptian
Cleric Galal Al-Khatib Explains Wife-Beating in Islam-MEMRI: Special Dispatch,
No. 2229, February 5, 2009)
ሼህ መሐመድ ሳሊህ የተባለው ሙስሊም መምህር በራሳቸው ብሎግ ላይ በሚዘጋጅ
ጥያቄና መልስ ላይ የባልና ሚስት መብቶችን ለይቶ ሲናገርና መልስ ሲሰጥ ቁርአን
4፡34 በመጥቀስ ወንዱ ሚስቱን መምታት የሚችልባቸውን አራት ነጥቦች በዝርዝር

298
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አስቀምጧል፡፡ ወንዱ በፈለጋት ሰዓት ራሷን ካላስጌጠች፣ ንጹሕ ሆና ሳለ ወንዱ በአልጋ
ላይ ሲጠራት መልስ ካልሰጠችው፣ ጸሎት ካላደረገችና ከእርሱ ፈቃድ ውጭ ከቤት
ከወጣች ወንድ ሚስቱን መደብደብ እንደሚችል ነው ሼሁ ቁርአኑን በትርጉም
ያስረዳው፡፡ What are the rights of the husband and what are the rights of the
wife?፡ the husband has the right to discipline his wife if she disobeys him in some-
thing good, not if she disobeys him in something sinful, because Allah has enjoined
disciplining women by forsaking them in bed and by hitting them, when they do
not obey. The hanafis mentioned four situations in which a husband is permitted
to discipline his wife by hitting her. These are: not adorning herself when he wants
her to; not responding when he calls her to bed and she is taahirah (pure, i.e., not
menstruating); not praying; and going out of the house without his permission.
(Sheikh Muhammed Salih Al-Munajjid, Islam Q&A, Fatwa No. 10680)
የሳውዲው ዳኛ ሀማድ አል-ራዚን ስለ ሴት ድብደባ በ2009 ዓ.ም ያደረገውን ንግግር
CNN እንደዘገበው ለቤት አስቤዛ የተሰጣትን ብር አላግባብ ብታባክን ያን ጊዜ በጥፊ
መመታት እንደሚኖርባት ነው የተናገረው፡፡ ለምሳሌ እርሱ እንዳለው ባሏ 1200 ሪያድ
ቢሰጣትና በ900 ሪያድ የምትሸፋፈንበትን አባያ ብትገዛ በዚህም ምክንያት በአጸፈታው
ባሏ ፊቷ ላይ በጥፊ ቢመታት ያ ለእርሷ ተገቢዋ መሆኑን ነው የሳውዲው ዳኛ
የተናገረው፡፡ “If a person gives SR 1,200 [$320] to his wife and she spends 900
riyals [$240] to purchase an abaya [the black cover that women in Saudi Arabia
must wear] from a brand shop and if her husband slaps her on the face as a reac-
tion to her action, she deserves that punishment.” Saudi Judge Hamad Al-Razine.
(Saudi judge: It's OK to slap spendthrift wives – CNN, May 10, 2009)
በአህመድ ኢብን ናቂብ ገላጻ መሠረት ሴቷ ብትሳሳት ወይም ብታጠፋ ወንዱ ወደ
ትክክለኛ መንገድ ያመጣታል ብሎ ካመነበት እንዲደበድባት ተፈቅዶለታል፡፡ ምንም
እንኳን መደብደቡ የተፈቀደ እንዳልሆነ ቢያስብም ማለት ነው፡፡ “It is permissible for
him to hit her if he believes that hitting her will bring her back to the right path,
though if he does not think so, it is not permissible.” (Reliance of the Traveller: A
Classic Manual of Islamic Sacred Law (p.540) Ahmad ibn Naqib al-Misri)
‹‹በእስልምና የሃይማኖት ሕግ ውስጥ ሚስትን መምታት ከቅጣቶቹ ውስጥ አንዱ
መሆኑን ማወቅ አለብን፡፡ ይህንን ማንም መከልከል (መቃወም) አይችልም፡፡
ምክንያቱም ይህ የተፈቀደው በአላህ ስለሆነ ነው፡፡… እርሱ ‹ምቷቸው› የሚለውን ይህን
የቁርአን ሕግ ያወረደልን ሰው የመረጠውን መንገድ እንዲከተል ነው፡፡ አላዋቂ በሆኑት
የዓለም ሕዝቦች ፊት በዚህ ነገር ማፈር የለብንም›› በማለት አንዱ ሙስሊም መምህር
299
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ነሐሴ 27 ቀን 2004 ዓ.ም ላይ በኳታር የቴሌቭዥን ጣቢያ ላይ ቀርቦ አስተምሯል፡፡
(Sermon by Muslim cleric on Qatar TV, August 27, 2004)
ሳድ አራፋት የተባለው ሙስሊም መምህርም እንዲሁ ሴቷ ከባሏ ጋር ወሲብ ለመፈጸም
ፈቃደኛ ካልሆነች ባልየው መደብደብ እንዳለበት አስተምሯል፡፡ ትምህርቱንም የካቲት
2010 ዓ.ም ላይ “memri” እና “al-nas” የተባሉ የቴሌቭዥን ጣቢያዎች
አስተላልፈውታል፡፡ (Egyptian Cleric Sa'd Arafat: Islam Permits Wife Beating Only
When She Refuses to Have Sex with Her Husband-MEMRI TV, Video Clip No.
2600, Al-Nas TV (Egypt)-February 4, 2010-03:32)
በእስልምና ሃይማኖት ሴት ልጅ በቤት ውስጥ ስለሚደርስባት ድብደባ በዘመናችንስ
እንዴት ይታያል? የሚለውን ለማሳየትና ያህል ቦታና ጊዜ ከመቆጠብ አንጻር እነዚህ በቂ
ይመስሉኛል፡፡ ራሳቸው መሐመድ፣ ተከታዮቻቸው ከሊፋዎችና አሁንም ያሉት
ሙስሊም ምሁራኖቻቸው ስለ ሴት ልጅ ድብደባ እንዲህ እስካሁን ባየነው መልኩ ፊቷ
ላይ ካልሆነ በቀር መምታት እንደሚቻል አስተምረዋል፣ በወቅቱ እነ መሐመድም
ተግባራዊ አድርገውታል፡፡ በዘመናችንም በሁሉም ኢስላማዊ ሀገራት ውስጥ የሴት ልጅ
የቤት ውስጥ ድብደባ በተግባር እየተፈጸመ ነው፡፡ ሙስሊም ሴቶች ሰውነታቸው
በስለት ሲቆራረጥ፣ አሲድ ሲደፋባቸው፣ ሰውነታቸው እስኪላላጥ ድረስ ሲገረፉ… አቤት
የሚሉበት አካል ስለሌላቸው ብዙ ሙስሊም ሴቶች ስቃያቸውን በቤታቸው አፍነው
እንደያዙ ይኖራሉ፡፡ ተስፋ የቆረጡትም ራሳቸውን ያጠፋሉ፡፡ ይህ ለማመን አስቸጋሪ
ይመስል ይሆናል፣ ቀጥሎ በጥናት የቀረቡትን እውነት የሆኑ አሐዛዊ መረጃዎችና የፎቶ
ማስረጃዎች ስትመለከቱ ግን ችግሩ ምን ያህል የከፋ እንደሆነ ትገነዘባላችሁ፡፡
20.6.አሃዛዊ መረጃዎች /Statistics on Domestic Violence in the Muslim world/
እንደ ‹‹United Nations Development Fund for Women›› ሪፖርት ከሆነ አፍጋኒስታን
ውስጥ ከሚኖሩት ሴቶች ውስጥ 90% የሚሆኑት የቤት ውስጥ ጥቃት ይደርስባቸዋል፡፡
ነገር ግን የጥቃቱ ሰለባዎች አማራጭ ስለሌላቸውና ችግራቸውን ለመናገር ስለሚፈሩ
ከነችግሩ መቀመጥን መርጠዋል፡፡ (Atia Abawi-Afghan women hiding for their lives-
CNN, September 24, 2009)

የፓኪስታን የሕክምና ማኅበር /Pakistan Medical Association/ በ2006 ዓ.ም


ለወሊድ ወደ ሆስፒታል ለመጡት 300 ሴቶች ቃለ መጠይቅ አድርጎላቸው ነበር፡፡
ሴቶቹ በሰጡት ምላሽ 80% የሚሆኑት (ማለትም ከ300 ውስጥ 240) በቤት ውስጥ
በትዳር አጋሮቻቸው አካላዊ ጥቃት እንደሚደርስባቸው ተናግረዋል፡፡ በሌላ በኩል
“Progressive Women's Association” (PWA) በዘገባው እንደገለጸው ከ1994

300
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
እስከ 2007 ዓ.ም ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ ከሦስት የተለያዩ ሆስፒታሎች በሰበሰበው
መረጃ መሠረት ፓኪስታን ውስጥ ከ8 ሺህ በላይ ሴቶች በባሎቻቸው የእሳት ቃጠሎ
አደጋ ደርሶባቸዋል፡፡ (PAKISTAN: Domestic violence endemic, but aware-
ness slowly rising - The Advocates, March 11, 2008)

ኢራን ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የአካል ጥቃት በሴቶች ላይ እንደሚፈጸም ጥናቶች


ያሳያሉ፡፡ 66% የሚሆኑት የኢራን ሴቶች በቤት ውስጥ መታሰርን ጨምሮ ለተለያዩ
ጥቃቶች ይዳረጋሉ፡፡ (Maryam Nayeb-Yazdi-The violence that may never end-
Iranian.com, February 15, 2006)

“UN Assistance Mission for Iraq” እንደዘገበው ኢራቅ ኩርዲስታን ውስጥ በ2009
ዓ.ም ብቻ 163 ሴቶች ላይ ከፍተኛ የአካል ጥቃት ደርሶባቸዋል፡፡ (Afif Sarhan-Iraq’s
Domestic Violence Plight-Islam Online, May 31, 2009)

ጆርዳን ውስጥ የተፈጸመውን የሴቶች ጥቃት “National Family Council” በሪፖርቱ


ላይ ይፋ እንዳደረገው 83% የሚሆኑት ባላቸውን አታለዋል ተብለው የአካል ጥቃት
የተፈጸመባቸው ሲሆን 60% የሚሆኑት ደግሞ የሚያበስሉትን ምግብ አቃጥለዋል
ተብለው ተደብድበዋል፡፡ 52% የሚሆኑትም የባላቸውን ትእዛዝ አልፈጸሙም ተብለው
ለአካል ጥቃት ተዳርገዋል፡፡ (Natasha Tynes-Disturbing report on wife beating in
Jordan-Mental Mayhem, April 10, 2005)
ፍልስጤም ውስጥ “Women's Empowerment” የተሰኘው ጥናታዊ ቡድን ያካሄደውን
ጥናት በጥር ወር 1999 ዓ.ም ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት ጋዛ ውስጥ ያሉ 120
ሴቶችን ቃለ መጠይቅ አድርጎላቸው በሰጡት መልስ 65ቱ በቤት ውስጥ በባል፣ በአባት
ወይም በወንድም አማካኝነት በተለያዩ ጥቃቅን ምክንያቶች አካላዊ ጥቃት
እንደሚደርስባቸው ተናግረዋል፡፡ (Doug Alexander-Addressing Violence Against
Palestinian Women-The International Development Research Centre, June 23,
2000)
ኳታር ውስጥ ደግሞ ከሦስት ሴቶች አንዷ በባሏ አካላዊና አእምሮአዊ ጥቃት
እንደሚደርስባት ጥናቶች ያሳያሉ፡፡ (Qatar: divorce peak caused by women, survey -
ANSAmed, February 23, 2012)
ቱርክ ውስጥም እንዲሁ “London-based Refugee Workers Association Wom-
an’s Group” ያካሄደውን ጥናት ህዳር ወር 2006 ዓ.ም ላይ ባወጣው መረጃ መሠረት
80% የሚሆኑት የቱርክና ኩርዲሽ ሴቶች በቤት ውስጥ ጥቃት ይደርስባቸዋል፡፡
በተመሳሳይ ጊዜ 70% የሚሆኑት ወንዶች ግን ሚስቶቻቸውን እያታለሉ ይወሰልታሉ
301
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሲል ዘገባው ያትታል፡፡
(http://www.toplumpostasi.net/index.php/cat/9/news/9633/PageName/English)
በሌላ በኩል “Research on Domestic Violence against Women in Turkey”
የተባለው መንግስታዊ የጥናት ቡድን ይፋ እንዳደረገው ከሆነ 41.9% የሚሆኑት የቱርክ
ሴቶች አካላዊና ወሲባዊ ጥቃቶች ይፈጸሙባቸዋል፡፡ የጥቃቱ ሰለባ ከሆኑት ሴቶቹ
መካከል 33.7% የሚሆኑት ለችግራቸው መፍትሄ ስለማያገኙ ተስፋ በመቁረጥ
ራሳቸውን እንደሚያጠፉ ዘገባው አክሎ ገልጹዋል፡፡ (Murder a fact of life for women
in Turkey-Hurriyet Daily News, February 20, 2011) በቅርቡ በ2012 ዓ.ም በተደረገው
ጥናት ደግሞ በቱርክ ከ10 ሴቶች ውሰጥ 4ቱ በባሎቻቸው አካላዊ ጥቃት
እንደሚደርስባቸው ታውቋል፡፡

302
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

በሁሉም ኢስላማዊ ሀገሮች ውስጥ እየተፈጸሙ ያሉ አሰቃቂ የሆኑ አካላዊ ጥቃቶችን የሚያሳዩ ሌሎች
በርካታ የፎቶ ግራፍ ማስረጃዎችን---ከሚለው የፌስ ቡክ አድራሻዬ ላይ ማየት ይቻላል፡፡ (ነገር ግን
ፎቶዎቹ በእጅጉ የሚረብሹ ስለሆኑ ባይመለከቷቸው ይመረጣል በተለይም ነፍሰጡር ከሆኑ)
እስካሁን ካየናቸው ነጥቦች ውስጥ ሰባት ዋና ዋና ሀሳቦችን በማጠቃለያነት
ማንሳት እንችላለን፡፡ 1)መሐመድ በግልጽ እንዳስተማሩት ሴቶች ድብደባ ሲደርስባቸው
ቅሬታ የሚያሰሙ ከሆነ እነርሱ ጥሩ ሴቶች አይደሉም፤ 2)ሚስቱን የመታ ባል ለምን
እንደመታት መጠየቅ የለበትም፤ 3)መሐመድ በስብከታቸው ውስጥ ሴትን መምታት
ተገቢ መሆኑን አስተምረዋል፤ 4)ሚስቶቻቸውን የደበደቡ ወንዶች ሙስሊሞችን
መሐመድ ምንም አይናገሯቸውም ነበር፤ 5)መሐመድ የራሳቸውንም ሚስቶች ሌሎች
ሰዎች ሲመቷቸው እያዩ ዝም ነው ያሉት፤ 6)ራሳቸው መሐመድም ሚስታቸውን
አይሻን ደረቷን በኃይል መተዋትት ታማ ነበር፤ 7)መሐመድ ከሞቱም በኋላ በእርሳቸው
ከተተኩት ከሊፋዎች ውስጥ ከአራት ሦስቱ ሴቶችን እንደደበደቡ ሐዲሱ መዝግቦታል፡፡
መሐመድና ተከታዮቻቸው ካስተማሯቸውና ካደረጓቸው ከእነዚህ እውነታዎች ምንድን
ነው የምንማረው? ለአሁኑ ትውልድ ያላቸው ተምሳሌትነትስ ምንድነው? አሁን
ባለንበት ዘመን ተግባራዊ ቢደረጉ ምንድነው ሊፈጠር የሚችለው ነገር? ከቁርአኑና
ከሐዲሱ ላይ ማስረጃ የቀረበባቸው እነዚህ ሁሉ ነጥቦች እስልምናው ስለ ሴት ልጅ
ያለውን አመለካከት ቁልጭ አድርገው ያሳያሉ፡፡ ስለዚህ ‹‹እስልምና ሴት ልጅ በቤት
ውስጥ የሚደርስባትን ጭቆናና ጥቃት ይደግፋል፣ ያበረታታል፣ እንዲደርስባትም ያዛል››
ተብሎ ቢደመደም ትክክለኛ አገላለጽ አይመስላችሁም? ይሄ ካልተዋጠላችሁ ቁርአኑ
ሴት ልጅ በቤት ውስጥ ታፍና በረሀብ እንድትሞት የፈረደባት መሆኑን ስታነቡስ ምን
ይሰማችሁ ይሆን? ለማንኛውም ገና የምናያቸው ብዙ ነጥቦች ስላሉ እይታችንን
እንቀጥል፡፡
303
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
20.7 መጥፎ ሥራ ሠርታለች ተብላ የተወነጀለችን ሴት በረሀብ መግደል /Kill Wom-
an Guilty of Lewdness by Starvation/፡-በቁርአኑ ሱረቱ አል-ኒሳእ 4፡15 ላይ
እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፡- ‹‹እነዚያም ከሴቶቻችሁ መጥፎን ሥራን የሚሠሩ
በነርሱ ላይ ከናንተ አራት ወንዶችን አስመስክሩባቸው፡፡ ቢመሰክሩም ሞት
እስከሚደርስባቸው ወይም አላህ ለነርሱ መንገድን እስከሚያደርግ ድረስ በቤቶች
ውስጥ ያዙዋቸው›› ተብሎ ነው የተጻፈው፡፡ “If any of your women are guilty of
lewdness, Take the evidence of four (Reliable) witnesses from amongst you
against them; and if they testify, confine them to houses until death do
claim them, or Allah ordain for them some (other) way.” Qur'an 4:15.
በአማርኛ የተተረጎመው ቁርአን ‹‹በቤቶች ውሰጥ ያዙዋቸው›› የሚል ቃል ይጠቀም
እንጂ የእንግሊዝኛው ትርጓሜ ቁርአን ግን “confine them to houses” ማለትም
‹‹በቤት ውስጥ መወሰን፣ ማገድ፣ ማዋል፣ መጠበቅ›› የሚል ትርጉም ያለውን ቃል ነው
የተጠቀመው፡፡ የዐረብኛው ትርጉምም ከእንግሊዝኛው ጋር አንድ መሆኑን ቋንቋውን
የሚያውቁት ሰዎች ያስረዳሉ፡፡ የአማርኛው ትርጉም ይዘቱን ቀለል ለማድረግ እየሞከረ
እንደሆነ በደንብ ያስታውቅበታል፡፡ እንደየትም አድርጎ ቢገልጸው ግን ዋነኛ መልእክቱ
መጥፎ ሥራን የሠራች ሴት አላህ መንገድን ካላበጀላት በቀር በባዶ ቤት ውስጥ
ተዘግቶባት በረሀብ መሞት እንዳለባት ነው ቁርአኑ የደነገገው፡፡ ‹‹ሞት
እስከሚደርስባቸው ድረስ በቤቶች ውስጥ መዝጋት!››
20.8.መሐመድ የጦር ወረራ ሲያደርጉ ሴቶችና ሕጻናትም አብረው እንዲገደሉ
ትእዛዝ ሰጥተዋል፡- የመሐመድ ተከታዮች በማታ የጦር ወረራ ሲያደርጉ ሴቶችና
ሕጻናት ጉዳት እንዳይደርስባቸው በማሰብ እነርሱ ምን ማድረግ እንዳለባቸው
ሲጠይቋቸው ‹‹ሴቶቹና ሕጻናቱም ቢሆኑ ከእነርሱ የተገኙ ናቸው›› በማለት አብረው
የጥቃቱ ሰላባ መሆን እንዳለባቸው የተናገሩት፡፡ ሴቶችና ሕጻናት ለባርነትና ለዝሙት
ተግባር ሲባል በጦር ወረራው ወቅት እንደማይገደሉ በሌሎች ሐዲሶች ላይ የተጻፈውን
በገጽ---ላይ በዝርዝር አይተን ነበር፡፡ ቀጥሎ ያሉት ሐዲሶች ላይ ግን ይህ የአቋም
ለውጥ እንደተደረገ በግልጽ ማየት ይቻላል፡፡ “Narrated As-Sab bin Jaththama: The
Prophet passed by me at a place called Al-Abwa and was asked whether it was
permissible to attack the pagan warriors at night with the probability of exposing
their women and children to danger. The Prophet replied, ‘They (i.e. women and
children) are from them (i.e. pagans).’” (Sahih Bukhari 4:52:256) “It is narrated by
Sa'b b. Jaththama that he said (to the Prophet): Messenger of Allah, we kill the

304
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
children of the polytheists during the night raids. He said: They are from them.”
Sahih Muslim 19:4322 see also Sahih Muslim 19:4323
20.9.ሴቶች ተገደው እንዲደፈሩ እስልምና ይፈቅዳል /Raping of Women
is allowed in Islam/:- እስልምና የጦር ምርኮኞችንና ባሪያዎችን አስገድዶ
መድፈርን እንደሚፈቅድ በገጽ---ላይ በዝርዝር ስለተቀመጠ ከዚያ ላይ መመልከት
ይቻላል፡፡ አሁን ግን ማሳየት የፈለኩት አንድ ነገር ነው፡፡ እስቲ እነዚህን የቁርአን
ጥቅሶች ልብ ብላችሁ ተመልከቱ፡- ‹‹ቀኝ እጆቻችሁ የራስ ያደረጉትን ንብረት ያዙ›› “…
and that which your right hand possesses” (4፡3)፣ ‹‹እነሱ ብልቶቻቸውን
ጠባቂዎች የሆኑት አገኙ፡፡ በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዟቸው ባሪያዎች ላይ
ሲቀር እነሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸው›› (ሱረቱ አል-ሙእሚኑን 23:6 ተመሳሳይ
አገላለጽ በሱረቱ አል-መዓሪጅ 70፡29 ላይ)፤ ‹‹እጆቻችሁ በምርኮ የያዟቸውን ሴቶች
ተገናኙዋቸው›› (ሱረቱ አል-ኒሳእ 4:24)፣ ‹‹አንተ ነቢዩ ሆይ! እነዚያን እጅህ
የጨበጠቻቸውን ምርኮኞች ለአንተ ፈቅደንልሃል›› (ሱረቱ አል-አሕዛብ 33፡50)፣
‹‹ሴቶቻችሁ ለእናንተ እርሻ ናቸው፤ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ሁኔታ ድረሱ›› “Your
wives are as a tilth unto you; so approach your tilth when or how ye
will” (ሱረቱ አል-በቀራህ 2፡223) እነዚህ የቁርአን ጥቅሶች ሙሉ በመሉ ሙስሊም
ወንዶች ሴቶችን በግድ መድፈር እንደሚችሉ ነው የሚናገሩት፡፡ በጦርነት ስለተማረኩት
ሴቶች ምንም ጥያቄ የለውም ራሳቸው መሐመድም ጭምር እና በወቅቱ የነበሩት
ተከታዮቻቸው በጦር የማረኳቸውን ሴቶች አስገድደው ሲደፍሯቸው ነበር፡፡ የሐዲሱን
ማስረጃ እናየዋለን፡፡ ምናልባት ሴቶች ለወንዶች የሚታረሱ እርሻዎች ስለሆኑ ወንዶቹ
በፈለጉት ሁኔታ ሊያርሷቸው እንደሚችሉ መነገሩ ከመብት ጋር ሊያያዝ ይችላል፡፡
ሚስት ለባሏ አካሉ እስከሆነች ድረስ በእርሷ ሰውነት ሙሉ በሙሉ የማዘዝ ስልጣን
ቢኖረውም በአግባብና በሥርዓት እንጂ የሴቷን ፍላጎት በሚጋፋ መልኩና በግዳጅ
መሆን ፈጽሞ የለበትም፡፡ ደግሞ በዚያላይ ‹‹እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ሁኔታ ድረሱ››
የምትለዋን አገላለጽ ምን ማለት እንደሆነች ቀደም ብለን አይተናል፡፡ ራሳቸው
መሐመድም ሆኑ ተከታዮቻቸው እነዚህን የአስገድዶ መድፈር ጥቅሶች ተግባራዊ
እንዳደረጓቸው ሐዲሱ በግልጽ ይናገራል፡፡ ሙስሊም ወንዶች ከገበያ የገዟቸውንና
በጦርነት የማረኳቸውን ባሪያ ሴቶችን /slave-girls and war captives/ አስገድደው
መድፈር ይችላሉ፡፡ ይህም ‹‹ቀኝ እጆቻችሁ የራስ ያደረጉትን›› በሚለው የቁርአን
አገላለጽ ውስጥ የሴቶቹ ፍቃደኛ መሆን አለመሆን ከነጭራሹ የማይታሰብ ነው፡፡
በጦርነት ከማረኳቸው በኋላ አስገድደው ነበር የሚደፍሯቸው፡፡ ለምሳሌ ራሳቸው
305
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
መሐመድ የፈጸሙትንና በቡኻሪ ሐዲስ ላይ የተጠቀሰውን ማየት እንችላል፡፡ እነ
መሐመድ ሁሉንም የካይባር ወንዶች ከገደሉ በኋላ ሴት የጦር ምርኮዎችን በባርነት
ይዘው ለዝሙት እንዲጠቀሙባቸው ነቢያቸው ለተከታዮቻቸው ፈቅደውላቸዋል፡፡
መሐመድም ሳፊያ ቢንት ሁያይ የተባለችውን ምርኮኛ ሴት ቆንጆ ስለነበረች ለራሳቸው
ወስደዋታል፡፡ አባቷን፣ ባሏን፣ ወንድሞቿን ከገደሉ በኋላ ነው እርሷን የዚያኑ ዕለት
በግዳጅ ዝሙት ሲፈጽሙባት ያደሩት፡፡ Sahih Bukhari 1:8:367
የመሐመድ ተከታዮችም ቢሆኑ እርሳቸው እንደፈቀዱላቸው ከጦር ምርኮዎቻቸው ጋር
ዝሙት ሲፈጽሙ ለባርነት ንግድ እንዲያመቻቸው የዘር ፈሳሻቸውን ወደ ውጭ
በማፍሰስ (coitus interruptus & ejaculate) በመፈጸም እንዳያረግዙ ያደርጉ
ነበር፡፡ መቼም ይህ ዓይነቱ ዝሙት በሴቶቹ ፈቃድ ሊፈጸም እንደማይችል ግልጽ ነው፡፡
ቀጥሎ ባሉት የሐዲስ ጥቅሶች ላይ በወቅቱ የነበሩት የመሐመድ ተከታዮች በጦር
የማረኳቸውን ሴቶች አስገድው ይደፍሯቸው እንደነበር በግልጽ ተጽፏል፡፡ Sahih Bu-
khari 5:59:459, Sahih Muslim 8:3432, Sahih Muslim 8:3433, Sahih Muslim
8:3433, Sahih Muslim 8:3371, Abu Dawud 2:2150, Abu Dawud 11:2153, See also:
Sahih Bukhari 8:77:600, Sahih Bukhari 3:34:432, Abu Dawud 31:4006
በዘመናችን ያሉ ሙስሊም ምሁራኖችም በዚህ የሴት ልጅ ተገዶ መደፈር ይስማማሉ፡፡
ቦታና ጊዜ ከመቆጠብ አንጻር የእነርሱን አስተያየት መጻፍ አላስፈለገኝም፡፡ በጉዳዩ ላይ
የሰጡትን አስተያየት አስፈላጊ ከሆነ በግል አድራሻ ማግኘት ይቻላል፡፡
20.10 የሴት ልጅ ግርዛት በእስልምና የተፈቀደ ነው፣ በመሐመድም ታዟል /Female
Circumcision is allowed & Prescribed/፡- በአቡ ዳውድ ሐዲስ ላይ ተመዝግቦ
እንደምናገኘው መዲና ከተማ ውስጥ የሴት ልጅ ግርዛት ትፈጽም የነበረችን አንዲት
ሴት መሐመድ ‹‹በጣም በሚያም ወይም በመጥፎ ሁኔታ አትቁጭ›› ነው ያሏት፡፡ ምን
ማለት ነው? ግርዛቱ ሲፈጸም በኃይል፣ በሚያምና በመጥፎ ሁኔታ መሆን እንደሌለበት
ነው መሐመድ የተናገሩት፡፡ ይህም ማለት ሕመሙ በማይሰማና መጥፎ ባልሆነ ሁኔታ
የሚፈጸመውን ግርዛት ግን ፈቅደዋል ማለት ነው፡፡ “Narrated Umm Atiyyah al-
Ansariyyah: A woman used to perform circumcision in Medina. The Prophet said
to her: Do not cut severely as that is better for a woman and more desirable for a
husband.” Abu Dawud 41:5251
በሌላኛው ሳሂህ መስሊም ሐዲስ ላይ አንድ የተመዘገበ ታሪክ አለ፡፡ የመሐመድ
ተከታዮች ከግብረ ሥጋ ግንኙነት በኋላ ስለ ወንዱ ሻወር አወሳሰድ ሲከራከሩ አንደኛው
ወደ መሐመድ ዘንደ ሄዶ ስለተከራከሩበት ጉዳይ ሲጠይቅ ከተሰጠው መልስ መካከል

306
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
‹‹የተገረዘው የሰውነት ክፍላቸው (የሴቶቹን) ከተነካካ ሻወር መውሰድ ግዴታ ነው››
የሚለው ከመልሶቹ ውስጥ አንዱ ነው፡፡ ሌላኛው ምላሽና የተከራከሩበት ሀሳብ
ሁለቱም ከርዕሴ ውጭ ስለሆኑ እርሱን ማንሳት አልፈለኩም፡፡ “Abu Musa reported:
There cropped up a difference of opinion between a group of Muhajirs (Emigrants
and a group of Ansar (Helpers) (and the point of dispute was) that the Ansar said:
The bath (because of sexual intercourse) becomes obligatory only-when the semen
spurts out or ejaculates. But the Muhajirs said: When a man has sexual intercourse
(with the woman), a bath becomes obligatory (no matter whether or not there is
seminal emission or ejaculation) .…The Messenger of Allah said: When anyone sits
amidst four parts (of the woman) and the circumcised parts touch each other a
bath becomes obligatory.” Sahih Muslim 3:684

በቡኻሪ ሐዲስ ላይ እንደተመዘገበው ‹‹fitrah›› ክፍሎች አሉት፡፡ እነርሱም


ግርዛት፣ የብልት ፀጉርን መላጨት፣ ጥፍርን መቁረጥ፣ የብብት ፀጉርን መንቀልና
ለወንዶች ብቻ ላይኛው ከንፈር ላይ ያለውን ፂም ማስተካከል (መከርከም) ናቸው፡፡
በዚህ ሐዲስ ውስጥ የተጠቀሰው ግርዛት የሁለቱንም የወንዱንና የሴቷን ግርዛት
ያጠቃልላል፡፡ Sahih Bukhari:Volume 7,Book 72,Number 777: Allah's Apos-
tle said, "Five practices are characteristics of the Fitra: circumcision, shav-
ing the pubic region, clipping the nails and cutting the moustaches short."
20.11 የዘመኑ ሙስሊም ምሁራኖቻቸውም ሴት ልጅ መገረዝ እንዳለባት ይስማማሉ/
modern muslim Scholars Agree with Circumcision/:- የሴቶቹንም ሆነ
የወንዶቹን የብልታቸውን ጫፍና የውጨኛውን ክፍል የሚሸፍነውን ቆዳ /end of the
penis or clitoris/ በመቁረጥ ግርዛት ማካሄድ ግዴታ መሆኑን አህመድ ኢብን ናቂብ
አል-ሚስሪ የተባለው ዐረብ ጸሐፊ በመጽሐፉ ላይ ጽፏል፡፡ “Circumcision is obligato-
ry (for every male and female) by cutting off the piece of skin on the glans of the
penis of the male, but circumcision of the female is by cutting out the clitoris (this
is called Hufaad)” (Reliance of the Traveller: A Classic Manual of Islamic Sacred
Law, Ahmad ibn Naqib al-Misri)
ሙስሊሞች የፈለጉትን ጥያቄ የሚጠይቁበትና መልስ የሚያገኙበት የእርስ በእርስ
የመወያያ መድረክ /Islam Q&A/ የተባለ መካነ ድር /web site/ አላቸው፡፡ በጥያቄና
መልስ ቁ.82859 ላይ ስለ ሴት ልጅ ግርዛት ነበር የተነሳው፡፡ የሕክምና ባለሙያዎች
እስልምናው የሴትን ልጅ ግርዛት መፍቀዱን በመቃወም መናገራቸውን ተከትሎ በጉዳዩ

307
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ላይ ለሚነሳው ጥያቄ መካነ ድሩ የሚከተለውን መልስ ሰጥቷል፡-
‹‹በመጀመሪያ አንዳንድ ሰዎች እንደሚሉት ግርዛት የተወረሰ ባሕል አይደለም፡፡
ይልቁንም ግርዛት በእስልምና እንዲፈጸም የታዘዘ ነው፡፡ ይህ የታዘዘ መሆኑን
ምሁራንም ባንድ ድምጽ ይስማማሉ፡፡ እስከምናውቀው ድረስ አንድ ሙስሊም
ምሁርም እንኳን ቢሆን ግርዛት እንዲፈጸም አልታዘዘም አላለም፡፡ የምሁራኑ ማስረጃ
የተገኘው በነቢዩ እውነተኛ ሐዲስ ውስጥ ነው፤ ይህም ግርዛት የታዘዘ መሆኑን
የሚያረጋግጥ ነው፡፡ ለምሳሌ፡- በቡኻሪ (5889) እና በሙስሊም (257) ላይ ከአቡ
ሁራይራህ በተገኘው መሠረት ነቢዩ አምስት ነገሮች የ ‹‹fitrah›› ክፍሎች ናቸው፤
እነርሱም ግርዛት፣ የብልት ፀጉርን መላጨት፣ ጥፍርን መቁረጥ፣ የብብት ፀጉርን
መንቀልና ለወንዶች ብቻ የላይኛው ከንፈር ላይ ያለውን ፂም ማስተካከል (መከርከም)
ናቸው፡፡ ይህ ሐዲስ የሁለቱንም የወንዱንና የሴቷን ግርዛት ያጠቃልላል፡፡ ሳሂህ
ሙስሊም (349) ላይ ሁለት የተገረዙ የሰውነት ክፍሎች ሲገናኙ ሻወር መውሰድ
ግዴታ መሆኑን የአላህ መልእክተኛ እንደተናገረ አይሻ ተርካለች፡፡ ነቢዩ ሁለት የተገረዙ
የሰውነት ክፍሎችን ጠቅሷል፡፡ ማለትም የወንዱን የተገረዘ ክፍልና የሴቷን የተገረዘ
ክፍል ማለት ሲሆን ይህም የሚያሳየው ሴቷ ልክ እንደወንዱ ልትገረዝ እንደምትችል
ነው፡፡ አቡ ዳውድ (5271) ላይ መዲና ውስጥ ስትገርዝ የነበረችውን ሴት ነቢዩ
‹ከመጠን አልፈሽ አትቁረጪ፣ ያም ለሴቷ የተሻለና በወንዱም የበለጠ የተወደደ ነው›
ብሏታል፡፡ ግርዛት ለሴት ልጅ እንዲፈጸም በእስልምናው የታዘዘ እውነት ለመሆኑ ከላይ
በጠቀሱት ሐዲሶች ተረጋግጧል፡፡ ያም ግርዛት ለሁሉቱም ጾታዎች ግዴታ ነው፡፡
በሁለተኛ ደረጃ ስለ ግርዛት በአንዳንድ ዶክተሮች የሚደርሰውን ትችት (ወቀሳ)
በተመለከተ እነርሱ ‹የአካልና ለስነ ልቡና ጉዳት አለው› ይላሉ፡፡ ይህ ትችታቸው
ተቀባይነት የለውም፡፡ ለእኛ ለሙስሊሞች አንድ መሆን ያለበትን ነገር ከነቢዩ
ከተረጋገጠ በቂያችን ነው፤ የእርሱን ሀሳብ እንከተላለን፤ ጠቃሚና የማይጎዳ እንደሆነም
እርግጠኞች ነን፡፡ ግርዛት ጎጂ ቢሆን ኖሮ አላህና መልእክተኛው እንድንፈጽመው
አያዙንም ነበር…›› በማለት ነው ሙስሊም ምሁራኖቻቸው ሰፊ ማብራሪያ የሰጡት፡፡
“Firstly: Circumcision is not an inherited custom as some people claim, rather it is
prescribed in Islam and the scholars are unanimously agreed that it is prescribed.
Not a single Muslim scholar – as far as we know – has said that circumcision is
not prescribed. Their evidence is to be found in the saheeh ahaadeeth of the
Prophet, which prove that it is prescribed, for example: The hadeeth narrated by al
-Bukhaari (5889) and Muslim (257) from Abu Hurayrah, that the Prophet said:

308
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
"The fitrah is five things – or five things are part of the fitrah – circumcision, shav-
ing the pubes, cutting the nails, plucking the armpit hairs, and trimming the
moustache." This hadeeth includes circumcision of both males and females.
Muslim (349) narrated that ‘Aa’ishah said: The Messenger of Allaah said: “When a
man sits between the four parts (arms and legs of his wife) and the two circum-
cised parts meet, then ghusl is obligatory.
The Prophet mentioned the two circumcised parts, i.e., the circumcised part of the
husband and the circumcised part of the wife, which indicates that a woman may
be circumcised just like a man. Abu Dawood (5271) narrated from Umm ‘Atiyyah
al-Ansaariyyah that a woman used to do circumcisions in Madeenah and the
Prophet (peace and blessings of Allaah be upon him) said to her: “Do not go to the
extreme in cutting; that is better for the woman and more liked by the husband.”
The fact that circumcision for women is prescribed in Islam is confirmed by the
ahaadeeth quoted above.
Secondly: With regard to the criticism of circumcision by some doctors, and their
claim that it is harmful both physically and psychologically, this criticism of theirs
is not valid. It is sufficient for us Muslims that something be proven to be from the
Prophet, then we will follow it, and we are certain that it is beneficial and not
harmful. If it were harmful, Allah and His Messenger would not have prescribed it
for us.”
(Circumcision of girls and some doctors’ criticism thereof, Islam Q&A, Fatwa No. 60314)
(Is there any saheeh hadeeth about the circumcision of females?, Islam Q&A, Fatwa No.
82859)

309
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

መሐመድ ያስተማሯቸው ትምህርቶችና የሕይወት ተሞክሮአቸው


1.መሐመድና የስነ ባሕርይ /Genetics/ ትምህርታቸው፡- አብዱላህ ቢን ሰላም ከእርሻው ቦታ
ላይ ፍራፍሬ እየለቀመ ሳለ ነቢዩን መዲና ከተማ የመድረሱን ዜና ሰማ፡፡ ወደ ነቢዩም መጥቶ
“ማንም ሰው ነቢይ ካልሆነ በቀር የማያውቃቸውን ሦስት ነገሮች እጠይቅሃልሁ፤ በመጀመሪያ
የመጨረሻዋ ሰዓት የመጀመሪያ ማስጠንቀቂያ ምንድን ነው? የጀነት ሰዎች የመጀመሪያ
ምግባቸው ምንድን ነው? ሕጻኑን ልጅ አባቱን ወይም እናቱን እንዲመስል የሚያደርገው ነገር
ምንድን ነው? ነቢዩም አለ፡- ‘ስለ እነዚያ ነገሮች ጂብሪል አሁን አሳውቆኛል፡፡ የመጨረሻዋን
ሰዓት የመጀመሪያ ማስጠንቀቂያን በተመለከተ ሰዎችን እሳት ከምስራቅ ወደ ምዕራብ
ይሰበስባቸዋል፡፡ የጀነት ሰዎችን የመጀመሪያ ምግብ በተመለከተ ምግባቸው ክብና ጠፍጣፋ
ቅርፅ ያለው የዓሣ ጉበት ይሆናል፡፡ የወንዱ ፈሳሽ ከሴቷ ቀድሞ ከፈሰሰ ሕጻኑ አባቱን
ይመስላል፤ እንዲሁም የሴቷ ፈሳሽ ከወንዱ ቀድሞ ከፈሰሰ ሕጻኑ እናቱን ይመስላል፡፡’ ያንን
ሲሰማ አብዱላህ ‘ከአላህ በቀር ሌላ ማንም አይመለክም አንተም የአላህ ሐዋርያ መሆንህን
እመሰክራለሁ’ አለ፡፡” 'Abdullah bin Salam heard the news of the arrival of Allah's
Apostle (at Medina) while he was on a farm collecting its fruits. So he came to the
Prophet and said, "I will ask you about three things which nobody knows unless he
be a prophet. Firstly, what is the first portent of the Hour? What is the first meal
of the people of Paradise? And what makes a baby look like its father or mother?.
The Prophet said, "Just now Gabriel has informed me about that. "As for the first
portent of the Hour, it will be a fire that will collect the people from the East to
West. And as for the first meal of the people of Paradise, it will be the caudite (i.e.
extra) lobe of the fish liver. And if a man's discharge proceeded that of the woman,
then the child resembles the father, and if the woman's discharge proceeded that
of the man, then the child resembles the mother." On hearing that, 'Abdullah said,
"I testify that None has the right to be worshipped but Allah, and that you are the
Apostle of Allah. Sahih Bukhari 6:60:7
ነቢያቸው መሐመድ የሰው ልጅ ጾታው ወንድ ወይም ሴት ተብሎ እንዴት ሊወሰን እንደሚችል
ያስተማሩትን ትምህርት በተመለከተ የህክምናው ባለሙያዎች ማብራሪያ ቢሰጡበት ነገሩን
የበለጠ አስቂኝ ያደርገዋል፡፡ ይህንና መሰል ትምህርቶችን በውስጡ አጭቆ የያዘውን እምነት ነው
እንግዲህ የዘመኑ ሙስሊም መምህሮቻቸው እስልምና ከሳይንስ ጋር ይስማማል የሚሉን፡፡
2.መልአኩ ጂብሪል ለመሐመድ “ሚስትህን ሰላም በልልኝ” አላቸው፡- መሐመድ በ9 ዓመቷ
ላገቧትና ከሁሉም ሚስቶቻቸው አስበልጠው በጣም ለሚወዷት ሕፃኗ ሚስታቸው ለአይሻ
መልአኩ ጂብሪል “ሚስትህን ሃይ! በልልኝ” ብሎ ነግሯቸው መሐመድም እቤት እንደገቡ
“ጂብሪል ሰላም ብሎሻል!” ይሏታል፡፡ አይሻም “የአላህ ምሕረትና ሰላም በእርሱ ላይ ይሁን”

310
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በማለት አፀፌታውን መልሳለች፡፡
Narrated 'Aisha: that the Prophet said to her, "Gabriel sends Salam (greetings) to
you." She replied, "Wa 'alaihi-s-Salam Wa Rahmatu-l-lah." (Peace and Allah's Mercy
be on him). Sahih Bukhari 8:74:270
3.በግብረ ሥጋ ግንኙነት ወቅት ባልና ሚስት የሚጸልዩት ጸሎት፡- እንደ መሐመድ አስተምህሮ
ከሆነ ባልና ሚስት የግብረ ሥጋ ግንኙነት እያደረጉ እያለ “በአላህ ስም! ኦ አላህ ሆይ! ከሰይጣን
ጠብቀን፣ የምትሰጠንንም ልጅ ሰይጣን እንዳይደርስበት አንተ ጠብቅልን” በማለት ጸሎት
ያደርጋሉ፡፡ በግብረ ሥጋ ግንኙነታቸው ወቅት ይህቺን ጸሎት ካልጸለዩ በዚያች ቅፅበት
የሚፀነሰውን ልጃቸውን ሰይጣን ይቆራኘውና አብሮት ያድጋል፡፡ ልጃቸውን ከዚህ ዓይነቱ
መቅሰፍት ለመታደግ ብቸኛው አማራጭ እንደዚያ ብሎ መጸለይ ነው፡፡ ይህንንም መሐመድ
ለተከታዮቻቸው ሁሉ በትእዛዝ መልክ ነው ያስተላለፉው፡፡ “ማንኛችሁም ብትሆኑ
ከሚስቶቻቸሁ ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙነት ስታደርጉ ይህቺን ጸሎት ጸልዩ፡- ‘በአላህ ስም! ኦ አላህ
ሆይ! ከሰይጣን ጠብቀን፣ የምትሰጠንንም ልጅ ሰይጣን እንዳይደርስበት አንተ ጠብቅልን’ ይህን
ካደረጋችሁ ልጃችሁን ሰይጣን አይጎዳውም”
The Prophet said, "If anyone of you, when having sexual relation with his wife,
say:'In the name of Allah. O Allah! Protect us from Satan and prevent Satan from
approaching our offspring you are going to give us,' and if he begets a child (as a
result of that relation) Satan will not harm it." Sahih Bukhari 4:54:493. እንዲሁም
ባልና ሚስት በግብረ ሥጋ ግንኙነት ወቅት ወደ ዕቃቸው የሚያዩ ከሆነ በዚያ ባዩበት ቅፅበት
የሚፀነሰው ልጅ ዐይነ ስውር ይሆናል፡፡ በግንኙነት ወቅትም ብዙ የሚያወሩም ከሆነ ልጁ
መናገር የማይችል ይሆናል፡፡ the prophet said: If one of you got engaged in inter-
course, they shouldn't look at the genital for that inherits blindness, and not talk
too much for that inherits aphonia (lack of the ability to talk). Hadith translated by
FFI forum member.
4.በጨረፍታ ሰረቅ አድርጎ ወይም በማጮለቅ የሚያይዎትን ሰው በእንጨት ዓይኑን ቢያወጡት
ተጠያቂ አይደሉም፡- በጨረፍታ ሰረቅ አድርጎ ወይም በማጮለቅ የሚያይዎትን ሰው “ምን
ታፈጣለህ አንተ? የት አባክንስና” ብለው እጅዎት ላይ ባለው ዱላ ወይም ከዘራ ዓይኑን
ቢያወጡት እንኳ እርስዎ ተጠያቂ አይደሉም፡፡ መሐመድም ይህንን በተግባር አድርገውት ነው
ለተከታዮቻቸውም ያዘዙት፡፡ A man peeped into one of the dwelling places of the
Prophet. The Prophet got up and aimed a sharp-edged arrow head (or wooden
stick) at him to poke him stealthily. Sahih Bukhari 9:83:38 Narrated Abu Huraira:
Abul Qasim said, "If any person peeps at you without your permission and you
poke him with a stick and injure his eye, you will not be blamed." The Prophet
said: (1) "Were a man to look at you without permission and you threw a rock at
him and knocked out his eye, you would not have committed any offense." (2)
311
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
"Whoever peeps into a house without its people's leave, they may put out his eye."
Reliance of the Traveller: A Classic Manual of Islamic Sacred Law. Ahmad ibn
Naqib al-Misri, Edited and Translated by Nuh Ha Mim Keller. Sahih Bukhari
9:83:39
5.ዘካ ያልተከፈለበት ገንዘብ በዕለተ ምፅዓት ቀን ገንዘቡ ራሱ ወደ መርዛማ እባብነት ይለወጥና
ባለቤቱን ይውጠዋል፡- የዘካ ክፍያ ያልከፈሉበት ገንዘብ ካለዎት በዕለተ ምፅዓት ቀን ገንዘቡ ራሱ
ወደ ግዙፍ ራሰ-መላጣና ወንድ መርዛማ እባብነት ይለወጥና “እኔኮ ዘካ ያላወጡብኝ ገንዘብዎ
ነኝ” እያለ ሊውጥዎ ያባርርዎታል፡፡ እርስዎም ሊያመልጡ ቢሞክሩም አይሳካልዎትም፣ እባቡ
ተከታትሎ ይይዝዎትና ይውጥዎታል፡፡ እንዲሁም መሐመድ በወቅቱ የግመል ባለሀብቶች
ለነበሩት ሰዎችም ይህንኑ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ የግመሎች ባለቤት የሆነ ሰው ዘካ ካላወጣ
በዕለተ ምፅዓት ቀን ግመሎቹ ወደ እርሱ ይመጡና በኮቴዎቻቸው ፊቱን ይመቱታል፡፡ Allah's
Apostle said, "On the Day of Resurrection the Kanz (Treasure or wealth of which,
Zakat has not been paid) of anyone of you will appear in the shape of a huge bald-
headed poisonous male snake and its owner will run away from it, but it will fol-
low him and say, 'I am your Kanz.'" The Prophet added, "By Allah, that snake will
keep on following him until he stretches out his hand and let the snake swallow it."
Allah's Apostle added, "If the owner of camels does not pay their Zakat, then, on
the Day of Resurrection those camels will come to him and will strike his face with
their hooves." Sahih Bukhari 9:86:89
ዘካ ወይም ሰደቃ እነ መሐመድ በነበሩበት ወቅትና አሁን በዚህ ዘመን ባሉት ሙስሊሞች ዘንድ
ያለው ትርጉምና ዓላማ እንዲሁም የአሠራሩ ሁኔታው የተለያየ ነው፡፡ በዚህ ዘመን ያሉት
ሙስሊሞች ዘካን ወይም ሰደቃን የሚያወጡት ለነፍሳችን ዋጋ ያሰጠናል በማለት ሲሆን
በመሐመድ ዘመን ግን ዓላማው ይህ አልነበረም፡፡ ምክንያቱም ዘካው ይከፈል የነበረው
ለራሳቸው ለመሐመድ ነበር፡፡ እንኳን የዘካውን ብር ይቅርና ተከታዮቻቸው በጦርነት ዘርፈው
ያመጡትን ንብረት አንድ አምስተኛውን ድርሻ “ለአላህና ለመልእክተኛው የተገባ ነው” (ቁርአን
8፡1) በማለት ይቀበሏቸው እንደነበር ቁርአኑ በግልጽ አስቀምጦታል፡፡
6.በአላህ መንገድ ተዋግቶ በጂሃድ ለተሳተፈ ጦረኛ አላህ ለፈረሱ ያወጣውን ወጪ በዕለተ
ምፅዓት ይከፍለዋል፡- አንድ ጂሃዲስት (ጦረኛ) በአላህ መንገድ ለመዋጋት በጂሃድ ለመሳተፍ
ቃል ገብቶ ለዚህም እንዲያመቸው ፈረሱን በደንብ ተንከባክቦ ዝግጁ ከሆነ አላህ ለፈረሱ
ያወጣውን ሙሉ ወጪ የቀለቡንም ዋጋ ጭምር በዕለተ ምፅዓት ይከፍለዋል፡፡ The Prophet
said, "If somebody keeps a horse in Allah's Cause motivated by his faith in Allah
and his belief in His Promise, then he will be rewarded on the Day of Resurrection
for what the horse has eaten or drunk and for its dung and urine." Sahih Bukhari
4:52:105

312
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
7.መላኢኮች (መላእክት) አርብ አርብ መስጊድ ያልመጣውን ሰው በቀሪ ይመዘግባሉ፡- ሁልጊዜ
አርብ አርብ በሶላት ሰዓት መላኢኮች ወደ መስጊድ እንደ አመጣጣቸው ቅደም ተከተል መሠረት
የሚመጡትን ሰዎች ስም ለመመዝገብ በየመስጊዶቹ በር ላይ መመዝገቢያ ብራና ወረቀት ይዘው
ይጠብቃሉ፡፡ አሰጋጁ ኢማም ቦታውን ሲይዝ ያን ጊዜ ወረቀታቸውን ይጠቀልላሉ፡፡ ወረቀቱም
ከተጠቀለለ በኋላ የሚመጣ ሰው እርሱ ቀሪ ነው፡፡ The Prophet said, "On every Friday
the angels take heir stand at every gate of the mosques to write the names of the
people chronologically (i.e. according to the time of their arrival for the Friday
prayer and when the Imam sits (on the pulpit) they fold up their scrolls and get
ready to listen to the sermon." Sahih Bukhari 4:54:433
8.ነቢያቸው መሐመድ እስራኤላውያን ወደ አይጥነት ተለውጠዋል አሉ፡- ሁለት ሰዎች
በመሐመድ ቁጥጥር ስር ስለነበሩና በኋላም ስለተሰወሩ እስራኤላውያን እየተነጋገሩ ነው፡፡
አንደኛው ስለ ሁኔታው ለጓደኛው በዝርዝር ይነግረዋል፡፡ በቁጥጥር ስር የዋሉ የእስራኤላውያን
ሰዎች በአንድ ወቅት ከእነ መሐመድ እይታ መሰወራቸውን፣ ማንም ሰው ስለ እነርሱ ማወቅ
አለመቻሉን፣ ይህን ጊዜም መሐመድ ሰዎቹ “ወደ አይጥነት ተለውጠው ነው የተሰወሩብን”
በማለት ለተከታዮቻቸው መናገራቸውንና ቀጥሎም እነርሱንም ሊያገኙ የሚችሉበትን ዘዴ
መሐመድ ሲናገሩ “የግመልን ወተት በአይጥ ፊት ብታስቀምጥ አትጠጣውም፤ የበግን ወተት ግን
በአይጥ ፊት ብታስቀምጥ አይጧ ትጠጣዋለች” ብለው መናገራቸውን ለጓደኛው
ይተርክለታል፡፡ ጓደኛውም ይህንን ማመን ያቅተውና “ይህንን በእውነት ከነቢዩ ነው
የሰማኸው?” ብሎ ሲጠይቀው “እመነኝ አዎ” ይለዋል፡፡ ካብ የተባለው ይኸው ማመን ያቃተው
ሰው ነገሩን ደጋግሞ ይጠይቀዋል፡፡ ይህን ጊዜ በጥያቄው መደጋገም የተሰላቸው ተጠያቂ “እኔ
ታዲያ የብሉይን መጽሐፍ አላነበብኩ ከነቢዩ የሰማሁትን ነገርኩህ እንጂ” በማለት ነው
የመጨረሻውን ምላሽ የሰጠው፡፡ The Prophet said, "A group of Israelites were lost.
Nobody knows what they did. But I do not see them except that they were cursed
and changed into rats, for if you put the milk of a she-camel in front of a rat, it will
not drink it, but if the milk of a sheep is put in front of it, it will drink it." I told
this to Ka'b who asked me, "Did you hear it from the Prophet?" I said, "Yes." Ka'b
asked me the same question several times.; I said to Ka'b. "Do I read the Torah?
(I.e. I tell you this from the Prophet.)" Sahih Bukhari 4:54:524
9.ኃጢአት ያደረጉ ሰዎች ወደ ዝንጀሮነትና አሳማነት ይለወጣሉ፡- ከመሐመድ ተከታዮች ውስጥ
ሕጋዊ ያልሆነ ግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚያደርጉ፣ ከሐር የተሠራ ልብስ የሚለብሱ፣ የአልኮል
መጠጥ የሚጠጡና ሙዚቃ መጫወትን ሕጋዊ እንደሆኑ አድርገው የሚጠቀሙ ሰዎች
ይኖራሉ፡፡ የእነዚህ ሰዎች የመጨረሻ ዕጣ ፈንታቸው ወደ ዝንጀሮነትና አሳማነት መለወጥ
ነው፡፡ ከፊላቸውን አላህ ያጠፋቸዋል፡፡ የተቀሩትን ደግሞ ወደ ዝንጀሮነትና አሳማነት
ይለውጣቸዋል፡፡ ይህም ቅጣታቸው እስከ ዕለተ ምፅዓት ድረስ የፀና ነው፡፡ The Prophet
said: "From among my followers there will be some people who will consider ille-
313
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
gal sexual intercourse, the wearing of silk, the drinking of alcoholic drinks and the
use of musical instruments, as lawful. And there will be some people who will stay
near the side of a mountain and in the evening their shepherd will come to them
with their sheep and ask them for something, but they will say to him, 'Return to
us tomorrow.' Allah will destroy them during the night and will let the mountain
fall on them, and He will transform the rest of them into monkeys and pigs and
they will remain so till the Day of Resurrection." Sahih Bukhari 7:69:494
10.የአይሁድና የክርስቲያኖች ተቃራኒ ለመሆን ከፈለጋችሁ ጸጉራችሁን ቀለም ተቀቡ፡ መሐመድ
ተከታዮቻቸውን ሁሉንም ነገር ከአይሁድና ከክርስቲያኖች ተቃራኒ በሆነ መልኩ እንዲያደርጉ
አዘዋቸዋል፡፡ ትእዛዝ ነውና ሙስሊሞችም አይሁድና ክርስቲያኖች የሚያደርጉትን ነገር
በተቃራኒው ማድረግ ግዴታቸው ነው፡፡ እነ መሐመድ በወቅቱ ጸጉራቸውን እንኳን ቀለም
ይቀቡ የነበረው አይሁድና ክርስቲያኖች ጸጉራቸውን ቀለም ስለማይቀቡ ነው፡፡ Dye your hair
because Jews and Christians don't፡ “The Prophet said, ‘Jews and Christians do not
dye their hair so you should do the opposite of what they do.’” Sahih Bukhari
7:72:786 እንግዲህ በወቅቱ እነ መሐመድ ስንቱን ነገር ከአይሁድና ከክርስቲያኖች ተቃራኒ በሆነ
መልኩ አድርገው እንደዘለቁት እነርሱ ብቻ ናቸው የሚያውቁት፡፡

በሁለተኛ ደረጃ ሙስሊሞች ፂማቸውን የሚያሳድጉት አንድም የበላይነታቸውን ለማጉላትና


በሌሎች ላይ የበላይነትን ለመውሰድ መሆኑን ሐዲሱ ይናገራል፡፡ ከእስልምና እምነት ውጭ
ባሉ ሰዎች ላይ የበላይነትን ለመግለጽ ሲባል ፂምን ማሳደግ ተገቢ መሆኑን መሐመድ
ለተከታዮቹ አስተምሯል፡፡ The Messenger of Allah said: Act against the polytheists,
314
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
trim closely the moustache and grow beard. Sahih Muslim 2:500, See also: Sahih
Muslim 2:501
11.የአየር ንብረትን በተመለከተ የመሐመድ አስተምህሮ፡- ሳሂህ ሙስሊም ሐዲስ 1፡4፡1290 እና
ቡኻሪ ሐዲስ 4፡54፡482 ላይ እንደተጠቀሰው የገሀነም እሳት በአላህ ፊት ታዛዥ ሆና ትቀርብና
እንዲህ ትላለች፡- “ጌታዬ ሆይ! በውስጤ ያሉ ነፍሳት እርስ በእርሳቸው ተባላሉ” በማለት ለአላህ
ቅሬታዋን ስታቀርብ የተሰጣት መልስ ሁለት ጊዜ እንድትተነፍስ ነው፡፡ አንድ ጊዜ በክረምት ሌላ
ጊዜ ደግሞ በበጋ ተንፍሽ ተባለች፡፡ እንደተባለችውም ተነፈሰች፡፡ ይህን ጠቅሰው መሐመድ
የአየር ንብረት ትምህርታቸውን ቀጠሉና እንዲህ አሉ፡- “በዚህ ምክንያት ነው በበጋ ከፍተኛ
ሙቀት በክረምት ደግሞ ከፍተኛ ብርድ ተከስቶ የምታገኙት”
"The Messenger of Allah said: The Fire made a complaint before the Lord saying:
‘O Lord, some parts of mine have consumed others.’ So it was allowed to take two
exhalations, one exhalation in winter and the other exhalation in summer. That is
why you find extreme heat (in summer) and extreme cold (in winter). Sahih Mus-
lim vol.1 book 4 no.1290 p.302.
Allah's Apostle said, "The (Hell) Fire complained to its Lord saying, 'O my Lord!
My different parts eat up each other.' So, He allowed it to take two breaths, one in
the winter and the other in summer, and this is the reason for the severe heat and
the bitter cold you find (in weather)." Sahih Bukhari 4:54:482
ይህንና ይህንን መሰል አስተሳሰቦችን በውስጡ አጭቆ የያዘውን መጽሐፋቸውንና
ሃይማኖታቸውን ነው እንግዲህ እስልምና ሃይማኖታችን “ከሳይንስ ጋር ይስማማል” የሚሉን፡፡
በመሠረቱ ‹‹ሰው ማለት በዝግመተ ለውጥ (evolution) ከጦጣ የተገኘ ፍጡር ነው›› ብሎ
የሚያምነውን ሳይንስን እንደ ትክክለኛ ሃይማኖት ማረጋገጫ አድርጎ ማቅረቡ በራሱ ከሃይማኖት
የወጣና የዘቀጠ አስተሳሰብ ነው፡፡
12.የግመል ሽንት መድኃኒት ነው፡- መሐመድን ተከትለው ወደ እስልናው የመጡ ሰዎች የመዲና
ከተማ የአየር ንብረቱ ሳይስማማቸው ቀርቶ ቢታመሙ የግመልን ወተትና ሽንት ለመድኃኒትነት
እንዲጠቀሙ ነው የመከሯቸው፡፡ Bukhari, Volume 4 Number 261. The climate of Me-
dina did not suit some people, so the Prophet ordered them to follow his shep-
herd, i.e. his camels, and drink their milk and urine (as a medicine). So they fol-
lowed the shepherd that is the camels and drank their milk and urine till their
bodies became healthy. Sahih Bukhari 7:71:590
13.ዝንብን እንደ መድኃኒት መጠቀም፡- መጠጥ እየጠጡ እያለ ድንገት ዝንብ መጠጥዎ ውስጥ
ብትገባ አውጥተው መጣል የለብዎትም፡፡ እንደ መሐመድ ትምህርት ከሆነ ዝንብ በአንድ ክንፏ
በሽታን የሚያመጡ ተሕዋሲያንን ብትይዝም በሌላኛው ክንፏ ደግሞ መድኃኒቱንም ጭምር
ስለያዘች አውጥቶ ከመጣል ይልቅ ዝንቧ እዛው መጠጡ ውስጥ እያለች መጠጣት ነው
የለብዎ፡፡ The Prophet said "If a house fly falls in the drink of anyone of you, he
315
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
should dip it (in the drink), for one of its wings has a disease and the other has the
cure for the disease." Sahih Bukhari 4:54:537
14.የሰይጣን መኝታ ቤት፡- የሰይጣን መኝታ ቤት የት ይመስላችኋል? ጨለማ ውስጥ?ሲኦል?
አመድ ምናምን ወይ የሆነ ቆሻሻ ነገር የተደፋበት ወንዝ ውስጥ? ወይስ የት የሚተኛ
ይመስላችኋል? እስቲ ገምቱ! ገምቱና በኋላ እኔ
የመሐመድን መልስና አስተምህሮ
እነግራችኋለሁ:: እንደ መሐመድ ትምህርት
ከሆነ የእኛ የአፍንጫችን ቀዳዳ የሰይጣን
መኝታ ቤት ነው፡፡ ከእንቅልፋችሁ ስትነቁ አሉ
መሐመድ ‹‹ከእንቅልፋችሁ ስትነቁ ውዱ
አድርጉ (በሃይማኖታዊ ስርዓት ታጠቡ)
የአፍንጫችሁን ቀዳዳዎች በውኃ እጠቡና 3
ጊዜ በውኃው ተናፈጡ ምክንያቱም በላይኛው
የአፍንጫችሁ ውስጣዊ ክፍል ውስጥ ሰይጣን
ሌሊቱን ሙሉ ተኝቶበት አድሯልና›› ቡኻሪ
4፡54፡516፤ ሳሂህ ሙስሊም 2፡462.
"Narrated Abu Huraira: The Prophet
said, ‘If anyone of you rouses from sleep
and performs the ablution [ritual washing], he should wash his nose by putting
water in it and then blowing it out thrice, because Satan has stayed in the upper
part of his nose all night."(1)
The translator’s Footnote (1) says, "We should believe that Satan actually stays in
the upper part of one’s nose, though we cannot perceive how, for this is related to
the unseen world of which we know nothing except what Allah tells us through
His Apostle." Bukhari vol.4 book 54 (The Beginning of Creation) ch.10 no.516
p.328.
“Abu Huraira reported: The Apostle of Allah said. When any one of you awakes up
from sleep and performs ablution, he must clean his nose three times, for the devil
spends the night in the interior of his nose.” Sahih Muslim 2:462
15.ሰይጣን በሚያፋሽጉ ሰዎች ላይ ይስቅባቸዋል፡- እንደ መሐመደ ትምህርት ከሆነ ማፋሸግ
ከሰይጣን፣ ማስነጠስ ደግሞ ከአላህ ነው፡፡ ስለዚህ አላህ ማፋሸግን ሲጠላ ማስነጠስን ግን
ይወዳል፡፡ እናም የሚያፋሽጉ ከሆነ ሰይጣን ስለሚስቅብዎ ማፋሸግዎን ለማቆም የተቻለዎትም
ሁሉ ማድረግ አለብዎ፡፡ ሲያስነጥሱ ግን አላህ ስለሚደሰትብዎ በሚያስነጥሱ ሰዓት አላህን
ማመስገን ይጠበቅብዎታል፡፡ The Prophet said, "Allah likes sneezing and dislikes yawn-
ing, so if someone sneezes and then praises Allah, But as regards yawning, it is
316
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
from satan, so one must try one's best to stop it, if one says 'Ha' when yawning,
satan will laugh at him." Sahih Bukhari 8:73:242. Narrated Abu Huraira: The
Prophet said, "Yawning is from Satan and if anyone of you yawns, he should check
his yawning as much as possible, for if anyone of you (during the act of yawning)
should say: 'Ha', Satan will laugh at him." Sahih Bukhari 4:54:509
16.ሰይጣን በሰው ጆሮ ውስጥ ሽንቱን ሸንቶ አደረ፡- መሐመድ ሌሊቱን ሙሉ ተኝቶ ስላደረ
አንድ ሰው ይሰማሉ፡፡ ሰውየው ሌሊት ለሶላትና ለጸሎት እንዳልተነሳ ይልቁንም እስከ ጠዋት
ድረስ ተኝቶ እንዳደረ ለመሐመድ ይነገራቸዋል፡፡ ያን ጊዜ መሐመድ የሰጡት አስተያየት
“ሰይጣን በጆሮው ውስጥ ሸንቶበት ነው” የሚል ነው፡፡ “A person was mentioned before
the Prophet and he was told that he had kept on sleeping till morning and had not
got up for the prayer. The Prophet said, "Satan urinated in his ears.” Sahih Bukhari
2:21:245
17.ሰይጣን የሙስሊሞችን ጸሎት ለማስታጎል ሲል ፈሱን ይፈሳባቸዋል፡- ሙስሊሞች ለመስገድና
ጸሎት ለማድረግ ጥሪ ሲደረግላቸው ጥሪውን እንዳይሰሙና ተረጋግተውም በሰከነ አእምሮ
ሆነው ዱአ እንዳያደርጉ ሰይጣን ፈሱን ይፈሳባቸዋል፡፡ የእርሱን የፈስ ሽታ ተቋቁመው
ተረጋግተው ጸሎታቸውን ቢያደርጉም እንኳን የጸለዩትን ነገር እንዳያስታውሱ ይልቁንም
እንዲረሱት ያደርጋቸዋል፡፡ Allah's Apostle said, "When the Adhan is pronounced Sa-
tan takes to his heels and passes wind with noise during his flight in order not to
hear the Adhan. When the Adhan is completed he comes back and again takes to
his heels when the Iqama is pronounced and after its completion he returns again
till he whispers into the heart of the person (to divert his attention from his pray-
er) and makes him remember things which he does not recall to his mind before
the prayer and that causes him to forget how much he has prayed." Sahih Bukhari
1:11:582
18.ማንኛውም ሕጻን ገና ሲወለድ ሰይጣን ይዋሐደዋል፡- እንደ መሐመድ አስተሳሰብ ከሆነ
ማንኛውም ሕጻን ገና ሲወለድ ሰይጣን በሁለት ጣቶቹ ሁለቱንም ጎኖቹን ይዳስሳቸዋል፡፡
በዚህም ከሕጻኑ ጋር ውሕደትና ቁርኝት ይፈጥራል፡፡ ይህ ነገር ያልተፈጸመው በመሪየምና በልጇ
በዒሳ ላይ ብቻ ነው፡፡ ሰይጣን ሁልጊዜ እንደሚያደርገው ሁሉ ዒሳንም ሲወለድ ሊዳስሰው
ቢሞክርም ሳይችል ቀርቷል፡፡ በእርሱም ምትክ የእንግዴ ልጁን ነው የነካው፡፡ The Prophet
said, "When any human being is born, Satan touches him at both sides of the body
with his two fingers, except Jesus, the son of Mary, whom Satan tried to touch but
failed, for he touched the placenta-cover instead." Sahih Bukhari 4:54:506. ይህ
የመሐመድ አስተሳሰብ ሁለት ነገሮችን በጣም ግልጽ ያደርግልናል፡፡ የመጀመሪያው ከላይ
እንዳየነው ማንኛውም ሕጻን ገና ሲወለድ ሰይጣን ጎኖቹን በመዳሰስ የሚቆራኘው መሆኑን
የሚያስረዳ ሲሆን በጣም የሚገርመውና ሁለተኛው ነገር መሐመድ ራሳቸውን ከእንደዚህ
317
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ዓይነቱ የሰይጣን ቁርኝትና ፈተና ነፃ ለማድረግ አለመፈለጋቸው ነው፡፡ እርሳቸውም የችግሩ
ገፈት ቀማሽ ነበሩ ማለት ነው፡፡ ለነገሩኮ በሌላ ቦታ መሐመድ ባልና ሚስት የግብረ ሥጋ
ግንኙነት እያደረጉ እያለ “በአላህ ስም! ኦ አላህ ሆይ! ከሰይጣን ጠብቀን፣ የምትሰጠንንም ልጅ
ሰይጣን እንዳይደርስበት አንተ ጠብቅልን” በማለት ጸሎት ካደረጉ ሰይጣን በልጃቸው ላይ
እንደማይደርስባቸው ለአማኞቻቸው ማረጋገጫ የምትሆነውን ጸሎት አስተምረው ነበር፡፡
በግብረ ሥጋ ግንኙነታቸው ወቅት ይህቺን ጸሎት ካልጸለዩ ግን በዚያች ቅፅበት የሚፀነሰውን
ልጃቸውን ሰይጣን ይቆራኘውና አብሮት ያድጋል፡፡ Sahih Bukhari 4:54:493
የመሐመድ አስተምህሮ ይህ ብቻ አይደለም፡፡ ሲወለድ ሰይጣን የማይነካውና የማይቆራኘው
የአዳም ዘር ስለሌለ ማንኛውም ሕጻን ሲወለድ የዚህ ችግር ተጠቂ ነው፡፡ ሕጻናትም ልክ
ከእናታቸው ማኅፀን ሲወጡ የሚያለቅሱት ሰይጣኑ በሁለት ጣቶቹ ጎኖቻቸውን ስለዳሰሳቸው
ነው፡፡ Abu Huraira said, “I heard Allah’s Apostle saying, ‘There is none born among
the off-spring of Adam, but Satan touches it. A child therefore, cries loudly at the
time of birth because of the touch of Satan, except Mary and her child.” Then Abu
Huraira recited: “And I seek refuge with You for her and for her offspring from the
outcast Satan.” (3.36) Sahih Bukhari Book 55 No. 641 አሁንም ቢሆን ከዚህ ችግር
ፍጹም ነፃ ሆነው የተወለዱት እመቤታችንና ልጇ ብቻ ናቸው፡፡ እመቤታችን ስትወለድና
እርሷም ልጇን ስትወልድ ከዚህ ችግር የተጠበቁ ለመሆኑ ቁርአኑም በግልጽ ምስክርነቱን
አስቀምጧል፡፡
19.ሰይጣን የሚመገባቸው ምግቦች፡- መሐመድ ዐይነ ምድር እየተፀዳዱ እያለ አንድ ሰው
በአጠገባቸው ሲያልፍ ስላያቸው ነቢያቸው ‹‹መጥረጊያ የሚሆን ድንጋይ አምጣልኝ›› ይሉታል፡፡
መሐመድ በዚህ ብቻ አላቆሙም፡፡ ሰውየውን ድንጋይ ብቻ ነው የምታመጣልኝ አጥንት ወይም
ከእንስሳት የሚወጡትን (በጠጥ፣ እበት ወይም ፋንድያ) እንዳታመጣ ይሉታል፡፡ ምክንያቱም
እንደ መሐመድ አስተሰሳሰብ እነዚህ ነገሮች የሰይጣን ምግቦች ናቸው፡፡ እንዲያውም ሰይጣኖች
መሐመድን የሚበሉትን ፍርፋሪ ምግብ እንዲሰጧቸው ጠይቀዋቸው ነበር፡፡ መሐመድም በዚህ
አዝነው አላህን ንጹሕ ምግብ እንዲሰጣቸው ለምነውላቸዋል፡፡ That once he was in the,
company of the Prophet carrying a water pot for his ablution and for cleaning his
private parts. While he was following him carrying it(i.e. the pot), the Prophet
said, "Who is this?" He said, "I am Abu Huraira." The Prophet said, "Bring me
stones in order to clean my private parts, and do not bring any bones or animal
dung." Abu Huraira went on narrating: So I brought some stones, carrying them in
the corner of my robe till I put them by his side and went away. When he finished,
I walked with him and asked, "What about the bone and the animal dung?" He
said, "They are of the food of Jinns. The delegate of Jinns of (the city of) Nasibin
came to me--and how nice those Jinns were--and asked me for the remains of the
human food. I invoked Allah for them that they would never pass by a bone or
318
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
animal dung but find food on them." Sahih Bukhari 5:58:200
20.ሰይጣን በሦስት የተለያዩ ምሽቶች በሰው አምሳል እየተገለጠ የሰዎችን ምግብ ሰርቋል፡-
Allah's Apostle said, "Verily, he told you a lie and he will return." I waited for him
attentively for the third time, and when he (came and) started stealing handfuls of
the foodstuff, I caught hold of him and said, "I will surely take you to Allah's Apos-
tle as it is the third time you promise not to return, yet you break your promise
and come." He said, “Forgive me”… The Prophet said, "He really spoke the truth,
although he is an absolute liar. Do you know whom you were talking to, these
three nights, O Abu Huraira?" Abu Huraira said, "No." He said, "It was Satan."
Sahih Bukhari 3:38:505t
21.ሰይጣን መሐመድን ከጸሎት ሊያቋርጣቸው መከረ፡- መሐመድ ዱዓ አድርገው ሲጨርሱ
ስለራሳቸው ሲናገሩ “ሰይጣን በፊት ለፊቴ መጥቶ ትኩረቴን ወደ ሌላ አቅጣጫ ሊቀይርብኝ
በፅኑ ሞከረ ነገር ግን አላህ እንዳሸንፈው ጥንካውን ሰጠኝ” በማለት ተናግረዋል፡፡ The Prophet
offered a prayer, and (after finishing) he said, "Satan came in front of me trying
persistently to divert my attention from the prayer, but Allah gave me the strength
to over-power him." Sahih Bukhari 4:54:504
22.የእምነትን ሕግ በጣሱ ሰዎች ላይ በዕለተ ምፅዓት ቀን በጀርባቸው በኩል ባንዲራ
ይታሰርባቸዋል፡፡ It is narrated on the authority of Abu Sa'id that the Messenger of
Allah said: On the Day of Judgment there will be a flag fixed behind the buttocks of
every person guilty of the breach of faith. Sahih Muslim 19:4309
23.ሰይጣን ማታ ማታ በእያንዳንዱ ሰው ጀርባ ላይ ሦስት የድግምት ቋጠሮዎችን አስሮ
ያድራል፡- በእያንዳንዱ ሰው ጀርባ ላይ ማታ በተኛበት ሰይጣን ሦስት ቋጠሮዎችን ከጀርባው
ይቋጥርበታል፡፡ በሁሉም ቋጠሮዎች ላይ “ሌሊቱ ረጅም ነው ስለዚህ በደንብ ተኛ” የሚል ቃልን
ይተነፍስባቸዋል፡፡ ሰውየው ልክ እንደነቃ አላህን የሚያመሰግን እንደሆነ አንደኛው ቋጠሮ
ይጠፋለታል፡፡ ውዱ ሲያድርግ ሁለኛው፡፡ ጸሎት ሲያደርግ ደግሞ የመጨረሻው ቋጠሮ
ይጠፋለታል፡፡ ይህን ካደረገ ጠዋት ሲነቃ ደስተኛ ይሆናል አለበለዚያ ግን ቀኑ አሰልቺና
ድብርታም ይሆንበታል፡፡ Allah's Apostle said, "During your sleep, Satan knots three
knots at the back of the head of each of you, and he breathes the following words
at each knot, 'The night is, long, so keep on sleeping,' If that person wakes up and
celebrates the praises of Allah, then one knot is undone, and when he performs
ablution the second knot is undone, and when he prays, all the knots are undone,
and he gets up in the morning lively and gay, otherwise he gets up dull and
gloomy. " Sahih Bukhari 4:54:491
24.ሙሴ ከሰይጣን (ከመልአከ ሞት) ጋር ቦክስ ገጠመ፡- ሙሴ (በእነርሱ ሙሳ) ከሰይጣን
(ከመልአከ ሞት) ጋር ቦክስ ገጥሞ የሰይጣንን ፊት በቦክስ ነርቶት ፊቱ እንዲበልዝ አድርጎታል፡፡
319
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Moses and Boxing Angels፡"Abu Huraira reported that the Angel of Death was sent
to Moses (peace be upon him) to inform of his Lord’s summons. When he came,
he (Moses) boxed him and his eye was knocked out. He (the Angel of Death) came
back to the Lord and said: You sent me to a servant who did not want to die. Allah
restored his [the angel’s] eye,…" Sahih Muslim vol.4 book 29 no.5851 p.1264. Al-
soSahih Muslim vol.4 book 28 no.5852 p.1265. እንዲሁም ሙሴ ሰይጣንን በጥፊ
ያጮለበት ሌላ ተመሳሳይ አጋጣሚም ነበር፡፡ The angel of death was sent to Moses and
when he went to him, Moses slapped him severely, spoiling one of his eyes. The
angel went back to his Lord, and said, "You sent me to a slave who does not want
to die." Sahih Bukhari 2:23:423,
25.መሐመድና ሰይጣን ተደባደቡና መሐመድ አሸነፉ፡- ነቢያቸው መሐመድ ጸሎት እያደረጉ
እያለ ሰይጣን በፊት ለፊታቸው መጣባቸውና ጸለታቸውን ሊያቋርጣቸው ሞከረ፡፡ መሐመድ
ያን ጊዜ አንድ ነገር አደረጉ፡፡ አላህ ቀኝ እጅ ሆነላቸውና ሰይጣንን ጉሮሮውን ይዞ አነቁትው፡፡
እዛው በመስጊድ ውስጥ ባለው አንዱ ምሰሶ ላይም አሰሩት፡፡ The Prophet once offered the
prayer and said, "Satan came in front of me and tried to interrupt my prayer, but
Allah gave me an upper hand on him and I choked him. No doubt, I thought of
tying him to one of the pillars of the mosque till you get up in the morning and
see him. Sahih Bukhari 2:22:301
26.ሰይጣኖች በማታ ቁርአንን እንደሰሙ ዛፏ ለመሐመድ አሳወቀቻቸው፡- "I asked Masruq,
‘Who informed the Prophet about the Jinns at the night when they heard the
Qur'an?’ He said, ‘Your father ‘Abdullah informed me that a tree informed the
Prophet about them.’" Sahih Bukhari 5:58:199
27.ሰይጣን በሕልም መሐመድን ተመስሎ ሊታይ አይችልም፡- The Prophet said, "Whoever
has seen me in a dream, then no doubt, he has seen me, for Satan cannot imitate
my shape. Sahih Bukhari 9:87:123, See also Sahih Bukhari 9:87:124, Sahih Bukhari
9:87:125, and Sahih Bukhari 9:87:126
////////////////////////////////
28.መሐመድ ሕጋዊ ያልሆነ ወሲብ የፈጸመችን ዝንጀሮ በድንጋይ ወግረው ገደሉ፡- “በቅድመ
እስልምናው የአላዋቂነት ዘመን አንድ ሴት ዝንጀሮ በሌሎች ብዙ ዝንጀሮዎች ተከባ አየሁ፡፡ ሕገ
ወጥ የሆነ የግብረ ስጋ ግንኙነት ፈጽማ ስለነበር በድንጋይ እየወገሯት ነበር፡፡ እኔም ከእነርሱ ጋር
አብሬ ወገርኳት” illegal sexual intercourse of monkey: Narrated 'Amr bin Maimun:
During the pre-lslamic period of ignorance I saw a she-monkey surrounded by a
number of monkeys. They were all stoning it, because it had committed illegal
sexual intercourse. I too, stoned it along with them. Sahih Bukhari 5:58:188
29.ሴት፣ ፈረስና ቤት መጥፎ ገዶች (ምልክቶ) ናቸው፡- "Bad omen is in the woman, the
320
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
horse and the home." Sahih Bukhari, Volume 5, Book 58, number 188: Sahih Al
Bukhari 76/5
30.ዝንጀሮ፣ ጥቁር ውሻ፣ አህያና ሴት ጸሎትን ዋጋ ቢስ ያደርጋሉ፡- “ዝንጀሮ፣ ጥቁር ውሻና ሴት
ጸሎት በሚያደርግ ሰው ፊት ለፊት አቋርጠውት ካለፉ ጸሎቱ ዋጋ ቢስ ነው ወይም ይሻርበታል”
በማለት ነቢያቸው አስተምረዋል፡፡ "If a monkey, a black dog or a woman passes in
front of a praying person, his prayer is nullified." (Sahih Bukhari 8/102 and Hanbel
4/86.) Narrated 'Aisha: The things which annul the prayers were mentioned before
me. They said, "Prayer is annulled by a dog, a donkey and a woman (if they pass in
front of the praying people)." I said, "You have made us (i.e. women) dogs... "Sahih
Bukhari 1:9:490
31.ግርፋትና በድንጋይ ወግሮ መግደል፡- አንድ ያላገባ ወንድና ያላገባች ሴት ዝሙት ቢፈጽሙ
መቶ ግርፋት መገረፍና ለአንድ ዓመት ከሀገር ወጥተው በግዞት መቀመጥ አለባቸው፡፡ ሁለቱም
ዝሙት የፈጸሙት ያገቡ ከሆነ ደግሞ መቶ ግርፋት መገረፍና በድንጋይ ተወግረው መገደል
አለባቸው፡፡ Sahih Muslim, Book 017, Number 4191
32.ሰይጣን መሬትን ተሸክሟታል፡- እንደ መሐመድ ትምህርት ከሆነ መሬትን ሰይጣን
ተሸክሟታል፡፡ የመሬት መንቀጥቀጥም የሚከሰተው ሰይጣኑ ጭንቅላቱን ሲያወዛውዝ ወይም
ሲያነቃንቅ ነው፡፡ the earth is carried on a giant bull; when it shakes its head, then an
earthquake occurs. (Ibn Katheer 2/29; 50/1)
33.በመሐመድ ዘመን ጨረቃ ለሁለት ተሰኝጥቃለች፡- በመሐመድ ዘመን ጨረቃ ለሁለት
ተሰኝጥቃ ወይም ተከፍላ ነበር፣ ስትሰነጠቅም መሐመድ በዓይናቸው አይተዋታል፡፡ እንዲያውም
ለተከታዮቻቸው “እኔ ተአምረኛ ሰው ነኝ ጨረቃንኮ ለሁለት ሰንጥቄያታለሁ” ነው ያሏቸው፡፡
ቡኻሪ 4፡56፡830. "Narrated Ibn ‘Abbas: The moon was split into two parts during
the lifetime of the Prophet." Bukhari vol.4 book 56 (The Virtues and Merits of the
Prophet and his Companions) ch.26 no.830 p.534.
34.የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድና መጠጥ፡- መሐመድ በሕይወት በነበሩበት ወቅት መጠጥ
ይጠጡ እንደነበር ሐዲሱ ላይ ተጠቅሷል፡፡ ለዚያውም ተከታዮቻቸውን ‹‹መጠጥ ፈልጋችሁ
አምጡልኝ›› ብለው እያዘዙ እነርሱም ወይን እያመጡላቸው ነው ሲጠጡ የነበረው፡፡ ጉዞም
ሲሄዱ ወተትና ወይን እየያዙ ነበር፡፡ “We were with the messenger of Allah, PBUH and
he asked for a drink. One of his men said: "Oh Messenger of Allah, Can we offer
you wine to drink?" He said Yes. He (Gaber) went out looking for the drink and
came back with a cup of wine. The messenger (Peace Be Upon him) asked:”Have
you fermented it, even with one piece of ferment?” He (Gaber) said "yes" and he
(Muhammad) drank. Sahih Muslim - Hadith #3753 Narrated Abu Huraira: Allah's
Apostle was presented a bowl of milk and a bowl of wine on the night he was tak-
en on a journey (Al-Mi'raj). Sahih Bukhari 7:69:508
321
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
35.መሐመድ ስለ ራሳቸው የሰጡት ግምት፡- ነቢያቸው መሐመድ ስለ ራሳቸው ሲናገሩ “በዕለተ
ምፅዓት ቀን የሰው ዘር ሁሉ መሪ እሆናልሁ” ነው ያሉት፡፡ በዚያን ጊዜ ሁሉም የሰው ዘር በአላህ
ፊት ይቆማል፡፡ አስታርቆ የሚያድናቸው ሰው ይፈልጋሉ፡፡ አዳም፣ ኖኅ፣ አብርሃም፣ ሙሴ፣ ኢሳ
(ለስም አጠራሩ ክብርና ምስጋና ይግባውና ጌታ ኢየሱስም ጭምር) ሁሉም አማልደው ሰዎችን
ከአላህ የቁጣ ፍርድ ማዳን አይችሉም፡፡ መሐመድ ብቻ ናቸው ለሁሉም የሰው ዘር መሪ ሆነው
የመዳን ዋስትና የሚያስገኙላቸው፡፡ Mohammed Had High Self Esteem:"I shall be the
leader of mankind on the Day of Resurrection." People would look for someone to
intercede for them before Allah. Adam, Noah, Abraham, Moses, and Jesus would all
decline, all but Jesus said because of their faults. Jesus would suggest they go to
Mohammed, and then Mohammed will call out to God. Sahih Muslim vol.1 book 1
no.378 p.129-132. See also vol.1 book 1 no.381 p.133.
36.መንገድ ላይ ያገኛችሁትን ሰው ገፍትራችሁ እለፉ፡- መሐመድ ለተከታዮቻቸው አንድ
የሰጧቸው ትእዛዝ አለ፡፡ አንድ ሙስሊም መንገድ ላይ እየሄደ ከፊት ለፊቱ አይሁዳዊ ወይም
ክርስሪያን የሆነ ሰው ቢመጣ ያንን ሰው ገፍትሮ ከመንገዱ በማስወጣት በጠባቡ መንገድ በኩል
እንዲያልፍ ማስገደድ አለበት፡፡ ቀድሞም ሰላምታ መስጠት የለበትም፡፡ ሙስሊሞችም
በአጠቃላይ አይሁዶችንና ክርስቲያኖችን ቀድመው ሰላም ማለት የለባቸውም፡፡ Sahih Mus-
lim vol.3 book 24 no.5389,5390 p.1185 says, "Abu Huraira reported Allah’s Mes-
senger (may peace be upon him) as saying: Do not greet the Jews and Christians
before they greet you and when you meet any one of them on the roads force him
to go to the narrowest part of it."
37.በረመዳን ወር ሰይጣን ጡረታ ይወጣል፡- የረመዳን ወቅት ሲመጣ የጀነት በሮች ክፍት
ሲሆኑ የገሀነም በሮች ደግሞ ማንም ሙስሊም እንዳይገባባቸው ይዘጋሉ፡፡ ያን ጊዜ ሰይጣንም
ጡረታ የሚወጣበት ወቅት ነውና በተከርቸም ይታሰራል፡፡ Allah's Apostle said, "When the
month of Ramadan comes, the gates of Paradise are opened and the gates of the
(Hell) Fire are closed, and the devils are chained." Sahih Bukhari 4:54:497
38.ከሞተ ውሻና ከቆሻሻ ጋር የተቀለቀለ ውኃ ንጹሕ ነው፡- ሴቶች በወርሃዊ ልማቸው ወቅት
የተጠቀሙበት ጨርቅ፣ የሞተ ውሻና ሌሎችም ቆሻሻ ነገሮች የተጣሉበት የወንዝ ውኃ ንጹሕ
ስለሆነ እርሱን መጠቀም ይቻላል፡፡ “The people asked the Messenger of Allah ‘Can we
perform ablution out of the well of Buda'ah, which is a well into which menstrual
clothes, dead dogs and stinking things were thrown? He replied: Water is pure and
is not defiled by anything.” Abu Dawud 1:66 , See Also Abu Dawud 1:67
39.የበሽታዎች ሁሉ መነሻ፡-የሲኦል እሳት የሙቀት መጠኑ ሲጨመር ለበሽታዎች ሁሉ መነሻ
ነው፡፡ The Prophet said, "Fever is from the heat of Hell, so abate fever with water."
Sahih Bukhari 7:71:621, See Also Sahih Bukhari 7:71:619.

322
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
40.ሙስሊሞች መስመራቸውን ጠብቀው ካልሰገዱ አላህ ፊታቸውን ያጣምማቸዋል፡-
ሙስሊሞች ሲሰግዱ መስመራቸውን በጥንቃቄ ጠብቀው ካልሰገዱ አላህ ፊታቸውን
ይለውጠዋል፡- The Prophet said, "Straighten your rows or Allah will alter your fac-
es." Sahih Bukhari 1:11:685
41.ሙስሊሞች አላህን ወደፊት ያለ ጫማ ባዶ እግሩን ሆኖ፣ እርቃኑን በእግሮቹ እየሄደ ያዩታል፡
- በሳሂህ ሙስሊም ሐዲስ ላይ እንደተጻፈው አላህ የራሱ ባለሆነ በተለየ የአካል ቅርጽ ለሰዎች
ይገለጽና “እኔኮ ጌታችሁ ነኝ” ይላቸዋል፡፡ Sahih Muslim vol.1 book 1 no.349 p.115 "…Allah
would then come to them in a form other than His own Form, recognizable to
them, and would say: I am your Lord. They would say: We take refuge with Allah
from thee…." See also Bukhari vol.8 book 76 no.577 p.375; Bukhari vol.9 book 93
no.532 p.395-396. ሙስሊሞች ወገኖቻችን የወልደ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው
መሆንና አምላክነቱ ፈጽሞ አይዋጥላቸውም፡፡ የእምነትና የአመለካከት ጉዳይ እስከሆነ ድረስ
እኛም ያ ለምን ሆነ አንልም፡፡ ግን ደግሞ ከዚህ የአምላክ ሰው መሆን ጋር በተገናኘ አንድ
አስገራሚ ነገር በራሳቸው መጽሐፍ ላይ ተጽፎ እናገኛለን፡፡ ነቢያቸው መሐመድ
ለተከታዮቻቸው ሲያስተምሩ እንዲህ ነው ያሉት፡- “አላህን ያለ ጫማ ባዶ እግሩን ሆኖ፣ ያለ
ምንም ልብስ እርቃኑን ሆኖ፣ በእግሮቹ እየሄደና ያልተገረዘ ሆኖ ታገኙታላችሁ” The Prophet
said, "You will meet Allah barefooted, naked, walking on feet, and uncircumcised."
Sahih Bukhari 8:76:531, See also Sahih Bukhari 8:76:532, Sahih Bukhari 8:76:533.
እንዲሁም ይህ አገላለጽ በሐዲሱ ውስጥ ብዙ ቦታ ተጽፎ ይገኛል፡፡ (Sahih Bukhari Volume
1, Book 4, Number 238) & (Sahih Bukhari Volume 8. Book 76. Number 532.)
በመሠረቱ በእነዚህ ጥቅሶች ላይ አጉልቶ ለማሳየት የተፈለገው አላህ ሰዎች ባልጠበቁት መንገድ
ራሱን በሌላ አካል ገልጾ እንደሚያሳፍራቸው ለመግለጽ ነው፡፡ ለመሆኑ “በባዶ እግር፣ ያለ
ምንም ልብስ እርቃንን መሆን ለዚያውም ያልተገረዘ አካልን ማሳየት” ምን ማለት ነው?
በምስጢር ደረጃ ካየነው የቃሉ ትርጉም ምንድነው? አላህ የራሱን ማንነት ደብቆ በሌላ አካል
ተመስሎ ለሰዎች ራሱን መገለጽ ከቻለና በአንድ በኩል ደግሞ ሙስሊሞቹ የእነርሱ አምላክ
ፍጹም እርቃኑን ሆኖ ኃፍረተ ሥጋውን እንኳን ሳይሸፍን ያን ያህል ተጋላጭ ሆኖ ለዚያውም
አለመገረዙን እንኳን እስኪያሳያቸው ድረስ የሚገለጽላቸው ከሆነ ምነው ታዲያ ኢየሱስ ክርስቶስ
የሰውን ሥጋ ፍጹም ተዋሕዶ መገለጡ አልዋጥላቸው አለ? አሁን ማን ይሙት እስቲ “አምላክ
ሰው ሆነ” ብሎ ከማመንና “አምላክ እርቃኑን ሆኖ ሳይገረዝ ሀፍረተ ሥጋውን እያሳየ በገሃድ
ይታያል” ብሎ ከማመን የትኛው ይከብዳል? በባዶ እግር መሄድ፣ እርቃን ሆኖ መታየትና
አለመገረዝ… እነዚህና የመሳሰሉት ነገሮች ፍጹም የሥጋ ባሕሪያቶች ናቸውና ለመለኮት
አይስማሙትም፡፡ መለኮት በባሕርይው እነዚህ ነገሮች ፈጽሞ የሉበትም፡፡
42.ከብር በተሠራ ዕቃ መጠጣት ለገሀነም እሳት ይዳርጋል፡-ከብር በተሠራ ዕቃ መጠጣት
ኃጢአት ነው፡፡ መሐመድ ይህንን በተመለከተ ያስተማሩት ትምህርት እንዲህ የሚል ነው፡-
“ከብር በተሠራ ዕቃ የሚጠጣ ሰው ቢኖር እርሱ ሆዱን በገሀነም እሳት የሚሞላ ነው” Allah's
323
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Apostle said, "He who drinks in silver utensils is only filling his abdomen with Hell
Fire." Sahih Bukhari 7:69:538
43.የሙሴን ልብስ ይዛ የሮጠችው ድንጋይ፡- ሙሴ ሻወር ሊወስድ ብሎ ልብሱን አውልቆ
ድንጋይ ላይ ያስቀምጣል፡፡ ድንጋይዋ እርሱ ራቁቱን መሆኑን አይታ በፍጥነት ልብሱን ይዛበት
እሮጠች፡፡ ሙሴም ‹‹አንቺ ድንጋይ ልብሴን አምጪ እንጂ! ኧረ ልብሴን….›› እያለ ተከተላት፡፡
Abu Huraira reported that Moses was a modest person. He was never seen naked
and Banu Isra'iI said: (He was afraid to expose his private part) because he had
been suffering from scrotal hernia. He (one day) took bath in water and placed his
garments upon a stone. The stone began to move on quickly. He followed that and
struck it with the help of a stone (saying): O stone, my garment; O stone, my gar-
ments, O stone..... Sahih Muslim 30:5850, See also: Sahih Bukhari 4:55:616
44.የመሐመድ ምግብ አላህን አመሰገነች፡- We used to consider miracles as Allah's Bless-
ings, but you people consider them to be a warning. Once we were with Allah's
Apostle on a journey. I saw the water flowing from among the fingers of Allah's
Apostle , and no doubt, we heard the meal glorifying Allah, when it was being
eaten (by him). Sahih Bukhari 4:56:779
45.በመካ ያሉ ድንጋዮች ለመሐመድ ሰላምታ ይሰጡ ነበር፡- Jabir b. Samura reported
Allah's Messenger as saying: I recognise the stone in Mecca which used to pay me
salutations before my advent as a Prophet and I recognise that even now. Sahih
Muslim 30:5654
46.ውዱ፣ ጸሎትና ፈስ መፍሳት፡- ውዱ ማለት ከሶላት በፊት የሚካሄድ ኃይማኖታዊ
የመታጠብ ሥርዓት ነው፡፡ ሙስሊሞች ጸሎት እያደረጉ እያለ ድንገት ቢፈሱ ጸሎታቸውን
አቋርጠው እንደገና ውዱ ማድረግና ያቋረጡትን ጸሎት እንደገና መጀመር አለባቸው፡፡ ይህ
ካልሆነ አላህ ጸሎታቸውን አይሰማቸውም፡፡ በሚፈሳ ሰውም መሳቅ ክልክል ነው፡፡ The Apos-
tle of Allah said: When any of you breaks wind during the prayer, he should turn
away and perform ablution and repeat the prayer. Abu Dawud 1:205 & Sahih Bu-
khari 1:4:139 Narrated Abu Huraira: The Prophet said, "Allah does not accept pray-
er of anyone of you if he does Hadath (passes wind) till he performs the ablution
(anew)." Sahih Bukhari 9:86:86 Narrated 'Abdullah bin Zam'a: The Prophet for-
bade laughing at a person who passes wind. Sahih Bukhari 8:73:68
47.በጀነት ውስጥ መቶ ዓመት ሙሉ ጋልበው የማያቋርጡት የዛፍ ጥላ አለ፡- በጀነት ውስጥ
እጅግ ግዙፍ የሆነ አንድ ዛፍ አለ፡፡ እርስዎ ምንም እንኳን ኃይለኛ ጋላቢ ቢሆኑም የዚህን ዛፍ
ጥላ ለመቶ ዓመት ያህል እንኳን ጋልበው ላያቋርጡት ይችላሉ፡፡ Allah's Apostle said, "In
Paradise there is a tree so big that in its shade a rider may travel for one hundred
years without being able to cross it." Sahih Bukhari 8:76:559t
324
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
48.ጠቢቡ ሰሎሞን በአላህ መንገድ የሚዋጋ ወታደር ለመውለድ ሲል በአንድ ሌሊት ከመቶ
ሴቶች ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት አደረገ፡- እንደ መሐመድ አስተምህሮ ጠቢቡ ሰሎሞን እንዲህ
ብሎ ተናገረ፡- ‹‹በአላህ ስም ዛሬ ማታ ከመቶ ወይም ከ99 ሴቶች ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት
አደርጋለሁ፡፡ እያንዳንዳቸውም በአላህ መንገድ የሚዋጋ ወታደር ይወልዳሉ፡፡›› Allah's Apostle
said, “Once Solomon, son of David said, '(By Allah) Tonight I will have sexual inter-
course with one hundred (or ninety-nine) women each of whom will give birth to
a knight who will fight in Allah's Cause.” Sahih Bukhari 4:52:74i
49.የአውራ ዶሮና የአህያ ጩኸት፡- አውራ ዶሮ ሲጮህ ከሰማችሁ ያን ጊዜ አላህን አመስግኑ
ምክንያቱም የጮኸው ማላኢኮችን (መላእክትን) አይቶ ስለሆነ ነው፡፡ በተቃራኒው ግን አህያ
ሲጮህ ከሰማችሁ አላህን አንተ ጠብቀን በሉት ምክንያቱም ሰይጣንን አይቶ ነውና የጮኸው፡፡
The Prophet said, "When you hear the crowing of cocks, ask for Allah's Blessings
for (their crowing indicates that) they have seen an angel. And when you hear the
braying of donkeys, seek Refuge with Allah from satan for (their braying indicates)
that they have seen a satan." Sahih Bukhari 4:54:522
50.ላምና ተኩላ እረኛን በአንደበታቸው አናገሩት፡- እረኛው የሚነዳትን ላም ሲጋልባት ላሟ አፍ
አውጥታ “እኛ ላሞች ለዚህ አልተፈጠርንም፣ እባክህ ውረድልኝ!” በማለት ስትናገረው ማንም
ሰው በሌለበት መሐመድ ብቻ ሰምተዋታል፡፡ Once Allah's Apostle; offered the morning
prayer and then faced the people and said, "While a man was driving a cow, he
suddenly rode over it and beat it. The cow said, “We have not been created for
this.” The Prophet said, “I believe this, and Abu Bakr and 'Umar too, believe it,
although neither of them was present there” እንደዚሁም በተመሳሳይ ሁኔታ በግ
ጠባቂው እረኛ አንዷን በግ ነጥሎ የወሰደበትን ተኩላ አባሮ በጊቱን ያስጥለዋል፡፡ ያን ጊዜ
ተኩላው እረኛውን በአንደበቱ “አንተ አስጣልከኝ አይደል!” ብሎ በቁጭት ተናግሮታል፡፡ ይህንን
ያየውና የሰማው መሐመድ ብቻ ቢሆንም እነ አቡ በከርና ኦማርም አምነውታል፡፡ While a
person was amongst his sheep, a wolf attacked and took one of the sheep. The
man chased the wolf till he saved it from the wolf, where upon the wolf said, “You
have saved it from me.” The Prophet said, "But I believe this, and Abu Bakr and
'Umar too, believe this, although neither of them was present there." Sahih Bukha-
ri 4:56:677
51.ሰዎች ልክ እንደ ግመሎች ናቸው፡- I heard Allah's Apostle saying, "People are just
like camels. Sahih Bukhari 8:76:505
52.ውኃ ቆሞ መጠጣት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡- መሐመድ ውኃ ቆሞ መጠጣትን ክልክለዋል፡፡
ሙስሊሞች ከሆኑ ምናልባት እረስተው እንኳን ቆመው ከጠጡ ማድረግ ያለብዎ ነገር
እንዲያስመልስዎ አድርገው ያስወጡት እንጂ ቆመው የጠጧት ውኃ ወደ ሆድዎ በፍጹም
መግባት የለባትም፡፡ Abu Huraira reported Allah's Messenger as saying: None of you
325
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
should drink while standing; and if anyone forgets, he must vomit. Sahih Muslim
23:5022
53.ሙስሊሞች በሚሰግዱና በሚጸልዩ ጊዜ ዓይኖቻቸውን ወደ ሰማይ የሚያነሱ ከሆነ ከባድ
ቅጣት አለባቸው፡- ሙስሊሞች በሚጸልዩ ጊዜ ዓይኖቻቸውን ወደ ሰማይ የሚያነሱ ከሆነ
ይህንን የሚያደርጉ ከሆነ ዓይኖቻቸው ተመንጭቀው መወሰድ ወይም መጥፋት አለባቸው፡፡
People should avoid lifting their eyes towards the sky while supplicating in prayer,
otherwise their eyes would be snatched away. Sahih Muslim 4:863. Jabir b. Samura
reported: The Messenger of Allah said: The people who lift their eyes towards the
sky in Prayer should avoid it or they would lose their eyesight. Sahih Muslim 4:862
54.መሐመድ እጅግ አድርገው የማፈቅሯቸው 3 ነገሮች ሴት፣ ሽቶና ምግብ ናቸው፡- Aisha
said “The Prophet of Allah liked three things of this world: Perfume, women, and
food.” Ibn Sa'd's Kitab Tabaqat Al-Kubra, Volume 1, Page 380
መሐመድ ይወዷቸው የነበሩትን ነገሮች ሕጻኗ ሚስታቸው አይሻ ነግራናለች፡፡ እርሳቸው በግል
ይወዷቸውና ይጠሏቸው የነበሩ ነገሮች በዝርዝር ተቀምተዋል፡፡ የሚገርመው ነገር መሐመድ
በግላቸው ይጠሏቸው የነበሩ ነገሮችን ሁሉ እንደሃይማኖታዊ ቀኖና ወይም ሥርዓት ተደርገው
መወሰዳቸው ነው፡፡ ለምሳሌ መሐመድ በግል ባሕርያቸው ጥቁር ውሻ፣ አይጥና የቼዝ ጨዋታን
አጥብቀው ይጠሉ ስለነበር እነዚህን ነገሮች ወደ ሃይማኖታዊ ቀኖናነት ለውጠዋቸው ሕግ
ሠርተውበባቸዋል፡፡ ጥቁር ውሻና የቼዝ ጨዋታ “ሰይጣን ናቸው” ተብለው ሲፈረጁ አይጥ
ቤትን በእሳት ስለምታጋይ “ቤት አቃጣይ” ተብላ በዋነኛ ጠላትነት ተመዝግባለች፡፡
Black dogs are devils፡ Abu Dharr reported: The Messenger of 'Allah said: When
any one of you stands for prayer and there is a thing before him equal to the back
of the saddle that covers him and in case there is not before him (a thing) equal to
the back of the saddle, his prayer would be cut off by (passing of an) ass, woman,
and black Dog. I said: O Abu Dharr, what feature is there in a black dog which
distinguish it from the red dog and the yellow dog? He said: O, son of my brother,
I asked the Messenger of Allah as you are asking me, and he said: The black dog is
a devil. Sahih Muslim 4:1032
Playing chess is evil: Buraida reported on the authority of his father that Allah's
Apostle said: He who played chess is like one who dyed his hand with the flesh and
blood of swine. Sahih Muslim 28:5612
The Messenger of Allah, said, “Lock the door, tie the waterskin, turn the vessel
over or cover it, and put out the lamp. Shaytan does not open a locked door or
untie a tied knot, or uncover a vessel. A mouse may set fire to people’s houses
about them.” Al-Muwatta 4910.21, “The mouse may set the house on fire over its

326
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
inhabitants.” Sahih Muslim 23:4994
አሁንም መሐመድ የራሳቸውን ልማዶች ሃይማኖታዊ ሥርዓት ያደረጓቸውን ሌሎች እንግዳና
ልማዳዊ ትእዛዞቻቸውን የተወሰኑትን እንይ፡- ውኃ ቆሞ መጠጣት ክልክል ነው፡፡ /ሳሂህ
ሙስሊም 3፡21፡5014/፤ ሙስሊሞች ውኃ ሲጠጡ 3 ጊዜ እየተጎነጩ ከሆነ የበለጠ ጤናማና
ብሩህ ይሆናሉ፡፡ /ሳሂህ ሙስሊም 3፡21፡5029/፤ ሙስሊሞች ጫማቸውን እንኳን ሲያድርጉና
ሲያወልቁ ቅደም ተከተል መጠበቅ አለባቸው፡፡ ጫማ ሲያድርጉ መጀመሪያ ማድረግ ያለባቸው
ቀኙን ነው፡፡ ሲያወልቁ ደግሞ ከግራ እግራቸው መጀመር አለባቸው፡፡ /Sahih Muslim vol.3
book 22 no.5231 p.1154,Shamaa-il Tirmidhi ch.19 no.9 (79) p.75./ አክታን ወይም
ምራቅን ወደ ቀኝ ዞሮ መትፋት ክልክል ነው፡፡ ወደ ግራ ብቻ ዞሮ ነው መትፋት የሚቻለው፡፡ /
ሳሂህ ሙስሊም 4፡41፡7149/፤ እንዲያውም ይህን ማድረጉ ትልቅ ጥቅም አለው፡፡ ከመጥፎ
ሕልም ለመጠበቅ ይረዳል፡፡ ሁሉም መጥፎ ሕልም የሚመጣው ከሰይጣን ስለሆነ መጥፎ
ሕልምን ያየ ሰው ባየው መጥፎ ሕልም ምክንያት ጉዳት እንዳይደርስበትና ከአላህ ጥበቃ
እንዲያገኝ ወደ ግራ ዞሮ መትፋት አለበት፡፡ The Prophet said, "A good dream that comes
true is from Allah, and a bad dream is from Satan, so if anyone of you sees a bad
dream, he should seek refuge with Allah from Satan and should spit on the left, for
the bad dream will not harm him." /Sahih Bukhari 9:87:115/፤
55.መሐመድ አሸናፊና ድል አድራጊ አይደለም ብለው ካሰቡ ራስዎን ይስቀሉ፡- አላህ
መልእክተኛውን መሐመድን በዚህ ዓለምም ሆን በመጨረሻይቱ ዓለም ድል ማድረግንና
አሸናፊነትን አይሰጠውም ብሎ የሚያስብ ሰው ገመድን እስከ መኖሪያው ቤት ጣሪያ ድረስ
ይዘርጋና በእርሱ ይታነቅበት፡፡ Whoso is wont to think (through envy) that Allah will
not give him (Muhammad) victory in the world and the Hereafter (and is enraged
at the thought of his victory), let him stretch a rope up to the roof (of his dwell-
ing), and let him hang himself. Then let him see whether his strategy dispelleth
that whereat he rageth!.Qur'an 22:15
56.ጂብሪል ለመሐመድ “አላህን ያመነነና አንተን የተከተለ ዝሙተኛም ይሁን ቀማኛ ሌባ እርሱ
ጀነት ይገባል” ብሎ ነገራቸው፡- መሐመድ ስለተሰጣቸው ቃልኪዳን ሲናገሩ እንዲህ አሉ፡- “መልአኩ
ጂብሪል እንዲህ አለኝ፡- ‘ከአላህ በቀር ሌላ ማንንም ያላመለከ የአንተ ተከታይ ማንም ቢኖር እርሱ ጀነት
ይገባል፣ ሲኦልን አያይም’ አለኝ፡፡ እኔም ጠየኩት፡- ‘ሕጋዊ ያልሆነ ዝሙት የፈጸመ ወይም የሰረቀም እንኳ
ቢሆን’ ብዬ ጠየኩት፡፡ እርሱም ‘አዎ ሕጋዊ ያልሆነ ዝሙት የፈጸመ ወይም የሰረቀም እንኳ ቢሆን እርሱ
ጀነት ይገባል፣ ሲኦልን አያይም’” አለኝ፡፡ The Prophet said, "Gabriel said to me, 'Whoever
amongst your followers die without having worshipped others besides Allah, will
enter Paradise (or will not enter the (Hell) Fire)." i asked him, "Even if he has com-
mitted illegal sexual intercourse or theft?" He replied, "Even then." Sahih Bukhari
4:54:445

327
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

የዐረቢያ ምድር- ከመሐመድ መወለድ በፊት፡- የዐረቢያ ምድር ከጥንት ጀምሮ


የሁሉም የቤዱይን ፓጋን ዐረቦች መሰባሰቢያ ነበረች፡፡ በተለይም ዋናዋ መካ ከተማ
የብዙ ቤተ-ጣኦታት (House of god) መናኸሪያ ነበረች፡፡ በውስጧም ከ360 በላይ
ጣኦታትን በጋራ የያዘ ካዕባ (ka’aba) እየተባለ የሚጠራ የማምለኪያ ቦታ ነበር፡፡ መካ
ከተማ ለንግድ ወደ ብዙ ሀገራት ለሚመላለሱ የሲራራ ነጋዴዎች ማረፊያ ስትሆን ዋነኛ
የንግድ ማዕከልም ነበረች፡፡ መካ ሲደርሱም በጣኦቶቻቸው ፊት አምልኮታቸውን
ይፈጽማሉ፡፡ መካ የቀድሞ ስሟም ‹‹በካህ›› ይባል ነበር፡፡ ቁርአኑ 3፡96 ላይ ‹‹ለሰዎች
መጸለያ መጀመሪያ የተኖረው ቤት ቡሩክና ለዓለማት ሁሉ መምሪያ ሲሆን ያ በበካህ
(በመካ) ያለው ነው›› በማለት በግልጽ አስቀምጦታል፡፡
በዘላንነት ከሚኖሩት ከተለያዩ ፓጋን ዐረብ ጎሳዎች በተለየ ሁኔታ ቁራይሽ የሚባሉት
ጎሳዎች ዋነኛ የንግድ መናኸሪያ በሆነችው በመካ ሰፍረው ይኖሩ ነበር፡፡ ቁራይሾቹ
ነጋዴዎች ከሩቅ ሲመጡ በካዕባ አጠገብ ካለው ውሃ ጥማቸውን የሚቆርጡበት
ዘምዘም የሚባል ውሃ ከመሸጥ ጀምሮ ከነጋዴዎች በተለያየ መንገድ ገንዘብ ያገኛሉ፡፡
መካን በዋናነት ሰፍረውባት የሚኖሩት ቁራይሾች ሦስት የተለያዩ ቡድኖች ወይም
ግሩፖች ነበሩባት፡፡ የመጀመሪያዎቹ የ360 ጣኦታት መከማቻ የሆነውን የካዕባን ቤተ-
ጣኦት ያስተዳድሩ የነበሩ የቀሳውስት አባላት ናቸው፡፡ ሁለተኛዎቹ በንግዱ የሚሳተፉ
ትንሽ አባላት ያሉበት ሲሆን ሦስተኛዎቹ በኑሮ ደረጃቸው ዝቅተኛ የሆኑ ነገር ግን
በርካታ አባላት ያሉበት ሲሆን ዋነኛ የገቢ ምንጫቸው በየዓመቱ ለአምልኮ ወደ መካ
ለሚመጡ ለሌሎች ፓጋን ዐረቦች ውሃ በማቅረብ ይተዳደራሉ፡፡
ለአምልኮ የሚመጡት ሰዎች ወቅት ጠብቀው ስለሆነ እነዚህ ሦስተኛዎቹ ወገኖች ታዲያ
በቂ ገቢ ስለማያገኙ በኑሮ የተጎዱ ነበሩ፡፡ አብደላህ (Abdullah) የተባለ የእነዚህ
የሦስተኛዎቹ ወገን አባላት የሆነ የቁራይሽ ሰው ነበር፡፡ ሚስቱ አሚና ትባላለች፡፡
አብደላህ ቋሚና በቂ ገቢ ስላልነበረው ኑሮው አስቸጋሪ ስለነበር እራት ሳይበሉ
የሚተኙበት ጊዜም ነበር፡፡ አሚና ይህ ሕይወታቸው በእጅጉ ያሳስባት ስለነበር ልጅ
እንዳይወልዱ ለማድረግ የተለየ ዘዴን እንዲጠቀም ባሏን ታስገድደው ነበር፡፡
ይጠቀሙበት የነበረው ዘዴም የወንዱን የዘር ፈሳሽ ወደ ውጭ እንዲፈስ (ejaculate)
በማድረግ ነው፡፡ አብደላህና አሚና ይህንን ዘዴ ለረጅም ጊዜ ተጠቅመውበታል፡፡
{በነገራችን ላይ ይህን ዘዴ እነ መሐመድ የጂሃድ ጦርነት አድርገው ሴቶችንና ሕጻናትን
በምርኮ (War captives) ከወሰዱ በኋላ ለባርነት ንግድ እንዲያመቻቸው በማለት
ሴቶቹ እንዳያረግዙ ይህንን ዘዴ ይጠቀሙ እንደነበር በሐዲሱ ውስጥ ብዙ ቦታ

328
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ተጠቅሷል፡፡ ቡኻሪ 3፡34፡436፡፡ እንዲያውም መሐመድ ተከታዮቻቸው ይህንን ዘዴ
ተግባራዊ እንዲያደርጉ ትእዛዝ ሰጥተው ነበር፡፡ “ወደ አላህ መልእክተኛ አንድ ሰው
መጣና እንዲህ አለ፡- ‘የምታገለግለን ባሪያ ሴት ልጃገረድ አለችን፡፡ ከእርሷ ጋር ዝሙት
ፈጽሜያለሁ ነገር ግን እንድታረግዝ አልፈልግም’ ነቢዩም እንዲህ ሲል መለሰለት፡-
‘ከፈለግህ የዘር ፈሳሽህን ወደ ውጭ በማፍሰስ (coitus interruptus or ejaculate)
በማድረግ እንዳታረግዝ ማድረግ ትችላለህ”’ (Sahih Muslim 8:3383)“ከነቢዩ
መሐመድ ጋር ሆነን የባኑ አልሙስጣሊቅ ጎሳዎችን በጦርነት ለመማረክ ሄድን፡፡ የጦር
ምርኮዎቻችን የሆኑ ሴቶችንም ወሰድን፡፡ ለወሲብ ስለተመኘናቸውም የዘር ፈሳሻችንን
ወደ ውጭ በማፍሰስ (coitus interruptus or ejaculate) በማድረግ እንዳያረግዙ
አድርገን ከእነርሱ ጋር ግብረ ስጋ ግንኙነት መፈፀምን ፈለግን” (Sahih Bukhari
5፡59፡459)}
ወደ አብደላህና አሚና እንመለስና ሁለቱ በቂ ገቢ ስላልነበራቸው ኑሮውም በጣም
አስቸጋሪ ስለሆነባቸው አሚና ልጅ እንዳይወልዱ ለማድረግ ይህንን የወንዱን የዘር
ፈሳሽ ወደ ውጭ እንዲፈስ (ejaculate) የማድረግ ዘዴን ለረጅም ጊዜ እንዲጠቀም
ባሏን ስታስገድደው ኖራለች፡፡ ለረጅም ጊዜ ሲጠቀሙበትም ኖረዋል፡፡ ይህ ድርጊት
ለብዙ ጊዜ ሳትወልድ እንድትቆይ ቢያደርጋትም እርሷ እንዳሰበችው ግን ዘላቂ
አልሆነላትም፡፡ አንድ ቀን አብደላህ ራሱን መቆጣጠር ያቅተውና ዘሩን ወደ ውጭ
ሳያፈስ ቀረ፡፡ አሚናም በዚያች ቀን አረገዘች፡፡ በዚህች ቅፅበት የሙስሊሞቹ ነቢይ
መሐመድ ኢብን አብደላህ ተረገዙ፡፡
አሚና በማርገዟ በጣም ስለተናደደች ልታስወርደውም ብዙ ሞክራ አልሳካላት አለ፡፡
ባሏም ባራካት የተባለች ትውልዷ ኢትዮጵያዊ የሆነች ባሪያ ሴት ሠራተኛ
ቢያመጣላትም አሚና ባረገዘች በ6 ወር ውስጥ አብደላህ ሞተ፡፡ “Because Abdullah
did not have a consistent income, his household often suffered from deprivations.
Many a times, the couple had to go to bed without food. Persistent poverty took
its toll; the couple frequently fought and argued on their financial condition as
well as on what was likely to happen to them in future. Recognizing the fact that
she and her husband did not have the means to feed another mouth, Amina always
forced her man to ejaculate his semen outside her vagina. This practice helped her
to avoid pregnancy for some time, but one night Abdullah failed to control him-
self, and she ended up being a pregnant woman. Amina was angry. She tried her
best to destroy the pregnancy, but failed. Unable to do anything else with her con-
ception, she resigned to her fate and decided to carry her pregnancy to its full

329
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
term. Abdullah, her husband, felt for her discomforts and sought to help by
providing her with the services of a slave-girl, named Barakat. But as misfortune
would have it, Amina's husband died when she was six months into her pregnan-
cy.” (Muhammad and the Origins of Islam, p. 126 & Philip K. Hitti, History of the
Arabs, p. 133)
2.የመሐመድ የልጅነት ሕይወት እጅግ አሰቃቂ ነበር፡- አብዱላህ ከሞተ ከሦስት ወር
በኋላ ልጁ መሐመድ በ570 ዓ.ም ተወለዱ፡፡ አሚናም ስማቸውን ኮዛን (kothan) ብላ
ጠራቻቸው፡፡ ነገር ግን በኋላ ላይ ወንድ አያታቸው መሐመድ ብሎ ሰይሟቸዋል፡፡
መሐመድ በተወለዱበት ዘመን መላው የዐረቢያን ምድር በአምልኮ ጣዖት፣ ልቅ በሆነ
ዝሙትና በግብረ ሰዶማዊ ተግባርና በሌሎችም አጸያፊ ተግባራት የተጠመደ ሕዝብ
ነበር የሚኖርባት፡፡ ይሁን እንጂ ከዚሁ ጋር ተያይዞ በዚህ ልቅና ቅጥ ባጣ ወሲባዊ
ሕይወታቸው ምክንያት ሴቶቹ ዲቃላ ሲያረግዙ በኅብረተሰቡ ዘንድ በእጅጉ ይወገዙና
ይጠሉ ነበር፡፡ አሚናም ዲቃላ ነው የወለደችው ተብላ ይህ መሰደብና መገለል
ስለደረሰባት ልጇን አትይዘውም፣ ጡትም አታጠባውም ነበር፡፡ ይህንን ሁኔታ
ተመልክታ የታዘበችው የመሐመድ አጎት የአቡ ላሀብ ሠራተኛ የሆነችው ዙዋይባህ
ለጊዜውም ቢሆን በማለት መሐመድን እየተመላለሰች ትመግባቸው ነበር፡፡
ሀብታም የካራቫን ነጋዴዎች ወቅት ጠብቀው በካዕባ አምልኮአቸውን ሊሚፈጽሙ ወደ
መካ ከተማ በሚመጡበት ጊዜ ድሀ የሆኑ የቤዱይን ዐረቦችም ወደ ቦታው እየመጡ
ጥቃቅን ሥራዎችን ይሠሩና ይለምኑ ነበር፡፡ በዚህ ልማድ መሠረት ሀሊማ የተባለች
ሴት ወደ መዲና መጥታ የአሚናን ቤት ታገኛለች፡፡ አሚናም ልጇን መሐመድን
እንድትወስድላት ስትጠይቃት እንግዳዋ ሴትም ከፍ ሲል በእረኛነት አስቀጥሬው
እጠቀምበታልሁ በማለት በአሚና ሀሳብ ተስማምታ መሐመድን ወሰደቻቸው፡፡
የሀሊማ ጎሳዎች ይኖሩ የነበረው በሰሜናዊ ዐረቢያ አካባቢ ለእርሻና ለእረኝነት አመቺ
በሆነ ሸለቆያማ አካባቢ (pastoral valleys) ነበር፡፡ ሀሊማ በመሐመድ ዕድሜ የሚገኝ
ማስሩድ የሚባል ልጅ ስለነበራት አብራ እያጠባች አሳደገቻቸው፡፡ ከአምስት ዓመት
ዕድሜያቸው ጀምሮ መሐመድና ማስሩድ አንድ ላይ ሲጫወቱ የዋሉትን ጨዋታ
ለሀሊማ ይነግሯት ነበር፡፡ አንድ ቀን ግን ማስሩድ ለእናቱ የተለየ ነገር ነገራት፡፡ ‹‹በዱር
ስንጫወት መላዕክት የመሰሉ ሁለት ነጫጭ ሰዎች መጥተው መሐመድን ከበውት
አየሁ›› አላት፡፡ ንግግሩንም ቀጠለ፡- ‹‹እየተጫወትን እያለ ሁለቱ ሰዎች መጥተው
መሐመድን መሬት ላይ ጣሉት፡፡ ከእነርሱ ውስጥ አንደኛው ጂብሪል የመሐመድን
ልቡን ቀደደና ውስጡን አጠበለት፡፡ በዚህም በውስጡ ያለውን እንደ ጥቁር ያለ በዘር
የሚተላለፈውን የአደምን በደል አጥቦ አውጥቶ ካነፃው በኋላ በእውቀትና በእምነት
330
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሞላው፡፡ የነቢይነትንም ብርሃን አሳየው፡፡ የነቢይነትንም ምልክት በትከሻና ትከሻዎቹ
መሀከል የጠባሳ ምልክት አድርጎበታል›› እያለ ሁኔታውን በዝርዝር ለእናቱ ከነገራት
በኋላ ነገሩን ከመሐመድም አንደበት እውነት መሆኑን ካረጋገጠች በኋላ ሀሊማ ይህንን
በአካባቢዋ ላሉ ሰዎች ሁሉ ነገረቻቸው፡፡ መሐመድንም አምጥታ በሰዎቹ ፊት
ራቁታቸውን አቁማ በትከሻዎቻቸው መሀል ያለውን ጠባሳ አሳየቻቸው፡፡ በዚህም
ፍርሃት ስላደረባት መሐመድን ወደ እናቱ መልሳ ወሰደቻቸው፡፡ ለእናታቸው ለአሚና
የሆነውን ሁሉ ነገረቻትና ተመልሳ ወደ ሀገሯ ሄደች፡፡
አሚናም በመካ ያሉ ዘመዶቻቸውን ሁሉ እየወሰደች አሳየቻቸው፡፡ ከእናቷም ዘመዶች
ጋር ልታገናኛቸው ወደ መዲና ከተማ ስትሄድ መንገድ ላይ ሳለች ‹‹አብዋ›› በሚባል ቦታ
ድንገት ሞተች፡፡ (አብዋ በመካና በመዲና መካከል የምትገኝ ትንሽ መንደር ነበረች፡፡)
በዚህ ጊዜ መሐመድ 7 ዓመት እንኳን አልሞላቸውም ነበር፡፡ አብራ ተጉዛ የነበረችው
ሠራተኛዋ ባራካት መሐመድን ለአያታቸው ለአብድ አል-ሙታሊብ ወስዳ ሰጠቻቸው፡፡
አብድ አል-ሙታሊብ የካዕባ ቤተ-ጣኦት ዋና ጠባቂ ነበር፡፡ ከዚህ ሥራው የተሻለ ገቢ
የሚያገኝ ቢሆንም ቤተሰቡ ብዙ ስለሆነ የእርሱም የኑሮ ሁኔታ ሌላ ሰው ለመጨመር
የሚያስችል አልነበረም፡፡ በዚህም ምክንያት ቤተሰቦቹ መሐመድን እንዲሄዱላቸው
ሁልጊዜ የተለያየ በደል ያደርሱባቸውና ጥላቻቸውም ይገልጹላቸው ነበር፡፡ መሐመድም
በዘመዶቻቸው ላይ ቂም እያያዙና ጥላቻ እያሳደሩ መጡ፡፡ ነገሩን አብድ አል-ሙታሊብ
ሲሰማ መሐመድን ከ3 ዓመት ቆይታ በኋላ ለመጀመሪያ ልጁ ለአቡ ጣሊብ ሰጣቸው፡፡
አቡ ጣሊብም በኋላ ላይ አባቱ ሲሞት በምትኩ የካዕባ ቤተ-ጣኦት ዋና ጠባቂ ሆነ፡፡
መሐመድም በዚያ በቤተ ጣኦቱ ውስጥ የነበረውን ሁኔታ እያዩ እንዲያድጉ ምቹ
ሁኔታዎች ተፈጠሩላቸው፡፡
የአቡ ጣሊብም ቤተሰብ በርካታ ስለነበር ገቢውን ለማሳደግ ከቤተ-ጣኦቱ ዋና
ጠባቂነት በተጓዳኝ ከካራቫን ነጋዴዎች ጋር ለንግድ ወደ ሶሪያ፣ የመን፣ ግብፅና ሌሎችም
ሀገራት እየሄደ መነገድ ጀመረ፡፡ መሐመድም አጎታቸውን አብሮ ይዟቸው እንዲሄድ
ብዙ ከለመኑት በኋላ ይዟቸው መሄድ ጀመረ፡፡ መሐመድም በሄዱበት ሀገር ሁሉ
ያለውን ሃይማኖታዊና ባሕላዊ ሥርዓት ይመለከቱና ይጠይቁ ነበር፡፡ ስለ እምነት ጉዳይ
ከእነዚህ ሀገራት ያገኙትን ነገር እርሳቸው የሚፈልጉትን እየመረጡ ይወስዱና
በመሠረቱት እስልምና ውስጥም ይጠቀሙበት ነበር፡፡ ይህንን ወደፊት ራሱን የቻለ
ርዕስ ስላለው ያን ጊዜ በደንብ እናየዋለን፡፡ ለአሁን ግን አንድ ምሳሌ እንይ፡- አንድ ጊዜ
ወደ ሶሪያ ሲሄዱ ቀይ ባሕር አካባቢ ኢይላ (eyla) በምትባል ትንሽ መንደር ያድራሉ፡፡
ነዋሪዎቿ ጣኦት አምላኪዎች ነበሩና ማታ ስለ ጣኦታቸው ሲያወሩ መሐመድ

331
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ይሰማሉ፡፡ ‹‹አምላካችን ዓለምን ወደተሻለች ሌላ ዓለም ይለውጣታል›› ብለው ያምኑ
ነበር፡፡ በዚያን ጊዜም አምላካችን ኃጢአት የሠሩ ትላልቆቹን ሰዎች ወደ አሳማነት፣
ትናንሾቹን ሰዎች ደግሞ ወደ ዝንጀሮነት ይለውጣቸዋል ብለው እንደሚያምኑ ለእነ
መሐመድ ነግረዋቸዋል፡፡ መሐመድም ይህንን በቀጥታ ወስደው በሐዲሱ ላይ
ተጠቅመውበታል፡፡ ማለትም አላህ አይሁዶችን ወደ ዝንጀሮነት እንደሚለውጣቸው
ተናግሯል፡፡ (ጥቅሱን አስቀምጥ-----)
ሌላም አንድ ምሳሌ እንይ፡- መሐመድ ከመካ ነዋሪዎች ጋር ጦርነት ውስጥ በገቡ ሰዓት
ራሳቸውን ለጦርነት ለማዘጋጀትና ድጋፍም ለማግኘት ሲሉ ከመካ 70 ማይልስ ርቃ
ወደምትገኘው ጣይፍ ወደምትባል ትንሽ መንደር ሄደው ነበር፡፡ በዚያም የሚኖሩ
ታቂፍ የሚባሉ ፓጋን የዐረብ ጎሳዎች ‹‹አል-ላት›› የተባለችውን አንዷን የአላህን ሴት
ልጅ ያመልኩ ነበር፡፡ ‹‹ከሞት በኋላ ከአላህ ዘንድ እየለመነች ሥጋዊ ፍለጎታችንን
የምታሟላልን አማልክታችን ናት›› ብለው ያምናሉ፡፡ መሐመድም ጦራቸውን
አዘጋጅተው እስኪመለሱ ድረስ ከአንድ ወር በላይ በዚህች መንደር ቆይተው ነበርና
ይህንን የጣኦት እምነት እርሳቸውም ‹‹በጂሃድ ተሳትፎ በአላህ መንገድ ለሚጋደል
ለአንድ ሙስሊም ከሞተ በኋላ በጀነት ውስጥ 72 ደናግላን ለዝሙት ተግባር በሽልማት
ይሰጡታል›› በማለት በቀጥታ ወስደው በቁርአኑና በሐዲሱ ውስጥ ተጠቅመውበታል፡፡
(በጀነት ውስጥ ከ72 ደናግላን ጋር ስለሚደረገው ዝሙት በገጽ-—ላይ ይመልከቱ)
በሌላም ወቅት እንዲሁ አንድ የተፈጸመ ሌላ ታሪክ አለ፡፡ ሰልማን አል-ፓርሲ/
psalman al-parsi/ የተባለ የፐርሺያ ጦር መሪ ከሮማኖች ጋር ጦርነት ገጥመው ካሸነፉ
በኋላ ወደ ሀገሩ ሳይመለስ ወደ መዲና በመሄድ መካን ለመውረር ይሰናዱ የነበሩትን
መሐመድን ተቀላቅሏል፡፡ ሁለቱም ቀደም ብለው በንግዱ እያሉ በደንብ ይተዋወቁ
ነበር፡፡ ሰልማን አል-ፓርሲ የዞራስትሪያን እምነት ተከታይ ሲሆን ለመሐመድ ይህንን
እምነቱን በሚገባ ገልጾ አስተምሯቸዋል፡፡ ሰልማን ከነጭራሹም ወደ ሀገሩ ፐርሺያ
ሳይመለስ በዚሁ በመዲና በቋሚነት ኖሮ ነው የሞተው፡፡ ዛሬም ድረስ በቁርአን ውስጥ
የዞራስትሪያንን የእምነት አስተሳሰቦችን በሰፊው ተጽፈው የምናገኘው ለዚህ ነው፡፡
መሐመድ ለንግድ ወደ ሶሪያና ግብፅ በተጓዙበት ወቅት ከብዙ ክርስቲያኖች ጋር
ተገናኝተው ስለ እምነታቸውም ብዙ ሰምተዋል፡፡ ባሂራ (bahira) የተባለ አንድን
መነኩሴ እንዳገኙና ከእርሱም ጋር በተደጋጋሚ ተገናኝተው ስለ ክርስትናው፣ ስለ
ጣኦታት ከንቱነት፣ መሠረታዊ የክርስትና ትምህርትን፣ ስለ መንግስተ ሰማያትና ስለ
ሲኦል ብዙ እንዳስተማራቸው የመሐመድን የግል የሕይወት ታሪካቸውን በስፋት
የዘገቡት የታሪክ መዛግብት ይገልጻሉ፡፡ መሐመድ ከዚህም ሌላ ከዐረብኛው በተጨማሪ

332
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የዕብራይስጥኛን ቋንቋ የሚናገር አዳስ (Adas) ከተባለ መነኩሴም ጋር ብዙጊዜ
አውርተዋል፡፡ ይህንን ቁርአኑ 16፡103 ላይ እንዲህ በማለት ጠቅሶታል፡፡ ‹‹ለመሐመድ
ቁርአንን የሚያስተምረው ሰው ብቻ ነው ማለታቸውን በእርግጥ እናውቃለን፤ የዚያ
ወደርሱ የሚያስጠጉበት ሰው ቋንቋ ዐጀም ነው፤ (1) ይህ ቁርአን ግን ግልጽ ዐረብኛ
ቋንቋ ነው›› ይላል ቁርአኑ፡፡
(1) የቁርአኑ የግርጌ ማስታወሻ ላይ ‹‹ዐጀም ከዐረብኛ ሌላ የሆነ ቋንቋ ነው›› ተብሎ ነው
የተጻፈው፡፡
እንመለስና ምልከታችንን እንቀጥል፡- መሐመድ በንግዱ ሥራ ታታሪና ጎበዝ
መሆናቸውን ተመልክተው የካራቫን ነጋዴዎች እንደ ወኪል (commericial agent)
አድርገው ሊቀጥሩአቸው ብለው ነበር ነገር ግን ማንበብና መጻፍ የማይችሉ በመሆኑ
ሀሳባቸው ሳይሳካና ሳይቀጥሩአቸው ቀሩ፡፡ መሐመድ ማንበብና መጻፍ የማይችሉ
መሆኑን በቁርአኑ ላይ ጠቅሶታል፡፡ (ጥቅሱን አስቀምጥ---——)መሐመድ ለንግድ
ኢየሩሳሌም ድረስ ሄሰው በዚያ በሞሪያም ከፍታ ላይ የተሠራውን የሰሎምንን ቤተ
መቅደስም ተመልክተዋል፡፡ በኋላ ላይ እምነታቸውን ሲመሠርቱ ይህን የሰሎምንን ቤተ
መቅደስ እንደ ግብዓት ተጠቅመውበታል፡፡ ማለትም መሐመድ ሲያስተምሩ አንድ ሴት
ፈረስ ጋልበው ወደ ሰባቱ ሰማያት ሲሄዱ ፈረሷ በዚህ በሰሎሞን ቤተ መቅደስ ላይ
አርፋ ነበር፡፡ ሴቷ ፈረስ ክንፍ ያላት ሲሆን ስሟ ‹‹ቡራቅ›› ይባላል፡፡ የፊቷ ቅርጽ የቆንጆ
ሴት ፊት ሲሆን ጅራቷ ደግሞ የፒኮክ ጅራት ነው፡፡ መሐመድ ለተከታዮቻቸው
እምነታቸውን ሲያስተምሩ በዚህች ‹‹ቡራቅ›› የምትባል ፈረስ ጋልበው በእኩለ ሌሊት
እዚህ ቤተ መቅደስ ላይ ወጥተው በዚያውም ወደ ሰባቱ ሰማያት እንደሄዱ
አስተምረዋቸዋል፡፡ ዛሬ ሙስሊሞቹ ይህንን ቦታ ከቤተ ጣኦቱ ከካዕባና መሐመድ
መዲና ላይ ከሠሩት ከነቢ መስጂድ /masjidul nabi/ ቀጥሎ 3ኛው ቅዱስ ቦታችን ነው
የሚሉት ለዚህ ነው፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘ አንድ ነገር ማንሳት ፈለግሁ፡፡ ነቢያቸው
መሐመድ መዲና ላይ በግመላቸው ጠቋሚነት መስጂዱን ከሠሩ በኋላ ተከታዮቻቸውን
እንዴት አድርገው መጥራት እንዳለባቸው ግራ ተጋብተው ነበር፡፡ የጦር መሪ እያደረጉ
ያሰማሯቸው የነበሩትን ሰዎችም ሰብስበው አማከሯቸው፡፡ ‹‹እናንተን ለስግደት ስጠራ
ጥሪ ማድረግ ያለብኝ እንዴት ነው? እንደ አይሁዶች የትራምፔት ድምጽ በማሰማት
ልጥራ? ወይስ የመስጂዱ ጫፍ ላይ በመሆን እሳት በማንደድ ልጥራ?›› እያሉ
ሲጠይቋቸው መልስ ከሰጧቸው ሰዎች መሀል ‹‹ለምን አንድ ሰው ከመስጂዱ አናት ላይ
ወጥቶ አይጮህም?›› የሚለው የዛይድ ልጅ የሆነው የአብዱላህ ሀሳብ ነው ተቀባይነትን
ያገኘው፡፡ ‹‹ታዲያ ጮሆ የሚጣራው ሰው ማን ይሁን?›› ሲባል ድምጹ በጣም ያምር

333
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የነበረውና በባርነት ተይዞ የነበረው በኋላ ለጂሃድ ውጊያ ሲባል ነጻ የተለቀቀው
የአቢሲኒያው ተወላጅ ቢላል ሀበሺ ተመራጭ ሆኖ የመጀመሪያው ጥሪ አድራጊ ሆነ፡፡
መደበኛ ሥራውም ይህ ብቻ ሆኖ ቀረ፡፡ መሐመድ በሞቱ ጊዜ በዚያ ራሳቸው በሠሩት
መስጂድ ውስጥ ነው የተቀበሩት፡፡ ሙስሊሞች ዛሬ መዲናን ‹‹የነቢዩ ከተማ›› /the city
of the prophet/ በማለት ነው የሚጠሯት፡፡ መዲና ከተማ ላይ ዛሬም ሆነ ወደፊት
አውሮፕላን ፈጽሞ አያርፍባትም ምክንያቱም አውሮፕላኑ የመስቀል ቅርፅ ስላለው
ነው፡፡
የመሐመድን የሕይወት ጉዞ ወደማየቱ እንመለስና በ25 ዓመታቸው የመጀመሪያ
ሚስታቸውን የ40 ዓመቷንና ሀብታሟን ከድጃን ካገቡ በኋላ ሕይወታቸው በአንድ ጊዜ
ነበር የተለወጠው፡፡ ከድጃ አባቷ ኩዋሊድ ከቁራይሾች ወገን ሲሆን ቀደም ብላ ሁለት
ጊዜ አግብታ ሁለቱም የሞቱባት ቢሆንም ሁለተኛው ባሏ ሀብታም ስለነበር ሀብቱን
አውርሷታል፡፡ ኩዛይማ የሚባል የወንድሟ ልጅ ነው ከመሐመድ ጋር ያስተዋወቃት፡፡
ኩዛይማና መሐመድ ለአምልኮ በየጊዜው ወደ ካዕባ ቤተ-ጣኦት ሲሄዱና ሲገናኙ
በዚያው ወዳጅነት መሠረቱ፡፡ መሐመድም አንድ ቀን የተሻለ ሥራ ቢያገኙ ደስተኛ
እንደሚሆኑ ሲነግሩት ወስዶ ከከድጃ ጋር አገናኛቸው፡፡ እርሷም ንግዷን
የሚቆጣጠርላት ጠንካራ ሰው ትፈልግ ስለነበርና መሐመድን ገና እንዳየቻቸው
ስለወደደቻቸው እሳቸውን ለማግባት ጊዜ አልፈጀችም፡፡ አግብታውም የንግዱን
ኃላፊነት ሙሉ በሙሉ ሰጠቻቸው እርሳቸውም በብቃት ተወጡት፣ ትርፋማ መሆንም
ጀመሩ፡፡ ለንግድ በሄዱባቸው ሀገራት ሁሉ ያዩአቸውን የሕዝቦች ባሕልና እምነት
በመካ ካለው የዘቀጠና ሞራላዊ እሳቤ ከሌላቸው ወገኖቻቸው ጋር ሲያነፃፅሩት ሀዘን
ይሰማቸው ነበርና ይህንንም ለመለወጥ ተመኙ፡፡ ይህንንም ለማድረግ ሲነሡ ብዙ
ነገሮችን ማሰባሰብ ጀመሩ፡፡ በዝሙትና በባዕድ አምልኮ የተጠመዱ ወገኖቻቸውን
ለመለወጥ ካላቸው ፅኑ ፍላጎትና ምኞት የተነሳ በቅድሚያ ስለ ሌሎቹ እምነቶች
ማወቅና መረጃም ማሰባሰብ ጀመሩ፡፡ የክርስትናውን ትምህርት ማለትም ቀደም ብሎ ያ
ባሂራ (bahira) የተባለው መነኩሴ ያስተማራቸውን ትምህርት፣ ስለ ብሉይ ኪዳንና
ሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት (ሙስሊሞቹ ዛሬ ተውራትና ኢንጂል ይሏቸዋል) ጠየቁ፡፡
ከላይ እንዳልነው ወገኖቻቸውን ለመለወጥ ካላቸው ፅኑ ፍላጎትና ምኞት የተነሳ
ከወገኖቻቸው ባዕድ እምነት የተሻለ ነው ብለው ያሰቡትን ትምህርት አሰባሰቡ፡፡
ለምሳሌ በወቅቱ ተነስተው የነበሩ የመናፍቃንንም ትምህርት እንኳን ሳይቀር
የዞራስትሪያንን ትምህርት፣ የታልሙድን ሥርዓትና የጁዲይዝምን ትምህርት በአጠቃላይ
በሄዱባቸው ሀገራት ሁሉ የተሻለ ነው ያሉትን ትምህርትና ሥርዓት ሰብስበው ነው ወደ

334
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
እምነት ምሥረታ የገቡት፡፡ (ወደፊት የቁርአን ምንጮች ምን ምን እንደሆኑና ከየት
ከየት ተሰብሰበው በአንድ እንደተጠቃለሉ ኮፒ ከተደረጉበት ጋር አንድ ላይ በማያያዝ
በዝርዝር እናየዋለን) አሁን ግን የተነሳሁበትን ሀሳብ ልቀጥልና መሐመድ በዚህ ሁኔታ
ላይ እያሉ ነው ‹‹መልአኩ ጂብሪል ተገለጠልኝ›› እያሉ ብቻውን ስንቃቸውን እያየዙ ወደ
ሂራ (hira) ተራራ መሄድ የጀመሩት፡፡ በዚያም በሚያጋጥማቸው ነገር ልክ
በልጅነታቸው እንዳደረገው ‹‹ጂብሪል መጥቶ ልቤን ቀዶ ውስጤን አጥቦ የነቢይነትን
መንፈስ በድጋሚ ሞላኝ›› በማለት መሐመድ እንደተናገሩ በሐዲሱ ላይ ተመዝግቧል፡፡
በኋላ ላይ ሰይጣን ይዞኛል በማለት በዚህም ባጋጠማቸው ነገር እጅግ ስለፈሩ
ራሳቸውን ለማጥፋት ሁሉ ሞክረው መልአኩ እንደከለከላቸውና እንዳዳናቸው ራሳቸው
መሐመድ በሐዲሱ ላይ ተናግረዋል፡፡ (ዝርዝሩን በገጽ---ላይ ተመልከት)
መሐመድ በዚህ መልኩ ‹‹ጂብሪል ነቢይ መሆኔን አብስሮኛል›› ካሉ በኋላ ነው
እምነታቸውን ለመመስረት የተነሡት፡፡ በቁርአኑ ላይም እምነታቸውን ለመመስረት
የመጀመሪያ ሰው ሆነው እንደተነሡ ብዙ ቦታ ላይ ተጠቅሷል፡፡ ለምሳሌ ሱረቱ አል-
አንዓም 6:163 ላይ “እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ” ብለው ተናግረዋል፡፡ በሌላም
ቦታ በሱረቱ አል-ዙመር 39:12 ላይ “የሙስሊሞችም መጀመሪያ እንድሆን ታዘዝኩ”
ነው ያሉት፡፡ እናም በዚህ መልኩ በ610 ዓ.ም እምነታቸውን ለመመስረት ሲነሡና
የመጀመሪያውን መገለጥ ከጂብሪል ተቀበልኩ ሲሉ ዕድሜአቸው 40 ነበር፡፡ ‹‹ነቢይ
ሆንኩ›› ብለው ለመነሣት ለምን ይህንን ዕድሜ መረጡት? ካልን ፓጋን ዐረቦቹ
በባሕላቸው መሠረት አንድ ሰው በ40 ዘመኑ የበቃ የነቃ ይሆንና ከሁሉም የበላይ
ከሆነው አምላክ ጋር የጠበቀ ግንኙነት ይኖረዋል ተብሎ ስለሚታመን ነው፡፡
መሐመድ እንደተናገሩት በሂራ ተራራ ዋሻ ውስጥ ሆነው ጂብሪል አረፋ
እስኪደፍቃቸው ድረስ ልባቸውን በኃይል ሦስት ጊዜ እየተጫነ ቃሉን በልባቸው ላይ
እንዳኖረላቸው ነው የተናገሩት፡፡ በዋሻው ውስጥ ለብዙ ጊዜ እየቆዩ ወደቤታቸው
የሚመለሱት ሰውነታቸው በላብ ተዘፍቆ እንደነበር ሚስታቸው ከዲጃ ተናግራለች፡፡
እቤት እንደገቡም ‹‹በብርድ ልብስ ሸፍኚኝ›› ይሏትና ይተኙ ነበር፡፡ በተኙም ሰዓት
ጂብሪል ተገልጦላቸው ‹‹እስካሁን ተኝተሃል እንዴ? ተነሣና ስበክ እንጂ!›› እያለ
ከተኙበት እንደቀሰቀሳቸው ራሳቸው መሐመድ ተናግረዋል፡፡
ነቢያቸው መሐመድ ስብከታቸውን በጀመሩ ሰዓት ለባሏ ዓላማ መሳካት የራሷን
አስተዋፅኦ ለማድረግና ሂደቱንም ለማስጀመር ስትል የመጀመሪያ የእምነታቸው ተከታይ
የሆነችው ሚስታቸው ከድጃ ናት፡፡ እርሷም በ619 ዓ.ም በ65 ዓመቷ ነው የሞተችው፡፡
ከእርሷ ቀጥሎ የአጎቷ ልጅ የሆነው ዋራቅ ኢብን ኖፋል መካ ውስጥ የነበረው አስከፊ

335
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ገፅታ እንዲለወጥ ካለው ፍላጎት የተነሣ የቅርብ ሰዎችን በማስተዋወቅ ሁኔታዎችን
ያመቻቸ ቢሆንም አላመነበትም ነበርና የመሐመድን እምነት ሳይቀበል ነበር የሞተው፡፡
አሳዳጊ አጎታቸው አቡ ጣሊብም እንዲሁ ለመሐመድ ሁኔታዎችን ያመቻቸላቸውና
በከፍተኛ ሁኔታ የረዳቸው ሰው ቢሆንም እምነታቸውን ግን ሳይቀበል ነበር የሞተው፡፡
እንዲሁም አምሩ ኢብን ሀሺም የተባለውን የመሐመድን አጎት ቁራይሾች ‹‹የእውቀት
አባት›› ‘father of wisdom’ እያሉ ይጠሩት ነበር ምክንያቱም ሚዛናዊ ውሳኔዎችን
በመስጠትና በብልህ ፈራጅነቱ ያደንቁት ስለመነበር ነው፡፡ ሆኖም በተቃራኒው
ይኸኛውም ብልሁ አጎታቸው መሐመድን ስላልተቀበላቸው እንዳውም መሐመድን
‹‹ተው ልጄ ይህ ነገር ይቅርብህ›› እያለ ይመክራቸው ነበር፡፡ መሐመድ ግን ምክሩን
አልቀበል ከማለታቸውም በላይ ብልህ አጎታቸው እምነታቸውን አልቀበል ስላለ በንዴት
‹‹አቡ ጃህል›› የሚል ስያሜ አውጥተውለታል፡፡ ትርጉሙም ‹‹የሞኝ አባት›› ‘father of
fully’ ማለት ነው፡፡ በቁራይሾች ዘንድ ‹‹የእውቀት አባት›› ለተባለው ስሙ የአፀፌታ
ምላሽ መሆኑ ነው፡፡
ከመሐመድ ሚስት ቀጥለው የሰለሙት የመጀመሪያዎቹ አምስት ሰዎችም የከድጃና
የእርሳቸው የቅርብ ዘመዶች ናቸው፡፡ ከእነዚህ ሰዎች ጋር ሆነው ለተከታታይ ሦስት
ዓመታት ያህል በምሥጢር ቤት ለቤት ነበር ይሰብኩ የነበረው፡፡ ተከታዮቻቸውም
እስከ 40 ከደረሱላቸው በኋላ ነው በግልጽና በድፍረት መስበክ የጀመሩት፡፡ መሐመድ
በገሀድ መስበክ እንደጀመሩ የመካ ሰዎች በእርሳቸው ላይ የተለያየ አስተሳሰብ
ነበራቸው፡፡ አንዳንዶቹ ‹‹ትምህርቶችህ ቀድሞ የምናውቃቸው ተረቶች እንጂ ሌላ
አይደሉም›› ሲሏቸው ሌሎቹ ደግሞ የአእምሮ ችግር እንጋጠማቸው በማሰብ ‹‹የአብድ
አል-ሙታሊብ የልጅ ልጅ የሆነው ይህ ሰው አብዷል›› ይሏቸው ነበር፡፡ ሌሎች ሰዎች
ደግሞ ‹‹በሰይጣን ተይዟል›› እያሉ ሲያዝኑላቸው በሌላ በኩል ደግሞ ‹‹አንዳች የማጂክ
ኃይል›› እንዲኖረው የሚፈልግ መተተኛ ዓይነት ሰው እንደሆኑ አድርገው ያስቧቸው
ነበር፡፡ የባሰባቸው ደግሞ እሰብካለሁ ሲሉ የግመል ፈርስና ቆሻሻ እያነሱ ፊታቸው ላይ
እየጣሉባቸው ትተዋቸው ይሄዱ ነበር፡፡ ምክንያቱም መሐመድ ሰዎችን ብቻ ሳይሆን
ጂኒዎችንም (ሰይጣኖችን) ጭምር ወደ እስልምና ለማምጣት እንደተላኩ ይሰብኩ
ስለነበር ነው፡፡ ይህም በቁርአኑ 46ኛውና 72ኛው ሱራ ላይ ተጠቅሷል፡፡ መሐመድ
ከዚህ በኋላ ሰላማያዊ በሆነ መልኩ ማስተማሩ እንዳላዋጣቸው ሲያውቁ ነው ሰይፍን
እንደዋነኛ የእምነታቸው ማስፋፊያ መሳሪያ አድርገው የተጠቀሙበት፡፡ (የመሐመድን
አጠቃላይ የሕይወት ጉዞአቸውን መመልከታችንን በኋላ ስለምመለስበት ለአሁኑ ትንሽ
ገታ ላድርገውና ከእምነት ምስረታቸው ጋር ብቻ ተያያዥ የሆኑ ነጥቦችን ላንሳ፡፡ ስለዚህ

336
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ቀጥሎ የማነሳቸውን ሦስት ተያያዥ ርዕሶችን ልብ ብላችሁ እንድትመለከቱልኝ
እፈልጋለሁ)
መሐመድ ያደጉት የፓጋን ዐረቦችን ሃይማኖታዊና ባህላዊ ሥርዓታቸውን
እየፈጸሙ ነበር፡- ከመሐመድ መነሳት በፊት የነበሩ ፓጋን ዐረቦች የተያዩ ሃይማኖታዊ
ክብረ በዓሎች ነበሯቸው፡፡ ለምሳሌ ከወሩ ውስጥ አንዱን ቀን የመጾም ልማድ
ነበራቸው፤ ሲጾሙም ምግብና መጠጥ ይበላሉ፣ ይጠጣሉ ነገር ግን ምንም አያወሩም
ነበር፡፡ አማልእክቶቻችን እንዳይጠፉ እያሉ ስለ ፀሐይና ጨረቃ መግባትና መውጣት
በጾማቸው ወቅት ሦስት ጊዜ ይጸልያሉ፡፡ ሌላው ክብረ በዓላቸው የነበረው ነገር ወቅት
እየጠበቁ አንድ ላይ ተሰብስበው ወደ ቤተ-ጣኦቱ ካዕባ የሃጂ ጎዞ (pilgrimage)
ያደርጋሉ፡፡ የቤተ-ጣኦቱንም የካዕባን ግንብ ሰባት ጊዜ ይዞራሉ፡፡ በዚያ ለሚገኙትም
በርካታ ጣኦቶቻቸው በስማቸው እንስሳትን መሥዋዕት አድርገው ያቀርባሉ፡፡ ሌላው
ሥርዓታቸው ደግሞ ማርዋ እና ሳፋ የተባሉ ሁለት ከፍታ ቦታዎች አሉ፡፡
በእያንዳንዳቸው ላይ ሴትና ወንድ ጣኦታት ያሉ ሲሆን ከአንደኛው ወደ ሌላኛው
ሮጠው በመሄድ በዓል የማክበር ልማድ ነበራቸው፡፡ የሁሉንም ወንዶች ጸጉር መላጨት
የበዓላቸው የፍጻሜ ፕሮግራም ነበር፡፡ የመሐመድም ጎሳ አባላት የሆኑት ቁራይሾች
በካዕባ ይካሄዱ የነበሩ ባዕድ አምልኮዎችን ይፈጽሙ ነበር፡፡ መሐመድም ይህንኑ
ያሳዳጊዮቻቸውን እምነት ይዘው ድርጊቶቹን ሁሉ ተግባራዊ እያደረጉ ነው ያደጉት፡፡
እንዲያውም ያሳደጉአቸው አያታቸውና አጎታቸው የቤተ-ጣኦቱ ጠባቂዎች መሆናቸውን
ቀደም ብለን አይተናል፡፡ እናም መሐመድ ከእነዚህ የፓጋን ዐረቦች ሃይማኖታዊ
ሥርዓት ውስጥ አንዳንዶቹን አሁንም ላለው እስልምና መሠረት አድርገዋቸዋል፡፡
ለምሳሌ በእስልምናው አሁን እንደ ሃይማኖታዊ ሥርዓት ከሚደረጉት ነገሮች ውስጥ
አንዱ ወደ መካ ሄዶ በፊት የጣኦታት ቤት የነበረውን ካዕባን እንዲሳለሙና እርሱንም
ሰባት ጊዜ እንዲዞሩ ማድረግ ነው፡፡ ጾማቸውንም ቢሆን ከፓጋን ዐረቦች የጾም ሥርዓት
በተወሰነ ምልኩ ነው ማሻሻያ ያደረጉበት፡፡ ሌላው መሐመድ ከፓጋን ዐረቦቹ ባዕድ
አምልኮ ውስጥ በዋናነት የወረሱት ነገር እነርሱ ከሁሉም የበላይ አድርገው
የሚያመልኩትን ‹‹አላህ›› የሚባለውን የጣኦት ስም ነው፡፡ ይህንን ቀጥሎ ባለው ርዕስ
ላይ በደንብ እናየዋለን፡፡
መሐመድ አምላካቸውን ፈጠሩ፡- ከመሐመድም መነሳት በፊት በቅድመ እስልምና
ዘመን በአረቢያ ምድር በካዕባ ውስጥ ጣኦታትን ያመልኩ የነበሩ ፓጋን አረቦችም
‹‹አላህ›› የሚለውን ስም ለጣኦታቸው የግል መጠሪያ ስም አድርገው ይጠቀሙበት
እንደነበር ብዙ ማስረጃዎች አሉ፡፡ ፓጋን ዐረቦቹ በካዕባ ካሉ አማልእክቶቻቸው መሀል

337
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የበላይ አድርገው የሚያስቡትን አምላክቸውን ‹‹አል-ረሂም›› ማለትም ሩህሩህ የሆነ ጌታ
ብለው ይጠሩታል፡፡ እንዲሁም ‹‹አል-ረህማን-አን›› ማለትም መሀሪው ጌታ በሚባል
ሌላ ስያሜም ይጠሩታል፡፡ ‹‹አላህ›› በሚለው ስያሜ የሚታወቀው ጣኦት በእነዚህ
ስሞቹም ይጠራ ነበር፡፡ በአሁኑም እስልምና ‹‹ለአላህ›› 99 የተለያዩ ስሞች አሉት፡፡
ቁርአኑ በሱረቱ አል-ኢስራእ 17፡110 ላይ “አላህን ጥሩ፤ ወይም አልረህማህንን ጥሩ፤
ከሁለቱ ማንኛውንም ብትጠሩ መልካም ነው፤ ለእርሱ መልካም ስሞች አሉትና
በላቸው” ተብሎ ነው የተጻፈው፡፡ ከመሐመድ መነሳት በፊት ፓጋኖቹ በወቅቱ በካዕባ
ካሉ አማልእክቶቻቸው መሀል የበላይ አድርገው የሚያስቡትንና አል-ረሂም (ሩህሩህ)፣
አል-ረህማን (መሀሪው)፣ አላህ… እያሉ በተለያየ ስም የሚጠሩትን አምላክቸውን የሰው
ልጆች ሁሉ ባሕርያት እንዳሉት ያስቡ ነበር፡፡ እርሱ ሕይወት እንደሰጣቸውና
በይቅርታም እንደሚያኖራቸው ያምናሉ፡፡ የሚታይና የሚዳሰስ አምላክ እንደሆነም
ስለሚያስቡ ሀውልት አቁመውለት ነበር፡፡ ሦስት ልጆችም እንዳሉት ስለሚታሰብ
በካዕባ ውስጥ ሀውልቱ ቆሞለት የነበረው ከሦስት ልጆቹ ጋር ነበር፡፡
መሐመድም በተነሡ ጊዜ ይህንን የካዕባ የ360 ጣኦታት አምልኮ ወደ አንድ አምልኮ
ሥርዓት ነው የለወጡት፡፡ የእርሳቸው ጎሳ አባላት የሆኑት ቁራይሾች ከእነዚህ ጣኦታት
ውስጥ የሚያመልኩትንና ከሁሉም የበላይ ተድርጎ የሚታሰበውን አላህን ‹‹የሁሉም
የበላይ ስለሆነ እርሱን አምልኩ›› በማለት ለሕዝቡ መስበክ ጀመሩ፡፡ ይህንንም ጥንታዊ
የሆኑት የታሪክ መዛግብት ብቻም ሳይሆኑ ቁርአኑም ራሱ ያረጋግጥልናል፡፡ አራት
ቁጥሮች ብቻ ያሉት 106ኛው ምዕራፍ እንዲህ ይላል፡፡ ‹‹ቁረይሽን ለማላመድ
ባለዝሆኖቹን አጠፋ፡፡ የብርድንና የበጋን ወራት ጉዞ ሊያላምዳቸው ይህንን ሠራ፡፡
ስለዚህ የዚህን ቤት የካዕባን ጌታ ይገዙ፡፡ ያንን ከረኃብ ያበላቸውን ከፍርሃትም
ያረካቸውን ጌታ ይገዙ›› በማለት ቁርአኑ እንደመሰከረው መሐመድ እነዚያን 360
ጣኦታት አጥፍተው ነው በመጨረሻ አንዱንና የእርሳቸው ወገን ያመልኩት የነበረውን
ብቻ አስቀርተው ነው ለአንድ አምላክ ተገዙ ያሏቸው፡፡ መሐመድ በተነሡና መካ
ከተማን በኃይል በተቆጣጠረ ሰዓት የካዕባን 360 ጣኦታት ደምስሰው ሲያጠፉ
ከሁሉም የበላይ ነው ተብሎ የሚታሰበውን ‹‹አላህ›› የሚባለውን ጣኦት ግን
ትተውታል፡፡ ይህም በሐዲሱ ላይ ተጠቅሷል፡፡ ቡኻሪ ሐዲስ ላይ እንዲህ ተብሎ ነው
የተጻፈው፡- “ነቢዩ መካን በተቆጣጠራት ሰዓት ወደ መካ ሲገባ 360 ጣኦታት በካዕባ
ዙሪያ ነበሩ፤ ነቢዩም በረጅም ዱላ ይመታቸው ጀመር፡፡” "When the Prophet entered
Mecca on the day of the Conquest, there were 360 idols around the Ka'aba. The
Prophet started striking them with a stick." (Sahih Bukhari: 5:59:583) ለመሆኑ

338
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
መሐመድ ሁሉንም 360 የካዕባ ጣኦታን በዱላ ጨፍጭፈው ሲያጠፉ ለምን ‹‹አላህ››
የሚባለውንስ ጣኦት አላጠፉትም? ቢባል ስለ ሁለት ምክንያት ነው፡፡ አንድም
የመሐመድ ነገድ የነበሩት የቁራይሽ ነገዶችና ቤተሰቦቻቸውና ራሳቸው መሐመድም
ጭምር ያመልኩበት የነበረ የጣኦት ስም ስለሆነ ነው፡፡ 2ኛው ምክንያት ደግሞ ፓጋን
ዐረቦች በካዕባ ውስጥ ያሉ ጣኦታትን ሁሉ ሲያመልኩ ‹‹አላህ›› የሚባለውን ከሁሉም
የበላይ አድርገው ያስቡ ስለነበር ‹‹የምታውቁትን፣ የምታመልኩትንና ከሁሉም የበላይ
የሆነውን አምላክ አከበርኩላችሁ›› ብለው ታማኝነትና ተቀባይነት ለማግኘት ነው፡፡
አሁን ደግሞ ሦስቱ የአላህ ልጆች የተባሉትን ጣኦታት በደንብ እንያቸው፡፡ በፓጋን
ዐረቦቹ ዘንድ ሦስቱ የአላህ ልጆች የሚባሉት በስም አል-ላት፣ አል-ዑዛና መናት
እንደሚባሉ በቁርአኑ ሱረቱ አል-ነጅም 53፡19 ላይ በግልጽ ተቀምጧል፡፡ ‹‹አል-ላትንና
አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን (1) አያቸሁን? የምትገዟቸው
ኃይል አላቸውን? ለእናንተ ወንድ ለእርሱም ሴት ልጅ ይኖራልን? ይህቺ ያን ጊዜ
አድላዊ ክፍያ ናት፡፡ እነርሱ፣ እናንተና አባቶቻችሁ አማልክት ብላችሁ የጠራችኋቸው
ስሞች ብቻ እንጂ ምንም አይደሉም፡፡ አላህ በእርሷ መገዛት ምንም ማስረጃ
አላወረደም›› ይላል ቁርአኑ፡፡ እንዲሁም በቁርአኑ ላይ በሌላ ቦታ ‹‹ለአል-ረህማን ልጅ
የለውም እንጂ ቢኖረው እኔ ለልጁ የተገዢዎቹ መጀመሪያ ነኝ በላቸው›› ተብሎ ነው
የተጻፈው፡፡ 43፡81
(1) ተብሎ በተቀመጠው የግርጌ ማስታወሻ ላይ “እነርዚህ ሦስቱ የጣዖታት ስሞች
ናቸው” ተብሎ ተጽፏል፡፡
የመካ ሕዝቦች መሐመድን መጀመሪያ አካባቢ የጣኦቶቻቸውን ስም እየጠሩላቸው
ስላስተማሩ በደስታ ይሰሟቸው ነበር፡፡ መጀመሪያ ላይ እንደተነሡ ስለ ጣኦቶቻቸውም
ጥሩና መልካም ነገሮችን መናገር ቢጀምሩም ቆይተው ግን ‹‹እነርሱ አያስፈልጉም
ዋናውንና አምሳያ የሌለውን አላህን ብቻ አምልኩ›› እያሉ መስበክ ሲጀምሩ በተቃውሞ
ተነሱባቸው፡፡እንዲያውም እንደነ አል-ዋሊድ ቢ.አል-ሙግሂራ ዓይነት ያሉ ሽማግሌዎች
ቆሻሻና የግመል ፈርስ በመሐመድ ፊት ላይ ይደፉባቸው ጀመር፡፡ ከዚያ በኋላ የመካ
ሕዝቦች በመሐመድ ላይ ያላቸውን ተቃውሞ አጠናክረውባቸዋል፡፡ ትምህርታቸውንም
‹‹እኛ ቀድሞ የምናውቃቸው ተረቶች ናቸው›› ይሏቸው እንደነበር ቀደም ብለን በገጽ----
ላይ አይተናል፡፡ በቁርአኑ 109፡2 ላይ ‹‹እናንተ ከሓዲዮች ሆይ ያንን የምትገዙትን ጣኦት
አሁን አልገዛም፡፡ እናንተም እኔ የምገዛውን አምላክ አሁን ተገዢዎች አይደላችሁም፣
ወደፊትም ተገዢዎች አይደላችሁም›› በማለት ነው መሐመድ ይህንኑ ተቀባይነት
ያጡበትን ክስተት የገለጹት፡፡ መሐመድም ወገኖቹ የመካ ነዋሪዎች እንዳልተቀበሏቸው

339
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሲያውቁ ወደ እናታቸው ትውልድ ሀገር መዲና በ622 ዓ.ም ተሰደዱና በዚያ ኃይል
አሰባስበው በመምጣት ነው መካን የተቆጣጠሯት፡፡
የፓጋን ዐረቦቹ ከሁሉ በላይ የሆነውና የዋናው አምላካቸው የፅንሰ ሀሳቡ መነሻ
ጨረቃና ፀሐይ ናቸው፡፡ ቁርአኑ 91፡1 ላይ ገና ሲጀምር ‹‹በፀሐይና በጨረቃ እምላለሁ››
ይላል፡፡ በጣም አስገራሚ በሆነ መልኩ ብዙዎቹ የቁርአን ምዕራፎች የሚጀምሩት በዚህ
‹‹በፀሐይና በጨረቃ እምላለሁ›› በሚለው ቃለ መሀላ ነው፡፡ እንደ ፓጋን አረቦቹ
እምነት የፀሐይ አምላክ ሴት አምላክ ስትሆን የጨረቃ አምላክ ደግሞ የወንድ አምላክ
ነው፡፡ ‹‹አላህ›› የሚለው ስም ደግሞ የጨረቃው አምላክ የግል መጠሪያ ስሙ ነበር፡፡
ስለዚህ የፀሐይና የጨረቃ አምለክ ማለትም ሴቷና ወንዱ ተጋብተው ሦስት ሴት
ልጆችን ማለትም አል-ላትን፣ አል-ዑዛንና መናትን ወለዱ፡፡ ይህ ግልጽ የሆነ የፓጋን
ዐረቦች እምነት ነው፡፡ ለእያንዳንዳቸውም ቤተ መቅደስ ሰርተው ጣኦት አቁመውላቸው
ነበር፡፡ ይህ ነው እንግዲህ መሐመድን በቁርአኑ ላይ “አላህ ሴት ልጅ የለውም” ብለው
እንዲናገሩ ያደረጋቸው ነገር፡፡

ከላይ ያለው ስዕል በአራቱም አቅጣጫ የሚያሳየው የወንዱን የጨረቃ አምላክ ሃውልት
ነው፡፡ በደረቱ ላይ የጨረቃዋ ምስል መኖሩን አስተውሉ፡፡ ቀጥሎ ያለው ስዕል ደግሞ
ከአላህ ሴት ልጆች ውስጥ አንደኛዋ የአል-ኡዛ /Al-Uzza/ እና የቤተ መቅደሷ ሃውልት
ነው፡፡
340
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

አል-ኡዛ /Al-Uzza/ ማለት በቁራይሾች ዘንድ ከሌሎቹ የአላህ ልጆች በተለየ ሁኔታ
ከዋናው አምላካችን ታስታርቀናለች ተብሎ የሚታመንባት ነበረች፡፡ ራሳቸው መሐመድ
ከልጅነታቸው ጀምሮ ከጎሳቸው ጋር ሆነው በለየ ሁኔታ ያለምኩባትና መሥዋዕት
ይሠውላት ነበር፡፡ እንዳውም ከመሐመድ አጎቶች ውስጥ አንደኛውና አሳዳጊው በእርሷ
ስም የተሰየመ ነበር፡፡ ሙሉ ስሙ አብድ አል-ኡዛ (Abd al-uzza) ሲባል በኋላ ነው
በቅጽል ስሙ አቡ ላሀብ እየተባለ መጠራት የጀመረው፡፡
‹‹የፀሐይና የጨረቃ አምለክ (ሴቷና ወንዱ) ተጋብተው ሦስት ሴት ልጆችን ወለዱ››
የሚለው ግልጽ የሆነ የፓጋን ዐረቦች እምነት በመሐመድ ላይ ምን ያህል ከፍተኛ
ተፅዕኖ እንዳሳደረባቸው የሚታወቀው ይህንን አስከፊ የሆነ የፓጋኖችን እምነት ወደ
ክርስትናውም ሊያመጣው መሞከሩ ነው፡፡ መሐመድም ሆነ ቁርአኑ ወይም አሁንም
ያሉት ሙስሊም መምህራን በክርስትናው ‹‹ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው››
የሚለውን አስተምህሮ እጅግ አሳዛኝና አስቂኝ በሆነ መልኩ ነው የሚረዱትና
የሚተረጉሙት፡፡ ማለትም ‹‹የእግዚአብሔር ልጅ አለው›› ሲባል በሰው ሰውኛ ግብር
እግዚአብሔር ሚስት አግብቶ ግብረ ሥጋ ግንኙነት አድርጎ የወለደው መስሎ ነው
የሚታያቸው፡፡ “ለእርሱ (ለአላህ) ሚስት የሌለችው ሲሆን እንዴት ለእርሱ ልጅ
ይኖረዋል” /ሱረቱ አል-አንዓም 6፡101/ በማለት ቁርአኑ ይሞግታል፡፡ በሌላም ቦታ
ቁርአኑ “እነሆ የጌታችን ክብር ላቀ፤ ሚስትንም ልጅንም አልያዘም” /ሱረቱ አል-ጂን
71፡3/ በማለት የእግዚአብሔርን የልጅነት ምሥጢር በግብረ ሥጋ ግንኙነት እንደተገኘ
አድርጎ ሲያቀርበው ትንሽ እንኳ ትዝብት ውስጥ እገባለሁ ብሎ አለማፈሩ እጅግ
አስገራሚ ነው በእውነት፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ እንኳን ክርስቲያኖቹ ሰይጣንም
እንደዚያ ብሎ አያምንም፡፡ መሐመድም ሆኑ አሁን ያሉት ተከታዮቻቸው ቢያንስ
ክርስቲያኖቹ ምን ብለው ነው የሚያምኑት? የሚለውን ነገር እንኳን አጣርተው
አለማወቃቸው ምን ያህል ትዝብት ውስት እንደጣላቸው ተመለከቱ!
341
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አላህ-የሚለው የቃሉ ትርጉም፡- ከላይ እንዳየነው ቁርአኑ በሱረቱ አል-ኢስራእ
17፡110 ላይ “አላህን ጥሩ፤ ወይም አልረሕማህንን ጥሩ፤ ከሁለቱ ማንኛውንም ብትጠሩ
መልካም ነው፤ ለእርሱ መልካም ስሞች አሉትና በላቸው” ተብሎ ነው የተጻፈው፡፡
"Say, Call Him Allah or call Him Ar-Rahman; whatever the name you call Him, all
His names are beautiful." (Qur'an 17:110) በዚህ ጥቅስም ሆነ በሌሎች የቁርአን ጥቅሶች
ላይ “አላህ” የሚለው ቃል በራሱ ‹‹የመጠሪያ ስም›› ብቻ መሆኑን ነው
የሚያለመክተው፡፡ ቁርአኑ በግልጽ ‹‹አላህን ወይም አልረሕማህንን ጥሩ… ለእርሱ
መልካም ስሞች አሉት›› ካለ “አላህ” የሚለው ቃል በራሱ ‹‹አላህ›› በመባል የሚጠራ
የአንድ አካል የመጠሪያ ስም ብቻ መሆኑን ነው እንጂ የአምላክነቱ ወይም የባሕርይው
መገለጫ ስያሜ አይደለም፡፡
በእስልምናው አንድ ሰው መጀመሪያ ሙስሊም መሆኑ የሚታወቀው በዐረብኛ “አላሁ
አክበር! ላ ኢላሃ ኢል አላህ መሐመድ ራሱል አላህ” ብሎ በሚያሰማው የምስክርነት
ቃል ነው፡፡ በእነርሱ ሸሀዳ (ምስክርነት) ይሉታል፡፡ ትርጉሙም “አላህ ትልቅ ነው፤
ከአላህ በቀርም ሌላ አምላክ የለም፤ መሐመድም መልእክተኛው ነው” ማለት ነው፡፡ “ላ
ኢላሃ ኢል አላህ” የምትለዋን ቃል በደንብ ማየት ስለፈለኩ ነው ይህን ያነሳሁት፡፡ “ላ
ኢላሃ ኢል አላህ” /La ilaha illAllah/ የሚለው የአረብኛ ቃል ትርጓሜው “ከአላህ በቀር
ሌላ አምላክ የለም” የሚል ትርጓሜን የሚሰጥ ይመስላል፡፡ ግን አይደለም፡፡ ይህንን
ቀጥሎ ያለውን ትርጓሜ ልብ ብላችሁ ተመልከቱ፡- La [no] ilaha [god] ill [except]
Allah [Allah]. ይህም “አላህ” የሚለው ቃል በራሱ የመጠሪያ ስም ብቻ መሆኑን ነው
የሚያመለክተው እንጂ የአምላክነቱ ወይም የባሕርይው መገለጫ ስያሜ አለመሆኑን
አይተናል፡፡ ይህንንም የእንግሊዝኛው ፊደል የበለጠ ግልጽ ያደርግልናል፡፡ በእንግሊዝኛ
አምላክ የሚለውን ቃል ለመግለጽ በትልቁ ፊደል በ"G" ይጀምራል፡፡ በትንሹ ፊደል
በ"g" ከጀመረ ግን የጣኦትን ስም ለመግለጽ ነው የሚያገለግለው፡፡ ስለዚህ የአረብኛው
“ilaha” የሚለው ቃል የሚወክለው ‹‹God›› የሚለውን ሳይሆን ‹‹god›› የሚለውን ቃል
ነው፡፡ ይህ “ilaha” የሚለው ቃል የተጠቀሰው ከመሐመድ መነሳት በፊት በካዕባ
ይመለኩ የነበሩ ጣኦታን ለመግለጽ ነው፡፡ ስለዚህ “ላ ኢላሃ ኢል አላህ” /La ilaha
illAllah/ ለሚለው የዐረብኛ ቃል “ከአላህ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚለው ትርጉም
ቀጥተኛና ተዛማጅ የሆነ ትርጓሜው አይደለም፡፡ የአረብኛው “ilaha” የሚለው ቃል
ትርጓሜው ጣኦት /god/ ማለት ሲሆን ‹‹አላህ›› የሚለው ቃል ደግሞ የግል መጠሪያ
ስሙ ነው፡፡ ስለዚህ እንደ ዐረብኛው ቃል መነሻ ሀሳብና አገባብ ከሆነ “ላ ኢላሃ ኢል
አላህ” La [no] ilaha [god] ill [except] Allah [Allah] የሚለው የዐረብኛ ቃል

342
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ትክክለኛ አገባቡ “ካሉት ጣኦታት ውስጥ አላህ ብቻ እንጂ ሌሎች ጣኦታት ሊመለኩ
አይገባም” የሚል ነው፡፡ የቃሉን አውዳዊ አገባቡ /contextual meaning/ በትክክል
የሚያሳየን ይህንን ብቻ ነው፡፡
መሐመድ የካዕባን ባዕድ እምነት አጥፍተው ‹‹አላህን›› ብቻ ለይተው ለሕዝቡ
ያስተዋወቁበትን መንገድ እንዲህ ባለ መልኩ ካየን አሁን ደግሞ ‹‹የመሐመድን
አጠቃላይ የሕይወት ጉዞውን መመልከታችንን ለጊዜው ትንሽ ገታ ላድርገውና በኋላ
ስለምእመለስበታለሁ›› ወዳልኩት ሀሳብ ልመለስ፡፡ መሐመድ በ5ኛ ዓመት ስብከታቸው
ተከታዮቻቸው እስከ 70 በደረሱ ጊዜ ነው ፓጋን ዐረቦችን ፊት ለፊት በግልጽ መዋጋት
የጀመሩት፡፡ ሰላማያዊ በሆነ መልኩ ማስተማሩ እንዳላዋጣቸው ሲያውቁ ሰይፍን
እንደዋነኛ የእምነታቸው ማስፋፊያ መሳሪያ አድርገው ተጠቀሙበት፡፡ መጀመሪያ
ያደረጉት ነገር የቅርብ ዘመዶቻቸውን ከመካ ከተማ አስወጥተው ጥገኝነት
የሚያገኙበትን ሀገር ሲያስብ የአቢሲኒያው (የኢትዮጵያው) ንጉሥ ማንኛውንም እንግዳ
የሚያከብር እንዲሁም ሃይማኖቱና ምግባሩ ነቅ የሌለበት ደግ ንጉሥ መሆኑን ቀደም
ብለው ሰምተው ነበርና ዘመዶቻቸውን ‹‹እዚያ ሂዱ ሰላም ታገኛላችሁ›› በማለት ወደ
አቢሲኒያ ላኳቸው፡፡ ይህም የሆነው በ615 ዓ.ም ሲሆን የላኳቸውም ሴት ልጃቸውን
ሩቂያን ጨምሮ ባሏን ኦትማን ኢብን አፋንን የሌሎች 10 ሰዎች መሪ አድርገው ነው፡፡
ኢትዮጵያ እንደደረሱም በመካ ያሉ ከመሐመድ ጋር ጦርነት ውስጥ የገቡት ቁራይሾች
ተከታትለዋቸው የመጡ ቢሆንም ንጉሡ አሳልፎ ሳይሰጣቸው ቀርቷል፡፡
መሐመድ ከዚህ በኋላ እነዚህን 70 የመጀመሪያ ተከታዮቻቸውን በጥቅማ ጥቅም
መያዝና ለተቃውሞም ብቁ ከማድረግ አኳያ እንደመፍትሄ የወሰዱት እርምጃ የመካ
ካራቫን ነጋዴዎች ወደ ተለያዩ ሀገራት ለንግድ ሲሄዱ እነርሱን ጠብቆ መዝረፍን ነበር፡፡
እንዳሰቡትም ተግባራዊ አደረጉትና መሐመድ ራሳቸውንና ተከታዮቻቸውን በጦር
መዝረፍንና ጂሃድ ማወጅን አስጀመሯቸው፡፡ በድርጊቱም የሚገኘውን ውጤት
ለመጀመሪያ ጊዜ አጣጣሙ፡፡ ተከታዮቻቸውም በመጀመሪያዋ ዘረፋ ባገኙዋት ንብረት
ተነሳሽነታቸውም ሆነ ቁጥራቸው በጣም እየጨመረ መጣ፡፡ (ከሃይማኖታቸው
ማስፋፋት ጎን ለጎን የተለያዩ ዝርፊያዎችን እንዴት አድርገው ይፈጽሙ እንደነበር
ዝርዝር ሁኔታዎችን በገጽ------ላይ ‹‹መሐመድ የፈጸሟቸው የሽብር ጥቃቶች››
የሚለውን ርዕስ ይመልከቱ)
መሐመድ በ622 ዓ.ም ተከታዮቻቸውን ይዘው ከመካ ወደ መዲና ተሰደዱ፡፡
ሙስሊሞች ዘመናቸውን አንድ ብለው የሚቆጥሩት ከዚህ ዓመት ጀምሮ ነው፡፡ መዲና
ከመካ ከተማ በስተሰሜን 250 ማይልስ ርቀት ላይ የምትገኝ ከተማ ስትሆን በወቅቱ

343
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በዋናነት 5 የተላያዩ ጎሳዎች ይኖሩባት ነበር፡፡ እነዚህም ባኑ ቃይኑቃ፣ ባኑ ናድህር፣ ባኑ
ቁራይዛ የተባሉት ሦስቱ የአይሁድ ጎሳ አባላት ናቸው፡፡ የተቀሩት ሁለቱ ጎሳዎች
ካዝራጅና አውስ የተባሉ ፓጋኖች ሲሆኑ እነዚህ መሐመድን ወዲያው ነው
የተቀላቀሏቸው፡፡ ምክንያቱም የአይሁዶቹ ጎሳዎች የተለያዩ የዕደ ጥበብ ሥራዎችን
በመሥራትና ያትሪብ በሚባለው ቦታ ላይ የግብርና ውጤቶችን በከፍተኛ ሁኔታ
በመጠቀም የተሻለ የኑሮ ደረጃ ስለነበራቸው፣ የእነርሱንም ልጆች ብቻ ለይተው
የሚያስተምሩበትም ት/ቤት ስለነበራቸው እነርሱንም ለማጥቃት ሲሉ ፓጋኖቹ
መሐመድን በፍጥነት ነበር የተቀበሏቸው፡፡ መሐመድም ጂሃድ አውጀውባቸው
ያሰለሙትን አስልመው እምቢ ያላቸውን ሰይፈው ንብረት፣ ሴቶችና ሕጻናቶቻቸውን
በምርኮ ወስደው ለራሳቸውና ለተከታዮቻቸው አከፋፍለዋቸዋል፡፡ ከሁሉም አስከፊ
የነበረውና እኔም ብዙ ቦታ ላይ የጠቀስኩት 900 የሚሆኑ የባኑ ቁራይዛዎች ጅምላ
ጭፍጨፋ ነው፡፡ አልሳካላቸው አለ እንጂ መሐመድ እነዚህን በመዲና የሚኖሩትን
የአይሁድ ጎሳዎች መጀመሪያ አስተምረው ለማሳመን ብዙ ሞክረው ነበር፡፡ ለማሳመንም
ሲሉ አንዳንድ የአይሁዶችን ሥርዓተ እምነቶች በመሠረቱት አዲሱ እምነታቸው ውስጥ
እንዲካተቱ አድርገውላቸው ነበር፡፡ ለምሳሌ፡- ለአብርሃም ብቻ የተሰጠውን የግዝረትን
ሥርዓትና ትእዛዝ ሙስሊሞችም እንዲተገብሩት አዘዙ፡፡ ሌላው እነ መሐመድ በመካ
እያሉ የሚሰግዱት ወደ ቤተ-ጣኦቱ ወደ ካዕባ ዞረው ነበር፡፡ አሁን ግን መሐመድ ልክ
እንደ አይሁዶቹ ወደ ኢየሩሳሌም ዞረው እንዲሰግዱ አዘዙ፡፡ እነዚህንና ሌሎችም
ሥርዓተ እምነታቸውን ወደ እስልምናው በመውሰድ አንድ ሊያደርጓቸው ቢሞክሩም
ከሁለቱ ፓጋን ዐረቦች በቀር አይሁዶቹ አልቀበል ስላሏቸው እነርሱ ላይ ጂሃድ
አውጀው ድል ካደረጓቸው በኋላ የጸሎትና ስግደት አቅጣጫውንም መልሰው
ወደነበረበት ወደ መካ እንዲሆን አድርገውታል፡፡ ቅዳሜ የነበረውን የአይሁድ የሰንበት
በዓል መጀመሪያ የተቀበሉት ቢሆንም በጦርነት ካሸነፏቸው በኋላ ግን ‹‹ቅዳሜ ሳይሆን
አርብ የሙስሊሞች ቅዱስ ቀን ይሁን›› ብለው ነቢያቸው አወጁ፡፡ ይህም ‹‹መሲሁ
ኢየሱስን በዚህ ዕለት አይሁድ ሰቀሉት›› ብለው መከራውን እያሰቡ የሚውሉትን ሌሎች
ክርስቲያኖችን ለመቃወም ሲሉ ያደረጉት ነገር ነው እንጂ መሐመድ ዕለተ አርብን
‹‹ልዩና ቅዱስ ቀን›› አድርገው እንዲከበሩ የሚያዙበት ሌላ ምንም ምክንያት
አልነበራቸውም፡፡ በሐዲሱም ላይ በግልጽ ተጽፎ እንደምናገኘው ከአይሁድና
ከክርስቲያኖች ተቃራኒ የሆኑ ነገሮችን ማድረግ እንዳለባቸው መሐመድ
ለተከታዮቻቸው አስተምረዋቸዋል፡፡ ለምሳሌ፡- አይሁድና ክርስቲያኖች ጸጉራቸውን
ቀለም ስለማይቀቡ በመሐመድ ትእዛዝ መሠረት ሙስሊሞች ከክርስቲያኖቹ

344
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በተቃራኒው ጸጉራቸውን ቀለም መቀባት እንዳለባቸው ተነግሯቸዋል፡፡ ይህንንም ቀደም
ብለን በገጽ —-ላይ አይተነዋል፡፡ “The Prophet said, "Jews and Christians do not
dye their hair so you should do the opposite of what they do.” Sahih Bukhari
7:72:786. አሁን ደግሞ እስቲ መሐመድ ‹‹ከሰማይ ወረደልኝ›› ስላሉት ቁርአን አንዳንድ
ነጥቦችን ላንሳላችሁ፡፡ ከዚህ ርዕስ ልጀምር፡-
አብደላህ ኢብን ሳድ ኢብን አቢ ሳርህ ማን ነው? (Abd Allah Ibn Sa`d Ibn Abi
Sarh and verse 6:93)
በአማኞቹ እንደሚታሰበው ከሆነ ቁርአኑ በቀጥታ ከሰማይ በአላህ ዘንድ ካለው መዝገብ
ተቀድቶ በጂብሪል በኩል ለመሐመድ የመጣላቸው መገለጥ ነው፡፡ ይህም በ23
ዓመታት ውስጥ በየጊዜው ነው ለመሐመድ ሲገለጥላቸው የነበረው፡፡ በሌላ በኩል
ደግሞ ራሱ ቁርአኑ እንደሚያረጋግጠው መሐመድ ምንም ስላልተማሩ ማንበብና መጻፍ
እንኳን አይችሉም ነበር፡፡ (ምንጭ-—--) እነዚህንና ሌሎችንም ነገሮች ታሳቢ በማድረግ
ሙስሊሞች ሊሰሟቸውና ሊጠየቁ የማይፈልጓቸውን እጅግ በርካታ ጥያቄዎችን ማንሳት
እንችላለን፡፡
መሐመድም ማንበብና መጻፍ ካልቻሉ ታዲያ እንዴት በየጊዜው የመጡ እነዚያን የ23
ዓመታት መገለጦች ዛሬ በአንድ ላይ ተጠርዘው በቁርአን መልክ ልናገኛቸው ቻልን?
መሐመድ ከሞቱ በኋላ ነውና የተሰበሰቡት በአንድ ላይ ጠርዞ ያዘጋጃቸውስ ማን ነው?
ያሰባሰቡ ሂደትስ እንዴትና ምን ይመስል ነበር? መሐመድ ራሳቸው ‹‹ተገለጠልኝ››
ያሉበት መንገድስ አግባብ ነው? ማለትም የሆነ አንድ አካል (መሐመድ መልአኩ
ጂብሪል ነው ያሉት) እርሳቸውን ወደ ሂራ ተራራ ጫፍ ላይ ወስዶ በአፍ በአፍጫቸው
አረፋ እስኪደፍቁ ድረስ መሬት ላይ ጥሎ እያሰቃየ መገለጦቹን እንደሰጣቸው ሐዲሱ
ይናገራል፡፡ (ዝርዝሩን በገጽ-----ላይ በስፋት ስላየነው ከዚያ ላይ ይመልከቱ) ታዲያ
ከእውነተኛ አምላክ የሚመጣ መገለጥ በእንደዚህ ዓይነት መልኩ መሆን ነበረበት?
ይህንን ተከትሎ በተፈጠረባቸው ስሜት መሐመድ ብዙ ጊዜ ራሳቸውን ሊያጠፉ
ሞክረው እንደነበር አሁንም ሐዲሱ ይመሰክራልና መሐመድ ለምን ብዙ ጊዜ ራሳቸውን
ሊያጠፉ ሞከሩ? እስልምና በመላእክትና በነቢያት ያምናል፡፡ ለመሆኑ ለየትኛው ነቢይ
ነው መላእክት በእንደዚያ ዓይነት ሁኔታ የተገለጡለት? የአምላክስ ቅዱስ መንፈስ
ለነቢይ በእንደዚያ ዓይነት መንገድ መምጣት ነበረበት? የቁርአኑንስ ይዘት ልብ ብላችሁ
ካያችሁት በውኑ ከሰማይ የመጣ ይመስላል? ማለትም በውስጡ ያሉት የታሪክ
መፋለሶች፣ የጀመረውን ያለመጨረስ ችግርና የቋንቋ ሰዋሰዋዊ ሕግን አለመጠበቁ
(grammatical errors) እነዚህና ሌሎቹም ስሕተቶቹ የእውነት ከሰማይ የመጣ

345
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ያስመስሉታል? ታሪኩን ጠለቅ ብላችሁ የምታውቁት ሙስሊሞችስ የመሐመድ የግል
ጸሐፊው ስለነበረው ሰው ስለ አብደላህ ኢብን ሳድ ኢብን አቢ ሳርህ ምን የምትሉት
ነገር አለ?
ቀጥሎ የምንመለከተው የእነዚህንና የሌሎችንም ጥያቄዎች መልስ ነው፡፡ ከዚያ በፊት
ግን አንድ ነገር ማስገንዘብ እፈልጋለሁ፡፡ ይህን ጽሑፍ ስታነቡ ቢቻልና የምታገኙት
ከሆነ ቁርአኑን አብራችሁ በእጃጃችሁ ይዛችሁ ቢሆን በእጅጉ ይመረጣል፡፡ በዚህም እኔ
ያነሳሁት ሀሳብ ምን ያህል እውነት መሆኑን ማረጋገጥ ትችላላችሁ፡፡ ወይም ደግሞ
ሙሉውንም ሆነ ተፈላጊውን ምዕራፍና ቁጥር ከየትኛውንም ኢስላማዊ መካነ ድር
(Web site) ላይ ማውረድ (download) ማድረግና ማረጋገጥ እንደሚቻል መጠቆም
እፈልጋለሁ፡፡ ወደ ርዕሱ እንመለስና በመጀመሪያ አብደላህ ኢብን ሳድ ኢብን አቢ ሳርህ
ማን ነው? የሚለውን እንይ፡-
አብደላህ ኢብን ሳድ ኢብን አቢ ሳርህ ማለት የመሐመድ የግል ጸሐፊው የነበረ ሰው
ነው፡፡ በቀርአኑ ሱረቱ አል-አንዓም 6፡93 ላይ እንዲህ በማለት ተጽፏል፡- “በአላህም
ላይ እብለትን ከቀጣጠፈ ወይም ወደርሱ ምንም ያልወረደለት ሲሆን ወደኔ ተወረደልኝ
ካለና አላህም ያወረደውን ብጤ በእርግጥ አወርዳለሁ ካለ ሰው ይበልጥ በዳይ ማን
ነው?” ይላል ቁርአኑ፡፡ ይህ አነጋገር ከመሐመድ ሌላ ቁርአንን ወረደልኝ የሚል ሰው
ሊኖር ስለመቻሉ ነው በግልጽ የሚናገረው፡፡ ይህ ሰው ደግሞ መሐመድ ቁርአንን
እንዲጽፉላቸው ካደረጓቸው በርካታ ሰዎች ውስጥ አንዱ የሆነው አብድ አላህ ኢብን
ሳድ ኢብን አቢ ሳርህ የሚባለው ሰው ነው፡፡ በኋላ ላይ መሐመድንም ሆነ
እምነታቸውን ትቶ ከመዲና ወደ መካ ተመልሶ ሄዶ ነበር፡፡ መሐመድም ጸሐፊያቸው
ተፈልጎ እንዲገደል ትእዛዝ አስተላልፈውበት ነበር፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ አብደላህ አብድ
አል-ፋዲ ተባለው ጸሐፊ “Is the Qur'an Infallible?” ማለትም “ቁርአን እንከን የለሽ
ነውን?” በሚል ርእስ በጻፈው ጽሑፍ ላይ የሚከተለውን አስፍሯል፡-
“የመሐመድ ጸሐፊዎች በቁጥር 42 ነበሩ፡፡ አብደላህ ኢብን ሳርህ አል-አሚሪ ከእነርሱ
ውስጥ አንዱ ነበር፡፡ እስልምናን ትቶ ከመሄዱ በፊት መካ ውስጥ ከጻፉት መካከል
እርሱ የመጀመሪያው ቁራይሽ ነው፡፡ እንዲህም ይል ነበር፡- ‘መሐመድን እኔ
ወደፈለኩበት እመራው ነበር፡፡ ‘በጣም የላቀ’፣ ‘ሁሉን አዋቂ’ እያለ በቃል ያጽፈኛል፤
እኔም ‘በጣም የላቀ’ የሚለውን እተውና ‘ሁሉን አዋቂ’ የሚለውን ብቻ እጽፍ ነበር፡፡
እርሱም ‘አዎ ተመሳሳይና አንድ ዓይነት ነው፤ ይህንና ይህን የመሳሰለውን ጻፍ’
ይለኛል፡፡ ነገር ግን እኔ ‘ጻፍ’ የሚለውን ቃል ብቻ ነበር እጽፍ የነበረው፡፡ ‘የፈለከውንም
ጻፍ’ ይለኝ ነበር’” በማለት አብደላህ ኢብን ሳርህ ተናግሯል፡፡ በዚህም ሁኔታ

346
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
መሐመድን ሲያጋልጠው መሐመድ ቁርአን ላይ “ወደርሱ ምንም ያልወረደለት ሲሆን
ወደኔ ተወረደልኝ ካለና አላህም ያወረደውን ብጤ በእርግጥ አወርዳለሁ ካለ ሰው
ይበልጥ በዳይ ማን ነው?” የሚል ጥቅስ አጻፈ፡፡ “ስለዚህም መሐመድ መካን
በተቆጣጠረ ጊዜ ጸሐፊው የነበረውን አብደላህ ኢብን ሳርህን እንዲገደል ትእዛዝ
ሰጥቶበታል” በማለት አብደላህ አብድ አል-ፋዲ ተባለው ጸሐፊ በሰፊው አብራርቷል፡፡
“The scribes of Muhammad were 42 in number. `Abdallah Ibn Sarh al-`Amiri was
one of them, and he was the first Quraishite among those who wrote in Mecca
before he turned away from Islam. He started saying, "I used to direct Muhammad
wherever I willed. He would dictate to me 'Most High, All-Wise', and I would write
down 'All-Wise' only. Then he would say, 'Yes it is all the same'. On a certain occa-
sion he said, 'Write such and such', but I wrote 'Write' only, and he said, 'Write
whatever you like.'" So when this scribe exposed Muhammad, he wrote in the
Qur'an (6፡93), "And who does greater evil than he who forges against God a lie, or
says, 'To me it has been revealed', when naught has been revealed to him." So on
the day Muhammad conquered Mecca, he commanded his scribe to be killed. But
the scribe fled to `Uthman Ibn `Affan, because `Uthman was his foster brother (his
mother suckled `Uthman). `Uthman, therefore, kept him away from Muhammad.
After the people calmed down, `Uthman brought the scribe to Muhammad and
sought protection for him. Muhammad kept silent for a long time, after which he
said yes. When `Uthman had left, Muhammad said "I only kept silent so that you
(the people) should kill him." (Is the Qur'an Infallible? by `Abdallah `Abd al-Fadi, &
Al-Sira by al-'Iraqi)
አብድ አላህ ኢብን ሳድ ኢብን አቢ ሳርህ በእርግጥ መሐመድ መካን በተቆጣጠሩ ሰዓት
ባሳደገው ወንድሙ ኦትማን ኢብን አፋን አስታራቂነት ከመሐመድ ጋር ታርቆ ወደ
እስልምናም ተመልሷል፡፡ የጦር መሪና አዛዥም ሆኖ ተሹሞ በብዙ ጂሃዶች ላይ
ተሳተፏል፡፡ ነገር ግን መጀመሪያ ላይ ማለትም መሐመድ መካን በተቆጣጠሩ ሰዓት
መሐመድ እንዲገሉ ትእዛዝ ከሰጠባቸው ሰዎች ውስጥ አንዱ ኢብን አቢ ሳርህ ነበር፡፡
ይህንንም የአቡ ዳውድ ሀዲስ ዘግቦት ይገኛል፡፡ በሐዲሱ ዘገባ መሠረት መካ በቁጥጥር
ስር በዋለችበት ዕለት መሐመድ ሊገድሏቸው ከሚፈልጓቸውና በስም ከጠቀሷቸው ከ4
ወንዶችና 2 ሴቶች በስተቀር ነዋሪዎቿ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ትእዛዝ ሰጥተዋል፡፡
ኢብን አቢ ሳርህም ከሚገደሉት ሰዎች ውስጥ አንዱ ነበር፡፡ “On the day when Mecca
was conquered, the Apostle of Allah gave protection to the People except four men
and two women and he named them. Ibn AbuSarh was one of them.” Abu Dawud

347
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
14:2677
ልብ በሉ የዚህን ጸሐፊ ታሪክ ቀደም ብለን ካየነው ከመሐመድ ታሪክ ጋር ብናገናኘው
አንድ ነገር እንደ ማጠቃለያ መናገር እንችላለን፡፡ መሐመድ ለንግድ በሄዱባቸው ሀገራት
ስለ ተለያዩ እምነቶች ሲተረክላቸው የሰሟቸውን ታሪኮች ሰብስበው ነው ለሰዎች
በድጋሚ በሚፈልጉት መልኩ ሲያጽፉ የነበረው ማለት ነው፡፡ የቁርአኑን ይዘት በደንብ
ስናስተውለው ይህ ምን ያህል እውነት መሆኑን እናረጋግጣለን፡፡ ወደፊት በደንብ
እናየዋለን ለአሁኑ ግን የጀመርነውን እንቀጥል፡፡ አብድ አላህ ኢብን ሳድ ኢብን አቢ
ሳርህ የመሐመድን ሁኔታ ካየ በኋላ ከመዲና ወደ መካ ትቷቸው ሄዷል፡፡ ማለትም
መሐመድ ሲፈልጉ ‹‹የፈለከውንና ደስ ያለህን ጨምረህ ጻፍ›› ሲሉት በአንድ በኩል
ደግሞ ‹‹ከሰማይ ወደረልኝ›› እያሉ ለተከታዮቻቸው ሲያስተምሩ ሲያያቸው እየተደረገ
ያለውን የሐሰት ሥራ ስለታዘበ መሐመድን ‹‹እንደዚህማ ከሆነ እኔም ነቢይ መሆንና
ማስተማር እችላለሁ›› ብሎ ጥሏቸው ጠፋ፡፡ መሐመድም ምስጢሬን ያወጣብኛል
ብለው ስለፈሩ “በአላህም ላይ እብለትን ከቀጣጠፈ ወይም ወደርሱ ምንም
ያልወረደለት ሲሆን ወደኔ ተወረደልኝ ካለና አላህም ያወረደውን ብጤ በእርግጥ
አወርዳለሁ ካለ ሰው ይበልጥ በዳይ ማን ነው?” (ሱረቱ አል-አንዓም 6፡93) የሚለውን
ጥቅስ በቁርአኑ ውስጥ በማካተት ‹‹የቁርአን መገለጦች የመጡልኝ ብቸኛው ሰው እኔ
ነኝ›› የሚል አንድምታ ያለው አዋጅ አወጁ፡፡
ኢብን አቢ ሳርህን ከመሐመድ ዘንድ በድብቅ ጠፍቶ እንዲሄድ ያስገደደው
የመጨረሻው ክስተት የቁርአኑ 23ኛ ምዕራፍ ላይ ስለ ሰው አፈጣጠር የሚናገረው
ነው፡፡ ሱረቱ አል-ሙእሚን 23፡14 ላይ ከቁ.12 ጀምሮ ስለ ሰው አፈጣጠር መሐመድ
ኢብን አቢ ሳርህን ያጽፉታል፡፡ ‹‹በእርግጥም ሰውን ከነጠረ ጭቃ ፈጠርነው›› ብሎ
ይጀምርና ‹‹በተጠበቀ መርጊያ ካደረግነው በኋላ የስፐርም ሴል (የፍቶት ጠብታ)
አደረግነው›› ይላል፡፡ ከዚያም ስፐርም ሴሉ ወደ ረጋ ደምነት፣ የረጋው ደም ወደ
ቁራጭ ሥጋነት፣ ቁራጩ ሥጋ ወደ አጥንትነት ከተለወጠ በኋላ አጥንቱን ሥጋ
በማልበስ ሌላ ፍጥረት እንደተፈጠረ ቁርአኑ ይናገራል፡፡ ያ ሌላ ፍጥረት ደግሞ ሰው
ሆነ፡፡ በዚህም አላህ ከሰዓሊዎች ሁሉ የበላይ እንደሆነ በመናገር ሰው የተፈጠረበትን
መንገድ መሐመድ ከምድራዊ ሰዓሊ ጋር አነፃፅረውታል፡፡ ቀጥሎ ስካን (scan)
የተደረገውን የቁርአኑን ጥቅስ ይመልከቱ፡፡

348
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

በቅንፍ ውስጥ ያሉት (በአርባ ቀን፣ ነፍስን


በመዝራት) የሚሉት ቃላት ትርጉም እንዲሰጡ በማሰብ ዘመናዊ ሙስሊም ምሁራን
(Muslim scholars) በቅርብ ጊዜ የጨመሯቸው ቃላት ናቸው፡፡
የእውነት ሰው በእንደዚህ ዓይነት መንገድ ተፈጥሯል ወይ? የሚልና ሌሎችም በርካታ
ጥያቄዎች ቢኖሩም አሁን ግን ጉዳዩ መሐመድን ከጸሐፊያቸው ጋር እንዴት
ሊያጣላቸው እንደቻለ ማየቱ የተሻለ ነው፡፡ መጨረሻ ላይ ያለውን ሀሳብ ማለትም
‹ከዚያ ሁሉ ሂደት በኋላ ሌላ ፍጥረት በመፈጠሩ አላህ ከሰዓሊዎች ሁሉ የበላይ ሆነ›
የሚለውን የፅንሰ ሀሳቡን መቋጫ ጸሐፊው ኢብን አቢ ሳርህ ያልተነገረውን ነገር ከራሱ
ሀሳብ አመንጭቶ ነበር የጨመረበት፡፡ በወቅቱም መሐመድ ሀሳባቸውን
ስለጠቀለለላቸው በሆነው ነገር ደስተኛ ነበሩ፡፡ ይህቺ ክስተት ናት ለመጨረሻ ጊዜ
ኢብን አቢ ሳርህን ከመሐመድ ተለይቶ እንዲጠፋና የግደሉት ትእዛዝ እንዲተላለፍበት
ያደረገችው፡፡
እስካሁን ይህን ስለ ኢብን አቢ ሳርህ ያየነውን በሙሉ ራሳቸው የዐረብ ጸሐፊዎች
ሳይቀሩ በጻፏቸው መጻሕፍቶቻቸው ላይ በደንብ መስክረዋል፡፡ ለምሳሌ ኢብኑ ሂሻምና
ዛኪ አሚን የተባሉ ጸሐፊዎች በዐረብኛ በተከታታይ ‹‹አል-ሲራ አል-ናባዊያ›› እና ‹‹አል-
ሲራ አል-ሀላቢያ›› በተባሉ መጽሐፎቻቸው ላይ ታሪኩን በደንብ ጽፈውታል፡፡ ለማሳያ
ያህል ከኢብኑ ሂሻም ‹‹አል-ሲራ አል-ናባዊያ›› መጽሐፍ ከገጽ 57 ላይ ስካን (scan)
ተደርጎ ከዐረብኛው ጎን ለጎን የእንግሊዝኛውም ትርጉም የያለበትን ጽሑፍ ቀጥሎ
ይመልከቱ፡፡

349
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

ቦታና ጊዜ ከመቆጠብ አንጻር በአንዱ ገጽ ላይ ብቻ ተወሰንን እንጂ ይህ የኢብኑ ሂሻም


መጽሐፍ የኢብን አቢ ሳርህን ታሪክ በስፋትና በጥልቀት ነው የሚተርከው፡፡ ሌሎች
የምናያቸው በጣም ብዙ ነገሮች ስላሉ ነገሩንም እየጠቀለልነው ለማለፍ እንዲመቸን
ወደ መጀመሪያው ሀሳብ እንመለስ፡፡ መሐመድ ለንግድ በሄዱባቸው ሀገራት ሁሉ
ስለተለያዩ እምነቶች ሲተረክላቸው የሰሟቸውን ታሪኮች ሰብስበው ለግል
ጸሐፊዎቻቸው በድጋሚ በሚፈልጉት መልኩ አጽፈው ነው ለተከታዮቻቸው ከሰማይ
ወረደልኝ ያሉት፡፡ ይህንንና ተያያዥ ጉዳዮችን ማለትም ቁርአኑ ምን ያልህ በሰው
የተቀናበረ እንደሆነ ቀጥሎ በስፋት እናየዋለን፡፡ አሁን አንድ ነገር በግልጽ እንድታዩልኝ
እፈልጋለሁ፡፡ ከላይ እንዳየነው ቁርአን ማለት መሐመድ በ3ኛ ወገን በኩል በጸሐፊ
ያጻፉትና የሰዎች ቅንብር መሆኑን ለማረጋገጥ ብዙ መንገዶች አሉ፡፡ የመጀመሪያው
350
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ማረጋገጫ መንገድ ይዘቱን በደንብ መመርመር ነው፡፡ ቁርአን በብዙ የቋንቋ ሰዋሰዋዊ
ስሕተቶች /grammatical errors/ የተሞላ ነው፡፡ የጀመረውን ሳይጨርስ ነው ስለ ሌላ
የሚያወራው፡፡ ለእነዚህ ሁለት ነጥቦች ማሳያ እንዲሆን ከቁርአኑ ላይ ቀጥታ ስካን
(scan) አድርጌ ያስገባኋቸውን ቀጥሎ ያሉትን አንቀጾች በደንብ ተመልከቷቸው እስቲ!!!

A) B)

C)
ከላይ ያሉትን ጥቅሶች በደንብ ስትመለከቷቸው ምን ስሕተት አገኛችሁባቸው? እኔ
በጥቅሶቹ ላይ የገኘሁባቸውን ስሕተትች ሁሉንም አንድ በአንድ ለማሳየት እሞክራለሁ፡፡
A) ሱረቱ አል-ፈትሕ 48፡13 ላይ ያለው ጥቅስ ‹‹በአላህና በመልክተኛው ያላመነም ሰው
እኛ ለከሓዲዎች እሳትን አዘጋጅተናል›› ይላል፡፡ የጥቅሱ የመጀመሪያ ስሕተት የቋንቋ
ሰዋሰዋዊ ሕግን ያለመጠበቅ ችግር ነው፡፡ የሰዋሰዋዊ ስሕተቱ (grammatical error)
ያለው ‹‹ያላመነም ሰው›› የሚለው ላይ ነው፡፡ ‹‹ላላመነም ሰው›› ተብሎ ቢነገር ግልጽና
የተሻለ ይሆን ነበር፡፡ ፊደል ‹‹ያ›› ያለቦታዋ ነው የገባችው፡፡ እስቲ እነዚህን ሁለት ቃላት
አቀያይራችሁ እያስገባችሁ ጥቅሱን በደንብ አንብቡትና ልዩነቱን እዩት፡፡ ምናልባት ወደ
አማርኛ ሲተረጎም የፊደል ግድፈት ተከስቶ ነው እንዳይባል ኦሪጂናሉ የዐረብኛው
ቁርአን ላይም በተመሳሳይ የፊደል አገባብ ነው የተቀመጠው፡፡ ይህንን ይበልጥ
የሚረዱት የዐረብኛውን ፊደልና የአገባብቡን ሁኔታ በደንብ የሚያውቁት ናቸው፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ምንም እንኳን እንደ ስሕተት ባይታይም ‹‹እኛ›› ብሎ ራሱን በብዙ
ቁጥር የገለጸው አካል ግልጽ አይደለም፡፡ ቁርአኑ ከመጀመሪያው ጀምሮ እስከ
መጨረሻው ምዕራፍ ድረስ “ፈጠርን፣ ሠራን፣ አደረግን…” በሚሉ ቃላት የታጨቀ
ነው፡፡ ሙስሊሞች ‹‹አላህ አንድ ብቻ ነው›› እያሉ ምሥጢረ ሥላሴን በፅኑ

351
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ይቃወማሉ፡፡ ግን ደግሞ ሙሉ ቁርአናቸው “ፈጠርን” እያለ ነው አላሃቸው ፈጣሪ
መሆን የሚያወራው፡፡ ይህ ለምን እንደሆነ ወደፊት በሰፊው እናየዋለን፡፡ በምናያቸው
የቁርአን ጥቅሶች ላይ አላህ ራሱን በብዙ ቁጥር የገለጸ መሆኑን እግረ መንገዳችንን ልብ
እንድንለው ለማለት ያህል ነው፡፡ 2ኛው ስሕተት ደግሞ ‹‹እርሱ›› ተብሎ ስለሚጠራ
አንድ ሰው ማለትም ስለ ሦስተኛ መደብ ነጠላ ቁጥር እየተናገረ እያለ ይህን የጀመረውን
ሳይጨር ስለ አንደኛ መደብ ብዙ ቁጥር መናገር ጀመረ፡፡
ስለዚህ በአጭሩ ‹‹በአላህና በመልክተኛው ያላመነም ሰው እኛ ለከሓዲዎች እሳትን
አዘጋጅተናል›› ተብሎ የተነገረው ነገር የቋንቋ ሰዋሰዋዊ ሕግን እንዲጠብቅና ትርጉም
በሚሰጥ መልኩ እንዲነገር ከተፈለገ በነጠላው ቁጥር ‹‹በአላህና በመልክተኛው
ላላመነም ሰው እኛ ለከሓዲ እሳትን አዘጋጅተናል›› ወይም ደግሞ በብዙው ቁጥር
‹‹በአላህና በመልክተኛው ላላመኑም ሰዎች እኛ ለከሓዲዎች እሳትን አዘጋጅተናል››
ተብሎ ቢነገር ግልጽና የተሻለ ይሆን ነበር የሚል የግል አስተያየት አለኝ፡፡
B) 2ኛው ጥቅስ ቁርአኑ 23፡83 ላይ ያለው ነው፡፡ ‹‹ይህንን እኛም ከእኛ በፊትም
የነበሩት አባቶቻችን በእርግጥ ተቀጥረናል፤ ይህ የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ተረቶች እንጂ
ሌላ አይደለም (አሉ)›› ተብሎ ነው የተጻፈው፡፡ ጥቅሱ በማን መደብ እንደጀመረና
እንደጨረሰ አስተውሉ፡፡ ‹‹እኛም ከእኛ በፊትም የነበሩት አባቶቻችን በእርግጥ
ተቀጥረናል›› የሚለው አገላለጽ ላይ ‹‹እኛ›› ብሎ ስለ አንደኛ መደብ የጀመረውን ሀሳብ
ሳይጨርሰው ‹‹አባቶቻችን›› በማለት ስለ ሦስተኛ መደብ በመሀል ላይ መናገር ጀመረ፡፡
ስለዚህ አገላለጹ አንድም ‹‹ይህንን እኛም ከእኛ በፊትም የነበሩት አባቶቻችን በእርግጥ
ተቀጥረዋል…›› አሊያም ‹‹ይህንን እኛም ከእኛ በፊት እንደነበሩት አባቶቻችን በእርግጥ
ተቀጥረናል…›› ተብሎ ቢነገር ግልጽና የተሻለ ይሆን ነበር የሚል አስተያየት አለኝ፡፡
C) በ3ኛ ደረጃ ያየነው ጥቅስ አል-ማኢዳህ 5፡69 ላይ ‹‹እነዚያ ያመኑና እነዚያም
ይሁዳውያን የሆኑ ሳቢያኖችም፣ ክርስቲያኖችም (ከነርሱ) በአላህና በመጨረሻው ቀን
ያመነና መልካምን ሥራ የሠራ ሰው በነርሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም
አያዝኑም›› ተብሎ የተጻፈውን ነው፡፡ ሲጀመር መሐመድ ስለ ሳቢያኖችና ክርስቲያኖች
መናገር ሲጀምሩ ‹‹እነዚያ ያመኑና…›› በማለት መጀመሪያውኑ ቀድመው ያመኑ
መሆናቸውን በግልጽ መስክረውላቸዋል፡፡ ነገር ግን ቀድመው ‹‹ያመኑ›› ቢሆኑም
መልሰው እንደገና በአላህ ማመን እንዳለባቸው ነው የተናገሩት፡፡ ወደ ሰዋሰዋዊ ስሕተቱ
ስንመጣ ስሕተቱ ከሁለተኛው ጥቅስ ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ ‹‹እርሱ›› ተብሎ በሁለተኛ
መደብ የተጠቀሰው መሀል ላይ የገባው ያለቦታው ነው፡፡ ‹‹እነዚያ›› ብሎ ስለ ሦስተኛ
መደብ እየተናገረ እያለ በመሀል ስለ ሁለተኛ መደብ መናገረ ጀመረና ይህንን ሳይጨርስ

352
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
እንደገና ‹‹እነዚያ›› ብሎ ጨረሰው፡፡ ሲጀመር ‹‹እነዚያ ያመኑና እነዚያም ይሁዳውያን
የሆኑ…›› እያለ ቃላት መደጋገም አልነበረበትም፡፡ ሙሉ ሀሳቡ ‹‹እነዚያ ያመኑና
ይሁዳውያን የሆኑ…›› ተብሎ መገለጽ ይችል ነበር፡፡ ሙሉ ጥቅሱ በአጠቃላይ ቀጥሎ
ካሉት ሁለት አማራጮች ውስጥ በአንደኛው መንገድ መነገር መቻል ነበረበት፡፡ አንድም
‹‹እነዚያ ያመኑ ይሁዳውያን የሆኑ ሳቢያኖችም፣ ክርስቲያኖችም (ከነርሱም ውስጥ)
በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመኑና መልካምን ሥራ የሠሩ ሰዎች በነርሱ ላይ ፍርሃት
የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም›› ተብሎ ቢነገር መልካም በሆነ ነበር አሊያም ስለ
አንድ ሰው መናገር ከተፈለገ ደግሞ ‹‹ከእነዚያ ይሁዳውያን ከሆኑ ሳቢያኖችና፣
ክርስቲያኖች (መካከል) በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነና መልካምን ሥራ የሠራ ሰው
በርሱ ላይ ፍርሃት የለበትም፤ እርሱም አያዝንም›› ተብሎ መነገር ነበረበት የሚል
አስተያየት አለኝ፡፡ እንዲሁም በተመሳሳይ ሁኔታ 4፡69 ላይ ያለውን ተመልከቱ፡፡
እንዲህ ይላል፡- ‹‹አላህንና መልክተኛውንም የሚታዘዝ ሰው እነዚህ ከነዚያ አላህ በነርሱ
ላይ ከለገሰላቸው ከነቢያት፣ ከጻድቃንም፣ ከሰማዕታትም፣ ከመልካሞቹ ጋር ይሆናሉ፡፡
የነዚያም ጓደኝነት አማረ!›› ተብሎ በተጻፈውም ላይ አላህንና መሐመድን ስለሚታዘዝ
ስለ አንድ ሰው የጀመረውን ሳይጨርስ ከጻድቃንና ከሰማዕታት ጋር ስለሚሆኑት ስለ
ብዙ ሰዎች ተናግሮ ነው የጨረሰው፡፡ አብዛኛዎቹ የቁርአን አንቀጾች በዚህ መልኩ
ተጽፈው የተቀመጡ ስለሆነ እንዲህ ነው… እንዲህ ነው እያልኩ ከዚህ በላይ ቦታና ጊዜ
መፍጀት አልፈልግም፡፡ ለማሳያ ያህል ነው እነዚህን ሦስት ምሳሌዎች ያነሳሁት እንጂ
ወደፊት የምናያቸው በርካታ ተያያዥ ጉዳዮች ስላሉ እነሱን ማየቱ የተሻለ ነው፡፡
በቁርአኑ ውስጥ ሌላው ቢቀር ቃላቶቹን እርስ በእርስ የሚያያይዙት መስተዋድዶች
(prepositions) እንኳን ያለ ቦታቸው የገቡበት ሁኔታ አለ፡፡ አንድ ምሳሌ ብቻ
ላሳችሁ፡፡ በአማርኛው ቁርአን 4፡3 ላይ ‹‹ከሴቶች ለናንተ የተዋበላችሁን ሁለት ሁለት፣
ሦስት ሦስትም፣ አራት አራትም አግቡ›› ይላል፡፡ የዐረብኛውንና ሻኪር የተባለው
ሙስሊም ተርጓሚ ወደ እንግሊዝኛ የተረጎመውን ቁርአን ደግሞ ቀጥሎ እንመልከት፡፡
በዐረብኛው "fainkihoo ma taba lakum mina alnnisa-i mathna wathulatha
warubaAAa" ይላል፡፡ ይህንን የተረጎመው ሻኪር ደግሞ (Shakir: “… marry such
women as seem good to you, two and three and four.”) በማለት ጽፏል፡፡
የሻኪርን ትርጓሜ ወደ አማርኛ ስንመልሰው ‹‹… ሁለት እና ሦስት እና አራት አግቡ››
ነው የሚለው፡፡ የአማርኛውም ቁርአን ‹‹… ሦስት ሦስትም፣ አራት አራትም አግቡ››
ስለሚል ከሻኪር ትርጓሜ ጋር ተመሳሳይ የሆነ ይመስላል፡፡ ብቸኛና ዋና ማመሳከሪያ
ሊሆን የሚችለው የዐረብኛውን ቁርአን ስለሆነ እርሱን ማየቱ የተሸለ ነው፡፡ ዋ (wa)

353
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የምትለው የዐረብኛ ቃል ትርጓሜዋ ‹‹እና/and ›› የሚል ነው፡፡ ስለዚህ ሻኪር
የዐረብኛውን ቁርአን መሠረት በማድረግ ‹‹…ሁለት እና ሦስት እና አራት አግቡ››
በማለት ያስቀመጠው ትርጓሜ ትክክል ነው ማለት ነው፡፡ ነገር ግን በዐረብኛውና
በእንግሊዝኛው ቁርአን ላይ ‹‹እና/and›› የሚለው መስተዋድ (preposition) ያለ ቦታው
ነው የገባው፡፡ እስቲ አገላለጹን ልብ ብለን እንየው!!! ‹‹…ሁለት እና ሦስት እና አራት
አግቡ›› ማለትኮ 2+3+4 ማለት ነው፡፡ ነገር ግን ቃሉ በትክክል መነገር የነበረበት ‹‹…
ሁለት ወይም ሦስት ወይም አራት አግቡ›› ተብሎ ነበር፡፡ ችግሩን ያመጣው ደግሞ
‹‹እና/and ›› የሚለው መስተዋድድ ነው፡፡ የዐረብኛውም ቁርአን መጠቀም ያለበት
‹‹እና›› የሚል ትርጉም ያለውን ቃል ‹‹wa=and›› ሳይሆን ‹‹ወይም›› የሚል ትርጉም
ያለውን ‹‹aw=or›› የሚለውን ቃል መጠቀም ነበረበት፡፡ ችግሩን ስላዩት ነው
የአማርኛው ቁርአን ተርጓሚዎች አገላለጹን ከዐረብኛው ትንሽ ለወጥ ያደረጉት፡፡
ትርጉሙ ግን ያው ነው፡፡ አንዳንድ የውጭዎቹ ትርጓሚዎች ግን ችግሩን በደንብ ስላዩት
ሙሉ በሙሉ በዐረብኛው ቁርአን ላይ በትክክል የተጻፈውን ትተው ሌላ የራሳቸውን
ማያያዣ መርጠዋል፡፡ ዩሱፍ ዓሊና ፒክታል የተባሉት ጸሐፊዎቻቸውም በቅርብ ጊዜ
ዐረብኛውን ወደ እንግሊዝኛ ሲተረጉሙ ‹‹aw=or›› የሚለውን መጠቀም መርጠዋል፡፡
“... marry women of your choice, two or three or four.” ይላል ከዐረብኛው
የተለየው የዩሱፍ ዓሊ ትርጓሜ፡፡ ሰላምንና ጥሩ ነገርን ከመፍጠር አንጻር አሁን ያሉት
ሙስሊም መምህራን ሌሎችንም ጥቅሶች (ለምሳሌ እነዚያን ዘግናኝ የግድያ ጥቅሶች…)
እንዲህ አሁን እነ ዩሱፍ ዓሊ እንዳደረጉት ቀየር እያደረጉ ለሕዝባቸው ቢያቀርቡ ጥሩ
ይሆን ነበር፡፡ ዓለምም የተሻለ የሰላም አየር ትተፍስ ነበር!!!
እንደ እውነቱ ከሆነ ‹‹አብድ አላህ ኢብን ሳድ ኢብን አቢ ሳርህ›› የተባለው የመሐመድ
ጸሐፊ ሁኔታውን ካየ በኋላ ማለትም መሐመድ ሲፈልጉ ‹‹ጨምረህ ጻፍ›› ሲሉት በአንድ
በኩል ደግሞ ‹‹ከሰማይ ወደረልኝ›› እያሉ ለተከታዮቻቸው ሲያስተምሩ ካያቸው በኋላ
እየተደረገ ያለውን የሐሰት ሥራ ስለታዘበ መሐመድን ‹‹እንደዚህማ ከሆነ እኔም ነቢይ
መሆንና ማስተማር እችላለሁ›› በማለት ጥሎ መጥፋቱ በጣም ትክክል ነበር፡፡ እኔ
እርግጠኛ ሆኜ አንድ ነገር እነግራችኋለሁ፡፡ ይህንን እኔ የምነግራችሁን ነገር እናንተ
ቁርአኑን ገልጻችሁ አይታችሁ ፈራጆች ሁኑ፡፡ በየትኛውም ዘመን የነበረ አንድ ተራ
ምድራዊ ደራሲ ከቁርአን የበለጠ ጥሩ ድርሰት መጻፍ ይችላል፡፡ ይህንን ለማረጋገጥ
የቁርአኑን ይዘት መመርመር ነው፡፡
ቁርአን ማለት በአጠቃላይ እነዚህን ከላይ ያየናቸውን በመሰሉ ግድፈቶች የተሞላ ነው፡፡
የቋንቋ ሰዋሰዋዊ ሕግን አይጠብቅም፤ በውስጡ ያሉት ታሪኮች በትክክል ከሌሎች

354
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
እምነቶች የተኮረጁ ናቸው፤ እንደዛም ሆኖ የጀመረውን ታሪክ አይጨርስም፤ ቁርአኑ
ራሱ መጽሐፍ ቅዱስን አረጋግጣለሁ ይላል፤ ከመሐመድ ሞት በኋላ ሆን ተብሎ
በከሊፋዎቹ አማካኝነት የተወሰኑ የቁርአን አንቀጾች እንዲቃጠሉ ተደርጎ ተፈላጊና
ጠቃሚ ናቸው ተብለው የታሰቡት አንቀጾች ብቻ ተሰብስበው በአንድ የተጠቃለሉበት
መንገድ በእጅጉ አነጋጋሪ ነው፤ ከምንም በላይ ደግሞ እጅግ አሳዛኙ ነገር ምን
መሰላችሁ? ቁርአኑ አጠቃላይ ይዘቱ እጅግ አሰልቺ ነው፡፡ የቃላት መደጋገም
ከማብዛቱም በላይ ያዘነውን ከማፅናናትና ያጠፋውን መክሮ ወደ ንስሓ ከመመለስ
ይልቅ በዛቻና ማስፈራሪያ ቃላቶች የተሞላ ነው፡፡ ከነፍስ ይልቅ ለሥጋ ቅድሚያ
ይሰጣል፡፡ ሌላው ቢቀር ነፍስ ከሞት በኋላ ወደ አላህ የምትሄደው የሥጋን ፍላጎት
ልትፈጽም ነው፡፡ ከላይ ጀምሮ ለምን እነዚህን የጠቀስኳቸውን ነገሮች እንዳነሳሁ ይህን
ስለ ቁርአን እየተነጋገርንበት ያለውን ርዕስ አንብባችሁ ስትጨርሱ በደንብ
ትረዱታላችሁ፡፡ ምክንያቱም እያንዳንዷን ነገር ከላይ ባየነው መልኩ በዝርዝር እያየነው
ስለምንሄድ ነው፡፡ ስለዚህ እይታችንን ከዚህ ርዕስ ነው የምንጀምረው፡-
በቁርአን ላይ የደረሱ ብክለቶችና እንዳይታመን ያደረጉት ነገሮች (Corruption of the Qur'an)
እኔ በበኩሌ በቁርአን እንዳላምን ያደረጉኝ እጅግ በርካታ ነገሮች ቢሆኑም ዋና ዋናዎቹን
ቀጥሎ በዘረዘርኳቸው ነጥቦች ላይ እንዲካተቱ አድርጌያለሁ፡፡ ከቁርአኑና ከሐዲሱ
ማስረጃዎችን በማጣቀስ ሁሉንም ነጥቦች በዝርዝር ስናያቸው ቀጥሎ የጠቀስኳቸው
ነጥቦች ምን ያህል እውነት መሆናቸውን ይህን ጽሑፍ የሚያነብ አንባቢ ራሱ ፍርዱን
ይሰጣል፡፡ ቁርአንን እንዳይታመን ካደረጉት ዋና ዋና ነጥቦች ውስጥ የሚከተሉት
ይገኙበታል፡-
1ኛ. ከላይ እንዳየነው መሐመድ በ3ኛ ወገን በኩል በጸሐፊ ያጻፉት ስለሆነና ጸሐፊውም
የራሱን ሀሳብ ስለጨመረበት ቁርአን ሊታመን አይችልም፡፡
2ኛ. ቁርአኑ በየጊዜው ተለዋዋጭ እንደሆነ ራሱ ቁርአኑ ስለሚናገር ታማኝ አይደለም፡፡
3ኛ. የቁርአኑ የተለያዩ አንቀጾች ተሰብስበው በአንድ የተጠቃለሉበት መንገድ አሳማኝና
አግባብነት የሌለው በመሆኑ ሊታመን አይችልም፡፡
4ኛ. ቁርአኑ በብዙ የቋንቋ ሰዋሰዋዊ ስሕተቶች /grammatical errors/ የተሞላ ስለሆነ
ሊታመን አይችልም፡፡
5ኛ. በቁርአኑ ውስጥ ያሉት ታሪኮች ከሌሎች እምነቶች የተኮረጁ ስለሆኑ ታማኝ
አይደለም፡፡
6ኛ. ቁርአን የመጽሐፍ ቅዱስ አረጋጋጭ መሆኑን ስለሚናገር ሊታመን አይችልም፡፡
7ኛ. ቁርአኑ ለመሐመድ ሰይጣናዊ በሆነ መንገድ የተገለጠ በመሆኑ ታማኝ አይደለም፡፡

355
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
8ኛ. ቁርአኑ አጠቃላይ ይዘቱ እጅግ አሰልቺ በመሆኑ ታማኝ አይደለም፡፡
9ኛ. የጀመረውን ሀሳብም ሆነ ታሪክ የማይጨርስ ስለሆነ ሊታመን አይችልም፡፡
10ኛ.ቁርአኑ ከሰማይ የወረደ ሳይሆን የራሱ የሆኑ ምንጮች ስላሉት ሊታመን
አይችልም፡፡
11ኛ.ቁርአን ከዐረብኛ ውጭ የሆኑና ከሌሎች ቋንቋዎች የወረሳቸው ባዕድ ቃላትን
ስለሚጠቀም ታማኝ ሊሆን አይችልም፡፡
12ኛ. የመሐመድ ትምህርቱና የሕይወት ተሞክሮአቸው በጣም ብዙ አስከፊ ገጽታዎች
ያሉት በመሆኑ ከእርሳቸው የተገኘው ቁርአንም ፈጽሞ ሊታመን አይችልም፡፡
13ኛ. ከቁርአኑ ውስጥ የተሰረዙና እንዲጠፉ የተደረጉ ጥቅሶች በመኖራቸው ሊታመን
አይችልም፡፡
14ኛ. ቁርአን ወደፊት ስለሚሆነው የዓለም ክስተት ምንም ነገር አለማወቁ እንዳይታመን
አድርጎታል፡፡
አሁን እያንዳንዱን ነጥብ ከቁርአኑና ከሐዲሱ ውስጥ ማስረጃዎችን በማጣቀስ
ሁሉንም በዝርዝር ማየት እንችላለን፡፡ የመጀመሪያውን ‹‹ቁርአኑ በመሐመድ የግል
ጸሐፊ በኩል የተጻፈ ስለሆነና የጸሐፊውም የግል ሀሳብም ስለተጨመረበት ቁርአኑ
ሊታመን አይችልም›› የሚለውን ቀደም ብለን ስላየነው ተራ ቁጥር ሁለት ላይ ካለው
እንጀምራለን፡-
2ኛ.ቁርአኑ በየጊዜው ተለዋዋጭ እንደሆነ ራሱ ቁርአኑ ይናገራል፡- ቀጥሎ ያለውን
የቁርአን ጥቅስ ተመልከቱ፡፡ “ከአንቀጽ ብንለውጥ ወይም እርሷን ብናስረሳህ ከእርሷ
የሚበልጥን ወይም ብጤዋን እናመጣለን፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ከሃሊ መኾኑን
አታውቅምን?” ሱረቱ አል-በቀራህ 2፡106፡፡ ምን ማለት ነው? ሲጀመር የአምላክ ቃል
እንዴት በየጊዜው ሊለዋወጥ ይችላል? ነቢይስ እንዴት ከአምላክ የተቀበለውን ይረሳል?
አምላክስ ነቢይ ላደረገው ሰው ለምን አንቀጽን ማስረሳት አስፈለገው? ደግሞ ቢረሳስ
እንዴት ከበፊት የበለጠ አንቀጽ ይሰጠዋል? የአምላክ ቃል መበላለጥ አለበት እንዴ?....
እያልን ሌሎችም በጣም ብዙ ጥያቄዎችን ማንሳት እንችላለን፡፡ ዓላማዬ ጥያቄ መጠየቅ
ስላልሆነ ነገሩን በመንፈሳዊ ዓይን ወደማየቱ ብመለስ ነው የሚሻለው፡፡ ነገሩን በሰው
ሰውኛ አስተሳሰብ እንኳን ብናየው ብዙ ነገሮችን ማንሳት እንችላለን፡፡ የአምላክ ቃል
በየጊዜው የሚለዋወጥ መሆን የለበትም፡፡ የአምልክ ቃል ዘላለማዊ፣ ሕያው ነውና አንድ
ጊዜ የተናገረው ፈጽሞ ሊለወጥ አይችልም፡፡ ተገቢም አይደለምም፡፡ አላህ ግን ይህን
ባሕርይ ለራሱ ማድረግ አልፈለገም፡፡ “ብጤ” ወይም “የምትበልጥ” የተባለችው አንቀጽ
መምጣት አለመምጣቷ በራሱ ጥያቄ ቢሆንም መሐመድም ቢሆኑ ራሳቸውም ይርሱ

356
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ወይም አምላካቸው ያስረሳቸው ብቻ እርሳቸው የረሷቸው አንቀጾ ስለመኖራቸው
ጥቅሱ በራሱ በቂ ፍንጭ ይሰጣል፡፡
መሐመድም የቁርአኑን ጥቅስ በፈለጉት መንገድ ይለውጡና ያስተካክሉ እንደነበር
ከሐዲሱ ላይ አንድ ማሳያ ልጥቀስላችሁ፡፡ መሐመድ የተለያዩ አጋጣሚዎችንና የተሻሉ
ሁኔታዎችን ሲያገኙ ቁርአኑን ያሻሽሉት እንደነበር ሐዲሱ ይናገራል፡፡ ለምሳሌ ቁርአን
4፡95 ላይ “እቤታቸው የተቀመጡ አማኞችና በጂሃድ ታግለው የተዋጉ አማኞች በጀነት
እኩል አይደሉም” የሚለውን ጥቅስ መሐመድ ሲናገሩ አሚር ቢን ኡም ማክቱም የተባለ
አንድ ዓይነ ስውር ሰው ይሰማቸዋል፡፡ ወደ መሐመድም ጠጋ ይልና “ኦ የአላህ ሐዋርያ
ሆይ! እኔ ዓይነ ስውር ሰው ነኝና ከላይ የጠቀስከውን ጥቅስ በተመለከተ ለእኔ ያለህ
ትእዛዝ ምንድን ነው?” ብሎ ጠየቃቸው፡፡ መሐመድም ይህን ጊዜ “የአካል ጉዳት
ያለባቸው ወይም ዓይነ ስውር ካልሆኑ በቀር እቤታቸው የተቀመጡ አማኞችና በአላህ
መንገድ ታግለው የተዋጉ አማኞች እኩል አይደሉም’’ በማለት በቁርአኑ ጥቅስ ላይ
ማሻሻያ እንዳደረጉበት ሐዲሱ ይመሰክራል፡፡ “Narrated Al-Bara: There was revealed:
'Not equal are those believers who sit (at home) and those who strive and fight in
the Cause of Allah.' (4.95) The Prophet said”, "Call Zaid for me and let him bring
the board, the inkpot and the scapula bone (or the scapula bone and the ink pot)."'
Then he said, "Write: 'Not equal are those Believers who sit.", and at that time
'Amr bin Um Maktum, the blind man was sitting behind the Prophet. He said, "O
Allah's Apostle! What is your order for me (as regards the above Verse) as I am a
blind man?" So, instead of the above Verse, the following Verse was revealed: 'Not
equal are those believers who sit (at home) except those who are disabled (by
injury or are blind or lame etc.) and those who strive and fight in the cause of
Allah.' (4.95) Sahih Bukhari 6:61:512
በመጨረሻም ከዚህች ‹‹ከአንቀጽ ብንለውጥ ወይም እርሷን ብናስረሳህ ከእርሷ
የሚበልጥን ወይም ብጤዋን እናመጣለን›› (2፡106) ከምትለዋ አገላለጽ ጋር በተገናኘ
አንድ ነጥብ ላንሳ፡፡ ያም “ብንለውጥ… እናመጣለን” እያለ ራሱን በብዙ ቁጥር
የሚገልጸው ማን ነው? በጣም በሚገርም ሁኔታ ቁርአኑ ከመጀመሪያው ምዕራፍ እስከ
መጨረሻው ምዕራፍ ድረስ “ሠራን፣ አደረግን፣ ፈጠርን…” በሚሉ ቃላት ሙሉ በሙሉ
የታጨቀ ነው፡፡ ሙስሊሞች አላህ አንድና አንድ ብቻ ነው እያሉ በሌላ በኩል ደግሞ
አላህ እንዴት ራሱን በብዙ ቁጥር ሊገልጽ ቻለ? አላህ ረዳቶቹና አገልጋዮቹ ስለሆኑት
መላኢኮች (መላእክት) መናገሩ ነው እንዳይባል እነርሱ በመፍጠር ውስጥ ምንም ሚና
የላቸውም፡፡ ሊኖራቸውም አይችልም፡፡ ያገለግላሉ፣ ይራዳሉ እንጂ አይፈጥሩም፡፡

357
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የአክብሮት አነጋገር ነው እንዳይባል አክብሮት በብዙ ቁጥር አይደለም የሚገለጠው፡፡
ደግሞ አምላክ የፈጠራቸው ፍጥረታት ፈጣሪያቸውን በአክብሮት ስም ይጠሩታል እንጂ
አምላክ ራሱን በአክብሮት ስም አይጠራም፡፡ “ሠራን፣ አደረግን፣ ፈጠርን…” የሚሉት
ቃላትም በራሳቸው የአክብሮት ቃላት አይደሉም፡፡ በቁርአኑ ውስጥ አላህ ስለራሱ
ሲናገር “ፈጠርን” እያለ እጅግ ብዙ ጊዜ ተናሯል፡፡ ታዲያ አላህ ራሱን በዚህ መልኩ
በብዙ ቁጥርና በአንድነት የሚገልጸው ለምን ይሆን? በቁርአኑ ላይ እንደተጻፈው
“ፈጠርን” ብሎ ጀምሮ ሲያበቃ የጥቅሱ መጨረሻ ላይ ደግሞ “አላህ ሁሉን ቻይ ነው፤
ሁሉን አዋቂ ነው፤ የሚሳነው የለም…” እያለ ራሱን ከሚገልጽ ይልቅ “አድራጊም
ፈጣሪም እኔ ብቻ ነኝ፤ ሰማያትን ለብቻዬ የዘረጋሁ፣ ምድርንም ያፀናሁ…” እያለ ራሱን
ቢገልጽ ከራሳቸው ከሙስሊሞቹ አስተምህሮ አንጻር የተሻለ አይሆንም ነበር ወይ?
“ፈጠርን” ብሎ ጀምሮ “አላህ ሁሉን ቻይ ነው” ብሎ ከመጨረስና “ፈጠርኩ” ብሎ
ጀምሮ “አላህ ሁሉን ቻይ ነው” ብሎ ከመናገር የቋንቋ ሰዋሰዋዊ ሕግንስ ከመጠበቅም
አንጻር የትኛው ነው የሚሻለው? እግረ መንገዳችንን ለማንሳት ያህል ነው እንጂ በዚህ
ጉዳይ ላይ ራሱን የቻለ ርዕስ ስላለው ወደፊት በስፋት እናየዋለን፡፡
3ኛ.የቁርአኑ የተለያዩ አንቀጾች ተሰብስበው በአንድ የተጠቃለሉበት መንገድ
አስቸጋሪነት ነበር (Difficulty in Collecting the Qur'anic Verses)፡- የቁርአኑ
የተለያዩ አንቀጾችን የአሰባሰቡ ሂደት አስቸጋሪ መሆኑ ብቻ ሳይሆን የተሰበሰቡበት
መንገድና ሁኔታው በአጠቃላይ አሳማኝና አግባብነት የሌለው ነበር፡፡ ሐዲሱ ላይ
በግለጽ እንደተመዘገበው በወቅቱ የቁርአኑን የተለያዩ አንቀጾች በቃላቸው የያዙ ሰዎች
በጦርነት ተጎድተው ከመሞታቸው በፊት አንቀጾቹን እንዲሰበስብ ኃላፊነት የተሰጠው
ዛይድ ነው ይህንን ያለው፡፡ የሐዲሱን ማስረጃ ቀጥሎ እናየዋለን፡፡ በ23 ዓመታት
ውስጥ በመሐመድ ተቀነባብሮ የተዘጋጀው ቁርአን እንዴት አንድ ስብስብ ሊሆን ቻለ?
ቁርአኑ ተሰብስቦ በአንድ ጥራዝ የተዘጋጀው መሐመድ ከሞቱ በኋላ ተከታዮቻቸው
በነበሩት ከሊፋዎች አማካኝነት ነው፡፡ እነርሱ እንዴት ሊሰበስቡት እንደቻሉ የቡኻሪ
ሐዲስ የሚከተለውን ታሪክ ይናገራል፡-
በያማማ ጦርነት ወቅት ቁርአንን በቃላቸው የያዙት በርካታ ሙስሊሞች መጎዳታቸውን
ተከትሎ እነርሱ ከመሞታቸው በፊት አቡ በከርና ኦማር በጋራ ሆነው የቁርአን
አንቀጾችን የመሰብበሰብ ኃላፊነትን ለዛይድ ጥለውበት ነበር፡፡ ዛይድም አቡ በከር
‹‹ሰዎቹ በያማማ ጦርነት በእጅጉ ተጎድተውብናል፡፡ በሌላኛውም የጦር ሜዳ ቢሆን
ቁርዓኑን በቃላቸው ያጠኑት ሰዎቻችን ይሞቱብናል የሚል ፍርሃት አለኝ፡፡ ያ ከሆነ
ደግሞ አንተ ካልሰበሰብክ በቀር የቁርዓኑ ብዙው ክፍል ሊጠፋብን ይችላል፡፡ ማሰባሰብ
358
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አለብህ›› በማለት የጣለበትን ኃላፊነትን ተናግሯል፡፡ ዛይድም የቆሰሉ ሰዎች በቃላቸው
የያዟቸውን የቁርአን አንቀጾችን እንዴት አድርጎ እንደሚሰበሰብ ግራ ስለገባው
‹‹እስካሁን ድረስ ነቢዩ ያላደረገውን ነገር እኔ እንዴት አሁን ማድረግ እችላለሁ?›› ብሎ
ቢጠይቅም ከኦማር ዘንድ የተሰጠው ምላሽ ‹‹በአላህ መንገድ ይህ ጥሩ ነገር ነው›› የሚል
ነበር፡፡ ዛይድም ንግግሩን በመቀጠል እንዲህ አለ፡- ‹‹ኦማር ያቀረበልኝን ዕቅዱን
እንድቀበለው ለማሳመን በተደጋጋሚ ጫና አደረገብኝ፡፡ አቡ በከርም ከኦማር ጋር
ተቀምጦ ሳለ ‘አንተ ወጣትና ብልህ ሰው ነህ፤ አንጠረጥርህም፤ አንተ ለነቢዩ የመለኮትን
መገለጥ የመጻፍ ልማድ ነበረህ፡፡ ስለዚህም ቁርአኑን ፈልግና በአንድ ረቂቅ ጽሑፍ/
manuscript/ መልክ አዘጋጀው’ አለኝ፡፡ የቁርአንን አሰባሰብ በተመለከተ አቡ በከር
ቁርአንን እንድሰበስብ ከሚያዘኝ ይልቅ አንድን ተራራ ወደ ሌላ ቦታ እንዳንቀሳቅስ አዞኝ
ቢሆን ኖሮ ለእኔ ከባድ አይሆንም ነበር፡፡ ሁለቱንም ‘ነቢዩ ራሱ ያልሠራውን ነገር
እንዴት ሥራ ትሉኛላችሁ?’ አልኳቸው፡፡ አቡ በከርም ‘በአላህ መንገድ ይህ ጥሩ ነገር
ነው’ አለኝ፡፡ እናም አላህ ለእነርሱ በልባቸው ግልጽ እስካደረገላቸውና የእኔንም ልብ
ግልጽ እስካደረገው ድረስ በሀሳቡ ተስማማሁና የቁርአን ልዩ ልዩ ማስረጃዎችን
ማስቀመጥ ጀመርኩ፡፡ ከብራና ወረቀቶች፣ ከፓልም ቅጠልና ከሰዎች ልብ ውስጥም
ሰበሰብኩ፡፡ በማንም ዘንድ የትም ቦታ ያላገኘሁትን የኩዛይማህን ሁለት የሱራት አል-
ተውባህ ግጥሞችን አገኘሁ፡፡›› በማለት ዛይድ ስለ ሁኔታው በዝርዝር አስረድቷል፡፡
Sahih Bukhari 6:60:201 እንዲሁም ይህንኑ ታሪክ በተመሳሳይ ሁኔታ በብዙ ሐዲሶች
ውስጥ ማግኘት ይቻላል፡- Sahih Bukhari 9:89:301, Sahih Bukhari 6:61:509
“Narrated Zaid bin Thabit Al-Ansari: who was one of those who used to write the
Divine Revelation: Abu Bakr sent for me after the (heavy) casualties among the
warriors (of the battle) of Yamama (where a great number of Qurra' were killed).
'Umar was present with Abu Bakr who said, 'Umar has come to me and said, The
people have suffered heavy casualties on the day of (the battle of) Yamama, and I
am afraid that there will be more casualties among the Qurra' (those who know
the Qur'an by heart) at other battle-fields, whereby a large part of the Qur'an may
be lost, unless you collect it. And I am of the opinion that you should collect the
Qur'an." Abu Bakr added, "I said to 'Umar, 'How can I do something which Allah's
Apostle has not done?' 'Umar said (to me), 'By Allah, it is (really) a good thing.' So
'Umar kept on pressing, trying to persuade me to accept his proposal, till Allah
opened my bosom for it and I had the same opinion as 'Umar." (Zaid bin Thabit
added:) Umar was sitting with him (Abu Bakr) and was not speaking. me). "You
are a wise young man and we do not suspect you (of telling lies or of forgetful-
359
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ness): and you used to write the Divine Inspiration for Allah's Apostle. Therefore,
look for the Qur'an and collect it (in one manuscript). "By Allah, if he (Abu Bakr)
had ordered me to shift one of the mountains (from its place) it would not have
been harder for me than what he had ordered me concerning the collection of the
Qur'an. I said to both of them, "How dare you do a thing which the Prophet has
not done?" Abu Bakr said, "By Allah, it is (really) a good thing. So I kept on arguing
with him about it till Allah opened my bosom for that which He had opened the
bosoms of Abu Bakr and Umar. So I started locating Quranic material and collect-
ing it from parchments, scapula, leaf-stalks of date palms and from the memories
of men (who knew it by heart). I found with Khuzaima two Verses of Surat-al-
Tauba which I had not found with anybody else.”Sahih Bukhari 6:60:201, See Also
Sahih Bukhari 9:89:301, Sahih Bukhari 6:61:509
4ኛ.ቁርአኑ በብዙ የቋንቋ ሰዋሰዋዊ ስሕተቶች /grammatical errors/ የተሞላ
ስለሆነ ሊታመን አይችልም፡- ይህንን ርዕስ ከላይ በደንብ ስላየነው በዚያ ዓይነት
አካሄድ አልመለስበትም፡፡ ይልቁንም የዐረብኛውን ፊደልና ንባብ ከነትርጉሙ
የሚያውቁት ሙስሊሞች ቁርአኑን አይተው ፍርዱን ለመስጠት እንዲያመቻቸው
በማለት የዐረብኛውን ቁርአን በእንግሊዝኛ ጽሑፍ በማድረግ ቀጥሎ በዝርዝር
አስቀምጫአዋለሁ፡፡ ይህም ቁርአኑ ምን ያህል ሰዋሰዋዊ ስሕተቶች /grammatical
errors/ እንዳሉት ለሙስሊሞቹ ለማሳየት በትክክል ይረዳል ብዬ ስላሰብኩ ነው፡፡
የጽሑፉ ምንጮች በውጭው ዓለም ያሉ ቀደም ብለው በእስልምናው የነበሩ ነገር ግን
አሁን እስልምናውን ትተው ወደ ክርስትናው የገቡ በፊት እስልምናን ያስተምሩ የነበሩ
ሰዎች ናቸው፡፡ እነዚህ የቀድሞ ሙስሊም መምህራኖች ዓለም ላይ ባሉ ኢስላም ሀገራት
ላይ እየዞሩ ቁርአኑን፣ ሙዓዚንንና ሂድሰን ተፍሲርን ለበርካታ ዓመታት ሲያስተምሩ
የነበሩ ናቸው፡፡ አድራሻቸውንና ማንነታቸውን መጥቀሱ ለደህንነት ሲባል አስፈላጊ
ስላልሆነ ትቼዋለሁ፡፡ ለዚህ መጽሐፍ ዝግጅትም የእነዚህ ሰዎች አስተዋፅኦ እጅግ
ከፍተኛ ነው፡፡ ለዚህም ነው በመጽሐፉ መግቢያ ላይ መጽሐፉን ቀድሞ ሙስሊም
የነበሩ ብዙ ሰዎች በጋራ ያዘጋጁት ሥራ መሆኑን የጠቀስኩት፡፡ እነርሱ ቁርአኑንና
ሐዲሱን ከእኔ ይበልጥ በደንብ ጠንቅቀው ያውቁታል፡፡ እኔ ዐረብኛ ቋንቋ አልችልም
ለእነርሱ ግን የአፍ መፍቻ ቋንቋቸው ነው፡፡ ስለዚህ አሁን ቀጥሎ የማቀርብላችሁን
የቁርአን ሰዋሰዋዊ ስሕተቶችን የሚያሳየውን ጽሑፍ እነርሱ የዐረብኛውን ቁርአን
በእንግሊዝኛ ጽሑፍ ቀይረው ያዘጋጁትን ነው፡፡ ይህንንም ማድረግ ያስፈለገው
የዐረብኛውን ፊደል፣ ንባብና ትርጉም የሚያውቁት ሙስሊሞች ነገሩን እንዲመለከቱት

360
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በማሰብ ነው፡፡ (የተሰመረበትና ወፍራም (bold) እንዲሆን የተደረገው ቃል ሰዋሰዋዊ
ስሕተቱ ያለበት ሲሆን በትክክል መጻፍ የነበረበትንና ትክክለኛውን ቃል ደግሞ የጥቅሱ
ማብቂያ ላይ በቅንፍ ውስጥ መግለጫ ተሰጥቶበታል)
Error 1) 5:69: "Innal-laziina 'aamanuu wal-laziina haaduu was-Saabi'uuna
wan-Nasaaraa man 'aamana bilaahi wal-Yawmil-'Aakhiri wa 'amila saali-
hanfalaa khaw-fun 'alay-him wa laa hum yah-zanuun." (The word Saabi'uu-
na should be Saabi'iina.)
Error 2) 4፡162፡ "Laakinir-Raasi-khuuna fil-'ilmi minhum wal-Mu'-minuuna
yu'-minuuna bi-maaa 'unzila 'ilayka wa maaa 'unzila min-qablika wal-
muqiimiin as-Salaata wal mu'-tuunaz-Zakaata wal-Mu'-mi-nuuna billaahi
wal-Yawmil-'Aakhir: 'ulaaa 'ika sanu'-tii-him 'ajran 'aziimaa." (The word
muqiimiin should be muqiimuun.)
Error 3) 20፡63 "Qaaluuu inna haazaani la-saahiraani ..." (The word
haazaani should be haazayn.)
Error 4) 2፡177 "Laysal-birra 'an-tuwalluu wujuuhakum qibalal-Mashriqi
wal-Maghrib wa laakinnal-birra man 'aamana billaahi wal-Yawmil-'Akhiri
wal-malaaa-'ikati wal-Kitaabi wan-nabiyyiin: wa 'aatal-maala 'alaa hubbihii
zawilqurbaa wal-yataamaa wal-masaakiina wabnas-sabiili was-saaa-'iliina
wa fir-riqaab: wa'aqaamas-Salaata wa 'aataz-Zakaata; wal-muufuuna
bi'ahdihim 'izaa 'aahaduu was-Saabiriina fil-ba'-saaa'i wazzarraaa-'i ..." (In
the above verse there are five gramatical errors. In four of them the wrong
tense was used, as the sentence begins in the present tense with the verb
tuwalluu, while the other four verbs were written in the past tense:
'aamana should be tu'minuu; 'aata shoud be tu'tuu; 'aqaama should be
tuqimuu; 'aata shoud be tu'tuu.)
Error 5) 3፡59: "Inna massala 'Isaa 'indal-laahi ka-masali 'Adam; khalaqahuu
min-turaabin-sum-ma qaala lahuu kun fa-yakuun." (The word yakuun ("is"
in English) should be kana ("was") to be consistent with the past tense of
the previous verb "said")
Error 6) 21፡3: "Laahiyatan - quluubuhum. Wa 'asarrun-najwallaziin zal-
amuu..." ('asarru should be 'asarra.)

361
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Error 7) 22፡19: "haazaani Khismani 'ikhtasamuu fi rabbihim ..." (The word
'ikhtasamuu should be 'ikhtasamaa.)
Error 8) 49፡9: "wa 'in-taaa-'ifataani mi-nal-Mu'-miniinaq-tatalu fa-'aslihuu
baynahumaa." (The verb 'eq-tatalu should be 'eqtatalata.)
Error 9) 63፡10: "... Rabbi law laaa 'akhartaniii 'ilaaa 'ajalin-qariibin-fa-
'assaddaqa wa 'akum-minas-salihiin." (The verb 'akum was incorrectly con-
jugated. It should be 'akuuna)
Error 10) 91፡5: "was-samaaa-'i wa maa ba-naahaa." (The word maa should
have been man (meaning "who"))
Error 11) 41፡11: "... faqal laha wa lel-Arad 'iteya taw'aan aw karha qalata
atayna ta'e'een." (ta'e'een which is used for plural should be ta'e'atain)
Error 12) 7፡56: "... inna rahmata Allahi qaribun min al-mohseneen." (The
word qaribun (which is masculine) should instead be qaribah (its feminine
form))
Error 13) 7፡160: "wa qata'nahom 'ethnata 'ashrata asbatan." (Instead of
asbatan it should read sebtan. In the Arabic it literally says "twelve tribes".
That is correct in English but not correct in Arabic. In Arabic it should say
twelve tribe because the noun that is counted by a number above ten
should be singular. This rule is observed correctly for example in 7:142,
2:60, 5:12, 9:36, 12:4.)
Error 14)……እንዲህ እየተባለ በቁርአኑ ውስጥ ያሉ በርካታ ሰዋሰዋዊ ስሕተቶችን
የዐረብኛውን ጽሑፍ ለሚያውቁት ሙስሊሞች ማሳየት ይቻላል፡፡ ነገር ግን ቦታና ጊዜ
ከመቆጠብ አንጻር ይህ የእስካሁኑ ከበቂም በላይ ነው፡፡ ይበልጥ ደግሞ እነርሱ
ቁርአናቸውን በደንብ ቢያዩትና ቢመረምሩት የተሻለ ይሆናል፡፡ በንጹሕ ልቡና ሆነው
ቁርአኑን ቢመረምሩት ያን ጊዜ መጽሐፋቸው ምን ያህል የሰዎች ቅንብር መሆኑን
በትክክል ይረዱታል፡፡ በውጭው ዓለም ያሉ ሙስሊም መምህራኖች ቁርአኑን
ከእንደዚህ ዓይነት ስሕተቶች ነፃ ለማድረግ ብለው ብዙጊዜ ማስተካከያዎችን
ቢያደርጉበም አፅድተው ማስተካከል ግን አልቻሉም፡፡ በቁርአኑ ውስጥ አንድ ቃል
ትርጉም እንዲሰጥ ለማድረግ ሲባል ብቻ በቅንፍ ( ) እየተደረጉ የተጨመሩ ቃላት
እጅግ በርካታ ናቸው፡፡ እንግዲህ ከብዙ ማስተካከያዎች በኋላ እጃችን ላይ የገባው
ቁርአን ይህን ያህል ስሕተቶችን ከያዘ የመጀሪያው ቁርአንማ ምን ዓይነት ይዘት ኖሮት

362
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ይሆን? ብዙ ማሻሻያዎችን የተደረገበት የአሁኑ ቁርአን ብዙ እርስ በርሳቸው የሚጋጩ
ሀሳቦችን ከያዘ የያን ጊዜው ቁርአንማ ምን መልክ ኖሮት ይሆን? (ቁርአኑ ውስጥ ያሉትን
እርስ በርሳቸው የሚጋጩ ሀሳቦች ወደፊት እናያቸዋለን) ከዚህ አንጻር እነ አቡ በከር ገና
ሲጀመር ቁርአን ናቸው ተብለው ከተለያዩ ቦታዎች የተሰበሰቡትን የቁርአን አንቀጾች
ሰብስበው ማቃጠላቸውና እነርሱ የሚፈልጉትን ብቻ ማስቀረታቸው በጣም ትክክል
ነበሩ ማለት ነው፡፡ (ይህንንም ወደፊት በደንብ እናየዋለን) ቀጥሎ ደግሞ በቁርአኑ
ውስጥ ያሉት ታሪኮች ከሌሎች እምነቶች የተኮረጁ መሆናቸውንና ቁርአን መጽሐፍ
ቅዱስን የሚያረጋግጥ መጽሐፍ እንደሆነ ራሱ ቁርአኑ መናገሩን በዝርዝር እናያለን፡፡
5ኛ.ሌላው ቁርአኑ ሊታመን ያልቻለበት ምክንያት በውስጡ ያሉት ታሪኮች
ከሌሎች እምነቶች የተኮረጁ በመሆናቸው ነው፡- ክርስትናና እስልምና ሁለቱም
ፍጹም ተቃራኒ የሆኑ ሃይማኖቶች ናቸው፡፡ ሁለት ተቃራኒ የሆኑ ነገሮች ደግሞ ስለ
አንድ ነገር አንድ ዓይነት አቋምና አመለካከት ሊኖራቸው አይችልም፡፡ መኖርም
የለበትም፡፡ የሁለቱም አማኞች ተዋደውና ተከባብረው መኖር ይችላሉ ነገር ግን
ሃይማኖቶቹ በመሠረተ እምነታቸው ፈጽመው እስከተለያዩ ድረስ በመጽሐፎቻቸው
ውስጥ ያለውም ታሪክ ፈጽሞ የተለያየ ነው መሆን ያለበት፡፡ በውስጣቸው በአንድ ርዕሰ
ጉዳይ ላይ አንድ ዓይነትና ተመሳሳይ ታሪክ መኖር የለበትም፡፡ የሆነው ግን ይህ
አይደለም፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስና በቁርአን በሁለቱም ላይ የአንድ ሰው ታሪክ በአንድ
ዓይነት አቀራረብ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ ይህን ጊዜ ነው ‹‹ለምን?›› ብሎ መመርመር
የሚያስፈልገው፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብሉይ ኪዳን ላይ ያሉ ታሪኮች ቁርአንም
ውስጥ አሉ፡፡ ይህ እንዴት ሊሆን ቻለ?
መልሱ ቀላል ነው፡፡ ለጊዜው የብሉይ ኪዳኑን ዘመን እንተወውና በክርስቶስ
የተመሠረተው የሐዲስ ኪዳን ክርስትናና በመሐመድ የተመሠረተው እስልምና በትንሹ
የ600 ዓመት ልዩነት አላቸው፡፡ ክርስቶስ ካረገ በኋላ በ570 ዓ.ም ተወልደው ከ622
ዓ.ም በኋላ ነው መሐመድ እስልምናን የመሠረቱት፡፡ መቼም ካልነበረና ገና ወደፊት
ከሚኖር ነገር ላይ ተገልብጦ አይወሰድምና ታሪኮቹን መጽሐፍ ቅዱስ ከቁርአን ገልብጦ
ወስዷል ብሎ ማሰብ አይቻልም፡፡ ስለዚህ እርግጠኞች ሆነን መናገር የምንችለው ነገር
ታሪኮቹን ቁርአን በትንሹ 600 ዓመት ከሚቀድመው ከመጽሐፍ ቅዱስ ገልብጦ
ወስዷል፡፡ ጠብቁኝ ይህንን በደንብ አረጋግጥላችኋለሁ! በጣም የሚገርመው ሌላው
ቢቀር በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያሉትን ቅዱሳን ቁርአኑ ታሪካቸውን ገልብጦ ሲወስድ
ለየት ያለ የስም ለውጥ እንኳን አላደረገባቸውም፡፡ የመጽሐፍ ቅዱሱን ሙሴን ቁርአኑ
ሙሳ ብሎ ነው የቀየረው፡፡ ሌሎቹንም እንዴት እንደቀየራቸው ቀጥሎ ተመልከቱ፡-

363
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አዳምን አደም፣ ሔዋንን ሐዋ፣ አብርሃምን ኢብራሂም፣ ኖኅን ኑኅ፣ ዳዊትን ዳውድ፣
ሰለሞንን ሱለይማን፣ ሎጥን ሉጥ፣ ዮናስን ዩኑስ፣ ይስሐቅን ኢስሐቅ፣ ኤልያስን ኢልያስ፣
እስማኤልን ኢስማዒል፣ ያዕቆብን ያዕቁብ፣ ዮሴፍን ዩሱፍ፣ አሮንን ሀሩን…… የሐዲስ
ኪዳኖቹንም መጥምቁ ዮሐንስን የሕያ ሲለው አባቱን ዘካርያስን ደግሞ ዘከሪያ፣
ገብርኤልን ጂብሪል፣ ሚካኤልን ሚካል፣ ድንግል ማርያምን መሪየም፣ ኢየሱስን ዒሳ
በማለት ቁርአኑ ያን ያህል የተለየ የስም ለውጥ እንኳን አላደረገም፡፡ ታሪካቸው
በቁርአኑ ውስጥ የተቀመጠው የታሪክ ፍሰቱን ባልጠበቀ መልኩ ከመሆኑም በላይ
ሐሰተኛና ትርጉም አልባ በሆኑ ክስተቶች ነው ታሪኮቹ የተቋጩት፡፡
ለዚህም ማሳያ ይሆን ዘንድ አንድ ምሳሌ አንስተን ማየት እንችላለን፡፡ ሙሴ ከግብፅ
በስደት በሄደባት በምድያም ምድር የአማቱን የካህኑ ዮቶርን በጎች እረኛ ሆኖ እየጠበቀ
ሳለ ነበር ሕዝበ እስራኤልን ከፈርኦን እጅ አላቆ ከግብፅ ሀገር መርቶ እንዲያወጣ
በእግዚአብሔር የተጠራው፡፡ ካህኑ ዮቶር ሌላ ስሙ ራጉኤል ይባላል፡፡ ሊቀ ነቢያት
ሙሴ በፈርኦን ቤት ልጅ ሆኖ ቢያድግም በኋላ በባርነት ስለተያዙት ሕዝቦቹ ቅናት
አደረበትና አንዱን ግፍ ሲፈጽም የነበረን ግብፃዊ ገድሎ በስደት የሄደባት የምድያም
ምድር የዛሬዋ ኢትዮጵያ ናት፡፡ ይህ እንዴት ይታወቃል ቢሉ መጽሐፍ ቅዱሱ
ይመሰክራልና ነው፡፡ አንድም በዘኁ 12፡1 ላይ ‹‹ሙሴም ኢትዮጵያይቱን አግብቷልና
ባገባት በኢትዮጵያይቱ ምክንያት ማርያምና አሮን በእርሱ ላይ ተነጋገሩ›› ተብሎ
እንደተጻፈ ሁለትም በዘጸ 2፡21 ላይ ‹‹ለምድያምም ካህን ሰባት ሴቶች ልጆች ነበሩት…
ሙሴም ከዚያ ሰው ጋር ሊቀመጥ ወደደ፤ ልጁንም ሲፓራን ለሙሴ ሚስት ትሆነው
ዘንድ ሰጠው፡፡ ወንድ ልጅም ወለደች›› ተብሎ ስለተጻፈ ሙሴ ከፈርኦን ሸሽቶ በስደት
የሄደባት የምድያም ምድር የዛሬዋ ኢትዮጵያ ናት መባሉን መጽሐፍ ቅዱሱ በዚህ
መልኩ አስረግጦ ስለነገረን ከዚህ ሌላ ምንም ማስረጃ አያስፈልገንም፡፡ ይበልጥ ደግሞ
መጽሐፍ ቅዱስን ግለጹትና ዘጸ 2፡11-25 እና ዘኁ 12፡1-12 ላይ ያለውን በደንብ
አንብቡት፡፡
ይልቅስ እግረ መንገዴን እኔን በጣም ያስገረመኝን አንድ ነገር ማንሳት ፈለግሁ፡፡ ሙሴ
ማለት ከክርስቶስ ልደት ከ1300 ዓመት በፊት የነበረ ነቢይ ነው፡፡ በሙሴ ጊዜም ሆነ
ከዚያ በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ እግዚአብሔርን የሚያገለግል ካህን ነበረ፡፡ ይህ ደግሞ
ኢትዮጵያ ከክርስትናው ጋር ምን ያህል ጥልቅና የተሳሰረ ታሪክ እንዳላት ያሳያል፡፡ በዘጸ
18፡13-27 ላይ ያለውን ታሪክ በደንብ ብታዩት ሙሴ ሕዝበ እስራኤልን ከግብፅ
ሲያወጣ ሕዝቡን እንዴት አድርጎ መምራት እንዳለበት ምክርና መመሪያ የሰጠው
ኢትዮጵያዊው ካህኑ አማቱ ዮቶር ነው፡፡ ያን ጊዜ ካህኑ ለሙሴ የሰጠው ምክርና

364
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
መመሪያ ዛሬ በዘመናዊው ትምህርት ‹‹የሕዝብ አስተዳደር›› “public administration”
የምንለው ነው፡፡ ዘጸ 18፡13-27 ሙለውን ስታነቡት ይህን ታረጋግጣላችሁ፡፡ ታዲያ ይህ
ታሪክ ቁርአኑ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኙ ታሪኮችን ቀድቶ (copy አድርጎ)
ወስዷል ካልከው ጋር በምን ይገናኛል? እንዳትሉኝ፤ ልመጣበት ነው፡፡ በዚያውም
ኢትዮጵያና አምልኮተ እግዚአብሔር ይህን ያህል የተቆራኘ ታሪክ እንዳላቸው
እንድናውቀው ብዬ ነው፡፡ አሁን በዋናነት ለማሳየት ወደፈለኩት ነጥብ ልምጣ፡፡ ወደ
ቁርአኑ ከመግባታችን በፊት ከቁርአኑ ጋር ለማስተያየት እንዲያመቸን ስለሚረዳን
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በኦሪት ዘጸአት ላይ ከምዕራፍ 2 ቁ.11 ጀምሮ እስከ ምዕራፍ 3
ቁ.12 ድረስ ያለውን ታሪክ ቀጥሎ በደንብ ተመልከቱት፡፡
‹‹በዚያም ወራት እንዲህ ሆነ፤ ሙሴ ጎበዝ በሆነ ጊዜ ወደ ወንድሞቹ ወጣ፥
የሥራቸውንም መከራ ተመለከተ፤ የግብፅም ሰው የወንድሞቹን የዕብራውያንን ሰው
ሲመታ አየ። ወዲህና ወዲያም ተመለከተ፥ ማንንም አላየም፥ ግብፃዊውንም ገደለ፥
በአሸዋም ውስጥ ሸሸገው። በሁለተኛውም ቀን ወጣ፥ ሁለቱም የዕብራውያን ሰዎች
ሲጣሉ አየ፤ በዳዩንም ለምን ባልንጀራህን ትመታዋለህ? አለው። ያም በእኛ ላይ አንተን
አለቃ ወይስ ዳኛ ማን አደረገህ? ወይስ ግብፃዊውን እንደ ገደልኸው ልትገድለኝ
ትሻለህን? አለው። ሙሴም በእውነት ይህ ነገር ታውቆአል ብሎ ፈራ። ፈርዖንም ይህን
ነገር በሰማ ጊዜ ሙሴን ሊገድለው ፈለገ። ሙሴ ግን ከፈርዖን ፊት ኰበለለ፥
በምድያምም ምድር ተቀመጠ፤ በውኃም ጕድጓድ አጠገብ ዐረፈ። ለምድያምም ካህን
ሰባት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም መጥተው ውኃ ቀዱ፥ የአባታቸውንም በጎች
ሊያጠጡ የውኃውን ገንዳ ሞሉ። እረኞችም መጥተው ገፉአቸው፤ ሙሴ ግን ተነሥቶ
ረዳቸው፥ በጎቻቸውንም አጠጣላቸው። ወደ አባታቸው ወደ ራጉኤልም በመጡ ጊዜ
ስለ ምን ዛሬ ፈጥናችሁ መጣችሁ? አላቸው። እነርሱም አንድ የግብፅ ሰው ከእረኞች
እጅ አዳነን፥ ደግሞም ቀዳልን፥ በጎቻችንንም አጠጣ አሉ። ልጆቹንም እርሱ ወዴት
ነው? ለምንስ ያንን ሰው ተዋችሁት? ጥሩት እንጀራም ይብላ አላቸው። ሙሴም ከዚያ
ሰው ጋር ሊቀመጥ ወደደ፤ ልጁንም ሲፓራን ለሙሴ ሚስት ትሆነው ዘንድ ሰጠው።
ወንድ ልጅም ወለደች። በሌላ ምድር መጻተኛ ነኝ ሲል ስሙን ጌርሳም ብሎ ጠራው።
ከዚያም ከብዙ ቀን በኋላ እንዲህ ሆነ፤ የግብፅ ንጉሥ ሞተ፤ የእስራኤልም ልጆች
ከባርነት የተነሣ አለቀሱ፥ ጮኹም፥ ስለ ባርነታቸውም ጩኸታቸው ወደ እግዚአብሔር
ወጣ። እግዚአብሔርም የለቅሶአቸውን ድምፅ ሰማ፥ እግዚአብሔርም ከአብርሃምና
ከይስሐቅ ከያዕቆብም ጋር ያደረገውን ቃል ኪዳን አሰበ። እግዚአብሔርም የእስራኤልን
ልጆች አየ፥ እግዚአብሔርም በእነርሱ ያለውን ነገር አወቀ። ሙሴም የዮቶርን የአማቱን

365
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የምድያምን ካህን በጎች ይጠብቅ ነበር፤ ወደ ምድረ በዳ ዳርቻም በጎቹን ነዳ፥ ወደ
እግዚአብሔርም ተራራ ወደ ኮሬብ መጣ። የእግዚአብሔርም መልአክ በእሳት ነበልባል
በእሾህ ቍጥቋጦ መካከል ታየው፤ እነሆም ቍጥቋጦው በእሳት ሲነድድ ቍጥቋጦውም
ሳይቃጠል አየ። ሙሴም ልሂድና ቍጥቋጦው ስለ ምን አልተቃጠለም ይህን ታላቅ
ራእይ ልይ አለ። እግዚአብሔር እርሱ ይመለከት ዘንድ እንደ መጣ ባየ ጊዜ
እግዚአብሔር ከቍጥቋጦው ውስጥ እርሱን ጠርቶ። ሙሴ፥ ሙሴ ሆይ አለ። እርሱም
እነሆኝ አለ። ወደዚህ አትቅረብ፤ አንተ የቆምህባት ስፍራ የተቀደሰች መሬት ናትና
ጫማህን ከእግርህ አውጣ አለው። ደግሞም እኔ የአባትህ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ
የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ አለው። ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ያይ
ዘንድ ፈርቶአልና ፊቱን ሸፈነ። እግዚአብሔርም አለ፥ በግብፅ ያለውን የሕዝቤን መከራ
በእውነት አየሁ፥ ከአስገባሪዎቻቸውም የተነሣ ጩኸታቸውን ሰማሁ፤ ግብፃውያንም
የሚያደርጉባቸውን ግፍ ደግሞ አየሁ። አሁንም ና፥ ሕዝቤን የእስራኤልን ልጆች ከግብፅ
ታወጣ ዘንድ ወደ ፈርዖን እልክሃለሁ። ሙሴም እግዚአብሔርን ወደ ፈርዖን የምሄድ
የእስራኤልንም ልጆች ከግብፅ የማወጣ እኔ ማን ነኝ? አለው። እርሱም በእውነት እኔ
ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ እኔም እንደ ላክሁህ ምልክትህ ይህ ነው፤ ሕዝቡን ከግብፅ
ባወጣህ ጊዜ...›› እያለ መጽሐፍ ቅዱስ ታሪኩን በዝርዝር ይነግረናል፡፡
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያለውን ይህንን የሙሴን ታሪክ ቁርአኑ እንዴት አድርጎ
መስመሩን በሳተና በተበላሸ ሁኔታ እንደገለበጠው (copy እንዳደረገው) ቀጥሎ
እናያለን፡፡
በቁርአኑ 28፡22 ጀምሮ እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፡- ‹‹ሙሳም ወደ ምድየን
አቅጣጫ ፊቱን ባዞረ ጊዜም ጌታዬ ቀጥተኛውን መንገድ ሊመራኝ እከጅላለሁ አለ፡፡
ወደ ምድየንም ውሃ በመጣ ጊዜ በርሱ ላይ ከሰዎች ጭፍሮችን የሚያጠጡ ሆነው
አገኘ፤ ከነሱ በታችም ሁለት ሴቶችን አገኘ፡፡ ከሁለቱ አንደኛይቱም አባቴ ሆይ ቅጠረው
ከቀጠርከው ሰው ሁሉ በላጩ ብርቱው ታማኙ ነውና አለችው፡፡ ሙሳም ጊዜውን
በጨረሰና ከቤተሰቦቹ ጋር በሄደ ጊዜ ከጡር ተራራ ጎን እሳትን አየ፤ ለቤተሰቡ እዚሁ
ቆዩ፤ እኔ እሳትን አየሁ፤ ከርሷ ወሬን ወይም ትሞቁ ዘንድ የተለኮሰ ችቦን
አመጣላችኋለሁ አለ፡፡ በመጣትም ጊዜ ከሸለቆው ቀኝ ዳርቻ ከዛፊቱ በኩል
በተባረከችው ስፍራ ውስጥ ሙሳ ሆይ! እኔ የዓለማት ጌታ አላህ ነኝ በማለት ተጠራ››
እያለ ይቀጥላል ቁርአኑ፡፡ ታሪኩ በተመሳሳይ ሁኔታ በድጋሚ 27፡8-15 እና 20፡9-20
ላይም ተጽፎ ይገኛል፡፡

366
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በእስልምናው እምነት ይህ የሙሴ ታሪክ ትርጉሙ ምንድው? እንዲያው ዝም ብሎ
ይህን አደረገ ብሎ ትረካ ተርኮ ከማለፍ ውጭ ምን ምሥጢር አለው? በታሪኩ ውስጥ
ማሳየትና ማስተላለፍ የተፈለገው መልእክትስ ምንድው? እስልምናው ለእነዚህና
ሌሎችም ተያያዥ ጥያቄዎች መልስ የለውም፡፡ ታሪኩን ዝም ብሎ በታሪክነቱ ብቻ ነው
ያስቀመጠው፡፡
በክርስትናው ግን እያንዳንዱ ክስተት የጠለቀ ምሥጢርና ትርጉም አለው፡፡ ብሉይ
ኪዳን ለሐዲስ ኪዳን ምሳሌ ስለሆነ በዘመነ ብሉይ የተፈጸሙ ነገሮች ሁሉ በሐዲስ
ኪዳን ለተገለጠው ክርስቶስ ምሳሌና ትንቢት ናቸው፡፡ ክርስቶስ ወደዚህች ምድር
የመጣው ድንገት እንደ እንግዳ ደራሽ፣ እንደ ውሃ ፈሳሽ ሳይሆን ቀድሞ ነቢያትን
ትንቢት አናግሮ፣ ሱባኤ አስቆጥሮና በብዙ ምሳሌዎች ራሱን ገልጦ ነው፡፡ ስለዚህ ሙሴ
የክርስቶስ ምሳሌ ሲሆን ግብፅ የሲኦል ምሳሌ ናት፡፡ ሙሴ በግብፅ ሳለ ለወገኖቹ አግዞ
የገደለው ግብፃዊው ሰው የዲያብሎስ ምሳሌ ነው፡፡ ‹‹በአሸዋም ውስጥ ሸሸገው›› ያለው
የመስቀሉ ምሳሌ ነው፡፡ የአዳም ልጆች ምሳሌ በሆኑት በእስራኤላውያን ላይ መከራ
ያፀኑባቸው የነበሩ ግብፆች የአጋንንት ምሳሌ ናቸው፡፡ ሕዝበ እስራኤልን ግብፆች መከራ
ሲያፀኑባቸው ሙሴ የሕዝቦቹን መከራ አይቶ በማዘን ግብፃዊው ገድሎ በአሸዋ
መቅበሩና በኋላም ከግብፅ ምድር ተሰዶ ሕዝቦቹን ከግብፅ ባርነትና አሽከርነት ነፃ
ማውጣቱ መድኃኔዓለም ክርስቶስ በክፉ አጋንንት የአዳምን ልጆች የደረሰባቸውን
ስቃይና በደል ተመልክቶ አዝኖላቸው ከዙፋኑ ወርዶ ሞቶ ሰይጣንን በመስቀሉ ገድሎ
የአዳምን ልጆች ሁሉ ከሲኦል እስራት ነፃ የማውጣቱ ምሳሌ ነው፡፡ ውስጡ ሌሎች ብዙ
ምሥጢራት አሉት፡፡ ስለዚህ ቁርአኑ ውስጥ ዝም ብለው እንደልጆች ተረት
በታሪክነታቸው ብቻ ተጽፈው የተቀመጡት ታሪኮች በክርስትናው ውስጥ ግን እጅግ
የጠለቀ ምሥጢርና ትርጉም ነው ያላቸው፡፡
ሙሴ ‹‹እነሆም ቍጥቋጦው በእሳት ሲነድድ ቍጥቋጦውም ሳይቃጠል አየ›› ተብሎ
የተነገረውም እንዲሁ ታላቅ ምስጢር አለው፡፡ ቁርአኑ እንደሚለው ሙሴ ወደ እሳቱ
ሄዶ ወሬን ወይም ቤተሰቡ የሚሞቀው የችቦ እሳት አላመጣም ሊያመጣም አይችልም፡፡
ይልቁንም ያቺ ነደ እሳት ሰፍሮባት፣ በነደ እሳት ተከባ ሳለ ነገር ግን ጫፎቿ ምንም
ሳይቃጠሉ ሙሴ ያያት ያቺ ዕፅ የድንግል ማርያም ምሳሌ ናት፡፡ ሙሴ በግልጽ ያየው
ነበልባል ከሐመልማል፣ ሐመልማል ከነበልባል ጋር ተዋሕዶ፣ ነበልባሉ ሐመልማሉን
ሳያቃጥለው፤ ሐመልማሉ ነበልባሉን ሳያጠፋው ነው፡፡ ይህንንም ምስጢር በደንብ
ለመረዳት ወደዚያ ሲጠጋ እግዚአብሔር ከቁጥቋጦው ውስጥ ሆኖ በመጣራት
ጫማውን ከእግሩ እንዲያወልቅ ነግሮታል፡፡ የዚህ ምሳሌው ለጊዜው ሐመልማል

367
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የተባለ የሕዝበ እስራኤል የመከራቸው ምሳሌ ነው፡፡ ሐመልማሉ ነበልባሉን
ያለማጥፋቱ እስራኤልም መከራውን ንስሐ ገብተን ቀኖና ይዘን እናርቀው
አለማለታቸውን ሲያጠይቅ፤ ነበልባሉ ሐመልማሉን ሳያቃጥል መታየቱ የግብፅ መከራ
እስራኤልን ጨርሶ አለጠፋቸውምና ይህን ሲያጠይቅ ነው፡፡ ፍጻሜው ግን ነበልባሉ
የክርስቶስ፣ ሐመልማሉ ደግሞ የድንግል ማርያም ምሳሌ ነው፡፡ ነበልባሉ ሐመልማሉን
እንዳላቃጠለው ሁሉ እሳተ መለኮት ክርስቶስም 9 ወር ከ5 ቀን በማሕፀኗ ባደረ ጊዜ
ድንግል ማርያምን ባሕርየ መለኮቱ አላቃጠላትም፤ ሐመልማሉ ነበልባሉን
እንዳላጠፋው ሁሉ ክርስቶስም ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍስን ነፍስ
ነስቶ ሰው ቢሆንም መለኮትነቱ አልተለወጠም፡፡ አንድም ሙሴ ያየው የነበልባል
የሐመልማል ተዋሕዶ የመለኮትና የሥጋ ተዋሕዶ ምሳሌ ነው፡፡ ነበልባሉ ሐመልማሉን
እንዳላቃጠለው ሐመልማሉ ነበልባሉን እንዳላጠፋው ሁሉ ምልአቱን፣ ስፋቱን፣ ርቀቱን
ሳይተው ሥጋም ግዙፍነቱን ሳይተው የመዋሐዳቸው አንድ አካል አንድ ባሕርይ
የመሆናቸው ምሳሌ ነው፡፡
ይህንን በእርግጥ እውነተኞቹ ክርስቲያኖች ጠንቅቀው ያውቁታል፡፡ ነገር ግን ይህን
የመሰለ ጥልቅ ምስጢርና ትርጉም ያለውን የሙሴን ታሪክ መሐመድ በቁርአናቸው ላይ
ገልብጠው ወስደው በእንዴት ዓይነት አስከፊ ሁኔታ እንደተጠቀሙበት ማሳየት
ስለፈለኩ ነው ይህን ያነሳሁት፡፡ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ
ብሉይ ኪዳን ላይ ያሉ የቅዱሳን ታሪኮች ሁሉ በቁርአኑ ውስጥ የተቀመጡት የታሪክ
ፍሰታቸውን ባልጠበቀ መልኩ ከመሆኑም በላይ ሐሰተኛና ትርጉም አልባ በሆኑ
ክስተቶች ነው ታሪኮቹ የተቋጩት፡፡ የራስ ያልሆነ ገንዘብ አንድ ቀን እንደተሰረቀ
መታወቁ አይቀርም፡፡ እውነት ስትመረመር ሐሰት በራሷ ጊዜ ይፋ መውጣቷ
አይቀርም፡፡ ነቢያቸው መሐመድም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያለውን ነገር ንባቡን
እንጂ ምሥጢሩን መስረቅ ስላልቻሉ ሐሰተኛነታቸው በገሃድ ሊታወቅባቸው ችሏል፡፡
ቁርአናቸው የአንዳንዶቹን ታሪክ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንደተጻፈው አድርጎ
ይጀምረውና የሆነ ቦታ ላይ አካሄዱንና ይዘቱን ይለውጠዋል፡፡ ከላይ ያየነው የሙሴ
ታሪክ የዚህ አንድ ማሳያ ነው፡፡ ከዚህ በተለየ ሁኔታ ግን ቁርአኑ ጆሮን ጭው
የሚያደርጉ ውሸቶችንም ከክርስትናው ጋር እያገናኘ ይናገራል፡፡ ለምሳሌ ከዚህ በፊት
እንዳየነው ክርስቲያኖቹ ምን ብለው ነው የሚያምኑት የሚለውን ነገር እንኳን በቅጡ
አያውቀውም፡፡ ድንግል ማርያምን ከሦስቱ ሥላሴ አንዷ ናት ብሎ ማቅረቡ ፈጽሞ
በክርስትናው የሌለ ነው፡፡ ‹‹ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው›› የሚለውን
መሠረታዊና ዋነኛ የክርስትና ትምህርት ቁርአኑ የሚረዳው ባልና ሚስት አንሶላ

368
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ተጋፈው በግብረ ሥጋ ግንኙነት እንደወለዱት አድርጎ ነው፡፡ በክርስትናው ግን ፈጽሞ
እንዲህ አይደለም፡፡ (ዝርዝሩን በገጽ---ላይ ይመልከቱ፣ ወደፊት የእውነተኛውን
ክርስትና ትምህርትም በደንብ እናየዋለን) አሁን ግን ለማሳየት የፈለኩት ቁርአኑ
የአንዳንዶቹን ታሪክ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንዳለው አድርጎ ይጀምርና የሆነ ቦታ ላይ
አካሄዱንና ይዘቱን ሲለውጥ በሌላ በኩል ደግሞ ጆሮን ጭው የሚያደርጉ ውሸቶችን
ከክርስትናው ጋር እያገናኘ መናገሩን ነው፡፡ የተወሰኑትን ለማየት ያህል፡-
እንደ ቁርአኑ አገላለጽ ሰይጣን ከገነት የተባረረው ለአዳም አልሰግድም ብሎ ነው
(18፡50)፤ አዳምና ሔዋን ከገነት ከተባረሩ በኋላ ምህረትን ስለለመኑ በሕይወት ኑሩ
ተብለው በመሬት ኖሩ እንጂ ወደ ገነት ተመልሰው እንደገቡ ቁርአኑ አይናገርም (7፡11-
27፣ 20፡115-122፣ 38፡71-85፣ 2፡30-37)፤ አብርሃም ካዕባ የተባለውን ቤተ ጣኦት
በመካ እንደገነባ እና የዐረብ ነቢይ ከመገለጥ ጋር እንዲመጣ እንደጸለየ ቀርአኑ ይናገራል
(3፡96፣ 2፡125-131፣ 22፡26)፤ ከዚህም ሌላ ቁርአኑ የሙሴ እኅት ማርያምንና የጌታን
እናት ድንግል ማርያምን አንድ እንደሆኑ መናገሩ፣ ኢዮብ ሚስቱን እንደበደባት
መናገሩ፣ በሙሴ ጊዜ ሰማርያ የሚባል ስምና ቦታ ባልነበረበት ወቅት ቁርአኑ ግን
የወርቁን ጥጃ የሠሩት ሰማርያውያን እንደሆኑ መናገሩ፣ ንጉሡ ሰለሞን ከወፎች ጋር
ቃል በቃል እንደተነጋገረ፣ ሰይጣን ከገነት ውስጥ የተባረረው ለአዳም አልሰገደም ብሎ
መሆኑን ቁርአኑ መናገሩ፣ ኢየሱስ ስለ መሐመድ መምጣት ትንቢትን እንደተናገረ
አድርጎ ቁርአኑ ይናገራል፡፡ ኢየሱስም አልተሰቀለም በእርሱ ተመሳስሎባቸው ሌላ ሰው
ነው የሰቀሉት በማለት ይናገራል፡፡ 4፡157፡፡ በሱረቱ መሪየም 19፡16-35 ላይም ስለ
ድንግል ማርያም ሲናገር ልጇን ለመፀነስ እርሷ ወደ ሩቅ ስፍራ እንደሄደች፣ ምጥም
በጀመራት ጊዜ ከዘንባባ ዛፍ ስር እንደተኛች፣ በምጡ ሕመም ምክንያት ይህ ከመሆኑ
በፊት በሞትኩ ኖሮ የተረሳም ነገር በሆንኩ ኖሮ በማለት እንደተናገረች፣
የማታውቀውም ድምፅ እርሷን በመልካም ዜና እንዳፅናናትና እንድትጠጣውም ተብሎ
ወንዝ በአጠገቧ እንዲያልፍ እንደተደረገላት እንዲሁም የዘንባባውን ዛፍ ብትወዘውዘው
ቴምር እንደሚረግፍላትና እንደምትበላ ተነግሯታል በማለት ይናገራል፡፡ ቁርአኑ
እነዚህንና ሌሎችንም ብዙ አዳዲስ አስቂኝና አሳዛኝ ፈጠራዎችን ይዟል፡፡ ነገር ግን
እነዚህ ነገሮች በክርስትናው ፈጽሞ የሌሉ ነገሮች ከመሆናቸውም በላይ አሳዘኝ የፈጠራ
ተረቶች ናቸው፡፡
በመሐመድ በተነሡበት ዘመን እነዚህንና መሰል ትምህርቶቻቸውን ለክርስትያኖችና
ለአይሁዶች ይዘው በመምጣት ለማስተማር ሞክረው ነበር ነገር ግን እነርሱ ፈጽሞ
ሊቀበሏቸው አልቻሉም፡፡ መሐመድ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያሉ ታሪኮችን ሲፈልጉ

369
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ካለው ጋር አመሳስለው፣ ሲፈልጉ ይዘቱን በተወሰነ መልኩ
ብቻ ቀየር አድርገው፣ ሲፈልጉ በወቅቱ የነበሩ የመናፍቃንን ትምህርትና የራሳቸውን
ምኞትና ፈጠራዎች ጨምረው ነበር ሲያስተምሩ የነበረው፡፡ አሁን በቁርአኑ ውስጥ
ተጽፎ ያለውም ይኸው ነው፡፡ መሐመድ እነዚያን ዝብርቅርቅና ትርጉም አልባ
ታሪኮችን ከክርስቲያኖቹ መጽሐፍ በተሳሳተ መንገድ ቀድተውና ኮርጀው
መስመራቸውን በሳተ መልኩ ማስተማራቸው በክርስትያኖችና በአይሁዶች ዘንድ
ቀተባይትን ስላሳጣቸው ጂሃድን የመፍትሄ አካል አድርገው በወቅቱ በመዲናና
አካባቢዋ ያሉ አይሁዶችንና በሌላም ቦታ ያሉ ክርስቲያኖችን ሊያጠፉ ችሏል፡፡
በእነርሱ ዘንድ ተቀባይነትን እንዳላገኙ ሲያውቁ በ2ኛ ደረጃ ምን አደረጉ መሰላችሁ?
መሐመድ ከሌሎች እምነቶች በኮረጁት ትምህርት ምክንያት ከተፈጠረባቸው
አለመረጋጋትና ከዚህም አስቸጋሪ መምታታት ውስጥ ለመውጣት ሲሉ ከጂሃድ ቀጥሎ
የነበራቸው ብቸኛ አማራጭ ‹‹ክርስትያኖችንና አይሁዶችን መጽሐፍ ቅዱስን
ለውጠውታል›› የሚል ወቀሳና ክስ ማቅረብ ነበር፡፡ ይህን ወቀሳና ክስ አሁንም ያሉት
ሙስሊሞች ያቀርቡታል፡፡ እነዚያን ቁርአን ግልብጥብጣቸውን ያወጣቸውና ትርጉም
አልባ ያደረጋቸው ታሪኮች በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጻፉትኮ መሐመድ
ከመወለዳቸው ቢያንስ ከ600 ዓመት በፊት ነው፡፡ ለዚያውም የሐዲስ ኪዳኑን ብቻ
ወስደን ነው፡፡ ታዲያ እንዴት በፊት የነበረው ነገር ገና ወደፊት ከስንት መቶ ዓመት
በኋላ ከሚመጣ ነገር ላይ ለውጥ ሊያደርግ ይችላል? እንዲህስ ብሎ የሚያስብ ምን
ዓይነት አእምሮ ነው? ደግሞ ለውጠውታል ከተባለ ለምንድን ነው ቁርአኑ
መሐመድንም ሆነ ሙስሊሞችን ስለ እስልምናው በመጠራጠር ውስጥ ቢሆኑ
የመጽሐፉን ሰዎች ማለትም ክርስትያኖችንና አይሁዶችን እንዲጠይቁ ያዘዛቸው?
(ቁርአኑ ሙስሊሞች ክርስቲያኖችን ጠይቀው እውነቱን እንዲረዱ ያዘዘ መሆኑን
በቀጣዩ ርዕስ ላይ በደንብ እናየዋልን፡፡) ታዲያ እውነትን ለማወቅ እንዴት ከተለወጠ
ነገር አረጋግጡ ይባላል? ምንም ይባል ምን የቱንም ያህል ከንቱ ምክንያት ይቅረብ
ካልነበረና ገና ወደፊት ከሚኖር ነገር ላይ ገልብጦ ወስዶ ለውጥ ማድረግ አይቻልም፡፡
ፈጽሞ ሊሆንና ሊታሰብ የማይችል ነገር ነው፡፡ ሙስሊም ወገኖቻችን ‹‹መጽሐፍ ቅዱስ
ተለውጧል›› እያሉ በነፍሳቸው ለዘላለም ከሚሞቱ ይልቅ የራሳቸውን አእምሮ
ለውጠው ወደ ሕይወት እንዲመጡ ከልብ ልንጸልይላቸው ይገባል በእውነት!!!

370
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
6ኛ.ቁርአኑ ታማኝ ካልሆነባቸው ምክንያቶች ውስጥ አንዱ መጽሐፍ ቅዱስን
አረጋግጣለሁ ማለቱ ነው፡- እስካሁን እንዳየነው ቁርአን መቼም ቢሆን መጽሐፍ
ቅዱስን ሊያረጋግጥ አይችልም፡፡ ግን ደግሞ ምንም እንኳን ሊያረጋግጠው ባይችልም
ቁርአኑ በራሱ መጽሐፍ ቅዱስን አረጋግጣለሁ ብሎ ተቃራኒው ነኝ ለሚለው
የክርስቲያኖች መጽሐፍ ዕውቅና መስጠቱ ነገሩን አስገራሚም አስቂኝም ያደርገዋል፡፡
ቁርአኑ ይህንን በግልጽና በድፍረት ነው የሚናገረው፡፡ ‹‹ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ
ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲሆን (ቁርአንን) በእውነት
አወረድን›› ይላል፡፡ ሱረቱ አል-ማኢዳህ 5፡48፡፡ ተመሳሳይ የሆኑ አገላለጾችን ቁርአኑ
ላይ ብዙ ቦታ ተጽፈው እናገኛለን፡፡ ለምሳሌ፡-
‹‹ቁርአን የሚቀጣጠፍ ወሬ አይደለም፤ ግን ያንን በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ፣ ለነገርም
ሁሉ ገላጭ ነው›› (12፡111) ፤ ‹‹አላህ አወረደው በላቸው፡፡ ያንንም በፊቱ የነበረውን
መጽሐፍ አረጋጋጭ መጽሐፍ ነው›› (6፡92)፤ ‹‹እናንተ መጽሐፉ የተሰጣችሁ ሆይ!
ከናንተ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድነው ቁርአን እመኑ›› (4፡47)፤
‹‹ከእነርሱም ጋር ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭ የሆነ መጽሐፍ ከአላህ ዘንድ
በመጣላቸው ጊዜ…›› (2፡89)፣ ‹‹ቁርአን ከእነርሱ ጋር ላለው መጽሐፍ አረጋጋጭ
እውነተኛ ሲሆን ይክዳሉ›› (2፡91)፤ ‹‹ቁርአኑን ከበፊቱ ለነበሩት መጻሕፍት አረጋጋጭ
ለምእመናን መሪና ብስራት ሲሆን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታል›› (2፡97)፤
‹‹እነርሱ ጋር ላለው መጽሐፍ አረጋጋጭ የሆነ መልክተኛ ከአላህ ዘንድ በመጣ
ጊዜ…›› (2፡101)፣ ‹‹ከርሱ በፊት ያሉትን መጻሕፍት የሚያረጋግጥ ሲሆን ቁርአንን ባንተ
ላይ ከፋፍሎ በእውነት አወረደ›› (3፡3)፤ ‹‹ያም ከመጽሐፉ ወዳንተ ያወረድንልህ ከበፊቱ
ላለው አረጋጋጭ ሲሆን እርሱ እውነት ነው›› (35፡31) እንዲሁም 10፡37፣ 46፡12፣
46፡30፣ 5፡43፣ 3፡81፣ 37፡37 ይመልከቱ፡፡
አሁን ደግሞ ወጣ ያለ አንድ አስቂኝ የቁርአን ጥቅስ ላሳያችሁ ነው፡፡ በሱረቱ አል-ኒሳእ
4፡157 ላይ ‹‹የመሪየምን ልጅ አልመሲህ ዒሳን ገደልን በማለታቸውም ረገምናቸው፤
አልገደሉትም፤ አልሰቀሉትምም፤ ግን ለነሱ የተገደለው ሰው በዒሳ ተመሰለ፤ በእርግጥም
አልገደሉትም›› ተብሎ እንደተጻፈ ክርስቶስ አልተሰቀለም በማለት ይልቁንም ሌላ ሰው
በእርሱ ተመስሎ እንደተሰቀለ ቁርአኑ ይናገራል፡፡ እጅግ የሚያስቀው ነገር ቁርአኑ
የክርስቶስን መሰቀል እንዲህ ሽምጥጥ አድርጎ እየካደ እንደገና መልሶ መጽሐፍ ቅዱስን
አረጋግጣለሁ ማለቱ ነው፡፡ ይህ እብደትም ጭምር ነው በእውነት! መጽሐፍ ቅዱስ
ማለትኮ ከመጀመሪያው ገጽ (ከዘፍጥረት) ጀምሮ እስከ መጨረሻው ገጽ (ዮሐንስ
ራእይ) ድረስ የክርስቶስን ሰው መሆንና ዓለሙን ሁሉ ለማዳን ሲል ተሰቅሎ መሞቱን

371
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ነው የሚናገረው፡፡ ይህን ደግሞ ቅዱሳት መጻሕፍት ብቻ ሳይሆኑ የዓለም ታሪክም
በብዙ ማስረጃዎች የሚያረጋግጠው እውነት ነው፡፡ ታዲያ ቁርአን ይህንን ሀቅ እየካደና
እየተቃወመ እንደገና መልሶ መጽሐፍ ቅዱስን አረጋግጣለሁ ማለት ምን ዓይነት ቅጥፈት
ነው? ለመሆኑ መጽሐፍ ቅዱስና ቁርአን በአጠቃላይ ይዘታቸውም ቢሆን የሰማይና
የምድር ያህል ተራርቀው ሳለ፣ የብርሃንና የጨለማ ያህል ተለያይተው ሳለ፣ ቁርአኑ
እንዴት የክርስቲያኖቹን መጽሐፍ አረጋግጣለሁ ይላል? ማረጋገጥ አልቻለም እንጂ
ቢችል ኖሮስ እንዴት በሌሎች እምነት ላይ ይደገፋል? ለምንስ ለክርስቲያኖቹ መጽሐፍ
ታኮ መሆን ፈለገ? ለምን ራሱን ችሎ አልቆመም? አረጋጋጭ ስለመሆኑስ ለምን ይህን
ያህል አሰልቺ በሆነ መልኩ ትኩረት ሰጥቶ ሊናገር ቻለ? ይህም ሁሉ ነገር በአጠቀላይ
ቁርአኑን ትዝብት ውስጥ እንዲገባና በአማኞቹም ዘንድ ታማኝነት እንዳይኖረው
አድርጎታል፡፡ ብዙዎቹም አማኞቹ አፍረውበታል፡፡ እኔን ጨምሮ ብዙዎች በጣም
ሙስሊሞች ቁርአኑን በደንብ ከመረመሩት በኋላ እስልማውን እርግፍ አድርገው
በመተው ወደ ክርስትናው የመጡትም ለዚህ ነው፡፡
መሐመድ ስለ ክርስቲያኖችና አይሁዶች ጥሩም መጥፎም አመለካከቶች ነበሯቸው፡፡ ጥሩ
አመለካከታቸውን ስናየው የማባበል ሥራ ይሠሩበት የነበረውን አካሄድ እናገኛለን፡፡ ይህም
እስልምናን ገና መስበክ እንጀመሩ ለሚመሠርቱት እምነት ክርስቲያኖቹ መነሻቸው እንደሆኑ፣
መጻሕፍቶቻቸውም ትክክል እንደሆኑ፣ በነቢያቶቻቸውም እንደሚያምኑ፣ መንግሥተ ሰማያትም
እንደሚገቡ ሆኖም ግን በአላህና በእርሳቸውም ነቢይነት ማመን እንዳለባቸው ያስተምሩ ነበር፡፡
(እነዚህ ነገሮች በቁርአኑ ስለተካተቱ በኋላ በደንብ እናያቸዋለን፡፡)
ሁለተኛው አቋማቸው ግን ከዚህ የተለየ ነበር፡፡ መሐምድ ክርስቲያኖችንና አይሁዶችን
ዕውቅና እየሰጧቸው ለእስልምናውም እነርሱ ምንጭ መሆናቸውን፤ ቁርአንም
የእነርሱን መጽሐፍ እንደሚያረጋግጥ ይነግሯቸው ነበር፡፡ ለማመሳሰል ሲሉ ይህን ሁሉ
እየተናገሩ ቢያስተምሯቸውም እምነታቸውን ፈጽሞ እንዳልተቀበሏቸው ሲያውቁ ያን
ጊዜ ፊታቸውን አዞሩባቸውና ሁለተኛ አቋማቸውን በተግባር ማሳየት ጀመሩ፡፡
‹‹የተረገሙና ክፉዎች ናቸው፣ የማያምኑ ናቸው፣ ደንቆሮዎች ናቸው፣ ሲኦል ነው
የሚገቡት፣ መጽሐፋቸውን ለውጠዋል…›› የሚሉ ትችቶችን አቀረቡባቸው፡፡ ‹‹እናንተ
መጽሐፉን የተሰጣችሁ ሆይ! ፊቶችን ሳናብስና በጀርባዎች ላይ ሳንመልሳቸው ወይም
የሰንበትን ባለቤቶች እንደረገምን ሳንረግማቸው በፊት ከእናንተ ጋር ያለውን
የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድነው (ቁርአን) እመኑ፤ የአላህም ትእዛዝ ተፈጻሚ
ነው›› (4፡47)፤ ‹‹የእስራኤል ልጆች ቃልኪዳናቸውንም በማፍረሳቸው ረገምናቸው፤
ልቦቻቸውንም ደረቆች አደረግን፤ ቃላትን ከቦታዎቻቸው ይለውጣሉ›› (5፡12)፤
‹‹አይሁዶችና ክርስቲያኖችም ሃይማኖታቸውን እስከምትከለተል ድረስ ካንተ ፈጽሞ
372
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አይወዱም›› (2፡120) እንዳለ ቁርአኑ፡፡ ስለዚህ መሐመድ በትችትና በነቀፌታ ብቻ
አላቆሙም በመጨረሻ በአካባቢው በሚኖሩት ላይ ጂሃድ አውጀውባቸው ለሰይፍ
ዳረጓቸው፡፡ እንዲሁም ‹‹አላህ ወደ ዝንጀሮነትና ከርከሮነት ለውጧቸዋል›› በማለትም
ተናግረዋል፡፡ 5፡60፡፡
ወደ መነሻው ሀሳብ ልመለስና መሐመድ ‹‹ነቢይነቴን ብቻ ተቀበሉኝ አላህም አምላክ
እንደሆነ እመኑ እንጂ የእናንተን መጻሕፍት እቀበላለሁ›› ብለው በተነሡበት ሰዓት
ክርስትያኖችንና አይሁዶችን ‹‹የመጽሐፉ ሰዎች›› (people of the book) አንዳንድ ቦታ
ደግሞ ‹‹የመጽሐፉ ባለቤቶች›› እያሉ ብዙጊዜ ጠቅሰዋቸዋል፡፡ (3፡110፣ 4፡115፣ 5፡59፣
5፡65፣ 5፡68፣ 5፡77፣ 17፡4፣ 98፡6) የዕውቀት ባለቤቶች መሆናቸውን ተናግረውላቸዋል፡፡
የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍቶቻቸውም ብርሃን እንደሆኑና ቀጥተኛ መመሪያዎች
እንደሆኑ ቁርአኑም ይህን ሊያረጋግጥ እንደመጣ ተናግረዋል፡፡ በቁርአኑ ላይ በግልጽ
እንደተጻፈው መጽሐፋቸው የክርስቲያኖቹን መጽሐፍ አረጋጋጭ ከመሆኑም በላይ
መሐመድም ሆኑ ተከታዮቻቸው ሙስሊሞች በክርስቲያኖቹ መጽሐፍ እንዲያምኑና
የማውቁትም ነገር ቢያጋጥማቸው እንኳን ክርስቲያኖቹን እንዲጠይቁና እንዲረዱ
አዘዋቸዋል፡፡ ቀጥሎ ያሉትን ጥቅሶች ተመለከቱ፡-
1ኛ. ‹‹ቁርአን ከአላህ ሌላ ከሆነ ፍጡር የተቀጠፈ ሊሆን አይገባውም፤ ግን ያንን ከርሱ
በፊት ያለውን መጽሐፍ የሚያረጋግጥና በመጽሐፉ ውስጥ ያለውን የሚዘረዝር፣ በርሱ
ጥርጣሬ የሌለበት ሲሆን ከዓለማነት ጌታ የተወረደ ነው፡፡›› (10፡37)
2ኛ. ‹‹እኛ ተውራትን (ኦሪትን) በውስጧ መምሪያና ብርሃን ያለባት ስትሆን አወረድን፤
እነዚያ ትእዛዝን የተቀበሉት ነቢያት በነዚያ ይሁዳውያን በሆኑት ላይ በርሷ ይፈርዳሉ፤
ሊቃውንቱና ዐዋቂዎቹም ከአላህ መጽሐፍ እንዲጠብቁ በተደረጉትና በእርሱም ላይ
መስካሪዎች በሆኑት ይፈርዳሉ፤… በፈለጎቻቸውም በነቢያቶቹ ፈለግ ላይ የመሪየምን
ልጅ ዒሳን ከተውራት (ከኦሪት) በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ ሲሆን አስከተልን፤
ኢንጂልንም (ወንጌልንም) በውስጡ ቀጥታና ብርሃን ያለበት በስተፊቱ ያለችውን
ተውራትንም የሚያረጋግጥ ለጥንቁቆችም መሪና ገሳጭ ሲሆን ሰጠነው›› (5፡44-46)
3ኛ. ‹‹ወደ አንተም ካወረድነው (ቁርአንን) በመጠራጠር ውስጥ ብትሆን እነዚያን
ከአንተ በፊት መጽሐፉን የሚያነቡትን ጠይቅ›› (10፡94)
4ኛ. ‹‹ከአንተም በፊት ወደነሱ የምናወርድላቸው የሆኑ ሰዎችን እንጂ ሌላ አልላክንም፤
የማታውቁ ብትሆኑ የመጽሐፉን ባለቤቶች ጠይቁ›› (21፡7)
5ኛ. ‹‹አላህ በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ በዚያም ከበፊቱ ባወረደው
መጽሐፍ እመኑ›› (4፡136)

373
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
6ኛ. ‹‹በጣም የተብራራውንም መጽሐፍ ሰጠናቸው›› (37፡117)
7ኛ. ‹‹እነዚያ መጽሐፉን የሰጠናቸው ተገቢ ንባቡን ያነቡታል፤ እነዚያ በእርሱ
ያምናሉ›› (2፡121)
8ኛ. ‹‹በአላህና ወደኛ በተወረደው ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅ
ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው፣ በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም
ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለያይ ስንሆን
አመንን፤ እኛም ለእርሱ ለአላህ ታዛዦች ነን በሉ›› (2፡136)
9ኛ. ‹‹እናንተ የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! ተውራትንና ኢንጂልን (ኦሪትንና ወንጌልን)
ከጌታችሁም ወደናንተ የተወረደውን እስከምታቆሙ ድረስ በምንም ላይ
አይደላችሁም›› (5፡68)
ቁርአኑ በእንደዚህ ዓይነት መልኩ ለመጽሐፍ ቅዱስ ታኮ መሆን ለምን ፈለገ? ለሚለው
ጥያቄ መልሱ አንድና አንድ ነው- ቁርአኑ በራሱ ሙሉ ስላልሆነ ነው፡፡ መሐመድ
ታሪኮቹን ከክርስትናው ገልብጠው ወስደው ራሳቸው በሚፈልጉት መልኩ
በጸሐፊዎቻቸው አማካኝነት ካጻፈፉና ካዘጋጁ በኋላ ነው ‹‹ቁርአን ከሰማይ ወረደልኝ››
ያሉት፡፡ ለዚያውም ቁርአኑ በ23 ዓመታት ውስጥ በተለያየ ጊዜ እንደወረደላቸው ነው
የተናገሩት፡፡ ሙሉው ቁርአን ማለትም 114ቱም ሱራዎች (ምዕራፎች) ለምን በአንድ ጊዜ
አልወረዱላቸውም? በየጊዜው የሚያጽፉትን ነገር ነበር ‹‹ከሰማይ ወረደልኝ›› ይሉ
የነበረው፡፡
ነቢያቸው በወቅቱ ለንግድ በሄዱባቸው ሀገራት ያገኙዋቸው መናፍቃን ስለ ክርስትናው
በተሳሳተ መንገድ የተረኩላቸው ተረቶችና የምንፍቅና መጻሕፍቶቻቸው መሐመድን
ለከፋ ስሕተት አጋልጠዋቸዋል፡፡ ቁርአኑም በግልጽ ‹‹በእርግጥ ካለፉት ወሬዎች ባንተ
ላይ እንተርካለን፤ ከእኛም ዘንድ በእርግጥ ቁርአንን ሰጠንህ›› (20፡99) ተብሎ
እንደተነገረ ሌሎች የተረኩላቸውን ወሬዎች ስለተቀበሉ በክህደት ላይ የነበሩ ሰዎች
ለበለጠ ክህደት ዳርገዋቸዋታል፡፡ ምናልባት በመርዝ ሊሞቱ ሲሉ ንስሓ ሊገቡ ፈልገው
ይሆን እንዴ መሐመድ ኃጢአተኛ መሆናቸውንና ስሕተተት መሥራታቸውን
በቁርአናቸው ላይ ያሰፈሩት ??? ለማንኛውም እሳቸው ለፈጠሩት እጅግ ከባድ ስሕተት
ዋና አቀናባሪው የሰው ልጆች ሁሉ በእውነተኛው አምላክ አምነው፣ እውነተኛዋን
ሃይማኖት ይዘው እንዳይድኑ የሚፈልገውና ‹‹ሐሰተኛ የሐሰት አባት›› (ዮሐንስ ወንጌል
8፡44) የተባለው እርሱ ዲያብሎስ ነው፡፡ በቃ ይሄ ነው እውነቱ፡፡ በእምነት ጉዳይ ላይ
በአጠቃላይ የተፈጠረው ልዩነትኮ በክርስቶስና በዲያብሎስ መካከል ያለ ልዩነት ነው
እንጂ የክርስትናና የእስልምና ጉዳይ አይደለም!!!

374
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
7ኛ.ቁርአኑ ለመሐመድ ሰይጣናዊ በሆነ መንገድ የተገለጠ በመሆኑ ታማኝ አይደለም
ይህንን ጉዳይ በገጽ—- ላይ ‹‹ሰይጣናዊ መገለጦች›› በሚል ርዕስ እንዲሁም በገጽ—ላይ
‹‹መሐመድ ባደረባቸው መንፈስ ምክንያት ራሳቸውን ሊያጠፉ ይሞክሩ ነበር›› በሚል
ርዕስ በስፋት ስላየነው አሁን በድጋሚ ማንሳቱ ተገቢ ስላልሆነ አልመለስበትም፡፡
ስለዚህ ወደኋላ ሄደው በጠቀስኳቸው ገጾች ላይ ዝርዝር መረጃዎችን ማለትም
በትክክል ለመሐመድ በመልአኩ ጂብሪል ተመስሎ የተገለጠላቸው ሰይጣን እንደነበር
የሚገልጸውን የሐዲስ መረጃ በገጾቹ ላይ ይመልከቱ፡፡
8ኛ.ቁርአኑ አጠቃላይ ይዘቱ እጅግ አሰልቺ በመሆኑ ታማኝ አይደለም፡- አንድ
የከፋው ወይም ያዘነ ሰው ቁርአንን ገልጾ ቢያነብ የግድያ፣ የዛቻና የማስፈራሪያ ቃላት
በብዛት ተደርድረው ያገኛል እንጂ ከሀዘኑ ሊያፅናኑት፣ መከፋቱን ሊያርቁለት የሚችሉ
አፅናኝ ቃላትን አያገኝም፡፡ በእርግጥ በጀነት ስላለው ወሲባዊ ሕይወት ቁርአኑ በደንብ
ይተርካል፡፡ ከዚህ ውጭ ግን ቁርአኑ የአላህን ሕልውና ከመግለጽ ይልቅ ስለ ተቃራኒው
የክርስትና ሃይማኖት ነው በብዛት የሚያወራው፡፡ ተጀምረው ያልተቋጩ ሀሳቦች
ይበዙበታል፡፡ መልእክቶቹ ግልጽ አይደሉም፡፡ አንድን ሀሳብ አድካሚ በሆነ ሁኔታ
በጣም በተደጋጋሚ ይጠቅሳል፡፡ እነዚህና ሌሎቹም አግባብነት የሌላቸው ባሕርያቶቹ
ቁርአኑን በጣም አሰልቺ አድርገውታል፡፡ እነዚህ ነገሮች ደግሞ እንኳን አምላክ ነው
ከሚባል አካል ሊገኙ ይቅርና ከአንድ ተራ ምድራዊ ደራሲ ራሱ የሚጠበቁ አይደሉም፡፡
ቁርአንን ፈጽሞ ማመን አይቻልም፡፡ እኔ ይህንን የምናገረው ለመተቸት አይደለም፡፡
የቁርአኑን የተወሰኑ ገጾችን ብቻ በማየት ይህንን እኔ ያልኩትን ነገር ማረጋገጥ ይቻላል፡፡
እደግመዋለሁ ሙሉውን አይደለም ያልኩት የተወሰኑ የቁርአኑን ገጾችን ብቻ በማየት
እኔ የተናገርኳቸውን ነገሮች ማረጋገጥ ይቻላል፡፡
9ኛ.የጀመረውን ሀሳብም ሆነ ታሪክ የማይጨርስ ስለሆነ ሊታመን አይችልም
ቁርአን ውስጥ ያሉ ታሪኮች በሙሉ በእንጥልጥል የቀሩ ናቸው፡፡ ምንም እንኳን ታሪኮቹ
ከሌሎች እምነቶች የተኮረጁ ቢሆኑም ቁርአኑ በሚፈልገው መንገድ ራሱ የታሪኮቹን
ፍጻሜ ማሳየት አልቻለም፡፡ ራሱ አንኳር የሆነውን የአዳምንና የሔዋንን ታሪክ ብናየው
ቁርአኑ አዳምና ሔዋን አትብሉ የተባሉትን ፍሬ ስለበሉ ከገነት ስለመውጣታቸው
ይናገራል ነገር ግን በምን ዓይነት ሁኔታ፣ መቼ፣ እንዴት ወደ ገነት ተመልሰው እንደገቡ
አይናገርም፡፡ 7፡11-27፣ 20፡115-122፡፡ በቁርአን ውስጥ ተጀምረው ፍጻሜ ያላገኙ
ታሪኮች በጣም ብዙ ናቸው፡፡ የሚጠቅሳቸው እያንዳንዳቸው ታሪኮች ጥርት ባለ
አገላለጽ ያልተነገሩ ከመሆናቸውም በላይ በእንጥልጥል የቀሩ ናቸው፡፡ ለዚህ ማሳያ
የሚሆን አንድ ምሳሌ ላሳያችሁ፡፡ የብዙዎቹ ታሪክ ረጅም ስለሆነ እነርሱን ለማሳየት

375
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አመቺ አይደለም፡፡ አጠርና ቀለል ባለ መልኩ ስለተጻፈች ችግሩን ያን ያህል አጉልታ
ባታሳይም ለአቀማመጥ አመቺ ስለሆነች የቁርአኑን 111ኛ ምዕራፍ ለማሳያነት ይሆናል
ብዬ ስላሰብኩ ከነሙሉ ቁጥሩ ስካን (scan) አድርጌ ያስገባሁት ስለሆነ ቀጥሎ
ይመልከቱት፡፡

በቃ 111ኛው ምዕራፍ እንደዚህ ብሎ የሚያልቀው፡፡ ከዚህ በኋላ 112ኛው ምዕራፍ ነው


የሚቀጥለው፡፡ ሲጀመር አቡ ለሀብ ማለት መሐመድ ገና እምነታቸውን ሊመሠርቱ
ሲነሡ ‹‹ተው ይቅርብህ ይሄ ነገር ጥሩ አካሄድ አይደለም›› እያለ ይመክራቸው የነበረ
አሳዳጊው አጎታቸው ነው፡፡ በኋላም አቡ ለሀብ እምነታቸውን ሳይቀበል ስለሞተ
መሐመድ በጠላትነት ሊፈርጁት ችሏል፡፡ ከአሁን በፊት እንዳየነው መሐመድን
አጎቶቻቸው እምነታቸውን አልተቀበሉአቸውም ነበር፡፡ እናም ይህ 111ኛ ምዕራፍ
የተጻፈው ስለ አቡ ለሀብ ነው፡፡ ቁ4 እና ቁ5 ላይ ስለ አቡ ለሀብ ሚስት የተገለጸበትን
መንገድ ልብ ብላችሁ ተመለክቱት እስቲ! ትርጉም እንዲሰጡ በማለት በቅንፍ ውስጥ
( ) እየተደረጉ የተጨመሩ ቃላት መኖራቸውንም ተመልከቱ፡፡ እነዚህ በቅንፍ ውስጥ
እየተደረጉ የተጨመሩ ቃላት ግን በዋናው ዐረብኛና እንግሊዝኛ ቁርአን ላይ የሉም፡፡
ቁ5 ላይ ‹‹በአንገትዋ ላይ ከጭረት የሆነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡›› ብሎ ነው ሙሉ 111ኛ
ምዕራፉን በአራት ነጥብ የዘጋው፡፡ ከመጀመሪያውም ከቀ.1 ጋር አያይዘን ብናየው
አገላለጹ ትርጉም አልባ ከመሆኑም በላይ ሀሳቡ በእንጥልጥል ነው የቀረው፡፡ ሀሳቡ
ቀጣይ ነው እንዳይባል ከቁ5 በኋላ 112ኛው ምዕራፍ ነው የሚቀጥለው፤ እርሱም ስለ
ሌላ ነገር ነው የሚናገረው፡፡ ቁ4 እና ቁ5 ላይ ባለው በእንደዚህ ዓይነት አገላለጽ
መጨረስ አልነበረበትም፡፡ ይሄ የአገላለጽ ጉዳይ ቢሆንም ቁርአኑ በውስጡ ያሉ
ታሪኮችንም በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ ነው ያስቀመጣቸው፡፡ በዚያ ላይ አቡ ለሀብም
376
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሆነ ቤተሰቡ ለምን እንደሚቀጡ ምንም የተጠቀሰ ነገር የለም፡፡ እስልምናን ስላልተቀበለ
ነው ብዬ የጠቀስኩት ከመሐመድ ከግል ሕይወት ታሪካቸው (biography) የተገኘ ነው፡፡
10ኛ.ቁርአኑ ከሰማይ የወረደ ሳይሆን የራሱ የሆኑ የተለያዩ ምንጮች ስላሉት
ሊታመን አይችልም፡- መሐመድ የቁርአንን አንቀጾች በትረካ ሲናገሩ በጽሑፍ
ይገለብጥላቸው የነበረ ‹‹አብድ አላህ ኢብን ሳድ ኢብን አቢ ሳርህ›› የተባለ ጸሐፊ
እንደነበራቸው፣ እሳቸውም ምንም ያልተማሩ በመሆኑ ማንበብና መጻፍም ስለማይችሉ
ጸሐፊያቸው የግሉን ሀሰብ በቁርአኑ ላይ ይጨምር እንደነበር ከዚህ በፊት በገጽ-—--
ላይ አይተናል፡፡ ውስጡ ያለው ይዘትና አጠቃላይ ባሕርያቶቹ በትክክል እንደሚያሳዩት
ቁርአን ፈጽሞ ከሰማይ የመጣ ሊሆን አይችልም፡፡ እንደዚያ ዓይነት ይዘት ያለውን
መጽሐፍ ቁርአንን ‹ከሰማይ መጣ› ብሎ ማስብ በራሱ አምላክን እንደመሳደብ ነው
በእውነት! ቁርአንን የመሐመድ የግል ሥራ ብቻም አይደለም፡፡ በአንድ አካል ወይም
በአንድ ሰው ብቻ ተቀናብሮ የተዘጋጀ ነገር አይደለም፡፡ የቁርአን ቅንብር ላይ የብዙ
ሰው እጅ አለበት፡፡ ድርሰቱን በማዋቀር፣ የቁም ጽሕፈቱን በመጻፍ፣ አንቀጾቹን
በማሻሻል/በማስተካከል፣ ከአንቀጾቹ ውስጥ የተወሰኑትን በማጥፋትና በማቃጠል
አሊያም የሚፈልጉትን ሀሳብ በማስገባት በርካቶች ተሳትፈውበታል፡፡ ታሪካቸውን
ወደፊት በደንብ የምናያቸው እነ ኢምሩል ቃይስ፣ ዛይድ ቢን አምር፣ ሀሰን ቢን ጣቢት፣
ሰልማን፣ ባሂራ፣ ኢብን ቁምታ፣ ዋራቃና ዑባይ ቢን ካብ በተባሉ ግለሰቦች እጅ ነው
አሁን ያለውን ቁርአን የተቀናበረው፡፡ “The Qur’an is not the creation of a single
entity or a single person. There were several parties involved in the composition,
scribing, amending, inserting and deleting the Qur’anic verses. The most im-
portant personalities involved in the creation of the Qur’an were: Imrul Qays, Zayd
b. Amr, Hasan b. Thabit, Salman, Bahira, ibn Qumta, Waraqa and Ubayy b. Ka’b.
Qur’an is definitely not the word of Allah-it is a human-made scripture which
Muhammad simply passed up as Allah’s final words to mankind. Qur’an, thus, is a
compilation of various religious books that existed during Muhammad’s time.
Muhammad, not Allah, simply adopted, picked and chose from various sources
and created the Qur’an.” (Hughe’s Dictionary of Islam, p.425)
የመሐመድ እምነት መነሻው የፓጋን ዐረቦች እምነት ነው፡- የመሐመድ የዘር ሀረግ
የሆኑት ቁራይሾች በእምነታቸው ፓጋን ነበሩ፡፡ እርሳቸውም ይህንን እምነት ይዘው ነው
ያደጉት፡፡ ፓጋን ዐረቦች 360 ጣኦታት የነበሯቸው ሲሆን እያንዳንዱን ቀን ለአንድ
ጣኦት የመታሰቢያና የክብረ በዓሉ ቀን አድርገው ያከብሩት ነበር፡፡ መሐመድ
እምነታቸውን ሲመሠርቱ ከፓጋን ዐረቦቹ ያልወረሱት አንድ ብቸኛ ነገር ቢኖር ይህን
377
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የብዙ አማልክቶቻቸውን እምነት ብቻ ነው፡፡ ከዚህ በፊት በገጽ—ላይ ስለ ሦስቱ
የአላህ ልጆች በስፋት አይተናል፡፡ መሐመድ በወቅቱ ‹‹አላህ አንድ ብቻ ነው፣ ልጆች
የሉትም፣ መደምደሚያ መልእክተኛውም እኔ ብቻ ነኝ›› ብለው ከማስተማር በቀር
ሌላውን የፓጋን ዐረቦቹን የእምነት ስርዓት እንዳለ ነው በእስልምናውም
የተጠቀሙበት፡፡ ስለዚህ ቁርአኑ በውስጡ የያዘው ሀሳብ የፓጋን ዐረቦቹን የእምነት
ሥርዓት መሠረት ያደረገ ሲሆን ከሌሎች እምነቶች ጋር በተለይም ከክርስትናው ጋር
ቀላቅሎ የያዘ ስለሆነ የተምታቱ ሀሳቦች ይበዙበታል፡፡ ይህም መሐመድ የክርስትናውን
ትምህርት ያገኙት በወቅቱ ክርስትናውን ይቃወሙ ከነበሩት መናፍቃን መሆኑ አካሄዱን
በሙሉ እጅግ አስከፊ አድርጎባቸዋል፡፡ በዚያ ላይ መሐመድ እያንዳንዷን የቁርአን
አንቀጽ በሌላ ሰው በ3ኛ ወገን እንዲጻፍ ማድረጋቸውና ጸሐፊዎቹም የራሳቸውን ሀሳብ
እየጨመሩ መጻፋቸው ሌላኛው አስከፊ ገጽታው ነው፡፡ እርሳቸውም ከሞቱ በኋላ
ተከታዮቻቸው ከሊፋዎች የቁርአኑን ድርሰት በማዋቀር፣ የቁም ጽሕፈቱን በመጻፍ፣
አንቀጾቹን በማሻሻልና በማስተካከል፣ ከአንቀጾቹ ውስጥ የተወሰኑትን በማጥፋት ወይም
የሚፈልጉትን ሀሳብ በማስገባት ነበር ቁርአኑን ያዋቀሩት፡፡
መሐመድ በሕይወት እያሉም ቁርአኑን በሰዎች ሲያጽፉ የተለያዩ ምንጮችን
በግብአትነት ተጠቅመዋል፡፡ በሥራው ላይ ማለትም በቁርአኑ ውስጥ ስለሚጻፈው ነገር
ሀሳብ በማመንጨት፣ በመጻፍና በማቀናበር ቀጥተኛ ተሳትፎ ከነበራቸው ግለሰቦች
ውስጥ የተወሰኑትን 16 ግለሰቦች ቀጥሎ በዝርዝር እናያቸዋለን፡-
10.1. ኢምሩል ቃይስ፡- በጥንት ዐረቢያ ምድር የነበረ ገጣሚ ሲሆን ግጥሞቹም
በኅብረተሰቡ ዘንድ በከፍተኛ ሁኔታ ተቀባይነት ነበራቸው፡፡ በወቅቱ የነበሩ
ጸሐፊዎችም ግጥሞቻቸውን በካዕባ ግድግዳ ላይ በመስቀል የከተማው ሰዎች
እንዲያነቡላቸው ያደርጉ የነበረ ሲሆን ኢምሩል ቃይስ ከሁሉም ዝነኛና ታዋቂ ነበር፡፡
(Hughe’s Dictionary of Islam, p.460) በወቅቱ በአካባቢው በተነሳ ኢምሩል ቃይስ
ጦርነት ወደ ኮንስታንቲኖፕል ተሰዶ ሄዶ በዚያ ሲኖር በግጥሞቹ ምክንያት
የኮንስታንቲኖፕልን ልዕልት ልብ መማረክ ስለቻለ ባሏ የሮማኑ ገዥ በ540 ዓ.ም
አስገድሎታል፡፡ ይህም መሐመድ በ570 ዓ.ም ከመወለዳቸው ከ30 ዓመታት በፊት
ማለት ነው፡፡ ኢምሩል ቃይስ ከሞተም በኋላ ግጥሞቹ በዐረቢያ ምድር በስፋት ይነገሩ
ነበር፡፡ ግጥሞቹም በካዕባ ግድግዳ ላይ ተጽፈው እየተሰቀሉ የአካባቢው ሰዎች
በቃላቸው ያነበንቧቸው ነበር፡፡ በወቅቱ 7 ጸሐፊዎች ግጥሞቻቸውን በቋሚነት
የሚሰቅሉበት የየራሳቸው ቦታ ነበራቸው፡፡ የተሰቀሉት ግጥሞቻቸውም ‹‹ሙአላቃት››
ተብለው ይጠሩ ነበር፡፡

378
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሙስሊሞች ለመጀመሪያ ጊዜ ለመሐመድ የወረደችላቸው የመጀመሪያዋ ቁርአን ሱራ
(ምዕራፍ) 96 ናት ብለው ያምናሉ፡፡ ከ611-615 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ በመካ ከተማ
ለመሐመድ ወርደውላቸዋል ተብለው የሚታመኑት የመጀመሪያዎቹ ሱራዎች/ምዕራፎች
(1, 51-53, 55-56, 68-70, 73-75, 77-97, 99-104, 111-114) ናቸው፡፡ (አሁን ባለው
ቁርአን ላይ የተቀመጡት በአወራረዳቸው ቅደም ተከተል መሠረት ስላልሆነ የምዕራፎቹ
አጻጻፍ ግር እንዳያሰኘን፡፡) እናም ከእነዚያ የመጀመሪያ ናቸው ከተባሉት ምዕራፎች
ውስጥ 99ኛው፣ 100ኛውና 103ኛው የቁርአን ምዕራፎችና ሌሎችም ስንኞች በቀጥታ
ከኢምሩል ቃይስ ግጥሞች ተቀድተው በተወሰዱ ስንኞች የተሞሉ መሆናቸውን በዘርፉ
ሰፊ ጥናት ያካሄዱት አጥኚዎች ይገልጻሉ፡፡ (W.St. Calir-Tisdall, The Origins of
the Koran, p.235-236 & Hughe’s Dictionary of Islam, p.485) ለምሳሌ ያህል
በቁርአኑ 54፡1 መጀመሪያ ላይ መሐመድ የተጠቀሙበት ‹‹ሰዓቲቱ ተቃረበች፤
ጨረቃም ተገመሰች›› የሚለው ቃል በቀጥታ ተቀድቶ የመጣ የኢምሩል ቃይስ ግጥም
አንዱ ስንኝ ነበር፡፡ እንዲያውም በወቅቱ የመሐመድ ሴት ልጅ ፋጢማ አንድን ግጥም
‹‹የአባቴ ግጥም ነው›› እያለች ለጓደኞቿ በቃሏ ስትገጥምላቸው የኢምሩል ቃይስ ልጅ
ሰምታ ‹‹የሞተው አባቴን ግጥም ነው የወሰድሽው›› ብላ እንዳለቀሰች ታሪክ ጸሐፊዎች
መዝግበውታል፡፡ (W. St. Calir-Tisdall, The Origins of the Koran, p.236.)
10.2 ዛይድ ቢን አምር ቢን ነውፋል፡- መሐመድ ከመነሣታቸው በፊት የፓጋኖችን
እምነት ፈጽሞ በመተው ወደ ሌላ እምነት የሄዱ ሰዎች ነበሩ፡፡ ለምሳሌ ኡቤይዱላህ
ቢን ጃህሽ ወደ አቢሲኒያ (ኢትዮጵያ) ሄዶ ክርስቲያን ሆነ፤ ኦትማን ቢን አል-ሁዋይሪዝ
ወደ ቢይዛንታይን ግዛት ሄዶ ክርስቲያን ሆነ፤ ዋራቃ ቢን ነውፋልም እንዲሁ ክርስቲያን
ሆኖ መሞቱ ታውቋል፡፡ ዛይድ ቢን አምር ቢን ነውፋል ደግሞ ፓጋኒዝምን የተወው
የአብርሃምን እምነት እከተላለሁ ብሎ ነበር፡፡ መካ በሚገኘው በቤተ ጣቱ በካዕባ
ውስጥ ለጣኦታቱ እንስሳት መሰዋታቸውንና ሕጻን ሴት ልጅ ስትወለድ በሕይወት
እያለች ትቀበርበት የነበረውን የፓጋን ዐረቦችን ድርጊት ይቃወም ነበር፡፡ በፓጋን ዐረቦች
እምነት መሠረት ሴት ልጅን መውለድ እንደ ውርደት ይቆጠር ስለነበር ሴቷን ልጅ
በሕይወት እያለች ይቀብሯት ነበር፡፡ ዛይድ ቢን አምርም በድፍረት ይህንንና ባዕድ
አምልኮአቸውን ስለተቃወማቸው የመካ ነዋሪዎች እርሱን እንዳይደርስባቸው
ከከተማው አስወጥተውት ስለነበር ሂራ ተራራ ላይ ወዳለው ዋሻ እየሄደ ሃይማኖታዊ
ሥርዓቱን ይፈጽም ነበር፡፡ በዚህም የአብርሃምን ዓይነት ሥራ እንደሠራ ያምን ነበር፡፡
(Ibn Ishaq p.99-103) መሐመድም ‹‹ጂብሪል በዚህ ተራራ ነው የሚገለጥልኝ›› እያሉ
ወደዚህ ቦታ በሄዱ ጊዜ ነው ከዛይድ ቢን አምር ጋር በዚህ ተራራ ላይ የተገናኙት፡፡

379
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ይህም ታሪክ በሐዲሱ ላይ ተጽፎ ይገኛል፡፡ መሐመድ ከያዙት ስንቅ ሲሰጡት ዛይድ
ቢን አምር ‹‹ለጣኦት የተሰዋ አልበላም›› በማለት እምቢ ብሏቸዋል፡፡ በዚያውም ለፓጋን
ዐረብ ጣኦታት የተሰዋን መብላት ተገቢ አለመሆኑንና ሎሎችንም የባዕድ አምልኮ
ሥርዓቶችን እንዳይከተሉ ለመሐመድ አስተምሯቸዋል፡፡ “Allah's Apostle said that he
met Zaid bin 'Amr b. Nufal at a place near Baldah and this had happened before
Allah's Apostle received the Divine Inspiration. Allah's Apostle presented a dish of
meat (that had been offered to him by the pagans) to Zaid bin 'Amr, but Zaid
refused to eat of it and then said (to the pagans), "I do not eat of what you slaugh-
ter on your stone altars (Ansabs) nor do I eat except that on which Allah's Name
has been mentioned on slaughtering.” (Sahih Bukhari, Volume 7, Book 67, Number
407) See also Volume 5, Book 58, Number 169)
በሂራ ተራራ ቆይታቸው ወቅት ዛይድ ቢን አምር መሐመድን ማንበብና መጻፍ
ሊያስተምራቸው ሞክሮ ነበር፡፡ ዛይድ የራሱንም ግጥሞች ጨምሮ እነዚያን
‹‹ሙአላቃት›› ተብለው ይጠሩ የነበሩና የተሰቀሉ ግጥሞችን ያነብላቸውና ይተርክላቸው
ነበር፡፡ በወቅቱ ዛይድም የአብርሃምን ሃይማኖት እፈልጋለሁ ብሎ እስከ ሶሪያ ድረስ
ሄዶ ከክርስቲያኖችና ከአይሁዶች ጋር ለመወያየት ችሎ ነበር፡፡ ነገር ግን በኋላ ተመልሶ
ወደ መካ በመጣ ጊዜ በደረሰበት ተቃውሞ ምክንያት ሊገደል ችሏል፡፡ “Zaid bin 'Amr
bin Nufal went to Sham, inquiring about a true religion to follow. He met a Jewish
religious scholar and asked him about their religion. He said, "I intend to embrace
your religion, so tell me some thing about it." The Jew said, "You will not embrace
our religion unless you receive your share of Allah's Anger." Zaid said, "'I do not
run except from Allah's Anger, and I will never bear a bit of it if I have the power
to avoid it. Can you tell me of some other religion?" He said, "I do not know any
other religion except the Hanif." Zaid enquired, "What is Hanif?" He said, "Hanif is
the religion of (the prophet) Abraham who was neither a Jew nor a Christian, and
he used to worship none but Allah (Alone)" Then Zaid went out and met a Chris-
tian religious scholar and told him the same as before. The Christian said, "You
will not embrace our religion unless you get a share of Allah's Curse." Zaid replied,
"I do not run except from Allah's Curse, and I will never bear any of Allah's Curse
and His Anger if I have the power to avoid them. Will you tell me of some other
religion?" He replied, "I do not know any other religion except Hanif." Sahih Bu-
khari 5:58:169 see also (Ibn Ishaq p. 102)

380
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ዛይድ ቢሞትም መሐመድ የእርሱን አስተሳሰቦችና ፍልስፍናዎች ካነበበላቸው ታሪኮች
ጋር በማገናኘት ለእምነታቸው መስረታ ተጠቅመውባቸዋል፡፡ ‹‹አብርሃም አይሁዳዊም
ክርስቲያንም አልነበረም፣ በከተማችን በሚገኘው ካዕባ ውስጥ አላህን ያመልክ ነበር››
ለሚለው የእስልምና ትምህርት መሐመድ ፅንሰ ሀሳቡን የወሰዱት በቀጥታ ዛይድ
ከነገራቸው ነገር በመነሳት ነው፡፡ (Ibn Sa’d, vol.i, p.185)
በአሁኑ ቁርአን ውስጥ ያሉትን ስለክርስቲያኖችና ስለአይሁድ የተነገሩ ከ31 በላይ
ጥቅሶችን የጻፋቸው ዛይድ እንደሆነ የመሐመድን ግለ ታሪክ (biography) የጻፉት
ሰዎች በመጽሐፍቶቻቸው ላይ አስፍረውታል፡፡ እንደሁም ዛይድ ቢን አምር ፓጋን
ዐረቦች ሴት ልጅን በሕይወት ይቀብሩ የነበረበትን ሁኔታ የተቃወመበትን ጥቅስ
መሐመድ በቀጥታ እንዳለ ወስደው ነው በቁርአኑ ውስጥ የተጠቀሙበት፡፡ ለምሳሌ
‹‹ልጆቻችሁንም ድኽነትን ለመፍራት አትግደሉ፤ እኛ እንመግባቸዋለን፤ እነሱን መግደል
ታላቅ ኃጢአት ነውና›› (17፡31)፣ ‹‹በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ
በምን ወንጀል እንደተገደለች…›› (81፡8) የሚሉት አነጋገሮች ይገኙበታል፡፡ እነዚህን
ጥቅሶች ራሱ ዛይድ ቢን አምር በግጥም መልክ አድርጎ የጻፋቸው ቢሆንም መሐመድ
ግን ወስደው በቁርአኑ ውስጥ ተጠቅመባቸዋል፡፡ ይህ ሀሳብ የመሐመድ አለመሆኑን
ለማረጋገጥ ከተፈለገ ራሳቸው መሐመድም ያመልኩበት በነበረው በፓጋኖቹ የባዕድ
እምነት ሥርዓት መሠረት ሴት ልጅን በሕይወት እያለች እንደቀበሩ የሚያስረዱ
የተለያዩ ጽሑፎች አሉ፡፡ መሐመድ እንኳን የሴትን ልጅ በሕይወት መቀበር
ተቃውመው በቁርአናቸው ሊጽፉ ይቅርና ራሳቸውም ሴትን ልጅ በሕይወት እያለች
ይቀብሩ ነበር፡፡
10.3 ላቢድ፡- በዐረቢያ ምድር ከነበሩት ሰባት ታዋቂ ገጣሚያን ውስጥ አንዱ ነበር፡፡
ግጥሞቹም እንደ ኢምሩል ቃይስ ግጥሞች በኅብረተሰቡ ዘንድ በከፍተኛ ሁኔታ
ተቀባይነት ነበራቸው፡፡ ሙስሊም መምህራኑ ላቢድ 2ኛውን የቁርአን ምዕራፍ በካዕባ
ላይ ተገልጦ በማየቱ ግጥሞቹን ጥሎ እስልምናን እንደተቀበለ ያስተምራሉ፡፡ በሐዲሱ
ላይ እንደተጻፈው መሐመድ የላቢድ ግጥሞችን ‹‹በጣም እውነተኛና ታማኝ ግጥሞች
ናቸው›› በማለት አሞካሽተዋቸዋል፡፡ ታዲያ መሐመድ የላቢድን ግጥሞች በማድነቅ
ብቻ ያለልፏቸው ይሆን? ሐዲሱ ምን እንደሚል ተመልከቱ፡- “The Prophet said, "The
most true words said by a poet was the words of Labid." He said, Verily, Every-
thing except Allah is perishable and Umaiya bin As-Salt was about to be a Muslim
(but he did not embrace Islam)” (Sahih Bukhari: Volume 5, Book 58, Number 181)
“The Prophet said, "The truest poetic verse ever said by a poet, is: Indeed! Every-
thing except Allah, is perishable.” (Sahih Bukhari Volume 8, Book 76, Number 496)
381
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
“Abu Huraira reported Allah's Messenger as saying: The truest word spoken by an
Arab (pre-Islamic) in poetry is this verse of Labid:" Behold! Apart from Allah eve-
rything is vain.” (Sahih Muslim Book 028, Number 5604)
መሐመድ የላቢድ ግጥሞችን ያሞካሹበት ምክንያት ላድናቆት ብቻ አይደለም፡፡
አብዘኞቹ የቁርአን አንቀጾች ግጥማዊ ዓይነት ይዘት አላቸው፡፡ መሐመድ የላቢድን
ግጥሞች በቁርኑ አንቀጾች ውስጥ በሚፈልጉት መልኩ እንዲገቡ በማድረግ ግጥሞቹ
የማቀናበሩን ሥራ በቀላሉ ስላቀላጠፉላቸው ነው አድናቆታቸውን ለግጥሞቹ
የለገሷቸው፡፡ ‹‹በገጣሚ ከተነገሩ ቃላት ውስጥ በጣም እውተኛ የሆኑት የላቢድ ቃላት
ናቸው›› በማለት ነውኮ ያደነቋቸው!!! “The Prophet said, "The most true words said
by a poet was the words of Labid.”
10.4 ሀሰን ቢን ጣቢት፡- ይህ ሰው በይፋ የሚታወቅ የመሐመድ ጸሐፊ ነበር፡፡ ሀሰን
ቢን ጣቢት ከመጀመሪያውም ቢሆን በዐረቢያ ምድር የስነ ሕግ ጉዳዮችን በግጥም
ይጽፍ የነበረ ሰው ነው፡፡ መሐመድ ከመካ ወደ መዲና በተሰደዱበት ወቅት
ጸሐፊያቸው አድርገው አብረው ይዘውት ሄደዋል፡፡ ለመሐመድ ማንኛውንም የግል
ጉዳዮች ይጽፍላቸው የነበረ ቢሆንም ሙስሊሞችን ግን አይወዳቸውም ነበር፡፡ በሐዲሱ
ላይ በግልጽ እንደተቀመጠው ሀሰን ቢን ጣቢት መሐመድ በመስጂድ የሚተርካቸውን
ግጥሞች ያዘጋጅላቸው ነበር፡፡ ለፓጋን ዐረቦችና ለሌሎችም ተቃዋሚዎቻቸው የሚሆኑ
የነቀፋ ጽሑፎችንም እንዲጽፍላቸው ያዙት ነበር፡፡
From Sahih Bukhari: Muhammad approved Hassan b. Thabit to recite poetry in a
mosque. Volume 4, Book 54, Number 434: “Umar came to the Mosque while Has-
san was reciting a poem. ('Umar disapproved of that). On that Hassan said, "I used
to recite poetry in this very Mosque in the presence of one (i.e. the Prophet) who
was better than you." Then he turned towards Abu Huraira and said (to him), "I
ask you by Allah, did you hear Allah's Apostle saying (to me), "Retort on my behalf.
O Allah! Support him (i.e. Hassan) with the Holy Spirit?" Abu Huraira said, "Yes."
Muhammad instructed Hassan, the poet to lampoon the pagans.…4.54.435 “The
Prophet said to Hassan, "Lampoon them (i.e. the pagans) and Gabriel is with
you.” (Sahih Bukhari Volume 4, Book 54, Number 435), The Prophet said to Has-
san, "Abuse them (with your poems), and Gabriel is with you (i.e, supports
you)." (Sahih Bukhari Volume 5, Book 59, Number 449) These Hadiths demon-
strate that Hasan b. Thabit used to compose poems as per Muhammad’s likes and
dislikes.
Muhammad asked his poet Hassan to abuse the B. Qurayzah Jews through his

382
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
poetry. Sahih Bukhari: 5:59:449.
See also Sahih Bukhari: 4:56:731, Sahih Muslim Book 005, Number 2186, Book 031,
Number 6077, Book 031, Number 6081.
መሐመድ ከመጀመሪያውም ቢሆን በመካ እንደነበሩት ገጣሚዎች ታዋቂና ተቀባይነት
ያለው ታላቅ ሰው የመሆን ትልቅ ህልምና ፍላጎት የነበራቸው ቢሆንም ምንም ፊደል
አለመቁጠራቸውና አለመማራቸው ታዋቂ የመሆን ህልማቸውን አክሽፎባቸው ቆይቶ
ነበር፡፡ ቆይቶ ግን የእነ ዛይድ ቢን አምርንና የእነ ላቢድን ታዋቂነት እንደ ሽፋን
በመጠቀም በእነርሱም ጥላ በመጠለል ወደ እውቅናው መምጣት ችለዋል፡፡ በቀጥታም
ይሁን በተዘዋዋሪ የታዋቂ ገጣሚዎቹን ግጥሞች በስፋት መጠቀም መጀመራቸው
ታዋቂነትን እያተረፈላቸው መጥቶ ነበር፡፡ እንዲያውም ፊደል አለመቁጠራቸውን
ያላወቁ አንዳንድ ሰዎች ‹‹ገጣሚ›› እንደሆኑ አድርገው ያስቡቸአቸው እንደነበር ቁርአኑ
ይናገራል፡፡ (21፡5፣ 52፡30) መሐመድም ‹‹ገጣሚ ነው›› መባላቸው ቢያስደስታቸውም
ገጣሚ ሳይሆኑ በሰማይ ካለው አምላክ የተላኩ መልእክተኛ መሆናቸውን መናገር
ጀመሩ፡፡ 36፡69፡፡ በኋላ ላይ መሐመድ ‹‹ቁርአኑ ከሰማይ ወረደልኝ›› ብለው መስበክ
በጀመሩ ጊዜ ተቀባይነት ካጡባቸው ምክንያቶች ውስጥ አንዱ አብዛኛዎቹ አንቀጾቹ
የመካ ሰዎች ቀድመው ከሚያውቋቸው ግጥሞች ጋር ተመሳስለው መገኘታቸው ነበር፡፡
ሰዎቹ በግልጽ ‹‹ይሄ የገጣሚዎቻችን ሥራ ነው›› እያሉ የቃወሟቸው ነበር፡፡ አንድም
ደግሞ መገለጦቹን ተቀብዬ መጣሁ ለማለት ወደ ሂራ ተራራ ላይ ወጥተው ሲመለሱ
ፊታቸው ተለዋውጦ፣ ሰውነታቸው በላብ ተዘፍቆና አረፋ ደፍቀው ነበር፡፡ እቤትም
ሲገቡ ‹‹ብርድ ብርድ አለኝ ደራርባችሁ አልብሱኝ›› እያሉ ይናገሩ እንደሁም ሰይጣን
ይዞኛል ብለው ስላሰቡ ራሳቸውንም ሊያጠፉ ይሞክሩ ስለነበር ‹‹ነቢይ ነኝ›› ባሏቸው
ሰዓት የመካ ሰዎች ፈጽሞ ሊቀበሏቸው አልቻሉም ነበር፡፡ እንዲያውም ‹‹ሰይጣን ይዞት
ነው? ወይስ በጠንቋይ መተት ተደርጎበት?›› እያሉ እርስ በእርሳቸው ይጠቋቆሙባቸው
ነበር፡፡ በተለይም አብዛኛዎቹ የቁርአኑ አንቀጾች ቀድመው ከሚያውቋቸው የገጣሚያን
ሥራዎች ጋር ተመሳሳይ መሆናቸው መሐመድ በሀሰት እያስተማሩ ለመሆኑ እርግጠኞች
ነበሩ፡፡ ይህም በቁርአኑ ውስጥ ብዙ ቦታዎች ላይ ተጠቅሷል፡፡ ‹‹እርሱ ቁርአን የተከበረ
መልክተኛ ቃል ነው፡፡ እርሱም የባለቅኔ ቃል (ግጥም) አይደለም፡፡ ጥቂትን ብቻ
ታምናላችሁ፡፡ የጠንቋይም ቃል አይደለም፤ ጥቂትን ብቻ ታስታውሳላችሁ፡፡ ከዓለማት
ጌታ የተወረደ ነው›› ይላል ቁርአኑ፡፡ 69፡40-42፡፡ እንዲሁም 37፡36፣ 21፡5 ይመልከቱ፡፡
እዚሁ ላይ እንዳለን አንድ ነገር ላይ ማተኮር ፈለግኩ፡፡ ‹‹እርሱ ቁርአን የተከበረ
መልክተኛ ቃል ነው›› የሚለውን የመሐመድን አነጋገር በደንብ ተመልክታችሁታል? ምን
ማለት ነው? መሐመድ በወቅቱ ‹‹ቁርአንን ገጣሚዎች ወይም ጠንቋዮች አልጻፉትም››
383
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በማለት ተቃዋሚዎቻቸውን ለማሳመን ብለው እንደቀልድ ይናገሩት እንጂ ሳያስቡትኮ
ትልቁን ምስጢር ነው ያወጡት፡፡ ቁርአን ማለት ሙስሊሞች እንደሚሉት የአላህ ቃል
ሳይሆን የራሱ የመሐመድ ቃል ነው፡፡ በማያሻማ መልኩና ጥርት ባለ አገላለጽ ‹‹እርሱ
ቁርአን የተከበረ መልክተኛ ቃል ነው›› በማለት በቁርአኑ ላይ የተናገሩትኮ ባለጉዳዩ
ራሳቸው መሐመድ ናቸው፡፡
10.5 ፐርሺያዊው ሰልማን፡- ሰልማን የዞራስትሪያንን እምነት ይከተል የነበረ ፐርሺያዊ
ሰው ሲሆን መዲና ከተማ ውስጥ ይኖር የነበረና የባኑ ቁራይዛ የአይሁድ ጎሳ አባል የሆነ
ሰው ጋር ተቀጥሮ እየሠራ ይኖር ነበር፡፡ መሐመድም በስደት ወደ መዲና በመጡ ሰዓት
ተገኛኝተው ነበር፡፡ የቅርብ ጓደኛሞችም መሆን ችለዋል፡፡ መሐመድ ሊመሠርቱት
ስላሉት እስልምናና ወደፊት ብዙዎችን በጦርነት የመማረክ ሀሳብ እንዳላቸው በሰፊው
ሲነግሩት ሰልማንም በተራው ስለ ዞራስትሪያን እምነቱ በሰፊው ነግሮሯቸዋል፡፡ አይሻም
እንደተናገረችው ቤተሰባዊ ግንኙነት በመፍጠር ሁለቱም ማታ ማታ አብረው እያመሹ
ስለ ሃይማኖታዊ ጉዳዮች ያወሩ ስለነበር ሰልማንም የመሐመድን እምነት ተቀብሎ
ተከታያቸው ከሆነ በኋላ ብዙ ነገሮችን እንደ አማካሪአቸው ሆኖ ይነግራቸው ነበር፡፡
ለምሳሌ መሐመድን በትሬንች ጦርነት ወቅት ትልቅና ሰፊ ጉድጓድ በመቆፈር ጠላቶችን
ማጥቃት እንደሚቻል የመከራቸው ሰልማን ነው፡፡ ሰልማን ስለ ዞራስትሪያን ብቻም
ሳይሆን ስለ አይሁድና ግሪኮች እምነት በደንብ ያውቅ ስለነበር ስለ እነርሱም በስፋት
ለመሐመድ ነግሮሯቸዋል፡፡ መሐመድም ከዞራስትሪያን እምነት ቀጥታ የወሰዷቸው
ሀሳቦች አሉ፡፡ ለምሳሌ በቁርአኑ ውስጥ በጀነት መብል፣ መጠጥ፣ ዝሙት… ያለበት
የተንደላቀቀ ሕይወት መኖሩንና በሲኦል ስላለው መከራ የሚናገሩት አንቀጾች
ከዞራስትሪያን እምነትና አስተምህሮ ጋር ተመሳሳይና አንድ ናቸው፡፡ መሐመድ ስለ
ሲኦልና ጀነት ከሰልማን የሰሟቸውን ነገሮች በቀጥታ ወስደው ነው በቁርአኑና በሐዲሱ
ውስጥ የተጠቀሙባቸው፡፡ (የሙስሊሞች ጀነት ምን እንምትመስል ዝርዝር መረጃውን
በገጽ---ላይ በሰፊው እንዳየነው አስታውሱ)
10.6 መነኩሴው ባሂራ፡- ባሂራ ሶሪያ ውስጥ ይኖር የነበረ ክርስቲያን መነኩሴ ሲሆን
ጊዮርጊስ የሚል የክርስትና ስም ነበረው፡፡ ሕግ ጥሶ ይሁን አሊያም የሃይማኖት ሕፀፅ
ተገኝቶበት ብቻ ምክንያቱ በውል ባይታወቅም ከነበረበት የሶሪያ ገዳም ተወግዞና ተባሮ
ሊወጣ ችሏል፡፡ ከዚያም ወደ ዐረቢያ ምድር ሄዶ በዚያ መኖር እንደጀመረ ከመሐመድ
ጋር ተገናኝቷል፡፡ “Bahira was a Nestorian Christian monk who lived in Sham
(Syria). His Christian name was Georgius. It is believed that he was expelled from
the monastery for certain offences. To expiate it, he set out on a mission to Arabia.

384
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
In Mecca, he met Muhammad, became intimate with him and stayed with him. He
had confidential conversation with Muhammad, in which he surely told Muham-
mad many facets of Christianity. It is not clear why Bahira was expelled from the
Syrian church. Could it be that he held views on Christianity that was blasphe-
mous to the Nestorian church? Or could it be that he did some criminal act? No
one knows. Anyway, Muhammad had a wealth of information on Christianity
(apocryphal or main-stream) from this monk. The verses in the Qur’an dealing
with Christianity must have emanated from Bahira, the monk. Muhammad simply
re-wrote them with the help of his Qur’an collectors or scribes.” (Hughe’s Dic-
tionary of Islam)
መሐመድም በወቅቱ በእምነት ጉዳይ ላይ በአስከፊ ሁኔታ ያሉትን የመካ ሕዝቦች
ለመለወጥ ከፍተኛ ጉጉት ስለነበራቸው ብዙ ነገሮችን ለማወቅ ይጥሩ ነበር፡፡ ለዚህም
እንዲረዳቸው ከዐረቢያ ምድር ውጭ ያገኙዋቸውን ሰዎች ሁሉ ስለ እምነታቸው
አጥብቆ ይጠይቁ ነበር፡፡ ለንግድ በሄዱባቸው ሀገራት ሁሉ ይህንን ሲያድርጉ ቆይቷል፡፡
አሁን ደግሞ ይህንን ከፍቶት የተሰደደ መነኩሴ ሲያገኙት በደስታ ነበር የተቀበሉት፡፡
መቼም ሲያገጣጥም አይጣል ነውና መነኩሴው ባሂራም ከመሐመድ ጋር ተቀምጦ
ክርስትናውን ከመነሻው እስከ መድረሻው ድረስ በደንብ አስተምሯቸዋል፡፡
መጽሐፎፉንም ሰጥቷቸዋል፡፡ ነገር ግን መሐመድ ሌላ እምነት ይመሠርታሉ ብሎ
አላሰበም ነበር፡፡ ቁርአኑ ውስጥ ከክርስትናው ጋር በተገናኘ የተጻፉት ነገሮች በሙሉ
ምንጫቸው ይህ መነኩሴና መጻሕፍቶቹ ናቸው፡፡ ከዚህ በኋላ መሐመድ ሁኔታዎችን
በሚፈልጉት መልኩ እየለወጡ ነው ቁርአኑን ያዘጋጁት፡፡
‹‹መጽሐፍ ቅዱስና ቁርአን ሁለት ፍጹም የተለያዩ መጽሐፎች እስከሆኑ ድረስ እንዴት
አንድ ዓይነት ታሪኮችን በጋራ ሊይዙ ቻሉ?›› እያልኩ ስንጠይቅ ለነበረው ጥያቄ መልሱ
ይሄ ብቻ ነው፡፡ አኩራፊው መነኩሴ ያመጣው ጣጣ ነው፡፡ የነገሮች አቀናባሪ ደግሞ
የእውነት ተቃዋሚ የሆነው ሐሰተኛው አጅሬ ጥንተ ጠላት ዲያብሎስ ነው፡፡
መሐመድን መጀመሪያ ለወገኖቹ ቀናኢ የሆኑ አስመስሎ በማስነሳት ከዚያም ‹‹ወዳንተ
ተልኬ የመጣሁት መልአኩ ጂብሪል ነኝ››፣ ‹‹አንተ የነቢያት ሁሉ የበላይና መደምደሚያ
ነህ›› እያለ ሲጫወትባቸው ከቆየ በኋላ በመጨረሻ ነገሮችን አልጋ በአልጋ
አደረገላቸው፡፡ በዓለማዊ አስተሳሰብ ከታየ ነገሩ እውነት ላይመስል ይችላል፡፡ ነገር ግን
የሰይጣንን ጥበበብና እጅግ ረቂቃዊ አሠራር የተገነዘበ ሰው አንድ ነገር በቀላሉ መረዳት
ይችላል፡፡ አጅሬ ሰይጣን በፈተና ብዛት መነኩሴውን እንዲወድቅ በማድረግ ከገዳም
ካስወጣው በኋላ እውነተኛውን እምነት ለማጥፋት ሲል ነው መነኩሴውን ከመሐመድ

385
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ጋር ያገናኘው፡፡ መሐመድንም ለጽድቅ የቆሙ በማስመሰል ሰይፍ አስጨብጦ
በክርስቲያኖች ላይ አዘመታቸው፡፡ የግብር ልጆቹንና ተከታዮቹንም መጠቀሚያ
በማድረግ ይኸው እስከዛሬም ድረስ የሚሊዮኖችን ሕይወት እየቀጠፈና ደም እያፈሰሰ
ይኖራል፡፡ ወደፊትም ቢሆን እንደዚያው፡፡ የሰው ልጆች ሁሉ ጠላት ክፉ ዲያብሎስ!
10.7 ኢብን ቁምታ፡- ኢብን ቁምታ መካ ከተማ ውስጥ በባርነት ይኖር የነበረ
ክርስቲያን ነበር፡፡ መሐመድ የቁርአኑን 19ኛ ምዕራፍ ‹‹ሱረቱ መሪየም›› የሚለውን ስለ
ኢየሱስና እናቱ ድንግል ማርያም የሚናገረውን ክፍል እንዲጽፍላቸው አድርገውታል፡፡
ይህንንም ሐዲሱ በግልጽ ይመሰክራል፡፡ በቡኻሪ ሐዲስ 4፡56፡814 ላይ ክርስቲያን
የነበረ አንድ ሰው ቁርአንን ለመሐመድ ይጽፍላቸው እንደነበር በግልጽ ተጽፏል፡፡
ኢብን ቁምታ ወደ እስልምናው ተቀይሮ የነበረ ቢሆንም ተመልሶ እንደገና ክርስቲያን
እንደሆነና እንደተገደለም ተጽፏል፡፡ መጀመሪያ ላይ ወደ እስልመናው እንደተቀየረ ስለ
ኢየሱስና እናቱ ድንግል ማርያም የሚያውቀውን ሁሉ ለመሐመድ እየነገራቸው እንደገና
እርሳቸው በሚፈልጉት መንገድ እያደረጉ ይጽፍላቸው ነበር፡፡ ኢበብን ቁምታ
በመጨረሻም ‹‹መሐመድ ምንም አያውቅም፣ እኔ ነኝ የጻፍኩለት›› በማለት እውነቱን
ስለተናገረ ሊገደል ችሏል፡፡ “Narrated Anas: There was a Christian who embraced
Islam and read Surat-al-Baqara and Al-Imran, and he used to write (the revela-
tions) for the Prophet. Later on he returned to Christianity again and he used to
say: "Muhammad knows nothing but what I have written for him." Then Allah
caused him to die.” (Sahih Bukhari: Volume 4, Book 56, Number 814)
A Christian who converted to Islam wrote Muhammad's revelations; then he re-
verted back to Christianity and claimed that Muhammad knew nothing and he
wrote the Quran for Muhammad. (The Origins of The Koran, p.102)
ካሁን በፊት አብድ አላህ ኢብን ሳድ ኢብን አቢ ሳርህ ስለተባለው የመሐመድ የግል
ጸሐፊ በሰፊው አይተናል፡፡ ኢብን አቢ ሳርህ ስለ ኢብን ቁምታ ምስክርነቱን ሰጥቷል፡፡
አቢ ሳርህ መሐመድን ጥሎ ጠፍቶ ከመዲና ወደ መካ በተመለሰ ሰዓት በመዲና
ስለነበረው ሁኔታ ለቁራይሾቹ እንዲህ በማለት ነግሮአቸዋል፡- ‹‹መሐመድን ያስተምረው
የነበረው ክርስቲያኑ ባሪያ ብቻ ነበር፡፡ እኔም ለመሐመድ እጽፍለት ነበር፣ የፈለኩትንም
ነገር እቀይር ነበር፡፡›› በማለት ተናግሯል፡፡ “A more ancient historian, Wakidi, has the
following sentence in which it is suggested that ‘Abdallah b. Sa’d b. Abi Sarh, and a
Christian slave, ibn Qumta, had something to do with the Koran. And ibn Abi Sarh
came back and said to Quraish: “It was only a Christian slave who was teaching him
(Muhammad); I used to write to him and change whatever I wanted.” (Alphonso Mingana,
The Transmission of the Koran, The Origins of The Koran, p.103)
386
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
10.8 ጃብር፡- ኦሪትንና ወንጌልን በደንብ የሚያውቅ ሰው የነበረ ሲሆን መሐመድም
እቤቱ ድረስ እየሄዱ ስለ ክርስትናው ይጠይቁት ነበር፡፡ ስለ ቅዱስ ዳዊትና ልጁ
ሰሎሞን በሰፊው አስረድቷቸዋል፡፡ በቁርአን ውስጥ የተካቱ የመዝሙረ ዳዊት ጥቅሶች
ከጃቢር የተገኙ ናቸው፡፡
10.9 ሳቢያኖች፡- በሶሪያ ይኖሩ የነበሩ ሕዝቦች ሲሆኑ በክርስትናው እንዳሉ ተደርጎ
ይታሰብ እንጂ በከዋክብትና በልዩ ልዩ አማልክት ያምኑ ነበር፡፡ መሐመድ እነርሱን
እውነተኛ ክርስቲያኖች ናቸው ብለው ያስቡ ስለነበር ከእነዚህ ሰዎች የወሰዷቸው ብዙ
ልማዶች አሉ፡፡ ለምሳሌ ሳቢያኖች በሞተ ሰው ላይ ያደርጉት የነበረውን ጸሎት
መሐመድም በጸሎታቸው ውስጥ የአላህንና የራሳቸውን ስም በማስገባት እንዳለ
ወስደው ተጠቅመውበታል፡፡ (W.St. Clair Tisdal, The Sources of Islam, The Orgins
of the Koran, pp.236-237) ሳቢያኖች ፀሐይ ስትገባ ጀምረው እስክትወጣ ድረስ
የመጾም ልማድ ነበራቸው፡፡ መሐመድም ወቅቱን በማዞር ጾማቸውን ከማለዳ ጀምረው
ፀሐይዋ እስከምትጠልቅበት ድረስ አደረጉት፡፡ በቁርአኑም ላይ ‹‹እናንተ ያመናችሁ ሆይ!
ጾም በነዚያ ከናንተ በፊት በነበሩት ሕዝቦች ላይ እንደተጻፈ በናንተም ላይ ተጻፈ››
ብለው ያሉት ለዚህ ነው፡፡ ሱረቱ አል-በቀራህ 2፡183፡፡
መሐመድ ሳቢያኖችን እውነተኛ ክርስቲያኖች ናቸው ብለው ስላሰቡ ይበልጥ ደግሞ
በአላህና በእርሳቸው ቢያምኑ በፍርድ ቀን ምንም ዓይነት ፍርሃት እንደማያጋጥማቸው
በቁርአኑ ላይ ተናግረውላቸዋል፡፡ ‹‹እነዚያ ያመኑና እነዚያም ይሁዳውያን የሆኑ፣
ሳቢያኖችም፣ ክርስቲያኖችም ከእነርሱ በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመና መልካምን
ሥራ የሠራ ሰው በእነሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም›› ይላል ቁርአኑ፡፡
2፡62፡፡ እንዲሁም ይህንኑ አገላለጽ በ5፡69 ላይ በድጋሚ ይጠቅሰዋል፡፡ 22፡17 ላይ
ደግሞ ‹‹መጁሶችም›› በማለት ሶራስትሪያንን አካተዋቸዋል፡፡ መሐመድ ስለ ሳቢያኖችና
ክርስቲያኖች መናገር ሲጀምሩ ‹‹እነዚያ ያመኑና…›› ብለው በመናገር ሳያስቡት በቂ
ምስክርነት ነውኮ የሰጡት! ምክንያቱም ቀድመው ያመኑ መሆናቸውን በግልጽ
መስክረውላቸዋል፡፡ ነገር ግን ቀድመው ‹‹ያመኑ›› ቢሆኑም መልሰው እንደገና በአላህ
በእሳቸውም ማመን እንዳለባቸው ነው የተናገሩት፡፡
10.10 ከድጃ፣ ዋራቃና ኡቤይዱላህ፡- ዋራቃ የመሐመድ የመጀመሪያ ሚስት
የሆነችው የከድጃ የአጎቷ ልጅ ነው፡፡ ዋራቃ ከፓጋን ዐረቦቹ ተለይቶ ወደ ክርስቲያንነት
ተቀይሮ ስለነበር የወንጌል መጽሐፎችን ወደ ዐረብኛ ቋንቋ እየተረጎመና እየጻፈ ያነብ
ነበር፡፡ ይህም በሐዲሱ ላይ ተጠቅሷል፡፡ ዋራቃ መጽሐፍ ቅዱስን ያነብና ይጽፍ
የነበረው በዐረብኛ ቋንቋ ብቻ ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስ ለመጀመሪያ ጊዜ በተጻፈበት

387
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በእብራይስጥኛ ቋንቋም ጭምር ያነብና ይጽፍ እንደነበር ሐዲሱ ይናገራል፡፡ ከድጃም
መሐመድን ወደ ዋራቃ ዘንድ በተደጋጋሚ ትወስዳቸደው ነበር፡፡ ከድጃ መሐመድ
ለሃይማኖት መስረታ በተነሡበት ወቅት እርሷ የመጀመሪያዋ ሙስሊም እንደሆነችና
ለመሐመድም የተለያዩ እገዛዎችን ታደርግላቸው እንደነበር ከዚህ በፊት በደንብ
አይተናል፡፡ አሁንም መሐመድን ክርስቲያን ወደሆነው ዘመዷ ቤት ለምን ይዛቸው
እንደምትሄድ መገመት ይቻላል፡፡ መሐመድም ወደ ዋራቃ ቤት በተደጋጋሚ እስከሄዱ
ድረስ ዋራቃ የተረጎማቸውን የወንጌል ክፍሎች ለማግኘታቸው በጣም እርግጠኞች
መሆን እንችላለን፡፡ የሐዲሱን ማስረጃዎች እንያቸው፡-
“The Prophet returned to Khadija while his heart was beating rapidly. She took
him to Waraqa bin Naufal who was a Christian convert and used to read the Gos-
pels in Arabic Waraqa asked (the Prophet), "What do you see?" When he told him,
Waraqa said, "That is the same angel whom Allah sent to the Prophet) Moses.
Should I live till you receive the Divine Message, I will support you strong-
ly." (Sahih Bukhari Volume 4, Book 55, Number 605)
We learn from Sahih Bukhari that Waraqa used to read the Gospel in Arabic. This
confirms that the Arabic translation of the Gospel was available during Muham-
mad’s time. Not only that Waraqa read the Gospel in Arabic, he also translated
Gospel in his own version in Arabic. Sahih Bukhari confirms this: "Khadija then
took him to Waraqa bin Naufil, the son of Khadija's paternal uncle. Waraqa had
been converted to Christianity in the Pre-lslamic Period and used to write Arabic
and write of the Gospel in Arabic as much as Allah wished him to write” (Sahih
Bukhari Volume 6, Book 60, Number 478)
Waraqa even knew how to read and write in Hebrew! Sahih Bukhari confirms this:
“Khadija then accompanied him to her cousin Waraqa bin Naufal bin Asad bin
'Abdul 'Uzza, who, during the PreIslamic Period became a Christian and used to
write the writing with Hebrew letters. He would write from the Gospel in Hebrew
as much as Allah wished him to write” (Sahih Bukhari Volume 1, Book 1, Number 3)
The above information, especially those quotes from the Sahih Bukhari will leave
one without any doubt that Waraqa, as well as Khadijah were big-time contribu-
tors to the compilation of the Qur’an- especially those verses dealing with Christi-
anity and Judaism.
ከዚሁ ጋር በተያያዘ የኡቤይዱላህንም ጉዳይ አብረን ማየት እንችላለን፡፡ ኡቤይዱላህ
ማለት የአብድ አል-ሙጣሊብ የልጅ ልጅ ሲሆን ለመሐመድ ደግሞ የአጎታቸው ልጅ

388
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ነው፡፡ መካ ውስጥ የፓጋን ዐረቦችን እምነት ትቶ እስልምናን በመቀበል መሐመድን
ተከተላቸው፡፡ መሐመድ በጦርነት እንዳይጎዱ በማለት ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ
ከላኳቸው ሰዎች ውስጥ አንዱ ኡቤይዱላህ ነበር፡፡ ነገር ግን በኋላ ላይ እስልምናውንም
ትቶ ክርስቲያን ሆኖ በዚያው ኖሮ ነው የሞተው፡፡ ወደ ክርስትና ከመለወጡ በፊት ግን
ለመሐመድ ስለ ክርስትና የተጻፉ ብዙ ጽሑፎችን ወደ ዐረብኛ ቋንቋ ተርጉሞ እየጻፈ
ይልክላቸው ነበር፡፡ በቁርአኑ ውስጥ ከክርስትናው ጋር በተገናኘ በተጠቀሱት ነገሮች
ላይ የኡቤይዱላህም አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነበር፡፡
10.11 አብዱላህ ቢን ሰላምና ሙካያሪቅ፡- ሌለው ለቁርአን ክርስቲያናዊ ምንጭ
በመሆን ለመሐመድ ከፍተኛ እገዛ ያደረጉላቸው ሁለት የአይሁድ ተወላጆች አሉ፡፡
መሐመድ በስደት መዲና እንደደረሱ የባኑ ቃይኑቃ የአይሁድ ጎሳ አባል የነበረና
እስልምናን ተቀብሎ መሐመድን የተከተለ አንድ ሰው ነበር፡፡ መሐመድ ‹‹አብዱላህ ቢን
ሰላም ቢን አል-ሀሪዝ›› ብሎ በሰየሙት ስሙ ነው የሚታወቀው፡፡ (Ibn Ishaq, p.239)
ሌላው መሐመድን የተከተላቸው የአይሁድ ተወላጅ የሆነው ሙካያሪቅ ይባላል፡፡
እነዚህ ሁለት የአይሁድ ተወላጆች ስለ ኦሪት ሕግ ለመሐመድ በቂ መረጃዎችን
እንደሰጧቸው የመሐመድን ግለ ታሪክ (biography) የጻፉ ሰዎች ዘግበዋል፡፡
10.12 አን-ናድር ቢን አል-ሀሪዝ፡- መካ ውስጥ አን-ናድር ቢን አል-ሀሪዝ የሚባል
ብዙ የጥንት ታሪኮችንና ተረቶችን የሚያውቅ ሽማግሌ ሰው ነበር፡፡ ይህ ታሪክና ተረት
አዋቂ ሽማግሌ የመሐመድ ጎረቤት ነበር፡፡ ገና እንደጀመሩ አካባቢ መሐመድ ሰዎችን
ሰብስበው ታሪኮችን ሲነግሯቸው ‹‹የአን-ናድር ተረቶች የተሻሉ ናቸው›› በማለት
ጥለዋቸው ይሄዱ ነበር፡፡ ‹‹የምትናገራቸው ነገሮች ሁሉ ቀድሞ የምናውቃቸው ተረቶች
ናቸው›› እያሉም ያሾፉባቸው ነበር፡፡ ይህም ቁርአኑ ላይ ብዙ ቦታ ተጠቅሷል፡፡ ‹‹ይህ
የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ጽሑፍ ተረቶች እንጂ ሌላ አይደሉም ይላሉ›› (8፡31)፤ ‹‹ጌታቸሁ
በመሐመድ ላይ ምንን አወረደ በተባሉ ጊዜ እርሱ የመጀመሪያዎቹ ሕዝቦች ተረቶች
ነው ይላሉ›› (16፡24)፤ ‹‹ይህንን እኛም ከእኛ በፊትም የነበሩት አባቶቻችን በእርግጥ
ተቀጥረናል፤ ይህ የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ተረቶች እንጂ ሌላ አይደለም አሉ›› (23፡83)
እንሁም በተመሳሳይ አገላለጽ 25፡5፣ 27፡68፣ 46፡17፣ 68፡15 ላይ ተጠቅሷል፡፡ ሰዎች
በዚህ መልኩ ተቃውሞ ሲያበዙባቸው መሐመድ የተሻሉ ታሪኮችንና ተረቶችን ያውቃል
የተባለውን አን-ናድርን ቀርበው ብዙ ታሪኮችን እንዲነግሯቸው ስለጠየቁት እርሱም
ነግሯቸዋል፡፡ ነገር ግን መሐመድ በሽማግሌው የተነገሩአቸው ታሪኮች ከአምላክ
እንደመጡላቸው አድርገው ማውራት ሲጀምሩ አን-ናድር ድርጊቱን እንዲያቆሙ
ቢመክሯቸውም እምቢ ስላሉ ምሥስጢራቸውን ይናገሩባቸው ጀመር፡፡ መሐመድም

389
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ከስደት በኋላ መካን ሲቆጣጠሩ በመጀመሪያ አን-ናድርን ነው እንዲገደል ያደረጉት፡፡
10.13 ኡቤይ ቢን ካብ፡- የመሐመድ የግል ጸሐፊው የነበረ ሲሆን ቁርአንን ከሰበሰቡት
6 ሰዎች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ ቁርአንን የሰበሰቡት የተቀሩት 5 ሰዎች ዛይድ ኢብን
ጣቢት፣ ሙአድህ ኢብን ጃበል፣ አቡ አል-ዳርዳ፣ ሳድ ኢብን ኡቤይድና አቡ ዛይድ
ናቸው፡፡ (ibn sa’d, vol.i, p.457) ኡቤይ ቢን ካብ በሌላ ስም ‹‹አቡ ሙንድሂር››
ተብሎም ይጠራል፡፡ መሐመድ ከመካ ወደ መዲና እንደተሰደዱ መዲና ውስጥ
መጀመሪያ ላይ ሰልመው ከተከተሏቸው ሰዎች ውስጥ አንዱና ዋነኛው ኡቤይ ቢን ካብ
ነው፡፡ መሐመድም አማካሪአቸውና ጸሐፊአቸው አድርገው ይጠቀሙበት ነበር፡፡ ከመካ
ከተማ ውጭ መዲና ውስጥ ለመሐመድ ወርደውላቸዋል የሚባሉትን የቁርአን አንቀጾች
ብዙዎቹን የጻፋቸው ኡቤይ ቢን ካብ ነው፡፡ እነዚህ የመዲና አንቀጾች መካ ውስጥ
እንደተጻፉት የግጥም ይዘት የላቸውም፡፡ ምክንያቱም ኡቤይ ቢን ካብ ግጥም
ስለማይችልና ስለማይወድ በደብዳቤ መልክ ነበር የጻፋቸው፡፡ ብዙ ገጣሚዎችም ይኖሩ
የነበረው በመካ ነበር፡፡
The following quoted Hadith tells us that some verses of the Qur’an were written
by people other than Muhammad’s official Qur’an scribes. Please note that Khuzai-
ma b. Thabit al-Ansari, mentioned in this Hadith was not one of the official Qur’an
writers of Muhammad.
Narrated Zaid bin Thabit: “When we wrote the Holy Quran, I missed one of the
Verses of Surat-al-Ahzab which I used to hear Allah's Apostle reciting. Then we
searched for it and found it with Khuzaima bin Thabit Al-Ansari. The Verse was:-
'Among the Believers are men Who have been true to Their Covenant with Allah,
Of them, some have fulfilled Their obligations to Allah (i.e. they have been Killed in
Allah's Cause), And some of them are (still) waiting" (33.23) So we wrote this in
its place in the Quran.” (Sahih Bukhari Volume 5, Book 59, Number 379)
10.14 አይሻ፡- መሐመድ አይሻን አያቷ በሚሆኑበት ዕድሜአቸው በ53 ዓመታቸው
እርሷ ደግሞ የ9 ዓመት ሕጻን ልጅ ሳለች ነው አግብተው ወሲብ የፈጸሙባት፡፡ (ይህንን
በተመለከተ የሐዲሱን ማስረጃና ዝርዝር መረጃውን ከገጽ----ጀምሮ ይመልከቱ፡፡)
በዚህ ዕድሜዋ አይሻ መሐመድ የነገሯትን ማንኛውንም ነገር አምና እንደምትቀበላቸው
ምንም ጥርጥር የለውም፡፡ ስለዚህ ከሌሎቹ ሚስቶቻቸው በተለየ ሁኔታ አይሻ ጋር ብቻ
ሲተኙ መገለጦች ይመጡላቸው እንደነበር ራሳቸው መሐመድ በሐዲሱ ላይ
ተናግረዋል፡፡ ሌሎቹ ሚስቶቻቸውን ‹‹ከሰማይ ወረደልኝ›› ሲሏቸው እንኳ በቀላሉ
አምነው ላይቀበሏቸውና ብዙ ጥያቄዎችንም ሊጠይቋቸው ይችሉ ነበር፡፡ ስለዚህ የ9

390
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ዓመቷ አይሻ መሐመድ ከእርሷ ጋር ሲተኙ መገለጦቹ የሚመጡላቸው ብቸኛዋ
ሚስታቸው ልትሆን ችላለች፡፡ ይህንንም ሐዲሱ ያረጋግጥልናል፡፡ ከእርሷ ጋር ብቻ
ሲሆኑ በሌላ ጊዜ ሲነገራቸው የሰሙትን በቃላቸው ያነቡና ይተርኩ እንደነበር አይሻ
መስክራለች፡፡ መሐመድም ‹‹መገለጦቹን ጂብሪል ሰጠኝ›› እያሉ ይነግሯት ነበር እንጂ
እርሷ ምንም የምታየው ነገር አልነበረም፡፡ እንዲያውም ‹‹አንቺ ባታይውም ጂብሪል
ሰላም ብሎሻል›› ይሏት ነበር፡፡ መሐመድ መገለጦችን እንደተቀበሉ ለማስመስከር
የአይሻን የሕጻንነት አእምሮ ተጠቅመውበታል፡፡ ራሳቸውም በሐዲሱ ላይ በግልጽ
እንደተናገሩት ‹‹አይሻ ጋር ብቻ ስተኛ ነው መገለጦቹ የሚመጡልኝ›› ነው ያሉት፡፡
ስለዚህ አይሻ በቀጥታም ባይሆን በተዘዋዋሪና ባላወቀችው መንገድ መሐመድ
ላዘጋጇቸው ቁርአን የጭምብል ሽፋናቸው ሆና አገልግላቸዋለች፡፡ እንዲያውም
መሐመድ ከሞቱ በኋላ አይሻ አንድ ጸሐፊ የቁርአንን ጥቅስ በምትፈልግበት መንገድ
እንዳጻፈች ሐዲሱ በግልጽ ይናገራል፡፡ Divine inspiration came to Muhammad only
when he slept with Aisha (5:57:119): “The people used to send presents to the
Prophet on the day of 'Aisha's turn. 'Aisha said, "My companions (i.e. the other
wives of the Prophet) gathered in the house of Um Salama and said, "0 Um Sala-
ma! By Allah, the people choose to send presents on the day of 'Aisha's turn and
we too, love the good (i.e. presents etc.) as 'Aisha does. You should tell Allah's
Apostle to tell the people to send their presents to him wherever he may be, or
wherever his turn may be." Um Salama said that to the Prophet and he turned
away from her, and when the Prophet returned to her (i.e. Um Salama), she re-
peated the same, and the Prophet again turned away, and when she told him the
same for the third time, the Prophet said, "O Um Salama! Don't trouble me by
harming 'Aisha, for by Allah, the Divine Inspiration never came to me while I was
under the blanket of any woman amongst you except her.” (Sahih Bukhari Volume
5, Book 57, Number 119) see also Sahih Bukhari Volume 3, Book 47, Number 755.
Muhammad told Aisha that Gabriel greeted her (8:74:270):
“Narrated 'Aisha: that the Prophet said to her, "Gabriel sends Salam (greetings) to
you." She replied, "Wa 'alaihi-s-Salam Wa Rahmatu-l-lah.” (meaning:Peace and
Allah's Mercy be on him) (Sahih Bukhari Volume 8, Book 74, Number 270)
Muhammad used to recite Qur’an while reclining on the lap of a menstruating
Aisha (3:591)
“A'isha reported: The Messenger of Allah would recline in my lap when I was men-
struating, and recite the Qur'an.” (Sahih Bukhari Book 003, Number 0591)

391
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
The following Hadith informs us that after Muhammad’s death a Qur’an was com-
piled exclusively for Aisha. Then Aisha dictated to her scribe a verse of the Qur’an.
“Abu Yunus, the freed slave of 'A'isha said: 'A'isha ordered me to transcribe a copy
of the Qur'an for her and said: When you reach this verse:" Guard the prayers and
the middle prayer" (2:238), inform me; so when I reached it, I informed her and
she gave me dictation (like this): Guard the prayers and the middle prayer and the
afternoon prayer, and stand up truly obedient to Allah. 'A'isha said: This is how I
have heard from the Messenger of Allah.” (Sahih Muslim Book 004, Number 1316)
10.15 ዓይነ ስውሩ ኢብን ኡም ማክቱም፡- ኢብን ኡም ማክቱም ዓይነ ስውር ቢሆንም
የቁርአንን ይዘት በማስለወጥ ረገድ የራሱን አስተዋፅኦ ያደረገ ሰው ነው፡፡ ቀድመው
ከሰለሙ የመሐመድ ተከታዮች ውስጥ አንዱ ስለሆነ ሁለቱም የቀረበ ግንኙነት
ነበራቸው፡፡ ኢብን ኡም ማክቱም መሐመድ ተከታዮቻቸውን ለጂሃድ ሲያነሳሱ በጂሃድ
የተሳተፉና እቤታቸው የተቀመጡ ሙስሊሞች በጀነት እኩል ዋጋ እንደማያገኙ ሲናገሩ
ይሰማል፡፡ ይህን ጊዜ ኢብን ኡም ማክቱም በጂሃድ መሳተፍና መጋደል ስለማይችል
ወደ መሐመድ ጠጋ ይልና ‹‹የእኔስ ጉዳይ…?›› ብሎ ይጠይቃቸዋል፡፡ መሐመድም
ቀድሞ ያጽፉት የነበረውን ዛይድን ፈጥነው ይጠሩትና ‹‹ከምእመናን የጉዳት ባለቤት
ከሆኑት በቀር…›› የሚል ቃል መጀመሪያው ጥቅስ ላይ እንዲጨምር ይነግሩታል፡፡
ከዚያም ይህ የተጨመረው አዲስ ጥቅስም በድጋሚ የወረደልኝ ነው አሉ፡፡ ጥቅሱም
በቁርአኑ 4፡95 ላይ ይገኛል፡፡ ሙሉ ታሪኩንም ሐዲሱ ብዙ ቦታ ላይ ዘግቦታል፡፡
Narrated Al-Bara: “When the Verse ‘Not equal are those of the believers who sit (at
home)’ (Quran 4:95) was revealed, Allah Apostle called for Zaid who wrote it. In
the meantime Ibn Um Maktum came and complained of his blindness, so Allah
revealed: ‘Except those who are disabled (by injury or are blind or lame...’” etc.)
(Sahih Bukhari Volume 6, Book 60, Number 117) “There was revealed: 'Not equal
are those believers who sit (at home) and those who strive and fight in the Cause
of Allah.' (4:95). The Prophet said, "Call Zaid for me and let him bring the board,
the inkpot and the scapula bone (or the scapula bone and the ink pot)."' Then he
said, "Write: 'Not equal are those Believers who sit…", and at that time 'Amr bin
Um Maktum, the blind man was sitting behind the Prophet . He said, "O Allah's
Apostle! What is your order For me (as regards the above Verse) as I am a blind
man?" So, instead of the above Verse, the following Verse was revealed: 'Not equal
are those believers who sit (at home) except those who are disabled (by injury or
are blind or lame etc.) and those who strive and fight in the cause of Allah.’” (Sahih

392
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
Bukhari Volume 6, Book 61, Number 512) see also (Sahih Muslim Book 020, Num-
ber 4676)
10.16 ራሳቸው መሐመድ በፈጠራ ያዘጋጁዋቸው ጥቅሶች፡- ቁርአኑ በግልጽ
እንደሚናገረው መሐመድ ምንም ማንበብና መጻፍ የማይችሉ ሰው (illiterate) ስለነበሩ
የቁርአን ጥቅሶችን ራሳቸው ያዘጋጃሉ ብሎ ማሰብ አጠራጣሪ ሊሆን ይላል፡፡ ነገር ግን
መሐመድ ከራሳቸው ሕሊና ያፈለቋቸው አንዳንድ ጥቅሶች በቁርአኑ ውስጥ ይገኛሉ፡፡
በቁርአኑም 69፡40 ላይ በግልጽ ‹‹እርሱ ቁርአን የተከበረ መልክተኛ ቃል ነው›› ተብሎ
ነው የተጻፈው፡፡ ከቁርአኑ ላይ ሌሎች ምሳሌዎችንም ማየት እንችላለን፡- ‹‹ከአላህ ሌላ
ዳኛን እፈልጋለሁን? ከተጠራጣሪዎቹም አትሁን›› (6፡114)፤ ‹‹…እኔ በናንተ ላይ ጠባቂ
አይደለሁም›› (6፡104) የሚሉት አነጋግሮች ከሌላ የተወሰዱ ሳይሆኑ ራሳቸው መሐመድ
ፈጥረው የተናገሯቸው ናቸው፡፡ The words, ‘I am not a keeper over you’ (6:104),
‘Shall I seek for judge other than Allah?’(6:114) are undoubtedly Muhammad’s own
words.
እንዲሁም በተመሳሳይ ሁኔታ ቀጥሎ ባሉት የቁርአን ጥቅሶች ላይ ያሉት አገላለጾች
በትክክል የመሐመድ የፈጠራ ንግግሮች መሆናቸውን ዐረብኛውን ቁርአን በደንብ
የሚያውቁት ሰዎች ያስረዳሉ፡፡ 1:1-7, 19:9, 19:64, 37:164, 51:50, 70:40-41, 86:17,
53:2፡፡ ትርጉሙን ለማስቀየር ሲባል በአንዳንዶቹ ጥቅሶች ላይ በቅንፍ ውስጥ
እየተደረገ ‹‹በላቸው›› የሚል ቃል በአማርኛው ቁርአን የተጨመረ ቢሆንም በዐረብኛው
ቁርአን ላይ ግን ተመሳሳይ ትርጉም ያለውን ‹‹ኩል/kul›› የሚለውን ቃል ተጽፎ
አናገኘውም፡፡ በእንግሊዝኛውም ቢሆን የዩሱፍ አሊ ትርጉም ‹‹say›› የሚለውን ቃል
በቅንፍ አድርጎ የተጠቀመ ቢሆንም ሌሎቹ እነ ፒክታልና ሻኪር ግን በትርጉማቸው ላይ
‹‹በላቸው/say›› የሚለውን ቃል ፈጽሞ አልተጠቀሙም፡፡
ርዕሳችንን ‹‹ቁርአኑ ከሰማይ የወረደ ሳይሆን የራሱ የሆኑ የተለያዩ ምንጮች ስላሉት
ሊታመን አይችልም›› የሚል መሆኑን እናስታውስና ርዕሱን እናጠቃለው፡፡ ቁርአኑ
በአጠቃላይ የተለያዩ ምንጮች አሉት፡፡ እስካሁን በስፋት እንዳየነው ቁርአኑ
በአጠቃላይ የብዙ ሰዎች እጅ አለበት፡፡ ቅንብሩ ላይ ብዙዎች ናቸው የተሳተፉበት፡፡
እንደነ ኢብን አቢ ሳርህ ያሉት ደግሞ የግል ሀሳባቸውንና ምኞታቸውንም ጨምረው
ጽፈውታል፡፡ እንዲህ እስክሁን ባየነው መንገድ በመሐመድ ጊዜ በሰዎች ቅንብር
የተጻፈው ቁርአን በከሊፋዎቹ በነ አቡ በከር አማካኝነት መጨረሻ ላይ መሐመድ ከሞቱ
ከብዙ ዘመን በኋላ ነው በአንድ ጥራዝ ተደርጎ የተዘጋጀው፡፡ እነርሱም በወቅቱ
ከየቦታው ከግለሰቦች እጅ ከተሰበሰበው የቁርአን አንቀጽ ውስጥ ያልመሰላቸውን
አቃጥለው፣ የተሸለ ነው ያሉትን ደግሞ በአንድ ላይ ጠርዘው የዛሬውን ቁርአን
393
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አውርሰውናል፡፡ ቁርአን በአጠቃላይ የሰዎች የፈጠራ ውጤት መሆኑ ውስጡ ባለው
ይዘት በደንብ ማረጋገጥ ይቻላል፡፡
11.ቁርአን ከዐረብኛ ውጭ የሆኑና ከሌሎች ቋንቋዎች የወረሳቸው ባዕድ ቃላትን
ስለሚጠቀም ታማኝ ሊሆን አይችልም፡- ቁርአን የብዙ ሰዎች አሻራ ያረፈበት
ቅንብር ስለሆነ የሌሎች ሃይማኖታዊ ጽሑፎችንም በምንጭነት ስለተጠቀመ ሌላው
ቢቀር ከዐረብኛ ውጭ የሆኑ ባዕድ ቃላትን ሲጠቀም እናየዋለን፡፡ ቁርአኑ ከሌሎች
ቋንቋዎች ከግብፅ፣ ከአረማይክ፣ ከግእዝ፣ ከሳባውያን… የተውጣጡ ብዙ ባዕድ ቃላትን
በውስጡ አጭቆ ይዟል፡፡ ለምሳሌ፡-
1ኛ.ቁርአኑ በዐረብኛ ‹‹ጀነት›› ማለት ሲችል ‹‹ኤደን›› የሚለውን የዕራይስጥ ቃል ይጠቀማል፡፡
2ኛ.ቁርአኑ በዐረብኛ ‹‹ባስራ›› ማለት ሲችል ‹‹ኢንጂል›› የሚለውን የግሪክ ቃል ይጠቀማል፡፡
3ኛ.ቁርአኑ በዐረብኛ ‹‹የሹዋ›› ማለት ሲችል ‹‹ኢሳ›› የሚለውን የሶሪያ ቃል ይጠቀማል፡፡
በቁርአኑ 26፡195 ላይ ‹‹ግልጽ በሆነ ዐረብኛ ቋንቋ የተወረደ ነው›› ተብሎ ነው
የተጻፈው፡፡ ሌሎችም ቁርአን ዐረብኛ ቋንቋ ብቻ የተጻፈ እንደሆነ የሚናገሩ ብዙ
ጥቅሶች አሉ፡፡ ታዲያ ለምንድን ነው የተለያዩ ሀገራትን ባዕድ ቃላት የተጠቀመው?
የራሱን ዐረብኛ ቋንቋ ብቻ መጠቀም ሲችል መቀላወጥ ለምን አስፈለገው? እንዲህ
ከላይ ባየነው ዓይነት መንገድ ቁርአኑ ከሌሎች ቋንቋዎች እየኮረጀ የተጠቀመባቸው ብዙ
ቃላት አሉ፡፡ ለምሳሌ፡-
1ኛ. ቁርአን (4፡43) ላይ ‹‹ታያሙም›› የሚለው ቃል ከአይሁድ ታልሙድ ጽሑፍ ላይ
የተወሰደ ነው፡፡
2ኛ. ቁርአን (2:260, 3:49, 5:110) ላይ ወፎች ላይ ነፍስ ስለመዝራት የተነገረው ቃል
ከግብፆች መጽሐፍ የተወሰደ ነው፡፡
3ኛ. ቁርአን (2:102) ላይ ‹‹ሐሩትና ማሩት›› የሚሉት ቃላት ከአርመኖች መጽሐፍ ላይ
የተወሰደ ነው፡፡
4ኛ. ቁርአን (19:23) ላይ ‹‹መሪየም በዘንባባ ዛፍ ስር ወለደች፣ ምጡም ፀንቶባት ምነው
በሞትኩ አለች›› የሚለው አነጋገር በወቅቱ ከነበሩ ከመናፍቃን የወንጌል መጽሐፍ ላይ
የተወሰደ ነው፡፡
5ኛ. በቁርአን ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ ቦታ ላይ ከሞት በኋላ ዝሙትን ጨምሮ በጀነት
ስላለው የተንደላቀቀ ሕይወት የሚናገሩት ጥቅሶች ዞራስትሪያን ከሚባሉ መናፍቃን
መጽሐፍ ላይ የተወሰዱ ናቸው፡፡ (7፡43፣ 9፡72፣ 18፡31፣ 19፡62፣ 32፡17፣ 35፡53፣
57፡21፣ 76፡12…)
6ኛ. ቁርአን (43:4, 85:21-22) ላይ ኦሪጂናሉ የቁርአን ቅጂ በሰማይ ነው ያለው ተብሎ

394
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የተነገረው ቃል ከታልሙድ የሥርዓት መጽሐፍ የተወሰደ ነው፡፡ እነርሱም እንደዚያ
ብለው ያምኑ ነበርና፡፡
7ኛ. ቁርአን (6:61, 7:37, 32:11) ላይ ስለ መላእክተ ሞት የተነገረው ቃል ከዞራስትሪያን
መጽሐፍ ላይ የተወሰደ ነው፡፡
8ኛ. ቁርአን (12፡1-64) ላይ ስለ ዮሴፍ የተነገረው ታሪክ ‹‹ሚድራሽ›› ከሚባለው
ከአይሁድ መጽሐፍ ላይ የተወሰደ ነው፡፡
9ኛ. ቁርአን (21:78-82, 27:17-19, 27:22-23) ላይ ስለ ንጉሥ ሰሎሞንና ንግሥት ሳባ
የተነገረው ታሪክ ‹‹ሀጋዳ›› ከሚባለው ከአይሁድ መጽሐፍ ላይ የተወሰደ ነው፡፡
10ኛ. ቁርአን (11፡7) ላይ የአላህ ዙፋን በውኃ ላይ እንደሆነ የተነገረው ነገር ከአይሁድ
የታልሙድ መጽሐፍ ላይ የተወሰደ ነው፡፡
11ኛ. ቁርአን (2:29, 41:12) ላይ ስለ ሰባቱ ሰማያት የተጻፈው ነገር ከሂንዱ የእምነት
መጽሐፍ ላይ የተወሰደ ነው፡፡
12ኛ. ቁርአን (3:55, 4:157-158) ላይ ‹‹ክርስቶስ አልሞተም አልተሰቀለም›› የሚለውን
ሀሳብ የወሰደው ‹‹የበርናባስ ወንጌል›› በሚል ርዕስ አንድ ጣሊያናዊ የካቶሊክ መናፍቅ
ቄስ ከጻፈው ሐሰተኛ መጽሐፍ ላይ ነው፡፡
‹‹የበርናባስን ወንጌል›› በተመለከተ ነገሩ ወዲህ ነው፡- በ1500 ዓ.ም አካባቢ ሙሉ
አውሮፓን ለማስለም ሰፊ እንቅስቃሴ ተደርጎ ነበር፡፡ ከሮሙ ጳጳስ ጋር ተጣልቶ
የነበረው አንድ የካቶሊክ ቄስ ጳጳሱን ለማብሸቅ ብሎ ወደ እስልምና ሃይማኖት ይገባና
የወንጌላትን መልእክት ወደ ቁርአን ለማዞር ከፍተኛ ሙከራ አድርጎ ነበር፡፡ በዚህ ጊዜ
ነበር ይህ ጣሊያናዊ የካቶሊክ መናፍቅ ቄስ በጣሊያንኛ ቋንቋ ‹‹የበርናባስ ወንጌል››
የሚል መጽሐፍ ጽፎ ያዘጋጀው፡፡ የአራቱንም ወንጌላውያንን መጽሐፍ በአንድ ላይ
በማዘጋጀት ኢስላማዊ ይዘት እንዲኖረው አድርጎታል፡፡ ለማስመሰል ሲል ከ12ቱ
ሐዋርያት ውስጥ የቶማስን ስም በመሰረዝ በበርናባስ ተክቶታል፡፡ ነገር ግን በወንጌል
ላይ የተጠቀሰው እውነተኛው በርናባስ የቅዱስ ጳውሎስ አገልጋይ የነበረ ሰው ነው፡፡
ሐዋ 14፡11-15፣ 13፡2፣ 16፡36፡፡
ይህ የካቶሊክ መናፍቅ ቄስ በወንጌል ስም ጽፎ ባዘጋጀው ሐሰተኛ መጽሐፍ ውስጥ
የወንጌላቶቹን መልእክት የተለየ ይዘት እንዲኖራቸው በማሰብ ክርስቶስ እንዳልተሰቀለ
ይልቁንም ሌላ ሰው በእርሱ እንደተመሰለ አድርጎ ነው የጻፈው፡፡ መሐመድም ይህንን
ሀሳብ ነው በቀጥታ ወስደው በቁርአናቸው ውስጥ የተጠቀሙበት፡፡ አሁን አሁን
አንዳንድ ሙስሊም መምህራኖችም መሐመድን ከክርስትናው ጋር ለማቀራረብ ሲፈልጉ
ይህንን መጽሐፍ መጥቀስ ጀምረዋል፡፡ መጽሐፉንም በቅርቡ ፓኪስታን ውስጥ በብዛት

395
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አሳትመውት እየተጠቀሙበት ይገኛሉ፡፡ ወንጌል ግን እንዲህ ትላለች፡-
‹‹የሚያናውጡአችሁ የክርስቶስንም ወንጌል ሊያጣምሙ የሚወዱ አንዳንዶች አሉ።
ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ
ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ የተረገመ ይሁን። አስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን ሁለተኛ
እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት የተለየውን ማንም ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን›› ገላቲያ
1÷6፡፡
12ኛ.የመሐመድ ትምህርቱና የሕይወት ተሞክሮው በጣም ብዙ አስከፊ ገጽታዎች ያሉት
በመሆኑ ቁርአን ሊታመን አይችልም፡- ቁርአንን እንዳይታመን ካደረጉት ነገሮች ውስጥ
አንደኛው የመሐመድ ሕይወታቸው ብዙ አስከፊ ገጽታዎች ያሉት መሆኑ ብሎም
ኃጢአተኛ ሆነው መገኘታቸው ነው፡፡ መሐመድ ‹‹ሱናዬን ያልፈጸመ ማለትም እኔ
ያደረኩትን ነገር ያላደረገ ከእኔ ጋር ግንኙነት የለውም›› በማለት ተናግረዋል፡፡ “And he
who turns away from my Sunnah, he has no relation with me” Sahih Muslim
8፡3236. መሐመድ የተናገሯት ንግግር ወይም ያደረጓት አንዷ ድርጊት ናት ሱና
(Sunnah) የምትባለው፡፡ ቁርአኑና ሐዲሱ መሐመድን የሰው ዘር በሙሉ ምሳሌ
ሊያደርጋቸው እንደሚገባና ሁሉም ከእርሳቸው የሕይወት ተሞክሮ መማርና
እርሳቸውንም መከተል እንዳለበት በስፋት ይናገራሉ፡፡ የመሐመድ ትእዛዛት ማለት
የአላህ ትእዛዛት እንደሆኑም ነው የተነገረው፡፡ “I heard Allah’s Apostle saying, ‘He
who obeys me, obeys Allah, and he who disobeys me, disobeys Allah.’” Bukhari
4፡52፡203. በቁርአኑም 4፡80 ላይ ‹‹መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን
ታዘዘ›› ተብሎ ነው የተጻፈው፡፡ ‹‹ለናንተ አላህንና የመጨረሻውን ቀን የሚከጅል በአላህ
መልካም መከተል አላችሁ (33:21) /3፡132፣ 4፡59፣5፡92፣ 8፡24፣ 8፡46፣ 47፡33፣
64፡12/ ተብለው የተጻፉትን ነገሮች ስናይ የመሐመድ ትእዛዛት የአላህ ትእዛዛት
እንደሆኑ ተደርጎ ነው የተነገረው፡፡
እንዲያው የእውነት እንነጋገር እስቲ! ከመሐመድ ሕይወት ምንድን ነው የምንማረው?
በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ስለ መሐመድ ግላዊ ሕይወት በዝርዝር ያየናቸውን ነጥቦች
በድጋሚ እንድናስታውሳቸው እፈለጋለሁ፡፡ እነዚያ ነጥቦች ከመሐመድ ሕይወት ምን
ልንማር እንደምንችል በትክክል ጠቋሚዎች ናቸው፡፡ እስካሁን ድረስ ቁርአኑንና
ሐዲሱን መሠረት አድርገን ከመሐመድ የግል ሕይወታቸውና ካስተማሩት
ትምህርታቸው ጋር የተገናኙ ብዙ ነጥቦችን እንዳየነው ከሆነ ከመሐመድ ሕይወት
ምንድን ነው የምንማረው? በዝርፊያ ምድራዊ ሀብት ማከማቸትን?፣ የሰዎችን አካል
እየቆራረጡ ማሰቃየትን?፣ ለሴቶች ክብር አለመስጠትን?፣ ጥላቻ መስበክን?፣ ጦርነትና
ጂሃድ ማወጅን?፣ አሸባሪነትን?፣ ግድያን?፣ ጅምላ ጭፍጨፋን?፣ ባርነትን?፣ ዘረኝነትን?
396
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
፣የዝሙት ሱሰኛነትን?፣ ራስን ማስመለክን?፣ ውሸትን?፣ ግብዝነትን?፣ ጣዖት
ማምለክን?፣ አታላይነትን?፣ ሙሰኝነትን?... ወይስ ምንድን ነው ከመሐመድ ሕይወት
የምንማረው?
13ኛ.ከቁርአን ውስጥ የተሰረዙና እንዲጠፉ የተደረጉ ጥቅሶች መኖራቸው ቁርአኑን
እንዳይታመን አድርጎታል፡- ሁለቱንም ርዕሶች ማለትም ከቁርአን ውስጥ የተሰረዙና
እንዲጠፉ የተደረጉ ጥቅሶች ስለመኖራቸው ለየብቻ በዝርዝር እናያቸዋለን፡-
የተሰረዙ የቁርአን ጥቅሶች /Cancelled Verses/ ፡- በሐዲሱ ላይ አንድ የተጻፈ ታሪክ
አለ፡፡ ከመሐመድ ጋር ቅራኔ ውስጥ የገቡ ራል፣ ዳክዋን፣ ባኒ ሊህያን እና ባም ኡሳይያ
የተባሉ ጎሳዎች ወደ መሐመድ ይመጡና እስልምናን መቀበላቸውን ይናገራሉ፡፡ በኋላም
መሐመድን ‹‹ጦርነት አለብን ተዋጊ ሰዎች ስጠን›› ብለው ይጠይቋቸዋል፡፡ እርሳቸውም
70 ተዋጊዎችን ሰጧቸውና ይዘው ተመለሱ፡፡ ነገር ግን ቢር-ማዓና በተባለው ቦታ
ሲደርሱ 70ውንም የመሐመድ ሰዎች በበቀል ገደሏቸው፡፡ መሐመድም
ወታደሮቻቸውን አታለው ወስደው የገደሉባቸውን ሰዎች አላህ እንዲያጠፋላቸው ለ40
ቀን ለመኑ፡፡ ይህ ታሪክ በሳሂህ ቡኻሪ 4፡52፡299 ላይ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡
እነዚያ የተገደሉት 70 የመሐመድ ወታደሮችም ‹‹ጌታችንን እንዳገኘንና እርሱም ከእኛ
ጋር እንደተደሰተ እኛንም እንዳስደሰተን ለሕዝቦቻችን ነገርልን›› ብለው ለመሐመድ
መናገራቸውን የሚገልጽ ቁርአን ወርዶ እንደነበር ሐዲሱ ይናገራል፡፡ ነገር ግን ይህ
እነርሱ የተናገሩት ነገር ከቁርአን ውስጥ ተሰርዞ ጠፍቷል በማለት አሁንም ሐዲሱ
ይናገራል፡፡ “ቢር-ሙዓና በተባለው ቦታ ስለተገደሉት ሰዎች የወረደ የቁርአን ይቅስ
ነበር፡፡ እኛ በቃላችን እንገጥመው የነበረው ጥቅስ በኋላ ሊሰረዝ ችሏል፡፡ ጥቅሱም
‘ጌታችንን እንዳገኘንና እርሱም ከእኛ ጋር እንደተደሰተ እኛንም እንዳስደሰተን
ለሕዝቦቻችን ነገርልን’ የሚል ነበር፡፡” “There was reveled about those who were killed at
Bir-Mauna a Quranic Verse we used to recite, but it was cancelled later on. The Verse was:
‘Inform our people that we have met our Lord. He is pleased with us and He has made us
pleased’” Sahih Bukhari 4:52:69 “Gabriel informed the Prophet that they (i.e the martyrs)
met their Lord, and He was pleased with them and made them pleased. We used to recite,
‘Inform our people that we have met our Lord, He is pleased with us and He has
made us pleased’ Later on this Quranic Verse was cancelled. The Prophet invoked
Allah for forty days to curse the murderers from the tribe of Ral, Dhakwan, Bani
Lihyan and Bam Usaiya who disobeyed Allah and his Apostle.” Sahih Bukhari
4:52:57
ድርጊቱ ምንም ይሁን ምን ከላይ ያየናቸው ሁለት የሐዲስ ጥቅሶች አንድ
የሚያረጋግጡልን ነገር ቢኖር የተሰረዘ የቁርአን ጥቅስ መኖሩን ነው፡፡ ሙስሊሞቹ
397
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
እንደሚሉት አይደለም እንጂ ቁርአኑ የአምላክ ቃል እንኳን ቢሆን የአምላክ ቃል
እንዴት ሊሰረዝ ቻለ? መሰረዝስ ነበረበት ወይ? ታዲያ በዚህ ዓይነት ሌሎች የተሰረዙ
የቁርአን ጥቅሶችስ ላለመኖራቸው ምን ማረጋገጫ አለ? ቁርአን ከብዙ ነገሮቹ አንጻር
ሲታይ ታማኝነት የሌለው መጽሐፍ ነው ያስባለውም አንዱ ይህ ነው፡፡ ከመጀመሪያው
ከአሰባሰቡ ጀምሮ በዘመናት አልፎበት የመጣበት ሂደት ውስጡ ካለው ይዘት ጋር
ሲታይ ፍጹም ታማኝነቱን ያጎለዋል፡፡ እንዲህ የተሰረዙ ጥቅሶች መኖራቸውን የማያውቁ
አማኞቹ ግን ‹‹ቁርአናችን የሰው እጅ ያላረፈበት ንጹሕ መጽሐፍ ነው›› ይሉታል፡፡

የጠፉ የቁርአን ጥቅሶች /Lost Verses/፡- አሁን ባለው ቁርአን ውስጥ እንዳይካተት
የተደረገ ቢሆንም ነገር ግን ቁርአን በድንጋይ ወግሮ ስለ መግደል የሚናገር የቅጣት ሕግ
ነበረው፡፡ ሁለተኛው ከሊፋ ኦማር እንደተናገረው አላህ ለመሐመድ ካወረደላቸው ሕግ
ውስጥ ዝሙት የፈጸሙ ሰዎችን በድንጋይ ወግሮ ስለመግደል ይገኝበታል፡፡ እነርሱም
ይህንን በአእምሮአቸው ይዘውትና ተረድውት እንደቆዩም ተናግሯል፡፡ ‹‹በድንጋይ ወግሮ
መግደል በአላህ መጽሐፍ የወረደ ግዴታ ነው›› በማለትም አስተምሯል፡፡ ይህም ወንዱ
ወይም ሴቷ ከጋብቻ ውጭ ስታመነዝር ከተያዘችና ከተመሰከረባት ወይም ካረገዘች
ተወግራ እንድትገደል መሐመድ አዘዋል፡፡ ነገር ግን ይህ የመሐመድ ትእዛዝ በአሁኑ
ቁርአን ውስጥ የለም፡፡ ቀድሞ በቁርአኑ ላይ ተጽፎ የነበረ ሕግ ቢሆንም አሁን ባሉት
የቁርአን እትሞች ላይ እንዳይካተት ተደርጓል፡፡
Verse of Rajam (Stoning)፡ “Umar b. Khattab sat on the pulpit of Allah's Messen-
ger and said: Verily Allah sent Muhammad with truth and He sent down the Book
upon him, and the verse of stoning was included in what was sent down to him.
We recited it, retained it in our memory and understood it. Allah's Messenger
awarded the punishment of stoning to death and, after him, we also awarded the
punishment of stoning, I am afraid that with the lapse of time, the people may
forget it and may say: We do not find the punishment of stoning in the Book of
Allah, and thus go astray by abandoning this duty prescribed by Allah. Stoning is a
duty laid down in Allah's Book for married men and women who commit adultery
when proof is established, or it there is pregnancy, or a confession.” Sahih Muslim
17:4194
ይህን ‹‹በድንጋይ ወግሮ ስለ መግደል›› የሚናገረውን የመሐመድን ሕግ በቀጣዩ ርዕስ
በደንብ በዝርዝር ስናየው የበለጠ ግልጽ ይሆንልናል፡፡

398
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በድንጋይ ወግሮ መግደልና የክብር ግድያ /honor killing & Stoning/
ለመሆኑ ይህ በድንጋይ ወግሮ የመግደል ሕግ አሁን ባለው ቁርአን ውስጥ ለምን
አልተካተተም? መኖር አለመኖሩ አሳስቦኝ አይደለም የጠየኩት፡፡ ይልቁንም ቁርአኑ
በፊት የነበረውን ነገር አሁን ለምን እንዳይኖረው ተደረገ? ነው ጥያቄዬ፡፡ ሕጉ ምንም
ይሁን ምን ሊጠፋ ወይም ተቆርጦ ሊወጣ አይገባውም ነበር፡፡ ይህ ከሆነ ሌሎችስ
የቁርአን ሕጎች ጠፍተው ወይ ደግሞ ስንቶች አዳዲስ ሕጎች ተጨምረው እንሆነ
የሚታወቅ ነገር የለም፡፡ ለነገሩ ይህ በድንጋይ ወግሮ የመግደል ሕግ የጠፋበትን
ምክንያት አይሻ ስትናገር ‹‹ፍየል በልታው ነው የጠፋው›› ነው ያለችው፡፡
ፍየል በልታው የጠፋው የቁርአን ክፍል፡- እንደ መሐመድ ትምህርት ሙስሊሟ ሴት
(ባለትዳርም ትሁን ጎረዳ) ከወጣት ወንድ ጋር በአንድ ክፍል ውስጥ አብረው ቢሆኑ
ወንዱ በዝሙት እንዳያስባት ለማድረግ ሴቷ ጡቷን ለወንዱ ታጠባዋለች፡፡ ይህንንም
ገጽ----ላይ ‹‹ጎልማሳ ወንዶችን ጡት ማጥባት/Adult Suckling›› በሚለው ርዕስ ስር
በደንብ አይተነዋል፡፡ በዚህ ‹የጡት ማጥባት› ሕግ መሠረት ሴቷ ወንዱን ጡቷን
ካጠባችው በኋላ ለእርሱ ሀራም (ክልክል) ስለምትሆንበት ከእርሷ ጋር ግብረ ሥጋ
ግንኙነት ማድረግ በፍጹም አይችልም፡፡ ይህም ግልጽ የሆነ የነቢያቸው የመሐመድ ሕግ
ነው፡፡ ይህንን ሕግና በድንጋይ ወግሮ ስለመግደል የሚናገረውን ሕግ ፍየል ስለበላችው
ዛሬ ባለው ቁርአን ውስጥ ሳይካተት እንደቀረ የተናገረችው የመሐመድ ሚስት አይሻ
ናት፡፡ እንዲህ ነው ያለቸው፡- “በድንጋይ ወግሮ ስለመግደልና ወጣት ጎረምሳን 10 ጊዜ
ስለማጥባት የሚናገሩ ጥቅሶች ለነቢዩ ተገልጸውለት ነበር፣ በወረቀት ላይ ተጽፈውም
በአልጋዬ ስር ተቀምጠው ነበር፡፡ ከነቢዩ ሞት በኋላ በእርሱ ሞት ምክንያት በሀሳብ
ተውጠን ስለነበር እኛ ሳናይ ፍየሏ በሩን አልፋ ገብታ ወረቀቱን በልታዋለች” Narrated
Aisha: "The verse of the stoning and of suckling an adult ten times were revealed,
and they were (written) on a paper and kept under my bed. When the messenger
of Allah expired and we were preoccupied with his death, a goat entered and ate
away the paper." (Musnad Ahmad bin Hanbal. vol. 6, p. 269; Sunan Ibn Majah, p.
626; & Ibn Qutbah, Tawil Mukhtalafi 'l-Hadith (Cairo: Maktaba al-Kulliyat al-
Azhariyya. 1966) p. 310 see also: As-Suyuti, ad-Durru 'l-Manthur, vol. 2, p. 13)

ይህ ሕግና በድንጋይ ወግሮ ስለመግደል የሚናገረው ሕግ ፍየል ስለበላችው ዛሬ ባለው


ቁርአን ውስጥ ሳይካተት ከቀረ ሌሎችም የቁርአን ክፍሎች በዚህ ዓይነት መንገድ የጠፉ
ይኖራሉ ማለት ነው፡፡ የድንጋይ ወገራዋ ሕግ ግን ሆን ተብላ እንድትጠፋ ነው
የተደረገችው፡፡ ምክንያቱም በወቅቱ መሐመድ ትልቅ ትኩረት ሰጥተውት ሕግ
399
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
እንደሠሩለት ሐዲሱ በተደጋጋሚ ይናገራል፡፡ በሐዲሱ ላይ በግልጽ እንደተመዘገበው
መሐመድ በሕይወት እያሉ ዝሙት የፈጸሙ ብዙ ሰዎች በድንጋይ ተወግረው
እንዲገደሉ ትእዛዝ ሰጥተው ነበር፡፡ በትእዛዛቸውም መሠረት ሰዎቹ በድንጋይ
ተወግረው ተገድለዋል፡፡
“A bedouin came and said, "O Allah's Apostle! Judge between us according to Al-
lah's Laws." His opponent got up and said, "He is right. Judge between us accord-
ing to Allah's Laws." The bedouin said, "My son was a laborer working for this
man, and he committed illegal sexual intercourse with his wife. The people told me
that my son should be stoned to death; so, in lieu of that, I paid a ransom of one
hundred sheep and a slave girl to save my son. Then I asked the learned scholars
who said, "Your son has to be lashed one-hundred lashes and has to be exiled for
one year." The Prophet said, "No doubt I will judge between you according to Al-
lah's Laws. The slave-girl and the sheep are to go back to you, and your son will
get a hundred lashes and one year exile." He then addressed somebody, "O Unais!
go to the wife of this (man) and stone her to death" So, Unais went and stoned her
to death.” Sahih Bukhari 3:49:860.
“The Jews came to Allah's Apostle and told him that a man and a woman from
amongst them had committed illegal sexual intercourse. Allah's Apostle said to
them, "What do you find in the Torah (old Testament) about the legal punishment
of Ar-Rajm (stoning)?" They replied, (But) we announce their crime and lash
them." Abdullah bin Salam said, "You are telling a lie; Torah contains the order of
Rajm." They brought and opened the Torah and one of them solaced his hand on
the Verse of Rajm and read the verses preceding and following it. Abdullah bin
Salam said to him, "Lift your hand." When he lifted his hand, the Verse of Rajm
was written there. They said, "Muhammad has told the truth; the Torah has the
Verse of Rajm. The Prophet then gave the order that both of them should be
stoned to death. ('Abdullah bin 'Umar said, "I saw the man leaning over the wom-
an to shelter her from the stones." Sahih Bukhari 4:56:829.
በዚህ መልኩ በሐዲሱ ውስጥ እንደተመዘገበው መሐመድ ዝሙት የፈጸሙ ሰዎችን
ያለምንም ርህራሄ በድንጋይ ተወግረው እንዲገደሉ አድርገዋል፡፡ ቦታ ከመቆጠብ አንጻር
ተውኳቸው እንጂ በእንደዚህ ዓይነት መንገድ የተፈጸሙ የድንጋይ ወገራ ግድያዎች
በጣም ብዙ ናቸው፡፡ የተለያዩ አሳዛኝ ታሪኮች የሚገኙባቸውን ጥቅሶች ግን በአጭሩ
ላስቀምጥ፡- ቡኻሪ ሐዲስ (2:23:413, 3:34:421, 3:50:885, 3:49:860, 6:60:79, 8:78:629,
8:82:803, 8:82:805, 8:82:809, 8:82:813, 8:82:842, 9:89:303, 9:93:633, 4:56:829,
400
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
7:63:195, 7:63:196, 7:63:230, 8:82:806, 8:82:810, 8:82:816, 9:92:432)
ሳሂህ ሙስሊም ሐዲስ (17:4191, 17:4194, 17:4196, 17:4198, 17:4199, 17:4202, 17:4206,
17:4207, 17:4209, 17:4211, 17:4216, 20:4483, 17.4201:1,17:4205,17:4212)
አቡ ዳውድ ሐዲስ (38:4421 , 38:4424 , 38:4426 , 38:4429 , 38:4433)
አል-ሙዋታ ሐዲስ (28 28.1126, 36 36.2120, 41 41.11, 41 41.14, 41 41.15, 41 41.16, 41
41.18, 41 41.110, 41 41.620)
መሐመድን አርአያ በማድረግ ተከታዮቻቸውም ዛሬ ምንም እንኳን ሕጉ ከቁርአኑ
ውስጥ ተቆርጦ እንዲወጣ ቢደረግም እነርሱ ግን ይህንን በድንጋይ ወግሮ የመግደልን
ሕግ ተግባራዊ ያደርጉታል፡፡ “The Prophet had a woman stoned and a pit was dug
up to her breasts.” Abu Dawud 38:4429, “when the latter stoned a lady to death
on a Friday, 'Ali said, ‘I have stoned her according to the tradition of Allah's Apos-
tle.’” Sahih Bukhari 8:82:803.
እንዲያውም በዘመናችን ያሉት ሙስሊሞች መምህራኖቻቸው እንደሚሉት ‹‹መሐመድ
ወስኖ ያስቀመጠውን በድንጋይ ወግሮ የመግደልን ሕግ በጥይት ወይም በሰይፍ እንኳን
መለወጥ ፈጽሞ አይቻልም›› ይላሉ፡፡ Islam Q&A, Fatwa No. 14312.

ይህ ኢራን ውስጥ በቅርቡ የተፈጸመ ድርጊት ሲሆን ሰዎቹ የሟቿን ሴት ጭንቅላት በድንጋይ
ለመውገር እንዲያመቻቸው እስከደረቷ ድረስ ብቻ መሬት ውስጥ ሲቀብሯት ነው ፎቶው
የሚያሳየው፡፡ Woman Stoning is a fine Islamic Tradition. It all started from Moham-
med’s era until the present time. Woman Stoning is a public event often held with
401
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
much excitement for the whole family to participate and watch. It is kind of like a
Sports Game held in stadiums of the West! Woman Stoning is happening right
now all around the Islamic world, but when it comes to the International public
opinion and media, it is all hush hush! Look at this poor woman pleading for her
life while the Iranian Female Police with machine gun on her back (on the right)
tries to comfort her by convincing her that now she will be free of her sins! Two
revolutionary guards are anxiously burying her and getting her ready for the main
event while the public is getting impatient holding the stones! The stones must
not be too large to kill in one shot and not too small to be ineffective. They must
be just the right size to inflict a lengthy, torturous painful death carried on for
hours of fun and joy!

The following photo also shows a dead woman which is killed by stoning

ፎቶ አፍጋኒስታን ውስጥ ሴቷ ተወግራ ከተገደለች በኋላ በጉድጓድ ውስጥ እንደተጣለች ያሳያል

402
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

ሶማሊያ ውስጥ የሂዝቡል ኢስላሞች ሟችን በሕይወት እስከትከሻ ድረስ ከቀበሩ በኋላ ነው ግድያውን
የፈጸሙት፡፡ የግድያውም መንስኤ ወሲብ መፈጸም ነው፡፡

ከዚሁ በድንጋይ ወግሮ ከመግደል ጋር በተያያዘ አንዳንድ ተያያዥ ነገሮችን ማንሳት


ፈለኩ፡፡ ፍጹም የሆነችው የወንጌል ብርሃን ባልበራችበት ዘመን በዚያ በጨለማው
ዘመን በኦሪቱ ጊዜ ሙሴ ሕዝቦቹ ከእርኩሰታቸው እንዲጠበቁ በማለት ይህን ሕግ
ሠርቶላቸው ነበር፡፡ የገደለ ይገደል፣ ዓይን ያጠፋ ዓይኑ ይጥፋ፣ ጥርስ ያወለቀ ጥርሱ
ይውለቅ… የምትለው ደካማዋ የኦሪት ሥርዓት ከአምላካቸው ተለይተው በአምልኮ
ጣዖት፣ በዝሙት…በኃጢአት ባሕር እየዋኙ ለሚኖሩ የኦሪት ሕዝቦች የተሰጠ መቀጣጫ
ነው-ድንጋይ ወገራ ማለት፡፡ ይህም የቆየው በክርስቶስ ፍጹም የሆነችው የወንጌል ሕግ
እስከመጣችበት ጊዜ ድረስ ብቻ ነበር፡፡ ነገር ግን የሙሴ ዘመን ሰዎች በኃጢአታቸው
ምክንያት በሙሴ የተሠራላቸው ያ የኃጢአት መቅጫ ሕግ ከክርስቶስ በኋላ ፈጽሞ
የለም፡፡ እርሱ ክርስቶስ በጽድቅ ፈራጅ፣ ኃጢአትን ይቅር ባይ ነውና ጨለማውን
አጥፍቶ የወንጌልን ብርሃን ካበራልን ይኸው ሁለት ሺህ ዘመናት አልፈዋል፡፡ ሕጉን
ከሙሴ የኮረጁት የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ግን በዘመናቸው ተግባራዊ

403
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አድርገውታል፤ ለተከታዮቻቸውም እንዲተገብሩት በትእዛዝ አስተላልፈውላቸዋል፡፡
እነርሱም ይኸው እስከ አሁን ድረስ እየተገበሩት ነው፤ ወደፊትም ይተገብሩታል፡፡
ማስተዋል የማይችል ኅሊና ምንኛ ክፉ ነው በእውነት!
“There came to the Prophet a woman from Ghamid and said: Allah's Messenger, I
have committed adultery, so purify me. The Prophet turned her away. On the
following day she said: Allah's Messenger, Why do you turn me away? Perhaps, you
turn me away as you turned away Ma'iz. …she came to him with her child who was
holding a piece of bread in his hand. She said: Allah's Apostle, here is he as I have
weaned him and he eats food. The Prophet entrusted the child to one of the Mus-
lims and then pronounced punishment. And she was put in a ditch up to her chest
and he commanded people and they stoned her.” Sahih Muslim 17:4206.
‹‹አንድ ሴት ወደ መሐመድ መጣች፣ ዝሙት ፈጽሜያለሁና አንፃኝ አለችው፡፡ ዞር
እንድትልለት አደረጋት፡፡ በቀጣዩም ቀን ‹ለምን ዞር እንድል ታደርገኛለህ?› አለችው፡፡
በእጆቹ ትንሽ ዳቦ የጨበጠ ልጇን እንደያዘች መጣችና ‹የአላህ ሐዋሪያ ሆይ! ምግብ
ያስጀመርኩትና አሁን መብላት የጀመረው ልጄ እርሱ ነው› አለችው፡፡ ነቢዩም
ኃላፊነቱን ከሙስሊሞቹ ለአንዱ ሰጠውና ቅጣቱን አወጀ/ወሰነ፡፡ እርሷም እስከ ደረቷ
ድረስ በጉድጓድ ውስጥ እንድትገባ ተደረገ፡፡ መሐመድም ሰዎቹን እንዲወግሯት
አዘዛቸው፤ እነርሱም ወገሯት›› ይላል ሐዲሱ የመሐመድን ውሳኔ ሲገልጽ፡፡ ይህም
ውሳኔ የተላለፈባት ሴት ልጇን የወለደችው ካላገባችው ሰው ስለሆነ ነው፡፡ ሰውየውም
እንዲሁ በተመሳሳይ ሁኔታ ተወግሮ ተገድሏል፡፡

‹‹ኢየሱስ ግን ወደ ደብረ ዘይት ሄደ። ማለዳም ደግሞ ወደ መቅደስ ደረሰ፤


ሕዝቡም ሁሉ ወደ እርሱ መጡ። ተቀምጦም ያስተምራቸው ነበር። ጻፎችና
ፈሪሳውያንም በምንዝር የተያዘችን ሴት ወደ እርሱ አመጡ፤ በመካከልም እርሱዋን
አቁመው መምህር ሆይ፥ ይህች ሴት ስታመነዝር ተገኝታ ተያዘች፤ ሙሴም እንደነዚህ
ያሉት እንዲወገሩ በሕግ አዘዘን፤ አንተስ ስለ እርስዋ ምን ትላለህ? አሉት።
የሚከሱበትንም እንዲያገኙ ሊፈትኑት ይህን አሉ። ኢየሱስ ግን ጐንበስ ብሎ በጣቱ
በምድር ላይ ጻፈ፡፡ መላልሰው በጠየቁት ጊዜ ግን ቀና ብሎ፣ ከእናንተ ኃጢአት
የሌለበት አስቀድሞ በድንጋይ ይውገራት አላቸው። ደግሞም ጐንበስ ብሎ በጣቱ
በምድር ላይ ጻፈ። እነርሱም ይህን ሲሰሙ ሕሊናቸው ወቀሳቸውና ከሽማግሌዎች
ጀምረው እስከ ኋለኞች አንድ አንድ እያሉ ወጡ፤ ኢየሱስም ብቻውን ቀረ፤ ሴቲቱም
በመካከል ቆማ ነበረች። ኢየሱስም ቀና ብሎ ከሴቲቱ በቀር ማንንም ባላየ ጊዜ አንቺ
ሴት፥ እነዚያ ከሳሾችሽ ወዴት አሉ? የፈረደብሽ የለምን? አላት። እርስዋም ጌታ ሆይ፥
404
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አንድ ስንኳ አለች። ኢየሱስም እኔም አልፈርድብሽም፤ ሂጂ ከአሁንም ጀምሮ ደግመሽ
ኃጢአት አትሥሪ አላት። ደግሞም ኢየሱስ እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ
የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ብሎ ተናገራቸው።
ፈሪሳውያንም አንተ ስለ ራስህ ትመሰክራለህ፤ ምስክርነትህ እውነት አይደለም አሉት።
ኢየሱስ መለሰ አላቸውም እኔ ስለ ራሴ ምንም እንኳ ብመሰክር ከወዴት እንደመጣሁ
ወዴትም እንድሄድ አውቃለሁና ምስክርነቴ እውነት ነው፤ እናንተ ግን ከወዴት እንደ
መጣሁ ወዴትም እንድሄድ አታውቁም። እናንተ ሥጋዊ ፍርድን ትፈርዳላችሁ፤ እኔ
በአንድ ሰው ስንኳ አልፈርድም›› ዮሐንስ ወንጌል 8፡1-14፡፡
መድኃኔዓለም ክርስቶስ ‹‹እኔ በአንድ ሰው ስንኳ አልፈርድም›› ማለቱ አንድም ሥጋን
ተዋሕጄ ወደዚህች ምድር የመጣሁት ለአዳም ካሳ ልከፍል፣ የበደለኞችን በደል ልሽር፣
ኃጢአተኞችን ከኃጢአታቸው ላነፃ ነው እንጂ በሕይወት ልፈርድባቸው አልመጣሁም
ማለቱ ነው፡፡ ሁለትም በዳግም ምፅዓት የሚፈርድባችሁ እኔ ያስተማርኩት ትምህርትና
የሰማችሁት የወንጌል ቃል ነው ሲለን ነው፡፡
ከዚሁ በድንጋይ ወግሮ ከመግደል ጋር በተያያዘ አንድ ሌላ ሳልጠቅሰው ማለፍ
የሌለብኝን ነገር ልንሳ፡፡ በእስልምናው ውስጥ ‹‹የክብር ግድያ›› (honor killing)
የሚባል የግድያ ዓይነት አለ፡፡ በፊትም ሆነ አሁን በሸሪዓው ሕግ መሠረት በዓለም ላይ
ባሉ ኢስላም ሀገራት በብዛት እየተፈጸመ ስለሆነ በደንብ እንየው፡፡ በአብዛኛው ዘጠና
አምስት በመቶ በሴቷ ላይ ስለሚፈጸም በሴት ጾታ ብገልጸው ይቀላል፡፡ አንዲት ሴት
ሳታገባ አርግዛ ብትገኝ፣ እናትና አባቷ ሳይድሯት እጮኛ ብትይዝ፣ ሙስሊም ሆና ሳለች
ከክርስቲያን ጋር በፍቅር ብትወዳጅ… ወይም ከትዳሯ ውጭ ብታመነዝር ‹‹የቤተሰቧን
ክብር አጉድፋለች›› በሚል ክስ አንድ ቅጣት እንትቀጣ እስልምናው ደንግጓል፡፡ ይህም
የራሷ ቤተሰብ እንዲገድላት ይደረጋል፡፡ ከላይ በዘረዘርኳቸው ድርጊቶች ምክንያት
‹‹የቤተሰቤን ክብር አጉድፋለች›› ብሎ ካመነ አባት ልጁን መግደል ይችላል፡፡ ጅል
እናቱን መግደል ይችላል፡፡ ወንድም እኅቱን፣ ባልም ሚስቱን መግደል ይችላል፡፡ የክብር
ግድያ!!!
ግድያው የሚፈጸመው በስቅላት፣ በድንጋይ በመውገር፣ በሽጉጥ፣ በመርዝ ወይም
በኤልትሪክ… በምንም ሊፈጸም ይችላል፡፡ እስቲ አንድ እውነተኛ ታሪክ በምሳሌ እንይ፡-
የሶራያ ማኑቼሪ እጅግ አሳዛኝ የግድያ ታሪክ ኢስላም ሀገራት በሴቶች ላይ እያደረሱ
ያለውን የስቅላትና የድንጋይ ወገራ ግፍ ቁልጭ አድርጎ ለመላው ዓለም አሳይቷል፡፡
ሶራያ በ13 ዓመቷ አግብታ 9 ልጆችን የወለደችለትና ለ35 ዓመታት በትዳር አብራው
የኖረችው ባሏ ‹‹ለትዳሬ አልተመቸችኝም›› በማለት ባላደረገችው ነገር ብዙ ሴራዎችን

405
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ይጠነስስባት ጀመር፡፡ ሁለቱ የመጀመሪያ ልጆቿን በእርሷ ላይ እንዲነሳሱባት አደረገ፡፡
በቤት ውስጥ ይደበድባት ጀመር፡፡ በመጨረሻም ‹‹በትዳሬ ላይ ማግጣለች›› በማለት
የሐሰት ክስ አቅርቦ በድንጋይ ተወግራ እንድትገደል አደረጋት፡፡ ባሏ ይህንን ያደረገው
ሊያገባት የፈለገው የ14 ዓመት ኮረዳ ስላገኘ ነበር፡፡ በአያቶላህ ካኦሚኒ የኢራን ሕግ
መሠረት ወንዶች ብዙ ሚስቶችን ማግባት እንደሚችሉ ቢፈቅድም የሶራያ ባል ግን
እርሷን ማስወገድ ነበር የፈለገው፡፡ ፍሬይዱን ሳሂብጃም የተባለው የፈረንሳይ ጋዜጠኛ
የትውልድ መንደሩ ወደሆነችውና ኢራን ውስጥ ወደምትገኘው አንዲት ትንሽ ተራራማ
መንደር ሲመጣ በሶራያ ላይ የተፈጸመውን ይህንን አሳዛኝ ታሪክ በዝርዝር ይሰማል፡፡
የሶራያ አክስት ዛሀራ ካኑም ‹‹ዓለም ይወቅልን›› በማለት ሙሉውን የሶራያ ታሪክ
በዝርዝር አስረዳችው፡፡ ፈረንሳዩ ጋዜጠኛ በዚያ ያሉ ሌሎች ሴቶችን በማነጋገርና
ከዓይን እማኞችም መረጃዎችን ሰብስቦ ወደ ፈንሳይ ሲመለስ ዜናውን ለዓለም አዳረሰ፡፡
ሶራያም ዛሬ "The Stoning of Soraya M." በሚል ርዕስ ፊልም ተሰርቶላትና መጽሐፍ
ተጽፎላት የሚሊዮኖችን ዓይን በእንባ አርጥባለች፡፡ ዓለም ስለ እርሷና መሰሎቿ አዘነ፡፡
የሶራያን እውነተኛ ታሪክ መሠረት ተደርጎ የተሰራውን ፊልም------ከሚለው የፌስቡክ
አድራሻዬ ላይ እንዲመለከቱ ልጋብዝና ታሪኩን ልቋጨው፡፡
ይህን ታሪክ እዚህ ጋ ያመጣሁበት ዋነኛ ምክንያት ታሪኩን ለመተረክ ብቻ አይደለም፡፡
ሶራያ ተወግራ ስትገደል ድንጋይ ከወረወሩባት ገዳዮቿ መካከል ባሏ አንዱ ነበርና
ድርጊቱን የፈጸመው (ድንጋይ ወርውሮ የገደላት) በልጆቿ ፊት ነበር፡፡ ይህ ዓይነቱ
ግድያ ነው በእስልምና ‹‹የክብር ግድያ›› (honor killing) የሚባለው፡፡
ከላይ እንደጠቀስኩት ሴቷ ሳታገባ አርግዛ ብትገኝ፣ እናትና አባቷ ሳይድሯት እጮኛ
ብትይዝ፣ ሙስሊም ሆና ሳለች ከክርስቲያን ጋር በፍቅር ብትወዳጅ ወይም ከትዳሯ
ውጭ ብታመነዝር… ብቻ በአጠቃላይ ‹‹የቤተሰቧን ክብር አጉድፋለች›› ተብሎ ከታመነ
አባት ልጁን፣ ጅል እናቱን፣ ወንድም እኅቱን፣ ባልም ሚስቱን መግደል ይችላል ያልኩት
ነገር በአሁኑ ሰዓት በዓለም ኢስላም ሀገራት ላይ በብዛት እየተፈጸመ መሆኑን ለማሳየት
በቅርቡ የተፈጸሙትን ብቻ የተወሰኑ ምሳሌዎችን በአጭሩ ቀጥሎ እናያለን፡፡
ከዛ በፊት ግን ማስታወስ የምፈልገው ነገር ቢኖር ሰዎቹ ወንጀል ሲሠሩ ከተገኙ
በኃጢአታቸው ወይም በሠሩት ወንጀል ከነጭራሹ መቀጣት የለባቸውም የሚል አቋም
ባይኖረኝም (ለምሳሌ ሴቷ ከትዳሯ ውጭ ስታመነዝር ብትገኝ መቀጣት አለባት) ነገር
ግን ገና ከመነሻው የፈለገችውን መርጣ ስላገባች ‹‹ቤተሰብ የመረጠልሽን ብቻ ካላገባሽ››
ተብላ ተወግራና ተሰቅላ መገደል በፍጹም የለባትም፡፡ እየሆነ ያለው ግን ይሄ ነው፡፡
ቀጥሎ የምናያቸው አሰቃቂ ግድያዎች የተፈጸሙት ‹‹ለምን የመረጥሽውን አገባሽ? ለምን

406
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሙስሊም ካልሆነ ወንድ ጋር አወራሽ? ለምን ተገደሽ ተደፈርሽ?...›› በሚሉ ተልካሻ
ምክንያቶች ነው እንጂ ለግድያም ሆነ ለቅጣት የሚያደርስ ምንም ነገር አልነበረም፡፡
በጣም የሚገርመው ነገር ገዳዮቹ በቤተሰባቸው ላይ ግድያውን የፈጸሙት ‹‹ክብራችን
ተነካ፣ ስማችን ጠፋ›› ብለው ነው እንጂ ኃጢትን ወይም ወንጀልን ተፀይፈው አለመሆኑ
ነው፡፡ ግድያዎቹን እንያቸው፡- (በቅንፍ ውስጥ በእንግሊዝኛ በተጻፈው ርዕስ አማካኝነት
ሙሉ ታሪኩን ከኢንተርኔት ላይ ማንበብ ይቻላል፡፡ ወይም ሙሉውን ታሪካቸውን በግል
አድራሻ ማግኘት እንደሚቻል ሳልጠቁም አላልፍም)
1ኛ. ሳሚና ራጅፑት የተባለች የ18 ዓመት ወጣት ራሷ ከመረጠችው ሰው ጋር ጋብቻ
ስለመሠረተች ፓኪስታን ውስጥ ታህሳስ 3 ቀን 2011 ዓ.ም ወንድሟ በጥይት
ገድሏታል፡፡ (ምንጭ፡- Girl killed over karo-kari)
2ኛ. ሊቢያ ውስጥ በጋዳፊ ወታደሮች የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የተፈጸመባቸውን
ሦስት ሴቶች ልጆች በ15፣ 17 እና 18 ዓመት ዕድሜያቸው ነሐሴ 2011 ዓ.ም የገዛ
አባታቸው ጉሮሮአቸውን ወግቶ ገድሎአቸዋል፡፡ (Father slit throats of three
daughters in 'honour killing' after they were raped by Gaddafi's troops)
3ኛ. ፓኪስታን ውስጥ ሐምሌ 26 ቀን 2011 ዓ.ም ራዚያና ሳሚና የተባሉ ሁለት ሴት
ልጆች ጾታዊ ግንኙነት ጀምረዋል በማለት አባታቸው የእነርሱን 4 ታናናሽ
እኅቶቻቸውን ጨምሮ 6 ሴቶች ልጆቹን በጥይት ገድሏቸዋል፡፡ (Honour killings:
Man guns down six daughters)
4ኛ. ፓኪስታን ውስጥ በማታ ‹‹ለምን ከቤት ወጣሽ?›› በማለት አንዱ ልጅ ሀሊማ ባሸር
የተባለች የ40 ዓመቷን እናቱን በጥይት ገድሏታል፡፡ (Woman gunned down by son
over ‘honour’)
5ኛ. ፓኪስታን ውስጥ የ17 ዓመቷ ሳኒያ ካንን ‹‹አንቺ የፈለግሽውን ማግባት አትችይም››
በማለት አጎቷ ጭንቅላቷን በጥይት ብሎ ገድሏታል፡፡ (One month’s bride killed for
‘honour’)
6ኛ. ኢራቅ ውስጥ 2 ልጃገረዶችን አባታቸው ድንግልናቸውን አጥፍተዋል በሚል
ጥረጣሬ የፈላ ውኃ ደፍቶባቸው አሰቃይቶ ከገደላቸው በኋላ አስክሬናቸው ሲመረመር
ግን ድንግል ሆነው ተገኝተዋል፡፡ (‘Honor killings’ require tougher laws, say
Iraqi women)
7ኛ. ዮርዳኖስ ውስጥ አሊያ አህመድ የተባለችውን ወጣት ‹‹ባሏን ትታው ሄዳለች››
በማለት ወንድሞቿ 28 ጊዜ ሰውነቷን በስለት ወግተው ገድለዋታል፡፡ (Jordan aims
to deter ‘honour crime’)
8ኛ. ሳውዲ ዐረቢያ ውስጥ ከክርስቲያን ጋር ተነጋግራለች በማለት ራኒያ የተባለችውን
407
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ልጅ አባቷ ምላሷን ቆርጦ በማውጣትና በእሳት አቃጥሎ በማሰቃየት ገድሏታል፡፡
(Christian Convert Burned Alive in Saudi Arabia)
9ኛ. ኢራን ውስጥ ሳሚያህ የተባለች የ14 ዓመቷን ልጅ አባቷ ጾታዊ ግንኙነት
ጀምራለች ብሎ ስላሰበ በድንጋይ ተወግራ እንድትገደል አድርጓታል፡፡ (Father Stones
14 Year Old Daughter to Death)
10ኛ. ኢራን ውስጥ ፋርዛናህ የተባለች የ17 ዓመት ልጃገረድ የባሏ ወንድም አፍኖ
በመውሰድ አስገድዶ ስለደፈራት አባቷም ክብሬ ተነካ ብለው አፍና አፍንጫዋን በማፈን
አየር አሳጥቶ ገድሏታል፡፡ (Iran - Honor killing claims life of 17-year-old girl)
11ኛ. ፓኪስታን ውስጥ ዛሁር አህመድና ናሲም የተባሉ ማልና ሚስት ከ10 ዓመት በፊት
የተጋባችሁት ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ በጠለፋ ነው ተብለው ከተከሰሱ በኋላ ሁለቱም
በሕይወት እያሉ በእሳት እንዲቃጠሉ ተፈርዶባቸው በእሳት ተቃጥለዋል፡፡ (In the
name of honour: Pak couple burnt alive)
12ኛ. ፓኪስታን ውስጥ ዛኪያ የተባለችው ሴት ባሏን ‹‹ሌላ ተጨማሪ ሚስት አግብተህ
አቤት አታመጣም›› ብላ ስለተከራከረችው ሰውነቷን በመቆራረጥ አሰቃይቶ ገድሏታል፡፡
ቱርክ ውስጥም እንዲሁ ተመሳሳይ ድርጊት ተፈጽሟል፡፡ (Woman ‘tortured to
death’)
13ኛ. ቱርክ ውስጥ ኔይል ኤርዳስ የተባለች የ16 ዓመት ወጣት በደረሰባት አስገድዶ
መደፈር ምክንያት ስላረገዘች አባቷ፣ ወንድሞቿና አጎቶቿ ደብድበው ገድለዋታል፡፡
(Pregnant As a Result of Rape, She Was Killed By Her Family)
14ኛ. ኩዌይት ውስጥ አስማ የተባለችውን የ13 ዓመት ልጅ አባቷ ድንግልናሽን አጥተሻል
በሚል ጥርጣሬ አንገቷን በስለት ወግቶ ገድሏታል፡፡ (Father slit his daughter's
throat)
15ኛ. ግብፅ ውስጥ ኖራ ማርዙክ አህመድ የተባለችውን የ25 ዓመት ወጣት ትወደው
የነበረውን ፍቅረኛዋን በድብቅ በማግባቷ አባቷ አንገቷን ሰይፎታል፡፡ (A matter of
honour: Egyptian style)
16ኛ. ሳውዲ ዐረቢያ ውስጥ ከወንድ ጋር በፌስቡክ አውርታለች የተባለች አንዲትን
ወጣት አባቷ ነው ደብድቦ የገደላት፡፡ (Saudi woman killed for chatting on Facebook)
17ኛ. አሜሪካ ውስጥ ባሏን ፍቺ የጠየቀችው አሲያ ሀሰን እርሷን ሳይሆን የፈታት
አንገቷን ነው በሰይፍ የቆረጠው፡፡ (The "Honor Killing" of Aasiya Hassan)
18ኛ. ዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ ሁለት ልጆች ሻህዛድ የተባለች እናታቸውን እጆቿን
ቆራርጠው ሰውነቷን በስለት ወግተው ገድለዋታል፡፡ ምክንያታቸው ደግሞ ‹‹ከባሏ

408
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ተለየች፣ ከሌላም ሰው ጋር መገናኘት ጀምራለች›› የሚል ነበር፡፡ እናታቸው በዚህ ጊዜ
ዕድሜዋ 40 ነበር፡፡ (Son severs mum's hands in fatal 'honour' stabbing)
19ኛ. በጀርመን ሀገር ባሏ ነፃ ሆና በራሷ ሀሳብ ለመመራት ፈልጋለች በማለት
የወነጀላትን ሙጅድ የተባለችውን ሙስሊም ወጣቷን ሚስቱን 46 ጊዜ ሰውነቷን
በስለት ወግቶ ካሰቃያት በኋላ በላይዋ ላይ መኪና በመንዳት ገድሏታል፡፡ (Muslim
man sentenced to life in jail after killing his German-born wife because she
was 'too independent')
20ኛ. የ20 ዓመቷ ሂና ሳሊም ጣሊያን ውስጥ ‹‹ሂጃብ ለምን አለበስሽም? ፒዜሪያ
ውስጥ ለምን ትሰሪያለሽ? እኛ የመረጥንልሽን ትተሸ ለምን የራስሽን እጮኛ ያዝሽ?››
በማለት ቤተሰቦቿ አንገቷን በስለት ወግተው ገድለዋታል፡፡ (Pakistanis in Italy mur-
der trial)
በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ የተፈጸሙ በመቶዎች የሚቆጠሩ ‹‹የክብር ግድያዎችን››
መዘርዘር ይቻላል፡፡ ለማሳያ ያህል ግን ይህ በቂ ነው፡፡ ‹‹የክብር ግድያ›› ሕግ በአሁኑ
ጊዜ በዓለም ላይ ባሉ በሁሉም ኢስላም ሀገራት በተግባራዊ ላይ እየዋለ ነው፡፡ የዜጎች
መብት ሙሉ በሙሉ ይከበርበታል በሚባለው በምዕራቡ ዓለም እንደ ፈረንሳይ
፣ጀርመንና እንግሊዝ ባሉ ሀገራትም ጭምር የሚኖሩ ሙስሊሞች ሕጉን ሲተገብሩት
እየታየ ነው፡፡ ይህም የሚያሳየን ችግሩ በኢስላም ሀገራት ላይ ብቻ የሚፈጸም
እንዳልሆነ ነው፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት /United Nations/ በ2008 ዓ.ም
ባወጣው መረጃ መሠረት በዓለም ላይ ያሉ ሙስሊሞች በሚፈጽሙት ‹‹የክብር ግድያ››
ምክንያት በየዓመቱ 5 ሺህ ሴቶችና ሕጻናት በቤተሰቦቻቸው ይገደላሉ፡፡ The United
Nations reports that family members kill more than 5,000 women and girls
around the world each year via Islamic honor killings.
http://barenakedislam.com/2008/12/28/honor-killings-murder-in-the-name-
of-pride/
በነገራችን ላይ ከእስልምናው እምነት ውጭ ያሉ ሰዎችም ቤተሰቦቻቸውን የገደሉ
ሊኖሩ ይችላሉ ነገር ግን እንደነዚህ ያሉት አንድም ጠጥተው ሰክረውና በተለያዩ ሱሶች
ደንዝዘው አሊያም የጤናና የአእምሮ መታወክ አጋጥሟቸው ወንጀሉን ይፈጽሙ
ይሆናል እንጂ ‹‹ለክብር ግድያ›› ብለው በማንም ላይ ጉዳት አያደርሱም፡፡ በእስልምናው
እንዳለው የሸሪዓ ሕግ ግን ‹‹ለክብሬ ስል ልግደላት›› ብሎ ሚስቱን፣ አኅቱን ወይም
እናቱን የሚገድል ማንም የለም፡፡ ማንም ጤነኛ የሆነ ሰው ይህንን አያደርግም፡፡ ይህንን
የሚያደርገው እርሱ ነፍሰ በላው ጥንተ ጠላት ዲያብሎስ ብቻ ነው፡፡

409
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
‹‹…እናንተ ከአባታችሁ ከዲያብሎስ ናችሁ የአባታችሁንም ምኞት ልታደርጉ
ትወዳላችሁ። እርሱ ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ፤ እውነትም በእርሱ ስለ ሌለ
በእውነት አልቆመም። ሐሰትን ሲናገር ከራሱ ይናገራል፥ ሐሰተኛ የሐሰትም አባት
ነውና›› ዮሐ 8፡43፡፡
14ኛ. ቁርአን ወደፊት ስለሚሆነው የዓለም ክስተት ምንም ነገር አለማወቁ
እንዳይታመን አድርጎታል፡- ቁርአንን በተመለከተ ይህ የመጨረሻ ርዕሳችን ነው፡፡
ቁርአን በጥቅሉ ሙስሊሞች ጀነት እንደሚገቡና በዚያም ዝሙትን ጨምሮ የተንደላቀቀ
ሕይወት እንደሚኖሩ በአንጻሩ ደግሞ ክርስቲያኖች ሲኦል ገብተው መራራ ምግብ
እንደሚመገቡና እሳት እንደሚበላቸው ከመናገር ውጭ ስለ ወደፊቱ ነባራዊ ሁኔታ
ምንም ዓይነት ትንቢት አይገኝበትም፡፡ የአምላክ ቃል በትክክልና በእርግጠኝነት
ወደፊት የሚሆነውን ነገር በትንቢት መናገር መቻል አለበት፡፡ ቁርአን ግን አንዲት
የዓለምን ሁኔታ እንኳን በትንቢት መልክ ለመናገር ድፍረት አላገኘም፡፡
በአንጻሩ ደግሞ መጽሐፍ ቅዱስ ሙሉ በሙሉ የትንቢት መጽሐፍ ሆኖ እናገኘዋለን፡፡
ብሉይ ኪዳን እንዳለ የሐዲስ ኪዳን ትንቢትና ምሳሌ ነው፡፡ ስለ መሲሁ ክርስቶስ
ብሉይ ኪዳን ላይ የተነገሩ ትንቢቶች በሙሉ በሐዲስ ኪዳን ተፈጽመዋል፡፡ በሐዲስ
ኪዳን ስለ ወደፊቱ (መጻዒው ዓለም) የተነገሩ ትንቢቶች ደግሞ እስካሁን የተፈጸሙ
አሉ፣ አሁንም እየተፈጸሙ ነው፣ ወደፊትም ይፈጸማሉ፡፡ ለምሳሌ ክርስቶስ የዓለም
ፍጻሜ ከመድረሱ በፊት በምድር ላይ ምን ምን እንደሚከሰት በማቴዎስ ወንጌል
ምዕራፍ 24 ላይ በዝርዝር ተናግሯል፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ የመጨረሻው የዓለም ጦርነት
በትክክል የት ቦታ እንደሚሆንም በዮሐንስ ራእይ 16 ላይ ተናግሯል፡፡ የሚነሳውን
ሐሰተኛ ነቢይ ማንነት በራእይ 13 ላይ በግልጽ አስቀምጦታል፡፡ በቁርአን ውስጥ ግን
እንደዚህ ዓይነት ግልጽና ቁርጥ ያሉ ትንቢቶች በፍጹም አይገኙም፡፡
ከላይ ‹‹ብሉይ ኪዳን እንዳለ ሙሉው ክፍል የሐዲስ ኪዳን ትንቢትና ምሳሌ ነው››
ያልኩትን ነገር በምሳሌ ማየት እንችላለን፡፡ እውነተኛው አምላክ መድኃኔዓለም ኢየሱስ
ክርስቶስ ሥጋን ተዋሕዶ ወደዚህች ምድር የመጣው በነቢያት ትንቢት አስነግሮ ሱባኤ
አስቆጥሮ ነው፡፡ እንዲሁ እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ በድንገት አልመጣም።
እርሱ በወንጌል የፈጸማት እያንዳንዷ ነገር ከ1000 እና ከ700 ዓመታት በፊት ቀድማ
በነቢያት ትንቢት የተነገረች ናት። (1000 እና 700 ዓመታት የተባለው ከክርስቶስ ልደት
በፊት ዳዊትና ኢሳይያስ የነበሩበትን ዘመን ነው) ክርስቶስ በነቢያት ስለ እርሱ
የተነገሩትን ትንቢቶች በሙሉ ፈጽሟቸዋል። ለዚህም ነው በወንጌል ላይ በጣም ብዙ
ቦታ ‹‹በነቢይ…ተብሎ የተነገረው ይፈጸም ዘንድ ክርስቶስ እንዲህ… አደረገ›› እየተባለ
410
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የተጻፈው፡፡ የተወሰኑ ምሳሌዎችን እንይ፡-
ከክርስቶስ መወለድ ከ700 ዓመት በፊት የነበረው ነቢዩ ኢሳይያስ ‹‹ጌታ ራሱ ምልክት
ይሰጣችኋል፤ እነሆ ድንግል ትፀንሳለች፥ ወንድ ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም
አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች›› በማለት የተናገረው ትንቢት በክርስቶስ የተፈጸመ መሆኑን
ማቴዎስ ወንጌል ላይ እንዲህ ተጽፎ እናነባለን፡- ‹‹የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት እንዲህ
ነበረ፡- እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች።
እጮኛዋ ዮሴፍም ጻድቅ ሆኖ ሊገልጣት ስላልወደደ በስውር ሊተዋት አሰበ። እርሱ ግን
ይህን ሲያስብ፥ እነሆ የጌታ መልአክ በሕልም ታየው፥ እንዲህም አለው፡- የዳዊት ልጅ
ዮሴፍ ሆይ፥ ከእርስዋ የተፀነሰው ከመንፈስ ቅዱስ ነውና እጮኛህን ማርያምን
ለመውሰድ አትፍራ። ልጅም ትወልዳለች፤ እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና
ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ። በነቢይ ከጌታ ዘንድ እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም
ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፣
ትርጓሜውም እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው›› ማቴ 1፡18-23፡፡
ነቢዩ ኢሳይያስ ከ700 ዓመት በኋላ ሊፈጸም ስለሚችለው ነገር ምን ያህል እርግጠኛ
ሆኖ እንደተናገረ እናስተውል! ‹‹ድንግል የሆነች ሴት ወደፊት ልትፀንስና ልትወልድ
ትችል ይሆናል›› አላለም፡፡ አሊያም ‹‹ድንግል የሆነች ሴት ወደፊት ልትፀንስና ልትወልድ
ትችላለች›› አይደለም ያለው፡፡ ‹‹እነሆ ድንግል ትፀንሳለች፥ ወንድ ልጅም
ትወልዳለች›› (ኢሳ 7፡14) በማለት እርግጠኛ ሆኖ ነው ከ700 ዓመት በኋላ የሚሆነውን
ነገር የተናገረው፡፡
መጽሐፍ ቅዱስ ሙሉ በሙሉ የትንቢት መጽሐፍ ነው የሚባለው ለዚህ ነው፡፡
መድኃኔዓለም ክርስቶስ ዓለሙን ሁሉ ለማዳን ሲል መፀነሱ፣ መወለዱ፣ መጠመቁ፣
ሞቶ መቀበሩ፣ ከሙታን መካከል ተለይቶ መነሳቱና ማረጉ አስቀድሞ በነቢያት ትንቢት
የተነገረ ነው፡፡ ክርስቶስ በወንጌል ላይ ያደረጋት እያንዳንዷ ድርጊት ቀድማ በትንቢት
የተነገረች ናት፡፡ ለምሳሌ፡- በአህያ ውርንጭላ ላይ ሆኖ ወደ ቤተመቅደስ መግባቱ
እንኳን ቀድማ የተነገረች ትንቢት ናት፡፡ ነቢዩ ዘካርያስ ‹‹የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ እልል
በዪ፣ እነሆ ንጉሥሽ ጻድቅና አዳኝ ነው፤ ትሑትም ሆኖ በአህያይቱ ግልገል በውርንጭላ
ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል›› (ዘካ 9፡9) በማለት የተናገረው ትንቢት ክርስቶስ
በተግባር እንደፈጸመው አራቱም ወንጌላዊያን ጽፈውታል፡፡ (ማቴ 21:1-11፣ ማር 11:1-11 ፣
ሉቃ 19:28-40፣ ዮሐ 12:13) ማቴዎስ ወንጌል ላይ ያለውን እንይ፡- ‹‹ወደ ኢየሩሳሌምም
ቀርበው ወደ ደብረ ዘይት ወደ ቤተ ፋጌ ሲደርሱ፥ ያንጊዜ ኢየሱስ ከደቀ መዛሙርቱ
ሁለት ላከ፥ እንዲህም አላቸው፡- በፊታችሁ ወዳለችው መንደር ሂዱ፥ በዚያን ጊዜም

411
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የታሰረችን አህያ ውርንጫም ከእርስዋ ጋር ታገኛላችሁ፤ ፈትታችሁ አምጡልኝ፡፡ ማንም
አንዳች ቢላችሁ ለጌታ ያስፈልጉታል በሉ፤ ወዲያውም ይሰዳቸዋል። ለጽዮን ልጅ
‹እነሆ፥ ንጉሥሽ የዋህ ሆኖ በአህያ ላይና በአህያይቱ ግልገል በውርንጫይቱ ላይ
ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል በሉአት› ተብሎ በነቢይ የተነገረው ይፈጸም ዘንድ ይህ
ሆነ›› ይላል የማቴዎስ ወንጌል፡፡ በእንደዚህ ዓይነት መንገድ ክርስቶስ በወንጌል ላይ
ያደረጋት እያንዳንዷ ድርጊት ቀድማ በትንቢት ተነግራለች፡፡ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ
የብሉይ ኪዳን ትንቢቶች በሙሉ በክርስቶስ መፈጸማቸውን በዝርዝር ገጽ---ላይ
ይመልከቱ፡፡
በቁርአን ውስጥ ግን እንደዚህ ዓይነት ግልጽና ቁርጥ ያሉ ትንቢቶች በፍጹም የሉም፡፡
ሊኖሩም አይችሉም፡፡ ሙስሊሞች ‹‹መሐመድ የነቢያት ሁሉ መደምደሚያ ነው››
ይላሉ፤ በቁርአኑም ላይ ይህ ተደጋግሞ ተጽፏል፡፡ ነገር ግን በቁርአኑ ላይ አንድ እንኳን
ትንቢት ስለ መሐመድ አልተነገረም፡፡ ነቢያት በእግዚአብሔር መንፈስ ተነድተው
የጻፏቸው የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትኮ ሙስሊሞቹም ጋር ‹‹ተውራት›› የሚል ስያሜ
ተሰጥቷቸው በቁርአናቸው ውስጥ አሉ፡፡ የትንቢት መጻሕፍቶቹ እነርሱም ጋር ካሉ
ታዲያ ለምን ወደፊት ‹‹የነቢያት ሁሉ መደምደሚያ›› ሆኖ ስለሚመጣው መሐመድ
አንድ እንኳን ትንቢት አልተናገሩም? ስለማንኛውም ነገር ቢሆንኮ በቁርአን ውስጥ
ግልጽና ቁርጥ ያሉ ትንቢቶች የሉም፡፡ የዘመኑ ሙስሊም መምህራኖች የዚህ ማጣፊያው
ሲያጥራቸው ሐዲስ ኪዳን ላይ ‹‹ኢየሱስ ስለ መሐመድ ትንቢት ተናግሯል›› በማለት
ጆሮን ጭው የሚያደርግ የሐሰት ፈጠራቸውን ማራገብ ጀምረው ነበር፡፡ ካፈርኩ
አይመልሰኝ ዓይነት ነው ነገሩ፡፡ በወንጌሉ ላይ ስለ መንፈስ ቅዱስ የተነገረውን ጥቅስ
ጠምዝዘው ለመሐመድ ሊሰጡት ሞክረዋል፡፡ ወደ እውነታው ስንመጣ ግን መጽሐፍ
ቅዱስ ስለ ግብፅ ጠንቋዮች እንኳን ይናገራል፡፡ ሆኖም ግን መሐመድንም ሆነ
እምነታቸውን ፈጽሞ አያውቃቸውም፡፡ እርግጥ ነው መድኃኔዓለም ክርስቶስ ወደፊት
በዓለም ስለሚሆነው ነባራዊ ሁኔታ ሲናገር ‹‹ኢየሱስም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ ደቀ
መዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው ንገረን፥ ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና
የዓለም መጨረሻ ምልክቱስ ምንድር ነው? አሉት። ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፡-
ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ፤… ብዙ ሐሰተኞች ነቢያትም ይነሣሉ፣ ብዙዎችንም
ያስታሉ›› ብሏል፡፡ ማቴ 24፡1-11፡፡ ይህ ትንቢት ደግሞ በትክክል መሐመድንም
ያካትታል፡፡ ‹‹ብዙ ሐሰተኞች ነቢያትም ይነሣሉ›› ነው የተባለው፡፡ ሐሰተኛ ነቢይ!!!

412
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

እናወዳድር እንዴ!?
ማንን ከማን ጋር እናወዳድር? መሐመድን ከሌሎች ነቢያት ጋር? ከእርሳቸው በፊት
ካሉት ነቢያት ጋር ነው ወይስ በኋላ ካሉት? ወይስ በእርሳቸው ዘመን ከነበሩት ሌሎች
ቅዱሳን ሰዎች ጋር እናነጻጽራቸው? አሊያም ከሐዋርያት ጋር እናወዳድራቸው ይሆን?
ነው ወይስ ሙስሊሞቹ እንደሚያደርጉት መሐመድን ከዒሳ ጋር እናወዳድር? ፈጽሞ
ከሁሉም ጋር ሊወዳደሩም አይችሉም፡፡ መሐመድን ከነቢያትና ከአባቶች ጋር ብሎም
ከክርስቶስ ጋር ለማወዳደር መሞከሩ በራሱ ትልቅ ድፍረት ነው፡፡ ይህን ርዕስ
የመረጥኩት ለማወዳድርም ፈልጌ አይደለም፡፡ ሆኖም ግን ሙስሊም ወገኖቻችን
በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ‹‹ነቢያችን መሐመድ የነቢያት ሁሉ መደምደሚያ ነው››
እያሉ እርሳቸው ከሁሉም ነቢያትና ቅዱሳን ጋር እያወዳደሩ ፈጽሞ ነቢያቸውን
የማይመለከቱ ጥቅሶችን ወስደው ለእርሳቸው በመለጠፍ የበላይነትን ማዕረግ
ሊሰጧቸው ይሞክራሉ፡፡ ስለዚህ እኔም ‹‹ማወዳደር›› የሚለውን ርዕስ ዝም ብሎ ማለፉ
አልታየኝምና እንደ እነርሱ አካሄድ መሐመድን ላነጻጽራቸው ነው፡፡ ነገር ግን ንጽጽሩ
ከላይ ከጠቀስኳቸው ነቢያት ጋር አይደለም፡፡ ክርስቶስን ከመሐመድ ጋር ማነጻጸርም
ፈጽሞ የማይታሰብ ነው፡፡ ፈጣሪን ከተራ ኃጢአተኛ ፍጡር ጋር ለማነጻጻር መሞከሩ
በራሱ ትልቅ ድፍረትና ኃጢአት ነው፡፡ (የክርስቶስን ፈጣሪነት ወደፊት ሄደው ገጽ----
ላይ ይመልከቱ፡፡) የክርስቶስን ፈጣሪነት መጽሐፍ ቅዱስና ሌሎችም ቅዱሳት መጻሕፍት
ብቻ ሳይሆኑ ቁርአኑም ይመሰክርለታል፡፡ በመሠረቱ ቁርአን ክርስቶስን ፈጽሞ
አያውቀውም፡፡ ስለ ክርስቶስ የባሕርይ አምላክነት ለማስረዳት የቁርአን ምስክርነት
አያስፈልገንም፡፡ ከእርሱ የሚገኝን ጥቅስን ማስረጃ አድርጎ ማቅረብም ፍጹም ተገቢ
አይደለም፡፡ ምንም እንኳን ቁርአን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ማንነት ለመመስከር
እውቀቱም ሆነ ብቃቱ ፈጽሞ ባይኖረውም አሁንም እንደ ሙስሊሞቹ አካሄድ ለመሄድ
ሲባል ብቻ ከቁርአኑ አንድ ጥቅስ አሳያችኋለሁ፡፡
አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ በፈቃድ ፍጹም አንድ ናቸውና ጌታ በወንጌል ላይ
‹‹በአባቴ ፈቃድ…›› ብሎ የገለጸውን ቁርአኑ በመጠምዘዝ ‹‹በአላህ ፈቃድ›› እያለ
ይጠቀምበታል፡፡ እንዴትም አድርጎ ቢጠቀምበት ግን የሚመሰክረው ነገር አለ፡፡ ቁርአኑ
ክርስቶስ እፍ ብሎ በእስትንፋሱ ነፍስ መፍጠሩን፣ በደረቅ ግንባር ላይ ዓይን
መፍጠሩንና ሙታንን ማስነሳቱን እንዲህ በማለት ይናገራል፡- ‹‹ዒሳ ይላልም፡- እኔ
ከጌታዬ ዘንድ በተአምር መጣሁላችሁ፡፡ እኔ ለእናንተ ከጭቃ እንደ ወፍ ቅርጽ
እፈጥራለሁ፤ በእርሱም እተነፍስበታለሁ፤ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይሆናል፡፡ በአላህም

413
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ፈቃድ ዕውር ሆኖ የተወለደን፣ ለምጻምንም አድናለሁ፤ ሙታንንም አስነሳለሁ›› እያለ
ይቀጥላል ቁርአኑ፡፡ 3፡49፡፡
‹‹በአባቴ ፈቃድ…›› የምትለዋን የወንጌል ቃል ቁርአኑ ጠምዘዝ አድርጎ ‹‹በአላህ ፈቃድ››
ከማለቱ በቀር ክርስቶስ የሕይወት ፈጣሪና የድንቅ ድንቅ ተአምራት ባለቤት መሆኑን
ነው እየተናገረ ያለው፡፡ መሐመድን ከክርስቶስ ጋር ማነጻጻር በራሱ ትልቅ ኃጢአት ነው
ያልኩት ለዚህ ነው፡፡ ተራ ፍጡር ከፈጣሪው ጋር ፈጽሞ ሊነጻጸር አይችልም፡፡
ለዚያውምኮ መሐመድ ተራ ፍጡር የሆኑ ሰው ብቻ አይደሉም፡፡ የስንቱን ንጹሐን ደም
ያፈሰሱ፣ በኃጢአት ባሕር ውስጥ ሲዋኙ የነበረ፣ በእርኩስ መንፈስ የተያዙና በእርኩስ
መንፈሱም ይመሩ የነበሩ ጨካኝ አረመኔ ሰው ነበሩ፡፡ ይህንን ደግሞ ሌላ ማስረጃ
ሳያስፈልገን ራሳቸው ቁርአኑና ሐዲሱ የሚያረጋግጡት መሆኑን ነው እስካሁን ድረስ
በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ያየነው፡፡ እነርሱ የሚሉትን ነው መልሼ በግልጽ ያወራሁት
እንጂ እኔ ከራሴ አልተናገርኩትም፡፡ ስለዚህ ታዲያ መሐመድን ከማን ጋር
እናነጻጽራቸው?
እ.ኤ.አ ከታህሳስ 23 ቀን 1805 ዓ.ም እስከ ሰኔ 27 ቀን 1844 ዓ.ም ድረስ የኖረው
አሜሪካዊው የሞርሞኒዝም ሃይማኖት መሪ የነበረው ጆሴፍ ስሚዝ /joseph smith/
ነቢይ ነኝ ብሎ በተነሳበት ወቅት በሺዎች የሚቆጠሩ በርካታ ተከታዮችን ማፍራት ችሎ
ነበር፡፡ ‹‹የኋለኛው/የፍጻሜው ዘመን ቅዱስ እንቅስቃሴ›› /Latter day saint move-
ment/ የሚል መርህ ይዞ የነበረው ይህ ግለሰብ በዘመኑ ‹‹የመርሞን መጽሐፍ›› የሚል
የእምነቱ መመሪያ መጽሐፍም አሳትሞ ነበር፡፡ ነገር ግን መጽሐፉን እኔ ጻፍኩት
አልነበረም ያለው ይልቁንም ‹‹ሞሮኒ የሚባል መልአክ ነው ከሰማይ ያወረደልኝ››
በማለት ሲያስተምር ያለጥርጣሬ የተከተሉት በሺዎች የሚቆጠሩ ነበሩ፡፡ እንደ እርሱ
ትምህርት ሞሮኒ የሚባል መልአክ መገለጦችን በየጊዜው ያመጣለት ነበር፡፡ የጆሴፍ
ስሚዝ ተከታዮችም በመጨረሻው ዘመን የተገኘ የነቢያት ሁሉ መደምደሚያ እንደሆነ
ይመሰክሩለት ነበር፡፡ በካርቴጅ ኢሊኖይስ እስር ቤት ከመታሰሩና ከመሞቱ በፊት
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት የመሆን ትልቅ ሕልም ነበረው፡፡ ታዲያ ይህን ግለሰብ ከመሐመድ
ጋር እንዴትና በምን እናነጻጽረው? ከተባለ ራሱ ጆሴፍ ስሚዝ በአንድ ወቅት ሲናገር
‹‹እኔ ለዚህ ተውልድ ሁለተኛው መሐመድ እሆንለታለሁ›› ብሎ የተናገረው ሕዝብ
በተሰበሰበብ አደባባይ ነበር፡፡ “I will be to this generation a second Mohammed,
whose motto in treating for peace was ‘the Alcoran [Koran] or the Sword.’ So shall
it eventually be with us—‘Joseph Smith or the Sword!’” (Fawn M. Brodie, No Man
Knows My History, second edition, (New York: Alfred A. Knopf, 1971), p. 230–231)
See also “History of the [Mormon] Church, Vol. III, p.167” (Joseph Smith made this
414
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
statement at the conclusion of a speech in the public square at Far West, Missouri
on October 14, 1838.)
በእርግጥ ጆሴፍ ስሚዝ እንዳለው ለነበረበት ትውልድ ሁለተኛ መሐመድ ሆኗል ወይስ
አልሆነም? የሚለው በራሱ ብዙ ጥናት ማድረግ የሚፈልግ ቢሆንም እኔ ግን አሁን
የፈለኩት ሁለቱን ሰዎች ብዙ የሚያመሳስሏቸው ነገሮች መኖራቸውን ማሳየት ነው፡፡
ስለዚህ መሐመድንና ጆሴፍ ስሚዝን በጣም የሚያመሳስላቸውንና አንድ
የሚያደርጓቸውን 18 ነጥቦችን ቀጥለን እናያለን፡፡
1ኛ. ሁለቱም ገና ሲጀምሩ ‹‹በመልአክ ተጎብኝቻለሁ›› ብለው ነው የተነሱት፡፡ መሐመድ
በጂብሪል፣ ጆሴፍ ስሚዝ ደግሞ ሞሮኒ የሚባል መልአክ፡፡
2ኛ. ሁለቱም ‹‹ራእይ አይቻለሁ›› ብለው አስተምረዋል፡፡
3ኛ. ሁለቱም ‹‹መገለጦችን መልአክ ከሰማይ አምጥቶልኛል›› ብለው ነው የተነሱት፡፡
4ኛ. ሁለቱም አምላክ በሰማይ ያዘጋጀውን መጽሐፍ ቅጂውን ለእነርሱ በምድር ላይ
እንደሰጣቸው አስተምረዋል፡፡
5ኛ. መሐመድ ከነጭራሹ ፊደል ያልቆጠሩ ሲሆን፤ ጆሴፍ ስሚዝም እስከ 2ኛ ክፍል
ድረስ ብቻ ነበርና የተማረው ሁለቱም ማንበብና መጻፍ አይችሉም ነበር፡፡ ሁለቱም
አለመማራቸውን ‹‹መጽሐፍ ከአምላክ ነው የተሰጠኝ›› ለሚለው ትምህርታቸው
እንደምክንያት አድርገው ተጠቅመውበታል፡፡
6ኛ. ሁለቱም ‹‹ከእኔ በፊት በምድር ላይ እውነተኛ ሃይማኖት አልነበረም፤ ለሕዝቡ
እውነተኛውን መንገድ ላሳየው ተልኬያለሁ›› ብለው የተነሱት፡፡
7ኛ. ሁለቱም የቀድሞዎቹን አባቶች የእነርሱ እንደነበሩ አስተምረዋል፡፡ መሐመድ እነ
አዳምንና አብርሃምን ሙስሊም ነበሩ ሲሉ ጆሴፍ ስሚዝ ደግሞ እርሱ እስከተነሳበት
ጊዜ ድረስ ያሉትን ቅዱሳን በሙሉ የሞርሞኒዝም እምነት ተከታዮች እንደነበሩ
አስተምሯል፡፡
8ኛ. ሁለቱም መጽሐፍ ቅዱስ እንደተበረዘ፣ ቅጂዎቹም እንደጠፉና አስተማማኝነት
እንደሌለው አስተምረዋል፡፡
9ኛ. መሐመድ ቁርአኑን ፍጹም እንደሆነ፣ በሰው እጅም እንዳልተነካ ሲናገሩ ጆሴፍ
ስሚዝም እንዲሁ የሞርሞን መጽሐፉን በሰው እጅም እንዳልተነካና ፍጹም እንደሆነ
አስተምሯል፡፡
10ኛ. ሁለቱም ‹‹አምላክ የላከኝ የመጨረሻው ነቢይ እኔ ብቻ ነኝ›› እያሉ በሰፊው
አስተምረዋል፡፡ተከታዮቻቸውም የመጨረሻው ነቢይ መሆናቸውን አተምረውላቸዋል፡፡
11ኛ. ሁለቱም ‹‹አምላክ ለሰው ልጆች ሁሉ የመጨረሻ መልእክቱን ያስተላለፈው በእኔ
መጽሐፍ ብቻ ነው፣ እውነተኛውም መመሪያ የእኔ መጽሐፍ ብቻ ነው›› በማለት
415
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አስተምረዋል፡፡ ተከታዮቻቸውም ይህንኑ በገሃድ አተምረውላቸዋል፡፡
12ኛ. ሁለቱም ራሳቸውን ከክርስቶስ ጋር እያነጻጸሩ እነርሱ እንደሚበልጡ ተናግረዋል፡፡
13ኛ. ሁለቱም የዓለም ሕዝብ በሙሉ የእነርሱን ሃይማኖት ካልተከተለ እንደማይድን
በስፋት አስተምረዋል፡፡
14ኛ. ሁለቱም በእውነተኛው እምነታቸው ምክንያት በብዙ ሰዎች ዘንድ ተቀባይነት
እንዳላገኙና እንደተከሰሱ አስተምረዋል፡፡
15ኛ. ሁለቱም /polygamist/ ብዙ ሚስቶችን ለራሳቸው ይሰበስቡ ነበር፡፡ መሐመድ
በቅምጥነት ወይም በዕቁባትነት የያዟቸውን ሳይጨምር ያገቧቸው ሴቶች 31 ነበሩ፡፡
ይህንንም በገጽ----ላይ በዝርዝር ይመልከቱ፡፡ ጆሴፍ ስሚዝም በተመሳሳይ ሁኔታ
በግልጽ የታወቁ 30 ሚስቶች ነበሩት፡፡
16ኛ. ሁለቱም የእምነቶቻቸውን መሠረተ ሀሳብ የወሰዱት ከእምነት የለሾች፣
ከከሀዲዎችና ከመናፍቃን መጻሕፍት ሲሆን ከተለያዩ ምንጮች ያገኙትን ሀሳብ
ከክርስትናው ጋር ቀላቅለው ነበር ያስተማሩት፡፡
17ኛ. ሁለቱም ከእነርሱ በኋላ ተከታዮቻቸው እንዴትና በማን መመራት እንዳለባቸው
በግልጽ አልተናገሩም ነበር፡፡ መሐመድ ከሞቱ በኋላ ‹‹የሱኒ ሙስሊሞች›› አዲስ መሪ
እንምረጥ ሲሉ ‹‹የሺዓ ሙስሊሞች ደግሞ ልጃቸው ወይም የቅርብ ዘመዳቸው ነው መሪ
መሆን ያለበት›› ብለው በወቅቱ ስለተለያዩ ይኸው ዛሬም ድረስ እንደ ተለያዩ
ቀርተዋል፡፡ የጆሴፍ ስሚዝ ተከታዮችም ቢሆኑ እንዲሁ በተመሳሳይ ሁኔታ ከእርሱ ሞተ በኋላ
‹‹ልጁ ይምራን ወይስ ሌላ ሰው?›› በሚለው ሀሳብ እስከመጣላት ደርሰው ተለያይተዋል፡፡
18ኛ. የጆሴፍ ስሚዝ ተከታዮች በ1857 ዓ.ም መስከረም 11 ቀን 140 ሰዎችን የገደሉ
ሲሆን የመሐመድም ተከታዮች በተመሳሳይ ወርና ቀን መስከረም 11, 2001 ዓ.ም
በአሜሪካው የንግድ ማዕከል ላይ የሽብር ጥቃት ፈጽመው 3 ሺህ ሰዎችን ገድለዋል፡፡
ይህ በርግጥ የአጋጣሚ ጉዳይ ቢሆንም ጊዜው ስለተመሳሰለ ነው የጠቀስኩት፡፡

ጆሴፍ ስሚዝ የተነሳው መሐመድ ከነበሩበት ጊዜ 1212 ዓመታት በኋላ ቆይቶ ነው፡፡
ለመሆኑ በሁለቱ መካከል የዚህን ያህል የጊዜ ርቀት እያለ እንዴት እንዲህ ሊመሳሰሉ
ቻሉ? ከተባለ መልሱ ቀላል ነው፡፡ ጆሴፍ ስሚዝ በትክክል አርአያ (role model)
አድርጎ የተነሳው መሐመድን ስለሆነ የእርሳቸውን መንገድ ሊከተል ችሏል፡፡ ይህ ምንም
የማያሸማ ግልጽ የሆነ ነገር ነው፡፡ ራሱ ጆሴፍ ስሚዝ ሲናገር ‹‹እኔ ለዚህ ተውልድ
ሁለተኛው መሐመድ እሆንለታለሁ›› ብሎ መናገሩን ቀደም ብለን አይተናል፡፡

416
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ከጆሴፍ ስሚዝ በተሻለ ሁኔታ መሐመድን አርአያ አድርጎ የተነሳ አንድ ሌላ ሰው ማየት
እንችላለን-አዶልፍ ሂትለርን፡፡ መሐመድ በ627 ዓ.ም ቁጥራቸው 900 የሚሆኑ የባኑ
ቁራይዛ የአይሁድ ጎሳዎችን በአንድ ቀን የጂምላ ጭፍጨፋ እንዳካሄዱባቸው ከዚህ
በፊት በገጽ-----ላይ በዝርዝር አይተናል፡፡ ይህም ታሪክ በሐዲሱና በቁርአኑ ላይ በጣም
ብዙ ቦታ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ የጀርመኑ አዶልፍ ሂትለርም ከ6 ሚሊዮን በላይ
አይሁዳውያንን በግፍ ሲጨፈጭፍ ሃይማኖትን መሠረታዊ ጉዳይ አድርጎ ነበር
የተነሳው፡፡ ሂትለር ይህን ዘግናኝና አረመኔያዊ ድርጊቱን ሲፈጽም “ይህን የማደርገው
ፈጣሪዬን ለማገልገል ስል ነው” ብሎ ነበር፡፡ መሐመድም በአላህ መንገድ ለመዋጋትና
ለክብሩም ሲሉ ነው 900 አይሁዳውንን እንዲሰየፉ ያደረጉት፡፡ ልዩነቱ መሐመድ
ድርጊቱን የፈጸሙት በአንድ ቀን ሲሆን ሂትለር ደግሞ በተለያየ ጊዜ መሆኑ ብቻ ነው፡፡
አዶልፍ ሂትለር መሐመድን እንዴት አድርጎ በአርአያነት እንደተጠቀመባቸው ቀጥለን
በዝርዝር እናያለን፡፡
ሂትለር በዘመኑ ‹‹ሜይን ካምፍ/Mein Kampf›› የተባለ አንድ ትልቅ መጽሐፍ ጽፏል፡፡
በጣም በሚገርም ሁኔታ የዚህ የሂትለር መጽሐፍ ይዘቱ ከቁርአኑ ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡
መሐመድና ሂትለር ሁለቱም ለተከታዮቻቸው ያስተማሯቸው ትምህርቶችና
የፈጸሟቸው ድርጊቶች አንድ ናቸው፡፡ ለዚህም ማሳያ ይሆን ዘንድ ከሁለቱም
መጽሐፎች የተወሰዱ ጥቅሶችን ቀጥለን በዝርዝር እንይ፡-
1ኛ. መሐመድና ሂትለር ሁለቱም በወቅቱ አይሁዶችን ከምድረ ገጽ ማጥፋት
እንዳለባቸው ለተከታዮቻቸው ትእዛዝ ሰጥተዋል፡፡ “Jews are vampires who must die
sooner or later. They must be destroyed” (Mein Kampf. P.450) “The Prophet then
killed their men and distributed their women, children and property among the
Muslims.” (Sahih Bukhari 5:59:362), “Just issue orders to kill every Jew in the
country.” (Bukhari:1፡1፡6)
2ኛ. ሁለቱም አይሁዶችን የጨፈጨፉት በአምላካቸው ትእዛዝና ፈቃድ እንደሆነ
ተናግረዋል፡፡ ቁርአኑ ‹‹አላህ ነው እንጂ እናንተ አልገደላችኋቸውም›› ይላል፡፡ 8፡17፡፡
ሂትለርም የአምላኩን ፈቃድ በእርሱ እንደተገለጸጠና ድርጊቱን ተግባራዊ እንዳደረገው
ነው የተናገረው፡፡ “It is not ye who slew them; it is God; when thou threwest a
handful of dust, it was not thy act, but God’s…..” (The killing of surrendered men
of Qurayza tribe was done by the wish of Allah). (Qur’an, 8:17), “I believe today
that I am acting in the sense of the Almighty Creator. By warding off the Jews I am
fighting for the Lord's work.” (Hitler’s speech: 1936, Reichstag), “… We have the
right to murder 400,000 to 500,000 people in the Nazi Revolution!” (Hitler’s

417
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
speech: January 30, 1937 Berlin, Reichstag)
3ኛ. ሁለቱም ለተከታዮቻቸው ሽብር በመፍጠር ማጥቃት እንዳለባቸው ትእዛዝ
መስጠታቸውንና ማስተማራቸውን በየመጽሐፎቻቸው ላይ በሰፊው ጽፈዋል፡፡
እነርሱም ራሳቸው አሸናፊ የሆኑት በሽብር መሆኑን ተናግረዋል፡፡ “Allah shall cast
terror into the hearts of the unbelievers. Strike them above the necks, smite their
fingertips”. (Qur’an 8፡12), “Allah made the Jews leave their homes by terrorizing
them so that you killed some and made many captive. And He made you inherit
their lands, their homes, and their wealth. He gave you a country you had not
traversed before.” (Qur'an 33.26), “Therefore, when you meet the unbelievers
smite their necks…” (Qur’an, 47፡4), “Allah’s Apostle said, ‘I have been sent with
the shortest expressions bearing the widest meanings, and I have been made victo-
rious with terror.’” (Bukhari: 4፡52፡220), "Spiritual terror...men must threaten and
dominate men by compulsion. Compulsion is only broken by compulsion and
terror by terror." (Mein Kampf:676), “The importance of physical terror against
the individual and the masses also became clear to me.” (Mein Kampf.P. 58)
4ኛ. ሁለቱም ለተከታዮቻቸው ጥላቻን ይሰብኩ ነበር፡፡ ከሌሎች ጋር ተከባብሮ
በወዳጅነት ከመኖር ይልቅ በጥላቻ ስሜት መራራቅን አስተምረዋል፡፡ መሐመድ
ሙስሊሞች ክርስቲያኖችን ፈጽሞ ጓደኛ አድርገው እንዳይዙ በቁርአኑ ላይ
አስጠንቅቀዋል፡፡ እነርሱን ጓደኛ አድርገው ከያዙም አላህ ይቀጣቸዋል፡፡ ሂትለርም
ይህንን የጥላቻ ትምህርት በድጋሚ አስተምሮበታል፡፡ “O ye who believe! take not the
Jews and the Christians for your friends and protectors” (Qur’an, 5፡51), “Let not
the believers take unbelievers for friends or helpers rather than believers: if any do
that, in nothing will there be help from Allah.” (Qur’an: 3፡28), “If a people are to
become free it needs pride and will-power, defiance, hate, hate, and once again
hate...” (Hitler’s speech: April 10, 1923. Munich)
5ኛ. ሁለቱም ማለቂያ የሌለው ውጊያንና ጦርነትን እንዲሁም በጂምላ ወረራ አድርጎ
መማረክን አስተምረዋል፤ ራሳቸውም ተግባራዊ አድርገውታል፡፡ "Since our view of life
will never share power with another, it cannot co-operate with the existing doc-
trines it condemns. It is obliged to fight by all available means until the entire
world of hostile ideas collapses." (Mein Kampf:677),
"Our Prophet, the Messenger of our Lord, ordered us to fight you till you worship
Allah Alone." (Bukhari:4፡53፡386)

418
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
6ኛ. እንደ መሐመድ አስተምህሮ ከሆነ በመጨረሻው ቀን የሰው ዘር ሁሉ ለፍርድ
በአላህ ፊት ይቆማል፡፡ አስታርቆ የሚያድናቸው ሰው ይፈልጋሉ፡፡ አዳም፣ ኖኅ፣
አብርሃም፣ ሙሴ፣ ኢሳ ሁሉም አማልደው ሰዎችን ከአላህ የቁጣ ፍርድ ማዳን
አይችሉም፡፡ መሐመድ ብቻ ናቸው ለሁሉም የሰው ዘር መሪ ሆነው የመዳን ዋስትና
የሚያስገኙላቸው፡፡ "I shall be the leader of mankind on the Day of Resurrection."
People would look for someone to intercede for them before Allah. Adam, Noah,
Abraham, Moses, and Jesus would all decline, all but Jesus said because of their
faults. Jesus would suggest they go to Mohammed, and then Mohammed will call
out to God. (Sahih Muslim 1፡1:378 & 1:1:381) ሂትለርም እንዲሁ ስለ ራሱ ሲናገር
ጀርመንንና ቀሪውን ዓለም የሚያድነው እርሱ ብቻ መሆኑን ተናግሯል፡፡ Hitler addressed to
his fellowship, “Workers, you must look upon me as your guarantor.” (Hitler’s
speech: December 10, 1940. Berlin)
7ኛ. ሁለቱም የተሳካ ንግግር ማድረግ (አፈ ቀላጤ መሆን) ለስኬት እንደሚያበቃ
ያስተምሩ ነበር፡፡ ሁለቱም ጥሩ ተናጋሪዎች መሆናቸውን በጊዜያቸው በተግባር
ለማሳየት ሞክረዋል፡፡ "The emphasis was put on the spoken word because only it is
in a position to bring about great changes for general psychological reasons. Enor-
mous world revolutionary events have not been brought about by the written
word, but by the spoken word. The agitatory activity of speech is bound to have
mass influence." (Mein Kampf:704), "Allah's Apostle said, 'Some eloquent speech is
as effective as magic.'" (Bukhari:6፡60፡662), "The Prophet said, 'I have been given
the keys of eloquent speech and given victory with terror so the treasures of the
earth were given to me.'" (Bukhari:9፡87፡127)
8ኛ. ሁለቱም በሌሎች ላይ የእምነት ጥሰት በማድረግ ሰዎች እነርሱ የሚያምኑበትን
ብቻ እንዲያምኑ በኃይል ያስገድዱ ነበር፡፡ የእነርሱን እምነትና አስተሳሰብ
ያልተከተለውንም ሰው እንዲገደል አዘዋል፡፡ "The greatness of a movement is exclu-
sively guaranteed by the unrestricted development of its inner strength to achieve
final victory over all competitors. The justification...for fighting to achieve com-
plete victory...is caused by absolute intolerance." (Mein Kampf:486), "I have been
commanded to fight against people till they testify to the fact that there is no god
but Allah, and believe in me (that) I am the messenger and in all that I have
brought. (Muslim:9፡1፡31), "Fight the unbelievers around you, and let them find
harshness in you." (Qur'an 9.123), "Allah's Apostle said, 'I have been ordered to
fight the people till they say, "None has the right to be worshipped but Al-

419
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
lah."' (Bukhari:4፡52፡196)
9ኛ. ሁለቱም አይሁዶችን እነርሱ በምድር ላይ እንደቀጧቸው አምላካቸው ደግሞ
በሲኦል እንደሚቀጣቸው ያስተምሩ ነበር፡፡ "They are God's chastisement. The Jews
have only received a thousandth the reward they deserve for the sins they have
committed. They sold themselves to the Devil and landed in his domain. They are
monsters who torture the beloved people to the point of despair. The Jew will be
punished by Heaven." (Mein Kampf:428), "The Jews are devoid of sense. There is a
grievous punishment awaiting them. Satan tells them not to believe so they will
end up in Hell." (Qur'an 59፡14)
በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ መሐመድንና ሂትለርን ተመሳሳይ የሚያደርጓቸው የጋራ የሆኑ በጣም ብዙ
ነጥቦችን መጥቀስ ይቻላል፡፡ ሁለቱም ያስተማሯቸውን ትምህርቶችና ያዘዟቸውን አንድ ዓይነትና ተመሳሳይ
የሆኑ ትእዛዛት ከመጽሐፎቻቸው ውስጥ በመቶዎቸ የሚቆጠሩ ብዙ ጥቅሶችን ለቅሞ ማውጣት ይቻላል፡፡
ቦታ ከመቆጠብ አንጻር ግን እስካሁን ያየነው በቂ ነው የሚል ግምት አለኝ፡፡ ስለዚህ ምንም እንኳን
አዶልፍ ሂትለር እንደ ጆሴፍ ስሚዝ ‹‹እኔ ለዚህ ተውልድ ሁለተኛው መሐመድ እሆንለታለሁ››
ብሎ በግልጽ ባይናገርም ድርጊቶቹ ግን መሐመድን አርአያ (role model) አድርጎ እንደተነሳ በቂ
ምስክር ናቸው፡፡ ሂትለር ምንም እንኳን ‹‹ነቢይ ነኝ›› ባይልም በትክክል የመሐመድን አካሄድና
ስታይል ነው የተከተለው፡፡ በአይሁዶች ላይ ያን ያህል አንድ ዓይነትና ተመሳሳይ አቋም
መያዛቸው እንዲሁም በቁርአኑና ሐዲሱ ውስጥ ያሉ ሀሳቦች በሂትለር ‹‹ሜይን ካምፍ/Mein
Kampf›› መጽሐፍ ውስጥም መንጸባረቃቸው የአጋጣሚ ጉዳይ ነው ሊባል አይችልም፡፡
ደግሞ ከምንም በላይ ማወቅ ያለብን ነገር ሂትለር በትክክል የመሐመድን አካሄድና ስታይል
እንደተከተለ ራሱ ሂትለር የተናገረ መሆኑን ነው፡፡ ሂትለር የክርስትናውን ሃይማኖት እንደመጥፎ
አጋጣሚ የቆጠረው ሲሆን የመሐመድን ሃይማኖት ግን ከናዚዎች ጋር በተሻለ ሁኔታ ተስማምቶ
አንድ ላይ የሚሄድ መሆኑን በግልጽ ተናግሯል፡፡ “You see, it's been our misfortune to
have the wrong religion...The Mohammedan religion too would have been more
compatible to us than Christianity. Why did it have to be Christianity with its
meekness and flabbiness?” (Adolf Hitler, August 28, 1942) እንዲያውም ሂትለር አክሎ
ሲናገር አይሁዶች ዓለምን እንዳይቆጣጠሩ ለማድረግ ሲባል ናዚዎች ወደ እስልምናው እምነት
ተቀይረው እንደ እነርሱም በመሆን የጀግንነት ሥራ መሥራት እንዳለባቸው ለወታደሮቹ
መልእክቱን አስተላልፏል፡፡ ጀርመንም ዓለምን መቆጣጠር የምትችለው በዚህ በእነ መሐመድ
ጂሃዳዊ መንገድ መሆኑን አበክሮ ነው ሂትለር ያስገነዘበው፡፡ “The world had already fallen
into the hands of the Jews, so gutless a thing Christianity! -then we should in all
probability have been converted to Mohammedanism (Islam), that cult which
glorifies the heroism and which opens up the seventh Heaven to the bold warrior

420
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
alone. Then the Germanic races would have conquered the world.” (Adolf Hitler,
August 28, 1942)
አንድ ነገር እርግጠኛ ሆኜ ልንገራችሁ፡፡ ሙስሊሞች ሂትለርን ይወዱታል፡፡ ለምን
ይመስልዎታል? መልሱ በጣም ቀላል ነው፡፡ ከ6 ሚሊዮን በላይ አይሁዳውያንን በግፍ
ስለጨፈጨፈላቸው ነው የሚወዱት፡፡ ነገሩ ‹‹የጠላቴ ጠላት ወዳጄ ነው›› እንደሚባለው ሆኖ
ነው እንጂ ሂትለር በራሱ በእስልምና እንዲወደድ የሚያደርገው ምንም ነገር የለም፡፡ በቃ በዚህች
ድርጊቱ ብቻ ለእነርሱ ተወዳጅ ሰው ነው፡፡ እንዲያውም ሲያወድሱትና ሲያንቆለፓፕሱት
‹‹ሂትለርን እግዚአብሔር ይባርከው/God Bless Hitler›› እያሉ በሰላማዊ ሰልፋቸው ላይ
መርቀውታል፡፡

አሁን በዚህ ዘመን ያሉት የአንዳንድ ኢስላማዊ ሀገራት ወታደራዊ መመሪያቸውና ስልጠናቸው
የሂትለርን መንገድ የተከተለ ነው፡፡ ከጥንቱም ቢሆን አንዳንድ ኢስላማዊ መሪዎች ከራሱ
ከሂትለር ጋር ቀጥተኛና የጠበቀ ግንኙነት ነበራቸው፡፡

በቀኝ በኩል ‹‹Arabic Grand Mufti›› ማለትም ኢስላማዊ ሕግጋትን የማስረዳት ሕጋዊ መብት ያለው
ግለሰብ አሚን አል-ሁሴን ከሂትለር ጋር ሲነጋገር ያሳያል፡፡ በግራ በኩል ያለውም ራሱ አሚን አል-ሁሴን
በ2ኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ከሂትለር ናዚ ፓርቲ ጋር በርሊን ከተማ በስብሰባ ላይ እንዳለ ያሳያል፡፡

421
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

የናዚ ሙስሊም ወታደሮች ኢስላማዊ የስግደት ሥርዓት ሲፈጽሙ (1943 ዓ.ም)

አሁን ባሉ ኢስላማዊ ሀገራት ውስጥ ሂትለራዊ የስልጠና ስታይልን ተከትለው ይሰለጥናሉ (በፎቶው ላይ
ሙስሊሞቹ የሚሰለጥኑበት መንገድ ከግራ በኩል ከሚታየው ሂትለር ጋር ተመሳሳይ መሆኑን አስተውሉ)

ወደ ማወዳደሩ እንመለስና እንዲያውም አጠቃላይ ነገሮችን ከስር መሠረቱ አይተን መሐመድንና


ሂትለርን በእውነተኛው ማንነታቸው ላይ ተመርኩዘን ካነጻጸርናቸው ሂትለርን በአንዳንድ ነገሮች
ከመሐመድ የተሻለ ሰው ሆኖ እናገኘዋለን፡፡ ቢያንስ መሐመድ በገሀድ የፈጸሟቸውን
ወንጀሎችና የሠሯቸውን ኃጢአቶች ሂትለር ሲያደርግ አልታየም፣ አድርጓልም አልተባለም፡፡
እስቲ በሁለቱ መካከል ቀጥሎ ያሉትን የማነጻጸሪያ ነጥቦች ይመልከቷቸው፡፡

422
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

በእስልምናውም አላህ ወደፊት የሰውን ሥጋ ለብሶ ይገልጣል


ከዚህ በፊት በገጽ---ላይ ሙስሊሞች ወደፊት አላህን ያለ ጫማ ባዶ እግሩን ሆኖ፣
እርቃኑን በእግሮቹ እየሄደ እንደሚያዩት ሐዲሱ ላይ የተጻፈውን በመግጽ አይተን
ነበር፡፡ አሁንም ሰፋ ባለ ምልኩ እናየዋለን፡፡ በሐዲሱ ሳሂህ ሙስሊም 1፡1፡349 ላይ
እንደተጻፈው አላህ የራሱ ባለሆነ በተለየ የአካል ቅርጽ ለሰዎች ይገለጽና “እኔኮ ጌታችሁ
ነኝ” ይላቸዋል፡፡ Sahih Muslim vol.1 book 1 no.349 p.115 "…Allah would then
come to them in a form other than His own Form, recognizable to them,
and would say: I am your Lord. They would say: We take refuge with Allah
from thee…." See also Bukhari vol.8 book 76 no.577 p.375; Bukhari vol.9
book 93 no.532 p.395-396.

423
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ሙስሊም ወገኖቻችን ስለ ወልደ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው መሆንና
አምላክነቱም ፈጽሞ ስለማይዋጥላቸው በጉዳዩ ላይ ሲቀልዱና ሲያንጓጥጡ ብሎም
ከክርስቲያኖቹም ጋር አላስፈላጊ ጉልጭ አላፋ ክርክሮችን ሲያደርጉ ይስተዋላሉ፡፡ ግን
ደግሞ ከዚህ የአምላክ ሰው መሆን ጋር በተገናኘ አስቂኝና አስገራሚ ነገር በራሳቸው
መጽሐፍ ላይ ተጽፎ መገኘቱን እንኳን አለማወቃቸው በራሱ አሳዛኝ ነገር ነው፡፡
መሐመድ ለተከታዮቻቸው ሲያስተምሯቸው እንዲህ ነው ያሉት፡- “አላህን ያለ ጫማ
ባዶ እግሩን ሆኖ፣ ያለ ምንም ልብስ እርቃኑን ሆኖ፣ በእግሮቹ እየሄደና ያልተገረዘ ሆኖ
ታገኙታላችሁ” The Prophet said, "You will meet Allah barefooted, naked, walking
on feet, and uncircumcised." Sahih Bukhari 8:76:531, See also Sahih Bukhari
8:76:532, Sahih Bukhari 8:76:533. እንዲሁም ይህ አገላለጽ በሐዲሱ ውስጥ ብዙ ቦታ
ተጽፎ ይገኛል፡፡ “Narrated Abu Huraira: The Prophet said, ‘You will meet Allah bare-
footed, naked, walking on feet, and uncircumcised.’” (Sahih Bukhari Volume 1,
Book 4, Number 238), “I heard Allah's Apostle while he was delivering a sermon
on a pulpit, saying, ‘You will meet Allah barefooted, naked, and uncircum-
cised.’” (Sahih Bukhari Volume 8. Book 76. Number 532.)
የሙስሊሞቹ ነቢይ መሐመድ ሲያስተምሩ “አላህን ያለ ጫማ ባዶ እግሩን ሆኖ፣ ያለ
ምንም ልብስ እርቃኑን ሆኖ፣ በእግሮቹ እየሄደና ያልተገረዘ ሆኖ ታገኙታላችሁ” ያሉት
ነገር ምን ማለት ነው? በምስጢር ደረጃ ካየነው የቃሉ ትርጉም ምንድነው? አላህ
የራሱን ማንነት ደብቆ በሌላ አካል ተመስሎ ለሰዎች ራሱን መገለጽ ከቻለና በአንድ
በኩል ደግሞ ሙስሊሞቹ የእነርሱ አምላክ ፍጹም እርቃኑን ሆኖ ኃፍረተ ሥጋውን
እንኳን ሳይሸፍን ያን ያህል ተጋላጭ ሆኖ ለዚያውም አለመገረዙን እንኳን
እስኪያሳያቸው ድረስ የሚገለጽላቸው ከሆነ ምነው ታዲያ አየሱስ ክርስቶስ የሰውን
ሥጋ ፍጹም ተዋሕዶ መገለጡ አልዋጥላቸው አለ? “አምላክ ሰው ሆነ” ብሎ ከማመንና
“አምላክ እርቃኑን ሆኖ ሳይገረዝ ከነሀፍረተ ሥጋው በገሃድ ይታያል” ብሎ ከማመን
የትኛው ነው ለኅሊና የሚከብደው? በባዶ እግር መሄድ፣ እርቃን ሆኖ መታየትና
አለመገረዝ… እነዚህና የመሳሰሉት አነጋገሮች ፍጹም የሥጋ ባሕሪያቶች ናቸውና
ለመለኮት አይስማሙትም፡፡ መለኮት በባሕርይው እነዚህ ነገሮች ፈጽሞ የሉበትም፡፡
እንግዲህ ስለ ራሳቸው አምላክ ይህ ሁሉ በግልጽ ተጽፎ እያለ ነው ሙስሊሞች
“ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው” ወይም ደግሞ “ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው የሆነ
አምላክ ነው” የሚለውን የክርስቲያኖች መሠረታዊ ትምህርት በፅኑ የሚቃወሙት፡፡ ግን
የራሳቸውን እምነት እስልምናውን በትክክል ቢያውቁት ኖሮ ይህንን እውነተኛ ሕይወት
የሚገኝበትን መሠረታዊ ትምህርት ባልተቃወሙ ነበር፡፡ ምክንያቱም ዓለም ሁሉ
424
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
የዳነው በአምላክ ሰው መሆን ስለሆነ ነው፡፡ አንድም የእነርሱም አምላክ “አላህ” ፈጽም
የሰው ባሕርያቶችን ገንዘብ ያደረገ መሆኑን ቁርአኑና ሐዲሱ በግልጽ የሚናገሩ መሆኑን
ቢያውቁ ኖሮ መሠረታዊውን የክርስትናውን ትምህርት ባልተቃወሙ ነበር፡፡ አላህ
የሰው ባሕርያቶችን ይዞ እንደሚገለጥ እስካሁን ባየናቸው የሐዲስ ጥቅሶች ላይ
በዝርዝር አይተናል፡፡ አሁንም ቢሆን በቁርአኑ ላይ ለአላህ ፍጹም ሰዋዊ ባሕርያት
የተሰጡት መሆኑን ቀጥለን እናያለን፡-
ለአላህ የተሰጡ ሰዋዊ ባሕርያት
ሙስሊሞች ለአምላክ ሰዋዊ ባሕርይ መስጠት የአምላነቱን ክብር እንደመቀነስ ወይም
እንደመሳደብ አድርገው ስለሚቆጥሩት ለአምላክ አካላዊ ገለጣ መስጠት ተገቢ
አይደለም ብለው ክርስቲያኖችን በፅኑ ይቃወማሉ፡፡ ነገር ግን እስካሁንም እንዳየነው
በራሳቸውም ቁርአንና ሐዲስ ላይ ለአላህ ሰዋዊ ባሕርያትን ተሰጥተውታል፡፡ በቁርአኑ
ውስጥ ብቻ ከ30 በላይ ጥቅሶች ለአላህ ሰዋዊ ባሕርይ መገለጫ ሆነው ተነግረዋል፡፡
እንደ ቁርአኑ አገላለጽ አላህ ስምንት መላእክት ተሸክመውት በዙፋኑ ላይ ተቀምጧል፤
በፊቱ የቆሙ ሰዎችን መቁጠርን፣ መፍረድን፣ መፈተንንና የመሳሰሉትን ነገሮች
ለማከናወን የስሜት ሕዋሳቶቹን ይጠቀማል፤ እጆቹ የተዘረጉ ናቸው፤ እስትንፋሱን እፍ
ብሎ መንፈሱን በሰዎች ላይ ያሳድራል፤ በፀሐይና በጨረቃ መሀላን ይምላል፤ በፍርድ
ቀን ሰዎችን በግራውና በቀኙ ያቆማል፤ ሙስሊሞቹ በፍርድ ቀን የእግሮቹን ባቶች
ተገልጠው እየዩ ነው የሚሰግዱለት፤ በተጨማሪም አላህ ፊቱ በሀዘን ይጠቁራል፤
ሙስሊም ያልሆኑትን እስከሚፀየፍ ወይም እስከሚጠላ ድረስ ስሜት እንዳለው ተደርጎ
በቁርአኑ ተገልጧል፡፡ ጥቅሶቹን እንያቸው፡-
‹‹አንዳቸውም ለአል-ረሕማን ምሳሌ ባደረገው ነገር በሴት ልጅ በተበሰረ ጊዜ እርሱ
በቁጭት የተመላ ሆኖ ፊቱ የጠቆረ ይሆናል›› (43፡17)፤ ‹‹እርሱ የተቆጨ ሆኖ ፊቱ
ጠቁሮ ይውላል›› 16፡58፡፡
የአላህን ዐርሽ (ዙፋን)በትንሣኤ ቀን እርሱ በዙፋኑ ላይ ተቀምጦ ስምንት መላእክት
ከበላያቸው ይሸከማሉ፡፡ 69፡17
የአላህን ዙፋን የተሸከሙ መላእክት ያለማቋረጥ ዙሪያውን ከበውና ዙሪያውን እየዞሩ
ይቅርታ የሚገባቸው ሙስሊሞች ይቅር እንዲባሉ ልመናን ያቀርባሉ፡፡ 40፡7
እያንዳንዱ በምድር ላይ ሕይወት ያለው ፍጡር ሁሉ ጠፊ ነው ነገር ግን የአላህ ፊቱ
ለዘላለሙ አይጠፋም፡፡ 55፡27
አላህ ከፈራጆች ሁሉ የበለጠ ፈራጅ ነው፡፡ 95፡8፣ 10፡109

425
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
አላህ መሐላን ይምላል፡፡ በፀሐይና በጨረቃ ይምላል፣ በቀንና በሌሊት ይምላል፡፡
91፡1፡፡ አላህ በጨለማና በቀኑ፣ በጎዶሎና በሙሉ ምሽት ሁሉ ይምላል፡፡ 92፡2፡፡
አላህ እስልምናን የማይቀበሉትን ሁሉ ይጠላል 40፡10፣ 30፡45
በመጨረሻው ፍርድ ሰዓት ሙስሊሞች በአላህ ቀኝ እጁ በኩል ይቆማሉ እነዚያ
የቁርዓንን ትምህርት የካዱት ደግሞ በግራ እጁ በኩል ይቆማሉ፡፡ 90፡17
አላህ በትንሣኤ ቀን ብቻቸውን በፊቱ እንዲቆሙ ሰዎችን ሁሉ በጥንቃቄ ይቆጥራል፡፡
19፡94
አላህ ከአማኞቹ መካከል ማን እንደሚፀና ለማወቅ ፈተና ይፈትናቸዋል፡፡ 47፡31
አላህ በምድር ላይም የተገለጠበት ወቅት ነበር፡፡ ሙሴ ከሚቃጠለው ቁጥቋጦ ውስጥ
የሰማው ድምፅ “…ሙሴ! እኔ የዓለማት ጌታ አላህ ነኝ” የሚል ነው፡፡ 28፡30፣ አላህ
በእሳቱ ውስጥና በዙሪያው ሁሉ ነበረ፡፡ 27፡8
አላህ እያንዳንዱን የተሠራውን ነገር ሁሉ ለማወቅ የእያንዳንዱን ነፍስ አጠገቡ ቆሞ
ይጠብቃል፡፡ 13፡33፡፡ ሦስት ሰዎች በምስጢር ቢነጋገሩ አራተኛው አላህ ነው፡፡ አራት
ሆነው ቢነጋገሩ አምስተኛው አላህ ነው፡፡ አምስት ሆነው ቢነጋገሩ ስድስተኛው አላህ
ነው፡፡ 58፡7
በመጨረሻው ቀን የአላህ ባቶች ተገልጠው እየታዩ ነው አማኞቹ የሚሰግዱለት፡፡
68፡42
አላህ ሁሉን ነገር ይሰማል፣ ያያል፣ ይመለከታልም፡፡ 4፡134፡፡ አላህ ባሏን በፈታቸው
ሴትና በመሐመድ መካከል የተደረገውን ውይይት ሰምቷል፣ ተመልክቷል፡፡ 58፡1
የአላህ እጆቹ የተዘረጉ ናቸው፡፡ 5፡64፡፡ ሙስሊሞች እጆጃቸውን በአንድ ላይ
አድርገው ቃል በሚገቡበት ጊዜ የአላህም እጅ ከእነርሱ እጆች በላይ ነው፡፡ 48፡10
አላህ በባሕር ላይ የሚሄድን ሰው ዐይኖቹ አይተዋል፡፡ 20፡39
አላህ እስትንፋስ አለው፣ መንፈሱንም እፍ ብሎ በሰዎች ላይ ያሳድራል፡፡ 38፡72
አላህ ፍጥረቱን በሁለት እጆቹ ነው የፈጠረው፡፡ 38፡75
በመጨረሻው ቀን ፍጥረት ሁሉ ሲያልፍ አላፊ ሆኖ የማይቀረው “የአላህ ፊት”
ብቻ ነው፡፡ ‹‹በምድር ላይ ያለው ሁሉ ጠፊ ነው፡፡ የልቅናና የልግስና ባለቤት የሆነው
የጌታህ ፊትም ይቀራል፤ አይጠፋም›› ይላል ቁርአኑ፡፡ አል-ረሕማን 55፡27፡፡
እነዚህ ከላይ ያየናቸው ጥቅሶች የሚያስረዱን ነገር ቢኖር አላህ ራሱን በሰዋዊ ባሕርያት
እንደገለጠ ነው፡፡ ነገር ግን ብዙ ሙስሊሞች እንዲህ ዓይነት ነገር በቁርአናቸው ውስጥ
መኖሩን አያውቁትም፡፡ ትልቁ ችግር ብዙ ሙስሊሞች ለመስገድ እንዲያስችላቸው ብቻ
የተወሰኑ ዐረብኛ ቃላትን በቃላቸው ሸምድደው ከመያዝ ውጭ በቁርአናቸውና

426
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በሐዲሳቸው ላይ በትክክል ምን እንደተጻፈ አለማወቃቸው ነው፡፡ እውነት ነው
በቁርአናቸውና በሐዲሳቸው ላይ በትክክል ምን እንደተጻፈ አውቀውት ቢሆን ኖሮ
ክርስትናውን ከመተቸትና ከመንቀፍ ይልቅ ወደ እውነተኛው ሕይወት በሚወስደው
መንገድ በተጓዙ ነበር፡፡ በጣም አሳዛኙ ነገር በእስልምና ሃይማኖት ውስጥ ከእምነትና
ከመንፈሳዊነት እይታ አንጻር ሊነገሩ የማይገባቸው አንዳንድ አፀያፊና ዘግናኝ ሀሳቦች
ሲሰሙ እንኳን “ይህ ለምን ሆነ?” ብሎ ራሳቸውን ከመመርመር ይልቅ ለነገሩ አስቂኝና
አሳዛኝ ምክንያቶችን መደርደሩ ይቀላቸዋል፡፡ ይህ ዓይነቱ አካሄድ እውነቱን ለማወቅ
ካለመፈለግ የመነጨ ብቻ ሳይሆን ስለክርስትናው ካላቸው ፍጹምና ጭፍን ጥላቻ
በመነሳት ነው፡፡ ሁሉን መርምሮ እውነትን ለማወቅ ከመጣር ይልቅ የማይመስሉና
የማይጠቅሙ ምክንያቶችን በመደርደርና ትክክል ባልሆነ መንገድ የሌላውን ሃይማኖት
በመተቸት ብቻ የራስን ሃይማኖት ለመጠበቅ መሞከሩ በራሱ አንድ ትልቅ ውድቀት
ነው፡፡ ነገሩ የራሷ ሲያርባት የሰው እንደምታማስለው ሴት ሆኖ ነው እንጂ እውነታውን
የዘመኑ ሙስሊም ምሁራኖቻቸውስ መቼ አጡትና! እነርሱ ‹‹ይህ ነገር እውነት ነው
እንዴ?›› ብለው ነገሮችን ከማመዛዘን ይልቅ ምንም ይሁን ምን በእምነታቸው ጉዳይ ላይ
ለሚነሳው ማንኛውም ጉዳይ አሳዛኝና አስቂኝ የሆኑ ትንታኔዎችን ለመስጠት ነው
የሚሞክሩት፡፡ “የሰውን አንገት በሰይፍ ቀንጥሰህ ጣልና ጀነት ግባ” ለሚለው
መሐመዳዊ የጂሃድ ትእዛዝ ምክንያት ለመስጠት ይሞክራሉ፤ “በጀነት 72 ደናግላን
ሴቶች ለሙስሊም ወንድ ለዝሙት ተግባር በሽልማት መልክ ይሰጡታል” ለሚለው
መመሪያቸው ምክንያት ለመስጠት ይሞክራሉ፡፡ ሌላው ቢቀር “የግመልን ሽንትና
የሞተችን ዝንብ ለመድኃኒትነት መጠቀም ይቻላል” ብለው መሐመድ ለተከታዮቻቸው
ላስተማሩት ትምህርትም ምክንያት ለመስጠት ይሞክራሉ፡፡ በእርግጥ እውነቱ የቱ ጋር
እንዳለ ለይተው ካወቁ በኋላ “እስልምና ማለት ይህ ከሆነማ…” እያሉ ወደ እውነተኛው
ክርስትና በመምጣት የእውነትን መንገድ የተከተሉ እኔም በአካልም ጭምር የማገኛቸው
ሙስሊሞች በርካታ ናቸው፡፡ ብዙዎቹ ግን እንደነዚህ አይደሉም፡፡ ጭፍን በሆነ
አስተሳሰብ የማይረባና አሳዛኝ ምክንያቶችን ነው የሚደረድሩት፡፡ መሐመድ ራሳቸው
ኃጢአት መሥራታቸውን በግልጽ በቁርአኑ ላይ ተናግረው እያለ የዘመኑ ሙስሊም
ምሁራኖች ግን ይህንንም ሊያስተባብሉ ይሞክራሉ፡፡ ነቢያቸውም ለሠራቸው ከባድ
ኃጢአቶች እነርሱ ምክንያት ሊሰጡላቸው ይሞክራሉ፡፡
ስለዚህ እነዚህን ከላይ ያየናቸውን ከ20 በላይ የሚሆኑ የአላህን ሰዋዊ ባሕርያትንም
‹‹ምሳሌዎች ናቸው›› በሚል ምክንያት ደብቀው ሊያልፉት ይሞክራሉ፡፡ ግን ቁርአኑ
ውስጥ የተነገሩት በምሳሌነት አይደለም፡፡ እስትንፋስን እፍ ማለት ምሳሌ አይደለም፤

427
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
በሁለት እጆች መፍጠር ምሳሌ አይደለም፤ ሌሎቹን በእስልምና የማያምኑትን ሰዎች
መጥላት፣ በዙፋን ተቀምጦ መፍረድ፣ እጅን መዘርጋት፣ ፊትን ማጥቆር… እነዚህ ሁሉ
ምሳሌ ሊሆኑ አይችሉም፡፡ ለሙሴ ከሚቃጠለው ቁጥቋጦ ውስጥ ሆኖ “ሙሴ! እኔ
የዓለማት ጌታ አላህ ነኝ” የሚል ድምጽ ማሰማት በፍጹም ምሳሌ ሊሆን አይችልም፡፡
ይልቁንም መገለጥን ነው በገሃድ የሚያሳየው፡፡ ከዚህም ሌላ ቁርአኑ አላህ ከሰዎች ጋር
ቃል በቃል እንደተነጋገረ በግልጽ ከትቦ አስቀምጦልናል፡፡ ይህንንም ቀጥሎ እናየዋለን፡፡
በቁርአኑ ላይ በግልጽ ተጽፎ እንደምናገኘው አላህ ከሰዎች ጋር በቀጥታ ቃል በቃል
ተነጋግሯል፡፡ ይህም፡-
1ኛ.ከአዳም ጋር፡- ‹‹ከእርሷም ሰይጣን አንዳለጣቸው፤ በውስጡም ከነበሩበት ድሎት
አወጣቸው፡፡ ከፊላችሁም ለከፊሉ ጠላት ሲሆን ውረዱ፤ ለእናንተም በምድር ላይ እስከ
ጊዜ ሞታችሁ ድረስ መርጊያና መጣቀሚያ አላችሁ አልናቸው›› (አል-በቀራህ 2፡36)
በማለት አላህ አዳምን ቃል በቃል ካናገረው በኋላ ወደ ምድር እንዳወረደው ተጽፏል፡፡
በፍርድ ቀንም አላህ ሰዎችን እንዲህ ይላቸዋል፡፡ ‹‹ወራዶች ሆናችሁ በውስጧ/በሲዖል
እርጉ፣ አታናግሩኝም ይላቸዋል›› 23፡108፡፡
2ኛ.ከሙሴ ጋር፡- ‹‹አላህም ሙሳን ማነጋገርን አነጋገረው›› አል-ኒሳእ 4፡164፡፡ እንደ
ቁርአኑ አገላለጽ ሙሴ ከሚቃጠለው ቁጥቋጦ ውስጥ የአላህን ድምጽ ሰምቷል፡፡ ‹‹ሙሴ
ሆይ! እኔ የዓለማት ጌታ አላህ ነኝ በማለት ተጣራ›› ይላል ቀርአኑ፡፡ 28፡30፡፡
3ኛ.ከአንድ ተጠራጣሪ ሰው ጋር፡- ‹‹አላህም ገደለው፤ መቶ ዓመትን አቆየውም፤
ከዚያም እነሳው፡፡ ምን ያህል ቆየህ? አለው፡፡ አንድ ቀን ወይም የቀንን ከፊል ቆየሁ
አለ፡፡ ለእርሱም በማየት በተገለጠለት ጊዜ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ መሆኑን
አውቃለሁ አለ፡፡›› አል-በቀራህ 2፡259፡፡
4ኛ.ከመሐመድ ጋር፡- ‹‹ነቢያችሁ መሐመድ አልተሳሳተም፤ አልጠመመምም፡፡ ከልብ
ወለድም አይናገርም፡፡ እርሱ ንግግሩ የሚወረድ ራእይ እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ ኃይሎቹ
ብርቱው አስተማረው፡፡ የእውቀት ባለቤት የሆነው አስተማረው፤ በተፈጥሮው ቅርጹ
ሆኖ በአየር ላይ ተደላደለም፡፡ እርሱ በላይኛው አድማስ ሆኖ ከዚያም ቀረበ፣ ወረደም፡፡
የሁለት ደጋኖች ጫፍ ያህል ወይም ከዚህ ይበልጥ የቀረበ ሆነም፡፡ ወደ ባሪያውም
ያወረደውን አወረደ፡፡ ነቢዩም በዐይኑ ያየውን ልቡ አልዋሸም፡፡ ታዲያ በሚያየው ላይ
ትከራከሩታላችሁን? በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል፡፡ በመጨረሻይቱ
ቁርቁራ አጠገብ፤ እርሷ ዘንድ መኖሪያይቱ ጀነት ያለች ስትሆን፤ ቁርቁራይቱን የሚሸፍን
ነገር በሚሸፍናት ጊዜ አየው፡፡›› አል-ነጅም 53፡11-16፡፡
በዚህ በ4ኛው ጥቅስ ጉዳይ ላይ ራሳቸው ሙስሊም መምህራኖቹ በሁለት ጎራ

428
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ተከፍለው ይከራከሩበታል፡፡ አንደኛው ወገን ‹‹መልአክ ነው አንጂ አላህ አይደለም››
ብሎ ሲከራከር ሌላኛው ወገን ደግሞ ‹‹አይደለም ስለ ራሱ ስለ አላህ ነው የተነገረው››
ይላሉ፡፡ የእኔን ሀሳብ ለመስጠት የምፈልገው እንደሚከተለው ነው፡-
ከዚህ በፊት ስናይ እንደነበረው ነቢያቸው መሐመድ አንድም ቦታ መልአኩ ጂብሪል
በእንደዚህ ዓይነት መንገድ ተገለጠልኝ አላሉም፡፡ ምንም እንኳን የተገለጠላቸው
እውነተኛ መልአክ ባይሆንም ማለት ነው፡፡ እንዲያውም ራሳቸው መሐመድ ጂብሪል
በሂራ ተራራ ተገለጠልኝ ያሉት መሬት ላይ ጥሏቸው ልባቸውን እረግጦት አረፋ
እስኪደፍቃቸው ድረስ እያስጨነቃቸው ነበር፡፡ ራሳቸውንም ለማጥፋት እስኪያስቡ
ድረስ ሁኔታው ለእርሳቸው እጅግ አስጨናቂ ነበር፡፡ ዝርዝሩን በገጽ---ላይ ይመልከቱ፡፡
እንዲሁም በሌላ ቦታ ነቢያቸው መሐመድ ሲናገሩ እርሳቸው በጂሃድ በተሳተፉበት
ጦርነት ሁሉ ጂብሪልም ጸጉሩ በአቧራ እስኪሸፈን ድረስ አብሯቸው ይዋጋ ነበር፡፡
መሐመድ መልአክ እነዚህንና እነዚህን በመሰሉ መንገዶች ነው ተገለጠልኝ ያሉት፡፡
ከዚህ አንጻር ከላይ በቁጥር 4 ላይ የተነገረው ለመልአክ ነው ለማለት አያስደፍርም፡፡
ደግሞ የተገለጠው አላህም ይሁን መልአክ ይህ አሁን እኔ የፈለኩት ጉዳይ አይደለም፡፡
ምክንያቱም ርዕሳችን ‹‹መገለጥ›› እስከሆነ ድረስ ማንም ይገለጥ ማን ብቻ በእስልምናው
ሃይማኖት መሐመድ እንዲህ ዓይነት መገለጥን አይቻለሁ ብለው ነግረውናል፡፡
ከምንም በላይ ማወቅ ያለብን ነገር መሐመድ አላህን በሦስት ዓይነት መንገድ
ተገልጦልኛል ማለታቸውን ነው፡፡ ይህም በራእይ፣ በበግርዶ ጀርባ ሆኖ እና መልአክን
በመላክ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ‹‹ለሰውም አላህ በራእይ ወይም በግርዶ ወዲያ ወይም
መልእክተኛን (መልአክን) የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ነው፡፡››
ተብሎ ነው የተጻፈው፡፡ ሱረቱ አል-ሹራ 42፡51፡፡ ‹‹በግርዶ ወዲያ›› ሆኖ የምትለዋ ቃል
ምን ዓይነት ምልእክት እንዳላትና እንዴት ሆና በተግባር እንደምትገለጽ ማሰብ መቻል
አለብን፡፡
ከላይ እንዳየነው የተገለጠው ማንም ይሁን ማን ቁርአኑ ስለ መገለጥ ግልጽ በሆነ
አነጋገር ነው ያስቀመጠው፡፡ ‹‹በተፈጥሮው ቅርጹ ሆኖ... በመጨረሻይቱ ቁርቁራ
አጠገብ አየው›› በማለት ለመሐመድ የታየውን መገለጥ በግልጽ አስቀምጦታል፡፡ አላህ
ሙሴን ከሚቃጠለው ቁጥቋጦ ውስጥ ሆኖ አነጋግሮታል፡፡ ይህም ግልጽ የሆነ
‹‹መገለጥ›› ነው፡፡ ስለዚህ በእስልምናውም ‹‹መገለጥ›› አዲስ የሆነ ክስተት አይደለም
ማለት ነው፡፡ እንግዲህ በእስልምናው የአላህ መገለጥ በቁርአኑ ውስጥ በዚህ መልኩ
ከተነገረ የአሁኖቹ ዘመናዊ ሙስሊሞች ለምን ሀቁን መካድ አስፈለጋቸው? ሌሎች እጅግ
ብዙ የሆኑ ነገሮችን እንተዋቸውና ቢያንስ ቁርአኑ ውስጥ የተጠቀሰውን ነገር ማመን

429
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ለምን አቃታቸው? አላህ እንዲህ ከላይ ባየነው መልኩ ራሱን ለሰዎች መግለጡን
ቁርአኑ በግልጽ አውጆ ሳለ እነርሱ ለምን የክርስቲያኖችን አምላክ መገለጥ ይቃወማሉ?
በመሠረቱ መሐመድም ሆኑ ቁርአኑ ወይም አሁንም በዚህ ዘመን እንኳን ያሉት
ሙስሊም መምህራኖቻቸው የአምላክን ልጅነት በተመለከተ ወይም ‹‹ክርስቶስ
የእግዚአብሔር ልጅ ነው›› መባልን በተመለከተ እጅግ አሳዛኝና አስቂኝ በሆነ መልኩ
ነው የሚረዱትና የሚተረጉሙት፡፡ ‹‹እግዚአብሔር ልጅ›› አለው ሲባል በሰው ሰውኛ
ግብር እግዚአብሔር ሚስት አግብቶ ከእርሷም ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙነት አድርጎ
የወለደው ነው የሚመስላቸው፡፡ ለማሳያ ያህል ከቁርአኑ የተወሰኑ ጥቅሶችን
እንመልከት፡-
“ለአላህ ሚስት የሌለችው ሲሆን እንዴት ለእርሱ ልጅ ይኖረዋል” ሱረቱ አል-አንዓም 6፡101
“እነሆ የጌታችን ክብር ላቀ፤ ሚስትንም ልጅንም አልያዘም” ሱረቱ አል-ጂን 71፡3
“ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፤ ከጉድለት ሁሉ ሁሉ ጠራ” ሱረቱ መርየም 19፡35
“አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱ ልጅ ያለው ከመሆን የጠራ ነው” ሱረቱ አል-
ኒሳእ 4፡171
በጣም የሚያሳዝነው ነገር አሁን በዚህ ዘመን ያሉ ሙስሊሞችም ቢሆኑ “ክርስቲያኖች
ምን ብለው ነው የሚያመኑት?” የሚለውን እንኳ ግንዛቤ ውስጥ አለማስገባታቸው
ነው፡፡ ይህንን በተመለከተ አንድ ምሳሌ ልጨምር፡- እኛ ክርስቲያኖች ‹‹ቅድስት ድንግል
ማርያም እግዚአብሔር ወልድን ስለወለደች ከአምላክ እንደተሰጣት ክብር መጠን
እናከብራታለን፣ እንወዳታለን፣ ፍጹም አማላጃችን ናትና በምልጃዋ ፍጹም ድኅነት
እናገኝባታለን›› ብለን እናምናለን እንጂ እርሷ አምላካችን ናት ብለን በፍጹም
አናምንም፡፡ ይልቁንም ‹‹ወላዲተ አምላክ/አምላክን የወለደለች›› በማለት ነው ክብሯን
የምንገልጸው፡፡ ቁርአኑ ግን ከሥላሴ አንዷ እንደሆነች አድርጎ ነው የሚናገረው፡፡
“አላህም፡- የመርየም ልጅ ኢሳ ሆይ! አንተ ለሰዎቹ እኔንና እናቴን ከአላህ ሌላ ሁለት
አምላኮች አድርጋችሁ ያዙ ብለሃልን? በሚለው ጊዜ አስታውስ፤ ጥራት ይግባህ፤ ለእኔ
ተገቢዬ ያልሆነን ነገር ለእኔ አይገባኝም” ተብሎ ነው የተጻፈው፡፡ ሱረቱ አል-ማኢዳህ
5፡116፡፡ በዚህ የቁርአን ጥቅስ መሠረት ክርስቲያኖች ሥላሴ ብለው የሚያምኑት አብን፣
ድንግል ማርያምንና ኢየሱስን ነው፡፡
እንዲሁም ቁርአኑ ስለ ሥላሴ የሚናገረው “የሦስት ሦስተኛ ክፍልፋይ” እንደሆኑ አድርጎ
ነው፡፡ ይህ ማለት ደግሞ ዘጠኝ አካል አላቸው እያለን ነው፡፡ ቁርአኑ እንዲህ ነው
የሚለው፡- “እነዚያ አላህ የሦስት ሦስተኛ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፤ ከአምላክም አንድ
አምላክ እንጂ ሌላ የለም” ሱረቱ አል-ማኢዳህ 5፡73፡፡ እውነተኞቹ ክርስቲያኖች

430
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?
ደግሞ በፍጹም እንደዛ ብለው አያምኑም፡፡ ቁርአኑ ክርስቲያኖች እንዲህ ብለው ያምናሉ
እያለ የተናገራቸው ነገሮች ሁሉ በእውነተኛው ክርስትና ውስጥ ፍጹም የሌሉ ነገሮች
ናቸው፡፡
ክርስቲያኖች አምላካችን በስም (አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ)፣ በአካል፣ በግብር ሦስት
ሲሆን በሥልጣን፣ በአገዛዝ፣ በአኗኗር፣ ዓለምን በመፍጠርና በማሳለፍ… አንድ አምላክ
ነው›› ብለው ያምናሉ እንጂ ቁርአኑ እንደሚለው ከሦስቱ አካል አንዷ ማርያም
አይደለችም፡፡ ወይም ክርስቲያኖች ሥላሴን “የሦስት ሦስተኛ ክፍልፋይ” ናቸው ብለው
በፍጹም አያምኑም፡፡ እንኳን አማኞቹ ክርስቲያኖች ቀርቶ ሰይጣንም ይህን አይልም
በእውነት፡፡ ስለዚህ መሐመድና አሁንም ያሉት ተከታዮቻቸው ቢያንስ “ክርስቲያኖቹ
ምን ብለው ነው የሚያምኑት?” የሚለውን ነገር እንኳ በቅጡ ለይተው አለማወቃቸው
በእጅጉ ትዝብት ውስጥ እንዲወድቁ አድርጓቸዋል፡፡ አንድን ነገርኮ ለመቃወም ቢያንስ
ስለዚያ ነገር በበቂ ሁኔታ ማወቅ ያስፈልጋል፡፡
ወደመነሻው ሀሳብ እንመለስና ሙስሊሞች የራሳቸው አምላክ እስካሁን ባየነው መልኩ
በሰው ተመስሎ እንደሚገለጥ ተነግሮ ሳለ እንዲሁ በጭፍን አስተሳሰብ ብቻ
“እግዚአብሔር እንዴት ልጅ ይኖረዋል?” በማለት ልጅነቱም በግብረ ሥጋ ግንኙነት
እንደተገኘ አድርገው ማሰባቸው በራሱ አስገራሚ ነው በእውነት፡፡ ሌላ አንድ አስገራሚ
ጥቅስ ከቁርአኑ ላውጣላችሁ፡፡ ሱረቱ አል-ዙመር 39፡4 ላይ እንዲህ ተብሎ ነው
የተጸፈው፡- “አላህ ልጅን መያዝ በፈለገ ኖሮ ከሚፈጥረው ውስጥ የሚሻውን ይመርጥ
ነበር፤ ጥራት ተገባው” ይላል፡፡ እስቲ ጥቅሱን በደንብ እንመልከተው!!! ስላልፈለገ ነው
እንጂ ፍለጎቱ ቢኖረው ኖሮ አላህ ልጅ ይኖረው ነበር ነው ቁርአኑ እያለን ያለው፡፡ ነገሩ
የፍላጎት ጉዳይ ብቻ ነው፡፡ አላህ ስላልፈለገ ብቻ ነው ልጅ የሌለው እንጂ እንዲኖረው
ቢፈልግ ኖሮ ልጅ ይኖረው ነበር፡፡

ለመሆኑ በትክክለኛው የክርስትና ትምህርት መሠረት ‹‹የአምላክ መገለጥ›› ሲባል


እንዴት ነው?፡- በእውነተኛው የክርስትና ትምህርት መሠረት የአምላክ መገለጥ ሲባል
ምን ማለት ነው? አምላክ ለምን መገለጥ አስፈለገው? መቼና እንዴት ነው የሚገለጠው?
የተገለጠውና የሚገለጠውስ ለእነማን ነው? መገለጡስ የግድ አስፈላጊ ነውን? ሙስሊም
እኅቶቻችንና ወንድሞቻችን እነዚህንና መሰል ጥያቄዎችን ይዘው ቀጣዩን ጽሑፍ በደንብ
ቢያነቡት ስለ እውነተኛው አምላክና ስለመገለጡ ትክክለኛ ግንዛቤ ይኖራቸዋል፡፡
መዳን የሚገኝበትንም እውነተኛ የሕይወት ትምህርት ያገኛሉ፡፡

431
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

‹‹የመገለጥ ሃይማኖት››

432
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

433
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

434
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

435
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

436
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

437
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

438
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

439
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

440
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam?

441

You might also like