የመንግስት ሠራተኞች መመሪያ

You might also like

Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 278

የዚህ ጥራዝ አስፈላጊነት

1ኛ የተለያዩ መመሪያዎችን በአንድ ላይ መሰነድ በማስፈለጉ።

2ኛ በየደርጃው የሚገኘው የሲቪል ሰርቪስ አመራርና ሙያተኛ በሚቀያየርበት ጊዜ ሰነዶችን


በቀላሉ ማግኘት ባለመቻሉ የሚፈጠሩ የአሰራር ግድፈቶችን ለማስቀረት።

3ኛ በየጊዜው የሚላኩ ስርኩላሮችንና ባብራሪያዎችን ለማስቀረት።

4ኛ አሰራሮችን ወጥ እንዲሆንና የተለያየ ትርጓሜ እንዳይኖረው ለማድረግ ነው።

አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ማውጫ
መመሪያ 1. የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች
የምልመላና መረጣ መመሪያ ............................................................................................. 17

መግቢያ፣ ..................................................................................................................... 18

የመመሪያው መሻሻል አስፈላጊነት .................................................................................. 18

ክፍል 1. ጠቅላላ፣ .......................................................................................................... 19

1.1. አጭር ርዕስ፣ ..................................................................................................... 19

1.2. ትርጓሜ፣ ........................................................................................................... 19

1.3. የሠራተኛ ስምሪት ከመካሄዱ በፊት የሚከናወኑ ተግባራት ..................................... 22

ክፍል 2. የመንግስት ሠራተኞች ቅጥር አፈፃፀም፣............................................................ 25

2.1. አመልካቾችን ለውድድር ስለመጋበዝ፣................................................................... 25

2.2. ማስታወቂያው በአየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ፣ ........................................................ 25

2.3. የማመልከቻ አቀባበል ስነ- ሥርዓት፣ .................................................................... 26

2.4. የእጩ ተወዳዳሪዎች ምልመላ፣ ........................................................................... 27

2.5. የሠራተኛ መረጣ፣ .............................................................................................. 28

2.6. ከሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን ባለሙያዎች የሚጠበቅ ተግባርና


ኃላፊነት፣ ..................................................................................................................... 28

2.7. የማወዳደሪያ መስፈርቶችና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች፣ ............................................ 30

2.7.1. የማወዳደሪያ መስፈርቶች፣ ............................................................................... 30

2.7.2. ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች፣ ................................................................................. 31

2.8. ሠራተኞችን በታሣቢ ስለመቅጠር፣ ....................................................................... 34

2.9. የመምረጫ ፈተና፣ .............................................................................................. 35

2.10. ምርጫን ማጠናቀቅ፣........................................................................................ 36

2.11. ውጤትን ስለማሣወቅ፣..................................................................................... 37

i
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

2.12. ተመራጭ ተወዳዳሪን ወደ ሥራ ስለማሠማራት፣ .............................................. 38

2.13. ተመራጭ ተወዳዳሪዎች የሚከተሉትን መረጃዎች ማሟላት አለባቸው፣............... 40

2.14. ተመራጭ ሠራተኛን ወደ ሥራ ስለማሠማራት፣ ማስተዋወቅና ግንዛቤ ማስጨበጥ፣


41

2.15. የሙከራ ጊዜ ቅጥር፣ ....................................................................................... 42

ክፍል 3. የዝውውር አፈፃፀም መመሪያ፣ ......................................................................... 43

3.1. አመልካቾችን ለውድድር ስለመጋበዝ፣................................................................... 43

3.2. የማመልከቻ አቀባበል ሥርዓት፣........................................................................... 44

3.3. የሠራተኛ ምርጫ፣.............................................................................................. 45

3.4. ከሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን ባለሙያዎች የሚጠበቅ ተግባርና


ኃላፊነት፣ ..................................................................................................................... 45

3.5. የውስጥ ዝውውር ማወዳደሪያ መስፈርቶች፣ ......................................................... 45

3.6. የውስጥ ዝውውር የስምሪት አፈፃፀም ፣ ............................................................... 46

3.7. የውጭ ዝውውር................................................................................................. 51

3.8. የቅድሚያ ዕድል ዝውውር ተጠቃሚዎች .............................................................. 52

3.9. የምደባ ተጠቃሚዎች .......................................................................................... 55

3.10. በዝውውር አፈፃፀም የሚታዩ ሌሎች ጉዳዮች ..................................................... 56

3.11. የክልል ክልል ዝውውር፣ ................................................................................. 58

3.12. የትውስት ዝውውር፣ ....................................................................................... 59

3.13. ወደ ፕሮጀክት የሚደረግ ዝውውር፣ .................................................................. 60

3.14. በአሠሪና ሠራተኛ ህግ ከሚተዳደሩ የመንግሥት ድርጅቶችና መ/ቤቶች እንዲሁም


አግባብ ካላቸው ሌሎች የመንግስት ድርጅቶችና መ/ቤቶች በመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ወደ
ሚተዳደሩ መ/ቤቶች የሚደረግ ዝውውር፣ ...................................................................... 61

ክፍል 4. የደረጃ እድገት አፈፃፀም፣ ................................................................................. 62

ii
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

4.1. ለ ለውድድር ስለመጋበዝ ..................................................................................... 62

4.2. የተወዳዳሪዎች አመዘጋገብ፣ ................................................................................. 63

4.3. የደረጃ እድገት ምርጫ፣....................................................................................... 64

4.4. የማወዳደሪያ መስፈርቶችና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች፣ ............................................ 64

4.5. የደረጃ ዕድገት መምረጫ ፈተና፣ .......................................................................... 70

4.6. ውጤትን ስለማሳወቅ፣ ........................................................................................ 71

4.7. ምርጫን ማጠናቀቅ ............................................................................................. 71

4.8. የደረጃ እድገት ላገኘ ሠራተኛ የክፍያ ጊዜ፣ ........................................................... 71

4.9. ተሻሽሎ እንደገና በተመደበ የሥራ መደብ ላይ ሠራተኛ ስለመመደብ፣ .................... 72

4.10. የሥራ መደብ ሲታጠፍ ወይም መ/ቤት ሲዘጋ የሚደረግ የሠራተኛ ድልድል ....... 72

ክፍል 5. ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች፣ ...................................................................................... 73

5.8. የቅሬታ አቀራረብ ................................................................................................ 75

5.9. በዚህ መመሪያ ያልተሸፈኑ ጉዳዮችን በተመለከተ .................................................. 75

5.10. የተሻሩና ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ጉዳዮች ................................................... 75

5.11. መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ .............................................................................. 75

መመሪያ 2. ከኃላፊነት የሚነሱ የመንግስት ተሿሚዎች ምደባ አሰጣጥና የደመወዝ ክፍያ


አፈጻጸም መመሪያ (የተሻሻለ) ............................................................................................ 87

መግቢያ፡- ........................................................................................................................ 88

የመመሪያው መሻሻል አስፈላጊነት፣ ................................................................................ 88

ክፍል 1. ጠቅላላ፡-.......................................................................................................... 89

1.1. አጭር ርዕስ፡- ..................................................................................................... 89

1.2. ትርጓሜ፡- ........................................................................................................... 89

1.3. የመመሪያው ተፈጻሚነት ወሰን ............................................................................ 90

ክፍል 2. ክፍል ሁለት ................................................................................................... 90

iii
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

2.1. የመንግሥት ተሿሚዎች በኃላፊነት ላይ እነዳሉ በመንግስት ድጋፍ ወደ ከፍተኛ


ትምህርት ሲገቡ የደመወዝ ክፍያ አፈፃፀም ሁኔታ ፣ ...................................................... 90

ክፍል 3. ከሀላፊነት ለተነሱ ተሿሚዎች ቋሚ የስራ ምደባ ስለሚሰጥበት ሁኔታ ................ 90

3.1. አጠቃላይ ጉዳዮች፡- ............................................................................................. 90

3.2. ከሶስት ዓመት በታች ያገለገሉ ተሿሚዎች አመዳደብና ደመወዝ አከፋፈል .............. 95

3.3. በተከታታይ ሶስት ዓመትና ከስድስት ዓመት በታች ያገለገሉ ተሿሚዎች አመዳደብና
ደመወዝ አከፋፈል፡- ...................................................................................................... 96

3.4. በተከታታይ 6 ዓመትና ከ1ዐ ዓመት በታች ያገለገሉ ተሿሚዎች ............................ 98

3.5. በተከታታይ 10 ዓመትና በላይ በሹመት ያገለገሉ አመራሮች አመዳደብና ክፍያ አፈፃፀም
በተመለከተ ፣ ............................................................................................................... 99

3.6. ሌሎች ልዩ ልዩ ጉዳዮች፣ .................................................................................. 100

መመሪያ 3. ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ኃላፊዎች አመዳደብና ደመወዝ አከፋፈል የአፈጻጸም


መመሪያ (የተሻሻለ) ........................................................................................................ 101

መግቢያ፡- ...................................................................................................................... 102

የመመሪያው መሻሻል አስፈላጊነት ................................................................................ 102

ክፍል 1. ጠቅላላ፡-........................................................................................................ 102

1.1. አጭር ርዕስ፡- ...................................................................................................... 102

1.2. ትርጓሜ፡- ............................................................................................................ 103

1.3. የመመሪያው ተፈጻሚነት ወሰን፡-........................................................................... 103

ክፍል 2. ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ኃላፊዎች አመዳደብና የደመወዝ አከፋፈል ሁኔታ፡- ..... 104

2.1. ትምህርታቸውን አሻሽለው የሚመለሱ ኃላፊዎች አመዳደብ፡- ................................... 104

2.2. ትምህርታቸውን አሻሽለው የሚመለሱ ኃላፊዎች የደመወዝ አከፋፈል፣ .................... 105

ክፍል 3. ልዩ ልዩ ጉዳዮች፡- ......................................................................................... 106

መመሪያ 4. ትምህርታቸውን ያሻሻሉ መንግስት ሠራተኞች/ ባለሙያዎች አመዳደብና ደመወዝ


አከፋፈል አፈፃፀም መመሪያ /የተሸሻለው/ ......................................................................... 108

iv
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

መግቢያ፡- ...................................................................................................................... 109

ክፍል 1. ጠቅላላ .......................................................................................................... 109

1.1. አጭር ርዕስ ......................................................................................................... 109

1.2. ትርጓሜ ............................................................................................................... 109

1.3. የተፈፃሚነት ወሰን ............................................................................................... 110

ክፍል 2. ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ባለሙያዎች/ሰራተኞች አመዳደብና የደመወዝ አከፋፈል


ሁኔታ 110

2.1. የአመዳደብ ሁኔታ ................................................................................................ 110

2.1.13. የቀበሌ ልማት ባለሙያዎች በተመለከተ .......................................................... 113

2.1.14. የጤና ባለሙያዎች በተመለከተ....................................................................... 113

2.2. የደመወዝ አከፋፈል ሁኔታ፣ ................................................................................. 115

ክፍል 3. ልዩ ልዩ ጉዳዮች ............................................................................................ 116

መመሪያ 5. የፈቃድ አሰጣጥና የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያ/የተሻሻለው/ ............ 117

መግቢያ......................................................................................................................... 118

የመመሪያው ማሻሻል አስፈላጊነት ................................................................................ 118

ዓላማ ......................................................................................................................... 118

ክፍል 1. ጠቅላላ .......................................................................................................... 119

1.1. አጭር ርዕስ ..................................................................................................... 119

1.2. ትርጓሜ ........................................................................................................... 119

ክፍል 2. የዓመት እረፍት ፈቃድ አጠቃቀም .................................................................. 121

2.1. የዓመት እረፍት ፈቃድ ቀናት ............................................................................ 121

2.2. ስለ ዓመት እረፍት ፈቃድ አጠያየቅ፣ ................................................................. 121

2.3. የዓመት እረፍት ፈቃድ አሰጣጥ፣....................................................................... 122

2.4. የዓመት እረፍት ፈቃድን ወደ ሚቀጥለው በጀት ዓመት ስለማዛወር፣ ................... 123

v
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ክፍል 3. የዓመት እረፍት ፈቃድን በገንዘብ ስለመቀየር................................................... 124

3.1. በሥራ ላይ ያሉ ወይም መ/ቤቱን የሚለቁ የመንግሥት ሠራተኞች የዓመት እረፍት


ፈቃድ በገንዘብ ስለሚቀየርበት ሁኔታ፣ ......................................................................... 124

3.2. በሞት ስለሚለይ የመንግሥት ሠራተኛ የዓመት እረፍት ፈቃድ እና የ3ኛ ወገኖች
መብት፣ ..................................................................................................................... 126

3.3. ሌሎች ፈቃዶች ................................................................................................. 126

3.3.1. የወሊድ ፈቃድ .............................................................................................. 126

3.3.2. የጋብቻ ፈቃድ ............................................................................................... 128

3.3.3. የሐዘን ፈቃድ ................................................................................................ 128

3.3.4. ከደመወዝ ጋር ስለሚሰጥ ልዩ ፈቃድ .............................................................. 129

ክፍል 4. የህክምና ፈቃድ ማስረጃ አሰጣጥና አቀራረብ .................................................... 129

4.1. የሕመም ፈቃድ መስጠት የሚችሉ የጤና ተቋማት፡- .......................................... 129

4.2. የሚሰጠው የህክምና ማስረጃ ሊያሟላቸው የሚገቡ ጉዳዮች፡- ............................... 131

ክፍል 5. የሕመም ፈቃድ ............................................................................................. 131

5.1. የሕመም ፈቃድ ................................................................................................ 131

ክፍል 6. ልዩ ልዩ ጉዳዮች ............................................................................................ 132

መመሪያ 6. የሥራ ተያዥ ማቅረብ የሚያስፈልጋቸው የመንግሥት ሠራተኞች አፈጻጸም


መመሪያ /የተሻሻለዉ/ ..................................................................................................... 138

መግቢያ......................................................................................................................... 139

የመመሪያዉ መሻሻል አስፈላጊነት ................................................................................ 139

ክፍል 1. ጠቅላላ .......................................................................................................... 140

1.1. አጭር ርዕስ ..................................................................................................... 140

1.2. ትርጓሜ ........................................................................................................... 140

1.5. መመሪያው ተፈፃሚ የሚሆንባቸው .................................................................... 141

vi
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ክፍል 2. ባለሙያዎች/ሠራተኞች/ ዋስትና ስለሚያቀርቡበት ሁኔታ ................................. 142

ክፍል 3. የውል ሰጭ መስሪያ ቤት እና የዋሶች ግዴታ .................................................. 143

3.1. የውል ሰጭ መ/ቤት ግዴታ ............................................................................... 143

3.2. የዋሶች ግዴታ .................................................................................................. 144

ክፍል 4. የስራ ተያዥ /ዋስትና/ አፈፃፀም ...................................................................... 145

ክፍል 5. ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች ...................................................................................... 147

መመሪያ 7. የሰው ኃብት አስተዳደር ተግባራትን በአንድ ማዕከል አፈፃፀም መመሪያ....... 151

SÓu=Á' ...................................................................................................................... 152

ክፍል 1. ክፍል አንድ................................................................................................... 152

1.1. አጭር ርዕስ ..................................................................................................... 152

1.2. ƒ`ÕT@ ........................................................................................................... 152

ክፍል 2. ¯LT'.......................................................................................................... 153

ክፍል 3. ¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ` }Óv^ƒ” በአንድ T°ŸM KTŸ“¨” ¾}²[Ò ¾›W^`
Y`¯ƒ' 153

ክፍል 4. uµ”“ u¨[Ç Å[Í u}ssS< ’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ቡድን ¨<eØ
¾T>Ÿ“¨’< Y^ዎ‹' ................................................................................................... 154

ክፍል 5. በ}ÖnT> S/u?„‹ ¨<cØ የT>SÅw ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ሰራተኛ ›T"˜’ƒ
¾T>Ÿ“¨’< ተግባራት ' ................................................................................................. 155

ክፍል 6. በ¾Å[ͨ< u}ssS< ¾’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ቡድን ›T"˜’ƒ ¾T>Ÿ“¨’<
ተግባራት' 156

ክፍል 7. ¾W^}— ¾ÓM TIÅ` ›ÁÁ´“ ›Övup ' ................................................. 157

ክፍል 8. ¾ዕ`Ÿ” ßT]“ K?KA‹ ØpTØpV‹ ›ðéçU .......................................... 157

ክፍል 9. u}KÁ¿ U¡”Á„‹ ŸSÅu— ¾Y^ Ñuታ†¨< Là }KÃ}¨< qÃ}¨< ¨Å SÅu—


Y^†¨< KSSKe ØÁo eKT>Ák`u< W^}™‹ ....................................................... 158

ክፍል 10. ¾c¨< ኃብት °pÉ“ eታƒe+"© S[Íዎ‹” TÖ“k` ............................. 158

vii
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ክፍል 11. የY^ Mweና የስራ መሳሪያና ›ðnkÉ“ ›ÖnkU ¡ƒƒM ' .................. 159

ክፍል 12. የአገልግሎት ማስረጃና ¾W^}— SMkmÁ ›c×Ø ..................................... 159

ክፍል 13. የዲስፕሊን ጉዳዮች ..................................................................................... 159

ክፍል 14. }ÖnT> S/u?„‹ ¨<eØ uT>SÅw የሰው ኃብት አስተዳደር ሰራተኛ ›T"˜’ƒ
¾T>Ÿ“¨’< ¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ` Y^‹ ´`´` ›ðíìU ........................................... 159

ክፍል 15. ¾W^}— ðnÉ“ ¾Y^ c¯ƒ lØØ` ..................................................... 160

ክፍል 16. eK Ç=eýK=” ' ......................................................................................... 160

ክፍል 17. ¨<Ö?ƒ }¢ር ¾°pÉ ›ðéçU” eKSŸታ}M ' ........................................ 161

ክፍል 18. ¾c¨< ኃብት ልማት.................................................................................... 161

ክፍል 19. የድጋፍ ሰጭ ማዕከሉ አደረጃጀት ................................................................. 161

ክፍል 20. ልዩ ልዩ ጉዳዮች......................................................................................... 162

መመሪያ 8. የኤች አይቪ አድስ መከላከል መቆጣጠሪያ አፈፃፀም መመሪያ ..................... 164

mGb!Ã ........................................................................................................................ 165

ክፍል 1. -Q§§ .......................................................................................................... 166

1.1. x+R R:S ...................................................................................................... 166

1.2. ymm¶ÃW ytfÚ¸nT wsN ........................................................................ 166

1.3. TRÙ» ........................................................................................................... 166

1.4. x-”§Y mRçãC ........................................................................................ 168

ክፍል 2. ክፍል ሁለት ................................................................................................. 170

2.1. x@C.xY.v!¼x@DS yS‰ ï¬ãC CGR mçn#N bmqbL tGƉêE XRM© mWsD
170

2.2. mDlÖÂ mglLN ¥SwgD............................................................................. 170

2.3. yTMHRT ySL- PéG‰äCN ¥zUjT.................................................. 171

2.4. DUFÂ KBµb@ ¥DrG ................................................................................... 171

viii
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

2.5. yÛ¬ t÷R PéG‰äCN mQr{ ¥zUjT tGƉêE ¥DrG ...................... 171

2.6. ymNG|T \‰t®C bir x@C xYv!¼x@DS GBr`YL td‰JtW b‰S xgZ
PéG‰äC XNÄ!Nqúqs# ¥DrG ............................................................................ 172

2.7. ymNG|T \‰t¾ kS‰ UR btÃÃz h#n@¬ yx@C.xY.v!. MRm‰ XNÄ!ÃdRG


S§l¥SgdD ............................................................................................................. 172

2.8. ymNG|T \‰t¾WN yx@C.xY.v! MRm‰ W-@T bMS-!R SlmÃZ .... 172

2.9. yKTTLÂ yGMg¥ SR›T SlmzRUT ......................................................... 172

2.10. yKTTLÂ yGMg¥ SR›T SlmzRUT ...................................................... 172

ክፍል 3. x@C.xY.v!¼x@DSN b|‰ ï¬ãC bmk§kL bmöÈ-R rgD bydr©W Ãl#


ymNGST m¼b@èC½y|‰ `§ðãC y\‰t®C tGÆR `§ðnT ........................... 173

3.1. ymNG|T m¼b@èC tGÆR `§ðnT ymNG|T m¼b@èC½ ...................... 173

3.2. yb§Y `§ðãC tGÆR `§ðnT ymNG|T m¼b@T yb§Y `§ðãC .......... 174

3.3. y\‰t®C tGÆR `§ðnT ¥N¾WM ymNG|T \‰t¾ ......................... 175

3.4. x@C.xY.v! bd¥cW WS_ ÃlÆcWÂ yx@DS HÑ¥N \‰t®C tGÆRÂ


`§ðnT ..................................................................................................................... 176

ክፍል 4. irx@C.xY.v!¼x@DS GBr`YL Sl¥d‰jT Sl¥ÌÌM ir x@C.xY.v!¼x@DS


GBr`YL Sl¥ÌÌM .................................................................................................. 176

4.1. yir x@C.xY.v!¼x@DS GBr`YL xdr©jT ................................................. 176

4.2. yir x@C.xY.v!¼x@DS GBr`YL tGÆR `§ðnT ........................................ 177

4.3. yir x@C.xY.v!¼x@DS GBr`YL t-¶ tGÆR `§ðnT............................ 178

4.4. yGBr `Yl# ybjT MN+ ............................................................................ 179

ክፍል 5. x@C.xY.v! bd¥cW WS_ ÃlÆcWÂ yx@DS ?Ñ¥N yçn# |‰ f§g!ãCÂ


\‰t®C b|‰ h#n@¬ãC k¸dRs#ÆcW xD§*êE x\‰éC Slm-bQ .................... 179

5.1. Q_R ............................................................................................................... 179

5.2. DLDL ........................................................................................................... 179

ix
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

5.3. XDgT............................................................................................................. 179

5.4. ZWWR ........................................................................................................... 180

5.5. የ?mM f”D ................................................................................................ 180

5.6. y|‰ WL mÌr_Â êSTÂ .......................................................................... 180

5.7. TMHRTÂ |L-Â......................................................................................... 180

ክፍል 6. yKTTLÂ yGMg¥ |R›T ........................................................................ 181

6.1. KTTLÂ GMg¥ ............................................................................................ 181

ክፍል 7. Qʬ yÄ!SPl!N |R›èC ........................................................................ 181

ክፍል 8. ymm¶ÃW tGƉêEnT .............................................................................. 182

መመሪያ 9. የመንግስት ሠራተኞች በመ/መስሪያ ቤት ውስጥ ህፃናት ማቆያ አገልግሎት


መስጫ መመሪያ ............................................................................................................ 183

መግቢያ......................................................................................................................... 184

ክፍል 1. ጠቅላላ .......................................................................................................... 184

1.1. አጭር ርዕስ ..................................................................................................... 184

1.2. ትርጓሜ ........................................................................................................... 184

ክፍል 2. የህፃናት ማቆያ .............................................................................................. 185

2.1. የሕፃናት ማቆያ አገልግሎት ............................................................................... 185

ክፍል 3. የህፃናት ማቆያ ስለማቋቋም ............................................................................ 185

3.5. የጨቅላ ህፃናት ማቆያው አካላዊ መዋቅር፣......................................................... 186

ክፍል 4. አስተዳደራዊና አደረጃጀት ጉዳዮችን በሚመለከት .............................................. 188

4.1. አስተዳደራዊ ጉዳዮችን በሚመለከት .................................................................... 188

4.2. ማቆያው ሊኖረው የሚገባው የውስጥ ቁሳቁስ ...................................................... 188

4.3. በህጻናት ማቆያዉ የሚሰጡ አገልግሎቶች ........................................................... 189

4.4. የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓት ............................................................................. 189

x
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ክፍል 5. ግዴታዎች የማቆያ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ግዴታ....................................... 190

5.1. 5.1 በተጠቃሚዎች ሊሟሉ የሚገባቸው/ግዴታዎች ............................................ 190

ክፍል 6. የሞግዚት/ተንከባካቢ/ ምደባና ቅጥርን በተመለከተ ............................................ 191

6.2. ወጭን በሚመለከት ........................................................................................... 191

ክፍል 7. ልዩ ልዩ ጉዳዮች ............................................................................................ 192

መመሪያ 10. የተሻሻለው የቀበሌ ልማት ሰራተኞች/ ባለሙያዎች/ የጽ/ቤት ኃላፊዎች


የዝውውርና ምደባ አፈጻጸም መመሪያ ............................................................................. 193

መግቢያ......................................................................................................................... 194

ክፍል 1. ጠቅላላ .......................................................................................................... 194

1.1. አጭር ርዕስ ..................................................................................................... 194

1.2. ትርጉም............................................................................................................ 194

1.3. የመመሪያው ተፈጻሚነት ወሰን .......................................................................... 196

ክፍል 2. የቀበሌ ግብርና ልማት ባለሙያዎች/ሰራተኞች ና የቀበሌ ጽ/ቤት ኃላፊዎች ዝውውር


አፈጻጸም 196

2.1. ዝውውር ከመፈፀሙ በፊት መሟላት ያለባቸው ቅድመ ሁኔታዎች፤ .................... 196

2.2. የዝውውር ማወዳደሪያ መስፈርቶች .................................................................... 197

2.3. ዝውውሩ የሚፈፀምባቸው የአስተዳደር እርከኖች/ደረጃዎች ................................... 199

2.4. የዝውውር ዓይነቶች .......................................................................................... 199

2.4.1. መደበኛ ዝውውር........................................................................................... 199

2.4.2. በማህበራዊ እና በጤና ችግር ምክንያት የሚፈፀም ዝውውር ............................. 200

2.4.3. የእርስ በእርስ ዝውውር፤ ............................................................................... 201

ክፍል 3. ምደባና የተቋማት ተግባርና ኃላፊነት .............................................................. 202

3.1. ምደባ ............................................................................................................... 202

3.2. የተቋማት ተግባርና ኃላፊነት.............................................................................. 202

xi
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.2.1. የግብርና ቢሮ ተግባርና ኃላፊነት ..................................................................... 202

3.2.2. የዞን ሲቪል ሰርቪስ መምሪያ ተግባርና ኃላፊነት .............................................. 203

3.2.3. የዞን ግብርና መምሪያ ተግባርና ኃላፊነት ......................................................... 203

3.2.4. የወረዳ ሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት ......................................................................... 204

3.2.5. ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት ተግባርና ኃላፊነት .......................................................... 204

3.2.6. የቀበሌ ግብርና ጽ/ቤት ተግባርና ኃላፊነት ........................................................ 205

3.3. የዝውውር ወቅትና አፈጻጸም................................................................................. 205

3.4. ተጠያቂነት ........................................................................................................... 206

3.5. ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች ............................................................................................ 206

3.6. የቅሬታ አቀራረብ ................................................................................................. 207

3.7. በዚህ መመሪያ ያልተሸፈኑ ጉዳዮችን በተመለከተ .................................................... 208

3.8. የተሻሩና ተፈጻሚነት ስለማይኖራቸው መመሪያዎች ............................................... 208

3.9. መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ................................................................................... 208

መመሪያ 11. በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የቀበሌ ስራ አስኪያጆች የዝውውር አፈጻጸም
መመሪያ 209

መግቢያ......................................................................................................................... 210

ክፍል 1. ጠቅላላ .......................................................................................................... 210

1.1. አጭር ርእስ ..................................................................................................... 210

1.2. የቃላት ትርጓሜ ................................................................................................ 210

1.3. የመመሪያው ተፈጻሚነት ወሰን .......................................................................... 211

ክፍል 2. ዝውውሩ የሚመለከታቸው ጉዳዩች ................................................................. 211

2.2. ዝውውር ሲፈጸም መሟላት የሚገባቸው ሁኔታዎች ........................................... 213

2.3. በዝውውር ወቅት የጋብቻ ሁኔታ የሚታይበት አግባብ ......................................... 214

2.5. የዝውውር ማወዳደሪያ መስፈርቶች .................................................................... 216

xii
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

2.6. ከቀበሌ ቀበሌ ዝውውር የሚከናወንበት ወቅት ..................................................... 218

ክፍል 3. የወረዳ / ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤቶችና እና የሲቪል ሰርቪስና የሰዉኃብት ልማት


ዋና ጽ/ቤቶች ተግባረና ኃለፊነት ...................................................................................... 218

3.1. የወረዳው የሲቪል ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ዋና ጽ/ቤት የስራ ድርሻ ............ 218

3.2. የወረዳው / ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት ተግባር ...................................................... 219

ክፍል 4. የቅሬታ አቀራረብ ስነ ስርአት.......................................................................... 219

መመሪያ 12. በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአካል ጉዳተኞች የሥራ ስምሪት መመሪያ፣
221

መግቢያ......................................................................................................................... 222

ክፍል 1. ጠቅላላ ድንጋጌዎች ........................................................................................ 222

1.1. አጭር ርዕስ ..................................................................................................... 222

1.2. ትርጐሜ........................................................................................................... 222

1.3. የተፈፃሚነት ወሠን ........................................................................................... 223

ክፍል 2. የመመሪያው ዓላማና መርህ ........................................................................... 223

2.1. የመመሪያው ዓላማ ........................................................................................... 223

2.2. የመመሪያው መርህ........................................................................................... 224

2.2.1. መድሎ ስለመከልከሉ ..................................................................................... 224

2.2.2. በሥራው ፀባይ አካል ጉዳተኛ ስለማይሰማራባቸው የስራ ዘርፎች መለየት .......... 224

ክፍል 3. የሚከናወኑ ተግባራት..................................................................................... 224

3.1. አካል ጉዳተኞችን የቀጥታ ምደባ ተጠቃሚ ስለማድረግ ........................................ 224

3.2. በቅጥር ላይ ስለሚደረግ ድጋፍ .......................................................................... 224

3.3. በደረጃ ዕድገትና በድልድል ወቅት ስለሚደረግ ድጋፍ ........................................... 226

3.4. በዝውውር ውድድር ላይ ስለሚደረግ ድጋፍ፣ ...................................................... 226

ክፍል 4. ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች ...................................................................................... 226

xiii
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

4.1. የአካል ጉዳት ያለበት ሠራተኛ ግዴታዎች .......................................................... 226

4.2. የመንግስት መ/ቤቶች ግዴታ /የአሰሪው መ/ቤት/ ግዴታዎች ................................ 226

4.3. ስለ ቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት ..................................................................... 227

መመሪያ 13. የሴቶች ልዩ ድጋፍ እርምጃ አፈፃፀም መመሪያ ......................................... 228

SÓu=Á' ...................................................................................................................... 229

ክፍል 1. ÖpLL .......................................................................................................... 229

1.1. ›ß` `°e' ................................................................................................... 229

1.2. ƒ`ÕT@' ......................................................................................................... 229

1.3. ¾}ðéT>’ƒ ¨c”' ......................................................................................... 230

ክፍል 2. ¾M¿ ÉÒõ አ`UÍ­‹ ¾T>Á}Ÿ<\v†¨< ሁኔታወችና የመንግስት መስሪያ ቤቶች


ሀላፊነት 231

2.1. ¾M¿ ÉÒõ እ`UÍ­‹ ¾T>Á}Ÿ<\v†¨< ሁኔታወች' ..................................... 231

2.1.1. ¾pÉS Y^ YMÖ“ ................................................................................. 231

2.1.2. ¾Y^ LÃ YMÖ“ ...................................................................................... 231

2.1.3. pØር............................................................................................................ 231

2.1.4. ዝውውር ....................................................................................................... 232

2.1.5. ደረጃ እድገት ................................................................................................. 232

2.1.6. ጸታ ተ¢` Ø“ƒ“ U`U`' ......................................................................... 233

2.1.7. ¾MUÉ M¨<¨<ጥ' ....................................................................................... 233

2.2. በየደረጃው የሚገኙ ¾S”Óeƒ SY]Á u?„‹ HLò’ƒ' ................................... 233

ክፍል 3. M¿ M¿ É”ÒÑ@­‹ ...................................................................................... 234

3.3. የቅሬታ አቀራረብ .............................................................................................. 235

3.4. በዚህ መመሪያ ያልተሸፈኑ ጉዳዮችን በተመለከተ ................................................ 235

3.5. የተሻሩና ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ጉዳዮች..................................................... 235

xiv
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

3.6. መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ ............................................................................... 235

መመሪያ 14. የሥራ ስንብትና ወደ ስራ መመለስ ጥያቄ ማስፈጸሚያ መመሪያ................ 236

መግቢያ......................................................................................................................... 237

የመመሪያዉ መሻሻል አስፈላጊነት ................................................................................ 237

ክፍል 1. ጠቅላላ ድንጋጌ .............................................................................................. 238

1.1. አጭር ርዕስ ..................................................................................................... 238

1.2. ትርጓሜ፣ ......................................................................................................... 238

ክፍል 2. ባለሙያ/ሠራተኛ/ ከስራ ማሰናበትና ወደ ስራ የመመለስ ጥያቄን ስለማስተናገድ . 238

2.1. ባለሙያ/ሠራተኛ/ ስለማሰናበት ........................................................................... 238

2.2. ወደ ሥራ የመመለስ ጥያቄን ስለማስተናገድ፣ ..................................................... 240

ክፍል 3. ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች ...................................................................................... 241

መመሪያ 15. የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና
አጠቃቀም መመሪያ ........................................................................................................ 242

መግቢያ......................................................................................................................... 243

ክፍል 1. ጠቅላላ .......................................................................................................... 243

1.1. አጭር ርዕስ ..................................................................................................... 243

1.2. ትርጓሜ ........................................................................................................... 243

ክፍል 2. የሥራ ልብስ ስለሚሰጥበት ሁኔታ እና የሚሰጠው የጨርቅና የጫማ ዓይነት .... 245

2.1. የሥራ ልብስ ስለሚሰጥበት ሁኔታ ..................................................................... 245

2.2. የሥራ ልብስ ዓይነት፣ መጠን፣ የመግዣና የማሰፊያ ዋጋ ጣሪያ፡- ....................... 248

ክፍል 3. አዲስ ወይም ማሻሻያ የሥራ ልብስ ጥያቄን በተመለከተ፣ ................................. 250

ክፍል 4. ልዩ ልዩ ጉዳዮች ............................................................................................ 251

4.1. አፈፃፀሙን የመከታተልና የመቆጣጠር ተግባር .................................................... 251

4.2. የመረጃ አያያዝ ................................................................................................. 252

xv
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

4.3. የቅሬታ አቀራረብ .............................................................................................. 252

4.4. የተከለከለ ተግባር .............................................................................................. 252

4.5. የመመሪያው ተፈፃሚነት ወሰን .......................................................................... 252

4.6. የተሻሩ ህጎች .................................................................................................... 253

4.7. መመሪያውን ስለማሻሻል .................................................................................... 253

4.8. መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ ............................................................................... 253

አባሪዎች
አባሪ 1 የፈተና ዝግጅትና አሰጣጥ፣ .................................................................................. 76
አባሪ 2 ክፍት የሥራ መደቡ በሠራተኛ እንዲሟላ መጠየቂያ ቅጽ፣..................................... 82
አባሪ 3 ልዩ ሙያ የሚጠይቁ የሥራ መደቦች ዝርዝር፣ ..................................................... 85
አባሪ 4 ተቀጽላ-1 .......................................................................................................... 134
አባሪ 5 ተቀጽላ-2 .......................................................................................................... 136
አባሪ 6 ተቀጽላ-3 .......................................................................................................... 137
አባሪ 7 የሥራ ተያዥ ውል ማስፈፀሚያ ቅጽ .................................................................. 148
አባሪ 8 የተፈቀደ የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያ ዓይነትና መጠን የሚያሳይ ሠንጠረዥ .... 254

xvi
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

መመሪያ 1. የተሻሻለው የአማራ


ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት
የመንግስት ሠራተኞች
የምልመላና መረጣ መመሪያ
ቁጥር 01/2013

ሰኔ 2013 ዓ.ም
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ባህር ዳር፣ ኢትዮጵያ

17
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

መግቢያ፣

በአብክመ በተሻሻለው የመንግስት ሰራተኞች አዋጅ ቁጥር 253/2010 የሚተዳደሩ መ/ቤቶች ላይ


የሚሰራው ሰራተኛ ቁጥር በክልሉ ውስጥ ከሚኖረው አጠቃላይ ህዝብ አንፃር ሲታይ ምጥጥኑ
ከበቂ በላይ ተደርጐ የሚወሰድ ነው ።

ስለሆነም ሲቪል ሰርቫንቱን በተገቢው መንገድ በመጠቀም የህዝቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የሚሻ
በመሆኑ የስምሪት አፈፃፀሙ የሜሪት ስርአትን የተከተለ ፣ ግልፅ የሆነ አሰራርን መሠረት ያደረገ
ይሆን ዘንድ የምልመላና መረጣ አፈፃፀም መመሪያ ወጥቶ ሲተገበር ቆይቷል ።

ሆኖም ከዚህ በፊት በ2010 ዓ/ም ተሻሽሎ የወጣው የአፈጻፀም መመሪያ የነጥብ ስራ ምዘና ዘዴ
ጥናት ተግባራዊ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ መመሪያው ከጥናቱ ጋር የተዛመዱ እንዲሆን ለማድረግ
፣ የመንግስት ሰራተኛው በመመሪያው ላይ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ፤ ወቅታዊ
ነባራዊ ሁኔታውን ያማከለ እንዲሆን ማድረግ በማስፈለጉ ይህ የተሻሻለው የምልመላና መረጣ
መመሪያ የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በተሻሻለው የመንግስት
ሰራተኞች አዋጅ ቁጥር 253/2ዐ1ዐ አንቀጽ 96 ንዑስ አንቀጽ 2 በተሰጠው መመሪያ የማውጣት
ስልጣን መሠረት እንዲሻሻል ተደርጓል ።

የመመሪያው መሻሻል አስፈላጊነት

• የአብክመ መ/ቤቶች የሰው ኃይል ስምሪት በችሎታ፣ በብቃት፣ በግልጽነትና ከአድሎ


ነጻ በሆነ ውድድር ላይ እንዲመሰረት በማስፈለጉ፣
• በክልሉ መንግስታዊ መ/ቤቶች ያሉ ሰራተኞችን ወጥነት ባለው መንገድ ለመምራትና
ዕውቀታቸውንና ክህሎታቸውን በተገቢው ሁኔታ ለመጠቀም የሚያስችል የአሰራር
ስርዓት መዘርጋት በማስፈለጉ፤
• አመልካቾች በችሎታቸው ለመወዳደር እኩል ዕድል የሚያገኙበትን የአሰራር መርህ
ተግባራዊ ማድረግ በማስፈለጉ፣
• የምልመላና መረጣ መመሪያን በተመለከተ በተለያዩ ጊዚያት የወጡ ሰርኩላሮችን
ማብራሪወችንና ማሻሻያወችን የመመሪያው አካል አድርጎ ማካተት በማስፈለጉ
• ብቁና ተነሳሽነት ያለው የሰው ኃብት ለመሳብና ለማቆየት የሚያስችል ስርዓት
መዘርጋት በማስፈለጉ፣

18
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

• ከነጥብ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ጥናት ጋር የተዛመደ የመመሪያ ማሻሻያ ማድረግ
በማስፈለጉ ፡
• ስራ ላይ ያለው የምልመላና መረጣ መመሪያ ያሉበትን ክፍተቶች ማስተካከል አስፈላጊ
ሆኖ ተገኝቷል።

ክፍል 1. ጠቅላላ፣
1.1. አጭር ርዕስ፣

ይህ መመሪያ “የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና


መረጣ መመሪያ ቁጥር 01/2013” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፣

1.2. ትርጓሜ፣

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፣

1.2.1. “የመንግስት ሠራተኛ” ማለት በመንግስት መ/ቤት ውስጥ በቋሚነት ተቀጥሮ


የሚሠራና ፣ በጊዜያዊ ሠራተኞች ቅጥር አፈጻጸም መመሪያ መሰረት ተቀጥሮ የሚሰራ
ሰው ነው።
1.2.2. “ኮሚሽን” ማለት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ነው፣
1.2.3. “የመንግስት መ/ቤት” ማለት ራሱን ችሎ በአዋጅ ወይም በደንብ የተቋቋመና ሙሉ
በሙሉ ወይም በከፊል በመንግስት በጀት የሚተዳደር መስሪያ ቤት ነው፣
1.2.4. “የሰው ኃብት አስተደደር ዳይሬክተር/ ቡድን መሪ” ማለት በእያንዳንዱ መ/ቤት ውስጥ
ወይም በአንድ የጋራ ማዕከል ከመነሻ እስከ መድረሻ የሰው ኃብት አስተዳደር
ተግባራትን የሚያከናውኑ የሰው ኃብት አስተዳደር ባለሙያዎችን
የሚመራ/የሚያስተባብር ነው፣
1.2.5. “የሰው ኃብት አስተዳደር ባለሙያ ወይም ባለሙያዎች” ማለት እንደ አስፈላጊነቱ
በእያንዳንዱ መስሪያ ቤት ውስጥ ወይም በአንድ የጋራ ማዕከል ተደራጅተው የሰው
ኃብት አስተዳር ሥራዎችን ከመነሻ እስከ መድረሻ የሚያከናውኑ ባለሙያዎች ስብስብ
ወይም አንድ ባለሙያ ነው፣
1.2.6. “ዳይሬክቶሬት” ማለት በነጥብ የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሣሰን ዘዴ በክልል ደረጃ ባሉ
ተቋማት ላይ ሥራዎችን ከመነሻ እስከ መድረሻ የሚያከናውኑ ባለሙያዎች ስብስብ

19
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

በመያዝ በዳይሬክቶሬት ደረጃ የድጋፍ ሰጭ ወይም የዓላማ ፈፃሚነት ሥራን


ለመሥራት የተደራጀ ነው፣
1.2.7. “ቡድን” ማለት በነጥብ የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሣሠን ዘዴ በክልል እና ከከልል በታች
በየደረጃው በሚገኙ ተቋማት ላይ ሥራዎችን ከመነሻ እስከ መድረሻ የሚያከናውኑ
የባለሙያዎች ስብስብን በመያዝ በቡድን ደረጃ የድጋፍ ሰጭ ወይም የዓላማ ፈፃሚነት
ሥራን ለመሥራት የተደራጀ ነው፣
1.2.8. “ተፈላጊ ችሎታ” ማለት ለአንድ የሥራ መደብ የሚጠየቅ ዝቅተኛ አግባብ ያለው
የትምህርት ዝግጅትና የትምህርት ደረጃ እንዲሁም አግባብ ያለው የሥራ ልምድ
ነው፣
1.2.9. “የትምህርት ደረጃ” ማለት ከመንግስት፣ ከህዝብ ወይም በትምህርት ሚኒስቴር በታወቁ
የግልና የኮሙዩኒቲ ትምህርት ቤቶች፣ ከቴክኒክና ልዩ ሙያ ትምህርት ቤቶች፣
ከኮሌጆችና ከዩኒቨርስቲዎች በቀን፣ በርቀት፣ በክረምት፣ በመደበኛ የሚሰጠውን
ትምህርት በመማር ሰርተፊኬት/አቻ፣ ዲፕሎማ/አቻ፣ ከፍተኛ ዲፕሎማ/አቻ
እንዲሁም የመጀመሪያ ዲግሪ/አቻ እና ከዚያ በላይ የተገኘ ማስረጃ ነው፣
1.2.10. “የትምህርት ዝግጅት” ማለት ከመንግስት፣ ከህዝብ ወይም በትምህርት ሚኒስቴር
በታወቁ የግልና ኮሙዩኒቲ ትምህርት ቤቶች፣ በቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤቶች፣
ከኮሌጆችና ከዩኒቨርስቲዎች መደበኛ፤ በቀን፣ በርቀት፣ በማታ ፣ በክረምት፣ሳንድዊች
መርሀ ግብር የሚሰጠውን ትምህርት በመማር የተገኘ የትምህርት ዓይነት የሚገልፅ
ነው፣
1.2.11. “የሥራ ልምድ” ማለት ህጋዊ እውቅና ካላቸው የግል፣ መንግስታዊ፣ መንግስታዊ
ያልሆኑና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ውስጥ ሥራ ግብር እና በየወሩ ቋሚ ደመወዝ
እየተከፈለበት ሥራውን ለሚያሠራው መሥሪያ ቤት በመደበኛ የሥራ ሠዓት
የተወሠነ ሥራ በማከናወን የተገኘ የሥራ ልምድ /ችሎታ/ ነው፣
1.2.12. “አግባብ ያለው የሥራ ልምድ” ማለት ለአንድ የሥራ መደብ የሚፈፀም ስምሪት ላይ
ከሥራ መደቡ ተግባርና ኃላፊነት ጋር ቀጥታ ግንኙነት ያለውና ቀደም ሲል በተሰጠ
አገልግሎት የተቀሰመ የሥራ ልምድ /ችሎታ/ ነው፣
1.2.13. “የሥራ መደብ” ማለት በአንድ የመንግስት ሠራተኛ ሙሉ የሥራ ጊዜ እንዲከናወኑ
ስልጣን ባለው አካል ተለይተው የተጠቀሱ ተግባራትና ኃላፊነቶችን የሚገልፅ የወል
መጠሪያ ነው፣

20
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

1.2.14. “ምልመላ” ማለት በአንድ መሥሪያ ቤት ውስጥ ባለ ወይም ወደፊት ሊኖር በሚችል
ክፍት የሥራ መደብ ላይ ሠራተኛ በቅጥር፣ በዝውውር፣ በደረጃ ዕድገት ለመመደብ
ብቃት ያላቸው ተወዳዳሪዎችን ለይቶ ማወቅና ለውድድር የመጋበዝ ሂደት ነው፣
1.2.15. “መረጣ” ማለት በአንድ መሥሪያ ቤት ውስጥ ባለ ክፍት የሥራ መደብ ላይ ብቃት
ያላቸው ሆነው በቅጥር፣ በዝውውር፣ በደረጃ ዕድገት ለመመደብ ተወዳዳሪዎችን
አወዳድሮ የመለየት ሂደት ነው፣
1.2.16. “ዝውውር” ማለት አንድን ሠራተኛ ከአንድ የሥራ መደብ ወደ ሌላ የሥራ መደብ
አዛውሮ መመደብ ነው፣
1.2.17. “የውስጥ ዝውውር” ማለት በአንድ መ/ቤት አደረጃጀት ውስጥ አንድን የመንግሥት
ሠራተኛ ከአንድ የሥራ መደብ ወደ ሌላ የሥራ መደብ አዛውሮ መመደብ ነው፣
1.2.18. “የውጭ ዝውውር” ማለት አንድን የመንግሥት ሠራተኛ ከአንድ የሥራ መደብ ወደ
ሌላ የሥራ መደብ በየትኛውም የአስተዳደር እርከን ከአንድ መ/ቤት ወደ ሌላ መ/ቤት
አዛውሮ መመደብ ነው፣
1.2.19. “ቅድሚያ በመስጠት የሚፈጸም ዝውውር” ማለት አንድ ሠራተኛ በመንግስት ሥራ
ምክንያት ከትዳር በመነጣጠል፣ በህመም፣ በጋብቻና በአካል ጉዳት ዝውውር ሲጠየቅ
ከሌሎች ዝውውር ፈላጊዎች ቅድሚያ በመስጠት አዛውሮ ማሠራት ነው።
1.2.20. “በህመም ምክንያት የሚደረግ ምደባ” ማለት ከመንግስት ሪፈራል ሆስፒታሎች
የህክምና ቦርድ ማስረጃ የሚያቀርቡ ሠራተኞችን በየደረጃው በሚገኝ የሲቪል ሰርቪስ
መ/ቤት በኩል የተሰጣቸውን ምክረ ሀሳብ መነሻ በማድረግ ተስማሚ ወደ ሆነ ቦታ
አዛውሮ መመደብ ነው።
1.2.21. “በደህንነት ስጋት የሚደረግ ምደባ ማለት” በህይወት ለመኖር የደህንነት ስጋት
ምክንያት ወይም የህግ ከለላ የሚያስፈልጋቸውን ሠራተኞች በየደረጃው በሚገኝ
የሲቪል ሰርቪስ መ/ቤት በኩል የተሰጣቸውን ማረጋገጫ መነሻ በማድረግ ተስማሚ
ወደ ሆነ ቦታ አዛውሮ መመደብ ነው።
1.2.22. “በክብር የተመለሰ “ ማለት ከሀገር መከላከያ ሰራዊትነት በክብር የተመለሰ ስለመሆኑ
ከሀገር መከላከያ ተቋም ማስረጃ የሚያቀርብ የሰራዊት አባል ነው።
1.2.23. “የደረጃ ዕድገት” ማለት አንድን የመንግስት ሠራተኛ ከያዘው የሥራ ደረጃና ደመወዝ
ከፍ ወዳለ የሥራ ደረጃ ወይም ደረጃና ደመወዝ ማሣደግ ነው።

21
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

1.2.24. “ድልድል” ማለት አንድ የመንግሥት መ/ቤት በከፊል/ሙሉ በሙሉ የአደረጃጀት


ለውጥ በሚያደርግበት ጊዜ በሚወጣ የማስፈፀሚያ መመሪያ ላይ በተቀመጡ
የማወዳደሪያ መስፈርቶች መሠረት የመ/ቤቱን ሠራተኞች በተፈቀዱ የሥራ መደቦች
ላይ አወዳድሮ መመደብ /መደልደል ነው።
1.2.25. “ምደባ” ማለት ከላይ በንኡስ አንቀጽ 1.2.24 በተገለጸው መሰረት በሚደረግ ድልድል
ምደባ የማያገኙ ሰራተኞች፡ መ/ቤት ሲዘጋ እንዲዘጋ የተደረገው መ/ቤት ሰራተኞች፡
የስራ መደብ ሲታጠፍ በታጠፈው ስራ መደብ ላይ የሚሰሩ ሰራተኞች፡ ከሃላፊነት
የሚነሱ ተሸሚዎች፡ ትምህርታቸውን አጠናቀው የሚመለሱ ሰራተኞችና በተለያየ
ምክንያት ይዘውት የነበረውን የስራ መደብ የሚለቁ ሰራተኞች ሲኖሩ ክፍት የስራ
መደብ በማፈላለግ ምደባ የመስጠት ሂደት ነው።
1.2.26. "አካል-ጉዳተኛ” ማለት ለዚህ መመሪያ አፈጻጸም በደረሰበት የአካል፣የአእምሮ ወይም
የስሜት ሕዋሣት ጉዳትን ተከትሎ በሚመጣ የኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ መድሎ
ሣቢያ በሥራ ስምሪት የእኩል ዕድል ተጠቃሚ ያልሆነ ሰው ሲሆን አንድ ሰው
የአካል ጉዳተኛ ተደርጐ የሚወሰደው ሙሉ በሙሉ አይነ ስውር ወይም ሙሉ
በሙሉ መስማት የተሣነው ወይም በተጨማሪ ድጋፍ የሚንቀሣቀስ ወይም
በተጨማሪ ድጋፍ ባይንቀሳቀስም በግልጽ በሚታይ ሁኔታ በተፈጥሮ ወይም በሰው
ሰራሽ አደጋ ምክንያት በአጋጠመው ጉዳት የተነሳ የአንቅስቃሴ ችግር ያለበት ሰው
ነው።
1.2.27. “የነጥብ የስራ ምዘና” ማለት ሥራዎችን ለመመዘን የሚያስችሉ መስፈርቶችን
በመጠቀም ሥራዎችን መዝኖ በሚያገኙት አጠቃላይ ነጥብ መሠረት በደረጃ
የማስቀመጥ ዘዴ ነው።
1.2.28. በዚህ መመሪያ በወንድ ፆታ የተገለፀው ሁሉ ሴትንም ይጨምራል።

1.3. የሠራተኛ ስምሪት ከመካሄዱ በፊት የሚከናወኑ ተግባራት

1.3.1. ክፍት የሥራ መደቡ የሚገኝበት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር/ቡድን መሪ ወይም


የእነዚህን ኃላፊነት ተግባር ደርቦ እንዲሠራ የተወከለ ባለሙያ/ተተኪ ክፍት የሥራ
መደቡ በጀት የተያዘለት መሆኑን በማረጋገጥ በሠራተኛ መጠየቂያ ቅጽ ሞልቶ
ሠራተኛ እንዲሟላለት ጥያቄውን ለመ/ቤቱ ኃላፊ /ምክትል ኃላፊ/በኃላፊነት ለተወከለ

22
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

አቅርቦ ኃላፊው ሲፈቅድለት ቅፁን ለሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን


ያቀርባል።
1.3.2. የክፍት የሥራ መደቡ ተጠሪነት ለመሥሪያ ቤቱ ኃላፊ ከሆነ ጥያቄው የሚቀርበው
በመስሪያ ቤቱ ኃላፊ/ምክትል ኃላፊ/ተወካይ ይሆናል፣
1.3.3. የሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን መደቡ ቀደም ብሎ የተፈቀደ መሆኑን
እና በሠራተኛ መጠየቂያ ቅጽ የሠፈሩ መረጃዎች ትክክለኛ መሆናቸውንና ጥያቄው
በመ/ቤቱ ኃላፊ/ምክትል ኃላፊ/ተወካይ ኃላፊ የተፈቀደ መሆኑን አረጋግጦ የሥራ
መደቡን ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ መሠረት በማድረግ በቀረበው የስምሪት ዓይነት
ለመፈፀም በቂ ዝግጅት ያደረጋል።
1.3.4. የሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን የማማከር ሥራው እንደተጠበቀ ሆኖ
የስምሪቱ ዓይነት የሚወሰነው ስምሪቱ እንዲፈፀምለት በጠየቀው መ/ቤት ኃላፊ
/ምክትል ኃላፊ/ተወካይ ኃላፊ ይሆናል። በውሣኔው መሠረትም ስምሪቱ በዝውውር
ወይም በደረጃ ዕድገት ወይም በቅጥር ሊሆን የሚችል ሆኖ ስምሪቱ ለመፈፀም
ማስታወቂያ ከመውጣቱ በፊት በቅድሚያ በምደባ ሊስተናገዱ የሚችሉ ከታች
የተዘረዘሩት ሠራተኞች ስለመኖራቸው አለመኖራቸው የማረጋገጥ ሥራ ሊከናወን
ይገባል፣
1.3.5. ከትምህርት የሚመለሱ፣ ከኃላፊነት የተነሱ አመራሮች፣ ቅጣታቸውን አጠናቀው ወደ
ቀድሞ ደረጃቸው የሚመለሱ፣ እንዲሁም ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ከሥራ
ገበታቸው የተለዩና ወደ ሥራ የሚመለሱ፣ ካሉ በቅድሚያ እንዲመደቡ ማድረግ፣
1.3.6. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 1.3.5 በተጠቀሰው አግባብ መስተናገድ ያለባቸው ሠራተኞች
ከተስተናገዱ በኋላ በቀሪ ክፍት የሥራ መደቦች በአደረጃጀትና በተለያየ ምክንያት
የያዙትን ደመወዝ አንደያዙ ዝቅ ብለው የተመደቡ ሠራተኞች ቀደም ሲል በነበራቸው
የሥራ ደረጃ ተመሣሣይ ክፍት የሥራ መደብ ከተገኘ ሌሎች ስምሪቶች ከመካሄዳቸው
በፊት በቅድሚያ እንዲመደቡ ማድረግ፣
1.3.7. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 1.3.6 የተጠቀሱት ከተስተናገዱ በኋላ በአደረጃጀትና በተለያየ
ምክንያት ተመሣሣይ ሥራ መደብ ባለመገኘቱ ከያዙት ደረጃ ከፍ ብለው ከአንድ ዓመት
በላይ የተመደቡ ወይም በታሣቢ የተቀጠሩ ሠራትኞች ካሉ ቀደም ሲል ይዘውት
በነበረው የሥራ ደረጃና ደመወዝ ወይም በታሣቢ የተቀጠሩት ከተቀጠሩበት

23
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

የትምህርት ደረጃ መነሻ ደመወዝ ጋር አቻ የሆነ ክፍት የሥራ መደብ ከተገኘ ሌሎች
ስምሪቶች ከመፈፀማቸው በፊት እንዲመደቡ ማድረግ፣
1.3.8. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 1.3.7 የተጠቀሱት ከተስተናገዱ በኋላ ያለትምህርት ዝግጅታቸው
ተመድበው የሚገኙ ሠራተኞች ትምህርት ዝግጅታቸው የሚጋብዛቸው ከሆነና ከያዙት
የሥራ ደረጃ ጋር አቻና ተፈላጊ ችሎታውን የሚያሟሉት ክፍት የሥራ መደብ ከተገኘ
ሌሎች ስምሪቶች ከመካሄዳቸው በፊት በቋሚነት እንዲመደቡ ማድረግ ።ይህም ሆኖ
የትምህርት ዝግጅታቸው ተጋብዞ በስራ ልምድ የማያሟሉት ከሆነ በጊዚያዊነት
እንዲመደቡ ማድረግ፣ ያለትምህርት ዝግጅታቸው ተመድበው የሚገኙ ሠራተኞች
የሚያሟሉት ክፍት የሥራ መደብ ከጠፋ የያዙትን ደመወዝ እንደያዙ አንድ ደረጃ
ከፍ ወይም ዝቅ አድርጐ ትምህርት ዝግጅታቸው ወደ ሚገኝበት የሥራ መደብ
በጊዚያዊነት እንዲመደቡ ማድረግ፣
1.3.9. ከላይ ከንዑስ አንቀጽ 1.3.5 — 1.3.8 በተገለጸው መሠረት የሚመደቡ ሠራተኞች
ቁጥር ከአንድ በላይ ሆኖ ከተገኘ እንደቅደም ተከተላቸው ምደባው የሚፈፀመው
ማስታወቂያ ወጥቶ በውስጥ ዝውውር መስፈርቶች አግባብ በውድድር ሆኖ በክልል
ደረጃ መ/ቤቱ በፑል የታቀፈ ከሆነ በፑል መ/ቤቶች፣ በፑል ያልታቀፈ ከሆነ በራሱ
መ/ቤት፣ በዞን እና በሬጆፖሊታን ከተሞች፣ በዞን እና በሬጆፖሊታን ከተሞች ደረጃ
በሚገኙ ሁሉም መ/ቤቶች እንዲሁም በወረዳ፣ በወረዳ ደረጃ በሚገኙ በሁሉም
መ/ቤቶች በአነስተኛና መካከለኛ ከተማ አስተዳደር ደግሞ በአነስተኛና መካከለኛ ከተማ
አስተዳደር ደረጃ በሚገኙ በሁሉም መ/ቤቶች፣ በክፍለ ከተማ በክፍለ ከተማ ደረጃ
በሚገኙ ሁሉም መ/ቤቶች፣ በቀበሌ ደረጃ ደግሞ በሁሉም ቀበሌዎች ሠራተኞች
ተወዳድረው እንዲመደቡ ይደረጋል።
1.3.10. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 1.3.9 የተጠቀሰው ቢኖርም አንድ ሠራተኛ እየሠራ ባለበት
መ/ቤት ሊመደብበት የሚችል ክፍት የሥራ መደብ መኖሩ እስከተረጋገጠ ድረስ
በመ/ቤቱ ውስጥ ያሉ ተመሣሣይ ምደባ ያላገኙ ሠራተኞች ካሉ በመ/ቤቱ ውስጥ
ያሉት ብቻ በውስጥ ዝውውር ማወዳደሪያ መስፈርት መሠረት ተወዳድረው በቅድሚያ
እንዲመደቡ የተደረገ መሆኑን ማረጋገጥና በቅድሟያ እንዲመደቡ ይደረጋል።

24
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ክፍል 2. የመንግስት ሠራተኞች ቅጥር አፈፃፀም፣


2.1. አመልካቾችን ለውድድር ስለመጋበዝ፣

2.1.1. በክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሠራተኛ ለመቅጠር ሲፈለግ ግልፅ የቅጥር ማስታወቂያ
በማውጣት እጩ ተወዳዳሪዎችን መጋበዝ ያስፈልጋል፣
2.1.2. መስሪያ ቤቶች የቅጥር ማስታወቂያ ሲያወጡ በማስታወቂያው ላይ የፈተና መለያ
ዘዴዎችንና የፈተናውን ቀን ማስታወቂያው ላይ መግለፅ አለባቸው፣
2.1.3. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.1.1 ላይ የተመለከተው ቢኖርም መስሪያ ቤቶች በስልጠና
መመሪያ በተገለፀው መሠረት አስቀድመው በዕቅድ ይዘው በቅድመ ስራ ስልጠና
የሚያሰለጥኗቸውን ሰልጣኞች ስልጠናቸውን እንዳጠናቀቁ ያለ ማስታወቂያ በቀጥታ
ቅጥር የሚፈፀምላቸው ይሆናል።
2.1.4. መ/ቤቶች የሚያወጧቸውን የቅጥር ማስታወቂያዎች በህዝብ አደባባዮችና ሠፊ ህዝብ
ይንቀሣቀስባቸዋል ተብለው በሚገመቱ ሌሎች ቦታዎች በመለጠፍ አመልካቾችን
መጋበዝ ይኖርባቸዋል።
2.1.5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2.1.4 ላይ የተመለከተው ቢኖርም መ/ቤቶች የቅጥር
ማስታወቂያዎችን በጋዜጦች ወይም በኤሌክትሮኒክስ መገናኛ ብዙሃን እንዲወጡ
ማድረግ ይችላሉ። ሆኖም አይገደዱም።
2.1.6. የክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ ይዘት በዚህ መመሪያ አባሪ ሁለት ላይ
ተመላክቷል።

2.2. ማስታወቂያው በአየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ፣

2.2.1. የቅጥር ማስታወቂያ በአየር ላይ ተለጥፎ የሚቆየው ለሰባት ተከታታይ የሥራ ቀናት
ብቻ ይሆናል፣
2.2.2. ማስታወቂያው የወጣበት ቀን አንድ ተብሎ የሚቆጠረው አየር ላይ ከዋለበት ቀን
ጀምሮ ሲሆን በማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ አየር ላይ የሚውለውም በፕሮቶኮል መዝገብ
ወጭ በሆነበት ቀን ይሆናል።
2.2.3. ማስታወቂያው ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ምዝገባ ይካሄዳል፤ ተወዳዳሪዎች
በአካል በመቅረብ፣ በፋክስ መልዕክት፣ ማስረጃ አስይዞ ሰው በመላክ መመዝገብ

25
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ይችላሉ። ነገር ግን በፈተና ጊዜ ተወዳዳሪወች ማንነታቸውን የሚገልፅ መታወቂያ


ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል።
2.2.4. ከንዑስ ቁጥር 2.3.1 – 2.3.2 ድረስ የተገለፀውን ተግባራት በአግባቡ መፈፀሙን
ስምሪቱ እንዲፈፀምለት የጠየቀው መ/ቤት/ዳይሬክቶሬት/ቡድን ክትትል ማድረግ
አለበት።

2.3. የማመልከቻ አቀባበል ስነ- ሥርዓት፣

በሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን መረጋገጥ ያለባቸው ፡-

2.3.1. አመልካቾች የሙስና፣ የእምነት ማጉደል፣ የስርቆት፣ የማጭበርበር ወይም የአስገድዶ


መድፈር ወንጀል ፈፅመው ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት የተፈረደባቸው ከሆነ ቅጣቱን
ፈፅመው በይርጋ ከታገደ ወይም በይቅርታ ከተሰረዘ በኋላ አምስት ዓመት የሞላቸው
መሆኑን ፣
2.3.2. ከላይ በንዑስ አንቀፅ 2.3.1 ከተጠቀሱት ጥፋቶች ውጭ በሆነ የዲስፒሊን ጉድለት
ከሥራ የተሰናበቱ ከሆነ ከተሰናበቱበት ጊዜ ጀምሮ ሁለት ዓመትና ከዚያ በላይ
የሆናቸው መሆኑን የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረባቸውን፣
2.3.3. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.3.2 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ በዲሲፒሊን ጉድለት
ምክንያት በደረጃ ዝቅታ የተቀጡ ሠራተኞች የቅጣት ጊዜያቸውን ስለማጠናቀቃቸው
የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረባቸውን ማረጋገጥ ፣ እንዲሁም ከተቀጣበት የስራ ደረጃ በላይ
ስምሪት መፈፀም አለመቻል።
2.3.4. እድሜአቸው ከ14 ዓመት በላይና ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ዜጐች ስለሚቀጠሩበት
ሁኔታ የወጣው መመሪያ እንደተጠበቀ ሆኖ አመልካቾች ለመቀጠር እድሜአቸው
18 ዓመትና በላይ መሆኑ ማረጋገጥ።
2.3.5. አመልካቾች በምዝገባው ወቅት የሚፈለጉባቸውን አጠቃላይ ማስረጃዎች
ማቅረባቸውንና የቀረቡት መረጃዎች ትክክለኛ መሆናቸውን በማረጋገጥ
በማስታወቂያው ላይ በተገለፀው የጊዜ ገደብ መሠረት አመልካቾችን ይመዘግባል፤
ፈተና ሲሰጥ ግን በፋክስ እና በሌላ ሰው የተመዘገቡ እጩዎች ኦርጅናል ማስረጃቸውን
እና ማንነታቸውን የሚገልፅ መታወቂያ ይዘው በአካል መገኘታቸውን ያረጋግጣል።

26
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

2.4. የእጩ ተወዳዳሪዎች ምልመላ፣

2.4.1. የመ/መስሪያ ቤቶች ሠራተኛ ለመቅጠር የተለያየ መጠሪያ ላላቸው የሥራ መደቦች
ማስታወቂያ ሲያወጡ፣ ለአንድ ስራ መደብ የተመዝጋቢዎች ቁጥር ከሰላሳ የማይበልጥ
ከሆነ በቀጥታ ለፈተና እንዲቀርቡ ያደርጋሉ፤ ቁጥራቸው ከሰላሳ በላይ ሲሆን ለፈተና
የሚቀርቡ ሰላሳ አመልካቾች በዕጣ ተለይተው ለፈተና እንዲቀርቡ ይደረጋል፤
ቁጥራቸው ከአንድ በላይ ለሆኑ አንድ ዓይነት መጠሪያ ላላቸው የሥራ መደቦች
ለእያንዳንዳቸው ተጨማሪ አስር አስር አመልካቾች በእጣ ተለይተው ወይም
የተወዳዳሪዎች ቁጥር ከሚፈለገው በታች ከሆነ በቀጥታ ያለእጣ ለፈተና እንዲቀርቡ
ይደረጋል።
2.4.2. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.4.1 የተገለፀው ቢኖርም በማንኛውም የትምህርት ደረጃ በወጣ
የተግባር ፈተና በሚያስፈልጋቸው የተለያየ መጠሪያ ያላቸው ሥራ መደቦች ላይ
ለአንድ የሥራ መደብ እስከ 10 እና ከዚያ በታች አመልካቾች ሲኖሩ በቀጥታ ለፈተና
እንዲቀርቡ ይደረጋል። ቁጥራቸው ከ10 በላይ ሲሆን ለፈተና የሚቀርቡ 10
አመልካቾች በዕጣ ተለይተው ለፈተና እንዲቀርቡ ይደረጋል፤ ቁጥራቸው ከአንድ በላይ
ለሆኑ አንድ ዓይነት መጠሪያ ላላቸው የሥራ መደቦች ለእያንዳንዱ ተጨማሪ የሥራ
መደብ አምስት አምስት አመልካቾች በእጣ ተለይተው ወይም የተወዳዳሪዎች ቁጥር
ከሚፈለገው በታች ከሆነ በቀጥታ ያለእጣ ለፈተና እንዲቀርቡ ይደረጋል።
2.4.3. አካል ጉዳተኛ የሆኑ እና ከመከላከያ ሠራዊት፣ ከፖሊስ ሠራዊት አባልነት እና
ከሚሊሻነት በክብር የተመለሱና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ በቀጥታ ያለ ዕጣ
ይሣተፋሉ፤ ሆኖም ያለ ዕጣ ለፈተና የሚቀርቡት ለአንድ ጊዜ አዲስ ቅጥር ለመፈፀም
ብቻ ይሆናል።
2.4.4. ከላይ በንኡስ አንቀፅ 2.4.3 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ በአንድ በወጣ የቅጥር
ማስታወቂያ የተመዘገቡ በክብር ተመላሾች ለፈተና እንዲቀርቡ ከተቀመጠው ቁጥር
በላይ ከሆነ ለፈተና ከሚቀርቡት ውስጥ 50% ለክብር ተመላሾች የሚሰጥ ሆኖ
ቁጥራቸው ከተሰጣቸው ኮታ በላይ ከሆነ እርስ በርሳቸው እጣ እንዲያወጡ በማድረግ
ለፈተና እንዲቀርቡ ይደረጋል። እንዲሁም 50% ደግሞ ለሌሎች ተወዳዳሪዎች
የሚተው ይሆናል ።
2.4.5. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.4.4 የተጠቀሰው ቢኖርም በመንግስት ሠራተኛነት ተቀጥረው
እያገለገሉ ያሉ ወይም ሲያገለግሉ ቆይተው ስራቸውን የለቀቁ አካል ጉዳተኞችም ሆነ

27
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

በክብር የተመለሱ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ለሁለተኛ ጊዜ ለውድድር የሚቀርቡ


ከሆነ እንደማንኛውም ተወዳዳሪ ዕጣ ማውጣት ይጠበቅባቸዋል፣
2.4.6. ከላይ ከንዑስ አንቀጽ 2.4.1 - 2.4.5 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ በማንኛውም
የትምህርት ደረጃ በመጀመሪያ ማስታወቂያ ብቸኛ ተወዳዳሪ ሆኖ ከቀረበና ማወዳደሪያ
መሥፈርቱን አሟልቶ እስከተገኘ ድረስ በመጀመሪያ ማስታወቂያ ሠራተኛ መቅጠር
ይችላል።

2.5. የሠራተኛ መረጣ፣

2.5.1. ለአንድ ክፍት የሥራ መደብ የቀረቡ እጩ ተወዳዳሪዎች ምርጫ የሚፈፀመው በሰው
ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን ውስጥ በሚመደቡ ባለሙያዎች አማካኝነት
ይሆናል፤ ቅጥሩም የሚፀድቀው በሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን ወይም
የማስተባበሩን ሥራ ደርቦ እንዲሠራ በተወከለ ባለሙያ ይሆናል። ሆኖም ቅጥሩን
የሚያፀድቀው በመረጣው ሂደት መሣተፍ የለበትም፣
2.5.2. በሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን ውስጥ የተመደቡት ባለሙያዎች ቁጥር
ሁለት እና በላይ ከሆነ ዳይሬክተር/ቡድን መሪው ወይም የማስተባበሩን ሥራ ደርቦ
እንዲሠራ የተወከለ ፈፃሚ አንድ ባለሙያ በሰብሣቢነት ይመድባል፤ ዳይሬክተር/ቡድን
መሪ የሌለው አንድ ባለሙያ ብቻ ከሆነ ግን ሰብሣቢ ሳያስፈልገው ሥራውን ይሠራል
ሆኖም ቅጥሩን የሚያፀድቀው የመ/ቤቱ ኃላፊ/ምክትል ኃላፊ/ተወካይ ይሆናል፣
2.5.3. በተለያዩ አስገዳጅ ምክንያቶች ዳይሬክተር/ቡድን መሪ/ተተኪ በምልመላና መረጣ ሂደት
ከተሣተፈ ቅጥሩን የሚያፀድቀው የመ/ቤቱ ኃላፊ/ምክትል ኃላፊ/ተወካይይሆናል።
መ/ቤቱ በፑል የሚመራ ከሆነ ፑሉን በሚያስተባብረው መ/ቤት ኃላፊ/ም/ኃላፊ/ተወካይ
ይሆናል።

2.6. ከሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን ባለሙያዎች የሚጠበቅ


ተግባርና ኃላፊነት፣

2.6.1. በተዘጋጀው የማወዳደሪያ /የተፈላጊ ችሎታ/ ዝርዝር መሥፈርት መሠረት


የእጩዎችን ማስረጃ መመርመርና ፈተና በማዘጋጀት አወዳድሮ የበለጠ ብቃት ያለውን
መምረጥ፣

28
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

2.6.2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2.6.1 ላይ የተገለፀው ቢኖርም ዳይሬክቶሬቱ/ቡድኑ በቂ


አቅም አለኝ ብሎ የሚያምን ከሆነ በአባሪው ከተገለፁት ልዩ ሙያ ከሚጠይቁ የስራ
መደቦች ውጭ ራሱ ብቻ ፈተና አዘጋጅቶ ፈተና ሊፈትን ይችላል፤
ከዳይሬክቶሬቱ/ከቡድኑ አቅም በላይ ሲሆን ግን አግባብ ያላቸውን ባለሙያዎች ሊጋብዝ
ይችላል፤ ፈተና እንዲያወጣ የተጋበዘ የመንግስት ሠራተኛና ኃላፊም የመተባበር
ግዴታ አለበት፤ በተጨማሪም ፈተናው ሲዘጋጅ ሚስጢራዊነቱ የተጠበቀ መሆን
አለበት፣
2.6.3. በምርጫው ወቅት የሚደረገውን ውይይትና ፈተናውን ሚስጥራዊነት መጠበቅ ፡ ፈተና
እንዲያዘጋጅ የሚመረጥ ባለሙያ ስምሪት የሚፈፀምበትን የሥራ መደብ ሙያ ጠንቅቆ
የሚያውቅ መሆኑን ማረጋገጥ፣ በባለሙያ አቅም ፈተናውን ማዘጋጀት የማይቻል
ከሆነ እንደአስፈላጊነቱ በአቅራቢያ ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች/ኮሌጆች ፈታኝ መጋበዝ
ይቻላል፣ ፈተናውን ለመስጠት የሚጠየቅ ክፍያ ካለ ወጭው ስምሪቱ እንዲፈጸምለት
በጠየቀው መ/ቤት በኩል የሚሸፈን ይሆናል።
2.6.4. ፈተናው የሚዘጋጀው ፈተናው በሚሰጥበት ዕለት ሆኖ ፈታኙ/ፈተና አዘጋጆች
ከተፈታኞች ጋር በግል ሊገናኙ በማይችሉበት ሁኔታ መሆኑን ማረጋገጥ፤ የፈተና
ጥያቄ ሲዘጋጅ ለእያንዳንዱ ጥያቄ አስቀድሞ የነጥብ ክብደት የተሰጠው መሆኑን
የማረጋገጥ እና ተወዳዳሪዎች በትክክል ስለመመዝገባቸው ማረጋገጥ አለበት፣ ሆኖም
በፈታኝና በተፈታኝ መካካል እስከ ሁለት ደረጃ የሚቆጠር የሥጋና የጋብቻ ዝምድና
አላቸው ተብሎ ጥቆማ ከተሰጠ ስምሪቱ ይታገድና ስምሪቱን በሚፈፅመው አካል
ተጣርቶ በ2 የስራ ቀናት ውስጥ ማስተካከያ ይደረግበታል።
2.6.5. በቅጥር አፈፃፀም ወቅት ከህግ ውጭ በሚፈፀሙ ተግባራት ላይ የሰው ሃብት
አስተዳደር ዳይሬክቶሬት እና ዳይሬክቶሬት/ቡድን ባለሙያዎች ቡድን መሪ ለሚፈፀሙ
ስህተቶች በጋራም ሆነ በግል ተጠያቂ ይሆናሉ፣
2.6.6. በምርጫው ወቅት ባለሙያዎች በጋራ ውይይት ወደ ተመሣሣይ ውጤት መድረስ
ይጠበቅባቸዋል፤ በነጥብ አሰጣጥ ሂደት ሠፊ ልዩነት ካለ ልዩነትን ለማጥበብ በቂ
ውይይት በማድረግ ልዩነቱን አስወግዶ የጋራ ስምምነት ላይ ለመድረስ ጥረት ማድረግ
ይመረጣል፣ የደረሱበትን የውሣኔ ሃሣብ የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክተር/የፑል
የሰው ሃብት አስተዳደር ቡድን መሪ/የማስተባበሩን ሥራ ደርቦ እንዲሠራ በተወከለ
ፈፃሚ ወይም ለተተኪው ያቀርባሉ፣ነገርግን ስምምነት ላይ በማይደረስበት ጊዜ

29
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

በዳይሬክተሩ/ቡድን መሪው ወይም የማስተባበሩን ሥራ ደርቦ እንዲሠራ በተወከለ


ፈፃሚ ወይም በተተኪው ይወሰናል፣
2.6.7. የሥራ መጠየቂያ ቅጽ በአግባቡ መሞላቱን ማረጋገጥ አለበት፣
2.6.8. የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/የፑል ሰውሃብት አስተዳደር ቡደን የቅጥሩን
ሂደትን የሚያሳዩ መረጃዎችን ቢያንስ ለሁለት ዓመት ጠብቆ ያቆያል። ይህ
የመረጃዎች ማቆያ ጊዜ አቤቱታዎችና ጥቆማዎች ከቀረቡ ሊራዘም ይችላል።
በመቆያው ጊዜ የሚያዙ መረጃዎች ተፈላጊውን ዝርዝር የአሠራር ሂደት የያዙና
አስፈላጊ ሲሆን ውሣኔውን ለመለወጥና የእርምት እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችሉ
መሆን ይኖርባቸዋል።

2.7. የማወዳደሪያ መስፈርቶችና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች፣

2.7.1. የማወዳደሪያ መስፈርቶች፣

2.7.1.1. የተግባር ፈተና ለማይጠይቁ የሥራ መደቦች፣


 የጽሑፍ ፈተና 90%
 የቃል ፈተና 10% በድምሩ ከ100% የሚያዝ ፈተና በመስጠት ከፍተኛ ውጤት ያመጣ
አሸናፊ የሚሆንበት ይሆናል። ሆኖም አንድ ተወዳዳሪ አሸናፊ ለመሆን ቢያንስ 50%
ማምጣት ይጠበቅበታል።
2.7.1.2. የተግባር ፈተና ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች፣
 የተግባር ፈተና 75%
 የጽሑፍ ፈተና 15%
 የቃል ፈተና 10% በድምሩ ከ100% የሚያዝ ፈተና በመስጠት ከፍተኛ ውጤት ያመጣ
አሸናፊ የሚሆንበት ይሆናል። ሆኖም አንድ ተወዳዳሪ አሸናፊ ለመሆን ቢያንስ 50%
ማምጣት ይጠበቅበታል። ሆኖም በሾፌር ቅጥር ወቅት ፈተና የሚሰጠው በመንገድና
ትራንስፖርት/ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ብቻ ይሆናል። ይህም ሆኖ ቴክኒክና ሙያ
ኮሌጅ በሌለባቸው ወረዳወችና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ያለባቸው ወረዳችም ሆነው ፈተና
የመስጠት ፈቃድ የሌላቸው ከሆኑ በአቅራቢያ ወደ ሚገኘውና የመፈተን ፍቃድ
በተሰጠው የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ወይም ለዞን ሲቪል ስርቪስ መመሪያ ውክልና
በመስጠት ፈተናውን እንዲያስፈትኑ ይደረጋል ። ፈተናውን የሰጠው ተቋምም

30
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

አሸናፊውን ለይቶ ካሳወቀ መቀበል ይገባል። በአንድ ወረዳ ወይም ዞን የሚገኝ የቴክኒክና
ሙያ ኮሌጅ ወይም መ/ትራንስፖርት ላይ የሚሰሩ ሠራተኞች በተደጋጋሚ ፈተና
እንዲያዘጋጁ የሚጋበዙ ከሆነና የፈተና አሰጣጡ ላይ ጥያቄ የሚያስነሳ ከሆነ ከሌላ
አካባቢ ፈተኝ በመጋበዝ ፈተናውን መስጠት ይቻላል።

2.7.2. ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች፣

2.7.2.1. በአንድ የሥራ መደብ ላይ ለመወዳደር ከሚጠየቁ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታዎች በላይ
ማስረጃ ይዘው የሚቀርቡ ቢኖሩ ማስረጃው ተጨማሪ ነጥብ አያስገኝላቸውም ወይም
የትምህርት ደረጃና የአገልግሎት ዘመን የሚጠቅሙት ለመመዝገቢያነት ብቻ ነው፣
2.7.2.2. በሴቶች ልዩ ድጋፍ እርምጃ መመሪያ ላይ ለሴቶች የተሰጡ ልዩ ድጋፎች እንደተጠበቁ
ሆኖ ሴቶች ከወንዶች ጋርም ሆነ ሴቶች ከሴቶች ጋር ሲወዳደሩ ከፈተና በፊት
ለኃላፊነት ቦታዎች 5 ነጥብ ለሌሎች የሥራ መደቦች 3 ነጥብ ይሰጣል፤ ይህም ሆኖ
ሴቶች ከወንዶች ጋር ተወዳድረው እኩል ከመጡ ቅድሚያ ለሴቷ ይሰጣል፣
2.7.2.3. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.7.2.2 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ሁለት ተመሣሣይ ፆታ
ያላቸው ተወዳዳሪዎች እኩል ነጥብ ካመጡ ለሥራ መደቡ አግባብ ያለው የትምህርት
ዝግጅት ሆኖ ከፍ ያለ የትምህርት ደረጃ ላለው ቅድሚያ ይሰጣል። ይህም ሆኖ እኩል
ከመጡ ሥራ ልምድ ይዘው የተመዘገቡ ከሆነ ለሥራ መደቡ አግባብ ያለው የሥራ
ልምድ ብልጫ ላለው ቅድሚያ ይሰጣል፤ ይህም ሆኖ እኩል ከመጡ አግባብ ያለውና
የሌለው ሣይባል በቁጥር የአገልግሎት ብልጫ ላለው ቅድሚያ ይሰጣል፤ ይህም ሆኖ
እኩል ከመጡ አሸናፊው በዕጣ ይለያል፤ከፍ ያለ የትምህርት ደረጃም ሆነ የስራ ልምድ
በማስረጃነት የሚያዘው በምዝገባ ወቅት በቀረበ ማስረጃ ላይ ብቻ ተመስርቶ ይሆናል

2.7.2.4. በአባሪ ሦስት የተገለፁት የሥራ መደቦች የተግባር ፈተና የሚያስፈልጋቸው መሆኑ
እንደተጠበቀ ሆኖ ከእነዚህ በተጨማሪ የተግባር ፈተና ያስፈልጋቸዋል ተብለው
የሚታመንባቸው የሥራ መደቦች በሚያጋጥሙበት ጊዜ የተግባር ፈተና
የሚያስፈልጋቸው መሆኑን የመለየት ወይም የመወሠን ኃላፊነት የቅጥር ጥያቄውን
ያቀረበው አካል እና የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን በጋራ ይሆናል፣
2.7.2.5. የተግባርና የፀሑፍ ወይም የፅሑፍ ውጤቱ ለቀጣይ ውድድር የሚጋብዘው የጽሑፍ
ፈተና ብቻ ለሚጠይቅ 40 እና ከዚያ በላይ ነጥብ ካስመዘገበ፣ የጽሑፍና የተግባር

31
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ፈተና ለሚጠይቅ ድምር ውጤቱ 40 እና ከዚያ በላይ ሆኖ እስከተገኘ ድረስ ማንኛውም


ተወዳዳሪ የቃል ፈተና የመውሰድ ግዴታ አለበት፤ አንድ ተወዳዳሪ የቃል ፈተና
እስካልወሠደ ድረስ ውጤቱ ከፍተኛ ቢሆንም አይመረጥም።
2.7.2.6. ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን እስካሟሉ ድረስ ለቅጥር በወጣ ማስታወቂያ አካል
ጉዳተኞች ያለ ዕጣ እንዲወዳደሩ የሚደረግ ሲሆን ዝቅተኛውን የማለፊያ ነጥብ ወይም
50% ካስመዘገቡ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል። 50%እና ከዚያ በላይ ያመጡ የአካል
ጉዳተኞች ቁጥር ከአንድ በላይ በሚሆኑበት ጊዜ እንደውጤት ቅደም ተከተላቸው
ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበው አሸናፊ ሆኖ ቀሪዎች በተጠባባቂነት ይመዘገባሉ፤ ሆኖም
50% ሲያመጡ ቅድሚያ የሚሰጠው ለአንድ ጊዜ ወደ ሲቪል ሰርቪሱ ለመቀላቀል
በሚያደርጉት ውድድር ብቻ ይሆናል። ሆኖም በንዑስ አንቀጽ 2.4.4 የተገለፀው
ቢኖርም ማስታወቂያው ከመውጣቱ በፊት አስቀድሞ መልቀቂያ የያዘ የአካል ጉዳተኛ
ተወዳዳሪ እንደማንኛውም ተወዳዳሪ ዕጣ ወጥሎት በድጋሚ ለአዲስ ቅጥር የሚወዳደር
ከሆነ ግን 50% የቅድሚያ እድል ተጠቃሚ ይሆናል።
2.7.2.7. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.7.2.6 ላይ በተገለፀው አኳኋንአካል ጉዳተኞች ወደ ሲቪል
ሰርቪሱ ከተቀላቀሉ በኋላ መልቀቂያ ሳይዙ በማንኛውም ሁኔታ ለመቀጠር
የሚወዳደሩ ከሆነ ለወንድ አካል ጉዳተኞች ከፈተና በፊት 4 ነጥብ የሚሰጥ ይሆናል።
ተወዳዳሪ አካል ጉዳተኞች ሴቶች ከሆኑ ሴቶች ከሴቶች ጋርም ሆነ ሴቶች ከወንዶች
ጋር ሲወዳደሩ ለኃላፊነት ቦታዎች 6 ነጥብ፤ ለሌሎች የሥራ መደቦች 5 ነጥብ
ይሰጣቸዋል።
2.7.2.8. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.7.2.6 እና ንዑስ አንቀጽ 2.7.2.7 ላይ የተገለፀው እንደተጠበቀ
ሆኖ የቅጥር ማስታወቂያ ከመውጣቱ በፊት በአሣማኝ ምክንያት የመስራት
አቅማቸውንና ችሎታቸውን መዝኖ አካል ጉዳተኞች የሚቀጠሩበትንና
የማይቀጠሩበትን የሥራ መደብ እንደየ አካል ጉዳት ዓይነቱ ከሥራው ባህሪ ጋር
ለይቶ በቃለ-ጉባዔ በተደገፈ ማስረጃ ተመስርቶ የመወሠን ስልጣን የሰው
ኃብትአስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ የፑል የሰው ሃብት አስተዳደር ቡድን እና ስምሪቱ
የሚፈፀምለት ዳይሬክቶሬት/ቡድን በጋራ ይሆናል ። በሁለቱ መካከል ስምምነት ላይ
መድረስ ካልተቻለ የመጨረሻው ውሳኔ በዞንና በወረዳ ደረጃ የሲቪል ሰርቪስ ተቋም
ኃላፊ እንዲሁም በክልልተቋማት የፑል አስተባባሪው በመ/ቤት ኃላፊ ሲሆን የፑል
አደረጃጀት የሌላቸው ተቋማት በመ/ቤቱ ኃላፊ የሚወሰን ይሆናል ። ሆኖም በውሣኔው

32
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

የማይስማሙ አካል ጉዳተኞች ቢኖሩ ቅሬታቸውን በቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት


መሠረት የሚታይ ይሆናል፣
2.7.2.9. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2.7.2.6 ፣ 2.7.2.7 እና 2.7.2.8 ላይ የተመለከተው
ቢኖርም ተጨማሪ ድጋፍ ባይጠቀሙም የአካል ጉዳተኛነታቸው በግልፅ የሚታይና
አሣማኝ ሆኖ ሲገኝ የሰው ኃብትአስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን ባለሙያዎች ውሣኔ
የልዩ ድጋፍ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ይደረጋል፣
2.7.2.10. ከላይበንዑስ አንቀጽ 2.7.2.6 እስከ 2.7.2.9 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ዲግሪና
ከዚያ በላይ የትምህርት ደረጃ ያላቸው ሙሉ በሙሉ አይነስውራን፣ሙሉ በሙሉ
መስማት የተሣናቸውና በተሽከርካሪ ወንበር ላይ ሆነው ከቦታ ቦታ የሚንቀሣቀሱ
የአካል ጉዳተኞች ዲግሪና በላይ በሚጠይቁ ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ዝቅተኛ ተፈላጊ
ችሎታውን እስካሟሉ ድረስ ማለትም ዲግሪና በላይ በሆነ የትምህርት ደረጃ
ተመርቀው ምንም የሥራ ልምድ የሌላቸውን ምሩቃን በቀጥታ ምደባ ይሰጣል። ሙሉ
በሙሉ አይነስውራን፣ ሙሉ በሙሉ መስማት የተሣናቸውና በተሽከርካሪ ወንበር ላይ
ከቦታ ቦታ የሚንቀሣቀሱ አካል ጉዳተኞች ቁጥር ካለው ክፍት ስራ መደብ ቁጥር
በላይ በሚሆንበት ጊዜ አካል ጉዳተኞቹ የተለያየ ፆታ ያላቸው ከሆነ ለሴቷ ቅድሚያ
ይሰጣል። የቀጥታ ምደባ ተጠቃሚ አካል ጉዳተኞች ተመሳሳይ ፆታ ያላቸው ከሆነ
አሸናፊው በእጣ ይለያል። ሆኖም የቀጥታ ምደባ ዕድሉ የሚሰጠው ለአንድ ጊዜ ብቻ
ነው።
2.7.2.11. አንድ የሙከራ ቅጥሩን ያላጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ አሁን እየሠራ ከሚገኝበት
መ/ቤት ወደ ሌላ የመንግስት መ/ቤት በወጣ የቅጥር ማስታወቂያ ላይ በውድድር
አግባብ መቀጠር አይችሉም፣ ሆኖም የሙከራ ቅጥሩን ሳያጠናቅቅ በሌላ የመንግስት
መ/ቤት ተቀጥሮ ቢገኝ ቅጥሩ ይሰረዛል።
2.7.2.12. ማንኛውም የመንግስት ሠራተኛ በሚሠራበት መ/ቤት በቅጥር አግባብ ተወዳድሮ
ሊቀጠር አይችልም። ይህም ማለት አንድ ዞን ትምህርት መምሪያ ላይ እየሠራ ያለ
ሠራተኛ በዚያው ዞን ትምህርት መምሪያ ውስጥ በሚወጣ ቅጥር ሊወዳደር
አይችልም፤ ሆኖም ከቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ወደ እናት መስሪያ ቤት እንዲሁም
ከእናት መ/ቤት ወደ ቅርንጫፍ መ/ቤት እንዳይቀጠር አይከለክልም፣

33
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

2.7.2.13. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.7.2.12 የተጠቀሰው ቢኖርም የቅጥር ማስታወቂያ ከመውጣቱ
አንድ ወር በፊት በእጁ ህጋዊ መልቀቂያ የያዘ ማንኛውም የመንግስት ሠራተኛ
እየሠራ ባለበት መ/ቤት ውስጥ ተመልሶ በቅጥር አግባብ ተወዳድሮ ሊቀጠር ይችላል፣
2.7.2.14. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.7.2.11 የተገለፀው ቢኖርም ከፍተኛ የትምህርት ደረጃ ይዘው
ከትምህርት ደረጃቸው መነሻ ደመወዝ በታች የተቀጠሩ ሠራተኞች የሙከራ
ቅጥራቸውን ሳያጠናቅቁ ለቀው ወደ ሌላ መ/ቤት የያዙት የትምህርት ደረጃ መነሻ
ደመወዝ እና ከዚያ በላይ የሚያስከፍል የሥራ መደብ ላይ ሊቀጠሩ ይችላሉ፣
2.7.2.15. በመንግስት ስፖንሰር አድራጊነት የረዥም ጊዜ የትምህርት ዕድል አግኝተው እየተማሩ
ያሉ እንዲሁም በአንድ የመንግስት መ/ቤት በቋሚነት የተቀጠረ የመንግስት ሰራተኛ
በተመሳሳይ ጊዜ በሌላ የመንግስት መ/ቤት በቋሚነት በመቀጠር በሁለት የመ/ቤቶች
ላይ መስራት አይችልም።
2.7.2.16. የዕድገት መሰላል ተጠቃሚ በሚያደርጉ የስራ መደቦች ላይ ባለሙያዎች /ሰራተኞች
ሲቀጠሩ በየሙያ ተዋረዳቸው ደረጃና ደመወዝ ላይ ቅጥር የሚፈፀም ይሆናል።
2.7.2.17. የጤና ባለሙያዎች ቅጥር በሚፍጸምበት ጊዜም የጤና ባለሙያው በመንግስታዊም
ሆነ መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋም አገልግሎ ወደ መንግስታዊ መስሪያ ቤት ወይም
ጤና ተቋም ሲገባ በሰለጠነበት የጤና ሙያ አገልግሎት ስለመስጠቱና የመንግስት
ግብር ስለመክፈሉ ማረጋገጫ ካቀረበ አገልግሎቱ ተይዞ ባለው ክፍት የስራ መደብ
ላይ ሊቀጠር ይችላል።
2.7.2.18. በተለያዩ ምክንያቶች ደርሶበት ከነበረው ከፍ ያለ የሥራ ደረጃ ሥራ ለቆ እንደገና
በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ዝቅ ብሎ በሌላ የመንግስት መሠሪያ ቤት ሥራ የተቀጠረ
የጤና ባለሙያ የሙከራ ቅጥር ጊዜውን እንዳጠናቀቀ ቀድሞ ደርሶበት ወደነበረው
ደረጃ ከፍ ተደርጎ ደመወዙ እንዲስተካከል ይደረጋል።
2.7.2.19. የቀበሌ ልማት ባለሙያዎች የስራ መደብ ክፍት ሆኖ ለስምሪት የሚፈለግ ከሆነ በስራ
መደቡ ተዋረድ ስምሪት እንዲፈጸም ይደረጋል።

2.8. ሠራተኞችን በታሣቢ ስለመቅጠር፣

2.8.1. መ/ቤቶች አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኙት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ዲፕሎማና ከዚያ በላይ
የትምህርት ደረጃ ያላቸው እና ምንም የስራ ልምድ የሌላቸውን አመልካቾችን በታሳቢ
ቀጥሮ ማሰራት ይቻላል። ሆኖም ዲፕሎማ የትምህርት ደረጃ ያላቸውን አመልካቾችን

34
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

በታሳቢ መቅጠር የሚቻለው ዲፕሎማ በሚጠይቁ የስራ መደቦች ላይ ብቻ ነው


ይሁን እንጅ ዳይሬክተር/ቡድን መሪ/አስተባባሪ የስራ መደቦችን በታሳቢ ቅጥር
ማሟላት አይቻልም።
2.8.2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2.8.1 መሠረት የሥራ ልምድ የሌላቸውን አዲስ ምሩቃን
ብቻ ለመቅጠር በወጣ ማስታወቂያ ሥራ እያላቸው ሥራ የለንም በማለት የተቀጠሩ
ሠራተኞች ስህተቱ በተደረሰበት በማንኛውም ጊዜ ቅጥራቸው የሚሰረዝ ይሆናል።
በተጭበረበረ መንገድ ተቀጥረው ያገለገሉበት የሥራ ልምድም በሥራ ልምድ
ማስረጃነት አይያዝም።
2.8.3. በታሣቢ የተቀጠሩም ሆነ በታሣቢ የተመደቡ ሠራተኞች በታሣቢ የተቀጠሩበትን
ወይም የተመደቡበትን የሥራ ደረጃ ጥቅም የሚያገኙት በደረጃ ዕድገት አግባብ
በሚሠሩበት መ/ቤት ብቻ ከሚገኙ ሠራተኞች ጋር እኩል ተወዳድረው ሲያሸንፉ ብቻ
ይሆናል። ለምሣሌ፡- በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ታሣቢ የተቀጠረ ሠራተኛ በሥራ መደቡ
ላይ የደረጃ ዕድገት በሚወጣበት ጊዜ ሊወዳደሩ የሚችሉት በቢሮው ውስጥ የሚሠሩ
ሠራተኞች ብቻ ይሆናሉ ማለት ነው።
2.8.4. ዲግሪና ከዚያ በላይ በሆነ የትምህርት ደረጃ ከዩኒቨርስቲ ተመርቀው እንደወጡ
በተማሩበት የትምህርት ደረጃ ልክ የሚመጥናቸው የስራ መደብ በማጣት ደረጃ VII
እና በታች በሆኑ የስራ መደቦች ላይ የተቀጠሩ እንዲሁም በቋሚነት መቀጠር
ባለመቻላቸው በጊዚያዊነት የተቀጠሩ ሠራተኞች ምንም ስራ ለሌላቸው ለአዲስ
ምሩቃን በሚወጡ የቅጥር ማስታዎቂያዎች ተወዳድረው ሊቀጠሩ ይችላሉ። በስራ
ላይ ሁነው ዲግሪና በላይ የትምህርት ደረጃቸውን ያሻሻሉ ሰራተኞች ያሻሻሸሉት
የትምህርት ደረጃ መነሻ ደመወዝ ካልደረሱበት በትምህርት ደረጃ መነሻ ደመወዝ
በሚወጡ የቅጥር ማስታወቂያወች ለመወዳደር የማይከለከሉ ይሆናል።

2.9. የመምረጫ ፈተና፣

2.9.1. የቅጥር ፈተናዎች የሚዘጋጁት በሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን


ባለሙያዎች (እንደአስፈላጊነቱ የውጭ ባለሙያ በመጋበዝ) ይሆናል፤ የመፈተንና
የማረም ተግባርም የሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሬክተር/ ቡድን ባለሙያዎች ነው፤
ሆኖም ፈተናው ከዳይሬክቶሬቱ/ቡድኑ ውጭ በሆነ ባለሙያ የተዘጋጀ ከሆነ የማረሙ
ተግባርም ፈተናውን ባዘጋጀው ባለሙያና በዳይሬክቶሬቱ/በቡድኑ ባለሙያዎች በጋራ

35
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ይከናወናል፤ የተወዳዳሪዎች የፈተና ውጤትም በአራሚዎች ፊርማ መረጋገጥ


ይኖርበታል፣
2.9.2. የፈተናው ይዘት፡-

ሀ/ የሥራ መደቡን ተግባርና ኃላፊነት በሚገባ ለመወጣት ከተወዳዳሪዎች የሚፈለገውን


እውቀት (Knowledge)፣ ችሎታና ብቃት(Skill and competence) ለመመዘን
የሚያስችል፣

ለ/ የተወዳዳሪዎችን የለውጥ ፍላጐትና ተነሣሽነት ሊመዝን የሚችልና፣

ሐ/ ለሁሉም ተወዳዳሪዎች ተመሣሣይ ሆኖ ለእያንዳንዳቸው እኩል ጊዜ የሚሰጥ መሆን


አለበት።

2.9.3. የመምረጫ ፈተና የሚሰጠው ምዝገባው በተጠናቀቀ በሚቀጥለው የሥራ ቀን


ይሆናል፤ ይህም እንደሚሆን አስቀድሞ በወጣው የቅጥር ማስታወቂያ መገለፅ
ይኖርበታል።

2.10. ምርጫን ማጠናቀቅ፣

እጩ ተወዳዳሪዎችን አስመልክቶ በምርጫው ሂደት የተሰበሰቡ መረጃዎች ተጠቃለው


ይጠናቀራሉ፤ በዚህም መሠረት፡-

2.10.1. የሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን ምዝገባው በተጠናቀቀ በሦስት የሥራ
ቀናት ውስጥ ፤ የሥራ መደቡ ተያዥ የሚያስፈልገው ከሆነ ደግሞ በአምስት የሥራ
ቀናት የቅጥር ሂደቱን አጠናቆ ለተቀጣሪው የቅጥር ደብዳቤ በመስጠት ሥራ
እንዲጀምር ያደርጋል፤ ሆኖም ተወዳዳሪዎች በሌላ የመንግስት መስሪያ ቤት እየሠሩ
ያሉ ከሆነ ግን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ መልቀቂያ እንዲያመጡ ይደረጋል። ይህም
ሆኖ አንድ የመንግሥት ሠራተኛ በማንኛውም ጊዜ የአንድ ወር ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ
በመስጠት ሥራውን ሊለቅ ይችላል። ሆኖም መ/ቤቱ ሠራተኛውን በቀላሉ ሊተካው
የሚችል ከሆነ የአንድ ወሩን ጊዜ ሣይጠብቅ መልቀቂያውን ሊሰጠው ይችላል። ይሁን
እንጅ ሠራተኛው ለሥራው እጅግ አስፈላጊና በቀላሉ ለመተካት የማይቻል ሆኖ ሲገኝ
የሚሰራበት መ/ቤት ወደፊት ከሚቀጠርበት መ/ቤት ጋር በመስማማት የመልቀቂያውን
ጥያቄ ከሶስት ወር ለማይበልጥ ጊዜ ማራዘም የሚችለው ሰራተኛው ፍቃደኝነቱ ሲገልፅ

36
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ብቻ ይሆናል ። ነገር ግን ተቀባይ መ/ቤት የማይስማማ ከሆነ የሚለቀው መ/ቤት


በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ መልቀቂያውን የመስጠት ግዴታ አለበት ።
2.10.2. በቅጥር ወቅት የአሸናፊው ቅጥር በተለያየ ምክንያት ፈራሽ የተደረገ ከሆነና በቅጥሩ
ሂደት የተከሰተ የአሠራር ችግር እስከሌለ ድረስ እንደቅደም ተከተላቸው በተጠባባቂነት
የተያዙ ዕጩዎች ተጠርተው እንዲቀጠሩ ይደረጋል።

2.11. ውጤትን ስለማሣወቅ፣

2.11.1. የተመረጡ፣ ያልተመረጡና በተጠባባቂነት የሚያዙ ተወዳዳሪዎች ተለይተው


ውጤታቸው ፈተናው በተሰጠበት እለት በማስታወቂያ መገለፅ አለበት፤ ሆኖም
ውጤቱን በእለቱ መግለፅ የማያስችል አስገዳጅ ሁኔታ ካጋጠመ በሚቀጥለው ቀን
በማስታወቂያ መገለፅ ይኖርበታል፣
2.11.2. በአንቀጽ 1.3 ከንዑስ አንቀጽ 1.3.4.2 እስከ ንዑስ አንቀጽ 1.3.4.5 ድረስ የተጠቀሰው
እንደተጠበቀ ሆኖ በተጨማሪ መ/ቤቱ በደረጃ ዕድገትና በውስጥ ዝውውር ማሸፈን
ካልፈለገ በስተቀር በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2.11.1 መሠረት በተጠባባቂነት የተያዙ
ተወዳዳሪዎች የበጀት ዓመትን ሣይመለከት በስድስት ወር ውስጥ ተጠባባቂ የሆኑበት
የሥራ መደብም ሆነ ሌላ በሙያውና በሥራ ደረጃው፣ በሥራ መደቡ መጠሪያ
ተመሣሣይ የሥራ መደብ ሲገኝ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ጥሪ ተደርጐላቸው
እንዲቀጠሩ ይደረጋል፤ በተጠባባቂ የተያዙ እጩዎች ጥሪ ተደርጐላቸው መገኘት
ካልቻሉ ወይም የጊዜ ገደቡ ካላለፈ በስተቀር ተጠባባቂ በተያዘበት ተመሣሣይ ሥራ
መደብ ላይ ሌላ የቅጥርም ሆነ የውጭ ዝውውር ማስታወቂያ አውጥቶ ስምሪት
መፈፀም አይቻልም፣
2.11.3. በንዑስ አንቀጽ 2.11 በን/አንቀጽ 2.11.2 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ በአንድ የቅጥር
ማስታወቂያ ተወዳድሮ በተጠባባቂነት የተመዘገበ ዕጩ የተወዳደረበት የሥራ መደብ
ደረጃው ቢያድግ የስራ መደቡ መጠሪያና ተግባር እስካልተቀየረ ድረስ እንዲሁም የስራ
መደቡ መጠሪያ ቢቀየርም ተግባሩ እስካልተቀየረ ድረስ ተጠባባቂው ያደገውን የስራ
ደረጃና ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ እስካሟላ ድረስ የተጠባባቂ ጥሪ ተደርጐ ሊቀጠር
ይችላል።ሆኖም ማስረጃው በውድድሩ ጊዜ የቀረበ መሆን አለበት። ተጠባባቂው የስራ
መደቡን የማያሟላ ከሆነ ጥሪ አይደረግለትም።

37
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

2.11.4. በአንድ የቅጥር ማስታወቂያ ተወዳድሮ የተቀጠረ በሙከራ ላይ እያለም ሆነ ቋሚ


ሰራተኛ ከሆነ በኋላ የሥራ መደብ ደረጃው ቢያድግ የስራ መደቡ መጠሪያና ተግባር
እስካልተቀየረ ድረስ እንዲሁም የስራ መደቡ መጠሪያ ቢቀየርም ተግባሩ እስካልተቀየረ
ድረስ የሥራ ደረጃውን ተፈላጊ ችሎታ የሚያሟላ ከሆነ ያደገውን ደረጃ ጥቅም
ይሰጠዋል።ሆኖም ማስረጃው በውድድሩ ጊዜ የቀረበ መሆን አለበት።የተቀጠረው
ባለሙያ የተሻሻለውን ደረጃ ተፈላጊ ችሎታ የማያሟላ ከሆነና በአንድ አመት ውስጥ
የስራ ደረጃውን ተፈላጊ ችሎታ የሚያሟላ ከሆነ በተጠባባቂነት ተመድቦ የስራ መደቡን
ደረጃ ጥቅም ያለውድድር በሚያሟላበት ጊዜ የሚያገኘው ይሆናል ። በአንድ አመት
ውስጥ የማያሟላ ከሆነ ግን በታሣቢ እንዲመደብ ተደርጐ የስራ ደረጃውን ጥቅም
የሚያገኘው በደረጃ እድገት ከሌሎች ሰራተኞች ጋር ተወዳድሮ ሲያሸንፍ ብቻ ይሆናል።
2.11.5. ቀጣሪው አካል ወይም የሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን አንድ እስከሆነ
ድረስ ለአንድ መስሪያ ቤት ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.11.2 መሠረት አስቀድሞ የተያዘን
ተጠባባቂ ለሌሎች መስሪያ ቤቶች ጠርቶ የመቅጠር ግዴታ አለበት፤ ሆኖም አስቀድሞ
ቅጥር የተፈፀመበትና አሁን ተጠባባቂ የሚጠራበት ተመሳሳይ የሥራ መደብ
መጠሪያና ደረጃ መሆን ይኖርበታል።
2.11.6. ለአንድ የሥራ መደብ ለተካሄደ ቅጥር በተጠባባቂነት የሚያዙ እጩዎችን ቁጥር ብዛት
እያንዳንዱ የሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን ይወስናል፤ ዝቅተኛ የማለፊያ
ነጥቡን ያገኙ በቂ ተወዳዳሪዎች እስካሉ ድረስ በአንድ የሥራ መደብ በተጠባባቂነት
የሚያዙ ተወዳዳሪዎች ቁጥር ከሦስት ማነስ አይኖርበትም፤ አስቀድሞ ያልተያዘን
እጩ የሥራ መደብ ሲገኝ ጥሪ አድርጐ መቅጠር አይቻልም፣
2.11.7. መ/ቤቶች ለተጠባባቂዎች ጥሪ ሲያደርጉ ለ3 ተከታታይ የሥራ ቀናት በአየር ላይ
የሚቆይ ማስታወቂያ በማውጣት በመ/ቤቱ ውስጥና ከመ/ቤቱ ውጭ በማስታወቂያ
ሠሌዳ ላይ መለጠፍ ይኖርባቸዋል።

2.12. ተመራጭ ተወዳዳሪን ወደ ሥራ ስለማሠማራት፣

2.12.1. ተመራጭ ተወዳዳሪን ወደ ሥራ የማሠማራት ተግባር የሚከናወነው የሰው ኃብት


አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን ሆኖ፣

38
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ሀ/ በወቅቱ የመንግስት ሠራተኛ የሆኑም ሆነ ያልሆኑ ተመራጮች ምርጫው


እንደተጠናቀቀ በማስታወቂያ ሲጠሩ በጊዜ ገደቡ ውስጥ ሪፖርት ማድረግ አለባቸው፤
የጥሪ ማስታወቂያውም ለ2 የሥራ ቀናት የሚቆይ ይሆናል፣

ለ/ የዚህ ንዑስ አንቀጽ ፊደል ተራ ሀ ቢኖርም ተመራጭ ተወዳዳሪዎች በሌላ የመንግስት


መ/ቤት ቋሚ የመንግስት ሠራተኛ ሆነው መልቀቂያ ሣይዙ የተወዳደሩ ከሆነ ሪፖርት
የሚያደርጉበት ጊዜ መልቀቂያ ባመጣበት ሶስት ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ይሆናል፣

ሐ/ በዚህ ንዑስ አንቀጽ ፊደል ተራ ሀ እና ለ የተጠቀሱት የሪፖርት ማድረጊያ ጊዜያት


ካለፉ በኋላ ሪፖርት የሚያደርጉ ተቀጣሪዎች ተቀባይነት አያገኙም በምትካቸው ዝቅተኛ
ተፈላጊ ችሎታውን አሟልተው በተጠባባቂነት የተመዘገቡ እጩዎች እንደቅደም
ተከተላቸው በማስታወቂያ ተጠርተው እንዲቀጠሩ ይደረጋል፣

መ/ አንድ መ/ቤት ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ በተደረገ ውድድር አሸናፊው በሌላ


የመንግስት መ/ቤት ሲሰራ የቆየና የተወዳደረበት የሥራ መደብ ቀደም ብሎ ሲከፈለው
ከቆየው ደመወዝ ዝቅ ያለ ከሆነ የሚከፈለው የወር ደመወዝ በቅጥር ማስታወቂያው ላይ
የተገለፀው ደመወዝ ይሆናል፤ የሥራ መደቡ ደረጃ ተመሣሣይ ቢሆንም በእርከን አገኘው
የነበረ ጥቅም ነው በሚል በአዲሱ መ/ቤት እንዲከበርለት መጠየቅ አይችልም፣

ሠ/ በቅጥር አሸናፊ ለሆነ ተወዳዳሪ ደመወዝ የሚታሰበው ቅጥሩ ከፀደቀበት ቀን ጀምሮ


ይሆናል፤መልቂቂያ ሳይዙ በስራ ላይ እያሉ የተቀጠሩ ከሆነ ደመወዝ የሚታሰበው
መልቀቂያ ካመጣበት ጊዜ ጀምሮ ይሆናል። በተለያየ ምክንያት በክልልና በዞን ተቀጥረው
ወደ ታች የሚላኩ ሠራተኞች ቢኖሩ ደመወዝ የሚታሰብላቸው ከተቀጠሩበት ቀን ጀምሮ
ሲሆን ይህንንም ላኪው አካል ከመቼ ጀምሮ እንደተቀጠሩ ጠቅሶ በደብዳቤ ያሣውቃል፤
ሆኖም ያለ በቂ ምክንያት ወይም አሠሪ መስሪያ ቤታቸውን ፈቃድ ሣይጠይቁ ዘግይተው
ወደ ሥራ የሚመጡ ተቀጣሪዎች ካሉ ያልሠሩበት ጊዜ ደመወዝ ሊቆረጥባቸው ይችላል፤
ሆኖም በቅጥር ሂደቱ ላይ ቅሬታ ከቀረበ የቅጥር ጊዜውና ደመወዝ የሚታሰበው የቅሬታው
ውሣኔ ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ ይሆናል፣

ረ/ በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት የተከሰሰ የመንግስት ሠራተኛ በራሱ ፈቃድ ሥራውን


በመልቀቁ አገልግሎቱን አቋርጦ በሌላ በማናቸውም የክልል የመንግስት መ/ቤት ተመልሶ

39
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

የተቀጠረ እንደሆነ የተቋረጠው ክስ በቀድሞው መ/ቤት መታየቱ የሚቀጥል ሲሆን


አፈፃፀሙ ግን አዲስ በተቀጠረበት መ/ቤት ይሆናል፣

ሰ/ በቅጥር ወቅት በውድድሩ አሸናፊ በሆነው ተመራጭ ላይ እና በአፈፃፀም ሂደቱ ላይ


ቅሬታ ከቀረበ ለቀረበው ቅሬታ በሚመለከተው አካል ውሣኔ ከመሰጠቱ በፊት ቅሬታ
በቀረበበት ሥራ መደብ ላይ ቅጥር መፈፀም የለበትም። ሆኖም ውሳኔ ለመስጠት የቀጠሮው
ጊዜ አንድ ወርና ከዚያ በላይ የሚወስድና የስራው ባህሪ ጊዜ የማይሰጥ ሆኖ ሲገኝ
እንዳስፈላጊነቱ በጊዚያዊነት ቀጥሮ ማሰራት ይቻላል።

2.13. ተመራጭ ተወዳዳሪዎች የሚከተሉትን መረጃዎች ማሟላት አለባቸው፣

ሀ/ ከወንጀል ነፃ መሆናቸውን የሚያስረዳ የፖሊስ የጣት አሻራ፣

ለ/ ከመንግስት የጤና ጣቢያዎችና ሆስፒታሎች ወይም እውቅና ካላቸው የግል ሆስፒታሎች እና


የህክምና ማእከሎች የጤና ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት፣

ሐ/ ቃለ መኃላ እንዲፈፅሙና የህይወት ታሪክ ቅጽ እንዲሞሉ ይደረጋል፣

መ/ ከላይ በፊደል ሀ እና ሐ ላይ የተመለከቱት ቢኖሩም በውድድሩ አሸናፊ የሆነው በክልሉ


ውስጥ በቋሚነት ተቀጥሮ እየሠራ ያለ ሠራተኛ ከሆነ ማህደሩን ከነበረበት መ/ቤት ጠይቆ
ማስመጣት ካልሆነ በስተቀር እንደ አዲስ የህይወት ታሪክ ፎርምና ቃለ-መኃላ እንዲሞላ እንዲሁም
የጣት አሻራ እንዲያቀርብ አይደረግም፤ ይሁን እንጅ ቀድሞ ከነበረበት መ/ቤት የግል ማህደሩን
ማስመጣት ግዴታ ይሆናል፣

ሠ/ ከላይ በፊደል መ ላይ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በውድድር አሸናፊ የሆኑት ከክልሉ


ውጭ የመንግስት ሠራተኞች የነበሩ ከሆኑ ቃለ-መኃላና የጣት አሻራ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፤
ሆኖም ማህደራቸውን ማስመጣት እስከተቻለ ድረስ የህይወት ታሪክ ፎርም እንዲሞሉ
አይገደዱም፤ ለዚህም ሠራተኞች ከመቀጠራቸው በፊት የህይወት ታሪክ ፎርም ያላቸው መሆኑን
መ/ቤቱ ማረጋገጥ ይኖርበታል፣

ረ/ በውድድሩ አሸናፊ የሆኑት በክልሉ ውስጥም ሆነ ከክልሉ ውጭ ሲሠሩ የነበሩ ሠራተኞች


የህይወት ታሪክ ፎርም ያልሞሉ ከሆኑ እንደማንኛውም አዲስ ተቀጣሪ የጤና ማስረጃ፣ የጣት
አሻራ ውጤት ማቅረብና የህይወት ታሪክ ፎርምና ቃለ-መኃላ መሙላት ይጠበቅባቸዋል፣

40
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ሰ/ በቋሚነት ቀጥረው እያሠሯቸው የነበሩ ሠራተኞች በሌላ መ/ቤት በመቀጠራቸው ምክንያት


የግል ማህደራቸው ወደ አዲሱ መ/ቤት እንዲተላለፍ ቀጣሪው መ/ቤት ሲጠይቅ ነባሩ መ/ቤት
የሚፈልገው ማስረጃ ካለ ኮፒውን በማስቀረት የመላክ ግዴታ አለበት፣

ሸ/ በውድድር አሸናፊ የሆኑት የማህበራዊ ዋስትና ሽፋን ተጠቃሚ በሆኑ የመንግስት ልማት
ድርጅቶች በቋሚነት ያገለገሉ ሠራተኞች የነበሩ ከሆኑ ቃለ-መኃላና የጣት አሻራ ማቅረብ
ይጠበቅባቸዋል፤ ሆኖም ማህደራቸውን ማስመጣት እስከተቻለ ድረስ የህይወት ታሪክ ፎርም
እንዲሞሉ አይገደዱም፤ ለዚህም ሠራተኞች ከመቀጠራቸው በፊት የህይወት ታሪክ ፎርም
የሞሉና ያላቸው መሆኑን መ/ቤቱ ማረጋገጥ ይኖርበታል።

2.14. ተመራጭ ሠራተኛን ወደ ሥራ ስለማሠማራት፣ ማስተዋወቅና ግንዛቤ


ማስጨበጥ፣

ሀ/ ሠራተኞች ወደ ሥራ ከመሰማራታቸው በፊት በተቋሙ ራዕይ፣ ተልዕኮና እንዲሁም በሥራ


መደቡ የሥራ ዝርዝር መመሪያ ላይ አሠሪ መ/ቤቱ የአጭር ጊዜ ስልጠና ይሰጣል፣

ለ/ ሠራተኞች ወደ ሥራ ከመሠማራታቸው በፊት ለስድስት ወር የሙከራ ጊዜ መቀጠራቸውን


የሚገልፅ የቅጥር ደብዳቤና የሚያከናውኑት የሥራ ዝርዝር ይሰጣቸዋል፣

• የተቀጣሪውን ሠራተኛ ሙሉ ስም፣


• የሥራ መደቡን መጠሪያና የሚሠራበትን ዳይሬክቶሬት/ቡድንና የሥራ ደረጃ፣
• የሠራተኛውን ደመወዝ፣
• የመደብ መታወቂያ ቁጥር፣
• ሠራተኛው ሥራ የሚጀምርበትን ቀን፣ ወርና ዓ.ም መያዝ ይኖርበታል።

ሐ/ መ/ቤቶች ተመራጭ ተወዳዳሪን ወደ ሥራ ከማሠማራታቸው በፊት ስለሚሠራው ሥራ


በቂ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ይቻል ዘንድ በሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት/ቡድን
በተቀጠረበት ዳይሬክቶሬት/ቡድን አማካኝነት አጠር ያለ ገለፃ ይሰጣል፣

መ/ በአንድ መ/ቤት ውስጥ እንደ አዲስ የሚቀጠሩ፣ ከሌላ መ/ቤት በውጭ ዝውውር፣ በምደባ፣
በደረጃ ዕድገት በአንድ መ/ቤት ከአንድ ዳይሬክቶሬት/ቡድን ወደ ሌላ ዳይሬክቶሬት/ቡድን በውስጥ
ዝውውር፣ በደረጃ ዕድገት፣ በድልድል የሚመደቡ ሠራተኞች፣

• የመ/ቤቱን ራዕይ፣ ተልዕኮና እሴት፣

41
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

• የመ/ቤቱን ዋና ዋና ፖሊሲዎች፣ ደንቦች፣ የአፈፃፀም መመሪያዎችና አገልግሎቶች፣


• የመንግስትን ዋና ዋና ፖሊሲዎችና ስትራቴጅዎች፣
• ስለ ቡድን ሥራ ምንነትና ጠቀሜታ፣
• የሥራ ግንኙነት፣
• የተመደበበት የሥራ መደብን ተግባርና ኃላፊነት የሚገልፅ መረጃ፣
• የሠራተኛን ግዴታዎችና መብቶች የሚገልፁ ልዩ ልዩ መረጃዎችን እንዲያገኙና የሥራ
ማስጀመሪያ ትውውቅ እንዲሠጣቸው ይደረጋል፤ በተጨማሪም ከተቀጠሩበት
ዳይሬክቶሬት/ቡድንና ከሌሎች የመስሪያ ቤቱ ሠራተኞችና ኃላፊዎች ጋር እንዲተዋወቁ
መደረግ ይኖርበታል።

2.15. የሙከራ ጊዜ ቅጥር፣

2.15.1. በሙከራ ቅጥር ወቅት ሠራተኞች ስለ ሥራው በቂ እውቀት እንዲያገኙ ተገቢው


ስልጠናና ድጋፍ በተቀጠሩበት መ/ቤት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር/ቡድን መሪ
አማካይነት ይሰጣቸዋል፤ ሥራውን በአግባቡ ስለማከናወናቸው ክትትል እየተደረገ
የእቅድ አፈፃፀማቸው ይሞላል፣
2.15.2. ሠራተኞች በሙከራ የሚቆዩበት ጊዜ ስድስት ወር ሆኖ የእቅድ አፈፃፀማቸው
የሚመዘነው በየ3 ወሩ ይሆናል፣
2.15.3. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.15.2 የተገለፀው ቢኖርም ሠራተኛው በየ3 ወሩ የሚሞላለት
የ2 ጊዜ የእቅድ አፈፃፀም ውጤት አጥጋቢና በላይ ከሆነ ከሚሰራበት መ/ቤት
በሚቀርበው የእቅድ አፈፃፀም ውጤት መሠረት በሰው ሃብት አስተዳደር
ዳይሬክቶሬት/ቡድን የቋሚ ቅጥር ደብዳቤ ይሰጠዋል። ውጤቱ ከአጥጋቢ በታች ከሆነ
ግን የሙከራ ጊዜው ለተጨማሪ የሶስት ወር ሙከራ ጊዜ እንዲራዘምለት ይደረጋል።
2.15.4. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.15.3 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ በዘጠኝ ወሩ በሚሞላ ሶስት
የሙከራ ጊዜ የእቅድ አፈፃፀም ውጤቱ አጥጋቢና በላይ ከሆነ ሠራተኛው ከሚሰራበት
መ/ቤት በሚቀርበው የእቅድ አፈፃፀም ውጤት መሠረት በሰው ሃብት አስተዳደር
ዳይሬክቶሬት/ ቡድን የቋሚነት ደብዳቤ ይሰጠዋል። ይህም ሆኖ የእቅድ አፈፃፀሙ
ከአጥጋቢ በታች ከሆነ ከአሰሪው መ/ቤት በሚቀርበው የእቅድ አፈፃፀም ውጤት
መሠረት ያለ ተጨማሪ ስነ-ስርዓት በሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን
አማካኝነት እንዲሰናበት ይደረጋል።

42
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

2.15.5. ከላይ ከንዑስ አንቀጽ 2.15.2 - 2.15.4. የተገለፀው ቢኖርም በሙከራ ቅጥር ላይ
የሚገኝ ሠራተኛ የእቅድ አፈፃፀም ምዘና ውጤቱ ጊዜውን ጠብቆ ካልተሞላለት
የሚመለከተው የሥራ ኃላፊ የሚኖርበት ተጠያቂነት እንደተጠበቀ ሆኖ በአንድ ወር
ጊዜ ውስጥ የእቅድ አፈፃፀም እንዲሞላለት የሚደረግ ሲሆን ዘግይቶ በተሞላ የሥራ
አፈፃፀም ሠራተኞችን ማሰናበት አይቻልም፣
2.15.6. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.15.3 - 2.15.5 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ የሥራ አፈፃፀም
የሚሞላው አሰሪ መ/ቤት በወቅቱ ሞልቶ ለሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/
ቡድን ማቅረብ ግዴታ ሲሆን የሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት/ቡድን በሙከራ
ቅጥር ላይ ያለን ሠራተኛ እቅድ አፈፃፀሙ በወቅቱ ተሞልቶ ስለመላኩ የመከታተል
ግዴታና ኃላፊነት አለበት፣
2.15.7. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2.15.6 የተመለከተው ቢኖርም የሙከራ ጊዜያቸውን
አጥጋቢ እና በላይ በሆነ የእቅድ አፈፃፀም ውጤት ካጠናቀቁ በኋላ ደብዳቤ ሳይሰጣቸው
በሌላ መ/ቤት የሚመደቡ ሰራተኞች ቢኖሩ እንደ አዲስ የተመደቡበት ወይም
የተረከባቸው መ/ቤት ማህደራቸውን በመመርመር የቋሚነት ደብዳቤ ይሰጣቸዋል፤
ይህም በሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን አማካኝነት ይከናወናል።
2.15.8. የሙከራ ጊዚያቸውን አጥጋቢ እና በላይ በሆነ የእቅድ አፈፃፀም ውጤት ያጠናቀቁ
ሰራተኞች የሚሰጣቸው የቋሚነት ደብዳቤ ከተቀጠሩበት ቀን ጀምሮ ይሆናል።

ክፍል 3. የዝውውር አፈፃፀም መመሪያ፣


3.1. አመልካቾችን ለውድድር ስለመጋበዝ፣

3.1.1. ማንኛውም መ/ቤት በዝውውር የሚሸፈን ክፍት የሥራ መደብ ሲኖረው ማስታወቂያ
በማውጣት እጩ ተወዳዳሪዎችን መጋበዝ ይኖርበታል።
3.1.2. መ/ቤቶች የዝውውር ማስታወቂያዎችን በውስጥ የማስታወቂያ ሰሌዳዎች፣ በህዝብ
አደባባዮች በመለጠፍ አመልካቾችን መጋበዝ ይኖርባቸዋል። ሆኖም የውስጥ ዝውውር
ማስታወቂያዎች የሚለጠፉት በውስጥ የማስታወቂያ ሰሌዳ ብቻ ይሆናል።
3.1.3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3.1.2 ላይ የተገለፀው ቢኖርም መ/ቤቶች የውጭ ዝውውር
ማስታወቂያዎችን በጋዜጦች ወይም በኤሌክትሮኒክስ መገናኛ ብዙሃን እንዲወጡ
ማድረግ ይችላሉ። ሆኖም አይገደዱም።

43
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.1.4. የዝውውር ማስታወቂያው ይዘት በዚህ መመሪያ ቅጽ ሁለት ላይ ተመላክቷል።


3.1.5. ማስታወቂያው በአየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ፡-

ሀ/ የውስጥ ዝውውር ከሆነ ማስታወቂያው ለ2 ተከታታይ የስራ ቀናት ተለጥፎ ይቆያል።


ሆኖም ውድድሩን ያወጣው አካል ቅርንጫፍ መስሪያቤቶች ካሉት የማስታወቂያው የቆይታ ጊዜ
ለ7 ተከታታይ የስራ ቀናት ይሆናል።የሚወጡ የውስጥ ዝውውር ማስታወቂያዎችን የበታች
ቅርንጫፍ መ/ቤት ያላቸው የክልል ፣ የዞን ፣የሬጆፖሊታን ከተማ፣ የወረዳ ወይም የከተማ
አስተዳደር መ/ቤቶች የራሳቸውን አደረጃጀት መሰረት በማድረግ የሚወጡ የውስጥ ዝውውር
ማስታወቂያዎችን ለቅርንጫፎቻቸው በየደረጃው በሚገኘው የሲቪል ሰርቪስ መ/ቤት ወይም
ስምሪቱን በሚፈጽመው አካል አማካኝነት እንዲደርሳቸው ይደረጋል ። በተመሣሣይ ቅርንጫፍ
/ተጠሪ መ/ቤቶች ለእናት መ/ቤቶቻቸው የሚያወጧቸውን ማስታወቂያወች በየደረጃው በሚገኘው
የሲቪል ሰርቪስ መ/ቤት ወይም ስምሪቱን በሚፈጽመው አካል አማካኝነት እንዲደርሳቸው
ይደረጋሉ ።

ለ/ የውጭ ዝውውር ማስታወቂያ ለ7 ተከታታይ የስራ ቀናት ተለጥፎ እንዲቆይ ይደረጋል።

ሐ/ ማስታወቂያው የወጣበት ቀን አንድ ተብሎ የሚቆጠረው አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ


ሲሆን በማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ አየር ላይ የሚውለውም በፕሮቶኮል መዝገብ ወጭ በሆነበት ቀን
ይሆናል።

መ/ ማስታወቂያው በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ባሉት የስራ ቀናት ምዝገባው


ይካሄዳል።

3.1.6. ከንዑስ ቁጥር 3.1.1 – 3.1.5 ድረስ የተገለፀውን ተግባራት በአግባቡ መፈፀሙን
ስምሪቱ እንዲፈፀምለት የጠየቀው መ/ቤት/ ዳይሬክቶሬት/ ቡድን ክትትል ማድረግ
አለበት።

3.2. የማመልከቻ አቀባበል ሥርዓት፣

በሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን መረጋገጥ ያለባቸው

3.2.1. አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ የሚፈለግባቸውን ማስረጃዎች ማሟላታቸውን፣

44
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

3.2.2. አመልካቾች ከሌላ መ/ቤት የሚመጡ ከሆነ በመጣራት ላይ ያለ የዲስፕሊን ክስ


የሌለባቸው ስለመሆኑ እና የገንዘብና የንብረት ጉድለት የሌለባቸው መሆኑን የሚገልጽ
ማስረጃ ማቅረባቸውን።
3.2.3. ካሉበት መ/ቤት የስምምነት ደብዳቤ ማቅረባቸውን፣
3.2.4. ለክፍት የሥራ መደቡ በማስታወቂያ ለተጠየቁ ተፈላጊ ችሎታዎች የቀረቡት
መረጃዎች ትክክለኛ መሆናቸውን በማረጋገጥ በማስታወቂያው ላይ በተገለፀው የጊዜ
ገደብ መሠረት አመልካቾችን ይመዘግባል። ለዝውውሩ ፈተና የሚሰጥ ከሆነ
አመልካቾች የፈተናው እለት ማንነታቸውን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ በአካል
መቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

3.3. የሠራተኛ ምርጫ፣

3.3.1. ለአንድ ክፍት የሥራ መደብ የቀረቡ እጩ ተወዳዳሪዎች ምርጫ የሚፈፀመው በዚህ
መመሪያ አንቀጽ 2.5 በተደነገገው አግባብ ይሆናል።

3.4. ከሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን ባለሙያዎች የሚጠበቅ


ተግባርና ኃላፊነት፣

3.4.1. በዝውውር ጊዜ የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን ባለሙያ በዚህ መመሪያ
ክፍል ሁለት አንቀጽ 2.6 የተዘረዘሩት ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሯቸዋል።

3.5. የውስጥ ዝውውር ማወዳደሪያ መስፈርቶች፣

የውስጥ ዝውውር ውድድር በሚከተሉት መስፈርቶች የሚፈፀም ይሆናል።

3.5.1. የውስጥ ዝውውር የማወዳደሪያ መስፈርቶች፡-

ሀ/ ውጤት ተኮር 60%

ለ/ የስራ ልምድ 35%

ሐ/ የማህደር ጥራት 5%

45
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.5.2. ከላይ በአንቀጽ 3.5 ንዑስ አንቀጽ 3.5.1 በፊደል ተራ “ሀ” በውጤት ተኮር ማወዳደሪያ
መስፈርት መሠረት የሁለት ጊዜ የሠራተኞች የዕቅድ አፈፃፀም አማካይ ውጤት
በ0.6 ተባዝቶ የሚያዝ ሆኖ በስራ ላይ ሁነው ለሚቀጠሩት ግን የሙከራ ጊዚያቸውን
ከማጠናቀቃቸው በፊት በሌላ የመንግስት ተቋም የተሞላላቸውና የሙከራ ጊዚያቸውን
ሲያጠናቅቁ የተሞላላቸው የየሶስት ወሩ እንደ ስድስት ወር የእቅድ አፈጻጸም ውጤት
ተወስዶ የሚያዝላቸው ይሆናል። እንዲሁም በፊደል ተራ “ለ” የተገለፀው የሥራ
ልምድ የማወዳደሪያ መስፈርት አግባብ ያለው የሌለው ሳይባል የአንድ ዓመት
አገልግሎት በ0.875 ተባዝቶ የተገኘው ውጤት ይያዛል። ሆኖም የስራ አፈፃፀም ነጥብ
አያያዙ በደረጃ እድገት አፈፃፀም መመሪያ ክፍል 4 አንቀጽ 4.4.1 ከፊደል ተራ “ለ”
እስከ ፊደል ተራ “ረ” ድረስ ያሉትን አንድ በአንድ ተከትሎ ይፈጸማል። የማህደር
ጥራት አያያዝ ደግሞ በአንቀጽ 4.4.2 በተመላከተው ሠንጠረዥ ከተራ ቁጥር አንድ
እስከ አምስት የተደነገጉ ጉዳዮች ተፈፃሚ ይሆናሉ። በዝውውሩ አሸናፊ የሚሆነው
ሠራተኛ በአጠቃላይ ውጤት ቢያንስ 50%ና በላይ ማምጣት ይጠበቅበታል።

3.6. የውስጥ ዝውውር የስምሪት አፈፃፀም ፣

3.6.1. በአንድ መ/ቤት አደረጃጀት ውስጥ ከአንድ የስራ መደብ ወደሌላ የስራ መደብ ወይም
ከአንድ ዳይሬክተር/ቡድን ወደሌላ ዳይሬክተር/ቡድን ወይም ከዞን፣ከማዕከል፣
ከሬጆፖሊታን ከተሞች ወደ ክልል፣በተመሣሣይም ከክልል ወደ ዞን፣ ማዕከል፣
ሬጆፖሊታን ከተሞች እኩል ወደሆነ የሥራ ደረጃና ደመወዝ ዝውውር መፈጸም
ይቻላል።
3.6.2. አንድን የመንግሥት ሠራተኛ በተመሣሣይ የሥራ ደረጃና ደመወዝ ከአንድ የሥራ
መደብ እኩል ደረጃ ወዳለው ተመሣሣይ የስራ ደረጃና የደመወዝ መጠን አዛውሮ
መመደብ ይቻላል። ሆኖም ዝውውር ጠያቂው ሠራተኛ ደረጃው ተመሳሳይ ሆኖ አሁን
የሚከፈለው ደመወዝ ከስራ መደቡ መነሻ ደመወዝ ከፍ ያለ ከሆነ እስከ ሦስት እርከን
ያለውን የደመወዝ ልዩነት እንደያዘ ተቀባይ መ/ቤቱ ተቀብሎ ዝውውሩን የመፈፀምና
ልዩነቱንም የመክፈል ግዴታ ይኖርበታል። ሆኖም በእርከን የተገኘን ጥቅም ካልሆነ
በስተቀር አንድን ሠራተኛ ከያዘው የሥራ ደረጃ ከፍ ወይም ዝቅ አድርጐ ዝውውር
መፈፀም አይቻልም፡

46
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

3.6.3. ከላይ በንዑስ አንቀፅ 3.6.2 የተገለፀው ቢኖርም አንድ የመንግሥት መሥሪያ ቤት
ኃላፊ ለሥራው አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው አንድ የመንግሥት ሠራተኛን በዚያው
በመስሪያ ቤት ውስጥ እኩል በሆነ የሥራ ደረጃና ደመወዝ ወደ ሌላ የሥራ መደብ
ወይም ክፍት የስራ መደብ መኖሩ ተረጋግጦ የያዘውን ደመወዝ እንደያዘ እስከ
አንድ ደረጃ ዝቅ ወይም ከፍ ባለ ደረጃ ከአንድ ዳይሬክተር/ቡድን ወደ ሌላ
ዳይሬክተር/ቡድንና ከአንድ የሥራ መደብ ወደ ሌላ ሥራ መደብ በማዛወር ሊያሠራ
ይችላል ። ሆኖም ግን ዝውውር የሚፈፀምለት ሰራተኛ ለሚዛወርበት የስራ መደብ
ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ማሟላት ይጠበቅበታል። ነገርግን ከዳይሬክተር/ቡድን መሪ
ወደ ባለሙያ ወይም ከባለሙያ ወደ ዳይሬክተር/ቡድን መሪ አዛውሮ ማሰራት
አይቻልም።
3.6.4. የመንግሥት ሠራተኛ በጤና መታወክ ምክንያት በያዘው የሥራ መደብ ወይም ባለበት
የሥራ ቦታ ላይ ሊሠራ አለመቻሉ በመንግስት ሪፈራል/ስፔሻላይዝድ/ ሆስፒታል
የህክምና ማስረጃ ሲረጋገጥ፣

ሀ) በቅድሚያ በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብበት የሚችል ክፍት የሥራ መደብ ካለ በያዘው ደረጃና
ደመወዝ ፣

ለ) በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብ የሚችልበት ክፍት የሥራ መደብ ከሌለና ሠራተኛው ዝቅ ባለ


ደረጃ ላይ ለመሥራት ፈቃደኛነቱን በፁህፍ ሲያረጋግጥ እስከ ሁለት ደረጃና ደመወዝ ተቀንሶ፣
ወደ ሚስማማው የሥራ መደብ ወይም የሥራ ቦታ በቋሚነት ተዛውሮ ሊሰራ ይቻላል።

3.6.5. ከዞን ወደ መካከለኛ ከተማ(አነስተኛ ከተማና ወረዳ) ዝውውር መፈፀም ይቻላል።


ከወረዳ፣ ከአነስተኛ ከተማና ከመካከለኛ ከተማ ወደ ዞን ዝውውር መፈፀም ይቻላል።
ከሬጆፖሊታን ከተማ ወደ ክፍለ ከተማ ዝውውር መፈፀም ይቻላል። ከሳተላይት
ከተሞች ወደ ሬጆፖሊታንት እናት መ/ቤታቸው ዝውውር መፈፀም ይቻላል። ከክፍለ
ከተማ ወደ ሬጆፖሊታን ከተማ ዝውውር መፈፀም ይቻላል።

ከመካከለኛ ከተማ ፣ከአነስተኛ ከተማ እንዲሁም ከክፍለ ከተማ በስራቸው ወደሚገኙ


ተመሣሣይ ተቋማት ወይም የከተማ ቀበሌ ዝውውር መፈፀም ይቻላል። ከሬጆፖሊታን
ከተማ ቀበሌዎች ወደ ክፍለ ከተማ ዝውውር መፈፀም ይቻላል። ከወረዳ /ከከተማ
አስተዳደር ጽ/ቤቶች ወደ ገጠር ቀበሌ ተቋማት ዝውውር መፈፀም ይቻላል። ከገጠር

47
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ቀበሌ ተቋማት ወደ ወረዳ ጽ/ቤት ዝውውር መፈፀም ይቻላል። ከመሪ ማዘጋጃ ወደ


ወረዳ ከተማ ልማትና ቤቶች ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት ፤ዞን ወይም ሬጆፖሊታን ከተማ
ዝውውር መፈፀም ይቻላል። ከሬጆፖሊታን ከተማ ወይም ከዞን ወደ መሪ ማዘጋጃ
ዝውውር መፈፀም ይቻላል። ከንዑስ ማዘጋጃና ከታዳጊ ከተማ ወደ ወረዳ ከተማ
ልማትና ቤቶች ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት እንዲሁም የወረዳ ከተማ ወዳለው መሪ ማዘጋጃ
ቤት ዝውውር መፈፀም ይቻላል።
3.6.6. በት/ቤትና በጤና ጣቢያ የሚሰሩ የሰው ሃብት አስተዳደር ሠራተኞች ሊወዳደሩ
የሚችሉት በራሳቸው ተመሣሣይ ስራ መደብና ደረጃ ወደ ወረዳ፣መካከለኛ ከተማ
አስተዳደር ፣ አነስተኛ ከተማ አስተዳደሮች ወደ ክፍለ ከተማ ሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት
ይሆናል።
3.6.7. በት/ቤትና በጤና ጣቢያ የሚሰሩ የግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ሠራተኞች
ሊወዳደሩ የሚችሉት ወደ ግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ቡድን ሲሆን
በሬጆፖሊታን ከተሞች ላይ ካሉ ት/ቤቶችና ጤና ጣቢያዎች ወደ ክፍለ ከተማ ገንዘብና
ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ፣ በወረዳ ደረጃ ካሉ ት/ቤቶችና ጤና ጣቢያዎች ወደ ወረዳ
ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ፣ በመካከለኛ ከተማ አስተዳደር ደረጃ ወደ መካከለኛ
ከተማ አስተዳደሩ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤትና አገልግሎት ጸ/ቤት ላይ ወደ
ተደራጀው የግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ቡድን፣ በአነስተኛ ከተማ አስተዳደሮች
ላይ ያሉት ደግሞ ወደ አነስተኛ ከተማ አስተዳደሩ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብርር ጽ/ቤት
ይሆናል።
3.6.8. በት/ቤትና በጤና ጣቢያ ላይ የሚሰሩ ሌሎች ድጋፍ ሰጭ ሠራተኞች ሊወዳደሩ
የሚችሉት በተመሣሣይ ደረጃ ሲሆን በሬጆፖሊታን ከተሞች ላይ ካሉ ት/ቤቶችና
ጤና ጣቢያዎች ወደ ሬጆፖሊታን እናት መ/ቤታቸው ፣ በወረዳ ደረጃ ካሉ ት/ቤቶችና
ጤና ጣቢያዎች ወደ ወረዳው እናት መ/ቤታቸው ፣ በመካከለኛ ከተማ አስተዳደር
ደረጃ ወደ መካከለኛ ከተማ አስተዳደሩ እናት መ/ቤታቸው፣ በአነስተኛ ከተማ
አስተዳደሮች ላይ ያሉት ደግሞ ወደ አነስተኛ ከተማ እናት መ/ቤታቸው ፤ ከት/ቤት
ወደ ሌላ ት/ቤት ፣ ከጤና ጣቢያ ወደ ሌላ ጤና ጣቢያ ዝውውር የሚፈፀመው በክፍለ
ከተማ ውስጥ ብቻ ሲሆን በገጠር ወረዳና ከሬጆፖሊታን ያሉ ከተሞች ውጭ ያሉ
ከተማ አስተዳደሮች ውስጥ ያሉት ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ግን በወረዳው ውስጥ
ባሉት ት/ቤትና ጤና ጣቢያ ዝውውር የሚፈፀም ይሆናል።

48
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

3.6.9. ከላይ ከንዑስ አንቀጽ 3.6.1 እስከ 3.6.8 የተገለፀው ቢኖርም ከወረዳ ወረዳ እና ከዞን
ወደ ዞን፣ ከአንድ ከተማ አስተዳደር ወደ ሌላ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም አነስተኛና
መካከለኛ ከተማ አስተዳደሮች፣ ከወረዳ፣ ከአነስተኛና መካከለኛ ከተማ አስተዳደሮች
ወደ ክልል፣ ከሬጆፖሊታን ከተሞች ወደ ዞን፣ ከዞን ወደ ሬጆፖሊታን ከተሞች፣
ከአነስተኛና መካከለኛ ከተሞች ወደ ሬጆፖሊታን ከተሞች እንዲሁም ከወረዳ፣
ከአነስተኛና መካከለኛ ከተማ አስተዳደር፣ክፍለ ከተማ በታች ከሚገኙ ተቋማት ወደ
ዞን ወይም ሬጆፖሊታን ከተሞች በውስጥ ዝውውር አግባብ ስምሪት መፈፀም
አይቻልም።
3.6.10. ከንዑስ አንቀጽ 3.6.1 እስከ 3.6.9 የተመለከተው ቢኖርም የጋራ አገልግሎት እንዲሰጡ
በተደራጁ የስራ ዘርፎች ስር የሚገኙ ሠራተኞች/ባለሙያወች ዝቅተኛ ተፈላጊ
ችሎታውን እስካሟሉ ድረስ የጋራ አገልግሎት ወደሚሰጧቸው መ/ቤቶች እንዲሁም
በተጠቃሚ መ/ቤቶች ስር የሚገኙ ሁሉም ሠራተኞች/ባለሙያወች የጋራ አገልግሎት
በሚሰጡ የስራ ዘርፎች በውስጥ ዝውውር አግባብ ተመድበው ሊሰሩ ይችላሉ። ሆኖም
በተጠቃሚ መ/ቤቶች ውስጥ ያሉ ሁሉም ሠራተኞች/ባለሙያወች በየራሳቸው መ/ቤት
ካልሆነ በስተቀር ከአንዱ መ/ቤት ወደ ሌላ መ/ቤት በውስጥ ዝውውር አግባብ
ተወዳድረው ሊመደቡ አይችሉም።
3.6.11. በዞንና ወረዳ ሲቪል ሰርቪስ ስር የተደራጀውን የሰው ሃብት አስተዳደር ቡድንን
ለማገዝ ሲባል በፑል አስተባባሪ መ/ቤቶች የተመደቡ የሰው ኃብት አስተዳደር
ሠራተኞች በውስጥ ዝውውር አግባብ መወዳደር የሚችሉት ወደ ሲቪል ሰርቪስ
ጽ/ቤት እና የጋራ አገልግሎት ወደ ሚሰጡባቸው መ/ቤቶች መዛወር ይችላሉ ።
3.6.12. በዞንና ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ስር የተደራጀውን የግዥ ፋይናንስና
ንብረት አስተዳደር ቡድንን ለማገዝ ሲባል በፑል አስተባባሪ መ/ቤቶች የተመደቡ
የጠቅላላ አገልግሎት ኃላፊዎችና እና እቃ ግምጃ ቤት ኃላፊ ወደ ገንዘብና ኢኮኖሚ
ልማት ጽ/ቤት እና የጋራ አገልግሎት ወደ ሚሰጡባቸው መ/ቤቶች መዛወር ይችላሉ።
3.6.13. የአንድ የሰው ኃብት አስተዳደር ሰራተኛ የስራ መደብ ክፍት ቢሆንና ቦታውን በውስጥ
ዝውውር ለማስያዝ ከተፈለገ የስራ መደቡ የሰው ሃብት አስተዳደር ሠራተኛ ከሆነ
የሚወዳደሩት ሲቪል ሰርቪስ ውስጥ የሚሰሩ ሠራተኞች፣ ሌሎች የሰው ሃብት
አስተዳደር ሠራተኞችእና በፑል ተጠቃሚ መ/ቤቶች ውስጥ ያሉ ሠራተኞች፤
እንዲሁም የስራ መደቡ የእቃ ግምጃቤት ኃላፊ ወይም የጠቅላላ አገልግሎት ኃላፊ

49
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ከሆነ የሚወዳደሩት ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ውስጥ የሚሰሩ ሠራተኞች፣ ሌሎች


የየእቃ ግምጃቤት ኃላፊ እና በፑል ተጠቃሚ መ/ቤቶች ውስጥ ያሉ ሠራተኞች
ይሆናሉ።
3.6.14. ለአስተዳደር አመችነት ሲባል በአንድ መ/ቤት ውስጥ የተለያየ ተግባርና ኃላፊነት
ይዘው በተለያዩ ቡድኖች ውስጥ የሚሠሩ ሠራተኞች በመ/ቤታቸው በሚወጡ የውስጥ
ዝውውር ማስታዎቂዎች ተወዳድረው ሊዛወሩ ይችላሉ። ሆኖም ዝቅተኛ ተፈላጊ
ችሎታውን ግን ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።
3.6.15. በውጭ ዝውውር ከንዑስ አንቀጽ 3.7.6 እስከ 3.7.12 በተጠቀሱት ድንጋጌዎች
የቅድሚያ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ የተፈቀደላቸው ሠራተኞች በውስጥ ዝውውርም
በተመሣሣይ የቅድሚያ ዕድል ተጠቃሚ ይሆናሉ። ተጠቃሚ ሊሆኑ የሚችሉት
ከገጠር ቀበሌ ወደ ወረዳ ፤ ከወረዳ ወደ ዞን፤ ከዞን፣ ከማዕከል፣ ሬጆፖሊታን ከተሞች
ወደ ክልል ለሚደረግ ዝውውርና በተመሣሣይ በተደራጁ አደረጃጀቶች ብቻ የሚፈፀም
ይሆናል። ሆኖም ዝውውሩ በአንድ ከተማ ማዕከል የሚፈፀም ከሆነ የቅድሚያ እድል
ተጠቃሚ አይደረግም። ለምሣሌ ከባህርዳር ሬጆፖሊታን ከተማ ወደ ክልል መ/ቤቶች
ለሚደረግ ዝውውር ተጠቃሚ መሆን አይቻልም።
3.6.16. በውስጥ ዝውውር ውድድር ጊዜ ለሴቶች 3 ፤ ለሴት አካል ጉዳተኞች 5 እና ለወንድ
አካል ጉዳተኞች 4 ነጥብ ይሰጣል። ይህም ሆኖ ሴቶች ከወንዶች ጋር እኩል ነጥብ
ካገኙ ቅድሚያ ለሴቶች ይሰጣል። ሆኖም ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው ተወዳዳሪዎች እኩል
ነጥብ ካመጡ አሸናፊው በዚሁ መመሪያ አንቀጽ 2.7.2 ንዑስ አንቀጽ 2.7.2.3
በተገለፀው መሠረት ይለያል።
3.6.17. ከዲፕሎማ እስከ ደረጃ V የትምህርት ደረጃ ይዘው በማንኛውም የስምሪት ዓይነት
እስከ ባለሙያ III የስራ ደረጃ የተመደቡ ባለሙያወች የተመደቡበትን የስራ ደረጃ
ይዘው በተመሳሳይ ደመወዝና ደረጃ ከቦታ ቦታ በውስጥ ዝውውር መዛወር ይችላሉ።
3.6.18. የስራ ተዋረድ የተለያየ ማለትም አንዱ የባለሙያ ሌላኛው የሰራተኛ መደብ ቢሆንም
የስራ መደቡ ደረጃው አንድ እስከሆነ ድረስ እና ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ማሟላት
እስከተቻለ ድረስ ዝውውር መፈፀም ይቻላል።
3.6.19. የቀበሌ ስራ አስኪያጆች ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን አሟልተው እስከተገኙ ድረስ
በምልመላ መረጣ መመሪያ ክፍል 3 የውስጥ ዝውውር አፈጻጸም መሰረት የገጠር
ቀበሌ ስራ አስኪያጆች ወደ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ፣ የከተማ ቀበሌ ስራ አስኪያጆች

50
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ወደ ከንቲባ ጽ/ቤት ፣ በሪጆፖሊታን ከተሞች ስር ባሉ የከተማ ቀበሌ ስራ አስኪያጆች


ወደ ክፍለ ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ባሉ ሁሉም የስራ መደቦች የያዙትን የስራ
ደረጃ እና ደመወዝ እንደያዙ በተመሳሳይ የስራ ደረጃ እንዲዛወሩ ይደረጋል።

3.7. የውጭ ዝውውር

3.7.1. የውጭ ዝውውር ማወዳደሪያ መስፈርቶችና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች

ሀ/ የማወዳደሪያ መስፈርቱ ከ100% የሚያዝ ሲሆን፡-

ክፍት የስራ መደቡ የተግባር ፈተና የሚጠይቅ ከሆነ

1. የውጤት ተኮር 4ዐ%

2. የማህደር ጥራት 5%

3. የተግባር ፈተና 4ዐ%

4. የጽሁፍ ፈተና 15%

ክፍት የሥራ መደቡ የተግባር ፈተና የማይጠይቅ ከሆነ

1. የውጤት ተኮር 4ዐ%

2. የማህደር ጥራት 5

3. የጽሁፍ ፈተና 55%

ለ/ ከላይ በዝርዝር የተቀመጡትን መስፈርቶች መሠረት በማድረግ አሸናፊው ቢያንስ 50%


ውጤት ማምጣት ይጠበቅበታል።

ሐ/ በሾፌር ዝውውር ወቅት ፈተና የሚሰጠው በመንገድና ትራንስፖርት/ ቴክኒክና ሙያ


ኮሌጆች ብቻ ይሆናል ። ይህም ሆኖ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በሌለባቸው ወረዳወችና ቴክኒክና ሙያ
ኮሌጅ ያለባቸው ወረዳችም ሆነው ፈተና የመስጠት ፈቃድ የሌላቸው ከሆኑ በአቅራቢያ ወደ
ሚገኘውና የመፈተን ፍቃድ በተሰጠው የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ወይም ለዞን ሲቪል ስርቪስ
መመሪያ ውክልና በመስጠት ፈተናውን እንዲያስፈትኑ ይደረጋል ። ፈተናውን የሰጠው ተቋም
ውጤት ወደ 55٪ ተቀይሮ ከቀሪው 45٪ ማህደር ጥራትና የእቅድ አፈፃፀም ውጤት ጋር ተደምሮ

51
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

አሸናፊው ይለያል ። በአንድ ወረዳ ወይም ዞን የሚገኝ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ወይም


መ/ትራንስፖርት ላይ የሚሰሩ ሠራተኞች በተደጋጋሚ ፈተና እንዲያዘጋጁ የሚጋበዙ ከሆነና
የፈተና አሰጣጡ ላይ ጥያቄ የሚያስነሳ ከሆነ ከሌላ አካባቢ ፈታኝ በመጋበዝ ፈተናውን መስጠት
ይቻላል።

3.7.2. በአንድ የሥራ መደብ ላይ ለመወዳደር ከሚጠየቁ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታዎች በላይ
ማስረጃ ይዘው የሚቀርቡ ቢኖሩ ማስረጃው ተጨማሪ ነጥብ አያስገኝላቸውም ወይም
የትምህርት ደረጃና የአገልግሎት ዘመን የሚጠቅሙት ለመመዝገቢያነት ብቻ ነው።
3.7.3. በውጭ ዝውውር ውድድር ጊዜም ለሴቶች 3 ፤ ለሴት አካል ጉዳተኞች 5 እና ለወንድ
አካል ጉዳተኞች 4 ነጥብ ይሰጣል። ይህም ሆኖ ሴቶች ከወንዶች ጋር እኩል ነጥብ
ካገኙ ቅድሚያ ለሴቶች ይሰጣል። ሆኖም ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው ተወዳዳሪዎች እኩል
ነጥብ ካመጡ አሸናፊው በዚሁ መመሪያ አንቀጽ 2.7 ንዑስ አንቀጽ 2.7.2.3 በተገለፀው
መሠረት ይለያል።
3.7.4. በአባሪ ሦስት የተገለፁት የሥራ መደቦች የተግባር ፈተና የሚያስፈልጋቸው መሆኑ
እንደተጠበቀ ሆኖ ከተገለፁት ሙያዎች ጋር ተመሣሣይ የሥራ መደብ
በሚያጋጥምበት ጊዜ የተግባር ፈተና የሚያስፈልጋቸው የሥራ መደቦች የመለየት
ወይም የመወሰን ሃላፊነት የዝውውር ጥያቄውን ያቀረበው አካል እና የሰው ሃብት
አስተዳደር ቡድን በጋራ ይሆናል።
3.7.5. የሥራ መደቡ ካልታጠፈ ወይም መ/ቤቱ ካልተዘጋ በስተቀር በሙከራ ላይ ያለ
ሠራተኛ ከመ/ቤት መ/ቤት ሊዛወር አይችልም።

3.8. የቅድሚያ ዕድል ዝውውር ተጠቃሚዎች

3.8.1. በጤና ችግር ምክንያት ከመንግሥት ሪፈራል/ ስፔሻላይዝድ/ ሆስፒታል በሀኪሞች


ቦርድ በተረጋገጠ ማስረጃ የካንሰር፣ የኤችአይቪ ኤድስ ፣ የኩላሊት እጥበት
የሚደረግላቸው ህሙማን ፣ የአዕምሮ እና የልብ ህሙማን ስለመሆናቸው ማረጋገጫ
የሚያቀርቡ ሠራተኞች ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን እስካሟሉ ድረስ ከማንኛውም
ዝውውር ፈላጊ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል። ይህም ሆኖ ከሁለቱ አንዱ ባለትዳር ከሆነ
ቅድሚያ ለባለትዳሩ ይሰጣል። ከባለትዳሮች መካከል አካል ጉዳተኞች ካሉ ለአካል
ጉዳተኛ ተወዳዳሪ ቅድሚያ ይሰጣል። ከአካል ጉዳተኞቹ መካከል የተለያየ ጾታ ያላቸው
ከሆነ ለሴት ተወዳዳሪ አካል ጉዳተኛ ቅድሚያ ይሰጣል።ሆኖም የሚቀርበው የህክምና

52
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ማስረጃ ሠራተኛው በበሽታው ምክንያት አሁን በሚሰራበት ቦታ ላይ ሊቀጥል


የማይችልበትን ሁኔታና መሰል ጉዳዮችን በዝርዝር የሚገልጽ መሆን ይኖርበታል።
በተጨማሪም የህክምና ማስረጃው ከተሰጠ ከአንድ ዓመት ያልበለጠው /የታደሰ/ መሆን
አለበት።
3.8.2. በን/አንቀጽ 3.8.1 የተገለፁት የጤና ችግር ያለባቸው ሰራተኞች በሌሉበት ሁኔታ
በሌሎች በሽታዎች ምክንያት በጤና ችግር ከመንግሥት ሪፈራል/ ስፔሻላይዝድ/
ሆስፒታል በሀኪሞች ቦርድ በተረጋገጠ ህሙማን ስለመሆናቸው ማረጋገጫ
የሚያቀርቡ ሠራተኞች ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን እስካሟሉ ድረስ ቅድሚያ
ይሰጣቸዋል። ይህም ሆኖ ከዝውውር ፈላጊዎች መካከል ባለትዳር ካለ ቅድሚያ
ለባለትዳሩ ይሰጣል። ከባለትዳሮች መካከል አካል ጉዳተኞች ካሉ ለአካል ጉዳተኛ
ተወዳዳሪ ቅድሚያ ይሰጣል። ከአካል ጉዳተኞቹ መካከል የተለያየ ጾታ ያላቸው ከሆነ
ለሴት ተወዳዳሪ አካል ጉዳተኛ ቅድሚያ ይሰጣል።
3.8.3. ከላይ በንዑስ ን/አንቀጽ 3.8.1 እና 3.8.2 የተገለፀው ቢኖርም ሊዛወሩበት የሚችሉበት
ተመጣጣኝ የሥራ መደብ ባለመገኘቱ ለጊዜው ከተሰጣቸው የህክምና ቦርድ ማስረጃ
አንፃር ችግራቸው ያልተቀረፈላቸው ሠራተኞች የተሰጣቸው የህክምና ማስረጃ
የታደሰና ዘላቂነት ያለው ከሆነ ለአንድ ጊዜ ብቻ ተጠቅማችሁበታል በሚል ቀጣይ
ዝውውር በሚፈፀምበት ጊዜ ሊታገዱ አይገባም።
3.8.4. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.8.1 እና 3.8.2 ላይ የተመለከቱት ዝውውር ጠያቂዎች
በሌሉበት ሁኔታ በአደረጃጀት ለውጥ በመንግሥት ስራ ምክንያት ለተነጣጠሉ
ባለትዳሮች ቅድሚያ የሰጣል። ለተጋቢዎች የቅድሚያ እድል ሲሰጥ በመጀመሪያ
ባለትዳሮችን በጋራ እንዲኖሩ ለማድረግ የሚለው የሚቀድም ሲሆን ቀጥሎም
ለማቀራረብ ስራም ያገለግላል። ከባለትዳሮች መካከል ተወዳዳሪ አካል ጉዳተኞች ካሉ
ለተወዳዳሪ አካል ጉዳተኞች ቅድሚያ ይሰጣል። ተወዳዳሪዎች የተለያየ ፆታ ያላቸው
ከሆነ ለሴት አካል ጉዳተኛ ተወዳዳሪዎች ቅድሚያ ይሰጣል።
3.8.5. ከላይ ከንዑስ አንቀጽ 3.8.1 እስከ 3.8.4 ላይ የተመለከቱት ዝውውር ጠያቂዎች
በሌሉበት ሁኔታ በአደረጃጀት ለውጥ በመንግስት ስራ ምክንያት ከተነጣጠሉ
ባለትዳሮች ውጭ ለሆኑ ተጋቢዎች ቅድሚያ ይሰጣል። ከባለትዳሮች መካከል ተወዳዳሪ
አካል ጉዳተኞች ካሉ ለተወዳዳሪ አካል ጉዳተኞች ቅድሚያ ይሰጣል። ተወዳዳሪዎች
የተለያየ ጾታ ያላቸው ከሆነ ለሴት ተወዳዳሪዎች ቅድሚያ ይሰጣል።

53
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.8.6. ከላይ ከንዑስ አንቀጽ 3.8.1 እስከ 3.8.5 ላይ የተመለከቱት ዝውውር ጠያቂዎች
በሌሉበት ሁኔታ ለአካል ጉዳተኞች ቅድሚያ ይሰጣል። የተለያየ ጾታ ያላቸው ከሆነ
ለሴት ተወዳዳሪ አካል ጉዳተኞች ቅድሚያ ይሰጣል።
3.8.7. የሚቀርበው የጋብቻ ማስረጃ ህጋዊ ከሆነ የመንግስት ተቋም ወይም የሀይማኖት
ተቋም ወይም ከሀገር ሽማግሌዎች የተሰጠ እና መረጃው የዝውውር ማስታወቂያው
ከመውጣቱ በፊት ቢያንስ ከ6 ወር አስቀድሞ ዝውውሩ ከሚፈፀምለት ሰራተኛ የግል
ማህደር የተያያዘ ስለመሆኑ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርበታል። ለተጋቢዎች የቅድሚያ
እድል ሲሰጥ በመጀመሪያ ባለትዳሮችን በጋራ እንዲኖሩ ለማድረግ የሚለው የሚቀድም
ሲሆን ቀጥሎም ለማቀራረብ ስራም ያገለግላል።
3.8.8. በጋብቻ ዝውውር ሲፈፀም አመልካቾች የትዳር አጋራቸው የመንግሥት ሠራተኛ
በመሆን ባለመሆን ልዩነት ሳይደረግ ለመወዳደር እኩል ተጠቃሚነት ይኖራቸዋል።
የትዳር አጋራቸው በከተማው/በቀበሌው ነዋሪ ስለመሆናቸው የመንግሥት ሠራተኛ
ከሆኑ ከሚሰሩበት መ/ቤት የመንግሥት ሠራተኛ ካልሆኑ ከሚኖሩበት የቀበሌ
አስተዳደር ህጋዊ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡
3.8.9. ዝውውር ጠያቂዎች በሹመት ምክንያት ከትዳራቸው የተለያዩ ባለትዳሮች ከሆኑ
ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ማሟላታቸው እየተረጋገጠ ማስታወቂያ ማውጣት
ሳያስፈልግ በተመሳሳይ የሥራ ደረጃ ወይም ተመሳሳይ የስራ ደረጃ ከጠፋ እስከ አንድ
ደረጃ ክፍና ዝቅ በማድረግ የያዙትን ደመወዝ እንደያዙ በየደረጃው ባለው ሲቪል
ሰርቪስ መ/ቤት በኩል እንዲዛወሩ ይደረጋል። ሆነም በአንድ ደረጃ ከፍታ ዝውውር
የሚፈፀምለት የስራ ደረጃውን ጥቅም የሚያገኘው ከሌሎች ሰራተኞች ጋር ተወዳድረው
በደረጃ እድገት አግባብ ሲያሸንፉ ብቻ ይሆናል።
3.8.10. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.8.9 የተገለፀው ቢኖርም የተሿሚ የትዳር አጋር የሆነ ባለቤቱ
በወረዳው በሚገኙ ቀበሌዎች የምትሰራ ከሆነ ለተሿሚ የትዳር አጋር የተሰጠ
የቅድሚያ እድል ተጠቃሚ ይሆናል። ቁጥራቸው ከአንድ በላይ በሚሆንበት ጊዜ ግን
በውጭ ዝውውር መስፈርት መሠረት እርስ በርሳቸው ተወዳድረው አሸናፊው ቅድሚያ
የሚሰጠው ይሆናል።
3.8.11. ከላይ በንዑስ አንቀፅ 3.8.7 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ የቅድሚያ እድል የተሰጣቸው
ሠራተኞች ከሌሎች የቅድሚያ እድል ካልተሰጣቸው ሠራተኞች ጋር ለዝውውር
ውድድር ሲቀርቡ ያለ ፈተና በቀጥታ የሚዛወሩ ይሆናል። ሆኖም የቅድሚያ እድል

54
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ተጠቃሚዎች ቁጥራቸው ከአንድ በላይ በሚሆንበት ጊዜ እርስ በርሳቸው እንዲወዳደሩ


ይደረጋል።የሚወዳደሩትም በውጭ ዝውውር መስፈርት ይሆናል ።ለፈተና
የሚቀርቡት የቅድሚያ እድል ተጠቃሚ ተወዳዳሪወች ቁጥር በርካታ በሚሆንበት ጊዜ
ለቅጥር በተቀመጠው የተወዳደሪወች ቁጥር አግባብ የሚፈፀም ይሆናል ።
3.8.12. ዝውውሩ የሚጠይቃቸውን ሌሎች ቅድመ ሁኔታዎች ማሟላት እስከተቻለ ድረስ
ከአንድ የገጠር ቀበሌ ወደ ሌላ የገጠር ቀበሌ በጋብቻ ምክንያት ዝውውር መፈፀም
ይቻላል። ሆኖም የራሳቸው የዝውውር መመሪያ የወጣላቸውን ሠራተኞች
አይመለከትም።
3.8.13. የዝውውር የቅድሚያ እድል ተጠቃሚዎች የተጠቀሱትን የዝውውር መብቶች
ተጠቃሚ ሊሆኑ የሚችሉት ከሚሰሩበት የስራ አካባቢ ውጭ ለሚፈፀሙ ዝውውሮች
እንጅ እየሰሩበት ላሉበት የስራ ቦታ ውስጥ/ ከተማ በሚገኙ ከአንድ መ/ቤት ወደ
ሌሎች መ/ቤቶች ላይ ተፈፃሚነት አይኖረውም።

3.9. የምደባ ተጠቃሚዎች

3.9.1. ከመንግስት ሪፈራል/ስፔሻላይዝድ/ ሆስፒታሎች በቀረበ የህክምና ቦርድ ማስረጃ የሥራ


ዘርፋቸውን እንዲቀይሩ የሚገደዱበት ሁኔታ ሲያጋጥም፤ የሚሰሩባቸውን የስራ
ቦታዎች እንዲቀይሩ የሚገደዱ ሰራተኞች ሲያጋጥሙ በየደረጃው በሚገኘው ሲቪል
ሰርቪስ መ/ቤት አማካኝነት ፡-

ሀ) በቅድሚያ በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብበት የሚችል ክፍት የሥራ መደብ ካለ በያዘው ደረጃና
ደመወዝ ፣

ለ) በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብ የሚችልበት ክፍት የሥራ መደብ ከሌለና ሠራተኛው ዝቅ ባለ


ደረጃ ላይ ለመሥራት በጹህፍ ስምምነቱን የገለፀ ከሆነ እስከ ሁለት ደረጃና ደመወዝ ተቀንሶ፣
ወደ ሚስማማው የሥራ መደብ ወይም የሥራ ቦታ ተዛውሮ ሊሰራ ይቻላል። በአንድ ዞን
ውስጥ ከሚሰራበት ወረዳ ወደ ሌላ ወረዳ ወይም ከሚሰራበት ከተማ ወደ ሌላ ከተማ አስተዳደር
በዞን ሲቪል ሰርቪስ መምሪያ በኩል ተመድበው እንዲሰሩ ይደረጋል፣ ከአንድ ዞን ወደ ሌላ ዞን
የሚደረግ ምደባ ግን በክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በኩል ይፈፀማል፡

55
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.9.2. በጤና ችግር ምክንያት ባሉበት ቀበሌ መስራት እንደማይችሉ በ3 ሐኪሞች


የተረጋገጠ የህክምና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉም ካሉ ከቀበሌ ወደ ወረዳ መዛወር
ይቻላል።
3.9.3. በህይወት ለመኖር የደህንነት ስጋት ምክንያት ወይም የህግ ከለላ የሚያስፈልጋቸው
ሰራተኞች/ባለሙያወች ከ3ቱ ተቋማት ማለትም፡- ከዞን/ከወረዳ/ከተማ አስተዳደር/
ፖሊስ ጽ/ቤት፣ አስተዳደር ጽ/ቤት እና ሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት የተጣራና የተረጋገጠ
ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ሠራተኞችን በአንድ ዞን ውስጥ ከሚሰራበት ወረዳ ወደ
ሌላ ወረዳ ወይም ከሚሰራበት ከተማ ወደ ሌላ ከተማ አስተዳደር በዞን ሲቪል ሰርቪስ
መምሪያ በኩል ተመድበው እንዲሰሩ ይደረጋል፣ ከአንድ ዞን/ሬጆፖሊታን ከተማ ወደ
ሌላ ዞን/ሬጆፖሊታን ከተማ የሚደረግ ምደባ ግን በክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
በኩል ይፈፀማል፡ ምደባ የሚካሄደው በተመሳሳይ ባለበት የአስተዳደር እርከንና ከዚያ
በታች የአስተዳደር እርከን የሚፈፀም ይሆናል።
3.9.4. አንድ ሰራተኛ በራሱ ፍላጎት ዝቅ ባለ ደረጃ ላይ ለመሥራት በጹህፍ ስምምነቱን
የገለፀ ከሆነ እስከ አንድ የስራ ደረጃና ደመወዝ ተቀንሶ፣ ወደ ሚስማማው የሥራ
መደብ ወይም የሥራ ቦታ ተዛውሮ ሊሰራ ይቻላል። በአንድ ዞን ውስጥ ከሚሰራበት
ወረዳ ወደ ሌላ ወረዳ ወይም ከሚሰራበት ከተማ ወደ ሌላ ከተማ አስተዳደር በዞን
ሲቪል ሰርቪስ መምሪያ በኩል ተመድበው እንዲሰሩ ይደረጋል፣ ከአንድ
ዞን/ሬጆፖሊታን ከተማ ወደ ሌላ ዞን/ሬጆፖሊታን ከተማ የሚደረግ ምደባ ግን በክልሉ
ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በኩል ይፈፀማል።

3.10. በዝውውር አፈፃፀም የሚታዩ ሌሎች ጉዳዮች

3.10.1. በታሳቢ የተቀጠሩ ወይም የተመደቡ ሠራተኞች የሚከፈላቸውን ደመወዝ እንደያዙ


ከአንድ መስሪያ ቤት ወደ ሌላ መስሪያ ቤት በታሳቢ እስከተቀጠሩበት ወይም
እስከተመደቡበት የስራ ደረጃ ድረስ ሊዛወሩ ይችላሉ። ሆኖም የሚዛወሩበት የስራ
መደብ የሚጠይቀው የትምህርት ደረጃና ዝግጅት ሊኖራቸው ይገባል።
3.10.2. በካርየር የታቀፉ ሠራተኞች ከካርየር ውጭ ወደሆኑ የስራ መደቦች የሚዛወሩ ከሆነ
ለዝውውሩ በተሰጠው አቻ የስራ ደረጃ መነሻ ደመወዝ ላይ ብቻ ይሆናል፡-

56
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ሀ/ መምህራን ፤ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች ካላችው የስራ ኃላፊነት አንፃር የስራ ደረጃቸው


በልዩ ሁኔታ የተመዘነ ስለሆነ በተመደቡበት የስራ ቦታ ውጤታማ ሁነው እንዲሰሩ ይጠበቃል ።
ሆኖም የተመደቡበትን ቦታ ለቀው መ/ቤቶች በሚያወጠቸው የዝውውር ማስታወቂያ ተወዳድረው
ወደ ጽ/ቤት መግባት የሚፈልጉ ካሉ ለር/መምህራንና ሱፐር ቪዘሮቸ ከያዙት የስራ ደረጃ ሶስት
ደረጃ ተቀንሶ እንዲዛወሩ ይደረጋል ። መምህራን ደግሞ ከያዙት የስራ ደረጃ ሁለት ደረጃ ተቀንሶ
እንዲዛወሩ ይደረጋል ።

ለ/ የቀበሌ ልማት ባለሙያወች ማለትም የቀበሌ ግብርና ጽ/ቤት ኃላፊወች ፤ የእንስሳት ሀብት
ልማት፣ የሰብል ልማት፣ የተፈጥሮ ሀብት፣ የመስኖ፣ የእንስሳት ህክምና፤የእንስሳት አዳቃይ
ቴክኒሻኖች ፤ ኀብረት ስራ ማኀበራት አደራጅ እና የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም
ባለሙያዎችን ያካተተ ሲሆን የእነዚህ ሰራተኞችና ባለሙያዎች የስራ ደረጃ የተመዘነው በልዩ
ሁኔታ ያለባቸውን የስራ ጫናና የሚሰሩበትን አካባቢ ግምት ውስጥ ያስገባ በመሆኑ በተመደቡበት
ቦታ ላይ ሆነው እንዲሰሩ ይጠበቃል። ሆኖም የተመደቡበትን ቦታ ለቀው መ/ቤቶች
በሚያወጧቸው የዝውውር ማስታወቂያ ተወዳድረው ወደ ጽ/ቤት መግባት የሚፈልጉ ካሉ የጽ/ቤት
የሥራ ደረጃዎችን ከግምት ውስጥ በማስገባት መፈጸም ያለበት በመሆኑ የቀበሌ ግብርና
ባለሙያዎች ደረጃ XIV እና ደረጃ XV ላይ የተመደቡ ሠራተኞች ወደ ደረጃ XII መዘዋወር
የሚችሉ ሲሆን ደረጃ XII ላይ የተመደቡ ግን በቀጣይ የእድገት መሠላል ተጠቃሚ ሆነው ደረጃ
XIV ሲደርሱ ብቻ የሚስተናገዱ ይሆናል።

3.10.3. ሁለት የመንግስት ሠራተኞች በተመሳሳይ የስራ ደረጃ የሚገኙ ከሆነና አሰሪ መ/ቤቶች
እስከተስማሙ ድረስ ማስታወቂያ ማውጣት ሳያስፈልግ በፈቃደኝነት እርስ በእርስ
መዛወር ይችላሉ። ሆኖም ዝውውሩ በቅድሚያ ከመፈፀሙ በፊት ዝቅተኛ ተፈላጊ
ችሎታውን ማሟላታቸው በሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን በኩል
መረጋገጥ ይኖርበታል።
3.10.4. ከደረጃ I እስከ ደረጃ V የትምህርት ደረጃ ይዘው በማንኛውም የስምሪት ዓይነት እስከ
ባለሙያ III የስራ ደረጃ የተመደቡ ባለሙያወች የተመደቡበትን የስራ ደረጃ ይዘው
በተመሳሳይ ደመወዝና ደረጃ ከቦታ ቦታ በውጭ ዝውውር መዛወር ይችላሉ።
3.10.5. በውጭ ዝውውር በወጣ ማስታወቂያ የተመዘበገ ብቸኛ ተወዳደሪ ሆኖ ከቀረበ ያለፈተና
በቀጥታ ማዘወር ይችላሉ። ነገር ግን በልዩ ሙያ ሆኖ የተግባር ፈተና በሚጠይቁ
መደቦች ላይ ግን ዝውውሩ የሚፈፀመው በፈተና ይሆናል።

57
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.11. የክልል ክልል ዝውውር፣

3.11.1. ከሌላ ክልል ወደ አማራ ክልል ተዛውረው ለመስራት የሚፈልጉ ሠራተኞች


ጥያቄአቸውን የሚያቀርቡት ለሚቀበላቸው መስሪያ ቤት ሲሆን ተቀባዩ መ/ቤትም
የሚስማማ ከሆነ ለሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን ካሳወቀ በሰው ሃብት
አስተዳደር ዳይሪክቶሬት/ቡድን በኩል ለሚሰሩበት ክልል መስሪያቤት ስምምነት
በመስጠት እንዲመጡ ያደርጋል። ሆኖም ዝውውሩን ለመፈፀም በመታየት ላይ ያለና
ውሳኔ ያላገኘ የዲስፕሊን ክስ እንዲሁም ያልተተካ የንብረትና የገንዘብ ጉድለት
የሌለባቸው መሆን አለባቸው።
3.11.2. ከአማራ ክልል ወደ ሌላ ክልል በዝውውር መሄድ የሚፈልጉ ሠራተኞች ሲኖሩ
ለሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ማሳወቅ ሳያስፈልግ በአሰሪ መ/ቤታቸው ስምምነት ብቻ
የሚያልቅ ይሆናል። ሆኖም የሌሎች ክልሎች እና የፌደራል መ/ቤቶች ፍላጐት
እስከሆነ ድረስ ቢሮው በዝውውሩ ሊሳተፍ ይችላል።
3.11.3. በንዑስ አንቀጽ 3.11.1 መሠረት ከክልል ክልል ለሚደረግ ዝውውር ዝቅተኛ ተፈላጊ
ችሎታን ከማሟላት በስተቀር ለዝውውር ማወዳደሪያ ሆነው የተቀመጡት መስፈርቶች
አይመለከቷቸውም። ሆኖም በሚሰሩበት ክልል የዕቅድ አፈፃፀም ምዘና ካልኖረ
በስተቀር በዕቅድ አፈፃፀም ውጤታቸው አጥጋቢና በላይ ውጤት የሌላቸው ሠራተኞች
መዛወር አይችሉም። ሆኖም በሚሰሩበት ክልል የዕቅድ አፈፃፀም ምዘና እንደማይሰጥ
ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
3.11.4. አቻ የሆነ የስራ መደብ እስከተገኘና ተቀባዩ መ/ቤት እስከተስማማ ድረስ ዝቅተኛ
ተፈላጊ ችሎታውን ማሟላት ከቻሉ የሌላ ክልል ሠራተኞች ወደ አማራ ክልል መዛወር
ይችላሉ። ይህም የሚፈፀመው ክፍት የስራ መደቡ ባለበት መስሪያቤት ስምምነትና
ውሳኔ ሲሆን ዝውውር ጠያቂው ከሚዛወርበት የስራ ደረጃ መነሻ ደመወዝ በላይ
ቢሆንም የሥራ ደረጃው ተመሣሣይ ሆኖ ደመወዙን በእርከን ያገኘው ከሆነ እስከ
ሦስት እርከን ድረስ ብቻ ያለውን ልዩነት መከፈል ይኖርበታል።
3.11.5. ከሌላ ክልል ወደ አማራ ክልል የሚዛወሩ ሠራተኞች ማስታወቂያ ማውጣት
ሳያስፈልግ በማመልከቻ ብቻ ተዛውረው እንዲመደቡ ይደረጋል። ከክልል ክልል
ዝውውር ሲፈፀም ለሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ስምምነት መጠየቅ ሳያስፈልግ በላኪና
ተቀባይ መ/ቤት ስምምነት ብቻ የሚፈፀም ይሆናል።

58
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

3.11.6. ከንዑስ አንቀጽ 3.11.1 እስከ 3.11.5 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ በውጭ ዝውውር
በሚወጡ ማስታወቂያዎች መስፈርቶችን እና ለሥራ መደቡ የተጠየቀውን ዝቅተኛ
ተፈላጊ ችሎታ እስካሟሉ ድረስ መወዳደር ይችላሉ።
3.11.7. የስራ ተዋረድ የተለያየ ቢሆንም የስራ መደቡ ደረጃው አንድ እስከሆነ ድረስ እና
ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን እስካሟሉ ድረስ ዝውውር መፈፀም ይቻላል።

3.12. የትውስት ዝውውር፣

3.12.1. የትውስት ዝውውር በመንግስት መ/ቤቶች መካከል የሚፈፀም ሆኖ በትውስት


ዝውውር የስራ መደቦችን ማሟላት የሚቻለው በመጀመሪያ በመደበኛ የስምሪት
ዓይነቶች የስራ መደቡን ማሟላት ያልተቻለ መሆኑ ሲረጋገጥ ይሆናል። በስራ መደቡ
ላይ የሚዛወረው ሠራተኛም የሙከራ ጊዜውን የፈፀመና ቋሚ መሆን ይኖርበታል።
3.12.2. የትውስት ዝውውር የሚፈፀመው ዝውውር ጠያቂው መ/ቤት ለስራው አስፈላጊ ሆኖ
ሲገኝ ብቻ የሚፈልገውን ሠራተኛ ለይቶ ሠራተኛው ለሚሰራበት መ/ቤት ጥያቄ
ሲያቀርብና አሰሪው መ/ቤትም ሆነ የሚዛወረው ሠራተኛ ስምምነቱን ሲያረጋግጥ እና
የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በዝውውሩ ሲስማማ ብቻ ይሆናል። ዝውውር የተጠየቀለት
ሠራተኛም የሚዛወርበትን የስራ መደብ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ ማሟላት
የሚጠበቅበት ሆኖ የሚከፈለው ደመወዝ ቀደም ሲል የያዘው ደመወዝ ይሆናል።
3.12.3. ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ከመንግሥት ልማት
ድርጅት ወይም ከክልል መንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም መንግሥታዊ ካልሆነ
ድርጅት አንድን ሠራተኛ ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ በትውስት አዛውሮ ማሠራት
ይችላል። እንዲሁም የክልሉ መንግሥት በሀገር ወይም በሕዝብ ላይ የሚደርስ
ድንገተኛ አደጋን ለመከላከል ወይም አደጋው ያደረሰውን ጉዳት ለማስተካከል ሲባል
አንድን የመንግሥት ሠራተኛ በያዘው ደመወዝ ከክልሉ የመንግሥት መሥሪያ ቤት
ወደ ሌላ የፌዴራል ወይም የክልል መንግሥት መሥሪያ ቤት በፌዴራል ወይም
በክልሉ መንግሥት ጥያቄ መሠረት ወደ ክልል ወይም ፌዴራል መንግሥት መሥሪያ
ቤት ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ በትውስት አዛውሮ ማሰራትይቻላል። ከአንድ
ዓመት በኋላ ሠራተኛው ወደ ነበረበት መ/ቤት የመመለስ ግዴታ አለበት።

59
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.12.4. በትውስት የተዛወረው ሠራተኛ የውጤት ተኮር እቅድ አፈፃፀም ውጤት በትውስት
ወስዶ በሚያሰራው መ/ቤት አማካኝነት ተሞልቶ ለቀጣሪው መ/ቤት እንዲተላለፍ
ይደረጋል።
3.12.5. በትውስት የተዛወረ ሠራተኛ በሄደበት መ/ቤት ጥፋት ቢፈጽም የዲስፕሊን ክሱ
የሚታየው በቀጣሪው መ/ቤት አማካኝነት ይሆናል። በትውስት የወሰደው መ/ቤት
ደግሞ ተገቢ ማስረጃዎችን አደራጅቶ ለቀጣሪው መ/ቤት በወቅቱ የማስተላለፍ ግዴታ
አለበት።
3.12.6. ሰጭና ተቀባይ መ/ቤቶች በተለየ ሁኔታ ካልተስማሙ በስተቀር የሠራተኛው
ደመወዝም ሆነ ሌሎች ጥቅማጥቅሞች በተቀባዩ መ/ቤት የሚሸፈን ይሆናል።
3.12.7. በትውስት ሄዶ የቆየ ሠራተኛ ጊዜውን አጠናቆ ሲመለስ በነበረበት የስራ ደረጃና ሙያ
ወይም አቻ በሆነ ሙያ ተመድቦ እንዲሰራ ይደረጋል። ቀጣሪው መ/ቤትም ይህንኑ
በማሰብ ቅድሚያ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል።
3.12.8. በትውስት የተዛወረ ሠራተኛ በቀጣሪው መ/ቤት በሚወጣ የደረጃ እድገት ስልጠና
ወዘተ … ተሳታፊ ይሆናል።

3.13. ወደ ፕሮጀክት የሚደረግ ዝውውር፣

3.13.1. ወደ ፕሮጀክት የሚደረግ ዝውውር እንደሌሎች የዝውውር ዓይነቶች ሁሉ በፕሮጀክቱ


የተጠየቀውን ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታን ማሟላት የሚጠይቅ ሲሆን በዚህ መመሪያ
ውስጥ በውጭ ዝውውር የማወዳደሪያ መስፈርቶች በተቀመጠው አግባብ በውድድር
ይፈጸማል።ቢሆንም ግን ፕሮጀክቱ የተለየ መስፈርት በማውጣት ዝውውሩን
የሚፈፅም ከሆነ ፕሮጅክቱ ያዘጋጀው የማወዳደሪያ መስፈርት በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
አቅርቦ ሲፀድቅ ጥቅም ላይ ይውላል።
3.13.2. ዝውውሩ የተጠየቀለት ፕሮጀክት በክልሉ ውስጥ እንዲሰራ የተፈቀደለትና ህጋዊ
መሆኑ አስቀድሞ መረጋገጥ አለበት።
3.13.3. የዝውውሩ ጥያቄ ፕሮጀክቱን በሚያስተዳድረው መ/ቤት በኩል ለሲቪል ሰርቪስ
ኮሚሽን ቀርቦ ስምምነት ሲሰጥበት የሚፈፀም ሆኖ ዝውውሩ እንደሌሎች ስምሪቶች
ሁሉ በሰው ሃብት አስተዳደር ባለሙያዎች የሚፈፀም ይሆናል።
3.13.4. የፕሮጀክቱ ጊዜ በመራዘሙ ምክንያት ወደ ፕሮጀክቱ የተዛወረው ሠራተኛ በስራው
እንዲቀጥል ጥያቄ ከቀረበ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ስምምነት በመጠየቅ የሰው ሀብት

60
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

አስተዳደር ባለሙያዎች ከመ/ቤቱ ኃላፊ ጋር በመመካከር ሁኔታውን መርምረው


ሊያራዝሙለት ይችላሉ።
3.13.5. የፕሮጀክቱ ጊዜ ሲጠናቀቅ ሠራተኛው በነበረበት መስሪያቤት ተመልሶ ከዝውውሩ
በፊት ያገኝ የነበረውን ደመወዝ ይዞ /ባልነበረበት ወቅት የተደረገ አገር አቀፍ የደመወዝ
ጭማሪና የስራ ደረጃ ማስተካከያ ካለ ተስተካክሎለት/ ተመጣጣኝ በሆነ የሥራ መደብ
ላይ እንዲመደብ ይደረጋል።ሆኖም የተሸሻለውን ደረጃ ጥቅም የሚያገኘው ዝቅተኛ
ተፋለጊ ችሎታ ካሟላ ነው።
3.13.6. ወደ ፕሮጀክት የተዛወረው ሠራተኛ ጥፋት ቢፈጽም ክሱ የሚታየው ፕሮጀክቱን
በሚመራው መ/ቤት አማካኝነት ይሆናል። ሆኖም ከውሣኔው በኋላ በዝውውር
የወሰደው ፕሮጀክት ማስረጃዎችን አደራጅቶ ለቀጣሪው መ/ቤት ማስተላለፍ
ይኖርበታል።

3.14. በአሠሪና ሠራተኛ ህግ ከሚተዳደሩ የመንግሥት ድርጅቶችና መ/ቤቶች


እንዲሁም አግባብ ካላቸው ሌሎች የመንግስት ድርጅቶችና መ/ቤቶች በመንግስት
ሠራተኞች አዋጅ ወደ ሚተዳደሩ መ/ቤቶች የሚደረግ ዝውውር፣

3.14.1. የዚህ ዓይነት ዝውውር የሚፈጸመው አስቀድሞ በወጣ የውጭ ዝውውር ማስታወቂያ
መሠረት ሠራተኛው የሥራ መደቡን ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ እስካሟላ ድረስ የስራ
ደረጃ ተመሳሳይነት ባይኖረውም እንደማንኛውም ሠራተኛ በዚህ መመሪያ የውጭ
ዝውውር የማወዳደሪያ መስፈርቶች መሠረት ተወዳድሮ ሲያሸንፍ ይሆናል።
3.14.2. ሠራተኞው በነበረበት ህጋዊ ዕውቅና ያለው የግል፣ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆነ
መ/ቤት ውስጥ በቋሚነት የሚታወቅና ቋሚ ደመወዝ የሚከፈለው መሆን አለበት።
3.14.3. ሠራተኛው ይዞት የመጣው ደመወዝ ከሚዛወርበት የስራ መደብ ደመወዝ ጋር
የማይጣጣም /ከፍ ወይም ዝቅ/ ያለ ከሆነ ከተዛወረበት ጊዜ ጀምሮ

ሀ) ተቀባይ መ/ቤት በቂ በጀት ያለው ከሆነ ከሶስት እርከን ሳይበልጥ ወደሚቀጥለው እስኬል
አስተካክሎ መክፈል ይችላል።

ለ) ተቀባይ መ/ቤቱ በበጀት እጥረት ምክንያት የተቸገረ ከሆነና የሚዛወረው ሠራተኛ ፈቃደኛ
መሆኑን በጽሁፍ ካረጋገጠና መ/ቤቱም ይህንኑ ካረጋገጠ በስራ መደቡ መነሻ ደመወዝ ብቻ
ማዛወር ይቻላል።

61
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ሐ/ የሚዛወረው ሠራተኛ በነበረበት መ/ቤት በመጣራት ላይ ወይም ውሳኔ ያላገኘ የዲስፕሊን ክስ


ወይም የገንዘብና የንብረት ጉድለት የሌለበት መሆኑን ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርበታል።

መ/ የሚዛወረው ሠራተኛ ከተዛወረበት ጊዜ ጀምሮ ለመንግስት ሠራተኞች የሚከበረው መብት


ተጠቃሚና ለሚጣልበት ግዴታና ኃላፊነት ተገዥ ይሆናል።

ክፍል 4. የደረጃ እድገት አፈፃፀም፣


4.1. ለ ለውድድር ስለመጋበዝ

4.1.1. ማንኛውም ክፍት የስራ መደብ በደረጃ እድገት የሚሸፈነው በግልጽ ማስታወቂያ
አማካኝነት ይሆናል።
4.1.2. የደረጃ እድገት ማስታወቂያ የሚለጠፈው እንደ አስፈላጊነቱ በቅርንጫፍ መ/ቤቶችና
በተጠሪ ተቋማት በውስጥ የማስታወቂያ ሰሌዳዎች ይሆናል።
4.1.3. የደረጃ እድገት ማስታወቂያ ይዘት በዚህ መመሪያ ቅጽ ሁለት ላይ ተያይዟል።
4.1.4. ማስታወቂያው በአየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ

ሀ/ የደረጃ እድገት ማስታወቂያ በአየር ላይ የሚቆየው ለ2 ተከታታይ የስራ ቀናት ይሆናል።


ሆኖም ውድድሩን ያወጣው አካል ቅርንጫፍ መ/ቤቶች ፣ተጠሪ ተቋማት እና ለአሰራር አመቺነት
ሲባል በቅርንጫፍ መ/ቤቶች በቡድን ደረጃ የተደራጁ አካላት ካሉት የማስታወቂያው የቆይታ ጊዜ
ለ7 ተከታታይ የስራ ቀናት ይሆናል።የሚወጡ የደረጃ ዕድገት ማስታወቂያዎችን የበታች
ቅርንጫፍ መ/ቤት ያላቸው የክልል፣የዞን፣የሬጆፖሊታን ከተማ፣ የወረዳ ወይም የከተማ
አስተዳደር መ/ቤቶች የራሳቸውን አደረጃጀት መሰረት በማድረግ የሚወጡ የደረጃ ዕድገት
ማስታወቂያዎችን ለቅርንጫፎቻቸው በየደረጃው በሚገኘው የሲቪል ሰርቪስ መ/ቤት ወይም
ስምሪቱን በሚፈጽመው አካል አማካኝነት እንዲደርሳቸው ይደረጋል። በተመሣሣይ
ቅርንጫፍ/ተጠሪ መ/ቤቶች ለእናት መ/ቤቶቻቸው የሚያወጧቸውን ማስታወቂያወች በየደረጃው
በሚገኘው የሲቪል ሰርቪስ መ/ቤት ወይም ስምሪቱን በሚፈጽመው አካል አማካኝነት
እንዲደርሳቸው ይደረጋሉ ።

ለ/ ማስታወቂያው የወጣበት ቀን አንድ ተብሎ የሚቆጠረው አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ


ሲሆን በማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ አየር ላይ የሚውለውም በፕሮቶኮል መዝገብ ወጭ በሆነበት ቀን
ይሆናል።

62
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ሐ/ ማስታወቂያው አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት ምዝገባው


ይካሄዳል።

4.1.5. ከንዑስ ቁጥር 4.1.1 – 4.1.4 ድረስ የተገለፀውን ተግባራት በአግባቡ መፈፀሙን
ስምሪቱ እንዲፈፀምለት የጠየቀው መ/ቤት/ዳይሬክቶሬት/ቡድን ክትትል ማድረግ
አለበት።

4.2. የተወዳዳሪዎች አመዘጋገብ፣

ከሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን ባለሙያዎች የሚጠበቅ ተግባርና ኃላፊነት፣

4.2.1. አመልካቾች በምዝገባው ወቅት በማስታወቂያ የተገለጹ ማስረጃዎችን ማሟላታቸውን


እና ትክክለኛ መሆናቸውን ማረጋገጥ፣
4.2.2. አመልካቾች ለደረጃ እድገት ለመወዳደር የሙከራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁ ከሆነ በደረጃ
ዕድገት ዝርዝር አፈጻጸም መመሪያ ለውድድር የሚያበቁ ሁኔታዎች መኖር
አለመኖራቸውን ማረጋገጥ
4.2.3. የዕቅድ አፈፃፀም ውጤት ማቅረብ ሳይጠበቅባቸው እንዲወዳደሩ የተፈቀዳለቸው
ከኃላፊነት የተነሱና ከትምህርት መልስ የተመደቡ መሆናቸውን ማረጋገጥ፣
4.2.4. አመልካቾች በጡረታ ለመገለል ከሦስት ወር የበለጠ ቆይታ ያላቸው መሆኑን
ማረጋገጥ፣
4.2.5. በህጋዊ ፈቃድ፣ በትውስት ወደ ሌላ መ/ቤት የሄዱ ወይም በመንግሥት ስራ ጉዳይ
በምዝገባ ወቅት የሌሉ ሠራተኞች መመዝገባቸውን ማረጋገጥ ፣
4.2.6. በዲስፕሊን ቅጣት ምክንያት ለደረጃ ዕድገት የተገደቡ ሠራተኞችን መለየት፣
4.2.7. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 4.2.5 መሠረት በተለያየ ምክንያት በስራ ገበታቸው ላይ
ባለመኖራቸው መ/ቤቱ ለደረጃ ዕድገት ያስመዘገባቸው ዕጩዎች ፈተናው በሚሰጥበት
ዕለት በአካል መገኘት ይኖርባቸዋል።
4.2.8. አንድ ሠራተኛ በተመሣሣይ ጊዜ በወጣ የደረጃ እድገት ውድድር ላይ ከአንድ የስራ
መደብ በላይ ያልተመዘገበ መሆኑን እያረጋገጠ በማስታወቂያው በተገለፀው የጊዜ ገደብ
መሠረት አመልካቾችን ይመዘግባል።

63
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

4.3. የደረጃ እድገት ምርጫ፣

4.3.1. ለአንድ ክፍት የሥራ መደብ የቀረቡ እጩ ተወዳዳሪዎች ምርጫ የሚፈፀመው በዚህ
መመሪያ አንቀጽ 2.5 በተደነገገው አግባብ ይሆናል።

4.4. የማወዳደሪያ መስፈርቶችና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች፣

4.4.1. የዕቅድ አፈፃፀም ውጤት 40% ይይዛል

ሀ/ የተገኘው የእቅድ አፈፃፀም በ0.4 እየተባዛ ይያዛል።

ለ/ ለደረጃ እድገት ለመቅረብ የቅርብ ጊዜ ተከተታይ የሁለት ጊዜ የእቅድ አፈፃፀም ሊኖር


ይገባል።

ሐ/ በዚህ ንዑስ አንቀጽ ፊደል ተራ “ለ” ላይ የተመለከተው ቢኖርም ውድድሩ የሚካሄድበት


የመ/ቤት ኃላፊ ተጨባጭ ምክንያት ካለው እንደሁኔታው የአንድ ጊዜ የእቅድ አፈፃፀም ብቻ
እንዲያዝ ሊወስን ይችላል።

መ/ በዚህ ንዑስ አንቀጽ ፊደል ተራ “ለ” እና “ሐ” ላይ የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ የቅርብ


ጊዜ ተከተታይ የሁለት ጊዜ የዕቅድ አፈፃፀም ማለት የደረጃ እድገቱ ከመታየቱ በፊት ባሉት
ሁለት የመጨረሻ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ ወቅቶች የተሞላ ማለት ሲሆን ከአቅም በላይ
በሆነ ምክንያት የአንድ ጊዜ ዕቅድ አፈፃፀም ውጤት ይያዛል ሲባልም ከነዚህ ጊዜያት የአንዱን
ማለት ነው። በመጨረሻዎቹ ሁለት የመገምገሚያ ወቅቶች የአንድ ጊዜ ወይም የሁለት ጊዜ ዕቅድ
አፈፃፀም ውጤት የሌላቸው ሠራተኞች ቢያንስ የአንድ ጊዜ የስራ አፈፃፀም እስከሚሞላላቸው
ድረስ በደረጃ እድገት ሊሣተፉ አይችሉም። ቢሆንም ግን የዕቅድ አፈፃፀም ውጤት ማቅረብ
ሳይጠበቅባቸው እንዲወዳደሩ የተፈቀዳለቸው ከኃላፊነት የተነሱና ከትምህርት መልስ
የተመደቡት ግን ለመወዳደር አይከለከሉም።

ሠ/ በዚህ ንዑስ አንቀጽ ፊደል ተራ”ለ” እስከ “መ” ላይ ተመለከተው ቢኖርም አንድ ሠራተኛ
ለደረጃ እድገት ለመወዳደር የሚያበቃው የዕቅድ አፈፃፀም አጥጋቢ እና በላይ መሆን ይኖርበታል።

ረ/ በዚህ ንዑስ አንቀጽ ፊደል ተራ “ለ” እስከ “ሠ” የተመለከተው ቢኖርም እያንዳንዱ የዕቅድ
አፈፃፀም አጥጋቢ እና በላይ እስካልሆነ ድረስ አማካይ ነጥቡ አጥጋቢና በላይ ቢሆንም ለደረጃ
እድገት ውድድር መቅረብ አይቻልም።

64
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

4.4.2. የማህደር ጥራት /5 ነጥብ/፣

ሀ/ ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት የተወሰነባቸው ቅጣቱን እስኪፈጽሙ ድረስ ለደረጃ


እድገት ውድድር መቅረብ አይችሉም። በዲስፕሊን መመሪያ አንቀጽ 11 ንዑስ አንቀጽ 2 እና 3
መሠረት ቅጣቱን ከጨረሱ በኋላ ግን የቅጣቱ ውሣኔ ካረፈበት ቀን ጀምሮ 3 ዓመት እስኪሞላቸው
ድረስ በሠንጠረዡ ላይ የተመለከተው ነጥብ እየተቀነሰባቸው ሊወዳደሩ ይችላሉ።

ለ/ ቀላል የዲስፕሊን ቅጣት የተወሰነባቸው ሠራተኞች በማንኛውም ጊዜ እንዳይወዳደሩ


የማይታገዱ ሆኖ የቅጣቱ ውሳኔ ከተላለፈባቸው ቀን ጀምሮ አንድ ዓመት እስኪሞላቸው ድረስ
ከዚህ በታች በሰንጠረዡ ላይ የተመለከተው ነጥብ እየተቀነሰባቸው ሊወዳደሩ ይችላሉ።

የሚቀነስ የሚሰጥ
ተ.ቁ የተወሰደው የዲስፕሊን እርምጃ ነጥብ ነጥብ
እስከ 2 ዓመት ለሚደርስ ጊዜ ከደረጃና
1 ደመወዝ ዝቅ ማድረግ 5 0
እስከ ሦስት ወር ደመወዝ የሚደርስ
2 የደመወዝ ቅጣት 4 1
እስከ አስራ አምስት ቀን የሚደርስ
3 የደመወዝ ቅጣት 3 2
4 የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ቅጣት 2 3
የቃል ማስጠንቀቂያ ቅጣት በጽሁፍ
5 ከተቀመጠ 1 4
6 ምንም የቅጣት ሪከርድ የሌለበት 0 5

4.4.3. እውቀትና ክህሎትን ለመመዘን የሚያስችል ፈተና /55 ነጥብ/፣

ሀ/ የተግባርና የጽሁፍም ሆነ የጽሁፍ ፈተና ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች በሚከተለው አኳኋን


የሚሠራበት ይሆናል።

1. የተግባርና የጽሁፍ ሲሆን

የተግባር ፈተና 40 ነጥብ

የጽሁፍ ፈተና 15 ነጥብ

2. የተግባር ፈተና በማይጠይቁ የሥራ መደቦች

የጽሁፍ ፈተና 55 ነጥብ ይይዛል።

65
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ለ/ ከላይ በቁጥር 1 እና 2 መሠረት የተግባርና የጽሁፍም ሆነ የጽሁፍ ፈተና የሚወስዱ


ተወዳዳሪዎች የውድድሩ አሸናፊ ለመሆን በአጠቃላይ ውጤት 50%ና በላይ ማምጣት
ይጠበቅባቸዋል።

ሐ/ ከላይ ከንዑስአንቀጽ 4.4.1 እስከ 4.4.3 ድረስ በተቀመጡት ዝርዝር የማወዳደሪያ


መስፈርቶች መሠረት አሸናፊ የሚሆነው ተወዳዳሪ በአጠቃላይ ውጤት 50% እና በላይ ማምጣት
ይጠበቅበታል። ሆኖም በአጠቃላይ ውጤት 50% ባለማምጣታቸው ምክንያት ከውድድር ውጭ
የሚሆኑ እጩዎች መ/ቤቱ የደረጃ እድገቱን በድጋሚ የሚያወጣው ከሆነ ከመወደደር
አይታገዱም።

4.4.4. በንዑስ አንቀጽ 4.4.1 ፊደል ተራ ለ የተጠቀሰው ቢኖርም በተለያየ ምክንያት የአንድ
ጊዜ የዕቅድ አፈፃፀም ውጤት 3 ወርና በላይ ነገር ግን ከ6 ወር ባነሰ ጊዜ የተሞላላቸው
ሠራተኞች ቢኖሩ በነዚህ ጊዜያት የተሞላላቸው የዕቅድ አፈፃፀም ውጤት እንደ አንድ
ጊዜ የዕቅድ አፈፃፀም ውጤት ተይዞ ከሌላ የ6 ወር የዕቅድ አፈፃፀም ውጤት ጋር
ተደምሮ ውጤቱ ለውድድር ሊያዝላቸው ይችላል።
4.4.5. በንዑስ አንቀጽ 4.5.1 ፊደል ተራ ለ እና በንዑስ አንቀጽ 4.4.4 የተጠቀሰው ቢኖርም
በትምህርት ላይ የነበሩ ወይም በሹመት የቆዩ ሠራተኞች ወደ ትምህርት
ከመግባታቸው ወይም ከመሾማቸው በፊት በሥራ ላይ ባለው የዕቅድ አፈፃፀም ምዘና
መመሪያ መሠረት የአንድ ወይም የሁለት ጊዜ የእቅድ አፈፃፀም ውጤት ካላቸው
የተሞላላቸው የዕቅድ አፈፃፀም ውጤት ተይዞላቸው እንዲወዳደሩ ይደረጋል። ሆኖም
ግን በሥራ ላይ ባለው የእቅድ አፈፃፀም ምዘና መመሪያ መሠረት የአንድም ጊዜ
የዕቅድ አፈፃፀም ውጤት ከሌላቸው የአንድ ጊዜ የስራ አፈፃፀም ውጤት
እስከሚሞላላቸው ድረስ የዕቅድ አፈፃፀም ሳያስፈልጋቸው በሌሎች መስፈርቶች ወደ
100% ተቀይሮ እንዲወዳደሩ ይደረጋል።
4.4.6. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 4.4.4 እና 4.4.5 የተጠቀሰው ቢኖርም በትምህርት ማሻሻል
እና በተናጠል በስራ መደብ ደረጃ መሻሻል ምክንያት ከሚገኝ ጥቅም በስተቀር በደረጃ
እድገት ከአንድ እርከን በላይ ጥቅም ያገኘ ሠራተኛ ከሆነ ጥቅም ካገኘበት ጊዜ አንስቶ
አንድ ዓመት ሳይሞላው የደረጃ ዕድገት መወዳደር አይችልም።
4.4.7. የመንግሥት ሠራተኛ የነበረም ሆነ ያልነበረ በአንድ መ/ቤት ውስጥ ካደገበት ደረጃ
በላይ የደረጃ እድገት ለመወዳደር አንድ ዓመት መቆየቱ እንደተጠበቀ ሆኖ በሙከራ

66
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ጊዜ በየሶስት ወሩ የተሞላለት የዕቅድ አፈፃፀም ውጤት እያንዳንዱ አጥጋቢ እና


በላይ መሆኑ ተረጋግጦ አማካዩ እንደ አንድ ጊዜ የዕቅድ አፈፃፀም የሚያዝለት ሲሆን
ቋሚ ከሆነ በኋላ የአንድ ጊዜ የዕቅድ አፈፃፀም ውጤቱ አብሮ ይያዛል።
4.4.8. በደረጃ እድገት አሸናፊ የሆነው ሠራተኛ አሳማኝ ባልሆነ ምክንያት የደረጃ እድገቱን
አልቀበልም ቢል ለአንድ ዓመት በሌላ ደረጃ እድገት ከመወዳደር ይታገዳል።
4.4.9. በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ 12ኛ ክፍልን አጠናቀው ትራንስክሪፕት ማቅረብ የሚችሉ
ተወዳዳሪዎች የወሰዱት አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ማቅረብ ባይችሉም
ከመወዳደር አይታገዱም።
4.4.10. ከአንድ መ/ቤት ወደ ሌላ መ/ቤት በዝውውር የገቡ ሠራተኞች ከለቀቁበት የመንግሥት
መ/ቤት በደረጃ እድገት ወይም በድልድል ከአንድ እርከን በላይ ጥቅም አግኝተው አንድ
ዓመት ያልሞላቸው ከሆነ እንደ አዲስ በተዛወሩበት መ/ቤት ለማደግ በነበሩበት መ/ቤት
እድገቱን ካገኙበት ጊዜ ጀምሮ አንድ ዓመት መጠበቅ ይኖርባቸዋል።
4.4.11. በማናቸውም የስራ መደብ ላይ በታሣቢ ከፍ ብለው የሚመደቡ ሠራተኞች የስራ
መደቡ የሚያስከፍለውን ጥቅም የሚያገኙት በሚሰሩበት ተቋም ከሚገኙት ሠራተኞች
ጋር በደረጃ ዕድገት አግባብ ተወዳድረው ሲያሸንፉ ብቻ ይሆናል። ለምሣሌ በሲቪል
ሰርቪስ ኮሚሽን ታሣቢ በተመደበበት የሥራ መደብ ላይ የደረጃ እድገት በሚወጣበት
ጊዜ ሊወዳደሩ የሚችሉት በኮሚሽኑ ውስጥ የሚሰሩ ሠራተኞች ብቻ ይሆናሉ ማለት
ነው።
4.4.12. የዕድገት መሰላል ተጠቃሚ የሚያደርጉ የስራ መደቦች ላይ እየሰሩ ያሉ ሰራተኞች
የእድገት መሰላል ተጠቃሚ በማያደርጉ የሰራ መደቦች ላይ በሚወጡ የደረጃ እደገት
ውድድር ላይ መወዳደር አይችሉም ። ሆኖም ግን የዕድገት መሰላል ተጠቃሚ
እንዲሆኑ የተፈቀደላቸው የቀበሌም ሆነ የጽ/ቤት ሰራተኞች በመ/ቤታቸው የእድገት
መሰላል ተጠቃሚ በሚያደርጉ የስራ መደቦች በሚወጡ የደረጃ ዕድገት ላይ
እንደወዳደሩ ይደረጋል ።
4.4.13. የሬጆፖሊታን ከተሞች፣ የዞንና የማዕከላት ሠራተኞች በክልል ደረጃ በሚገኘው እናት
መ/ቤታቸው ከደረጃ XIII እና በላይ፤( የወረዳ፣ የመካከለኛ ከተሞች፣የአነስተኛ ከተሞች
ሠራተኞች በዞን ደረጃ በሚገኘው እናት መ/ቤታቸው ደረጃ XI እና በላይ፣(የክፍለ
ከተማ ሠራተኞች፤ሳተላይት ከተሞች በሬጆፖሊታን ከተሞች ደረጃ በሚገኘው እናት

67
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

መ/ቤታቸው ደረጃ XI እና በላይ በሆኑ የስራ መደቦች ላይ በሚወጡ የደረጃ እድገት


ውድድሮች ላይ እንዲወዳደሩ ይደረጋል።
4.4.14. የክልል ሠራተኞች ወደ ሬጆፖሊታን ከተሞች፣ ወደ ዞንና ማዕከላት ወደ ሚገኘው
ቅርንጫፍ ወይም ተጠሪ መ/ቤታቸው ደረጃ XII እና በላይ በሆኑ የሥራ መደቦች
በደረጃ እድገት እንዲወዳደሩ ይደረጋል።
4.4.15. ከዞን ወደ መካከለኛ ከተማ፣ ወደ አነስተኛ ከተማ እና ወደ ወረዳ ባሉ ቅርንጫፍ
/ተጠሪ መ/ቤት ደረጃ XI እና በላይ ፤ከሬጆፖሊታን ከተማ ወደ ክፍለ ከተማ
ቅርንጫፍ ወይም ተጠሪ መ/ቤቱ እንዲሁም ከሬጆፖሊታን ወይም ከዞን ወደ መሪ
ማዘጋጃ ደረጃ IX እና በላይ በሆኑ የስራ መደቦች ላይ በደረጃ ዕድገት አግባብ
እንዲወዳደሩ ይደረጋል።
4.4.16. በወረዳ፣ አነስተኛና መካከለኛ ከተማ አስተዳደሮች ፣ በክፍለ ከተማ ደረጃ የሚሰሩ
ሠራተኞች በስራቸው ወደሚገኙ ቀበሌዎች ተመሣሣይ ተቋማት ደረጃ IX እና በላይ
በሆኑ የስራ መደቦች፤ በየተቋማቱ የሚሰሩ ሠራተኞች ደግሞ በወረዳ፣ አነስተኛና
መካከለኛ ከተማ አስተዳደር፣ ክፍለ ከተማ በሚገኘው እናት መ/ቤታቸው ደረጃ VIII
እና በላይ በሆኑ የሥራ መደቦች ላይ እንዲወዳደሩ ይደረጋል።
4.4.17. በመካከለኛ ከተማ አስተዳደሮችና በአነስተኛ ከተማ አስተዳደሮች ስር በሚገኙ ቀበሌዎች
ት/ቤቶች እና ጤና ጣቢያዎች ስር የሚሰሩ የግዥ ፋ/ንብረት አስተዳደር ሠራተኞች
በመካከለኛ ከተሞች/አነስተኛ ከተማ አስተዳደሮች በሚገኙ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና
ኮንስትራክሽን ጽ/ቤቶች በተፈቀደው የግዥንብረት አስተዳደር እና ገንዘብና ኢኮኖሚ
ልማት ጽ/ቤቶች የጋራ አገልግሎት ወደ ሚሰጡባቸው የተፈቀዱ የሥራ መደቦች
ላይ ይወዳደራሉ ። በተጨማሪም በእነዚህ ተቋማት ውስጥ የሚሰሩ የሰው ሃብት
አስተዳደር ሠራተኞች ወደ መካከለኛ ከተማና በአነስተኛ ከተማ አስተዳደር ሲቪል
ሰርቪስ ጽ/ቤት ላይ በተፈቀዱ የስራ መደቦች በደረጃ እድገት እንዲወዳደሩ ይደረጋል።
4.4.18. በገጠር ወረዳ ስር በሚገኙ ት/ቤቶች እና ጤና ጣቢያዎች፣ መሪ ማዘጋጃቤት፣ ንዑስ
ማዘጋጃቤት፣ ታዳጊ ከተሞች ስር የሚሰሩ የግዥ ፋይናንስና ንብረትአስተዳደር
ሠራተኞች በገጠር ወረዳ በሚገኙ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤቶች ላይ በተፈቀዱ
የሥራ መደቦች መወዳደር ይችላሉ። እንዲሁም በእነዚህ ተቋማት ውስጥ የሚሰሩ
የሰው ሃብት አስተዳደር ሠራተኞች ወደ ገጠር ወረዳ ሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት ላይ
በተፈቀዱ የስራ መደቦች በደረጃ እድገት እንዲወዳደሩ ይደረጋል።

68
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

4.4.19. በታዳጊ ከተማ እና በንዑስ ማዘጋጃ ቤቶች ስር የሚሰሩ ሠራተኞች ወደ መሪ ማዘጋጃ


ቤት በደረጃ እድገት እንዲወዳደሩ ይደረጋል።እንዲሁም በታዳጊ ከተማ ስር የሚሰሩ
ሠራተኞች ወደ ንዑስ ማዘጋጃ ቤቶች በደረጃ እድገት እንዲወዳደሩ ይደረጋል።
4.4.20. የጋራ አገልግሎት እንዲሰጡ በተደራጁ የስራ ዘርፎች ስር የሚገኙ ባለሙያዎች
/ሰራተኞች ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን እስካሟሉ ድረስ የጋራ አገልግሎት
ወደሚሰጧቸው መ/ቤቶች እንዲሁም በተጠቃሚ መ/ቤቶች ስር የሚገኙ ሁሉም
ሠራተኞች/ባለሙያዎች የጋራ አገልግሎት ወደሚሰጡት የስራ ዘርፎች በደረጃ እድገት
አግባብ ተወዳድረው አሸናፊ ከሆኑ ተመድበው ሊሰሩ ይችላሉ። ሆኖም በተጠቃሚ
መ/ቤቶች ውስጥ ያሉ ሁሉም ሠራተኞች በየራሳቸው መ/ቤት ካልሆነ በስተቀር ከአንዱ
መ/ቤት ወደሌላ መ/ቤት በደረጃ እድገት አግባብ ተወዳድረው ሊመደቡ አይችሉም።
4.4.21. በዞንና ወረዳ ሲቪል ሰርቪስ መ/ቤት ስር የተደራጀውን የሰው ሃብት አስተዳደር ቡድን
ለማገዝ ሲባል በየመ/ቤቶች የተመደቡት የሰው ሃብት አስተዳደር ሰራተኞች በደረጃ
እድገት አግባብ መወዳደር የሚችሉት የሰው ሃብት አስተዳደር ሰራተኞች ወደ ሲቪል
ሰርቪስ እንዲሁም የጋራ አገልግሎት ወደ ሚሰጡባቸው መ/ቤቶች እንዲወዳደሩ
ይደረጋል።
4.4.22. በዞንና ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር መ/ቤት ስር የተደራጀውን የግዥ የፋይናንስ
ንብረት አስተዳደር ቡድን ለማገዝ ሲባል በየመ/ቤቶች የተመደቡት የዕቃ ግምጃ ቤት
ኃላፊ እና የጠቅላላ አገልግሎት ኃላፊ በደረጃ እድገት አግባብ መወዳደር የሚችሉት
ወደ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር መ/ቤት እንዲሁም የጋራ አገልግሎት ወደ
ሚሰጡባቸው መ/ቤቶች እንዲወዳደሩ ይደረጋል።
4.4.23. የአንድ የሰው ኃብት አስተዳደር ሰራተኛ የስራ መደብ ክፍት ቢሆንና ቦታውን በደረጃ
እድገት ለማስያዝ ከተፈለገ የስራ መደቡ የሰው ሃብት አስተዳደር ሠራተኛ ከሆነ
የሚወዳደሩት ሲቪል ሰርቪስ ውስጥ የሚሰሩ ሠራተኞች፣ ሌሎች የሰው ሃብት
አስተዳደር ሠራተኞችና በፑሉ ተጠቃሚ መ/ቤቶች ውስጥ ያሉ ሠራተኞች ይሆናሉ።
የስራ መደቡ የዕቃ ግምጃ ቤት ኃላፊ ወይም የጠቅላላ አገልግሎት ኃላፊ ከሆነ
የሚወዳደሩት ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር መ/ቤት ውስጥ የሚሰሩ ሠራተኞች፣ ሌሎች
የዕቃ ግምጃ ቤት ኃላፊ እና በፑሉ ተጠቃሚ መ/ቤቶች ውስጥ ያሉ ሠራተኞች
ይሆናሉ።

69
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

4.4.24. ለአስተዳደር አመችነት ሲባል በአንድ መ/ቤት ውስጥ የተለያየ ተግባርና ኃላፊነት
ይዘው በተለያዩ ቡድኖች ውስጥ የሚሠሩ ሠራተኞች በተደራጁበት መ/ቤት ውስጥ
በሚወጡ የደረጃ ዕድገት ማስታዎቂያዎች ተወዳድረው ሊያድጉ ይችላሉ። ሆኖም
ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ግን ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።
4.4.25. በወረዳ፤በከተማ አስተዳደሮችና በክፍለ ከተሞች ስር በሚገኙ ት/ቤቶችና ጤና
ጣቢያወች ላይ ያሉ ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች በያሉበት የአስተዳደር እርከን ስር
በየራሳቸው ተቋም ወደ ሚገኙ ት/ቤቶችና ጤና ጣቢያወች በሚወጡ የደረጃ እድገት
መወዳደር ይችላሉ ።
4.4.26. አንድ ባለሙያ ደመወዙ ከያዘው ደረጃ መነሻ በላይ ቢሆንና በያዘው ደመወዝ ትይዩ
የደረጃ እድገት ማስታወቂያ ቢወጣ የያዘውን ደመወዝ እንደያዘ ለደረጃው ብቻ
መወዳደር የሚችል ይሆናል።
4.4.27. ከትምህርት ደረጃው መነሻ ደመወዝ በታች በሚያስከፍል የዕድገት መሰላል ተጠቃሚ
ከሚያደርጉ የስራ መደቦች ውጭ በሆነ የስራ መደብ ላይ የሚሰራ ሰራተኛ ዝቅተኛ
ተፈላጊ ችሎታውን ካሟላ የትምህርት ደረጃውን መነሻ ደመወዝ በሚያስከፍል የካርየር
ስራ መደብ ላይ በደረጃ እድገት ሊወዳደር ይችላል።
4.4.28. የቀበሌ ስራ አስኪያጆች ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን አሟልተው እስከተገኙ ድረስ
በምልመላ መረጣ መመሪያ ክፍል 4 የደረጃ እድገት አፈጻጸም መመሪያ መሰረት
የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጆች ወደ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ፣ የከተማ ቀበሌ ስራ
አስኪያጆች ወደ ከንቲባ ጽ/ቤት ፣ በሪጆፖሊታን ከተሞች ስር ባሉ የከተማ ቀበሌ ስራ
አስኪያጆች ወደ ክፍለ ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ባሉ ሁሉም የስራ መደቦች ደረጃ
እድገት እንዲወዳደሩ ይደረጋል።

4.5. የደረጃ ዕድገት መምረጫ ፈተና፣

4.5.1. የደረጃ እድገት ፈተናዎች ዝርዝር አፈፃፀም በዚህ መመሪያ ክፍል ሁለት አንቀጽ 2.9
መሠረት ይሆናል።
4.5.2. በሴቶች ልዩ ድጋፍ እርምጃ መመሪያ ላይ ለሴቶች በተሰጡ ልዩ ድጋፎች መሠረት
ሴቶች ከወንድች ጋርም ሆነ ሴቶች ከሴቶች ጋር ሲወዳደሩ ከፈተና በፊት ለኃላፊነት
ቦታዎች 5 ነጥብ ለሌሎች የሥራ መደቦች 3 ነጥብ መሰጠቱ እንደተጠበቀ ሆኖ ሴቶች
ከወንዶች ጋር ተወዳድረው እኩል ከመጡ ቅድሚያ ለሴቷ ይሰጣል። የአካል

70
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ጉዳተኞችም በውድድር ጊዜ ከፈተና በፊት 3 ነጥብ ይጨመርላቸዋል። አካል ጉዳተኞች


ወደ ሲቪል ሰርቪሱ ከተቀላቀሉ በኋላ በደረጃ እድገት የሚወዳደሩ ከሆነ ለወንድ አካል
ጉዳተኞች ከፈተና በፊት 4 ነጥብ የሚሰጥ ይሆናል።ተወዳዳሪ አካል ጉዳተኞች ሴቶች
ከሆኑ ሴቶች ከሴቶች ጋርም ሆነ ሴቶች ከወንዶች ጋር ሲወዳደሩ ለኃላፊነት ቦታዎች
6 ነጥብ፤ ለሌሎች የሥራ መደቦች 5 ነጥብ ይሰጣቸዋል።

4.6. ውጤትን ስለማሳወቅ፣

4.6.1. የተመረጡና ያልተመረጡ ተወዳዳሪዎች ተለይተው ውጤታቸው በማስታወቂያ በእለቱ


እንዲገጽላቸው ይደረጋል።
4.6.2. የደረጃ ዕድገት ውድድሩ በተጠናቀቀ በአምስት ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በደረጃ
ዕድገት ፈተና ውጤት አሸናፊ የሆነ ሰራተኛ የደረጃ ዕደገቱን አለመቀበሉ ሲረጋገጥና
በተለያየ የአሰራር ጉድለት ምክንያት የመጀመሪያው አሸናፊ የሆነው ውጤት ቢሰረዝ
በውጤት ሁለተኛ አሸናፊ ለሆነው ሰራተኛ የደረጃ ዕድገቱ የሚሰጠው ይሆናል።

4.7. ምርጫን ማጠናቀቅ

እጩ ተወዳዳሪዎችን አስመልክቶ በምርጫው ሂደት የተሰበሰቡ መረጃዎች ተጠቃልለው


ይጠናቀራሉ። በዚህም መሠረት

4.7.1. የሰው ሃብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት/ቡድን ምዝገባው በተጠናቀቀ በሁለት ቀን


ውስጥ የደረጃ እድገት ሂደቱን አጠናቆ እድገት ላገኘው ሠራተኛ ደብዳቤ በመስጠት
ስራ እንዲጀምር ያደርጋል።

4.8. የደረጃ እድገት ላገኘ ሠራተኛ የክፍያ ጊዜ፣

4.8.1. የደረጃ እድገት ያገኘ ሠራተኛ ክፍያ የሚታሰብለት የደረጃ እድገቱ ከፀደቀበት ቀን
ጀምሮ ይሆናል። ሆኖም የደረጃ እድገቱ በተለያየ ምክንያት ቅሬታ ቢቀርብበት ቅሬታዉ
ተጣርቶ አግባብ ያለው ሆኖ ከተገኘ ክፍያው ሊታሰብ የሚችለው ውሣኔ ከተሰጠበት
ጊዜ ጀምሮ ይሆናል። ሆኖም የቀረበው ቅሬታ አግባብ ሆኖ ካልተገኘ ክፍያው የደረጃ
እድገት ውጤቱ ከተገለፀበት ጊዜ ጀምሮ ይሆናል።

71
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

4.9. ተሻሽሎ እንደገና በተመደበ የሥራ መደብ ላይ ሠራተኛ ስለመመደብ፣

4.9.1. በእንደገና ሥራ ደረጃ ምደባ ወይም በልዩ ምክንያት ከተቋሙ ውስጥ የተወሰኑ
ሠራተኞች የያዟቸው የስራ መደቦች ተነጥለው ከፍ ወዳለ ደረጃ አድገው ሲመጡ
በመደቡ ላይ የነበሩት ሠራተኞች ለደረጃው የሚያስፈልገውን ዝቅተኛ የተፈላጊ ችሎታ
የሚያሟሉ መሆኑ በሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን ሲረጋገጥ ያለምንም
ውድድር ከፍ ያሉትን ደረጃዎች እንዲይዙ በማድረግ የደረጃውን ጥቅም እንዲያገኙ
ይደረጋል። ሆኖም በሙከራ ቅጥር ላይ የሚገኝ ባለሙያ/ሰራተኛ የተሸሻለው ደረጃውን
ጥቅም የሚያገኘው የሙከራ ጊዜውን ካጠናቀቀበት ጊዜ ጀምሮ ይሆናል።
4.9.2. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 4.9.1 በተገለጸው መሠረት ሠራተኞች የያዟቸው የሥራ መደቦች
ተነጥለው ከፍ ወዳለ ደረጃ አድገው ሲመጡ ሌሎች የተፈላጊ ችሎታ መመዘኛዎችን
አሟልተው የተሻሻለውን የስራ መደብ ደረጃ ለማሟላት እስከ አንድ ዓመት ጊዜ ድረስ
ብቻ የሥራ ልምድ የሚቀራቸው ከሆነ በመደቡ ላይ በተጠባባቂነት እንዲመደቡ
በማድረግ ሠራተኞቹ የተመደቡበትን የስራ መደብ የስራ ልምድ እንዳሟሉ በዚህ
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 4.9.1 መሠረት የተሻሻሉትን የሥራ መደቦች ጥቅም
ያለውድድር እንዲያገኙ ይደረጋል።
4.9.3. የተሻሻሉትን የሥራ መደቦች ደረጃ ለማሟላት ከአንድ ዓመት በላይ የስራ ልምድ
የሚቀራቸውን ሠራተኞች ቀድሞ ከነበረው የሥራ ደረጃ ጋር እኩል ወደሆኑ ሌሎች
የሥራ መደቦች በማዛወር ክፍት የሥራ መደቦች በውድድር እንዲሞሉ ይደረጋል።
4.9.4. በአንድ መ/ቤት በቋሚነት ተመድቦ ሲሰራ የነበረ ሰራተኛ በመንግስት ስፖንሰር
አድራጊነት በመደበኛ ፕሮግራም ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ከገባ በኋላ ይዞት
የነበረው የስራ ደረጃ ቢሻሻል ትምህርት ላይ እያለ የተሻሻለውን የስራ ደረጃ ዝቅተኛ
ተፈላጊ ችሎታውን እስካሟላ ድረስ የተሻሻለው የስራ ደረጃ ጥቅም እንዲያገኝ
ይደረጋል።

4.10. የሥራ መደብ ሲታጠፍ ወይም መ/ቤት ሲዘጋ የሚደረግ የሠራተኛ ድልድል

4.10.1. አንድ መ/ቤት ሲዘጋ፣ የስራ መደብ ሲታጠፍ ወይም በሌሎች ተጨባጭ ምክንያቶች
ተንሣፋፊ የሆኑ ሠራተኞች/ባለሙያወች ሲኖሩ በክልል ደረጃ ሲቪል ሰርቪስኮሚሽን
ምደባ የመስጠት ኃላፊነት አለበት።

72
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

4.10.2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 4.10.1 የተገለፀው ቢኖርም በዞን፣ በወረዳ፣ በክፍለ ከተማ
እና በከተማ አስተዳደር ደረጃ የሚኖሩ ተንሣፋፊ ሠራተኞች/ባለሙያወች ምደባ በዞን፣
በወረዳ፣ በክፍለ ከተማ እና በከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ መ/ቤቶች አማካኝነት
ይከናወናል።
4.10.3. ተንሣፋፊ ሠራተኞች ለመመደብ በክፍትነት የተገኙ የሥራ መደቦች ሠራተኞቹ
ከያዙት የሥራ ደረጃ ዝቅ ያሉ ከሆኑ የነበራቸውን ደመወዝ እንደያዙ እስከ ሁለት
ደረጃ ድረስ ዝቅ ወይም የስራ መደቡ ከፍ ያለ ከሆነ እስከ ሁለት ደረጃ ከፍ ብለው
በጊዜያዊነት እንዲመደቡ ይደረጋል። የተመደቡት ከፍ ወዳለ ደረጃ ከሆነ የሥራ
ደረጃውን ጥቅም የሚያገኙት ከሌሎች ሠራተኞች ጋር በደረጃ እድገት አግባብ
ተወዳድረው ሲያሸንፉ ብቻ ይሆናል።
4.10.4. ማንኛውም መ/ቤት ከፍት የሥራ መደብና በጀት እስካለው ድረስ የሚመደብለትን
ሠራተኛ ተቀብሎ የማሰራት ግዴታ አለበት።
4.10.5. በአንድ መ/ቤት በቋሚነት ተመድቦ ሲሰራ የነበረ ሰራተኛ በመንግስት ስፖንሰር
አድራጊነት በመደበኛ ፕሮግራም ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ከገባ በኋላ ይዞት
የነበረው የስራ ደረጃ ቢታጠፍ ፤ የስራ መደቡ መጠሪያና የስራ ተግባሩ ቢቀየር ፤
መ/ቤቱ ቢዘጋ ቀደም ሲል ሲከፈለው በነበረው ደመወዝና ደረጃ ትይዩ እንዲመደብ
ይደረጋል።
4.10.6. አንድ መ/ቤት የመዋቅር ክለሳ የሚያደርግ ከሆነ የመ/ቤቱ ሁሉም ሠራተኞች እኩል
ተወዳድረው የሚደለደሉ ሲሆን ከፍ ብለው የሚደለደሉ ሠራተኞች ጥቅም
የሚሰጠውም በደረጃ ዕድገት ሥነ-ስርዓት ተወዳድሮ ለሚያሽንፍ ሠራተኛ ብቻ
ይሆናል።

ክፍል 5. ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች፣
5.1. ማንኛውም የሥራ ኃላፊ ወይም ሠራተኛ ባለው ሥልጣን ከህግ ውጭ ለሚፈጽማቸው
የምልመላና መረጣ ተግባራት ሁሉ በህግ ተጠያቂ ይሆናል።
5.2. ተወዳዳሪዎች እስከ ሁለት ደረጃ የሚቆጠር የስጋ ዝምድና/የጋብቻ ዝምድና ከሰው
ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን ባለሙያዎች ወይም ከመ/ቤቱ ኃላፊዎች ጋር
ካላቸው ባለሙያዎች ወይም ኃላፊዎች በሰው ኃይል ስምሪቱ ላይ መሳተፍ
የለባቸውም።ማለትም ፈፃሚ ሠራተኛው/ባለሙያ/ቡድን መሪ/ዳይሬክተር ወንድ

73
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

በሚሆንበት ጊዜ የፈፃሚው ልጅ፣ እናት፣ አባት ፣ እህት፣ ወንድም፣ ሚስት ፣


የሚስት የግል ልጅ፣ የሚስት እህት ወይም ወንድም፣ እንዲሁም ፈፃሚ
ሠራተኛዋ/ባለሙያዋ/ቡድን መሪዋ/ዳይሬክተሯሴት በምትሆንበት ጊዜ የፈፃሚዋ ልጅ፣
እናት፣ አባት ፣ እህት፣ ወንድም፣ ባል፣ የባል የግል ልጅ፣ የባል እህት ወይም ወንድም
ሲሳተፉ ፈፃሚዎች በስምሪቱ አይሳተፉም።
5.3. አንድን የስራ መደብ በቅጥር ፣ በዝውውር እና በደረጃ እድገት በሰው ሃይል ለማሟላት
የወጡ የስምሪት ማስታወቂያዎች አየር ላይ ከዋሉ በኋላ መሰረዝ እና የስምሪት
ዓይነቱንም መቀየር አይቻልም። ይሁን እንጅ የስምሪት ማስታወቂያው አየር ላይ ከዋለ
በኋላ ከአመራርነት የተነሳና ምደባ የሚሰጠው ፣ በተለያየ ምክንያት ሊመደቡበት
የሚችሉበት ክፍት የሥራ መደብ ባለመኖሩ በጊዜያዊነት የተመደቡ ሠራተኞች ፣
ትምህርቱን አጠናቆ ሊመደብ የሚገባው ሠራተኛ ሲኖር ፣ የስምሪት ማስታወቂያ
የወጣበት የሥራ ደረጃ ደረጃው ሲሻሻልና ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ የፈተና ጊዜው
ከአንድ ወር በላይ የተራዘመ ከሆነ፤ በአሰራር ላይ የተፈጠሩ ስህተቶች ሲያጋጥሙና
ስምሪቱን የጠየቀው መ/ቤት ኃላፊ ይህንኑ ሲያረጋግጥ የስምሪት ማስታወቂያው
ይሰረዛል።
5.4. በስምሪት ማስታወቂያ ላይ የፈተና ቀን በግልፅ ለተፈታኞች መገለፅ አለበት።ይህ
ሳይሆን ቀርቶ ለሚፈጠረው ቅሬታ ኃላፊነትን ባለመወጣት በህግ የሚያስጠይቅ
ይሆናል።
5.5. አንድን የስራ መደብ በቅጥር፣በዝውውር፣ በደረጃ እድገት፣ በምደባ/በድልድል የሰው
ኃብት ማሟላት ሲያስፈልግ ሰኔ 2013 ዓ.ም በወጣው የተፈላጊ ችሎታ አፈፃፀም
መመሪያ መሠረት ይፈፀማል።
5.6. ከላይ በንዑስ አንቀፅ 5.5 የተገለፀው ቢኖርም በክልል ደረጃ የዳይሬክተሮች ስምሪት
ሲፈፀም ከ100% የተገኘው የቅጥር ወይም የደ/ዕድገት ውጤት ወደ 85% ተቀይሮ
የተቋም አመራር 15% ነጥብ የሚሰጥ ሆኖ በአጠቃላይ ውጤት አብላጫ ነጥብ
ያስመዘገበው አሸናፊ ይሆናል።
5.7. ከላይ በንዑስ አንቀፅ 5.6 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ በክልል ደረጃ የሚሰሩ
ዳይሬክተሮች በስራ አፈፃፀም ድክመት ተገምግመውም ሆነ በራሳቸው ፍላጎት
ከኃላፊነታቸው ሲነሱ ከያዙት ደረጃና ደመወዝ በአንድ ደረጃ ዝቅ ያለውን ደመወዝና
ደረጃ እየተከፈላቸው ክፍት የስራ መደብ ተፈልጎ እንዲመደቡ ይደረጋል። በአንድ

74
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ደረጃ ዝቅ ያለው ክፍት የስራ መደብ ካልተገኘ በአንድ ደረጃ ዝቅታ የሚከፈላቸውን
ደመወዝ እንደያዙ በተገኘው ክፍት የስራ መደብ ላይ በጊዚያዊነት ይመደባሉ።

5.8. የቅሬታ አቀራረብ

በዚህ መመሪያ አፈፃፀም ላይ የሚነሣ ቅሬታ ቢኖር በሥራ ላይ ባለው የቅሬታ አቀራረብ ሥነ-
ሥርዓት መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል። ይሁን እንጅ ምንም ስራ ያልነበራችው አዲስ ተቀጣሪዎች
በቅጥር አፈፃፀም ሂደት የሚያነሱት ቅሬታ ቢኖር ክልልና ዞን በተደራጀው የሰው ኃብት ስራ
አመራር አፈፃፀም ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬትና ቡድን የሚታይ ይሆናል።

5.9. በዚህ መመሪያ ያልተሸፈኑ ጉዳዮችን በተመለከተ

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 253/2010 አንቀጽ
96 ን/አንቀጽ 2 መሠረት ይህን መመሪያ የመለወጥ፣ የማሻሻል ወይም በሥራ ላይ በሚውልበት
ጊዜ ማብራሪያ ወይም ትርጉም የመስጠት ኃላፊነት የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ነው።

5.10. የተሻሩና ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ጉዳዮች

ሀምሌ 2010 ዓ.ም ወጥቶ ሥራ ላይ ያለው የምልመላና መረጣ መመሪያ እና ይህን ተከትሎ
በተለያዩ ጊዜያት የወጡ ሰርኩላሮችና ማብራሪያዎች በዚህ መመሪያ ተተክተዋል።

5.11. መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ

ይህ መመሪያ ከፀደቀበት ሰኔ /2013 ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል።

አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር

75
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

አባሪ 1 የፈተና ዝግጅትና አሰጣጥ፣


1. የፈተና ዝግጅትና አሰጣጥ፣
1.1 የጽሑፍ ፈተና፣
1.1.1 የጽሑፍ ፈተና አዘገጃጀት፣
ሀ/ የጽሑፍ ፈተና የሚዘጋጀው በሰው ኃብት አስተዳደር ባለሙያወች / የፑል የሰው
ኃብት አስተዳደር ባለሙያወች ወይም በተጋበዘ ባለሙያ አማካኝነት ይሆናል፣
ለ/ ፈታኝ የሚሆኑት የሰው ኃብት አስተዳደር ባለሙያወች / የፑል የሰው ኃብት
አስተዳደር ባለሙያወች ናቸው።
1.1.2 የጽሑፍ ፈተና እርማት፣
ሀ/ የጽሑፍ ፈተናው የሰው ኃብት አስተዳደር ባለሙያወች አማካኝነት ይታረማል፤ ሆኖም
ፈተናው ከዳይሬክቶሬቱ/ቡድኑ ውጭ በሆነ ባለሙያ የተዘጋጀ ከሆነ የማረሙ ተግባር
ፈተናውን ባዘጋጀው ባለሙያና በቡድኑ/ዳይሬክቶሬቱ ባለሙያዎች በጋራ ይከናወናል፣
ለ/ ፈተናው በገለፃ መልስ የሚጠይቅ ከሆነ፣
 ለእርማት የሚያስፈልጉ መስፈርቶችን በቅድሚያ በማዘጋጀት ማለትም ሙሉ ነጥብ
ሊሰጥ የሚችለው ምን ምን ሁኔታዎች ሲጠቀሱ እንደሆነ በቅድሚያ መወሠን፣
 በተዘጋጀው መስፈርት መሠረት የእያንዳንዱን ተፈታኝ ወረቀት ቢቻል ሁለት እና
ከዚያ በላይ አራሚዎች ቀደም ብለው የተወሠኑትን /የሰጡትን/ መስፈርት በማድረግ
እየተቀባበሉ እንዲያርሙ ማድረግ፣
 አራሚዎቹ ለእያንዳንዱ ተፈታኝ የሰጡትን ውጤት አማካኝ በማውጣት እንዲያዝ
ማድረግ ያስፈልጋል።

1.2 የተግባር ፈተና፣


1.2.1 የተግባር ፈተና ዝግጅት፣
የተግባር ፈተና ውጤት የሚታወቀው ፈተናው በመካሄድ ላይ እያለና ከተፈፀመም
በኋላ ስለሆነ፡-
ሀ/ ቢቻል ፈተናው በሙያው ዕውቀት ባላቸው ባለሙያዎች ወይም ተቋማት ተዘጋጅቶ
መሰጠት አለበት፤ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ይህን ማድረግ ካልተቻለ ግን
ባለሙያ በመጋበዝ ፈተናውን አዘጋጅቶ መስጠት ይችላል።

76
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ለ/ ፈተናው ሲዘጋጅ ለየትኞች ክንውኖች ነጥብ እንደሚሰጥ አስቀድሞ ዝርዝር መግለጫ


ማዘጋጀት ያስፈልጋል፣
ሐ/ ለእያንዳንዱ ዝርዝር ተግባር የሚሰጠው ነጥብ በቅድሚያ ይወሰናል፣
መ/ በፈተናው ሂደት ላይ እና በፈተናው መጨረሻ ነጥብ የሚሰጥባቸው መስፈርቶች
ይዘጋጃሉ።
1.2.2 አፈፃፀም፣
ሀ/ ተፈታኙ ፈተናውን ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ እስከሚያልቅበት ድረስ ለሚያከናውነው
ተግባር ነጥብ የሚሰጥ ስለመሆኑ በቅድሚያ እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል፣
ለ/ በመጨረሻም በፈተናው ሂደት ላይ ለእያንዳንዱ ተፈታኝ የተሰጠውን ነጥብ እና
በፈተናው ማጠቃለያ የተሰጠውን ነጥብ በመደመርና አማካይ ውጤት በማውጣት
ውጤቱ ለሚመለከተው ኃላፊ ውሣኔ ይቀርባል።
1.3 የቃለ - መጠይቅ ፈተና፣
1.3.1 በሲቪል ሰርቪስና የሰው ኃብት ልማት መ/ቤቶች የሚሰጥ የመምረጫ ቃለ-መጠይቅ
ዓላማው ሥራውን በፈቃደኝንትና በብቃት ሊሠራ የሚችለውን ተወዳዳሪ ለመምረጥና
ለመ/ቤቱ ሊያመጣ የሚችለውን አቅም ለመተንበይ ነው።
1.3.2 ለቃለ - መጠይቅ የሚደረግ ቅድመ ዝግጅት፣
ሀ/ ተወዳዳሪው ሊኖረው የሚገባውን ብቃት /ችሎታ/ዕውቀት፣ ልምድ ሙያና አስተሣሰብ
በማገናዘብ ማዘጋጀት፣
ለ/ ለሥራው እጅግ አስፈላጊ የሆነ ነገር ግን በቃለ-መጠይቅ ለመገምገም የሚያስቸግር
ችሎታዎችን ለይቶ ማውጣት፣
ሐ/ ሥራው ላይ የሚመደበው ሰው ሊኖረው የሚገባውን የአካል ብቃትና ሌሎች ሁኔታዎችን
ዘርዝሮ ማስቀመጥ፣
መ/ የተወዳዳሪዎችን በጐ ፈቃድ፣ ሥራውን የፈለጉበት ምክንያት፣ ፍላጐታቸውና
ዓላማቸው ምን እንደሆነ ለማወቅ የሚያስችሉ ጥያቄዎች መንደፍ፣
ሠ/ መካተት ያለባቸው ጉዳዮች፡-
 የጥያቄዎችን ቅደም ተከተል መወሰን፣
 ጥያቄዎችን ለቃለ-መጠይቅ አድራጊዎች መከፋፈል፣
 በቃለ-መጠይቅ ወቅት ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችን ከወዲሁ ማጤን፣
ረ/ ሁኔታዎችን ማመቻቸት፣

77
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

 ጊዜውን፣
 የሚሰጥበትን ቦታ እና ሌሎችም ካሉ፣
ሰ/ የቃለ-መጠይቅ አቀራረብ፣
 በሰላምታ መጀመር እና፣
 የቃለ-መጠይቁን ዓላማ ለተጠያቂው መግለፅ ናቸው።
1.3.3 ቃለ-መጠይቁን ማከናወን፣
 ተወዳዳሪዎች ተመቻችተው እንዲቀመጡ መጋበዝ፣
 ከውይይቱ አብዛኛውን ጊዜ ተወዳዳሪዎቹ እንዲናገሩ ማድረግ፣
 የውይይቱ ሂደት አቅጣጫ በጥሞና መቆጣጠር መቻል፣
 በሚገባ ማዳመጥና አእምሮን ክፍት አድርጐ የሚሰጡ መረጃዎችን በጥሞና መቀበል፣
 ውሣኔ መስጠት ያለበት ቃለ-መጠይቁ ከተጠናቀቀ በኋላ ቢሆንም የሚመዛዘነው ተግባር
ግን ከሂደቱ ጋር የተቆራኘ መሆኑን መገንዘብ ከቃለ-መጠይቅ ፈታኞች ይጠበቃል።
1.3.4 መዝጊያ፣
 ውጤቱ የሚገለፅበትን ወይም ሁኔታ መግለጽ፣
 ቃለ-መጠይቁ መጠናቀቁን በግልፅ በማሣወቅ ተነስቶ ወይም በር ከፍቶ በትህትና እና
በመልካም ምኞች መግለጫ ማሰናበት ያስፈልጋል፣
 የቃል ጥያቄ ፈተና እና መልስ እንደ ፅሑፍና ተግባር ፈተና ሁሉ ጥያቄውና መልሱ
በመረጃነት መያዝ ይኖርበታል።

1.4 የቡድን ውይይት ፈተና፣


1.4.1 ዓላማ፣
ሀ/ መሪ ወይም ሰብሣቢ ባልተመረጠበት ሁኔታ ተወዳዳሪዎችን በማወያየት የሚደረገው
ምርጫ በአመራርና ኃላፊነት ደረጃ የሚቀመጡ ኃላፊዎችን የማደራጀትና
የግንኙነት ክህሎት እና ሌሎችንም ሰብዓዊ ባህሪያትን ለመገምገም፣
ለ/ እያንዳንዱ ተወዳዳሪ በፅሑፍ ለሚቀርብለት ጥያቄ የሚሰጠውን የግልም ሆነ የጋራ
መፍትሔ ብቃት ለመገምገም፣
1.4.2 የፈተናው ዝግጅት፣

78
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ሀ/ አንድ ሊታመንና ሊሆን የሚችል ክስተትን የሚገልፅና ከፈታኞች የቀን ተቀን ህይወት
ጋር ግንኙነት ወይም አጋጣሚነት የሌለው ወይም ለውድድር ክፍት ከሆነው የሥራ
መደብ ላይ በምሣሌነት ሊቀርብ የሚችል ጉዳይ በፅሑፍ ማዘጋጀት፣
ለ/ ፅሑፍ ችግሮችን ለማሣየት የሚረዱ በቂ መረጃዎችን እንዲያካትትና ግልፅ የሆነ መልስ
ወይም መፍትሄ የሌለው የተለያዩ ሃሣብ ሊቀርብበት የሚችል መሆኑን ማረጋገጥ፣
ሐ/ ፈታኞች የሥራው ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት በሚጠይቀው ተፈላጊ ችሎታ መሠረት
በውይይቱ ወቅት የሚገመገምበት መመዘኛዎች ምን እንደሚሆኑ ስምምነት ላይ
መድረስ፣
መ/ ፀጥታ ባለው ክፍል የእያንዳንዱን ተፈታኝ /አባል/ገፅታ በሚገባ እንዲያዩ በሚያስችል
አቀማመጥ፣ በምቹ ወንበሮችና ጠረጴዛ እንዲቀመጡ ማድረግ፣
ሠ/ በእያንዳንዱ ተፈታኝ ፊት የስም ዝርዝር በማዘጋጀት ፈታኞቹ እያንዳንዱን ተፈታኝ
በስም ለይተው እንዲያው ማድረግ፣
ረ/ የውይይት ፅሑፍን ማደልና ፅሑፍ ላይ ከተገለፀው መመሪያ በስተቀር ሌላ ምንም ዓይነት
ገለፃ ለተፈታኞች አለመስጠት ያስፈልጋል።
1.4.3 የፈተናው ሂደት፣
ሀ/ ተፈታኞች ለተወሠኑ ደቂቃዎች ፅሑፉን እንዲያነቡ ይደረጋል፣ በዚህ ወቅት ፈታኞቹ
ከተወዳዳሪዎች ምንም ዓይነት ጥያቄ አይቀበሉም፣
ለ/ ተፈታኞች በፅሑፍ ላይ ውይይት እንደጀመሩ እያንዳንዱ ፈታኝ ከወጣው መስፈርት
አኳያ ማስታወሻ በመያዝ እያንዳንዱን ተፈታኝ ይገመግማል።
1.4.3.1 የእያንዳንዱ ተፈታኝ ከሰዎች ጋር በሚደረገው ግንኙነት ክህሎትና ሰብዓዊ
ባህሪያት የሚገመገምበት መለኪያዎች፣
ሀ/ በውይይቱ ላይ የሚደረግ ተሣትፎ ብዛት የሃሣብ ጥረትና አስተዋፅኦ፣
ለ/ እነዚህ አስተዋፅኦዎች በውይይት ቡድኑ ያገኙት ተቀባይነትና በቡድኑ አባላት በሥራ
ላይ የማዋላቸው መጠን፣
ሐ/ እያንዳንዱ ግለሰብ የሌላውን የቡድን አባል ሃሣብ ጣልቃ ባለመግባት የማዳመጥ መጠን፣
መ/ እያንዳንዱ አባል ለሌላው አባል አስተዋፅኦ የሚሰጠው ትኩረት፣
ሠ/ እያንዳንዲ ግለሰብ ያሣየው የአመራር ብቃት መጠን፣

79
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ረ/ ስለ እያንዳንዱ አባል የሚኖር አጠቃላይ አስተያየት ለምሣሌ ተነሣሽነት፣ የፈጠራ ችሎታ


ጐልቶ መውጠት፣ ወሣኝነት፣ የመሪነት ችሎታ፣ በራስ መተማመን፣ ሌላውን የመከተል፣
ቀልደኝነት የመሣሰሉትን ባህሪያት ማየት ሊሆን ይችላል።
1.4.3.2 ፈታኞች ስለ እያንዳንዱ ተወዳዳሪ ከላይ ከተጠቀሱት መመዘኛዎች አኳያ
ማስታወሻ በመያዝ ከሥራው ፀባይ ጋር የራሣቸውን ምዘና መስጠት ይኖርባቸዋል፤
በመዘገቡት ግምገማ መሠረት ስለእያንዳንዱ ተፈታኝ ባላቸው አስተያየት ላይ
ውይይት በማድግ ስምምነት ላይ መድረስ ይጠበቅባቸዋል።
2. የአዲስ ሠራተኛ ማስተዋወቂያ፣
1. የሚሸፈኑ ርዕሶች፣
 የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት፣
 ስለ ሥራ ክፍሎችና ኃላፊዎች፣
 ስለ መ/ቤቱ ፖሊሲዎች ህጐች፣
 ድርጅቱ ለሠራተኞቹ ስለሚሰጣቸው ጥቅማ ጥቅሞች፣
 የሥራ አፈፃፀም ስለመገምገም፣
 ማጠቃለያ፣
2. የመ/ቤቱ አመጣጥ፣
 መ/ቤቱ የተመሠረተበት ጊዜና ሁኔታ፣
 የመ/ቤቱ ራዕይ፣ ተልዕኮና ዓላማ፣
 የመ/ቤቱ ምርቶች/አገልግሎቶች/፣
3. ስለ ሥራ ክፍሎችና ኃላፊዎች፣
 ስለ መ/ቤቱ ዋና ዋና የሥራ ኃላፊዎች ዝርዝር ገለፃ ማድረግ፣
 የድርጅቱን መዋቅር የሚያሣዩ ቻርቶችን መግለፅ፣
4. የመ/ቤቱ ፖሊሲዎችና መመሪያዎች፣
 በጣም ጠቃሚ የሆኑ ፖሊሲዎችንና መመሪያዎችን ማስተዋወቅ፣
 ስለ መ/ቤቱ የሥራ ሠዓት ማብራራት፣
 መ/ቤቱ ከሠራተኛ የሚጠብቀውን የሥራ ውጤት መግለፅ፣
 በዕድገት መሠላል የተተኩ ሠራተኞች ዝግጅትና አመራረጥ ሁኔታ ማስረዳት፣
5. ስለ ጥቅማ ጥቅሞች፣
 ስለ ነፃ ህክምና እና ትምህርት ክፍያ፣

80
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

 ስለ እረፍት ቀናት፣ የህመም ፈቃድ፣ ስለ ወሊድ ፈቃድ፣


 በሥራ ላይ ስለሚደርስ የአካል ጉዳት ካሣና ለአደጋ ስለሚሰጠው የመድን ሽፋን፣
 ሌሎች ጥቅማጥቅሞች ካሉ መዘርዘር፣
6. ስለ ሥራ አፈፃፀም ግምገማ፣
 የሥራ አፈፃፀም ግምገማ ጊዜና ዑደት፣
 የሥራ አፈፃፀም ግምገማ ሂደትን በዝርዝር ማቅረብ፣
7. ሌሎች ጉዳዮች፣
 ስለ መ/ቤቱ የማስተዋወቂያ ፅሑፍ ወይም መግለጫ፣
 ሌሎች የፖሊሲና የመመሪያ ሠነዶችን፣
 የእያንዳንዱ የሥራ ክፍል ኃላፊና ሠራተኞቹ የስልክ ቁጥር ማውጫ መስጠት፣
8. ማጠቃለያ፣
 በገለፃው በተሸፈኑ ርዕሶች ላይ መወያየት፣
 ውይይቱን በማጠቃለል መዝጋት፣
9. ተመራጭ ሠራተኛ ወደ መደበኛ ሥራ ከመሠማራቱ በፊት ለሥራው ክንውን
አፈፃፀም ግንዛቤ እንዲኖረው ስልጠና ምክር እንዲሰጥ ማድረግ ያስፈልጋል።

81
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

አባሪ 2 ክፍት የሥራ መደቡ በሠራተኛ እንዲሟላ መጠየቂያ ቅጽ፣


ቅጽ አንድ
ክፍት የሥራ መደቡ በሠራተኛ እንዲሟላ መጠየቂያ ቅጽ፣
ቁጥር ---------------------
ቀን -----------------------
በ --------------------------- ቢሮ/ኤጀንሲ/ኢንስቲትዩት/ተቋም/ኮሚሽን/ባለስልጣን/መምሪያጽ/ቤት
ለሰው ኃብት ሥራ አመራር ደጋፊ የሥራ ሂደት
-------------------------፣
1. የሥራ መደቡ መጠሪያ -------------- ደረጃ ------ ደመወዝ -------- ብዛት ------ የመ/መ/ቁጥር -----
2. ክፍት የሥራ መደቡ፡-
 አዲስ የተፈቀደ የተለቀቀ
3. ክፍት የሥራ መደቡ፡-
ሀ/ የሚሟላበት የስምሪት ዓይነት በቅጥር/በውስጥ ዝውውር/በውጭ ዝውውር/በደረጃ ዕድገት ------------------------
--- በቅጥር ከሆነ በታሣቢ ቋሚ
ለ/ ፈተና የሚጠይቅ/የማይጠይቅ መሆኑን ------------------- ሚጠይቅ ከሆነ የተግባር እና የፅሑፍ ወይም
የፅሑፍ
4. ለሥራ መደቡ ከ ----------- ቀን/20 --------- ዓ.ም ጀምሮ በወር ብር -------- በጀት የተያዘለት መሆኑን፣
5. ከሥራ ዝርዝሩ ወይም ከጥናት ሠነዱ በመነሣት ለሠራ መደቡ የሚፈለገው ዕውቀት፣ ክህሎት፣
ችሎታና ሌሎች ፈላጊ ባህሪያት፣
-----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
-------------------------ጥያቄውን ያቀረበው ኃላፊ/የሂደትመሪ/አስተባባሪ ጥያቄውን ያፀደቀው
የመ/ቤት ኃላፊ/ም/ኃላፊ ተወካይ
ስም ------------------------------------------- ስም ---------------------------------------
ፊርማ ------------------------ ፊርማ ---------------------------
የሥራ ኃላፊነት ---------------------------- የሥራ ኃላፊነት --------------------------
6. የሰው ኃብት ሥራ አመራር ደጋፊ የሥራ ሂደት ውሣኔ/አስተያየት፣
-----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
---------------------------------------------------------
ስም ------------------------------------------
ፊርማ ---------------------------------------
የሥራ ኃላፊነት ----------------------------------- ቀን --------- ወር ----------- ዓ.ም

82
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

ቅጽ ሁለት
የክፍት ሥራ መደብ ማስታወቂያ ቅጽ ይዘት፣
ቁጥር -------------------------------
ቀን -------------------------------
1. የመስሪያ ቤቱ ስምና አድራሻ ---------------------------------
2. የሥራ ሂደቱ ስም ------------------------------------
3. ክፍት የሥራ መደቡ መጠሪያ ----------------------- የመ/መ/ቁጥር --------- ደረጃ ----
ደመወዝ ------ ብዛት ---
4. ለሥራ መደቡ የሚሰጡ ልዩ ልዩ ጥቅማ ጥቅሞች /ካሉ/ -------------------------------------
-----------------------------------------------------------------------------------------------------
-----------------------------
5. የሥራ መደቡን ዋና ዋና ተግባርና ኃላፊነት ----------------------------------
6. ለሥራ መደቡ የሚጠየቀው ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ -----------------------------------------
-----------------------------------------------------------------------------------------------------
---------------------------------
7. በተጨማሪ ለሥራ መደቡ የሚፈለገው፡-
7.1 ዕውቀት ---------------------------------------
7.2 ክህሎት ---------------------------------------
7.3 ችሎታ ----------------------------------------
7.4 ሌሎች ተፈላጊ ችሎታዎች /ባህሪያት/
------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
---------------------------------------------
8. የሥራ መደቡ ተያዥ የሚጠይቅ ከሆነ ተያዥ ማቅረብ እንደሚያስፈልግ፣
9. ሴቶች ስለሚኖራቸው መብት፣
10. በክብር የተሰናበቱ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ስለሚኖራቸው መብት፣ /ለቅጥር ብቻ/
11. የብቃት ማረጋገጫ በሚጠየቅባቸው ሥራ መደቦች ተወዳዳሪዎች ስለሚኖራቸው
መብት፣

83
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

12. ስልጣን ባለው ፍ/ቤት የተፈረደበት ከሆነ የመንግስት ሠራተኛ ሆኖ መቀጠር


ስለመቻሉ ስልጣን ካለው ፍርድ ቤት ወይም ውሣኔውን በሰጠው ፍ/ቤት
የተፈቀደበት ማስረጃ ያቀረበ መሆኑን፣ /ለቅጥር ብቻ/፣
13. በደረጃ ዝቅታ የተቀጡና በዲስፕሊን ጉድለት የተሰናበቱ የመንግስት ሠራተኞች ካሉ
ለውድድር የሚመዘገቡት የቅጣት ጊዜአቸውን ያጠናቀቁ መሆናቸውን፣ /ለቅጥር
ብቻ/፣
14. አንድ የምንግስት ሠራተኛ ከነበረው ደመወዝና ደረጃ ከፍ ብሎ በቅጥር፣ በድልድል፣
በደረጃ ዕድገት ከአንድ እርከን በላይ ጥቅም አግኝቶ ከተመደበ በሌላ መ/ቤት
ለቆ ለመቀጠር ቢያንስ አንድ ዓመት ማገልገል የሚጠበቅባቸው መሆኑን፣
/ለቅጥር ብቻ/፣
15. የዝውውር ስምምነት እና በመታየት ላይ ያለና ውሣኔ ያላገኘ የዲስፕሊን ክስ
የሌለባቸው መሆኑን፣ /ለዝውውር/፣
16. ተወዳዳሪዎች ለፈተና በሚቀርቡበት ጊዜ ማንነታቸውን የሚገልፅ መታወቂያ ይዘው
መቅረብ እንዳለባቸው፣
17. በፋክስ የተመዘገቡ እጩዎች ኦርጅናል ማስረጃቸውን ለፈተና በሚመጡበት ጊዜ
ይዘው መገኘት ያለባቸው መሆኑን፣
18. በምዝገባ ወቅት መቅረብ የሚገባቸው ማስረጃዎች፡- ------------------------------------------
--------------------------------------------------------------------------------------
19. ምዝገባ የሚጀመርበትና የሚጠናቀቅበትን ቀንና ሠዓት፣
20. የምዝገባ ቦታ ------------------------- ቢሮ ቁጥር -----------------
21. ፈተና የሚሰጥበትን ቀን ሠዓት ቦታ መያዝ ይኖርበታል፣
ማስታወቂያውን ያዘጋጀው
ስም -------------------------------------
ኃላፊነት -----------------------------
ፊርማ --------------------------

84
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ

አባሪ 3 ልዩ ሙያ የሚጠይቁ የሥራ መደቦች ዝርዝር፣


ተ.ቁ የሥራ መደብ
1 የኔትወርክ ቴክኒሽያን
2 ሶፍትዌር ግንባታና አስተዳደር / ሶፍቲዌር ዲቨሎፐር
3 ሀርድዌር እና ሶፍትዌር ጥገና
4 የሶፍትዌር ልማት አስተዳደር
5 የሶፍትዌር ዲዛይንና ፍተሻ
6 የኔትወርክ ጥገና
7 የኮምፒዩተር እና በአይሲቲ ዘርፍ
8 በቅየሳ/
9 በንድፍ
10 ድራፍትስ ማን
11 ጅአይኤስ እና ሪሞት ሴንሲግ
12 በጅአይኤስ
13 በጅአይኤስ ቴክኒሽያን
14 በካዳስተር
15 ጅኦሎጅስት
16 ቪዲኦ ኦድኦ ማን
17 የኦዶቪዥዋል
18 ቪዲኦ ማን
19 ካሜራ ማን
20 ቪዲኦ ካሜራ ኤዲቲንግ
21 ሰዓሊ
22 በስዕልና ቅርቅርፅ
23 በቤተ ሙከራዎች ላቦራቶሪ / ቴክኒሻን/
24 በብረታ ብረት ስራ ማሽኒስት
25 በብረታ ብረት ስራ ቴክኒሽያን
26 በእንጨት ስራ
27 በእንጨት ስራ ቴክኒሽያን
28 ኤሌክትሪሽያን
29 አናፂ
30 ግንበኛ
31 መምህርነት
32 መካኒክ
33 በቲያትር
34 በሙዚቃና ውዝዋዜ
35 ካርቶግራፊ ቴክኒሽያን
36 በህክምና ዘርፍ /የእንስሳትና የሰው
37 ዳኝነት
38 ዐቃቢ ህግ
39 ነገረ ፈጅ እንዲሁም የህግ ሙያ የሚጠይቁ የሥራ መደቦች
40 ሹፌር/የተለያዩ ተሸከርካሪዎች ኦፕሬተር
41 በያጅ
42 የልብስ ስፌት
43 በስጋጃ

85
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ተ.ቁ የሥራ መደብ


44 በሽመና
45 በሸክላ ስራ
46 በብረታ ብረት
47 በኮንስትራክሽን ዘርፍ
48 ስጋ መርማሪ
49 የኳራንቲን ባለሙያ/የእንስሳትና የእጽዋት
50 ተወዛዋዥ
51 ድምፃዊ
52 የምግብ ቤት ሸፍ
53 ካሜራና እና የኦዶቪዥዋል
54 በምህንድስና መደቦች
55 በኦዲተር የሥራ መደቦች
56 በአካውንታንት
57 በኤሌክትሮኒክስ የሥራ ዘርፍ
58 ቧንቧ ሠራተኛ
59 በሁለገብ ጥገና የሥራ መደብ
60 በኦሮቶፒዴክስ
61 ፊዚኦ ትራፒስት
62 የሰውነት ማጎልመሻ የሥራ መደቦች
63 ሴክሬታሪ ታይፒስት/ ሴክሬታሪ/ ኤክስኪዩቲቭ ሴክሬታሪ የሥራ መደብ
63 በፊልም ፎቶግራፍ ኦዲዮ
64 በቪድዬ ፎቶግራፈር
65 በመካኒክ/ በአውቶ መካኒክ
66 በቧንቧ ፍሳሽ ማስወገጃ
67 በውሃ መስመር ዝርጋታ
68 በኦፕሬተር/ በጄኔሬተር/ በውሃ ፓንፕ ስራዎች/ በማሽን ኦፕሬተር/ በዶዚንግ ፓንፕ
69 በውሃ ሞተር ቴክኒሽያን
70 ቦዲ ማን
71 በሆልቲካልቸር የስራ መደብ
72 በተሽከርካሪዎችና ማሽነሪዎች ጥገና
ማሳስቢያ፦ ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት ልዩ ሙያ ከሚጠይቁ የስራ መድቦች ውጭ ሲያጋጥም
ለሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ቀርበው ሲጸድቁ ብቻ ተግባራዊ ይደረጋል።

አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር

86
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
ከኃላፊነት የሚነሱ የመንግስት ተሿሚዎች ምደባ አሰጣጥና የደመወዝ ክፍያ አፈጻጸም መመሪያ
(የተሻሻለ)

መመሪያ 2. ከኃላፊነት የሚነሱ


የመንግስት ተሿሚዎች ምደባ
አሰጣጥና የደመወዝ ክፍያ
አፈጻጸም መመሪያ
(የተሻሻለ)
ቁጥር 02/2013

ሰኔ 2013 ዓ.ም
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ባህር ዳር፣ ኢትዮጵያ

87
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

መግቢያ፡-
መንግስት የያዛቸውን የልማት፤ የዲሞክራሲ እና የሰላም ፖሊሲዎችን በአግባቡ እንዲፈጸሙ በማድረግ
የሕዝቡን ሁለንተናዊ ጥቅም ማስከበር ግንባር ቀደም አላማው ነው:: ይህን ዓላማ ለማሳካት ቆረጥ እና
ብቁ የመንግስት ተቐምን የሚመራ አመራር መመደብ ያስፈልጋል:: በመሆኑም ለኃላፊነት የሚሾሙ
አካላት ሲመደቡ በህግ የተሰጣቸውን ህዝባዊና መንግስታዊ ኃላፊነትን በአግባቡ መፈጸም ይገባቸዋል::

ይሁን እንጂ የመንግስት ተሿሚዎች በልዩ ልዩ ምክንያቶች ከኃላፊነት በሚነሱበት ጊዜ በሚመጥናቸው


የስራ መደብ ላይ መድቦ በማሰራት የበኩላቸውን ሙያዊ አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ማድረግ ተገቢ ነው፤
፤ በመሆኑም የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 253/2010
አንቀፅ 96 ን/አንቀፅ 2 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህን መመሪያ አሸሽሎ አውጥቷል፣፣

የመመሪያው መሻሻል አስፈላጊነት፣

 ከሀምሌ 1 ቀን 2010 ዓ.ም ጀምሮ ተሻሽሎ ስራ ላይ የዋለው ከኃላፊነት የተነሱ ተሿሚዎች


አመዳደብ መመሪያ አሁን ካለው ተጨባጭ ሁኔታ ጋር ሲታይ መስተካከል ያለባቸው ጉዳዮች
እንዳሉ በመታመኑ፤
 ከነጥብ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ጥናት ዘዴ ጋር የተዛመደ ለማድረግ፤
 ከኃላፊነት የተነሱ ተሿሚዎች ምደባ አሰጣጥና ክፍያ አፈፃፀም በተመለከተ በተለያዩ
ጊዚያት የወጡ ሰርኩላሮችንና ማብራሪወችን የመመሪያው አካል አድርጎ እንዲካተቱ
ለማድረግ፣
 ተሿሚዎች ከሀላፊነት ሲነሱ በወቅቱ ተገቢ ምደባ እንዲያገኙ በማድረግ ሊደርስባቸው
ከሚችል ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር መከላከል በማስፈለጉ
 የመንግስት ተሿሚዎች በልዩ ልዩ ምክንያቶች ከኃላፊነት በሚነሱበት ጊዜ በሚመጥናቸው
የስራ መደብ ላይ መድቦ በማሰራት የበኩላቸውን ሙያዊ አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ማድረግ
ተገቢ በመሆኑ መመሪያውን ማሻሸል አስፈልጓል::

88
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
ከኃላፊነት የሚነሱ የመንግስት ተሿሚዎች ምደባ አሰጣጥና የደመወዝ ክፍያ አፈጻጸም መመሪያ
(የተሻሻለ)

ክፍል 1. ጠቅላላ፡-
1.1. አጭር ርዕስ፡-

ይህ መመሪያ የተሻሻለው ከሀላፊነት የሚነሱ የመንግስት ተሿሚዎች ምደባ አሰጣጥ እና


የደመወዝ ክፍያ አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 02/2013 ዓ.ም ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል።

1.2. ትርጓሜ፡-

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፡-

1.2.1. “የመንግስት ሠራተኛ” ማለት በመንግስት መ/ቤት ውስጥ በቋሚነት ተቀጥሮ የሚሠራ
ሰው ነው፣
1.2.2. “ኮሚሽን” ማለት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ነው፣
1.2.3. “የመንግስት መ/ቤት” ማለት ራሱን ችሎ በአዋጅ ወይም በደንብ የተቋቋመና ሙሉ
በሙሉ ወይም በከፊል በመንግስት በጀት የሚተዳደር መስሪያ ቤት ነው፣
1.2.4. “ተሿሚ” ማለት በየትኛውም የሲቪል ሰርቪስ መዋቅር ላይ በክልሉ ም/ቤት ፣
በብሔረሰብ ዞን አስተዳደር ም/ቤቶች ወይም በክልል ርዕሰ መስተዳድር፣ ም/ርዕሰ
መስተዳድር፣ በወረዳ ፣ በቀበሌ ም/ቤቶች እና የመሾም ስልጣን በተሰጠው አካል
በሹመት የሚመደብ ሰው ማለት ነው። እንዲሁም የመንግስት ሰራተኛ እያሉ በቀጥታ
ወደ ልማት ድርጅቶችና ብዙሃን ማህበራትና ሙያ ማህበራት የተሾሙትን ያካትታል።
ሆኖም ግን በሲቪል ሰርቪስ መዋቅር ሳይልፉ በቀጥታ ወደ መንግስት ልማት
ድርጅቶችና ብዙሃን ማህበራት የተሾሙትን ለዚህ መመሪያ አተገባበር እንደ ተሿሚ
አይቆጠሩም ።
1.2.5. “የአስተዳደር እርከን ከፍተኛ ደረጃ” ማለት የክልል የመንግስት ተቋማት ኃላፊዎችና
ም/ኃላዎች እንዲሁም በእነዚህ ተሿሚዎች ማዕረግ በአቻ የተሸሙ፤የዞን ዋናና
ምክትል አስተዳዳሪዎችንና የሦስቱ ሬጆፖሊታን ከንቲባና ም/ከንቲባዎችን፤የብሄረሰብ
አስተዳደር ም/ቤት ዋና አፈ-ጉባዔዎችና ም/አፈ-ጉባዔዎችን ጨምሮ ደረጃ XVIII
በዞንና በሬጆፖሊታን ከተማ አስተዳደር ፤በወረዳ፣ በአነስተኛና መካከለኛ ከተማ
አስተዳደሮች፤ በክፍለ ከተሞች ፤ በመሪ ማዘጋጃ ቤት ደረጃ XV ፤ንዑስ ማዘጋጃ ቤት
ደረጃ XIV ;ታዳጊ ከተማ እና በከተማ አስተዳደር ስር የሚገኙ ቀበሌዎች ላይ ደረጃ
XIII ነው።

89
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

1.2.6. “በተከታታይ በአመራርነት ማገልገል” ማለት ከአመራርነት ሳይነሱ ወይም ተሿሚ


ሆነው በኃላፊነት በተከታታይ መሥራት ነው። ይህም ከቦታ ቦታ የሚደረግ ዝውውርን
እና ኃላፊ ሆነው ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ ለከፍተኛ ትምህርት ተልከው ትምህርታቸውን
አጠናቀው ሲመለሱም በቀጥታ ተሿሚ ሆነው ያገለገሉበትንም ያጠቃልላል።

1.3. የመመሪያው ተፈጻሚነት ወሰን

ይህ መመሪያ ተፈፃሚነት የሚኖረው በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ


ቁጥር 253/2010 በሚተዳደሩ መ/ቤቶች እና ተሿሚዎች ላይ ነው ።

ክፍል 2. ክፍል ሁለት


2.1. የመንግሥት ተሿሚዎች በኃላፊነት ላይ እነዳሉ በመንግስት ድጋፍ ወደ ከፍተኛ
ትምህርት ሲገቡ የደመወዝ ክፍያ አፈፃፀም ሁኔታ ፣

2.1.1. ከኃላፊነት ተነስተው ለረዥም ጊዜ ስልጠና ወደ ከፍተኛ ትምህርት ሲላኩ


ትምህርታቸውን እስከሚያጠናቅቁ በሹመት ላይ እያሉ ያገኙት የነበረውን ደመወዝ
እንዲያገኙ ይደረጋል ሆኖም በሹመት ላይ እያሉ ያገኙት የነበረው ደመወዝ
ተሿሚዎች ካሉበት የአስተዳደር እርከን ከተፈቀደው ከፍተኛ ደረጃ ደመወዝ በታች
ከሆነ ትምህርታቸውን እስከሚያጠናቅቁ ድረስ በዚህ መመሪያ አንቀጽ 1.2 ንዑስ
አንቀጽ 1.2.5 በተገለፀው በነጥብ የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሣሠን ጥናት መሠረት
በየአስተዳደር እርከኑ የተፈቀደውን የከፍተኛ ደረጃ ደመወዝ እንዲያኙ ይደረጋል ።
ከደመወዝ ውጭ የሚሰጣቸው ጥቅማጥቀም በተመለከተ የአብክመ አስተዳደር ም/ቤት
ባወጣው አና ወደፊትም በሚያወጣው የጥቅማጥቅም ውሣኔ መሰረት ተግባራዊ
ይሆናል።

ክፍል 3. ከሀላፊነት ለተነሱ ተሿሚዎች ቋሚ የስራ ምደባ ስለሚሰጥበት


ሁኔታ
3.1. አጠቃላይ ጉዳዮች፡-

3.1.1. የመንግስት ሰራተኛ ያልነበር ሰው ወደ ሲቭል ሰርቪስ መዋቅር መጦ የሚሾም ከሆነ


ከተሾሙበት ቀን ጀምሮ በየደረጃው ባሉ ሲቭል ሰርቪስ መ/ቤት አማካኝነት የሂይወት

90
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
ከኃላፊነት የሚነሱ የመንግስት ተሿሚዎች ምደባ አሰጣጥና የደመወዝ ክፍያ አፈጻጸም መመሪያ
(የተሻሻለ)

ታሪክ ፎርም እና ቅጽ ጡም-1 እንዲሞላ ይደረጋል። ከሹመት በፊት የስራ ልምድ


ካለው በየሂይወት ታሪክ ፎርም ላይ እንዲሞላለት ይደረጋል።
3.1.2. በተለያየ ምክንያት ከሹመት ላይ የሚነሱ ኃላፊዎች በተቻለ መጠን ከኃላፊነታቸው
እንደተነሱ ወዲያውኑ የስራ ምደባ እንዲያገኙ መደረግ አለበት።ከአቅም በላይ በሆነ
ምክንያት ምደባ ሣያገኙ የሚዘገዩ ከሆነ ለሁለት ወራት ብቻ የተለያዩ ጥቅማጥቅሞችን
ሳይጨምር በሹመት ላይ እያሉ ይከፈላቸው የነበረው ደመወዝ እንዲከፈላቸው
ይደረጋል። በተለያየ ምክንያት ከሁለት ወራት በላይ ሳይመደቡ የሚቆዩ አመራሮች
ካሉ ከሹመት በፊት ሲከፈላቸው የነበረው ደመወዝ እዲከፈላቸው ይደረጋል።ይሁን
እንጂ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወይም ም/ርዕሰ መስተዳድር በኩል ደብዳቤ
የተጻፈላቸው አመራሮች ካሉ ደብዳቤው በሚፈቅደው መሰረት እንዲሰተናገዱ
ይደረጋል።
3.1.3. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.1.2 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ የመንግሥት ሠራተኛ እያሉ
በቀጥታ የተሾሙም ሆነ ከመንግሥት ሠራተኛነት ወደ ብዙሃን ማህበራት( የሴቶች
ማህበር፤ የወጣቶች ማህበር የመሳሰሉት) እና የልማት ድርጅቶች እንደ አማራ መንገድ
ስራዎች ድርጅት፤ አማራ ውሃ ስራዎች ድርጅት ከተዛወሩ በኋላ የተሾሙ ኃላፊዎች
በሁለት ወራት ውስጥ መመደብ ያለባቸው ቢሆንም በልዩ ልዩ ምክንያቶች ምደባ
ያልተሰጣቸው ቢኖሩ ምደባ እስከ ሚያገኙ ድረስ የሚከፈላቸው ደመወዝ እንደ
አስተዳደር እርከኑና እንደ ሹመት ቆይታቸው ሲሆን ከሦስት ዓመት በታች የሹመት
ቆይታ ላላቸው ከመሾማቸው በፊት በሲቪል ሰርቪሱ እያሉ ሲከፈላቸው የነበረውን
ደመወዝ እንደያዙ፤ ከሦስት እስከ ስድስት ዓመት በታች በሹመት ላገለገሉ ለአስተዳደር
እርከኑ ከተፈቀደው ከፍተኛ የስራ ደረጃ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ማሟላታቸው
እየተረጋገጠ በሁለት ደረጃ ዝቅ ያለውን ደመወዝ እና ከስድስት እስከ አስር ዓመት
በታች በሹመት ላገለገሉ በአንድ ደረጃ ዝቅ ያለውን ደመወዝ እየተከፈላቸው ከአስር
ዓመት በላይ በሹመት ያገለገሉ ደግሞ ለአስተዳደር እርከኑ የተፈቀደው ከፍተኛ የሥራ
ደረጃ ደመወዝ እየተከፈላቸው ቋሚ ምደባ እስኪሰጣቸው ድረስ እንዲቆዩ ይደረጋል።
3.1.4. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.1.3 የተገለጸው ቢኖርም ቀድሞ የመንግስት ሠራተኛ ያልነበሩ
ተሿሚዎች ከኃላፊነት ሲነሱ ከሦስት ዓመት በታች በሹመት ያገለገሉ ከሆኑ
በትምህርት ደረጃ መነሻ ደመወዛቸው፤ ከሦስት ዓመት በላይ በሹመት ያገለገሉ ከሆነ
ግን እንደ ቆይታ ጊዜያቸውና እንደ አስተዳደር እርከኑ ሌሎች የመንግሥት ሠራተኞች

91
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

የነበሩ ተሿሚዎች በሚስተናገዱበት አግባብ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ማሟላታቸው


እየተረጋገጠ እንዲስተናገዱ ይደረጋል።
3.1.5. ከኃላፊነት የተነሱ ተሿሚዎች ከኃላፊነት ከተነሱ በኋላ በመንግስት መ/ቤት ሳይመደቡ
የቆዩበት ጊዜ በሹመት ላይ እንደቆዩ ተደርጎ ለምደባ አያገለግልም። ሳይመደቡ የቆዩበት
ጊዜም ወደፊት ምደባ በሚያገኙበት የስራ መደብ አንደሰሩ ተቆጥሮ በስራ ልምድነት
እንዲያዝላቸው ይደረጋል።
3.1.6. ተሿሚዎች ወደ ትምህርት ቤት ገብተው ትምህርታቸውን አጠናቀው ሲመለሱ
በቀጥታ የሚሾሙ ከሆነ ቀደም ሲል ትምህርት ቤት ከመግባታቸው በፊት ከነበራቸው
የሹመት አገልግሎት ጋር ተከታታይ እንደሆነ ተቆጥሮ ይያዝላቸዋል።ሆኖም
ትምህርት ቤት የነበሩበትን የቆይታ ጊዜ አይጨምርም።
3.1.7. በዚህ መመሪያ መሰረት ከፍተኛ ደመወዝ እየተከፈላቸው በሚከፈላቸው ደመወዝ ልክ
የስራ መደብ ባለመገኘቱ ዝቅተኛ የስራ ደረጃ ላይ የሚመደቡተሿሚዎች ከሚከፈላቸው
ደመወዝ አቻ የሆነ ክፍት የስራ ደረጃ ሲገኝ በምልመላና መረጣ መመሪያ አንቀፅ 1.3
መሰረት እንዲመደቡ ይደረጋል።
3.1.8. በዞን/ሬጆፖሊታን፣ በከተማ አስተዳደር፣ በወረዳ፣ በክፍለ ከተማ፣ በመሪ ማዘጋጃ
ቤት፣ በንዑስ ማዘጋጃ ቤት፣ በመካከለኛና አነስተኛ ከተማ አስተዳደሮች ስር የሚገኙ
ቀበሌዎች ላይ ተሿሚ የነበሩ ኃላፊዎች ከኃላፊነት ስለመነሳታቸው እና ምደባ
እንዲሰጣቸው የማሳወቅ ኃላፊነት በየደረጃው የሚገኙ አስተዳደር/ከንቲባ ጽ/ቤት
ይሆናል። የምደባ አፈፃፀሙም በየደረጃው በሚገኘው የሲቪል ሰርቪስ መ/ቤት በኩል
ይሆናል።
3.1.9. በክልል ደረጃ ተሿሚ የነበረ ኃላፊ ከሹመት ስለመነሳቱና ምደባ እንዲሰጠው
የሚያሳውቀው የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ሆኖ ምደባውን የሚሰጠው የሲቪል ሰርቪስ
ኮሚሽን ይሆናል።
3.1.10. ተሿሚዎች የሚመደቡት በዋናነት ይሰሩ በነበረበት አካባቢ ይሆናል። ይሁን እንጂ
አሳማኝ በሆነ ምክንያት ማለትም መንግስት የሰጣቸውን ሹመት በመቀበል የትዳር
አጋራቸውን ወይም ልጆቻቸውን ትተው በሌላ ቦታ ሲሰሩ ቆይተው ከኃላፊነት
የሚነሱትን ከትዳር አጋራቸው ጋር አንድ ላይ እንዲኖሩ ለማድረግ፤ የጤና ችግር
ያጋጠማቸው ስለመሆኑ ከመንግስት ሪፈራል ሆስፒታል ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
ችግራቸው ሊፈታ በሚችልበት የላይኛው የአስተዳደር እርከን ላይ ተስበው ሊመደቡ

92
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
ከኃላፊነት የሚነሱ የመንግስት ተሿሚዎች ምደባ አሰጣጥና የደመወዝ ክፍያ አፈጻጸም መመሪያ
(የተሻሻለ)

ይችላሉ። እንዲሁም ባሉበት ቦታ ሆነው ለመስራት የደህንነት ስጋት ያለባቸው


ስለመሆኑ አስተዳደር/ከንቲባ ጽ/ቤት ማስረጃ አቅርበው ምክንያታቸው በየደረጃው
ባለው የሲቪል ሰርቪስ መ/ቤት እና በየደረጃው ካለ አስተዳዳሪ ወይም ከንቲባ ጋር
ተመካክሮ ማረጋገጫ ሲሰጥ ችግራቸው ሊፈታ በሚችልበት የላይኛው የአስተዳደር
እርከን ላይ ተስበው ሊመደቡ ይችላሉ።
3.1.11. ከላይ በንዑሥ አንቀጽ 3.1.10 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ ተሿሚዎች ሲሰሩበት
በነበረው የአስተዳደር እርከን በቋሚነትም ሆነ በጊዚያዊነት ሊመደቡበት የሚችሉበት
ክፍት የሥራ መደብ ተፈልጐ መጥፋቱ ሙሉ በሙሉ በየደረጃው ባለው የሲቪል
ሰርቪስ መ/ቤት በኩል ሲረጋገጥ ወደ ላይኛው የአስተዳደር እርከን ተስበው ሊመደቡ
ይችላሉ።
3.1.12. በመንግሥት ሹመት ላይ ያለን አመራር ለተለየ ተልዕኮ ከሹመት ውጭ ለሆነ ሥራ
ምደባ ከሰጠና እንደገናም ከዚያው ሥራ አንስቶ ወደ መንግሥት ተቋም ሹመት
የሰጠው ከሆነ በመካከሉ በሌላ ሥራ ላይ ተመድቦ የሰራበት ጊዜ በሹመት እንደሰራ
ተደርጐ ለምደባ ይያዝለታል።
3.1.13. በማናቸውም ምክንያት ከሀላፊነት ተነስተው ከዝቅተኛ የአስተዳደር እርክን ተስበው
ወደ ከፍተኛ የአስተዳደር እርክን ምደባ የሚያገኙ አመራሮች አስቀድመው በሜሪት
አግባብ ያገኙት ደመወዝና ደረጃ ካልሆነ በስተቀር በቆዩበት ቦታ ተፈቅዶ ስራ ላይ
ካለው ከፍተኛ የስራ ደረጃ በላይ አይመደቡም።
3.1.14. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.1.13 የተገለጸው ቢኖርም አንድ ተሿሚ ከሹመት በፊት
በሲቪል ሰርቪስ በተፈቀደ የስራ መደብ ደረጃ በውድድር አሸንፎ በሜሪት አሟልቶት
ሲከፈለው የቆየው ደመወዝ ከሹመት በመነሳቱ በሚደረግ ምደባ የሚያጣው
አይሆንም።
3.1.15. ከኬርየር የስራ መደብ ተነስተው በአመራርነት ሲያገለግሉ ቆይተው በማንኛውም ጊዜ
ከኃላፊነት ሲነሱ በካርየር የስራ መደቦች ላይ የሚመደቡ ከሆነ በትምህርት ደረጃ እና
በሥራ ልምድ አቻዎቻቸው ከደረሱበት ደረጃና ደመወዝ ላይ የሚመደቡ ይሆናል።
ሆኖም አቻዎቻቸው ከደረሱበት ደመወዝ ከኃላፊዎች ምደባ አሰጣጥና ክፍያ አፈፃፀም
መመሪያ መሰረት ቢመደቡ ሊያገኑ ከሚችሉትን ደመወዝ የሚያንስ ከሆነ
ከኃላፊነት የተነሱ ተሿሚዎች ምደባና ክፍያ አፈጻጸም መመሪያ መሠረት ቢመደቡ
ሊያገኑ የሚችሉትን ደመወዝ እንደያዙ በካርየር ደረጃ ትይዩ ምደባ ይደረግላቸዋል።

93
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

የቀጣይ ዕደገት መሠላላቸው በሚታይበት ጊዜ ግን በአገልግሎት ሲደርሱበት ብቻ


የሚስተካካልላቸው ይሆናል።
3.1.16. በንዑስ አንቀፅ 3.1.15 የተገለፀው ቢኖርም በጤና ሙያ መስክ ተመርቀው ከጤና
ተቋም ውጭ በአመራርነት የሰሩበት የስራ ልምድ እንደ ጤና የስራ ልምድ ተቆጥሮ
የህክምና አገልግሎት ከሚሰጡ የስራ መደቦች ውጭ በሆኑ የጤና የስራ አመራር
መደቦች ላይ የስራ ልምዳቸው ተይዞ ለምደባ ያገለግላል
3.1.17. በአንድ የአስተዳደር ዕርከን ውሥጥ የሚገኙ ከአንድ በላይ የሆኑ አመራሮች በአንድ
ጊዜ ከኃላፊነት በሚነሱበት ጊዜ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን አሟልተው ቀርበው በዚህ
መመሪያ ከፍተኛው የስራ ደረጃ ላይ እንዲመደቡ ዕድል የተሰጣቸውን ለመመደብ
ጥረት ሲደረግ የክፍት ስራ መደቡ ቁጥር ከተመዳቢዎች የሚያንስ ከሆነ
አመዳደባቸውም በሚከተለው አግባብ የሚፈጸም ይሆናል። ሁለት ተቃራኒ ጾታ
ያላቸው ከሆነ ቅድሚያ ለሴቷ እንዲሰጥ ይደረጋል። ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው ከሆነ
ግን በምልመላና መረጣ አፈጻጸም መመሪያ መሰረት አንቀጽ 2.7 ንዑስ አንቀጽ
2.7.2.3 መሰረት የሚፈጸም ይሆናል።
3.1.18. ተሿሚዎች በሹመት ላይ እያሉ በመንግሰት ስፖንሰር አድራጊነት የትምህርት እድል
አግኝተው 2ኛ ድግሪ እና በላይ ትምህርታቸውን አጠናቀው በማንኛውም ጊዜ
ከኃላፊነታቸው ሲነሱ በዚህ በተሿሚዎች ምደባ አሰጣጥና ክፍያ አፈፃፀም መመሪያ
መሰረት ተመድበው ከሚገኙት ደመወዝ ላይ የሶስት እርከን ጭማሪ ይደረግላቸዋል።
3.1.19. አንድ ተሿሚ ከመሾሙ በፊት ይዞት የነበረው የስራ መደብ ደረጃ ተሻሽሎ ከሆነ
ከኃላፊነት በሚነሳበት ጊዜ የተሻሻለውን ደረጃ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ማሟላቱ
ተረጋግጦ በተሻሻለው የስራ ደረጃ ላይ እንዲመደብ ይደረጋል ። የተሻሻለው የስራ
ደረጃ በክፍትነት የማይገኝ ከሆነ የተሻሻለውን የስራ ደረጃ ጥቅም እያገኘ በተገኘው
የስራ መደብ ላይ በጊዚያዊነት ይመደባል ። ይህም ሆኖ የተሻሻለው የስራ ደረጃ በዚህ
ከኃላፊነት የሚነሱ ተሿሚዎች አመዳደብ መመሪያ መሰረት ሲመደቡ ከሚያገኙት
ደመወዝና ደረጃ በታች ከሆነ የተሻለውን ጥቅም እንዲያገኝ ይደረግለታል።

94
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
ከኃላፊነት የሚነሱ የመንግስት ተሿሚዎች ምደባ አሰጣጥና የደመወዝ ክፍያ አፈጻጸም መመሪያ
(የተሻሻለ)

3.2. ከሶስት ዓመት በታች ያገለገሉ ተሿሚዎች አመዳደብና ደመወዝ አከፋፈል

3.2.1. ምንም የስራ ልምድ ሳይኖራቸው ወደ ሹመት የተሳቡ አመራሮች ከኃላፊነት


በሚነሱበት ጊዜ ባላቸው የትምህርት ደረጃ መነሻ ደመወዝ እየተከፈላቸው
በሚመጥናቸው የስራ መደብ እንዲመደቡ ይደረጋል።
3.2.2. ከሦስት ዓመት በታች ያገለገሉ ተሿሚዎች በአዲሱ የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሣሠን
ጥናት መሠረት ደረጃ በተሠጣቸው የሥራ መደቦች ከተደለደሉ በኋላ በአመራርነት
ቆይተው ከኃላፊነታቸው የተነሱ ተሿሚዎች ከመሾማቸው በፊት የተመደቡበት ደረጃና
ጥቅም ተከብሮላቸው እንዲመደቡ ይደረጋል።
3.2.3. በአዲሱ የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሣሠን ጥናት መሠረት ደረጃ በተሠጣቸው የሥራ
መደቦች ሳይመደቡ ከተሾሙ በኋላ ከኃላፊነት በሚነሱበት ጊዜ ከመሾማቸው በፊት
ይዘውት የነበረው የሥራ መደብ መጠሪያ በአዲሱ የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሣሠን
ጥናት መሠረት በተመዘነበት ደረጃ ትይዩ እንዲመደቡ ይደረጋል። ሆኖም በሹመት
ላይ በነበሩበት ወቅት የተደረገ አገር አቀፍ የደመወዝ ማሻሻያ ካለ እንዲያገኙ
ይደረጋል።
3.2.4. ደረጃ በተሠጣቸው የሥራ መደቦች ሳይመደቡ ከተሾሙ በኋላ ከኃላፊነት በሚነሱበት
ጊዜ ከሹመት በፊትና የሹመት የስራ ልምዳቸው ተደምሮ ሁለት ዓመት እና ከሁለት
ዓመት በላይ ከአራት ዓመት በታች ከሆነ የያዙት የትምህርት ደረጃ ከሚያስከፍለው
መነሻ ደመወዝ በአንድ ደረጃ ከፍ ያለው ደመወዝ እየተከፈላቸው እንዲመደቡ
ይደረጋል። ይህም ማለት በባለሙያ II በክፍትነት ወደ ሚገኘው የሥራ መደብ ደረጃ
IX ወይም X እንዲመደቡ የሚደረግ ሲሆን በቅድሚያ የደረጃ X ክፍት የሥራ መደብ
ከተገኘ በዚሁ ደረጃ ይመደባሉ የደረጃ X ክፍት የሥራ መደብ ከጠፋ ግን በደረጃ IX
እንዲመደቡ ይደረጋል። ነገር ግን በቀበሌ ደረጃ በአመራርነት ሲያገለግሉ የቆዩ
ተሿሚወች ከደረጃ 9 በላይ አይመደቡም። ሆኖም አመራሩ ከመሾሙ በፊት በነጥብ
የስራ ምዘና ዘዴ ተመዝኖ ደረጃ ከተሰጠው በኃላ ወደ አመራርነት የተሳበ ከሆነ ከላይ
በንዑስ አንቀጽ 3.1.14 በተገለፀው መሰረት የሚስተናገዱ ይሆናል።
3.2.5. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.2.3 የተገለጸው ቢኖርም ከሹመት በፊትና የሹመት የስራ
ልምዳቸው ተደምሮ አራት አመት እና በላይ ከሆነ የያዙት የትምህርት ደረጃ
ከሚያስከፍለው መነሻ ደመወዝ በሁለት ደረጃ ከፍ ያለው ደመወዝ እየተከፈላቸው
እንዲመደቡ ይደረጋል። ሆኖም ባለሙያ III ተሿሚዎች እንደሚያሟሉት የሥራ

95
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ደረጃና በክፍትነት ወደ ሚገኘው የሥራ መደብ ደረጃ XI ወይም XII እንዲመደቡ


የሚደረግ ሲሆን በቅድሚያ ደረጃ XII የሆነ ክፍት የሥራ ደረጃ ከተገኘ በዚሁ ደረጃ
ይመደባሉ ከጠፋግን በደረጃ XI እንዲመደቡ ይደረጋል። ነገር ግን በቀበሌ ደረጃ
በአመራርነት ሲያገለግሉ የቆዩ ተሿሚወች ከደረጃ X በላይ አይመደቡም።ሆኖም
አመራሩ ከመሾሙ በፊት በነጥብ የስራ ምዘና ዘዴ ተመዝኖ ደረጃ ከተሰጠው በኃላ
ወደ አመራርነት የተሳበ ከሆነ ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.1.14 በተገለፀው መሰረት
የሚስተናገዱ ይሆናል።
3.2.6. ቀደም ሲል የመንግስት ሰራተኛ ያልነበሩም ሆነ ቀደም ሲል የመንግስት ሰራተኛ
ሆነው ነገር ግን በተለያዩ የልማት ድርጅቶችም ሆነ በሌሎች የግል ልዩ ልዩ ተቋማት
ላይ በመስራት ላይ እያሉ ወደ መንግስት ተቋም ተሹመው ቆይተው ከሃላፊነት ሲነሱ
ከሹመት በፊትና የሹመት ልምዳቸው ተደምሮ በንዑስ አንቀጽ 3.2.3 እና 3.2.4
መሰረት በአዲሱ የስራ ምዘና ደረጃ አወሳሰን ጥናት የደመወዝ ስኬል የተፈቀደውን
ጥቅም እያገኙ እንዲመደቡ ይደረጋል።
3.2.7. ከሹመት በፊት ርዕሰ መምህር፣ ም/ርዕሰ መምህርና ሱፐርቫይዘር የነበሩ ተሿሚዎች
በማንኛውም ጊዜ ከሹመት ተነስተው ወደ መምህርነት የሚመደቡ ከሆነ በመርሱ
ቡድን አማካኝነት ምደባ የሚሰጣቸው ሲሆን ከ3 ዓመት በታች በሹመት ቆይተው
ከሃላፊነት ተነስተው ወደ ጽ/ቤት የሚመደቡ ከሆነ አቻ መምህራን ጉደኞቻቸው
ከደረሱበት ደመወዝ ላይ ካረፉ በኋላ ወደ ጽ/ቤት መዛወሪያ ትይዩ ደረጃና ደመወዝ
ላይ እንዲመደቡ ይደረጋል።ሆኖም ከ3 ዓመት እና በላይ በሹመት ያገለገሉ እና ወደ
ጽ/ቤት የሚመደቡ ከሆነ በተሿሚዎች አመዳደብና ክፍያ አፈጻጸም መመሪያ መሰረት
እንዲመደቡ ይደረጋል።ይሁንእንጅ ምደባው ለአስተዳደር እርከኑ ከተፈቀደው ከፍተኛ
የሥራ ደረጃና ደመወዝ በላይ መመደብ አይቻልም። ይህ የሚፈጸመው በየደረጃው
ባለው የሲቪል ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት መ/ቤት አማካኝነት ይሆናል።

3.3. በተከታታይ ሶስት ዓመትና ከስድስት ዓመት በታች ያገለገሉ ተሿሚዎች


አመዳደብና ደመወዝ አከፋፈል፡-

3.3.1. የክልል ተቋማት ኃላፊዎችና ም/ኃላፊዎች በቢሮ ኃላፊ ወይም ም/ኃላፊ ደረጃ የተሾሙ
አመራሮች በክልል መ/ቤት ም/ኃላፊ ደረጃ በህዝብ ግንኙነት የተሾሙ፣ የዞን
አስተዳዳሪዎች፣ ም/አስተዳዳሪዎች በዞን ም/አስተዳደር ማዕረግ የተሾሙ ሌሎች

96
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
ከኃላፊነት የሚነሱ የመንግስት ተሿሚዎች ምደባ አሰጣጥና የደመወዝ ክፍያ አፈጻጸም መመሪያ
(የተሻሻለ)

አመራሮች እና የሦስቱ ሬጅዮሮፖሊታን ከንቲባና ም/ከንቲባዎች በእነዚህ ማዕረግ


የተሾሙ ሌሎች ኃላፊዎች፤ የብሔረሰብ አስተዳዳር ዞንና የሬጂዮፖሊታን ከተማ
አፈ-ጉባዔዎችና ምክትል አፈ-ጉባዔዎች ከኃላፊነት ሲነሱ የሥራ መደቡ እስካለና
ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን አሟልተው እስከተገኙ ድረስ ደረጃ XVIII እንዲመደቡ
ይደረጋል። ደረጃ XVIII በክፍትነት ካልተገኘ ደረጃ XVII እንዲመደቡ ይደረጋል።
የደረጃ XVII ክፍት የሥራ መደብ ካልተገኘ በደረጃ XVI ይመደባል። ደረጃ XVI
በክፍትነት የማይገኝ ከሆነ ግን የደረጃ XVI ጥቅም እያገኙ በተገኘው ክፍት የሥራ
መደብ እንዲመደቡ ይደረጋል።
3.3.2. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.3.1 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ በአዲሱ የሥራ ምዘናና
ደረጃ አወሣሠን ጥናት መሠረት በዞን/ሬጅዮሮፖሊታን ከተማ / ፣ በመካከለኛ ከተማ
አስተዳደር፣ በወረዳ ፣ በአነስተኛ ከተማ አስተዳደር፤ በክፍለ ከተማ ደረጃና መሪ
ማዘጋጃ ቤት ደረጃ XV ላይ እንዲመደቡ ይደረጋል። ይህ የሥራ መደብና ደረጃ
በክፍትነት ካልተገኘ ደረጃ XIV ላይ እንዲመደቡ ይደረጋል ። ደረጃ XIV በክፍትነት
ካልተገኘ ደረጃ XIII እንዲመደቡ ይደረጋል። ደረጃ XIII በክፍትነት የማይገኝ ከሆነ
ግን የደረጃ XIII ጥቅም እያገኙ በተገኘው ክፍት የሥራ መደብ እንዲመደቡ ይደረጋል።
3.3.3. በንዑስ ማዘጋጃ ቤት ላይ የሚያገለግሉ ተሿሚዎች ከሀላፊነት በሚነሱበት ጊዜ ክፍት
የስራ መደብ እስከ ተገኘ ድረስ ደረጃ XIV ላይ ይመደባሉ ይህ የስራ መደብና ደረጃ
በክፍትነት ካልተገኘ ደረጃ XIII ላይ ይመደባሉ። ይህም ሆኖ ደረጃ XIII በክፍትነት
ካልተገኘ የደረጃ XII ጥቅምን በመስጠት በተገኘው ክፍት የስራ መደብ ላይ ይመደባሉ።
3.3.4. በከተማ አስተዳደሮች ስር በሚገኙ ቀበሌዎችና በታዳጊ ከተማ ደረጃ ተሿሚ ሆነው
ሲያገለግሉ ቆይተው ከሀላፊነት የሚነሱ ተሿሚዎች ደረጃ XIII ላይ ይመደባሉ:: ይህ
የስራ መደብና ደረጃ በክፍትነት ካልተገኘ ደረጃ XII ላይ ይመደባሉ።ይህም ሆኖ ደረጃ
XII የሥራ መደብ በክፍትነት የማይገኝ ከሆነ የደረጃ XI ጥቅምን እያገኙ በተገኘው
ክፍት የስራ መደብ ላይ እንዲመደቡ ይደረጋል።
3.3.5. ከላይ የተገለፁ ቢኖርም ተፈላጊ ችሎታውን ባለማሟላታቸው ሊመደቡ የማይችሉ
ከሹመት የተነሱ ኃላፊዎች በሚኖሩበት ጊዜ በሚያሟሉት የስራ ደረጃ ላይ
እንዲመደቡ ይደረጋል ። የሚያሟሉት የስራ መደብ በማይገኝበት ጊዜ ከሚያሟሉት
የስራ ደረጃ አንድ ደረጃ ያነሰ ደረጃ ጥቅም እያገኙ በተገኘው ክፍት የስራ ደረጃ
እንዲመደቡ ይደረጋል።

97
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.4. በተከታታይ 6 ዓመትና ከ1ዐ ዓመት በታች ያገለገሉ ተሿሚዎች

3.4.1. የክልል ተቋማት ኃላፊዎችና ም/ኃላፊዎች በቢሮ ኃላፊ ወይም ም/ኃላፊ ደረጃ የተሾሙ
አመራሮች በክልል መ/ቤት ም/ኃላፊ ደረጃ በህዝብ ግንኙነት የተሾሙ፣ የዞን
አስተዳዳሪዎች፣ ም/አስተዳዳሪዎች በዞን ም/አስተዳደር ማዕረግ የተሾሙ ሌሎች
አመራሮች እና የሦስቱ ሬጅዮሮፖሊታን ከንቲባና ም/ከንቲባዎች በእነዚህ ማዕረግ
የተሾሙ ሌሎች ኃላፊዎች የብሔረሰብ ዞንና ሬጅዮሮፖሊታን ከተማ አፈ-ጉባዔዎችና
ምክትል አፈ-ጉባዔዎች ከኃላፊነት ሲነሱ የሥራ መደቡ እስካለና ዝቅተኛ ተፈላጊ
ችሎታውን እስካሟሉ ድረስ ደረጃ XVIII እንዲመደቡ ይደረጋል፤ ደረጃ XVIII
በክፍትነት ካልተገኘ ደረጃ XVII እንዲመደቡ ይደረጋል። ደረጃ XVII በክፍትነት
የማይገኝ ከሆነ ግን የደረጃ XVII ጥቅም እያገኙ በተገኘው ክፍት የሥራ መደብ
እንዲመደቡ ይደረጋል።
3.4.2. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.4.1 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ በአዲሱ የሥራ ምዘናና
ደረጃ አወሣሠን ጥናት መሠረት በዞን/ሬጅዮሮፖሊታን ከተማ / ፣ በመካከለኛ ከተማ
አስተዳደር፣ በወረዳ ፣ በአነስተኛ ከተማ አስተዳደር፤ በክፍለ ከተማ ደረጃና መሪ
ማዘጋጃቤት ደረጃ XV ላይ እንዲመደቡ ይደረጋል። ይህ የሥራ መደብና ደረጃ
በክፍትነት ካልተገኘ ደረጃ XIV ላይ እንዲመደቡ ይደረጋል ። ደረጃ XIV በክፍትነት
የማይገኝ ከሆነ ግን የደረጃ XIV ጥቅም እያገኙ በተገኘው ክፍት የሥራ መደብ
እንዲመደቡ ይደረጋል።
3.4.3. በንዑስ ማዘጋጃ ቤት ላይ የሚያገለግሉ ተሿሚዎች ከሀላፊነት በሚነሱበት ጊዜ ክፍት
የስራ መደብ እስከተገኘ ድረስ ደረጃ XIV ይህ የስራ መደብና ደረጃ በክፍትነት ካልተገኘ
ደረጃ XIII ላይ ይመደባሉ። ይህም ሆኖ ደረጃ XIII በክፍትነት ካልተገኘ የደረጃ XIII
ጥቅምን በመስጠት በተገኘው ክፍት የስራ መደብ ላይ ይመደባሉ ።
3.4.4. በከተማ አስተዳደሮች ስር በሚገኙ ቀበሌወችና በታዳጊ ከተማ ደረጃ ተሿሚ ሆነው
ሲያገለግሉ ቆይተው ከሀላፊነት የሚነሱ ተሿሚዎች ደረጃ XIII ላይ ይመደባሉ:: ይህ
የስራ መደብና ደረጃ በክፍትነት ካልተገኘ ደረጃ XII ላይ ይመደባሉ።ይህም ሆኖ ደረጃ
XII የሥራ መደብ በክፍትነት የማይገኝ ከሆነ የደረጃ XII ጥቅምን እያገኙ በተገኘው
ክፍት የስራ መደብ ላይ እንዲመደቡ ይደረጋል።
3.4.5. ከላይ የተገለፁ ቢኖርም ተፈላጊ ችሎታውን ባለማሟላታቸው ሊመደቡ የማይችሉ
ከሹመት የተነሱ ኃላፊዎች በሚኖሩበት ጊዜ በሚያሟሉት የስራ ደረጃ ላይ
98
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
ከኃላፊነት የሚነሱ የመንግስት ተሿሚዎች ምደባ አሰጣጥና የደመወዝ ክፍያ አፈጻጸም መመሪያ
(የተሻሻለ)

እንዲመደቡ ይደረጋል ። የሚያሟሉት የስራ መደብ በማይገኝበት ጊዜ ከሚያሟሉት


የስራ ደረጃ አንድ ደረጃ ያነሰ ደረጃ እየተከፈላቸው በተገኘው ክፍት የስራ ደረጃ
እንዲመደቡ ይደረጋል።

3.5. በተከታታይ 10 ዓመትና በላይ በሹመት ያገለገሉ አመራሮች አመዳደብና ክፍያ


አፈፃፀም በተመለከተ ፣

3.5.1. የክልል ተቋማት ኃላፊዎችና ም/ኃላፊዎች በቢሮ ኃላፊ ወይም ም/ኃላፊ ደረጃ የተሾሙ
አመራሮች በክልል መ/ቤት ም/ኃላፊ ደረጃ በህዝብ ግንኙነት የተሾሙ፣ የዞን
አስተዳዳሪዎች፣ ም/አስተዳዳሪዎች በዞን ም/አስተዳደር ማዕረግ የተሾሙ ሌሎች
አመራሮች እና የሦስቱ ሬጅዮሮፖሊታን ከንቲባና ም/ከንቲባዎች በእነዚህ ማዕረግ
የተሾሙ ሌሎች ኃላፊዎች የብሔረሰብ ዞንና ሬጅዮሮፖሊታን ከተማ አፈ-ጉባዔዎችና
ምክትል አፈ-ጉባዔዎች ተሿሚዎች ከኃላፊነት ሲነሱ የሥራ መደቡ እስካለና ዝቅተኛ
ተፈላጊ ችሎታውን እስካሟሉ ድረስ ደረጃ XVIII እንዲመደቡ ይደረጋል፤ ደረጃ
XVIII በክፍትነት ካልተገኘ የደረጃ XVIII ጥቅም እያገኙ በተገኘው ክፍት የሥራ
መደብ እንዲመደቡ ይደረጋል።
3.5.2. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.5.1 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ በነጥብ የሥራ ምዘናና ደረጃ
አወሣሠን ጥናት መሠረት በዞን/ሬጅዮሮፖሊታን ከተማ / ፣ በመካከለኛ ከተማ
አስተዳደር፣ በወረዳ ፣ በአነስተኛ ከተማ አስተዳደር፤ በክፍለ ከተማ ደረጃና መሪ
ማዘጋጃቤት ደረጃ XV ላይ እንዲመደቡ ይደረጋል። የደረጃ XV በክፍትነት የማይገኝ
ከሆነ ግን የደረጃ XV ጥቅም እያገኙ በተገኘው ክፍት የሥራ መደብ እንዲመደቡ
ይደረጋል።
3.5.3. በንዑስ ማዘጋጃ ቤት ላይ የሚያገለግሉ ተሿሚዎች ከሀላፊነት በሚነሱበት ጊዜ ክፍት
የስራ መደብ እስከተገኘ ድረስ ደረጃ XIV ይህ የስራ መደብና ደረጃ በክፍትነት ካልተገኘ
የደረጃ XIV ጥቅምን በመስጠት በተገኘው ክፍት የስራ መደብ ላይ ይመደባሉ ።
3.5.4. በከተማ አስተዳደሮች ስር በሚገኙ ቀበሌዎችና በታዳጊ ከተማ ደረጃ ተሿሚ ሆነው
ሲያገለግሉ ቆይተው ከሀላፊነት የሚነሱ ተሿሚዎች ደረጃ XIII ላይ ይመደባሉ:: ይህ
የስራ መደብና ደረጃ በክፍትነት ካልተገኘ ደረጃ XIII ጥቅምን እያገኙ በተገኘው
ክፍት የስራ መደብ ላይ እንዲመደቡ ይደረጋል።

99
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.5.5. ከላይ የተገለፁ ቢኖርም ተፈላጊ ችሎታውን ባለማሟላታቸው ሊመደቡ የማይችሉ


ከሹመት የተነሱ ኃላፊዎች በሚኖሩበት ጊዜ በሚያሟሉት የስራ ደረጃ ላይ
እንዲመደቡ ይደረጋል ። የሚያሟሉት የስራ መደብ በማይገኝበት ጊዜ ከሚያሟሉት
የስራ ደረጃ አንድ ደረጃ ያነሰ ደረጃ እየተከፈላቸው በተገኘው ክፍት የስራ ደረጃ
እንዲመደቡ ይደረጋል።

3.6. ሌሎች ልዩ ልዩ ጉዳዮች፣

3.6.1. ከኃላፊነት የሚነሱ ተሿሚዎች የአንድም ጊዜ የሥራ አፈፃፀም ውጤት ከሌላቸው


ለተለያዩ ሥምሪቶች፣ ለእጭር እና ለረጅም ጊዜ ስልጠና ውድድሮች በሌሎች
መስፈርቶች ወደ 100 % ተቀይሮ እንዲወዳደሩ ይደረጋል።
3.6.2. ምደባ የሚሰጣቸው ከሀላፊነት የተነሱ ተሿሚዎች የሚመደቡበትን የስራ መደብ
ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ ማሟላት ይኖርባቸዋል ።
3.6.3. ከዚህ በፊት የተላለፋ ሰርኩላሮች፤ማብራሪያወችና ማሻሻያዎች በዚህ መመሪያ
ተተክቷል።
3.6.4. ከኃላፊነት የሚነሱ ተሿሚዎችን አመዳደብ በተመለከተ ህዳር 2010 ዓ.ም ከወጣው
መመሪያ በፊትም ሆነ በኃላ የተላለፉ መመሪያዎችና ሰርኩላሮች በዚህ መመሪያ
ተተክተዋል ወይም ተሽረዋል።
3.6.5. ይህንን መመሪያ በተዛባ መልኩ ወይም ያለአግባብ የሚፈጽም ሆነ የሚያስፈፅም
ማንኛውም አካል ወይም ኃላፊ አግባብ ባለው ህግ ተጠያቂ ይሆናል፣
3.6.6. በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር
253/2010 አንቀጽ 96 ን/አንቀጽ 2 መሠረት ይህን መመሪያ የመለወጥ፣ የማሻሻል
ወይም በሥራ ላይ በሚውልበት ትርጉም የመስጠት ኃላፊነት የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ
ኮሚሽን ነው።
3.6.7. በዚህ መመሪያ አፈፃፀም ላይ የሚነሣ ቅሬታ ቢኖር በሥራ ላይ ባለው የቅሬታ
አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል፣
3.6.8. መመሪያ ከሰኔ 2013 ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል።
አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር

100
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ኃላፊዎች አመዳደብና ደመወዝ አከፋፈል የአፈጻጸም መመሪያ (የተሻሻለ)

መመሪያ 3. ትምህርታቸውን
ያሻሻሉ ኃላፊዎች አመዳደብና
ደመወዝ አከፋፈል የአፈጻጸም
መመሪያ (የተሻሻለ)
ቁጥር 03/2013

ሰኔ 2013 ዓ.ም
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ባህር ዳር፣ ኢትዮጵያ

101
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

መግቢያ፡-
ትምህርት የአንድን አገር ልማት ለማፋጠን እጅግ ጠቃሚ በመሆኑ በአገር ደረጃም ሆነ በክልላችን
ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራባቸው ከሚገኙ ዘርፎች ውስጥ በቀዳሚነት የሚጠቀስ ነው። ስለሆነም
በተለያዩየ ደረጃ የሚገኙ የትምህርት ተቋማትን በመጠቀም ተሿሚዎች የረጅም ጊዜ ስልጠና
እንዲያገኙ በማድረግ እና የመፈጸም አቅም በማጎልበት በሲቪል ሰርቪሱ ተቋማት የሚታየውን
የአፈጻጸም ክፍተት በመሙላት ጠንካራ ሲቪል ሰርቪስ ተቋማት ለመገንባት ይቻላል፣፣ በመሆኑም
የትምህርት ደረጃቸውን አሻሽለው የሚመለሱ የመንግስት ተሿሚዎችን በአግባቡ ምደባ
ለመስጠትና ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያሥችል መመሪያ ተሻሽሎ ከህዳር 2010 ዓ፣ም ጀምሮ ስራ
ላይ እንዲውል የተደረገ ቢሆንም እንደገና ማሻሻል አስፈልጓል።

የመመሪያው መሻሻል አስፈላጊነት

 በሃገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሃገር በመንግስት ድጋፍ ትምህርታቸውን አሻሽለው


ለሚመለሱ ተሿሚዎች ተገቢ የስራ ምደባና አቅምን ያገናዘበ ማበረታቻ በመስጠት
አቅማቸውን አሟጠው እንዲጠቀሙ ማስቻል በማስፈለጉ ፣
 በየደረጃው ትምህርታቸውን አጠናቀው ለሚመለሱ ተሿሚዎች የትምህርት ዝግጅታቸውን
መሠረት ያደረገ ምደባ በወቅቱ ለመስጠት ፣
 በነጥብ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ጥናት ጋር የተጣጣመ የመመሪያ ማሻሻያ ለማድረግ

 በተለያዩ ጊዚያት የወጡ ሰርኩላሮችን ወደ አንድ በማምጣት ለተጠቃሚው ምቹ ማድረግ
እና በአፈጻጸም የታዩ ግድፈቶችን ለማረም፣
 የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስትሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 253/2010
አንቀፅ 96 ን/አንቀፅ 2 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህን መመሪያ አውጥቷል።

ክፍል 1. ጠቅላላ፡-

1.1. አጭር ርዕስ፡-


ይህ መመሪያ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የተሸሻለው ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ኃላፊዎች
አመዳደብና የደመወዝ አከፋፈል የአፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 03/ 2013 ዓ.ም ተብሎ ሊጠቀስ
ይችላል።

102
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ኃላፊዎች አመዳደብና ደመወዝ አከፋፈል የአፈጻጸም መመሪያ (የተሻሻለ)

1.2. ትርጓሜ፡-
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፣

1.2.1. "የመንግሥት መ/ቤት" ማለት በየትኛውም የአስተዳደር እርከን እራሱን ችሎ በአዋጅ


ወይም በደንብ የተቋቋመ እና ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ከመንግስት በሚመደብለት
በጀት የሚተዳደር የክልል መንግስት መስሪያ ቤት ነው።
1.2.2. "ኮሚሽን" ማለት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሲቪል ሰርቪስኮሚሽን ነው።
1.2.3. .“ተሿሚ” ማለት በየትኛውም የሲቪል ሰርቪስ መዋቅር ላይ በክልሉ ም/ቤት ፣
በብሔረሰብ አስተዳደር ም/ቤቶች ወይም በክልል ርዕሰ መስተዳድር፣ ም/ርዕሰ
መስተዳድር እንዲሁም በወረዳ እና በቀበሌ ም/ቤቶች እንዲሁም የመሾም ስልጣን
በተሰጠው አካል በሹመት የሚመደብ ሰው ማለት ነው። እንዲሁም የመንግስት ሰራተኛ
እያሉ በቀጥታ ወደ ልማት ድርጅቶችና ብዙሃን ማህበራትና ሙያ ማህበራት
የተሾሙትን ያካትታል። ሆኖም ግን በሲቪል ሰርቪስ መዋቅር ሳይልፉ በቀጥታ ወደ
መንግስት ልማት ድርጅቶችና ብዙሃን ማህበራት የተሾሙትን ለዚህ መመሪያ
አተገባበር እንደ ተሿሚ አይቆጠሩም ።
1.2.4. “መደበኛ ፕሮግራም “ ማለት በመንግስት ድጋፍም ይሁን በግል ስፖንሰር አድራጊነት
ከመደበኛ ስራቸው ውጭ ሆኖ ትምህርቱን ለመከታተል የመረጠው መርሀ-ግብር
ነው።
1.2.5. “በርቀት፤በማታ፤በክረምት ፕሮግራም”ማለት በመንግስትድጋፍምይሁንበግልስፖንሰር
አድራጊነት መደበኛ ስራውን እያከናወነ ትምህርቱን ለመከታተል የመረጠው መርሀ-
ግብር ነው።

1.3. የመመሪያው ተፈጻሚነት ወሰን፡-


ይህ መመሪያ ተፈፃሚነት የሚኖረው በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥትሠራተኞች አዋጅ
ቁጥር 253/2010 በሚተዳደሩ መ/ቤቶችና ተሿሚዎች ላይ ነው።

1.4. ማንኛውም በወንድ ፃታ የተገለፀው የሴት ፆታንም ያካትታል።

103
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ክፍል 2. ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ኃላፊዎች አመዳደብና የደመወዝ


አከፋፈል ሁኔታ፡-

2.1. ትምህርታቸውን አሻሽለው የሚመለሱ ኃላፊዎች አመዳደብ፡-


2.1.1. ትምህርታቸውን አሻሽለው ሲመለሱ በአመራርነት የሚቀጥሉ ከሆነ የሹመት ደመወዝ
እየተከፈላቸው ይቀጥላሉ ።
2.1.2. በአንቀጽ 2.1.1 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ድጋፍ በየትኛውም
ኘሮግራም/በመደበኛ፣ በማታ፣ በክረምትና በርቀት ትምህርታቸውን አጠናቀው
ሲመለሱ በሹመት የማይቀጥሉ ከሆነ ምደባ የሚሰጣቸው በተሿሚዎች አመዳደብ
መመሪያ መሠረት ይሆናል።
2.1.3. በመንግስት ድጋፍ በየትኛውም ኘሮግራም/ በመደበኛ፣ በማታ፣ በክረምትና በርቀት/
በየትኛውም ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀው የተመለሱ ተሿሚዎች ምደባ
የሚያገኙት ወደ ትምህርት ከመግባታቸው በፊት ይሰሩበት በነበረው ወይም ውል
አስይዞ በላካቸው ወይም ስልጠናውን በእቅድ ደረጃ በአስተባበረው መ/ቤት ይሆናል።
2.1.4. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.1.3 የተገለው እንደተጠበቀ ሆኖ ተሿሚው ተመልምሎ
ከሄደበት መ/ቤት የሚመደብበት ክፍት የሥራ መደብ ከጠፋ ከወረዳ ወይም ከከተማ
አስተዳደር ወይም ከክፍለ ከተማ ተመልምለው የሄዱ ከሆነ በወረዳው ወይም በከተማ
አስተዳደሩ ወይም በክፍለ ከተማው ውስጥ ባሉ ሌሎች ሴክተር መ/ቤቶች ፣ ከዞን
ወይም ሬጆፖሊታን ከተማ ተመልምለው የሄዱ ከሆነ በዞኑ ወይም ሬጆፖሊታን
ከተማው ውስጥ ባሉ ሌሎች ሴክተር መ/ቤቶች እንዲሁም ክልል ላይ ባሉ መ/ቤቶች
ተመልምለው የሄዱ ከሆነ በክልሉ ውስጥ ባሉ ሌሎች ሴክተር መ/ቤቶች ውስጥ
በየደረጃው ባለው የሲቪል ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት መ/ቤት በኩል ክፍት የሥራ
መደብና በጀት መኖሩ እየተረጋግጠ እንዲመደቡ ይደረጋል። ይህም ሆኖ ምደባ
መስጠት ካልተቻለ የሚመጥናቸው ክፍት የሥራ መደብ እስከሚገኝ ድረስ በተላኩበት
የአስተዳደር እርከን ውስጥ በጊዜያዊነት ተመድበው እንዲሰሩ ይደረጋል።ይህም ሆኖ
ጊዚያዊ የስራ መደብ ከጠፋ ደረጃውን ጠብቆ ወደ ሚቀጥለው የአስተዳደር እርከን
ተላልፎ በሚያሟሉት ክፍት የስራ መደብ እንዲመደቡ ይደረጋል።
2.1.5. ከላይ በንዑስ አንቀጽ2.1.4 የተገለፀው ቢኖርም ተሿሚው የሚመደብበት ክፍት የስራ
መደብ ባለመገኘቱ ከነበረበት የአስተዳርደር እርከን ወደ ላይኛው አስተደር እርከን

104
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ኃላፊዎች አመዳደብና ደመወዝ አከፋፈል የአፈጻጸም መመሪያ (የተሻሻለ)

የሚመደብ ከሆነ ከነበረበት አስተዳደር እርከን ከፍተኛ የስራ ደረጃ በላይ ሊመደብ
አይችልም።
2.1.6. ከተሿሚነት በቀጥታ ወደ ከፍተኛ ትምህርት በመግባት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ
ቆይተው በተለያየ ምክንያት በቋሚነት አቋርጠው የተመለሱ ኃላፊዎች የነበሩ
ከኃላፊነት የሚነሱ የመንግሥት ተሿሚዎች ምደባ አሰጣጥና የደመወዝ ክፍያ
አፈጻጸም መመሪያ መሠረት ቋሚ ምደባ ይሰጣቸዋል። ሆኖም ከሹመት ተነስተው
ወደ ትምህርት ቤት በመግባት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ቆይተው በተለያዩ
ምክንያቶች ትምህርታቸውን በጊዜያዊነት ያቋረጡ ከሆነ ወደ ት/ቤት እስከሚመለሱ
ድረስ ወደ ትምህርት ሲገቡ ይዘውት የነበረውን ደመወዝ እንደያዙ ጊዜያዊ ምደባ
ተሰጥቷቸው በተገኘው የስራ መደብ እየሰሩ እንዲቆዩ ይደረጋል።
2.1.7. ከላይ በንዑስ አንቀፅ 2.1.5 እና 2.1.6 በተገለጸው አግባብ ምደባ የሚሰጣቸው
ተሿሚዎች ትምህርታቸውን ያቋረጡበትን ምክንያት የሚገልጽ ማስረጃ
ከዩኒቨርስቲው ሪጅስትራር ጽ/ቤት በማምጣት ወደ ትምህርት ለላካቸው መ/ቤትና
በየደረጃው ለሚገኘው ሲቪል ሰርቪስ መ/ቤትም ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
2.1.8. ቀደም ሲል ተሿሚ ሆነው ሲያገለግሉ የነበሩና በመንግስት ድጋፍ ከመደበኛ ስራቸው
ተለይተው የዕድገት መሰላል በሚያስጠቅም የትምህርት ደረጃና ዝግጅት አሻሽለው
ሲመለሱ ክፍት የስራ መደብ እስካለ ድረስ በዕድገት መሰላል የስራ ደረጃ መነሻ ላይ
ሊመደቡ ይችላሉ። ሆኖም ከትምህርት ተመልሰው በተሿሚዎች ምደባ አሰጣጥና
ክፍያ አፈፃፀም መመሪያ መሰረት ሲመደቡ ሊያገኙ የሚችሉት ደመወዝ የሚበልጥ
ከሆነ ከኃላፊነት የተነሱ ተሿሚዎች ምደባ አሰጣጥና ክፍያ አፈፃፀም መመሪያ መሰረት
ይስተናገዳሉ ። በዕድገት መሰላል የሚያስጠቅም የስራ መደብ ላይ የሚመደቡ ከሆነም
የቀጣይ ዕድገት መሠላል ማግኛ ጊዚያቸው በዕድገት መሰላል አፈፃፀም መመሪያ
መሰረት ይስተናገዳሉ ።

2.2. ትምህርታቸውን አሻሽለው የሚመለሱ ኃላፊዎች የደመወዝ አከፋፈል፣


2.2.1. በመንግስት ድጋፍ በመደበኛ ኘሮግራም የሁለተኛ ዲግሪና በላይ ትምህርታቸውን
ያሻሻሉ ተሿሚዎች ትምህርታቸውን አጠናቀው ሲመለሱ በሹመት ላይ የሚቀጥሉ
ከሆነ ምንም ዓይነት ጭማሪ አይደረግላቸውም ። ነገር ግን ከኃላፊነት ተነስተው ምደባ

105
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ሲሰጥ በትምህርት መሻሻል ምክንያት ያላገኙት የሶስት ዕርከን ጥቅም ከተመደቡበት


ደመወዝ ላይ ከተመደቡበት ጊዜ ጀምሮ ይሰጣል።
2.2.2. ከላይ በንዑስ አንቀፅ 2.2.1 ላይ የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ ትምህርታቸውን
አጠናቀው ሲመለሱ በሹመት የማይቀጥሉ ተሿሚዎች ምደባ የሚሰጣቸው
በተሿሚዎች ምደባ አሰጣጥ መሠረት ሲሆን ምደባ ከተሰጣቸው በኋላ በሚያገኙት
ደመወዝ ላይ ምደባ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ የሦስት እርከን ጭማሪ ይደረግላቸዋል።
ከውጭ አገር ለተገኘ የትምህርት ማስረጃ አቻ ግምቱን ማቅረብ አለባቸው።
2.2.3. ወደ ትምህርት ከመግባታቸው በፊት ተሿሚዎች ሣይሆኑ ነገር ግን ትምህርታቸውን
አጠናቀው እንደተመለሱ የሚሾሙ ባለሙያዎች ቢኖሩ የሚከፈላቸው የሹመቱ
ደመወዝ ይሆናል።
2.2.4. በመንግስት ድጋፍ ከሁለተኛ ዲግሪ በታች በርቀት፣ በተልእኮና በማታ ኘሮግራም
ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ተሿሚዎች ምንም ዓይነት የደመወዝ ጭማሪ አይደረግም።

ክፍል 3. ልዩ ልዩ ጉዳዮች፡-
3.1. ትምህርታቸውን በመንግስት ስፖንሰር አድራጊነት ሲከታተሉ ቆይተው በተለያየ
ምክንያት አቋርጠው የሚመለሱና ትምህርታቸውን አጠናቀው የሚመለሱ ተሿሚዎች
ከትምህርት ስለመመለሳቸው ትምህርት ለላካቸው መ/ቤትና በየደረጃው ለሚገኘው
ሲቪል ሰርቪስ መ/ቤትም ሪፖርት ያደርጋሉ ። የትምህርት ጊዜው ከአንድ ዓመት
በላይ የሚወስድ ከሆነ በየ አመተ ምህረቱ ለላካቸው መ/ቤት ሪፖርት ያርጋሉ።
3.2. ከትምህርት መልስ ምደባ የተሰጣቸው ተሿሚዎች በሥራ ላይ ባለው የሥራ አፈፃፀም
ምዘና መመሪያ መሠረት የአንድም ጊዜ የሥራ አፈፃፀም ውጤት ከሌላቸው ለተለያዩ
የሥምሪትና የስልጠና ውድድሮች በሌሎች መስፈርቶች ወደ 100 % ተቀይሮ
እንዲወዳደሩ ይደረጋል።
3.3. ከትምህርት መልስ ምደባ የተሰጣቸው ተሿሚዎች በትምህርት መሻሻል ባገኙት
ጥቅም ምክንያት መ/ቤቱ በሚያወጣው የደረጃ እድገት ላይ ለመወዳደር አንድ ዓመት
እንዲጠብቁ አይደረጉም ።
3.4. በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 253/2010 አንቀጽ 96
ን/አንቀጽ 2 መሠረት ይህን መመሪያ የመለወጥ፣ የማሻሻል ወይም በሥራ ላይ

106
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ኃላፊዎች አመዳደብና ደመወዝ አከፋፈል የአፈጻጸም መመሪያ (የተሻሻለ)

በሚውልበት ጊዜ ማብራሪያ ወይም ትርጉም የመስጠት ኃላፊነት የአብክመ ሲቪል


ሰርቪስ ኮሚሽን ነው፡
3.5. ይህንን መመሪያ በተዛባ መልኩ ወይም ያለአግባብ የሚያስፈፅም ማንኛውም አካል
ወይም ኃላፊ አግባብ ባለው ህግ ተጠያቂ ይሆናል፣
3.6. በህዳር 2010 ዓ/ም ወጥቶ በሥራ ላይ የነበረው ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ኃላፊዎችና
ባለሙያዎች አመዳደብና ደመወዝ አከፋፈል አፈጻጸም መመሪያ እና ይህንን
አስመልክቶ የተላለፉ ሰርኩላሮች በዚህ እና ተሻሽሎ በወጣው ትምህርታቸውን ያሻሻሉ
ባለሙያዎች አመዳደብና ደመወዝ አከፋፈል አፈጻጸም መመሪያ በዚህ መመሪያ
ተተክተዋል።፡
3.7. በዚህ መመሪያ አፈጻጸም ላይ የሚኖር ቅሬታ በስራ ላይ ባለው የቅሬታ አቀራረብ
ሥርዓት መሠረት ይሆናል::
3.8. ይህ መመሪያ ከሰኔ/2013 ዓ.ም ጀምሮ የፀና ነው።

አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር

107
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

መመሪያ 4. ትምህርታቸውን
ያሻሻሉ መንግስት ሠራተኞች/
ባለሙያዎች አመዳደብና
ደመወዝ አከፋፈል አፈፃፀም
መመሪያ /የተሸሻለው/
ቁጥር 04/2013

ሰኔ 2013 ዓ.ም
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ባህር ዳር፣ ኢትዮጵያ

108
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
ትምህርታቸውን ያሻሻሉ መንግስት ሠራተኞች/ ባለሙያዎች አመዳደብና ደመወዝ አከፋፈል አፈፃፀም መመሪያ /የተሸሻለው/

መግቢያ፡-
ትምህርት የአንድን አገር ልማት ለማፈጠን እጅግ ጠቃሚ በመሆኑ በአገር ደረጃም ሆነ በክልላችን
ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራባቸው ከሚገኙ ዘርፎች ውስጥ በቀዳሚነት የሚጠቀስ ነው። ስለሆነም
የትምህርት ተቋማትን በመጠቀም የፈጻሚውን አቅም ማጎልበት በሲቪል ሰርቪሱ የሚታየውን
የመፈጸም አቅም ክፍተት መሙላት ስለሚያስችል የትምህርት ደረጃቸውን አሻሽለው የሚመለሱ
የመንግስት ሠራተኞችን/ባለሙያዎችን በአግባቡ ምደባ ለመስጠትና ተጠቃሚ ለማድረግ
የሚያሥችል መመሪያ ተሻሽሎ ከሰኔ 2011 ጀምሮ ስራ ላይ እንዲውል የተደረገ ቢሆንም እንደገና
ማሻሻል አስፈልጓል። ስለሆነም

 በተለያዩ ጊዚያት የወጡ ሰርኩላሮችን የዚህ መመሪያ አካል በማድረግ ለተጠቃሚው ምቹ


ሁኔታ ለመፍጠርና በአፈጻጸም የታዩ ግድፈቶችን ለማረም በማስፈለጉ፣
 ከነጥብ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ጥናት ጋር የተዛመደ የመመሪያ ማሻሻያ ማድረግ
በማስፈለጉ።
 በየደረጃው ትምህርታቸውን አጠናቀው ለሚመለሱ ባለሙያዎች የትምህርት
ዝግጅታቸውን መሠረት ያደረገ ምደባ በወቅቱ መስጠት በማስፈለጉ፣
 በሃገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሃገር በመንግስት ድጋፍ ትምህርታቸውን አሻሽለው
ለሚመለሱ ባለሙያዎች ተገቢ የስራ ምደባና አቅምን ያገናዘበ ማበረታቻ በመስጠት
አቅማቸውን አሟጠው እንዲጠቀሙ ማስቻል በማስፈለጉ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
በተሻሻለው የመንግስት ሠራተኞች አዋጅ 253/2010 አንቀጽ 96 ንዑሥ አንቀጽ 2
በተሰጠው መመሪያ የማውጣት ስልጣን መሰረት ይህን መመሪያ አውጥቷል።

ክፍል 1. ጠቅላላ

1.1. አጭር ርዕስ


ይህ መመሪያ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ትምህርታቸውን ያሻሻሉ የመንግስት
ሠራተኞች አመዳደብና የደመወዝ አከፋፈል መመሪያ ቁጥር 04/2013 ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል።

1.2. ትርጓሜ
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፣

109
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

1.2.1. "የመንግሥት መ/ቤት" ማለት በየትኛውም የአስተዳደር እርከን እራሱን ችሎ በአዋጅ


ወይም በደንብ የተቋቋመ እና ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ከመንግስት በሚመደብለት
በጀት የሚተዳደር የመንግስት መስሪያ ቤት ነው።
1.2.2. "ኮሚሽን" ማለት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ነው።
1.2.3. “የመንግስት ሠራተኛ ” ማለት በመንግሥት መሥሪያ ቤት ውስጥ በቋሚነት ተቀጥሮ
የሚሠራ ሰው ነው ።
1.2.4. “መደበኛ ፕሮግራም “ ማለት በመንግስት ድጋፍም ይሁን በግል ስፖንሰር አድራጊነት
ከመደበኛ ስራቸው ውጭ ሆኖ ትምህርቱን ለመከታተል የመረጠው መርሀ-ግብር
ነው።
1.2.5. “በርቀት፤በማታ፤በክረምት ፕሮግራም”ማለት በመንግስትድጋፍምይሁንበግልስፖንሰር
አድራጊነት መደበኛ ስራውን እያከናወነ ትምህርቱን ለመከታተል የመረጠው መርሀ-
ግብር ነው።
1.2.6. ማንኛውም በወንድ ፃታ የተገለፀው የሴት ፆታንም ያካትታል።

1.3. የተፈፃሚነት ወሰን


ይህ መመሪያ ተፈፃሚነት የሚኖረው በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ
ቁጥር 253/2010 በሚተዳደሩ መ/ቤቶችና ሠራተኞች ላይ ብቻ ነው።

ክፍል 2. ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ባለሙያዎች/ሰራተኞች አመዳደብና


የደመወዝ አከፋፈል ሁኔታ

2.1. የአመዳደብ ሁኔታ


2.1.1. በመንግስት ድጋፍ በማንኛውም ኘሮግራም በየትኛውም ደረጃ ትምህርታቸውን
አጠናቀው የሚመጡ ባለሙያዎች ምደባ የሚያገኙት ወደ ትምህርት ከመግባታቸው
በፊት ይሰሩበት በነበረው ወይም ውል አስይዞ በላካቸው ወይም በስልጠናው ወቅት
ለሰልጣኙ ደመወዙን ይከፍል በነበረው መ/ቤት ይሆናል።
2.1.2. በነጥብ የስራ ምዘና ዘዴ ደረጃ ከተሰጠው በኋላ ወደ ትምህርት የሄደ ባለሙያ
ትምህርቱን አጠናቆ ሲመለስ ይዞት የነበረው የስራ ደረጃ ተጠብቆለት ምደባ
ይደረግለታል።ሆኖም ግን ይዞት የነበረው የስራ ደረጃ ተሻሽሎ ከሆነ የተሻሻለውን

110
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
ትምህርታቸውን ያሻሻሉ መንግስት ሠራተኞች/ ባለሙያዎች አመዳደብና ደመወዝ አከፋፈል አፈፃፀም መመሪያ /የተሸሻለው/

የስራ ደረጃ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ማሟላቱ ተረጋግጦ ከተሻሻለው የስራ


ደረጃ ላይ ይመደባል።
2.1.3. በመንግስት ድጋፍ በማንኛውም ኘሮግራም ሁለተኛ ዲግሪና በላይ ትምህርታቸውን
ያሻሻሉ ባለሙያዎች በንኡስ አንቀጽ 2.2.1. የተፈቀደላቸውን ጥቅማጥቅም እንዲያገኙ
በማድረግ በነበራቸው ደረጃ ላይ እንዲመደቡ ይደረጋል። ይህም ሆኖ ከትምህርት
መልስ ይዘውት ከነበረው ደረጃ በላይ ከፍ ብለው በጊዚያዊነት የሚመደቡ ሠራተኞች
ቢኖሩ ከፍ ብለው የተመደቡበትን የስራ ደረጃ ጥቅም የሚያገኙት ከሌሎች ሰራተኞች
ጋር በደረጃ ዕድገት ተወዳድረው አሸናፊ ሲሆኑ ነው።
2.1.4. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.1.1 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ድጋፍ
በማንኛውም ኘሮግራም በየትኛውም ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀው የሚመጡ
ባለሙያዎች ምደባ የሚያገኙት ወደ ትምህርት ከመግባታቸው በፊት ይዘውት
ከነበረው ደረጃ አቻ በሆነ ደረጃ ላይ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ ማሟላታቸውን በማረጋገጥ
ይሆናል። ሆኖም ክፍት የሥራ መደብ ካልተገኘ እስከ ሁለት ደረጃ ከፍ ወይም እስከ
ሁለት ደረጃ ዝቅ ብለው በጊዚያዊነት እንዲመደቡ ይደረጋል። ከፍ ብለው
የሚመደቡት የሥራ ደረጃውን ወይም ጥቅሙን የሚያገኙት በደረጃ እድገት አግባብ
ከሌሎች ሠራተኞች ጋር ተወዳድረው ሲያሸንፉ ብቻ ይሆናል። ዝቅ ብለው
የተመደቡትም ሆነ ከፍ ብለው የተመደቡት በተሸሻለው የመንግስት ሰራተኞች
ምልመላና መረጣ መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 1.3.5 መሠረት ማንኛውም ስምሪት
ከመከናወኑ በፊት በትይዩ እንዲመደቡ ይደረጋል።
2.1.5. በንዑስ አንቀጽ 2.1.1 እና 2.1.2 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግሥት ድጋፍ
በማንኛውም ፕሮግራም ሁለተኛ ዲግሪና በላይ ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ባለሙያዎች
ለምደባ ሲመጡ በተመረቁበት የትምህርት ዘርፍ ወይም የትምህርት ዝግጅት
ሊያስመድባቸው የሚያስችል ክፍት የሥራ መደብ ካልተገኘ በንኡስ አንቀጽ 2.2.1.
የተፈቀደላቸውን ጥቅማጥቅም እንዲያገኙ በማድረግ ከአሻሻሉት የትምህርት ዘርፍ
/ዝግጅት/ በፊት በነበራቸው የትምህርት ዝግጅት ሊመደቡ ይችላሉ።
2.1.6. ከላይ በን/አንቀጽ 2.1.2 - 2.1.4 የተገለጸው ቢኖርም በመንግሥት ድጋፍ በማንኛውም
ፕሮግራም ከ2ኛ ዲግሪ በታች ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ባለሙያዎች ወደ ትምህርት
ከመግባታቸው በፊት ይዘውት የነበረው የስራ ደረጃ መነሻ ደመወዝ ከአሻሻሉት
ትምህርት ደረጃ መነሻ ደመወዝ ደረጃ በታች የሚሆንበት ሁኔታ ሲያጋጥም ያለ ስራ

111
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ልምድ የተሻሻለው ትምህርት ደረጃ መነሻ ደመወዝና ከዚያ በላይ ደመወዝ ሊያስከፍል
በሚችል ደረጃ ያለው ስራ መደብ ላይ ይመደባሉ። ሆኖም ግን ሊመደቡ የሚችሉበት
የስራ መደብ ከሌለ እየሰሩ ባሉበት የስራ ደረጃ ላይ የትምህርት ዝግጅት መነሻ
ደመወዝ እንዲያገኙ በማድረግ በጊዚያዊነት ይመደባሉ።
2.1.7. ከላይ በን/አንቀጽ 2.1.2 - 2.1.6 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ ባለሙያው ከሄደበት
መ/ቤት የሚመደብበት ክፍት የሥራ መደብ ከጠፋ ብቻ በየደረጃው ባለው የሲቪል
ሰርቪስ መ/ቤት አማካኝነት ባለሙያው ይሰራበት የነበረው መ/ቤት ባለበት የአስተዳደር
አርከን ባሉ ሌሎች ሴክተር መ/ቤቶች ባሉ ክፍት ስራ መደቦች ላይ እንደአስፈላጊነቱ
በጀቱን እንደያዘ ወይም ሳይዝ እንዲመደቡ ይደረጋል።
2.1.8. ከላይ በን/አንቀጽ 2.1.7 በተገለጸው መልኩ ምደባ መስጠት ካልተቻለ የሚመጥናቸው
ክፍት የሥራ መደብ እስከሚገኝ ድረስ በተላኩበት የአስተዳደር እርከን ውስጥ
በጊዜያዊነት በማንኛውም ስራመደብ ላይ ተመድበው እንዲሰሩ ይደረጋል። ይህም ሆኖ
ጊዚያዊ የስራ መደብ ከጠፋ የወረዳና ከተማ አስተዳደር ሠራተኞችን በዞን በኩል ዞን
ሴክተሮች ላይምሆነ በዞኑ ውስጥ ባሉ ወረዳዎች ወይም ከተማ አስተዳደሮች ላይ
እንዲመደቡ ይደረጋል። የዞን ሴክተር መ/ቤት ሠራተኞች ምደባ ግን በዞን ሲቪል
ሰርቪስ መ/ቤት አማካኝነት ይጠናቀቃል።
2.1.9. ከላይ በን/አንቀጽ 2.1.8 የተገለጸው ቢኖርም ሠራተኛው የሚመደብበት ክፍት የስራ
መደብ ባለመገኘቱ ከነበረበት የአስተዳደር እርከን ወደ ላይኛው አስተደር እርከን ተስቦ
የሚመደብ ሠራተኛ ቢኖር ከነበረበት አስተዳደር እርከን ከፍተኛ የስራ ደረጃ በላይ
ሊመደብ አይችልም።
2.1.10. የካርየር ተጠቃሚ የሆነ ሠራተኛ በመንግስት ድጋፍ በማንኛውም ፕሮግራም ከሁለተኛ
ዲግሪ በታች በሆነ የትምህርት ደረጃ ትምህርቱን አጠናቆ ሲመለስ ለትምህርት
ከመሄዱ በፊት ያገኝ የነበረው ደመወዝ ካሻሻለው የትምህርት ዝግጅት መነሻ ደመወዝ
በታች ከሆነ በካርየሩ መነሻ ደመወዝ የሥራ ደረጃ ላይ እንዲመደብ ይደረጋል። ሆኖም
ግን ለትምህርት ከመሄዱ በፊት ያገኝ የነበረው ደመወዝ ካሻሻለው የትምህርት
ዝግጅት መነሻ ደመወዝ በላይ ከሆነ በሚያገኘው ደመወዝ ትይዩ ባለው የካርየር
ሥራ ደረጃ ላይ ከመመደብ በስተቀር የሚደረግለት ጭማሪ አይኖርም ።
2.1.11. ከላይ በንኡስ አንቀጽ 2.1.10 የተገለጸው ቢኖርም ደመወዙ በካርየር መመሪያው
ለትምህርት ደረጃው ከተወሰነው መነሻ ደመወዝ እኩል ወይም የሚበልጥ ከሆነ

112
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
ትምህርታቸውን ያሻሻሉ መንግስት ሠራተኞች/ ባለሙያዎች አመዳደብና ደመወዝ አከፋፈል አፈፃፀም መመሪያ /የተሸሻለው/

ሠራተኛው ደመወዙን እንደያዘ በካርየሩ መነሻ የስራ ደረጃ እንዲመደብ ተደርጐ


የካርየር ቆይታ ጊዜው ከተመደበበት ጊዜ ጀምሮ ታስቦ የእድገት መሰላል ተጠቃሚ
ይሆናል።
2.1.12. ቀደም ሲል የካርየር ተጠቃሚ ያልነበረ ሰራተኛ በመንግስት ድጋፍ ከመደበኛ ስራው
ተለይቶ የካርየር ስራ መደብ ላይ በሚያስመድብ የትምህርት ዝግጅት አይነት ሁለተኛ
ዲግሪና ከዚያ በላይ በሆነ ደረጃ የትምህርት ደረጃውን አሻሽሎ ሲመለስ ለትምህርት
ከመሄዱ በፊት ይከፈለው በነበረው ደመወዝ ላይ በንኡስ አንቀጽ 2.2.1. የተፈቀደውን
ጥቅማጥቅም እንዲያገኝ ይደረጋል። ሆኖም ደመወዙ ለትምህርት ደረጃው
ከሚፈቅደው መነሻ ደመወዝ የሚያንስ ከሆነ በካርየር ስራ መደብ ላይ ተመድቦ
ለትምህርት ደረጃው የተወሰነውን መነሻ ደመወዝ እንዲከፈለው ይደረጋል። “
2.1.13. የቀበሌ ልማት ባለሙያዎች በተመለከተ
2.1.13.1. ትምህርታቸውን በመንግስት ስፖንሰር አድራጊነት ከደረጃ 2 ወደ ደረጃ 3፣ ከደረጃ 3
ወደ ደረጃ 4 የትምህርት ደረጃ ያሻሻሉ የቀበሌ ግብርና ልማት ባለሙያዎች / ሰራተኞች
ያሻሻሉትን የትምህርት ደረጃ መነሻ ደመወዝ ካልደረሱ የትምህርት ደረጃ መነሻ
ደመወዝ እንዲስተካከልላቸው በማድረግ በትምህርቱ መነሻ ስያሜ ተዋረድ ተሰጧቸው
ምደባ ይደረግላቸዋል ። እንዲሁም የሚያገኙት የወር ደመወዝ አሁን ካሻሻሉት
የትምህርት ደረጃ መነሻ ደመወዝ እኩል ወይም ከዚያ በላይ ከሆነ ባሻሻሉት ትምህርት
ደረጃ ትይዩ ባለው የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች /ባለሙያዎች /ተዋረድ በማስገባት
ምደባ እንዲሰጣቸው ከማድረግ በስተቀር ሌላ ተጨማሪ ጥቅም አይሰጥም ።
2.1.13.2. የቀበሌ ግብርና ልማት ባለሙያዎች / ሰራተኞች / የትምህርት ደረጃቸውን ከዲኘሎማ
ወደ መጀመሪያ ዲግሪ እንዲሁም ከመጀመሪያ ዲግሪ ወደ 2ኛ ዲግሪ በመንግስት
ስፖንሰር አድራጊነት የትምህርት ደረጃ ያሻሻሉ የቀበሌ ግብርና ልማት ባለሙያዎች
/ ሰራተኞች የትምህርት ደረጃ አሻሽለዉ ሲመለሱ በያዙት ደመወዝ ላይ የ3 እርከን
ጭማሪ በመስጠት ባሻሻሉት ትምህርት ደረጃ ትይዩ በዲግሪ ትምህርት ደረጃ የቀበሌ
ግብርና ባለሙያዎች በተመዘኑበት የሙያ ተዋረድ ይመደባሉ ።

2.1.14. የጤና ባለሙያዎች በተመለከተ


2.1.14.1. በመንግስት ስፖንሰር አድራጊነት የሙያ ማሻሻያ የትምህርት ዕድል የሚሰጠው የጤና
ባለሙያ ትምህርቱን አጠናቅቆ ሲመለስ በሰለጠነበት ሙያ ሊመደብበት የሚችል

113
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ተመዝኖ ደረጃ የወጣለት የጤና ሙያ የሥራ መደብ መኖሩን በቅድሚያ ተቋሙ


ማረጋገጥ ይኖርበታል። በተቋሙ ፍላጎት አንድ የጤና ባለሙያ ሙያውን አሻሽሎ
ሲመለስ ቢያንስ ለትምህርት ከመሄዱ በፊት ደርሶበት ከነበረው ደረጃ በታች
አይመደብም ። በዚህ መሠረት የትምህርት ደረጃ ያሻሻለ የጤና ባለሙያ፡-
ሀ) በሰለጠነበት የሙያ መስመር የትምህርት ደረጃውን አሻሽሎ ሲመለስ ለትምህርት ከመሄዱ
በፊት ደርሶበት የነበረው ደረጃ ዝቅ ያለ ከሆነ በሰለጠነበት ሙያ የመጀመሪያ ተዋረድ ወይም
ዕድገት መሰላል ላይ ተመድቦ ለደረጃው የተወሰነው ደመወዝ ይከፈለዋል።

ለ) በሰለጠነበት የሙያ መስመር ትምህርት ደረጃውን አሻሽሎ ሲመለስ ለትምህርት ከመሄዱ


በፊት ደርሶበት ከነበረው ደረጃ እኩል ወይም በላይ ከሆነ የሚከፈለውን ደመወዝ እንደያዘ በአዲሱ
ሙያው በትይዩ ባለ አቻ ደረጃ ላይ ይመደባል

ሐ) የትምህርት ማሻሻያ ያደረገ የጤና ባለሙያ ባሻሻለው የትምህርት ደረጃ ተመድቦ ሥራ


የጀመረበት ቀን መነሻ ሆኖ የሥራ ልምዱ ለመደበኛ የደመወዝ ጭማሪ እና ለደረጃ ዕድገት
ይያዝላታል።

2.1.14.2. በአሠሪው ተቋም የተሰጠውን የትምህርት እድል በተለያዩ ተቀባይነት ባላቸው


ምክንያቶች አቋርጦ የተመለሰ የጤና ባለሙያ ለትምህርት ከመሄዱ በፊት ይዞት
በነበረው የሥራ መደብ ላይ ያገለገለበት ጊዜ ለቀጣይ የደረጃ ዕድገት ይያዝለታል።
2.1.14.3. አንድ የጤና ባለሙያ በመደበኛ ሥራ ሰዓት ትምህርት ላይ ያሳለፈው ጊዜ እንደሥራ
ልምድ አይያዝም።
2.1.15. ቋሚ የመንግሥት ሠራተኛ ሆነው ወደ ትምህርት በመግባት ትምህርታቸውን
ሲከታተሉ ቆይተው በተለያዩ ምክንያቶች በቋሚነት ትምህርታቸውን አቋርጠው
የተመለሱ ሠራተኞች ቀድሞ የነበራቸውን ደመወዝ እንደያዙ ወደ ሥራ እንዲመለሱ
ይደረጋል። ሆኖም ትምህርታቸውን በጊዜያዊነት አቋርጠው የተመለሱ ሠራተኞች
ይሠሩበት በነበረው መ/ቤት በጊዜያዊነት በተገኘው ክፍት የሥራ መደብ ተመድበው
እንዲቆዩ ይደረጋል።
2.1.16. ከላይ በተራ ቁጥር 2.1.15 በተገለጸው አግባብ ምደባ የሚሰጠቸው ባለሙያዎች
ትምህርታቸውን ያቋረጡበትን ምክንያት የሚገልጽ ማስረጃ ከዩኒቨርስቲው
ሪጅስትራር ጽ/ቤት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

114
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
ትምህርታቸውን ያሻሻሉ መንግስት ሠራተኞች/ ባለሙያዎች አመዳደብና ደመወዝ አከፋፈል አፈፃፀም መመሪያ /የተሸሻለው/

2.2. የደመወዝ አከፋፈል ሁኔታ፣


2.2.1. በመንግስት ድጋፍ ከስራ ገበታቸው በመለየት በመደበኛ ፕሮግራም፤ እንዲሁም በስራ
ላይ ሆነው በየትኛውም ኘሮግራም/ በመደበኛ፣ በማታ፣ በክረምትና በርቀት/ የሁለተኛ
ዲግሪያቸውንና ከዚያ በላይ ትምህርታቸውን አጠናቀው የሚመለሱ ባለሙያዎች
ትምህርት ቤት ከመግባታቸው በፊት ወይም ትምህርታቸውን ከማጠናቀቃቸው በፊት
ይዘውት ከነበረው ደረጃ እና ደመወዝ ላይ የሶስት እርከን ጭማሪ ይደረግላቸዋል።
ክፍያውም የሚፈጸመው የትምህርት ማስረጃቸውን ካያያዙበት ቀን ጀምሮ ሲሆን
ከውጭ አገር የተገኘ የትምህርት ማስረጃ ግን በሚመለከተው አካል ከተሰጠ አቻ
ግምት ማስረጃ ጋር ሲቀርብ ብቻ ክፍያው የሚፈጸም ይሆናል።
2.2.2. በግል ወጫቸው ሁለተኛ ዲግሪና ከዚያ በላይ ትምህርታቸውን የሚያጠናቅቁ
ባለሙያዎች ከያዙት ደመወዝ ላይ የሶስት እርከን ጭማሪ ይደረግላቸዋል። ክፍያውም
የሚፈጸመው የትምህርት ማስረጃቸውን ካያያዙበት ቀን ጀምሮ ነው።ነገር ግን
ክፍያውን ለመፈጸም ትምህርቱን ከማጠናቀቃቸው በፊት ከሚሰሩበት መ/ቤት አንድ
ዓመትና በላይ ማገልገል ይጠበቅባቸዋል።
2.2.3. በአንቀጽ 2.2.2 ላይ የተጠቀሰው ቢኖርም የካርየር ተጠቃሚ የሆኑ ባለሙያዎች
በግል ወጫቸው ሁለተኛ ዲግሪና ከዚያ በላይ ትምህርታቸውን ሲያጠናቅቁ የሶስት
እርከን ጭማሪ አይደረግላቸውም።
2.2.4. በአንቀጽ 2.2.2ና 2.2.3 ላይ የተጠቀሰው ቢኖርም የካርየር ተጠቃሚ ለሆኑ
ባለሙያዎች ይህ ጥቅም የሚሰጠው በመንግስት ድጋፍ ከስራ ገበታቸው በመለየት
በመደበኛ ፕሮግራም ትምህርታቸውን ለተከታተሉ ባለሙያዎች ብቻ ነው። ይህ ማለት
በትምህርት ጊዜው የካርየር እድገት ተጠቃሚ የሆኑ ባለሙያዎች የሶስት አርከን
ጭማሪ ተጠቃሚ አይሆኑም ወይም የሶስት እርከን ጭማሪ ጥቅም የሚሠጠው
በትምህርት ጊዜው የካርየር እድገት ጥቅም ተቋርጦ የነበረ ከሆነ ብቻ ነው።
2.2.5. በአንቀጽ 2.2.4 ላይ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ የትምህርት ደረጃው ያለሥራ
ልምድ ከሚያስከፍለው መነሻ ደመወዝ በታች ከሆነ የትምህርት ደረጃቸው ያለሥራ
ልምድ የሚያስገኘውን መነሻ ደመወዝ እንዲከፈላቸው ይደረጋል።

115
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ክፍል 3. ልዩ ልዩ ጉዳዮች
3.1.1. በመንግስት ስፖንሰር አድራጊነትም ሆነ በግል ወጫቸው ትምህርታቸውን አሻሽለው
ምደባ የሚያገኙ ባለሙያዎች በስራ ላይ ያለው የምልመላና መረጣ መመሪያ
የሚጋብዛቸው ከሆነ ተጨማሪ የመቆያ ጊዜ ሳያስፈልጋቸው ለከፍተኛ የስራ ደረጃዎች
በደረጃ እድገት አግባብ ሊወዳደሩ ይችላሉ። በውድድር ወቅትም ወደ ትምህርት
ከመሄዳቸው በፊት ባለው አንድ ዓመት ውስጥ የተሞላላቸው ሥራ አፈፃፀም
ይያዝላቸዋል።
3.1.2. በመንግስት ስፖንሰር አድራጊነት 2ኛ ዲግሪና ከዚያ በላይ የትምህርት ደረጃቸውን
የሚያሻሽሉ ባለሙያዎች የሶስት እርከን ጭማሪ የሚያገኙት ትምህርታቸውን
ጀምረው እስከ ሚያጠናቅቁ ድረስ ባስተማራቸው መ/ቤት ከቆዩ ብቻ ይሆናል። ሆኖም
የነበሩበትን መ/ቤት በደረጃ ዕድገት፤ በዝውውርና በምደባ የለቀቁ
ሰራተኞች/ባለሙያዎች የተመደቡበት ፤ያደጉበት ወይም የተዛወሩበት መ/ቤት
በጀት ይዞ እንዲከፍል ይደረጋል። ሆኖም ግን ሰራተኛው ሲመደብ ፣ ሲዛወርና ደረጃ
እድገት ሲያድግ የነበረበት መ/ቤት ለተቀባይ መ/ቤት በመንግስት ስፖንሰር አድራጊነት
ትምህርቱን እየተከታተለ የነበረ ስለመሆኑ ማሳወቅ አለበት። ከላይ የተገለፀው
ቢኖርም በራሱ ፈቃድ መልቀቂያ ጠይቆ የለቀቀን ባለሙያ/ሰራተኛ አይመለከተውም።
3.1.3. በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 253/2010 አንቀጽ 96
ን/አንቀጽ 2 መሠረት ይህን መመሪያ የመለወጥ፣ የማሻሻል ወይም በሥራ ላይ
በሚውልበት ጊዜ ማብራሪያ ወይም ትርጉም የመስጠት ኃላፊነት የሲቪል ሰርቪስ
ኮሚሽን ነው።
3.1.4. ሰኔ 2011 ዓ/ም ወጥቶ በሥራ ላይ የነበረው ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ባለሙያዎች
አመዳደብና ደመወዝ አከፋፈል አፈጻጸም መመሪያና ይህንን አስመልክቶ የተላለፉ
ሰርኩላሮች በዚህ መመሪያ ተተክተዋል።
3.1.5. ይህን መመሪያ በተዛባ መልኩ ወይም ያለአግባብ የሚያስፈጽም ማንኛውም አካል
ወይም የስራ ኃላፊ አግባብ ባለው ህግ ተጠያቂ ይሆናል
3.1.6. በዚህ መመሪያ ላይ አፈፃፀም ላይ የሚኖር ቅሬታ በስራ ላይ ባለው የቅሬታ ዓቀራረብ
ስነ-ሥርዓት ተፈፃሚ ይሆናል።
3.1.7. ይህ መመሪያ ከሰኔ /2013 ዓ/ም ጀምሮ የፀና ነው።
አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር

116
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የፈቃድ አሰጣጥና የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያ/የተሻሻለው/

መመሪያ 5. የፈቃድ አሰጣጥና


የህክምና ማስረጃ አቀራረብ
መመሪያ/የተሻሻለው/
ቁጥር 05/2013

ሰኔ 2013 ዓ.ም
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ባህር ዳር፣ ኢትዮጵያ

117
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

መግቢያ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 265/2011 ሲቋቋም ሊያከናውናቸው የሚገቡ
ተግባራትን መሰረት ያደረገ ተግባርና ኃላፊነት ተላብሶ እንዲንቀሳቀስ መሆኑ ይታወቃል።

ስለሆነም በአዋጅ 253/2010 በሚተዳደሩ የመንግስት መ/ቤቶችና የመንግስት ሰራተኞች ላይ


ተግባራዊ ሊደረጉ የሚችሉ የተለያዩ ማስፈፀሚያ መመሪያዎችን ማዘጋጀትና ተግባራዊ ሲደረጉ
የነበሩ መመሪያዎችን ማሻሻል በአዋጅ ቁጥር 253/2010 አንቀፅ 96 ን/አንቀፅ 2 በተሰጠው
ስልጣን መሰረት አዳዲስ መመሪያዎችን እያዘጋጀ ለመንግስት መ/ቤቶች በማውረድ ተግባራዊነቱን
በመከታተል በመደገፍ በርካታ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል።

ስለሆነም በተግባር ላይ ካሉት መመሪያዎች መካከል አንዱ የአመት ዕረፍት ፍቃድ አሰጣጥ
የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያ ነው ። ሆኖም ግን ከአሁን በፊት ተግባራዊ ሲደረግ
የነበረው የአመት ዕረፍት ፍቃድ አሰጣጥ የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያ በአግባቡ ተግባራዊ
ሲደረግ የቆየ ቢሆንም ለአፈፃፀም ግልፀኝነት የጎደላቸውና መስተካካል ያለባቸው ጉዳዮች ያሉ
በመሆኑና የሰራተኞችን ተጠቃሚነት ይበልጥ ያረጋገጠ መመሪያ ማውጣት በማስፈለጉ ይህ
መመሪያ ማሻሻያ ተደርጎበታል ።

የመመሪያው ማሻሻል አስፈላጊነት

 በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አዋጅ 253/2010 በሚተዳደሩ መስሪያ ቤቶች ውስጥ
የሚሰሩ የመንግስት ሠራተኞች የተጣለባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት እንዲችሉ
እና በስራ የደከመ አእምሯቸው እንዲታደስ የአመት እረፍት ፈቃድ እንዲያገኙ ለማድረግ
 የሕክምና ፈቃድ፣ የዓመት እረፍት ፈቃድና የልዩ ልዩ ፈቃዶች አሰጣጥና ማስረጃ
አቀራረብን ለተገልጋይ ተደራሽ ለማድረግ በማስፈለጉ፣
 የመንግሥት ሠራተኞች ህመም በሚያጋጥማቸው ጊዜ ከመንግሥስትና ከግል ጤና
ተቋማት እንዲሁም ከውጭ ሐገር የሚሰጥን የህክምና ማስረጃ ተቀባይነት ላይ የነበረው
አሰራር ያሉበትን ክፍተቶች መሙላት በማስፈለጉ፣

ዓላማ

 የመንግስት መ/ቤቶች የሰራተኞችን ልዩ ልዩ ፈቃድና በሚያቀርቡት ማስረጃ መሰረት


የህክምና ፈቃድ እንዲጠቀሙ ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ነው።

118
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የፈቃድ አሰጣጥና የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያ/የተሻሻለው/

 የአመት ዕረፍት ፍቃድ የሚጠቀመው የመንግስት ሰራተኛው ለተወሰነ ጊዜ በማረፍ


አገልግሎቱ በታደሰ መንፈስ እንዲቀጥል ለማስቻል ነው ።
 የመንግስት ሰራተኞች ቀድመው ባስቀመጡት ፕሮግራም መሰረት እረፍታቸውን
እንዲጠቀሙ ለማስቻል ነው።

ክፍል 1. ጠቅላላ
1.1. አጭር ርዕስ

ይህ መመሪያ “የፈቃድ አሰጣጥና የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያ ቁጥር 05 /2013” ተብሎ
ሊጠቀስ ይችላል።

1.2. ትርጓሜ

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፣

1.2.1. “የመንግስት መ/ቤት” ማለት ራሱን ችሎ በአዋጅ ወይም በደንብ የተቋቋመና ሙሉ


በሙሉ ወይም በከፊል በመንግስት በጀት የሚተዳደር መስሪያ ቤት ነው፣
1.2.2. “ኮሚሽን” ማለት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ነው፣
1.2.3. “የመንግስት ሠራተኛ” ማለት በመንግስት መ/ቤት ውስጥ በቋሚነት/በጊዚያዊነት
ተቀጥሮ የሚሠራ ሰው ነው፣
1.2.4. “የዓመት እረፍት ፈቃድ” ማለት አንድ የመንግሥት ሠራተኛ በስራ ወቅት የደከመ
አዕምሮውን ለማደስ እንደ አገልግሎቱ መጠን የሚሰጠው ፈቃድ ነው።
1.2.5. “ የበጀት ዘመን” ማለት ከሐምሌ 1 ቀን ጀምሮ እስከ ቀጣዩ ሰኔ 30 ቀን ድረስ ያለውን
የሥራ ዘመን የሚያመለከት ነው።
1.2.6. “የአገልግሎት ዘመን” ማለት አንድ የመንግሥት ሠራተኛ ከተቀጠረበት ቀን ጀምሮ
አገልግሎት መስጠት እስከሚያቋርጥበት ቀን ድረስ ያለውን የአገልግሎት ጊዜ ነው።
1.2.7. “የአገልግሎት ዘመን መቋረጥ” ማለት የመንግሥት ሠራተኛው አገልግሎት በጡረታ፣
በራስ ፈቃድ፣ በህመም፣ በችሎታ ማነስ፣ በእስራት ፣ በቅነሣ ፣ በሞት ምክንያት
ስራን ማቋረጥ ነው።

119
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

1.2.8. “በራስ ፈቃድ የአገልግሎት ዘመን መቋረጥ” ማለት ሠራተኛው ከሚሠራበት መ/ቤት
መልቀቂያ ጠይቆ መልቀቂያ የወሰደ ወይም በስራ ገበታው ላይ ባለመገኘቱ በጥሪ
ማስታወቂያ እንዲሰናበት የተደረገ ሰው ነው።
1.2.9. “ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት” ማለት በህመም፣ በእሥራት፣ ወይም በሌላ ምክንያት
መደበኛ ሥራን ለማከናወን አለመቻል ነው።
1.2.10. “የህክምና ማስረጃ’’ ማለት በሀገር ውስጥና ከውጪ ሀገር ህጋዊ ፈቃድ ከተሰጠው
የህክምና ተቋም የሚሠጥ የህክምና የምስክር ወረቀት ነው።
1.2.11. “የመንግሥት የጤና ተቋም” ማለት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል በመንግሥት በጀት
የሚተዳደር የጤና አገልግሎት መስጫ ተቋም ነው።
1.2.12. “የሕክምና ቦርድ ማስረጃ ” ማለት ታካሚዎች በሪፈራል/ስፔሻላይዝድ/ ወደ መንግስት
ሆስፒታሎች ተልከው ከታከሙ በኋላ በህክምና ቦርድ በሦስት ሀኪሞች ፊርማ ተደግፎ
የሚሰጥ ማስረጃ ነው።
1.2.13. “የሕመም ፈቃድ” ማለት አግባብ ካለው የጤና ተቋም ተኝቶ ወይም በተመላላሽ
ለመታከምና ለማገገም እንደበሽታው ሁኔታ የሚሰጥ የህመም ፈቃድ ነው።
1.2.14. “የግል የጤና ተቋም” ማለት ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ወይም ከክልሉ ጤና ጥበቃ
ቢሮ በተሰጠ ፈቃድ የህክምና አገልግሎት የሚሰጥ የጤና ድርጅት ነው።
1.2.15. “የአሳካሚ የህመም ፈቃድ“ ማለት አንድ ሴት የመንግሥት ሠራተኛ አንድ ዓመት
ያልሞላው ጨቅላ ህፃን ሲታመምባት ማስረጃ የሚቀርብበት የአሳካሚ ፈቃድ ነው።
1.2.16. “የዓመት እረፍት ፈቃድ ማዛወር” ማለት በመንግስት መ/ቤቶች የስራ ጫና
ምክንያት/ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ሲያጋጥም/ የነበረውን የዓመት እረፍት ፈቃድ
ወደ ቀጣዩ በጀት ዓመት ማዛወር ነው።
1.2.17. “አስገዳጅ የሆነ ምክንያት” ማለት መ/ቤቱ ባጋጠመው አስቸኳይ ስራ ምክንያት
ሰራተኛው የዓመት ዕረፍት እንዳይወስድ የሚከለከልነት ነው።
1.3. ማንኛውም በወንድ ፃታ የተገለፀው የሴት ፆታንም ያካትታል።
1.4. የመመሪያው ተፈጻሚነት ወሰን፡- ይህ መመሪያ ተፈፃሚነት የሚኖረውበአማራ
ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 253/2010 በሚተዳደሩ
መ/ቤቶችና ሰራተኞች ላይ ነው።

120
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የፈቃድ አሰጣጥና የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያ/የተሻሻለው/

ክፍል 2. የዓመት እረፍት ፈቃድ አጠቃቀም


2.1. የዓመት እረፍት ፈቃድ ቀናት

2.1.1. ማንኛውም አዲስ ተቀጣሪ የመንግሥት ሠራተኛ የአስራ አንድ ወራት አገልግሎት
ከመስጠቱ በፊት የዓመት እረፍት ፈቃድ የማግኘት መብት የለውም።
2.1.2. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.1.1 የተገለጸዉ ቢኖርም በአንድ የሲቪል ሰርቪስ ተቋም
ከአንድ አመት በላይ አገልግሎ እንደ አዲስ ወደ ሌላ የሲቪል ሰርቪስ ተቋም የተቀጠረ
እና ያልተጠቀመበትን ህጋዊ የአመት እረፍት ፈቃድ ከነበረበት መስሪያ ቤት ያቀረበ
ሠራተኛ አዲስ በተቀጠረበት መስሪያ ቤት የ11 ወር ቆይታ ሳይጠበቅበት የሙከራ
ጊዜውን እንዳጠናቀቀ ከመቀጠሩ በፊት የነበረውን የመጨረሻ የአንድ አመት ፈቃድ
ብቻ መጠቀም ይችላል::
2.1.3. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.1.1 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ የመንግሥት ሠራተኛ
አሥራ አንድ ወሩን ካጠናቀቀ በኋላ በተቀጠረበት በጀት ዓመት ለሰጠው አገልግሎት
የዓመት እረፍት ፈቃዱ በአገልግሎቱ መጠን ተሰልቶ እንዲሰጠው ይደረጋል።
2.1.4. አንድ አመት ያገለገለ የመንግስት ሠራተኛ 20 የስራ ቀናት የአመት እረፍት ፈቃድ
ያገኛል። ከአንድ ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ ለእያንዳንዱ ተጨማሪ ዓመት አንድ
የሥራ ቀን እየታከለበት የዓመት እረፍት ፈቃድ ያገኛል። ሆኖም ለአንድ የበጀት
ዓመት የሚሰጠው የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በጠቅላላው ከ30 የሥራ ቀናት መብለጥ
የለበትም።
2.1.5. ከላይ በንኡስ አንቀፅ 2.1.4 የተገለፀው ቢኖርም አንድ የመንግስት ሠራተኛ የተዛወረ
(የተጠራቀመ) የአመት እረፍት ፈቃድ ካለው በአንድ የበጀት አመት ከ30 ቀን በላይ
መጠቀም ይችላል።
2.1.6. አንድ ጊዜያዊ ሠራተኛ ለቋሚ የመንግሥት ሠራተኛ የተፈቀደውን የዓመት እረፍት
ፈቃድ የማግኘት መብት አለው።

2.2. ስለ ዓመት እረፍት ፈቃድ አጠያየቅ፣

2.2.1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ የዓመት እረፍት ፈቃድ የመጠየቅ እና የመውሰድ


መብት አለው።

121
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

2.2.2. የመንግሥት ሠራተኛው የዓመት እረፍት የመጠየቅ እና የመውሰድ መብቱን ተግባራዊ


ለማድረግ በበጀት ዓመቱ ውስጥ የዓመት እረፍት ፈቃዱን የሚጠቀምበትን ጊዜ
አስቀድሞ ማሣወቅ አለበት።
2.2.3. የዓመት እረፍት ፈቃድ መጠቀሚያውን በቅድሚያ ያላሣወቀ ወይም ፕሮግራም
ያላስያዘ የመንግሥት ሠራተኛ ፈቃድ በሚጠይቅበት ጊዜ ከስራው አኳያ ታይቶ
ሊሰጠው ይችላል። ሆኖም ፈቃዱን በጠየቀበት ጊዜ አጣዳፊ ሥራ ካለ መ/ቤቱ ፈቃዱን
ለመስጠት አይገደድም።
2.2.4. በመ/ቤቱ ስራ ጫና ምክንያት ወይም በሰራተኛው ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ካልሆነ
በስተቀር የመንግሥት ሠራተኛ በበጀት ዓመቱ ባሳወቀው የዓመት እረፍት ፕሮግራም
መሰረት እረፍቱን የመውሰድ ግዴታ አለበት ። እንዲሁም ወደ ሚቀጠለው በጀት
ዓመት ሊዛወርለት አይችልም ።

2.3. የዓመት እረፍት ፈቃድ አሰጣጥ፣

2.3.1. የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን በየበጀት አመቱ መጀመሪያ እስከ ሐምሌ
30 ቀን ባለው ጊዜ የመንግሥት ሠራተኛው የዓመት እረፍት ፈቃዱን የሚጠቀምበት
ፕሮግራም መሙያ ቅጽ ለኃላፊ ወይም ም/ኃላፊ/ ለእያንዳንዱ ዳይሬክቶሬት/ቡድን
በመላክ ተሞልቶ እንዲላክለት ያደርጋል ።
2.3.2. ተጠሪነታቸዉ ለመ/ቤት ኃላፊ ወይም ም/ኃላፊ የሆኑ ሠራተኞች በኃላፊያቸዉ/
ም/ኃላፊያቸው/በተወካይ ኃላፊያቸው አማካኝነት፣ በዳይሬክቶሬት/በቡድን የታቀፉ
ሠራተኞች ደግሞ በዳይሬክተራቸው/ቡድን መሪያቸው አማካኝነት ሠራተኞች የዓመት
እረፍት ፈቃዳቸውን የሚጠቀሙበትን ጊዜ እንዲሞሉ በማድረግ ስምምነት ላይ
የደረሱበትን አማራጭ ከሠራተኞቻቸው ጋር በመፈራረም መረጃውን የሰው ሀብት
አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን እስከ ሐምሌ 30 ድረስ እንዲደርስ ያደርጋሉ ።
2.3.3. ሠራተኞች ባቀረቡት ፕሮግራም መሠረት የዓመት እረፍት ፈቃድ ጥያቄያቸውን
ማቅረብና መጠቀም ቢችሉም አስቀድመው ያሳወቁትን ፕሮግራም ከአቅም በላይ በሆነ
ችግር ምክንያት መለወጥ ቢፈልጉ ተጠሪነታቸዉ ለመ/ቤት ኃላፊ/ም/ኃላፊ የሆኑ
ሠራተኞች ከኃላፊያቸዉ/ተወካይ ኃላፊያቸዉ፣ በዳይሬክቶሬት/በቡድን የታቀፉ
ሠራተኞች ደግሞ ከዳይሬክተራቸው/ቡድን መሪያቸው ጋር በመስማማት የበጀት

122
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የፈቃድ አሰጣጥና የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያ/የተሻሻለው/

አመቱ ሳይቀየር የዓመት እረፍት ፈቃድ መውጫ ጊዜያቸውን ሊቀይሩ ወይም


ሊያሻሽሉ ይችላሉ።
2.3.4. አስገዳጅ በሆነ ምክንያት የአንድ በጀት አመት ወደ ሁለተኛው ፣ የሁለተኛው በጀት
ዓመት ፈቃድ ወደ ሶስተኛው ዓመት የተላለፈለት ሰራተኛ እየሰራበት ያለውን የበጀት
ዓመት ጨምሮ የሁለት/የሶስት ተከታታይ ዓመታት ፈቃዱን በአንድ ዓመት ውስጥ
በፕሮግራም የመጠቀም መብት አለው። ሆኖም ከሦስቱ አመት የመጀመሪያውን
ዓመት(ወደ 4ኛው በጀት ዓመት የማይዛወረውን) የአመት እረፍት ፈቃድ መጠቀም
የሚችለው በመጨረሻው በጀት ዓመት እስከ ሰኔ 30 ቀን ድረስ ብቻ ነው።
2.3.5. በመንግሥት መ/ቤት ውስጥ የሚገኙ የመንግሥት ሠራተኞች የዓመት እረፍት
ፈቃዳቸውን በፕሮግራም መጠቀም አለባቸው።
2.3.6. የዓመት ዕረፍት የወሰደው ሰራተኛ የዕረፍት ቆይታውን ሳይጨርስ መ/ቤቱ ለአስቸኳይ
ስራ ቢፈልገው ዕረፍቱን አቋርጦ እንዲገባ ይደረግና የተፈለገበት ስራ ሲጠናቀቅ
ሰራተኛው የዓመት ዕረፍት መውሰድ ከፈለገ የዓመት ዕረፍቱ የሚቀጥል ይሆናል ።
ሆኖም ግን ሰራተኛው የዓመት ዕረፍት መውሰድ ካልፈለገ ያልተጠቀመበት የዓመት
ዕረፍት ቀናት የሚመለስለት ይሆናል ።
2.3.7. ሠራተኛው ፈቃዱን በሚወስድበት ጊዜ በእረፍት ላይ የሚቆይበትን የወር ደመወዝ
በቅድሚያ ሊወስድ ይችላል።
2.3.8. የበጀት ዓመቱ ከመጠናቀቁ በፊት ፈቃድ ወስዶ አገልግሎቱን በገዛ ፈቃዱ ያቋረጠ
የመንግሥት ሠራተኛ አገልግሎት ያልሰጠበት ጊዜ ታስቦ በፈቃድ ላይ እያለ
የተከፈለውን ደመወዝ እንዲመልስ ይደረጋል።
2.3.9. ተሿሚዎች ከኃላፊነት ተነስተዉ የመንግስት ሠራተኛ ሆነዉ ከተመደቡበት እና
መ/ራን፣ር/መ/ራንና የትምህርት ሱፐርቫይዘሮች በዝውውር ወደ ጽ/ቤት ከመጡበት
ጊዜ ጀምሮ የአመት እረፍት ፈቃድ የማግኘት መብት አላቸዉ። የአመት እረፍት
ፍቃድ አሰጣጡም በበጀት አመቱ የሚያገለግሉበትን ጊዜ ያህል ታስቦ ይሆናል።

2.4. የዓመት እረፍት ፈቃድን ወደ ሚቀጥለው በጀት ዓመት ስለማዛወር፣

2.4.1. የዓመት እረፍት ፈቃድ ወደ ሚቀጥለው በጀት ዓመት የሚዘዋወረው ሠራተኛው


የዓመት እረፍት ፈቃዱን በሥራ ጫና ምክንያት መጠቀም ባለመቻሉ ተጠሪነታቸዉ
ለመ/ቤት ኃላፊ የሆኑ ሠራተኞች የመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም ምክትል ኃላፊ

123
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

በዳይሬክቶሬት/በቡድን ለታቀፉ ሠራተኞች በዳይሬክተሩ/ቡድን መሪው ዝውውሩ


ሲፈቀድ ብቻ ነው።
2.4.2. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.4.1 የተገለጸዉ ቢኖርም ተጠሪነታቸዉ ለመ/ቤት ኃላፊ
የሆኑም ሆነ በዳይሬክቶሬት/በቡድን ለታቀፉ ሠራተኞች የሁለት በጀት ዓመት ሙሉ
ፈቃድ ወደ ሦስተኛ በጀት ዓመት የሚዛወር የአመት እረፍት ፈቃድ ሲኖራቸዉ
የዓመት እረፍት ፈቃድ ዝዉዉሩ የሚተላለፈው የመ/ቤቱ ኃላፊ /ተወካይ ሲያፀድቀው
ይሆናል።
2.4.3. የዓመት እረፍት ፈቃዱ ጥያቄ ወደ ሁለተኛ በጀት አመት ሲዛወር ሠራተኛው
በሞላው ቅፅ መሠረት ተጠሪነታቸዉ ለመ/ቤት ኃላፊ የሆኑ ሠራተኞች የመ/ቤቱ
የበላይ ኃላፊ ወይም ምክትል ሀላፊ ዳይሬክቶሬት/ቡድን ለታቀፉ ሠራተኞች
በዳይሬክተሩ/በቡድን መሪው ውሣኔ ፕሮቶኮል ይዞ ከሠራተኛው የግል ማህደር ጋር
መያያዝ አለበት።
2.4.4. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.4.3 የተገለጸዉ ቢኖርም ወደ ሦስተኛ በጀት አመት ሲዘዋወር
ሠራተኛው በሞላው ቅፅ መሠረት የመ/ቤቱ ኃላፊ ውሣኔ በፕሮቶኮል ይዞ ከሠራተኛው
የግል ማህደር ጋር መያያዝ አለበት።
2.4.5. የመንግሥት ሠራተኛው የዓመት እረፍት ፈቃዱን ለመጠቀም የሥራው ሁኔታ
ቢከለክለውም ከ3ኛው በጀት ዓመት በኋላ የሚደረግ ዝውውር ተቀባይነት የለውም፤
ወይም ሠራተኛው ይዛወርልኝ ብሎ ጥያቄ ማቅረብ አይችልም።

ክፍል 3. የዓመት እረፍት ፈቃድን በገንዘብ ስለመቀየር


3.1. በሥራ ላይ ያሉ ወይም መ/ቤቱን የሚለቁ የመንግሥት ሠራተኞች የዓመት
እረፍት ፈቃድ በገንዘብ ስለሚቀየርበት ሁኔታ፣

3.1.1. የመንግሥት ሠራተኛው ወደ ሶስተኛው በጀት ዓመት የተላለፈውን ሙሉ የዓመት


እረፍት ፈቃድ ከጠየቀ የበጀት ዓመቱንና አስቀድሞ የተላለፈለትን የዓመት እረፍት
ፈቃድ በበጀት ዓመቱ በሚያሲዘው ፕሮግራም መሠረት ሙሉ በሙሉ እንዲጠቀም
ይደረጋል።
3.1.2. ከላይ በተራ ቁጥር 3.1.1 የተጠቀሰው ቢኖርም በዚህ መመሪያ ክፍል ሁለት አንቀጽ
2.4 ንዑስ አንቀጽ 2.4.2 መሠረት ወደ 3ኛ በጀት ዓመት የተዛወረውን የአንድ

124
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የፈቃድ አሰጣጥና የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያ/የተሻሻለው/

ዓመት እረፍት ፈቃድ ሙሉ በሙሉ በገንዘብ ተለውጦ እንዲሰጠው የመጠየቅ መብት


ያለው ሲሆን አሰሪው መ/ቤቱም የሠራተኛውን የዓመት እረፍት ፈቃድ ጥያቄውን
ተቀብሎ ማስተናገድ ይኖርበታል። በስራ ጫና ምክንያትም ወደ 3ኛው የበጀት ዓመት
የተዛወረውን የአንድ ዓመት የዓመት እረፍት ፈቃድ በገንዘብ ተለውጦ የሚሰጠው
ይሆናል ። ሆኖም ግን ከስራ ጫና ውጭ ወደ 3ኛው የበጀት ዓመቱ የተዛወረ
የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ወደ ገንዘብ ተቀይሮ እንዲሰጥ አይደረግም።
3.1.3. አገልግሎቱ የተቋረጠ የመንግስት ሠራተኛ የዓመት እረፍት ፈቃዱ ለአንድ ወይም
ለሁለት ተከታታይ የበጀት ዓመት በመንግሥት ሥራ ምክንያት በመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ
ወደ ሁለተኛው ወይም ሶስተኛ የበጀት ዓመት የተላለፈ ከሆነ የዓመት እረፍት ፈቃዱ
ሙሉ በሙሉ በገንዘብ ተቀይሮ ለራሱ ወይም ለተተኪዎች እንዲሰጥ ይደረጋል።
ሆኖም ሥራውን በገዛ ፈቃዱ ለቆ ወደ ሌላ የሲቪል ሰርቪስ መ/ቤት የተቀጠረ ሠራተኛ
ከሆነ ግን ፈቃዱን በገንዘብ ተቀይሮ የሚሰጠው የዓመት እረፍት ፈቃድ አይኖርም።
ነገር ግን ወደ ሌላ የሲቪል ሰርቪስ መ/ቤት የማይቀጠር ከሆነ ያልተጠቀመበት
ዓመት እረፍት ወደ ገንዘብ ተቀይሮ ይሰጠዋል።
3.1.4. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.1.3 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ ሠራተኛው በዝውውር
ወይም በምደባ ወይም በድልድል ወይም በደረጃ እድገት ይሰራበት የነበረውን መ/ቤት
ለቆ ወደ ሌላ መ/ቤት የሚዛወር ወይም የሚመደብ ወይም የሚያድግ ከሆነ ሠራተኛው
ወደ ተዛወረበት ወይም ወደ ተመደበበት ወይም ወደ አደገበት ያልተጠቀመበትን
የዓመት እረፍት ፈቃድ ከማስተላለፍ ባሻገር የዓመት እረፍት ፈቃዱ በገንዘብ
የሚቀየርበት አግባብ አይኖርም።
3.1.5. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.1.4 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ ሠራተኛው የሞላው የፈቃድ
ፕሮግራም ሳይደርስ ወይም ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት አሳልፎት እያለ ስራው
ከተቋረጠ በበጀት ዓመቱ ውስጥ የሰራበት ጊዜ ታስቦ በገንዘብ ተቀይሮ ይሰጠዋል።
ነገር ግን ሠራተኛው በራሱ ፈቃድ መልቀቂያ ጠይቆ በሌላ የሲቪል ሰርቪስ ተቋም
የሚቀጠር ከሆነ በመስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ውሳኔ የአመት እረፍት ፈቃዱ ወደ
ሚቀጥለው በጀት ዓመት የተዛወረ ስለመሆኑ በክሊራንሱ ላይ መገለፅ ይኖርበታል።
3.1.6. አገልግሎቱ የተቋረጠ የመንግስት ሰራተኛ የዓመት እረፍት ፈቃዱ ወደ ገንዘብ ሲቀየር
ለሠራተኛው የሚከፈለው ያልተጣራ የወር ደመወዙ በ30 ቀኖች በማካፈል ሰራተኛው
ባለው የዓመት እረፍት በስራ ቀኖች ብቻ ተባዝቶ የሚገኘው ገንዘብ ነው።

125
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.1.7. የአንድ የዓመት ዕረፍት ፈቃዱ ወደ ሦስተኛው በጀት ዓመት የተዛወረለት በስራ ላይ
ያለ መንግሥት ሠራተኛ ፈቃዱ በገንዘብ ሲለወጥ ወደ የ3ኛው በጀት ዓመት የአንድ
ዓመት እረፍት ቀናቱ ብቻ ያልተጣራ የወር ደመወዙ በ30 ቀኖች በማካፈል ሰራተኛው
ባለው የዓመት እረፍት በስራ ቀኖች ብቻ ተባዝቶ የሚገኘው ገንዘብ ነው።
3.1.8. በአንቀጽ 2.4 ንዑስ አንቀጽ 2.4.2 መሠረት ወደ 3ኛ በጀት ዓመት የተዛወረው የአንድ
ዓመት እረፍት ፈቃድ ሙሉ በሙሉ በገንዘብ ተለውጦ ለሰራተኛው እንዲሰጥ
ለማድረግ መ/ቤቱ በበጀት ዓመቱ በጀት መያዝ ይጠበቅበታል። ሆኖም ግን በበጀት
ዓመቱ ለዚሁ ጉዳይ የተያዘ በጀት ከሌለ በሚቀጥለው በጀት ዓመት ታስቦ ለሰራተኛው
የሚከፈል ይሆናል።

3.2. በሞት ስለሚለይ የመንግሥት ሠራተኛ የዓመት እረፍት ፈቃድ እና የ3ኛ


ወገኖች መብት፣

3.2.1. የመንግሥት ሠራተኛው በሞት ሲለይ በህጋዊ መንገድ እየተዛወረለት ያልወሰደው


የዓመት እረፍት ፈቃድ እና በሞት በተለየበት አመት ያልወሰደው የአመት እረፍት
በሞት እስከተለየበት ድረስ ያለው ታስቦ በሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/
ቡድን እየተረጋገጠ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ወደ ገንዘብ ተቀይሮ በህይወት ሳለ
በጽሁፍ ላሳወቃቸው የትዳር ጓደኛው ወይም በስሩ ይተዳደሩ ለነበሩ ቤተሰቦቹ
የሚከፈል ይሆናል። ሆኖም በጽሁፍ ያሳወቃቸው በሌሉበት ሁኔታ ለህጋዊ ወራሾች
እንዲሰጥ ይደረጋል።
3.2.2. በሞት የተለየ የመንግሥት ሠራተኛ በዓመት እረፍት ላይ የነበረ ከሆነ እና የዓመት
እረፍት ሲወጣ በቅድሚያ የወሰደው የወር ደመወዝ ካለ ለቤተሰቦቹ ከሚከፈል የ3
ወር ደመወዝ ላይ እንዲመለስ አይጠየቅም።

3.3. ሌሎች ፈቃዶች

3.3.1. የወሊድ ፈቃድ

3.3.1.1. ነፍሰጡር የሆነች የመንግሥት ሠራተኛ፣

ሀ) ከእርግዝናዋ ጋር የተያያዘ ምርመራ ለማድረግ ሐኪም በሚያዘው መሠረት


ደመወዝ የሚከፈልበት ፈቃድ ይሰጣታል፤

126
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የፈቃድ አሰጣጥና የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያ/የተሻሻለው/

ለ) ከመውለዷ በፊት ዕረፍት እንድታደርግ ሐኪም ካዘዘ ደመወዝ የሚከፈልበት


ዕረፍት ይሰጣታል።

3.3.1.2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3.3.1.1) የተመለከተው ፈቃድ እንደ ህመም ፈቃድ
አይቆጠርም።
3.3.1.3. ነፍሰጡር የሆነች የመንግሥት ሠራተኛ መውለጃዋ ሲደርስ እወልዳለሁ ብላ
ከገመተችበት ቀን በፊት 30 ተከታታይ ቀናት የቅድመ ወሊድ ፈቃድ፣ እንዲሁም
ስትወልድ ከወለደችበት ቀን ጀምሮ 90 ተከታታይ ቀናት፣ በአጠቃላይ 120 ተከታታይ
ቀናት ደመወዝ የሚከፈልበት የወሊድ ፈቃድ ይሰጣታል።
3.3.1.4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3.3.1.3) መሠረት ሠራተኛዋ የተሰጣት የቅድመ ወሊድ
ፈቃድ ከማለቁ በፊት ከወለደች ያልተጠቀመችበትን ቀሪ የቅድመ ወሊድ ፈቃድ
ከወለደች በኋላ እንድትጠቀምበት ይደረጋል።
3.3.1.5. ሠራተኛዋ የወሰደችው የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ሲያልቅ ያልወለደች እንደሆነ እስከ
ምትወልድበት ቀን ድረስ ባሉት የሥራ ቀናት የምትቆይበት ዕረፍት በበጀት ዓመቱ
ካላት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ወይም በበጀት ዓመቱ የዓመት ፈቃድ የሌላት እንደሆነ
ከሚቀጥለው የበጀት ዓመት የዕረፍት ፈቃዷ ይተካል።
3.3.1.6. ሠራተኛዋ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3.3.1.3) የተወሰነውን የወሊድ ፈቃድ
ከጨረሰች በኋላ ብትታመምና ተጨማሪ ፈቃድ የሚያስፈልጋት መሆኑ በሀኪም
ከተረጋገጠ በአዋጅ ቁጥር 253/2010 አንቀጽ 42(1) በተደነገገው መሠረት የሕመም
ፈቃድ መውሰድ ትችላለች።
3.3.1.7. ማንኛዋም ስድስት ወር የሞላት ነፍሰጡር የሆነች የመንግስት ሠራተኛ የቅድመ
ወሊድ ፈቃድ ከመውሰዷ በፊት ጽንሱ የተቋረጠባት ከሆነ ይህንኑ የሚያረጋግጥ
የህክምና ማስረጃ ስታቀርብ የ60 ቀን የድህረ ወሊድ ፈቃድ ይሰጣታል።
3.3.1.8. የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ከወሰደች በኋላ የጽንስ መቋረጥ ካጋጠማት የወሰደችው
የቅድመ ወሊድ ፈቃዷ ተቋርጦ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (3.3.1.3) የተመለከተው
የ90 ቀን የድህረ ወሊድ ፈቃድ ይሰጣታል።
3.3.1.9. ከሦስት እስከ ስድስት ወር ባለው የእርግዝና ጊዜ ውስጥ የፅንስ መቋረጥ ያጋጠማት
የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ የሚከፈልበት 30 ተከታታይ ቀን ፈቃድ ይሰጣታል።
3.3.1.10. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ የትዳር ጓደኛው ስትወልድ ደመወዝ የሚከፈልበት
10 የሥራ ቀን ፈቃድ ይሰጠዋል።

127
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.3.1.11. ወልዳ የተቀጠረች የመንግስት ሠራተኛ ከወለደችበት ጊዜ ጀምሮ ከህክምና ተቋም


መቸ እንደወለደች የሚገልጽ ማስረጃ እስከቻለች ድረስ ከተቀጠረች በኃላ ያላት ቀሪ
የድህረ ወሊድ ፈቃድ ይሰጣታል። ሆኖም ግን የቅድመ ወሊድ ፈቃድ አይሰጥም ።
በዚህ ምክንያት የሙከራ ጊዜ ሥራ አፈፃፀማቸው የወሊድ እረፍታቸውን ጨርሰው
ከመጡ በኃላ የሙከራ ቅጥሩ የስራ አፈፃፀም ውጤት እንዲሞላ ይደረጋል።
3.3.1.12. ማንኛዋም ሴት የመንግስት ሠራተኛ አንድ ዓመት ያልሞላውን ሕፃን ልጇን ለማሳከም
በህክምና ለተረጋገጠ ጊዜ ደመወዝ የሚከፈልበት ፈቃድ ይሰጣታል

3.3.2. የጋብቻ ፈቃድ

3.3.2.1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ሲያገባ 3 የሥራ ቀናት የጋብቻ ፈቃድ ከደመወዝ
ጋር ይሰጠዋል።
3.3.2.2. ማንኛውም የጊዜያዊ ሠራተኛ ሲያገባ ለቋሚ የመንግሥት ሠራተኛ የተሰጠው መብት
ይኖረዋል።

3.3.3. የሐዘን ፈቃድ

3.3.3.1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ የትዳር ጓደኛ፣ተወላጅ፣ ወላጅ ወይም እስከ ሁለተኛ
ደረጃ የሚቆጠር የሥጋ ወይም የጋብቻ ዘመድ የሞተበት እንደሆነ ደመወዝ
የሚከፈልበት 3 ተከታታይ ቀናት የሐዘን ፈቃድ ይሰጠዋል።
3.3.3.2. ሠራተኛው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ከተመለከቱት ውጭ የቅርብ ዘመድ ወይም
ወዳጅ የሞተበት እንደሆነ ደመወዝ የሚከፈልበት የአንድ ቀን የሐዘን ፈቃድ
ይሠጠዋል። ሆኖም በዚህ ምክንያት የሚሠጥ የሐዘን ፈቃድ በአንድ የበጀት ዓመት
ውስጥ ከ6 ቀናት መብለጥ የለበትም።
3.3.3.3. ማንኛውም የጊዜያዊ ሠራተኛ የትዳር ጓደኛ፣ተወላጅ፣ ወላጅ ወይም እስከ ሁለተኛ
ደረጃ የሚቆጠር የሥጋ ወይም የጋብቻ ዘመድ የሞተበት እንደሆነ ለቋሚ የመንግሥት
ሠራተኛ የተሰጠው መብት ይኖረዋል።

128
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የፈቃድ አሰጣጥና የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያ/የተሻሻለው/

3.3.4. ከደመወዝ ጋር ስለሚሰጥ ልዩ ፈቃድ

ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ፡-

ሀ/ ከፍርድ ቤት ወይም ከሌሎች በህግ ስልጣን ከተሰጣቸው አካላት መጥሪያ ሲደርሰው


የተጠራበት ጉዳይ ለሚጠይቀው ጊዜና

ለ/ በሕዝብ ምርጫ ስልጣን የሚይዙ የመንግሥት ኃላፊዎችን ለመምረጥ ሲሆን


ምርጫው ለሚወስድበት ጊዜ ከደመወዝ ጋር ልዩ ፈቃድ ይሰጠዋል።

ሐ/ ማንኛውም ጊዜያዊ ሠራተኛ ለቋሚ የመንግሥት ሠራተኛ የሚሰጠው ልዩ ፈቃድ


የማግኘት መብት ይኖረዋል።

ክፍል 4. የህክምና ፈቃድ ማስረጃ አሰጣጥና አቀራረብ


4.1. የሕመም ፈቃድ መስጠት የሚችሉ የጤና ተቋማት፡-

4.1.1. የመንግሥት ክሊኒኮች በክልል ደረጃ ያለው የፖሊስ ክሊኒክ የማረሚያ ቤት ክሊኒክ
እና በዚሁ ደረጃ በመንግስት መ/ቤት ያሉ ክሊኒኮች፡-
በተቋማቸው ለታየ ታካሚ ቢበዛ እስከ 3 ቀናት ፈቃድ ሊሰጡ ይችላሉ። ህመምተኛው
ካልተሻለውና ተጨማሪ የህመም ፈቃድ ማስረጃ መስጠት አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ከበቂ
ማብራሪያ ጋር 3 ቀናት ተጨማሪ ፈቃድ ሊሰጡ ይችላሉ።
4.1.2. ጤና ጣቢያዎች/ የቤተሰብ መምሪያ ክሊኒኮች/ሜሪስቶፕስ፡-

የህክምና አገልግሎት ለተሰጠው ታካሚ የህመም ፈቃድ መስጠት ካስፈለገ ቢበዛ እስከ 1ዐ ቀናት
የሚደርስ ፈቃድ ሊሰጡ ይችላሉ። ህመምተኛው ካልተሻለውና ተጨማሪ የህመም ፈቃድ ማስረጃ
መስጠት አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ከበቂ ማብራሪያ ጋር ለተከታታይ 5 ቀናት ፈቃድ በመጨመር
በድምሩ የ15 ቀናት ፈቃድ ሊሰጡ ይችላሉ።ይሁን እንጅ፡-

ሀ. በጤና ጣቢያው የሚሰጠው የሕመም ፈቃድ በጤና መኮንን ቢ.ኤስ.ሲ ነርስ ወይም
ሃኪም ባለበትና ክትትል ባደረገበት ሁኔታ ሊሆን ይገባል።

ለ. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 4.1.2 /ሀ የተጠቀሱ ባለሙያዎች በሌሉበት ተቋም


የሕመም ፈቃዱ በነርስ ሊሰጥ ይችላል።

129
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

4.1.3. የግል መለስተኛ ክሊኒኮች፡-

በተቋማቸው ለታዬ ታካሚ ቢበዛ የሶስት ቀናት ፈቃድ መስጠት የሚችሉ ሲሆን ለታካሚው
ተጨማሪ ፈቃድ መስጠት አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ሌላ ተጨማሪ ሦስት ቀናት መስጠት ይችላሉ፣

4.1.4. የግል መካከለኛ ክሊኒኮች፡-

የህክምና አገልግሎት ለተሰጠው ታካሚ የህክምና ፈቃድ መስጠት አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ እስከ 5
ቀናት የሚደርስ የህመም ፈቃድ ሊሰጡ የሚችሉ ሲሆን ታካሚው ሊሻለው ካልቻለና ተጨማሪ
ፈቃድ መስጠት አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ከበቂ ማብራሪያ ጋር ሌላ 3 ቀናት በማከል በድምሩ እስከ
8 ቀናት ድረስ መስጠት ይችላሉ

4.1.5. የግል ከፍተኛ ክሊኒኮች/የግል ልዩ ክሊኒኮች ፡-

አገልግሎት ለሰጡት ታካሚ የመንግሥት ሠራተኛ የህመም ፈቃድ መስጠት አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ
እስከ 1ዐ ቀናት የሚደርስ የህመም ፈቃድ ሊሰጡ የሚችሉ ሲሆን ታካሚው ሊሻለው ካልቻለና
ተጨማሪ ፈቃድ መስጠት አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ 5 ቀናት በመጨመር በድምሩ እስከ 15 ቀናት
ድረስ ሊሰጡ ይችላሉ፣

4.1.6. የግል ሆስፒታል፡-

ለታከመ የመንግሥት ሠራተኛ የህመም ፈቃድ መስጠት አስፈላጊ ከሆነ እስከ 15 ቀን የሚደርስ
የህመም ፈቃድ መስጠት ይቻላል። ህመምተኛው ካልተሻለውና ተጨማሪ የፈቃድ ማስረጃ
መስጠት አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ከበቂ ማብራሪያ ጋር በተከታታይ 15 ቀናት ፈቃድ በመጨመር
በጠቅላላው 3ዐ ቀናት ፈቃድ መስጠት የሚቻል ሲሆን በተጨማሪ የሚሰጠው የህመም ፈቃድ
ተቀባይነት የሚኖረው በስፔሻሊስት ወይም በቋሚ የሆስፒታሉ ሀኪም ሲፈረም ብቻ ነው።

4.1.7. የመንግሥት ሆስፒታሎች፡-

አገልግሎት ለተሰጠው ታካሚ የህመም ፈቃድ መስጠት አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በመንግስት ሰራተኞች
አዋጅ ቁጥር 253/2010 አንቀጽ 43 ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት የህክምና ፈቃድ መስጠት ይችላሉ።
አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኙትም ታማሚው በጡረታ እንዲገለል ውሳኔ አስተላልፈው ለአሰሪ መስሪያ
ቤቱ ማሳወቅ ይችላሉ።

130
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የፈቃድ አሰጣጥና የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያ/የተሻሻለው/

4.1.8. በውጭ ሀገር የሚገኙ የጤና ተቋማት የሚሰጧቸው የህክምና ማስረጃዎች የጤና
ጥበቃ ሚ/ር በሚሰጠው አቻ ግመታ መሰረት በአገር ውስጥ ካሉ የመንግስትም ሆነ
የግል ጤና ተቋማት የሚሰጧቸው የህክምና ማስረጃዎች በሚስተናገዱበት አግባብ
እኩል ተቀባይነት ይኖራቸዋል።

4.2. የሚሰጠው የህክምና ማስረጃ ሊያሟላቸው የሚገቡ ጉዳዮች፡-

4.2.1. ሕክምናውን የሰጠው ተቋም የራስጌና የግርጌ ማህተም ማድረግ፣


4.2.2. የታካሚው ስም ከነአያቱ ፣ለሕክምና የቀረበበት ቀን የተደረገ የሕክምና ዓይነት፣
የተሰጠ የሕክምና ፈቃድ ካለ በፊደልና በአሃዝ ይገለፃል።
4.2.3. የህክምና ማስረጃው በህክምና ተቋሙ የበላይ ኃላፊ ወይም ህክምናውን በሰጠው
ባለሙያ የተፈረመ መሆን ይኖርበታል።
4.2.4. የማስረጃው የፕሮቶኮል ቁጥርና ቀን የተሟላ ሊሆን ይገባል፣
4.2.5. የሕክምና ማስረጃው ስርዝ ድልዝ የሌለበት መሆን አለበት፡

ክፍል 5. የሕመም ፈቃድ


5.1. የሕመም ፈቃድ

5.1.1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በሕመም ምክንያት ሥራ መሥራት ያልቻለ


እንደሆነ ደመወዝ የሚከፈልበት የሕመም ፈቃድ ይሰጠዋል።
1. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት የሙከራ ጊዜውን ላጠናቀቀ የመንግሥት
ሠራተኛ የሚሰጥ የሕመም ፈቃድ በተከታታይ ወይም በተለያየ ጊዜ ቢወስድም ሕመሙ
ከደረሰበት የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ባለው አስራ ሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ከስምንት ወር
ወይም በአራት ዓመት ውስጥ ከአሥራ ሁለት ወር አይበልጥም።
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት የሚሰጥ የሕመም ፈቃድ ለመጀመሪያዎቹ
ስድስት ወራት ከሙሉ ደመወዝ ጋር እና ለሚቀጥሉት ሁለት ወራት ከግማሽ ደመወዝ
ጋር ይሆናል።
3. በንዑስ ቁጥር /2/ ሥር የተገለፀው ቢኖርም የኢች. አይ.ቪ/ኤድስ ህሙማን የሆኑ
ሠራተኞች ለ8 ወራት ሙሉ ደመወዝና ለቀሪዎች አራት ወራት ደግሞ ግማሽ ደመወዝ
እንዲከፈላቸው ይደረጋል፣

131
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

4. የሙከራ ጊዜውን ያላጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ ከታመመ የህክምና ማስረጃ


የሚቀርብበት የአንድ ወር የሕመም ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል።
5. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ሲታመም፣
ሀ) ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት ካላጋጠመው በስተቀር በተቻለ ፍጥነት መታመሙን
ለመሥሪያ ቤቱ ማሳወቅ አለበት፣
ለ) በተከታታይ ከሦስት ቀናት ወይም በአንድ የበጀት ዓመት ውስጥ ከስድስት ቀናት በላይ
በሕመሙ ምክንያት ከሥራ የቀረ እንደሆነ ለመታመሙ የሕክምና ማስረጃ ማቅረብ
አለበት።
6. የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግስት ሠራተኛ በዓመት ፈቃድ ላይ እያለ መታመሙን
የሚያረጋግጥ የህክምና ማስረጃ ካቀረበ የዓመት ፈቃዱ ተቋርጦ የሕመም ፈቃድ
ይሰጠዋል።
7. በንዑስ ቁጥር (6) መሠረት የተቋረጠው የዓመት ፈቃድ የሕመም ፈቃዱ እንደተጠናቀቀ
እንዲቀጥል ይደረጋል።

ክፍል 6. ልዩ ልዩ ጉዳዮች
6.1 በዕረፍት ላይ ያለ የመንግስት ሰራተኛ ካልሆነ በስተቀር የህክምና ማስረጃ ተቀባይነት
ሊኖረው የሚችለው በቅድሚያ የመንግስት ሰራተኛው በሚሰራበት የስራ ቦታ አቅራቢያ
ከሚገኝ የመንግስት የህክምና ተቋም ሪፈር ተደርጎ ወደ መንግስት ከፍተኛ የህክምና
ተቋም ህክምና አገልግሎት እንዲያገኝ ሲደረግ ነው።

6.2 በዚህ መመሪያ ውስጥ ያልተካተቱ ፈቃዶች በመንግሥት መ/ቤቶች ተቀባይነት


አይኖራቸውም።

6.3 የጤና ባለሙያዎች ለሚሰጧቸው የህክምና ፈቃድ ማስረጃዎች በጋራም ሆነ በተናጠል


ተጠያቂነት አለባቸው፣

6.4 ሀሰተኛ የህክምና ማስረጃ የሚያቀርብ ሰራተኛ ማስረጃው ከመሰረዙ በተጨማሪ ተጠያቂ
የሚሆን ሆኖ ከሙያው ሥነ-ምግባር ውጭ ተገቢ ያልሆነ የህክምና ማስረጃ የሚሰጥ
የጤና ባለሙያ ተጠያቂ ያደርጋል።

132
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የፈቃድ አሰጣጥና የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያ/የተሻሻለው/

6.5 የመንግሥት መ/ቤቶች የሚቀርቡላቸው የህክምና ማስረጃዎች አጠራጣሪ ሆኖ ሲገኝ


ትክክለኛነቱን የማጣራት ኃላፊነት አለባቸው።

6.6 የሚሰጠው የሕክምና ፈቃድ ተከታታይና ቅዳሜና እሁድን እንዲሁም ሌሎች የበዓላት
ቀናትን ያካትታል።

6.7 ታካሚዎች የሚያቀርቡት የህክምና ማስረጃ የሰራተኛው የቅርብ ሀላፊ ካየው በኋላ
በክልል በሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሮክተሬት በሬጆፖሊታን ከተሞች፣በዞን፣ በወረዳ፣
በመካከለኛ ከተማ በአንስተኛ ከተማ፣ በክ/ከተማና በሌሎች ከተማ አስተዳደሮች ደግሞ
በሰው ኃብት አስተዳደር ሠራተኞች አማካኝነት ተረጋግጦ ከሠራተኛው የግል ማህደር
እንዲቀመጥ ይደረጋል።

6.8 በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 253/2010 አንቀጽ 96
ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት ይህን መመሪያ የመለወጥ፣ የማሻሻል ወይም በሥራ ላይ
በሚውልበት ጊዜ ማብራሪያ ወይም ትርጉም የመስጠት ኃላፊነት የሲቪል ሰርቪስ
ኮሚሽን ነው።

6.9 በሰኔ ወር 2011 ዓ/ም ወጥቶ በሥራ ላይ የነበረው የፈቃድ አሰጣጥና ማስረጃ አቀራረብ
መመሪያና ይህንን አስመልክቶ የተላለፉ ሰርኩላሮች በዚህ መመሪያ ተተክተዋል።

6.10 ይህን መመሪያ በተዛባ መልኩ ወይም ያለአግባብ የሚያስፈጽም ማንኛውም አካል ወይም
የስራ ኃላፊ አግባብ ባለው ህግ ተጠያቂ ይሆናል

6.11 በዚህ መመሪያ አሰራር ላይ የሚኖር ቅሬታ በስራ ላይ ባለው የቅሬታ አቀራረብ
ሥርዓት መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል::

6.12 ይህ መመሪያ ከፀደቀበት ከሰኔ/ 2013 ዓ/ም ጀምሮ የፀና ነው፡

አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር

133
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

አባሪ 4 ተቀጽላ-1
የሠራተኞች የዓመት ፈቃድ መጠየቂያ ቅጽ፣

ሀ/ ፈቃድ ጠያቂ፣
ስም የአገልግሎት ዘመን ቀደምሲል ለመ/ቤቱ
ባቀረብኩት የዓመት እረፍት ፈቃድ መውጫ ፕሮግራም መሠረት ከ ዓ.ም
የዓመት እረፍት ፈቃዴ ከ ዓ/ም እስከ ዓ.ም ድረስ ለ-------ቀናት
የሙሉ ቀን/የግማሽ ቀን ፈቃድ እንዲሰጠኝ እጠይቃለሁ። ለስራ ብፈለግ በ-------------
------ ከተማ------------------------- ቀበሌ ----------------------- ስልክ ቁጥር አድራሻ
የምገኝ መሆኔን እገልፃለሁ።
የጠያቂው ፊርማ ቀን
ለ/ ፈቃድ ሰጪ
ሠራተኛው ያቀረቡት የዓመት እረፍት ፈቃድ ጥያቄ አስቀድመው ባሣወቁት
ፕሮግራም መሠረት ስለሆነ ከ ቀን ዓ.ም ጀምሮ የ
ቀን የዓመት እረፍት የሙሉ ቀን/የግማሽ ቀን ፈቃዳቸው እንዲሰጣቸው
ተስማምቻለሁ።
የቅርብ ኃላፊ /ሂደት መሪ/አስተባባሪ ስም ፊርማ ቀን
ሐ/ ሠራተኛው ያቀረቡት የዓመት እረፍት ፈቃድ ጥያቄ አስቀድመው ባሣወቁት
ፕሮግራም መሠረት ቢሆንም የሥራ ሂደቱ ካለበት ወቅታዊና አስቸኳይ ሥራ አኳያ
የዓመት እረፍት ፍቃዳቸውን መጠቀም ስለማይችሉ በዚህ የበጀት ዓመት ወደ-----
------------ ወር/----------------ዓ.ም እንዲዛወርላቸው ወስኛለሁ።
የቅርብ ኃላፊ /ሂደት መሪ/አስተባባሪ ስም ፊርማ
ቀን
መ/ ሠራተኛው ያቀረቡት የዓመት እረፍት ፈቃድ ጥያቄ አስቀድመው ባሣወቁት ፕሮግራም
መሠረት ቢሆንም የሥራ ክፍሉ ካለበት ወቅታዊና አስቸኳይ ሥራ አኳያ የዓመት
እረፍት ፍቃዳቸውን መጠቀም ስለማይችሉ ወደ ሚቀጥለው የበጀት አመት
ቢዛወርላቸው የሚል የውሳኔ አስተያየት አለኝ።
የቅርብ ኃላፊ/ሂደት መሪ/አስተባባሪ ስም ፊርማ ቀን

134
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የፈቃድ አሰጣጥና የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያ/የተሻሻለው/

ሠ/ የሠራተኛው የዓመት እረፍተ ፈቃድ መውጫ ጊዜ ወደሚቀጥለው የበጀት ዓመት


እንዲራዘም ወስኛለሁ።
የመ/ቤት ኃላፊ/ም/ኃላፊ/ ተወካይ ስም ፊርማ ቀን
ረ/ በሰው ኃብት ልማት ሥራ አመራር ደጋፊ የሥራ ሂደት የሚሞላ
ሠራተኛው አስቀድመው ባሳወቁት ፕሮግራም መሠረት ያቀረቡት ጥያቄ ስለሆነ ከ
እስከ ዓ.ም ጀምሮ ከ ዓ.ም ፈቃዳቸው ቀን------- የተሰጣቸው
ሲሆን ፈቃዳቸውን እንደጨረሱ በ-------------------------------ቀን ---------------------
ዓ.ም በምድብ የስራ ቦታቸው ላይ ይገኛሉ።
ጠቅላላ ያላቸው የዓመት ፈቃድ የተወሰደ ቀሪ
የ201
የ201
የ2ዐ1
ጠቅላላ ያላቸው መሆኑን
እንገልፃለን።
ያዘጋጀው የ/ሀ/ል/ስ/አ/ ደጋፊ ሥራ ሂደት ባለሙያ ስም ፊርማ

135
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

አባሪ 5 ተቀጽላ-2

ቁጥር ---------------------
ቀን -------------------------
-
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
የ ቢሮ/ኮሚሽን/ጽ/ቤት/ኤጀንሲ/ባለስልጣን/መምሪያ
የሠራተኞች የዓመት እረፍት ፈቃድ መውጫ ፕሮግራም ማሻሻያ ቅጽ
እኔ አቶ/ወ/ሮ/ወ/ሪት የተባልኩ የዚሁ
መ/ቤት ባልደረባ
ሀ/በ

ምክንያት ቀደም ሲል ባቀረብኩት ፕሮግም መሠረት የዓመት እረፍት ፈቃዴን መጠቀም


ስላልቻልኩ በዚሁ በጀት ዓመትከ ቀን ዓ.ም
ጀምሮ መጠቀም እንድችል የፕሮግራም ሽግሽግ እንዲደረግልኝ እጠይቃለሁ።
የሠራተኛው/ዋ/ ስም ፊርማ ቀን
ለ/ ያቀረቡትን ችግር ከግምት ውስጥ በማስገባት የዓመት እረፍት ፈቃድ መውጫ
ፕሮግራም ማሻሻያውን ተቀብየዋለሁ።
የቅ/ኃላፊ/የስ/ሂ መሪ/አስተባባሪ ስም ፊርማ ቀን

ሐ/ በ

ምክንያት ቀደም ሲል ባቀረብኩት ፕሮግም መሠረት የአመት እረፍት ፈቃዴን


መጠቀም ስላልቻልኩ ወደ ቀጣዩ የ--------------------------------- በጀት ዓመት
እንዲዛወርልኝ እጠይቃለሁ።
የሠራተኛው/ዋ/ ስም ፊርማ ቀን

መ/ ከላይ የቀረበውን ምክንያት ከግምት ውስጥ በማስገባት የዓመት እረፍት ፈቃድ መውጫ
ፕሮግራማቸው ወደ -----------------------በጀት ዓመት እንዲዛወር ወስኛለሁ።
የመ/ቤት ኃፊ/ምክትል ኃላፊ/ተወካይ ስም
ፊርማ
ቀን

136
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የፈቃድ አሰጣጥና የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያ/የተሻሻለው/

አባሪ 6 ተቀጽላ-3

የሠራተኞች የዓመት እረፍት መውጫ ፕሮገራም ቅጽ፣

የሠራተኛው /ዋ/ ስም

የሥራ መደቡ መጠሪያ

ጠቅላላ ያላቸው የዓመት ፈቃድ

የ ……………………………….

የ ……………………………….

የ ……………………………….

ጠቅላላ ድምር ……………………………

ተቁ ፈቃድ የሚወስድበት ጊዜና ዓ.ም የሚወስደው የፈቃድ ቀን ምርመራ


ብዛት

የሠራተኛው /ዋ/ የቅርብ ኃላፊ/የስ/ሂ/መሪ/አስ/


ስም ……………………………. ስም ……………….
ፊርማ …………………….. ፊርማ ……………………
ቀን ………………………… ቀን ……………………..
የሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን
ስም…………………………………..
ፊርማ …………………………..
ቀን ………………………..

137
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

መመሪያ 6. የሥራ ተያዥ


ማቅረብ የሚያስፈልጋቸው
የመንግሥት ሠራተኞች
አፈጻጸም መመሪያ /የተሻሻለዉ/
ቁጥር 06/2013

ሰኔ 2013 ዓ.ም
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ባህር ዳር፣ ኢትዮጵያ

138
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሥራ ተያዥ ማቅረብ የሚያስፈልጋቸው የመንግሥት ሠራተኞች አፈጻጸም መመሪያ /የተሻሻለዉ/

መግቢያ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 265/2011 ሲቋቋም ሊያከናውናቸው የሚገቡ
ተግባራትን መሰረት ያደረገ ተግባርና ኃላፊነት ተላብሶ እንዲንቀሳቀስ መሆኑ ይታወቃል።
ስለሆነም በአዋጅ 253/2010 በሚተዳደሩ የመንግስት መ/ቤቶችና የመንግስት ሰራተኞች ላይ
ተግባራዊ ሊደረጉ የሚችሉ የተለያዩ ማስፈፀሚያ መመሪያዎችን ማዘጋጀትና ተግባራዊ ሲደረጉ
የነበሩ መመሪያዎችን ማሻሻል በአዋጅ ቁጥር 253/2010 አንቀፅ 96 ን/አንቀፅ 2 በተሰጠው
ስልጣን መሰረት አዳዲስ መመሪያዎችን እያዘጋጀ ለመንግስት መ/ቤቶች በማውረድ ተግባራዊነቱን
በመከታተል በመደገፍ በርካታ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል። ስለሆነም በተግባር ላይ ካሉት
መመሪያዎች መካከል አንዱ የስራ ተያዥ ማቅረብ የሚያስፈልጋቸው የመንግሥት ሠራተኞች
አፈጻጸም መመሪያ ነው ። ሆኖም ግን ከአሁን በፊት ተግባራዊ ሲደረግ የነበረው የስራ ተያዥ
ማቅረብ የሚያስፈልጋቸው የመንግሥት ሠራተኞች አፈጻጸም መመሪያ በአግባቡ ተግባራዊ
ሲደረግ የቆየ ቢሆንም ለአፈፃፀም ግልፀኝነት የጎደላቸውና መስተካካል ያለባቸው ጉዳዮች ያሉ
በመሆኑና የሰራተኞችን ተጠቃሚነት ይበልጥ ያረጋገጠ መመሪያ ማውጣት በማስፈለጉ ይህ
መመሪያ ማሻሻያ ተደርጎበታል ።

የመመሪያዉ መሻሻል አስፈላጊነት

 የመንግሥት ሃብትና ንብረት በጥንቃቄና በአግባቡ እንዲያዝ ለማድረግ ፣


 በመንግሥት መ/ቤቶችና ባለሙያዎች/ሠራተኞች/ መካከል መብታቸውንና ግዴታቸውን
ማስቀመጥና ግልጽኝነትንና ተጠያቂነት ለማስፈን ፣
 ከነጥብ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ጥናት ጋር የተዛመደ የመመሪያ ማሻሻያ ለማድረግ፤
 ከመመሪያና ደንብ ውጭ ያለአግባብ የሚባክነውን የመንግሥት ሐብትና ንብረት በህግ
አግባብ ለመጠበቅ ወይም ለማስመለስ እንዲቻል ለማድረግ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
በተሻሻለው የመንግስት ሠራተኞች አዋጅ 253/2010 አንቀጽ 96 ንዑሥ አንቀጽ 2
በተሰጠው መመሪያ የማውጣት ስልጣን መሰረት ይህን "የስራ ተያዥ ማቅረብ
የሚያስፈልጋቸው የመንግሥት ሠራተኞች አፈጻጸም መመሪያ "ተሻሽሎ እንዲወጣ
ተደርጓል።

139
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ክፍል 1. ጠቅላላ
1.1. አጭር ርዕስ

ይህ መመሪያ "የስራ ተያዥ ማቅረብ የሚያስፈልጋቸው የመንግሥት ሠራተኞች አፈጻጸም


መመሪያ ቁጥር 06/2013" ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል።

1.2. ትርጓሜ

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፡-

1.2.1. “የመንግሥት መ/ቤት” ማለት በየትኛውም የአስተዳደር እርከን ራሱን ችሎ በአዋጅ


ወይም በደንብ የተቋቋመ እና ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ከመንግስት በሚመደብለት
በጀት የሚተዳደር መ/ቤት ነው።
1.2.2. “የመንግስት ሠራተኛ” ማለት በየአስተዳደር እርከኑ በሚገኙ የመንግሥት መ/ቤቶች
ውስጥ በቋሚነት ወይም በጊዜያዊነት ተቀጥሮ የሚሰራ ሰው ነው።
1.2.3. “ውል ሰጭ” ማለት የዋስትና ግዴታ የሚሰጥ በየደረጃው የሚገኝ መሥሪያ ቤት ነው።
1.2.4. “ውል ተቀባይ” ማለት በውል ሰጭው መሥሪያ ቤት በዋስትና ግዴታ መቀበያ ሰነድ
መሰረት ስምምነት የሚወስድ ግለሰብ/ አካል/ ነው።
1.2.5. “ዋስ/ተያዥ” ማለት ውል ተቀባይ ሠራተኛ በውል ውስጥ በገባው ግዴታ መሠረት
ሳይፈጽም ቢቀር ወይም አፍርሶ ቢገኝ ውል ተቀባዩን ተክቶ እንደውለታው ግዴታውን
ለመፈፀም የሚገደድ ግለሰብ ወይም አካል ነው።
1.2.6. “የዋስትና መቀበያ ሰነድ” ማለት በውል ሰጭ መ/ቤት እና ውል ተቀባይ
ባለሙያ/ሠራተኛ/ መካከል የሚደረገው ውል አንድ አካል ሆኖ ውል ተቀባይ በገባው
ውል መሠረት ግዴታውን በአግባቡ ሳይፈጽም ቢቀር ዋሶች በተናጠል ወይም በጋራ
ዋስ የሆኑበትን የገንዘብ መጠን ለውል ሰጭ መ/ቤት ገቢ ለማድረግ ተስማምተው
የሚፈርሙበት ቅጽ ነው።
1.2.7. “የጋራ ዋስ” ማለት አንድ ባለሙያ/ሠራተኛ/ ለሚረከበው ንብረት ወይም
ለሚያንቀሳቅሰው ንብረት እንደ መያዣ የሚያገለግሉና ለሚጠፋውም ጥፋት በጋራ
የሚጠየቁ የግለሰቦች ስብስብ ማለት ነው።
1.2.8. “የተናጠል ዋስ” ማለት አንድ ሠራተኛ ከገንዘብና ንብረት ጋር ተያያዥነት ባላቸው
የስራ መደቦች ላይ ለሚረከበው ንብረት ወይም ለሚያንቀሳቅሰው ገንዘብ እንደመያዣ

140
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሥራ ተያዥ ማቅረብ የሚያስፈልጋቸው የመንግሥት ሠራተኞች አፈጻጸም መመሪያ /የተሻሻለዉ/

የሚያቀርበውና በሠራተኛው የስራ አጋጣሚ ለሚፈጠር የገንዘብና የንብረት መጥፋት


ራሱን ችሎ የሚጠየቅ ማለት ነው።
1.3. ማንኛውም በወንድ ፃታ የተገለፀው ሁሉ የሴት ፆታንም ያካትታል።
1.4. ይህ መመሪያ ተፈፃሚነት የሚኖረው በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች
አዋጅ ቁጥር 253/2010 በሚተዳደሩ መ/ቤቶችና ባለሙያዎች/ሠራተኞች/ ላይ ብቻ
ነው።

1.5. መመሪያው ተፈፃሚ የሚሆንባቸው

1.5.1. ይህ መመሪያ ተፈፃሚ የሚሆነው በክልሉ የመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ 253/2010


በሚተዳደሩ መስሪያ ቤቶች ውስጥ በገንዘብ ያዥ፣ ረዳት ገንዘብ ያዥ፣ በዕለት ገንዘብ
ተቀባይ፣ በእቃ ግምጃ ቤት ኃላፊ፣ በአሽከርካሪ/መኪናና ሞተር/፣ ግዥ ባለሙያ፣
በጥበቃ ሰራተኛ፣ በቅየሳ /ባለሙያነት/ቴክኒሻንነት፣ በቤተ መጽሃፍት ሰራተኝነት፣
በፋርማሲስትነት፣ በላቦራቶሪ ቴክኒሽያንነት/ባለሙያነት/ ፣በሙዝየም ኃላፊ/ባለሙያ/፣
በወርክሾፕ ቴክኒሻንነት፣ የኢ.ኮ.ቴ.(የአይሲቲ)ሰርቨርወይም የኢ.ኮ.ቴ.አዳራሽ ቁልፍ
የሚይዙ ባለሙያዎች፣የእንስሳት መድሃኒትሽያጭና የእለትገቢ ሰብሳቢ
/ባለሙያ/ሰራተኛ፣የእንስሳት ህክምና ባለሙያ ሁነው በውክልና የእንስሳት መድሃኒት
ክምችትና ስርጭትና የእለትገቢ ሰብሳቢ የሆነ፤ የምስልና ድምፅ ቀረፃ ህትመት
ሰራተኛ የስራ መደቦች ላይ ተመድበው እየሰሩ ባሉና ወደፊትም በእነዚህ የስራ
መደቦች ላይ በሚመደቡ፣ በሚቀጠሩ፣ በሚዛወሩና ደረጃ እድገት በሚያድጉ
ባለሙያዎች/ ሰራተኞች/ እና በመንግሥት መ/ቤቶች ላይ ነው።
1.5.2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1.3.1 ላይ ከተገለጹት የስራ መደቦች ውጭ ሆነው
ከንብረትና ከገንዘብ ጋር ተያያዥ የሆኑ ሌሎች የስራ መደቦች ሲያጋጥሙ በመሥሪያ
ቤቱ የማኔጅመንት አካል ውሳኔ ዋስትና እንዲገቡ ማድረግ ይቻላል። የሚገቡት
የዋስትና መጠንም በማኔጅመንቱ ውሳኔ ከላይ ለተዘረዘሩት የስራ መደቦች ከተገለጸው
የአንዱን መውሰድ ይቻላል።ሆኖም ግን የማኔጅመንት አካል ከወሰነው ውጭ በሌሎች
የሥራ መደቦች ላይ ዋስትና ማስያዝ አስፈላጊ አይደለም።

141
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ክፍል 2. ባለሙያዎች/ሠራተኞች/ ዋስትና ስለሚያቀርቡበት ሁኔታ


2.1. በክልሉ በየደረጃው በሚገኙ የመንግሥት መ/ቤቶች ውስጥ ዕቃ ግምጃ ቤት ኃላፊ ፣
ፋርማሲስቶች ፣ ላቦራቶሪ ባለሙያዎች /ቴክኒሽያኖች/ ፣ ወርክሾፕ ቴክኒሽያኖች
፣ የእንስሳት መድሃኒት ሽያጭና የእለትገቢ ሰብሳቢ በለሙያዎች/ሰራተኛ/ እና
የእንስሳት ህክምና ባለሙያ ሁነው በውክልና የእንስሳት መድሃኒት ክምችት ስርጭትና
የእለት ገቢ ሰብሳቢ የስራ መደብ ላይ የሚቀጠሩ፣ የሚመደቡ፣ የሚዛወሩና ደረጃ
እድገት የሚያድጉ ባለሙያ/ሰራተኞች ሆኖ የሚሰራ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ
ለሚረከበው ንብረት ለብር 100‚000 (የአንድ መቶ ሺ ብር) የጋራ ዋስ የሚሆኑ
የእያንዳንዳቸው የወር ደመወዝ ብር 4500 /አራት ሽህ አምስት መቶ ብር/ እና በላይ
የሆኑ 2 ቋሚ ሠራተኞች/ባለሙያዎች/ ወይም የወር ደመወዙ ብር 7000 /ሰባት ሽህ
ብር/ እና በላይ የሆነ 1 ቋሚ ሠራተኛ/ባለሙያዎች/ ወይም ግምቱ ብር 100000
(አንድ መቶ ሺህ ብር) የሆነ የራሱን ወይም የሌላ ግለሰብ የቋሚ ወይም ተንቀሳቃሽ
ንብረት በዋስትና ማቅረብ /ማስያዝ/ አለበት።

2.2. በክልሉ በየደረጃው በሚገኙ የመንግሥት መ/ቤቶች ውስጥ በዋና ገንዘብ ያዥ ፣


ገንዘብ ያዥ፣ ረዳት ገንዘብ ያዥ፣ የእለት ገንዘብ ሰብሳቢ/ተቀባይ/ ፣ ግዥ ባለሙያ ፣
ሹፌሮች/ለመኪና ብቻ/ የስራ መደብ ላይ የሚቀጠሩ፣ የሚዛወሩና ደረጃ እድገት
የሚያድጉ ባለሙያዎች/ሰራተኞች የሚሠሩ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ
ለሚረከበው ገንዘብ ለብር 80‚000 (ሰማንያ ሺህ ) የጋራ ዋስ የሚሆኑ የእያንዳንዳቸው
የወር ደመወዝ ብር 4000 /አራት ሺህ / እና በላይ የሆኑ 2 ቋሚ ሠራተኞች/ባለሙያ/
ወይም የወር ደመወዙ ብር 6500 /ስድስት ሺህ አምስት መቶ / እና በላይ የሆነ
1 ቋሚ ሠራተኛ/ባለሙያ/ ወይም ግምቱ ብር 80‚000 (ሰማንያ ሺህ ) የሆነ የራሱን
ወይም የሌላ ግለሰብ ቋሚ ወይም ተንቀሳቃሽ ንብረት በዋስትና ማቅረብ /ማስያዝ/
አለበት።
2.3. በክልሉ በየደረጃው በሚገኙ የመንግሥት መ/ቤቶች ውስጥ በጥበቃ ሠራተኝነት እና
በሞተረኝነት ተሠማርቶ የሚሠራ ሠራተኛ ለብር 50‚000 ( ሃምሣ ሺህ ) የጋራ ዋስ
የሚሆኑ የእያንዳንዳቸው የወር ደመወዝ ብር 3000 /ሶስት ሺህ/ እና በላይ የሆኑ 2
ቋሚ ሠራተኞች ወይም የወር ደመወዙ ብር 6000 /ስድስት ሺህ / እና በላይ የሆነ 1

142
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሥራ ተያዥ ማቅረብ የሚያስፈልጋቸው የመንግሥት ሠራተኞች አፈጻጸም መመሪያ /የተሻሻለዉ/

ቋሚ ሠራተኛ ወይም ግምቱ ብር 50‚000 (ሃምሣ ሺህ ) በላይ የሆነ የራሱን ወይም


የሌላ ግለሰብ የቋሚ ወይም ተንቀሳቃሽ ንብረት በዋስትና ማቅረብ/ማስያዝ አለበት።
2.4. በክልሉ በየደረጃው በሚገኙ የመንግሥት መ/ቤቶች ውስጥ በቤተ - መፃህፍት
ሠራተኝነት የስራ መደብ ላይ ተቀጥሮ ወይም ተመድቦ የሚሠራ ማንኛውም
የመንግሥት ሠራተኛ ለሚረከበው ንብረት ለብር 10000 (አስር ሽህ) የጋራ ዋስ
የሚሆኑ የእያንዳንዳቸው የወር ደመወዝ ብር 2500 /ሁለት ሺህ አምስት መቶ ብር/
እና በላይ የሆኑ 2 ቋሚ ሠራተኞችን ይህ ካልሆነ የወር ደመወዙ 5000 /አምስት
ሺህ ብር/ የሆነ 1 ቋሚ ሠራተኛ ወይም ግምቱ ብር 1ዐዐዐዐ (አስር ሺህ) የሆነ የራሱን
ወይም የሌላ ግለሰብ የቋሚ ወይም ተንቀሳቃሽ ንብረት በዋስትና ማቅረብ/ማስያዝ
አለበት።
2.5. በክልሉ በየደረጃው በሚገኙ የመንግሥት መ/ቤት ውስጥ በቀያሽነት ፣
የኢ.ኮ.ቴ.(ICT)ሰርቨር አንቀሳቃሽ ባለሙያዎች ፣ የምስልና ድምፅ ቀረፃ ሠራተኛ፣
የህትመት ሠራተኛ፣ የሙዝየም ኃላፊ/ባለሙያ/ ተሠማርቶ የሚሠራ ሠራተኛ ለብር
60000 ( ስልሣ ሽህ) የጋራ ዋስ የሚሆኑ የእያንዳንዳቸው የወር ደመወዝ ብር
4000 /አራት ሺህ ብር/ እና በላይ የሆኑ 2 ቋሚ ሠራተኞች ወይም የወር ደመወዙ
ብር 7000 /ሰባት ሺህ ብር/ እና በላይ የሆነ 1 ቋሚ ሠራተኛ ወይም ግምቱ ብር
60000 ( ስልሣ ሽህ) የሆነ የራሱን ወይም የሌላ ግለሰብ ቋሚ ወይም ተንቀሳቃሽ
ንብረት በዋስትና ማቅረብ/ማስያዝ/ አለበት።

ክፍል 3. የውል ሰጭ መስሪያ ቤት እና የዋሶች ግዴታ


3.1. የውል ሰጭ መ/ቤት ግዴታ

3.1.1. በዋስትና መቀበያ ሠነድ /ቅጽ/ ላይ የቀረቡት ዋሶች ውል ሰጭና ተቀባይ ባሉበት
በውዴታ እንዲፈርሙ ማድረግ አለበት።
3.1.2. የዋስትና መቀበያ ሰነዱ ከመፈረሙ በፊት ዋሶች ማሟላት ያለባቸውን ቅድመ
ሁኔታዎች ማሟላታቸውን ማረጋገጥ አለበት።
3.1.3. ባለሙያዉ/ሠራተኛው/ በስሙ የተረከበውን ገንዘብ ወይም ንብረት ያጠፋ ወይም ይዞ
የተሰወረ እንደሆነ ቀጣሪው መ/ቤት ሁኔታውን እንዳወቀ ወዲያውኑ ለዋሶች
የማሳወቅ ግዴታ አለበት።

143
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.1.4. ዋሶች ባለሙያዉ/ሠራተኛው/ ያጠፋውን ሀብትና ንብረት በጋራ ወይም በተናጠል


በስምምነታቸው መሠረት ለመንግሥት ገቢ እንዲያደርጉ የመጠይቅ ይህንን ለማድረግ
ፈቃደኛ ካልሆኑ መረጃዎችን በማጠናቀር ለፍትህ አካል ያቀርባል።
3.1.5. ዋስትና በሚጠይቅ መደብ ላይ የነበረ ሠራተኛ መደቡን ሲቀይር ለተያዡ /ለዋሱ
በመ/ቤቱ በኩል እንዲያውቀው ማድረግ አለበት።

3.2. የዋሶች ግዴታ

3.2.1. ዋስ ለመሆን ፈቃደኛ የሆኑ ሰዎች በውል ሰጭ/በቀጣሪ መ/ቤት/ በኩል የተዘጋጀውን
የዋስትና መቀበያ ሰነድ /ቅጽ/ ውል ተቀባይና ውል ሰጭ ባሉበት በሙሉ ፍቃደኝነት
የመፈረም ግዴታ አለባቸው።
3.2.2. ውል ተቀባይ በስራው አጋጣሚ በእጁ የሚገባውን ንብረትም ሆነ ገንዘብ ሆነ ብሎ
ይሁን በሥራው አጋጣሚ ቢጠፋበት ወይም ይዞ ቢሰወር ዋሶች ዋስ የሆኑበትን
የገንዘብ መጠን በጋራ ወይም በተናጠል ገቢ የማድረግ ግዴታ አለባቸው።
3.2.3. ዋሶች ዋስ ስለሆኑት ባለሙያ/ሠራተኛ/ በየጊዜው እየተከታተሉና የተለየ ሁኔታ
በሚኖርበት ወቅትም ለቀጣሪው /ውል ሰጭ/ መ/ቤት የማሳወቅ ግዴታ አለባቸው።
3.2.4. ማንኛውም ዋስ መሆን የሚችል ሰው በህግ እገዳ ያልተጣለበት፣ የአእምሮ ችግር
የሌለበትና በራሱ አመዛዝኖ መወሰን የሚችል መሆን አለበት፣
3.2.5. ዋስ የሚሆነዉ ሰዉ ቋሚ ሠራተኛ የሆነና ጡረታ ለመውጣት ቢያንስ 5 ዓመት
የቀረው መሆን አለበት።
3.2.6. ዋስ የሚሆነው ሰው ቋሚ ሠራተኛ ከሆነ ደመወዙ በማንኛውም የዋስትና እዳ ያልተያዘ
መሆኑን ከሚሰራበት መ/ቤት ወይም ማስረጃ እንዲሰጥ ከተፈቀደለት ተቋም የጽሁፍ
ማረጋገጫ ማቅረብ አለበት።
3.2.7. ለዋስትና የሚቀርበው ቋሚም ሆነ ተንቀሳቃሽ ንብረት ከማንኛውም እዳ ነፃ መሆኑን
በህግ ስልጣን በተሰጠው አካል በጽሁፍ ማረጋገጫ ማቅረብ አለበት።
3.2.8. ማንኛውም ግለሰብ ለትዳር ጓደኛው/ዋ ዋስ ሆኖ መቅረብ አይችልም።
3.2.9. ለውል ተቀባይ አካል ዋስ ሆነው የሚቀርቡ ግለሰቦች ባለትዳር ከሆኑ ባለቤቶቻቸው
አብረው እንዲፈርሙ ይደረጋል።
3.2.10. ተያዥ ለሚያስፈልጋቸው የስራ መደቦች ዋስ ወይም ተያዥ የሚሆነው ሠራተኛ
ወይም ግለሰብ ከውል ሰነዱ ጋር ጉርድ ፎቶ ግራፍ ማያያዝ አለበት።

144
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሥራ ተያዥ ማቅረብ የሚያስፈልጋቸው የመንግሥት ሠራተኞች አፈጻጸም መመሪያ /የተሻሻለዉ/

3.2.11. የሥራ ተያዥ ውል ማስፈፀሚያ ቅጽ ከመመሪያው ጋር በአባሪነት የተያያዘ ሲሆን


ከዚህ ቅጽ በስተቀር በሌላ ቅጽ መጠቀም አይቻልም።

ክፍል 4. የስራ ተያዥ /ዋስትና/ አፈፃፀም


4.1. ለአንድ ሰው የሥራ ተያዥ/ዋስ የሆነ ግለሰብ ዋስትናውን እስካላነሳ ድረስ ለሌላ ሰው
ዋስ መሆን አይችልም። ሆኖም ለሌሎች ጉዳዮች ዋስ/ ተያዥ/ መሆን ይችላል።
ለምሣሌ፡- ለብድር፣ ለሥልጠና እና ተመሣሣይ ጉዳዮች ዋስ መሆን ይቻላል።
4.2. የልማት ድርጅት ፣ የፋይናንሽያል ተቋማት/ ኢንሹራንስ/ ባንኮች ወዘተ ፣ ህጋዊነት
ያላቸው የግል ተቋማት ቋሚ ተቀጣሪ ሠራተኞችን ለዋስትና እንደ መንግሥት
ሠራተኞች ማቅረብ የሚቻል ሲሆን የሚያቀርቧቸው ማስረጃዎችም በዚህ መመሪያ
ተቀባይነት ይኖረዋል።
4.3. በአንቀጽ 4.2 የተገለጸው ቢኖርም ዋስ የሚሆኑት ሠራተኞች ከተቀጠሩበት ተቋም
በማንኛውም ምክንያት በሚለቁበት ጊዜ የዋስትና ማስረጃ የሰጠዉ መ/ቤት ተከታትሎ
ማሳወቅ ይኖርባቸዋል።
4.4. ዋሶች በክልሉ የሚኖሩ ወይም የሚገኙ መሆን ይኖርባቸዋል። ሆኖም የቅርንጫፍ
መ/ቤቱ በክልላችን የሚገኝ ሆኖ ተጠሪነታቸው ለፌደራል መ/ቤት የሆኑ መ/ቤቶች
የሚሰሩ ሠራተኞች ዋስ መሆን ይችላሉ።
4.5. ለውል ተቀባይ በዋስትና የሚቀርቡ ቋሚ ወይም ተንቀሳቃሽ ንብረቶች ለዋስትና
በሚቀርቡበት ጊዜ ከሚመለከታቸው አካላት ግምታቸው ተገምቶ ከእዳና እገዳ ነፃ
መሆኑ ተገልፆ ማስረጃ መቅረብ አለበት። እንዲሁም በዋስትና የሚያዘው ቋሚና
ተንቀሣቃሽ ንብረት ለሌላ ሦስተኛ ወገን እንዳይተላለፍ/እንዳይሸጥ/ እንዳይለወጥ/ ውል
ሰጭው አካል ለሚመለከተው አካል መግለጽ ይኖርበታል።
4.6. ዋስትና በሚጠይቁ የሥራ መደቦች ላይ ተመድበው የሚሰሩ ባለሙያዎች/ሠራተኞች/
ሌሎች ዋስትና በሚጠይቁ የሥራ መደቦች ላይ ተመድበው ለሚሰሩ ሠራተኞች ዋስ
መሆን አይችሉም። ነገር ግን ለሌሎች ጉዳዮች ዋስ መሆን ይችላሉ።
4.7. አንድ ባለሙያ /ሰራተኛ/ ተያዥ ያቀረበበትን የስራ መደብ ለቆ ተያዥ ወደ ሚጠይቅ
ሌላ የስራ መደብ ከተዛወረ ውሉን እንደገና ማደስ ይጠበቅበታል። ይህን ካላደረገ ግን
የመጀመሪያው ተያዥ በአዲሱ የስራ መደብ ላይ ለሚደርስ ማናቸውም ጥፋት ሀላፊነት
አይወስድም።

145
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

4.8. ዋስትና በሚጠይቁ የሥራ መደቦች ላይ ተመድበው ለሚሰሩ ዋስ/ተያዥ የሚሆነው


ሰው ዋስትናውን ማንሳት ከፈለገ ዋስትናውን ላስሞላው መ/ቤት ወይም ለሰው ሀብት
አስተዳደር ዳይሬክተር/ለሰው ሀብት አስተዳደር ቡድን አስቀድሞ ከ5 የስራ ቀናት በፊት
ዋስትናው እንዲነሳለት በቅድሚያ ማሳወቅ ይኖርበታል። የሚሰራበት መ/ቤትም ዋስ
ለሆነበት መ/ቤት በደብዳቤ በማሣወቅ ዋስትናው እንዲነሳለት ይጠይቃል። መ/ቤቱም
ዋስትና ላስያዘው ሠራተኛ በ5 የስራ ቀናት ውስጥ ተለዋጭ ዋስ ማቅረብ እንዳለበት
ማሳወቅ ይኖርበታል። ሠራተኛውም በ5 የስራ ቀናት ውስጥ ተተኪ ዋስ ማቅረብ
ግዴታ አለበት። ሆኖም በነዚህ ቀናት ውስጥ ማቅረብ ካልቻለ ለ10 ተከታታይ የሥራ
ቀናት ከሥራው ታግዶ ይቆያል። ሆኖም በነዚህ ቀናት ማቅረብ ከቻለ የታገደባቸው
ቀናት ደመወዝ እንዲከፈል የሚደረግ ሲሆን ይህም ሆኖ በተባለው የጊዜ ገደብ ውስጥ
ማቅረብ ካልቻለ ከሥራው እንዲሰናበት ይደረጋል።
4.9. ዋስትና በሚጠይቁ የሥራ መደቦች ላይ ተመድበው የሚሰሩ ሠራተኞችም ሆነ ወደፊት
የሚመደቡ ሠራተኞች በእጃቸው ለገባው የመንግሥት ሀብትና ንብረት ተያዥ ማቅረብ
ካልቻሉ እንዲሰናበቱ ይደረጋል። ስንብቱም በየደረጃው በሚገኘው የሰው ሀብት
አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን አማካይነት ይፈጸማል። ሆኖም በቅጥር፣ በደረጃ
እድገት፣ በውጭ ዝውውርና በወጣ ማስታወቂያ ተወዳዳሪዎች በፍላጐታቸው
ተመዝግበው ካልተመደቡ በስተቀር በመ/ቤቱ አስገዳጅነት ዋስትና በሚጠይቁ የሥራ
መደቦች ላይ የሚመደቡ ሠራተኞች ለሥራ መደቡ የተፈቀደው ደረጃ ተሰጥቷቸው
ከሆነ ከያዙት የስራ ደረጃና ደመወዝ ጋር አቻ ከሆነ መደብ እንዲመደቡ ይደረጋል፤
አቻ ደረጃና ደመወዝ ካልተገኘ የያዙትን ደመወዝ እንደያዙ በአንድ ደረጃ ዝቅ የሚለውን
የስራ ደረጃ እንዲመደብ ይደረጋል፤ ይህም ካልተገኘ የያዙትን ደመወዝ እንደያዙ
በሁለት ደረጃ ዝቅ ብለው እንዲመደቡ ከማድረግ በስተቀር እንዲሰናበቱ አይደረግም።
4.10. ዋስትና በሚጠይቁ የሥራ መደቦች ላይ በቅጥር፣ በዝውውር፣ በደረጃ እድገትም ሆነ
በምደባ ወቅት ሠራተኞችን አወዳድሮ መመደብ ሲያስፈልግ የሚገቡት የዋስትና ግዴታ
በሚወጣው ማስታወቂያ ላይ መገለጽ ይኖርበታል። ተያዥ ሳይቀርብ ማንኛውንም
ሥምሪት መፈጸም አግባብ ባለው ህግ ፈጻሚውን ያስጠይቃል።

146
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሥራ ተያዥ ማቅረብ የሚያስፈልጋቸው የመንግሥት ሠራተኞች አፈጻጸም መመሪያ /የተሻሻለዉ/

ክፍል 5. ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
5.1.1. ይህ መመሪያ ዋስትናን በሚጠይቁ የስራ መደቦች ላይ የተቀጠሩ ጊዜያዊ ቅጥር
ሠራተኞችንም ይመለከታል።
5.1.2. በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 253/2010 አንቀፅ
96/2/ መሠረት ይህን መመሪያ የመለወጥ፣ የማሻሻል ኃላፊነት ለሲቪል ሰርቪስ
ኮሚሽን የተሰጠ ነው።
5.1.3. ዋስትና በሚጠይቁ የስራ መደቦች ላይ ተያዥ የሆነ ሰራተኛ /ባለሙያ/ የደመወዝ
ለውጥ እንዳገኙ ደብዳቤ ማስፃፍ ሳይጠበቅባቸው በአዲሱ የደመወዝ ስኬል መጠን
ዋስ/ተያዥ ሆነው እንዲቀጥሉ ይደረጋል።
5.1.4. ይህ መመሪያ ከመውጣቱ በፊት በነበረው መመሪያ ዋስ አስይዘው ስምሪት
የተፈጸመላቸው ባለሙያዎች/ሠራተኞች ሌላ አዲስ ዋስ እንዲያቀርቡ አይጠየቁም።
5.1.5. በሐምሌ ወር 2011 ዓ/ም ወጥቶ በሥራ ላይ የነበረው የሥራ ተያዥ ማቅረብ
ለሚያስፈልጋቸው የመንግሥት ሠራተኞች የወጣ መመሪያና ይህን አስመልክቶ
የተላለፉ ሰርኩላሮች በዚህ መመሪያ ተተክተዋል።
5.1.6. ይህን መመሪያ በተዛባ መልኩ ወይም ያለአግባብ የሚያስፈጽም ማንኛውም አካል
ወይም የስራ ኃላፊ አግባብ ባለው ህግ ተጠያቂ ይሆናል
5.1.7. በዚህ መመሪያ ›ðéçU ላይ የሚኖር p_ታ በስራ ላይ ባለው ¾p_ታ ›k^[w
e’-ሥርዓት SW[ƒ }ðéT> ÃJ“M::
5.1.8. ይህ መመሪያ ከሰኔ 2013 ዓ/ም ጀምሮ የፀና ነው።

አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር

147
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

አባሪ 7 የሥራ ተያዥ ውል ማስፈፀሚያ ቅጽ

የሥራ ተያዥ ውል ማስፈፀሚያ ቅጽ


ይህ የውል ሰነድ ከዚህ በኃላ ውል ሰጭ እየተባለ የሚጠራው የ-------------------------------------
ቢሮ/ጽ/ቤት/ኮሚሽን/ኤጀንሲ/ኢንስቲትዩት/ባለሥልጣን አድራሻ--------------------------እና ውል
ተቀባይ እየተባለ የሚጠራው አቶ/ወ/ሮ/ወ/ሪት----------------------------እንዲሁም ዋስ/ተያዥ
እየተባለ የሚጠራው በአቶ/ወ/ሮ/ወ/ሪት--------------------------------መካከል የተደረገ የውል
ስምምነት ሆኖ ውል ሰጪ፣ውል ተቀባይና ዋስ/ተያዥ/ ተዋዋይ ወገኖች ወደውና ፈቅደው
በዛሬው ዕለት ማለትም በ-------------ቀን-------ወር--------ዓ/ም ከዚህ እንደሚከተለው
ተስማምተው ተዋውለዋል።

1. አቶ/ወ/ሮ/ወ/ሪት------------------------------የተባሉት ሰራተኛ ከ---------------------ጀምሮ በውል


ሰጪ መ/ቤት በ--------------------------------------የሥራ መደብ እንዲሰሩ አስፈላጊውን
የአሠራር ሥርዓት ፈጽመው በየወሩ ብር-------------------/----------------------------------------/
ደመወዝ እየተከፈላቸው እንዲሰሩ ሠራተኛውና ውል ሰጪ የሆነው መ/ቤት በተስማሙት
መሠረት ሠራተኛው ዋስ/ተያዥ አቅርቧል።
2. በዋስ/በተያዥ/ የሚሞላ
2.1 በዋስ/ተያዥነት/ በፍቃደኝነት የቀረቡ አቶ/ወ/ሮ/ወ/ሪት--------------------------------------
በ------------------------መ/ቤት እየሰሩ በወር ብር------------------/------------------------------/
ደመወዝ የሚገኙ ሲሆን ዋስ የሆኑበት ሠራተኛ በሥራው አጋጣሚ በእጁ የገባውን
የመንግሥት ንብረትም ሆነ ገንዘብ ቢያጠፋ ወይም ሌላ ጥፋት ቢሰራ ዋስ የሆኑበት
የገንዘብ መጠን ማለትም ብር------------/---------------------------/ በጋራ ወይም በተናጥል
ሊከፍሉ ግዴታ ገብተዋል።
2.2 በዋስ/ተያዥነት/ በፍቃደኝነት የቀረቡ አቶ/ወ/ሮ/ወ/ሪት-------------------------------በ--------
---------------መ/ቤት እየሰሩ በወር ብር------------------/------------------------------/ ደመወዝ
የሚገኙ ሲሆን ዋስ የሆኑበት ሠራተኛ በሥራው አጋጣሚ በእጁ የገባውን የመንግሥት
ንብረትም ሆነ ገንዘብ ቢያጠፋ ወይም ሌላ ጥፋት ቢሰራ ዋስ የሆኑበት የገንዘብ መጠን
ማለትም ብር------------/---------------------------/ በጋራ ወይም በተናጥል ሊከፍሉ ግዴታ
ገብተዋል።
3. ሠራተኛው ወይም ተያዡ ቋሚ ወይም ተንቀሳቃሽ ንብረት ሲያስይዝ የሚሞላ፣

148
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሥራ ተያዥ ማቅረብ የሚያስፈልጋቸው የመንግሥት ሠራተኞች አፈጻጸም መመሪያ /የተሻሻለዉ/

3.1 እኔ አቶ/ወሮ/ወ/ሪት-----------------------------------------------የተባልኩ በ-----------------------


የሥራ መደብ በሥራው አጋጣሚ በእጄ የሚገቡትን ንብረቶችም ሆነ ገንዘብ ባጎድል
ወይም ሌላ ጥፋት ብፈጽም ግምቱ --------------- የሆነ ቋሚ ወይም ተንቀሳቃሽ ንብረቴን
በማስያዣነት አቅርቤአለሁ።
እኔ አቶ/ወ/ሮ/ወ/ሪት-------------------------የተባልሁ አቶ/ወ/ሮ/ወ/ሪት---------------------------
የ-------------------------------- ቢሮ ጽ/ቤት/ኮሚሽን/ኤጀንሲ/ኢንስቲትዩት/ባለሥልጣን ሠራተኛ

በተመደቡበት የስራ መደብ ላይ በሥራ አጋጣሚ በእጃቸው የገባውን የመንግሥት ንብረት ወይም
ገንዘብ ቢያጠፋ ወይም ሌላ ጥፋት ቢሰሩ ለብር------------/-----------------------------------/
ለመክፈል ግዴታ ገብቻለሁ ። ለዚህም ዋስትና የግል ንብረቴ የሆነውን -------
ተሸከርካሪ/የተሸከርካሪው ዝርዝር መረጃ ይገለጻል/ወይም መኖሪያ ቤት አድራሻ በ-------------ከተማ
ቀበሌ-------የቤት ቁጥር ---------የሆነው ንብረት በዋስትና እንዲመዘገብ ከባለቤቴ ጋር ሆነን
ተስማምተናል። ዋስትና የተሰጠበት የዚህ ውል ኮፒ አግባብ ላለው የመንግሥት መ/ቤት ወይም
አካል እንዲደርሰው ይደረጋል። /ከመኪናና ከቤት ውጭ የሆነ ንብረት በማስያዣነት ሊቀርብ
ይችላል።

1. በፍቃደኝነት ዋስ የሆኑ ግለሰብ ዋስ ለሆኑበት ሠራተኛ በየጊዜው እየተከታተሉና የተለየ


ሁኔታ በሚኖርበት ወቅት ለቀጣሪው መ/ቤት/ውል ሰጪ/ የማሳወቅ ግዴታ አለባቸው።
2. ዋስ የሆኑት ግለሰብ የመንግሥት ሠራተኛ፣ የልማት ድርጅት ተቀጣሪዎች፣ ህጋዊነት ያላቸው
የግል ተቋማት ተቀጣሪዎች ከሆኑ ቋሚ መሆናቸውን ጡረታ ለመውጣት 5 ዓመትና ከዚያ
በላይ የቀራቸው መሆኑን ፈርመዋል።
3. ዋስ የሆኑት ግለሰብ ዋስትናቸውን እስካላነሱ ድረስ ለሌላ ሰው ዋስ መሆን እንደማይችሉ
አምነው በፊርማቸው አረጋግጠዋል።
4. የዋስትና ውል በሚፈጸምበት ጊዜ የፍታብሄር ህግ በሚያዘው መሠረት ዋስ/ተያዥ/
ባለቤታቸውን በመያዝ ይህን ውል አንብበው/ሲነበብ ሰምተው / በመስማማት በተለመደው
ፊርማቸው አረጋግጠዋል።
5. ለዋስትና የሚቀርበው ቋሚም ሆነ ተንቀሳቃሽ ንብረት ከማንኛውም እዳ ነጻ መሆኑን አግባብ
ካለው አካል በጽሁፍ ማረጋገጫ ያቀረቡ ሲሆን ንብረታቸውን ከመሸጣቸው ወይንም
በማንኛውም አካል ወደ ሶስተኛ ወገን ከማስተላለፋቸው በፊት ዋስትናቸውን ለማውረድ

149
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

መወሰናቸውን ለውል ሰጪ መ/ቤት አሳውቀው ውል ሰጪው መስማማቱን በማረጋገጥ


እንደሚፈጽሙ በፊርማቸው ግዴታ ገብተዋል።
6. ይህ የውል ሰነድ ሠራተኛው በውል ሰጪ መ/ቤት ሥራ ከጀመሩበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል።
እኛ ስማችን ከላይ የተገለጸው ውል ሰጪ መ/ቤት ተያዥ አቅራቢ፣ዋስ/ተያዥ/ እንዲሁም የተያዥ
/ዋስ/ ባለቤት ከላ የተገለፁትን ሁኔታዎች አንብበን፣ተረድተንና ወደን የተስማማን መሆናችንን
በፊርማችን እናረጋግጣለን።

የተያዥ አቅራቢ ሠራተኛ


ሥም--------------------------------
ፊርማ------------------------------
ቀን---------------------------------
የተያዥ/ዋስ/ አንድ የተያዥ /ዋስ/አንድ ባለቤት
ሥም-------------------------------- ሥም-----------------
ፊርማ------------------------------ ፊርማ-----------------
ቀን--------------------------------- ቀን-----------------
የተያዥ/ዋስ/ ሁለት የተያዥ /ዋስ/ሁለት ባለቤት
ሥም-------------------------------- ሥም-----------------
ፊርማ------------------------------ ፊርማ-----------------
ቀን--------------------------------- ቀን-----------------
የውል ሰጪ መ/ቤት ኃላፊ/ባለሙያ
ሥም--------------------------------
ፊርማ------------------------------
ቀን---------------------------------
ይህ ውል ሲፈረም የነበሩ እማኞች
1. ሥም--------------------------------
ፊርማ------------------------------
ቀን---------------------------------
አድራሻ----------------------------- ስ.ቁ---------------------
2. ሥም--------------------------------
ፊርማ------------------------------
ቀን---------------------------------
አድራሻ----------------------------- ስ.ቁ---------------------
3. ሥም--------------------------------
ፊርማ------------------------------
ቀን---------------------------------
አድራሻ----------------------------- ስ.ቁ---------------------
አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር

150
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሰው ኃብት አስተዳደር ተግባራትን በአንድ ማዕከል አፈፃፀም መመሪያ

መመሪያ 7. የሰው ኃብት


አስተዳደር ተግባራትን በአንድ
ማዕከል አፈፃፀም መመሪያ
ቁጥር 07/2013

ሰኔ 2013 ዓ.ም
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ባህር ዳር፣ ኢትዮጵያ

151
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

SÓu=Á'
KS/u?„‹ u›ªÏ ¾}cÖ¨< YM×”“ }Óv` dÃg^[õ uµ”“ u¨[Ç Å[Í ¾c¨< ኃብት
›e}ÇÅ` Y^ዎ‹” ›T¡KA እ”Ç=S^ K}Å^˨< የነጠላ ፑል ¾c¨< ኃብት አስተዳደር
¾W^}— pØ` ' ´¨<¨<`“ SWM ¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ` Y^‹ u‹KAታ ' uÓMî’ƒ“
Ÿ›Éሎ ’é uJ’ ¨<ÉÉ` Là }Se`„ በነጠላ ፑል ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ›T"˜’ƒ
እ”Ç=Ÿ“¨ን ይፈለጋል ።

እንዲሁም ¾W^}ኞችን ¾ÓM TIÅር ' የS[Í ›ÁÁ´“ ›Övup እና K?KA‹ ¾c¨< ኃብት
አስተዳደር Ñ<ÇÄ‹” ›eSM¡„ ግልጽ ›W^`ን በTSLŸƒ መሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ
ጥናትና ለውጡን ተከትሎ እየተተገበረ ያለውን የነጥብ ስራ ምዘና ጥናት ለማስፈጸም የወጡ
ደንቦችንና የአፈጻጸም መመሪያዎችን SW[ታ© S`I XÃKp የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ
መንግስት ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 253/2010 አንቀፅ 96 ን/አንቀፅ 2 በተሰጠው
ስልጣን መሰረት ይህን ¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ` }Óv^ƒ” በአንድ ማዕከል KTŸ“¨” ¾}²ÒË
የአሰራር መመሪያ ማሻሻያ አድርጓል።

ክፍል 1. ክፍል አንድ


1.1. አጭር ርዕስ

ÃI SS]Á በዞንና በወረዳ ደረጃ ¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ` }Óv^ƒ” በአንድ ማዕከል KTŸ“¨”
¾}²ÒË ¾›ሠራር SS]Á ቁጥር 07/2013 }wKA K=Öke ËLM ::

1.2. ƒ`ÕT@

¾nK< ›Ñvw K?L ƒ`Ñ<U ¾T>ÁcÖ¨< "MJ’ ue}k` uዚህ SS]Á ¨<eØ

1.2.1. «ኮሚሽን» ማለት የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ማለት ነው፡:


1.2.2. #’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳር ቡድን” TKƒ በ›”É ወረዳ ወይም ዞን የሚገኙ
S/u?„‹” ¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ` Y^ዎ‹ uY^ Là ¾ªK< ¾c=y=M c`y=e
ሕጎቸን SW[ƒ uTÉ[Ó ›T¡KA እ”Ç=S^ uµ”“ u¨[Ç ሲቪል ሰርቪስ
መስሪያ ቤት ስር የተደራጀ ቡድን ማለት ነው::
1.2.3. #የ’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳር ቡድን }ÖnT> S/u?„‹$ TKƒ uµ”“ u¨[Ç
Å[Í ^d†¨<” ‹K¨< ¾}ssS<“ በመንግስት ሠራተኞች አስተዳደር ›ªÏ '

152
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሰው ኃብት አስተዳደር ተግባራትን በአንድ ማዕከል አፈፃፀም መመሪያ

Å”w“ SS]Á ¾T>}ÇÅ\“ ¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ` Y^‰†¨< u’ÖL ¾c¨<


ኃብት አስተዳደር ›T"˜’ƒ ¾T>Ÿ“¨”L†¨< S/u?„‹ TKƒ ’¨< ::
1.2.4. #የሰው ኃብት አስተዳደር ሰራተኛ$ TKƒ u¾Å[ͨ< vK< ¾’ÖL የሰው ኃብት
አስተዳደር ቡድን }ÖnT> S/u?„‹ ¨<eØ /kÅU c=M ¾’u[¨<” ¾ùM
›Å[Í˃ }ŸƒKA/ ¾T>SÅw vKS<Á J• uª“’ƒ u²=I SS]Á ›”kê 6
Y` ¾}²[²\ƒ” Y^‹ ¾T>ÁŸ“¨<”“ uK?KA‹ }Sddà Ñ<ÇÄ‹ ²<]ÁU
}ÖnT> S/u?„‹” ከቡድኑ ጋር ¾T>ያÑ“˜ ›"M ’¨< ::
1.2.5. #¾c¨< ኃብት ›e}ÇÇ` Y^ዎ‹$ TKƒ እ”Å ›eðLÑ>’~ የ’ÖL ¾c¨< ኃብት
አስተዳር ቡድን }ÖnT> S/u?„‹ ፍላጎት በመነሳት በቡድኑ እና u}ÖnT> Se]Á
u?„‹ ¨<eØ uT>SÅw የሰው ኃብት አስተዳደር ሰራተኛ ›T"˜’ƒ ¾T>Ÿ“¨’<
' u²=I SS]Á ውስጥ ¾}²[²\ƒ”“ K?KA‹ }³TÏ Y^‹” TKƒ ’¨< ::
1.3. የተፈፃሚነት ወሰን ይህ መመሪያ በክልሉ በሚገኙ በመንግሥት መ/ቤቶች እና
በመንግሥት መ/ቤቶች በቋሚና በጊዜያዊ ተቀጥረው በሚሰሩ ሠራተኞች ላይ ተፈፃሚ
ይሆናል።
1.4. በዚህ መመሪያ በወንድ ፆታ የተገለፀው ሁሉ ሴትንም ይጨምራል።

ክፍል 2. ¯LT'
2.1. ¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ` Y^ዎ‹ u}¨c’< ¾›Å[Í˃ እ`Ÿ•‹ w‰ እ”Ç=Ÿ“¨’<
uTÉ[Ó ¨<e” ¾J’¨<” ¾c¨< ኃብት ¨<Ö?ታT“ kM×ó uJ’ SMŸ< uSÖkU
¾›ÑMÓKAƒ ›c×Ø” ThhM::
2.2. ¾Y^ Lòዎ‹” Ønp” ŸJ’< ¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ` Y^ዎ‹ uTLkp
eƒ^‚Ï"© ¨ÅJ’< ›e}dcx‹ እ”Ç=Á²’wK< TÉ[Ó::
2.3. ›”É ¨Ø ¾J’ ¾IÔ‹ ›}[ÕÔU እ”Ç=•` uTÉ[Ó u¾S/u?„‹ ¾’u[¨<”
¾›ðéçU ¡õ}ƒ Tek[ƒ“ ¾T@]ƒ Y`¯ƒ” u}hK SMŸ< Teð”::

ክፍል 3. ¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ` }Óv^ƒ” በአንድ T°ŸM


KTŸ“¨” ¾}²[Ò ¾›W^` Y`¯ƒ'
3.1. በዞንና በወረዳ ደረጃ ሲቪል ሰርቪስ መስሪያ ቤቶች የሰው ኃብት አስተዳደር ማዕከል
ሆነው ያገለግላሉ:: ማዕከሉንም በበላይነት ይመራሉ::

153
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.2. uµ” Å[Í ^d†¨<” ‹K¨< ¾}slS< S/u?„‹ u²=I SS]Á ¾}²[²\ƒ
¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ` Y^ዎ‹ ¾T>Ÿ“¨’<L†¨< uµ” Å[Í vK¨< የሲቪል
ሰርቪስ መምሪያ ¨<eØ u}ssS¨< ነጠላ የሰው ኃብት አስተዳደር ቡድን ›T"˜’ƒ
’¨< ::
3.3. u¨[Ç Å[Í ^d†¨<” ‹K¨< ¾}slS< S/u?„‹ u²=I SS]Á ¾}²[²\ƒ
¾c¨< ኃበት ›e}ÇÅ` Y^ዎ‹ ¾T>Ÿ“¨’<L†¨< u¨[Ç Å[Í vK¨< የሲቪል
ሰርቪስ ጽ/ቤት ¨<eØ u}ssS¨ ነጠላ የሰው ኃብት አስተዳደር ቡድን ›T"˜’ƒ
’¨< ::
3.4. u¾Å[ͨ< ¾}ssS< ¾’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ቡድን K}ÖnT> S/u?„‹
KT>ÁŸ“¨<ኑት ¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ` Y^ ¾T>Áስፈልጋቸው u˃ በሲቪል
ሰርቪስ መስሪያቤት በኩል እየቀረበ ¾T>ፈቀድ ÃJ“M ::
3.5. u²=I SS]Á ›”kê 6 ¾}²[²\ƒ”“ K?KA‹ }Sddà ¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ`
Y^ዎ‹” እ”Ç=ÁŸ“¨<” u¾}ÖnT> S/u?„‹ ¾T>SÅu¨< የሰው ኃብት
አስተዳደር ሰራተኛ በነበረው ¾ùM ›Å[Í˃ ተከትሎ በነበረው የፑል አስተባባሪ
መስሪያ ቤት ሆኖ K°Kƒ Ÿ°Kƒ e^ዎ‡ ›Ò» ¾J’< ldlf‹' በጀት' ¾e^
¡õM/u=a/ እና የመሳሰሉትን አገልግሎቶች በዚሁ መስሪያ ቤት አማካኝነት ያገኛል::
ውጤት ተኮርም የሚታቀድለትና የሚሞላት ግን በነጠላ የሰው ኃብት አስተዳደር ቡድን
መሪ ይሆናል ።

ክፍል 4. uµ”“ u¨[Ç Å[Í u}ssS< ’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳደር


ቡድን ¨<eØ ¾T>Ÿ“¨’< Y^ዎ‹'
4.1. ¾T>Ÿ}K<ƒ ¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ` Y^ዎ‹ uª“’ƒ በዞንና በወረዳ u}ssመው ’ÖL
¾c¨< ኃብት አስተዳደር ቡድን ¨<eØ ÃŸ“¨“K< ::
4.1.1. }ÖnT> S/u?„‹ ¾T>Ák`u<ƒ” ØÁo SW[ƒ uTÉ[Ó ¾W^}™‹” pØ`፣
´¨<¨<`ና ደረጃ እድገት SðìU '
4.1.2. ¾W^}™‹” የግል TIÅ` እና ሌሎች ለስራ አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን TTELƒ
' u›Óvu< SÁ´“ SÖup '
4.1.3. ¾c¨< ኃብት °pÉ“ eታƒe+"© S[Í‹” TÖ“k` እና ለሚመለከተው አካል
መላክ '

154
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሰው ኃብት አስተዳደር ተግባራትን በአንድ ማዕከል አፈፃፀም መመሪያ

4.1.4. ¾W^}™‹” ¾ዕ`Ÿ” ßT]“ K?KA‹ ØpTØpV‹ በወጣ መመሪያ መሰረት


}ŸታƒKA Teፈጸም '
4.1.5. በመመሪያ የተፈቀዱ የስራ ልብስና የስራ መሳሪያዎችን ለተጠቃሚዎች በወቅቱ
እንዲሰጥ ማድረግ '
4.1.6. u}KÁ¿ U¡”Á„‹ ŸY^ }KÃ}¨< qÃ}¨< ¨Å Y^ KSSKe ØÁo
KT>Ák`u< W^}™‹ Ÿ’u\uƒ S/u?ƒ Ò` uSS"Ÿ` u¨p~ እMvƒ SeÖƒ
'
4.1.7. ¾›ÑMÓKAƒ Te[Í“ ¾W^}— SMkmÁ ØÁoዎ‹” Te}“ÑÉ '
4.1.8. የዲስፕሊን ጉዳዮችን በማጣራት የውሳኔ ሀሳቡን ሰራተኛው ለሚሰራበት መስሪያቤት
ሃላፊ በማቅረብ ማስወሰንና ተከታትሎ ማስፈጸም'
4.1.9. የጡረታ መውጫ ጊዜአቸው ለደረሱ ሰራተኞች ተገቢውን አገልግሎት ማከናወን'
4.1.10. በስኮላርሽፕ መልክ ከሌላ አካል የሚሰጡ የስልጠና ዕድሎችን ተከታትሎ ማስፈጸም'
4.1.11. ከኃላፊነት የሚነሱ ተሿሚዎችን' ተንሳፋፊ ሠራተኞችንና ትምህርታቸውን አሻሽለው
ለሚመጡ ሰራተኞች ምደባ መስጠት'

ክፍል 5. በ}ÖnT> S/u?„‹ ¨<cØ የT>SÅw ¾c¨< ኃብት


አስተዳደር ሰራተኛ ›T"˜’ƒ ¾T>Ÿ“¨’< ተግባራት '
K?KA‹ }³TÏ ¾J’< ¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ` Y^ዎ‹” TŸ“¨’< እ”Å}Öuk J•
u¾S/u?„‹ ¾T>SÅu¨< ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ሰራተኛ ¾T>Ÿ}K<ƒ ª“ ª“ }Óv^ƒ
Õ\ታM::

5.1.1. u}SÅuuƒ S/u?ƒ ¨<eØ ÁK< W^}™‹” ¾ðnÉ ØÁoዎ‹ }ŸታƒKA


uTeðìU S[Í‹” u¾Ñ>²?¨< ለነጠላ የሰው ኃብት አስተዳደር ቡድን Te}LKõ
'ለዚህም ተግባር ያመች ዘንድ የሰራተኞችን ፈቃድ በተመለከተ ዝርዝር መረጃ ይይዛል
5.1.2. u}SÅuuƒ S/u?ƒ ¨<eØ ¾Y^ c¯ƒ lØØ` eMƒ Sk¾e“ SŸታ}M'
እ”Å ›eðLÑ>’~ S[Íዎ‹” ለሰው ኃብት አስተዳደር ቡድን u¾Ñ>²?¨< Te}LKõ'
KÅS¨´ ›ŸóðM ÁS‹ ²”É በመስሪያ ቤቱ ውስጥ ከሚገኙ የስራ ሂደቶች
በማሰባሰብ K’ÖL ግዥና óÓ”e ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት uÅS¨´
S¡ðÁ ¨pƒ TX¨p '

155
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

5.1.3. በተመደበበት መስሪያቤት ውስጥ የዲስፕሊን ግድፈት ያደረሰ ሰራተኛ ሲኖር ከሀላፊው
ወይም ከቡድኑ የደረሰውን መረጃ መሰረት በማድረግ ክስ በመመስረት ለተከሳሹ
ያሳውቃል '
5.1.4. የሰው ኃብት አስተዳደር ቡድን የቅጥር፣ የዝውውር የደረጃ እድገትና የስልጠና
ማስታወቂያ ሲያወጣ የሰው ኃብት አስተዳደር ሰራተኛ ሆኖ ከሚያገለግልበት
መስሪያቤት ተወዳዳሪ ሲኖር በመመዝገብ ለቡድኑ ያሳውቃል '
5.1.5. ከተመደበበት መስሪያ ቤት ወይም ፑል ሰራተኞች የህክምና ማስረጃ ሲቀርብ
ስለትክክለኛነቱ እያረጋገጠ መረጃውን ይይዛል
5.1.6. ሰራተኛ ያለፈቃድ ከስራ ገበታው ላይ ሲጠፋ በመመሪያው መሰረት ማስታወቂያ
ያወጣል ካልተመለሰም ህጉን ጠብቆ እንዲሰናበት በማድረግ መረጃውን ለቡድኑ
ያሳውቃል
5.1.7. በቡድኑ ስምሪት ተሰጥቷቸው ወደ ተመደቡበት መስሪያቤት ወይም ፑል ለሚመጡ
ሰራተኞች ሰራተኛው ከተመደበላቸው የቡድን መሪዎች ጋር በመሆን የማስተዋወቂያ
ስልጠና ይሰጣል
5.1.8. በቅጥር ወይም በዝውውር ወይም በደረጃ እድገት የሚሸፈኑ መደቦችን በጀት ያላቸው
ስለመሆኑ ከመስሪያቤቱ ሀላፊና ከቡድን መሪዎች ጋር በመወሰን ስምሪቱ እንዲፈጸም
ለነጠላ አስተዳደሩ ያስተላልፋል

ክፍል 6. በ¾Å[ͨ< u}ssS< ¾’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ቡድን


›T"˜’ƒ ¾T>Ÿ“¨’< ተግባራት'
6.1. ¾c¨< ኃብት pØ`፣ ´¨<¨<`ና ደረጃ እድገት ' u¾Å[ͨ< KT>Ñ–< ¾’ÖL ¾c¨<
ኃብት አስተዳደር ተጠቃT> S/u?„‹ ¾c¨< ኃብት upØ`፣ uዝውውርና በደረጃ
እድገት KTTELƒ ¾T>ካሄ?Év†¨< ¾Teታ¨mÁ ›¨×Ø“ ¾qÃታÑ>²?
'¾›SM"Œ‹ ›S²ÒÑw“ K?KA‹ ¾›ðéçU pÅU }Ÿ}KA‹ በመንግሥት
ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ መሠረት ሆኖ'
6.2. ¾’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳደር }ÖnT> S/u?„‹ uY^ LÃ ÁK¨<” የመንግሥት
ሠራተኞች የምልመላና መረጣ SS]Á SW[ƒ uTÉ[Ó upØ` ¨ÃU u´¨<¨<`
ወይም በደረጃ እድገት ¾T>gð” u˃ ÁK¨< ¡õƒ ¾Y^ SÅw c=•^†¨<

156
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሰው ኃብት አስተዳደር ተግባራትን በአንድ ማዕከል አፈፃፀም መመሪያ

u¾Å[ͨ< K}ssS¨< ¾’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ቡድን ¾c¨< ኃበት SÖ¾mÁ
pî VM}¨< uሰው ኃብት አስተዳደር ሠራተኛ ›T"˜’ƒ ÁX¨<nK< ::
6.3. u¾Å[ͨ< ¾}ssS<ƒ ¾’ÖL ¾c¨<ኃብት አስተዳደር ቡድን ¾k[u¨<” ØÁo
uSS`S`“ እ”Å ›eðLÑ>’~ Ÿ}ÖnT> S/u?„‹ Ò` uSS"Ÿ` ¡õƒ
¾Y^ SÅu< upØ` ወይም u´¨<¨<` ወይም በደረጃ እድገት እ”Ç=TEL ÁÅ`ÒK<
::
6.4. ¾¡õƒ ¾Y^ SÅx‹ Teታ¨mÁ ¾’ÖL ¾c¨<ኃብት አስተዳደር ቡድን ›T"˜’ƒ
}²ÒÏ„ እ”Å ›eðLÑ>’~ u}ÖnT> S/u?„‹ ¾¨<eØ Teታ¨mÁ cK?Ç ¨ÃU
uK?KA‹ xታ‹“ ²È‹ እ”Ç=¨× ÃÅ[ÒM ::

ክፍል 7. ¾W^}— ¾ÓM TIÅ` ›ÁÁ´“ ›Övup '


7.1. u¾Å[ͨ< ÁK< ¾’ÖL ¾c¨<ኃብት አስተዳደር ቡድን }ÖnT> S/u?ƒ W^}™‹
¾ÓM TIÅ` }ÖnT> uJ’<በƒ በቡድኑ ¨<eØ u¾S/u?ƒ }KÄ u›Óvu<
እ”Ç=Á´“ እ”Ç=Öup ÃÅ[ÒM ::
7.2. uW^}™‹ ¾ÓM TIÅ` ¨<eØ SÁÁ´ ¾T>Ñv†¨< ›eðLÑ> Te[Í‹
uW^}™‹ ¨ÃU uS/u?„‹ ÖÁm’ƒ እ”Ç=ÁÁ´ ¾TÉ[Ó ኃLò’ƒ u¾Å[ͨ<
¾}ssS¨< ¾’ÖL ¾c¨<ኃብት አስተዳደር ወይም በቡድኑ ¨<eØ K²=G< }Óv`
¾}SÅu W^}— ኃLò’ƒ ÃJ“M
7.3. u}ÖnT> S/u?„‹ ¾T>Ñ–< ¾K?KA‹ ›ÖnLÃ Ñ<ÇÃ TIÅ^ƒ u}ÖnT>
S/u?„‹ ¨<eØ በየቡድኑ ›T"˜’ƒ ¾T>Á²<“ ¾T>Öul ÃJ“M::

ክፍል 8. ¾ዕ`Ÿ” ßT]“ K?KA‹ ØpTØpV‹ ›ðéçU


8.1. u¾Å[ͨ< ¾}Å^̃ ¾’ÖL ¾c¨<ኃብት አስተዳደር ቡድን ለሰራተኞችም ሆነ ለስራ
ሀላፊዎች በህግ የተፈቀዱ ልዩ ልዩ ØpTØpV‹ን KT>SKŸ}¨< ¡õM ›p`u¨<
የማስፈቀድና ›ðéçS<” ¾መከታተል ኃLò’ƒ ›Kv†¨<::

157
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ክፍል 9. u}KÁ¿ U¡”Á„‹ ŸSÅu— ¾Y^ Ñuታ†¨< LÃ


}KÃ}¨< qÃ}¨< ¨Å SÅu— Y^†¨< KSSKe ØÁo
eKT>Ák`u< W^}™‹
9.1. u}KÁ¿ U¡”Á„‹ ŸSÅu— ¾Y^ Ñበታ†¨< Là }KÃ}¨< ¾q¿ W^}™‹ ¨Å
Y^ eKT>SKc<uƒ G<’@ታ ወደ ስራ አመላለስ መመሪያ LÃ ¾}SKŸ}¨<
እ”Å}Öuk J• '
9.1.1. እ”Å’²=I ¯Ã’ƒ W^}™‹ ¨Å Y^ ¾SSKe ØÁo ¾T>Ák`u<ƒ K›W]
S/u?ታ†¨< J• የ›W] S/u?ታ†¨<U የበላይ ሀላፊ ወይም ወኪል uÑ<Ç¿ LÃ
የሰጠውን ›e}Á¾ƒ ይዘው ወደ ¾’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ቡድን በመሄድ
ያስፈጽማሉ::
9.1.2. u²=I ›”kê 9.1”®<e ›”kê 9.1.1 SW[ƒ ¨ÅY^ ¾T>SKc< W^}™‹ u›W]
S/u?ታ†¨< ¨<eØ u˃ ÁK¨< }Sddà ¾J’ ¡õƒ ¾Y^ SÅw "M}Ñ–
uK?KA‹ }SXXà S/u?„‹ ¨<eØ እ”Ç=SÅu< Ø[ƒ ÃÅ[ÒM :: ÃIU J•
"M}d" uK?KA‹ ›Óvw vL†¨< IÑA‹ SW[ƒ Ãe}“ÑÇK<::
9.1.3. u}KÁ¾ U¡”Áƒ ŸSÅu— ¾Y^ Ñuታ†¨< Là }KÃ}¨< qÃ}¨< ¨Å Y^
KSSKe ØÁo ¾T>Ák`u< W^}™‹ Ñ<ÇÃ }×`„ ¨<X’@ ¾T>ÁÑ–¨<
u¾Å[ͨ< u}ssS¨< ¾’ÖL ¾c¨<ኃብት አስተዳደር ቡድን አማካኝነት ነው::

ክፍል 10. ¾c¨< ኃብት °pÉ“ eታƒe+"© S[Íዎ‹” TÖ“k`


10.1. u¨[Ç Å[Í ¾}ssSው ¾’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ቡድን ¾}ÖnT> S/u?„‹”
¾c¨< ኃብት °pÉ“ eታƒe+"© S[Íዎ‹ uTÖ“k` Ãóል ስታትስቲካዊ
መረጃውን ለሚመለከተው አካል ያሳዉቃሉ::
10.2. uµ” Å[Í ¾}ssS< ¾’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ቡድን ¾}ÖnT>
S/u?„‹” ¾c¨< ÃM °pÉ“ eታƒe+"© S[Íዎ‹ uTÖ“k` Ãóል::
ስታትስቲካዊ መረጃውን ለሚመለከተው አካል ያሳውቃሉ::

158
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሰው ኃብት አስተዳደር ተግባራትን በአንድ ማዕከል አፈፃፀም መመሪያ

ክፍል 11. የY^ Mweና የስራ መሳሪያና ›ðnkÉ“ ›ÖnkU ¡ƒƒM


'
11.1. u¾Å[ͨ< ¾}ssመው ’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ቡድን በ}ÖnT> S/u?„‹
¨<eØ ¾T>Ñ–< የY^Mweና የስራ መሳሪያ ¾T>ÁeðMÒ†¨< W^}™‹ u¨p~
”Ç=ÁÑ–< የማድረግ ሃላፊነት አለበት ::
11.2. u¾Å[ͨ< uT>Ñ–< ’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ቡድን }ÖnT> S/u?„‹ ¨<eØ
¾T>ј W^}— u›Óvu< ¾ስራ ልብስና የስራ መሳሪያ አለመጠቀሙ በሰው ኃብት
አስተዳደር ሰራተኛ አማካኝነት ሲገለጽለት በመመሪያው መሰረት አስፈላጊውን እርምጃ
ይወስዳል ::

ክፍል 12. የአገልግሎት ማስረጃና ¾W^}— SMkmÁ ›c×Ø


12.1. T”—¨<U ¾S”ÓYƒ W^}— ¾SMkmÁ ØÁo ¾T>Ák`u¨< KT>W^uƒ
S/u?ƒ ÃJ“M ::
12.2. የመስሪያቤቱ የበላይ ሀላፊ ሰራተኛው ከሚሰራበት ቡድን ጋር በመመካከር የሚሰጠውን
አስተያየት መሰረት በማድረግ ¾’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ቡድን ቀጣይ ተግባሮችን
ያከናውናል ::
12.3. ¾}ÖnT> S/u?„‹ W^}™‹ እ”Ç=éõL†¨< ¾T>ðMÙ†¨< ¾›ÑMÓKAƒ
Te[Í ¾ƒww`“ SWM ¾ÉÒõ ÅwÇu?‹ c=•\ ›Óvw "L†¬ IÑA‹ Ò`
}Ñ“´x በሰው ኃብት አስተዳደር ቡድን ›T"˜’ƒ ¾T>c׆¨< ÃJ“M::

ክፍል 13. የዲስፕሊን ጉዳዮች


13.1. የሰው ኃብት አስተዳደር ቡድን በተጠቃሚ መስሪያ ቤቶችም ሆነ ቡድኑ በሚመራው
መስሪያ ቤት ውስጥ የዲስፕሊን ጉዳዮችን አጣርቶ የውሳኔ ሀሳብ ሰራተኛው
ለሚሰራበት መስሪያቤት የበላይ ሀላፊ ያቀርባል ሲወሰንም ውሳኔውን ተግባራዊ
ያደርጋል::

ክፍል 14. }ÖnT> S/u?„‹ ¨<eØ uT>SÅw የሰው ኃብት


አስተዳደር ሰራተኛ ›T"˜’ƒ ¾T>Ÿ“¨’< ¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ`
Y^‹ ´`´` ›ðíìU
14.1. ¾pØ`፣ ¾´¨<¨<`ና የደረጃ እድገት }¨ÇÇ]‹ U´Ñv '

159
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

14.1.1. u’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ቡድን }ÖnT> S/u?„‹ ¨<eØ ¾T>Ñ–< W^}™‹
LK<uƒ S/u?ƒ ¨ÃU KK?L }Sddà S/u?ƒ u¨× pØ` ወይም ´¨<¨<` ወይም
የደረጃ እድገት እ”Ç=¨ÇÅ\ c=Òu²< ሰው ኃበት አስተዳደር ሰራተኛ uTeታ¨mÁ¨<
SW[ƒ U´Ñv uT"H@É ´`´` S[ͨ<” u¨p~ eU]~” KSðìU
Te¨mÁ¨<” L¨×¨< ¾’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ቡድን Td¨p
ÃÖupuታM::

ክፍል 15. ¾W^}— ðnÉ“ ¾Y^ c¯ƒ lØØ`


15.1. u¾Å[ͨ< uT>Ñ–< ¾’ÖL ¾c¨< ኃብት አስተዳደር ቡድን }ÖnT> S/u?„‹
¨<eØ ¾T>c\ W^}™‹ ¾T>Ák`u<ƒ ¾ðnÉ ØÁo ¨<d’@ ¾T>ÁÑ–¨< u¾p`w
¾Y^ ኃLò‰†¨< ¨ÃU eM×” u}cÖ¨< K?L ›"M J• uS/u?~ ¨<eØ uሰው
ኃብት አስተዳደር ሰራተኛ ¾}SÅu< vKS<Á‹ ›eðLÑ> pépë‹” ¾T²Ò˃“
W^}™‹ ¾T>Ñv†¨<” ¾ðnÉ k“ƒ uTk“’e pë‹” VM„ KT>SKŸ}¨<
Lò ¾Tp[w Lò’ƒ ›Kv†¨<::
15.2. u²=I ›”kê ”®<e ›”kê 15.1 ¾}SKŸ}¨< እ”Å}Öuk J• u’ÖL ¾c¨<
ኃብት አስተዳደር }ÖnT> S/u?„‹ ¨<eØ በሰው ኃብት አስተዳደር ሰራተኛ
¾T>SÅu< vKS<Á‹ uS/u?~ ¨<eØ ÁK< W^}™‹ ¾Y^ c¯ƒ lØØ`
¾T>Ÿ“¨”uƒ” eMƒ ከቡድን መሪዎች ና ከኃላፊዎች ጋር በጋራ ¾Sk¾eና
በወጣው ስልት መሰረት u¾°K~ uSŸታ}M IÒ© Te[Í dÕ^†¨< Ÿe^
uT>k\ W^}™‹ LÃ ›e}ÇÅ^© እ`UÍ ይወስዳል። መረጃውን ለቡድኑ
ያሣውቃል :
15.3. u²=I ›”kê ”®<e ›”kê 15.2 ¾}SKŸ}¨< እ”Å}Öuk J• u’ÖL ¾c¨<
ኃብት አስተዳደር ቡድን }ÖnT> S/u?„‹ ¨<eØ uሰው ኃብት አስተዳደር ሰራተኛ
¾}SÅu< vKS<Á‹ Ÿc¯ƒ Åw}\ Ò` uTÑ“²w IÒ© ¾J’< W^}™‹ ÅS¨´
TÓ–ƒ ËK< ²”É ²¨ƒ` u¾¨\ uµ”“ u¨[Ç Å[Í ለግi ፋይናንስና ንብረት
አስተዳደር ቡድን u¨p~ ¾TX¨p Lò’ƒ ›Kv†¨< ::

ክፍል 16. eK Ç=eýK=” '


16.1. በተጠቃሚ መስሪያቤቶች ውስጥ የዲስፕሊን ግድፈት ያደረሰ ሰራተኛ ሲኖር የሰው
ኃብት አስተዳደር ሰራተኛ ክስ በመመስረት ለቡድኑ ያሳውቃል::

160
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሰው ኃብት አስተዳደር ተግባራትን በአንድ ማዕከል አፈፃፀም መመሪያ

16.2. የሰው ኃብት አስተዳደር የዲስፕሊን ክሱን ካጣራ በኋላ የውሳኔ ሀሳቡን ሰራተኛው
ለሚሰራበት መስሪያቤት የበላይ ሃላፊ ያሳውቃል:: በመስሪያቤቱ የበላይ ሀላፊ ውሳኔ
ከተሰጠበት በኋላ ውሳኔውን ተከታትሎ ያስፈጽማል::

ክፍል 17. ¨<Ö?ƒ }¢ር ¾°pÉ ›ðéçU” eKSŸታ}M '


17.1. u¾Å[ͨ< uT>Ñ–< S/u?„‹ ¾}SÅu< የሰው ኃበት አስተዳደር ¾W^}™‹ ¨<Ö?ƒ
}¢` ¾°pÉ ›ðéçU ¨p~” Öwq uY^ ኃLòዎ‹ እ”Ç=VL ¾SŸታ}M“
Ÿ}Vላ u%ELU S[ͨ<” uTIÅ^ቸው እ”Ç=ÁÁ²< TÉ[Ó“ እ”Å ›eðLÑ>’~U
ለቡድኑ እ”Ç=}LKõ TÉ[Ó ÃÖupv†ªM::

ክፍል 18. ¾c¨< ኃብት ልማት


18.1. ¾’ÖL ¾ሰው ኃብት አስተዳደር }ÖnT> S/u?„‹ Ÿ¨<ß ›"M ¾T>ÁÑ–<ƒ ¨ÃU
u^d†¨< ¾T>ðÖ` ¾eMÖ““ ¾ƒ/`ƒ °ÉM ሲኖር የሰው ኃብት አስተዳደር
ሰራተኛ ያለበትን ፑል ተጠቃሚ መስሪያ ቤት ሰራተኞች በመመዝገብ ለደጋፊ የስራ
ሂደቱ ያስተላልፋል ::
18.2. u²=I ›”kê ”®<e ›”kê 18.1 ¾}SKŸ}¨< እ”Å}Öuk J• የሰው ኃብት
አስተዳደር ሰራተኛ uS/u?~ ¨<eØ ¾}Ÿ“¨’< ¾ƒUI`ƒ“ ¾YMÖ“ °ÉKA‹”
´`´` S[Í ›Ö“¡a ¾SÁ´“ እ”Å ›eðLÑ>’~U u¾Å[ͨ< KT>Ñ–< ¾’ÖL
¾c¨< ኃብት አስተዳደር ቡድን ¾TX¨p ኃLò’ƒ ›Kv†¨< ::
18.3. በዚህ አንቀጽ በተራ ቁጥር 18.1 እና 18.2 ላይ የተመለከተው ቢኖርም እያንዳንዱ
መስሪያቤት የሰው ኃብት ልማት ስራዎችን የሚያስተባብርና የሚፈጽም አንድ ኦፊሰር
መመደብ ይኖርበታል ዝርዝር አፈጻጸሙ ወደፊት ይገለጻል::

ክፍል 19. የድጋፍ ሰጭ ማዕከሉ አደረጃጀት


19.1. የዞን ሲቪል ሰርቪስ መምሪያ እና የወረዳ ሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት የሰው ኃብት
አስተዳደር ቡድን ማዕከል ሆነው ያገለግላሉ የቡድኑ ተጠሪነትም ለዚሁ አካል
ይሆናል:፡
19.2. ቀድሞም የራሳቸው የሰው ኃብት አስተዳደር አደረጃጀት የነበራቸው ማዕከላት'
ሆስፒታሎች'፣ኮሌጆች' ፣የትምህርትንና መሰል ተቋማት (መሰናዶና የተከኒክና ሙያ

161
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ተቋማትን ጨምሮ) አሁንም የራሳቸውን አደረጃጀት ይዘው ይቀጥላሉ:: የሰው


ሀይላቸውን ቁጥር በእናት መስሪያቤታቸው በኩል ያስወስናሉ ::
19.3. በዚህ አንቀጽ በተራ ቁጥር 19.2 ላይ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ከነዚህ
ተቋማት ጋር የሰው ኃብት አስተዳደሩን በጋራ ይጠቀሙ የነበሩ ሌሎች ማዕከላት፣
'ኮሌጆች' ፣የትምህርት ተቋማት (መሰናዶና የተከኒክና ሙያ ተቋማትን ጨምሮ)
ካሉ አሁንም አብረው ይቀጥላሉ::
19.4. በዚህ አንቀጽ በተራ ቁጥር 19.2 እና 19.3 ላይ የተመለከተው ቢኖርም ቀደም ሲል
የሰው ኃብት አስተዳደር ስራዎችን ወረዳ ወይም ዞን ላይ ካለ ሴክተር መስሪያቤት
ጋር በጋራ ይጠቀሙ የነበሩ ኮሌጆች' ማዕከላት 'የትምህርት ተቋማት (መሰናዶና
የተከኒክና ሙያ ተቋማትን ጨምሮ) ወረዳ ላይ ካሉ ወረዳ ላይ በተደራጀው ነጠላ
የሰው ኃብት አስተዳደር ቡድን ዞን ላይ ከሆኑ ደግሞ ዞን ላይ በተደራጀው ነጠላ
የሰው ኃብት አስተዳደር ቡድን አማካኝነት አገልግሎት እንዲያገኙ ይደረጋል::
19.5. የዞንና የወረዳ ፍርድ ቤቶች እና ማረሚያ ቤቶች አሁንም በተናጠል የሰው ኃብት
አሰተዳደር ያደራጃሉ የሰው ኃብት ቁጥሩን እናት መስሪያ ቤቶቻቸው ይወስናሉ::
ከወረዳ ማዕከል ውጭ የሆኑና በንዑስ ወረዳ የሚገኙ ፍርድ ቤቶች በወረዳው ማዕከል
በሚገኘው ፍርድ ቤት ይጠቀማሉ::

ክፍል 20. ልዩ ልዩ ጉዳዮች


20.1. በዞንም ሆነ በወረዳ ደረጃ የተደራጀው ነጠላ የሰው ኃብት አስተዳደር ቡድን ተጠሪነቱ
በየደረጃው ላለው ሲቪል ሰርቪስ መስሪያ ቤት ቢሆንም ለክልሉ ሲቪል ሰርቪስ
ኮሚሽን ሪፖርት የማድረግና አቅጣጫ የመቀበል ሀላፊነት አለበት
20.2. በዞንና በወረዳ ሲቪል ሰርቪስ መስሪያ ቤት ስር በተደራጀው የሰው ኃብት ስራ አመራር
ቡድን ተጠቃሚ የሆኑ መስሪያ ቤቶች ከቡድኑ በቂ አገልግሎት አላገኘንም ብለው
ሲያስቡ ቅሬታቸውን በመረጃ አስደግፈው ለሲቪል ሰርቪስ መስሪያ ቤት ያሳውቃሉ
ችግሩ በሲቪል ሰርቪስ በኩል የማይፈታ ከሆነም በየደረጃው ባለ የቅሬታ ሰሚ አካል
እንዲፈታ ይደረጋል።
20.3. ይህን የአንድ ማዕከል አደረጃጀትና አሰራር መመሪያ የሚቃረን ህግ ወይም ልማዳዊ
አሰራር ተፈጻሚነት አይኖረውም።

162
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሰው ኃብት አስተዳደር ተግባራትን በአንድ ማዕከል አፈፃፀም መመሪያ

20.4. ¾¡MK< ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 253/2010 አንቀፅ 96 ን/አንቀፅ 2
መሰረት SS]Á ማውጣትና እንደ አስፈላጊነቱ K=Áhiል ËLM ::
20.5. ÃI SS]Á ከጸደቀበት ከሰኔ/2013 ዓ.ም ËUa ¾ì“ ÃJ“M::

አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር

163
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

መመሪያ 8. የኤች አይቪ አድስ


መከላከል መቆጣጠሪያ አፈፃፀም
መመሪያ
ቁጥር 08/2013

ሰኔ 2013 ዓ.ም
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ባህር ዳር፣ ኢትዮጵያ

164
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የኤች አይቪ አድስ መከላከል መቆጣጠሪያ አፈፃፀም መመሪያ

mGb!Ã
¥N¾WM \‰t¾ bx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNGST Hg mNGST xNq{ q$_R
42¼2¼መሰረት -@¥ xdU y¥ÃdRS y|‰ xµÆb! y¥GßT mBT ÃlW mçn#N
bmrÄT½

¥N¾WM ymNG|T m¼b@T b?g mNG|t$ yt-bq$TN sB›êE mBèC½hg¶t$


ÃidqÒcWN ›lM xqF SMMnèC y¥KbR ymfiM GÁ¬ ytÈlbT mçn#N
bmgNzB½

¥N¾WM ymNG|T m¼b@T b|‰ f§g!ãCM çn bmNG|T \‰t®C mµkL L†nT


XNÄÃdRG XNÄ!h#M xD§*êE h#n@¬ãCN bxêJ q$_R 253 /2010 መሰረት ymk§kL
GÁ¬ ytÈlbT bmçn#½

x@C.xY.v!¼x@DS bmNG|T m¼b@èC ላይ b|‰ ï¬ የሚያSktlWN xl#¬êE t{Xñ


lmk§kL lmöÈ-R XNÄ!ÒL hg¶t$ µwÈCW B/@‰êE yx@C.xYv!¼x@DS ±l!s!Â
ST‰t&©! UR y¸ÈÈM b?G y¸dgF ymr©½yKTTL yGMg¥ |R›T mzRUT
b|‰ ï¬ y¸ÃdRsWN t{Xñ XNd¸qNS b¥mN½

yx@C.xYv!¼x@DS |R+TN b|‰ ï¬ lmk§kL t{XñWNM lmqnS ቫይረሱ


bd¥cW ውስጥ ያለ \‰t®CN sB›êE mBT m-bQ½mDLã mglLN
¥SwgD½DUFÂ XNKBµb@ ¥DrG tgb! çñ bmgßt$

b|‰ ï¬ãC x@C.xYv!¼x@DSN l!òMt$ X b\‰t®C §Y |UT y¸f_„


çn@¬ãCN lmöÈ-R lmk§kL½kwrR>ß# UR tÃYzW y¸fiÑ y|nMGÆR
CGéCN bÄ!SPl!N _ÍT b¥Sqm_ QÈT mdNgg# wrR>ß#N b|‰ ï¬ lmk§kL
Xg² y¸ÃdRG mçn#N bmrÄT የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
በአዋጅ ቁጥር 253/2010 አንቀፅ 96 ን/አንቀፅ 2 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህን
በmNG|T m¼b@èC y|‰ ï¬ãC yx@C.xY.v!¼x@DS mk§kàmöÈ-¶Ã መመሪያን
ማሻሻያ አድርጓል።

165
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ክፍል 1. -Q§§
1.1. x+R R:S

YH mm¶Ã bx¥‰ B/@‰êE KL§êE mNG|T በmNG|T m¼b@èC y|‰ ï¬ãC


yx@C.xY.v!¼x@DS mk§kàmöÈ-¶Ã mm¶Ã ቁጥር 08/2013 tBlÖ l!-qS YC§LÝÝ

1.2. ymm¶ÃW ytfÚ¸nT wsN

YH mm¶Ã bxBKm mNG|T \‰t®C xêJ q$_R 253¼2010 b¸tÄd„ mNGST


m¼b@èC X ÆlÑÃãC¼\‰t®C¼ §Y bÑl# tfÚ¸ YçÂLÝÝ

1.3. TRÙ»

y”l# xgÆB ytly TRg#M y¸Ãs-W µLçn bStqR bz!H mm¶Ã WS_½

1.3.1. “ኮሚሽን” ¥lT yxBKm s!v!L sRv!S ኮሚሽን nW።


1.3.2. “ymNG|T m¼b@T” ¥lT ‰s#N ClÖ bxêJ wYM bdNB ytÌÌm Ñl#
bÑl# wYM bkðL kmNG|T b¸mdBlT bjT y¸tÄdR yKLl#
mNG|T m¼b@T nWÝÝ
1.3.3. “ymNG|T \‰t¾” ¥lT bmNG|T m¼b@T WS_ b̸nT/በጊዚያዊነት
tq_é y¸\‰ sW nWÝÝ
1.3.4. “y|‰ ﬔ ¥lT bxND ymNG|T m¼b@T ymNG|T \‰t®C |‰cWN
y¸ÃkÂWn#bT mdb¾ |F‰ ¥lT nWÝÝ
1.3.5. “x@C.xY.v!” ¥lT bsWnT WS_ b>¬N ymÌÌM `YLN b¥ÄkM Ñl#
bÑl# x@DS XNÄ!f-R y¸ÃdRG HêS ¼ŠYrS¼ nWÝÝ
1.3.6. “x@DS” ¥lT bx@C.xY.v!. úb!Ã sWnT btf_é ÃlWN b>¬ ymk§kL
ClÖ¬ b¥ÄkM b¥N¾WM td‰‰b! x!NØK>N ktÃz bኋ§ y¸ksT yb>¬
mglÅ nWÝÝ
1.3.7. “x@C.xY.v! bdÑ WS_ y¸ñR sW” ¥lT xGÆB µlW Æl|LÈN m¼b@T
f”D Ægß yMRm‰ tÌM yGlsb# ysWnT fú> twSì dr©WN b-bq
yMRm‰ £dT ŠYrs# bsWnt$ fú> WS_ Slmñ„ b{h#F ytrUg- ¥Sr©
yts-W sW nWÝÝ

166
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የኤች አይቪ አድስ መከላከል መቆጣጠሪያ አፈፃፀም መመሪያ

1.3.8. “yx@DS HmMt¾” ¥lT bx@C.xY.v! úb!Ã sWnt$ btf_é ÃlWN yb>¬
ymk§kL ClÖ¬ mÄkM ytnú b¸kst$ ytlÆ b>¬ãC ytÃz HmMt¾
sW nWÝÝ
1.3.9. “yx@C .xY.v!. MRm‰” ¥lT xND sW bdÑ WS_ x@C xY v! ÃlbT
mçN wYM xlmçn#N l¥rUg_ y¸drG dr©WN y-bq ysWnT fú>
MRm‰ £dT nWÝÝ
1.3.10. “QDm MRm‰ yMKR xgLGlÖT” ¥lT lx@C.xY.v!. MRm‰ bf”d"nT
yqrb sW MRm‰ k¥Drg# bðT lMRm‰W ytnœbTN ›§¥ m\rT
b¥DrG yMRm‰W W-@T qÈY ?Ywt$ §Y xl#¬êE t{Xñ XNÄÃSkTL
tmR¥¶W |n LïÂêE ZGJT XNÄ!ÃdRG y¸rÄ yÆlÑà MKR nWÝÝ
1.3.11. “DHr MRm‰ yMKR xgLGlÖT” ¥lT bf”d"nT yx@C.xYv!. MRm‰
§drg sW yMRm‰ W-@t$N m\rT b¥DrG bÆlÑÃ y¸s_ yMKRÂ
y|n Lï DUF nWÝÝ
1.3.12. “yxÆlzR b>¬” ¥lT bGBr |U GNß#nT wQT kxNÇ sW wd l@§ sW
brqEQ HêS wYM jRM x¥µ"nT y¸t§lF x!NØK¹N s!çN½ =B_N½
kRKRN½ ÆMb#l@N½ qE_"N X ymúsl#TN õT¬LÝÝ
1.3.13. “DUFÂ እንKBµb@” ¥lT ቫይረሱ bd¥cW WS_!ያለባቸው ½በቫይረሱ MKNÃT
w§íÒcWN Ã-# HÉÂT X yx@DS HÑ¥N \‰t®C ?Yw¬cWN btšl
h#n@¬ XNÄ!ÃúLûÂ ŠYrs#N bmqnS rgD ybk#§cWN xStê{å
XNÄ!ÃbrKt$ y¸ÃGZ sBxêE½mNfúêE½Sn LïÂêE½¥Hb‰êE x!÷ñ¸ÃêE
tGÆR nWÝÝ
1.3.14. “MS-!R” ¥lT yxND sW yx@C.xYv!. MRm‰ W-@T wYM yHmÑ
h#n@¬ kx@DS UR ÃlWN ZMDÂ btmlkt yHKMÂ መረጃው GL{
y¥YwÈbT |R›T ¥lT nWÝÝ
1.3.15. “የmk§kL tGÆR” ¥lT yxND y-@Â CGR wYM b>¬ mNSx@ yçn tHêS
wd -@n¾W sW XNÄY²mT tgb! _N”q& y¥DrG tGÆR s!çN b>¬WN
lmk§kL y¸drG ¥N¾WM y¥St¥R l@lÖC tGÆéCN õT¬LÝÝ
1.3.16. “möÈ-R” ¥lT yxNDN t§§ð b>¬ SR+T X l!ÃSkTL y¸ClWN
g#ÄT ÆlbT l¥öM y¸wsD yKTTL XRM© ¥lT nWÝÝ
1.3.17. “Mc$ y|‰ h#n@¬” ¥lT bd¥cW WS_ yx@C xYv! ŠYrS Ãlባቸው
ymNG|T \‰t®C X ቫይረሱ በደማቸው ያለ mçÂcW b?KM s!rUg_

167
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

qdM s!L ytmdb#bTN y|‰ KFL kxµ§êE kxXMéxêE y-@ h#n@¬ãC


UR ytmÒc XNÄ!çN _rT y¥DrG wYM wd tS¥¸ |‰ ¥²wR wYM
l@lÖC tgb! xStÄd‰êE DUæC ¥DrGN y¸ÃmlKT nWÝÝ
1.3.18. “mr©” ¥lT x@C.xYv!¼x@DSN xSmLKè bh#l#M zND bGL{ l!¬wQ
y¸gÆ x¦²êE _NQR wYM DFN N{{‰êE TN¬n@ yÃz wQ¬êE hœB nWÝÝ

1.4. x-”§Y mRçãC

1.4.1. mDlÖÂ L†nTN mk§kL

x@C.xY.v! bd¥cW WS_ Ãl XÂ yx@DS ?Ñ¥N ymNG|T \‰t®C MNM ›YnT


mDlÖ L†nT l!drGÆcW xYgÆMÝÝ b|‰ ï¬ãC L†nTN mDlÖN ymk§kL
|‰ በሽታውን lmG¬T g#Ät$N lmqnS kmRÄt$M b§Y kx@C.xY.v! UR y¸ñ„M
çn yx@DS ?Ñ¥N ymNG|T \‰t®C bGL{ ‰úcWN XNÄ!gL[# ÃdRULÝÝ

1.4.2. y|R›t ò¬ Xk#LnTN ¥‰mD

b|‰ ï¬ y¸µÿÇ በሽታውን ymk§kL XNQS”s@ãC y|R›t Û¬ Xk#LnTN


y¸Ã‰MÇ mçN YgÆcêLÝÝ s@èC kwNìC YLQ bx@C.xY.v! ymÃZ ybl- l_”T
ytUl-# bmçÂcW bXk#LnT §Y ytm\rt yÛ¬ GNß#nT ys@èCN xQM ¥gÖLbT
yx@C.xY.v!¼x@DSN km²mT lmk§kL ÃSC§LÝÝ

1.4.3. -@¥ Mc$ y|‰ xµÆb! mF-R

b|‰ xµÆb!ãC yN{H x-ÆbQ x\‰RN tGƉêE ¥DrG ytqÂj yÑà -@NnTÂ
dHNnT _b” PéG‰äCN nDæ y|‰ xµÆb!ãC kŠYrs# BKlT yiÇ XNÄ!çn#
b¥DrG yx@C.xY.v!¼x@DSN |R+T b|‰ ï¬ãC mqnS YÒ§LÝÝ bmçn#M -@Â¥
y|‰ xµÆb! ymNG|T \‰t®CN bxµL bxXMé -@NnT ytৠXNÄ!çn# bbl-
tGƉêE ¥DrG XNÄ!Cl# h#n@¬ãCN ÃmÒÒLÝÝ

1.4.4. yWYYT yMKKR Æ?L ¥ÄbR

በሽታውን b|‰ ï¬ãC ymk§kL ymöÈ-R tGÆR W-@¬¥ y¸çnW bmNG|T


m¼b@èC WS_ bx@C.xY.v!¼x@DS z#¶Ã wQ¬êE MKKR yU‰ WYYT bh#l#M wgñC
Nq$ tœTæ tGƉêE ¥DrG s!ÒL nWÝÝ

168
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የኤች አይቪ አድስ መከላከል መቆጣጠሪያ አፈፃፀም መመሪያ

1.4.5. l|‰ Q_RÂ y|‰ êSTÂ l¥úÈT s!ÆL y¸drG ysWnT fú> MRm‰
KLk§

b|‰ lmq-R y¸ÃmlKt$ sãC b|‰ §Y Ãl# ymNG|T \‰t®C


yx@C.xY.v!¼x@DS MRm‰ XNÄ!ÃdRg# l!gdÇ xYgÆMÝÝ ŠYrs# bd¥cW WS_ Ãl
wYM yx@DS ?Ñ¥N bŠYrs# bmòcW BÒ ymq-R XDL wYM y|‰ êSTÂ
wYM l@lÖC _QäC XNÄÃgß# ¥DrG yz@gÖCN sBxêE mBT y¸UÍ Slçn l!fiM
xYgÆMÝÝ

1.4.6. MS-!‰êEnT

l|‰ y¸ÃmlKt$ sãC wYM ymNG|T \‰t®C kx@C.xY.v!¼x@DS UR btÃÃz


h#n@¬ ç*cWN y-@ ?KM mr©ãC YÍ XNÄ!ÃdRg# l!gdÇ xYgÆMÝÝ mr©ãc$
b_BQ MS-!RnT l!Ãz# YgÆL½ ymNG|T \‰t®CN y-@Â xÌM y¸gL{Â
yMRm‰ h#n@¬ yÃz# mr©ãC ÃlGlsïc$ f”DÂ y{h#F SMMnT YÍ ¥DrG sBxêE
mBTN yÈs XRM© Sl¸çN ytklkl nWÝÝ

1.4.7. bx@C.xY.v!¼x@DS MKNÃT y|‰ WL S§l¥Ìr_

x@C.xY.v!¼x@DS Q_RN l¥Ìr_ bqE ?UêE MKNÃT l!çN xYgÆM½XNdl@lÖc$


b>¬ãC kx@C.xY.v! UR btÃÃz h#n@¬ ?mMt¾ yçn# ymNG|T \‰t®C y-@Â
xÌ¥cW XSkfqd g!z@ DrS tS¥¸ bçn# |‰ãC §Y tmDbW mS‰T mÒL
xlÆcWÝÝ

1.4.8. x@C.xY.v!¼x@DSN b|‰ ï¬ãC bQNJT mk§kL

ኤች.አይ.ቪ.ኤድስን በሥራ ቦታዎች የመከላልና የመቆጣጠር እንቅስቃሴ ሁሉንም ወገኖች


በቅንጅት ያቀፈ፣ቋሚ አካል በማደራጀት፣በእቅድ የተደገፈና በሥርዓት የሚመራ እንዲሁም
የክትትልና የግምገማ ሥርዓት የተዘረጋለት የመከላከል ሥራ ተግባራዊ ሊደረግ ይገባል
የመከላከሉ ቁጥር በትምህርት የባህሪ ለውጥ ማምጣትን፣የስራ አካባቢ ጤናማ ምቹ ማድረግን፣
ድጋፍ እንክብካቤ የማድረግ አቅም ማጎልበትን ወዘተ ያቀፈ ሊሆን ይገባል።

1.4.9. XNKBµb@Â DUF ¥DrG

169
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

yx@C.xY.v!¼ x@DS ?Ñ¥N ymNG|T \‰t®C xQM bfqd m-N


yMKR½x!÷ñ¸ÃêE y?KM DUF l!Ãgß# YgÆLÝÝ

1.4.10. xÈዳðnT

ymNGST m¼b@èC X \‰t®C x@C xYv!¼x@DS bkFt¾ F_nT ysW `Yl#N Xy¯Ä
mçn#N tgNZbW b>¬WN mk§kLÂ möÈ-R g!z@ y¥Ys-W xÈÄð tGÆR mçn#N
l!gnzb# YgÆL።

ክፍል 2. ክፍል ሁለት


በሥራ ቦታዎች ኤች አይቪ/ኤድስን ለመከላከልና መቆጣጠር መፈፀም የሚገባቸው ዋና ዋና
ተግባራት።

2.1. x@C.xY.v!¼x@DS yS‰ ï¬ãC CGR mçn#N bmqbL tGƉêE XRM©


mWsD

2.1.1. ¥N¾WM ymNG|T m¼b@T x@C.xY.v!¼x@DS q$LF yS‰ ï¬ãC CGR


mçn#N tgNZï በሽታውን ymk§kl#N |‰ bmdb¾ |‰ WS_
b¥µtT½bXQD Yø bjT mDï yt-Âkr ytqÂj |‰ mS‰T xlbTÝÝ
2.1.2. m¼b@èC x@C.xY.v!¼x@DS bmdb¾ XQD WS_ mµtt$N ¥rUg_½yXQÇN
tGƉêEnT mk¬tL ¥SfiM xlÆcWÝÝ

2.2. mDlÖÂ mglLN ¥SwgD

2.2.1. ¥N¾WM ymNG|T \‰t¾ wYM |‰ f§g! yx@C xYv! ŠYrS bdÑ
WS_ bmñ„ wYM yx@DS ?mMt¾ bmçn# MKNÃT MNM ›YnT L†nT
xYdrGbTMÝÝ
2.2.2. ¥N¾WM ymNGST m¼b@T yx@C xYv! ŠYrS bd¥cW WS_ Ãl bx@DS
?Ñ¥N \‰t®C §Y L†nT
2.2.3. XNÄYdrGÂ XNÄYgll# ¥DrG XNÄ!h#M ¥N¾WNM xgLGlÖTÂ _Q¥
_QM bXk#L dr© XNÄ!Ãgß# y¥DrG GÁ¬ xlbTÝÝ

170
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የኤች አይቪ አድስ መከላከል መቆጣጠሪያ አፈፃፀም መመሪያ

2.3. yTMHRT ySL- PéG‰äCN ¥zUjT

2.3.1. bm¼b@èC y¸ደrg#T yTMHRT y|L- PéG‰äC yx@C.xY.v!¼x@DS


SR+TN l!qNs# l!gt$ y¸ÃSCl# XNÄ!h#M bS‰ ÆHRY MKNÃT tU§+
l¸çn# \‰t®C Xg² y¸ÃdRg# b\‰t®C mµkL WYYT ¥DrG
y¸ÃSCl# zÁãCN ym¥¥¶Ã mDr÷CN y¸ÃmÒc$ y¸ÃrUG-# mçN
xlÆcWÝÝ

2.4. DUFÂ KBµb@ ¥DrG

2.4.1. ¥N¾WM kx@C.xY.v! UR y¸ñR wYM yx@DS ?mMt¾ l-@ÂW xmcE


bçn -@¥ xdU y¥ÃdRS yS‰ xµÆb! y¥GßT mBT xlWÝÝ
2.4.2. ¥N¾WM ymNG|T m¼b@T x@C.xY.v!¼x@DS bd¥cW WS_ Ãl yx@DS
?Ñ¥N yçn# \‰t®C bb>¬W MKNÃT ytmdb#bTN |‰ ¥kÂwN
µLÒl# b‰úcW f”D l-@Nn¬cW tS¥¸ wdçn Mc$ y|‰ ï¬
tmDbW XNÄ!s„ ¥DrG xlbTÝÝ
2.4.3. ymNGST \‰t®CN btmlkt y¸w-# mm¶ÃãC wYM |‰ §Y
y¸Wl# x\‰éC yx@C.xY.v!¼x@DS ?Ñ¥N \‰t®CN mBT _QM
kGMT WS_ ÃSgb# mçN xlÆcWÝÝ
2.4.4. x@C xYv! bd¥cW WS_ Ãl yx@DS ?Ñ¥N ymNG|T \‰t®C xQM
bfqd m-N ytlÆ KBµb@ DUF½yMKR xgLGlÖèCN½ l@lÖC ¥Hb‰êE
xgLGlÖèCNÂ ?KMÂ y¥GßT mBT xlÆcWÝÝ

2.5. yÛ¬ t÷R PéG‰äCN mQr{ ¥zUjT tGƉêE ¥DrG

x@C.xY.v!¼x@DSN lmk§kL lmöÈ-R b¸drG _rT WS_ Û¬ t÷R PéG‰äCN


xzUJè tGƉêE ¥DrG½y¸qr[#T PéG‰äC s@T ymNG|T \‰t®C
kx@C.xY.v!¼x@DS XNÄ!-nqq$ y¸ÃSCl#½ym¥R XDLN y¸f_„ y¸Ãbr¬t$
XNÄ!h#M kws!B _”èC l!-Bq$ y¸ÃSCl# bx@C.xY.v!¼x@DS ymk§kL |‰ WS_
ys@èCN h#lNtÂêE túTæ X ¸Â y¸ÃgÖlBt$ mçN xlÆcWÝÝ

171
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

2.6. ymNG|T \‰t®C bir x@C xYv!¼x@DS GBr`YL td‰JtW b‰S


xgZ PéG‰äC XNÄ!Nqúqs# ¥DrG

¥N¾WM ymNG|T m¼b@T b|‰ ï¬ãC \‰t®C x@C.xY.v!¼x@DSN bmk§kL


rgD tœTæ XNÄ!ñ‰cW yir x@DS GBr `YL b\‰t®C f”d"nT yU‰ SMMnT
ÃÌq$¥LÝÝ

2.7. ymNG|T \‰t¾ kS‰ UR btÃÃz h#n@¬ yx@C.xY.v!. MRm‰


XNÄ!ÃdRG S§l¥SgdD

¥N¾WM ymNGST m¼b@T xÄ!S \‰t®CN s!q_R wYM b|‰ §Y Ãl# ymNG|T
\‰t®CN yx@C.xY.v! MRm‰ XNÄ!ÃdRg# ¥SgdD ylbTMÝÝ

2.8. ymNG|T \‰t¾WN yx@C.xY.v! MRm‰ W-@T bMS-!R SlmÃZ

bmNG|T \‰t¾W Ñl# f”d"nT µLçn bStqR yx@C.xY.v!¼x@DS ydM MRm‰


b¸S_R mÃZ xlbTÝÝ

2.9. yKTTLÂ yGMg¥ SR›T SlmzRUT

¥N¾WM ymNG|T m¼b@T b|‰ ï¬ãC wrR>ß#N lmk§kL lmöÈ-R


XNÄ!ÃSCL ytkÂwnWN |‰ lmk¬tL lmgMgM y¸ÃSCL SR›T YzrULÝÝ
y¸zrUW SR›TM yxm‰R xµ§TN½\‰t®CN bx@C.xY.v!¼x@DS tgÖ©! yçn#
\‰t®CN y¸ÃúTF mçN xlbTÝÝ

2.10. yKTTLÂ yGMg¥ SR›T SlmzRUT

¥N¾WM ymNG|T m¼b@T b|‰ ï¬ãC wrR>ß#N lmk§kL lmöÈ-R


XNÄ!ÃSCL ytkÂwnWN |‰ lmk¬tL lmgMgM y¸ÃSCL SR›T YzrULÝÝ
y¸zrUW SR›TM yxm‰R xµ§TN½\‰t®CN bx@C.xY.v!¼x@DS tgÖ©! yçn#
\‰t®CN y¸ÃúTF mçN xlbTÝÝ

172
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የኤች አይቪ አድስ መከላከል መቆጣጠሪያ አፈፃፀም መመሪያ

ክፍል 3. x@C.xY.v!¼x@DSN b|‰ ï¬ãC bmk§kL bmöÈ-


R rgD bydr©W Ãl# ymNGST m¼b@èC½y|‰ `§ðãCÂ
y\‰t®C tGÆR `§ðnT
3.1. ymNG|T m¼b@èC tGÆR `§ðnT ymNG|T m¼b@èC½

3.1.1. x@C.xY.v!¼x@DS y|‰ ï¬ãC kFt¾ CGR mçn#N tgNZbW በሽታውን


ymk§kL ymöÈ-„N |‰ b?G ktsÈcW |LÈN tGÆR UR b¥ÈÈM
b›m¬êE XQÄcW WS_ btlÆ y|‰ dr©ãC tGÆR `§ðnèC WS_
XNÄ!µtT ¥DrG፣
3.1.2. XQD s!zUJ l|‰W tgb!W bjT½kmdb¾ y|‰ s›T WS_
x@C.xY.v!¼x@DSN lmk§kL lmöÈ-R PéG‰äC ¥Sfi¸Ã y¸WL
y|‰ g!z@½ysW `YL XNÄ!h#M y¥t&¶ÃL l@lÖC l|‰W xSf§g! yçn#
h#n@¬ãC XNÄ!àl# ¥DrG½
3.1.3. y|‰ xfÉiM ¶±RT l¸mlktW xµL b¸qRBbT wQT
yx@C.xY.v!¼x@DS ymk§kl# ymöÈ-„ |‰ ¶±RT l¸mlktW xµL
¥QrB½
3.1.4. XÃNÄNÇ m¼b@T y‰s#N L† Æ?RY b¥gÂzB y|R›t Û¬N g#ÄY b¥µtT
tgb!WN yx@C.xY.v!¼x@DSN ymk§kLÂ ymöÈ-R mR¦ GBR ¥zUjT½
3.1.5. ymNG|T \‰t®C ksW dMÂ ksWnT yWS_ fú> UR mdb¾ GNß#nTÂ
NKk! b¸ÃdRg#ÆcW y|‰ ï¬ãC b-Q§§ _N”q&ãC (Universal
Precaution) XNÄ!h#M ktUl-# bኋ§ ymk§kL ?KMÂ (post Exposure
Prophysaxis) bqE |L- xgLGlÖT y¸Ãgß#bTN h#n@¬ ¥mÒcT½
3.1.6. x@C xYv! bd¥cW WS_ Ãl yx@DS ?Ñ¥N \‰t®C b|‰ ï¬ sBxêE
mB¬cW XNÄ!kbR ¥DrGÂ ¥N¾WM ›YnT mDlÖÂ mglL
XNÄYdRSÆcW tgb!WN _b” kl§ ¥DrG½
3.1.7. x@C.xY.v!. በደማቸው WS_ l¸ñR yx@DS ?Ñ¥N \‰t®C tgb!WN
DUFÂ KBµb@½yMKR XÂ y?KMÂ xgLGlÖT XNÄ!h#M xQM bfqd h#n@¬
ir x@DS mD`n!T y¸Ãgß#bTN h#n@¬ ¥mÒcT½
3.1.8. bx@C.xY.v!¼x@DS §Y wQ¬êE mr© lmsBsB y¸ÃSCL ymr© |R›T
mzRUT½
3.1.9. bx@C.xY.v!¼x@DS z#¶Ã k¸s„ l@lÖC mNG|¬êE µLçn# DRJèCÂ
tÌäC UR TBBRÂ yxURnT GNß#nT bmF-R mNqúqS½

173
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.1.10. x@C.xY.v!¼x@DSN lmk§kLÂ zRf Bz# t{XñãCN lmÌÌM yw-#


XQìCÂ mR¦ GBéC xfÉiM
3.1.11. lmk¬tL lmgMgM y¸ÃSCL |R›T mzRUT xlÆcWÝÝ

3.2. yb§Y `§ðãC tGÆR `§ðnT ymNG|T m¼b@T yb§Y `§ðãC

3.2.1. bx@C.xY.v!¼x@DS z#¶Ã y¸µÿÇTN PéG‰äC tGƉT xfÚ[M


y¸ÃStÆBR½y¸k¬tL y¸öÈ-R ÆlÑà mmdB yÛ¬ SB_RN y-
bq kL† L† y|‰ zRæC ytWÈÈ GBr `YL XNÄ!ÌÌM ¥DrG½
3.2.2. x@C.xY.v!¼x@DSN b|‰ ï¬ãC lmk§kL lmöÈ-R y¸ÃSCL h#l#N
xqF xQD ymdb¾W |‰ xµL çñ XNÄ!zUJÂ lxfÉiM y¸rÄ ysW
`YL½bjT½mdb¾ y|‰ g!z@ X y¥t&¶ÃL xQRïT XNÄ!mdB XNÄ!h#M
l@lÖC DUæC XNÄ!ñ„ xm‰R mS-T½ XNdxSf§g!nt$ bW-@T t÷R
:QD WS_ y¸µtTbTN h#n@¬ ¥mÒcT½
3.2.3. x@C.xY.v!¼x@DS y|‰ ﬽yL¥T ytq§-f xgLGlÖT xsÈ_ ên¾ CGR
mçn#N bmgNzB wrR>ß#N lmG¬TÂ bm¼b@èC tLX÷ xfÉiM XNÄ!h#M
b\‰t¾W §Y y¸ÃSkTlWN zRf Bz# t{Xñ lmÌÌM XNÄ!ÒL GNÆR
qdM bmçN y§q q$R-"nT ¥úyT tGƉêE ¥DrG½
3.2.4. x@C.xY.v!¼x@DSN lmk§kL lmöÈ-R y¸kÂwn# |‰ãC GL{nTN
yt§bs# t-ÃqEnTN b¸ÃSkTL h#n@¬ XNd¥N¾WM y|‰ XQD bGL{
XNÄ!qm-# ¥DrG½
3.2.5. ym¼b@t$N tL:÷ l¥Sf[M½ y\‰t®CN tU§+nT lmqnS½bx@DS
MKNÃT y¸¬ÈWN ysl-n ysW `YL lmtµT xGÆB ÃlW ysW `YL
XQDÂ yxStÄdR |R›T mzRUT½
3.2.6. bm¼b@t$ WS_ yx@DS fND tÌq$ä x@C xYv!¼x@DSN ymk§kLÂ ymöÈ-
R tGÆR bÆlb@TnTÂ z§qEnT ÆlW mLk# XNÄ!µÿD ¥DrG½
3.2.7. x@C.xY.v! በደማቸው ውስጥ ያለና yx@DS ?Ñ¥N yçn# \‰t®C
XNd¥N¾WM \‰t¾ sBxêE mB¬cW t-Bö y|‰ êSTÂ XNÄ!Ãgß#
tgb!WN xm‰R mS-T½
3.2.8. x@C.xY.v!¼x@DS y¸ÃSkT§cWN zRf Bz# t{XñãC bÆlb@TnTÂ
bz§qEnT lmÌÌM XNÄ!ÒL½\‰t¾W btd‰j mLk XNÄ!NqúqS½?BrT
XNÄ!m\RT XÂ ytmÒc h#n@¬ XNÄ!f-RlT ¥DrG½

174
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የኤች አይቪ አድስ መከላከል መቆጣጠሪያ አፈፃፀም መመሪያ

3.2.9. x@C xY.v!¼x@DS bm¼b@t$ b\‰t¾W §Y Sl¸ÃSkTlW t{Xñ qÈYnT


ÃlW _ÂT l¥DrG y¸ÃSCL |R›T XNÄ!zrU ¥DrG½
3.2.10. bx@C.xY.v!¼x@DS z#¶Ã l¸kÂwn# tGƉT xfÉiM mk¬tà y¸çN y|‰
xm‰R ymr© |R›T XNÄ!zrU TMHRTÂ |L-Â XNÄ!s_ ¥DrG½
3.2.11. x@C.xY.v!¼x@DSN lmk§kLÂ lmöÈ-R y¸w-# XQìCÂ mR¦GBéCN
W-@¬¥Â wÀ öÈb! bçn mNgD mf[ÑN lmk¬tL y¸ÃSCL
yKTTLÂ yGMg¥ |R›T mRUT½
3.2.12. s@èC xµL g#Ät®C btf_é ½bx!÷ñ¸½b¥^b‰êE bÆ?§êE CGéC
MKNÃT bŠYrs# YbL_ tU§+ mçÂcWN bmgNzB y|R›t Û¬NÂ
yxµL g#Ät®CN L† h#n@¬ ÃgÂzb# XNÄ!çn# ¥DrG½
3.2.13. yGBr`Yl# xƧT |‰cWN kmjm‰cW bðT b|‰cW xUȸ
y¸Ãgß#TN ¸|-!R XNÄYgL[# ”l m/§ ¥SfiM xlÆcWÝÝ

3.3. y\‰t®C tGÆR `§ðnT ¥N¾WM ymNG|T \‰t¾

3.3.1. yx@C .xY.v! mt§lðàmk§kà mNgìCN b¥wQ lŠYrs# k¸ÃUL-#


h#n@¬ãC ‰s#N m-bQ½
3.3.2. x@C.xY.v! bd¥cW WS_ Ãl yx@DS ?Ñ¥N yçn# \‰t®CN sBxêE
mBT ¥KbR½ymDlÖÂ y¥GlL tGÆR xlmfiM ½tgb!WN FQR DUFÂ
KBµb@ ¥DrG½
3.3.3. x@C.xY.v!¼x@DS y¸ÃSkT§cWN zRf Bz# t{XñãC lmÌÌM bir
x@C.xY.v!¼x@DS GBr`YL |R bmd‰jT yU‰ _rT ¥DrG½
3.3.4. x@C.xY.v!¼x@DSN lmk§kL lmöÈ-R l¸ndû XQìC PéG‰äC
tGƉêEnT GNÆR qdM tÆƶ tœ¬ð mçN½
3.3.5. bx@C.xY.v!¼x@DS z#¶Ã b¸s-# |L-ÂãC §Y tœ¬ð bmçN l@lÖc$NM
l¥St¥R f”d¾Â ZG° mçN½
3.3.6. s@T \‰t®C lCG„ YbL_ tU§+ mçÂcWN tgNZï L† Tk#rTÂ
DUF mS-T½
3.3.7. bf”d"nT §Y btm\rt h#n@¬ xQM bfqd m-N yÑýyÍYÂNSÂ
y¥t&¶ÃL DUF ¥DrG xlbTÝÝ

175
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.4. x@C.xY.v! bd¥cW WS_ ÃlÆcWÂ yx@DS HÑ¥N \‰t®C


tGÆR `§ðnT

3.4.1. wrR>ß#N lmk§kLÂ lmöÈ-R bmf”qRÂ bmtúsB mNfS bU‰


m|‰T½
3.4.2. kl@lÖC \‰t®C UR Xk#L mBT çcW mçn#N tgNZbW ‰úcWN
k¥GlL tö_bW b|‰ h#n@¬ y¸-bQÆcWN ¥bRkT½
3.4.3. bx@C.xY.v!¼x@DS z#¶Ã LMD täKé b¥U‰T ll@lÖC xRxà mçN½
3.4.4. b|‰ ï¬ãC lx@C.xY.v!¼x@DS tU§+nTN lmqnS b¸drG _rT WS_
tgb!WN ¸Â mÅwT½
3.4.5. yb>¬WN |R+T k¸ÃÆBs# DRg!èC mö-B ?mÑN k¸ÃÆBs#
x§Sf§g! s#îC DRg!èC ‰úcWN m-bQ½yxÆlzR ytÙÄ" b>¬ãC
y?KM xgLGlÖT bwQt$ Ƨsls h#n@¬ mk¬tL½
3.4.6. ŠYrs#N wd -@Â¥ sW Æl¥s‰=T ?Brtsb#N ym-bQ `§ðnT
XNÄlÆcW mgNzB xlÆcWÝÝ

ክፍል 4. irx@C.xY.v!¼x@DS GBr`YL Sl¥d‰jT Sl¥ÌÌM


ir x@C.xY.v!¼x@DS GBr`YL Sl¥ÌÌM
¥N¾WM mNG|¬êE m¼b@T yቫYrs#N |R+T lmk§kL lmöÈ-R XNÄ!ÒL yir
x@C.xY.v!¼x@DS GBr`YL ÃÌq$¥L Ãd‰©LÝÝ

4.1. yir x@C.xY.v!¼x@DS GBr`YL xdr©jT

4.1.1. bXÃNÄNÇ ymNG|T m¼b@T WS_ y¸ÌÌM ir x@C.xY.v!¼x@DS


GBr`YL y¸ktl#TN xƧT Ãqf YçÂLÝÝ

h¼ ym¼b@t$ yb§Y `§ð wYM yb§Y `§ðW ywklW t-¶ sBÆb!

l¼ ym¼b@t$ ዳይሬክተሮች/ቡድን መሪዎች ወይም twµ×C xÆL

/¼ k\‰t®C mµkL bDM{ BLÅ y¸mr-# 2 \‰t®C xÆL

m¼ km¼b@t$ ymrÄ© XDR X xGÆBnT µlW xND l@§ xµL wYM


¥Hb‰êE tÌM ytWÈ-# 2 twµ×C xÆL

176
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የኤች አይቪ አድስ መከላከል መቆጣጠሪያ አፈፃፀም መመሪያ

\¼ bm¼b@t$ yb§Y `§ð y¸mdB xND ̸ \‰t¾ ¼æµL pRsN¼ xÆLÂ


i/ð ktÒl ŠYrs# bdÑ WS_ ÃlbT \‰t¾ b!çN YmrÈLÝÝ

4.1.2. y÷¸t&W SB_R Û¬N½x@C.xY.v! bd¥cW WS_ ÃlÆcWN yx@DS


?Ñ¥N \‰t®CN Ãqf X yxƧt$ B²T XNdym¼b@t$ y|‰ KFlÖC
SÍT y¸wsN YçÂLÝÝ
4.1.3. yGBr`Yl# t-¶nT½ bXÃNÄNÇ ymNG|T m¼b@T y¸ÌÌÑ ir x@DS
GBr`YL t-¶nt$ lm¼b@t$ yb§Y `§ð YçÂLÝÝ

4.2. yir x@C.xY.v!¼x@DS GBr`YL tGÆR `§ðnT

yir x@C.xY.v!¼x@DS GBr`YL ፣

4.2.1. ym¼b@t$N L† ÆH¶Y X lx@C.xY.v! y¸ÃUL-# l@lÖC h#n@¬ãC kGMT


WS_ b¥SgÆT t=¥¶ |LÈN tGƉT ¥zUjT |‰ §Y ¥êL
YC§LÝÝ
4.2.2. በዚህ አቀጽ bt‰ q$_R 4.2.1 ላይ ytdnggW XNdt-bq çñ m¼b@t$
y¸m‰bTN yir x@C.xY.v!¼x@DS ±l!s! ½WS- dNB XÂ y|‰ mRh
GBR ÃzU©L½bm¼b@t$ s!iDQM xfÚ[ÑN bb§YnT YöÈ-‰LÝÝ
4.2.3. ZRZR y|‰ XQD ›m¬êE bjT ÃzU©L½ s!fqDM tGƉêE
ÃdRUL½wQ¬êE KTTL yxfÚ[M GMg¥ b¥DrG lm¼b@t$ ¶±RT
ÃqRÆL።
4.2.4. x@C.xY.v!¼x@DSN btmlkt kl@lÖC xGÆB µ§cW xµ§T UR GNß#nT
ÃdRUL½l|‰W xSf§g! yçn yÑý yt&Kn!K½y¥t&¶ÃL yÍYÂNS DUFÂ
yPéjKT Xg² y¸Ãg"bTN h#n@¬ ÃmÒÒL½bm¼b@t$ s!fqDM tGƉêE
ÃdRULÝÝ
4.2.5. GBr`Yl# y¸m‰bTN WS- dNB ÃzU©L½s!fqDM tGƉêE ÃdRULÝÝ
4.2.6. bm¼b@t$ WS_ yx@DS fND tÌq$ä h#l#M \‰t®C bf”d"nTÂ
bÆlb@TnT túTæ b¥DrG x@C xYv! x@DSN ymk§kLÂ ymöÈ-R tGÆR
bqÈYnT XNÄ!µÿD ÃStÆB‰LÝÝ

177
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

4.3. yir x@C.xY.v!¼x@DS GBr`YL t-¶ tGÆR `§ðnT

yir x@C.xY.v!¼x@DS GBr`YL t-¶ yGBr `Yl#N tGÆR `§ðnT bb§YnT


kmM‰T kmöÈ-R bt=¥¶ kz!H b¬C yt-qs#T |LÈN tGƉT Yñ„¬LÝÝ

4.3.1. bL† L† y|‰ KFlÖCÂ dr©ãC wrR>ß#N lmk§kLÂ lmöÈ-R ytndû


PéG‰äCN XQìCN b¥-ÂqR b¥qÂjT XNÄ!s„ ¥DrG½
4.3.2. x@C.xY.v!¼x@DS b|‰ ï¬ãC lmk§kL lmöÈ-R y¸µÿÇ _rèCN
¥StÆbR½mk¬tL½
4.3.3. bx@C.xY.v!¼x@DS z#¶Ã y¸w-# L† L† wQ¬êE mr©ãCN bmsBsB
\‰t¾W XNÄ!ÃW”cW ¥DrG½
4.3.4. x@C.xY.v!¼x@DS bm¼b@t$ §Y XÃdrs S§lW t{Xñ _ÂT ¥DrG½
4.3.5. bm¼b@t$ WS_ bx@C.xY.v!¼x@DS z#¶Ã y|L- mRh GBéCN
mzRUT½yQSqú yGN²b@ ¥S=bÅ |‰ãCN m|‰T½¥StÆbRÂ
¥qÂjT½
4.3.6. x@C.xY.v!¼x@DSN lmk§kLÂ lmöÈ-R yw-# XQìC mR¦ GBRéCN
xfÉiM b¸mlkT tgb!WN KTTLÂ GMg¥ ¥DrG ½
4.3.7. x@C.xY.v!¼x@DSN lmk§kL lmöÈ-R l¸w-# XQìC ¥Sfi¸Ã
y¸WL t=¥¶ y¦BT MN+ y¸g"bTN mNgD ¥f§lG½
4.3.8. bx@C.xY.v! z#¶Ã k¸s„ mNG|¬êE½mNG|¬êE ÃLçn# DRJèC XÂ
kl@lÖC xµ§T UR bxURnT m|‰T½
4.3.9. ŠYrs#N lmk§kL lmöÈ-R XNÄ!ÒL ±l!s! PéG‰äCN y¥StêwQ
|‰ m|‰T½
4.3.10. bx@C.xY.v!¼x@DS z#¶Ã y_ÂT MRMR |‰ãC XNÄ!br¬t$ ¥DrG½
4.3.11. yKTTLÂ yGMg¥ |R›T mzRUT½
4.3.12. btlY lb>¬W tU§+ yçn# xµ§T s@èCN½xµL g#Ät®CN ÃgÂzb |L-
ÂÂ TMHRT mS-T፣
4.3.13. lz!H tGÆR y¸çN mêô k\‰t¾W b̸nT msBsB½
4.3.14. w§íÒcWN Ã-# HÉÂTN l¥údG y¸ÃSCL xQM mF-R½

178
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የኤች አይቪ አድስ መከላከል መቆጣጠሪያ አፈፃፀም መመሪያ

4.4. yGBr `Yl# ybjT MN+

bKLL ymNG|T m¼b@èC y¸ÌÌÑT ir x@DS xµ§T km¼b@t$ b¸mdB mdb¾


bjT½k\‰t®C bf”d"nT k¸sbsB mêô½kXDR½kgNzB q$-ÆÂ BDR ¥^b‰T
b¸lgs# ygNzB DgÖ¥½kbgÖ xD‰g! DRJèC b¸drG yÍYÂNS½y¥t&¶ÃL XÂ
ygNzB Xg² wzt . . . l!çN YC§LÝÝ

ክፍል 5. x@C.xY.v! bd¥cW WS_ ÃlÆcWÂ yx@DS ?Ñ¥N


yçn# |‰ f§g!ãC \‰t®C b|‰ h#n@¬ãC k¸dRs#ÆcW
xD§*êE x\‰éC Slm-bQ
5.1. Q_R

5.1.1. ¥N¾WNM KFT y|‰ mdB b\‰tኛ ወይም በባለሙያ lmѧT


¥S¬wqEà w_è tqȶ xmLµÓC kqrb# bኋ§ x@C.xY.v! bsWn¬cW
fú> bmñ„ MKNÃT BÒ L†nT xYdrGÆcWMÝÝ
5.1.2. lMLm§½ l|‰ |M¶T½xSqDä |‰N l¥SjmR y\‰t®CN B”T
l¥rUg_ yx@C.xY.v! MRm‰ W-@T m-yQ ytklkl nWÝÝ
5.1.3. kx@C.xY.v!¼x@DS UR btÃÃz h#n@¬ bQ_R wQT ytqȶWN yGL h#n@¬
y¸-Yq$ y¥wÄd¶Ã mSfRèC ¥QrB xYfqDMÝÝ

5.2. DLDL

¥N¾WM ymNG|T \‰t¾ ytf§g! ClÖ¬WN mmz¾ y¸Ãৠkçn


kx@C.xY.v!¼x@DS UR btÃÃz h#n@¬ MNM ›YnT L†nT b\‰t¾ MdÆ §Y ¥DrG
ytklkl nWÝÝ

5.3. XDgT

ymNGST \‰t¾W lXDgT y¸Ãb”WN ytf§g! ClÖ¬ mmz¾Â mSfRT y¸Ãà§


çñ ktgß x@C.xY.v! bsWnT fú> bmñ„ wYM yx@DS ?mMt¾ bmçn# MKNÃT
BÒ L†nT xYdrGbTMÝÝ

179
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

5.4. ZWWR

x@C.xY.v! bd¥cW WS_ Ãl yx@DS ?Ñ¥N \‰t®C ll@lÖC tÙÄ" b>¬ãC
b¸ÃUL-# ï¬ãC §Y t²WrW m|‰T ylÆcWMÝÝከሌሎች ሰራተኞች ጋር ሲወዳደሩም
በምልመላና መረጣ መመሪያው ላይ የተደረገላቸው ድጋፍ ተፈጻሚ ይሆናልÝÝ

5.5. የ?mM f”D

¥N¾WM ቫይረሱ በደሙ ውስጥ ያለ wYM yx@DS ?mMt¾ bb>¬W በmÃz# ምክንያት
ስራውን መስራት አለመቻሉን y¸ÃrUG_ ¥Sr© XSµqrb DrS bmNG|T \‰t®C
xêJ q$_R 253/2010 xNq{ 42 N;#S q$_R 4 መሠረት ይስተናገዳልÝÝ

5.6. y|‰ WL mÌr_Â êSTÂ

5.6.1. x@C.xY.v! b\Wnታቸው fú> Ãlባቸውና XÂ yx@DS ?Ñ¥N b?g# m\rT


µLçn bStqR bb>¬W bmòcW BÒ y|‰ W§cW l!Ìr_ wYM l@lÖC
_Q¥ _QäÒcWN XNÄ!Ã-# xYdrGMÝÝ
5.6.2. b\‰t¾ Qnú wQT b?g# xGÆB µLçn bStqR x@C.xY.v! bd¥cW WS_
bmñ„ wYM yx@DS ?mMt¾ bmçÂcW MKNÃT k|‰ l!qns# xYgÆMÝÝ

5.7. TMHRTÂ |L-Â

5.7.1. ¥N¾WM ymNG|T m¼b@T ymNG|T \‰t¾W yÆ?¶ lW_ XNÄ!ÃmÈ


tk¬¬YnT ÃlW TMHRT½|L-½yMKR xgLGlÖT mr© mS-T
xlbTÝÝ
5.7.2. ¥N¾WM ymNG|T m¼b@T kx@C.xY.v!¼x@DS xµ*à y¸ÃU_Ñ CGéCN
lmF¬T ymwÃà mDrK bmF-R yU‰ x\‰RN lmqyS -”¸
täKéãCN lmQsM y¸ÃSCL |R›T mzRUT xlbT።
5.7.3. x@C.xY.v! bd¥cW WS_ Ãl XÂ yx@DS ?Ñ¥N \‰t®C k¥N¾WM
yTMHRTÂ |L-Â XDlÖC mglL ylÆcWMÝÝ

180
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የኤች አይቪ አድስ መከላከል መቆጣጠሪያ አፈፃፀም መመሪያ

ክፍል 6. yKTTLÂ yGMg¥ |R›T


6.1. KTTLÂ GMg¥

6.1.1. ¥N¾WM ymNG|T m¼b@T ymm¶ÃWN xtgÆbR xSmLkè KTTLÂ


GMg¥ y¸ÃdRGbTN |R›T mqyS xlbTÝÝ
6.1.2. yKTTL yGMg¥ |‰W W-@¬¥ XNÄ!çN m¼b@t$ bqE bjT ysW `YL
mmdB xlbTÝÝ
6.1.3. x@C.xY.v!¼x@DS b|‰ ï¬ X b\‰t®C §Y ÃSktlWN t{Xñ l¥wQ
y¸ÃSCL x\‰R mzRUT YñRb¬LÝÝ
6.1.4. yKTTL yGMg¥ mlk!ÃãCN yW-@T xm§µÓC tlYtW l!qm-#
YgÆLÝÝ
6.1.5. ኮሚሽኑ YHN mm¶Ã bTKKL |‰ §Y mêl#N ÃrUGÈL½YöÈ-‰LÝÝ

ክፍል 7. Qʬ yÄ!SPl!N |R›èC


7.1. y|‰ ï¬ãCN kx@C.xY.v!¼x@DS lmk§kL xD§*xêE x\‰éCN l¥SqrT
XNÄ!ÒL b|‰ ï¬ §Y y¸f[Ñ x@C xY.v!N l¥St§lF y¸ÃSCl#
DRg!èC XNÄ!h#M ¥N¾WM xD§*xêE x\‰R wYM sBxêE mBTN y¸_s#
tGƉT y|‰ ï¬ _ÍèC ÂcWÝÝ
7.2. kx@C.xY.v!¼x@DS UR tÃYzW y¸f[Ñ _ÍèC bKLL mNG|T
\‰t®C xêJ q$_R 253/2010 አንቀጽ 69 §Y ktdngg#T kÆD yÄ!SPl!N
_ÍèC Xk#L KBdT çcW _ÍèC ÂcWÝÝ
7.3. b¥ÂcWM h#n@¬ çn BlÖ wYM bkÆD cLt"nT x@C.xY.v!N l¥St§lF
y¸ÃSCl# DRg!èCN mf[M bl@lÖC ?gÖC y¸ÃSqÈ tGÆR mçn#
XNdt-bq çñ b|‰ ï¬ãC mf[M bkÆD yÄ!SPl!N QÈT y¸ÃSqÈ
tGÆR nWÝÝ
7.4. s@èC lQ_R½lXDgT lZWWR bሚወዳደሩበትና bmdb¾ |‰ãC §Y XÃl#
Û¬êE _”T mf[M kÆD yÄ!SPl!N _ÍT nWÝÝ
7.5. ¥N¾WM ymNG|T m¼b@T `§ð wYM \‰t¾ bz!H mm¶Ã §Y
x@C.xYv! bd¥cW WS_ Ãl wYM lx@DS ?mMt¾ ytrUg-#TN
mBèC çN BlÖ wYM bcLt"nT mÈS bkÆD yÄ!SPl!N QÈT y¸ÃSqÈ
tGÆR nWÝÝ

181
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

7.6. kx@C.xY.v!¼x@DS UR ytÃÃz# _ÍèC wYM xD§*xêE x\‰éC ytf[mbT


¥N¾WM ymNG|T \‰t¾ xb@t$¬WN lm¼b@t$ yb§Y `§ð y¥QrB XÂ
yts-WN Wœn@ b{h#F y¥wQ mBT xlWÝÝ
7.7. ym¼b@t$ yb§Y `§ðM DRg!t$ mf[ÑN µmn bx_ðW \‰t¾ wYM `§ð
§Y yÄ!SPl!N KS XNÄ!qRB g#ĆN lm¼b@t$ የሰው ኃብት አስተዳደር
ዳይሬክተር/ቡድን ወይም የሰው ኃብት አስተዳደር ሰራተኛ Ym‰L ÝÝ bÄ!SPl!N
tÈRè s!qRBlTM Wœn@ YsÈLÝÝ

ክፍል 8. ymm¶ÃW tGƉêEnT


8.1. yKLL mNG|T m¼b@èC YHNN mm¶Ã tGƉêE y¥DrG GÁ¬
xlÆcWÝÝ
8.2. በ2002 ዓ.ም ወጥቶ ስራ ላይ የቆየው ymNG|T m¼b@èC y|‰ ï¬ãC yx@C
xYv!¼x@DS mk§kà möÈ-¶Ã mm¶Ã በዚህ መመሪያ ተተክቷልÝÝ
8.3. YH mm¶Ã ከሰኔ /2013 ዓ.ም jMé yi YçÂLÝÝ

አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር

182
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የመንግስት ሠራተኞች በመ/መስሪያ ቤት ውስጥ ህፃናት ማቆያ አገልግሎት መስጫ መመሪያ

መመሪያ 9. የመንግስት
ሠራተኞች በመ/መስሪያ ቤት
ውስጥ ህፃናት ማቆያ
አገልግሎት መስጫ መመሪያ
ቁጥር 09/2013

ሰኔ 2013 ዓ.ም
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ባህር ዳር፣ ኢትዮጵያ

183
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

መግቢያ
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አዋጅ ቁጥር 253/2010 በሚተዳደሩ መስሪያ ቤቶች ውስጥ
የሚሰሩ ሴት የመንግስት ሠራተኞች የተጣለባቸውን ተግባርና ኃላፊነት በአግባቡ በመወጣት
ለክልላቸው ብሎም ለአገራቸው ልማት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ያበረክቱ ዘንድ ስራዎቻቸውን
ከተጽዕኖ ተላቀው በሙሉ ልብ ማከናወን የሚጠበቅባቸው በመሆኑ፣ የሚወለዱ ጨቅላ ህፃናት
ጤንነታቸው ተጠብቆ በአካልና በአዕምሮ የዳበሩ ሆነው በማደግ ብቁ ዜጋ እንዲሆኑ ተገቢ
እንክብካቤ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ፣

በተሻሻለው የአብክመ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 253/2010 ለሴት ሠራተኞች የሚጠበቁ
የስራ ሁኔታዎችን በተመለከተ በአንቀጽ 48 ንዑስ አንቀጽ 6 ማንኛውም የመንግስት መ/ቤት ሴት
የመንግስት ሠራተኞች ህፃናት ልጆቻቸውን የሚያጠቡበትና ህፃናቱን የሚንከባከቡበት የህፃናት
ማቆያ ማቋቋም እንዳለበት የተደነገገውን መሠረት በማድረግ ዝርዝር መመሪያ በማውጣት
ለተጠቃሚዎች ተደራሽ ማድረግ በማስፈለጉ፣

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ
አንቀጽ 96 ንዑስ አንቀጽ 2 በተሰጠው መመሪያ የማውጣት ስልጣን መሠረት ይህን መመሪያ
አውጥቷል፡

ክፍል 1. ጠቅላላ
1.1. አጭር ርዕስ

ይህ መመሪያ “የመንግስት ሠራተኞች ጨቅላ ሕፃናት በመንግስት መስሪያ ቤት ውስጥ ማቆያ


መመሪያ ቁጥር 09/2013” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል።

1.2. ትርጓሜ

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፣

1.2.1. “ጨቅላ ሕፃን” ማለት እድሜው ከ4 ወር በላይና ከአራት ዓመት በታች የሆነ ነው።
1.2.2. “የጨቅላ ህፃናት ማቆያ” ማለት በመንግስት መ/ቤት/ተቋም ውስጥ ለዚሁ ተግባር
የሚገነቡ ክፍሎች ናቸው።
1.2.3. “የመንግስት ሠራተኛ” ማለት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል በመንግስት በጀት
በሚተዳደር መ/ቤት ተቀጥሮ የሚሰራ የተፈጥሮ ሰው ነው።

184
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የመንግስት ሠራተኞች በመ/መስሪያ ቤት ውስጥ ህፃናት ማቆያ አገልግሎት መስጫ መመሪያ

1.2.4. “ሞግዚት” ማለት የመንግስት ሠራተኞችን ጨቅላ ሕፃናት በስራ ሰዓት ተቀብላ
የምትንከባከብ የኮንትራት ሠራተኛ ናት።
1.2.5. “የህፃናት ማቆያ አገልግሎት” ማለት በመንግስት መ/ቤቶች ውስጥ በፑል ወይም
በተናጠል አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጎ የተዘጋጀ የጋራ ወይም በተናጠል መጠቀሚያ
አገልግሎት ነው።
1.2.6. በዚህ መመሪያ በወንድ ፆታ የተገለፁ ሁሉ ሴቶችንም ያጠቃልላል።

ክፍል 2. የህፃናት ማቆያ


2.1. የሕፃናት ማቆያ አገልግሎት

2.1.1. በመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 253/2010 የመንግስት ሠራተኞች በመንግስት


ስራ ላይ እያሉ ከወለዱ ወይም የጉዲፈቻ ህፃን ከተቀበሉ ወይም ወልደው ከተቀጠሩ
የህፃናት አገልግሎት ማቆያ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
2.1.2. ከላይ በአንቀጽ 2.1.1 የተጠቀሰው ቢኖርም በህፃናት ማቆያው ጨቅላ ሕፃናት ማቆየት
የሚቻለው በመንግስት የስራ ሰዓት ብቻ ነው።
2.1.3. ጨቅላ ህፃናት በማቆያው እንክብካቤ የሚደረግላቸው /የሚቆዩት/ መ/ቤቱ
በሚቀጥራቸው ሞግዚት ሠራተኞች ይሆናል።
2.1.4. የጨቅላ ህፃናት ምግብ የሚቀርበው በወላጆቻቸው /በአሳዳጊዎቻቸው/ አማካኝነት
ለሞግዚቷ ቀርቦ ነው።
2.1.5. ማንኛውም የጨቅላ ህፃናት ማቆያ አገልግሎት ተጠቃሚ የመንግስት ሠራተኛ
ከመንግስት የስራ ሰዓት ውጭ ህፃናትን የመረከብ ግዴታ አለበት።
2.1.6. ከላይ በአንቀጽ 2.1.5 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ጨቅላ ህፃናትን ለሞግዚት
ሰጥቶ ከመንግስት ስራ ውጭ ግቢ ለቆ መሄድ አይቻልም።
2.1.7. ማንኛውም ጊዜያዊ ሠራተኛ ለቋሚ የመንግሥት ሠራተኛ የተፈቀደውን የጨቅላ
ህፃናት ማቆያ አገልግሎት የማግኘት መብት አለው።

ክፍል 3. የህፃናት ማቆያ ስለማቋቋም


3.1. የፑል አገልግሎት አደረጃጀት ያላቸው መ/ቤቶች ሞግዚት በጋራ የሚያቋቁሙ
ይሆናል።

185
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.2. የፑል አደረጃጀት በሌለባቸው መ/ቤቶች በአንድ መ/ቤት/ተቋም ብቻም ሊያቋቁሙ


ይችላሉ።
3.3. መ/ቤቶች/ተቋማት ለህፃናት ማቆያው የሚያስፈልጉ ወጭወችን በጋራ ወይም በተናጠል
ይሸፍናሉ።
3.4. የፑል አስተባባሪ መ/ቤት የኮንትራት/ጊዜያዊ የስራ መደብ ያስፈቅዳል።

3.5. የጨቅላ ህፃናት ማቆያው አካላዊ መዋቅር፣

3.5.1. የህፃናት ማቆያዉ ሲቋቋም የቦታ መረጣው በህፃናቱ ጤናና አካል ላይ ጉዳት ሊያደርሱ
የሚችሉ ኬሚካሎች፣ ብናኞች፣ ጨረሮችና ሽታ የሌለበት፣ የድምፅ ብክለት
እንዳይኖረው ከመኪና መንገድና ድምፅ ካላቸው የማምረቻ ቦታዎች የራቀ ሊሆን
ይገባል።
3.5.2. በማቆያዉ ህፃናት ጊዜያቸውን በጨዋታ የሚያሳልፉበት ክፍል ዋነኛው አስፈላጊ ክፍል
ሲሆን ይዘቱም ደህንነቱ የተጠበቀና በህፃናት ላይ ጉዳት ሊያደርሱ ከሚችሉ ነገሮች
የፀዳ ሊሆን ይገባል።
3.5.3. ክፍሉ ለተንከባካቢዎች በማንኛውም ሰዓት በነፃነት ክትትል ሊያደርጉ የሚችሉበትን
ሁኔታ የሚፈጥርላቸው ሊሆን ይገባል።
3.5.4. የክፍሉ አቀማመጥ ለህፃናት ነፃነት፣ ደህንነትና ምቾት ሊሰጣቸው የሚችል ሆኖ
ሊዘጋጅና በቂ የተፈጥሮ ብርሃንና አየር ሊያገኝ በሚችል መልኩ ሊዘጋጅ ይገባል።
3.5.5. በማቆያዉ የሚገኙት ክፍሎች የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ሲሆን ለህፃናቱ እንደ
ዕድሜ ደረጃቸው የመጫወቻ ክፍሎች፣ የመኝታና የማረፊያ ክፍሎችን፣ የምግብ
ማዘጋጃና ማከማቻ ክፍል፣ የመመገቢያ ክፍልና የልብስና የመፀዳጃ ዕቃዎች
ማስቀመጫና መቀየሪያ ክፍልን ያካተተ ሊሆን ይገባል።
3.5.6. የመኝታና ማረፊያ ክፍሉ ከህፃናቱ የመጫወቻ ክፍል ጋር ተጎራባች ሆኖ በመጫወቻ
ክፍሉ ውስጥ በሚፈጠረው የህፃናት ጩኸት እንዳይረበሽ ድምፅ በማያሳልፍ ቁስ
/ማቴሪያል የተሰራና በከፊል በመስታወት የተከለለ ሊሆን ይገባል።
3.5.7. የመኝታ ክፍሉ ለተንከባካቢዎች ዕይታ አመቺ ሆኖ በቂ የተፈጥሮ ብርሃን የሚያስገባና
ቀጥታ የፀሐይ ጨረር የሚያስገባ ሳይሆን በጥላ የተጋረደ መሆን አለበት
3.5.8. የክፍሉ ሙቀት የተመጣጠነ እንዲሆን ንፁህ አየር ሊዘዋወርበት የሚችልና የተፋፈነ
እንዳይሆን ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል።

186
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የመንግስት ሠራተኞች በመ/መስሪያ ቤት ውስጥ ህፃናት ማቆያ አገልግሎት መስጫ መመሪያ

3.5.9. አካባቢው ሞቃት ከሆነ ክፍሉ ሰው ሰራሽ የሙቀት መቆጣጠሪያ እንዲገጠም ተደርጎ
የመኝታ ክፍሎቹ ለጨቅላና ለሚውተረተሩ ህፃናት በተመሳሳይ መልኩ የሚዘጋጁ
መሆን አለባቸው።
3.5.10. በማቆያው የሚስተናገዱ ጨቅላ ህፃናት ዕድሜያቸዉ ከ4 ወር በላይና ከ 4 ዓመት
በታች ዕድሜ ክልል ዉስጥ የሚገኙ ህፃናትን የሚያጠቃልል ሲሆን ወላጆች/አሳዳጊዎች
ምቹ የስራ አካባቢ ለመፍጠር እና ህጻናትም ማግኘት የሚገባቸውን ሁለንተናዊ
ድጋፍና እንክብካቤ ማገኘት እንዲችሉ ለማድረግ የሚረዳ መሆን አለበት።
3.5.11. የመኝታ ክፍሎቹ ከ10 ያልበለጡ ጨቅላ ህፃናትን የሚይዙ ሆነው የክፍሎቹ ስፋት
እንደ ህፃናቱ አልጋ የሚለያዩ ይሆናሉ።
3.5.12. ክፍሉ ለህፃናቱ በቂ የመዘዋወሪያ ቦታ ያለውና ቀጥታ የፀሐይ ጨረር የማያስገባ
ሊሆን ይገባል።
3.5.13. የክፍሉ ሙቀት የተመጣጠነና ንፁህ አየር ሊዘዋወርበት የሚችል ሆኖ ወይም ሰው
ሰራሽ የሙቀት መቆጣጠሪያ የተገጠመ መሆን አለበት
3.5.14. የመጫወቻ ክፍሉ ወለል ለስላሳና በግጭት ወቅት ጉዳት ሊያስከትል የማይችል ሊሆን
ይገባል።
3.5.15. አዋቂዎች ወደ ህፃናት መጫወቻ ክፍል ከመግባታቸው በፊት ንፅህናቸውን
ስለመጠበቃቸውና ህፃናቱን ለበሽታ ከሚዳርጉ ነገሮች ስለመፅዳታቸው ማስጠንቀቂያና
ጥቆማ የሚሰጥ ምልክት ከክፍሎቹ በተወሰነ ሜትር ርቀት ላይ በግልፅ ሊቀመጥ
ይገባል።
3.5.16. የሚዘጋጁ የመጫወቻ ክፍሎች ደህንነታቸውና ምቾታቸው የተጠበቀ አሻንጉሊቶችና
ልዩ ልዩ የመጫወቻ ቁሳቁሶች ለህፃናቱ ግልፅና ምቹ የሆነ ክፍት ቦታ ላይ ማስቀመጥና
የክፍሉ ግድግዳዎች የሀገርን ባህላዊ እሴቶች የሚያሳዩ ሆነው ሊዘጋጁ ይገባቸዋል።
3.5.17. በክፍሉ ውስጥ የሚዘጋጁ ወንበሮች፣ ጠረጴዛዎችና ሼልፎች የማይንቀሳቀሱና ከወለሉ
ወይም ከግድግዳው ጋር የተያያዙ መሆን ይኖርባቸዋል።
3.5.18. አንድ የመጫወቻ ክፍል ከ10 ያልበለጡ ጨቅላ ህፃናትን ለማስተናገድ እንዲቻል እና
ለአንድ ህፃን ነፃ የመጫወቻና የመንቀሳቀሻ ቦታ 2.8 ሜ2 ታሳቢ በማድረግ መዘጋጀት
ይኖርባቸዋል።
3.5.19. የሚውተረተሩ ህፃናት ለእነዚህ ህፃናት የሚዘጋጁ የመጫወቻ ክፍሎች ለህፃናቱ
ነፃነትን የሚሰጡና የሚያበረታቷቸው ሆነው ሊዘጋጁ ይገባቸዋል።

187
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.5.20. የክፍሉ ግድግዳዎች በመማሪያ ፊደላት፤ በእንስሳትና በተክል ስዕሎች የተሞላና


የህፃናቱን ቀልብ ሊስቡ የሚችሉ ሆነው ብሎም የማወቅና የመማር ፍላጎታቸውን
የሚያነሳሳና ዕውቀት የሚቀስሙባቸው መሆን ይገባቸዋል።
3.5.21. የክፍሉ ውስጣዊ ሁኔታ ህፃናቱን በቡድን ሆነው እንዲጫዎቱ ሆኖ መዘጋጀት አለበት።
3.5.22. ለህፃናቱ መፀዳጃና መታጠቢያ የሚያገለግል ከተፀዳዱ በኋላ ልብሳቸውን
የሚቀይሩበትና የመፀዳጃ ቁሳቁሶችና አልባሳቶቻቸው የሚቀመጡበት ክፍል ንፁህ
መሆን አለበት።
3.5.23. ጡት የሚጠቡ ህፃናት እናቶቻቸው ለማጥባት በሚመጡበት ወቅት አረፍ ብለው
ሊያጠቡ የሚችሉበት ቦታና ተጨማሪ ምግብ የሚጠቀሙ ህፃናት ምግባቸው
የሚዘጋጅበትና ከተዘጋጀም በኋላ በወላጅ እናቶቻቸው ወይም በተንከባካቢያቸው
አማካኝነት ሊመገቡበት የሚያስችላቸው ቦታ ሊሆን ይገባል።
3.5.24. ሁሉም የሚገነቡ ክፍሎች አየር የሚዘዋወርባቸው፣ ከቀጥታ የፀሐይ ጨረርና ንፋስ
የተጠበቁ ሊሆኑ ይገባዋል።

ክፍል 4. አስተዳደራዊና አደረጃጀት ጉዳዮችን በሚመለከት


4.1. አስተዳደራዊ ጉዳዮችን በሚመለከት

4.1.1. የማግዚቷ ተጠሪነት በየደረጃው ላሉ የሰው ኃይል አስተዳደር ሠራተኞች ይሆናል


4.1.2. የህጻናት ማቆያዉን የውስጥ አሰራር የሰው ኃይል አስተዳደር ሠራተኞች ይከታተላሉ።
4.1.3. በየደረጃው ያሉ የሰው ኃይል አስተዳደር ሠራተኞች ለህፃናት አስፈላጊ የሆኑ
ቁሳቁሶችና አገልግሎቶች በበቂ ሁኔታ መሟላታቸውን ተከታትለው እንዲሟሉ
ያደርጋሉ።

4.2. ማቆያው ሊኖረው የሚገባው የውስጥ ቁሳቁስ

4.2.1. የመኝታ ክፍል ውስጥ በቂ ቁጥር ያለው የህፃናት አልጋና ፍራሽ፣ የተለያዩ
ተንጠልጣይ ቅርፃቅርፆች፣ የሙቀት መቆጣጠሪያ መሣሪያ ሊኖረው ይገባል።
4.2.2. የመጫወቻ ክፍል ውስጥ የመማሪያና የመጫወቻ ቁሳቁስ፣ ቴሌቪዥን፣ አሻንጉሊት፣
የህፃናት ወንበርና ጠረጴዛ፣ የፊደል ገበታ፣ ለህፃናት የተዘጋጁ ባህላዊ ስዕሎችና
ቅርፃቅርፆችና ሌሎች ለህፃናት የሚሆኑ የመጫወቻ ቁሳቁሶች የያዘ መሆን
ይኖርበታል።

188
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የመንግስት ሠራተኞች በመ/መስሪያ ቤት ውስጥ ህፃናት ማቆያ አገልግሎት መስጫ መመሪያ

4.2.3. የንፅህና መጠበቂያ ክፍሉ፡- የዕቃ መደርደሪያ ሳጥን፣ የልብስ መቀየሪያ ጠረጴዛ፣
የህፃናት ማጠቢያ ገንዳ፣ የኤሌክትሪክ ውሃ ማሞቂያ፣ የህፃናት መፀዳጃ ፖፖ፣
የመጀመሪያ ዕርዳታ መስጫ ሳጥን፣ የህፃናት ንፅህና መጠበቂያ ዳይፐር፣ የቆሻሻ
ማጠራቀሚያ ቅርጫትና ሌሎች የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን የያዘ መሆን አለበት።
4.2.4. የምግብ ማብሰያና መመገቢያ ክፍሎቹ፡- የምግብ ማብሰያ ምድጃ (የኤሌክትሪክ እና
ሲሊንደር)፣ ፍሪጅ፣ የውሃ ማጣሪያና ማሞቂያ፣ የማብሰያና የመመገቢያ ቁሳቁሶችን
ማጠቢያ ቦታ (ሲንክ) እና ማስቀመጫ/መደርደሪያ ሳጥን የያዘ መሆን ይገባዋል።
4.2.5. የመመገቢያ ክፍሉ፡- የህፃናት መመገቢያ ጠረጴዛና ወንበር የአዋቂ ወንበር የያዘ ሊሆን
ይገባል።
4.2.6. በማቆያዉ የማብሰያና የመመገቢያ ቁሳቁሶች ለህፃናቱ በቂና ጤናማ ምግብ ለማቅረብ
እንዲያስችላቸውና በአጠቃላይ የተሟላ አገልግሎት ማግኘት እንዲችሉ መሆን አለበት።

4.3. በህጻናት ማቆያዉ የሚሰጡ አገልግሎቶች

4.3.1. የመኝታና የማረፊያ ፣


4.3.2. የመጫወቻ፣
4.3.3. የምግብ ማብሰያ፣
4.3.4. የመመገቢያ፣
4.3.5. የንፅህና መጠበቂያ፣
4.3.6. የእንክብካቤና የቅርብ ክትትል፣
4.3.7. የመጀመሪያ ደረጃ ህክምና አገልግሎት ይሆናል።

4.4. የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓት

4.4.1. የህፃናት ማቆያ አገልግሎት መስጫዉ ለተገልጋዮች አገልግሎቱን የሚሰጠው በሳምንቱ


የስራ ቀናት ይሆናል።
4.4.2. የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ወላጆች ልጆቻቸውን በተቀመጠው የመግቢያና መውጫ ሰዓት
ላይ በማቆያ ቦታው በመገኘት ለተንከባካቢዎች ማስረከብና ሰዓቱንም ጠብቀው
በመውጫ ሰዓት ላይ መረከብ ይጠበቅባቸዋል።
4.4.3. ለህጻናት ጤንነትና ደህንነት ሲባል ከህፃናት ወላጆች ወይም አሳዳጊዎች በስተቀር ወደ
ማቆያዉ ሌሎች ሰዎች እንዲገቡ አይፈቀድም።

189
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

4.4.4. ወላጆች ልጆቻቸውንና ራሳቸውን ለህጻናት ማቆያዉ ማስመዝገብ የሚጠበቅባቸው


ሲሆን የማቆያዉ ተገልጋይና የህፃኑ ወላጅ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ
በማቆያዉ/በተቋሙ የተዘጋጀ ልዩ መታወቂያ ካርድ ተዘጋጅቶ በወላጅና በህፃኑ/ኗ
ፎቶግራፍ ተደግፎ የሚሰጥ ይሆናል። ወላጆችም ልጆቻቸውን ለማስረከብ
በሚመጡበት ወቅት ይህን የመታወቂያ ካርድ ጭምር ይዘው በመቅረብ አስመዝግበው
ካስረከቡ በኋላ ለመረከብ በሚመጡበት ወቅትም ይህንኑ መታወቂያ ካርድ ይዘውና
ልጆቻቸውን ተረክበው ስለመረከባቸውም አረጋግጠው ይሄዳሉ።
4.4.5. መታወቂያ የወሰደው ወላጅ/አሳዳጊ መገኘት በማይችሉበት ወቅት ሁለተኛ ወላጅ
ማንነትን የሚገልፅ ከህጋዊ የመንግስት አካል የተሰጣቸውን መታወቂያ ካርድ እና
ከማቆያዉ/ተቋሙ የተሰጣቸውን ካርድ አያይዘው በመቅረብ ልጃቸውን መውሰድና
ስለመውሰዳቸውም አረጋግጠው ይሄዳሉ።

ክፍል 5. ግዴታዎች የማቆያ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ግዴታ


5.1. 5.1 በተጠቃሚዎች ሊሟሉ የሚገባቸው/ግዴታዎች

5.1.1. ማቆያዉን አስመልክቶ መ/ቤቱ ለሚያወጣቸው የአሰራር መመሪያዎች ተገዥ


የመሆን።
5.1.2. በማቆያዉ የመተዳደሪያ መመሪያ መሠረት የአገልግሎቱ ተጠቃሚ የሚሆኑ የቤተሰብ
አባላት ልጃቸውን ወደ ማቆያዉ ይዘው ሲመጡ በማቆያዉ ለሚመደቡ ተንከባካቢዎች
ማስረከብና በስራ መውጫ ሰዓት ላይ ሰዓት አክብሮ ህፃኑን/ህፃኗን መረከብ
ይጠበቅባቸዋል።
5.1.3. አንድ ወላጅ ልጁን ወደ ማቆያዉ ይዞ ሲመጣ ለዕለቱ ለልጁ በቂ፣ የተመጣጠነ፤
ጤናማና የአስተሻሸግ ስርዓት በጠበቀ መልኩ የታሸገ/ በስርዓት የተያዘ ምግብ
ከመመገቢያ ቁሳቁስ ጋር በማድረግና በተንከባካቢዎች ተዘጋጅቶ ለህፃኑ የሚቀርብ
ከሆነ ከበቂ የምግብ አይነቶቹ ዝርዝርና የአዘገጃጀት ማብራሪያ ፅሁፍ ጋር ተያይዞ
መምጣት ይኖርበታል።
5.1.4. ወላጅ ለልጁ ለዕለቱ የአየር ሁኔታ የሚስማማና ለዕለቱ የሚሆን በቂ ንፁህ ቅያሪ
ልብስ፣ ጫማና ካልሲ እንዲሁም የቆሸሹና የተቀየሩ ልብሶችን መያዣ የሚሆን
ቦርሳ/ከረጢት ጭምር ይዘው መምጣት ይኖርባቸዋል።

190
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የመንግስት ሠራተኞች በመ/መስሪያ ቤት ውስጥ ህፃናት ማቆያ አገልግሎት መስጫ መመሪያ

5.1.5. ወላጅ ልጁን ይዞ ሲመጣ ንፁህ እንዲሆን አጥቦና ንፁህ ልብስ አልብሶ እንዲሁም
በማቆያዉ የቆይታ ጊዜው የሚሆን በቂ የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ አቅም በፈቀደ
መልኩ ጨምሮ በማዘጋጀት አያይዞ መምጣት ይኖርበታል።
5.1.6. ወደ ማቆያዉ አገልግሎት ፈልገው የሚመጡ ወላጆችና ህፃናት ለተላላፊ በሽታዎች
የተጋለጡ አለመሆናቸውን ማረጋገጥ የሚኖርባቸው ሲሆን ከተላላፊ በሽታዎች ነፃ
ሲሆኑ ብቻ አገልግሎቱን የሚያገኙ ይሆናሉ። ለምሳሌ ስሜታቸው በዓይን የሚታይ
እንደ ጉንፋን፣ እከክ፣ ትክትከ…..

ክፍል 6. የሞግዚት/ተንከባካቢ/ ምደባና ቅጥርን በተመለከተ


6.1.1. የጨቅላ ህፃናት /ተንከባካቢ/ በህፃናት እንክብካቤና በመጀመሪያ ዕርዳታ ስልጠና
የወሰደችና በዚሁ ሙያ ሰርትፍኬት ያላት፣
6.1.2. በህጻናት ማቆያዉ የሚገለገሉት ህፃናት እንደመሆናቸው መጠን ህፃናቱ
በሚያደርጓቸው የተለያዩ እንቅስቃሴዎች ችግር እንዳይገጥማቸው የማቆያዉን ፅዳት
እየተከታተለች ለማጽዳት ችሎታ ያላት፣
6.1.3. በባህሪዋ፣ በፀባይዋና በሥራዋ ምስጉን የሆነችና ቢቻል በዚሁ ዙሪያ ሠርትፍኬት
ያላት ቢሆን ይመረጣል፣
6.1.4. የሚቀጠሩት ሞግዚቶች እድሜያቸው ከ18 ዓመትና በላይ የሆናቸው ሆኖ ሙሉ
የጤና ምርመራ ማቅረብ አለባቸው ።

6.2. ወጭን በሚመለከት

6.2.1. ተገልጋዮች ለሚሰጣቸው አገልግሎት የማቆያዉን የባለቤትነት ስሜት በመፍጠር


የማቆያዉን ደህንነትና ንፅህና እንዲጠበቅ ለማድረግ ሲባል የማቆያዉን ቀጣይነት
ለማረጋገጥ ተመጣጣኝ ክፍያ መክፈል አለባቸው።
6.2.2. በንዑስ አንቀጽ 6.2.1 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ ክፍያው የሚወሰነው ማቆያውን
በሚያስተዳድረው መ/ቤት በሚያወጣው ተመን ላይ የሚመሠረት ሲሆን በወር ከብር
100 /አንድ መቶ/ መብለጥ የለበትም።
6.2.3. በንዑስ አንቀጽ 6.2.2 የተገለፀው ቢኖርም ተጨባጭ በሆነ መንገድ የገበያ ሁኔታው
ከተለወጠ የክፍያ መጠኑን ማሳደግ ይችላሉ ነገር ግን ከ150 /አንድ መቶ ሃምሳ ብር/
መብለጥ የለበትም።

191
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

6.2.4. በማቆያው የሚያስፈልጉ ማንኛውንም ወጭዎች በማቆያ አገልግሎቱ ከሚቀርበው


በስተቀር በወላጆች የሚሸፈን ይሆናል።
6.2.5. መስሪያ ቤቱ/ ተቋሙ ለሚሰጠው አገልግሎት ከሚያወጣቸው ወጪዎችና በተቋሙ
ከሚሸፈኑለት ውጪ ያሉትን ወጪዎች ለመሸፈን እንዲችል የራሱ የሆነ ገቢ
ማመንጨት የሚችልበትን ስልት ሊቀይስ ይችላል።
6.2.6. አገልግሎት ፈልገው የሚመጡ የተቋሙ ሰራተኞች የተወሰነውን ክፍያ መክፈል
ይጠበቅባቸዋል ።

ክፍል 7. ልዩ ልዩ ጉዳዮች
7.1.1. በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት በተሻሻለው የመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር
253/2010 መሠረት ይህን መመሪያ የመለወጥ፣ የማሻሻል ወይም በሥራ ላይ
በሚውልበት ጊዜ ማብራሪያ ወይም ትርጉም የመስጠት ኃላፊነት የአብክመ ሲቪል
ሰርቪስ ኮሚሽን ነው።
7.1.2. ይህን መመሪያ በተዛባ መንገድ የሚፈጽም የሚያስፈጽም ማንኛውም የስራ ኃላፊ
አግባብ ባላቸው የፍትሐብሔርና የወንጀል ሕግ ተጠያቂ ይሆናል።
7.1.3. በዚህ መመሪያ አተገባበር ላይ የሚኖር ቅሬታ በስራ ላይ ባለው የቅሬታ አቀራረብ
ስርዓት መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል::
7.1.4. ይህ መመሪያ ከታኅሳስ ወር 2012 ዓ/ም ጀምሮ የጸና ይሆናል።

አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር

192
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የቀበሌ ልማት ሰራተኞች/ ባለሙያዎች/ የጽ/ቤት ኃላፊዎች የዝውውርና ምደባ አፈጻጸም መመሪያ

መመሪያ 10. የተሻሻለው


የቀበሌ ልማት ሰራተኞች/
ባለሙያዎች/ የጽ/ቤት ኃላፊዎች
የዝውውርና ምደባ አፈጻጸም
መመሪያ
ቁጥር 10/2013

ሰኔ 2013 ዓ.ም
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ባህር ዳር፣ ኢትዮጵያ

193
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

መግቢያ
የቀበሌ ግብርና ባለሙያዎች/ሰራተኞች የአርሶ አደሩን ችግር በቅርበት በመረዳት የክልሉን
ብሎም የሀገሪቱን የልማት ፖሊሲ ለማስፈጸም እንዲችሉ ማበረታታት ስለሚገባ፣ ከቀበሌ ወደ
ቀበሌ የባለሙያዎች የዝውውር መመሪያ ተዘጋጅቶ በስራ ላይ ተግባራዊ መደረጉ ጠቀሜታዉ
በመረጋገጡና ባለሙያዎች በስራ ቦታቸዉ ተረጋግተዉ እንዲሰሩ ለማስቻል ።

በክልላችን ውስጥ በስራ ላይ የነበረው የቀበሌ ባለሙያዎች የዝውውር አፈጻጸም መመሪያ


የነበሩበትን የግልጸኝነት ችግርና የሚነሱ አቤቱታዎችን መቀነስ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ የቀበሌ
ግብርና ሰራተኞች/ባለሙያዎች የግብርና ተግባርን የተሳለጠ ማድረግ እንዲችሉ ማነሳሳት፣
ታታሪና ውጤታማ ሁነው ሠራተኞች/የጽ/ቤት ኃላፊዎች እንዲበረታቱ ለማድረግ፤

በተለያዩ ጊዜያት በተደረጉ የመስክ ጉብኝቶች፣ ከዞን ግብርና መምሪያና ከወረዳ ግብርና ጽ/ቤቶች
እንዲሁም ከራሳቸው ከቀበሌግብርና ባለሙያዎች በሚቀርብ ቅሬታ በስራ ላይ የነበረው መመሪያ
ለአፈፃፀም የሚያስቸግር በመሆኑ የወጣውን የቀበሌ ግብርና ባለሙያዎች የሰው ኃይል ስምሪት
መመሪያ መከለስ አስፈልጓል።

በመሆኑም የአፈፃፃም ችግሮችን በመለየት የአብክመ ሲቨል ሰርቪስ ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር
253/2010 አንቀጽ 96 ን/አንቀጽ 2 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህን የተሻሻለው የቀበሌ ግብርና
ባለሙያዎች የዝውውርና ምደባ መመሪያ አዘጋጅቷል ፡

ክፍል 1. ጠቅላላ
1.1. አጭር ርዕስ

ይህ መመሪያ የቀበሌ ልማት ሰራተኞችና ባለሙያዎች /የቀበሌ ሰብል ልማትና ጥበቃ፣ የቀበሌ
የእንስሳት ሀብት ልማት፣ የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ፣ የቀበሌ መስኖ፣ የእንስሳት ጤና
ጥበቃ ባለሙያዎች፤የእንስሳት አዳቃይ ቴክኒሽያኖች ፣ የቀበሌ ኀብረት ስራ አደራጆች እና የቀበሌ
ገጠር መሬት አጠቃቀምና አስተዳደር ሠራተኞች እንዲሁም የቀበሌ ጽ/ቤት ኃላፊዎች የዝውውር
አፈጻጸም መመሪያ ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል።

1.2. ትርጉም

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፡-

194
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የቀበሌ ልማት ሰራተኞች/ ባለሙያዎች/ የጽ/ቤት ኃላፊዎች የዝውውርና ምደባ አፈጻጸም መመሪያ

1.2.1. “የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞችና ባለሙያዎች” ማለት፡- በቀበሌ ተመድበው


እያገለገሉ ያሉ የእንስሳት ሀብት ልማት፣ የሰብል ልማት፣ የተፈጥሮ ሀብት፣ የመስኖ፣
የእንስሳት ህክምና፤የእንስሳት አዳቃይ ቴክኒሻኖች ፣ የቀበሌ ገጠር መሬት አጠቃቀምና
አስተዳደር ሠራተኞች እና ኀብረት ስራ ማኀበራት ባለሙያዎችን ያካተተ ነው።
1.2.2. “የቀበሌ ግብርና ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ” ማለት፡- በቀበሌው ውስጥ የሚያገለግል የቀበሌ
ግብርና ልማት ሰራተኞችንና ባለሙያዎችን የሚያስተባብር፣ የሚደግፍ፣
የሚከታተልና የሚቆጣጠር ማለት ነው።
1.2.3. “አገልግሎት ዘመን” ማለት፡- በግብርና ልማት ጽ/ቤት ከተቀጠረ በኋላ ወይም
ከመቀጠሩ በፊት በመንግሥት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ አፈጻጸም መመሪያ
መሠረት ሊያዝ የሚገባው የስራ ልምድ እና በየትኛውም ደረጃ የሰራበትን የአገልግሎት
ዘመን ያጠቃልላል።
1.2.4. “የጋብቻ ማስረጃ” ማለት፡- በማዘጋጃ ቤት ወይም በወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ወይም
በሃይማኖት ተቋም ወይም በባህላዊ ጋብቻ /የአገር ሽማግሌ/ የሚሰጥ የምስክር
ወረቀት/ውል ማለት ነው።
1.2.5. “ዝውውር” ማለት አንድ የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኛ/ባለሙያ/ጽ/ቤት ኃላፊ
ከሚሰራበት ቀበሌ ወደ ሌላ ቀበሌ፤ ወይም ወደ ሌላ ወረዳ/ዞን ቀበሌ አዛውሮ ማሰራት
ማለት ነው።
1.2.6. “የሕክምና ቦርድ ማስረጃ” ማለት በመንግሥት ሪፈራል ሆስፒታል ደረጃ በሐኪሞች
ሜዲካል ቦርድ ታማሚው ያለበትን የጤና ሁኔታና ምን ሊደረግለት/ሊታገዝ
እንደሚገባ የሚገለጽ የሕክምና ማስረጃ ማለት ነው።
1.2.7. “ምደባ” ማለት የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኛ/ባለሙያ/ጽ/ቤት ኃላፊ በመንግሥት
ወጭ ትምህርቱን አሻሽሎ ሲመለስ፤ከጽ/ቤት ኃላፊነት ሲነሳ፤በጤናና በህይወት
የመኖር የደህንነት ስጋት ችግር ምክንያት መመደብ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ሠራተኛው/ዋ
ካለው/ላት ሙያና ደረጃ አኳያ ታይቶ አገልግሎት የሚሰጡበትን ቦታ ማሳወቅ ወይም
መደልደል ነው።
1.2.8. “የሥራ ቦታ ምድብ ደረጃ” ማለት በአየር ጠባይ ተስማሚነት ደረጃ እና በመሠረተ
ልማት ደረጃ ከወረዳው ርዕሰ ከተማ ያለው ርቀትና በሌሎችም መስፈርቶች ስልጣን
ባለው አካል የተሰጠ የቦታ ደረጃ ማለት ነው።

195
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

1.3. የመመሪያው ተፈጻሚነት ወሰን

1.3.1. ይህ መመሪያ በክልሉ ውስጥ ተመደበው በሚሰሩ የቀበሌ ግብርና ልማት ጣቢያ
ሰራተኞች/ባለሙያዎችና ጽ/ቤት ኃላፊዎች በሙሉ ተፈጻሚ ይሆናል።

ክፍል 2. የቀበሌ ግብርና ልማት ባለሙያዎች/ሰራተኞች ና የቀበሌ


ጽ/ቤት ኃላፊዎች ዝውውር አፈጻጸም
2.1. ዝውውር ከመፈፀሙ በፊት መሟላት ያለባቸው ቅድመ ሁኔታዎች፤

2.1.1. በየዓመቱ የሚደረገው ዝውውር ክፍት በሆኑ ቀበሌዎችና ፍላጐትን መሠረት ያደረገና
በውድድር የሚፈጸም ሲሆን አንድ የቀበሌ ግብርና ሰራተኛ /ባለሙያ/ ጽ/ቤት ኃላፊ
ከቀበሌ ቀበሌ ለመዛወር በተመደበበት ቀበሌ ሁለት ዓመት ማገልገል ይጠበቅበታል።
2.1.2. የቀበሌ ባለሙያዎች ዝውውር ከተጠናቀቀ በኋላ አንድ የቀበሌ ባለሙያ አዲስ ተቀጥሮ
ወይም በዝውውር ከሌላ ወረዳ ከመጣ ፤በመንግሥት ወጭ ትምህርቱን አሻሽሎ
ሲመለስ፤ከጽ/ቤት ኃላፊነት ሲነሳ፤በጤናና በህይወት የመኖር የደህንነት ስጋት ችግር
ምክንያት መመደብ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በወረዳው ውስጥ ባሉት ክፍት ቀበሌዎች
በጊዜያዊነት ተመድቦ እንዲሰራ ይደረጋል። ሆኖም ግን ከጊዜ በኋላ የቦታ ክፍተት
ከተፈጠረ በጊዜያዊነት ተመድቦ የነበረውን ወደ ሚመጥነው ቀበሌ ወይም ቦታ
ለመመደብ የግድ 2/ሁለት/ ዓመት እንዲያገለግል አይጠበቅም።
2.1.3. የዝውውር ማስታወቂያ ለሁሉም የቀበሌ ሰራተኞች/ባለሙያዎች በሚያመች መንገድ
እንዲለጠፍ/እንዲደርስ/ እና የቀበሌ ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች
የዝውውር መጠየቂያ ፎርሙን በመሙላት ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት
7/ሰባት/ ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የሚፈልጓቸውን ሦስት ቀበሌዎች ከ1ኛ እስከ
3ኛ ደረጃ በመዘርዘር ለዚሁ ዓላማ በተዘጋጀው የመጠየቂያ ፎርም ሞልተው በወረዳ
ግብርና ጽ/ቤት በኩል እንዲቀርብ ይደረጋል። ሆኖም ግን አንድ ባለሙያ የዝውውር
ፍላጎቱን በደረጃ ዘርዝሮ ካቀረባቸው ቀበሌዎች ውስጥ በውጤቱ ምክንያት ማግኘት
ባይችል፣ በቋሚነት ተመድቦበት በነበረው ቀበሌ እንዲቀጥል ይደረጋል።
2.1.4. አንድ የቀበሌ ባለሙያ ካለበት ቀበሌ መዛወር ካልፈለገ ይህንኑ ሀሳቡን ዝውውሩ
ከመሰራቱ በፊት በጽሑፍ ማመልከቻ ለጽ/ቤቱ ሊያሳውቅ ይችላል።

196
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የቀበሌ ልማት ሰራተኞች/ ባለሙያዎች/ የጽ/ቤት ኃላፊዎች የዝውውርና ምደባ አፈጻጸም መመሪያ

2.1.5. የቀበሌ ግብርና ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ሀላፊዎች ዝውውር ከተጠናቀቀ በኋላ


እስከ 2 ወር ባለው ጊዜ በተለያየ ምክንያት ቀበሌወች ክፍት ሲሆኑ የባለሙያወች
ፍቃደኝነት እየተረጋገጠ መደበኛ ዝውውሩ በተሰራበት ውጤት ቅደም ተከተል መሰረት
ማዛወርና ማሸጋሸግ ይቻላል።
2.1.6. ለቀበሌዎች የተሰጠውን ደረጃ ሁሉም የቀበሌ ግብርና ሰራተኞች፤ ባለሙያዎችና
ጽ/ቤት ኃላፊዎች እንዲያወቁት እና በተመደቡበት ቀበሌ በመስራታቸው የሚሰጣቸው
ነጥብ ስንት እንደሆነ በቅድሚያ ማወቃቸውን የማረጋገጥ ስራ ይሰራል።
2.1.7. ህጋዊ የጋብቻ ማስረጃ ያላቸው ባለሙያዎች ዝውውር ከመሰራቱ በያንስ ከ6 ወር
በፊት ሰነዱ ከተዘዋሪው/ከተዛዋሪዋ የግል ማህደራቸው መያያዝ አለበት።
2.1.8. በየወረዳው ያሉ ቀበሌዎች ባላቸው የሥራ አመችነት፣ የገጠር መሠረተ ልማት
መስፋፋት፣ የአየር ንብረት ሁኔታንና የስራ ቦታ ቅርበት መሰረት በማድረግ ቀበሌዎች
በተሰጣቸው ደረጃ ቅደም ተከተል በዝውውሩ ያሸነፈ ሰራተኛ/ባለሙያ/ ጽ/ቤት ኃላፊ
እንዲመደብ ይደረጋል።

2.2. የዝውውር ማወዳደሪያ መስፈርቶች

ሀ. የስራ አፈጻጸም ውጤት 50%

ለ. የአገልግሎት ዘመን 25%

ሐ. የጋብቻ ሁኔታ 5%

መ. የማኀደር ጥራት 5%

ሠ. ለስራ ቦታ 15%

ረ. ለሴቶች 3

ሰ. ልዩ ድጋፍ ለሚፈልጉ ሴት አካል ጉዳተኞች 5

ሸ. ልዩ ድጋፍ ለሚፈልጉ ወንድ አካል ጉዳተኞች 4

2.2.1. ዝውውሩ ከመታየቱ በፊት ባሉት ሁለት ተከታታይ ዓመታት የመጨረሻ የዕቅድ
አፈጻጸም መገምገሚያ ወቅት የተሞላ የ4 ተከታታይ ጊዜ የስራ አፈጻጸም ምዘና
አማካይ ውጤት 50% የሚያዝ ሆኖ /የተገኘው ውጤት በ0.5 እየተባዛ ይያዛል።

197
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ለአብነት በስራ አፈጻጸም ውጤት ከፍተኛ ሆኖ አማካይ ውጤቱ 80 ቢሆን 80 ሲባዛ


በ0.5 = 40 ይሆናል።ሆኖም ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ማለትም በህመም፤
በወሊድ፤በእስራት፤በትምህርት፤ከኃላፊነት በመነሳት በእነዚህ ደረጃ ሊወሰዱ በሚችሉ
ምክንያቶች ውጤት ያልተሞላለቸው የቀበሌ ግብርና ሰራተኞች፤ ባለሙያዎችና
ጽ/ቤት ኃላፊዎች ቀደም ሲል ተሞልቶ ማህደራቸው ላይ በተያያዘው ተከታታይ
የሁለት ጊዜ ስራ አፈጻጸም ውጤት መሰረት እንዲወዳደሩ ይደረጋል።
2.2.2. የአገልግሎት ዘመን ከ25 የሚያዝ ሆኖ 25 ዓመት እና በላይ አገልግሎት ያላቸው
ከሆነ 25 ነጥብ የሚያገኝ ይሆናል። ሆኖም ከ25 ዓመት በታች አገልግሎት ያላቸው
የቀበሌ ሰራተኞች፤ባለሙያዎችና ጽ/ቤት ኃላፊዎች ተወዳዳሪ ሆነው ሲቀርቡ በዚሁ
ስሌት ውጤቱ ተሰልቶ ይሰጣቸዋል። /ለምሣሌ 12 ዓመት ያገለገለ/ለች 12 ሲባዛ በ25
ሲካፈል 25 =12 ይሆናል ማለት ነው።
2.2.3. ለትዳር የሚሰጥ ነጥብ 5% ይሆናል።
2.2.4. የቀበሌዎች ለኑሮ ተስማሚነት ደረጃ 15 የሚይዝ ሆኖ ቀበሌዎችን በ3 ምድብ ወይም
ደረጃ በመክፈል ማለትም በከፍተኛ ደረጃ ለኑሮ አስቸጋሪ፣ በመካከለኛ ደረጃ ለኑሮ
አስቸጋሪና በዝቅተኛ ደረጃ ለኑሮ አስቸጋሪ በሚል በየአራት ዓመት የወረዳው ሲቪል
ሰርቪስ እና የግብርና ጽቤት በጋራ የገጠር መሠረተ ልማት መስፋፋት እና የአየር
ንብረት ሁኔታ አስቸጋሪነትና ቀበሌው ከወረዳው ርዕሰ ከተማ ያለው ርቀት ግምት
ውስጥ በማስገባት ደረጃ በማዘጋጀት ለወረዳ አስተዳደር ም/ቤት በማቅረብ ደረጃው
እየተወሰነ ከዚህ በታች በተዘረዘረው መሰረትለደረጃ ነጥብ ይሰጣል።

ሀ. በከፍተኛ ደረጃ ለኑሮ አስቸጋሪ ናቸው ተብለው ለተፈረጁ ቀበሌዎች 15%

ለ. በመካከለኛ ደረጃ ለኑሮ አስቸጋሪ ናቸው ተብለው ለተፈረጁ ቀበሌዎች 10%

ሐ. ለኑሮ የተሻለ ደረጃ ናቸው ተብለው ለተፈረጁ ቀበሌዎች 5%

2.2.5. የማኀደር ጥራት 5 የሚያዝ ሆኖ ከዚህ በታች በተቀመጠው ሠንጠረዥ መሠረት


የሚያዝ ይሆናል።

198
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የቀበሌ ልማት ሰራተኞች/ ባለሙያዎች/ የጽ/ቤት ኃላፊዎች የዝውውርና ምደባ አፈጻጸም መመሪያ

የሚቀነስ የሚሰጥ
ተ.ቁ የተወሰደው የዲስፕሊን እርምጃ
ነጥብ ነጥብ
እስከ 2 ዓመት ለሚደርስ ጊዜ ከደረጃና
1 5 0
ደመወዝ ዝቅ ማድረግ
እስከ ሦስት ወር ደመወዝ የሚደርስ
2 4 1
የደመወዝ ቅጣት
እስከ አስራ አምስት ቀን የሚደርስ
3 3 2
የደመወዝ ቅጣት
4 የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ቅጣት 2 3
የቃል ማስጠንቀቂያ በጽሑፍ
5 1 4
ከተቀመጠ
6 ምንም የቅጣት ሪከርድ የሌለበት 0 5
2.2.6. ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው የዝውውር ተወዳዳሪዎች እኩል ውጤት ካስመዘገቡ
በመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 2.7.2.3 መሰረት
ውጤታቸው እንዲለይ ይደረጋል።

2.3. ዝውውሩ የሚፈፀምባቸው የአስተዳደር እርከኖች/ደረጃዎች

ሀ. ከቀበሌ ወደ ቀበሌ

ለ. ከወረዳ ወደ ወረዳ

ሐ. ከዞን ወደ ዞን ናቸው። ሆኖም ከወረዳ ወደ ወረዳ እና ከዞን ወደ ዞን ሲባል ወደ ጽ/ቤት


ሳይሆን ወደ ቀበሌ የሚፈፀም ይሆናል።

2.4. የዝውውር ዓይነቶች

2.4.1. መደበኛ ዝውውር

አዲስ ምሩቃን ወደ ግብርና ተቋም ከመቀላቀላቸው በፊት፣ ነባር የቀበሌ ግብርና ባለሙያዎች
በውድድር ከነበሩበት ቀበሌ፣ ወረዳ፣ ዞን ወደ ሌላ ቀበሌ፣ ወረዳ፣ ዞን ተዘዋውረው እንዲሰሩ
የሚደረግበት ሥርዓት የተዘረጋ ሲሆን ዝውውሩ በሚከተለው መንገድ እንዲፈጸም ይደረጋል።

2.4.1.1. ለሚደረገው መደበኛ ዝውውር የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት


ኃላፊዎች በሚሰራበት ቦታ ሁለት ዓመትና ከዚያ በላይ ያገለገለ ከሆነ በወቅቱ
ሞልተው በሚልኩት የዝውውር ፎርም መሠረት ይወዳደራሉ።

199
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

2.4.1.2. ከዞን - ዞን፤ከወረዳ ወረዳ የተዛውሩ የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች /ባለሙያዎች
/ጽ/ቤት ኃላፊዎች በተዛወሩበት ዞን/ወረዳ ውስጥ በዚያው ዞን/ወረዳ ውስጥ ካሉና
ዝውውር ከሞሉ የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች ጋር
እኩል የመወዳደር መብት ያላቸው ሲሆን ተወዳድረው በተመደቡበት ቦታ የመሰማራት
ግዴታ አለባቸው።
2.4.1.3. ህጋዊ የጋብቻ ማስረጃ የሚያቀርቡት ባለትዳሮች ዝውውር የሚጠይቁት አንድ ላይ
ለመኖር ወይም ለመቀራረብ ሊሆን ይችላል ።
2.4.1.4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2.4.1.3 የተደነገገው ቢኖርም፣ አንድ የቀበሌ ግብርና
ሰራተኛ/ባለሙያ/ጽቤት ኃላፊ የዝውውር ጥያቄ ፎርም ሲሞላ ወይም ስትሞላ ለትዳር
የተሰጠውን ነጥብ ማግኘት የሚችሉት የጋብቻ ማስረጃ በሠራተኛው/ዋ/ የግል ማህደር
ላይ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ቢያንስ ከስድስት ወርና በፊት የተያያዘ መሆን
አለበት።
2.4.1.5. የትዳር አጋሩ/ሯ/ የመንግስት ሠራተኛ ቢሆኑም ባይሆኑም የጋብቻ ማስረጃው ከላይ
በአንቀጽ 2.4.1.4 መሠረት የተያያዘና የመንግሥት ሠራተኛ ከሆኑ ከሚሰሩበት
መ/ቤት የመንግስት ሠራተኛ ካልሆኑ ደግሞ ከሚኖሩበት ቀበሌ የኗሪነት ማረጋገጫ
ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፤ ይህም ከሌሎች ሠነዶች ጋር ወደ አወዳዳሪ ተቋም መላክ
አለበት።
2.4.1.6. ባለሙያው/ዋ/ ለመዛወር ሲጠይቅ ወይም ስትጠይቅ፣ የባልና ሚስት አገልግሎት
ተደምሮ ሲካፈል በሚኖረው አማካይ የአገልግሎት ዘመን ተይዞ እንዲወዳደር ወይም
እንድትወዳደር ይደረጋል። ሆኖም የራሱ/ሷ/ የአገልግሎት ዘመን ከአማካይ ውጤቱ
የተሻለ ከሆነ በቀጥታ ይኸው የግል የአገልግሎት ዘመን ለውድድሩ እንዲያዝ
ይደረጋል።
2.4.1.7. ባለሙያው/ዋ/ በዝውውር መጠየቂያ ቅጽ ላይ መረጃውን በትክክል መሙላት
ይጠበቅበታል/ይጠበቅባታል፣ መረጃውን ሳይሞሉ ቀርተው ዝውውሩ በተናጠል ከታየ
በኋላ የሚቀርብ የዝውውር ጥያቄ ተቀባይነት አይኖረውም።

2.4.2. በማህበራዊ እና በጤና ችግር ምክንያት የሚፈፀም ዝውውር

2.4.2.1. የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/ባለሙያዎች/የጽ/ቤት ሀላፊዎች ከሚሰሩበት ቦታ


የጤና መታወክ ችግር ሲያጋጥማቸውና ባሉበት ቦታ የሕክምና አገልግሎት ማግኘት

200
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የቀበሌ ልማት ሰራተኞች/ ባለሙያዎች/ የጽ/ቤት ኃላፊዎች የዝውውርና ምደባ አፈጻጸም መመሪያ

መስራት እንደማይችሉ ከሪፊራል ሆስፒታሎች በሐኪሞች ቦርድ የተረጋገጠ ማስረጃ


ማቅረብ ከቻሉ ሕክምና ሊያገኙ በሚችሉበት የጤና ተቋም አቅራቢያ ባለው ክፍት
የስራ ቦታ ያለ ውድድር የቆይታ ጊዜውን ሳይጠብቁ ዝውውሩ ይፈቀድላቸዋል። ሆኖም
የጤና ችግራቸው እስካልተፈታ ድረስ ለአንድ ጊዜ ተጠቅማችሁበታል በሚል ለሌላ
ዝውወር አይከለከሉም ። ሆኖም የጤና ችግራቸው እስካልተፈታና የሕክምና ቦርድ
ማስረጃው በየሁለት ዓመቱ እስከታደሰ ድረስ በማስረጃው ሊጠቀሙበት ይችላሉ።
2.4.2.2. በማህበራዊ ችግር ምክንያት የሕግ ከለላ የሚያስፈልጋቸው ሰራተኞች/ ባለሙያዎች
/ጽ/ቤት ኃላፊዎች ካሉ ከሚመለከታቸው የወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት፤ ከአስተዳደር ጽ/ቤት፤
ሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት በጋራ በመሆን ህጋዊ ማስረጃ ካቀረቡ የመደበኛ ዝውውር
ጊዜውን ሳይጠብቅ ሲሰሩበት በነበረው ተመሣሣይ ክፍት የስራ ቦታ ደረጃ ከተገኘ
እንዲዛወሩ ይደረጋል።

2.4.3. የእርስ በእርስ ዝውውር፤

2.4.3.1. የቀበሌ ግብርና ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች የእርስ በእርስ ዝውውር


ማድረግ ከፈለጉ የዝውውር ጊዜ ሳይጠብቅ ዝውውሩ ሊፈቀድላቸው ይችላል።
2.4.3.2. የዝውውሩ ሁኔታ ከወረዳ ወደ ወረዳ ወይም ከዞን ወደ ሌላ ዞን ከሆነ በሁለቱ
ወረዳዎች ግብርና ጽ/ቤቶች ስምምነታቸውን ሲገልፁ በሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤቶች ወይም
ሁለቱ ዞኖች ግብርና መምሪያዎች ስምምነታቸውን ሲገልፁ በሲቪል ሰርቪስ መምሪያ
የሚፈፀም ይሆናል።
2.4.3.3. የእርስ በእርስ ዝውውር በሚካሄድበት ወቅት በወረዳው ውስጥ ባሉ ቀበሌዎች
የሚደረግ ዝውውር ከሆነ የስራ ደረጃ እና ደመወዝ ልዩነት ቢኖረውም ተመሳሳይ
ሙያ ያላቸው ከሆነ ዝውውሩ እንዲፈጸም ይደረጋል። ከወረዳ ወደ ወረዳ እና ከዞን
ወደ ዞን የሚደረግ ዝውውር ከሆነ ግን ተመሳሳይ ደረጃ ፣ ሙያ እና ደሞዝ ያላቸው
መሆኑን በማረጋገጥ ዝውውሩ ይፈጸማል። ሆኖም ደረጃቸውና ሙያቸው ተመሣሣይ
ሆኖ የአንድ ደረጃ ወይም ሦስት እርከን የደመወዝ ልዩነት ቢኖርም ላኪና ተቀባይ
መ/ቤቶች ከተስማሙ ዝውውሩን ማከናወን ይቻላል።

201
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ክፍል 3. ምደባና የተቋማት ተግባርና ኃላፊነት


3.1. ምደባ

3.1.1. የአዲስ ምሩቃን የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች ምደባ


ከመከናወኑ በፊት የነባር ባለሙያዎች ዝውውር መጠናቀቅ ይኖርበታል።
3.1.2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /3.1.1/ የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ የመደበኛው
ዝውውር ከመስራቱ በፊት በሙያ ማሻሻያም ይሁን በመደበኛ ስልጠና የተመረቁ
የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች ከመጡ በጊዜያዊነት
መድቦ በማሰራት የመደበኛው ዝውውር በሚሰራበት ጊዜ በማወዳደሪያ መስፈርቶች
መሠረት በሚመጥናቸው ቀበሌ ቋሚ ምደባ ይሰጣቸዋል።
3.1.3. ነባር የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች ትምህርታቸውን
አሻሽለው ሲመለሱ ምደባ የሚሰጣቸው ባለው ክፍት ቦታ በጊዜያዊነት ሆኖ
የሚመደቡትም አገልግሎታቸውን መሠረት በማድረግ ይሆናል።
3.1.4. ከላይ በአንቀጽ 3.1.3 የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ አዲስ ተመርቀው የሚመጡ
የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች ምደባ ባለው ክፍት
ቦታ በጊዜያዊነት ሆኖ ከአንድ በላይ ከሆኑ የሚመደቡትም በዕጣ ይሆናል።

3.2. የተቋማት ተግባርና ኃላፊነት

3.2.1. የግብርና፣ የገጠር መሬት እና የህብረት ስራ ቢሮ (ኤጀንሲ) ተግባርና ኃላፊነት

3.2.1.1. ከዞን ሲቪል ሰርቪስ መምሪያ የሚመጣውን የተጠቃለለ መረጃ መሠረት በማድረግ
ከዞን ወደ ዞን መዛወር የሚፈልጉ የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/ ባለሙያዎች
/ጽ/ቤት ኃላፊዎች ዝውውር ይሰራል።
3.2.1.2. በስሩ ያሉ ተጠሪ ተቋማት የሚያስተዳድሯቸዉን የቀበሌ ሰራተኞች/ባለሙያዎችን
መረጃ በማሰባሰብ በየደረጃዉ ዝዉዉር እንዲያካሂዱ ያስተባብራል።
3.2.1.3. ከሲቭል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በጋራ በመሆን ለዞን ሲቪል ሰርቪስ መምሪያና እና
ግብርና ፣ የገጠር መሬት እና የህብረት ስራ መምሪያዎች በመመሪያው ላይ ግልጽነት
ይፈጥራል።
3.2.1.4. ሥራውን የሚከታተል ባለሙያ/Focal Person/ ይመድባል።

202
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የቀበሌ ልማት ሰራተኞች/ ባለሙያዎች/ የጽ/ቤት ኃላፊዎች የዝውውርና ምደባ አፈጻጸም መመሪያ

3.2.1.5. ዝዉዉሩን በክልሉ ግብርና ቢሮ የሰ/ኃ/አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የሚከናወን ሲሆን


ከዞን ዞን የተዛወሩ ሰራተኞች በተዛወሩበት ዞን በደብዳቤ ያሳውቃል።
3.2.2. የዞን ሲቪል ሰርቪስ መምሪያ ተግባርና ኃላፊነት

3.2.2.1. በመንግሥት ድጋፍ ትምህርታቸውን አጠናቀው የሚመጡ የቀበሌ ግብርና ልማት


ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች ወደ መጡበት ወረዳ እንዲመደቡ ያደርጋል።
3.2.2.2. በተቀመጠው የጊዜ ሠሌዳ መሠረት የመደበኛ ዝውውር ፎርም በተቋማቸው በወቅቱ
ተሞልቶ ለወረዳ ሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤቶች መድረሱን ያረጋግጣል።
3.2.2.3. ከወረዳ ወረዳ መዛወር የሚፈልጉ የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/
ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች የዝውውር ፎርም በወቅቱ ተሞልቶ እንዲላክለት
በማድረግ እና ትክክለኛነቱን በማረጋገጥ ከዞን ግብርና መምሪያ ጋር በመሆን
ዝውውሩን በመስራት የዞን ግብርና መምሪያ እንዲፀድቅ ያደርጋል።
3.2.2.4. በተቀመጠው የማወዳደሪያ መስፈርት መሠረት በመደበኛ ዝውውር ጊዜ ከዞን ወደ
ዞን የተዛወሩ ተወዳዳሪዎች ዝርዝር ለተወዳዳሪዎች ውጤቱን ይፋ ያደርጋል።

3.2.3. የዞን ግብርና፣ የገጠር መሬትና የህብረት ስራ መምሪያ ተግባርና ኃላፊነት

3.2.3.1. ከዞን ሲቪል ሰርቪስ መምሪያ የሚፈለግ መረጃ ሲኖር መረጃውን ተቀብሎ ለግብርና፣
የገጠር መሬት ቢሮ እና የህብረት ስራ ኤጀንሲ ያስተላልፋል።
3.2.3.2. ከወረዳ ወረዳ መዛወር የሚፈልጉ የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/
ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች የዝውውር ፎርም በወቅቱ መረጃው ተሞልቶ በወረዳ
ግብርና፣ የገጠር መሬት እና የህብረት ስራ ጽ/ቤት በኩል እንዲላክለት በማድረግ እና
ትክክለኛነቱን በማረጋገጥ ከሲቪል ሰርቪስ መምሪያ ጋር በመሆን ዝውውሩን ይሰራል።
3.2.3.3. በስሩ ያሉ ተጠሪ ተቋማት የሚያስተዳድሯቸዉን የቀበሌ ሰራተኞች/ባለሙያዎችን
መረጃ በማሰባሰብ ዝዉዉር እንዲያካሂዱ ያስተባብራል።
3.2.3.4. በተቀመጠው የማወዳዳሪያ መስፈርት መሠረት የተወዳዳሪዎች ውጤቱን ይፋ
ያደርጋል።
3.2.3.5. ስራውን የሚከታተል ባለሙያ /focal person/ ይመደባል።
3.2.3.6. በሲቪል ሰርቪስ መምሪያ ተሰርቶ የሚቀርብለትን ዝውውር፣ የግብርና፣ የገጠር መሬት
እና የህብረት ስራ መምሪያ ኃላፊ ወይም ምክትል ኃላፊው ወይም ተወካይ ዝውውሩን
ያጸድቃል።

203
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.2.4. የወረዳ ሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት

3.2.4.1. በወረዳው ተመልምለው የሰለጠኑና ትምህርታቸውን አጠናቀው የሚመጡ የቀበሌ


ግብርና ልማት ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎችን የምደባ ተግባር
ያከናውናል።
3.2.4.2. በመረጃ መዛባት ቅሬታ የደረሰው የወረዳው ሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት ቅሬታውን በአግባቡ
ተመልክቶና የቀረበውን የዝውውር መጠየቂያ ፎርም በማገናዘብ ያለቀለትን ዝርዝር
የዝውውር ውጤት ከዝርዝር መግለጫ ጋር በ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ
አጠናቆ ውጤቱን ግልጽ በሆነ ቦታ ይለጥፋል።
3.2.4.3. የዝውውር ውጤት ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ
ለእያንዳንዳቸው የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች
ዝውውሩ በደብዳቤ እንዲደርስ ማድረግ ይኖርበታል።
3.2.4.4. በወረዳ ግብርና፣ የገጠር መሬት እና የህብረት ስራ ጽ/ቤት ከቀበሌ ቀበሌ ለመዛወር
የዝውውር ፎርም የሞሉ የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት
ኃላፊዎች የዝውውር ፎርም መረጃ ተሞልቶ እንዲላክለት በማድረግ እና ትክክለኛነቱን
በማረጋገጥ ከግብርና ጽ/ቤት ጋር በመሆን ዝውውሩን ይሰራል።

3.2.5. ወረዳ ግብርና፣ የገጠር መሬት እና የህብረት ስራ ጽ/ቤት ተግባርና ኃላፊነት

3.2.5.1. ከቀበሌ ቀበሌ መዛወር የሚፈልጉ የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/


ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች የዝውውር ፎርም በወቅቱ በማስሞላትና መረጃውን
በማጠቃለል ለወረዳ ሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት ይልካል።
3.2.5.2. በስሩ ያሉ ተጠሪ ተቋማት የሚያስተዳድሯቸዉን የቀበሌ ሰራተኞች/ባለሙያዎችን
መረጃ በማሰባሰብ በወቅቱ ዝዉዉር እንዲያካሂዱ ያስተባብራል።
3.2.5.3. ከሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት ጋር አብሮ ዝውውሩን የሚሰራ አንድ ሠራተኛ ይወክላል።
3.2.5.4. የዝውውር ደብዳቤ የደረሳቸው ሁሉም የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/
ባለሙያዎች/የጽ/ቤት ኃላፊዎች ደብዳቤው በደረሳቸው በ1ዐ/አስር/ የስራ ቀናት ውስጥ
በእጃቸው ያሉ ዝርዝር መረጃዎችን ወይም የተሰሩ ስራዎችን፣ ፋይሎችንና
ንብረቶችን ለቀበሌው ጽ/ቤት ርክክብ በመፈፀም አዲስ ወደ ተመደበበት/ችበት/ ቀበሌ
በመሄድ ሥራ እንዲጀምሩ ክትትል ያደርጋል።

204
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የቀበሌ ልማት ሰራተኞች/ ባለሙያዎች/ የጽ/ቤት ኃላፊዎች የዝውውርና ምደባ አፈጻጸም መመሪያ

3.2.5.5. በሲቪል ሰርቪስ ተሰርቶ የሚቀርብለትን ዝውውር የግብርና፣ የገጠር መሬት እና


የህብረት ስራ ጽ/ቤት ኃላፊው ወይም ምክትል ኃላፊው ወይም ተወካይ ለየተቋማቸው
የተሰራውን ዝውውር ያጸድቃሉ።
3.2.5.6. ዝውውር የተሰራላቸው የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት
ኃላፊዎች የዝውውር ደብዳቤ እንዲደርሳቸውና የርክክብ ስርዓቱ በአግባቡ መፈጸሙን
በሁሉም ቀበሌ ተገኝተው ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል።

3.2.6. የቀበሌ ግብርና ጽ/ቤት ተግባርና ኃላፊነት

3.2.6.1. የዝውውር ፎርም በሚሞላበት የጊዜ ገደብ ውስጥ በወቅቱ በትክክል ሞልቶ ማቅረብ።
3.2.6.2. ዝውውሩ ከመሰራቱ በፊት የመረጃ ስህተት ያለበት ከሆነ በ10 የስራ ቀናት ውስጥ
በማመልከቻ ቅሬታቸውን ለሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት ማቅረብ።
3.2.6.3. የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች፤ባለሙያዎችና የጽ/ቤት ኃላፊዎች የዝውውር
ደብዳቤ ከደረሳቸው በኃላ ዝውውሩን መሰረዝ እንደማይቻል ማሳወቅ።

3.3. የዝውውር ወቅትና አፈጻጸም


3.3.1. በሁሉም የዝውውር እርከን ደረጃዎች ከቀበሌ ቀበሌ፣ ከወረዳ ወረዳና ከዞን ዞን
የዝውውር ፎርም የሚሞለበት ጊዜ ከነሀሴ 25 እስከ ከጳጉሜ 5 ባሉት ቀናት ይሆናል።
3.3.2. በክልል ደረጃ ከዞን ዞን ዝውውር የሚሰራበት ጊዜ ከመስከረም 6 እስከ 16 ፣ በዞን
ደረጃ ከወረዳ ወረዳ ዝውውር የሚሰራበት ጊዜ ከመስከረም 25 እስከ 3ዐ እንዲሁም
በወረዳ ደረጃ ከቀበሌ ቀበሌ ዝውውር የሚሰራበት ጊዜ ከጥቅምት 5 እስከ 15
ይሆናል።
3.3.3. አንድ ዝውውር ጠያቂ ዝውውር ተሰርቶ ከማለቁ በፊት የዝውውር ጥያቄውን ከጻጉሜ
5 በፊት መሰረዝ ይችላል።
3.3.4. አንድ ጊዜ ተሞልቶ የቀረበ የዝውውር ጥያቄ የሚያገለግለው ለአንድ ጊዜ ብቻ ነው።
3.3.5. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.3.4 ከተቀመጠው ጊዜ ውጭ የተከናወነ ዝውውር በህግ
ተቀባይነት የለውም።
3.3.6. ከአንድ ወረዳ ወደ ሌላ ወረዳ እና ከዞን ወደ ዞን ለሚካሄድ ዝውውር በመደበኛው
የግብርና ልማት ሰራተኞች፤ባለሙያዎችና ጽ/ቤት ኃላፊዎች የዝውውር አፈጻጸም
መመሪያ መሠረት ፎርም እየሞሉ የሚስተናገዱ ይሆናል።

205
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.4. ተጠያቂነት
3.4.1. ለቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች የዝውውር ቅጽ
መሙያ ጊዜን የተቋማት ኃላፊዎች የማሳወቅ ግዴታ አለባቸው። የቀበሌ ግብርና
ልማት ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች ሳያውቁት የዝውውር ጊዜው
ቢያልፍባቸው በየደረጃው ያሉ የግብርና ተቋማት ኃላፊዎች ወይም ተወካዮች ተጠያቂ
ይሆናሉ።
3.4.2. ማንኛውም የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኛ/ባለሙያ/ጽ/ቤት ኃላፊ ሕጋዊ ባልሆነ
ወይም በተጭበረበረ /የሐሰት/ ማስረጃ ጋብቻ እንዲፈፀም ቢያደርግ ወይም የሕክምና
ማስረጃ ወይም በሌላ ምክንያት እንዲዛወር/እንድትዛወር ያደረገ ወይም ያቀረበ መሆኑ
ሲረጋገጥ በዲስፕሊን ስነ-ሥርዓት አፈጻጸም መመሪያ መሠረት ይጠየቃል። ሆኖም
ጉዳዩ በሕግ የሚያስጠይቅ ሆኖ ከተገኘ አግባብ ባለው የወንጀል ሕግ ይጠየቃል።
የተፈፀመው ዝውውርም ይሰረዛል።
3.4.3. ማስረጃ ሳያቀርብ እንደቀረበ አድርጎ ዝውውር የፈፀመ ወይም ያስፈፀመ ባለሙያ
ወይም የስራ ኃላፊ በዲስፕሊን አፈጻጸም መመሪያ መሠረት ይጠየቃል።
የተፈፀመውም ስምሪት ይሰረዛል።
3.4.4. ይህን የዝውውር መመሪያ በተዛባ መልኩ ወይም ያለአግባብ የሚፈጽም የሚያስፈጽም
አካል ወይም ኃላፊ አግባብ ባለው ሕግ ተጠያቂ ይሆናል።
3.4.5. በየደረጃው ተሞልቶ ለሚመለከታቸው አካላት በሚላከው የቀበሌ ግብርና ልማት
ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች የግል መረጃ ላይ አላግባብ ተሞልቶ
ለሚፈፀመው ችግር መረጃውን የሞላው ባለሙያ ወይም ኃላፊ ተጠያቂ ይሆናል።

3.5. ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
3.5.1. በዚህ መመሪያ ያልተሸፈኑ ሌሎች የዝውውር ጉዳዮች በመንግስት ሠራተኞች አዋጅ
253/2010 እና ደንብ ቁጥር 75/2003 እና በምልመላ መረጣ መመሪያ መሠረት
ተፈጻሚ ይሆናል።
3.5.2. በማንኛውም ደረጃ ዝውውር የተሰራለት የቀበሌ ግብርና ልማት
ሰራተኛ/ባለሙያ/ጽ/ቤት ኃላፊ በመንግስት እውቅና በመደበኛ ትምህርት በክረምት
ተከታታይ ትምህርት /ኮርስ/ ወይም የርቀት ትምህርት ፕሮግራም ወይም ተመሣሣይ

206
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሻሻለው የቀበሌ ልማት ሰራተኞች/ ባለሙያዎች/ የጽ/ቤት ኃላፊዎች የዝውውርና ምደባ አፈጻጸም መመሪያ

ስልጠና በመጀመራቸው ምክንያት ወደ ተዛወሩበት ቦታ እንዳይሄዱ ሊከለከሉ


አይችሉም።
3.5.3. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.5.3 የተለገፀው እንደተጠበቀ ሆኖ በሥልጠና ላይ ያሉ የቀበሌ
ግብርና ልማት ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች ወደ ተዛወሩበት ቀበሌ፣
ወረዳና ዞን በሥልጠና ላይ መሆናቸውና ውል የገቡበትን ሠነድ ወይም ሥልጠናውን
ያጠናቀቁ ከሆነም በገቡት የሥልጠና መመሪያ ውል መሠረት ምን ያህል ጊዜ
እንደቀራቸው በክሊራንሳቸው ላይ ሊገለጽ ይገባል።
3.5.4. በየትኛውም ደረጃ ተሞልቶ የተላከ የዝውውር ጥያቄ የሚያገለግለው ለአንድ ጊዜ ብቻ
ነው።
3.5.5. የቀበሌ ግብርና ልማት ሰራተኞች/ባለሙያዎች/ጽ/ቤት ኃላፊዎች የስምሪት መመሪያ
ሳይካተት ቀርቶ ስምሪቱን ለመፈፀም አስቸጋሪ ሁኔታ ሲያጋጥም ሲቪል ሰርቪስ
ኮሚሽን ባወጣው መመሪያ መሠረት ተግባራዊ ይደረጋል።
3.5.6. ዝርዝር የዝውውር መረጃ የደረሰው የቀበሌ ባለሙያ ዝርዝሩን አይቶ፣ የመረጃ መዛባት
ተከስቶ ከሆነ መረጃው ከደረሰው ቀን ጀምሮ ባሉት አምስት ተከታታይ የስራ ቀናት
ውስጥ በማመልከቻ የማስተካከያ ጥያቄ ማቅረብ አለበት። ሆኖም ግን በተሰጠው የጊዜ
ገደብ ውስጥ የማስተካከያ ጥያቄ ካልቀረበ የመረጃውን ትክክለኛነት እንዳመነበት
ተቆጥሮ መረጃው ለዝውውር አገልግሎት ይውላል።
3.5.7. ከዚህ በፊት በቁጥር ሲሰቪ-3/ጠጉ-3/08 በቀን 09/11/2011 ዓ.ም በሲቪል ሰርቪስ
ኮሚሽን በኩል የተላለፈው የቀበሌ ገጠር መሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም
ባለሙያዎች የዝውውር መመሪያ በዚህ ተተክቷል።

3.6. የቅሬታ አቀራረብ


3.6.1. በማንኛውም የስምሪት አፈጻጸም ቅሬታ ያለው የቀበሌ ግብርና ልማት
ሰራተኛ/ባለሙያ/ጽ/ቤት ኃላፊ ቢኖር በመደበኛ ቅሬታ አቀራረብ ስነ ሥርዓት መሠረት
የሚስተናገድ ይሆናል።
3.6.2. በዝውውሩ ቅሬታ ያለውና አድልኦ ተፈጽሞብኛል የሚል የቀበሌ ግብርና ልማት
ሰራተኛ/ባለሙያ/ጽ/ቤት ኃላፊ መደበኛውን የቅሬታ ሥርዓት ተከትሎ በየደረጃው
ቅሬታውን ወይም አቤቱታውን ማቅረብ ይችላል። የሚቀርቡ ቅሬታዎች በመንግሥት

207
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ሠራተኞች የቅሬታ አቀራረብና አፈጻጸም ሥነ ሥርዓት ደንብ ቁጥር 75/2ዐዐ3


መሠረት ተፈጻሚ ይሆናል።

3.7. በዚህ መመሪያ ያልተሸፈኑ ጉዳዮችን በተመለከተ


3.7.1. የሰው ሀብት አስተዳደርን በተመለከተ በዚህ መመሪያ ያልተሸፈኑ አዳዲስ ጉዳዮች
ሲያጋጥሙ የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በተናጠል አይቶ የመወሰን ስልጣን አለው።

3.8. የተሻሩና ተፈጻሚነት ስለማይኖራቸው መመሪያዎች


3.8.1. መስከረም 2006 ዓ.ም ወጥቶ ሲሰራበት የነበረው የቀበሌ ግብርና ልማት ባለሙያዎች
የዝውውር አፈጻጸም መመሪያና ይህን ተከትሎ በተለያዩ ጊዜያቶች የወጡ ሰርኩላሮችና
ማብራሪያዎች በዚህ መመሪያ ተተክተዋል።

3.9. መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ


ይህ መመሪያ ከፀደቀበት ሰኔ/2013 ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል።

አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር

208
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የቀበሌ ስራ አስኪያጆች የዝውውር አፈጻጸም መመሪያ

መመሪያ 11. በአማራ ብሄራዊ


ክልላዊ መንግስት የቀበሌ ስራ
አስኪያጆች የዝውውር አፈጻጸም
መመሪያ
ቁጥር 11/2013

ሰኔ 2013 ዓ.ም
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ባህር ዳር፣ ኢትዮጵያ

209
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

መግቢያ
የህብረተሰቡን ግንዛቤ ለማዳበርና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን በተዋረድ ከተቋቋሙት የዞንና
የወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት አደረጃጀቶች በተጨማሪ በቀበሌ ደረጃ ጉዳዩን በባለቤትነት ለማስፈጸም
ይረዳ ዘንድ በሁሉም የክልላችን የገጠር ቀበሌዎች አንድ አንድ የቀበሌ ስራ አስኪያጆች ተመድበው
በማገልገል ላይ ይገኛሉ።

እነዚህ የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጆች በተመደቡበት ቀበሌ ህብረተሰቡን የሚጠቅም የልማትና


የመልካም አስተዳደር ተግባራትን እንዲያከናውኑ ለማስቻልና ሀላፊነታቸውን በብቃት፣ በከፍተኛ
ተነሳሽነትና ኃላፊነት ስሜት እንዲወጡ ለማድረግ የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች ትኩረት በመስጠት
ችግሩን ለመፍታት ጥረት ሲደረግ የቆየ ቢሆንም አሁንም መፈታት የሚገባቸውና ጥያቄዎች
እንዳሉ የሚታዎቅ ሲሆን በተለይም ከዝውውር ጋር የተያያዘው ችግር ጎልቶ እየተነሳ ያለ ችግር
ነው።

በመሆኑም በክልላችን ውስጥ በአስተዳደር ጽ/ቤት የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጆች የዝውውር


መመሪያ ወጥነት ባለው መልኩ ባለመኖሩና መፈታትም ያለበት መሆኑ ታምኖበት ፤ በዚህ ዙሪያ
የሚታዩትን ችግሮች ለመፍታት ግልጽ የሆነና የማያሻማ መስፈርት በማስቀመጥ መፍታትና
የመዛወር መብታቸውን በአግባቡ ሊጠቀሙበት የሚያስችል ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ በመሆኑ
ይህን የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጆች የዝውውር መመሪያ ማውጣት አስፈልጓል።

ክፍል 1. ጠቅላላ
1.1. አጭር ርእስ

ይህ መመሪያ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጅ የዝውውር


አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 11/2013 ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል።

1.2. የቃላት ትርጓሜ

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው እስካልሆነ ድረስ በዚህ የዝውውር መመሪያ

1.2.1. ጽ/ቤት ፦ ማለት የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ነው።
1.2.2. የቀበሌ ስራ አስኪያጅ ፦ ማለት ከህዝቡ የሚነሱ አቤቱታዎችን አዳምጦ ተገቢ ምላሽ
የሚሰጥና ህብረተሰቡ የሚያደርገውን የልማትና የመልካም አስተዳደር እንቅስቃሴ
የሚያስተባብርና ቴክኒካዊ ድጋፍ የሚሰጥ ባለሙያ ነው።

210
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የቀበሌ ስራ አስኪያጆች የዝውውር አፈጻጸም መመሪያ

1.2.3. የስራ ልምድ ፦ ማለት ህጋዊ እውቅና ካላቸው የግል፣መንግስታዊ፣መንግስታዊ


ያልሆኑና አለም አቀፍ ድርጅቶች ውስጥ በየወሩ ቋሚ ደመወዝ እየተከፈለበት ስራውን
ለሚያሰራው መ/ቤት በመደበኛ የስራ ስአት የተወሰነ ስራ በማከናወን የተገኘ የስራ
ልምድ/ችሎታ/ነው።
1.2.4. የጋብቻ ማስረጃ ፦ ማለት በህግ ፊት ተቀባይነት ባለው አካል የሚሰጥ የባልና የሚስት
የጋብቻ ማስረጃ ነው።
1.2.5. ዝውውር ፦ ማለት ይህ መመሪያ ከፀደቀበት እለት ጀምሮ አንድን የገጠር ቀበሌ ሥራ
አስኪያጅ ከቀበሌ ቀበሌ አዛውሮ የመመደብ ተግባር ነው ።
1.2.6. የህክምና ማስረጃ ፦ ማለት ለቦታ ዝውውር የሚያበቃ ህጋዊ ማስረጃ ሆኖ ከመንግስት
ዞናል ወይም ሪፈራል ሆስፒታሎች በሀኪሞች ቦርድ የሚሰጥ የህክምና ማስረጃ ነው።
1.2.7. በዚህ መመሪያ ውስጥ በወንድ ጾታ የተገለፀ ማንኛውም አገላለጽ ለሴቶችም ጭምር
ያገለግላል።

1.3. የመመሪያው ተፈጻሚነት ወሰን

ይህ መመሪያ በክልሉ በሚገኙ ሁሉም የገጠር ወረዳ ቀበሌዎች ላይና በከተማ አስተዳደር ስር
ባሉ የገጠር ቀበሌዎች ላይ በገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጅነት እያገለገሉ በሚገኙ ሰራተኞች ላይ
ተፈጻሚነት ይኖረዋል።

ክፍል 2. ዝውውሩ የሚመለከታቸው ጉዳዩች


ከአንድ ቀበሌ ወደ ሌላ ቀበሌ የሚደረግ የዝውውር አፈጻጸም አቅጣጫዎች፤ዝዉዉር የሚፈጸመዉ
የቀበሌ ስራ አስኪያጅ ባልተመደበባቸው ወይም ተለቀው ክፍት በሆኑ ቀበሌዎች ሲሆን፤

2.1.1. አንድ የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጅ ካለበት ቀበሌ ወደ ሌላ ቀበሌ ለመዛወር ባለበት
ቀበሌ ቢያንስ 2 አመት ማገልገል ይኖርበታል።
2.1.2. አንድ የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጅ መደበኛ ዝውውር ከተጠናቀቀ በኋላ በቅጥር ወይም
በዝውውር ከሌላ ወረዳ ከመጣ በወረዳው ውስጥ ባሉት ክፍት ቦታዎች በጊዜያዊነት
ተመድቦ እንዲሰራ ይደረጋል።
2.1.3. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.1.2 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ የገጠር ቀበሌ ስራ
አስኪያጅ በጊዜያዊነት ከተመደበ መደበኛ ዝውውር እስከሚታይ ድረስ በተመደበበት
ቀበሌ እንዲቆይ ይደረጋል።መደበኛ ዝውውር በሚፈጸምበት ጊዜ የያዘው ቦታ በሌሎች

211
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ነባር ዝውውር ጠያቂዎች የሚሸፈን ከሆነ ከቦታው ተነስቶ በተገኘው ክፍት ቦታ


በቋሚነት እንዲመደብ ይደረጋል።
2.1.4. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.1.3 በተገለጸው ሁኔታ በቋሚነት የሚመደቡ ስራ አስኪያጆች
በወረዳው ወይም በከተማ አስተዳደሩ 2 አመት እስካገለገሉ ጊዜ ድረስ ለቀጣይ
ዝውውር በአንድ ቀበሌ 2 አመት የመቆየት ግዴታ የለባቸውም።በጊዜያዊነት
ተመድበው የነበሩ ስራ አስኪያጆች በምደባ ወቅት ቁጥራቸው ከ1በላይ ከሆኑ ባላቸው
ጠቅላላ አገልግሎት ቅደም ተከተል መሰረት እንዲመደቡ ይደረጋል።
2.1.5. ለመዛወር የሚፈልጉ የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጆች መዛወር የሚፈልጉባቸውን
በሚሰሩበት ወረዳ/ከተማ አስተዳደር ውስጥ ከሚገኙ ሶስት ቀበሌዎች በደረጃ ከ1ኛ
እስከ 3ኛ ድረስ በመዘርዘር ለዚሁ አላማ በተዘጋጀው የመጠየቂያ ፎርም ሞልቶ
በወቅቱ ለወረዳ አስ/ጽ/ቤት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።ሆኖም ግን አንድ ስራ አስኪያጅ
የዝውውር ፍላጐቱን በደረጃ ዘርዝሮ ካቀረባቸው ቀበሌዎች በውጤቱ ምክንያት
ማግኘት ባይችል በነበረበት ቀበሌ ይቆያል።
2.1.6. ተመሳሳይ ፆታ ያላቸዉ የገጠር ቀበሌ ሰራ አስኪያጆች በቀበሌዉ ወይም በወረዳዉ
መቆየት የሚገባቸዉን የአገልግሎት ጊዜ አሟልተዉ ሲወዳደሩ እኩል ነጥብ ኑሯቸዉ
አንድ ተመሳሰይ ቀበሌ ቢመርጡ ቅድሚያ የሚሰጠዉ የተሻለ የስራ አፈፃፀም ዉጤት
ያለዉ ሲሆን ዉጤቱም በቅርብ ጊዜ የተሞላለት ከአንድ ዓመት በላይ ያገለገለ ከሆነ
የአመቱ፤ከአንድ አመት በታች የሰራ ከሆነ የስድስት ወራት ይሆናል።
2.1.7. ተቃራኒ ፆታ ያላቸዉ የቀበሌ ሰራ አስኪያጆች እኩል ነጥብ ኑሯቸዉ አንድ ተመሳሰይ
ቀበሌ ቢመርጡ ቅድሚያ የሚሰጠዉ ለሴቷ ነዉ።
2.1.8. በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 2.1.7 ላይ የተጠቀሰው እንዳለ ሆኖ አንድ የገጠር ቀበሌ
ስራ አስኪያጅ አስቀድሞ የዝውውር ፍላጎቱን ካሳወቀ በኋላ ካለበት ቀበሌ መዛወር
ካልፈለገ ዝዉዉር ከመሰራቱ በፊት በማመልከቻ ለወረዳው/ለከተማ አስተደደር
አስተደደር ጽ/ቤት ማሳወቅ አለበት። ይሁን እንጅ ጥያቄው ተቀባይነት አግኝቶ ባለበት
እንዲቆይ ከተደረገ ሌላ ዝውውር ሊታይለት የሚችለው ከ1 አመት ቆይታ በኋላ ሲሆን
የሚያዝለትም የመጨረሻዉ የአንድ አመት አማካይ የስራ አፈጻጸም ውጤት ነው።
2.1.9. ከወረዳ ወደ ወረዳና ከዞን ወደ ዞን የሚደረግ ዝውውር በመደበኛው የሲቪል ሰርቪስና
የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ባወጣው የምልመላና መረጣ የውጭ ዝውውር መመሪያ
መሰረት ሆኖ ጽ/ቤቱ በጀት እስካለው ድረስ ሁሉንም የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጆች

212
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የቀበሌ ስራ አስኪያጆች የዝውውር አፈጻጸም መመሪያ

በደረሱበት ደረጃና ደመወዝ በሚጋብዝ ሁኔታ የሚፈጸም ይሆናል። ሆኖም ግን የውጭ


ዝውውሩ የሚሰራው የዞንና የወረዳ አሰተዳደር ጽ/ቤቶች በውጭ ዝውውር ይሟላልን
ሲሉ ወይም ከቀበሌ ቀበሌ ዝውውር ተሰርቶ የሚዛወር ካልተገኘና ቦታው ክፍት ከሆነ
ሀላፊዎቹ ከአዲስ ቅጥር ይልቅ ልምድ ያለው በውጭ ዝውውር ይሟላልን ብለው
ሲያምኑበት ይሆናል።

2.2. ዝውውር ሲፈጸም መሟላት የሚገባቸው ሁኔታዎች

2.2.1. በየሁለት አመቱ በወረዳው/በከተማ አስተደሰደሩ ያሉ ቀበሌዎች ባላቸው የስራ


አመችነት የገጠር መሰረተ ልማት መስፋፋትና የአየር ንብረት ሁኔታ በመለየት
በወረዳው/በከተማ አስተዳደሩ ውስጥ ያሉትን ሁሉንም ቀበሌዎች ከከፍተኛ እስከ
ዝቅተኛ ደረጃ ድረስ ከተሻለው ጀምሮ በደረጃ የመለየት ስራ በአስተዳደር ጽ/ቤት
ይዘጋጃል።
2.2.2. የወረዳው/ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስና የሰዉ ኃብት ልማት ዋና ጽ/ቤት
የዝውውር ማስታወቂያው ለሁሉም የቀበሌ ስራ አስኪያጆች በሚያመች መንገድ
በመለጠፍ በዚህ መመሪያ በንዑሥ አንቀጽ 2.2.1 መሰረት ዝውውር የሚፈልጉ ስራ
አስኪያጆችን እንዲመዘገቡ ይጋብዛል። በተጨማሪም ያሉትን የመገናኛ ዘዴዎች
ተጠቅሞ ባለሙያዎቹ እንዲያውቁት በማድረግ የዝውውር መጠየቂያ ፎርም ሞልተው
ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት ተከታታይ የስራ ቀናት ምዝገባውን
ማጠናቀቅ ይኖርበታል።
2.2.3. የወረዳው ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት በላይዘን ኦፊሰሩ አማካኝነት
የደረሰውን የስራ አስኪያጆች የዝውውር መጠየቂያ መረጃ አሰባስቦና አጠናቅሮ ምዝገባ
ካለቀበት ቀን ጀምሮ በሰባት የስራ ቀናት ውስጥ ውጤቱን ግልጽ በሆነ ቦታ
እንዲለጠፍና ለወረዳው አስተዳደር ጽ/ቤት እንዲያውቁት ማድረግ አለበት።
2.2.4. የዝውውር ዝርዝር መረጃ የደረሰው የቀበሌ ስራ አስኪያጅ ዝርዝሩን አይቶ የመረጃ
መዛባት ያጋጠመው ከሆነ በአምስት የስራ ቀናት ውስጥ በማመልከቻ የማስተካከያ
ጥያቄ ማቅረብ አለበት።በተሰጠው የጊዜ ገደብ ካልቀረበ የመረጃውን ትክክለኛነት
እንዳመነበት ተቆጥሮ መረጃው ለዝውውር አገልግሎት ይውላል።
2.2.5. የመረጃ መዛባት ቅሬታ የደረሰው የወረዳ ሲቪል ሰርቪስና የሰው ኃብት ልማት
ጽ/ቤትም ቅሬታውን በአግባቡ ተመልክቶና የቀረበውን የዝውውር መጠየቂያ ፎርም

213
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

በማገናዘብ ያለቀለትን የዝውውር ውጤት ከዝርዝር መግለጫ ጋር በአምስት የስራ


ቀናት ውስጥ አጠናቆ ውጤቱን ግልጽ በሆነ ቦታ ይለጥፋል።
2.2.6. በመጨረሻም የወረዳው ሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት የዝውውር ውጤቱን በአምስት የስራ
ቀናት ውስጥ ለእያንዳንዱ የቀበሌ ስራ አስኪያጅ በደብዳቤ እንዲደርሰው ማድረግ
ይኖርበታል።
2.2.7. የዝውውር ደብዳቤ የደረሰው ሁሉም የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጅ ደብዳቤው በደረሰው
በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ በቀበሌው ያሉ ህጋዊ ሰነዶችና ዝርዝር መረጃዎችን፣
የተሰሩና በሂደት ላይ ያሉ ስራዎች ፣ፋይሎች ፣ማንዋሎችን እና ንብረቶችን በቬርቫል
ርክክብ በመፈጸምና ለወረዳ አስ/ጽ/ቤት በማሳወቅ አዲስ ወደ ተመደበበት ቀበሌ
በመሄድ ስራ መጀመር አለበት።
2.2.8. የወረዳው የከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት ለሚዛወሩ የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጆች
የዝውውር ደብዳቤ እንዲደርሳቸውና የርክክብ ስርአቱ በአግባቡ መፈጸሙን
የሚመለከታቸው የስራ ሀላፊዎች ወይም ተወካዩች በሁሉም የገጠር ቀበሌ ተገኝተው
ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል።

2.3. በዝውውር ወቅት የጋብቻ ሁኔታ የሚታይበት አግባብ

2.3.1. የጋብቻ ማስረጃ የመደበኛ ዝውውር ከመደረጉ ከስድስት ወራት በፊት ከዝውውር
ተጠቃሚዎች ከግል ማህደራቸው ተያይዞ መገኘት አለበት።
2.3.2. የጋብቻ ማስረጃው ተቀባይነት የሚኖረው ህጋዊ ከሆነ ማዘጋጃ ቤት ወይም የሀይማኖት
ተቋም ወይም የሀገር ሽማግሌዎች የተሰጠ ስለመሆኑ በቅድሚያ ሲረጋገጥ ነው።
2.3.3. ባለትዳሮች ትዳርን መሰረት ያደረገ ዝውውር ሊጠይቁ የሚችሉት የባልና ሚስት
አገልግሎት ተደምሮና አማካይ ተወስዶ ከሌሎች ተወዳዳሪዎች በነጥብ በልጠው ሲገኙ
መሆን ይገባዋል።ሆኖም የባለትዳሮች ነጥብ ከሌሎች የቀበሌ ስራ አስኪያጆች እኩል
ከመጣ ለባለትዳሮች ቅድሚያ እንዲሰጥ ይደረጋል።
2.3.4. ባለትዳሮች ዝውውር የሚጠይቁት ለመቀራረብ እስከሆነ ድረስ ባለትዳሮችን
የማቀራረብ ሁኔታ በዝውውር ወቅት ትኩረት ሊሰጠው ይገባል።ይህም ማለት መደበኛ
ዝውውሩ እንደተጠናቀቀ አንድ የቀበሌ ስራ አስኪያጅ የትዳር ጓደኛው/ዋ ወዳለበት
ቅርብ የገጠር ቀበሌ ለመዛወር ጠይቆ/ቃ በውጤት ምክንያት ባይሳካ ለትዳር ጓደኛ

214
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የቀበሌ ስራ አስኪያጆች የዝውውር አፈጻጸም መመሪያ

ቅርብ በሆነ የገጠር ቀበሌ በዚሁ ወቅት ክፍት ቦታ ካለ ለትዳር በተሰጠ ነጥብ መዛወር
ይቻላል።
2.3.5. በተለያዩ ሁለት የገጠር ቀበሌዎች የሚኖሩ ባለትዳር የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጅ ወደ
አንዳቸው አቅራቢያ ቀበሌ ለመዛወር ሁለቱም በዝውውር መጠየቂያ ፎርም ላይ
የመጠየቅ መብት አላቸው።
2.3.6. ባለትዳሮች ዝውውር የሚጠይቁት ለመቀራረብ እስከሆነ ድረስ ባለትዳሮቹ በአንድ
ወረዳ / ከተማ አስተዳደር / ስር ባይሆኑም የምትመርጠው / የሚመርጠው ቀበሌ /
ወደ አጐራባች ወረዳ ቀበሌ የሚቀርብ ከሆነ ለጋብቻ የሚሰጠው ነጥብ ተጠቃሚ
ይሆናሉ ።
2.4. በዝውውር ወቅት ትኩረት የሚሹ ጉዳዩች
2.4.1. ለሴቶች ብቻ ባገኙት ነጥብ ላይ የሚደመር 3ነጥብ ይሰጣል።ነገር ግን በትዳር ምክንያት
ነጥብ የተሰጣቸውን ሴቶች ይህ ነጥብ አይመለከታቸውም።
2.4.2. የኤች አይ ቪ ኤድስ ህሙማን ስለመሆናቸው ህጋዊ የህክምና ማረጋገጫ የሚያቀርቡ
የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጆች ከማንኛውም ዝውውር ፈላጊ ቅድሚያ ለህክምና አመች
በሆነ ቦታ ይመደባሉ።ችግሩ ያለባቸው ከአንድ በላይ ከሆኑ ባለትዳር ለሆነ/ች/ቅድሚያ
ይሰጣል።ባለትዳር ካልሆኑ በስራ አፈጻጸም ውጤት እንዲለዩ ይደረጋል።
2.4.3. የኤች አይ ቪ ኤድስ ህሙማን ስለመሆናቸው ህጋዊ የህክምና ማረጋገጫ የሚያቀርቡ
ዝውውር ፈላጊዎች እስከሌሉ ድረስ በጤና ችግር ምክንያት በሶስት ሀኪም የተፈረመ
የህክምና ማስረጃ ለሚያቀርቡ ስራ አስኪያጆች ቅድሚያ ይሰጣል።የሚቀርበው
የህክምና ማስረጃ ስራ አስኪያጁ/ጇ በበሽታው/ዋ/ምክንያት አሁን
በሚሰራበት/በምትሰራበት/ ቦታ ላይ ሊቀጥል/ልትቀጥል/የማይችሉበት ሁኔታና ሌሎች
መሰል ጉዳዩችን የሚገልጽ መሆን ይኖርበታል።
2.4.4. ከላይ በተራ ቁጥር 2.4.2. እና 2.4.3 ከተጠቀሰዉ ዉጭ በጤና ችግር ምክንያት
ከመንግስት ዞናል ወይም ሪፈራል ማስረጃ መቅረብ አለበት።
2.4.5. በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 2.4.2 እና 2.4.3 እና ከተመለከተው ውጪ ያሉ የገጠር
ቀበሌ ስራ አስኪያጆች ባላቸው የዝውውር ድምር ውጤት መሰረት የሚገባቸውን ቀበሌ
እንዲይዙ ይደረጋል።የተለያየ ጾታ ያላቸው ተወዳዳሪዎች እኩል ነጥብ ካመጡ
ቅድሚያ ለሴቷ ይሰጣል።ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው እኩል ነጥብ ካመጡ በስራ አፈጻጸም
ከሚሰጠው ውጤት ብልጫ ነጥብ ያለው ቅድሚያ ይሰጠዋል።

215
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

2.5. የዝውውር ማወዳደሪያ መስፈርቶች

2.5.1. የማወዳደሪያ መስፈርቶች


 የ2 ዓመት ተከታታይ አማካይ የስራ አፈጻጸም ውጤት 65%
 የስራ ልምድ/አገልግሎት ዘመን/ 20%
 የጋብቻ ሁኔታ 5%
 የቀበሌው ከወረዳ ከተማ ያለው ርቀት 5%
 የግለሰቡ የማህደር ጥራት 5%
 ለሴቶች 3%
 ለሴት አካል ጉዳተኞች 5%
 ለወንድ አካል ጉዳተኞች 4%

ዋና መመዘኛ መስፈርቶች ሁነዉ ይወሰዳሉ።

2.5.2. በውጤት ተኮር ምዘና ስርአት መሰረት የሁለት አመት ስራ አፈጻጸም አማካይ ነጥብ
ከ65%ይያዛል።ይህም የቀበሌ ስራ አስኪያጆችን በቀጣይ የበለጠ ለስራ እንዲነሳሱና
ውጤታማ እንዲሆኑ ከማስቻሉም በላይ ጤናማ የሆነ የውድድር መንፈስ ይፈጥራል።
በመሆኑም አንድ የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጅ በተመደበበት ቀበሌ በተጨባጭ
ያመጣው ለውጥ መነሻ ተደርጐ የተሰጠው የ2አመት የስራ አፈጻጸም አማካይ ውጤት
ከ65% ይያዛል።ወይም የስራ አፈጻጸም ውጤቱ በ0.65 ተባዝቶ ይቀመጥለታል።ይህም
ማለት የሁለት አመት አማካይ ውጤት 80%ላመጣ የቀበሌ ስራ አስኪያጅ
80x0.65=52%ይሰጠዋል ማለት ነው።ሆኖም ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት የ2አመት
የስራ አፈጻጸም ከሌለው የአስተዳደር ጽ/ቤት ሀላፊ ካመነበትና ለዚህም ማረጋገጫ
ከሰጠ ያለውን የስራ አፈጻጸም አማካይ ውጤት መውሰድ ይቻላል።
2.5.3. የስራ ልምድ/አገልግሎት ዘመን/ ከ20% ይያዛል።የቀበሌ ስራ አስኪያጁ ለመስሪያ ቤቱ
ወይም ለሀገሩ በሰጠው የአገልግሎት ዘመን ሊበረታታ የሚገባው በመሆኑ በየትኛውም
ቦታና በማንኛውም የስራ መስክ የሰራበትና በህጋዊነት የሚያዝለት የአገልግሎት
ዘመን/የስራ ልምድ/እንደ አንድ መመዘኛ ተወስዶ ከ20%የሚያዝ ሆኖ 20 አመትና
በላይ የአገልግሎት ዘመን /የስራ ልምድ/ያለው የቀበሌ ስራ አስኪያጅ 20%
ይሰጠዋል።ሆኖም ከ20አመት በታች አገልግሎት ያላቸው ስራ አስኪያጆች
የሚሰጣቸው ነጥብ በአገልግሎት ዘመናቸው ልክ ይሆናል።ይህም ማለት 20አመት

216
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የቀበሌ ስራ አስኪያጆች የዝውውር አፈጻጸም መመሪያ

አገልግሎት ያለው 20% ሲሰጠው 5 አመት አገልግሎት ያለው የቀበሌ ስራ አስኪያጅ


5% ይሰጠዋል ማለት ነው።
2.5.4. ጋብቻ 5% የተሰጠው ሲሆን በስራ አጋጣሚ የተራራቁ ባለትዳሮችን ማቀራረብ ለቀጣይ
ስራ ወሳኝ ከመሆኑም በላይ ኤች አይ ቪ ኤድስን ከመከላከልና ከመቆጣጠር አዃያ
ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ ነው።ሆኖም ውድድሩ ከመካሄዱ በፊት ህጋዊ የጋብቻ
የምስክር ወረቀት ላቀረቡ ባለትዳሮች ለማቀራረብ 5% በውጤታቸው ላይ
ይደመርላቸዋል።
2.5.5. በየሁለት አመቱ በወረዳው ውስጥ ያሉ ቀበሌዎችን ባላቸው የስራ አመችነት፣የገጠር
መሰረተ ልማትና የአየር ንብረት ሁኔታ እንዲሁም ሌሎች ሁኔታዎችን በማየት
ሁሉንም በቅደም ተከተል ደረጃቸውን ማውጣትና ከቀበሌ ስራ አስኪያጆች ጋር
በሚካሄድ ውይይት የጋራ ስምምነት ሲደረስበት ቀበሌዎች እንደ ወረዳው / ከተማ
አስተዳደሩ ተጨባጭ ሁኔታ ከ3 እስከ 5 ደረጃ ተፈርጀው በቅደም ተከተላቸው መሰረት
ነጥብ እንዲሰጣቸው ይደረጋል።ይህም ማለት 1ኛ ደረጃ ሩቅ ተብለው ለተፈረጁ
ቀበሌዎች 5ነጥብ ሲሰጥ ሌሎቹም በደረጃቸው ቅደም ተከተል መሰረት ነጥብ
የሚሰጣቸው ይሆናል። ቀበሌዎቹ በ3 ምድብ የሚፈረጁ ከሆነ 1ኛ ደረጃ ሩቅ ተብለው
ለተፈረጁ 5 ነጥብ ሲሰጥ ፣ 2ኛ ደረጃ ሩቅ ተብለው ለተፈረጁ ቀበሌዎች 3 ነጥብ እና
3ኛ ደረጃ ሩቅ ተብለው ለተፈረጁ ቀበሌዎች 1 ነጥብ የሚሰጥ ይሆናል ። ተፈጻሚ
እንዲሆን ለወረዳው ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት ይተላለፋል።
2.5.6. የማህደር ጥራት 5% እንዲያዝ ተደርጓል።አንድ ሰው በዲስኘሊን ቅጣት ቢቀጣም
በዝውውር ጊዜ ሊወዳደር ይችላል።ሆኖም በስራ አስኪያጁ ላይ የዲስኘሊን ቅጣት
ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ የቅጣቱ ቆይታ ሊነሳለት የሚገባው ለከባድ የዲስኘሊን ቅጣት
እስከ ሶስት አመት፣ለቀላል የዲስኘሊን ቅጣት አስከ አንድ አመት ድረስ ሆኖ ቀጥሎ
በሚታየው ሰንጠረዥ ላይ የተመለከተውን ነጥብ እየተቀነሰ ሊወዳደር ይችላል።
ተ.ቁ የተወሰደ የዲስኘሊን እርምጃ የሚቀነስ ነጥብ የሚሰጥ ነጥብ
1 እስከ ሁለት አመት ለሚደርስ ጊዜ ከደረጃና 5 0
ደመወዝ ዝቅ ማድረግ
2 እስክ ሦስት ወር የሚደርስ የደመወዝ 4 1
ቅጣት
3 እስከ 15 ቀን ደመወዝ የሚደርስ ቅጣት 3 2
4 የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ቅጣት 2 3
5 የቃል ማስጠንቀቂያ ቅጣት 1 4
6 ምንም የቅጣት ሪከርድ የሌለበት 0 5

217
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

2.6. ከቀበሌ ቀበሌ ዝውውር የሚከናወንበት ወቅት

2.6.1. የአስተዳደር ጽ/ቤት የቀበሌ ስራ አስኪያጆች ተግባራት አመቱን በሙሉ የሚከናወኑ


ቢሆንም በስራ አፈጻጸም ላይ የሚኖረውን ተጽእኖ ማገናዘብ በማስፈለጉ ዝውውር
ጠያቂዎች ጥያቄያቸውን አመታዊ የስራ ግምገማና የውጤት ተኮር ምዘና ከተፈጸመ
በኋላ በየአመቱ ከጥቅምት1 ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ
በዝውውር መጠየቂያ ቅጽ መሰረት ጥያቄያቸውን ያቀርባሉ።ዝውውሩም እስከ
ጥቅምት 30 ይፈጸማል።
2.6.2. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.6.1 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ የዝውውር ፎርም ሞልተው
እድሉን ያላገኙ ስራ አስኪያጆች ባሉበት ቀበሌ 2አመት መቆየት ሳይጠበቅባቸው
ዝውውሩ በተሰራበት ቀጣይ አመት የዝውውር ፎርም በድጋሜ በመሙላት የእድሉ
ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ።

ክፍል 3. የወረዳ / ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤቶችና እና የሲቪል ሰርቪስና


የሰዉኃብት ልማት ዋና ጽ/ቤቶች ተግባረና ኃለፊነት
3.1. የወረዳው የሲቪል ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ዋና ጽ/ቤት የስራ ድርሻ

3.1.1. የሁሉንም የቀበሌ ስራ አስኪያጅ ባለሙያዎች መረጃ በአግባቡ አጠናቅሮ ለዚሁ


በተዘጋጀው ፎርም መሰረት ማስሙላት፣
3.1.2. የመደበኛ ዝውውር ማስታወቂያ ለሁሉም የቀበሌ ስራ አስኪያጅ እንዲደርስ አመች
በሆኑ ቦታዎች ሁሉ እንዲለጠፍ ማድረግና በደብዳቤ ማሳወቅ፣
3.1.3. ከቀበሌ ስራ አስኪያጆች የሚመጣውን የመደበኛ ዝውውር መጠየቂያ ፎርም በመረከብ
ለምደባ ማመቻቸት፣
3.1.4. የቀበሌ ስራ አስኪያጆችን የዝውውር ዝርዝር መረጃና የጠየቁትን ቀበሌ ግልጽ በሆነ
ቦታ እንዲለጠፍና በአስተዳደር ጽ/ቤት አማካኝነት እንዲያውቁት በማድረግ የመረጃ
መዛባት ያለበት ስራ አስኪያጅ ካለ እንዲስተካከል ማድረግ፣
3.1.5. በወረዳው / ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት ሀላፊ ከፀደቀ በኋላ የዝውውር ውጤቱን
ለሁሉም የቀበሌ ስራ አስኪያጆች ግልጽ በሆነ ቦታ በመለጠፍ ስራ አስኪጆች
እንዲያውቁት ማድረግና የተመደቡበትን የስራ ቦታ በደብዳቤ ማሳወቅ ይሆናል።

218
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የቀበሌ ስራ አስኪያጆች የዝውውር አፈጻጸም መመሪያ

3.2. የወረዳው / ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት ተግባር

3.2.1. በየሁለት አመቱ በወረዳው / ከተማው / ውስጥ ያሉ ቀበሌዎችን ባላቸው የስራ


አመችነት፣የገጠር መሰረተ ልማትና የአየር ንብረት ሁኔታ እንዲሁም ሌሎች
ሁኔታዎችን በማየት ሁሉንም በቅደም ተከተል ደረጃቸውን ማውጣትና ከገጠር ቀበሌ
ስራ አስኪያጆች ጋር በሚካሄድ ውይይት የጋራ ስምምነት ሲደረስበት ተፈጻሚ
እንዲሆን ለወረዳው ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት ማስተላለፍ፣
3.2.2. የቀበሌ ስራ አስኪያጆችን የስራ አፈጻጸም ውጤት በየወቅቱ እየሞላ ለሲቪል ሰርቪስና
የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት እንዲደርስ ማድረግ፣
3.2.3. የቀበሌ ስራ አስኪያጆች ወደ ተዛወሩበት ቀበሌ ከመሄዳቸው በፊት በቦታው ተገኝቶ
የሰነድና የስራ ርክክብ በአግባቡ መፈጸሙንና የርክክብ ሰነድ መዘጋጀቱን ማረጋገጥ፣
3.2.4. በሲቪል ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት ባለሙያዎች ተዘጋጅቶ የሚቀርብለትን
የዝውውር ውሳኔ ማጽደቅ ናቸው።

ክፍል 4. የቅሬታ አቀራረብ ስነ ስርአት


ማንኛውም በዝውውሩ ቅሬታ ያለውና አድሎ ተፈጽሞብኛል የሚል የቀበሌ ስራ አስኪያጅ
መደበኛውን የቅሬታ ስነ ስርአት ተከትሎ ቅሬታውን ማቅረብ ይችላል።

ይህ መመሪያ ፀድቆ ወጭ ከሆነበት ከሰኔ 2013 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል።


አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር

219
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

በ-------------------------------ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት

የቀበሌ ስራ አስኪያጆች

ከቀበሌ ቀበሌ መደበኛ ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ

1. የቀበሌ ስራ አስኪያጅ ሙሉ ስም ----------------------------------------


2. የሰለጠነበት ሙያ/የተመረቁበት ------------------------------------------
3. ስራ አስኪያጁ የሚገኝበት ዞን-------------ወረዳ---------------ቀበሌ-----------
4. የጋብቻ ሁኔታ ያገባ/ች -------------------
5. ባለትዳር ከሆነ ባለቤቱ/ቷ የሚሰራበት/የምትሰራበት ቀበሌ ---------------------
6. በመደበኛ ዝውውር ሊመደቡባቸው የሚፈልጓቸው ቀበሌዎች በደረጃ
1ኛ ደረጃ ተፈላጊ -------------ቀበሌ
2ኛደረጃ ተፈላጊ --------------ቀበሌ
3ኛ ደረጃ ተፈላጊ ------------ቀበሌ
7. የአገልግሎት ዘመን ፦
 በአስተዳደር ጽ/ቤት ስራ ላይ-------አመት--------ወር ------ቀን
 በሌላ መ/ቤት -------አመት ----------ወር ----ቀን
 ጠቅላላ ድምር ------አመት -----ወር -----ቀን
8. የ2አመት የስራ አፈጻጸም ውጤት ተኮር ምዘና አማካይ ውጤት ------
9. የህክምና ማስረጃ ህጋዊ ሰርትፊኬት ያለው/ላት
10. ቅጹን የሞላው ስራ አስኪያጅ ስም ---------------------- ፊርማ ------------ ቀን ----------
11. ቅጹ በትክክል መሞላቱን ያረጋገጠው ባለሙያ ስም ---------------------------
ፊርማ----------------------
ቀን----------------------

220
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአካል ጉዳተኞች የሥራ ስምሪት መመሪያ፣

መመሪያ 12. በአማራ ብሔራዊ


ክልላዊ መንግስት የአካል
ጉዳተኞች የሥራ ስምሪት
መመሪያ፣
ቁጥር 12/2013

ሰኔ 2013 ዓ.ም
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ባህር ዳር፣ ኢትዮጵያ

221
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

መግቢያ
አካል ጉዳተኞች እንደማንኛውም ዜጋ መድሎ ሣይደርስባቸው በማህበራዊና ኢኮኖሚው ዘርፎች
ላይ እኩል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማድረግ የሚያስችል ራሱን የቻለ የማስፈጸሚ ያደንብ
አለመኖሩን በመረዳት፣

የአካል ጉዳተኞች ስምሪት ከተፈጸመ በኋላ ለሥራ መሣሪያ ስለሚገለገሉባቸው ቁሣቁሶች ጉዳይ
በግልፅ ያልተቀመጠ በመሆኑ፤ በክልሉ የሚገኙ የአካል ጉዳተኞችን በህግ ለማስተናገድ እንዲቻል
ግልፅ የሆኑ መመዘኛዎችን አውጥቶ በሥራ ላይ ማዋል በማስፈለጉ፣በፌደራል ደረጃ ስለ አካል
ጉዳተኞች የስራ ስምሪት መብት የወጣው አዋጅ ቁጥር 568/2008 ላይ የተመለከቱ ድንጋጌዎችን
ማካተት በማስፈለጉ፣

የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ተሻሽሎ በወጣው የአብክመ መንግስት
ሰራተኞች አዋጅ 253/2010 አንቀጽ 50 መሠረት ይህንን መመሪያ አውጥቷል።

ክፍል 1. ጠቅላላ ድንጋጌዎች


1.1. አጭር ርዕስ

ይህ መመሪያ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የአካል ጉዳተኞች የሥራ ስምሪት መመሪያ
ቁጥር 12/2013 ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል።

1.2. ትርጐሜ

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ

ሀ. "አዋጅ" ማለት በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 253/2010
ዓ/ም ነው።

ለ. "አካል ጉዳተኛ ማለት" ለዚህ መመሪያ አፈጻጸም በደረሰበት የአካል፣የአእምሮ ወይም


የስሜት ሕዋሣት ጉዳትን ተከትሎ በሚመጣ የኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ መድሎ ሣቢያ
በሥራ ስምሪት የእኩል ዕድል ተጠቃሚ ያልሆነ ሰው ሲሆን አንድ ሰው የአካል ጉዳተኛ
ተደርጐ የሚወሰደው ሙሉ በሙሉ አይነ ስውር ወይም ሙሉ በሙሉ መስማት የተሣነው
ወይም በተጨማሪ ድጋፍ የሚንቀሣቀስ ወይም በተጨማሪ ድጋፍ ባይንቀሳቀስም በግልጽ

222
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአካል ጉዳተኞች የሥራ ስምሪት መመሪያ፣

በሚታይ ሁኔታ በተፈጥሮ ወይም በሰው ሰራሽ አደጋ ምክንያት በአጋጠመው ጉዳት የተነሳ
የአንቅስቃሴ ችግር ያለበት ሰው ነው።

ሐ. "የመንግስት መሥሪያ ቤት" ማለት ራሱን ችሎ በአዋጅ ወይም በመመሪያ የተቋቋመና


ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ከመንግስት በሚመደብለት በጀት የሚተዳደር የክልሉ መንግስት
መ/ቤት ነው፣

መ "መድሎ ማለት"አንድ የሥራ ዕድልን በሚመለከት በአካል ጉዳት ላይ ተመስርቶ


የሚደረግ ልዩነት ። ነገር ግን ከሥራው ፀባይ የተነሣ ወይም ለአካል ጉዳተኛው አዎንታዊ
ድጋፍ ለማድረግ ሲባል የሚደረጉ አሰራሮችን አይጨምርም ፣

ሠ. ”ምቹ የስራ አካባቢ” ማለት የአካል ጉዳተኛ ሠራተኛን የሥራ ሁኔታ ለማመቻቸት
ሲባል መሣሪያዎች በሥራ ይዘት መዘርዘር፣ በሥራ ስዓት፣በሥራ አደረጃጀትና የሥራ አካባቢ
ላይ የሚደረግ ለውጥ ወይም ማስተካከያ ነው።

ረ. "የሥራው ፀባይ የማይፈቅድ" ማለት ተፈላጊውን ችሎታ የሚያሟላ አካል ጉዳተኛ


ተመጣጣኝ ማመቻቸት ተደርጐለትም ቢሆን ሊያከናውነው የማይችል ሥራን ያመለክታል

1.3. የተፈፃሚነት ወሠን

ይህ መመሪያ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በየትኛውም የአስተዳደር ዕርከን በአዋጅቁጥር


253/2010 በሚተዳደር ማንኛውም የመንግስት መ/ቤት ላይ ተፈፃሚ ይሆናል።

1.4. በወንድ ፆታ የተገለፀው ለሴት ፆታም ያገለግላል።

ክፍል 2. የመመሪያው ዓላማና መርህ


2.1. የመመሪያው ዓላማ

መመሪያው አካል ጉዳተኛ ዜጐች በመንግስት መ/ቤቶች መድሎ ሣይፈፀምባቸው መሥራት


በሚችሉባቸው የሥራ ቦታዎች እንዲሰማሩ ለማድረግና ተመጣጣኝ ማመቻቸትን ተግባራዊ
በማድረግ አምራች ዜጋ እንዲሆኑ የማድረግ አላማ ይዟል።

223
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

2.2. የመመሪያው መርህ

2.2.1. መድሎ ስለመከልከሉ

የሥራው ፀባይ የማይፈቅድ ካልሆነ በስተቀር የተፈላጊ ችሎታ መመዘኛዎችን አሟልቶ የተገኘና
በውድድር ውጤቱ ብቁ ሆኖ የተገኘ አካል ጉዳተኛ በምንም አይነት መልኩ መድልዎ
አይደረግበትም፣

2.2.2. በሥራው ፀባይ አካል ጉዳተኛ ስለማይሰማራባቸው የስራ ዘርፎች መለየት

በስራው ፀባይ አካል ጉዳተኛ የማይሰማራባቸውን የሥራ መደቦች የመለየትና የመወሰን ስልጣን፣
በየደረጃው የሚገኘው የሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት/ቡድን/እና ስምሪቱ የሚፈጽምለት
ዳይሬክቶሬት/ቡድን/ የጋራ ኃላፊነት ይሆናል። በግልጽ የሚታይ የአካል ጉዳት አይነትንም
የመወሰን ወይም የመፈረጅ ስልጣን የሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት/ቡድን/ ይሆናል።

ክፍል 3. የሚከናወኑ ተግባራት


3.1. አካል ጉዳተኞችን የቀጥታ ምደባ ተጠቃሚ ስለማድረግ

የቅጥር ማስታወቂያዎችን ያለምንም ችግር ከቦታ ቦታ ተንቀሣቅሰው ለማንበብ ችግር


የሚያጋጥማቸው ሙሉ በሙሉ አይነ ሥውር የሆኑ፣ ሙሉ በሙሉ መስማት የተሳናቸው እና
በተንቀሣቃሽ አካል /Wheel Chair/ ላይ ሆነው በሌላ ሰው ዕርዳታ ለመንቀሣቀስ የሚችሉ ዲግሪና
ከዚያ በላይያላቸው አካል ጉዳተኞች ለስራ መደቡ የሚጠይቀውን ተፈላጊ ችሎታ እስካሟሉ ድረስ
የቀጥታ ምደባ ተጠቃሚ ይሆናሉ። ሆኖም የቀጥታ ምደባ ተጠቃሚዎች ከአንድ በላይ ከሆኑና
ተመሳሳይ ፆታ ያለቸው ሆኖ የሚወዳደሩበት የስራ መደብ አንድ ከሆነ አሸናፊው በእጣ ይለያል።
ሆኖም የቀጥታ ምደባ ዕድሉ የሚሰጠው ለአንድ ጊዜ ብቻ ነው ። ሆኖም ተመዳቢዎች የተለያየ
ፆታ ያለቸው ከሆነ ቅድሚያ ለሴት ይሰጣል። ክፍት የስራ መደብ ያለበት ተቋምም ተመዳቢውን
ሰራተኛ የመቀበል ግዴታ ይኖርበታል ። ይህንንም ተግባራዊ የማያደርግ ተቋም አግባብ ባለው
ህግ ተጠያቂ ይሆናል።

3.2. በቅጥር ላይ ስለሚደረግ ድጋፍ

3.2.1. ማንኛውም አካል ጉዳተኛ የሥራው ፀባይ ካላገደው በስተቀር በማንኛውም መ/ቤት
ውስጥ በሚወጡ የቅጥር ማስታወቂያዎች ተወዳድሮ የመቀጠር መብቱ የተጠበቀ ሆኖ

224
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአካል ጉዳተኞች የሥራ ስምሪት መመሪያ፣

ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን እስካሟሉ ድረስ ለቅጥር በወጣ ማስታወቂያ አካል


ጉዳተኞች ያለ ዕጣ እንዲወዳደሩ የሚደረግ ሲሆን ዝቅተኛውን የማለፊያ ነጥብ ወይም
50% ካስመዘገቡ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል። 50%እና ከዚያ በላይ ያመጡ የአካል
ጉዳተኞች ቁጥር ከአንድ በላይ በሚሆኑበት ጊዜ እንደውጤት ቅደም ተከተላቸው
ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበው አሸናፊ ሆኖ ቀሪዎች በተጠባባቂነት ይመዘገባሉ፤ ሆኖም
50% ሲያመጡ ቅድሚያ የሚሰጠው ለአንድ ጊዜ ወደ ሲቪል ሰርቪሱ ለመቀላቀል
በሚያደርጉት ውድድር ብቻ ይሆናል። ነገር ግን ማስታወቂያው ከመውጣቱ በፊት
አስቀድሞ መልቀቂያ የያዘ የአካል ጉዳተኛ ተወዳዳሪ እንደማንኛውም ተወዳዳሪ ዕጣ
ወጥሎት በድጋሚ ለአዲስ ቅጥር የሚወዳደር ከሆነ ግን 50% የቅድሚያ እድል
ተጠቃሚ ይሆናል።
3.2.2. አካል ጉዳተኞች ወደ ሲቪል ሰርቪሱ ከተቀላቀሉ በኋላ መልቀቂያ ሳይዙ በማንኛውም
ሁኔታ ለመቀጠር የሚወዳደሩ ከሆነ ለወንድ አካል ጉዳተኞች ከፈተና በፊት 4 ነጥብ
የሚሰጥ ይሆናል። ተወዳዳሪ አካል ጉዳተኞች ሴቶች ከሆኑ ሴቶች ከሴቶች ጋርም ሆነ
ሴቶች ከወንዶች ጋር ሲወዳደሩ ለኃላፊነት ቦታዎች 6 ነጥብ፤ ለሌሎች የሥራ መደቦች
5 ነጥብ ይሰጣቸዋል።
3.2.3. የቅጥር ማስታወቂያ ከመውጣቱ በፊት በአሣማኝ ምክንያት የመስራት አቅማቸውንና
ችሎታቸውን መዝኖ አካል ጉዳተኞች የሚቀጠሩበትንና የማይቀጠሩበትን የሥራ
መደብ እንደየ አካል ጉዳት ዓይነቱ ከሥራው ባህሪ ጋር ለይቶ በቃለ-ጉባዔ በተደገፈ
ማስረጃ ተመስርቶ የመወሠን ስልጣን የሰው ኃብትአስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ የፑል
የሰው ሃብት አስተዳደርቡድን እና ስምሪቱ የሚፈፀምለት ዳይሬክቶሬት/ቡድን በጋራ
ይሆናል። ሆኖም በውሣኔው የማይስማሙ አካል ጉዳተኞች ቢኖሩ ቅሬታቸውን
በቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት መሠረት የሚታይ ይሆናል፣
3.2.4. ተጨማሪ ድጋፍ ባይጠቀሙም የአካል ጉዳተኛነታቸው በግልፅ የሚታይና አሣማኝ
ሆኖ ሲገኝ የሰው ኃብትአስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ የፑል የሰው ሃብት አስተዳደርቡድን
ባለሙያዎች ውሣኔ የልዩ ድጋፍ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ይደረጋል፣

225
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

3.3. በደረጃ ዕድገትና በድልድል ወቅት ስለሚደረግ ድጋፍ

አካል ጉዳተኞች ወደ ሲቪል ሰርቪስ ከተቀላቀሉ በኋላ በደረጃ ዕድገትና በድልድል የሚወዳደሩ
ከሆነ ለወንድ አካል ጉዳተኞች ከፈተና በፊት 4 ነጥብ የሚሰጥ ይሆናል ። ተወዳዳሪ አካል
ጉዳተኞች ሴቶች ከሆኑ ሴቶች ከሴቶች ጋርም ሆነ ሴቶች ከወንዶች ጋር ሲወዳደሩ ለኃላፊነት
ቦታዎች 6 ነጥብ፤ ለሌሎች የሥራ መደቦች 5 ነጥብ ይሰጣቸዋል።

3.4. በዝውውር ውድድር ላይ ስለሚደረግ ድጋፍ፣

አካል ጉዳተኞች በውስጥም ሆነ በውጭ ዝውውር ውድድር ወቅት ለሴት አካ ጉዳተኞች 5 ነጥብ
ለወንድ አካል ጉዳተኞች 4 ነጥብ ይሰጣል ። ይህም ሆኖ ሴቶች ከወንዶች ጋር እኩል ነጥብ
ካመጡ ቅድሚያ ለሴቶች ይሰጣል ። ሆኖም ተመሳሳይ ፆታ ያላቸው ተወዳዳሪዎች እኩል ነጥብ
ካመጡ አሸናፊው በዕጣ ይለያል ።

ክፍል 4. ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
4.1. የአካል ጉዳት ያለበት ሠራተኛ ግዴታዎች

ሀ) በመንግስት መ/ቤት ተቀጥሮ ወይም ተመድቦ በማገልገል ላይ የሚገኝ ማንኛውም የአካል


ጉዳት ያለበት ሠራተኛ በመንግስት ሠራተኞች በአዋጁ ላይ የተጣሉ ግዴታዎችን መፈጸም
ይኖሩበታል፣

ለ) አካል ጉዳተኛው የተሰጠውን ተግባርና ኃላፊነቱን በአግባቡ ካልተወጣ እንደማንኛውም


መንግስት ሠራተኛ ሊወሰድ የሚችለው ዕርምጃ ሊወሰድበት ይችላል።

4.2. የመንግስት መ/ቤቶች ግዴታ /የአሰሪው መ/ቤት/ ግዴታዎች

ማንኛውም የመንግስት መ/ቤት አካል ጉዳት ላለበት የመንግስት ሠራተኛ በዚህ መመሪያ
በትርጓሜው ላይ እንደተገለፀው ተመጣጣኝ ማመቻቸት በሚለው መሠረት ምቹ የሥራ ሁኔታ
የመፍጠር ግዴታ ተጥሎበት፤የሚከተሉትንም መፈጽም ይኖርበታል።

ሀ. አካል ጉዳተኛው ዐይነ ስውር ከሆነ ከሌሎች ሠራተኞች ጋር ያለውን የሥራ መስተጋብር
ለማሳለጥና የተሰጠውን ተግባርና ኃላፊነት በአግባቡ ይወጣ ዘንድ ረቂቅ አንባቢ እና ፀሀፊ
በኮንትራት የመቅጠር ግዴታ አለበት። መስማት ለተሳናቸውም እንደዚሁ የምልክት ቋንቋ
አስተርጓሚ ይቀጠርላቸዋል።

226
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአካል ጉዳተኞች የሥራ ስምሪት መመሪያ፣

ለ. ማንኛውም የመንግስት መ/ቤት የእንቅስቃሴ ጉዳት ላለባቸው ሠራተኞች የመ/ቤቱን


ውስጣዊ አደረጃጀት ከግምት ውስጥ በማስገባት ሊሰሩበት የሚችሉበት ምቹ የሥራ ክፍል
የማመቻቸት ግዴታ አለበት፣

ሐ. በዚህ መመሪያ የተጠቀሱ ድጋፎችን ተባራዊ ማድረግ ግዴታ አለበት።

4.3. ስለ ቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት

ማንኛውም አካል ጉዳት ያለበት ሠራተኛ አድሎ የተፈፀመበት መስሎ ከተስማማው ወይም ያለ
አግባብ አስተዳደራዊ በደል የደረሰበት እንደሆነ እንደማንኛውም የመንግስት ሠራተኛ ሁሉ
ቅሬታውን በየደረጃው ለሚገኝ የቅሬታ ማስተናገጃ ባለሙያ በቅሬታ አቀራረብ ስነ- ስርዓት
የማቅረብ መብት አለው።

4.4. ማንኛውም የስራ ኃላፊ ወይም ሰራተኛው ባለው ስልጣን መሰረት ከህግ ውጭ
ለሚፈፅማቸው የምልመላ መረጣ ተግባራት ሁሉ በህግ ተጠያቂ ይሆናል።
4.5. መመሪያው በሥራ ላይ የሚውልበት ጊዜ

ይህ መመሪያ ከሰኔ/2013 ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል።

አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር

227
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

መመሪያ 13. የሴቶች ልዩ


ድጋፍ እርምጃ አፈፃፀም
መመሪያ
ቁጥር 13/2013

ሰኔ 2013 ዓ.ም
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ባህር ዳር፣ ኢትዮጵያ

228
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሴቶች ልዩ ድጋፍ እርምጃ አፈፃፀም መመሪያ

SÓu=Á'
c?„‹ Ÿ¨”Ê‹ Ò` እŸ<M }dታò እ”Ç=J’< KTÉ[Ó በህገ-መንግስቱና ሌሎች ህጎች ላይ
ትኩረት ተሰጥቶት ወደ ተግባር የተገባ ቢሆንም uእŸ<M’ƒ Là ¾}SW[} U”U ›ÉM­
¾K?Kuƒ' ÁK}î°• KእŸ<M Y^ የእŸ<M ¡õÁ }ÖnT> ¾SJ” Swታ†¨< እንዲረጋገጥ“
HÑ^©“ ¡ML© ¾c?„‹ Ñ<ÇÃ þK=c=­‹ በመቅረፅ ¾ጾታ ewØ`” በTS×Ö” uG<K<U
የመ/መቤቶች ተግባራዊ ይደረጋል ።

ስለሆነም uS”Óeት መ/ቤቶች uT”—¨<U የስራ Å[Í ¾Sቀጠር' የመዛወር 'የደረጃ ዕድገትና
ስልጠና ¾TÓ–@ƒ፤ ኃLò’ƒ የሚጠይቁ የስራ xታዎች” ÚUa የልዩ ድጋፍ እርምጃ ተጠቃሚ
እንዲሆኑ በመደረጋቸዉ ከአሁን በፊት ከነበረው ዝቅተኛ አፈፃፀም በአሁኑ ወቅት ከክልላችን
ጠቅላላ የመንግስት ሰራተኛ 41% ተሳትፎ የደረሰ ቢሆንም በቀጣይ የተጠናከረ ስራ በመስራት
50% እና በላይ እንዲደርስ ለማድረግ ሁሉም የመንግስት ተቋማት የሴቶች ልዩ ድጋፍ እርምጃ
መመሪያ በአግባቡ ወደ ተግባር በመቀየር የሴቶችን ተሳትፎ ተግባራዊ ማድረግ ያለበት በመሆኑ
ና በአፈፃፀም ላይ ያጋጠሙ ክፍተቶችን እና ግልፅነት የጎደላቸውን አንቀፆች ላይ ማሻሻያ ማድረግ
በማስፈለጉ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስትሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር253/2010
አንቀፅ 96 ን/አንቀፅ 2 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህን ¾c?„‹ M¿ ÉÒõ እ`UÍ­‹
TeðçT>Á SS]ያ አውጥቷል።

ክፍል 1. ÖpLL
1.1. ›ß` `°e'

1.1.1. ÃI SS]Á #¾c?„‹ M¿ ÉÒõ እ`UÍ SS]Á ቁጥር 13/2013$ }wKA


K=Öke ËLM::

1.2. ƒ`ÕT@'
¾nK< ›Ñvw K?L ƒ`Ñ<U ¾T>ÁcÖ¨< "MJ’ ue}k` u²=I SS]Á ¨<eØ

1.2.1. #¾c?„‹ ¾M¿ ÉÒõ እ`UÍ$ TKƒ uc=y=M c`y=c< ¨<eØ u¾Å[ͨ< um
}dƒö ÁM’u^†¨<” c?„‹ uƒUI`ƒ“ YMÖ“ እ”Ç=G<U u²=G< ›T"˜’ƒ
wnታ†¨<” ›Çw[¨< c=Ñ–< upØ`' u´¨<¨<`“ uÅ[Í °Éу M¿ ÉÒõ
uSeÖƒ ¾T>ታ¾¨<” ¾ïታ ewØ` M¿’ƒ KTØuw ¾T>¨cÉ ’¨<:፡

229
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

1.2.2. #¾S”Óeƒ SY]Á u?ƒ$ TKƒ ^c<” ‹KA u›ªÏ ¨ÃU uÅ”w ¾}ssS“
S<K< uS<K< ¨ÃU uŸòM ŸS”Óeƒ uT>SÅwKƒ u˃ ¾T>}ÇÅ` ¾¡MM
S”Óeƒ SY]Á u?ƒ ’¨<::
1.2.3. # ¾[»U Ñ>²? YMÖ“ $ TKƒ ›”É ¯Sƒ“ Ÿ²=ÁU Ñ>²? uLà ¾T>ðÏ
YMÖ“ J• ¾T>ÁeÑ–¨< ¾ƒUI`ƒ Å[Í W`ƒòŸ?ƒ' Ç=ýKAT' ¾SËS]Á
ዲÓ] ¨ÃU Ÿ²=Á uLà K=J” ¾T>‹M ’¨<::
1.2.4. # ¾›ß` Ñ>²? YMÖ“ $ TKƒ K›Y^ ›Ueƒ k”“ Ÿ²=ÁU uLà ’Ñ` Ó”
ከአንድ ዓመት L’c Ñ>²? ¾T>cØ' ›”É ðéT> ¾T>ÁŸ“¨<’¨<” }Óv` ¾›ðéçU
wnƒ KTdÅÓ ታex ¾T>²ÒÏ u¨p~ እ¾}W^ "K¨< }Óv` Ò` ¾}q^–
YMÖ“ ’¨< ::
1.2.5. “የኃላፊነት ቦታ” ማለት በነጥብ የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሣሰን ጥናት በመንግስት
ተቋማት ላይ ሥራዎችን ከመነሻ እስከ መድረሻ የሚያከናውኑ ባለሙያዎች ስብስብ
በመያዝ በዳይሬክተር/በቡድን መሪ ደረጃ የተሰጠ የስራ ቦታ ነው ።
1.2.6. “አካል-ጉዳተኛ” ማለት ለዚህ መመሪያ አፈጻጸም በደረሰበት የአካል፣
የአእምሮወይምየስሜትሕዋሣት ጉዳትን ተከትሎ በሚመጣ የኢኮኖሚያዊ እና
ማህበራዊ መድሎ ሣቢያ በሥራ ስምሪት የእኩል ዕድል ተጠቃሚ ያልሆነ ሰው
ሲሆን አንድ ሰው የአካል ጉዳተኛ ተደርጐ የሚወሰደው ሙሉ በሙሉ አይነ ስውር
ወይም ሙሉ በሙሉ መስማት የተሣነው ወይም በተጨማሪ ድጋፍ የሚንቀሣቀስ
ወይም በተጨማሪ ድጋፍ ባይንቀሳቀስም በግልጽ በሚታይ ሁኔታ በተፈጥሮ ወይም
በሰው ሰራሽ አደጋ ምክንያት በአጋጠመው ጉዳት የተነሳ የአንቅስቃሴ ችግር ያለበት
ሰው ነው።

1.3. ¾}ðéT>’ƒ ¨c”'

ÃI ¾c?„‹ ¾M¿ ÉÒõ እ`UÍ SS]Á ´p}— }ðLÑ> ‹KAታ¨<” ›TEM}¨< uS”Óeƒ
SY]Á u?„‹ ¨<eØ KpØ`' ለዝውውር' ለደረጃ እድገት' KYMÖ““ }³TÏ ለሆኑ
¾c¨< ኃብት ›e}ÇÅ` ¡”ª’@­‹ KT>k`u< c?„‹ G<K< }ðéT> ÃJ“M::

230
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሴቶች ልዩ ድጋፍ እርምጃ አፈፃፀም መመሪያ

ክፍል 2. ¾M¿ ÉÒõ አ`UÍ­‹ ¾T>Á}Ÿ<\v†¨< ሁኔታወችና


የመንግስት መስሪያ ቤቶች ሀላፊነት
2.1. ¾M¿ ÉÒõ እ`UÍ­‹ ¾T>Á}Ÿ<\v†¨< ሁኔታወች'

2.1.1. ¾pÉS Y^ YMÖ“


¾S”Óeƒ SY]Á u?„‹ ŸpØ` uòƒ ¾°Û­‹ UMSL ›"H>Ũ< ¾pÉS Y^ YMÖ“
ሲሰጡ u°pÉ ŸÁ²<ƒ ¨<eØ 80 ለሚሆነው ድርሻ ሴቶች Ÿ¨”Ê‹ Ò` በቅድሚያ ¾S¨ÇÅ`
መብት ይኖራቸዋል። ይህም ሆኖ እኩል ሲመጡ ለሴቶች ቅድሚያ ይሰጣል:: በቀሪው 20 É`h
c?ƒ }¨ÇÇ]­‹ ዕ`e uዕ`e }¨ÇÉ[¨< እ”Ç=ò<ƒ ይደረጋል:

2.1.2. ¾Y^ LÃ YMÖ“

¾c?„‹” ›pU uƒUI`ƒ“ YMÖ“­‹ እÁÔKu~ ለSH@É“ ”l ተሳታፊ ¾T>J’<uƒ”


G<ኔታ TS‰†ት M¿ ƒŸ<[ƒ K=cÖ¨< ÃÑvM:: u}KÃU YMÖ“­‡ ¾›ß`“ ¾[»U
Ñ>²? }wK¨< ¾T>ŸðK< እንÅSJ“†¨< መጠን Kc?„‹ K=Å[Ñ< ¾T>Ñv†¨< ÉÒö‹U
እ”ž ýaÓ^V‡ ¾T>KÁà ÃJ“M::

በዚህም መሠረት K›ß` Ñ>²? uT>cØ ¾S<Á ThhÁ YMÖ“ Là ሴቶች እርስ በእርሳቸውም
ሆነ ከወንዶች ጋር ሲወዳደሩ ለሴቶች ተጨማሪ 10 ነጥብ ይሰጣል :: ከወንዶች ጋር ተወዳድረው
እŸ<M uT>SÖ<uƒ Ñ>²? ደግሞ Kc?ቷ pÉT>Á Ãc×M:: እንዲሁም ሴት አካል ጉዳተኞች 11
ነጥብ ይሰጣል።

K[»U Ñ>²? uT>cØ YMÖ“ LÃ ሴቶች እርስ በእርሳቸውም ሆነ ከወንዶች ጋር ሲወዳደሩ


ለሴቶች ተጨማሪ 5 ነጥብ ይሰጣል:: ከወንዶችጋር ተወዳድረው እŸ<M uT>SÖ<uƒ Ñ>²? ደግሞ
Kc?ቷ pÉT>Á Ãc×M:: ለሴት አካል ጉዳተኞችም 6 ነጥብ ይሰጣል።

2.1.3. pØር

ሀ) ክፍት የስራ መደቦችን በሰው ኃብት ለመሙላት በመስሪያ ቤቶች የሚወጡ የቅጥር
ማስታወቂያዎች ደረጃV እና ከዚያ በታች የትምህርት ደረጃ የሚጠይቁ ሲሆኑ ለመቅጠር
ከታቀደው መካከል 20% ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን አሟልተው የሚመዘገቡ ሴቶች እርስ
በእርሳቸው ተወዳድረው እንዲይዙት ይደረጋል ።ቀሪውን 80% ወንዶችና ሴቶች ይወዳደሩበታል
። ዲግሪና ከዚያ በላይ የትምህርት ደረጃ የሚጠይቁ የስራ መደቦች ላይ ደግሞ 25% ዝቅተኛ

231
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ተፈላጊ ችሎታውን አሟልተው የሚመዘገቡ ሴቶች እርስ በእርሳቸው ተወዳድረው እንዲይዙት


ይደረጋል ። ቀሪውን 75% ወንዶችና ሴቶች ይወዳደሩበታል ከወንዶች ጋር ሲወዳደሩም
በአገኙት ውጤት ላይ ለኃላፊነትቦታ 5 ነጥብና ከኃላፊነት ውጭ ላሉ የስራ መደቦች የሚደመር
3 ነጥብ ይሰጣቸዋል ። ይህም ሆኖ እኩል በሚመጡበት ጊዜ ለሴቷ ቅድሚያ የሚሰጥ ይሆናል።

ለ) ሴት አካል ጉዳተኞች ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ሲቪል ሰርቪሱ ለመቀላቀል ለቅጥር ውድድር


ሲቀርቡ ወደ ፈተና የሚገቡት ተፈታኞች ቁጥር በርካታ በሚሆንበት ጊዜ ያለዕጣ እንዲፈተኑ
ይደረጋል ። ሆኖም ሴት አካል ጉዳተኞች ወደ ሲቪል ሰርቪሱ ከተቀላቀሉ በኋላ መልቀቂያ ሳይዙ
በማንኛውም ሁኔታ ለመቀጠር የሚወዳደሩ ከሆነ ሴቶች ከሴቶች ጋርም ሆነ ሴቶች ከወንዶች
ጋር ሲወዳደሩ ለኃላፊነት ቦታዎች 6 ነጥብ፤ ለሌሎች የሥራ መደቦች 5 ነጥብ ይሰጣቸዋል።
ነገርግን የስራ መልቀቂያ ይዘው እንደ አዲስ የመወዳደሩ ከሆነ እንደ ሌሎች ተወዳደሪወች ዕጣ
ወጥቶላቸው ይወዳደሩና 50٪ ውጤት ካመጡ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል።

ሐ).ቅጥሩ የሚፈጸመው በፑሉ ውስጥ በታቀፉ መ/ቤቶች፤ በፑል ያልታቀፈ ከሆነ ደግሞ በመ/ቤቱ
የሚፈጸሙ ቅጥሮች እየተቆጠሩ በተከታታይ ከሚፈፀሙ ቅጥሮች መካከል ደረጃ V እና ከዚያ
በታች የትምህርት ደረጃ የሚጠይቁ ከሆነ ከአምስቱ አንዱ ወይም ዲግሪ እና ከዚያ በላይ
የትምህርት ደረጃ የሚጠይቁ ከሆነ ከአራቱ አንዱ ሴቶች ብቻ እንዲወዳደሩበት ይደረጋል።
በዞንና በወረዳ በነጠላ አደረጃጀት ቅጥር የሚፈፀም በመሆኑ እንደ ወረዳ ወይም ዞን የሚፈፀመው
የሁሉም ተቋማት ቅጥሮች እየተቆጠሩ በተከታታይ ከሚፈፀሙ ቅጥሮች መካከል ዲግሪ እና ከዚያ
በላይ የትምህርት ደረጃ የሚጠይቁ ከሆነ ከአራቱ አንዱ ወይም ደረጃ V እና ከዚያ በታች
የትምህርት ደረጃ የሚጠይቁ ከሆነ ከአምስቱ አንዱ ሴቶች ብቻ እንዲወዳደሩበት ይደረጋል።

2.1.4. ዝውውር

በዝውውር ጊዜም ለሴቶች 3 ና ለሴት አካል ጉዳተኞች 5 ነጥብ ይሰጣል።ይህም ሆኖ ሴቶች


ከወንዶች ጋር እኩል ነጥብ ካገኙ ቅድሚያ ለሴቶች ይሰጣል። ሆኖም ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው
ተወዳዳሪዎች እኩል ነጥብ ካመጡ አሸናፊው በምልመላ መረጣ መመሪያ አንቀጽ 2.7.2 ንዑስ
አንቀጽ 2.7.2.3 በተገለፀው መሠረት ይለያል።

2.1.5. ደረጃ እድገት

በሴቶች ልዩ ድጋፍ እርምጃ መመሪያ ላይ ለሴቶች በተሰጡ ልዩ ድጋፎች መሠረት ሴቶች


ከወንድች ጋርም ሆነ ሴቶች ከሴቶች ጋር ሲወዳደሩ ከፈተና በፊት ለኃላፊነት ቦታዎች 5 ነጥብ

232
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሴቶች ልዩ ድጋፍ እርምጃ አፈፃፀም መመሪያ

ለሌሎች የሥራ መደቦች 3 ነጥብ መሰጠቱ እንደተጠበቀ ሆኖ ሴቶች ከወንዶች ጋር ተወዳድረው


እኩል ከመጡ ቅድሚያ ለሴቷ ይሰጣል። አካል ጉዳተኞች ወደ ሲቪል ሰርቪሱ ከተቀላቀሉ በኋላ
በደረጃ እድገት የሚወዳደሩ ከሆነ ሴቶች ከሴቶች ጋርም ሆነ ሴቶች ከወንዶች ጋር ሲወዳደሩ
ለኃላፊነት ቦታዎች 6 ነጥብ፤ ለሌሎች የሥራ መደቦች 5 ነጥብ ይሰጣቸዋል።ሆኖም ተመሳሳይ
ጾታ ያላቸው ተወዳዳሪዎች እኩል ነጥብ ካመጡ አሸናፊው በምልመላ መረጣ መመሪያ አንቀጽ
2.7.2 ንዑስ አንቀጽ 2.7.2.3 በተገለፀው መሠረት ይለያል።

2.1.6. ጸታ ተ¢` Ø“ƒ“ U`U`'

SY]Á u?„‹ ^°Ã“ }M°¢­‰†¨<” KTd"ƒ ŸT>ÁŸ“¨<“E†¨< }Óv^ƒ ›"DÁ Ø“„‹'


U`Ua‹“ ²Ñv­‹ c=ÁpÆ“ c=ÁÖ“p\ c?ƒ ¾S”Óeƒ c^}™‹”“ ¾Y^
G<’@ታ­‰†¨<” ¾}SKŸ~ Ñ<ÇÄ‹” T"}ታ†¨<” T[ÒÑØ Ã•`v†ªM:: uT>Ñኘ¨<
¾Ø“ƒና ምርምር ¨<Ö?ƒ SW[ƒU ‹Óa‰†¨<” KSp[õ ¨ÃU }dƒ÷†¨<”
KT[ÒÑØ ›Ò» ¾J’ }Úvß እ`UÍ K=¨cÉ ÃÑvM::

2.1.7. ¾MUÉ M¨<¨<ጥ'

uT”—¨<U ¾S”Óeƒ SY]Á u?ƒ ¨<eØ ¾T>c\ c?ƒ ¾S”Óeƒ W^}™‹ S”Óeታ©“
S”Óeታ© "MJ’< ¾}KÁ¿ ¾c?„‹ É`Ï„‹ እ”Ç=G<U u^e ›’di’ƒ ŸT>ssS< ¾c?„‹
É`Ï„‹ W^}™‹“ ›S^a‹ Ò` }Ñ“˜}¨< uY`¯} ጾታ Ñ<ÇÄ‹' uSw„‰†¨<
›Ÿvu`“ uM¿ ÉÒõ እ`UÍ­‹ ›ðéçU ²<]Á ¾MUÉ M¨<¨<ጥ ¾ሚÁÅ`Ñ<v†ውን
SÉ[¢‹ SY]Á u?„‹ በእቅድ ይዘው u=Á”e u¯Sƒ KG<Kƒ Ñ>²? እያቀናጁ መተግበር
ይጠበቅባቸዋል::

2.2. በየደረጃው የሚገኙ ¾S”Óeƒ SY]Á u?„‹ HLò’ƒ'

2.2.1. #uëታ እŸ<M’ƒ ›U• እŸ<M ¾Y^ °ÉM }ÖnT>’ƒ” TeŸu`$ የሚለውን
መርህ በባለቤትነት ይዞ ማራመድ ፣
2.2.2. c?„‹ uc=y=M c`y=c< ¨<eØ ወደ ›S^` መምጣት ይችሉ ዘንድ ¾}KÁ¿
¾YMÖ“ ýaÓ^V‹” Tk“˃'
2.2.3. ¾c?ƒ ¾S”Óeƒ W^}™‹” ¾M¿ ÉÒõ እ`UÍ­‹ uT[ÒÑØ [ÑÉ ›­”ታ©
T>“ K=Ý­~ ŸT>‹K<“ u¾Å[ͨ< ŸT>Ñ–< M¿ M¿ ¾c?„‹ S”Óeታ© ›"Lƒ“
w²<H” TIu^ƒ Ò` KSÅÒÑõ ¾T>Áe‹M Y`¯ƒ S²`Òƒ'

233
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

2.2.4. ¾c?„‹” ¾M¿ ÉÒõ እ`UÍ መመሪያ }ðéT>’ƒ KT[ÒÑØ“ ¾¨<d’@ cß’ƒ
É`h KTÖ“Ÿ` ¾T>ÁÓ´ u˃ uum G<ኔታ SSÅw' S”Óeታ© "MJ’<
É`Ï„‹U ÉÒõ TS”Úƒ'
2.2.5. c?„‹” ›eSM¡„ uc=y=M c`y=c< ¨<eØ ¾}Å’ÑÑ< QÑA‹” Å”x‹ን“
SS]Á­‹” u}hK ƒŸ<[ƒ SðìU እና በየሩብ አመቱ አፈፃፀሙን መገምገም፤
2.2.6. ¾}hK lØ` ÁL†¨<” c?„‹ ከቴክኒካል Y^­‹ ¨Å ¨<d’@ ሰß’ƒ TU׃'
2.2.7. uc=y=M c`y=c< ¨<eØ c?„‹” ዝቅ አድርጎ ¾T¾ƒ ›SK"Ÿƒ
KSp[õ“ u^e ¾S}TS” S”ðe” TÑAMuƒ'
2.2.8. GÑ`” KTXÅÓ“ ÉI’ƒ” KSp[õ c?ƒ ¾S”ÓYƒ W^}™‹
¾T>Öupv†¨<” É`h TSLŸƒ '
2.2.9. c?ƒ ¾S”Óeƒ W^}™‹ KMTƒና ለውጤታማ ስራ uT>ÁÅ`Ñ<ƒ Ø[ƒ
እ”póƒ K=J’< ¾T>‹K< TIu^© ‹Óa‹” Te¨ÑÉ '
2.2.10. c?„‹“ ¾Y^ G<’@ታ†¨<” ¾}SKŸ~ Ø“ƒ“ U`Ua‹” T"H@É'
2.2.11. ¾}hK<ƒ” Ø“„‹ uSU[Ø Kc=Uþ²=¾V‹“ KQƒSƒ uTwnƒ ¾ዕ`e
uዕ`e STT`” TkLÖõ'
2.2.12. በስርዓተ ፆታ ዙሪያ ለሠራተኞች በቂ ግንዛቤ ማስጨበጥ፣
2.2.13. የሰው ኃብት ስምሪትን እንዲሁም ስልጠናን በተመለከተ በእቅድ ሂደት ውስጥ
የሴቶችን ተሳትፎ ማረጋገጥና የሚጠናቀሩ የሰው ሀይል መረጃዎችም በፆታ ተለይተው
እንዲቀመጡ በማድረግ መረጃ በሚጠየቅበት ጊዜ ለሚመለከተው አካል በወቅቱ
እንዲደርስ ማድረግ።

ክፍል 3. M¿ M¿ É”ÒÑ@­‹
3.1. ማንኛውም የሥራ ኃላፊ ወይም ሠራተኛ ባለው ሥልጣን ከህግ ውጭ ለሚፈጽማቸው
የሴቶች ልዩ ድጋፍ መመሪያና መመሪያውን ወደ ጎን በመተው ለሚከናወኑ ስምሪቶች
ተግባራት ሁሉ በህግ ተጠያቂ ይሆናል።
3.2. በዚህ የሴቶች ልዩ ድጋፍ መመሪያ በተፈቀዱ የስምሪት መብቶች ተግባራዊ
የማያደርግ ተቋም ሁሉ በህግ ተጠያቂ ይሆናል።

234
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሴቶች ልዩ ድጋፍ እርምጃ አፈፃፀም መመሪያ

3.3. የቅሬታ አቀራረብ

በዚህ መመሪያ አፈፃፀም ላይ የሚነሣ ቅሬታ ቢኖር በሥራ ላይ ባለው የቅሬታ አቀራረብ ሥነ-
ሥርዓት መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል፣

3.4. በዚህ መመሪያ ያልተሸፈኑ ጉዳዮችን በተመለከተ

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 253/2010 አንቀጽ
96 ን/አንቀጽ 2 መሠረት ይህን መመሪያ የመለወጥ ወይም የማሻሻል ኃላፊነት የአብክመ ሲቪል
ሰርቪስ ኮሚሽን ነው።

3.5. የተሻሩና ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ጉዳዮች

ሀምሌ 2002 ዓ.ም ወጥቶ ሥራ ላይ ያለው የሴቶች ልዩ ድጋፍ ዕርምጃ ዓፈፃፀም መመሪያ እና
ይህን ተከትሎ በተለያዩ ጊዜያት የወጡ ሰርኩላሮችና ማብራሪያዎች በዚህ መመሪያ ተተክተዋል።

3.6. መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ

ይህ መመሪያ ከጸደቀበት ከሰኔ/2013 ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል።

አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር

235
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

መመሪያ 14. የሥራ ስንብትና


ወደ ስራ መመለስ ጥያቄ
ማስፈጸሚያ መመሪያ
ቁጥር 14/2013

ሰኔ 2013 ዓ.ም
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ባህር ዳር፣ ኢትዮጵያ

236
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሥራ ስንብትና ወደ ስራ መመለስ ጥያቄ ማስፈጸሚያ መመሪያ

መግቢያ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 265/2011 ሲቋቋም ሊያከናውናቸው የሚገቡ
ተግባራትን መሰረት ያደረገ ተግባርና ኃላፊነት ተላብሶ እንዲንቀሳቀስ መሆኑ ይታወቃል።
ስለሆነም በአዋጅ 253/2010 በሚተዳደሩ የመንግስት መ/ቤቶችና የመንግስት ሰራተኞች ላይ
ተግባራዊ ሊደረጉ የሚችሉ የተለያዩ ማስፈፀሚያ መመሪያዎችን ማዘጋጀትና ተግባራዊ ሲደረጉ
የነበሩ መመሪያዎችን ማሻሻል ለኮሚሽኑ በተሰጠው ስልጣን በአዋጅ ቁጥር 253/2010 አንቀፅ
96 ን/አንቀፅ 2 መሰረት አዳዲስ መመሪያዎችን እያዘጋጀ ለመንግስት መ/ቤቶች በማውረድ
ተግባራዊነቱን በመከታተል በመደገፍ በርካታ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል። ስለሆነም በተግባር
ላይ ካሉት መመሪያዎች መካከል አንዱ የሥራ ስንብትና ወደ ስራ የመመለስ ጥያቄ ማስፈጸሚያ
መመሪያ ነው ። ይህም መመሪያ አንድ የመንግስት ሠራተኛ በስራ ገበታው ላይ መገኘት ሳይችል
ሲቀር እንዴት ከስራ እንደሚሰናበት እንደሁም ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ያጋጠመው ሠራተኛ
ያጋጠመው ችግር እንደተወገደ እንዴት ወደ ስራ የመመለስ ጥያቄ ማቅረብ እንደሚችል ከሰኔ
2011 ዓ.ም ጀምሮ የስራ ስንብትና ወደ ስራ የመመለስ ጥያቄ ማስፈጸሚ መመሪያ ወጥቶ
ሲሰራበት መቆየቱ ይታወቃል። ይሁን እንጅ ለአፈፃፀም ግልፀኝነት የጎደላቸውና መስተካካል
ያለባቸው ጉዳዮች ያሉ በመሆኑና የሰራተኞችን ተጠቃሚነት ይበልጥ ያረጋገጠ መመሪያ ማውጣት
በማስፈለጉ ይህ መመሪያ ማሻሻያ ተደርጎበታል ።

የመመሪያዉ መሻሻል አስፈላጊነት

 ከተሻሻለው የመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 253/2010 አንፃር ቃኝቶ ድንጋጌዎችን


አካቶ ማውጣት በማስፈለጉ ፣
 ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ያጋጠማቸው ሠራተኞች ወደ ስራ የመመለስ ጥያቄን ተቀብሎ
ተገቢውን ምላሽ መስጠት በማስፈለጉ፣

የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በተሻሻለው የመንግስት ሠራተኞች አዋጅ 253/2010 አንቀጽ 96 ንዑስ
አንቀጽ 2 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህን የስራ ስንብትና ወደ ስራ የመመለስ ጥያቄ
ማስፈጸሚያ መመሪያ አውጥቷል።

237
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ክፍል 1. ጠቅላላ ድንጋጌ


1.1. አጭር ርዕስ

ይህ መመሪያ “የሥራ ስንብትና ወደ ስራ የመመለስ ጥያቄ ማስፈጸሚያ መመሪያ ቁጥር 14/2013”


ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል።

1.2. ትርጓሜ፣

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፡-

1.2.1. “የመንግሥት ሠራተኛ” ማለት በክልሉ የመንግሥት መ/ቤት ውስጥ በቋሚነት


ተቀጥሮ የሚሰራ ሰው ነው ።
1.2.2. “ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት” ማለት በህመም፣ በእሥራት፣ ወይም በሌላ በድንገት
በሚከሰት ችግር ምክንያት በስራ ገበታ ላይ ተገኝቶ ሥራን ለማከናወን አለመቻል
ነው።
1.3. ማንኛውም በወንድ ፃታ የተገለፀው የሴት ፆታንም ያካትታል።
1.4. የተፈጻሚነት ወሰን

ይህ መመሪያ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በየትኛውም የአስተዳደር ዕርከን በአዋጅ ቁጥር
253/2010 በሚተዳደር ማንኛውም የመንግስት መ/ቤት ላይ ተፈፃሚ ይሆናል።

ክፍል 2. ባለሙያ/ሠራተኛ/ ከስራ ማሰናበትና ወደ ስራ የመመለስ


ጥያቄን ስለማስተናገድ
2.1. ባለሙያ/ሠራተኛ/ ስለማሰናበት

2.1.1. አንድ የመንግስት ሠራተኛ መ/ቤቱ ባላወቀው ሁኔታ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ከሥራ
ቦታው ከጠፋ ከጠፋበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት ተጠብቆ ለአስር ተከታታይ
ቀናት የሚቆይ የመጀመሪያ ጥሪ ማስታወቂያ ይወጣል። በመጀመሪያ ጥሪ ማስታወቂያ
መቅረብ ካልቻለ ለተጨማሪ 10 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ድጋሚ የጥሪ ማስታወቂያ
ይወጣል። ሁለተኛው የጥሪ ማስታወቂያ ከመጠናቀቁ በፊት መቅረብ ካልቻለ
እንዲሰናበት ይደረጋል። ሆኖም መ/ቤቱ ባለሙያዉ/ሠራተኛው/ ከሥራ ገበታው

238
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሥራ ስንብትና ወደ ስራ መመለስ ጥያቄ ማስፈጸሚያ መመሪያ

የተለየበትን ምክንያት የሚያውቀው ከሆነ ወይም ሪፖርት ከደረሰው ለስድስት ወር


የጥሪ ማስታወቂያ ማውጣት የለበትም።
2.1.2. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.1.1 የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ የሙከራ ጊዜውን
ያጠናቀቀ የመንግስት ሠራተኛ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት በሥራ ገበታው ላይ
ካልተገኘ ምክንያቱን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ለመስሪያ ቤቱ ማሳወቅ አለበት።ሆኖም
የሙከራ ጊዜውን ያላጠናቀቀ የመንግስት ሠራተኛ ባልታወቀ ምክንያት ለአንድ ወር
በሥራ ገበታው ላይ ካልተገኘ ያለተጨማሪ ሥነ- ሥርዓት ከሥራ በማሰናበት
አገልግሎቱ ይቋረጣል።
2.1.3. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.1.2 በተገለጸው መሠረት ሪፖርት የተደረገለት የመንግስት
መስሪያ ቤት ባለሙያዉ/ሠራተኛው/ ከሥራ ገበታው ላይ የተለየበት ምክንያት ከአቅም
በላይ መሆኑ በሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/የፑል በሰው ሀብት አስተዳደር
ቡድን ተጣርቶ ምክንያቱ አሳማኝ ሆኖ በመስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም ተወካይ
ተቀባይነት ካገኘ የመንግስት ሠራተኛው ይዞት የነበረውን የሥራ መደብ ለስድስት
ወር ክፍት አድርጐ መጠበቅ አለበት።
2.1.4. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.1.3 በተገለጸው መሰረት ምክንያቱ ተቀባይነት ያገኘ ሰራተኛ
በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ወደ ስራ የመመለስ ጥያቄውን ካቀረበ ያለምንም ቅድመ
ሁኔታ በቀጥታ ቀደም ሲል ይከፈለው የነበረውን ደመወዝ እንደያዘ ወደ ሥራው
እንዲመለስ ይደረጋል። ሆኖም የመንግስት ሠራተኛው በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ወደ
ሥራው ካልተመለሰ ከሥራ ማሰናበት ይቻላል።
2.1.5. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.1.4 የተገለጸው ቢኖርም የመንግስት ሠራተኛው ከስድስት ወር
በላይ በሥራ ላይ ያልተገኘው በእስር ምክንያት ከሆነና ከተጠረጠረበት የወንጀል
ድርጊት በነጻ ስለመለቀቁ ማስረጃ ካቀረበ የመንግስት መስሪያ ቤቱ ባለው ክፍት የሥራ
መደብ ቀደም ሲል ይከፈለው የነበረውን ደመወዝ እያገኘ ወደ ሥራ እንዲመለስ
ይደረጋል።
2.1.6. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.1.1 በተገለጸው መሰረት የተሰናበቱ ሠራተኞች በእጃቸው
ያለውን የመንግሥት ሐብትና ንብረት እንዲያስረክቡ ተደርጐ የለቀቁበት ምክንያት
ተገልፆ የስራ መልቀቂያ ሊሰጣቸው ይችላል።

239
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

2.2. ወደ ሥራ የመመለስ ጥያቄን ስለማስተናገድ፣

2.2.1. ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ከምድብ ሥራው በመለየቱ ከሥራ የተሰናበተ ሠራተኛ
ተቀባይነት ያለው ማስረጃ ቀደም ሲል ይሰራ ለነበረበት መሥሪያ ቤት በማቅረብ ወደ
ስራ የመመለስ ጥያቄ ሊያቀርብ ይችላል።
2.2.2. ወደ ስራ የመመለስ ጥያቄውን ማቅረብ ያለበት ከአቅም በላይ የሆነው ምክንያት
ከተወገደበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ የስራ ቀኖች ውስጥ መሆን አለበት።
2.2.3. በእስራት ምክንያት ከስራ ገበታቸው ተለይተዉ ከቆዩ በኋላ በነፃ የተለቀቁ፣ በዋስ
የተለቀቁ እንዲሁም በሌላ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ከስራ ገበታቸው የተለዩ
ሠራተኞች የስራ መመለስ ጥያቄ የሚያቀርቡት ሰራተኞች የተሟላና ህጋዊ ማስረጃ
ሲያቀርብ ወደ ስራ እንዲመለስ ይደረጋል።
2.2.4. ባለሙያዉ/ሠራተኛው/ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ሥራ ላይ የተለዬ መሆኑን
የሚያረጋግጥ ህጋዊ ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅበታል።
2.2.5. የቀረበው ማስረጃ ሕጋዊነትና ባለሙያዉ/ሰራተኛው/ በስራው ላይ ያልተገኘበት ሙሉ
ጊዜ የሚሸፍን መሆኑን፤ እንዲሁም ሠራተኛው ይዞት የነበረው የሥራ መደብ ወይም
ሌላ ተመሳሳይ ስራ መደብ በክፍትነት ያለ መሆኑ በሰው ሀብት አስተዳደር
ዳይሬክቶሬት/ቡድን ተረጋግጦ ወደ ስራ የሚያስመልሰው ከሆነና ውሳኔው በመስሪያ
ቤቱ ኃላፊ ወይም ተወካይ ሲፀድቅ ሰራተኛው ቀደም ሲል ሲከፈለው የነበረውን
ደመወዙን እንደያዘ ምደባ እንዲሰጠው ይደረጋል።
2.2.6. መስሪያ ቤቱ ምደባ የሚሰጥበት ክፍት የስራ መደብ ከሌለው በየደረጃው ባለ የሲቪል
ሰርቪስ መ/ቤት አማካኝነት በየደረጃው ባሉ ሌሎች ሴክተር መ/ቤቶች ባሉ ተመሳሳይ
ስራ መደቦች ላይ ምደባ እንዲያገኝ ይደረጋል።
2.2.7. ሥራቸዉን በገዛ ፈቃዳቸዉ የለቀቁ ሠራተኛች በዚህ መመሪያ አይስተናገዱም፣
2.2.8. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 2.2.7 የተገለፀው ቢኖርም በሥራ ላይ እያሉ በሌላ መ/ቤት
ለቅጥር ተወዳድረዉ በማለፋቸው ምክንያት ህጋዊ መልቀቂያ/ክሊራንስ/ ይዘው
የተቀጠሩ ሠራተኞች በተቀጣሪው ማስረጃ ምክንያት ሳይሆን በቀጣሪው መ/ቤት
የአፈጻጸም ስህተት በኢንስፔክሽን ወይም በመ/ቤቱ ጥረት ቅጥሩ የተሰረዘባቸዉ
ሠራተኞች ቀድሞ ወደ ነበሩበት መ/ቤት በተሰረዘባቸው በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ የስራ
መመለስ ጥያቄያቸውን ያቀርባሉ። መልቀቂያ የወሰዱበት መ/ቤትም ወደ ቀድሞ
ስራቸው ይመልሳቸዋል። ሆኖም ሠራተኞች ቀደም ሲል ይዘውት የነበረው የሥራ
240
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የሥራ ስንብትና ወደ ስራ መመለስ ጥያቄ ማስፈጸሚያ መመሪያ

መደብ በሠራተኛ ከተያዘና ሌላ ተመሣሣይ ክፍት የሥራ መደብ ካልተገኘ የሰው ሀብት
አስተዳደር ዳይሮክተሬት/ቡድን ወይም ተቋሙ በሁሉም መ/ቤቶች ሌላ ክፍት የሥራ
መደብ በማፈላለግ እንዲመደቡ ያደርጋል።
2.2.9. ከላይ በንዑሥ አንቀጽ 2.2.8 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በተሳሳተ መንገድ ስምሪት
የፈጸሙ አካላት በተሻሻለው የመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 253/2010 አንቀጽ
93 ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት ለጥፋቱ ተጠያቂ ይሆናሉ።
2.2.10. በዚህ መመሪያ መሠረት ወደ ስራ የመመለስ ጥያቄ ተቀባይነት አግኝቶ ወደ ስራው
የተመለሰ ሠራተኛ በስራ ላይ ላልተገኘበት ጊዜ የደመወዝም ሆነ ሌሎች
ጥቅማጥቅሞችን የመጠየቅ መብት የለውም።

ክፍል 3. ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
3.1. በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 253/2010 አንቀጽ 96
ን/አንቀጽ 2 መሠረት ይህን መመሪያ የመለወጥ፣ የማሻሻል ወይም በሥራ ላይ
በሚውልበት ጊዜ ማብራሪያ ወይም ትርጉም የመስጠት ኃላፊነት የሲቪል ሰርቪስ
ኮሚሽን ነው።
3.2. ይህ መመሪያ ተፈፃሚነት የሚኖረው በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች
አዋጅ ቁጥር 253/2010 በሚተዳደሩ መ/ቤቶችና ባለሙያዎች/ሠራተኞች/ ላይ ብቻ
ነው።
3.3. በሰኔ ወር 2011 ዓ/ም ወጥቶ በሥራ ላይ የነበረው ሥራ ስንብትና ወደ ስራ የመመለስ
ጥያቄ ማስፈጸሚያ መመሪያና ይህን አስመልክቶ የተላለፉ ሰርኩላሮች በዚህ መመሪያ
ተተክተዋል።
3.4. ይህን መመሪያ በተዛባ መልኩ ወይም ያለአግባብ የሚያስፈጽም ማንኛውም አካል
ወይም የስራ ኃላፊ አግባብ ባለው ህግ ተጠያቂ ይሆናል
3.5. በዚህ መመሪያ ›ðéçU ላይ የሚኖር p_ታ በስራ ላይ ባለው ¾p_ታ ›k^[w ስነ
ሥርዓት SW[ƒ }ðéT> ÃJ“M::
3.6. ይህ መመሪያ ከሰኔ 2013 ዓ/ም ጀምሮ የፀና ነው።
አቶ ሙሉቀን አየሁ
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር

241
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

መመሪያ 15. የተሸሻለው


የመንግሥት ሠራተኞች
የሥራ ልብስና የሥራ
መሣሪያዎች አሰጣጥና
አጠቃቀም መመሪያ
ቁጥር 15/2013

ሰኔ 2013 ዓ.ም
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ባህር ዳር፣ ኢትዮጵያ

242
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

መግቢያ

ሐምሌ 2002 ዓ/ም የወጣው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስ እና የሥራ መሣሪያዎች
አጠቃቀም መመሪያ አገልግሎት እየሰጠ ቢሆንም፣

 በሥራ ላይ ያለው መመሪያ በየጊዜው ከተደረጉ የአደረጃጀት ለውጥ ጋር ተያይዞ እንደ


አዲስ የተፈጠሩና አደረጃጀታቸውን የከለሱ ተቋማት በመኖራቸው በዚህ ሂደት አንዳንድ
የሥራ መደቦች በመታጠፋቸው በመጣመራቸውና የመጠሪያ ለውጥ በማድረጋቸው
የተደረገውን ለውጥ ተከትሎ ማሻሻያ ማድረግ በማስፈለጉ
 በአዲስ በተካተቱ የሥራ መደቦች የተፈቀዱ የሥራ ልብሶችና መሣሪያዎች እንዲሻሻሉና
እንዲጨመሩ ከመ/ቤቶች ተደጋጋሚ ጥያቄዎች በመቅረባቸው ፣ ከቴክኖሎጅ ዕድገትና
ከወቅቱ የገበያ ሁኔታ ጋር ተቀራራቢ የሆነ የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያ ዋጋን ማሻሻል
በማስፈለጉ፣
 የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች ግዥ፣አጠቃቀምና አወሳሰን ሥርዓትን በባለቤትነት
የሚከታተለውን አካል ተግባር በውል ለይቶ ማስቀመጥ በማስፈለጉ፣
 በመመሪያው ውስጥ ያሉ ሌሎች ችግሮችን በማረምና ወቅታዊ የሆኑ ጉዳዮችን በማካተት
መመሪያውን ማውጣት በማስፈለጉ የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ከሚሽን በአማራ ብሄራዊ
ክልላዊ መንግሥት የመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ 253/2010 አንቀጽ 96 ንዑስ አንቀጽ
2 መመሪያ የማውጣት ሥልጣን መሰረት ይህ የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና
የሥራ መሣሪያ አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ እንዲወጣ ተደርጓል ።

ክፍል 1. ጠቅላላ
1.1. አጭር ርዕስ

ይህ መመሪያ የተሸሻለው የመንግስት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና


አጠቃቀም መመሪያ ቁጥር 15/2013 ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል።

1.2. ትርጓሜ

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፣

243
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

1.2.1. "የመንግሥት መ/ቤት" ማለት በየትኛውም የአስተዳደር እርከን እራሱን ችሎ በአዋጅ


ወይም በደንብ የተቋቋመ እና ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ከመንግስት በሚመደብለት
በጀት የሚተዳደር የመንግስት መስሪያ ቤት ነው።
1.2.2. "ኮሚሽን" ማለት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ነው።
1.2.3. "የሥራ ልብስ" ማለት አንድ የመንግሥት ሠራተኛ ሥራውን በሚያከናውንበት ጊዜ
እንደየሥራው ፀባይ ለሠራተኛው ደህንነት ወይም ንጽህናውን ለመጠበቅና ለመለያነት
እንዲያገለግለው የሚሰጠው ልብስና ጫማ ነው።
1.2.4. "የሥራ መሣሪያ" ማለት ሠራተኛው ሥራውን በጋራ ወይም በግል ለማከናወን
እንዲጠቀምበት የሚሰጥና ሥራውን ሲጨርስ በሥራ ቦታው የሚቀመጥ ልዩ ልዩ
የሥራ መሣሪያ ወይም እቃ ማለት ሆኖ መነጽር ፣ጠመንጃ ፣ማጭድ፣ የአይን
መሸፈኛ ጎግል፣ የአፍ መሸፈኛ ፊልተር፣ አካፋ፣ መዶሻ፣ መርቴሎ፣ የአትክልት
መቀስ የመሳሰሉትን የሚያጠቃልል ሲሆን ከእነዚህ ውጭ ያሉትን እንደየተቋሙ ባህሪ
እያንዳንዱ መ/ቤት በራሱ እየወሰነ የሚሰጠው ነው።
1.2.5. “ብትን የልብስ ጨርቅ" ማለት የሱፍ ምርት ያልሆነና የቀለሙ ልዩነት ሣይወሰን
ከጥጥ ወይም የጥጥና የሲንተቲክ ድብልቅ ወይም ከሌላ ተመሣሣይ ከሆነ ጥሬ እቃ
የተሠራ ተመሣሣይ ደረጃ ያለው ያልተሰፋ ጨርቅ ነው።
1.2.6. “አንድ ወጥ ሸሚዝና ሱሪ” ማለት ከጥጥ ወይም የጥጥና የሲንተቲክ ድብልቅ ወይም
ከሌላ ተመሣሣይ ከሆነ ጥሬ እቃ ከተሰራ አንድ ዓይነት ቀለም ካለው ጨርቅ የተሰፋ
ሆኖ ያለ ኮት ሊለበስ የሚችል ሸሚዝና ሱሪ ነው።
1.2.7. “ሸሚዝ” ማለት ቀለሙ እንደተፈለገው ሆኖ ከጥጥ ወይም የጥጥና የሲንተቲክ ድብልቅ
ወይም ከሌላ ተመሣሣይ ከሆነ ጥሬ እቃ ከተሰራ የሴንቴትኩ መጠን ዝቅ ካለና የጥጡ
መጠን ከፍ ካለ ለሸሚዝ እንዲሆን ከተመረተ ጨርቅ ተሠፍቶ የተዘጋጀ ነው።
1.2.8. “ቀሚስ” ማለት ቀለሙ እንደተፈለገው ሆኖ ከብትን የልብስ ጨርቅ የሚዘጋጅ ሆኖ
ሙሉ በሙሉ ከጥጥ ወይም የጥጥና የሲንተቲክ ድብልቅ ወይም ከሌላ ተመሣሣይ
ከሆነ ተመሣሣይ ጥሬ እቃ ተሰርቶ የተሠፋ ነው።
1.2.9. "ጋዋን ወይም ሙሉ የሥራ ካፖርት ወይም 3/4ኛ ካፖርት" ማለት ቀለሙ
እንደተፈለገው ሆኖ ከብትን ልብስ ጨርቅ የሚሰፋ ገበር የሌለው ጋዋን ወይም ሙሉ
የሥራ ካፖርት ወይም 3/4ኛ ካፖርት ነው።

244
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

1.2.10. "ካፖርት" ማለት ከሱፍ የተሰራ ወይም ሙቀት እንዲሰጥ ገበር ያለው ሆኖ ከጥጥ
ወይም ከሲንተቲክ የተሰራ የብርድ መከላከያ ልብስ ነው።
1.2.11. "የዝናብ ልብስ" ማለት በጥጥ ገበር ወይም ያለገበር ከሲንተቲክ ወይም ከፕላስቲክ
የተሰራ የዝናብ መከላከያ ልብስ ነው።
1.2.12. "ጃንጥላ" ማለት ለዝናብ ወይም ለፀሐይ መከላከያ የሚያገለግል ነው።
1.2.13. "ካባ" ማለት በችሎት ወቅት ዳኞች የሚለብሱት ከበትን ልብስ ጨርቅ የተሰፋ ጥቁር
ልብስ ነው።
1.2.14. "ሽርጥ" ማለት እንደ የሥራ ባህሪው ብትን ልብስ ጨርቅ ወይም ከሌላ ተስማሚ
ጥሬ እቃ የተሰራ ሆኖ የልብስን መቆሸሽ ለመከላከል የሚለበስ የሥራ ልብስ ነው።
1.2.15. "ቱታ" ማለት ከብትን የልብስ ጨርቅ ወይም ከሌላ ጥሬ እቃ የተሠራና ሱሪው
ከጃኬት መሰል ልብስ ጋር ተያይዞ የተሰፋ ሆኖ የልብስን መቆሸሽ ለመከላከል በልብስ
ላይ ተደርቦ የሚለበስ የሥራ ልብስ ነው።
1.2.16. "አጭር ቆዳ ጫማ" ማለት ማሠሪያ ያለው ወይም የሌለው ሆኖ ለሲቪል ሥራ
አገልግሎት የሚውልና ቁመቱ ከቁርጭምጭሚት የማያልፍ ከቆዳ የተሠራ ጫማ
ነው።
1.2.17. "አጭር ቡትስ ቆዳ ጫማ" ማለት ማሠሪያ የሌለው ሆኖ ለሲቪል ሥራ አገልግሎት
የሚውልና ቁመቱ ከቁርጭምጭሚት የሚያልፍ ከቆዳ የተሠራ ጫማ ነው።
1.2.18. "የላስቲክ ቡት ጫማ" ማለት ከተፈጥሮ ጐማ የተሠራ ገበር ያለው ሆኖ በክረምትና
ጭቃ በሚበዛበት ወቅት የሚደረግና በቀላሉ የሚፀዳ ጫማ ነው።
1.2.19. "ፊልድ ጃኬት" ማለት ከጥጥ ወይም ከሌላ ተመሣሣይ ጨርቅ የተሠራ ሆኖ ሙቀት
የሚሰጥ ገበር ያለው ልብስ ነው።

ክፍል 2. የሥራ ልብስ ስለሚሰጥበት ሁኔታ እና የሚሰጠው የጨርቅና


የጫማ ዓይነት
2.1. የሥራ ልብስ ስለሚሰጥበት ሁኔታ

2.1.1. ለየሥራ መደቦች የተፈቀደው የሥራ ልብስ ዓይነትና መጠን የሚሰጠው በሥራ መደቡ
ላይ ተመድበው በመሥራት ላይ ለሚገኙ ቋሚና የሙከራ ቅጥር እንዲሁም ጊዜያዊ/
ኮንትራት ቅጥር ሠራተኞች ነው። ሆኖም የሥራ ልብስ በተፈቀደበት የሥራ መደብ

245
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ላይ ተመድቦ ነገር ግን በትምህርትና በመሣሰሉት ምክንያቶች ሥራውን ለማይሰራ


ሠራተኛ የሥራ ልብስ አይሰጥም፣
2.1.2. የስራ ልብሱ በዓመት አንድ ጊዜ የሚሰጥ ከሆነ 6 ወርና በላይ ፣ እንዲሁም በዓመት
ሁለት የስራ ልብስ የሚሰጥ ከሆነ 3ወርና በላይ በውክልና ወይም በያዙት የሥራ
መደብ ላይ በተደራቢነት እንዲሰሩ ለተመደቡ ሠራተኞች ለሥራ መደቡ የተፈቀደው
የሥራ ልብስ ይሰጣቸዋል። ሆኖም የያዙት የስራ መደብ የሥራ ልብስ ያለው ከሆነና
በተወከለበት የስራ መደብ ከሚሰጠው በተጨማሪ ሊያገኝ የሚችለው ካለ እንዲወስድ
ይደረጋል።
2.1.3. የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያ የሚሰጠው ሠራተኛው/ባለሙያው/ በበጀት ዓመቱ
መሥራት ያለበትን ሥራ ማከናወኛ በመሆኑ በበጀት ዓመቱ ውስጥ መስጠት
ያስፈልጋል።
2.1.4. ሰራተኞች የሥራ ልብስ ከወሰዱ በኋላ የሚለቁበት ሁኔታ ሲከሰትና በሌላ ሲተኩ
የተተኩት ሰራተኞች የሚቀጥለውን የሥራ ልብስ ለማግኘት ቢያንስ ሶስት ወርና በላይ
ከቀራቸው መሥሪያ ቤቱ በጀት አመቻችቶ ይሰጣል። ሆኖም የሥራ ልብሱን ካገኙ
በኋላ በማንኛውም ምክንያት የሥራ መደቡን የለቀቁ ሠራተኞች የወሰዱትን የሥራ
ልብስ እንዲመልሱ አይጠየቁም ።
2.1.5. በበጀት እጥረት፣ በአሠራር ስህተትና በመሳሰሉት ችግሮች በበጀት ዓመቱ ውስጥ
ያልተሰጠ የሥራ ልብስ በቀጣዩ በጀት ዓመት ከሠራተኞች የሥራ ልብሱ ይሰጠኝ
ጥያቄ ቢቀርብም ባይቀርብም የተፈቀደው የሥራ ልብስ ይሰጣል። ሆኖም የሥራ
ልብሱ ሳይሰጥ የቀረው በቸልተኝነት ወይም ሆን ብሎ ከሆነ የሚመለከተው አካል
ተጠያቂ ይሆናል።
2.1.6. በሁለት ወይም በሦስት ዓመት የሚሰጡ የሥራ ልብስ ዓይነቶች የሚያገኙ ሠራተኞች
ከተቀጠሩ ወይም በቦታው ከተመደቡበት ጊዜ ጀምሮ ይሰጣቸዋል ።ሆኖም ግን የሥራ
ልብሱን ያገኙ ሠራተኞች ሌላ የሥራ ልብስ ለማግኘት የቆይታ ጊዜውን ማጠናቀቃቸው
መረጋገጥ አለበት።የቆይታ ጊዜያቸውን ሳያጠናቅቁ የሰጠ ባለሙያ/ኃላፊ/ ተጠያቂ
ይሆናል።
2.1.7. አንድ ሠራተኛ በበጀት ዓመቱ የሥራ ልብስ በሚያስገኝ የሥራ መደብ ላይ ሲሰራ
ቆይቶ በዝውውር፣ በደረጃ እድገት፣ በራሱ ፈቃድ … ወዘተ ሥራውን ቢለቅ
አገልግሎት የሰጠበት የሥራ መደብ በዓመት ሁለት የሥራ ልብስ የሚያስገኝ ከሆነ

246
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

3 ወርና በላይ ካገለገለ ግማሹን ያገኛል። ሆኖም በዓመት አንድ ጊዜ የሥራ ልብስ
የሚያስገኝ ከሆነ 6 ወርና ከዚያ በላይ ማገልገል ይጠበቅበታል።
2.1.8. ሴት የስራ ልብስ ተጠቃሚዎች የስፌት ዓይነትን የመምረጥ መብት ያላቸው ሲሆን
አንድ ወጥ ሸሚዝና ሱሪ ወይም ጃኬትና ጉርድ አሰፍተው ሊለብሱ ይችላሉ። ለምሣሌ
ሸሚዝና ሱሪ የነበረን ወደ ቀሚስ ወይም ወደ ጉርድና ሸሚዝ መቀየር ቢፈልግ
የሥራ ልብሱ መጠንና ዋጋ ልዩነት እስከሌለው ድረስ ሊፈቀድለት ይችላል።
2.1.9. በሞቃታማና በውርጭ አካባቢዎች የተመደቡና የሥራ ልብስ በተፈቀደባቸው የሥራ
መደቦች ላይ ተመድበው በመሥራት ላይ ለሚገኙ ሠራተኞች በመመሪያው ላይ
ለተፈቀዱት የጨርቅና የጫማ ዓይነቶች ለአካባቢው የአየር ጠባይ ተስማሚ የስራ
ልብስ መስጠት ይቻላል። ሆኖም ዋጋው ተመጣጣኝ ስለመሆኑና ለስራው ያለው
አስፈላጊነት በየደረጃው በሚገኝ የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን ተጠንቶ
በዞን ለዞን ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር መምሪያና በወረዳ ለወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ
ትብብር ጽ/ቤት ኃላፊ ቀርቦ ሲጸድቅ ይሆናል።
2.1.10. በሥራ ልብስ ግዥ አፈጻጸምና በስራ ልብስ ጥራት ጉዳዮች ዙሪያ የሚታየውን ችግር
ለመቅረፍ እንዲቻል ግዥ ከመፈፀሙ በፊት ከግዥ ፋይናንስና ንብረት አሥተዳደር
ዳይሬክቶሬት/ቡድን እንዲሁም ከሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን አንድ
ባለሙያ ከተጠቃሚ ሠራተኞች ቢያንስ አንድ ተወካይ ተመርጦ በልብስ ዓይነትና
ጥራት መረጣና የማማከር ተግባር ላይ ይሳተፋሉ።
2.1.11. በንዑስ አንቀጽ 2.1.11 የተገለፀው ኮሚቴ የጨርቅ ናሙና ከመረጠ በኋላ ብትን
የልብስ ጨርቁ በግዥ መመሪያ መሠረት ግዥው ይፈጸማል።
2.1.12. አንድ ሰራተኛ በህመም ምክንያት በበጀት ዓመቱ ለተወሰኑ ወራት ስራውን ባይሰራ
የተመደበበት የስራ መደብ በአመት አንድ የሥራ ልብስ የሚያስገኝ ከሆነ 6 ወር በታች
በህመም ላይ ከቆየ የስራ ልብሱን ያገኛል። ከስድስት ወር በላይ ከቆየ ግን ለስራ መደቡ
የተፈቀደው የሥራ ልብስ አይሰጠውም።የሥራ መደብ በዓመት ሁለት የሥራ ልብስ
የሚያስገኝ ከሆነ 3 ወርና በላይ ካገለገለ ግማሹን ያገኛል።
2.1.13. አንድ ሰራተኛ ማግኘት እየተገባው በተለያየ ምክንያት ሳይሰጠው ከዚህ ዓለም በሞት
ቢለይ ሕይወቱ ያለፈበትን ዓመትና ሌላ ያልወሰደው የሥራ ልብስ ካለ ወደ ገንዘብ
ተቀይሮ ለህጋዊ ወራሾቹ ይሰጣል። በተመሳሳይ በጡረታ የተለየ ሠራተኛም ወደ
ገንዘብ ተቀይሮ ይሰጠዋል።

247
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

2.1.14. የሥራ ልብስ ግዥ በበጀት ዓመቱ እስከ ታህሳስ 30 መጠናቀቅ ይኖርበታል።


2.1.15. በትርጓሜው ላይ ከተዘረዘሩት ውጭም ያሉ የሥራ መሣሪያ እንደየተቋሙ የስራ ባህሪ
በአሰሪው መ/ቤት እየተወሰነ የሚሰጥ ይሆናል።

2.2. የሥራ ልብስ ዓይነት፣ መጠን፣ የመግዣና የማሰፊያ ዋጋ ጣሪያ፡-

2.2.1. የሥራ ልብሱን ስፌት በተመለከተ ለወንድ ለአንድ ኮትና ሱሪ ከብር 500 ያልበለጠ
፣ ለሴት ጃኬትና ጉርድ ከብር 150 ያልበለጠ፣ ለሴት አንድ ወጥ ሸሚዝና ሱሪ ከብር
350 ያልበለጠ እንዲሁም ለ¾ኛ ካፖርትና ገዋን እና ቱታ ከብር 100 ያልበለጠ
የማሰፊያ ዋጋ ለእያንዳንዱ ተጠቃሚ በጥሬ ገንዘብ የሚሰጥ ሆኖ የተሰጠውን ብትን
ጨርቅ በተሰጠው ገንዘብ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ አሰፍቶ በስራ ገበታው ላይ ለብሶ
መገኘት አለበት።የማሰፊያው ዋጋው ወቅታዊ የገቢያ ሁኔታ እየታየእንደአስፈላጊነቱ
ሊሻሻል ይችላል።
2.2.2. ለአንድ ወጥ ሸሚዝና ሱሪ፣ ለጃኬትና ጉርድ ቀሚስ፣ ለኮትና ሱሪ፣ የሚሰጠው ሱፍ
ያልሆነ ከጥጥ ወይም የጥጥና የሲንተቲክ ድብልቅ ወይም ከሌላ ተመሣሣይ ከሆነ
ጥሬ እቃ የተሠራ ብትን የልብስ ጨርቅ ጥራቱን የጠበቀና የዋጋ መጠኑ በሜትር
ከብር 300 ያልበለጠ ይሆናል። ለቱታ፣ ለጋዋንና ለሽርጥ፣ ለሙሉ ካፖርት፣ ለ3/4
ካፖርት፣ የሚሰጠው ሱፍ ያልሆነ ብትን የልብስ ጨርቅ ጥራቱን የጠበቀና የዋጋ
መጠኑ በሜትር ከብር 150.00 ያልበለጠ ይሆናል።
2.2.3. ከረባት እንዲሰጣቸው ለተፈቀደላቸው ሠራተኞች ጥራቱን የጠበቀና ዋጋው ተመጣጣኝ
የሆነ ከብር 200.00 ያልበለጠ ተገዝቶ የሚሰጥ ይሆናል።
2.2.4. ለካፖርት የሚሰጠው የጨርቅ ዓይነት ሙቀት የሚሰጥና ገበር ያለው ሆኖ የጥጥ
ወይም የሲንተቲክ ወይም ከጥጥና ከሲንተቲክ ጥሬ እቃ የተሰራ ይሆናል። ይህ
የማይገኝ ከሆነ በምትኩ ሙቀት የሚሰጥና ገበር ያለው ፊልድ ጃኬት ከመንግስት
ወይም ከግል ድርጅቶች በማወዳደርና በወቅቱ ያለውን የካፖርት ዋጋ ከግምት ውስጥ
በማስገባት ገዝቶ መስጠት ይቻላል።
2.2.5. የሚሰጠው የዝናብ ልብስ ከጥጥና ከሴንተቲክ የተሰራ የዝናብ ልብስ ነው። የዝናብ
ልብሱ የማይገኝ ከሆነ በምትኩ ጃንጥላ ይሰጣል።
2.2.6. ለካባና ለፈረጅያ የሚሰጠው ብትን የልብስ ጨርቅ ሱፍ ያልሆነ ማንኛውም የጥራት
ደረጃ ያለው ጥቁር ጨርቅ ነው።

248
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

2.2.7. በተፈጥሮ ወይም በአዳጋ ምክንያት በስታንዳርድ የተሰሩ ጫማዎች ከእግራቸው ጋር


የማይገጥም ወይም የማይስማማ ከሆነ ተስማሚ ጫማ በግል ገዝተው ወይም
አሰርተው እንዲጠቀሙ ከብር 1000.00 ያልበለጠ እንዲሰጣቸው ይደረጋል።ሆኖም
በሥራ ሰዓትና ቦታ ጥቅም ላይ ስለመዋሉ ክትትልና ቁጥጥር ይደረጋል።
2.2.8. በየወቅቱ ያለውን የገበያ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ በጥራታቸው፣ በዋጋቸውና በደረጃቸው
ተመጣጣኝ የሆኑ የአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር የሚመረት ጫማ ተገዝቶ
ይሰጣል። ይህም ሆኖ የአንድ ጥንድ ጫማ ዋጋ ከብር 1000.00 መብለጥ የለበትም።
2.2.9. በሥራ ባህሪ ምክንያት አጭር ቡትስ ቆዳ ጫማ፣ ሴፍቲ ጫማ ፣ የስፖርት ጫማ
እንዲሁም የስፖርት ቱታ የተፈቀደላቸው የሥራ መደቦች የሚገኙበት መ/ቤቶች
ከብር1200.00፣ ለስፖርት ቱታ ከብር 2000.00 ሣይበልጥ ተገዝቶ የሚሰጥ ይሆናል።
2.2.10. የሥራ ልብስ መጠን እንደየተጠቃሚው የሚለያይ ቢሆንም ለቱታ፣ለአንድ ወጥ
ሸሚዝና ሱሪ፣ ለጃኬትና ጉርድ ቀሚስ፣ለኮትና ሱሪ፣ በአማካይ 3 ሜትር ፣ ለጋወን፣
ለሽርጥና ሸሚዝ፣ለ ¾ ኛ ካፖርት ከ2 ሜትር መብለጥ የለበትም። ሆኖም ከተጠቀሰው
መጠን በላይ ተጠቃሚ ሰው ካለ የሚወስደውን መጠን ያህል ሰፊው በሚወስነው ልክ
ብትን የልብሰ ጨርቁ ይሰጠዋል።
2.2.11. በየወቅቱ ያለውን የገበያ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ በጥራታቸው፣ በዋጋቸውና በደረጃቸው
ተመጣጣኝ የሆኑ የአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር የሚመረቱ ሸሚዞች ተገዝተው
እንዲሰጥ ይደረጋል። ይህም ሆኖ የአንድ ሸሚዝ ዋጋ ከብር 600.00 መብለጥ
የለበትም።
2.2.12. የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን የሥራ ልብስ የተፈቀደላቸውን
ሠራተኞች፣ ማግኘት የሚገባቸውን የሥራ ልብስ ዓይነትና መጠን በመለየት ለግዥ፣
እስከ ነሐሴ 30 ለግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን ይልካል።
2.2.13. በየደረጃው የሚገኘው የግዥ፣ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን
በተላከለት ዝርዝር መሠረት ጥራቱ ከተፈቀደው ጋር የተጣጣመ መሆኑን በማረጋገጥ
የግዥ ተግባራትን ያከናውናል።

249
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ክፍል 3. አዲስ ወይም ማሻሻያ የሥራ ልብስ ጥያቄን በተመለከተ፣


የሥራ ልብስ ላልተፈቀደላቸው የስራ መደቦች እንዲፈቀድ ወይም ማሻሻያ ሲያስፈልግ፡-

3.1. ተጠሪነታቸው ለዳይሬክቶሬት/ ቡድን ለሆኑ የሥራ መደቦች ዳይሬክተሩ/ ቡድን መሪው
የሥራ ልብሱ አስፈላጊ ስለመሆኑ ከበቂ ማብራሪያ ጋር ለሰው ሃብት አስተዳደር
ዳይሬክቶሬት/ ቡድን ያቀርባል።
3.2. ተጠሪነታቸው ለሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን ላልሆኑ የሥራ መደቦች
የመ/ቤቱ ኃላፊ የሥራ ልብሱ አስፈላጊ ስለመሆኑ ከበቂ ማብራሪያ ጋር ለሰው ሃብት
አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን ያቀርባል።
3.3. የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን የቀረበውን አዲስ ወይም የማሻሻያ
ጥያቄ በመመርመር አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ተጨማሪ መረጃዎችን በማሰባሰብ
ተገቢው ውሣኔ እንዲሰጥበት የውሳኔ ሃሳቡን የክልል በቀጥታ ፣ዞኖች፣ ወረዳዎችና
ማዕከላት በእናት መስሪያ ቤታቸው በኩል ለሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን እንዲደርስ
ያደርጋሉ። የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽንም በየተቋሙ ተቀባይነት አግኝቶ የቀረበውን
ጥያቄ በመመርመር አስፈላጊውን ውሣኔ ይሰጣል።
3.4. በመመሪያው ላይ ሊካተትላቸው ሲገባ ያልተካተተላቸው የስራ መደቦች፤በነጥብ የስራ
ምዘና ዘዴ በተሰጠው መጠሪያ ያልተካተተላቸው ወይም በበፊቱ የስራ መደብ መጠሪያ
የተካተተላቸው የስራ መደቦች ያሉ በመሆኑ፤ ከተቋማት በአዲስ እንዲፈቀድ የተጠየቁ
የስራ መደቦች ወደፊት ምላሽ የሚያገኙ ይሆናል ።
3.5. አንዳንድ የስራ መደቦች በተደጋጋሚ የተለያዬ የስራ ልብስና የስራ መሳሪያ የተፈቀደ
እና ከመመሪያው ከመውጣቱ በፊት ከተፈቀደው የስራ ልብስና የስራ መሳሪያ ዓይነትና
መጠን የተቀነሰባቸው እንዳለ የተገነዘብን በመሆኑ ማስተካከያ መስጠት በማስፈለጉ
ወደፊት ማስተካከያ እስከሚደረግ ድረስ ከተሻሻለው መመሪያ በፊት በነበረው መመሪያ
ተፈፃሚ እንዲሆን ።
3.6. በዚህ መመሪያ ያልተገለፀ የስራ ልብስና የስራ መሳሪያ የመግዥያ እና የማሰፊያ የዋጋ
ተመን መጠን እና በመመሪያ የተገለፀው የመግዥያ እና የማሰፊያ የዋጋ ተመን
መጠን ከወቅታዊ የገበያ ሁኔታ ጋር የማይጣጣም ሆኖ ሲገኝ በጨረታ በማውጣ
አሸናፊ የሆነውን የዋጋ ተመን እንዲተገበር ይደረጋል።

250
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

ክፍል 4. ልዩ ልዩ ጉዳዮች
4.1. አፈፃፀሙን የመከታተልና የመቆጣጠር ተግባር

4.1.1. በማንኛውም የመንግሥት መ/ቤት ሠራተኛው በሥራ ሰዓትና ሥራ ቦታ የተሰጠውን


የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያ ተጠቅሞ ካልተገኘ ራሱን ለሥራ አዘጋጅቶ እንዳልመጣ
ተቆጥሮ በሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን በኩል አስፈላጊው የዲስፕሊን
እርምጃ ይወሰድበታል።
4.1.2. ከላይ በንዑስ አንቀጽ 4.1.1 እንደተገለጸው የሥራ ልብስና የሥራ መሳሪያ በአግባቡ
በሥራ ላይ መዋሉን በየደረጃው የሚገኘው የሰው ሃብት አስተዳድር
ዳይሬክቶሬት/ቡድን የድጋፍና ቁጥጥር ሥራ የሚያከናውን ሲሆን የሥራ ልብሱን
ያልለበሰና የስራ መሣሪያን በአግባቡ ያልተጠቀመ ሠራተኛ ቢኖር የዲስፕሊን እርምጃ
እንዲወሰድበት የሠራተኛው የቅርብ ኃላፊ ክስ ይመሰርታል ።
4.1.3. የሥራ ልብስ በተፈቀደላቸው የሥራ መደቦች ላይ ተመድበው የሚሰሩ ሠራተኞች
በመመሪያው የተፈቀደው የሥራ ልብስ እንደሥራው ባህሪ አንድ አይነት ቀለም
መያዙንና የተፈቀደው መጠን ብቻ የተሰጣቸው ለመሆኑ በየደረጃው የሚገኙ የውስጥ
ኦዲተሮች ክትትልና ድጋፍ ያደርጋሉ።
4.1.4. በውስጥ ኦዲተሮች ተመርምሮ በመመሪያው ከተፈቀደው ዓይነትና መጠን ውጭ
አላግባብ የተሰጠ የሥራ ልብስና መሳሪያ ካለ እንዲሰጥ ጥያቄውን ያቀረበ እና ያፀደቀው
የሥራ ኃላፊ አላግባብ የወጣውን ወጪ እንዲመልሱ ይደረጋል።በዞንና በወረዳ ደረጃ
የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት የውስጥ ኦዲተሮች ይህን የምርመራ ተግባር ያከናውናሉ።
4.1.5. የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የዞኖች ስቪል ሰርቪስና መምሪያዎች የሰው ሃብት አስተዳደር
ዳይሬክቶሬት/ቡድን ለዚህ መመሪያ አፈጻጸም ተገቢውን ድጋፍና ቁጥጥር ያደርጋሉ።
እንዲሁም በየደረጃው የሚገኘው የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን
ለሠራተኞች የተፈቀደላቸው የሥራ ልብስ ግዥ በወቅቱ መገዛቱን፣ ለተጠቃሚዎች
መሰጠቱንና በሥራ ላይ መዋሉን ይከታተላል።
4.1.6. የሥራ ልብስ ለተፈቀደላቸው የሥራ መደቦች የሚያስፈልጋቸውን የሥራ ልብስና
የሥራ መሣሪያ ዝርዝር በወቅቱ አዘጋጅቶ ያላቀረበ የሰው ሃብት ልማትና አስተዳደር
ደጋፊ የሥራ ሂደትና በወቅቱ የማሰፊያ ዋጋን ጨምሮ የግዥ ተግባራትን ያላከናወነ

251
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

የግዥ፣ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን አግባብ ባለው ህግ ተጠያቂ


ይሆናል።
4.1.7. የሚሰጠው የሥራ ልብስ ከመለዮ ለባሹ ጋር ተመሳሳይ መሆን የለበትም።

4.2. የመረጃ አያያዝ

4.2.1. በክልል መ/ቤቶችና ተቋማት የሚገኙ የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ቡድን


በዓመቱ መጨረሻ ላይ የሥራ ልብስ የተሰጣቸውን ሠራተኞች ቁጥር በየሥራ መደቡ
በመለየትና የተሰጠውን የልብስና የስራ መሳሪያ ዓይነትና ብዛት የሚገልጽ መረጃ
አዘጋጅተው ይይዛሉ። ከሚመለከተው አካል ሲጠየቁም መረጃውን ያቀርባሉ።
4.2.2. በዞንና በወረዳ ደረጃ የሚገኙ የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት/ ቡድን በፑልና
በሴክተር መ/ቤቶች በመለየት በዓመቱ መጨረሻ ላይ የሥራ ልብስ የተሰጣቸውን
ሠራተኞች በቁጥር፣ በፆታና በየሥራ መደቡ በመለየትና የተሰጣቸውን የልብስና
የሥራ መሳሪያ ዓይነትና ብዛት የሚገልጽ መረጃ አዘጋጅተው ይይዛሉ። ከሚመለከተው
አካል ሲጠየቁም መረጃውን ያቀርባሉ።

4.3. የቅሬታ አቀራረብ

በሥራ ልብስና መሣሪያዎች አሰጣጥ አፈፃፀም ላይ ከመመሪያ ውጭ አላግባብ በደል ተፈጽሞብኛል


ብሎ ለሚቀርብ ጥያቄ ከመ/ቤቱ ጀምሮ እስከ ክልል ደረጃ በቅሬታ አፈታት ደንብ መሠረት
ቅሬታው እንዲፈታ ማድረግ ይቻላል።

4.4. የተከለከለ ተግባር

በዚህ መመሪያ ከተፈቀደላቸው በስተቀር የሥራ ልብስን በገንዘብ ቀይሮ መሥጠት አይፈቀድም።
ይህን ድርጊት የፈጸመ ኃላፊ ወይም ባለሙያ አግባብ ባለው ህግ ይጠየቃል።

4.5. የመመሪያው ተፈፃሚነት ወሰን

ይህ መመሪያ ተፈፃሚነት የሚኖረው በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ


በሚተዳደሩ መ/ቤቶች ተቀጥረው የሚሰሩ ቋሚ ሠራተኞች እና በእነዚህ ተቋማት ላይ የሚቀጠሩ
ጊዜያዊ/ኮንትራት ሠራተኞን ይጨምራል ።

252
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

4.6. የተሻሩ ህጎች

ሐምሌ 2002 ዓ/ም ወጥቶ በሥራ ላይ የነበረው የሥራ ልብስ እና የሥራ መሣሪያዎች አጠቃቀም
መመሪያና ይህን አስመልክቶ የተላለፉ ሠርኩላሮች በዚህ መመሪያ ተተክቷል።

4.7. መመሪያውን ስለማሻሻል

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ 253/2010 አንቀጽ 96 ን/አንቀፅ 2


መሠረት ይህን መመሪያ የመለወጥ፣ የማሻሻል ወይም በሥራ ላይ በሚውልበት ጊዜ ማብራሪያ
ወይም ትርጉም የመስጠት ኃላፊነት የኮሚሽኑ ነው።

4.8. መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ

ይህ መመሪያ ከሰኔ/ 2013 ዓ/ም ጀምሮ በሥራ ላይ ይውላል።

253
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

አባሪ 8 የተፈቀደ የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያ ዓይነትና መጠን የሚያሳይ ሠንጠረዥ
ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት
ልብስ ዓይነት
1  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
የጥበቃ ሰራተኛ ወንድ  ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ካፖርት በመጀመሪያ አንድ
ተሰጥቶ በየ3
ዓመቱ አንድ
 የዝናብ ልብስ በመጀመሪያ አንድ
ተሰጥቶ በየ3
ዓመቱ አንድ
2 የጥበቃ ሰራተኛ ሴት  ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
ቀሚስ
 አንድ ወጥ ሸሚዝና በዓመት አንድ
ሱሪ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 የቆዳ ጫማ አጭር በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ካፖርት በመጀመሪያ አንድ
ተሰጥቶ በ3
ዓመት አንድ
 የዝናብ ልብስ በመጀመሪያ አንድ
ተሰጥቶ በየ3
ዓመቱ አንድ
3  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
የእንስሳት እርድ ሰራተኛ /ወንድ/  አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ሥነ ሥርዓት አስከባሪ/ወንድ/ ጥንድ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
4  ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
ሥነ ሥርዓት አስከባሪ/ሴት/ ቀሚስ
የእንስሳት እርድ ቁጥጥር ባለሙያ/ሴት/  አንድ ወጥ ሸሚዝና በዓመት አንድ
ሱሪ ወይም ቀሚስ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
5 ጥበቃና አትክልተኛ ወንድ  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
 ቱታ በዓመት አንድ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 የላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ

254
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
 ካፖርት በመጀመሪያ አንድ
ተሰጥቶ በ3
ዓመት አንድ
 የዝናብ ልብስ በመጀመሪያ አንድ
ተሰጥቶ በየ3
ዓመቱ አንድ
6 ጥበቃና አትክልተኛ ሴት  ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
ቀሚስ
 አንድ ወጥ ሸሚዝና በዓመት አንድ
ሱሪ ወይም ቀሚስ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 ቱታ በዓመት አንድ
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 የላስቲከ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 ካፖርት በመጀመሪያ አንድ
ተሰጥቶ በ3
ዓመት አንድ
 የዝናብ ልብስ በመጀመሪያ አንድ
ተሰጥቶ በየ3
ዓመቱ አንድ
7 ጥበቃና አትክልተኛ ወንድ የቀን ብቻ  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
 ቱታ በዓመት አንድ
በከተማ አረንጓዴ ቦታዎች ልማት እንክብካቤ  ሸሚዝ በዓመት ሁለት
ሰራተኛ/ወንድ/  አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 የላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
8 ጥበቃና አትክልተኛ ሴት የቀን ብቻ  ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
በከተማ አረንጓዴ ቦታዎች ልማት እንክብካቤ ቀሚስ
ሰራተኛ/ሴት/  አንድ ወጥ ሸሚዝና በዓመት አንድ
ሱሪ ወይም ቀሚስ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 ቱታ በዓመት አንድ
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 የላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ

255
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
9 የማህበረሰብ ጥምር ደንእርሻ ኤክስቴንሽን ፣የደን  ፓራትሩፐር ጫማ በዓመት አንድ
ምዝገባ ፣ክለላና ማኔጅመንት ፕላን ባለሙያ፣ ጥንድ
የጥብቅና የተመናመኑ ደኖች ጥበቃና ልማት
ባለሙያ ፣ለተፈጥሮ ሀብት ዳይሬክተር፣የአፈርና
ውኃ ጥበቃ፣የአካባቢ እንክብካቤ ባለሙያ፣የአፈር
ለምነት ማሻሻያና ማስፋፊያ፣የድህረ ምርት
ቴክኖሎጅ ባለሙያ
10 የዘብ ኃላፊ ወንድ  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
11 የዘብ ኃላፊ ሴት  ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
ቀሚስ
 አንድ ወጥ ሸሚዝና በዓመት አንድ
ሱሪ ወይም ቀሚስ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
12 አትክልተኛ ወንድ  ቱታ በዓመት ሁለት
አትክልተኛ ሴት  አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ለሆልቲካልቸር ባለሙያ ጥንድ
ለግቢ ጽዳትና ውበት ባለሙያ  የላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ለምድረ ግቢ ጽዳትና ውበት እንክብካቤ ባለሙያ ጥንድ
ለጋርደኒግ ባለሙያ  ሸሚዝ በዓመት ሁለት
ለከተማ ጽዳትና ውበት ባለሙያ
14 የጽዳት ተቆጣጣሪ ወንድ  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
15 የጽዳት ተቆጣጣሪ ሴት  ቀሚስ በዓመት ሁለት
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
16 የጽዳት ሠራተኛ ወንድ  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
ንጽህና አያያዝና አጠባበቅ/ወንድ  ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ሙሉ ሽርጥ በዓመት ሁለት
 የእጅ ጓንት እንደሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
በዓመት ሁለት
17 የጽዳት ሠራተኛ ሴት  ቀሚስ በዓመት ሁለት
ንጽህና አያያዝና አጠባበቅ/ሴት  ሸሚዝ በዓመት ሁለት

256
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ሙሉ ሽርጥ በዓመት ሁለት
 የእጅ ጓንት እንደሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
በዓመት ሁለት

18  ኮትና ሱሪ በዓመት አንድ


የድልብና የርባታ እንስሳት ተንከባካቢ መጋቢ  ቱታ በዓመት አንድ
እረኛና ሥራ ፈጻሚ/ወንድ  ሸሚዝ በዓመት ሁለት
ወተት አላቢና በረት ጽዳት ሠራተኛ/ወንድ/  አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 ፕላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 የእጅ ጓንት እንደሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
በዓመት ሁለት
19  ቀሚስ በዓመት ሁለት
ወተት አላቢና በረት ጽዳት ሠራተኛ/ሴት/  ሸሚዝ በዓመት ሁለት
የድልብና የርባታ እንስሳት ተንከባካቢ መጋቢ  ሽርጥ በዓመት አንድ
እረኛና ሥራ ፈጻሚ/ሴት/  አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 ፕላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 የእጅ ጓንት እንደ ሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
በዓመት ሁለት
20 የርዕሰ መስተዳድር፣ ም/ርዕሰ መስተዳድርና አቻ  ከ2500 ብር የመጀመሪያው
ደረጃ ያላቸው ተሿሚዎች ለሆኑ ልዩ ጥበቃና የማይበልጥ ሱፍ ዓመት ሁለት
ሹፌር ኮትና ሱሪ ተሰጥቶ በየዓመቱ
አንድ የሚሰጥ
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 ከረባት በመጀመሪያው
ዓመት ሁለት
ተሰጥቶ በየዓመቱ
አንድ
 ቱታ በዓመት አንድ
21 ተላላኪ ወንድ  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ

257
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
22 ተላላኪ ሴት  ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
ቀሚስ
 አንድ ወጥ ሸሚዝና በዓመት አንድ
ሱሪ ወይም ቀሚስ
 ሸሚዝ በዓመት አንድ
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
23 ጽዳትና ተላላኪ ወንድ  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ሙሉ ሽርጥ በዓመት ሁለት
 የእጅ ጓንት እንደ ስራ መሳሪያ
የሚሰጥ በዓመት
ሁለት
24 ጽዳትና ተላላኪ ሴት  ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
ቀሚስ
 አንድ ወጥ ሸሚዝና በዓመት አንድ
ሱሪ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ሙሉ ሽርጥ በዓመት ሁለት
 የእጅ ጓንት እንደ ስራ መሳሪያ
የሚሰጥ በዓመት
ሁለት
25 ጉዳይ ክትትል ሰራተኛ ወንድ  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
 ጃንጥላ በዓመት አንድ
26 ጉዳይ ክትትል ሰራተኛ ሴት  ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
ቀሚስ
 አንድ ወጥ ሸሚዝና በዓመት አንድ
ሱሪ/ቀሚስ/
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ጃንጥላ በዓመት አንድ
ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ  የሚሰጠው የሥራ ብዛት
ልብስ ዓይነት
27 እግረኛ ፖስተኛ ወንድ  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 ጃንጥላ በዓመት አንድ

258
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
እግረኛ ፖስተኛ ሴት  ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
28 ቀሚስ
 አንድ ወጥ ሸሚዝና በዓመት አንድ
ሱሪ/ቀሚስ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር ቆዳጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ጃንጥላ በዓመት አንድ
በሞተረኛ ፖስተኛ ወንድ/ሴት/  ቆዳ መሰል የላስቲክ በዓመት አንድ
29 ኮትና ሱሪ ወይም
ጃኬትና ሱሪ/ቀሚስ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 የዝናብ ልብስ በመጀመሪያ አንድ
ተሰጥቶ በ3
ዓመት አንድ
 የብረት ቆብ እንደሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
በ3 ዓመት አንድ
 የእጅ ጓንት እንደሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
በዓመት ሁለት
30 ሾፌር  ኮትና ሱሪ በዓመት አንድ
ለባጃጅ ሾፌር  ቱታ በዓመት አንድ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
31 መጥሪያ ኣደይ /ሴት  ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
ቀሚስ
 አንድ ወጥ ሸሚዝና በዓመት አንድ
ሱሪ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ጥላ በዓመት አንድ
32 የሾፌር ረዳት  ኮትና ሱሪ በዓመት አንድ
የአውቶብስ ሹፌር ረዳት  ቱታ በዓመት አንድ
ጎሚስታ ሠራተኛ  ሸሚዝ በዓመት ሁለት
የልዩ ተሸከርካሪ ረዳት  አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
የከባድመኪና ሾፌር ረዳት ጥንድ
33 ትራክተር ኦፕሬተር  ቱታ በዓመት ሁለት

259
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
የኤክስካባተር ሹፌር /ኦፕሬተር/፣  አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ሁለገብ ጥገና ሰራተኛ ጥንድ
ዶዘር ፣ ግሊደር፣ ሎደር ፣ሮለር፣ ሎቬድ፣ክሬን፣  ረጅም ቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ፍሮክ ሌፍት፣ክሬቸር ኦፕሬተር፣ ክሬን ትራክ ጥንድ
ሹፌር  ከጨርቅ የተሰራ ቆብ በዓመት አንድ
 የእጅ ጓንት እንደሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
34 ረዳት የትራክተር ኦፕሬተር  ቱታ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 የፕላስቲክ ቡት በዓመት አንድ
ጫማ ጥንድ
 ከጨርቅ የተሰራ ቆብ በዓመት አንድ
 የእጅ ጓንት እንደሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
35 ረዳት ሾፌር  ቱታ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 የላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 የላስቲክ እንደሥራ
ሽርጥ/አፕሮን/ መሣሪያ የሚሰጥ
 የእጅ ጓንት እንደሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
36 የቅባት፣ነዳጅና ዘይት አዳይ /የተሸከረካሪ/  ቱታ በዓመት ሁለት
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለተ
ጥንድ
37 ጐሚስታ  ቱታ በዓመት ሁለት
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
38 የጋራዥ ሠራተኛ፣ መካኒክ፣ረዳት መካኒክ፣  ቱታ በዓመት ሁለት
ቀጥቃጭ፣ የአውቶ ኤሌክትሪሽያን የጥገና  አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ሠራተኛና መካኒክ፣ በያጅ፣ ብረታብረት ሠራተኛ፣ ጥንድ
ቦይለር ቴክኒሽያን፣የማቀዝቀዣ መጋዘን መካኒክ፣  የእጅ ጓንት እንደ ስራ
ማሽን ሾፕ ሠራተኛ፣ በያጅና ረዳት መካኒክ መሣሪያ የሚሰጥ
አውቶ መካኒክ፣ አውቶ መካኒክ ኦፕሬተር በዓመት ሁለት
የብረታ ብረት ሥራ ሁለገብ ረዳት የምርት  የጨረር መከላያ በዓመት ሁለት
ሠራተኛ፣ መነፀር
የእንጨት ሥራ ሁለገብ ረዳት የምርት
ሠራተኛ/ግብርና ምርምር/፣
የሾፕ ረዳት ቴክኒሽያን፣
የተሸከርካሪ እንክብካቤና ስምሪት ባለሙያ፣

260
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
39 የተሸከርካሪ አካል ጥገና ቀለም ቀቢ ፣ራዲዮተር፣  ቱታ በዓመት ሁለት
ባሊስትራ ታፒሰሪሰራተኛ  አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 የላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
40 ባትሪ ሠራተኛ  ቱታ በዓመት ሁለት
 አጭር ቡት በዓመት አንድ
የቆዳጫማ ጥንድ
 የላስቲከ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 የላስቲክ ሽርጥ እንደሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
 የላስቲክ ጓንት እንደሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
41 የተሽከርካሪ ጥገና አስተባባሪ፣  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
የትራንስፖርት ሥምሪት ጋራዥ ክፍል ኃላፊ
42 ፣ ዕቃ ግምጃ ቤት ኃላፊ ፤ የንብረት ስራ አመራር  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
ባለሙያ
43 ሪከርድ ሠራተኛ  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
የተማሪዎች ሪከርድ ሠራተኛ
የተሽከርካሪ መረጃ አጠናቃሪ /ባለሙያ/ ሠራተኛ
44 ማባዣና ፎቶኮፒ ሠራተኛ  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
ለሪከርድ ሥርጭት ኦፊሰርና
ህትመት ሠራተኛ፣
ለሪከርድ ምዝገባ አደራጅ ኦፊሰር፣ ሂሳብ ሰነድ ያዥ
45 የብረታብረት መምህር፣የእንጨት ሥራ መምህር፣  ቱታ በዓመት አንድ
የምግብ ሥራ መምህር፣ አጠቃላይ የሙያ  ሼፍቲ ሹዝ በዓመት ሁለት
መምህር፣ አውቶሞቲቭ መምህር፣የቆዳ ወርክ ሾፕ ጥንድ
ሰራተኛ ፣የኤሌክትሪክ ሲቲነሰ አይሲቲ አሰልጣኝ

46 የጥረዛ ሠራተኛ  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ


ደብዳቤ ላኪና ተቀባይ
47 የቤተመፃህፍት ሠራተኛ/ሃላፊ/  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
ንብረት ቤተመጻህፍትና የጽህፈት ሥራ ባለሙያ
ቮይስ ሪኮግኒሽን መሳሪያ ኦፕሬተር
ፕሮዳክሽን ቴክኒሽያን
ረዳት ፕሮዳክሽን ቴክኒሽያን
48 ፋይል ከፋች  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
የጽፈትና መረጃ ስራ ዓመራ ባለሙያ፣
የችሎት መዝገብ አደራጅ ሞያተኛ
የአፈር ላቦራቶሪ ኃላፊ፣
የክሊኒክ ካርድ ሠራተኛ፣
ክልርክ ለጤና ባለሙያዎች የሙያ ምዝገባና ፍቃድ
መረጃ አያያዝ ባለሙያ

261
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
49 ልዩ ልዩ የእደጥበብ ሙያ አሰልጣኝ  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
50 የብሉ ፕሪንት ማሽን ባለሙያ(ለከተሞች ፕላን  የወተት ክፍያ በወር 200 ብር
ኢንስቲትዩት መስሪያቤት ብቻ)
51 የፋይናንስ ህትመት ስርጭት ኦፊሰር  ጋዎን በዓመት አንድ
የፋይናንስ ህትመት መጋዝን ሠራተኛ
ሳይኮሎጅስት
52 የስፖርት መምህር ወይም አሰልጣኝ በሙያው  ቱታና ቲሸርት በዓመት አንድ
የሰለጠነና በሥራው የተመደበ  ቶርሸን ስኒከር ጫማ በዓመት አንድ
ስፖርት መምህር ጥንድ
ለስፖርት ባለሙያ
ለስፖርት ስልጠና ውድድር ባለሙያ
የስፖርት ፋሲሊቲ ዳይሬክተር
የስፖርት ማህበራ ማደራጃ ኢንቨስትመንትና
ማስፋፊያ ባለሙያ
የስፖርት ሀብት አሰባሰብ ባለሙያ
የስፖርት ማህበራት እውቅናና ድጋፍ ባለሙያ
የስፖርት ተሣትፎና ውድድር ዳይሬክተር
የስፖርት ውድድር ባለሙያ
የጤናና አካል ብቃትእንቅስቃሴና መዝናኛ
ፕሮግራም ዝግጅት ባለሙያ
የስፖርት ማህበራት እውቅናና ድጋፍ ዳይሬክተር
የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ቴክኒክ ባለሙያ
የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ቴክኒክ ባለሙያ
የባህል ስፖርት ፌዴሬሽን ቴክኒክ ባለሙያ
የቦሊቦል ፌዴሬሽን ቴክኒክ ባለሙያ
የውሃ ዋና ፌዴሬሽን ቴክኒክ ባለሙያ
የብስክሌት ፌዴሬሽን ቴክኒክ ባለሙያ
የፖራኦሎምፒክ ፌዴሬሽን ቴክኒክ ባለሙያ
የፌዴሬሽን ቴክኒክ ባለሙያ

53 ባሬስታ ወንድ  ሸሚዝ በዓመት ሁለት


 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 ኮትና ሱሪ በዓመት አንድ
54 ባሬስታ ሴት  ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
ቀሚስ
 ሸሚዝ በዓመት አንድ
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
55 አስተናጋጅ ወንድ  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
የመስተንግዶ ሥራ /ወንድ/  ሸሚዝ በዓመት ሁለት
እንግዳ ተቀባይና መስተንግዶ አቅርቦት/ወንድ/  አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
የደንበኞች አገልግሎትና መረጃ ጥንቅር/ወንድ ጥንድ
 ከረባት በዓመት አንድ

262
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
 ሙሉሽርጥ በዓመት አንድ
 ከጨርቅ የተሰራ ቆብ በዓመት ሁለት
56 አስተናጋጅ ሴት  ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
የመስተንግዶ ሥራ/ሴት/ ቀሚስ በዓመት አንድ
እንግዳ ተቀባይናመስተንግዶ አቅርቦት/ሴት/  አንድ ወጥ ሸሚዝና
የደንበኞች አገልግሎትና መረጃ ጥንቅር/ሴት ሱሪ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ከረባት በዓመት አንድ
 ሙሉሽርጥ በዓመት አንድ
 ከጨርቅ የተሰራ ቆብ በዓመት ሁለት
57 ልብስ አጣቢ ወንድ  ኮትና ሱሪ በዓመት አንድ
 ቱታ በዓመት አንድ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዐመት አንድ
ጥንድ
 የላስቲክ ቡት ጫማ በዐመት አንድ
ጥንድ
 የፕላስቲክ እንደ ሥራ
ሽርጥ/አፕሮን/ መሣሪያ የሚሰጥ
58 ልብስ አጣቢ ሴት  ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
ቀሚስ
 ቱታ በዓመት አንድ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር ቆዳጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 የላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 የላስቲክ እንደሥራ
ሽርጥ/አፕሮን መሣሪያ የሚሰጥ
59 የፕሮቶኮል ባለሙያ /ሰራተኛ/  ባለገበር ሱፍ ኮትና በዓመት አንድ
ሱሪ
 ሸሚዝ በዓመት አንድ
 ቆዳጫማ አጭር በዓመት አንድ
 ከረባት በዓመት አንድ
60 የአፈር ናሙና ቅበላ ዝግጅት ቴክኒሻን  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
61 የአፈር ምርምር ላቦራቶሪ ቴክኒሽያን  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
የእጽዋት ዘር ላብራቶሪ ቴክኒሽያን
62 የእጅ ፖምፕ አቴንዳንት፣ ቧንቧ ሠራተኛ  ቱታ በዓመት ሁለት
የውሃ ሞተር ቴክኒሽያን ባለሙያ  አጭር ቡት ቆዳ በዓመት ሁለት
ጫማ
 የላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ

263
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
63 የሙዚየም ባለሙያ  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
 የእጅ ጓንት/ቆዳ/ እንደሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
64 አሰልጣኝና ተመራማሪ፣ የምግብ ቤት ኃላፊ፣  ¾ ካፖርት በዓመት ሁለት
የጤናመኮንን፣ የጤና ባለሙያዎች፣ ፋርማሲስት
፣ ሱፐርቫይዘር፣ የወባ ቴክኒሽያን፣ የጤና ባለሙያ
ሠልጣኞች፣ ጤና ረዳት፣ ላቦራቶሪ ቴክኒሽያን ፣
ራዲዮትራፒስት የህክምና ቴከኒሽያን፣ የጤና
አጠባበቅ ተቆጣጣሪዎች/በሆስፒታል ብቻ የሚሰሩ/
ላቦራቶሪ ተቆጣጣሪ ፣የላቦራቶሪ ረዳት፣
ላቦራቶሪ ውስጥ ለሚሰሩ አንቲሞሎሀዳስትና
ፖቲዮሎጂስት ፣ የተባይ መከላከያ ላቦራቶሪ
ሠራተኛ፣ የመድሃኒት መጋዝን ሠራተኛ ፣
የመድሃኒት አስተዳደር ኤክስፐርት፣
ፕሮተር/ራነር/፣ ፣ምግብ ተቆጣጣሪ/የምግብ ጉዳይ
ኃላፊ/
የላቦራቶሪ ንብረት ኦፊሰር፣ የህብረተስብ ጤና
አጠባበቅ ፣ ደረጃ 4 ነርስ፣ ደረጃ 4 ሜዲካል
ላብራቶሪ ቴክንሻል፣ ደረጃ 4 ፋርማሲ ቴክንሻል፣
ነርስ ፕሮፊሽናል ፣ሚድዋይፍሪ ፕሮፊሽናል ፣
ደረጃ 4 ጤና ኤክስቴንሽን ፣ደረጃ 3ጤና
ኤክስቴንሽን ፣መለስተኛ ጤና ኤክስቴንሽን ሰራተኛ
፣ጤና ረዳት፣የህብረተሰብ ጠየና አጠባበቅ/ኤች ኦ/፣
ፐፕሊክ ሄልዝ ፕሮፊሽናል ስፔሻሊስተ ፣ቲክር ፣
የጤና ኤክስቴንሽነ ሱፐርቪይዘር እንዲሁም
በጤናው ዘርፍ ተመድበው እየሰሩ ያሉ የጤና
ባለሙያዎች
65 የቆዳና ሌጦ ባለሙያ  ቱታ በዓመት አንድ
 ፕላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
 የፕላስቲክ ጓንት እንደሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
በዓመት አንድ
66 የእንስሳት ሀኪም፣ ረዳት የእንስሳት ሀኪም፣  3/4 ካፖርት በዓመት አንድ
የእንስሳት ጤና ኳራንቲ፣ የዱር እንስሳት ሀኪም፣  የላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ረዳት የዱር እንስሳት ሀኪም፣ ሥጋ መርማሪ ጥንድ
ሀኪም፣ የእንስሳት ጤና ኢንስፔክሽንና ቴክኒሻን ፣  የእጅ ጓንት እንደሥራ
ረዳት የእንስሳት ላብራሪ ቴክኖሎጅስት ፣ መሣሪያ የሚሰጥ
የእንስሳስት ጤና ሳይንስ ባለሙያ ረዳት ሥጋ በዓመት አንድ
መርማሪ፣  ቱታ በዓመት አንድ
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ጥላ በዓመት አንድ
 የዝናብ ልብስ በ ዓመት አንድ
67 የአሣ ርባታ ባለሙያ፣አሣ አጥማጅ/አስጋሪ/  ቱታ በዓመት አንድ

264
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
 ፕላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 የእጅ ጓንት እንደሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
በዓመት አንድ
68 የጀልባ ካፕቴን፣የጀልባ አፕሬተር፣  ቱታ በዓመት አንድ
 ነጭሸሚዝና ሱሪ በዓመት ሁለት
 የላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
 ቆብ በዓመት አንድ
69 የአሣ ማስገሪያ መሣሪያዎች ቴክኒሽያን፣ የመረብ  ቱታ በዓመት አንድ
ሥራ ቴክኒሽያን፣ የማስገሪያ መሣሪያዎች ረዳት  የላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ቴክኒሽያን፣ ጥንድ
የምርምር ጀልባ ካፒቴን፣፣አሣ አስጋሪ መረብ  ነጭሸሚዝና ሱሪ በዓመት ሁለት
ቴክኒሽያን፣  ቆብ በዓመት አንድ
የማስገሪያ መሣሪያዎች ቴክኒሽያን፣
70 የመስክ ነፍሳትና የጐተራ ተባይ ጥናት መከላከል  ቱታ በዓመት አንድ
ባለሙያ፣የእጽዋት በሽታና አረም ጥናት መከላከል  የላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ባለሙያ፣የአይጥና ወፍ ኬሚካል መርጫ ጥንድ
መሣሪያጥናትና መከላከል ባለሙያ፣የፀረ-ተባይ
ኬሚካል አረጫጭና አጠቃቀም ዘዴ ባለሙያ ፣
የአረም ጥናትና መከላከል ባለሙያ፣የዕፅዋት
በሽታና አረም ባለሙያ
የስነ ተዋልዶና ጤና ባለሙያ ፣ የርበታ ባለሙያ፣  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
71 የአባለዘርና ፈሳሽ ናይትሮጅን ፣ ላቦራቶሪ  ቱታ በዓመት አንድ
ቴክኒሽያንና ማሸን ኦፕሬተር ፣የፈሳሽናይትሮጅን  ሸሚዝ በዓመት አንድ
መሳሪያ ኦፕሬተር ፣የአባላዘር ላብራቶሪ ዕቃዎች  ቡትስ ቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
አደራጅ /እንሳስት ጤና ላብራቶሪ ቴክኒሻን/፣፣ ጥንድ
የአባላዘር ላብራቶሪ ቴክኒሻን/  ሌዘር ጓንት በዓመት ሁለት
 ጎግል/eye glass በዓመት ሁለት
 ክፍት ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
72 ዳኛ፣ አቃቢህግ፣ ተከላካይ ጠበቃና ነገረ ፈጅ  ካባ በ5 ዓመት አንድ
ባለሙያ
የደሮ ማስፈልፈያ ባለሙያ(ወንድ)፣የዶሮ መኖ  ቱታ በዓመት አንድ
73 ዝግጅት አቀናባሪ ቴክኒሻን/፣ የዶሮ ቤት ክትትል  ሙሉሽርጥ በዓመት አንድ
ሠራተኛ /ወንድ/፣ የመኖ አዘጋጅና አቅራቢ፣  ፕላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ዶሮ/እንስሳት/መጋቢና ተንከባካቢ/ወንድ/፣ ዶሮ ቤት ጥንድ
ተቆጣጣሪ/ወንድ/፣  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
የዶሮ ርባታ ተንከባካቢና መጋቢ/ወንድ/፣ የመኖ  የጨርቅ ቆብ በዓመት አንድ
ማዘጋጃና ማደራጃ፣ መንጋ ተቆጣጣሪ፣ እንስሳት
ተጠባባቂ፣

74 የደሮ ማስፈልፈያ ባለሙያ /ሴት/  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ


የዶሮ መኖ አቅራቢና ተንከባካቢ/ሴት/፣  የላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
የዶሮ ቤት ክትትል ሠራተኛ/ሴት/፣ ጥንድ

265
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
ዶሮ/እንስሳት/መጋቢና ተንከባካቢ/ሴት/፣  ሙሉ ሽርጥ በዓመት አንድ
ዶሮ ቤት ተቆጣጣሪሴት/፣  የጨርቅ ቆብ በዓመት አንድ
የዶሮ ርባታ ተንከባካቢና መጋቢ/ሴት/፣
75 የእንጨት ሥራ ቱል ኪፐር፣ የብረታብረት ሥራ  ¾ ካፖርት በዓመት ሁለት
ቱል ኪፐር
76 ኤሌክትሪሽያን፣ ረዳት ኤሌክትሪሽያን፣ የብረታ  ቱታ በዓመት ሁለት
ብረት ቴክኖሎጅስት፣ የምርት ጥራትና ቁጥጥር  አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ሠራተኛ  የእጅ ጓንት እንደ አስፈላጊነቱ
77 ከፍተኛ ማሽኒስት፣ ማሽኒስት፣ ብረታብረት  ቱታ በዓመት ሁለት
ሠራተኛ፣ የእንጨት ሥራ ቴክኒሽያን፣ የእንጨት  አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ሠራተኛ፣ ጥንድ
78 ቀለም ቀቢ  ቱታ በዓመት አንድ
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
 ቆብ በዓመት አንድ
80 ወተት አላቢ  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
 የፕላስቲክ ቡት በዓመት አንድ
ጫማ ጥንድ
 ቆብ/ከጨርቅ የተሰራ በዓመት አንድ
 ሽርጥ በዓመት አንድ
81 ችግኝ ጣቢያ ሠራተኛ፣ በህግ ታራሚዎች ማረምና  ቱታ በዓመት ሁለት
ማነጽ ዋና የስራ ሂደት ተመድበው ለሚሰሩ  ሸሚዝ በዓመት ሁለት
የግብርና ባለሙያዎች ፣የቀበሌ ግብርና ባለሙያ  የፕላስቲክ ቡት በዓመት አንድ
/ሰራተኛ/፣ ጫማ ጥንድ
እንጀራ ጋጋሪ፣/ሴት/  ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
82 የወጥ ቤት ሠራተኛ፣ሴት ቀሚስ በዓመት አንድ
ወጥ ቤትና ምግብ አዳይ /ሴት/  አንድ ወጥ ሸሚዝና
የዳቦ ዝግጅት ሠራተኛ /ሴት/ ሱሪ
የምግብ አብሳይ/ሴት  ሸሚዝ በዓመት ሁለት
ሞግዚት/ሴት/  አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት

 ሙሉሽርጥ በዓመት አንድ
 ከጨርቅ የተሰራ ቆብ በዓመት ሁለት
83 ሰንጋ ተንከባካቢ  ቱታ በዓመት ሁለት
የዳልጋ ከብት ተንከባካቢና መኖ ዝግጅት ሠራተኛ  አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ኮርማ ተንከባካቢ ጥንድ
 ከጨርቅ የተሰራ ቆብ በዓመት አንድ
 የዝናብ ልብስ በሦስት ዓመት
አንድ
 .የላስቲክ ቦት ጫማ በዓመት አንድ
84 ከብት ጠባቂ  ቱታ በዓመት አንድ
ከብት ጠባቂና ተንከባካቢ፣  ሸሚዝ በዓመት ሁለት
የከብት በረት ጥበቃ ፣ የበግና ፍየል  አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ተንከባካቢ/እርባታ ሠራተኛ ጥንድ

266
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
ለከብት ጠባቂና ተንከባካቢ  የዝናብ ልብስ በሦስት ዓመት
አንድ
 ጥላ/ለከብት ጠባቂና በዓመት አንድ
ተንከባካቢ
 ላስቲክ ቦት ጫማ በዓመት አንድ
የእጽዋት ጥራት ክሊኒክ ረዳት  አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
85 የእፅዋት ክሊኒክ  ቱታ በዓመት አንድ

ታፒ ሰሪ /ፎቴሰሪ/  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ


86  አጭር ቆዳ ጫማ በአመት ሁለት
ጥንድ
87 የእስካውት ኃላፊ ፣እስካውት፣የመስክ ሥራ  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
ተቆጣጣሪ  ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ካፖርት በሦስት ዓመት
አንድ
 ቆብ በዓመት ሁለት
88 የመድሃኒት መጋዘን ሠራተኛ ፣ የቅርስ  ቱታ በዓመት አንድ
እንክብካቤና ጥገና ኦፊሰር፣ የአፈርና እጽዋት  ሴፍቲ ሹዝ/መሰል በዓመት አንድ
ናሙና አዘጋጅ፣ የመስክ ጥራት ኢንስፔክተር ፣  3/4ኛ ካፖርት
ላቦራቶሪ
ቴክኒሽያን ፣ የእጽዋት ጥራት ክሊኒክ ላቦራቶሪ
ቴክኒሽያን፣ የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች
መጋዝን ኃላፊ
89 የስዕል ኮንሰርቫተር ባለሙያ፣ ቅርስ ሪስቶረር፣  ሴፍቲ ሹዝ/መሰል በዓመት አንድ
የቋሚ ቅርስ ኢንቬንተሪ ፣ የቅርስ ኮንሰርቫተር፣  3/4ኛ ካፖርት
አርት ሪስቶረር፣ ሰዓሊ  የእጅ ጓንት ሌዘር

አናፂ፣ግንበኛ፣ አናፂና ግንበኛ  ቱታ በዓመት አንድ


90 የኮንስትራክሽን ፎርማን፣ ፌሮዬና ረዳት ፌሮዬ፣  አጭርቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ግንበኛ ፎርማን፣ ሳይት ፎርማን፣ ቀያሽ ረዳት
91 ፎረንሲክ ባለሙያ  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
92 የትራንስፖርት ስምሪት ጋራዥ ክፍል ኃላፊ  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
93 የተሽከርካሪዎች መርማሪ የማንኛውም ተሽከርካሪ  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
ፈታኝ፣ የተሽከርካሪዎች ምርምር ተቋማት ብቃት
ማረጋገጫ ቡድን መሪ፣የተሽከርካሪዎችቴክኒክ
ምርመራ ተቋት ፍቃድ መስጫባለሙያ
የንብ ምርምር ተመራማሪ ፣የንብ ምርምር ቴከኒክ  ኮትና ሱሪ በዓመት አንድ
94 ረዳት፣ ንብ ርባታ ሠራተኛ፣ የንብ ሀብት ልማት  ከቆዳ የተሰራ የእጅ በዓመት አንድ
ባለሙያ ፣የንብ ርባታ ሥራ ፈጻሚ፣ የንብና ሃር ጓንት በዓመት አንድ
ልማት ባለሙያ ፣የንብና ሀር ኤክስቴንሽንና  ከጨርቅ የተሰራ ቆብ በዓመት አንድ
ኮሚኒኬሽን ባለሙያ  አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
 3/4ኛ ጋዎን

267
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
 አይን ርግብ በዓመት አንድ
 ባለዚፕ ቱታ በዓመት አንድ
 ፕላስቲክ ቦት ጫማ በዓመት አንድ
ግሪን ሀውስ ሠራተኛ  ቱታ በዓመት ሁለት
95  ፕላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት ሁለት
የህክምና መሣሪያዎች ጥገና ክፍል ሠራተኛ፣  ቱታ በዓመት ሁለት
96 የሬዲዮ ጥገና ሠራተኛ፣የህክምና መሳሬያዎች  አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥገና መሃንዲስ፣ የሬዲዮ ስርጭት መሳሪያዎች
ጥገና ቴክኒሻን፣
97 አስከሬን ቤት ተቆጣጣሪ፣/ሠራተኛ/  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
ለቀብር አስፈላሚ ሥራ መደብ ላይ ለሚሰሩ  ሸሚዝ በዓመት ሁለት
ሠራተኞች፣አስክሬን ክፍል ሰራተኛ  አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 ፕላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
98 አበነፍስ  ጥቁር ፈረጅያ በሁለት ዓመት
አንድ
 ቀሚስና ሱሪ በዓመት አንድ
 የአገር ውስጥ ሸሚዝ በዓመት አንድ
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 ክብ ቆብ በዓመት አንድ
99 የላውንደሪ አገልግሎት አስተባባሪ /ወንድ/  ቱታ በዓመት አንድ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 ፕላስቲክ ሽርጥ እንደሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
100 የላውንደሪ አገልግሎት አስተባባሪ //ሴት  ቀሚስ በዓመት አንድ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር ቆዳጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 ፕላስቲክ ሽርጥ እንደሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
101 ፕሮክተር/ሞግዚት/፣ እንግዳ ተቀባይ ፣  ¾ ኛ ካፖርት በዓመት አንድ
የወሳኝ ኩነቶች መረጀ ምዝገባ ቅበላ ጥንቅር
ዳይሬክተር ፣ የወሳኝ ኩነቶች መረጀ ምዝገባ ቅበላ
ትንተናና ጥራት ቁጥጥር ቡድን መሪ
የወሳኝ ኩነቶች መረጃ ምዝገባ ቅበላ ና ማጣራት
ባለሙያ ፣ የመረጃ ማደራጃ ጥበቃና አቅርቦት
ቡድን መሪ/ባለሙያ/ ፣
የወሳኝ ኩነቶች መረጃ ዳታ ኢንትሪና ቫልዴሽን
ቡድን መሪ /ባለሙያ/
102 ሬድዮ ኦፕሬተር /ትምህርት ሥርጭት/  ¾ ኛ ካፖርት በዓመት አንድ

268
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
103 የስፖርት ሜዳ ተንከባካቢ  ቱታ በዓመት ሁለት
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 ረዥም የቆዳ ቡት በዓመት አንድ
ጫማ ጥንድ
 የላስቲክ ቡት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 ካፖርት በመጀመሪያ አንድ
ተሰጥቶ በ3
ዓመት አንድ
 የዝናብ ልብስ በመጀመሪያ አንድ
ተሰጥቶ በ3
ዓመት አንድ
104 እንጀራ ጋጋሪ፣/ወንድ/  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
የወጥ ቤት ሠራተኛ/ ወንድ  ሸሚዝ በዓመት ሁለት
ወጥ ቤትና ምግብ አዳይ /ወንድ  አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
የዳቦ ዝግጅት ሠራተኛ /ወንድ  ከረባት በዓመት አንድ
የምግብ አብሳይ/ ወንድ  ሙሉሽርጥ በዓመት አንድ
ሞግዚት/ወንድ  ከጨርቅ የተሰራ ቆብ በዓመት ሁለት
105 የቀበሌ ልማት ባለሙያ /ሰራተኛ;/ግብርና፣መሬት  አጭር ቡትስ ቆዳ በዓመት አንድ
አስተዳደርና አጠቃቀም፣ ህብረት ስራ ጫማ ጥንድ
ማህበራትባለሙያ፣የቀበሌ ጽ/ቤት ኃላፊ፣ የቀበሌ  ቱታ በዓመት አንድ
ዲስፔንሰሪ፣ የቀበሌ አዳቃይ ቴክኒሻን፣  ጥላ በዓመት አንድ
 የዝናብ ልብስ/ በዓመት አንድ
ከፕላስቲክ/ሲንተቲክ
የተሰራ
 /ሌዘር ጃኬትለቀበሌ
አዳቃይ ቴክኒሻን ብቻ/
106 የቅየሳ ባለሙያ/የቅየሳ ቴክኒሽያን  አጭር ቡትስ ቆዳ በዓመት አንድ
ጫማ ጥንድ
 ቱታ በዓመት አንድ
107 አስጎብኝ ባለሙያ /ለሰማዕታት/  ሙሉ ሱፍ ልብስ በዓመት ሁለት
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
 ከረባት በዓመት ሁለት
108 መጥሪያ ኣደይ /ወንድ  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ጥላ በዓመት አንድ
109 የመዛግብት ሰነዶች የመረጃ ስርዓት  ¾ኛ ካፖርት በዓመት አንድ
ክትትልባለሙያ፣ የስካነር ኦፕሬተር
110 የእርድ እንስሳት መርማሪና አስተባባሪ ባለሙያ  ¾ኛ ካፖርት በዓመት ሁለት
ጊዜ

269
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 የላስቲክ ጓንት እንደ ስራ መሣሪየ
የሚሰጥ
 ማስክ/የአፍና እንደ ስራ መሣሪየ
አፍንጫ መሸፈኛ የሚሰጥ
 የዝናብ ልብስ በመጀመሪያ አንድ
ተሰጥቶ በሶስት
ዓመት አንድ
111 ዋና አራጅ  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
ረዳት አራጅ  የጨርቅ ቆብ በዓመት ሁለት
 ቱታ በዓመት ሁለት
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 ፕላስቲክ ቦት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 ማስክ/የአፍና እንደ ሥራ
የአፍንጫ መሸፈኛ መሣሪያ የሚሰጥ
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
 የላስቲክ ጓንት እንደ ሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
112 የስትራላይዜሽን ሠራተኛ ወንድ(ለጤና ተቋማት )  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
አውቶ ክሊቫና /ወንድ/  ማስክ/የአፍና እንደ ሥራ
የአፍንጫ መሸፈኛ መሣሪያ የሚሰጥ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር የቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 የላስቲክ ጓንት እንደ ሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
 የፕላስቲክ እንደ ሥራ
ሽርጥ/አፕሮን/ መሣሪያ የሚሰጥ
113 አውቶ ክሊቫና የስትራላይዜሽን ሠራተኛ  ጃኬትና ጉርድ በዓመት ሁለት
ሴት(ለጤና ተቋማት) ቀሚስ
 ማስክ/የአፍና እንደ ሥራ
የአፍንጫ መሸፈኛ መሣሪያ የሚሰጥ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር ቆዳጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 የላስቲክ ጓንት እንደ ሥራ
መሣሪያ የሚሰጥ
 የላስቲክ እንደሥራ
ሽርጥ/አፕሮን መሣሪያ የሚሰጥ
114 ለወፍጮ ቤት ሰራተኛ/ኦፕሬተር  ቱታ በዓመት አንድ
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት

270
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
 ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
 ሽርጥ በዓመት አንድ
 ከጨርቅ የተሰራ ቆብ በዓመት ሁለት

115 የቄራ ሥጋ ስርጭት ሰራተኛ  አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት አንድ


 ሸሚዝ ጥንድ
 የዝናብ ልብስ በዓመት አንድ
 ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
በዓመት ሁለት
116 የሥጋ ጫኝና አውራጅ  ¾ ካፖርት
117 የንብረት ዋጋ ግምትና ማስወገድ ባለሙያ  ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
የሚወገዱ ንብረቶች መረጃና ዋጋ ጥናት  ፕላስቲክ ጓንት በዓመት አንድ
ጥንድ
 ቱታ በዓመት አንድ
 ሴፍቲ ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
118 የእንስሳት መኖ ዝግጅት ሰራተኛ ፣ ኒውትሬሽን  አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ባለሙያ ፣  ሸሚዝ ጥንድ
ወተት አላቢ  ቱታ በዓመት ሁለት
 ቦት ጫማ በዓመት ሁለት
 በዓመት አንድ

119 የደሮ መጋቢና ተንከባካቢ  አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት አንድ


 ሸሚዝ ጥንድ
 ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
በዓመት ሁለት

120 ሰንጋ ተንከባካቢ ሰራተኛ  ሸሚዝ በዓመት ሁለት

121 ቴክኒክ ላብራቶሪ/ረዳት ባለሙያዎች/በእንጨትና  የቆዳ ቦት ጫማ በሁለት አመት


ብረታብረት ሙያ ላይ ተመድበው በመስራት ላይ አንድ
ለሚገኙ
122 ለሃር ትል እርባታና ምርት ሰራተኛ  የፕላስቲክ ጓንት በዓመት አንድ
 የጨርቅ ቆብ በዓመት አንድ
 የፕላስቲክ ቦት ጫማ በዓመት አንድ
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
 ቱታ በዓመት አንድ
 ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
ቀሚስ/ለሴት/ በዓመት አንድ
 ኮትና ሱሪ/ወንድ/ በዓመት ሁለት
 ሸሚዝ

271
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
123 ለመንገድ ግንባታና ጥገና ክትትል ባለሙያ  አጭር ቆዳ ጫማ በአመት አንድ
ለመንገድ ግንባት ባለሙያ ጥንድ
ለመንገድ ጥገና ባለሙያ
ለኩንትራት አስተዳደር ባለሙያ
ለመንገድ ግንባታ ግብአት ተቆጣጣሪ
ለመንገድ ቅየሳ ባለሙያ
124 ለእንጨት ስራ ቴክኒሻን ፣ የእንጨት ስራ  ቱታ በዓመት አንድ
ባለሙያ፣  ሸሚዝ በዓመት አንድ
 ቦት ጫማ በሁለት አመት
 አጭር ቆዳ ጫማ አንድ ጥንድ
 ¾ ካፖርት በሁለት አመት
አንድ ጥንድ
በ 3አመት አንድ
125 የዘር ኢንስፔክሽንባለሙያ ፣  ሴፍቲ ሹዝ በዓመት አንድ
የጸረ ተባይ ኬሚካል አጠቃቀምና አረጫጭ ዘዴ  ቱታ ጥንድ
ባለሙያ የእጽዋት ኳራንታይን ኢንስፔክሽን  ፕላስቲክ ቦት በዓመት አንድ
ባለሙያ ጫማ/ለክረምት/ በዓመት አንድ
126 የዘር ላብራቶሪ ባለሙያ  ቆዳ ጫማ ለበጋ በዓመት አንድ
 ቱታ ጥንድ
 ፕላስቲክ ቦት ጫማ በዓመት አንድ
 ¾ ካፖርት በዓመት አንድ
በ 3አመት አንድ
127 የንግድ ሥራ ኢንስፔክሽን ኦፊሰር  ቱታ በዓመት አንድ
ህጋዊ ሥነ ልክ ካሌብሬሽን ባለሙ/ኦፊሰር  ሴፍቲ ሹዝ በዓመት አንድ
 ጥላ ጥንድ
 የሸራ ጓንት በዓመት አንድ
 ሴፍቲ መነጸር በዓመት አንድ
በዓመት አንድ

128 ለአናጺ፣  አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት


ለግንበኛ፣  ቱታ በዓመት ሁለት
ቀያሽ/መስኖና ገጠር መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት  የእጅ ጓነት እንደ ስራው
ባለሙያዎች/ አስፈላጊነት

129 ኦርቶፔዲክ ቴክኒሽያን/ረዳት ኦርቶፔዲክ ቴክኒሽያን  ሴፍቲ ጫማ በዓመት ሁለት


ፊዚዮትራፒ ባለሙያ/ረዳት ፊዚዮትራፒ ባለሙያ ጥንድ
የክራንች ቲፕስ እና ሃንድል አምራች ባለሙያ  ጋዋን በዓመት ሁለት
የዊልቸር ባለሙያ/ለሁሉም አካል ተሃድሶ  ቱታ በዓመት ሁለት
ማዕከላት/  ሴፍቲ ጫማ በዓመት አንድ
 ብሉበላክ ኮትና ሱሪ ጥንድ
 ከጥጥ የተሰራ በዓመት ሁለት
ቱታ/ለዊልቸር
ባለሙያ ብቻ/

272
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
130 የባህል ውዝዋዜ አሰልጣኝ  የስፖርት ቱታ በሁለት ዓመት
የባህል ውዝዋዜ ኬሮግራፈር  ቲሸርት አንድ
የባህል ተወዛዋዥ  የስፖርት ጫማ
የዘመናዊ ዳንስ ኬሮግራፈር//የባህል ኢንዱስትሪ /
131 የትያትር አዘጋጅና ቡድን መሪ  የስፖርት ቱታ በሁለት ዓመት
የትያትር አዘጋጅ ባለሙያ  የስፖርት ጫማ አንድ
ተዋናይ
የቴክኒክ እስቴጅ ማናጀር
132 የመድረክ ግንባታ እና እነፃ  ቱታ በዓመት አንድ
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
133 የደንበኞች አገልግሎት ባለሙያ/ለሙሉዓለም  ሙሉ የባህል ልብስ በሁለት ዓመት
የባህል ማዕከል  የባህል ጫማ አንድ
134 ኦዶዮቪዥዋል ቴክኒሽያን/ካሜራ ማን  ¾ኛ ካፖርት በሁለት ዓመት
አንድ
የድምጽ ቴክኒክ ባለሙያ/ለሙሉዓለም ባህል  ¾ኛ ካፖርት በሁለት ዓመት
ማዕከል  ቱታ አንድ
135 የሙያ ደህንነት ጤንነት ባለሙያ  ሴፍቲ ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 ጋዋን በዓመት አንድ
 ፕላስቲክ ጓንት በዓመት አንድ
ጥንድ
136 አፈር ቅየሳ ባለሙያ  አጭር ቡት ቆዳ በዓመት አንድ
ጫማ ጥንድ
 የዝናብ ልብስ በዓመት አንድ
 ቱታ በዓመት አንድ
 የብናኝ መከላከያ በዓመት ሁለት
መነፀር
137 ኬሚስት  ጋዋን በዓመት አንድ
 የኬሚካል መከላከያ በዓመት አንድ
ቱታ ከነቆቡ በዓመት አንድ
 አጭር ቡት ቆዳ ጥንድ
ጫማ
 የኬሚካል መከላከያ በዓመት ሁለት
መነፀር
138 የናሙና ቅበላና አያያዝ ባለሙያ/ቴክኒሽያን  የብናኝ መከላከያ በዓመት አንድ
ቱታ ከነቆቡ
 ቡትስ ቆዳ ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ

 ጋዋን በዓመት አንድ


139 የህያው ማዳበሪያ ዝግጅት ባለሙያ/ ቴክኒሽያን  ጋዋን በዓመት አንድ
 አጭር ቡት ቆዳ በዓመት አንድ
ጫማ ጥንድ

273
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
 የኬሚካል መከላከያ በዓመት አንድ
ቱታ ከነቆቡ
 የኬሚካል መከላከያ በዓመት ሁለት
መነፀር
140 እንግዳ ተቀባይ ሴት  ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ሸሚዝ በዓመት አንድ
 ከረባት በዓመት አንድ
141 እንግዳ ተቀባይ ወንድ  ጃኬትና ሱሪ በዓመት አንድ
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ሸሚዝ በዓመት አንድ
 ከረባት በዓመት አንድ
142 ለእጽዋት ጥበቃ ክሊኒክ ባለሙያ፣ ሰብል ጥበቃ  አጭር ቡትስ ቆዳ በዓመት አንድ
ባለሙያ፣ ሰብል ልማት ባለሙያ/አግሮኖሚስት/ ጫማ በዓመት አንድ
ቢሮ፣መምሪያ ና/ጽ/ቤት ላይ ለሚሰሩ  ቱታ በዓመት አንድ
 ጋዎን በዓመት አንድ
 የዝናብ ልብስ
143 የህገ ወጥ ድርጊት ደንብ መተላለፍና ክትትል  ኮትና ሱሪ በዓመት ሁለት
ቁጥጥር ሠራተኛ ወንድበቀበሌና በክፍለ ከተማ ላሉ  አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ሠራተኞች ብቻ የተፈቀደ የቡድን መሪዎችን ጥንድ
አይመለከትም  ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 ቆብ በዓመት ሁለት
 ጃንጥላ በዓመት አንድ
 መለያ/የትከሻ ባጅ ከ2 እስከ 4
144 የህገወጥ ድርጊት ደንብ መተላለፍና ክትትል  ጃኬትና ጉርድ በዓመት አንድ
ቁጥጥር ሠራተኛ ሴት፣በቀበሌና በክፍለ ከተማ ላሉ ቀሚስ
ሠራተኞች ብቻ የተፈቀደ የቡድን መሪዎችን  አንድ ወጥ ሸሚዝና በዓመት አንድ
አይመለከትም ሱሪ/ቀሚስ
 ሸሚዝ በዓመት አንድ
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ቆብ በዓመት ሁለት
 ጃንጥላ በዓመት አንድ
 መለያ/የትከሻ ባጅ ከ2 እስከ 4
 የውስጥ ልብስ በዓመት አንድ
145 የጉልበት ሰራተኛ ፤ልብስ ሰፊ  ሸሚዝ በዓመት አንድ
 አጭር የቆዳ ጫማ በዐመት ሁለት
 ኮትና ሱሪ በዐመት አንድ
ጥንድ
146 የአካል ድጋፍ ጥገና ሰራተኛ  ነጭ ኮትና ሱሪ በዓመትሁለት
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመትአንድ
147 የአካል ጉዳተኞች ክትትልና ጉዳይ አስፈፃሚ  ነጭ ጋዎን በዓመትሁለት

274
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!
የተሸሻለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና አጠቃቀም መመሪያ

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ የሚሰጠው የሥራ ብዛት


ልብስ ዓይነት
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
148 የሰውሰራሽ አካልና የአካል ድጋፍ ጥገና ሰራተኛ  ጥቁር ሰማያዊ በዓመት ሁለት
ጋዎን
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
149 ለከተማ ፅዳትና ውበት ሰራተኞች ኃላፊ  የላስቲክ ቦት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ቱታ በዓመት አንድ
150 ጥበቃ ተቆጣጠሪ  ካፖርት በሶስት ዓመት
አንድ
 የዝናብ ልብስ በዓመት አንድ
151 ለከተማ ፅዳትና ውበት ሰራተኞች ኃላፊ  የላስቲክ ቦት ጫማ በዓመት አንድ
ጥንድ
 ሸሚዝ በዓመት ሁለት
 አጭር ቆዳ ጫማ በዓመት ሁለት
ጥንድ
 ቱታ በዓመት አንድ

275
በአገልግሎታችን፡- ተደራሽ መሆን፣ በትህትና ማስተናገድ፣ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት!
አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

ማስታወሻ

የህትመት ወጭው በኢፌዲሪ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በኩል ከእንግሊዝ ተራድዖ ድርጅት
(UK-Aid) እና የተባበሩት መንግሥታት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የተፈጸመ።

276
ማገልገል ክብር ነው። በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው!

You might also like