Federal Civil Servants Proclamation 1064 2017

You might also like

Download as docx, pdf, or txt
Download as docx, pdf, or txt
You are on page 1of 65

www.chilot.

me

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ


FEDERAL NEGARIT GAZETTE
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

ሃያ አራተኛ ዓመት ቁጥር ፲፪ 24thYear No.12


በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ADDIS ABABA, 15th December,
አዲስ አበባ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ 2017.
ዓ.ም

ማውጫ CONTENT

አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፷፬/ሺ፲ ዓ.ም Proclamation NO.1064/2017


የፌደራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ …..ገጽ Federal Civil Servants Proclamation...................page 9979
፱ሺ፱፻፸፱

አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፷፬/፪ሺ፲ PROCLAMATION No.1064/2017

የፌደራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ FEDERAL CIVIL SERVANTS PROCLAMATION

በመንግስት መስሪያ ቤት ውስጥ የሚካሄደውን የምልመላና መረጣ WHEREAS it has become necessary to promulgate a
ሥርዓትን በመሠረታዊነት በመለወጥና በአገር አቀፍ ደረጃ law that enable the making of fundamental changes in the
የሙያና የሥራ ብቃት ማረጋገጫ ሥርዓት በመዘርጋት፣ system of recruitment and selection and the introduction of

እንዲሁም የመንግስት ሠራተኛው በዚህ ሥርዓት ውስጥ national system for the certification of professional and

እንዲያልፍ በማድረግ ብዝሀነትን ያረጋገጠና ሀገሪቱ occupational competence as well as the subjecting of civil
servants to undergo through such process and thereby build a
እያስመዘገበች ያለችውን እድገት ለማስቀጠል የሚያስችል
civil service that could guarantee diversity and the sustainability
ፐብሊክ ሰርቪስ ለመገንባትና የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ ፕሮግራም
of the country’s growth and the enhancement and sustainability
በሰው ሃብት ሥራ አመራር ረገድ ያመጣቸውን ውጤቶች
of the achievements of the civil service reform program in
ለማጎልበትና ለማስቀጠል የሚያስችል ህግ ማውጣት
human resource management;
በማስፈለጉ፤

በመንግስት መስሪያ ቤቶች ያሉ ሠራተኞችን ወጥነት ባለው WHEREAS, it has become necessary to establish a system
መልኩ ለመምራትና እውቀታቸውንና ችሎታቸውን በተገቢው for adopting uniform administration of civil servants and proper
ሁኔታ ለመጠቀም የሚያስችል የአሠራር ሥርዓት መዘርጋት use of their knowledge and skill;

በማስፈለጉ፤
የመንግስት መስሪያ ቤቶች ያሏቸውን ሠራተኞች በማቆየትና WHEREAS, it has become necessary to improve
አዳዲስ ሰራተኞችን በመሳብ ተወዳዳሪ ለመሆን እንዲችሉ conditions of work so that government offices could become
የተሻሻሉ የሥራ ሁኔታዎችን ማመቻቸት አስፈላጊ ሆኖ competitive through retaining their employees and attracting
በመገኘቱ፤ new entrant

ÃNÇ DU nU¶T Uz¤Th ±.N.q.Ü *Wþ1


Unit Price Negarit G. P.O.Box 80001
www.chilot.me

ገፅ
ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9980

፱ሺ፱፻፹

NOW, THEREFFORE, in accordance with Article 55(1)


በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ
of the Constitution of the Federal Democratic Republic of
መንግሥት አንቀጽ ፶፭(፩) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
Ethiopia, it is hereby proclaimed as follows:

ክፍል አንድ ጠቅላላ SECTION ONE


፩.አጭር ርዕስ GENERAL
ይህ አዋጅ “የፌደራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1. Short Title
፩ሺ፷፬/፪ሺ፲” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ This Proclamation may be cited as the “Federal Civil
፪.ትርጓሜ Servants Proclamation No.1064/2017”.
የቃሉ አገባብ የተለየ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ 2. Definition
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፦ In this Proclamation, unless the context otherwise
፩/ “የመንግሥት ሠራተኛ” ማለት በፌደራል መንግሥት requires:
መሥሪያ ቤት ውስጥ በቋሚነት ተቀጥሮ የሚሰራ ሰው 1/ “civil servant” means a person employed by a Federal
ነው፤ ሆኖም የሚከተሉትን አይጨምርም፦
government institution; provided, however, that it

ሀ) ሚኒስትር ዴኤታዎችን፣ ምክትል ዋና may not include the following:

ዳይሬክተሮችን፣ እንዲሁም በተመሣሣይ ደረጃና ከዚያ a) Government officials with rank of state minister,
በላይ የሆኑ የመንግሥት ተሿሚዎችን፤ deputy director general and their equivalent and
ለ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትንና የፌደሬሽን above;
ምክር ቤት አባላትን፤ b) members of the House of People’s Representatives
ሐ) የፌደራል ፍርድ ቤት ዳኞችንና ዓቃቢያነ ሕግን፤ and the House of the Federation;
መ) የመከላከያ ሠራዊትና የፌደራል ፖሊስ አባሎችን c) Federal judges and prosecutors;
እንዲሁም በመከላከያ ወይም በፖሊስ ደንብ d) members of the Armed Forces and the Federal
የሚተዳደሩ ሌሎች ሠራተኞችን፤
Police including other employees governed by the
regulations of the Armed Forces and the Federal
ሠ) አግባብ ባለው ሌላ ህግ በዚህ አዋጅ እንዳይሸፈኑ
Police;
የተደረጉ ሠራተኞችን፤
e) employees excluded from the coverage of this
፪/ “ጊዜያዊ ሠራተኛ” ማለት በመንግሥት መሥሪያ ቤት Proclamation by other appropriate laws;
ውስጥ የዘላቂነት ባሕርይ በሌለው ወይም ሁኔታዎች 2/ “temporary employee” means a person employed in a
ሲያስገድዱ በቋሚ የሥራ መደብ ላይ በጊዜያዊነት ተቀጥሮ government institution for a job which is not
የሚሠራ ሰው ነው፤ ሆኖም የሚከተሉትን አይጨምርም፦ permanent in nature or where circumstances so
require temporarily assigned to a permanent position;
provided, however, that it shall not include the
following:
www.chilot.

ገፅ
ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9981
፱ሺ፱፻፹፩

ሀ) በቀን ሂሳብ እየተከፈላቸው የሚሠሩ የቀን a) persons employed as daily laborers and paid on
ሠራተኞችን፤ daily basis;
ለ) በመንግሥት መሥሪያ ቤት ውስጥ ለሙያ መልመጃ b) persons assigned in a government institution for
ወይም ለተግባር ሥልጠና የተመደቡ ሰዎችን፤ apprenticeship or internship;
ሐ) ከመንግሥት መሥሪያ ቤት ጋር በሚገቡት ውል
መሠረት ዋጋ እየተከፈላቸው በራሳቸው የንግድ c) persons who enter into contract with a government
ሥራ ወይም የሙያ ኃላፊነት የሚሠሩ ሰዎችን፤ institution to work for consideration and on the
basis of their own business or professional
መ) ባላቸው ልዩ እውቀትና ችሎታ ምክንያት responsibility;
ከመንግሥት መሥሪያ ቤት ጋር በሚገቡት ውል d) persons who enter into contract with a government
መሠረት ዋጋ እየተከፈላቸው በትርፍ ጊዜያቸው institution to work for consideration on part-time
የሚሠሩ ባለሙያዎችን፤ basis due to their special knowledge and skills;
፫/ “የመንግሥት መሥሪያ ቤት” ማለት ራሱን ችሎ በአዋጅ
ወይም በደንብ የተቋቋመና ከመንግሥት በሚመደብለት 3/ “government institution” means any federal
በጀት የሚተዳደር የፌደራል የመንግሥት መሥሪያ ቤት government office established as an autonomous
ነው፤ entity by a proclamation or regulations and financed

፬/ “ሚኒስቴር” ወይም “ሚኒስትር” ማለት እንደ ቅደም


by government budget;

ተከተሉ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት 4/ “Ministry” or “Minister” means the Public Service
ሚኒስቴር ወይም ሚኒስትር ነው፤ and Human Resource Development Ministry or
Minister, respectively;
፭/ “የበላይ ኃላፊ” ማለት የመንግሥት መሥሪያ ቤትን
በበላይነት የሚመራ ወይም ምክትሎቹ ናቸው፤ 5/ “head of government institution” means a
government official who directs the institution and
፮/ “የሥራ መደብ” ማለት በአንድ የመንግስት ሠራተኛ include his deputies;
ሙሉ የሥራ ጊዜ እንዲከናወኑ ሥልጣን ባለው አካል 6/ “position” means a set of duties and responsibilities
የተሰጡ ተግባርና ኃላፊነቶች ናቸው፤ assigned by a competent authority to be performed
፯/ “የደረጃ ዕድገት” ማለት የመንግሥት ሠራተኛን full time by an individual civil servant;
ከያዘው የሥራ ደረጃ ከፍ ወዳለ የሥራ ደረጃ ማሳደግ
7/ “promotion” means assigning a civil servant to a
ነው፤
higher grade;
፰/ “የብቃት ማረጋገጫ ስርዓት” ማለት አንድ የመንግስት
ሠራተኛ ወይም አዲስ ተቀጣሪ ሰው ስለተመደበበት ወይም 8/ “Competence certification system” means a system to
ስለሚቀጠርበት የሥራ መደብ ብቁ ስለመሆኑ certify the elgibility of the civil servant or new
የሚረጋገጥበት ስርዓት ነው ፡፡ candidate in his respective position;
www.chilot.


ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9982

፱ሺ፱፻፹፪

፱/ “ደመወዝ” ማለት በአንድ የሥራ ደረጃ ለተመደቡ 9/ “salary’ means base or step pay authorized for jobs
ሥራዎች የተወሰነ መነሻ ክፍያ ወይም የእርከን ክፍያ classified in the same grade;
ነው፤
፲/ “የሥራ ሁኔታ” ማለት በመንግሥት መሥሪያ ቤት 10/ “conditions of work” means the entire field of
እና በመንግሥት ሠራተኞች መካከል ያለ ጠቅላላ የሥራ relations between a government institution and civil
ግንኙነት ሲሆን ይህም የሥራ ሰዓትን፣ ደመወዝን፣ ልዩ servants and includes working hours, salary, various
ልዩ ፈቃዶችን፣ የሥራ አካባቢ ጤንነትና ደህንነትን፣ leaves, occupational health and safety, conditions of
የሠራተኞች የሥራ ስንብት ሁኔታና ክፍያ፣ የዲሲፕሊን termination of service and severance pay, disciplinary
አፈጻጸምና የቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓቶችን እና and grievance procedures and similar matters;
የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፤
፲፩/ “ድልድል” ማለት አንድን የመንግሥት ሠራተኛ
በተመሳሳይ ደረጃና ደመወዝ ወይም ከፍ ባለ ደረጃና 11/ “redeployment” means assigning a civil servant to
ደመወዝ ወይም በሠራተኛው ስምምነት ዝቅ ባለ ደረጃ a similar position of an equal grade or to a higher
መድቦ ማሠራት ነው፤ position and grade or to a lower grade where the civil
፲፪/ "የዲሲፕሊን እርምጃ" ማለት ማንኛውም የመንግስት servant so agrees;
ሠራተኛ ይህንን አዋጅ ወይም አዋጁን ለማስፈፀም 12/ “disciplinary measure” means a penalty imposed on
የሚወጡ ደንቦችና መመሪያዎችን ወይም የሥነ- ምግባር a civil servant for an offence committed in violation
ደንብ በመተላለፍ ለሚያደርሰው ጥፋት የሚወሰንበት of this Proclamation or regulations and directives
ቅጣት ነው፤ issued for the implementation of this Proclamation or
፲፫/ “ጾታዊ ትንኮሳ” ማለት በሥራ ቦታ የሚፈጸም ሆኖ code of ethics;
ከሌላው ወገን ፈቃድ ውጪ የሚቀርብ የወሲብ ሃሳብ 13/ “sexual harassment” means unwelcome sexual
ወይም ጥያቄ ወይም ሌላ ወሲባዊ ተፈጥሮ ያለው የቃል
advance or request or other verbal or physical
ወይም የአካል ንኪኪ ተግባር ሲሆን የሚከተሉትን
conduct of a sexual nature and includes:
ያካትታል፤
ሀ) ከሌላው ወገን ፈቃድ ውጪ የመሳም፣ የሰውነት አካልን
የመዳሰስ፣ የመጎንተል ወይም የመሳሰለውን a) unwelcome kissing, patting, pinching or making
የሰውነት ንክኪ የመፈጸም ድርጊት፤ other similar bodily contact;

ለ) ወሲብ አዘል በሆነ ሁኔታ ተጠቂውን መከታተል ወይም


እንቅስቃሴውን መገደብ፤

b) following the victim or blocking the path of the


victim in a manner of sexual nature;
www.chilot.

ገፅ
ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page 9983
፱ሺ፱፻፹፫

ሐ) ለቅጥር፣ ለደረጃ እድገት፣ ለዝውውር፣ ለድልድል፣ c) Put sexual favor as prerequisite for employment,
ለሥልጠና፣ ለትምህርት፣ ለጥቅማ ጥቅሞች promotion, transfer, redeployment, training,
ወይም ማንኛውንም የሰው ሀብት ሥራ አመራር education, benefits or for executing or authorizing
ተግባር ለመፈጸም ወይም ለመፍቀድ ወሲብን እንደ any human resource management act.
ቅድመ ሁኔታ ማስቀመጥ፡፡

፫. የጾታ አገላለጽ 3. Gender Expression

ማንኛውም በወንድ ጾታ የተደነገገው የሴትንም ጾታ Any expression in the masculine gender shall also
ያካትታል፡፡ include the feminine gender.
፬. የተፈጻሚነት ወሰን 4. Scope of Application
ይህ አዋጅ “የመንግሥት መሥሪያ ቤት” እና “የመንግሥት This Proclamation shall be applicable to all offices and
ሠራተኛ” በሚል ትርጉም በሚሸፈኑ መስሪያ ቤቶችና employees falling under the definitions of “government
ሠራተኞች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ institution” and “civil servants”.
ክፍል ሁለት SECTION TWO
የመንግስት መሥሪያ ቤት አደረጃጀት፣ የሥራ ምዘና፣ የደመወዝ ORGANIZATIONAL STRUCTURE, JOB
EVALUATION, SALARY SCALE AND BENEFIT
ስኬል እና አበል

፭. የመንግስት መሥሪያ ቤት አደረጃጀት


5. Organizational Structure of government institution
፩/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት የተቋቋመበትን
1/ Any government institution shall study its
ዓላማ ስኬታማ ለማድረግ የሚያስፈልገውን
organizational structure and manning plans that
አደረጃጀትና የሰው ኃይል ፍላጎት አጥንቶ ለሚኒስቴሩ
enable it to achieve its goals, and submit same to
አቅርቦ ያስወስናል፡፡
the Ministry for approval.
፪/ ሚኒስቴሩ የፌደራል መንግስት አስፈጻሚ መስሪያ
2/ The Ministry shall undertake studies on the
ቤቶችን አደረጃጀት አግባብነትና ውጤታማነት እያጠና
appropriateness and effectiveness of the
ማሻሻያ ሲያስፈልግ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት
organization of the federal executive organs and
ለውሳኔ ያቀርባል፡፡
submit reorganization proposals to the Council of
Ministers where necessary.
፮. የሥራ ምዘና 6. Job Evaluation

፩/ ሚኒስቴሩ ተስማሚ የሥራ ምዘና ዘዴ በመምረጥ 1/ The Ministry shall adopt appropriate job evaluation
በማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት ተግባራዊ methods and enforce the implementation of same in
እንዲሆን ያደርጋል፡፡
government institutions.
www.chilot.

ገ ፱ሺ፱፻ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 9

፪/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት ደረጃቸው 2/ Any government institution shall prepare job
ያልተወሰነላቸው አዲስ የሥራ መደቦችን የሥራ descriptions for new positions and submit same to
ዝርዝር አዘጋጅቶ ለሚኒስቴሩ በማቅረብ ደረጃቸውን the Ministry for grading.
ያስወስናል፡፡ 3/ Job evaluation and grading shall be conducted in
፫/ የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን በሚኒስትሮች ምክር accordance with regulations to be issued by the
ቤት በሚወጣ ደንብ መሠረት ይወሰናል፡፡ Council of Ministers.
፯. ደመወዝ ስኬል

7. Salary Scale

፩/ የመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ ስኬል የመንግስትን 1/ The salary scale applicable to civil servants shall be
የፋይናንስ አቅም፣ የህዝቡን አጠቃላይ የኑሮ ሁኔታ፣ determined from time to time by considering the
የዋጋ ደረጃዎች እና አግባብነት ያላቸውን ሌሎች Government’s financial capability, the general
ሁኔታዎች ባገናዘበ መንገድ በየጊዜው እየተጠና living conditions of the society, price levels and
የሚወሰን ይሆናል፡፡ other relevant factors.
፪/ ሚኒስቴሩ አስፈላጊ ሆኖ ባገኘው ጊዜ 2/ The Ministry shall, in collaboration with the
ከሚመለከታቸው የመንግስት መስሪያ ቤቶች ጋር concerned government institutions, upon
በመተባበር የደመወዝ ስኬል በማጥናትና በማዘጋጀት
undertaking studies prepare salary scale and submit
ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ለውሳኔ ያቀርባል፣
same to the Council of Ministers, and supervise its
ሲፈቀድም አፈጻጸሙን ይቆጣጠራል፡፡
proper implementation upon approval.
፫/ የደመወዝ ስኬሉ ለእያንዳንዱ ደረጃ መነሻና መድረሻ 3/ The salary scale shall contain the base pay, the
ደመወዝ፣ እንዲሁም በየጊዜው የሚደረገውን የደመወዝ ceiling and step increments of each grade.
ጭማሪ የሚያመለክቱ እርከኖች ይኖሩታል፡፡
፰. እኩል ዋጋ ላላቸው ሥራዎች እኩል ደመወዝ ስለመክፈል
እኩል ዋጋ ያላቸው ሥራዎች ሁሉ እኩል መነሻ 8. Equal Pay for Equal Work
ደመወዝ ይኖራቸዋል፡፡ All positions of equal value shall have equal base salary.
፱. የደመወዝ ክፍያ

፩/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት በየወሩ


9. Payment of Salary
መጨረሻ ለሠራተኞቹ ወይም ለሕጋዊ ወኪሎቻቸው
የደመወዝ ክፍያ ይፈጽማል፡፡ 1/ Any Government office shall, at the end of every
month, make payments of salary to civil servants or
their legal representatives.
www.chilot.

ገ ፱ሺ፱፻ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 9

፪/ የማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ፣ 2/ The Salary of a civil servant shall not be attached or
deducted except in accordance with:
ሀ) ሠራተኛው ስምምነቱን በጽሑፍ ሲገልጽ፣
a) a written consent of the civil servant;
ለ) በፍርድ ቤት ትዕዛዝ፣
b) a court order; or
ሐ) በሕግ በተደነገገው መሠረት፣
c) the provisions of the law.
ካልሆነ በስተቀር ሊያዝ ወይም ሊቆረጥ አይችልም፡፡
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪(ለ) ወይም (ሐ) 3/ Monthly deductions from the salary of a civil
መሠረት ከሠራተኛ ደመወዝ በየወሩ የሚቆረጠው servant to be made pursuant to sub-article 2(b) or
ከደመወዙ አንድ ሦስተኛ አይበልጥም፡፡ (c) of this Article shall not exceed one third of his
salary.
፲. አበል 10. Allowance
፩/ ማንኛውም አበል የሚከፈለው የመንግሥትን ሥራ 1/ Any allowance shall be paid only for the purpose of
ለማከናወን አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ብቻ ነው፡፡ carrying out the functions of the civil service.
፪/ ሚኒስቴሩ የአበል ዓይነቶችን እና ክፍያዎችን 2/ The Ministry shall undertake studies on the types
እያጠና ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ለውሳኔ ያቀርባል፣ and payment of allowances and submit same to the
ሲፈቀዱም አፈጻጸማቸውን ይቆጣጠራል፡፡ Council of Ministers and, upon approval, supervise
their implementation.

ክፍል ሦስት SECTION THREE


የሰው ሀብት ዕቅድ፣ ስምሪት እና የሥራ አፈጻጸም ምዘና HUMAN RESOURCE PLANNING, DEPLYMENT
AND PERFORMANCE EVALUATION
ንዑስ ክፍል አንድ SUB- SECTION ONE
ምልመላና መረጣ RECRUITMENT AND SELECTION
፲፩. የሰው ሀብት ዕቅድ 11. Human Resource Planning
፩/ የሰው ሀብት ዕቅድ ዓላማ ማንኛውም የመንግሥት 1/ The purpose of human resource planning shall be to
መሥሪያ ቤት በስትራቴጂያዊ ዕቅድ ላይ የተቀመጡትን forecast the staffing requirement for achieving the
ዓላማዎች ለማሳካት የሰው ሀብት ፍላጎት ለመተንበይ፣ strategic objectives of a government institution, to
የሚያስፈልገውን የሰው ሀብት በዓይነትና በብዛት take actions necessary for availing the required
ለማሟላት፣ ለማልማት፣ በአግባቡ ለመጠቀም የሚያግዙ human resource, in type and number, for
እርምጃዎችን ለመውሰድና ውጤቱንም በየጊዜው developing and properly utilizing same and for
እየገመገመ ማሻሻያ ለማድረግ ነው፡፡ reviewing the results, from time to time, to make
improvements thereof.
www.chilot.

ገ ፱ሺ፱፻ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 9

፪/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት 2/ Any government institution shall, based on its


ስትራቴጂያዊ ዕቅዱን መሠረት በማድረግ የአጭር፣ strategic plans, study and implement short, medium
የመካከለኛና የረጅም ጊዜ የሰው ሀብት ዕቅዱን and long-term human resource plans.
አጥንቶ ተግባራዊ ማድረግ አለበት፡፡
፫/ ክፍት የሥራ መደቦችን በሠራተኛ ማስያዝ 3/ Vacant positions shall be filled through promotion
የሚቻለው የሰው ሀብት ዕቅድን መሠረት በማድረግ or recruitment or transfer or redeployment in
በደረጃ ዕድገት ወይም በቅጥር ወይም በዝውውር ወይም accordance with human resource plans.
በድልድል ይሆናል፡፡
፬/ ሚኒስቴሩ የሰው ሀብት ዕቅድን በተመለከተ ዝርዝር 4/ The Ministry shall issue directives on human
መመሪያ ያወጣል፡፡ resource planning.
፲፪. ወደ መንግስት መስሪያ ቤት የመግቢያና የብቃት ማረጋገጫ 12. Eligibility to Join Government Institution and
ሥርዓት Competence Certification System

፩/ ሚኒስቴሩ በክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾች 1/ The Ministry shall prepare national criteria and
ተወዳድረው ስለሚቀጠሩበትና ስለሚያድጉበት parameters to establish eligibility and competency
የመግቢያና የብቃት ማረጋገጫ ሥርዓት መዘርጋት certification system whereby candidates for vacant
የሚያስችሉ መመዘኛዎችና መለኪያዎች በአገር positions shall be recruited and promoted on the
አቀፍ ደረጃ ያዘጋጃል፡፡ basis of competition.
፪/ መመዘኛዎቹና መለኪያዎቹ ሥራ ላይ 2/ The criteria and parameters shall be implemented in
ስለሚውሉበት ሁኔታ የሚኒስትሮች ምክር ቤት accordance with regulations to be issued by the
በሚያወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡ Council of Ministers.

፫/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩) የተመለከተውን 3/ An institution may be established for the
የመግቢያና የብቃት ማረጋገጫ ሥርዓትን implementation of the eligibility and competency
የሚያስፈጽም ተቋም ሊቋቋም ይችላል፡፡ certification system referred to in sub-article (1) of
this Article.

፲፫. ምልመላና መረጣ 13. Recruitment and Selection


፩/ የመንግሥት የሠራተኛ ቅጥር የሚፈጸመው በሀገር አቀፍ 1/ Any type of recruitment of a civil servant shall be
ደረጃ በሚወጣው መመዘኛ በሚሰጠው የፈተና ውጤት effected only on the result of examination
ወይም በሌላ ማናቸውም ዓይነት ተጨባጭ የሙያና conducted on the basis of nationally set criteria or
ሥራ ብቃት ማረጋገጫ ላይ ብቻ ተመስርቶ on the basis of any other type of objective
ይሆናል፡፡ certification of professional and occupational
competence.
www.chilot.

ገ ፱ሺ፱፻ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 9

፪/ በብሔረሰብ፣ በፆታ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ 2/ There shall be no discrimination among job seekers
አመለካከት፣ በአካል ጉዳት፣ በኤች.አይ.ቪ/ኤድስ or civil servants infilling vacancies because of their
ወይም በሌላም ሁኔታ በሥራ ፈላጊዎችም ሆነ ethnic origin, sex, religion, political outlook,
በመንግሥት ሠራተኞች መካከል ልዩነት ማድረግ disability, HIV/AIDS or any other ground.
የተከለከለ ነው፡፡
፫/ በዚህ አዋጅ ከአንቀጽ ፵፰ እስከ ፶፩ የተጠቀሱት 3/ Without prejudice to the provisions of Article 48 to
ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በክፍት የሥራ መደብ 51 of this Proclamation, vacant position shall be
ላይ ሠራተኛ የሚመደበው ለሥራ መደቡ filled only by a person who meets the qualification
የሚጠየቀውን ተፈላጊ ችሎታ የሚያሟላና ከሌሎች required for the position and scores higher than
ተወዳዳሪዎች ጋር ተወዳድሮ ብልጫ ያለው ሆኖ other candidates.
ሲገኝ ነው፡፡

፲፬. የመንግሥት ሠራተኛ ሆኖ ለመቀጠር የማያስችሉ 14. Ineligibility


ሁኔታዎች
፩/ የሚከተሉት የመንግሥት ሠራተኛ ሆነው ሊቀጠሩ 1/ The following shall not be eligible to be civil
አይችሉም፦ servants:
ሀ) ዕድሜው ከ፲፰ ዓመት በታች የሆነ ሰው፤ a) a person under the age of 18years;

ለ) ቅጣቱ ከተፈጸመ፣ በይርጋ ከታገደ ወይም በይቅርታ b) any person who has been convicted by a court
ከተሠረዘ በኋላ አምስት ዓመት ያለፈው ካልሆነ of competent jurisdiction for offences of
በስተቀር የሙስና፣ የእምነት ማጉደል፣ የስርቆት፣ corruption, breach of trust, theft, fraud or rape
የማጭበርበር ወይም የአስገድዶ መድፈር ወንጀል unless five years have lapsed from the date the
ፈጽሞ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት የተፈረደበት penalty is served or is barred by limitation or
ማንኛውም ሰው፤ remitted by pardon;

ሐ) የብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ የሌለው ሰው፤


c) a person having no certificate of competence;
መ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፯ መሠረት ቃለ መሀላ
ለመፈጸም ፈቃደኛ ያልሆነ ሰው፡፡ d) any person who is unwilling to take oath of
fidelity in accordance with Article 17 of this
Proclamation.
www.chilot.

ገ ፱ሺ፱፻ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 9

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ለ) እንደተጠበቀ 2/ Without prejudice to sub-article (1)(b) of this
ሆኖ ከማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት በዚህ Article, a person whose service is terminated from
አዋጅ አንቀጽ ፹፰ መሠረት በዲስፕሊን ጉድለት any government institution on grounds of
ምክንያት ከሥራ የተሰናበተ ሰው ከሥራ ከተሰናበተበት disciplinary offence in accordance with Article 88
ጊዜ ጀምሮ አምስት ዓመት ከመሙላቱ በፊት of this Proclamation shall not be recruited before
በመንግሥት ሠራተኛነት ሊቀጠር አይችልም፡፡ the lapse of five years from the date of termination
of his.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሐ) የተመለከተው
እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም አመልካች 3/ Without prejudice to sub-article (1)(c)of this
በመንግሥት ሥራ ተቀጥሮ ለማገልገል ብቁ መሆኑን Article, any candidate shall submit medical
ለማረጋገጥ ከኤች.አይ.ቪ./ኤድስ ምርመራ በስተቀር certificate, except HIV/AIDS test, to prove his
የጤንነት ማረጋገጫ የሕክምና ምርመራ እና በዚህ fitness for service and written testimony of police
አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩)(ለ) ከተጠቀሱት to prove that he has no record of crimes referred to
ወንጀሎች ነጻ መሆኑን የሚያረጋግጥ ከፖሊስ የተሰጠ in sub-article (1)(b)of this Article.
ማስረጃ የማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡

፬/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሀ) ቢኖርም


ዕድሜያቸው ከ፲፬ ዓመት በላይ የሆናቸውና ፲፰ 4/ Notwithstanding sub-article (1)(a) of this Article,
ዓመት ያልሞላቸው ወጣቶች ስለሚቀጠሩበትና the Ministry shall issue directive on circumstances
ስለሥራ ሁኔታቸው ሚኒስቴሩ መመሪያ ያወጣል፡፡ in which young persons above the age of 14 and
below18 may be recruited as civil servants and on

፲፭. የውጭ አገር ዜጎች ቅጥር the conditions of work applicable to them.

የኢትዮጵያ ተወላጅ የሆኑ የውጭ ዜጎችን በትውልድ 15. Employment of Foreigners


አገራቸው በተለያዩ መብቶች ተጠቃሚ ለማድረግ በወጣው Without prejudice to Article 5(2) of the
አዋጅ ቁጥር ፪፻፸/፲፱፻፺፬ አንቀጽ ፭(፪) እና የዚህ Proclamation providing Foreign Nationals of
አዋጅ አንቀጽ ፳፩(፪) እንደተጠበቁ ሆነው ዜግነቱ Ethiopian Origin with Certain Rights to be Exercised
ኢትዮጵያዊ ያልሆነ ሰው በመንግሥት ሠራተኛነት in their Country of Origin under Proclamation No
ሊቀጠር አይችልም፡፡ 270/2002 and Article 21(2) of this Proclamation, a
person who is not an Ethiopian national may not
be eligible to be a civil servant.
www.chilot.

ገ ፱ሺ፱፻ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 9

፲፮. ማስታወቂያ ስለማውጣትና ስለቅጥር አፈጻጸም 16. Vacancy Announcement and Recruitment
Procedures
፩/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት ክፍት ሥራ ቦታ 1/ Any government institution shall advertise every
ሲኖረው ማስታወቂያ በማውጣት አመልካቾች vacant position to invite candidates to apply for the
እንዲመዘገቡ መጋበዝ አለበት፡፡ position.

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ ቢኖርም 2/ Notwithstanding sub-article (1) of this Article,
ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት በገበያ ላይ whenever there is shortage of professionals in the
እጥረት ባለባቸው ሙያዎች ከከፍተኛ ትምህርት labour market, a government institution may solicit
ተቋሞች ጋር ግንኙነት በመፍጠር ምሩቃንን በመጋበዝ graduates of higher educational institutions in
በማወዳደር ቅጥር መፈጸም ይችላል፡፡ cooperation with the institutions and recruit them
through competition.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) መሰረት የሚቀጠሩ 3/ Graduates to be recruited pursuant to sub-article (2)
ምሩቃን በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፬ ንዑስ አንቀጽ (፩) of this Article shall be required to present
(ሐ) የተመለከተውን የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ certificates of competence referred to in sub-article
አለባቸው፡፡ (1) (c) of Article 14 of this Proclamation.

፬/ የመንግስት ሰራተኞች ቅጥር አፈጻጸም ዝርዝር 4/ The Ministry shall issue directives on detailed
ሁኔታ ሚኒስቴሩ መመሪያ ያወጣል፡፡ recruitment procedures.

፲፯. ቃለ መሐላ 17. Oath of Fidelity


የተመረጠው አመልካች ሥራ ከመጀመሩ በፊት የሚከተለውን The selected candidate shall, before commencement of
ቃለ መሐላ ይፈጽማል፤ his work, take the following oath of fidelity:
“እኔ ---------------------- በመንግሥት ሠራተኛነቴ ከሁሉም "I being a civil servant solemnly swear to sincerely,
በላይ አድርጌ በእውነት፣ በታማኝነትናሥነ-ምግባር ሕዝብን faithfully and ethically serve the people and execute
ለማገልገልና የመንግሥትን ፖሊሲዎች ለመፈጸም፣ government policy, and to respect at all times the
በማንኛውም ጊዜ ሕገ መንግሥቱንና የአገሪቱን ሕጎች Constitution and the laws of the Country and not to
ለማክበር እና በሥራዬ ምክንያት ያወቅሁትንና በሕግ ወይም disclose to any party information that is revealed to me
በሚመለከተው አካል ውሳኔ በምስጢርነት የተመደቡትን ለሌላ by reason of my duties and is classified as confidential
ለማንኛውም ወገን ላለመግለጽ ቃል እገባለሁ፡፡” by law or decision of the appropriate body".
www.chilot.

ገ ፱ሺ፱፻፺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 9

፲፰. የመቀጠሪያ ደመወዝ አወሳሰን 18. Determination of Starting Salary


ማንኛውም አዲስ ተቀጣሪ የመንግሥት ሠራተኛ Any newly appointed civil servant shall be paid the
በመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ ስኬል መሠረት base salary as fixed by the civil service salary scale for
ለተቀጠረበት የሥራ መደብ የተወሰነው ደረጃ መነሻ the position he has been appointed.
ደመወዝ ይከፈለዋል፡፡

፲፱. የሙከራ ጊዜ 19. Probation


፩/ የሙከራ ጊዜ ዓላማ አዲስ የተቀጠረ የመንግሥት 1/ The purpose of probation shall be to prove the
ሠራተኛ ስለሥራ አፈጻጸሙ ክትትል እየተደረገ competence of a newly appointed civil servant
ብቃቱን ለማረጋገጥ ይሆናል፡፡ through follow-up of his performance.
፪/ የተመረጠው አመልካች የሥራ መደቡን መጠሪያ፣ 2/ The selected candidate shall be served with a letter
የተመደበበትን ደረጃ፣ ደመወዙንና ሥራውን of probation recruitment signed by the head or any
የሚጀምርበትን ቀን የሚገልጽ በአሰሪው መሥሪያ ቤት other authorized official of the government
የበላይ ኃላፊ ወይም ሠራተኛን ለመቅጠር ውክልና institution, stating the title and grade of his
በተሰጠው የሥራ ኃላፊ የተፈረመ የሙከራ ቅጥር position, his salary, and date of commencement of
ደብዳቤ በሥራ መደቡ ከሚያከናውነው የሥራ his job together with job descriptions of his
ዝርዝር መግለጫ ጋር ይሰጠዋል፡፡ position.
፫/ የሠራተኛው የሙከራ ጊዜ በተቀጠረበት የሥራ መደብ 3/ The period of probation of a civil servant on the
ላይ ለስድስት ወር ሆኖ የሥራ አፈጻጸም ምዘና position of his appointment shall be for six months;
ውጤቱ ከመካከለኛ በታች ሆኖ ከተገኘ የሙከራ ጊዜው provided, however, that if the performance result is
ለተጨማሪ ሦስት ወር ሊራዘም ይችላል፡፡ below average, it may be extended for an additional
፬/ በተራዘመው የሙከራ ጊዜ ውስጥ ሠራተኛው period of three months.
መካከለኛ ወይም ከዚያ በላይ የተጠቃለለ የሥራ 4/ The service of a probationary civil servant shall be
አፈጻጸም ምዘና ውጤት ካላገኘ ከሥራ terminated where the cumulative performance
ይሰናበታል፡፡ evaluation result is not average or higher for the

፭/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶፱(፫) እና (፬) ድንጋጌዎች extended period of probation.


እንደተጠበቁ ሆነው በሙከራ ላይ ያለ የመንግሥት 5/ Where the civil servant on probation is absent from
ሠራተኛ በሥራ ምክንያት በሚመጣ በሽታ ወይም his work due to occupational disease or
በሥራ ላይ በሚደርስ አደጋ ምክንያት ከሥራ የቀረ employment accident, without prejudice to the
እንደሆነ ያልጨረሰውን የሙከራ ጊዜ ከሕመሙ ወይም provisions of Article 59(3) and (4) of this
ከጉዳቱ ከዳነበት ጊዜ አንስቶ እንዲጨርስ ይደረጋል፡፡ Proclamation, he shall be allowed to complete the
remaining probation period following the date of
his recovery from sickness or injury.
www.chilot.

ገ ፱ሺ፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 9

፮/ በሙከራ ላይ የሚገኝ የመንግሥት ሠራተኛ ከአቅም 6/ Where the civil servant on probation period is
በላይ በሆነ ምክንያት ከአንድ ወር በታች በሥራው ላይ absent from his work due to force majeure for a
ካልተገኘ በሥራው ላይ የተገኘበት ጊዜ ብቻ ታስቦ period less than one month, the performance
የሥራ አፈጻጸም ይሞላለታል፡፡ evaluation shall cover only the period in which he
was present at work.
፯/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፭) ድንጋጌ ቢኖርም 7/ Notwithstanding the provision of sub-article (5) of
በወሊድ ምክንያት ከአንድ ወር በላይ በሥራዋ ላይ this Article, a civil servant on probation is absent
ያልተገኘች የሙከራ ሠራተኛ የወሊድ ፈቃዷ from his work due to maternity leave, for a period
እንደተጠናቀቀ የሙከራ ጊዜ እንድትጨርስ ይደረጋል፤ of more than one month, she shall be allowed to
ሆኖም በሙከራ ሥራዋ ላይ ያልተገኘችበት ጊዜ complete the remaining probation period following
ከአንድ ወር በታች ከሆነ የሥራ አፈጻጸም ምዘና the end of her maternity leave; provided, however,
ውጤቷ በሥራ ላይ በቆየችበት ጊዜ ታስቦ that if her absence from his work is less than a
ይሞላላታል፡፡ month, her evaluation shall cover only the period in
which she was present at work.

፰/ በዚህ አዋጅ በሌላ አኳኋን ካልተደነገገ በስተቀር 8/ Unless otherwise provided in this Proclamation, a
በሙከራ ላይ ያለ የመንግሥት ሠራተኛ የሙከራ probationary civil servant shall have the same rights
ጊዜውን የጨረሰ የመንግሥት ሠራተኛ ያለው መብትና and obligations with that of a civil servant who has
ግዴታ ይኖረዋል፡፡ completed his probation.

፱/ በሙከራ ላይ ያለን የመንግስት ሠራተኛ የሥራ 9/ Any officer who fails to timely evaluate the
አፈጻጸም ወቅቱን ጠብቆ ያልሞላ የሥራ ኃላፊ performance of a probationary civil servant shall be
በዲሲፕሊን ተጠያቂ ይሆናል፡፡ liable to disciplinary penalty.

፳. ቋሚ የመንግሥት ሠራተኛ ስለመሆን 20. Permanent Appointment


፩/ በሙከራ ጊዜው መካከለኛ ወይም ከዚያ በላይ የሥራ 1/ Where a civil servant on probation has recorded
አፈጻጸም ምዘና ውጤት ያስመዘገበ የመንግሥት average or higher performance result, he shall be
ሠራተኛ በቋሚነት መቀጠሩን የሚያረጋግጥ ደብዳቤ served with a letter of permanent appointment.
ይሰጠዋል፡፡
www.chilot.

ገ ፱ሺ፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 9

፪/ በሙከራ ላይ የሚገኝ የመንግሥት ሠራተኛ የሥራ 2/ If performance evaluation of a probationary civil


አፈጻጸም ምዘና ውጤት ጊዜውን ጠብቆ servant is not carried out before the expiry date of
ያልተሞላለት እንደሆነ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፱(፫) the probation period and without prejudice to
እና (፬) የተመለከቱት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ Article 19(3) and (4) of this Proclamation, the
ሆነው በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ የሥራ አፈጻጸም performance evaluation shall be carried out within
ምዘና እንዲሞላ ተደርጎ ለሙከራ ከተቀጠረበት ቀን one month following the expiry date of the
ጀምሮ ቋሚ የመንግስት ሠራተኛ ይሆናል፡፡ probation period and the probationer shall be made
permanent civil servant from the date of his
recruitment as probationer.
፳፩. ጊዜያዊ ሠራተኛ ስለመቅጠር 21. Temporary Employment
፩/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ድንጋጌ 1/ Without prejudice to sub-article (2) of this Article,
እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ a government institution may appoint a temporary
ቤት ጊዜያዊ ሠራተኛ ሊቀጥር የሚችለው የዘላቂነት civil servant only for a job which is not of a
ባሕርይ በሌለው ሥራ መደብ ላይ ነው፤ ሆኖም permanent nature; provided, however, that it may,
ሁኔታዎች ሲያስገድዱ በቋሚ የሥራ መደብ ላይ where circumstances so require, appoint a
ጊዜያዊ ሠራተኛ መቅጠር ይችላል፡፡ temporary civil servant to a permanent position.
፪/ አንድ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ከፍተኛ ባለሙያ 2/ A government institution may appoint a foreign
ለሚጠይቅ ማናቸውም ክፍት የሥራ መደብ በደረጃ national on temporary bases, where it is proved that
ዕድገት፣ በዝውውር ወይም በቅጥር ኢትዮጵያዊ it is impossible to fill a vacant position that requires
ባለሙያ ለማግኘት የማይቻል መሆኑን በማረጋገጥ high level professional by an Ethiopian through
የውጭ አገር ዜጋ በጊዜያዊነት ሊቀጥር ይችላል፡፡ promotion, transfer or recruitment.
፫/ ኢትዮጵያዊ ወይም የውጭ አገር ዜጋ ጊዜያዊ 3/ The appointment of temporary employee of an
ሠራተኞች አቀጣጠር፣ የሚኖራቸው መብቶችና
Ethiopian or a foreign national, their rights and
ግዴታዎች እንዲሁም ስለሚጠበቁላቸው የሥራ
obligations as well as the conditions of work
ሁኔታዎች ዝርዝር ሁኔታ የሚኒስትሮች ምክር ቤት
applicable to them shall be prescribed by regulation
በሚያወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡
to be issued by the Council of Ministers.
፳፪. ሥራዎችን በውል ለሦስተኛ ወገኖች አሸጋግሮ ስለማሠራት
22. Outsourcing
፩/ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ማንኛውም የመንግሥት
መሥሪያ ቤት ሚኒስቴሩን በማስፈቀድ የሕዝብን 1/ Where necessary and upon obtaining the
ጥቅም በማይጎዱ የተወሰኑ የሥራ መደቦችን ወይም permission of the Ministry, any government
ሥራዎችን ለግል ድርጅቶች ወይም ለሌሎች institution may outsource certain positions or tasks,
ተቋማት በውል በማሸጋገር እንዲሠሩ ማድረግ that would not compromise public interest, to
ይችላል፡፡ private enterprises or to other institutions.
www.chilot.

ገ ፱ሺ፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 9

፪/ ለግል ድርጅቶችና ለሌሎች ተቋማት በውል 2/ The Ministry shall issue detailed directives
ሊሸጋገሩ ስለሚችሉ ሥራዎች ሚኒስቴሩ ዝርዝር regarding positions and tasks that may be
የአፈጻጸም መመሪያ ያወጣል፡፡ outsourced to private enterprises or other
institutions.
፳፫. የመንግስት ሰራተኛን በጋራ ስለመቅጠር 23. Joint Appointment
፩/ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የአንድ የመንግሥት 1/ Government offices may jointly appoint a civil
ሠራተኛ ልዩ እውቀትና ሙያዊ አቅም ለሥራቸው servant, where his special knowledge and
እጅግ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኙት በጋራ ሊቀጥሩት professional capacity is found to be essential for
ይችላሉ፡፡ their services.
፪/ የቅጥሩ ሁኔታ፣ ቅጥሩ የሚቆይበት ጊዜ፣ ደመወዝ 2/ The conditions of appointment, duration of
አከፋፈልና ሌሎች የስራ ሁኔታዎች ሚኒስቴሩ appointment, payment of salary, and other working
በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናሉ፡፡ conditions shall be determined by directives to be
issued by the Ministry.

ንዑስ ክፍል ሁለት የደረጃ SUB- SECTION TWO


ዕድገት PROMOTION
፳፬. የደረጃ ዕድገት ዓላማ 24. Objectives
የደረጃ ዕድገት አሰጣጥ ዓላማ ሥራው ብቃት ባለው Promotion shall be given for the purpose of executing
ሠራተኛ እንዲከናወን ለማስቻል፣ የመሥሪያ ቤቱን works by competent employees, enhancing the
የሥራ ውጤት ለማሻሻል እና ሠራተኛውን performance of government institutions and for
ለማበረታታት ነው፡፡ motivating employees.
፳፭. የደረጃ ዕድገት አሰጣጥ
25. Selection for Promotion
፩/ ማንኛውም የመንግስት ሰራተኛ ለደረጃ እድገት 1/ Any civil servant shall present certificate of
ለመወዳደር በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፪(፩) መሠረት competence issued pursuant to Article 12(1) of this
የተሰጠ የብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡ Proclamation to compete for promotion.
፪/ የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ
በደረጃ ዕድገት ዝርዝር አፈጻጸም መመሪያ ውስጥ
ለውድድር የማያበቁት ሁኔታዎች ከሌሉ በስተቀር 2/ Any civil servant who has completed his probation
በመንግሥት መሥሪያ ቤቱ ውስጥ ለወጣ ክፍት የሥራ period may compete for promotion unless he is
መደብ በደረጃ እድገት በማመልከት ለመወዳደር disqualified in accordance with the detail
ይችላል፡፡ provisions of relevant directives on promotion.
www.chilot.

ገ ፱ሺ፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 9

፫/ የደረጃ ዕድገት ስለሚሰጥበት ሌሎች ዝርዝር 3/ The Ministry shall issue detailed directives on other
ሁኔታዎች ሚኒስቴሩ በሚያወጣው መመሪያ conditions applicable to the promotion of civil
ይወሰናል፡፡ servants.

ንዑስ ክፍል ሦስት SUB- SECTION THREE


ዝውውርና ድልድል TRANSFER AND REDPLOYMENT
፳፮. የውስጥ ዝውውር 26. Internal Transfer
፩/ አንድ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ለሥራው 1/ A government institution may, whenever necessary,
አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ግልጽ የሆነ አሠራርን
based on a transparent procedure, transfer a civil
በመከተል አንድ የመንግሥት ሠራተኛን በዚያው
servant to another similar position of an equal grade
በመስሪያ ቤት ውስጥ እኩል በሆነ የሥራ ደረጃና
and salary or to another place of work within the
ደመወዝ ወደ ሌላ የሥራ መደብ ወይም ከአንድ
government institution.
የሥራ ቦታ ወደ ሌላ ሥራ ቦታ በማዛወር ሊያሠራ
ይችላል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው 2/ Notwithstanding the provisions of sub-article (1) of
ቢኖርም በመሥሪያ ቤቱ ላይ አደጋ እንዳይደርስ this Article, a civil servant may, without affecting
ለመከላከል ወይም አደጋው ያደረሰውን ጉዳት his salary, be temporarily transferred to another
ለማስተካከል ሲባል አንድን የመንግሥት ሠራተኛ position, for not more than a year, irrespective of
ደመወዙ ሳይቀነስ፣ ደረጃው ወይም የሥራው ዓይነት
the grade or type of functions where it is required to
ሳይጠበቅ ከአንድ ዓመት ላልበለጠ ጊዜ በጊዜያዊነት
prevent the occurrence of danger or to rectify the
አዛውሮ ማሠራት ይችላል፡፡
damages caused by such danger to the government
institution.
፫/ የመንግሥት ሠራተኛ በጤና መታወክ ምክንያት በያዘው 3/ Where it is proved by a medical certificate that a
የሥራ መደብ ወይም ባለበት የሥራ ቦታ ላይ ሊሠራ civil servant who has completed his probation
አለመቻሉ በሐኪም ማስረጃ ሲረጋገጥ፣ period is unable to carry out the functions of his
position or to reside in his place of work due to his
health condition, he shall be transferred to another
suitable position or place of work with:
ሀ) በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብበት የሚችል ክፍት
a) the same grade where such vacant position is
የሥራ መደብ ካለ በያዘው ደረጃ፣ ወይም
available; or
www.chilot.

ገፅ ፱ሺ፱፻፺፭ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 9

ለ) በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብ የሚችልበት ክፍት b) a lower grade where a vacant position of the
የሥራ መደብ ከሌለና ሠራተኛው ዝቅ ባለ same grade is not available and he is willing to
ደረጃ ላይ ለመሥራት ፈቃደኛ ከሆነ ደረጃው be transferred to a position of lower grade.
ተቀንሶ፣
ወደ ሚስማማው የሥራ መደብ ወይም የሥራ ቦታ
ይዛወራል፡፡

፬/ የአንድ የመንግሥት ሠራተኛ የሥራ መደብ 4/ Where the position of a civil servant is abolished,
የተሰረዘ እንደሆነ በመሥሪያ ቤቱ ውስጥ ተመሳሳይ he shall be transferred to another position of an
ደረጃ ወዳለው የሥራ መደብ ይዛወራል፡፡ equal grade within the government institution.
፳፯. በተጠባባቂነት ማሠራት 27. Acting Assignment
፩/ ሁኔታዎች ሲያስገድዱ አንድን የመንግሥት 1/ Where circumstances so require a civil servant may
ሠራተኛ ከአንድ ዓመት ላልበለጠ ጊዜ ከፍ ያለ be assigned to a higher position in an acting
ደረጃ ባለው የሥራ መደብ ላይ በተጠባባቂነት capacity for not more than a year.
እንዲሠራ ማድረግ ይቻላል፡፡
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ ቢኖርም 2/ Notwithstanding the provision of sub-article (1) of
ከአንድ ዓመት በላይ ለሚፈጅ ትምህርት ወይም this Article a civil servant may, following
ስልጠና የሄደን የመንግሥት ሠራተኛ ለመተካት transparent and competitive procedure, be assigned
ትምህርቱ ወይም ሥልጠናው ለሚፈጀው ጊዜ ድረስ to higher position in acting capacity to replace a
የሥራ መደቡን ግልጽ በሆነ መስፈርት በውድድር
civil servant who is on education or training
በተጠባባቂ ሠራተኛ ማሠራት ይቻላል፡፡
program that lasts more than a year.
፫/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በተጠባባቂነት 3/ Any civil servant assigned in an acting capacity
እንዲሠራ ሲደረግ የተጠባባቂነት አበል ይከፈለዋል፡፡ shall be entitled to acting allowance.
፬/ ሚኒስቴሩ የመንግሥት ሠራተኛ በተጠባባቂነት
ስለሚመደብበት ሁኔታና ስለሚከፈለው 4/ The Ministry shall issue detailed directives on
የተጠባባቂነት አበል መጠን ዝርዝር መመሪያ ያወጣል፡፡ assigning employees on acting basis and the
amount of acting allowances.
www.chilot.

ገ ፱ሺ፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 9

፳፰. ከሌላ መሥሪያ ቤት የሚደረግ ዝውውር 28. Transfer from another Government Institution
፩/ አንድ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ለሥራው 1/ A government institution may, whenever necessary
አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘውና ላኪና ተቀባይ መሥሪያ and the recipient and sender government
ቤቶች እንዲሁም ሠራተኛው ሲስማሙ አንድን institutions as well as the civil servant so agree,
የመንግሥት ሠራተኛ እኩል በሆነ ደረጃና ደመወዝ transfer a civil servant to a similar position of equal
ሚኒስቴሩን በማሳወቅ አዘዋውሮ ማሠራት ይችላል፡፡ grade and salary from another government
institution by notifying the Ministry.

፪/ የሚመለከተው መንግሥት ሠራተኛ፣ የክልሉ 2/ Where the concerned civil servant, regional
የመንግሥት መሥሪያ ቤት እና የፌደራል መንግሥት government institution and the recipient federal
መሥሪያ ቤት ሲሰማሙ እንዲሁም በክልሉ ዝውውርን government institution so agree and when the
ለማጽደቅ ስልጣን የተሰጠው አካል ሲያጸድቀው appropriate authority in the region approves it, a
አንድን የመንግሥት ሠራተኛ ከክልል ወደ ፌደራል civil servant may be transferred from a regional
የመንግሥት መሥሪያ ቤት እኩል በሆነ ደረጃና government institution to a federal government
ደመወዝ አዘዋውሮ ማሠራት ይቻላል፡፡ institution to similar position of equal grade and
፫/ በተመሳሳይ ደረጃ ለመቀጠር አመልክቶ በውድድሩ salary.
የተመረጠ የመንግስት ሠራተኛ በዝውውር ሥርዓት 3/ A civil servant who competed and selected for
እንዲመደብ ይደረጋል፡፡ appointment to a position of a similar grade shall be
፬/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፭) እንደተጠበቀ ሆኖ፣ assigned through transfer procedure.
በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚዛወር ሠራተኛ 4/ Without prejudice to sub-article (5) of this Article,
የፌደራል መንግሥት ሠራተኞች ህግ በሚያዘው a civil servant transferred pursuant to this Article
መሠረት በያዘው የሥራ ደረጃና በአገልግሎት ዘመኑ shall not lose the salary and benefits acquired by
ምክንያት ያገኝ የነበረው ደመወዝና መብቶቹ virtue of his grade and service before the transfer in
አይቀነሱበትም፡፡ compliance with the federal civil service laws.
፭/ የትዳር አጋሮችን ለማገናኘት ሲባል አንድን
የመንግስት ሠራተኛ በተመሳሳይ ደረጃና ደመወዝ፣ 5/ A civil servant may, for the purpose of re-union of
ተመሳሳይ ደረጃና ደመወዝ ካልተገኘ በሠራተኛው spouses, be transferred to a position of equal grade
ስምምነት ዝቅ ባለ ደረጃ አዘዋውሮ ማሰራት ይቻላል፡፡ and salary or, where there is no such position and
the civil servant so agrees, to a position of lower
grade.
www.chilot.

ገ ፱ሺ፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 9

፳፱. የትውስት ዝውውር 29. Secondment


፩/ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ላኪው የመንግሥት መሥሪያ 1/ A civil servant may, where it is necessary and the
ቤትና ሠራተኛው ሲስማሙ አንድን የመንግሥት government institution and the civil servant so
ሠራተኛ በሌላ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም agree, be seconded to another government
የክልል መንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም የመንግሥት institution or regional government institution or
የልማት ድርጅት ወይም መንግሥታዊ ወዳልሆኑ public enterprise or non-governmental
ድርጅቶች ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ organizations to perform a specific duty for a
በትውስት ተዛውሮ እንዲሠራ ማድረግ ይቻላል፡፡ period not exceeding one year.
፪/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት አስፈላጊ ሆኖ
ሲያገኘው ከመንግሥት ልማት ድርጅት ወይም ከክልል 2/ Where it is necessary, any government institution
መንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም መንግሥታዊ ካልሆነ may take an employee on secondment from public
ድርጅት አንድን ሠራተኛ ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ enterprise, regional government institution or non-
ጊዜ በትውስት አዛውሮ ማሠራት ይችላል፡፡ governmental organization for a period not
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተደነገገው exceeding one year.
ቢኖርም የፌደራሉ መንግሥት በሀገር ወይም በሕዝብ
ላይ የሚደርስ ድንገተኛ አደጋን ለመከላከል ወይም 3/ Notwithstanding sub-article (1) of this Article, the
አደጋው ያደረሰውን ጉዳት ለማስተካከል ሲባል አንድን Federal Government may transfer a civil servant on
የመንግሥት ሠራተኛ በያዘው ደመወዝ ከአንድ secondment, without affecting his salary, to another
የፌደራል የመንግሥት መሥሪያ ቤት ወደ ሌላ government institution or based on the request of a
የፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም በክልሉ regional state to a government institution of such
መንግሥት ጥያቄ መሠረት ወደ ክልል መንግሥት state, for a period not exceeding one year to prevent
መሥሪያ ቤት ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ the occurrence of danger to the country or the
በትውስት አዛውሮ ማሠራት ይችላል፡፡ public or to rectify the damages caused by such
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት በትውስት occurrence.
የተዛወረ ሠራተኛ፣
ሀ) ደመወዝና ማንኛውም ጥቅሙ በዝውውሩ ምክንያት
ሳይጓደል በትውሰት አዛውሮ በሚያሰራው መስሪያ 4/ Where a civil servant seconded in accordance with
ቤት ይፈጸምለታል፤ sub-article (1) of this Article:
a) his salary and other benefits shall not be
affected because of his secondment and shall be
settled by the institution to which he is
seconded;
www.chilot.

ገ ፱ሺ፱፻፺፰ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 9

ለ) የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤቱ በትውሰት b) his performance shall be evaluated by the
አዛውሮ በሚያሰራው መስሪያ ቤት ተሞልቶ institution to which he is seconded and be
ለቀጣሪው መሥሪያ ቤት ይተላለፋል፤ submitted to the employer;

ሐ) የዲሲፕሊን ጥፋት የፈጸመ እንደሆነ በትውስት c) commits a disciplinary offence, the institution
ተቀባዩ መስሪያ ቤት ለቀጣሪ መሥሪያ ቤቱ to which he is seconded shall inform same to
ከዝርዝር ማስረጃ ጋር ያሳውቃል፣ ቀጣሪ the employer together with detailed evidence;
መሥሪያ ቤቱም ጉዳዩን አጣርቶ እንደ and the employer shall, upon investigating the
አስፈላጊነቱ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፡፡ case, take appropriate measure as necessary.

፴. ድልድል 30. Redeployment


፩/ የመንግሥት መሥሪያ ቤት አዲስ አደረጃጀት 1/ Any government institution shall redeploy its
አጥንቶ ተግባራዊ ሲያደርግ ሠራተኞቹን በማወዳደር employees on the basis of competition when it
ደልድሎ ማሠራት አለበት፡፡ implements a new organizational structure.
፪/ በማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት የሚገኝ ክፍት 2/ The filing of a vacant position in any government
የሥራ መደብ ከሌላ የመንግሥት መሥሪያ ቤት institution through redeployment of a permanent
በሚደለደል የመንግሥት ሠራተኛ እንዲያዝ civil servant from another government institution
የሚደረገው መሥሪያ ቤቱ የተዘጋ ወይም ትርፍ የሰው shall be made only where the government
ኃይል ሲኖረው ወይም የሥራ መደቡ የተሰረዘ ከሆነና institution is closed or it has redundant manpower
ድልድሉን ሚኒስቴሩ ሲወስን ወይም ሚኒስቴሩ or the position of the civil servant is abolished and
በመንግስት ሲታዘዝ ነው፡፡ the Ministry so decides or instructed by the
Government.
፫/ በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚደለደል ሠራተኛ ቀደም 3/ A civil servant redeployed pursuant to this Article
ሲል ይዞት በነበረው ደረጃና በአገልግሎት ዘመኑ shall be entitled to his previous salary and benefits
ምክንያት ያገኝ የነበረው ደመወዝና ጥቅሞቹ acquired by virtue of his grade and service.
አይቀነሱበትም፡፡
ንዑስ ክፍል አራት SUB- SECTION FOUR
የሥራ አፈጻጸም PERFORMANCE EVALUATION
፴፩. የሥራ አፈጻጸም ምዘና 31. Performance Evaluation
፩/ የሥራ አፈጻጸም ምዘና ዓላማ በሥራ እቅድ ላይ 1/ The purpose of performance evaluation shall, based
የተመሠረተ ሆኖ፦ on work plans, be to:
ሀ) ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ሥራውን a) enable a civil servant to effectively discharge
በሚጠበቀው መጠን፣ ጥራት፣ ጊዜ እና ወጪ his duties in accordance with the expected
በተሟላ ሁኔታ እንዲያከናውን ለማድረግ፣ volume, quality, time and cost;
www.chilot.

ገ ፱ሺ፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 9

ለ) ተከታታይ የሥራ አፈጻጸም ምዘና በማካሄድ b) evaluate a civil servant on continuous basis and
የመንግስት ሠራተኛውን ጠንካራና ደካማ ጎኖች identify his strength and weakness with a view
በመለየት ቀጣዩ የሥራ አፈጻጸሙ እንዲሻሻል to improving his future performance;
በማድረግ ውጤታማ እንዲሆን ለማብቃት፣
ሐ) የመንግሥት ሠራተኛውን የሥልጠናና የመሻሻል c) identify the training and improvement needs of
ፍላጎት በትክክል ለይቶ ለማወቅ፣ a civil servant;
መ) በውጤት ላይ የተመሠረተ ማትጊያ ለመስጠት፣ d) provide incentives based on results;

ሠ) የመንግስት መሥሪያ ቤቱ በተጨባጭ መረጃ ላይ e) enable the government institution to make its
ተመሥርቶ አስተዳደራዊ ውሳኔዎችን እንዲሰጥ personnel administration decisions based on
ለማስቻል፣ facts.
ነው፡፡
፪/ በመንግስት መስሪያ ቤት የሚከናወን የሥራ 2/ The performance evaluation system to be
አፈጻጸም ምዘና ሥርዓት፣ implemented by a government institution shall:
ሀ) ግልጽና በተጨባጭ መረጃ ላይ የተመሠረተ የውጤት a) enable transparent and evidence based
ምዘና ለማከናወን የሚያስችል፣ objective evaluation of performance results;
ለ) የተከናወነው ሥራ ከተመደበው በጀት፣ ጊዜ፣ መጠንና b) enable the verification of actual performance
ጥራት ጋር በማነጻጸር ትክክለኛውን ውጤት results in comparison with the planned budget,
ለመመዘን የሚያስችል፣ time, volume and quality;
ሐ) የቡድን አሠራርንና የጋራ ተነሳሽነትን c) encourage team work and common initiatives;
የሚያጎልበት፣
መ) በመንግሥት ሠራተኞች ወይም ቡድኖች መካከል d) promote healthy competition among civil
ጤናማ የውድድር መንፈስን በመፍጠር ተቋማዊ servants and teams to improve institutional
ውጤትን ለማሻሻል የሚያግዝ፣ performance results;
ሠ) በአፈጻጸም ተከታታይነትና ተመጋጋቢነት e) enable impact assessment of performance
ባላቸው ሥራዎች መካከል አንዱ በሌላኛው results among successive and interrelated tasks.
ውጤት ላይ የሚያሳድረውን ተፅዕኖ ለመገምገም
የሚያስችል፣
መሆን አለበት፡፡
፴፪. የደመወዝ ጭማሪና ማበረታቻ አወሳሰን 32. Salary Increment and Incentives
፩/ የመንግሥት ሠራተኛ የደመወዝ እርከን ጭማሪ 1/ A civil servant shall be entitled to salary step
የሚያገኘው በሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤት ላይ increment every two years based on his
በመመስረት በየሁለት ዓመቱ ይሆናል፡፡ performance evaluation result.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ 2/ Without prejudice to sub-article (1) of this Article,
እንደተጠበቀ ሆኖ የሥራ አፈጻጸም ውጤትን መሰረት a civil servant shall be provided with incentive
በማድረግ ለመንግስት ሠራተኛ ማበረታቻ ይሰጣል፡፡ based on performance result.
፫/ ሚኒስቴሩ የሥራ አፈጻጸም ምዘና ስለሚከናወንበት
ሥርዓት፣ የእርከን ጭማሪ እና ማበረታቻ 3/ The Ministry shall issue detailed directives on
ስለሚሰጥበት ሁኔታ ዝርዝር የአፈጻጸም መመሪያ performance evaluation system, salary step
ያወጣል፡፡ increment and provision of incentive.
ክፍል አራት የሥራ
ሰዓትና ፍቃድ SECTION FOUR
ንዑስ ክፍል አንድ WORKING HOURS AND LEAVES
የሥራ ሰዓት SUB- SECTION ONE
፴፫. መደበኛ የሥራ ሰዓት WORKING HOURS
የመንግሥት ሠራተኞች መደበኛ የሥራ ሰዓት እንደየሥራው 33. Regular Working Hours
ሁኔታ የሚወሰን ሆኖ በሳምንት ከ፴፱ ሰዓት መብለጥ Regular working hours of civil servants shall be
የለበትም፡፡ determined on the basis of the conditions of work and
may not exceed 39 hours a week.
፴፬. የሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓት
የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓት 34. Office Hours
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚያወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡ The time when the office hours of civil servants begins
and ends shall be determined by Regulations of the
፴፭. የትርፍ ሰዓት ሥራ Council of Ministers.
፩/ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለሠራ ማንኛውም የመንግሥት 35. Overtime Work
ሠራተኛ በሠራተኛው ምርጫ መሠረት የማካካሻ 1/ Any civil servant who has worked overtime is
ዕረፍት ወይም የትርፍ ሰዓት ክፍያ ይሰጠዋል፡፡ entitled to compensatory leave or overtime pay
፪/ የትርፍ ሰዓት ሥራ ስለሚፈቀዱባቸው ሁኔታዎች፣ based on his preference.
ስለክፍያው መጠንና የማካካሻ ዕረፍት ስለሚሰጥበት 2/ The Ministry shall issue directive on the conditions
ሁኔታ ሚኒስቴሩ ዝርዝር መመሪያ ያወጣል፡፡ of overtime work, amount of payment and

፴፮. የሕዝብ በዓላት እና የሳምንት የዕረፍት ቀናት compensatory leave.


፩/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በሕዝብ በዓል፣ 36. Public Holidays and Weekly Rest Day
በሳምንት የዕረፍት ቀናት ወይም በመንግሥት ውሳኔ 1/ Any civil servant shall incur no reduction in his
መሥሪያ ቤቶች ዝግ ሆነው በሚውሉበት ቀን regular pay on account of having not worked on
ባለመሥራቱ መደበኛ የደመወዝ ክፍያ አይቀነስበትም፡፡ public holiday or weekly rest day or on a day
offices are closed by the order of the Government.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፪/ የሥራው ሁኔታ አስገድዶ በሕዝብ በዓል ወይም 2/ Any civil servant ordered to work on a public
በመንግሥት ውሳኔ መሥሪያ ቤቶች ዝግ ሆነው holiday or on a day government institutions are
በሚውሉበት ቀን እንዲሠራ የታዘዘ የመንግሥት closed by the order of the Government, due to
ሠራተኛ ምርጫውን መሠረት በማድረግ የትርፍ ሰዓት compelling circumstances, shall be entitled to
ክፍያ ወይም የማካካሻ ዕረፍት ይሰጠዋል፡፡ overtime pay or compensatory leave based on his
preference.
፫/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፭(፩) ድንጋጌ ቢኖርም 3/ Notwithstanding the provision of Article 35(1) of
የሥራው ሁኔታ አስገድዶ በሳምንት የዕረፍት ቀናት this Proclamation a civil servant ordered to work
እንዲሠራ የታዘዘ የመንግሥት ሠራተኛ በተከታዩ on a weekly rest day, due to compelling
ሳምንት የሥራ ቀናት ውስጥ የማካካሻ ዕረፍት circumstances, shall be granted a compensatory
እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡ leave during working days of the next week.

ንዑስ ክፍል ሁለት SUB- SECTION TWO

ፈቃድ LEAVE
፴፯. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ዓላማ 37. Objectives
፩/ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የሚሰጠው የመንግሥት 1/ The purpose of annual leave is to enable a civil
ሠራተኛው ለተወሰነ ጊዜ በማረፍ አገልግሎቱን servant get rest and resume work with renewed
በታደሰ መንፈስ እንዲቀጥል ለማስቻል ነው፡፡ strength.
፪/ ማንኛውም አዲስ ተቀጣሪ የመንግሥት ሠራተኛ 2/ Any newly appointed civil servant shall not be
የአስራ አንድ ወራት አገልግሎት ከመስጠቱ በፊት entitled to annual leave before serving for eleven
የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የማግኘት መብት የለውም፡፡ months.
፫/ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በገንዘብ አይለወጥም፤ ሆኖም
የሠራተኛው አገልግሎት በመቋረጡ ያልተወሰደ 3/ There shall be no payment in lieu of annual leave;
የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በገንዘብ እንዲለወጥ provided, however, that payment may be made for
ይደረጋል፡፡ unused annual leave due to termination of
፴፰. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ቀናት appointment.
፩/ አንድ ዓመት ያገለገለ የመንግሥት ሠራተኛ ፳
38. Duration of Annual Leave
የሥራ ቀናት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ያገኛል፡፡
1/ A civil servant shall be entitled to annual leave of
፪/ ከአንድ ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ ለእያንዳንዱ 20 working days for his first year of service.
ተጨማሪ ዓመት አንድ የሥራ ቀን እየታከለበት የዓመት 2/ A civil servant having a service of more than a
ዕረፍት ፈቃድ ያገኛል፣ ሆኖም የሚሰጠው የአንድ year shall be entitled to additional leave of one
የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ከ፴ የሥራ ቀኖች መብለጥ working day for every additional year of service;
የለበትም፡፡
provided, however, that the duration of annual
leave shall not exceed 30 working days.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፫/ በሌላ የመንግሥት መሥሪያ ቤት እና የክልል 3/ Previous service rendered in any government


መንግሥት መሥሪያ ቤት ቀደም ሲል የተሰጠ institution and regional government institution
አገልግሎት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) shall be considered for the application of sub-
አፈጻጸም የሚታሰብ ይሆናል፡፡ article (2) of this Article.
፴፱. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ አሰጣጥ 39. Granting of Annual Leave
፩/ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የመሥሪያ ቤቱን ዕቅድ መሠረት 1/ Annual leave shall be granted within the budget
በማድረግና በተቻለ መጠን የሠራተኛውን ፍላጎት year in accordance with a leave made known to
በማመዛዘን በሚዘጋጀውና ሠራተኛውም the civil servants and leave plan prepared on the
እንዲያውቀው በሚደረግ ፕሮግራም መሠረት በበጀት basis of due consideration of the interest of the
ዓመቱ ውስጥ ይሰጣል፡፡ government office and, as much as possible, the
preference of each civil servant.
፪/ ሠራተኛው የዓመት ዕረፍት ፈቃዱን በሚወስድበት 2/ A civil servant shall be entitled to advance
ጊዜ በዕረፍት ላይ የሚቆይበትን የወር ደመወዙን payment of his monthly salary at the time of
በቅድሚያ ሊወስድ ይችላል፡፡ taking his annual leave.
፫/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፯(፪) እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ 3/ Without prejudice to the provisions of Article
የመንግሥት ሠራተኛ አስራ አንድ ወሩን ካጠናቀቀ 37(2) a civil servant after the completion of 11
በኋላ ባገለገለበት በጀት ዓመት ለሰጠው አገልግሎት
months shall be granted annual leave in proportion
የዓመት ዕረፍት ፈቃዱ በአገልግሎቱ መጠን ተሰልቶ
to the service rendered.
እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት የበጀት 4/ A civil servant who resigns after taking his annual
ዓመቱ ከመጠናቀቁ በፊት የዕረፍት ፈቃድ ወስዶ leave in accordance with sub-article (1) of this
አገልግሎቱን በራሱ ፈቃድ ያቋረጠ የመንግስት ሰራተኛ Article before the end of the budget year shall be
አገልግሎት ያልሰጠበት ጊዜ ታስቦ በፈቃድ ላይ እያለ liable to pay back part of the advance salary for
የተከፈለውን ደመወዝ እንዲመልስ ይደረጋል፡፡ which he has not rendered service.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፵. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ማስተላለፍ 40. Postponement of Annual Leave


፩/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፱(፩) ድንጋጌ ቢኖርም 1/ Notwithstanding the provisions of Article 39(1) of
የሥራው ሁኔታ በማስገደዱ ምክንያት መሥሪያ ቤቱ this Proclamation, the head of a government
ለሠራተኛው የዓመት ዕረፍት ፈቃዱን በበጀት ዓመቱ institution may authorize the postponement of
ውስጥ ሊሰጠው ያልቻለ እንደሆነ የመሥሪያ ቤቱ annual leave for two budget years, where the
የበላይ ኃላፊ ከሁለት የበጀት ዓመት ላልበለጠ ጊዜ government office, due to compelling reasons, is
ሊያስተላልፈው ይችላል፣ ሆኖም ያልተጠቀመበት unable to grant a civil servant his annual leave
የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በሦስተኛው በጀት ዓመት within the same budget year; provided however,
ለሠራተኛው መሰጠት አለበት፡፡ that the accumulated leave shall be granted to the
፪/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፯(፫) ድንጋጌ ቢኖርም civil servant in the third budget year.
ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት በዚህ አንቀጽ 2/ Notwithstanding the provisions of Article 37(3) of
ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት የዓመት ዕረፍት ፈቃዱ
this Proclamation, a civil servant whose annual
ለሚተላለፍበትና ፈቃዱ በገንዘብ ተለውጦ
leave is postponed for two years in accordance
እንዲሰጠው ለሚጠይቅ ሠራተኛ በጀት በቅድሚያ
with sub-article (1) of this Article, may claim
በማስያዝ ከተላለፈው የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ውስጥ
payment, and the government institution shall
የመጀመሪያውን የአንድ ዓመት ዕረፍት ፈቃድ ብቻ
make the payment for the first year of the
በገንዘብ ተለውጦ እንዲሰጠው ማድረግ አለበት፡፡
accumulated annual leave from a budget allocated
፫/ የአንድ መንግሥት ሠራተኛ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በገንዘብ
for such purpose.
ሲለወጥ የሠራተኛው የአንድ ቀን ደመወዝ የሚታሰበው
ያልተጣራ የወር ደመወዙን በ፴ ቀናት በማካፈል ነው፡፡ 3/ Where payment is made to a civil servant in lieu of
፵፩. ያልተወሰደ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ his accumulated leave, his daily salary shall be
፩/ የመንግሥት ሠራተኛው አገልግሎት በመቋረጡ calculated by dividing his growth monthly salary
ያልተወሰደ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የሥራ ቀናቶች by 30 days.
ብቻ ታስበው በገንዘብ ተለውጦ ይሰጠዋል፡፡ 41. Unused Annual Leave
1/ Where the appointment of a civil servant is
terminated, payment shall be made to the civil
servant for the number of working days of unused
annual leaves.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ በዚህ 2/ The provision of sub-article (1) of this Article may
አዋጅ አንቀጽ ፳፰ መሠረት ለተዛወረ ወይም not apply to the civil servant transferred under
በአንቀጽ ፴ መሠረት ለተደለደለ የመንግሥት Article 28 of this Proclamation or redeployed
ሠራተኛ ተፈፃሚ አይሆንም፤ ሆኖም ሠራተኛው under Article 30 of this Proclamation; provided,
በነበረበት የመንግሥት መሥሪያ ቤት በዚህ አዋጅ however, that the unused leave that had been
አንቀጽ ፵(፩) መሠረት የተላለፈለት የዓመት postponed as specified under Article 40(1) of this
ዕረፍትፈቃድ ወደ ተዛወረበት ወይም ወደ Proclamation shall be transferred to the
ተደለደለበት የመንግሥት መሥሪያ ቤት government institution to which he is transferred
ይተላለፍለታል፡፡ or redeployed.

፵፪. የወሊድ ፈቃድ 42. Maternity Leave


፩/ ነፍሰጡር የሆነች የመንግሥት ሠራተኛ፣ 1/ A pregnant civil servant shall be entitled to:
ሀ) ከእርግዝናዋ ጋር የተያያዘ ምርመራ ለማድረግ a) paid leave for medical examination in
ሐኪም በሚያዘው መሠረት ደመወዝ accordance with a doctor's recommendation;
የሚከፈልበት ፈቃድ ይሰጣታል፤

ለ) ከመውለዷ በፊት ዕረፍት እንድታደርግ ሐኪም b) paid leave before delivery if recommended by
ካዘዘ ደመወዝ የሚከፈልበት ዕረፍት ይሰጣታል፡፡ a doctor.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከተው
ፈቃድ እንደ ህመም ፈቃድ አይቆጠርም፡፡ 2/ The leave referred to in sub-article (1) of this
Article shall not be considered as sick leave.
፫/ ነፍሰጡር የሆነች የመንግሥት ሠራተኛ መውለጃዋ
ሲደርስ እወልዳለሁ ብላ ከገመተችበት ቀን በፊት ፴ 3/ A pregnant civil servant shall be entitled to a
ተከታታይ ቀናት የቅድመ ወሊድ ፈቃድ፣ period of 30 consecutive days of prenatal leave
እንዲሁም ስትወልድ ከወለደችበት ቀን ጀምሮ ፺ preceding the presumed date of her confinement
ተከታታይ ቀናት፣ በአጠቃላይ ፻፳ ተከታታይ ቀናት and a period of 90 consecutive days after her
ደመወዝ የሚከፈልበት የወሊድ ፈቃድ ይሰጣታል፡፡ confinement, in total 120 days of maternity leave

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሠረት with pay.

ሠራተኛዋ የተሰጣት የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ከማለቁ


በፊት ከወለደች ያልተጠቀመችበትን ቀሪ የቅድመ 4/ If the pregnant civil servant deliver before the
ወሊድ ፈቃድ ከወለደች በኋላ እንድትጠቀምበት completion of the prenatal leave which is granted
ይደረጋል፡፡ under sub-article (3) of this Article, the unused
prenatal leave shall be granted after her
confinement.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፭/ ሠራተኛዋ የወሰደችው የቅድመ ወሊድ ፈቃድ 5/ If the pregnant civil servant does not deliver on the
ሲያልቅ ያልወለደች እንደሆነ እስከምትወልድበት presumed date, the days subsequently taken before
ቀን ድረስ ባሉት የሥራ ቀናት የምትቆይበት ዕረፍት her confinement shall be replaced by the annual
በበጀት ዓመቱ ካላት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ወይም leave she is entitled to within the budget year or
በበጀት ዓመቱ የዓመት ፈቃድ የሌላት እንደሆነ that of the following budget year if no annual
ከሚቀጥለው የበጀት ዓመት የዕረፍት ፈቃዷ ይተካል፡፡ leave is left.

፮/ ሠራተኛዋ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫)


የተወሰነውን የወሊድ ፈቃድ ከጨረሰች በኋላ 6/ The civil servant shall be entitled to sick leave in
ብትታመምና ተጨማሪ ፈቃድ የሚያስፈልጋት መሆኑ accordance with Article 43(1) of this
በሀኪም ከተረጋገጠ በዚህ አዋጅ አንቀጽ Proclamation, if she becomes sick after
፵፫(፩) በተደነገገው መሠረት የሕመም ፈቃድ completion of her maternity leave under sub-
መውሰድ ትችላለች፡፡ article (3) of this Article.

፯/ ማንኛዋም ስድስት ወር የሞላት ነፍሰጡር የሆነች


የመንግስት ሠራተኛ የቅድመ ወሊድ ፈቃድ 7/ Any civil servant who encounters a miscarriage of
ከመውሰዷ በፊት ጽንሱ የተቋረጠባት ከሆነ ይህንኑ not less than six month’s pregnancy prior to her
የሚያረጋግጥ የህክምና ማስረጃ ስታቀርብ የ፷ ቀን prenatal leave shall be entitled to 60 days post
የድህረ ወሊድ ፈቃድ ይሰጣታል፡፡
confinement maternity leave if the miscarriage is

፰/ የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ከወሰደች በኋላ የጽንስ መቋረጥ confirmed by medical certificate.

ካጋጠማት የወሰደችው የቅድመ ወሊድ ፈቃዷ


8/ If a civil servant on prenatal leave encounters a
ተቋርጦ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫)
miscarriage of pregnancy, her prenatal leave shall
የተመለከተው የ፺ ቀን የድህረ ወሊድ ፈቃድ
terminate and she shall be entitled to the 90 days
ይሰጣታል፡፡
post confinement maternity leave referred to in
፱/ ከሦስት እስከ ስድስት ወር ባለው የእርግዝና ጊዜ ውስጥ sub-article (3) of this Article.
የፅንስ መቋረጥ ያጋጠማት የመንግሥት ሠራተኛ 9/ Any civil servant who encounters a miscarriage of
ደመወዝ የሚከፈልበት ፴ ተከታታይ ቀን ፈቃድ three to six month’s pregnancy shall be granted 30
ይሰጣታል፡፡
consecutive days leave with pay if the miscarriage

፲/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ የትዳር is confirmed by medical certificate.

ጓደኛው ስትወልድ ደመወዝ የሚከፈልበት ፲ የሥራ 10/ Any civil servant shall be entitled a paternity leave
ቀን ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
with pay for 10 working days at the time of his
wife's delivery.
www.chilot.

ገፅ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፵፫. የሕመም ፈቃድ 43. Sick Leave


፩/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በሕመም ምክንያት 1/ Any civil servant shall be entitled to sick leave
ሥራ መሥራት ያልቻለ እንደሆነ ደመወዝ with pay where he is unable to work due to
የሚከፈልበት የሕመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡ sickness.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት የሙከራ 2/ The duration of sick leave to be granted to a civil
ጊዜውን ላጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ የሚሰጥ servant, who has completed his probation period,
የሕመም ፈቃድ በተከታታይ ወይም በተለያየ ጊዜ in accordance with sub-article (1) of this Article
ቢወስድም ሕመሙ ከደረሰበት የመጀመሪያ ቀን አንስቶ shall not exceed eight months in a year or twelve
ባለው አስራ ሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ከስምንት ወር months in four years, whether counted
ወይም በአራት ዓመት ውስጥ ከአሥራ ሁለት ወር consecutively or separately starting from the first
አይበልጥም፡፡ day of his sickness.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) መሠረት የሚሰጥ 3/ Sick leave to be granted in accordance with sub-
የሕመም ፈቃድ ለመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት article (2) of this Article shall be with full pay for
ከሙሉ ደመወዝ ጋር እና ለሚቀጥሉት ሁለት ወራት the first six months and with half pay for the last
ከግማሽ ደመወዝ ጋር ይሆናል፡፡ two months.
፬/ የሙከራ ጊዜውን ያላጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ 4/ A civil servant on probation shall be entitled to
ከታመመ የህክምና ማስረጃ የሚቀርብበት የአንድ ወር one month sick leave with pay if confirmed by a
የሕመም ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡ medical certificate.
፭/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ሲታመም፣ 5/ Where any civil servant is absent from work due
to sickness:
ሀ) ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት ካላጋጠመው በስተቀር
a) he shall, as soon as possible, notify the
በተቻለ ፍጥነት መታመሙን ለመሥሪያ ቤቱ
government institution unless prevented by
ማሳወቅ አለበት፣
force majeure;
ለ) በተከታታይ ከሦስት ቀናት ወይም በአንድ የበጀት
b) he shall produce a medical certificate in case
ዓመት ውስጥ ከስድስት ቀናት በላይ በሕመሙ
of absence for three consecutive days or for
ምክንያት ከሥራ የቀረ እንደሆነ ለመታመሙ
more than six days within a budget year.
የሕክምና ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
፮/ የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግስት ሠራተኛ
በዓመት ፈቃድ ላይ እያለ መታመሙን የሚያረጋግጥ 6/ Where a civil servant who has completed his
የህክምና ማስረጃ ካቀረበ የዓመት ፈቃዱ ተቋርጦ probation and who is on annual leave gets sick and
የሕመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
presents a medical certificate, his annual leave
shall be interrupted and replaced by sick leave.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፯/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፮) መሠረት 7/ The annual leave interrupted pursuant to sub-
የተቋረጠው የዓመት ፈቃድ የሕመም article (6) of this Article shall be resumed upon
ፈቃዱ እንደተጠናቀቀ እንዲቀጥል completion of the sick leave.
ይደረጋል፡፡ 44. Medical Certificate
፵፬. የህክምና ማስረጃ 1/ “medical certificate” means a certificate issued by
a local private or public medical institution
፩/ “የሕክምና ማስረጃ” ማለት በሀገር ውስጥ አግባብ ባለው
licensed by the appropriate authority or where it is
ባለሥልጣን ፈቃድ ከተሰጠው የግልም ሆነ የመንግሥት
acquired from abroad it is verified by an
የሕክምና ተቋም የሚሰጥ ወይም ከሀገር ውጭ የተገኘና
authorized body.
ስለትክክለኛነቱ አግባብ ባለው ባለሥልጣን የተረጋገጠ
የምስክር ወረቀት ነው፡፡
2/ The certificate shall describe the health condition
፪/ የምስክር ወረቀቱ ስለመንግሥት ሠራተኛ የጤና ሁኔታና and the sick leave to be granted to a civil servant.
ስለሚሰጠው የሕመም ፈቃድ መግለጽ አለበት፡፡
፵፭. ለግል ጉዳይ የሚሰጥ ፈቃድ 45. Leave for Personal Matters
ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ለሐዘን፣ ለጋብቻ፣ Any civil servant shall be entitled to leave for personal
ለፈተና በአንድ የበጀት ዓመት ውስጥ ሰባት የሥራ ቀናት matters such as mourning, wedding and examination
ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡ for seven days within a budget year.
፵፮. ከደመወዝ ጋር የሚሰጥ ልዩ ፈቃድ 46. Special Leave With Pay
ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ፣ Any civil servant shall be entitled to special leave with
pay:
፩/ ከፍርድ ቤት ወይም ከሌሎች ሥልጣን ከተሰጣቸው አካላት 1/ where he is summoned by a court or any other
መጥሪያ ሲደርሰው የተጠራበት ጉዳይ ለሚጠይቀው ጊዜ፣ competent authority, for the time utilized for the
፪/ ከሕዝባዊ ምርጫ ጋር በተያያዘ ጉዳይ ሲሆን ምርጫው same purpose;
ለሚወስድበት ጊዜ፣ 2/ for cases involving popular election, for the
ከደመወዝ ጋር ልዩ ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡ duration of the election.
፵፯. ያለደመወዝ የሚሰጥ ልዩ ፈቃድ
፩/ የመንግሥት ሠራተኛ በበቂ ምክንያት ደመወዝ 47. Special Leave without Pay
የማይከፈልበት ልዩ ፈቃድ እንዲሰጠው ሲጠይቅና 1/ Where a civil servant applies, on justifiable
የመሥሪያ ቤቱን ጥቅም የማይጎዳ ሲሆን የመሥሪያ ground, for a special leave without pay, the head
ቤቱ የበላይ ኃላፊ ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ of the government institution may authorize the
ሊፈቅድለት ይችላል፡፡ granting of such leave a period not exceeding one
year if it does not adversely affect the interest of
the institution.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፪/ የመንግሥት ሠራተኛ በሕዝብ ምርጫ ለመወዳደር 2/ Where a civil servant runs for election, he shall be
ተወዳዳሪ ሆኖ ሲቀርብ የምርጫ ቅስቀሳ በሚካሄድበት entitled to leave without pay during the election
ወቅት እና ምርጫው በሚከናወንበት ጊዜ ያለ campaign and for the duration of the voting.
ደመወዝ ፈቃድ እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ቢኖርም የመንግሥት 3/ Notwithstanding sub-article (1) of this Article,
ሠራተኛው ያለደመወዝ ልዩ ፈቃድ እንዲሰጠው where a civil servant applies for special leave
የጠየቀው የመንግሥት መሥሪያ ቤትን በሚመለከት without pay due to his assignment on a project run
የፕሮጀክት ሥራ ላይ በመመደቡ ወይም በትዳር ጓደኛው by a government institution or due to the
ለዲፕሎማቲክ ሚሲዮን ሥራ በውጭ ሀገር መመደብ assignment of his spouse to a diplomatic mission
ምክንያት ከሆነ ልዩ ፈቃዱ የፕሮጀክት ወይም abroad, he may be granted with such leave for the
የዲፕሎማቲክ ሚሲዮን ሥራው እስከሚጠናቀቅ ላለው duration of the project or the completion of the
ጊዜ ሊሰጠው ይችላል፡፡
diplomatic mission.

ክፍል አምስት SECTION FIVE


ተጨማሪ የድጋፍ እርምጃ የሚስፈልጋቸው CONDITIONS OF WORK APPLICABLE TO
የኅብረተሰብ ክፍሎች የሥራ ሁኔታ MEMBERS OF THE SOCIETY DESERVING
AFFIRMATIVE ACTION
፵፰. ለሴት ሠራተኞች የሚጠበቁ የሥራ ሁኔታዎች 48. Conditions of Work Applicable to Female Civil
Servants

፩/ ማንኛውም የመንግስት መሥሪያ ቤት ሴት የመንግሥት 1/ Any government institution shall take affirmative
ሠራተኞችን ለማብቃትና በውሳኔ ሰጪ የሥራ ቦታዎች actions that enable female civil servants to
ላይ እንዲመደቡ ለማድረግ የሚያስችሉ የተጨማሪ improve their competence and to assume decision
ድጋፍ እርምጃዎችን መውሰድ አለበት፡፡ making positions.
፪/ ሴቶች በቅጥር፣ በደረጃ እድገት፣ በዝውውር፣ በድልድል፣
በትምህርትና ሥልጠና አፈጻጸም የተጨማሪ ድጋፍ 2/ Women shall be entitled to affirmative actions in
እርምጃ ተጠቃሚ መሆን አለባቸው፡፡ recruitment, promotion, transfer, redeployment,
education and training.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፫/ ነፍሰ ጡር የሆነችን የመንግሥት ሠራተኛ በቅጥር 3/ It is prohibited to assign a pregnant civil servant to
ወይም በደረጃ ዕድገት ከተመደበችበት የሥራ መደብ a position other than the position she assumed
ወደ ሌላ የሥራ መደብ መደቦ ማሰራት የተከለከለ ነው፤ through recruitment or promotion; provided,
ሆኖም ለራሷ ጤንነት ወይም ለፅንሱ አደገኛ መሆኑ however, that where so recommended by a
በሕክምና ማስረጃ ሲረጋገጥ ተስማሚ ወደ ሆነ የሥራ medical certificate due to the risk to her health or
መደብ ወይም የሥራ ቦታ ተመድባ እንድትሰራ to the fetus, she shall be transferred to another
መደረግ አለበት፡፡ position or place of work.
፬/ ማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት ሴት የመንግስት 4/ Any government institution shall not discharge a
ሠራተኛ ነፍሰጡር በሆነችበት ጊዜና ከወለደችበት female civil servant by way of retrenchment
ቀን ጀምሮ በአራት ወር ጊዜ ውስጥ በዚህ አዋጅ አንቀጽ pursuant to Article 87 of this Proclamation during
፹፯ መሠረት በሚያደርገው የሠራተኛ ቅነሳ ከሥራ her pregnancy or within four months after
ሊያሰናብታት አይችልም፡፡ delivery.
፭/ ማንኛዋም ሴት የመንግሥት ሠራተኛ አንድ ዓመት 5/ Any female civil servant shall, when confirmed by
ያልሞላውን ሕጻን ልጇን ለማሳከም በህክምና ማስረጃ medical certificate, be entitle to leave with pay for
ለተረጋገጠ ጊዜ ደመወዝ የሚከፈልበት ፈቃድ the time spent in the follow up of medical
ይሰጣታል፡፡ treatment of her child who has not attained the age
of one year.
፮/ ማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት ሴት የመንግስት 6/ Any government institution shall establish a
ሠራተኞች ህጻናት ልጆቻቸውን የሚያጠቡበትና nursery where female civil servants could breast-
ህጻናቱን የሚንከባከቡበት የህጻናት ማቆያ ማቋቋም feed and take care of their babies; the details of its
አለበት፤ ዝርዝር አፈጻጸሙ የሚመለከተው የመንግስት implementation shall be determined by directives
መስሪያ ቤት በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናል፡፡ to be issued by the appropriate government
institution.
፵፱. ለአካል ጉዳተኞች የሚጠበቁ የሥራ ሁኔታዎች

49. Conditions of Work Applicable to Persons with


፩/ አካል ጉዳተኞች በቅጥር፣ በደረጃ ዕድገት፣ በዝውውር፣
Disabilities
በድልድል፣ በትምህርትና ሥልጠና አፈጻጸም የተጨማሪ
1/ Persons with disabilities shall be entitled to
ድጋፍ እርምጃ ተጠቃሚ መሆን አለባቸው፡፡
affirmative actions in recruitment, promotion,
transfer, redeployment, education and training.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፪/ ማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት የሥራ 2/ Any government institution shall ensure that its
አካባቢው ለአካል ጉዳተኛ ሠራተኞቹ ምቹ መሆኑን working environment is conducive to civil
ማረጋገጥ፣ ለሥራ የሚያስፈልጉ መሣሪያዎችንና servants with disabilities, provide them with the
ቁሳቁሶችን ማሟላትና ስለአጠቃቀማቸው አስፈላጊውን necessary tools and materials and train them how
ሥልጠና እንዲያገኙ ማድረግ አለበት፡፡ to use such tools and materials.
፫/ ማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት ረዳት 3/ Any government institution shall have the
ለሚያስፈልገው የአካል ጉዳተኛ የሆነ የመንግስት responsibility to assign a person who shall provide
ሠራተኛ ተገቢውን ድጋፍ ሊሰጥ የሚችል ረዳት proper assistant for those civil servants with
እንዲመደብለት የማድረግ ኃላፊነት አለበት፡፡ disability that requires assistance.
፬/ በሌሎች ሕጎች ለአካል ጉዳተኞች የተሰጡ መብቶች 4/ Privileges prescribed by other laws to persons with
ለዚህ አዋጅ አፈጻጻም ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡ disabilities shall be applicable for the
implementation of this Proclamation.
፶. አነስተኛ ብሔራዊ ተዋጽኦ ስላላቸው ብሔር፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች 50. Conditions of Work Applicable to Minority Nations
የሚጠበቁ የሥራ ሁኔታዎች Nationalities and Peoples.

፩/ በመንግስት መስሪያ ቤት ውስጥ የሚፈጸም የሠራተኛ 1/ The placement of personnel in a government


ስምሪት የብሔር ብሔረሰቦችንና ህዝቦች ሚዛናዊ institution shall take into account fair
ተዋጽኦ ግንዛቤ ውስጥ ያስገባ መሆን አለበት፡፡ representation of nations, nationalities and
peoples.
፪/ በመንግስት መስሪያ ቤቱ ውስጥ አነስተኛ ብሔራዊ ተዋፅኦ
ያላቸው ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በቅጥር፣
2/ Nations, nationalities and peoples having lesser
በደረጃ ዕድገት፣ በዝውውር፣ በድልድል፣ በትምህርትና
representations within a government institution
ሥልጠና አፈጻጸም የተጨማሪ ድጋፍ እርምጃ ተጠቃሚ
shall be given the advantage of affirmative action
መሆን አለባቸው፡፡
in recruitment, promotion, transfer, redeployment,
፶፩. መመሪያ ስለማውጣት education and training.
በዚህ ክፍል ለተመለከቱት የተጨማሪ የድጋፍ እርምጃዎች 51. Issuance of Directives
አፈጻጸም ሚኒስቴሩ ዝርዝር መመሪያ ያወጣል፡፡ The Ministry shall issue detailed directives for the
implementation of affirmative actions provided for
under this Section.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

ክፍል ስድስት SECTION SIX


የሥራ አካባቢ ደህንነትና ጤንነት OCCUPATIONAL SAFETY AND HEALTH
፶፪. ዓላማና ተፈጻሚነት
52. Objectives and Applicability
፩/ የሥራ አካባቢ ደህንነትና ጤንነት ዓላማ፣ 1/ The objectives of occupational safety and health
shall be:
ሀ) የመንግሥት ሠራተኞችን ደህንነትና ጤንነት a) to maintain the safety and health of civil
በመጠበቅ የሥራ ብቃትን ማጐልበት፣ servants and enhance their productivity;
ለ) የሥራ ቦታን ለመንግሥት ሠራተኞች ደህንነትና b) to arrange, improve and keep suitable work
ጤንነት በሚስማማ መልኩ ማዘጋጀት፣ ማሻሻልና place for the safety and health of civil
መጠበቅ፣ እና servants; and
ሐ) የመንግሥት መሥሪያ ቤት በጐ በሆነ ማህበራዊ c) to guarantee high level performance of a
ሕይወት ላይ ተመሥርቶ አመርቂ የሥራ government institution based on social
ውጤት እንዲያስመዘግብ ማብቃት ይሆናል፡፡ wellbeing.
፪/ የዚህ ክፍል ድንጋጌዎች ለጊዜያዊ ሠራተኞችም 2/ The provisions of this Section shall also be
ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡
applicable to temporary workers.
፶፫. በሥራ ላይ ስለሚደርስ ጉዳት
53. Employment Injury
፩/ “በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት” ማለት በሥራ ላይ
1/ "Employment injury" means employment accident
የሚደርስ አደጋ ወይም በሥራ ምክንያት የሚመጣ
or occupational disease.
በሽታ ነው፡፡
፪/ “በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋ” ማለት የመንግስት 2/ "Employment accident" means any organic injury
ሠራተኛው መደበኛ ሥራውን በማከናወን ላይ እንዳለ or functional disorder suddenly sustained by a
ወይም ከሥራው ጋር በተያያዘ ምክንያት በአካሉ ወይም civil servant during or in connection with the
በአካሉ የተፈጥሮ ተግባር ላይ በድንገት የሚደርስ ጉዳት performance of his work, and shall include the
ሲሆን የሚከተሉትን ይጨምራል፤ following:
ሀ) የመንግሥት ሠራተኛው ከመደበኛ a) injury sustained by a civil servant outside of
ሥራው፣የሥራ ቦታው ወይም የሥራ ሰዓቱ ውጭ his regular work, working place or working
ሥልጣኑ በሚፈቅድለት ሰው የተሰጠውን ትዕዛዝ hours, while carrying out orders given by a
በመፈጸም ላይ እያለ የደረሰን ጉዳት፤ competent authority;
ለ) ሥልጣኑ በሚፈቅድለት ሰው የተሰጠው ትዕዛዝ
b) injury sustained by a civil servant during or
ባይኖርም የመንግሥት ሠራተኛው በመሥሪያ ቤቱ
outside of working hours while attempting to
ውስጥ የደረሰን ድንገተኛ አደጋ ወይም ጥፋት
save his work place from destruction of
ለመከላከል በሥራ ሰዓት ወይም ከሥራ ሰዓት ውጭ
imminent danger irrespective of an order
በሚፈጽመው ተግባር ምክንያት የደረሰን ጉዳት፤
given by a competent authority;
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

ሐ) የመንግሥት ሠራተኛው ወደ ሥራ ቦታው ወይም c) injury sustained by a civil servant while


ከሥራ ቦታው መንግስት ለሠራተኞች traveling to or from his place of work by a
አገልግሎት እንዲሰጥ በመደበው የመጓጓዣ vehicle provided by the government institution
አገልግሎት ወይም መሥሪያ ቤቱ ለዚህ ተግባር for the common use of its staff or by a vehicle
በተከራየውና በግልጽ በመደበው የመጓጓዣ አገልግሎት hired and expressly destined by the institution
በመጓዝ ላይ በነበረበት ጊዜ የደረሰን ጉዳት፤ for such purpose;
መ) የመንግሥት ሠራተኛው ከሥራው ጋር በተያያዘ
ተግባሩ ምክንያት ከሥራው በፊት ወይም በኋላ d) any injury sustained by a civil servant while
ወይም ሥራው ለጊዜው ተቋርጦ በነበረበት ጊዜ present, in connection with his duties, in the
በሥራው ቦታ ወይም በመሥሪያ ቤቱ ግቢ ውስጥ work place or premises of the institution
በመገኘት የደረሰበትን ማንኛውንም ጉዳት፤ before the commencement or after completion
of his work or during any interruption of
ሠ) የመንግሥት ሠራተኛው ሥራውን በማከናወን ላይ work;
ባለበት ጊዜ በመንግሥት መሥሪያ ቤቱ ወይም e) any injury sustained by a civil servant as a
በሦስተኛ ወገን ድርጊት ምክንያት የደረሰበትን result of an action of the government
ጉዳት፡፡ institution or a third party during the
፫/ “በሥራ ምክንያት የሚመጣ በሽታ” ማለት የመንግሥት performance of his work.
ሠራተኛው ከሚሠራው የሥራ ዓይነት ወይም ሥራውን 3/ "Occupational disease" means any pathological
ከሚያከናውንበት አካባቢ የተነሳ በሽታን ለሚያስከትሉ condition of a civil servant which arises as a
ሁኔታዎች ተጋልጦ በመቆየቱ ምክንያት የደረሰ የጤና consequence of the kind of work he performs or
መታወክ ሲሆን፣ ሥራውን በሚያከናውንበት ቦታ because of his exposure to the agent that causes
የሚዛመቱና የሚይዙ ነዋሪ ወይም ተላላፊ በሽታዎችን the disease for a certain period prior to the date in
አይጨምርም፡፡ which the disease became evident; provided,
however, that it does not include endemic or
epidemic diseases which are prevalent and
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) የተመለከተው contracted in the area where the work is done.
ቢኖርም በመደበኛ ሥራው ምክንያት ተላላፊ ወይም 4/ Notwithstanding sub-article (3) of this Article, if a
ነዋሪ በሽታዎችን በማጥፋት ላይ የተሰማራ የመንግስት civil servant engaged in combating epidemic or
ሠራተኛ በዚሁ በሽታ ከተያዘ በሥራ ምክንያት የመጣ endemic disease contracted with such disease, it
በሽታ እንደያዘው ይቆጠራል፡፡ shall be considered as occupational disease.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፭/ በሥራ ላይ በሚደርስ ጉዳት ምክንያት የሚከሰት 5/ The extent of disability caused by an employment
የአካል ጉዳት መጠን አግባብ ባለው የመንግሥት injury shall be determined pursuant to the relevant
ሠራተኞች ጡረታ ሕግ ድንጋጌዎች መሠረት provisions of the public servants pension law.
ይወሰናል፡፡
፮/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከተው 6/ Notwithstanding the provisions of sub-article (1)
ቢኖርም ሠራተኛው ሆነ ብሎ በተለይም በመሥሪያ ቤቱ of this Article, any injury sustained by the
አስቀድሞ በግልጽ የተሰጡትን የደህንነት መጠበቂያ deliberate act of the civil servant, particularly, by
መመሪያዎች በመጣስ ወይም በመጠጥ ወይም በአደንዛዥ his non-observance of express safety rules or by
ዕፅ ሰክሮ በሥራ ላይ በመገኘቱ የደረሰበት ጉዳት በሥራ reporting to work in a state of intoxication caused
ምክንያት እንደደረሰ ጉዳት አይቆጠርም፡፡ by drinks or drugs shall not be deemed an
፶፬. የአደጋ መከላከያ እርምጃዎች employment injury.
፩/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት፣ 54. Safety Measures
1/ Any government institution shall have the
ሀ) የሥራ ቦታው በሠራተኞች ደህንነትና ጤንነት responsibility to:
ላይ አደጋ የማያስከትል መሆኑን ማረጋገጥ፣ a) ensure that the work place does not cause
hazard to the health and safety of civil
ለ) የአደጋ መከላከያ መሣሪያዎችንና ቁሳቁሶችን servants;
ለሠራተኞች የማቅረብና ስለአጠቃቀማቸው b) provide civil servants with protective devices
መመሪያ የመስጠት፣ and materials and give them instructions on
ኃላፊነት አለበት፡፡ their utilization.
፪/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ፣
ሀ) ደህንነትና ጤንነትን ለመጠበቅ የወጡ መመሪያዎችን 2/ Any civil servant shall have the obligation to:
የማክበር፣ a) observe directives issued in relation to safety
ለ) የተሰጡትን የአደጋ መከላከያ መሣሪያዎችንና and health;
ቁሳቁሳችን በአግባቡ የመጠቀም፣ እና b) properly use safety devices and materials; and
ሐ)አደጋ ሊያስከትሉ የሚችሉ ሁኔታዎች
መኖራቸውን ሲገምት ለሚመለከተው የመሥሪያ ቤቱ c) promptly inform the concerned officer of any
ኃላፊ ወዲያውኑ የማሳወቅ፣ situation which he may have reason to believe
ግዴታ አለበት፡፡ could present a hazard.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፫/ ሚኒስቴሩ የሥራ አካባቢ ደህንነትና ጤንነት 3/ The Ministry shall undertake studies on methods
የመጠበቂያና የመከላከያ ዘዴዎችን ያጠናል፤ of maintaining occupational safety and health; and
የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ሥራ ላይ facilitate the provision of training for their
እንዲያውሉት ሥልጠና ስለሚሰጥበት ሁኔታ implementation in government institutions.
ያመቻቻል፡፡
፬/ ሚኒስቴሩ በመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ውስጥ የሥራ 4/ The Ministry shall supervise the implementation
አካባቢ ደህንነትና ጤንነት ተግባራዊ መሆኑን of occupational safety and health measures in
ይቆጣጠራል፤ የአደጋ መከላከያ እርምጃዎችን government institutions and shall issue directives
በተመለከተ በመመሪያ ይወሰናል፡፡ regarding safety precaution measures.

፶፭. የአካል ጉዳት 55. Disability


፩/ “የአካል ጉዳት” ማለት የመሥራት ችሎታ መቀነስን 1/ "Disability" means an employment injury resulting
ወይም ማጣትን በሚያስከትል ሁኔታ በሥራ ላይ in a decrease or loss of capacity to work.
የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡
፪/ በሥራ ላይ የደረሰ የአካል ጉዳት ጊዜያዊ የአካል 2/ The effect of disability may be temporary
ጉዳት፣ ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት፣ ዘላቂ ሙሉ disability, permanent partial disability, permanent
የአካል ጉዳት ወይም ሞትን የሚያስከትል ውጤት total disability or death.
ይኖረዋል፡፡
፶፮. ጊዜያዊ የአካል ጉዳት 56. Temporary Disability
“ጊዜያዊ የአካል ጉዳት” ማለት ለተወሰነ ጊዜ በሙሉ "Temporary disability" means a partial or total loss of
ወይም በከፊል የመሥራት ችሎታን ማጣት ነው፡፡ capacity to work for a limited period of time.

፶፯. ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት 57. Permanent Partial Disability


“ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት” ማለት የመሥራት ችሎታ "Permanent partial disability" means incurable
የሚቀንስ የማይድን በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡ employment injury reducing the capacity to work.
፶፰. ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት 58. Permanent Total Disability
“ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት” ማለት ጉዳት የደረሰበትን "Permanent total disability" means incurable
የመንግሥት ሠራተኛ ማናቸውንም ደመወዝ የሚያስገኝ
employment injury, which prevents the injured civil
ሥራ ለመሥራት የሚከለክለው የማይድን በሥራ ላይ
servant from engaging in any kind of remunerated
የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡
work.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፶፱. ከሥራ በመጣ ጉዳት ምክንያት የሚሰጥ ህክምና እና ፈቃድ 59. Medical Benefits and Injury Leave
፩/ በሥራው ምክንያት ጉዳት ለደረሰበት የመንግሥት
1/ The government institution shall cover the
ሠራተኛ በሀገር ውስጥ ለሚሰጡ ለሚከተሉት የሕክምና
expenses for the following locally provided
አገልግሎቶች የሚያስፈልገው ወጪ በመሥሪያ ቤቱ
ይሸፈናል፤
medical treatments to a civil servant who has

ሀ) የጠቅላላና የልዩ ሕክምና እንዲሁም የቀዶ sustained employment injury:

ሕክምና ወጪዎች፤ a) general and special medical treatment and

ለ) የሆስፒታልና የመድኃኒት ወጪዎች፤ surgical care;

ሐ) የማንኛውም አስፈላጊ ሰው ሰራሽ ምትክ ወይም b) hospital and pharmaceutical care;

ተጨማሪ አካሎችና የአጥንት ጥገና ወጪዎች፡፡ c) any necessary prosthetic or orthopedic


፪/ ጉዳት ለደረሰበት የመንግሥት ሠራተኛ በዚህ appliance.
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት የሚሰጠው 2/ The medical treatment to which an injured civil
የህክምና አገልግሎት በግል የህክምና ተቋም servant is entitled pursuant to sub-article (1) of this
እንዲሰጠው የሚደረገው አገልግሎቱ በመንግሥት Article shall be provided by private medical
የሕክምና ተቋማት ሊሰጠው የማይችል ሲሆን ብቻ institutions where the treatment in question could
ነው፡፡ not be provided by public medical institutions.
፫/ በሥራ ምክንያት ጉዳት የደረሰበት ማንኛውም
የመንግሥት ሠራተኛ ከጉዳቱ መጠን ታይቶ በህክምና 3/ Any civil servant who has sustained an
ማስረጃ በሚገልፃው መሠረት ድኖ ወደ ሥራው employment injury shall, based on medical
እስከሚመለስ ወይም በጉዳቱ ምክንያት ለዘለቄታ certficat be entitled to injury leave with pay until
መሥራት የማይችል መሆኑ በሕክምና ማስረጃ he recovers and resumes work or until it is
እስከሚረጋገጥ ድረስ የሕመም ፈቃድ ከሙሉ ደመወዝ medically certified that he is permanently
ጋር ይሰጠዋል፡፡ የመንግሥት ሠራተኛው ለዘለቄታው disabled. Where it is medically certified that the
መሥራት ያለመቻሉ በሕክምና ማስረጃ ከተረጋገጠ civil servant is permanently disabled, he shall be
በዚህ አዋጅ አንቀጽ entitled to the benefits provided for under Article
፷ የተደነገጉት ጥቅሞች ይጠበቁለታል፡፡
60 of this Proclamation.
፬/ ሠራተኛው ሕክምናውን በአግባቡ ባለመከታተሉ ወይም
በሐኪም የተሰጠውን ትዕዛዝ ባለማክበሩ ሕክምናውን 4/ Where the civil servant intentionally delays his
ያጓተተ እንደሆነ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና recovery by not following the medical treatment
(፪) መሠረት የሚሰጠው ሕክምና እና ፈቃድ properly or by his non-observance of doctor's
ይቋረጥበታል፡፡ instructions, his entitlement of medical benefits
and leave under sub-articles (1) and (2) of this
Article shall cease.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፭/ ሚኒስቴሩ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 5/ The Ministry shall issue implementation directives
ስለተመለከተው የህክምና ወጪ አከፋፈል የአፈጻጸም regarding the payment of medical expenses
መመሪያ ያወጣል፡፡ referred to in sub-article (1) of this Article.
፷. የጉዳት ጡረታ አበል እና የጉዳት ዳረጎት 60. Disability Pension and Gratuity
፩/ ከሥራ በመጣ የአካል ጉዳት ምክንያት ዘላቂ ሙሉ 1/ Any civil servant who has sustained permanent
ወይም ከፊል የመሥራት ችሎታውን ያጣ total or permanent partial disability due to
ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በመንግሥት employment injury shall be entitled to the rights
ሠራተኞች የጡረታ ህግ የተሰጡት መብቶችና and benefits provided for by the public servants
ጥቅሞች ይጠበቁለታል፡፡ pension law.
፪/ ከባድ የአካል ወይም ከባድ የመልክ መበላሸትን ያስከተለ 2/ Injuries which, although not resulting in incapacity
ጉዳት የመሥራት ችሎታ ማጣትን ባያስከትልም to work, cause serious mutilation or disfigurement
ለጉዳት ካሣ አከፋፈልና ለሌሎች ጥቅማጥቅሞች of the injured civil servant, shall be considered
አሰጣጥ ሲባል እንደ ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት permanent partial disability for the purpose of
ይቆጠራል፡፡ payment of compensation and other benefits.
፫/ በመንግሥት ሠራተኞች የጡረታ ህግ የተደነገገው የአካል 3/ The assessment of the extent of employment injure
ጉዳት መጠን አወሳሰን ለዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ as provided for by the public servants pension law
(፪) አፈጻጸም ተግባራዊ ይሆናል፡፡ shall also apply for the implementation of sub-
article (2) of this Article.
፬/ የመንግሥት ሠራተኛ በደረሰበት ጉዳት ምክንያት 4/ Where an employment injury has resulted in the
የሞተ እንደሆነ፣ በመንግሥት ሠራተኞች የጡረታ death of a civil servant, his survivors shall receive
ህግ መሠረት የጡረታ አበል ለተተኪዎቹ ይከፈላል፡፡ gratuity provided for by the public servants
፷፩. ከግብር ነፃ ስለመሆን pension law.
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፷ መሠረት የሚደረግ ክፍያ ከግብር 61. Tax Exemption
ነፃ ይሆናል፤ እንዲሁም በዕዳ ምክንያት ሊያዝ ወይም Any payment to be made pursuant to Article 60 of this
ማቻቻያ ሊደረግ ወይም ባለመብቱ ሊያስተላልፈው
Proclamation shall be exempt from tax and may not be
አይችልም፡፡
attached or set off, or assigned by the beneficiary.
፷፪. ከሦስተኛ ወገን ስለሚጠየቅ የካሣ ክፍያ
፩/ በሠራተኛው ላይ የደረሰው ጉዳት በሦስተኛ ወገን 62. Claims of Compensation from Third Party
ጥፋት ምክንያት የደረሰ እንደሆነ የመንግሥት መሥሪያ 1/ Where the injury sustained by the civil servant is
ቤቱ በጉዳቱ ምክንያት ለሠራተኛው ባወጣው ወጪ caused by the fault of a third party, the
መጠን ጉዳቱን ካደረሰው ወገን ካሣ የመጠየቅ መብት government institution shall be entitled to claim
ይኖረዋል፡፡ compensation from the third party an amount
equal to the expenses which it has incurred due to
the injury.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፪/ ሠራተኛው ጉዳቱን ካደረሰበት ወገን ካሣ የተቀበለ 2/ In the event that the civil servant receives
እንደሆነ መሥሪያ ቤቱ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶፱(፩) compensation from the third party who caused
እና (፫) መሠረት ያወጣውን ወጪ ከሠራተኛው injury, the government institution may deduct
ደመወዝ ላይ ይቀንሳል፤ ሠራተኛው የተቀበለው የካሣ from the salary of the civil servant the expenses
መጠን መሥሪያ ቤቱ ካወጣው ወጪ ያነሰ ከሆነ ልዩነቱን incurred pursuant to Article 59(1) and (3)of this
መሥሪያ ቤቱ ከሦስተኛው ወገን መጠየቅ ይችላል፡፡ Proclamation. Where the amount of compensation
received by the civil servant is less than the cost
incurred by the government institution, the
institution can claim the difference from the third
ክፍል ሰባት party.
የመንግሥት ሠራተኞች የመረጃ አያያዝ SECTIONSEVEN
MANAGING INFORMATION PROFILES OF CIVIL
፷፫. የግል ማኅደር SERVANTS
፩/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት እና ሚኒስቴሩ 63. Personnel Records
ስለእያንዳንዱ የመንግሥት ሠራተኛ ወይም ጊዜያዊ 1/ Any government institution and the Ministry shall
ሠራተኛ አግባብነት ያላቸውን መረጃዎች በዘመናዊ keep relevant personnel data organized in a
ሁኔታ አደራጅተው ይይዛሉ፡፡ modern way regarding each civil servant or
፪/ ሚኒስቴሩ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት temporary employee.
የሚላኩለት የሰው ሀብት መረጃዎች ይህን አዋጅና 2/ The Ministry shall register the human resource
አዋጁን ለማስፈጸም የወጡ መመሪያዎችን የተከተሉ information sent to it pursuant to sub-article (1) of
መሆናቸውን በማረጋጋጥ ይመዘግባል፡፡ this Article upon ascertaining their compliance
with the provisions of this Proclamation and
directives issued for the implementation of this
፫/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በግል ማህደሩ ውስጥ Proclamation.
የሚገኙትን ማስረጃዎች የመመልከት ወይም ቅጂውን 3/ Any civil servant shall have right to access to all
የመውሰድ መብት አለው፡፡ information contained in his personnel records or
፬/ ከሚመለከታቸው የአስተዳደር ሠራተኞች በስተቀር፣ to have a copy thereof.
ያለሠራተኛው ስምምነት፣ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ወይም 4/ Any person other than the concerned
በህግ በተደነገገው መሠረት ካልሆነ በስተቀር ማንኛውም administrative staff shall not have access to
ሰው የመንግሥት ሠራተኛውን የግል ማህደር ማየት personnel records of a civil servant without his
አይችልም፡፡
consent unless authorized by a court order or by
the provision of the law.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፭/ የመንግሥት ሠራተኛው እንዲያውቀው ያልተደረገ 5/ It is prohibited to deposit any document in the


ወይም ያልተገለጸለትን የጽሁፍ ማስረጃ በግል ማህደሩ personnel records of a civil servant which is not
ውስጥ ማስቀመጥ ክልክል ነው፡፡ made known or informed to him.

፷፬. የመንግሥት ሠራተኞችን መረጃ የማደራጀት ኃላፊነት 64. The Responsibility of Organizing Profile of Civil
Servants
፩/ ሚኒስቴሩ፣
1/ The Ministry shall have the duty to:
ሀ) በአገር አቀፍ ደረጃ የሰው ሀብት ሥራ አመራር መረጃ a) implement uniform human resource
ሥርዓት በወጥነት እንዲተገበር የማድረግ፣ management information system at a national
level;

ለ) ሀገራዊ የመንግሥት ሠራተኞችን መረጃ ቋት b) organize civil servants data base at national

የማደራጀት፣ level;

ሐ) የመንግሥት ሠራተኞችን የሚመለከቱ c) collect, compile and disseminate statistical


ስታቲስቲካዊ መረጃዎችን የመሰብሰብ፣ data relating to civil servants.
የማጠናቀር እና የማሰራጨት
ኃላፊነት አለበት፡፡

፪/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት በሚኒስቴሩ 2/ Any government institution shall have duty to
ለሚደራጀው የሰው ሀብት መረጃ ቋት መረጃዎችን send information on timely basis to the Ministry's
ወቅቱን ጠብቆ የመላክ ግዴታ አለበት፡፡ human resource database.

፫/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት የእያንዳንዱን 3/ Any government institution shall send to the
ሠራተኛ መረጃ ለሚኒስቴሩ መላክ አለበት፡፡ Ministry personnel data of every employee.
SECTION EIGHT
ክፍል ስምንት መብቶችና
RIGHTS AND OBLIGATIONS
ግዴታዎች
፷፭. የመንግስት መሥሪያ ቤቶች ኃላፊነት 65. Responsibilities of Government Institutions

በዚህ አዋጅ በሌሎች ድንጋጌዎች የተመለከቱት Without prejudice to other provisions of this

ኃላፊነቶች እንደተጠበቁ ሆነው፣ ማንኛውም የመንግሥት Proclamation, any government institution shall have
መሥሪያ ቤት የሚከተሉት ኃላፊነቶች ይኖሩታል፤ responsibilities to:
፩/ የመንግስት ሠራተኞች በመንግስት ፖሊሲዎች፣ 1/ make civil servants fully aware of government
ስትራቴጂዎችና ህጎች ላይ በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው policies, strategies and laws;
የማድረግ፤
www.chilot.

ገ ፲ሺ፲፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፪/ የመሥሪያ ቤቱ የሥራ አካባቢ ከማንኛውም ዓይነት 2/ ensure that its working environment is free from
ኃይማኖታዊ ተግባራት ነጻ መሆኑን የማረጋገጥ፤ any form of religious practices or activities;

፫/ ለእያንዳንዱ የመንግሥት ሠራተኛ የሥራ ዝርዝር 3/ provide job description to each civil servant and
መግለጫ የመስጠትና በሥራ ዕቅድ ላይ ተመሥርቶ evaluate his performance based on work plans;
የሠራተኛውን የሥራ አፈጻጸም ውጤት የመለካት፤
፬/ ለመንግሥት ሠራተኞች ለሥራ የሚያስፈልጓቸውን 4/ proved necessary work appliances to civil servants
መሣያዎች የማቅረብና አጠቃቀማቸውን የማሳወቅ፤ and orient them about their usages;
፭/ የሥራ አካባቢውን ለመንግሥት ሠራተኞች ጤንነትና 5/ create conducive working environment to the health
ደህንነት አመቺ የማድረግ፡፡ and safety of civil servants.

፷፮. የመንግሥት ሠራተኞች ግዴታዎች 66. Obligations of Civil Servants


ማንኛውም የመንግስት ሠራተኛ የሚከተሉት ግዴታዎች Any civil servant shall have the following obligations:
ይኖሩበታል፤
፩/ ለሕዝብና ለህገ መንግሥቱ ታማኝ መሆንና የህግ 1/ be loyal to the public and the Constitution and
የበላይነትን የማክበር፤ respect the law;
፪/ መንግሥት የሚያወጣቸውን ህጎችና ፖሊሲዎችን 2/ effectively execute the laws and policies issued by
በብቃት የመፈጸም፤ the Government;
፫/ በማናቸውም ሁኔታ ሕዝብንና አገርን ያለአድልዎ
3/ serve the public and the country without having any
የማገልገል፤
form of bias;
፬/ መላ ዕውቀቱንና ችሎታውን ለሕዝብ አገልግሎት
4/ devote his whole energy and ability to the service
የማዋል፤
of the public;
፭/ በሥራ ዝርዝሩ የተመለከቱትንና በቅርብ ኃላፊው
5/ discharge the functions specified in his job
የሚሰጠውን ህጋዊ ትዕዛዝ የመፈጸም፤
description and the lawful orders of his immediate
supervisor;
፮/ በማናቸውም ሁኔታ በሥራ ቦታ ላይ የግል እምንነቱን 6/ be reserved from exercising any activity or practice
ወይም ኃይማኖቱን የሚያንጸባርቅ ተግባር አለመፈጸም፤ reflecting his own faith or religion at the place of
፯/ ሚስጢር ተብለው የተለዩና በሥራው አጋጣሚ work;
ያወቃቸውን የመሥሪያ ቤቱን ምስጢሮች የመጠበቅ፤ 7/ not disclose confidential matters of the government
፰/ በተገልጋዮች መካከል በፆታ፣ በቋንቋ፣ በዘር፣
institution classified as such;
በሃይማኖት፣ በፖለቲካ አመለካከት፣ በአካል ጉዳት
8/ avoid discriminatory treatment of clients on the
ወይም በሌሎች ልዩነት በሚፈጥሩ ሁኔታዎች መድሎ
basis of gender, language, ethnicity, religion,
ያለመፈጸም፤
political stand, physical disability or other forms of
differentiations;
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፱/ ለመስሪያ ቤቱ የሚሰጠውን አገልግሎት የሚያጓድል 9/ not engage in any other activity that compromise
ወይም በማናቸውም አኳኋን ከተመደበበት ሥራ ጋር his service to the government institution or
የሚቃረን ወይም ከመንግስት ሠራተኝነቱ ጋር otherwise conflict with his duties or is incompatible
የማይጣጣም ማናቸውንም ሌላ ሥራ ያለመስራት፤ with his status as a civil servant;
፲/ ሥራውን ለፖለቲካ ጥቅሙ ያለማዋልና በዚህም 10/ not use his position to advance his political interest
ምክንያት አድሎ ያለመፈጸም፤ and thereby exercise discriminatory practice;
፲፩/ በመንግስት ሠራተኝነቱ ለሰጠው ወይም እንዲሰጥ 11/ not solicit or accept any gift or a present having a
ለሚጠበቀው አገልግሎት ማንኛውንም ዓይነት ስጦታ value in consideration of the service he renders or
ወይም ዋጋ ያላቸው ነገሮች ያለመጠየቅ ወይም expected to render as a civil servant;
ያለመቀበል፤
፲፪/ ለሥራ ማከናወኛ የተሰጡትን መሣሪያዎችና 12/ properly use and handle equipment and implements
መገልገያዎች በአግባቡ የመጠቀምና የመጠበቅ፤ supplied to him for the purpose of doing his job;
፲፫/ ከኤች አይ ቪ/ኤድስ በስተቀር ከሥራው ጋራ 13/ submit for medical examination, other than
በተያያዘ በበቂ ምክንያት የህክምና ምርመራ examination for HIV/AIDS, when required by the
እንዲያደርግ በመንግስት መሥሪያ ቤቱ ሲጠየቅ government institution on sufficient grounds related
ለምርመራ የመቅረብ፤ to his service;
፲፬/ ስለሥራ አካባቢ ደህንነትና ጤንነት ጥበቃ የወጡ 14/ observe occupational safety and health rules.
መመሪያዎችን የማክበር፡፡
፷፯. በዕዳ የመጠየቅ ኃላፊነት 67. Extent of Liability
ማንኛውም የመንግስት ሠራተኛ ለሥራው ማከናወኛ Any civil servant shall be liable for the damage or loss
በተሰጡት መሣሪያዎችና መገልገያዎች ላይ በሚደርስ of equipment and implements supplied to him for the
ጉዳት ወይም ጥፋት በዕዳ ተጠያቂ የሚሆነው ጉዳቱ purpose of doing his job, where such damage or loss is
ወይም ጥፋቱ በሠራተኛው ቸልተኝነት ወይም ሆነ ተብሎ caused by his negligence or intentional act.
በተፈፀመ ድርጊት ምክንያት የደረሰ እንደሆነ ነው፡፡
www.chilot.

ገ ፲ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

ክፍል ዘጠኝ SECTION NINE


የዲስፕሊን እርምጃዎች እና የቅሬታ አፈታት DISCIPLINARY MEASURES AND GRIEVANCE
ንኡስ ክፍል አንድ HANDLING
የዲስፕሊን እርምጃዎች SUB-SECTION ONE
DISCIPLINARY MEASURES
፷፰. የዲስፕሊን ቅጣት ዓላማ 68. Objective of Disciplinary Penalty
የዲስፕሊን ቅጣት ዓላማ የመንግሥት ሠራተኛው The objective of a disciplinary penalty shall be to
በፈጸመው የዲስፕሊን ጉድለት ተፀፅቶ በአመለካከቱና cause delinquent civil servant to regret and learn from
በሥነ-ምግባሩ እንዲታረምና ብቁ ሠራተኛ እንዲሆን his mistakes and to rehabilitate him so as to become
ለማስቻል ወይም የማይታረም ሆኖ ሲገኝ ለማሰናበት ነው፡፡ ethically sound civil servant or to discharge him when

፷፱. የዲስፕሊን ቅጣት ዓይነቶችና አመዳደብ he becomes recalcitrant. Repent.

፩/ የዲስፕሊን ጉድለት የፈጸመ የመንግሥት ሠራተኛ 69. Types and Classification of Disciplinary Penalties
እንደጥፋቱ ክብደት ከሚከተሉት ቅጣቶች አንዱ 1/ Depending on the gravity of the offence, any one of
ሊወሰንበት ይችላል፤ the following penalties may be imposed on a civil
ሀ) የቃል ማስጠንቀቂያ፤ servant for breach of discipline:
ለ) የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ፤ a) oral warning;
ሐ) እስከ አሥራ አምስት ቀን ደመወዝ የሚደርስ b) written warning;
መቀጮ፤ c) fine up to 15 day’s salary;
መ) እስከ ሦስት ወር ደመወዝ የሚደርስ መቀጮ፤ ሠ)
እስከ ሁለት ዓመት ለሚደርስ ጊዜ በሥራ ደረጃ d) fine up to three month's salary;
እና ደመወዝ ዝቅ ማድረግ፤ e) down grading for the period of up to two years;
ረ) ከሥራ ማሰናበት፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሀ) እስከ (ሐ) f) dismissal.


የተዘረዘሩት ቅጣቶች ቀላል የዲሲፕሊን ቅጣቶች 2/ The penalties specified under sub-article 1(a) to (c)
ተብለው ይመደባሉ፡፡ of this Article shall be classified as simple
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(መ) እስከ (ረ) disciplinary penalties.
የተዘረዘሩት ቅጣቶች ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣቶች 3/ The penalties specified under sub-article 1(d) - (f)
ተብለው ይመደባሉ፡፡ of this Article shall be classified as rigorous
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሠ) መሠረት ከሥራ penalties.
ደረጃና ደመወዝ ዝቅ በማድረግ የተቀጣ የመንግሥት 4/ A civil servant who has been demoted inaccordance
ሠራተኛ የቅጣት ጊዜውን ሲያጠናቅቅ፣ with paragraph (e) of sub-article (1) of this Article
shall be reinstated, upon the lapse of his period of
punishment:
www.chilot.

ገ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10
፲ሺ

ሀ) ከመቀጣቱ በፊት ይዞት ከነበረው የሥራ መደብ a) when a similar vacant post is available, without
ጋር ተመሳሳይ ክፍት የሥራ መደብ ካለ ያለምንም any promotion procedures;
ተጨማሪ የደረጃ ዕድገት ሥነ- ሥርዓት፣
ለ) ከመቀጣቱ በፊት ይዞት ከነበረው የሥራ መደብ ጋር
ተመሳሳይ የሆነ ክፍት የሥራ መደብ ካልተገኘ b) in the absence of a vacant post, he shall be
ከፍት የሥራ መደቡ በተገኘ ጊዜ ያለምንም reinstated to a similar post without any
ተጨማሪ የደረጃ ዕድገት ሥነ- ሥርዓት፣ promotion procedures when it becomes
በሥራ መደቡ ላይ እንዲመደብ ይደረጋል፡፡ available at a later time.
፭/ አንድ የመንግሥት ሠራተኛ በዲስፕሊን ከተቀጣ በኋላ
ቅጣቱ በሪከርድነት ሊቆይና ሊጠቀስበት የሚችለው፣
ሀ) ቀላል የዲስፕሊን ቅጣት ከሆነ ቅጣቱ 5/ After a disciplinary measure has been taken on a
ከተወሰነበት ቀን ጀምሮ ለሁለት ዓመት፣ civil servant, such measure shall be refer to and
ለ) ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት ከሆነ ቅጣቱ remain as a record:
ከተወሰነበት ቀን ጀምሮ ለአምስት ዓመት፣ a) for two years, where the penalty is simple;
ይሆናል፡፡
፸. ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች የሚከተሉት b) for five years, where the penalty is rigorous.
ጥፋቶች ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት
የሚያስከትሉ ጥፋቶች ናቸው፤
፩/ ሕጋዊ ትእዛዝን ባለማክበር፣ በቸልተኝነት፣ 70. Offences Entailing Rigorous Disciplinary Penalties
በመለገም፣ ወይም ሆነ ብሎ የአሠራር ሥነ-ሥርዓት Rigorous disciplinary penalties may be imposed for
ወይም የመንግስትን ፖሊሲ ባለመከተል በሥራ ላይ በደል the following offences:
ማድረስ፤ 1/ neglect of duty by being disobedient to lawful
፪/ ጉዳዮችን ሆን ብሎ ማዘግየት ወይም ባለጉዳዮችን orders, negligent or tardy or by intentional
ማጉላላት፤ nonobservance of working procedures and
፫/ ሥራ እንዳይሠራ ሆን ብሎ ማወክ ወይም ከሚያውኩት government policies;
ጋር መተባበር፤ 2/ deliberate procrastination of cases or mistreatment
፬/ በቀላል የዲስፕሊን ቅጣት እርምጃዎች ባለመታረም of clients;
ያለበቂ ምክንያት በተደጋጋሚ ከሥራ መቅረት ወይም 3/ to deliberately obstruct work or to collaborate with
የሥራ ሰዓት አለማክበር፤ others in committing such offence;
4/ unjustifiable repeated absenteeism or non
observance of office hours, fall short of getting
lesson in spite of being penalized by simple
disciplinary penalties; fail
www.chilot.

ገ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10
፲ሺ

፭/ በሥራ ቦታ በጠብ አጫሪነት መደባደብ፤ 5/ to initiate and commit physical violence at the work
place;
፮/ በልማዳዊ ስካር ወይም በአደንዛዥ ዕፅ ሱስ 6/ neglect of duty by being alcoholic or drug addict;
በመመረዝ ሥራን መበደል፤
፯/ ጉቦ መቀበል ወይም እንዲሰጠው መጠየቅ፤ 7/ to accept or solicit bribes;
፰/ በሥራ ቦታ ለሕዝብ ሞራል ተቃራኒ የሆነ ድርጊት 8/ to commit an immoral act at work place;
መፈጸም፤
፱/ የሌብነት ወይም የእምነት ማጉደል ድርጊት 9/ to commit an act of theft or breach of trust;
መፈጸም፤
፲/ የማታለል ወይም የማጭበርበር ድርጊት መፈጸም፤ 10/ to commit an act of misrepresentation or fraudulent
act;
፲፩/ በመሥሪያ ቤቱ ንብረት ላይ ሆን ብሎ ወይም 11/ to inflict damages to the property of the
በቸልተኝነት ጉዳት ማድረስ፤ government institution due to an intentional act or
negligence;
፲፪/ በሥልጣን አለአግባብ መጠቀም፤ 12/ abuse of power;
፲፫/ በሥራ ቦታ ላይ ፆታዊ ትንኮሳ ወይም ጥቃት 13/ to commit sexual harassment or abuse at the work
መፈፀም፤ place;
፲፬/ በዚህ አንቀጽ ከተዘረዘሩት ጋር ተመሳሳይ ክብደት 14/ to commit any breach of discipline offence of equal
ያለው ሌላ የዲሲፕሊን ጉድለት መፈጸም፡፡ gravity with the offences specified under this
Article.
፸፩. የዲስፕሊን እርምጃ አወሳሰድ 71. Taking Disciplinary Measures
፩/ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት መደበኛ 1/ Any government institution shall establish a
የዲስፕሊን ምርመራ የሚያካሂድና የውሳኔ ሀሳብ disciplinary committee which shall conduct formal
ለመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ የሚያቀርብ የዲስፕሊን disciplinary investigation and thereby submit
ኮሚቴ ማቋቋም አለበት፡፡ recommendations to the head of the government
institution.
፪/ የዲስፕሊን ቅጣት የማንኛውንም ፍርድ ቤት ውሳኔ 2/ Disciplinary measures may be taken irrespective of
ሳይጠብቅ ወይም ሳይከተል ሊወሰን ይችላል፡፡ any court proceeding or decision.
፸፪. ሠራተኛን ከሥራ አግዶ ስለማቆየት 72. Suspension from Duty
፩/ ማንኛውንም የመንግሥት ሠራተኛ ከሥራ አግዶ 1/ Any civil servant may be suspended from duty if it
ማቆየት የሚቻለው፣ is presumed that:
ሀ) ከተጠረጠረበት ጉዳይ ጋር አግባብነት ያላቸውን a) he may obstruct the investigation by
ማስረጃዎች በማበላሸት፣ በመደበቅ ወይም በማጥፋት concealing, damaging or destroying evidence
ምርመራውን ያሰናክላል፣
related to the alleged offence;
www.chilot.

ገ ፲ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

ለ) በመንግሥት ንብረት ላይ ተጨማሪ ጉዳት b) he may commit additional offence on the


ያደርሳል፣ property of the government institution;
ሐ) ከተከሰሰበት ጥፋት ክብደት አንጻር የሌሎችን c) the alleged offence is so grave as to demoralize
ሠራተኞች ሞራል የሚነካ ወይም የተገልጋዩ other civil servants or negatively affect the
ሕዝብ በመሥሪያ ቤቱ ላይ ሊኖረው የሚገባውን public trust towards civil servants; or
እምነት ያዛባል፣ወይም
መ) ተፈጸመ የሚባለው ጥፋት ከሥራ ያስወጣል፣ d) the disciplinary offence may lead to dismissal.
ተብሎ ሲገመት ነው፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት አንድ 2/ A civil servant may be suspended from duty and
ሠራተኛ ከሥራና ከደመወዝ ታግዶ ሊቆይ የሚችለው payment of salary in accordance with sub-article (1)
ከሁለት ወር ለማይበልጥ ጊዜ ይሆናል፡፡ of this Article only for a maximum period of two
months.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) መሠረት ከሥራና 3/ The decision given in accordance with sub-article
ከደመወዝ ታግዶ እንዲቆይ የሚደረግ የመንግሥት (2) of this Article shall be communicated to the
ሠራተኛ ከመደበኛ ሥራው ታግዶ የሚቆይበት ጊዜና civil servant in writing, stating the grounds and
ከሥራ የታገደበት ምክንያት በመሥሪያ ቤቱ የበላይ duration of his suspension and signed by the head
ኃላፊ ወይም በተወካዩ በጽሑፍ እንዲገለጽለትና of the government institution or his representative
ሚኒስቴሩም በግልባጭ እንዲያውቀው ይደረጋል፡፡ and copied to the Ministry.
፬/ የመንግሥት ሠራተኛው በተከሰሰበት የዲስፕሊን ጥፋት 4/ Unless a decision of dismissal is rendered against a
ምክንያት ከሥራ እንዲሰናበት ካልተወሰነበት በስተቀር suspended civil servant, the salary withheld during
በእግዱ ወቅት ሳይከፈለው የቀረው ደመወዝ ያለወለድ the suspension shall be paid to him without interest.
ይከፈለዋል፡፡
፭/ የመንግሥት ሠራተኛው ከሥራ በመታገዱ ምክንያት 5/ The suspension of a civil servant shall not deprive
ከዕግዱ ጋር ያልተያያዙ ሌሎች መብቶቹንና him of other rights and duties that are not affected
ግዴታዎቹን ተፈጻሚነት አያስቀርም፡፡ by the suspension.
፮/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ድንጋጌ ቢኖርም 6/ Notwithstanding the provisions of sub-article (2) of
ከሥራና ደመወዝ ታግዶ የቆየ ሠራተኛ ከሥራ this Article, if the suspension period of a civil
እንዲሰናበት ወይም በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፬) servant form duty and payment of salary expires
መሠረት ደመወዙ እንዲከፈለውና ወደ ሥራው before his dismissal or reinstatement with payment
እንዲመለስ ሳይደረግ የዕግዱ ጊዜ ካበቃ፣ of salary in accordance with sub-article (4) of this
Article, the head of the government institution may
extend the suspension for a period of up to one
month:
www.chilot.

ገ ፲ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 2017…….page

ሀ) የመዘግየቱ ምክንያት የዲስፕሊን ክሱን a) with payment of half salary if the delay is
የማጣራቱ ሂደት ውስብስብነት ከሆነ የመንግሥት caused by the complexity of investigation of
ሠራተኛው ግማሽ ደመወዙ እየተከፈለው፣ ወይም the disciplinary charge; or
ለ) ለመዘግየቱ ምክንያት የሆነው የመንግሥት ሠራተኛው b) without payment of salary if the cause of delay
ራሱ ከሆነ ያለደመወዝ ክፍያ፣ is attributable to the civil servant himself.
እግዱ እስከ አንድ ወር ድረስ እንዲራዘም የመሥሪያ ቤቱ
የበላይ ኃላፊ ሊወስን ይችላል፡፡
፯/ ከሥራና ደመወዝ ታግዶ የቆየ የመንግሥት ሠራተኛ 7/ If the initial or extended period of suspension of a
ከሥራ እንዲሰናበት ወይም በዚህ አንቀጽ በንዑስ civil servant form duty and payment of salary
አንቀጽ (፬) መሠረት ደመወዙ እንዲከፈለውና ወደ expires either before the dismissal of the civil
ሥራው እንዲመለስ ሳይደረግ መደበኛውም ሆነ servant or his reinstatement with payment of his
የተራዘመው የዕግድ ጊዜ ከተጠናቀቀ የሥራና የደመወዝ salary in accordance with sub-article (4) of this
እግዱ ተነስቶ የዲስፕሊን ክሱ መታየት ይቀጥላል፤ Article, the suspension from duty and payment of
ሆኖም ለመዘግየቱ ምክንያት የሆኑ የኮሚቴ አባላትና salary shall be lifted and the investigation of the
የሥራ ኃላፊዎች በዲስፕሊን ጥፋት ተጠያቂ disciplinary charge shall continue; provided,
ይሆናሉ፡፡ however, that committee members and officers
responsible for the delay shall be liable for
disciplinary offence.
፸፫. የይርጋ ጊዜ
73. Period of Limitation
፩/ ቀላል የዲስፕሊን ቅጣት የሚያስከትል ጥፋት የፈፀመ
1/ Disciplinary measure shall not be taken against a
የመንግሥት ሠራተኛ የፈጸመው ጥፋት ከታወቀበት
civil servant who has committed an offence
ቀን ጀምሮ እስከ ስድስት ወር እርምጃ ካልተወሰደበት
entailing simple disciplinary penalty unless such
በዲስፕሊን ተጠያቂ አይሆንም፤ ሆኖም በተቀመጠው
measure is taken within six months, from the time
የጊዜ ገደብ ውስጥ እርምጃ ያልወሰደው የሥራ ኃላፊ
the commission of the offence is known; provided,
ተጠያቂ ይሆናል፡፡
however, that the official who has failed to take the
disciplinary measures within the time limit shall be
held accountable.
፪/ በወንጀል ጭምር የሚያስጠይቅ ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት 2/ No disciplinary charge shall be brought against a
የሚያስከትል ጥፋት የፈጸመ የመንግሥት ሠራተኛ civil servant who has committed an offense
የወንጀሉን ክስ ለማቅረብ በወንጀል ሕጉ በተቀመጠው entailing rigorous disciplinary penalty in addition to
የይርጋ ጊዜ ውስጥ በዲስፕሊን ካልተከሰሰ በጥፋቱ criminal liability, unless the disciplinary charge is
ተጠያቂ አይሆንም፡፡ brought within the time limit provided for in the
criminal code for such criminal offense.
www.chilot.

ገ ፲ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፫/ በወንጀል የማያስጠይቅ ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት 3/ No disciplinary charge shall be brought against a
የሚያስከትል ጥፋት የፈጸመ የመንግሥት ሠራተኛ civil servant who has committed an offense
የደንብ መተላለፍን ክስን ለማቅረብ በወንጀል ህጉ entailing rigorous disciplinary penalty, but not
በተደነገገው የይርጋ ጊዜ ውስጥ በዲስፕሊን ካልተከሰሰ entail criminal liability, unless the disciplinary
በጥፋቱ ተጠያቂ አይሆንም፡፡ charge is brought within the time limit provided for
in the criminal code for petty offenses.
፬/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፪) እና (፫) የተደነገጉት 4/ Notwithstanding the provisions of sub-articles (2)
የዲስፕሊን ክስ ማቅረቢያ የይርጋ ጊዜያት ቢኖሩም and (3) of this Article, the official who has failed to
የዲስፕሊን ክስ ለማቅረብ ኃላፊነት ያለበት take the measures, within a period of six month
የሚመለከተው የሥራ ኃላፊ ጥፋት መፈጸሙን from the date he became aware of the offence, shall
ካወቀበት ቀን ጀምሮ በስድስት ወር ውስጥ ክሱን be liable for disciplinary offence.
ካላቀረበ በዲስፕሊን ጥፋት ተጠያቂ ይሆናል፡፡
፭/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ከገንዘብ ጋር 5/ Any c1aim by a civil servant for payment of money
የተያያዙ መብቶቹን ለሚመለከተው አካል በስድስት shall be barred by limitation unless submitted to the
ወር ውስጥ ካላቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡ concerned body within six months from the date it
becomes due.
ንዑስ ክፍል ሁለት የቅሬታ SUB-SECTION TWO
አቀራረብና አፈታት GRIEVANCE HANDLING PROCEDURE
፸፬. ቅሬታ 74. Grievance
ለዚህ ንዑስ ክፍል አፈጻጸም “ቅሬታ” ማለት የመንግስት For the purpose of application of this Sub-Section,
ሠራተኛ ከቅርብ ኃላፊው ወይም ከሚመለከተው የሥራ “grievance” means a complaint of a civil servant that
ኃላፊ ጋር በሚደረገው ውይይት ሊፈታ ያልቻለና በመደበኛ could not be resolved through discussion conducted
የማጣራት ሂደት ምላሽ ሊያገኝ የሚገባው አቤቱታ ነው፡፡ with the civil servant’s immediate supervisor or with
the concerned officer and should be addressed through
፸፭. የቅሬታ አቀራረብና አፈታት ዓላማ a formal review procedure.
የመንግሥት ሠራተኞች ቅሬታ አቀራረብና 75. Objectives of Grievance Handling Procedure
አፈታት የሚከተሉት ዓላማዎች Civil servants’ grievance handling procedure of shall
ይኖሩታል፤ have the following objectives:
፩/ ለቅሬታዎች አፋጣኝ መፍትሔ የመስጠት፤ 1/ to provide expeditious remedy for grievances;
፪/ ለቅሬታዎች መንስዔ ሊሆኑ የሚችሉ ስህተቶችንና 2/ to rectify mistakes and weaknesses that are causes
ድክመቶችን የማረም፤ እና for grievances;
www.chilot.

ገ ፲ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፫/ ሁሉንም የመንግሥት ሠራተኞች በእኩልነት 3/ to provide equitable and fair treatment to all civil
ለማስተናገድ የሚያስችል እና ፍትሐዊ የሆነ አሠራር servants and thereby promote smooth work
በማስፈን የሰመረ የሥራ ግንኙነት የማዳበር፡፡ relationship.
፸፮. የቅሬታ አጣሪ ኮሚቴ ማቋቋም 76. Establishment of Grievance Handling Committee
ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት የመንግሥት Any government institution shall establish a grievance
ሠራተኞች የሚያቀርቡትን ቅሬታ እየተቀበለ በማጣራት handling committee that conducts grievance inquiry,
የውሳኔ ሃሳብ ለመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ የሚያቀርብ and submits recommendation to the head of the
የቅሬታ አጣሪ ኮሚቴ ማቋቋም አለበት፡፡ government institution.
፸፯. የቅሬታ አጣሪ ኮሚቴው ተግባር 77. Duties of Grievance Handling Committee
የቅሬታ አጣሪ ኮሚቴ ከሚከተሉት ጋር በተያያዘ የመንግሥት A grievance handling committee shall have the duty to
ሠራተኛው የሚያቀርባቸውን ቅሬታዎች እያጣራ የውሣኔ
investigate complaints lodged by civil servants and
ሀሣብ የማቅረብ ኃላፊነት አለበት፤
submit recommendations relating to:
፩/ ከህጎችና መመሪያዎች አተረጓጎም ወይም አፈጻጸም፤
1/ interpretation and implementation of laws and
directives;
፪/ ከመብቶችና ጥቅሞች አጠባበቅ፤ 2/ protection of rights and benefits;
፫/ ከሥራ አካባቢ ጤንነትና ደህንነት ሁኔታዎች፤ 3/ occupational safety and health;
፬/ ከሥራ ምደባና ደረጃ አሰጣጥ፤ 4/ placement and promotion;
፭/ ከሥራ አፈጻጸም ምዘና፤ 5/ performance appraisal;
፮/ በሥራ ኃላፊ ከሚፈጸሙ ተገቢ ያልሆኑ ተፅዕኖዎች፤ 6/ undue influence exerted by supervisors;
፯/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፷፱ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሀ) እና 7/ disciplinary measures taken pursuant to sub-article
(ለ) በተመለከቱት መሠረት ከሚወሰዱ የዲስፕሊን (1)(a) and (b) of Article 69 of this Proclamation;
እርምጃዎች፤
፰/ የሥራ ሁኔታዎችን ከሚመለከቱ ሌሎች ጉዳዮች፡፡ 8/ other issues related to conditions of work.

፸፰. አስተዳደራዊ ውሳኔ 78. Administrative Decision


፩/ “አስተዳደራዊ ውሳኔ” ማለት የመንግሥት መሥሪያ ቤት 1/ “administrative decision” means a decision given in
የበላይ ኃላፊ በዚህ ክፍል የተደነገጉትን ጉዳዮች writing by the head of a government institution in
በሚመለከት በቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ወይም በዲስፕሊን the case of matters referred to in this Section on the
ኮሚቴ ተጣርተው በቀረቡ ጉዳዮች ወይም በቀጥታ በህግ recommendation of disciplinary or grievance
በተሰጡት ሌሎች ጉዳዮች ላይ በጽሁፍ የሚሰጠው committee or on other matters directly falling under
ውሳኔ ነው፡፡ his authority in accordance with the law.
www.chilot.

ገ ፲ሺ፳፰ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፪/ የዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ ቢኖርም 2/ Notwithstanding sub-article (1) of this Article, to
የመንግስት መስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ሥነ- ሥርዓቱን guarantee the right to justice for civil servant a
ሳይጠብቅም ሆነ በቃል የሚሰጠው ውሳኔ decision given by the head of a government
የሠራተኛውን የፍትህ የማግኘት መብት ለማስጠበቅ institution either without following the formal
ሲባል ሠራተኛው በቃለ መሀላ ካረጋገጠ እንደ procedure or verbally shall be construed as an
አስተዳደር ውሳኔ ይቆጠራል፡፡ administrative decision when it is ascertain by
affidavit.

ክፍል አስር SECTION TEN


የመንግሥት ሠራተኞች አስተዳደር ፍርድ ቤት CIVIL SEREVANTS ADMINISTRATIVE
TRIBUNAL
፸፱. መቋቋም 79. Establishment
፩/ የመንግሥት ሠራተኞች በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፩ 1/ The Civil Servants Administrative Tribunal which
መሠረት የሚያቀርቡትን የስራ ክርክር አይቶ የሚወስን entertain civil service disputes and render decision
አስተዳደር ፍርድ ቤት (ከዚህ በኋላ “የአስተዳደር ፍርድ as per Article 81 of this proclamation (hereinafter
ቤት” እየተባለ የሚጠራ) በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል፡፡ the “Administrative Tribunal”) is hereby
፪/ የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ የሚቀርቡለትን ይግባኞች established.
መርምረው ውሳኔ የሚሰጡ ችሎቶች ይኖሩታል፡፡ 2/ The Administrative Tribunal shall have chambers
፫/ እያንዳንዱ ችሎት በሚኒስትሩ የሚሰየሙ አንድ which examine and decide on appeal cases.
ሰብሳቢና ሁለት አባላት ያሉት ዳኞች ይኖሩታል፡፡ 3/ Each chamber shall have a chairperson and two
፬/ የአስተዳደር ፍርድ ቤት ዳኞች ሥራቸውን members designated by the Minister.
ስለሚሠሩበት ሁኔታ፣ መጠበቅ ስለሚገቧቸው ሥነ- 4/ The Ministry shall issue directives relating to the
ምግባር፣ እና ሌሎች ሁኔታዎች በሚኒስቴሩ በሚወጣ manner of execution of function of judges of the
መመሪያ ይወሰናል፡፡
Administrative Tribunal, the code of ethics they
should observe, and other related matters.
፹. የአስተዳደር ፍርድ ቤት ሥልጣንና አሠራር

80. Powers and Procedures of the Administrative


፩/ የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ፣ Tribunal
1/ The Administrative Tribunal shall have judicial
ሀ) የሚቀርቡለትን ጉዳዮች በዳኝነት የማየትና powers to:
ትዕዛዝና ውሳኔ የመስጠት፣ a) hear cases brought to it and render orders and
decisions;
www.chilot.

ገ ፲ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

ለ) የመንግሥት ሠራተኛ ውሳኔ ተሰጥቷል ብሎ b) hear an appeal brought by a civil servant


በቃለ መሃላ አስደግፎ የሚያቀርበውን ይግባኝ against an alleged decision and supported by an
ተቀብሎ የማየት፣ affidavit.
የዳኝነት ስልጣን ይኖረዋል፡፡
፪/ አስተዳደር ፍርድ ቤቱ የሚሰጣቸው ትዕዛዞችና 2/ Orders and decisions of the Administrative
ውሳኔዎች እንደ ማናቸውም የፍትሐብሔር ፍርድ Tribunal shall be considered as orders and decisions
ቤት ትዕዛዞችና ውሳኔዎች ይቆጠራሉ፡፡ of any civil court.

፹፩. በአስተዳደር ፍርድ ቤት ስለሚታዩ ጉዳዮች 81. Jurisdiction of the Administrative Tribunal
የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ የሚከተሉትን ጉዳዮች አይቶ The Administrative Tribunal shall have the power to
የመወሰን ሥልጣን ይኖረዋል፤ hear and decide on:
፩/ ከሚከተሉት ጋር በተያያዘ በመንግሥት ሠራተኞች 1/ appeals lodged by civil servants relating to:
የሚቀርቡለትን ይግባኞች፤
ሀ) ከህግ ውጪ ከሥራ መታገድ ወይም አገልግሎት a) unlawful suspension or termination of service;
መቋረጥ፤
ለ) ከከባድ የዲስፕሊን ቅጣት ውሳኔ፤ b) rigorous disciplinary penalty;
ሐ) ከህግ ውጪ የደመወዝ ወይም ሌሎች ክፍያዎች c) unlawful attachment or deduction of salary or
መያዝ ወይም መቆረጥ፤ other payments;
መ) በሥራ ምክንያት ከደረሰ ጉዳት የመነጨ መብት d) infringement of rights arising from employment
መጓደል፤
injury;
ሠ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፸፯(፯) ከተመለከተው
e) except provided under Article 77(7) of this
በስተቀር በቅሬታ አጣሪ ኮሚቴ ታይተው ውሳኔ
Proclamation, cases decided upon investigation
ከተሰጠባቸው ጉዳዮች፤
by grievance handling committee;
ረ) የሥራ መልቀቂያና የአገልግሎት ማስረጃ f) request for termination letters and certificate of
ለማግኘት ከቀረበ ጥያቄ፤ service;
፪/ ጊዜያዊ ሠራተኞችና በማቋቋሚያ ሕጋቸው 2/ appeals lodged by temporary employees and
የመንግስት ሠራተኞች ሕግ መሠረታዊ ዓላማዎችን employees of government institutions authorized
በመከተል በራሳቸው የውስጥ መመሪያ ሠራተኞቻቸውን by their establishment legislations to administer
እንዲያስተዳድሩ የተፈቀደላቸው መሥሪያ ቤቶች ውስጥ their employees in accordance with directives
ተቀጥረው የሚሰሩ ሠራተኞች የሚያቀርቧቸውን issued following the basic principles of the civil
ይግባኞች፡፡ service laws.
፫/ የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ ይግባኝ የተባለበትን አስተዳደራዊ 3/ The Administrative Tribunal may, after hearing an
ውሳኔ ከመረመረ በኋላ ውሳኔውን ለማጽናት፣ ለመሻር appeal, confirm, reverse or vary an administrative
ወይም ለማሻሻል ይችላል፡፡
decision.
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፬/ የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ ውሳኔ በሰጠ በአምስት የሥራ 4/ The administrative tribunal shall give a copy of the
ቀናት ውስጥ የውሳኔውን ግልባጫ ለይግባኘ ባዩ ወይም decision within five days after rendering the
ለመስሪያ ቤቱ ተወካይ እንዲደርሰው ማድረግ አለበት፡፡ decision to the appellant or the representative of
፭/ የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ በፍሬ ነገር ክርክር የሚሰጠው government institution.
ውሳኔ የመጨረሻ ይሆናል፤ ሆኖም የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ 5/ The decision of the Administrative Tribunal on
ውሳኔ የህግ ስህተት አለበት ብሎ የሚከራከር ወገን question of facts shall be final; provided, however,
የፍርድ ቤቱ ውሳኔ በደረሰው በ፷ ቀን ውስጥ ይግባኙን that any party who claims that the decision of the
ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ማቅረብ ይችላል፡፡ Administrative Tribunal has error of law, may
appeal to the Federal Supreme Court within 60
፹፪. የውሳኔ አፈጻጸም days up on receiving the decision of the
፩/ ማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት የአስተዳደር ፍርድ Administrative Tribunal.
ቤቱ የሰጠውን ውሳኔ በደረሰው በአስር የሥራ ቀን 82. Execution of Decision
መፈጸም አለበት፡፡ 1/ Any government institution, upon receiving of the
፪/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፹፩(፫) እና (፬) መሠረት ፍርድ decision of administrative tribunal shall execute
ቤቱ የሰጠው ውሳኔ እስከ ፴ ቀን ድረስ the decision within ten working days.
አልተፈጸመልኝም በማለት የውሳኔው ተጠቃሚ
2/ Where the beneficiary of a decision pleaded that
ሲያመለክት የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን
the decision of the Administrative Tribunal given
እንዲያስፈጽምለት ለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ
in accordance with Article 81(3) and (4) of this
ቤት ይመራለታል፡፡
Proclamation is not executed within 30 days, the
Administrative Tribunal shall refer the case to the
፫/ የአስተዳደር ፍርድ ቤቱን ውሳኔ ያላስፈጸመው የመስሪያ Federal First Instance Court to enforce the
ቤቱ የበላይ ኃላፊ በመስሪያ ቤቱና በሠራተኛው ላይ execution of the decision.
ለሚደርሰው ጉዳት ተጠያቂ ይሆናል፡፡
3/ The head of the government institution who failed
to execute the decision of the Administrative
Tribunal shall be liable for the damage sustained
by the institution and the civil servant.
www.chilot.

ገ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10
፲ሺ

ክፍል አስራ አንድ የሥራ SECTION ELEVN


ውል ማቋረጥና ማራዘም TERMINATION AND EXTENSION OF SERVICE
፹፫. በራስ ፈቃድ የሥራ ውል ስለማቋረጥ 83. Resignation
፩/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በማንኛውም ጊዜ 1/ Any civil servant may, by giving a one month
የአንድ ወር ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ በመስጠት prior notice, resign at any time; provided,
ሥራውን በፈቃዱ ሊለቅ ይችላል፤ ሆኖም መስሪያ ቤቱ however, that the government institution may
ሠራተኛውን በቀላሉ ሊተካው የሚችል ከሆነ የአንድ release him prior to the end of the notice period if
ወሩን ጊዜ ሳይጠብቅ ስንብቱን ሊፈቅድለት ይችላል፡፡ it can easily replace him.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከተውን
የአንድ ወር የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ሳይሰጥ 2/ Any civil servant, who has terminated his service
አገልግሎቱን ያቋረጠ የመንግሥት ሠራተኛ without giving a one month prior notice referred to
ግዴታውን ባለመወጣቱ ለሚደርሰው ጉዳት in sub-article (1) of this Article, shall have civil
እንደተገቢነቱ በፍትሐ ብሔር እና በወንጀል ሕግ and criminal liability for any damages caused by
መሠረት ተጠያቂ ይሆናል፡፡ such failure.
፫/ የመንግሥት ሠራተኛው ለሥራው እጅግ አስፈላጊና
በቀላሉ ለመተካት የማይቻል ሆኖ ሲገኝ ወደ ፊት 3/ Where the service of the civil servant is
ከሚቀጠርበት መስሪያ ቤት ጋር በመስማማት indispensable and he could not be replaced easily,
የመልቀቂያውን ጥያቄ ሠራተኛው ካመለከተበት ቀን his release may, in agreement with his future
ጀምሮ ከሦስት ወር ለማይበልጥ ጊዜ ሊራዘም ይችላል፡፡ employer, be delayed for a period not exceeding
፹፬. በሕመም ምክንያት አገልግሎት ስለማቋረጥ three months counted from the date of application.
፩/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በዚህ አዋጅ
አንቀጽ ፵፫(፪) ወይም (፬) በተመለከተው ጊዜ ውስጥ 84. Termination Due to Illness
ወደ ሥራ ለመመለስ ካልቻለ በሕመም ምክንያት 1/ Where a civil servant is unable to resume work
አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡ within the time specified under Article 43(2) or (4)
፪/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶፱(፫) ድንጋጌ እንደተጠበቀ of this Proclamation, he shall be deemed unfit for
ሆኖ በሥራው ምክንያት ጉዳት የደረሰበት የመንግሥት service and his service shall be terminated.
ሠራተኛ ለዘለቄታው መሥራት አለመቻሉ በሕክምና 2/ Without prejudice to the provisions of Article
ማስረጃ ሲረጋገጥ አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡ 59(3) of this Proclamation, where a civil servant
who has sustained employment injury is medically
determined to be permanently disabled, his service
shall forthwith be terminated.
www.chilot.

ገ ፲ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፫/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፳፮ ንዑስ አንቀጽ (፫)(ለ) 3/ If a civil servant does not agree on a transfer that
መሠረት በሚፈጸመው ዝውውር ተስማምቶ could be effected in accordance with sub-article
ለመስራት ፈቃደኛ ያልሆነ የመንግሥት ሠራተኛ 3(b) of Article 26 of this Proclamation, his service
አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡ shall be terminated.

፹፭. በችሎታ ማነስ ምክንያት ከሥራ ማሰናበት 85. Termination on Grounds of Inefficiency
፩/ የሙከራው ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግስት ሠራተኛ 1/ The service of a civil servant who has completed
በሥራ አፈጻጸም ውጤቱ የችሎታ ማነስ ከታየበት his probation period may be terminated due to
ተገቢው የአቅም ማጎልበት ሥልጠናዎች ተሰጥተውት inefficiency where his performance evaluation
ካልተሻሻለ አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡ result indicate his inefficiency and has shown no
improvement after being given appropriate
capacity building training.
፪/ የመንግሥት ሠራተኛ ያለውን ዕውቀትና ችሎታ 2/ The service of a civil servant may be terminated
እየተጠቀመ በተመደበበት ሥራ ላይ የሥራ አፈጻጸም due to inefficiency where his performance
ውጤቱ በተከታታይ ለሶስት ጊዜ ከሚጠበቀው ውጤት evaluation result is below satisfactory for three
በታች ከሆነ በችሎታ ማነስ አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡ successive evaluation periods despite exerting all
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ድንጋጌ ቢኖርም his knowledge and ability to accomplish his work.
ለተከታታይ አምስት ዓመታት ከፍተኛ የሥራ 3/ Notwithstanding the provisions of sub-article (2)
አፈጻጸም ምዘና ውጤት ሲያገኝ የነበረ የመንግሥት of this Article, a civil servant whose performance
ሠራተኛ የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤቱ በተከታታይ evaluation result is above satisfactory for five
ለአራት ጊዜ ከሚጠበቀው ውጤት በታች ካልሆነ successive years may not be dismissed on grounds
በስተቀር ከሥራ አይሰናበትም፡፡ of inefficiency unless his performance evaluation
result becomes below satisfactory for the
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) እና (፫) መሠረት following four successive evaluation periods.
የመንግሥት ሠራተኛውን ከሥራ ማሰናበት የሚቻለው 4/ The termination of service of a civil servant under
እንደአስፈላጊነቱ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፩ ላይ sub-article (2) and (3) of this Article shall, as may
የተቀመጠውን የሥራ አፈጻጸም ምዘና ዓላማ በመከተል be necessary, be effected for the achievement of'
ይሆናል፡፡ the purposes of performance evaluation under
፹፮. ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ከሥራ ማሰናበት Article 31 of this Proclamation.
፩/ የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ
86. Termination due to Force Majeure Situations
ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት በሥራ ገበታው ላይ
1/ A civil servant who has completed his probation
ካልተገኘ ምክንያቱን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ለመሥሪያ
period if absent from work due to force majeure,
ቤቱ ማሳወቅ አለበት፡፡
shall inform the situation within one month to the
government institution.
www.chilot.

ገ ፲ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት ሪፖርት 2/ The government institution that has received the
የተደረገለት የመንግሥት መሥሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ reasons of absence of a civil servant in accordance
ወይም ተወካዩ ሠራተኛው ከሥራ ገበታው ላይ with sub-article (1) of this Article shall, after
የተለየበት ምክንያት ከአቅም በላይ መሆኑን ካረጋገጠ verifying the validity of the reason by the head of
የመንግሥት ሠራተኛው ይዞት የነበረውን የሥራ መደብ the institution or his representative, keep the post
ለስድስት ወር ክፍት አድርጎ መጠበቅ አለበት፡፡ ሆኖም of the civil servant vacant for six months;
የመንግሥት ሠራተኛው በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ወደ provided, however, that the service of a civil
ሥራው ካልተመለሰ ከሥራ ማሰናበት ይቻላል፡፡ servant may be terminated if he is unable to
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ድንጋጌ ቢኖርም resume work within the six months.
የመንግስት ሰራተኛው ከስድስት ወር በላይ በሥራ ላይ 3/ Notwithstanding sub-article (2) of this Article, if a
ያልተገኘው በእስር ምክንያት ከሆነና ከተጠረጠረበት civil servant who is absent from work due to
የወንጀል ድርጊት በነፃ ስለመለቀቁ ማስረጃ ካቀረበ
detention for more than six months produces an
የመንግስት መስሪያ ቤቱ ባለው ክፍት የሥራ መደብ
evidence of his acquittal, the government
ቀደም ሲል ይከፈለው የነበረውን ደመወዝ እያገኘ ወደ
institution shall reinstate him on any vacant
ሥራ እንዲመለስ ማድረግ አለበት፡፡
position by maintaining his previous salary.
፬/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ
እንደተጠበቀ ሆኖ የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ
የመንግሥት ሠራተኛ ባልታወቀ ምክንያት 4/ Without prejudice to the provisions of sub-article
ለተከታታይ አሥር ቀናት ከመደበኛ የሥራ ቦታው ላይ (1) of this Article, when a civil servant who has
ከተለየ በየአስር ቀናት ልዩነት በተከታታይ ለሁለት completed his probation is absent from his work
ጊዜ በማስታወቂያ ተጠርቶ ለመንግስት መሥሪያ for ten consecutive workings days due to unknown
ቤቱ ሪፖርት ካላደረገ ከሥራ ይሰናበታል፡፡ reasons, the government institution may terminate
፭/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬) መሠረት his service after calling him to report by two
በማስታወቂያ ጥሪ የተደረገለት የመንግሥት ሠራተኛ consecutive notices of ten days each.
ከሥራ ከተለየበት ቀን ጀምሮ አንድ ወር ከመሙላቱ በፊት 5/ A civil servant who has reported to work pursuant
ወደ ሥራው ለመመለስ ለመንግስት መሥሪያ ቤቱ
to the notices made in accordance with sub-article
ሪፖርት ካደረገ የመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ሠራተኛው
(4) of this Article if reports to work within a
ከሥራ የቀረበትን ምክንያት በመመርመር የሚወስደው
month from the first day of his absence shall,
አስተዳደራዊ እርምጃ እንደተጠበቀ ሆኖ ወደ ሥራው
without prejudice to the administrative measure
እንዲመለስ ይደረጋል፡፡
that may be taken by the head of the government
institution upon examining the reasons of his
absence, be reinstated to his position.
www.chilot.

ገ ፲ሺ፴፬ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፮/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬) ቢኖርም ከስራ 6/ Notwithstanding the provisions of sub-article (4)
የተሰናበተ ሰራተኛ ከሥራ ከቀረበት ቀን ጀምሮ of this Article, a government institution may, upon
በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ከሥራ የቀረበት ምክንያት authorization by the head of the institution or his
ከአቅም በላይ ለመሆኑ ለመሥሪያ ቤቱ ሪፖርት representative, reinstate a civil servant to a similar
ካደረገና በቂ ማስረጃ ካቀረበ በመሥሪያ ቤቱ ውስጥ vacant position if he reports to work within six
ተመሳሳይ የሆነ ክፍት የሥራ መደብ ከተገኘ የመሥሪያ months from the date of his absence by producing
ቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም ተወካዩ ሲፈቅድ ወደ ሥራ sufficient evidence to prove that his absence was
ሊመለስ ይችላል፡፡ caused by force majeure.
፯/ የሙከራ ጊዜውን ያላጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ 7/ The service of a civil servant who has not
ባልታወቀ ምክንያት ለአንድ ወር ጊዜ በሥራ ገበታው completed his probation shall be terminated
ላይ ካልተገኘ ያለተጨማሪ ሥነ-ሥርዓት አገልግሎቱ without any additional formality where he is
ይቋረጣል፡፡ absent from work due to unknown reasons.
፹፯. የሠራተኛ ቅነሳ 87. Retrenchment
፩/ ማንኛውንም የመንግሥት ሠራተኛ፣ 1/ Any civil servant shall be retrenched where:
ሀ) የሥራ መደቡ ሲሰረዝ፣ a) his position is abolished;
ለ) መሥሪያ ቤቱ ሲዘጋ፣ b) the government institution is closed; or
ሐ) ትርፍ የሰው ኃይል ሲኖር፣ c) redundancy of man power is created;
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴(፩) መሠረት ለመደልደል and where it is not possible to reassign him in
ካልተቻለ ወይም የመንግሥት ሠራተኛው ዝቅ ባለ የሥራ accordance with Article 30(1) of this Proclamation or
ደረጃ ላይ ለመሥራት ፈቃደኛ ካልሆነ ከሥራ ይሰናበታል፡፡ where he is reluctant to accept a position of a lower
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሐ) መሠረት ቅነሳ grade.
የሚደረገው የመንግሥት ሠራተኛው በመሥሪያ ቤት 2/ Retrenchment of a civil servant in accordance with
ውስጥ በተመሳሳይ የሥራ መደብ ላይ ካሉ ሌሎች sub-article (1)(c) of this Article shall be made
የመንግሥት ሠራተኞች ጋር ሲወዳደር በሥራ when it is proved that his performance and
ውጤቱና ባለው ችሎታ ዝቅተኛ መሆኑ ሲረጋገጥ ነው፡፡ qualification are lower when compared with other
፹፰. በዲስፕሊን ምክንያት ከሥራ ማሰናበት civil servants holding the same position.
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፷፱ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሠ) መሠረት
በዲስፕሊን ቅጣት የተወሰነበትና በአስተዳደራዊ ይግባኝ 88. Termination of Service on Disciplinary Grounds
ውሳኔው ያልተሰረዘለት የመንግሥት ሠራተኛ አገልግሎቱ The service of a civil servant shall be terminated
ይቋረጣል፡፡ where a disciplinary penalty under sub-article (1)(f) of
Article 69 of this Proclamation is imposed on him and
the penalty is not reversed by the Administrative
Tribunal on appeal.
www.chilot.

ገ ፲ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፹፱. በዕድሜ ምክንያት አገልግሎት ስለማቋረጥ 89. Retirement


፩/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በዚህ አዋጅ I/ The service of a civil servant whose service is not
አንቀጽ ፸፫ መሠረት አገልግሎቱ ካልተራዘመ extended beyond retirement age pursuant to
በስተቀር በሕግ ከተወሰነው የመጦሪያ ዕድሜ ከደረሰበት Article 93 of this Proclamation shall be
የመጨረሻ ወር የመጨረሻ ቀን ጀምሮ አገልግሎቱ terminated on the last day of the last month in
እንዲቋረጥ ይደረጋል፡፡ which he attained the retirement age determined
by law.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት በጡረታ 2/ A civil servant who retires in accordance with sub-
ለሚሰናበት የመንግሥት ሠራተኛ ጡረታ ከመውጣቱ article (1) of this Article shall be notified of his
ከሶስት ወር በፊት በጽሑፍ እንዲያውቀው ይደረጋል፡፡ retirement in writing three months prior to his
retirement.
፺. በሞት ምክንያት አገልግሎት ስለማቋረጥ
፩/ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ከሞተበት ቀን 90. Termination on the Ground of Death
ጀምሮ አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡ 1/ The service of a civil servant shall be terminated
፪/ አገልግሎቱ በሞት ምክንያት የተቋረጠ የመንግሥት on the day of his death.
ሠራተኛ የሞተበት ወር ሙሉ ደመወዙ እንዲሁም በዚህ 2/ The full salary for the month in which a civil
አዋጅ አንቀጽ ፵፩(፩) መሠረት ላልተወሰደ የዓመት servant has passed away as well as the payment
ዕረፍት ፈቃድ የሚፈጸም ክፍያ ለትዳር ጓደኛው፣ referred to in Article 41(1) of this Proclamation
የትዳር ጓደኛ ከሌለው ለሕጋዊ ወራሾች ይከፈላል፡፡ for unused annual leaves hall be paid to his
፫/ አግባብ ባለው የጡረታ ህግ የተደነገገው እንደተጠበቀ spouse or in the absence of spouse to his legal
ሆኖ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በሞት ምክንያት heirs.
አገልግሎቱ ሲቋረጥ ለሚሠራበት መሥሪያ ቤት 3/ Without prejudice to the provisions of the
በጽሑፍ ላሳወቃቸው የትዳር ጓደኛው ወይም በስሩ relevant pension law, where a civil servant dies, a
ይተዳደሩ ለነበሩ ቤተሰቦች የሦስት ወር ደመወዝ lump sum of payment equivalent to his three
በአንድ ጊዜ ይከፈላል፤ ሆኖም የትዳር ጓደኛውን ወይም months’ salary shall be paid to his spouse or
በሥሩ የሚተዳደሩ ቤተሰቦቹን ሳያስመዘግብ የሞተ members of his family who were dependent on
እንደሆነ ሥልጣን ካለው አካል ወይም ፍርድ ቤት him, and were communicated, in writing, by him
በሚሰጥ ማስረጃ መሠረት ክፍያው ይፈጸማል፡፡ to the government institution; provided, however,
that in the absence of such communication of the
spouse or family members, the payment shall be
effected upon the production of evidence given
by a competent body or court.
www.chilot.

ገ ፲ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሠረት የሚሰጠው 4/ The payment under sub-article (3) of this Article
ክፍያ ከግብርና ከጡረታ መዋጮ ነጻ ይሆናል፤ እንዲሁም shall be exempted from tax and pension
በዕዳ ሊከበር ወይም በማቻቻያነት ሊያዝ አይችልም፡፡ contribution; and shall not be subject to

፺፩. የአገልግሎት ምስክር ወረቀት አሠጣጥ attachment or setoff.

፩/ ለማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ የሚሰጥ የሥራ 91. Certificate of Service


ልምድ የምስክር ወረቀት ሠራተኛው ሲያከናውን 1/ A certificate of service to be issued to any civil
የነበረውን የሥራ ዓይነት፣ የአገልግሎት ዘመኑና servant shall indicate the type and length of his
ሲከፈለው የነበረውን ደመወዝ የሚገልጽ መሆን service as well as his salary.
አለበት፡፡
፪/ የሥልጠና ውል ግዴታ ወይም በመንግሥት መሥሪያ
ቤቱ የሚፈለግበት ማናቸውም ዕዳ ያለበት የመንግስት 2/ If a civil servant who is bound by an obligation of
ሠራተኛ በማንኛውም ምክንያት አገልግሎቱን a training contract or is indebted towards the
ሲያቋርጥ የውል ግዴታውን ስለመፈጸሙ ወይም ከዕዳ government institution terminates his service for
ነጻ መሆኑን የሚገልጽ ማስረጃ ከማግኘቱ በፊት የሥራ any reason, he shall not be entitle to a certificate
ልምድ የምስክር ወረቀት አይሰጠውም፡፡ of service before obtaining a clearance certificate
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) በሥራ ላይ እያለ for discharging his obligations.
የሥራ ልምድ የምስክር ወረቀት ለሚጠይቅ የመንግስት
ሠራተኛ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡ 3/ The provisions of sub-article (2) of this Article
shall not be applicable to a civil servant whose
፺፪. አገልግሎት ሲቋረጥ የሚፈጸም ክፍያ
service is not terminated.
፩/ የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ በዚህ
አዋጅ አንቀጽ ፹፯ መሠረት በቅነሳ ምክንያት ከሥራ 92. Severance Pay
ከተሰናበተና የሥራ ውሉ በተቋረጠበት ዕለት የጡረታ 1/ Any civil servant who has been retrenched under
አበል የማይከፈለው ከሆነ፣ Article 87 of this Proclamation and is not entitled
ሀ) ለመጀመሪያ አንድ ዓመት የሦስት ወር ደመወዝ፣ to pension allowance on the date of the
ለ) በተጨማሪ ለአገለገለበት ለእያንዳንዱ ዓመት የወር termination of his service shall be paid:
ደመወዙ አንድ ሦስተኛ እየታከለ፣ a) his three months’ salary for the first year of
ይከፈለዋል፤ ሆኖም የሚሰጠው ክፍያ ከሠራተኛው የአሥራ his service; and
ሁለት ወር ደመወዙ መብለጥ የለበትም፡፡ b) one-third of his monthly salary for each
additional year of his service;
Provided, however, that such payment shall not exceed
his 12 months’ salary.
www.chilot.

ገፅ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፪/ የሙከራ ጊዜውን ለጨረሰና ከአንድ ዓመት በታች 2/ A civil servant who has completed his probation
ላገለገለ የመንግስት ሠራተኛ የሚፈጸመው ክፍያ and served for less than one year shall be entitled
ከአገልግሎቱ ጋር ተመጣጣኝ ይሆናል፡፡ to severance pay in proportion to his service.
፺፫. አገልግሎትን ማራዘም 93. Extension of Service
፩/ የመንግሥት ሠራተኛ የመጦሪያ ዕድሜው ከደረሰ በኋላ 1/ The service of a civil servant may be extended
በአንድ ጊዜ እስከ አምስት ዓመት በጠቅላላው ከአሥር beyond his retirement age for a period up to five
ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ አገልግሎቱን ማራዘም years at a time and for a period not exceeding ten
ይቻላል፡፡ years in total.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት የአንድን 2/ The service of a civil servant may be extended
የመንግሥት ሠራተኛ አገልግሎት ማራዘም under sub-article (1) of this Article where:
የሚቻለው፣
ሀ) የሠራተኛው ትምህርት፣ ልዩ ዕውቀትና ችሎታ a) his qualification, special skill and ability is
ለመሥሪያ ቤቱ ሥራ ጠቃሚ ሆኖ ሲገኝ፣ found to be essential to the government
institution;
ለ) በደረጃ ዕድገት፣ በዝውውር ወይም በቅጥር ተተኪ b) it is not possible to replace him by another
ሠራተኛ ለማግኘት አለመቻሉ ሲረጋገጥ፣ civil servant through promotion, transfer or
recruitment;
ሐ) ሠራተኛው ለሥራው ብቁ መሆኑ በሕክምና c) he is proved fit for service by medical
ማስረጃ ሲረጋገጥ፣ certificate;
መ) ሠራተኛው አገልግሎቱን ለመቀጠል ሲስማማ፣ እና d) he has agreed to the extension of his service;

ሠ) የአገልግሎቱ መራዘም ጥያቄው የመጦሪያ ዕድሜው and


ከመድረሱ ከሦስት ወር በፊት ለሚኒስቴሩ ቀርቦ e) the extension is approved by the Ministry
ሲፈቀድ፣ upon a request submitted three months prior
ነው፡፡ to the date of his retirement.
www.chilot.

ገ ፲ሺ፴፰ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

ክፍል አሥራ ሁለት SECTION TWELVE


ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS
፺፬. የቅጥር፣ የደረጃ ዕድገት፣ የደመወዝ ጭማሪና ሌላ ጥቅም 94. Nullification of Appointment, Promotion,
መሰረዝ Salary Increment and Other Benefits
፩/ የሐሰት የትምህርት ወይም የሥራ ልምድ ማስረጃ 1/ If any appointment, promotion, salary increment
በማቅረብ ወይም ሥልጣን በሌለው ሰው ወይም ይህን or other benefits is effected upon presentation of
አዋጅ ወይም አዋጁን ለማስፈጸም የወጣውን ደንብና false evidence of education or experience or
መመሪያ ወይም ሌላ ማናቸውንም ሕግ በመተላለፍ effected by unauthorized person or contravenes
የተፈፀመ ቅጥር፣ የደረጃ ዕድገት፣ የደመወዝ ጭማሪ this Proclamation, regulations and directives
ወይም ሌላ ጥቅም በዲስፕሊንና በወንጀል issued for the implementation of this Proclamation
የሚያስከትለው ተጠያቂነት እንደተጠበቀ ሆኖ በመሥሪያ or any other law, it shall, without prejudice to
ቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም በሚኒስቴሩ በማናቸውም ጊዜ disciplinary and criminal liabilities, be nullified by
ይሰረዛል፡፡
the head of the government institution or the
Ministry.
፪/ የቅጥር፣ የደረጃ ዕድገት፣ የደመወዝ ጭማሪ ወይም ሌላ 2/ Without prejudice to his disciplinary and criminal
ጥቅም የተሰረዘበት የመንግሥት ሠራተኛ በዲስፕሊንና liability, a civil servant whose appointment,
በወንጀል መጠየቁ እንደተጠበቀ ሆኖ የመሰረዙ እርምጃ promotion, salary increment or other benefits has
እስከተወሰደበት ጊዜ ድረስ የተከፈለውን ደመወዝና ሌሎች been nullified may not be requested to pay back
ጥቅሞች እንዲመልስ አይጠይቅም፡፡ the salary and other benefits he has received up to
the date of the nullification.
፫/ ከህግ ውጭ ቅጥር፣ የደረጃ ዕድገት፣ የደመወዝ ጭማሪ
ወይም ሌላ ጥቅም እንዲሰጥ ሆን ብሎ ወይም በከባድ 3/ An official or member of a committee who
ቸልተኝነት የፈቀደ የሥራ ኃላፊ ወይም የኮሚቴ intentionally or with gross negligence authorizes
አባል አግባብ ባለው የዲስፕሊን፣ የወንጀል ህግ እና unlawful appointment, promotion, salary
የፍትሐብሔር ህግ ድንጋጌዎች መሠረት ተጠያቂ increment or other benefits shall be liable under
ይሆናል፡፡ the relevant disciplinary, criminal and civil law
provisions.
www.chilot.

ገ ፲ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሠረት የተጠቀሰው 4/ Where the head of the government institution or
ጥፋት መፈጸሙን የመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም the Ministry finds out that a fault specified under
ሚኒስቴሩ ከደረሰበት ጥፋቱን ለማረም የሚያስችል sub-article (3) of this Article has been committed,
እርምጃ መውሰድ እና ኃላፊውን ወይም የኮሚቴ አባሉን it shall take corrective measure and submit the
በወንጀልና በፍትሐብሔር ህግ ተጠያቂ ለማድረግ case with pertinent evidence to the relevant
ሥልጣን ላለው የመንግሥት አካል የተፈጸመውን ድርጊት government body that has the power to initiate
በማስረጃ አስደግፎ ማቅረብ አለበት፡፡ criminal or civil proceedings against the persons
responsible for the violation.
፺፭. የሥልጣን ውክልና ስለመስጠት
ሚኒስቴሩ የፐብሊክ ሰርቪሱን የሰው ሀብት ሥራ አመራር 95. Delegation of Power
ቀልጣፋና ውጤታማ ለማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው The Ministry may delegate its powers and duties under
በዚህ አዋጅ የተሰጠውን ሥልጣንና ኃላፊነት ለመሥሪያ this Proclamation to government institutions where it
ቤቶች በውክልና ማስተላለፍ ይችላል፡፡ deems it necessary for the efficient and effective
human resource management of the public service.
፺፮. የአዋጁን አፈጻጸም መቆጣጠር
96. Supervision of Implementation of the
፩/ ሚኒስቴሩ ይህን አዋጅና በአዋጁ መሠረት የሚወጡትን Proclamation
ደንቦችና መመሪያዎች በትክክል በሥራ ላይ 1/ The Ministry shall have the powers and duties to
መዋላቸውን የመቆጣጠር ሥልጣንና ኃላፊነት supervise the proper implementation of this
ይኖረዋል፡፡ Proclamation and regulations and directives issued
፪/ ሚኒስቴሩ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) hereunder.
የተሰጠውን ሥልጣንና ኃላፊነት ተግባራዊ ለማድረግ 2/ The Ministry, in exercising its powers and duties
በማናቸውም ጊዜ፣ under sub-article (1) of this Article, may at any
ሀ) በመንግስት መሥሪያ ቤቶች በመገኘት ወይም time:
እንዲላኩለት በማዘዝ ማህደሮችንና ሌሎች a) examine files and other records by sending
መረጃዎችን መመርመር፣ እና inspectors to government institution or by
ordering them to submit such files and records;
ለ) ጉዳዩ የሚመለከተውን የሥራ ኃላፊ ወይም and
ሌሎች የመንግስት ሠራተኞች በቃል ወይም b) require the concerned official or other civil
በጽሁፍ እንዲያስረዱ መጠየቅ፣ servants to give oral or written explanation.
ይችላል፡፡
www.chilot.

ገ ፲ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፫/ ሚኒስቴሩ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) መሠረት 3/ Where the Ministry, through its investigation
በሚያደርገው ምርመራ ወይም በሌላ በማናቸውም under sub-article (2) of this Article or otherwise,
መንገድ ህግ መጣሱን ወይም አድሎ መፈጸሙን discovers that the law is infringed or a
ከደረሰበት፣ discriminatory act is committed, it shall have the
power:
ሀ) ትክክል ያልሆነ አሠራር እንዲስተካከል የማዘዝ፣ a) to order the rectification of the irregularities;
ለ) ጉዳዩ ውሳኔ እስኪያገኝ ድረስ አፈጻጸሙን b) to suspend the execution of the matter until
የማገድ፣ decision is made there on;
ሐ) ለድርጊቱ ተጠያቂ በሆነው የሥራ ኃላፊ ወይም c) to cause the taking of appropriate
የመንግሥት ሠራተኛ ላይ ተገቢው አስተዳደራዊ administrative measures against the official or
እርምጃ እንዲወሰድበት የማድረግ፣ እና the civil servant responsible for the act; and
መ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፺፬(፬) መሠረት የመፈጸም፣ d) to act in accordance with Article 94 (4) of this
ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ Proclamation.
፺፯. ደንብና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን 97. Power to Issue Regulations and Directives
፩/ ይህን አዋጅ ለማስፈጸም አስፈላጊ የሆኑ ሌሎች 1/ The Council of Ministers may issue regulations
ደንቦችን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊያወጣ ይችላል፡፡ necessary for the implementation of this
፪/ ሚኒስቴሩ ይህን አዋጅና በአዋጁ መሠረት የሚወጡትን Proclamation.
ደንቦች ለማስፈጸም አስፈላጊ የሆኑ መመሪያዎችን 2/ The Ministry may issue directives necessary for
ሊያወጣ ይችላል፡፡ the implementation of this Proclamation and
regulations issued pursuant to the Proclamation.
፺፰. የመሸጋገሪያ ድንጋጌዎች
፩/ ሚኒስቴሩ ለክፍት የሥራ መደቦች አመልካቾች 98. Transitory Provisions
በፈተና ተወዳድረው የሚመረጡበትን የመግቢያና 1/ Until the Ministry adopts national criteria and
የብቃት ማረጋገጫ ሥርዓት መዘርጋት የሚያስችሉ parameters that enable the establishment of
መመዘኛዎችና መለኪያዎች በአገር አቀፍ ደረጃ eligibility and competence certification for
እስኪዘረጋ ድረስ የመንግሥት ሠራተኞች ቅጥርን፣ examining and selecting applicants for vacant
የደረጃ እድገትን፣ ዝውውርና ድልድልን በተመለከተ posts, the other selection criteria provided for by
በዚህ አዋጅ በተደነገጉት ሌሎች መስፈርቶች ብቻ this Proclamation alone shall continue to apply to
አፈጻጸማቸው ይቀጥላል፡፡ the recruitment, promotion, transfer and
redeployment of civil servants.
www.chilot.

ገ ፲ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December, 10

፪/ የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ምደባና የደመወዝ 2/ The relevant provisions of the Public Service
ደረጃ ደንብ ቁጥር ፪ (የህግ ክፍል ማስታወቂያ ቁጥር Position Classification and Scale Regulations No.
፬፻፲፱/፲፱፻፷፬)፣ የፌደራል መንግስት 2 (Legal Notice No. 419 of 1972), the Federal
ሠራተኞች የዲስፕሊን አፈጻጸምና የቅሬታ አቀራረብ Civil Servants Disciplinary and Grievance
ሥነ- ሥርዓት ደንብ ቁጥር ፸፯/፲፱፻፺፬ እና Procedure Council of Ministers Regulations No.
በሥራ ላይ ያሉ መመሪያዎች የዚህን አዋጅ 77/2002 and existing directives shall, in so far as
ድንጋጌዎች እስካልተቃረኑ እና በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፺፯ they are consistent with this Proclamation, remain
መሠረት በሚወጡ ደንቦች እና መመሪያዎች in force until replaced by regulations and
እስከሚተኩ ድረስ ተፈጻሚነታቸው ይቀጥላል፡፡ directives issued in accordance with Article 97 of
this Proclamation.
፺፱. የተሻሩ ሕጎች 99. Repealed Laws
፩/ የፌደራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1/ The Federal Civil Servants Proclamation
፭፻፲፭/፲፱፻፺፱ በዚህ አዋጅ ተሽሯል፡፡ No.515/2007 is here by repealed.
፪/ ይህን አዋጅ የሚቃረን ማናቸውም ህግ፣ መመሪያ፣ 2/ No law, directive or practice shall, in so far as it is
የአሠራር ልምድ በዚህ አዋጅ ውስጥ የተደነገጉትን inconsistent with this Proclamation, have force or
ጉዳዮች በሚመለከት ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡ effect in respect of matters provided for by this
Proclamation.
፻. አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ
100. Effective Date
ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን
This Proclamation shall come in to force upon
ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
publication in the Federal NegaritGazette.

አዲስ አበባ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም


Done at Addis Ababa, on this 15th
Day of December 2017.

ሙላቱ ተሾመ (ዶ/ር)


MULATU TESHOME (DR.)
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
PRESIDENT OF THE FEDERAL
ፕሬዚዳንት
DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
www.chilot.

ገ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December,
www.chilot.

ገ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ ታህሳስ ፮ ቀን ፪ሺ፲ Federal Negarit Gazette No.12, 15th December,

You might also like