Professional Documents
Culture Documents
Edited - Final ADANE
Edited - Final ADANE
Edited - Final ADANE
ማዕከል
የመተዳደሪያ
ደንብ
እና
ማቋቋሚያ ሰነድ
0
መግቢያ..................................................................................................................................................1
ክፍል አንድ.............................................................................................................................................4
የነባራዊ ሁኔታ ትንተና............................................................................................................................4
1.1 የቁርዓን ማስተማሪያ ማዕከል ጥንካሬ..............................................................................................4
1.2 ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች...............................................................................................................5
1.3 ችግሮችን ለመፍታት ያሉ መልካም አጋጣሚዎች................................................................................6
1.4 ፕሮግራሙ ውድቀትን ሊያስከትል የሚችል ስጋት (ተግዳሮት).............................................................6
ክፍል ሁለት............................................................................................................................................7
አደረጃጀት እና አሰራር............................................................................................................................7
2.1 ማቋቋም..............................................................................................................................................7
2.2.ስያሜ.................................................................................................................................................7
2.3 የቢሮ አድራሻ.................................................................................................................................7
2.4 ዓላማ..................................................................................................................................................7
2.4 የአባድር ታህፊዝ ት /ቤት አወቃቀር.................................................................................................7
2.5 ጊዜያዊ የሽግግር ኮሚቴ አባላት መሰየም........................................................................................8
2.6 የስብሰባ ስነ ስርዓት........................................................................................................................8
2.7 ጊዜያዊ የሽግግር ኮሚቴ ስልጣን እና ሃላፊነት..................................................................................9
2.8 የሰብሳቢው ኃላፊነት............................................................................................................................9
2.10 የፋይናንስ ኃላፊ ኃላፊነት..............................................................................................................10
2.11 አል ኢምራን የታህፊዝ ማአከል ስልጣን እና ሃላፊነት......................................................................10
2.13 የታህፍዝ ማእከል ሙዲር ሃላፊነት.................................................................................................11
2.14 የተማሪዎች ጉዳይ ክትትል እና የቁጥጥር አስተባባሪ......................................................................12
2.15 የጋራ የምክክር መድረክ................................................................................................................13
2.16 ስነዱን ማፅደቅ............................................................................................................................14
1
መግቢያ
በአላህ ፍቃድ የአባድር ቁርኣን ማእከል ከተመሰረተ 2010 ጀምሮ ጥሩ ጅምርዎችን ማሳየት
ችሏል። የዚህ የቁርኣን ማእከል ትልቅ የስኬት ምክንያት የበርካታ ባለድርሻ አካላት
በእውቀታቸው እና በገንዘባቸው ድጋፍ በማድረጋቸው ምክንያት ነው። ለዚህ የቁርኣን
ማእከል ስኬት የበኩላቸውን አስተዋፅዖ ያደረጉትን ሁሉ አላህ ምንዳቸውን
ይክፈላቸው።ይህንን የቁርዓን ማዕከል ተማሪዎች የመቀበል አቅም ሲጀምር 26 ተማሪዎች
የነበረ ቢሆንም በሁለተኛው ዙር ግን የቁርዓን ታህፊዝ ተማሪዎች የመቀበል አቅም ወደ 40
ተማሪዎች ማሳደግ ተችሏል። ይህንን የቁርኣን ማእከል የማስተዳደር ሂደት ሁሉም
የአስተዳደር እና የአስተማሪዎች ጥሩ ልምድ የቀሰሙበት የትምህርት ሂደት ነበር ማለት
ይቻላል። በማገልገል ሂደት ላይ ሆን ተብሎ ወይም በቸልተኝነት ለደርሰ ጥፋት እና
ስህተቶችን የአላህን ምህረትን እንለምናለን።
ለአንድ ተማሪ ዓመታዊ በጀት ፍላጎት በዋጋ ግሽበት ምክንያት እየጨመረ በመምጣቱ
ለአላህ ምስጋና ይድረሰውና ለጋሾች ችግሩን ተገንዝበው ዋጋ ግሽበትን ለማካካስ ለአንድ
ተማሪ ይመድቡት የነበረውን በጀት ከ 10,000 ወደ 25,000 ብር አሳድገዋል። ተማሪዎች
በአማካኝ ቁርአን ለመጨረስ የሚስያስፈልጋችው ጊዜም በልምድ ታውቆአል ። የቁአራን
ትምህርት ቤቱ የመቀበያ መስፍርት ላይም መሻሻል ይታያል ። በቁርናን ታህፊዝ ያጠናቀቁ
ተማሪዎች በየመስጊዱ ታራዊህ ሰላት በብቃት ማሰገድ መቻላችው ከፍተኛ ደስታን
ይሚያጎናፅፍ ከመሆኑም በተጨማሪ በማህበርሰቡ ውስጥ ቁርአንን የመማር ፍላጎት
አንዲጨምር አድርጎታል ።
ብዙ ስኬት ቢመዘገብም ይህ የቁርዓን ማስተማሪያ ማዕከል ገና በመነሻ ደረጃ ላይ የሚገኝ
እና በሁለት እግሩ ለመቆም ወደ ሚችልበት ደረጃ በመሄድ ላይ ይገኛል ። የመስራች
ኮሚቴው አባላት በኩል የአመራር ክፍተቶች እንዳሉ ተረድተዋል።
ማእከሉ በምን አይነት ሁኔታ መቀጠል አለበት የሚለውን ነጥብ ለመመለስ መስራች
ኮሚቴው ከአንዳንድ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ካደረገ በኋላ አሁን ባለው ሁኔታ በዚህ
ደረጃ ለአዲስ ኮሚቴ ርክክብ አድርጎ መተዉ የታለመውን ግብ ከማድረስ በፊት የውድቀት
ስጋት ሊመጣ ይችላል ወደ ሚል መደምደሚያ ላይ ደርሰዋል።.
ስለዚህም የመስራች ኮሚቴው አባላት ከሁለት የወቅቱ የመስጂድ ኮሚቴ አባላት እና አንድ
የበጎ ፍቃድ አባል ጋር በመሆን በሽግግር ጊዜያዊ ኮሚቴ የመሪነት ሚና ስራውን መቀጠል
ያለበት መሆኑን አስምረውበታል። ሆኖም የመስጊዱ የናዝር ኮሚቴ አባላት ይሁንታ
2
ማግኘት ያለበት በመሆኑ ሰነዱ ቀርቦ አስፈላጊ ማሻሻያ በማከል ወደ ሕጋዊ መስመር
መግባት ይኖርበታል ።
ኮሚቴው በአጠቃላይ አስተዳደራዊ ሂደት ላይ ዝርዝር ግምገማ በማድረግ ስራውን
ጀምሯል።ለዚህም የችግሮቹን ጥልቀት ለመረዳት ሁሉም ባለድርሻ አካላት በዋናነት
አስተዳዳሪው እና ሙዲር እንዲሁም ከጉዳዩ ጋር በቀጥታ የተገናኙ አል ኢምራን የታህፊዝ
ማአከል ኃላፊዎች እና ሌሎች ሰራተኞች ቃለ መጠይቅ ተደርጎላቸዋል። በተጨማሪም
ኮሚቴው ያሉትን ችግሮች እና ስኬቶች ለመረዳት ይህንን የቁርዓን ማእከል በአካል ጉብኝት
በማድረግ ችግሮችን በጥልቀት አስተውሎአል። በኮሚቴው በተደረገው ምልከታ በዋነኛነት
ስኬቶችን እንደ ጥንካሬ በማየት ችግሮች እና ድክመቶች በዝርዝር በመለየት በቀጣይ
ችግሮቹን ለማሻሻል የሚያስችሉ ዕድሎችና እንዲሁም በመጨረሻም እንቅፋት ሊሆኑ
የሚችሉ ተግዳሮቶች በግልጽ ተቀምጧል።
ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ቀዳሚው ተግባር ግልጽ የሆነ የስራ ክፍፍል መኖሩን ማረጋገጥ
ያስፈልጋል በማለት ኮሚቴው ተስማምቷል። ግልጽ የሆነ ድርጅታዊ መዋቅር እያንዳንዱ
አካል በመዋቅሩ ውስጥ የሚጠበበቅበትን ስራ በግልፅ አውቆ ኃላፊነቱን በትክክል
እንዲወጣ ግዘዋል የሚል አሳቤ በዋነት ተውስዶአል ።
ይህንን ሰነድ በማዘጋጀት ሂደት የፋይናንስ እና የሂሳብ አያያዝ ለማሻሻል አንደዚሁም
ዘመናዊ የአስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የኮሚቴው አባላት ለአስተዳዳሪው ሙሉ ድጋፍ
ለመስጠት ተስማምተዋል ። በተጨማሪም ሥራው የግንባታና የጥገና ሥራ በሚፈልግበት
ጊዜ የኮሚቴ አባላት ማዕከሉን ለማገልገል ያላቸውን ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል ።
በመጨረሻም ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር ተጨማሪ ውይይት በኋላ በመስጂዱ የናዚር
ኮሚቴ ሲፅድቅ ይህ ሰነድ ለሁሉም የቁርኣን ማእከል አባላት እና ሰራተኞች እንደ እለት ተለት
የሚጠቀሙበት ሰነድ ሆኖ ያገለግላል።
3
ክፍል አንድ
4
7 ተማሪዎቹ በአባድር መስጂድ ኢማም እና ሙአዚን ሆነው በማገልገል ላይ ይገኛሉ
5
15. አንዳንድ ተማሪዎች የልብስ ማስቀመጫ ሳጥን የላችውም ።
6
5. መደበኛ የቡድን አባላት ለምሳሌ እንደ የሂሳብ ችሎታ እና የምህንድስና ክህሎት በቂ
ችሎታ ያለው ሰው ማሰራት አለመቻል ።
7
ክፍል ሁለት
አደረጃጀት እና አሰራር
2.1 ማቋቋም
ያሉትን እድሎች በመጠቀም እና ድክመቶችን በማሻሻል እና ሊያጋጥሙ የሚችሉ
ፈተናዎችን በመቋቋም ጥንካሬን ለማስቀጠል እና የበለጠ ወደ ውጤታማ እና ቀልጣፋ
የቁርዓን የመማሪያ ማእከል ለመለወጥ ግልጽነት ተጠያቂነትን እና ሃላፊነትን ለማረጋገጥ
የአባድሪ ቁርዓን ማስተማሪያ ማዕከል የአባድር መስጊድ ናዚር ኮሚቴ በኩል
እንደሚከተለው ተቋቁሟል ።
2.2.ስያሜ
የተቋሙ ስም አባድር ታህፊዘ ማዕከል ነው።
2.4 ዓላማ
አጠቃላይ አላማው የቁርዓን መንፈሳዊ ትምህርት እና ኢስላማዊ ግብረገብ ትምህርት
አባድር መስጊድ ግቢ ውስጥ ማስተማር ነው።
8
2.5 ጊዜያዊ የሽግግር ኮሚቴ አባላት መሰየም
9
8. በግማሽ በላይ የሆኑ የኮሚቴ አባላት ጥያቄ መሰረት ውሳኔ የተሰጠበት ጉዳይ
እንደገና ሊታይ ይችላል።
10
2.9 የምክትል ሰብሳቢ እና የጸሐፊ ኃላፊነት
1. ሊቀመንበሩ በሌለበት ጊዜ የሊቀመንበሩ ሥራ ተተኪ ሆኖ ይሠራል።
2. የስብሰባው ቃለ ጉባኤ ይመዘግባል ።
3. ከፋይናንስ ኃላፊው ጋር በመሆን የባንክ አካውንት ይከፍታል
ያስተርዳድራል ።
4. በባንክ ቡክ እና ቼክ ላይ ይፈርማል ።
11
2.12 አስተዳዳሪ ሃላፊነት
12
12 ከስንብት ውጭ ያሉ ማናቸውንም የተማሪዎች የስነምግባር ደንቦችን መጣስ
እርምጃ ይውስዳል ሆኖም ጉዳዩ ስንበት የሚያስከትል ከሆነ በቅድምያ ላስፈፃሚ
ኮሚቴ መጽደቅ ይኖርበታል ።
13 የተማሪዎች ትምህርታዊ አፈጻጸም ሪፖርቶችን ጨምሮ ሁሉም አስፈላጊ
የተማሪዎችን መረጃ እና ሰነዶች በአግባቡ ተደራጅቶ መያዛቸውን ያረጋግጣል።
14 የፋይናንስ ሪፖርት ያደራጃል በማንኛውም ጊዜ ባለድርሻ አካላት ሲጠየቅ ያሳያል ።
15 በለጋሾች ሲጠየቅ ለሚደረጉት የገንዘብና የአይነት ስጦታዎች ደረሰኝ ወይም
የምስጋና ደብዳቤ ይሰጣል።
16 ሁሉንም አስፈላጊ መረጃዎች አደራጅቶ በማስቀመጥ ባለድርሻ አካላትን ሲጠየቅ
ያሳያል ።
17 የሙዲር እና የቁርዓን መምህራንን በሥራ ሰዓት እና ቦታ መገኘታችውን ይከታተላል
በዚህም መሠረት ወርሃዊ ደሞዛቸውን ይፈፅማል ።
18 በኮሚቴው የተመደበውን ማንኛውንም ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል።
13
4. ተማሪዎች የግል ንጽህና የመኖሪያ ከፍላችውን ንፅሕና አና የመስጊዱ ንጽሕና
አንዲጠብቁ መመሪያ ይሰጣል ።
5. በመስጊዱ ውስጥ በሚደርጉ የተማሪዎች አገልገሎት አዛን ማድረግ ማሰገድ የሰለዋት
ፕሮግራም አንደዚሁም የዳአዋ ፕሮግራም ላይ ተገቢውን ፕሮግራም አዘጋጅቶ
ተግባርዊነቱ ይሰራል ።
6. ከባድ ወይም ተደጋጋሚ የስነመግባር ችግር ያለባችው ተማሪዎች አርምጃ
እንድውሰድባችው ላስተዳዳሪው ያቀርባል ። አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የዲሲፕሊን
እርምጃውን በጋራ ይወስዳሉ ።
7. የተማሪዎች የትምህርት የጥናት የምግብ የእረፍት እቅድ ወዘተ በማዘጋጀት
ለመስጊዱ አስተዳደር ያቀርባል ።
8. አስተዳድሩ ጋር በመተባበር ተማሪዎች ከትምህርት በተጨማሪ ለምሰሯችው
ስራዎች አስፈላጊ የጊዜ ሰሌዳ መካተቱን እንደዚሁም በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ
መሰረት አስፈላጊውን ተግባራት አንድፈፅሙ መቹ ሁኔታ ይፈጥራል ።
9. በተለያዩ ምክንያት በትምህርታችውን በተቀመጠላችው የጊዜ ሰሌዳ መስረት
መፈፀም ያቃታችውን የተማሪዎች ሁኔታ ውሳኔ አንድሰጥበት ላስተዳዳሪው
ያቀርባል።
14
3 ሁሉም ተማሪዎች ከንፅህና አጠባበቅ ጋር የተያያዙ ተግባራትን እየፈጸሙ እና
እየተከተሉ መሆናቸውን ያረጋግጣል።
4 ተማሪዎችን መኝታ ቤት መጸዳጃ ቤት ሁል ጊዜ ለተማሪዎች በተዘጋጀው ፕሮግራም
መሰረት ንጽህና ተግባራት እየፈፅሙ መሆኑን ያረጋግጣል።
5 ከንጽሕና ጋር የተያያዘ አስፈላጊ ሥልጠና ለተማሪዎች መሰጠቱን ያረጋግጣል
6 ከተማሪዎቹ ጋር የተያያዙ አስፈላጊ መረጃዎች በጥሩ ሁኔታ መመዝገባቸውን እና
መያዙን ያረጋግጣል።
7 ሌሎች ከቁርአኑ ማእከል ጋር የተያያዙ ስራዎች በመስኪዱ አስተዳዳሪ በሚሰጠው
መመሪያ መሰረት የፈስማል።
15
8. በጋራ ስብሰባው ላይ የተደረሰው አቅጣጫ የቁርኣን ኢንስቲትዩት አፈጻጸምን
ለማሻሻል እንደ መመሪያ ይወሰዳል።
ተራ ቁ አባላት ስም ፊርማ
1
2
3
4
5
6
7
8
9
16