የኢትዩጵያ የኮንስትራክሽን ሕግ

You might also like

Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 102

የኢትዩጵያ የኮንስትራክሽን ሔግ እና

አተገባበሩ

ጀስቲስ ፍር ኦሌ ፕሪዝን ፋልሺፕ ኢትዩጵያ ዴጋፌ ሇአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር ባሇዴርሻ አካሊት በተዘጋጀ
ስሌጠና የቀረበ

ሰኔ 2011 ዓ/ም

በአሌማው ወላ

የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ዲኛ

1
መግቢያ

ክፌሌ አንዴ፡- የኢትዩጵያ የኮንስትራክሽን ሔግ

1.1 የሔጉ ትርጉምና ወሰን፡

1.2 ከኮንስትራክሽን ጋር የተያያዙ ህግጋት

1.2.1 የኢ.ፋ.ዱ.ሪፐብሉክ ህገ መንግስት

1.2.2 ላልች የህግ ማእቀፍች፡-

ሀ. የፌትሒ ብሓር ሔግ-

ሇ. የንግዴ ሔግ-

ሏ. የፌትሒ ብሓር ስነ ስርዓት ሔግ-

መ. የኢ.ፋ.ዱ.ሪፐብሉክ የፊይናንስ ሔግጋት፣

ሠ. ላልች አዋጆች፡-

ረ. አንዲንዴ የመንግስት ተቋማት ማቋቋሚያ ህጎች፡-

ሸ. አጋዥ ሔጎች፡-

ቀ. ስነ ስርዓታዊ ጥቅም ያሊቸው ዯንቦች

በ .ስታንዲርዴስ

ተ. እንዯመመሪያ (ጋይዴሊይን) የሚጠቅሙ ሰነድች

ቸ. የውሌ ሁኔታዎች ( contract Conditions):-

 የውሌ ሁኔታዎች ምንጭ


 በአሇም አቀፌ ዯረጃ ያለት የውሌ ሁኔታዎች
o የፉዱክ መሰረታዊ ቅርጾች (basic features)
 በአገር አቀፌ ዯረጃ ያለ የውሌ ሁኔታዎች

ክፌሌ ሁሇት፡- ስሇ ኮንስትራክሽን ውልች፡ በጠቅሊሊው

2.1 የኮንስትራሽን ውልች ስያሜያዎች፣ ምንነት፣ አይነትቶች እና መሰረታዊ ባህያቸው

2.1.1 ስሇውልቹ ስያሜዎች

2.1.2 ስሇኮንስትራክሽን ውልች ትርጉም

2
2. 1.3 የኮንስትራክሽን ውሌ መሰረታዊ ባህርያት

2.1.4 ስሇኮንስትራክሽን ውልቹ አይነት

ክፌሌ ሶስት፡- የኮንስትራክሽን ውልች አመሰራረት

ክፌሌ አራት፤ በኮንስትራክሽን ውልች ባሇዴርሻ አካሊትና ሚናቸው

4.1 መግቢያ፡-

4.2. ባሇዴርሻ አካሊትና ሚናቸው

4.2.1 የሥራው ባሇቤት (The Employer/client )

4.2.2 አማካሪ መሃንዱስ (consulting engineer)

4.2.3 ሲቪሌ መሃንዱስ (civil engineer)

4.2.4 ስራ ተቋራጭ

4.2.5 ንዐስ ስራ ተቋራጭ

4.2.6 ንዐስ ስራ ተቋራጭ

ምእራፌ አምስት፡- የኮንስትራክሽን ውልች ጋር ተያያዘው የሚነሱ የይገባኛሌ ጥያቄዎች እና አሇመግባባቶች

5.1 በኮንስትራክሽን ስራ ስሊለ የይገባኛሌ ጥያቄዎች ወይም መብቶች

(Claims)ምንነት

5.2 የኮንስትራክሽን መብቶች

5.2.1 የመብቶቹ አይነት

5.2. 2 የይግባኛሌ ጥያቄዎች ገፅታዎች

5.3 የይግባኛሌ ጥያቄዎች አስተዲዯር አማራጮች

5.4 የይግባኛሌ ጥያቄዎች ምንጭ

5.5 የይግባኛሌ ጥያቄ አቀራረብ ስርዓት

5.6 የይገባኛሌ ጥያቄ አነሳስ

5.7 የይገባኛሌ ጥቄዎች ማቅረቢያ ቀናት

5.8 ሰነድች /መዝገቦች

5.9 የያሇመግባባቶች አወሳሰን..

5 .10 ስሇበሰሇ የጉዲት ኪሳራና የገዯብ መቀጮ

5.11 በፌትሒ ብሓር ሔጋችን ከይግባኛሌ መብቶች ጋር ተያያዥነት ያሊቸው ዴንጋጌዎችና

3
ተግባራዊ አፇጸዲማቸ

5.12. የኮንስትራክሽን የይግባኛሌ ጥያቄዎች፡ የጉዲዮች ምሌከታ

የኮንስትራክሽን ጉዲዮች ወዯ ፌርዴ ቤት የሚመጡበት ፌሰት

ምዕራፌ ስዴስት፡- በበኮንስትራክሽን ውልች አፇጻጸም የሚከስቱ ያሇመግባባቶች ስሇሚፇቱባቸው ዘዳዎች

6.1.1 ዴርዴር /Negotiation/

6.1.2 ሽምግሌና /Mediation/

6.1.3 ዕርቅ /Concilation/፡-

6. 1.4 ስሌግሌግሌ”/Arbitration/ እና ተያያዥ ጉዲዮች

6.1.4.1 ስሇግሌግሌ ታሪካዊ እዴገትና ምንነት

ሀ. ስሇግሌግሌ ታሪካዊ እዴገት፡- አጭር ምሌከታ

ሇ. ስሇግሌግሌ ምንነት

ሏ. በኢትዩጵያ በግሌግሌ ስሇሚታዩና ስሇማይታዩ ጉዲዮች

መ. በኮንስትራክስን ዘርፌ የሚነሱ ያሇመግባባቶችን በግሌግሌ

ስሇመጨረስና ስነ ስርአቱ

ሠ. የኮንትራክሽን ውሌ ጋር በተያያዘ የሚነሳውን የግሌግሌ ጉዲይ

በተመሇከተ ፌርዴ ቤቶቻቸውን ስሊሊቸው ሚና

ሠ. (1) ከአፇጻጸም በፉት

ሠ.(2) ከአፇፃፀም በኃሊ

ምዕራፌ ሰባት፡ ማጠቃሇያ

4
መግቢያ

አገራችን ሇኮንስትራክሽን ግንባታ ከፌተኛ ትኩረት ከሰጠች ቆይታሇች፡፡ ባሁኑ ወቅት እንዯህዲሴ ግዴብ
ያለትን ሜጋ ፕሮጀክቶችንና ላልች ታሊሊቅ የግንባታ ስራዎች በመንግስትም ሆነ በግሇሰብ ዯረጃ እየተሰሩ የሚገኙ
መሆኑ ይታወቃሌ፡፡ አሁን እየተከናወኑ ሊለት የመሰረተ ሌማት፣ ሇኢንደስትሪና ሇውሃ ስራዎች ግንባታ ከፌተኛ
የሆነ መዋእሇ ንዋይ እየፇሰሰ ይገኛሌ፡፡ ስራዎቹን በተገቢው የጥራት ዯረጃና ጊዜ ሇማስፇፀም ይቻሌ ዘንዴም
በህዝብ ተሳትፍና በአሇም አቀፌ ስምምነቶች ከፌተኛ ገንዘብ እየተሰበሰበ ስራ ሊይ ሲውሌ ይታያሌ፡፡ የማንኛውም
የኮንስትራሽክ ፕሮጀክት ባሇዴርሻ አካሊት መሰረታዊ ግባቸው ፕሮጀክቱ በተገመተው ጊዜ፣ በተተመነው ዋጋና
በሚፇሇገው የጥራት ዯረጃ እንዱጠናቀቅ ማዴረግ ነው፡፡ ነገር ግን የኮንስትራክሽን ሂዯቱ በአብዛኛው ከውለ ሰነድች
ትርጓሜ፣ ከሚያጋጥሙ ሁኔታዎች፣ ከስራ ሇውጦች ተቀባይነትና ከክፌያ ጋር ተያይዞ በአሇሇመግባባቶች የተሞሊ
ሁኖ የሚታይ መሆኑ ነባራዊ ሁኔታዎች የሚያሳዩን ሏቅ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በአገራችን የግሌም ሆነ
የመንግስት የኮንስትራክሽን ስራዎች እጅጉን በርከተው የምናይበት ጊዜ መሆኑ እሙን ቢሆንም ዘርፈ ከፌተኛ
ችግሮች ያሇበት መሆኑን በየፌርዴ ቤቶቻችን እና የግሌግሌ ተቋማት ዘንዴ ያለት መዛግብት/ክርክሮች/ አስረጂዎች
ናቸው፡፡ ችግሮቹ በመንግስትም ሆነ በግሌ የኮንስትራክሽን ስራዎቸው የሚታዩ የሚስተዋለና ምንጫቸው የተሇያዩ
ምክንያቶች ሁነው ይታያለ፡፡

ከሁለም በሊይ የኮንስትራክሽን ዘርፈን የሚገዙት የህግ ማዕቀፍች ሙለዕ ያሇመሆናቸው፣ ተበታትነው
የሚገኙትን ሔጎች ባሇዴርሻ ግንዛቤ የላሊቸው መሆኑ በተሇይም የዲኝነት አካለ በዚህ ረገዴ ውስንነት ያሇው
መሆኑ ዘርፈ ሊይ ችግር እያስከተሇ ይገኛሌ፡፡ የኮንስትራክሽን ውልችን ከሚገዙት የሔግ ማዕቀፍቻችን አንደ
በ1952 ዓ.ም የወጣው የፌትሏ ብሓር ሔጋችን ሲሆን ይህ ሔግ የኮንስትራክሽን ዘርፈ በዘመኑ ከዯረሰበት ዯረጃ
አንጻር አብሮ የሚሄዴ ዘመን አይሽሬ ነው ሇማሇት ግን አያስዯፌርም፡፡ ሇዚህም ይመስሊሌ የተሇያዩ የመንግስት
አካሊት ወጥ የሆኑ የውሌ ሰነድችን ሇኮንስትራክሽን ውልች አውጥተው በጥቅም ሊይ ሲያውለ የሚታየው፡፡
በኮንስትራክሽን ውልች አፇፃጸም ሊይ የሚከሰቱ ያሇመግባባቶች ሉፇቱ ከሚችሌባቸው ዘዳዎች አንደ የሆነው
የግሌግሌ ስርዓትም (Arbitration) አከራካሪነቱ የሰፊ ነው፡፡ የግሌግሌ ስርዓቱ ከፉለ በፌትሒ ብሓር ሔጋችን ያሇ
ሲሆን ከፉለ ዯግሞ በላልች ተቋማት በወጡ ዯንቦችና ስነ ስርዓቶች የሚገዛ ነው፡፡ የፌትሒ ብሓር ስነ ስርዓት
ሔጋችንና ላልች የግሌግሌ ስርዓትን የሚገዙ ህጎቻችን የማይጣጣሙባቸው አጋጣሚዎች ያለ መሆኑ ይታወቃሌ፡፡
የፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 315(2) (4) ሲታዩ የአስተዲዯር ውልች በግሌግሌ የማይታዩ መሆናቸውን ሲያስገነዝቡ የፌትሒ
ብሓር ሔጉና ላልች በስራ ሊይ ያለት የመንግስት ተቋማት ማቋቋሚያ ዯንቦች ግን በዚህ ረገዴ ግሌፅ ክሌከሊ
አሊዯረጉም፡፡ እንዱሁም የፋዳራለ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሰበር ሰሚ ችልት በሰ/መ/ቁጥር በሰ/መ/ቁ 16896
በቀን 16/02/1998 ዓ.ም( ቅጽ 2 ገጽ 75-78 ይመሇከቷሌ) የአስተዲዯር ውልችን በግሌግሌ ሇመጨረስ
ስምምነት ማዴረግ የሚቻሌ መሆኑን የሚያስገነዝብ አስገዲጅ የህግ ትርጉም ሰጥቶ የነበረ ሲሆን በቅርብ ጊዜ
ዯግሞ የቀዯመውን አስገዲጅ የህግ ትርጉም በግሌጽ ሳይሽር የአስተዲዯር ውልች በግሌግሌ ሉታዩ የማይችለ
መሆኑን የሚያሳይ ትርጉም በሰ/መ/ቁጥር 127459 መስከረም 23 ቀን 2010 ዓ.ም በዋሇው ችልት

5
ሰጥቶአሌ፡፡ የዚህ ውሳኔ ይዘቱ ሲታይም የፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 315 (2) የአስተዲዯር ውሌን አስመሌክቶ
የሚነሳ አሇመግባባትን ሇመዲኘት የማይችሇው የግሌግሌ ዲኝነት አካሌ ወይም አርቢትሬተር ነው
የሚሌ ነው፡፡ ይህም ችልቶ በአዋጅ ቁጥር 454/97 የታሰበውን የውሳኔዎችን ተገማችነት ዓሊማ የሚቃረን ውሳኔ
መስጠቱን ከማሳየቱም በሊይ በኮንስትራክስሽን ውልች የሚፇጠሩት ያሇመግባባቶች የሚፇቱባቸውን መንገድች ሊይ
አለታዊ ተፅእኖ የሚያሳርፌ እና ከአሇም አቀፌ ነባራዊ ሁኔታ ጋርም አብሮ የማይሄዴ ተብል ሉጠቀስ የሚችሌ
ጉዲይ ነው፡፤

እንዱሁም ተዋዋይ ወገኖች የግሌግሌ የታየውን የኮንስትራክሽን ክርክር ይግባኝ የላሇው የመጨረሻ ነው
በማሇት የሚያዯርጉት ስምምነት ይግባኝ ሉቀርብበት የሚችሌባቸው ሁኔታዎች የፌትሒ ብሓር ስነ ስርዓት ህጉ
በሌዩ ሁኔታ ከማስቀመጡም በሊይ የሰበር ስርዓትን ግን በስምምነት ማስቀረት የማይችለ መሆኑ በአዋጅ ቁጥር
454/97 አስገዲጅነት ያሇው የሔግ ትርጉም በፋዳራለ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሰበር ሰሚ ችልት ተሰጥቶአሌ፡፡ ይህ
የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት አስገዲጅ የሔግ ትርጉምም ብዙ ትችት እየቀረበበት የሚገኝ ሲሆን ከኮንስትራክሽን
ክርክሮች ባህርይ አንጻር በተሇይ ሲታይም ጉዲዮች ሇረዥም ጊዜ በፌርዴ ቤት እንዱቆዩ በማዴረግ ጉዲዩ ከመነሻው
በግሌግሌ እንዱታይ የተዯረገበትን ጠቀሜታ ትርጉም አሌባ እያዯረገ የሚገኝ መሆኑን በሰበር ችልቱ ጉዲዮቹ
የሚቆዩበት ጊዜ አስረጂ ነው፡፡

ስሇሆነም የኮንስትራክሽን ዘርፌ በአገራችን ኢኮኖሚ እዴገት ሊይ ያሇው አስተዋፅኦ ከፌተኛ መሆኑ እግምት
ውስጥ ገብቶ ግሌፅና ዘርፈን የሚያቀሊጥፌ የሔግ ማዕቀፌ እንዱኖር ማዴረጉ የሚመሇከተው አካሌ ዴርሻ መሆኑ
እንዯተጠበቀ ሁኖ የዚህ ስሌጠና መሰረታዊ አሊማ ግን የኮንስትራክሽን ጉዲዮች በሚመሇከት በሔግ ኃሊፉነትና
ተግባር የተሰጣቸው የፌትህ አካሊት ጉዲዮችን ከፌርዴ በፉትና በፌርዴ ሂዯት ማስተናገዴ የሚችለበትን ግንዛቤ
ከሔጉ ፅንሰ ሃሳቦችና ተግባራዊ አፇጻጸሞች በመነሳት በመጠኑም ቢሆን ሇማስጨበጥ ነው፡፡ ይህ ሉሳካ የሚችሇው
ዯግሞ ሰሌጣኞች በስሌጠናው ሊይ የነቃ ተሳትፍ አዴርገው እርስ በእርሳችን መማር ከቻሇን ብቻ ነው፡፡
የአሰሌጣኙም ከፌተኛ ሚና የሚሆነው ስሌጠናውን ማስተባበር እና ሃሳቦች እንዱሸራሸሩ ማዴረግ እንዱሁም
በየንዐስ አርዕስቱ አግባባብነት ያሊቸውን የፌርዴ ቤት ውሳኔዎቸው ሇማሳያነት መግሇጽ ቢሆንም በዘርፈ በሌምዴና
በተሇያዩ አጫጭር ስሌጠናዎች ያገኘውን እውቀት ግን በገሌጻ መሌክ ሇማቅረብ ይሞክራሌ፡፡ ስሇሆነም ይህንኑ
በመግቢያ ዯረጃ እንዴትጨብጡ እያሳሰብኩና የሚቀርበው ጽሐፌም ጥብቅ የሆነውን የምርምር ስራ ዯንቦችን
ተከትል ያሌተጻፇ፣ ሇዚህ ስሌጠና ዓሊማ ተብል የተጠናቀረ መሆኑን ከወዱሁ እየገሇፅኩ የእሇቱ ስሌጠና
መጀመሪያ የሆነውን ገሇፃ እንዯሚከተሇው ማቅረብ እቀጥሊሇሁ፡፡

6
ምዕራፌ አንዴ፡- ስሇኮንስራክሽን ህግ፡ጠቅሊሊ

1.1 ስሇኮንስራክሽን ህግ ምንነት

የኮንስትራከሽን ህግ ማሇት
ምን ማሇት ነው? የሚሇውን ነጥብ ከማየታችን በፉት የኮንስትራክሽንን ትርጉም ማየቱ ተገቢነት ይኖረዋሌ፡፡
እንዯሚታወቀው ኮንስትራክሽን የሰው ሌጅ ከመፇጠሩ ጀምሮ ከነበረው ትንንሽ ግንባታዎች ውስብስብ እስከሆነው
ዘመናዊ ኪነሔንፃ ዴረስ ያሇው ሲሆን የጥንት ግንባታዎች ከጥንታዊ የሜሶፖታሚያ እና ከጥንታዊ ግብፅ
ሥሌጣኔ የሚጀምር የሰው ሌጆች የእሇት ተእሇት ሥራ ውስጥ የሚገኝ ነው፡፡ በኢትዮጵያ እየተገነባ ያሇው
የህዲሴ ግዴብ ወይም እንግሉዝ እና አውሮፓን የሚያገናኘው ታናሌ ካናሌ እጅግ ረቂቅና ውስብስብ
መሆናቸው ይታወቃሌ፡፡ በመሆኑም ኮንስትራክሽን ታሪካዊ አመጣጡ ረዥምና ከጊዜ ወዯ ጊዜ እየዘመነና
እየተወሳሰበ ያሇ የስራ ዘርፌ ነው፡፡
ኮንስትራክሽን የሚሇው ቃሌ ሲታይ እንግሉዘኛ ሲሆን
አመጣጡም ከሊቲን “ኮንስትራክሽነም” ከሚሇው ነው፡፡ ትርጉሙም ማሳባሰብና መገንባት እንዯ
ማሇት ስሇመሆኑ ጽሁፍች ያሳያለ፡፡ ኮንስትራክሽን ማሇት ጠቅሇሌ ተዯርጎ ሲታይ
መሠረተ ሌማት የመገንባት ሂዯት ስሇሆነ ግንባታ ብሇን ብናስቀመጠው የትርጉም መፊሇስ የሚያመጣ ወይም
መጣረስ ነው እምነት የሇኝም፡፡ ሆኖም የኮንስትራሽን ህግ ወረዴ ብሇን እንዯምናየው መገንባት ብቻ ሳይሆን
የተገነባውን ማፌረስንም የሚጨመር በመሆኑ የአማርኛው ቃሌ በራሱ ሙለ ሊይሆን ይችሌ ይሆናሌ፡፡ የሆኖ
ሁኖ
በኮንስትራክሽን ሂዯት ውስጥ የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ፤ የዱዛይን ማህንዱስ፤ የግንባታ ማህንዱስ፤ አርክቲክ
ት (ቀራፂ)፤ ወጭ ተማኝ (quantity surveyor) እና ተቆጣጣሪ ዎችን ጨምሮ
ብዙ ባሇዴርሻ አካሊት የሚሳተፈበት መሆኑ ይታወቃሌ፡፡ በላሊ በኩሌ ብሊክስ ልው መዝገበ -
ቃሊት ግንባታን ሲተረጉም፡-
"Construction is the act of building by combining or arranging parts or elements; the
thing so built." በማሇት ይገሌጸዋሌ፡፡
ወዯ አገራችን ነባራዊ ሁኔታ ስንመጣም ከአማርኛ መዝገበ ቃሊት ጀምሮ በተሇያዩ የሔግ ሰነድች ወጥ የሆነ
ትርጉም ተሰጥቶ አይገኝም፡፡ ሇምሳላ፡- የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር ማዕከሌ በ1993 ዓ.ም
ያሳተመው የአማርኛ መዝገበ-ቃሊት “ሇመኖሪያም ሆነ ሇላሊ ስራ አገሌግልት እንዱሆን ከዴንጋይ፣ ከሸክሊ፣
ከብረትና ከመሳሰለት ነገሮች የሚሰራ ፎቅ ያሇው ወይም የላሇው ቤት” ህንጣ ነው በማሇት ይተረጉመዋሌ
እንጂ ኮንስትራሽክን የሚሇውን ቃሌ የሚተካ የአማርኛ ቃሌ ይዞ አይገኝም፡፡በከዚሁ መዝገበ ቃሊት ስሇሕንጻ
ከተሰጠው ትርጉም መገንዘብ የሚቻሇው የመኖሪያ ቤት ሕንፃዎች፣ የፋብሪካ ሕንፃዎች ወዘተ የሚያካትት
መሆኑን ነው፡፡

7
ከዚህ በተጨማሪ ከግንባታ ውሌ ጋር በተያያዘ በተሇያዩ ሔጎች ውስጥ በተሇያዩ አዋጆች፣ ዯንቦችና
መመሪያዎች ባለት ዴንጋጌዎች ስር ትርጉም ተሰጥቶ ይገኛሌ፡፡ ሇግንዛቤ ይረዲን ዘንዴ ወዯ ኃሊ መሇስ ብሇን
ያለትን ሔጎችንም ጨምረን እንይ፡፡
በባትኮዲ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 327/1979 አንቀፅ 2 (1) ስር የ"ሔንጻ ኮንስትራክሽን= የሚሇው ሏረግ
ማናቸውም በከፉሌ ወይም በሙ የወሇሌ፣ የግዴግዲና የጣሪያ ስራ ያሇው ሇመኖሪያ ወይም በላሊ አገሌግልት
የሚውሌ ህንጻና ተዛማጅ ስራዎችን የመስራት ወይም የማሻሻሌ ስራ ው በሚሌ ብያኔ የተቀመጠ ሲሆን በተጠቃሹ
አዋጅ አንቀጽ ሁሇት ንኡስ ቁጥር ሁሇት ስር ዯግሞ የ"ትራንስፖርት ኮንስትራክሽን" የሚሇው ሏረግ የመንገድች፣
የዴሌዴዮች፣ የባቡር ሃዱድች፣ የአይውሮፕሊን ማረፉያዎች፣ የወዯቦችና የየብስ ማመሊሇሻ ተርሚናልች የመስራት
ወይም የማሻሽሌ ስራ እንዯሆነ ተተርጉሟሌ፡፡
ስሇማይንቀሳቀስ ንብረት ስራ ውሌ በሚዯነግገው የፌትሏ ብሓር ሔጉ አንቀፅ 3019 (1) ሥር ዯግሞ
የስራ ተቋራጭነት ውሌ የሔንጻን ስራ ሇመስራት፣ የተሰራውን ሇማዯስ ወይም አንዴን የማይንቀሳቀስ ንብረት
ሇማዯራጀት የሚዯረዯግ መሆኑን የሚያሳይ ትርጉም ተቀምጦ እናገኛሇን፡፡
የኢትዩጵያ ፋዳራሌ መንግስትት ስሇግንባታ የግዥና ንብረት አስተዲዯር አዋጅ ቁጥር 430/1997 አንቀፅ
2 (ሏ) ስር የግንባታ ዘርፌ ስራ የሚሇው ትርጉም ይህንኑ አዋጅ በሻረው አዋጅ ቁጥር 649/2001 አንቀጽ 2 (3)
ስር ስሇግንባታ ዘርፌ ትርጉም የተሰጠውን ትርጓሜ ይዞ ይገኝ ነበር፡፡ ሁሇቱ አዋጆች ያስቀመጡት ትርጉምም፡-

"የግንባታ ዘርፌ ሥራ" ማሇት ከሔንፃ፣ ከመንገዴ ወይም ከመሠረተ-ሌማት ሥራ ጋር


በተያያዘ የሚከናወን አዱስ የግንባታ፣ የመሌሶ ግንባታ፣ ዯረጃ የማሳዯግ፣ የማፌረስ፣
የጥገና፣ የማዯስ ሥራ እንዱሁም ተጓዲኝ የሆነና ከዋናው ስራ ያሌበሇጠ ዋጋ ያሇው
አገሌግልት ሲሆን፣ የመገንባት፣ በባሇቤትነት የመያዝ፣ ሥራውን የማንቀሳቀስ፣
የማስተሊሇፌ ወይም የመገንባት፣ የማንቀሳቀስ የማስተሊሇፌ ወይም የመገንባት፣ በባሇቤትነት
የመያዝ እና የማንቀሳቀስ ውልችን ይጨምራሌ፡፡ በማሇት የሰጠው ትርጓሜ ኮንስትራክሸን
የሚሇው ቃሌ ምን ያህሌ ሰፉ እንዯሆነ ያስገንዝባሌ፡፡

እንዱሁም በ2006 ዓ.ም በከተማ ሌማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የተዘጋጀው የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን
ኢንደስትሪ ምዝገባ ረቂቅ አዋጅ ኮንስትራክሽን የሚሇውን ቃሌ ፡-
“Construction” means a provisions of combination of goods and services carried out under or
over ground for the development, extension, installation, repair, maintenance, renewal, renovation,
alteration, excavation, dismantling or demolition of a fixed asset including building and
engineering infrastructure.” በማሇት ሇመተርጎም ሲሞክር በ2001 የወጣው የሔንጻ አዋጅ ቁጥር 624/2001
በአንቀጽ 2(9) ስር ግንባታ ማሇት አዱስ ሔንጻ መገንባት ወይም ነባር ሔንጻን ማሻሻሌ ወይም አገሌግልቱን
መወሇጥ ነው በማሇት ሲያስቀምጥ የእንግሉዝኛው አቻ ትርጓሜም፡-
"Construction" means the construction of a new building or the modification of an existing
building or alteration of its use. በማሇት ያስቀምጠዋሌ፡፡

8
ከእነዚህ የተሇያዩ ትርጉሞች መረዲት የሚቻሇው የግንባታ ውልች ከማይንቀሳቀስ ንብረት ጋር የተገናኙ
መሆናቸውን ነው፡፡ እንግዱህ ኮንስትራክሽን የሚሇው ቃሌ አመጣጡና ትርጓሜው ምን እንዯሚመስሌ ባጭሩ
ከአየን የቃለ ትርጓሜ ስሇኮንስትራክሽን ሔግ ምንነት ፌንጭ ሰጪ ሁኖ እናገኘዋሌ፡፡
የኮንስትራሽክ ሔግ የሚሇው ቃሌ እግጅ ሰፉ የሆነና ከኮንስትራክሽን ጋር የተያያዙ የሔግ ጽንሰ ሃሳቦችን አካቶ
የያዘ መሆኑን የዘርፈ ምሁራን ፅሐፍች ያሳያለ፡፡ ቃለ እግጅ በጣም ሰፉ ሁኖ ግንባታን ማፌረስንና መገንባትን
የሚመሇከት ነው ፡፡ ሔጉ ከትንንሽ ቤቶች ግንባታ ጀምሮ እስከ ሜጋ ፕሮጀክቶች እስከሚባለት እንዯ ሇኤላክትሪክ
ኃይሌ ማመንጫ ወይም ታሊሊቅ የውሃ ግዴቦችን ግንባታ ሊለት ውልች ሁለ ተፇጻሚነት ያሇው ህግ ነው ፡፡
ስሇሆነም ሔንጻን ፣ መንገዴን ፣ የኃይሌ ማንመንጫ የውሃ ግዴብና ቁፊሮ ፣ የአውሮፕሊን ማረፉያ ፣ የባቡር
ሏዱዴ ወይም ላሊ የሲቪሌ ምህንዴስና ስራዎችን ሇማስገንባትና ሇመንገባት የሚዯረጉ ውለች የሚገዙት የሔግ
ክፌሌ የኮንስትራክሽን ህግ ተብል ይጠቀሳሌ በማሇት ህጉን መተርጎም የሚቻሌ እና ከዚህ ትርጉም በመነሳትም
የህጉን አብዛኛው አካሌ የውሌ ህግ ነው ብል ሇመናገር የሚቻሌ ቢሆንም ከውሌ ውጪ ሔግን ፣ የአስተዲዯር
ህግን ፣ ላልች አዋጆችንና ዯንቦችን ( ሇምሳላ የፋዳራሌ መንግሥት የግዥና ንብረት አስተዲዯር አዋጅ ቁጥር
649/2001 ፤ የሔንፃ አዋጅ 624/2001 ፣ የኮንስትራክሽን መሣሪያዎች ምዝገባና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር
177/1991 ፣ የከተማ ሌማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር መመሪያ ፤ የገንዘብና ኢኮኖሚ ሌማት ሚኒስቴር
የመንግሥት ግዥ መመሪያዎች እና የሲቪሌ ግንባታዎችች ወጥ የሆኑ ውልች ( standard contracts for
construction of civil works ) ሁለ አቅፍ የየዘ የህግ ክፌሌ ነው፡፡ ህጉ ከሚያያዝባቸው ህግጋት ብዛት የተነሳ
ብቻ ሳይሆን
በተሇያየ ዕውቀትና ሙያ ዘርፌ የሚሳተፊ ሰዎች ከመኖራቸውና በየዯረጃው ዘርፇ ብዙ ግንኙነቶች ከመኖራቸ
ው ፣ የተሇያዩ ጊዜ የሚወስደ የዱዛይን ሇውጦችና ማሻሻያዎች የሚስተዋለበት ከመሆኑ ጭምር አንጻር እጅግ
ውስብስብና ሰፉ ነው ፡፡ በመሆኑም በኮንስትራክሽን ህግ ውጤታማ ሇመሆን ከህጉ ጋር የጠበቀ ቁርኝነት
ያሊቸውን ሔጎችን ጠንቅቆ ማወቅን ይጠይቃሌ፡፡
የኮንስትራክሽን ስራ እንዯህጉ እግጅ ሰፉና ውስብስብ ሲሆን በአንዲንዴ ሀገሮች የህግ ባሇሙያዎች በእያንዲንደ
የኮንስትራሽን ስራ ዘርፌ የተሇዬ ስሌጠና የወሰደ( Sub- Specialities) የወሰደ መሆኑን መረጃዎች ያሳያለ፡፡
ሇምሳላ በ"ፌሮንት ኢንዴ" ኮንስትራክሽን የተሇየ ስሌጠና ያሇው የሔግ ባሇሙያ ፕሮጀክቱ በሚጀመርበት ጊዜ
ከጨረታ ጀምሮ እስከ ውል ዝርዝር አቀራረጽ ዴርስ የሚሳተፈ ሲሆን በ"ባክ ኢንዴ" ኮንስትራክሽን የሚሰሇጥኑ
የሔግ ባሇሙያዎች ዯግሞ ከግንባታ መጠናቀቅ ጋር ተያያዙ የሚነሱ ያሇመግባባቶች ስሇሚፇቱበት አግባብ ስሌጠና
የሚወሰደ ናቸው፡፡ በመሆኑም በእኛ አገር ባሇው ነባራዊ ሁኔታ በዚህ የህግ ዘርፌ የሚሰሇጥኑ የህግ ባሇሙያዎች
ከሊይ በተጠቀሰው አግባብ የሚሰሇጥኑበት አግባብ አሇ ብል በግሌጽ ሇመናገር ባይቻሌም በህግ ትምህርት ቤቶች
ስሇኮንስራሽን ህግ የሚሰሌጥኑ ተማሪዎች ግን ስሇ"ፌሮንት" እና "ባክ ኢንዴ" ኮንስትራሽን ጽንሰ ሀሳቦች ስሌጠና
ከማግኘታቸውም በተጨማሪ ስሇኮንስትራሽን ኢንሽራንስ እና ኮንስትራክሽን በተመሇከተ ሇቁጥጥርና ሇአስተዲዯር
የወጡ ህጎችን ( የኮንስትራክሽን ፇቃዴ አሰጣጥ፣ የዴህንነት መመሪያዎችን፣ የንግባታ ፇቃዴና የግንባታ ዯንቦች (
building Codes ) በቂ ግንባዜ ሉኖራቸው ይገባሌ፡፡ አሁን በስራ ሊይ ያሇንን ዲኞችን በተመሇከተ በዚህ የሔግ
ዘርፌ የጠቀሇ ስሌጠና በሔግ ትምህርት ቤቶቻችን አግኝተናሌ ሇማሇት የማያስዯፌር መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን
በስራ ሊይ እያሇን የምናገኘው ስሌጠናም ጥሌቀት ያሇውና ተከታታይነት ያሇው ባሇመሆኑ በቂ እውቀት በዘርፈ
አሇን ሇማሇት የምንችሌበት መነሻ የሇንም፡፡

9
ስሇሆነም በቀጣይ እንዯዚህ አይነቱ ስሌጠና በዘርፈ በቂ እውቀት ባሊቸው ባሇሙያዎች በተሇይም የህግና
የምህንዴስና እውቀትን
አጣምረው በያዙ ሰዎች ስሌጠና እንዱሰጥ ማዴረጉ በአገሪቱ ውስጥ አሁን እየተካሄዯ ካሇው የኮንስራክሽን ስራ
ብዛትና ውስብስብነት አንጻር ጊዜው የግዴ የሚሇው ጉዲይ ነው፡፡ እያንዲንደ የኮንስትታክሽን ፕሮጀክት የራሱ የሆነ
ሌዩ ባህርይ ያሇው መሆኑ ይታወቃሌ፡፡ አንዴ ግንባታ ከላሊ ግንባታ በንዴፌ ፣ በጥሬ ዕቃ ግብዓት ፣ በባሇሙያ
አሠራር ፣ በቆይታ ፣ በቀሇም ፣ ወዘተ እጅጉን የሚሇያይበት አግባብ መኖሩ የሚያከራክር ነጥብ አይዯሇም፡፡
በአጠቃሊይ የኮንስትራክሽን ህግ በጣም ሰፉ ብልም ውስብስብና ብዙ ባሇዴርሻ አካሊትን የሚያሳትፌ፣ ላልች
በርካታ ህጎችን የያዘ፤ ዘርፇ ብዙ ህግ በመሆኑ ጉዲዮችን በአግባቡ አይቶ ዲኝነት ሇመስጠት የጠሇቀ
ግንዛቤ ሉኖረን ይገባሌ፡፡

1.2 በኢትዩጵያ የኮንስትራክሽን ሔግ ማዕቀፍች

1.2.1 የኢ.ፋ.ዱ.ሪፐብሉክ ህገ መንግሰት

የኢ.ፋ.ዱ.ሪፐብሉክ ህገ መንግት ከያዛቸው ዴንጋጌዎች ውስጥ ከመሰረተ ሌማት ጋር በቀጥታ ወይም


በተዘዋዋሪ ግንኙነት ያሊቸው ዴንጋጌዎች፡-

 በአንቀጽ 40(1)(2) ስር ያሇው የንብረት መብት፣


 በአንቀጽ 41 ስር ያሇው የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊና ባህሊዊ መብቶች፣
 በአንቀፅ 43 ስር ያሇው የሌማት መብት፣ (ቀጣይነት ያሇው ሌማት መብት)፣
 ከአንቀጽ 89 እስከ 92 ዴረስ ባለት ዴንጋጌዎች የተካተቱት የኢኮኖሚክ ነክ ዓሊማዎች፣
ማህበራዊ ነክ ዓሊማዎች፣ ባህሌ ነክ አሊማዎች፣ የአከባቢ ዯህንነት ጥበቃ ዓሊማዎች ናቸው፡፡

1.2.2 ላልች ህጋዊ ሰነድች

በዚህ ስር ሉጠቀሱ የሚችለት ዯግሞ፡-

 የፌትሒ ብሓር ሔግ- አራተኛ መጸሒፌ ስሇውልች የሚዯነግጉት የህጉ ክፌልች፣ ሌዩ ወልች
አምስተኛ መፀሏፌ ( አንቀጽ 16 (ይህ የስራዎችን አገሌግል መስጠትን የሚመሇከቱ ውልችን የያዘ
ቁጥሮችን የሚሇመከት ነው)፣ አንቀጽ 18 የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን ስራ ውሌን የሚመሇከቱ
ዴንጋጌዎች)፣ አንቀጽ 19 የአስተዲዯር ክፌሌ መስሪያ ቤቶች የሚያዯርጎአቸውን ውለች የሚገዙ
ዴንጋጌዎንችን)፣ አንቀጽ 20 (ስሇግሌግን እና ስሇስምምነት የሚመሇከቱ ዴንጋጌዎችን የያዘ ነው፡፡
ከዚህ ከህጉ ክፌልች እጅግ ጠቃሚ የሆኑ ዴንጋጌዎች ሲታዩ ሲሇዩ ዯግሞ፡-
 በፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 1763 እስከ 1770 (ስሇውልች መሻሻሌ)፣
 አንቀጽ 1953 - ላሊ ሰው ስሇመተካት፣
 አንቀጽ 1976- ስሇ ምትክ ውክሌና መርህ፣
 አንቀጽ 1889- ስሇመቀጫ- የተጣራ ኪሳራ/ወይም የዋጋ ንረት፣
 አንቀጽ 2031 ስሇሙያዊ ጥፊት፣

10
 አንቀጽ 2610 እና 2876- ስሇስራ ስራ ውሌና የማይንቀሳቀስ ንብረት
መስራትና መሸጥ፡፡
 አንቀጽ 3021 እና 3022 የማይንቀሳቀስ ንብረት ስራ ውሌ ወሰን፣

ከእነዚህ ዴንጋጌዎች (ከቁጥር 2610 እስከ 2876 እና ከቁጥር 3020 እስከ 3022 ካለት) ይዘት መረዲት
የሚቻሇውየኢትዮጵያ የሔግ ሥርዓት የሲቪሌ ኮንስትራክሽን ውልችን በተመሇከተ የፌትሃብሄር ሔግ በሁሇት
ክፌሌ የሚቃኝ መሆኑን፣ በተሇይም የግንባታ ወጪያቸው ከአምስት መቶ ብር
በታች ሇሆኑት ውልች ከአንቀጽ 2610 እስከ 2638 ሲያስቀምጥ በላሊ በኩሌ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶች የሥራ
ውሌን አስመሌክቶም ከአንቀጽ 3019 እስከ 3040 ስሇሲቪሌ ኮንስትራክሽን ውልች ያሳያለ፡፡

 አንቀጽ 3027 እና 3028 የስራ ተቋራጩ ባሇሙያንና የግሌግሌ


ሽማግላዎችን የመጠቀም መብትን የሚዯነግጉ ዴንጋጌዎች
 አንቀፅ 3031- 3034 የስራ መሇዋወጥና ግምታቸውን፣
 አንቀፅ 3039 - ስራ ተቋራጩ የሚሰጠው መዴን፣
 አንቀጽ 3183 እስከ 3189- አስቀዴሞ ሳይታሰቡ ስሇሚቀሩ አጋጣሚ
ሁኔታዎችና ሔጋዊ ውጤታችን፣
 አንቀጽ 3282- ስሇአሰራር ጉዴሇት ከእሇት ተሇእሇት የኮንስትራክሽን ስራ
ጋር እጅጉን የተቆራኙ ናቸው፡፡
 የንግዴ ሔግ- ስሇ ቢዝነስ ዘርፌ የሚዯነግጉ የህግ ክፌልች- መጽሏፌ ሶስት ያለት ዴንጋጌዎች
 የፌትሒ ብሓር ስነ ስርዓት ሔግ-(የስነ ስርዓት ሔጉ አንቀጽ 315(2) አነጋጋሪ ነው፡፡ በመሆኑም
የኮንስትራክሽን ውልች ሊይ የሚከሰቱ ያሇመግባባቶች መፌቻ ዘዳዎችን ስንወያይ የምናነሳው ጉዲይ
ይሆናሌ፡፡
 የኢ.ፋ.ዱ.ሪፐብሉክ የፊይናንስ ሔግ- አዋጅ ቁጥር 648/2001
 የኢ.ፋ.ዱ.ሪፐብሉክ የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር ህግ- አዋጅ ቁጥር 649/2001
 የሔንጻ አዋጅ ቁጥር 624/2000፣
 የንግዴ ምዝገባ እና ፇቃዴ አዋጅ ቁጥር 686/2002 በአዋጅ ቁጥር 731/2004 እና 801/2005
እንዯተሻሻሇው፣ ባሁኑ ጊዜ ዯግሞ በአዋጅ ቁጥር 980/2008 ተሽረዋሌ፡፡
 የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች ምዝገባና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 177/1991፣
 አንዲንዴ የመንግስት ተቋማት ማቋቋሚያ ህጎች፡-
 የኢትዩጵያ መንገድች ባሇስሌጣን እንዯገና ማቋቋሚያ ዯንብ ቁጥር 247/2003(በአዋጅ ቁጥር
80/99 የተቋቋመውን ባሇስሌጣን መብቶችንና ጌዳታዎችን ሇአዱሱ ባሇስሌጣን
ያስተሊሇፇው)
 የኢትዩጵያ መንገድች ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሸን ማቋቋሚያ ዯንብ ቁጥር 248/2003፡፡
እነዚህ ዯንቦች ሇተቋማቱ የሚሰጡት ሃሊፉነትና ተግባር የኮንስትራክሽን ውልች በግሌግሌ
ሉታዩ የሚችለ መሆን ያሇመሆኑን የሚያስነሱት ጥያቄ አሇ፡፡

11
 የኢትዩጵያ ኮንስትራክስን ስራዎች ኮርፖሬሽን ማቋቋሚያ ዯንብ ቁጥር 366/2008 - ይህ
ዯንብ የኢትዩጵያ መንገድች ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ዯንብ ቁጥር 248/2003 እና
የኢትዩጵያ ውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ማቋቋሚያ ዯንብ ቁጥር 316/2006
የሻረ ዯንብ ነው፡፡
ከሊይ ከተዘረዘሩት የህግ ማዕቀፍች ብዛት መረዲት የሚቻሇው በኢትዩጵያ ውሥጥ ራሱን
የቻሇ የኮንስትራክሽን ህግ ያሇመኖሩን ነው፡፡ አንዲንዴ ምሁራን ራሱን የቻሇ የኮንስትራክሽን ህግ ያስፇሌጋሌ
ሲለ የሚዯመጡ ሲሆን ላልች ይህንኑ ሲቃረኑ ይታይሌ፡፡ በመሆኑም በአራችን ውስጥ በቂ የሆነ
የኮንስትራክሽን ሔግ መኖር ያመኖሩ ሊይና ራሱን የቻሇ ህግ አስፇሊጊነት ሊይ ውይይት ብናዴርግበት የተሻሇ
ነው፡፡

ከሊይ ከተመሇከቱት ሔጎች በተጨማሪ ላልች አጋዥ ነው ተብሇው ሉጠሩ የሚችለ ሔጎችም አለ፡፡
ከእነዚህ መካከሌ ሉጠቀሱ የሚችለት፡-

 የአከባቢ ተዕፅኖ ግምገማ አዋጅ ቁጥር 299/995፣


 የአከባቢ ብክሇት ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 300/1995፣
 የህንጻ ዱዛይንን ፇጠራ ባሇቤትነትን ሇመጠበቅ የሚያስችሇው አዋጅ ቁጥር 410/1996 በአዋጅ ቁጥር
872/2006 ዓ/ም እንዯተሻሻሇው,
 የከተማ ፕሊን አዋጅ ቁጥር 574/2000(በመሻሻሌ ሂዯት የነበረ…….)
 Urban Planning and Implementation Manual
 የቴላኮሙኒኬሽን እና የኤላክትሪክ አውታሮችን ዯህንነት ሇመጠበቅ የወጣ አዋጅ ቁጥር 464/97
 ዯንቦችና ከመመሪያዎች፡፡ ከእነዚህ ውስጥ ሉጠቀሱ የሚችለት ዯግሞ፡-
የንግዴ ምዝገባና ፇቃዴ አሰጣጥ ዯንብ ቁጥር 95/1995 (በግሌጽ
ያሌተሻረ)
የንግዴ ምዝገባ፣ ፇቃዴና ተያያዥ አገሌግልቶች ክፌያዎችና ተመኖች
ዯንብ ቁጥር 246/2003፣
የፊይናንስ አስተዲዯር ዯንብ ቁጥር 190/2002፣
የፋዳራሌ መንግስት የመንግስት ንብረት አስተዲዯር መመሪያ፣
 ስነ ስርዓታዊ ጥቅም ያሊቸው ዯንቦች፡-
የኢዯስ አበባ ንግዴና ዘርፌ ማህበራት ተቋም የግሌግሌ ስነ ስርዓት፣
የኢትዩጵያ አርቪትሬሽንና ኮንሲላሽን ሴንተር ዯንቦች
 ስታንዲርዴስ፡፡ በዚህ ረገዴ የሚጠቀሱት ዯግሞ፡-
በቀዴሞው የስራና ከተማ ሌማት ሚኒቴር የወጣው የህንጻ ግንባታ
ኮዴ፣ሇተጫራቾች የወጣው ስታንዲርዴ፣
የኢትዩጵያ ስታንዲርዴ ሌምድችና አሰራሮች፣
በመንግስት ንብረት ኤጄንሲ የወጣው ስታንዲርዴ፣

12
በአውራ ጎዲና የወጡት የዱዛይን ስታንዲርዴ እና ቴክኒካሌ ስፔሲፉኬሽን
ሰነድች ናቸው፡፡
 እንዯመመሪያ (ጋይዴሊይን) የሚጠቅሙ ሰነድች ዯግሞ፡-
 በቀዴሞው ገንዘብና ፊይናንስ ሚኒስቴር የወጣው ፕሮጀክት ቀረጻ ጋይዴሊይን(ቅጽ
II፣
 ሇንግዴ ምዝገባ አስፇሊጊ ቅዴመ ሁኔታዎችን በሚመሇከት የወጣ ጋይዴሊይን፣
 በቀዴሞው ስራና ከተማ ሌማት ሚኒስቴር የወጣው የስራ ተቋራጮችንና አማካሪ
መሃንድሶች ማረጋገጫና የሙያ ምዝገባ ዯንብ፣
 የህንጻ ግንባታ/ አሰራር ስነ ስርዓት
 ሇህንጻ ዱዛይን አገሌግልቶች የተዘጋጀ ቼክሉስት
 የውሌ ሁኔታዎች( contract Conditions):-
የውሌ ሁኔታዎች የሚባለት ተዋዋይ ወገኖች በውሊቸው መሰረት እንዱገዙ የሚያስገዴደ
የአስተዯዯር ህጎችን/ሰነድችን የሚመሇከቱ ናቸው፡፡ የውሌ ሁኔታዎች በተሇምድ በሁሇት ይከፇሊለ፡፡
እነዚህም፡-
 ጠቅሊሊ የውሌ ሁኔታዎች (General Conditions) እና፣
 ዝርዝር/ሌዩ የውሌ ሁኔታዎች (Specific Conditions) ናቸው፡፡

ጠቅሊሊ የውሌ ሁኔታዎች የሚባለት ወጥ የሆኑ ሁኔታዎችንና በሌምዴ የዲበሩትን ሰነድችን የሚመሇከቱ
ሲሆን ዝርዝር/ሌዩ ሁኔታዎች የሚባሇት ዯግሞ ዝርዝር ዴንጋጌዎችን የሚመሇከቱ የሰነደን ክፌልች የሚመሇከቱ
ናቸው፡፡ በሁሇቱም ሁኔታዎች ያለት አንቀጾች ተጨማሪ ዴንጋጌዎች ካሌገቡ በስተቀር ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ዋና
ዋና ክፌልችም፡-

o የቃሊት ትርጉምና አተረጓጎም የሚመሇከት ክፌሌ፣


o ቋንቋንና ተፇጻሚነት ስሊሇው ሔግ የሚመሇከተው ክፌሌ፣
o የውለን ይዘትና ቅዴሚያ ተፇጻሚነት ስሊሊቸው ሰነድች የሚመሇከት ክፌሌ፣
o የመሒንዱሱን ስሌጣንና ተግባር የሚመሇከት ክፌሌ፣
o የተዋዋይ ወገኖች መብት፣ ግዳታና መፌትሓዎችን የሚመሇከት ክፌሌ፣
o ሉሰሩ ስሇሚገባቸው ስራዎች፣ ስራዎችን ሇላሊ መስጠት የሚቻሌበትን
አግባብ፣ ሌኬትንና ሰርቲፉኬት አሰጣጥን የሚመሇከት ክፌሌ፣
o የስራ ግብአቶችን (የሰው ኃይሌ፣ ማሽነሪዎችን----ወዘተ) የሚመሇከት
ክፌሌ፣
o የስራ መሇዋወጥ፣የይግባኛሌ ጥያቄዎችና አሇመግባባቶች ስሇሚፇቱበት
አግባብ የሚመሇከት ክፌሌ እና
o የውሌ ዋስትናዎችን የሚመሇከት ክፌሌን ይዘው እናገኛሇን፡፡
 የውሌ ሁኔታዎች የሚመነጩት፡-

13
 ከገንዘብ ሰጪ ተቋማት(ፕሮጀክት ፊይናንስ ከሚያዯርጉ እንዯ አሇም ባንክ
ካለ ተቋማት)፣
 ከባሇሙያዎች ማህበራት፣
 ከንግዴ ማህበራት፣
 ከህዝብ/መንግስት ተቋማት፣
 የጥራትና ዯረጃ አመዲዯብ ተቋማት፣
 የንግዴና ዘርፌ ማህበራት------- ወዘተ ሉሆን ይችሊሌ፡፡
 ስሇሆነም የውሌ ሁኔታዎች በአሇም አቀፌና በአገር አቀፌ ዯረጃ ያለት ሉሆኑ ይችሊለ፡፡
1. በአሇም አቀፌ ዯረጃ ያለት የውሌ ሁኔታዎች፡-
 FIDIC- አህጽሮተ ቃለ Fédération Internationale Des Ingénieurs-
Conseil ) የሚሇውን ቃሌ የሚወክሌ ነው፡፡ ሰነደ እ.ኤ.አ በ1987 ዓ/ም ወጥቶ በ1992 የተሻሻሇ ሲሆን በአሇም
አቀፌ ዯረጃ በአማካሪነት በታወቀው ማህበር የወጣ ሰነዴ ነው፡፡ ይህ አካሌ በአሇም አቀፌ ዯረጃ በከፌተኛ ሁኔታ
ተቀባይነት ያሊቸውን ሇግንባታ ልች የሚውለ የውሌ ጠቅሊሊ ሁኔታዎችንና እነዚህ ጠቅሊሊ ሁኔታዎች ወዯ
ሌዩ የውሌ ሁኔታዎች ማዘጋጀት የሚያስችለ መመሪያዎችን (Legal Guide to prepare Particular
Conditions) በማዘጋጀት የሚታወቅ እና የተሇያዩ ሀገራት ብሓራዊ የአማካሪ መሏንዱሶች ማህበር በጋራ
ያቋቋሙት ማኅበር ነው፡፡ ማህበሩ እ.አ.አ ከ1913 ጀምሮ ያሇና ዋናውን ጽ/ቤት በስዊዘርሊንዴ አገር፤ በሊውሳን
ከተማ ውስጥ አዴርጎ የሚገኝ ነው፡፡
 FIDIC MDBS (multilatieral development banks)- ይህ ሰነዴ
በአሇም ባንክ እ.ኤ.አ በ2006 የተከሇሰና በላልች ስምንት የሌማት
ባንኮች ጭምር ተቀባሠይነት ያገኘ ሁኖ ባሁኑ ጊዜ Harmonized
Conditions of Contract for Construction በሚሌ የሚታወቅ
ነው፡፡
 EU condition of contract-- በአውሮፓ ህብረት የወጣ ሰነዴ ነው፡፡
 NEC- new engineering contract, UK- በአገራችን የውሃ ቁፊሮ
ስራዎች ሊይ በአብዛኛው ተፇጻሚ ሲሆኑ የሚታዩ ናቸው፡፡
2. በአገር አቀፌ ዯረጃ ያለ የውሌ ሁኔታዎች፡- በተሇያዩ ተቋማት
የወጡ ዯንቦችን የሚመሇከቱ ሲሆን ከእነዚህም መካከሌ፡-
 BATCoDA- በ1979 (እ.ኤ.አ 1987) ዓ/ም የወጣ ሲሆን በዴሮው
የህንፃና ትራንስፖርት ኮንስትራክሽን ዱዛይን ባሇስሌጣን የወጣና የተሻሻሇ የፉዱክ ሰነዴ ነው፡፡ ይህ ተቋም
በአዋጅ ቁጥር 327/1979 ተቋቁሞ የነበረ ሲሆን በኋሊ አዋጁ በአዋጅ ቁጥር 41/1985 ተሽሮ የ"ባትኮዲ"
መብቶችና ግዳታዎች ሇስራና ከተማ ሌማት ሚኒስቴር ተሊሌፇዋሌ፡፡ ከዚህም በኋሊ አዋጅ ቁጥር 41/1985
በአዋጅ ቁጥር 4/1987 የተሻረ ሲሆን ይህም አዋጅ በአዋጅ ቁጥር93/19990፣ ቀጥልም በአዋጅ ቁጥር
134/1991፣ አዋጅ ቁጥር 256/1994፣በአዋጅ ቁጥር 380/1996፣ በአዋጅ ቁጥር 411/1996 እና 465/1997
የተሻሻሇ ቢሆንም በአዋጅ ቁጥር 471/1998 የተሻረ መሆኑ ይታወቃሌ፡፡

14
 አዋጅ ቁጥር 471/1998 እንዯተሻሻሇ በአዋጅ ቁጥር 691/2003
የተሻረ ሲሆን ይኼው አዋጅ ዯግሞ በአዋጅ ቁጥር 720/2004 እነ 723/2004 ተሽሽልአሌ፡፡ እነዚህ በ2004
ዓ/ም የወጡ አዋጆች ዯግሞ በአዋጅ ቁጥር 916/2008 እንዯተሻሻሇ ተሽረዋሌ፡፡ ስሇሆነም ከዚህ ጋር ተያይዞ
መታየት ያሇበት ነገር በሔግ አወጣጥ ስርዓት የአንዴ አስፇፃሚ መስሪያ ቤት መብትና ግዳታ ወዯ ላሊው
መስሪያ ቤት እንዱተሊሇፌ መዯረጉ የተሇመዯ ሲሆን ወጥ የሆኑ የውሌ ሁኔታዎችን በሚመሇከት አስፇጻሚ
መስሪያ ቤቱ ከአወጣ በኋሊና ሰነድቹ በስራ ሊይ እንዱውለ ከተዯረገ በኋሊ ሰነድቹን ያዘጋጀው አካሌ ህጋዊ
ህሌውናው ቢያከትም ሰነድቹ ምን አይነት ህጋዊ ውጤት ሉኖራቸው ይችሊሌ? የሚሇው ጉዲይ ነው፡፡1
 በቀዴሞው ስራና ከተማ ሌማት በ1994 ዓ/ም የሲቪሌ
ግንባታዎች ወጥ የሆኑ ውልች (Standard Condition of
Contracts For Construction of Civil work Projects) ፡፡ ይህ
ሰነዴ የዴሮውን ባትኮዲ (1987) የተሻሻሇበት ነው፡፡
 የመንግስት ንብረት ኤጂንሲ በ1998 ዓ/ም ያወጣው የግዥ ሰነዴ
ጠቅሊሊ የውልች ጠቅሊሊ ሁኔታ (General Condition of
Contract) ናቸው፡፡

እንግዱህ እነዚህ ሰነድች ይዘታቸው ሲታይ እንዯ ፉዱክ ናቸው፡፡


ከሊይ በዝርዝር እንዯተመሇከትነው በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዘርፊን የሚገዙ ሔጎች በተሇያዩ አዋጆች፤
ዯንቦችና መመሪያዎች ተበታትነው ከመገኘታቸውም በሊይ የሔጎቹ ይዘትና ምንነትም በቀሊለ የሚሇይ
አይዯሇም፡፡ በዘረፈ በሰፉው የሚሳተፈ የምህንዴስና ባሇሙያዎች ብቻ ሳይሆኑ
በሔግ ባሇሙያዎች፤ ዲኞችና ጠበቆች ጭምር በዯንብ አይታወቅም፡፡ በተሇይ እኛ ዲኞች አከባቢ ይህ ብዥታ
በሰፉው ያሇ መሆኑ የሚታመን ነው፡፡ ስሇሆነም
በተሇየም ዯግሞ የሲቪሌ ኮንስትራክሽን ሥራዎችን የተመሇከቱ የፌትሃ-
ብሄር ዴንጋጌዎች አሁን ያሇውን ነባራዊ ሁኔታ በበቂ ስሇማይገዛ አሁን ከዯረስንበት የኮንስትራክሽን
ቴክኖልጂ እዴገት አንጻር ተጣጥመው እንዱሄደ የሚያስችሌ ዲኝነት ሇመስጠት ራሳችንን በየወቅቱ ማብቃት
የግዴ የሚሌ ነው፡፡
ምዕራፌ ሁሇት፡- ስሇ ኮንስትራክሽን ውልች፡ በጠቅሊሊው

ከመግቢያው ሊይ እንዯተመሇከትነው የኮንስትራክሽን ህግ ሔንጻን፣ መንገዴን፣ የኃይሌ ማንመንጫ የውሃ


ግዴብና ቁፊሮ፣ የአውሮፕሊን ማረፉያ፣ የባቡር ሏዱዴ ወይም ላሊ የሲቪሌ ምህንዴስና ስራዎችን ሇማስገንባትና
ሇመንገባት የሚዯረጉ ውለች የሚገዙት የሔግ ክፌሌ ቢሆንም የኮንስትራክሽን ስራ በርካታ አካሊት የሚሳተፈበትን
ሂዯት የያዘ በመሆኑ የኮንስትራክሽን ውሌ በሁሇት ወገኖች መካከሌ ብቻ የሚፇፀም ሳይሆን በበርካታ የውሌ
ሂዯቶች የተያያዘና ሇመዋዋሌም ሆነ ስራውን ተግባራዊ ሇማዴረግ ብዙ ስራና ረጅም ጊዜ የሚያስፇሌገው መሆኑ
የሚታወቅ ነው፡፡ የኮንስትራክሽን ውሌ እንዯላልች ሌዩ ወይም ጠቅሊሊ ውልች በቀሊለ ስምምነት ተዯርሶበት
ውጤቱም ያሇምንም ችግር ሉጠናቀቅ የሚችሌ ሳይሆን በርካታ ሂዯቶችን ማሇፌን የግዴ የሚሌ ነው፡፡ በመሆኑም

1
በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመ/ቁጥር 36477 ቀርቦ በታየው ጉዳይ ላይ የተከሰተ ጭብጥ ነበር፡፡

15
ከፕሮጀክቱ አይነት፣ ስፊትና ውስብስብት የኮንስትራክሽን ውሌ ሇማዴረግ ቅዴመ ዝግጅት ብቻ ብዙ ስራዎችን
ማከናወንን የሚጠይቅ ነው፡፡ በዚህ ሂዯት ከአዋጭነት ጥናት ጀምሮ የአፇር ምርመራ ማዴረግን፣ ዲዛይንና ላልች
የውሌ ሰነድችን ማዘጋጀትን፣ ጨረታ ማውጣትን፣ የወጣው ጨረታ ቀርቦና በህጉ አግባብ ተገምግሞ አሸናፉ
መምረጥን የሚጠየቅ ከመሆኑም በሊይ ውሌን ሇመፇራራም የሚያስፇሌገውን የሰው ኃይሌ፣ ገንዘብና ጊዜ ብዙ
መሆኑ ይታወቃሌ፡፡ ከዚህም በኋሊ ስራውን በአግባቡ በማከናወን የሚያስፇሌጉ ባሇሙያዎች፣ መሳሪያዎችንና
እቃዎችን እንዯ ስራው አይነትና ስፊት ማዘጋጀትን የግዴ የሚሌ ነው፡፡ ስራውን በማከናውን ሂዯትም በርካታ
ከመሬት አቀማመጥ፣ ከዱዛይንና ከሰው ጉሌበትም ሆነ ከመሳሪዎች ወይም እቃዎች ዋጋ ጋር ተያይዞ የሚከሰት
ነገር በቀሊለ ሉታወቅ የማይችሌበት አጋጣሚ ሰፉ ነው፡፡ በስራው ሂዯትም ሆነ ስራው ከተሰራ በኋሊ ዯግሞ
በተሇያዩ ጉዲዮች ሊይ ሙግትና ክርክር ሉነሳ ይችሊሌ፡፡ በመሆኑም እነዚህን ሁለ በአግባቡ ሉመሌሱ የሚችለ
በርካታ የውሌ ስምምነቶችን በጥንቃቄ ማዘጋጀትን የግዴ ይሊሌ፡፡ የኮንስትራክሽን ውሌ ሲባሌም ስራውን በዘርፈ
አግባብ ሇመፇጸም የሚያስችለ ዘረፇ ብዙ ውልችን የሚመሇከት ነው በማሇት ማስቀመጥ ይቻሊሌ፡፡

2.1 የኮንስትራሽን ውልች ምንነትና አይነትቶች

2.1.1 ስሇውልቹ ምንነት

ኮንስትራክሽንን በተመሇከተ የሚዯረጉ ውልች እንዯፕሮጀክቱ ባህርይና ተስማሚነት እየታዩ የሚመረጡ


በመሆኑ የተሇያዩ ስያሜዎችን ይዘው የሚገኙበት ሁኔታ የሰፊ ነው፡፡ ከውለ ስያሜዎች መካከሌ፤-

 የሌኬት ውሌ( measurement Contract)


 ዱዛይንና ቢውሌዴ ማኔጅመንት ኮንትራት(design and build management contract)፣
 ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኮንትራክት(construction management contract)፣
 ተርንኪይ ኮንትራክት (Turnkey Contract)፣
 ኮስት ፕሊስ ኮንትራክት (Cost Plus fee contract)፣ እና
 ፓርትነሪግ ኮንትራክት(Partnering contract) የሚለት ይገኙበታሌ፡፡ ከእነዚህ ውልች መካከሌ ዯግሞ
የመጀመሪያው የጥንታዊው ዘዳ ተብል የሚታወቀውና በብዙ ስያሜዎች የሚጠራ ነው፡፡ ከስያሜዎቹ
መካከሌም፡-
 ሜጀርመንት ኮንትራክት፣
 እንዯገና የሚሇካ ውሌ፣
 ቢውሌዴ ኦንሉይ ኮንትራክት፣
 ዩኒት ፕራይ ኮንትራትክ እና
 ዘትራዱሽናሌ ሚትዴ ኮትራክት ናቸው፡፡
ስያሜዎቹ በራሳቸው ተዋዋይ ወገኞች ያሎቸውን መብትና ግዳታንም የሚጠቁሙ ናቸው፡፡ የሌኬት ውሌ
አገራችንን ጨምሮ በበርካታ አገሮች በሰፉው የሚሰራበት ሲሆን በዚህ ውሌ አይነት ዱዛይን የሚሰራው ሇዚሁ ስራ
የተቀጠረ አማካሪ መሏንዱስ ሲሆን ግንባታን የሚሰራው ዯግሞ ስራ ተቋራጩ ነው፡፡ የግንባታ ዋጋ በጥቅለ
ሳይሆን በዝርዝር ስራው ተሇይቶ ሇእያንዲንደ ስራ ነጠሊ ዋጋ (Unit Price) በውሌ ይወሰናሌ፡፡ ነጠሊ ዋጋው

16
በላኬት ከሚገኝ የስራው መጠን (Quantity) ጋር ይባዛሌ፡፡ በጨረታ ጊዜ የተገመተው የዝርዝር ስራ መጠን
ስራው በተግባር ሊይ ሲውሌ ሉጨምር ወይም ሉቀንስ ይችሊሌ፡፡
እንግዱህ የኮንስትራክሽን ውሌ ከስያሜው ጀምሮ የተሇያዩ ስያሜዎችና ባህሪያት ያለት በመሆኑ ሇኮንትራክሽን
ውሌ ወጥ የሆነ ትርጉም ማስቀመጥ የማይቻሌ መስል ይታያሌ፡፡ ሆኖም በአንዲንዴ የምሁራን ጽሐፍች
የኮንስትራክሽን ውልች ትርጉሞች ተቀምጠው እናገኛሇን፡፡ ሇምሳላ፡-
ሁዴሰን የተባሇ የዘርፊ ምሁር፡-
• "Construction contract as "an agreement under which a person, called variously the
builder or contractor, undertakes for reward to carry out for another person, variously
referred to as the building owner of employer, works of a building or civil engineering
character." በማሇት ሲገሇጹይህም በግርዴፈ ሲተረጎም፡-

“ የኮንስትራክሽን ውሌ ገንቢ ወይም የስራ ተቆአራጭ በሚለ ስያሜዎች የሚጠራው ሰው


አስገንቢ ወይም የስራው ባሇቤት በሚለ ስያሜዎች በሚጠራው ላሊ ሰው የግንባታ ወይም የሲቪሌ ምህንዴስና
ፀባይ ያሊቸውን ስራዎችን በክፌያ ሇመስራት የሚዯረግ ስምምነት ነው” ተብል ሉቀመጥ ይችሊሌ፡፡
የብሊክስ ልው የሔግ መዝገበ ቃሊት ዯግሞ፡-
 Construction conract is a contract setting forth the specification for a building
project’s cotstruction, this type of contract is usually secured by performance and payment bonds
to protect both the owner and the sub-contractor. በሚሌ ያስቀምጣሌ፡፡

የቀዴመው ሥራና ከተማ ሚኒስቴር በኋሇ


ዯግሞ የከተማ ሌማት፤ የቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ተብል ይጠራ
የነበረው አካሌ በተዘጋጀው የሲቪሌ ግንባታዎች ወጥ የሆኑ ውልች ( standard contracts for
construction of civil works ) ሊይ በግሌፅ እንዯሠፇረው የኮንስትራክሽን ውሌ የሚባሇው፡-
"Contracts mean the conditions of contract, specifications, methods of measurement,
drawings, priced bill of quantities, schedules of prices and rates, the letter of acceptance, the
contract agreement, the addenda and other documents thereof. ይህ ወዯ አማርኛ በግርዴፈ
ሲተረጎም፡-
"የኮንስትራክሽን ውሌ ማሇት ወጥ የሆነ የውሌ ሁኔታዎች፣ የሥራ መዘርዝሮች፣
የሌኬት ዘዳዎች፣ የስራ ንዴፍች፣ የዋጋ ሌኬቶች፣ የክፌያ እና የሌኬት መጠን መርሃ
ግብሮች፣ የውሌ መቀበያ ማስታወቂያ፣የውሌ ስምምነቱ፣ ተዯማሪና ላልች ሰነድች የያዘ
ነው::” በሚሌ ሉቀመጥ የሚችሌ ነው፡፡
ከሊይ የተጠቀሰው
ሰነዴ የኮንስትራክሽን ውልችን ምንነት ከመተርጎም ይሌቅ ወለ ሉይዛቸው የሚገቡ ነገሮችን ዘርዘር አዴ
ርጎ የሚያስቀምጥ መሆኑን በቀሊለ ሇመረዲት ይቻሊሌ፡፡

2.1.2 ስሇኮንስትራክሽን ውልቹ አይነት

17
ከሊይ እንዯተመሇከትነው የኮንትራክሽን የሔግ ማዕቀፌ እግጅ ሰፉ
ቢሆንም ከፕሮጀክት ባሇቤትነት አንፃር የኮንስትራክሽን ውልች በሁሇት ዘርፌ መመዯብ
ይቻሊሌ፡፡ የመጀመሪያው ዘርፌ የመንግሥት የኮንስትራክሽን ውልች ( government/public construction
contracts ) ሲሆን ሁሇተኛው ዘርፌ ዯግሞ የግሌ የኮንስትራክሽ ውልች (Civil construction
contracts ናቸው ፡፡ በተከታዩ ክፌሌ እያንዲንዲቸውን በአጭሩ ሇማየት እንሞክራሇን፡፡
2.1.2.1 የግሌ ኮንስትራሽክን ውልች ፡-

ወዯዚህ
የውሌ ዓይነት ስናመራ የግሌ የኮንስትራክሽን ውልች የፕሮጀክት ባሇቤት ግሇሰቦች ወይም የግሌ ኩባንያዎች
ች ሲሆኑ ይህም በፌትሏብሓር ሔግ በተበታተነ ክፌሌ ተቀምጦ አናገኛሇን ፡፡
የግሌ የኮንስትራክሽን ውሌ አንደ የውሌ ዓይነት እንዯመሆኑ መጠን አጠቃሊይ የውሌ ሔግ ( አንቀጽ 1675-
2026 ) በሌዩ ክፌለ ባሌተሸፇኑ ጉዲዮች ዙሪያ ተፇፃሚ ይሆናሌ፡፡
በተሇይም በፌትሏብሓር ሔጉ ከአንቀጽ 2610-
2631 የተቀመጡ ዴንጋጌዎች ስሇ ሥራ ማከናወኛ ውሌ ቢናገሩም ቅለ በዋናነት መለ ትኩረታቸው ግን ስሇ
ግለ ግንባታ ውልች ነው
፡፡ ነገር ግን የሥራ ማከናወኛ ውልች ተፇፃሚነትና የሔጉም ወሰን በጣም የተገዯበ ነው ሇምን ቢባሌ የፌ/
ብ/ሔ/ቁ 2610-2631 የሚፇፀሙት የግንባታ ወጪያቸው ከአምስት መቶ ( 500.00
) የኢትዮጵያ ብር በማይበሌጡ ሥራወች ሊይ ነው፡፡

ላሊው የማይንቀሳቀሱ ንብረቶች የሥራ ማከናወኛ ውሌ በሚሇው ክፌሌ ( ከአንቀጽ 3019-3040


) ውስጥም ከፌተኛ ሽፌን ተሰጥቶት ይገኛሌ ፡፡ የግሌ ኮንስትራክሽን ውልችን ዯግሞ አይነታቸው የተሇያዩ
መሆናቸውን ፅሐፍች ያሳያለ፡፡ እነዚህ ውልች ጉዲትንና ኃሊፇነትን ከመቀበሌ አንፃር በሦስት ተከፌሇው ሉታዩ
የሚችለ ናቸው፡፡

1. ጥቅሌ ውሌ (Lump sum contract)፡-


የዚህ ዓይነቱ ውሌ በባህሪው ቀዴሞ የተገሇፀና የታወቀ ነው፡፡ ስሇ ጥቅሌ ውልች በተመሇከተ ቲሆን ኬቲንግ
የተባሇ ጸሏፉ ህንጻ ተቋራጩ በተገሇፀው ዋጋ መሠረት ሥራውን መፇጸም እንዲሇበት ጭምር ይናገራሌ
፡፡ የፌትሏብሓር ሔጋችንም ይህንን በተመሇከተ በአንቀጽ 3023 (1) ሊይ የሚከተሇውን ዴንጋጌ አስቀምጧሌ፡፡
“የሥራ ተቋራጭ ሇመፇጸም የተዋዋሊቸው ሥራዎች ዋጋ በጅምሊ ሉሆን ይችሊሌ፡፡ ’’
በላሊ በኩሌ አሠሪው ውለን ያፇረሠ እንዯሆነ ሥራ ተቋራጩ ስምምነት የተዯረገበትን የጅምሊ ዋጋ ሇማግ
ኘት መብት አሇው፡፡
የዚህ ዓይነት ውልች በመንግሥት የግንባታ ውልች ሊይም የታወቁ ናቸው፡፡ የጥቅሌ ውልች ዋነኛ ችግር
የሚባሇው ተቋራጩ (contractor) ያሌጠበቀው ጉዲት ሉዯርስበት ይችሊሌ፡፡ ሇዚህ ምክንያቱ
ዯግሞ ዋጋቸው አስቀዴመው በውሌ ስሇተወሰነ በገበያው የዋጋ ማስተካከያ ወይም ግሽበት ቢኖርም እንኳ ስ
ራ ተቋራጩ በገባው ውሌ መሠረት ሥራውን አጠናቆ የተባሇውን ዋጋ ሉወስዴ ስሇሚችሌ ነው፡፡
2. እንዯገና የሚሇካ ውሌ (Re-measurement Contract)፡-

18
እነዚህ ውልች ዯግሞ የጅምሊ ወልች ተቃራኒ ሲሆኑ ትኩረታቸውን ያዯረጉትም የሥራውን ዝርዝር
ሁኔታ በጥሌቀት በማየት እንዱሁም በውለ አባሪ በሆነው የዋጋ ሠንጠረዥ መሠረት ነው፡፡ ይህ ዓይነቱ
ውሌ ላሊኛው መገሇጫቸው ውለ በሚፇረምበት ጊዜ የሥራው
መጠንና ወሰን የማይታወቅ በሚሆንበት ጊዜ ነው፡፡ የፌትሏብሓር ሔጉ ይንን ጉዲይ በአንቀጽ 3023(3) ሊይ
እንዱህ በማሇት ሇመግሇፅ ይሞክራሌ፡፡
“ዋጋው በጅምሊ ወይም አቅራቢያ ግምት ያሌተወሰነ እንዯሆነ የሥራው ዋጋ የሚገመተው ሇሥራ በዋለት
ነገሮችና ሇሥራው አፇጻጸም አስፇሊጊ በሆነው ሥራ ግምት መሠረት ነው፡፡”

የሥራ ዋጋ በመሣሪያዎቹ (materials) እና ሥራውን ሇመፇጸም አስፇሊጊ በሚሆነው ሥራ ዋጋ መሠረት የ


ተወሰነ የሆነ እንዯሆነ የውለ መፌረስ ማስታወቂያ ሇሱ ከመዴረሱ
በፉት አስቀዴሞ ሇተሰራባቸው መሣሪያዎችና ሇተሠሩት ሥራዎች ተቋራጩ የዋጋ ግምት ሇማግኘት መብት
አሇው፡፡
እንዯገና የሚሇኩ ውልች በመንግሥት የግንባታ ውልችም ይታወቃለ፡፡ የእነዚህ ውልች ችግር የሚባሇው
ዯግሞ በሥራ ውለ በግሌጽ ያሇተመሇከቱ ማሻሻያ ሥራወች
በሚሠሩበት ጊዜ ከዋጋ ክፊያ ጋር የሚነሱ አሇመግባባቶች ይሰተዋሊለ፡፡
3. ወጪ የሚሸፇንበት ውሌ (Cost-reimbursement contact)፡-
ከስሙም ሇመረዲት እንዯምንችሇው የዚህ ውሌ በመጀመሪያ ዯረጃ ግምታዊ ዋጋ ይቀመጣሌ
፤ ከዚያም የተቋራጩ ጠቅሊሊ ወጪ ከበሇጠ አሠሪው ወጪ የሚሸፌንበትን ሁኔታ እናገኛሇን
፤ በላሊ በኩሌ የሥራው ወጪ ከተገመተው ካነሰም እንዱሁ ሇአሠሪው ገንዘቡ ይመሇስሇታሌ፡፡

ይህም የበአብዛኛው የሚከሰት ጉዲይ ሲሆን መንስዔውም በአብዛኛው አንዴም የግንባታ ሇውጦች በመኖራቸ
ው አሉያም ውሌ በሚመሠረትበት ጊዜና ሥራው አሌቆ
በሚረከብበት ወቅት ከፌተኛ የሆነ የዋጋ ሌዩነት በመኖሩ ነው
፡፡ የፌትሏብሓር ሔጋችን ሇእንዯዚህ ዓይነት ውልች እውቅና የሠጠበትን ሁኔታ እናገኛሇን ፡፡ በተሇይም
አንቀጽ 3032
(1) ሊይ አንዯተቀመጠው ተቋራጩ ከሚሠራው ሥራ እንዱቀነስ በሥራ አሠሪው ተጠይቆ ከሠራና የሥራ
ሇውጡ የተቋራጩን ወጪ ከቀነሠሇት በውለ
ተወስኖ ከነበረው ዋጋ ሊይ እንዱቀነስሇት አሠሪው ተቋራጩን ሇመጠየቅ ይችሊሌ፡፡ በተቃራኒው ዯግሞ አሠ
ሪው በጠየቀው የሥራ መሇዋወጥ ምክንያት የሥራ ተቋራጩን
ወጪ የሚያበዛ ወይም ተጨማሪ ሥራ የሚያስከትሌ ወይም አሊፉነቱን የሚያከብዴበት ከሆነ ሇተጨማሪው
ሥራ ዋጋውና የሚከፇሇው አበሌ ተጨምሮ እንዱከፇሇው አሠሪውን ሇመጠየቅ ይችሊሌ፡፡

በዚህ አጋጣሚ የፋዳራለ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሰበር ሰሚ ችልት በመዝገብ ቁጥር 47526 በዛፌኮ ኃሊ/የተ
/ የግሌ ማኅበር እና በብሓራዊ ማህንዱሶች ሥራ ተቋራጭ
ዴርጅት መካከሌ በነበረው ክርክር አስገዲጅ የሔግ ትርጉም ሰጥቷሌ

19
፡፡ በዚህም መሠረት የማይንቀሳቀሱ ንብረቶች የግንባታ ውልች ውሌ በተዯረገበት ፍርም
አግባብ አይሻሻለም ፤ በዚህ አግባብ የተዯረጉ ወልች በፌትሏብሓር ሔግ ቁጥር 3019-
3040 መሠረት በሌዩ ሔግ የሚገዙ ከመሆናቸው ባሻገር ውለም ተፇጸመ የሚባሇው ተዋዋዮች
ስሇ ሚሰራው ሥራም ሆነ ስሇ ክፌያ ከተስማሙ ጭምር እንዯሆነ መገንዘብ ይቻሊሌ ፡፡ እንዱሁም
አንዴ ሥራ ተቋራጭ የሥራ ሇውጥ ( alterations ) ካዯረገ ተጨማሪ ክፌያ ይገባዋሌ ፡፡ የፌትሏ
ብሓር ሔጉ ቁጥር 1721 በጉዲይ ሊይ ተፇፃሚነት አይኖረውም፡፡
ምክንያቱም ስሇ ማይንቀሳቀስ ንብረት ውሌ የፌትሏ ብሓር ሔጋችን ሌዩ ሔግ አስቀምጧሌና
፡፡ እንዯዚህ አይነት ውልች ወጪ የሚሸፇንበት ውሌ ( Cost-reimbursement contact
) ሉሆኑ እንዯሚችለ መገንዘብ እንችሊሇን፡፡

2.1.2.2 የመንግስት ኮንስትራክሽን ውልች

እነዚህ የኮንስትራክሽን ውሌ
አይነቶች የሚባለት መንግሥት ሇህዝብ ጥቅም ብል የሚገባቸው ውልች ሲሆኑ በተሇይም ዯግሞ የአስተዲ
ዯር መሥሪያ ቤቶች የግንባታ ሥራ ሇማካሄዴ የሚገቧቸው ውልች እና የግዥ ውልች ( Procurement
contracts) ናቸው፡፡
ይህንንም ዘርፌ የሚመሇከቱ ሔጎች የአስተዲዯር ውልች በጠቅሊሊው ( የፌትሏብሓር አንቀጽ 3131-3206
)፤ የመንግሥት ተቋራጭነት ውሌ /contract of public works ( የፌትሏብሓር አንቀጽ 3244-3296
)፤ የኢትዮጵያ ፋዳራሌ መንግሥት የግዠና ንብረት አስተዲዯር አዋጅ ቁ.
649/2001 እንዱሁም በየክሌልች የወጡ የግዥና ንብረት አስተዲዯር አዋጆች ተጠቃሽ ናቸው፡፡ በዚህ የአዱስ
አበባ ከተማ አስተዲዯር የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር አዋጅ እና ዯንብ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
2.2 የኮንስትራክሽን ውልች አመሰራረት

እንዯሚታወቀው ውልች በተዋዋዮች ሊይ ግዳታ የሚጥለ ሔጎች ናቸው፡፡ ውሌ ተመሠረት የሚባሇውም በሔጉ
መሠረት ችልታ ያሊቸው ተዋዋይ ወገኖች ወዯውና ፇቅዯው
የሚገቡበትን ግዳታ አውቀው ሲፇፅሙና በሔጉ የተቀመጡ ቅዴመ ሁኔታዎች እንዯ የውለ ጉዲይ እንዱሁም
የውሌ ቅርፅ/form/ ሲያሟለ ጭምር እንዯሆነ መገንዘብ ይቻሊሌ፡፡
ወዯ የኮንስትራክሽን ውልች ስንመጣም በተሇምድው በጽሐፌ የሚዯረጉ ውስብስብ ውልች ናቸው፡፡
የኮንስትራክሽን ውልችን ሇመዋዋሌ በውሌ ሰነድች የተመከቱትን የስነ ሰርዓትና የውሌ ሁኔታዎችን ከማሟሊት
በተጨማሪ በሔጉ የተመሇከቱትን ቅዴመ ሁኔተዎችን ማሟሊት የግሌ ይሊሌ፡፡ ሔግ በአንዴ ማህበረሰብ ወይም
መንግስት ውስጥ ሰዎች በግሊቸው ወይም በንግዴ ግንኙነታቸው እርስ በእርሳቸው ወይም ከመንግስት ጋር
የሚኖራቸውን ግንኙነት የሚገዛ የዯንቦች ስብስብ መሆኑ ይታወቃሌ፡፡ ውሌ ዯግሞ የራሳቸውን ፌሊጎትና ምቾት
መሰረት አዴርገው ሃሊፉነታቸውን የሚገዙት ስምምነት ነው፡፡ በመሆኑም ውሌ ሁሇት ወይም ከዚያ በሊይ የሆኑ
ሰዎች ሊይ በሔግ ፉት አስገዲጅነት ያሇው ስምምነት ወይም አንዴ ተዋዋይ ወገን ሇላሊው ተዋዋይ ወገን የሆነ ነገር
ተቀብል ሇላሊው ተዋዋይ ወገን አንዴ ነገር ሇመስጠት ቃሌ ኪዲን የሚፇጽሙበት ስምምነት ነው፡፡ በሔግ

20
የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሁኖ ውልች የግዴ በፅሐፌ ብቻ ሳይሆን በቃሌም ሉዯረጉ ይችሊለ፡፡ ምንም እንኳን
በቃሌ የሚዯረጉ ውልች በፅሐፌ እንዯተዯረጉ ውልች የአስገዲጅነት ኃይሌ ያሊቸው ቢሆኑም በተዋዋይ ወገኖች
ያሇመግባባቶች ሲፇጠሩ ግን ተዋዋይ ወገኖቹ በእርግጥ የተስማሙት እና ሏሳባቸውን ምን እንዯሆነ በበቂና
በአሳማኝ ሁኔታ በማረጋገጥ ረገዴ ችግሮችን ማስከተለ አይቀሬ ነው፡፡ በዘህም ምክንያት በተግባር ተመራጩ
በጽሐፌ የሚዯረግ ውሌ ሲሆን በአስተዲዯር ውልች በኩሌ ዯግሞ በፅሐፌ እንዱሆኑ ሔጉ ሲያስገዴዴ ይታያሌ፡፡

2.3 በሔግ ፉት የሚፀና ውሌ መሰረታዊ አሊባዊያን

በሔግ ፉት የሚጸና ውሌ ሉይዛቸው ከሚገባቸው መሰረታዊ አሇባዊያን መካከሌ የሚጠቀሱት፡-


ሀ. በተዋዋይ ወገኖች መካከሌ የሚዯረግ ሰምምነት፣
ሇ. የውሌ አቀራረብ አቀባበሌ፣
ሏ. የተዋዋይ ወገኖች ሇውለ አፇጻጸም የሚኖራቸው ሚና/ሃሊፉነት/
መ. ሔጋዊ ግንኙነት የሚፇጠር የተዋዋይ ወገኖች ሀሳብ
ሠ. እውነተኛ ፇቃዴ
ረ. የተዋዋይ ወገኖች ችልታ፣
ሰ. የውለ ሔጋዊነት………………ናቸው፡፡
እነዚህን ነጥቦችን በሚመሇከት ስሇጠቅሊሊ ውሌ ዴንጋጌዎች በተፃፈ ማብራሪያዎች ሊይ የሚገኙ በመሆኑ እዚህ
ሊይ ማስፇሩ አስፇሊጊ ባሇመሆኑ ታሌፍአሌ፡፡ ነገር ግን በሔግ ፉት የሚፀና የግንባታ ውሌ አሇ ሇማሇት ከሊይ
የተመሇከቱ መሰረታዊ አሊባዊያን አስፇሊጊ መሆናቸውን መገንዘብና በተጨማሪም በዚህ ረገዴ ሌዩ ሔጎች
የሚያስቀምጧቸውን ላልች ነጥቦች ማስተዋሌ ጠቃሚ በመሆኑ በሌዩ ሔጎች ያለትን ነጥቦችን በጥቂቱ
በሚከተሇው መሌኩ ማየቱ ተገቢነት ይኖረዋሌ፡፡
2..4 ከአስተዲዯር መስሪያ ቤት ጋር ስሇሚዯረግ የግንባታ ውሌ አመሰራረትና
አፇጻጸም
2.4.1 ስሇ ውለ አመሰራረት
ከአስተዲዯር መስሪያ ቤት ጋር የግንባታ ውሌ ተዯረገ ሉባሌ የሚችሇው መቸ ነው? የሚሇውን ጥያቄ
በቀሊለ ሇመመሇስ ስሇውለ አዯራረግ በሕጉ የተዘረጋውን ስርዓት በጥንቃቄ መመርመርን የሚጠይቅ ጉዲይ
ነው፡፡ የፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 3140 እና 3141 ዴንጋጌዎች ሲታዩ የአስተዲዯር መስሪያ ቤት ውሌ እንዱዋዋሌ
ፇቃዴ መሰጠቱ እና ባጀት መሰጠቱ ተገድ ወዯ ውሌ እንዱገባ ሉያዯርገው እንዯማይችሌ ያስገነዝባለ፡፡
በመሰረቱ የአስተዲዯር መስሪያ ቤቶች የሚገቡት የግንባታ ውሌ መመሰረቻ መነሻው ጨረታ ስሇመሆኑ
በአዋጅ ቁጥር 649 የተመሇከተ ቢሆንም በግንባታ ጨረታ አሸናፊ የሆነ ተጫራች መመረጡ እና አሸናፊነቱ
መገሇጹ ብቻውን ግን የግንባታ ውሌ እንዯተፇጸመ የሚያስቆጥር አሇመሆኑን ግንዛቤ ሉወሰዴበት የሚገባው
ጉዲይ ነው፡፡

21
ከውጤት አንጻር ውለን ሇመፇራረም የሚችሇውን አሸናፊውን ተቋራጭ ዴርጅት የማመሌከት እና ላልች
ተጫራቾችን ከጨረታ ግዳታቸው ነጻ የሚያዯርግ ይሆናሌ፡፡2
ከዚህ አንጻር ውሌ እንዯተዯረገ የሚቆጠረው የአስተዲዯር መስሪያ ቤቱ የጨረታውን ውጤት ካጸዯቀው በኋሊ
ነው፡፡3 አንዴ የአስተዲዯር መስሪያ ቤት ውለን ተቀብልታሌ ሉባሌ የሚችሇው ጨረታ አሸናፊውን
በማሳወቁ ብቻ ሳይሆን ግሌጽ በሆነ አኳኋን ውለን ስሇመቀበለ ሲያስታውቅ ነው፡፡4 በአስተዲዯር መስሪያ
ቤቱ ውለ ግሌጽ በሆነ አኳኃን ተቀባይነት አግኝቶአሌ ሉባሌ የሚችሇው ዯግሞ በአስተዲዯር መስሪያ ቤትና
በተጫራቹ መካከሌ ውሌ የተዯረገው ውሌ ሰነዴ ፊርማ ያረፇበት የሆነ እንዯሆነ ነው፡፡ ይህ በመንግስት
ግዥና ንብረት አስተዲዯር አዋጅ ቁጥር 649/2001 ስር በግሌጽ ተመሌክቶ ይገኛሌ፡፡5 መንግስት ወይም
ሇህዝብ አገሌግልት የሚሰሩ መስሪያ ቤቶች የሚዋዋሎቸው ውልች በሙለ በጽሁፍ መዯረግ እናዲሇባቸው
ስሇውልች በጠቅሊሊው በፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1724 ስር የሰፇረውን ዴንጋጌ በማየት መገንዘብ የምንችሇው ጉዲይ
ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ውለ በፍርዴ ቤት ወይም በመስሪያ ቤት መዝገብ ወይም ውሌ ሇማዋዋሌ ስሌጣን
በተሰጠው አካሌ ፊት መዯረግ እንዯአሇበት ሕጉ ያስገነዝባሌ፡፡ ይህ በህጉ የተመሇከተው የውሌ አዯራረግ
ስርዓት ሉከበር የሚገባው ሲሆን በሕጉ የተገሇጸው ይኼው ስርዓት ባሌተከረበት ሁኔታ የተዯረገ ውሌ ዯግሞ
በሕጉ የተሇየ የውሌ ፎርም እንዱኖር የተገሇጸውን ያሊማሊ ነው፤ እንዯረቂቅ ሆኖ የሚቆጠር መሆኑን ከፍ/ህ/ቁ
1720 (1) ዴንጋጌ ይዘትና መንፇስ የምንገነዘበው ጉዲይ ነው፡፡
በአጠቃሊይ ከአስተዲዯር መስሪያ ቤት ጋር የግንባታ ውሌ ተዯርጓሌ ሇማሇት ጨረታ ውጤት ተገሌፆ
የፎርም ህጋዊ ቅዴመ ሁኔታዎች መሟሊት ያሊባቸው መሆኑን ሕጉ በአጽንኦት የሚያሳሳብ መሆኑን ግንዛቤ
ሉያዝበት ይገባሌ፡፡
ላሊው ከአስተዲዯር መስሪያ ቤት የግንባታ ውሌ አዯራረግ ጋር ተያይዞ መታየት ያሇበት ላሊው ነጥብ
የጨረታ ማስከበሪያን /bid bond/ የሚመሇከት ነው፡፡
በመሰረቱ የጨረታ ማስከበሪያ የዋስትና አይነት ሲሆን አንዴ ሇግንባታ ጉዲይ ጨረታ ተሳታፊ
የሚሆን ተጫራች ተቋራጭ የሚያቀርበውና ተጫራቹ እንዯፇሇገ ጨረታውን አቋርጦ እንዲይቀር ሇማዴረግ
እና ምናሌባት ተቋራጩ በጨረታው ቢያሸንፍ ውሌ እንዱገባ ማስገዯጃና ዋስትና እንዱሆን ጨረታውን
ባወጣው አካሌ የሚያዝ ዋስትና ነው፡፡ ይህ በግንባታ ውሌ ውስጥ ከየሚታወቁት የመተማመኛ ዓይነቶች
አንደ ሲሆን ላልች የመተማመኛ አይነቶች፡-
 የውሌ ማስከበሪያ [Performance Bond or Contract Security] እና
 የቅዴሚያ ክፍያ ማስከበሪያ [Advance Payment Bond/Security] የሚባለት ናቸው፡፡
እነዚህ በሰፊሰው በስራ ሊይ ያለ መሆኑን ወዯ ፍርዴ ቤት የሚመጡ መዛግብቶች
አስረጂዎቸው ይሆናለ፡፡
በዚህ ረገዴ ሉጠቀስ የሚችሇው የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር አዋጅ ቁ. 649/2001 ሲሆን ይህ
አዋጅ በአንቀፅ 40፣ 47 እና 48 ስር ስሇዋስትና አይነቶች ኃይሇ ቃሌ በያዘ አቀራረፅ ዯንጎጎ ይገኛሌ፡፡

2
የፍ/ህ/ቁ 3167 ይመሇከቷሌ፡፡
3
የፍ/ህ/ቁ 3168 ይመሇከቷሌ፡፡

4
የፍ/ህ/ቁ 3134 ይመሇከቷሌ፡፡
5
አዋጅ ቁጥር 649/2001 አንቀጽ 46 ይመሇከቷሌ፡፡

22
በፌዳራሌ መንግስት ግዥና ንብረት አስተዲዯር አዋጅ ቁጥር 649/2001ዓ.ም አንቀጽ 40 ዴንጋጌ ይዘቱ
ሲታይም ተጫራቹ አሸናፊነቱ ከተገሇጸሇት በኋሊ ውለን ሇመፇረም ፇቃዯኛ ካሌሆነ ወይም እንዱያቀርብ
የተጠየቀውን የውሌ ማስከበሪያ ካሊቀረበ ወይም የጨረታ ማስከበሪያው ጸንቶ በሚቆይበት ጊዜ ተጫራቹ
ራሱን ከውዴዴሩ ያገሇሇ እንዯሆነ የጨረታ ማስከበሪያው ጨረታውን ባወጣው የመንግስት መስሪያ ቤት
የሚወረስ ስሇመሆኑ ያስገነዝባሌ፡፡ ሕጉ ጨረታ የሚያወጡ የመንግስት መስሪያ ቤቶችም በሚያዘጋጁት
የጨረታ ሰነዴ ሊይ ተጫራቾች ከሚያቀርቡት የመጫረቻ ሰነዴ ጋር የጨረታ ማስከበሪያ አብረው ማቅረብ
እንዲሇባቸው ሉገሇጽ እንዯሚገባ ያሳሳባሌ፡፡ የጨረታ ማስከበሪያ መጠን ምክንያታዊና አዋጁ ሉያሳካ
ያሰበውን ግብ እግምት ውስጥ ያስገባ ሉሆን ይገባሌ፡፡ የጨረታ ማስከበሪያ መጠን ምክንያታዊ እንዱሆን
ማዴረግ ጨረታው በትክክሌ እንዲይከናወን በመፇሇግ እና አንደን ወገን ሇመጠቀም ወይም ሇመጉዲት
በማሰብ ጤነኛ ያሌሆነ ውዴዴር እንዱኖር የሚፇሌጉትን ቅንነት የጎዯሊቸውን ተጫራችን ከወዱሁ
ሇመከሊከሌ ያስችሊሌ ተብል ይታመናሌ፡፡
አሸናፊ ተጫራች አሸናፊነቱ መገሇጽ ያሇበት እና ሉዯርሰው የሚገባ በጽሁፍ በዯብዲቤ መሌክ
ነው፡፡ የዯብዲቤውም ይዘትም፡-
 የመንግስት መስሪያ ቤቱ ጨረታውን የተቀበሇው ስሇመሆኑ፣
 የአሸነፇበትን ዋጋ፣
 አሸናፊው ተጫራች ማቅረብ ያበትን የውሌ ማስከበሪያ መጠን (Amount of
6
performance security) የሚገሌጽ መሆን አሇበት፡፡
ቀጥል የሚመጣው የውሌ ማስከበሪያ የሚባሇው ዋስትና አይነት ነው፡፡ በግንባታ ስራ ውሌ የውሌ
ማስከበሪያ ስምምነት መሰረታዊ አሊማ አንደ ተዋዋይ ወገን ሇላሊኛው ተዋዋይ ሇውለ መሌካም አፇፃፀም
እንዱኖረው ማዴረግ ነው፡፡ ስሇሆነም የውሌ ማስከበሪያ ሇጉዲት የሚክፇሌ ካሳ ነው ብል መዯምዯም
ይቻሊሌ፡፡ በአዋጅ ቁጥር 649/2001 ስር በግሌጽ የተቀመጠ ዴንጋጌ ባይኖርም አዋጁን ሇማስፇፀም በወጣው
መመሪያ አንቀፅ 16.25.3 ስር ሊይ ኮንትራክተሩ እንዯዉለ ሇመፇፀም ካሌቻሇ፣ የመንግስት መስሪያ ቤቱ
የውሌ ማስከበሪያውን በሙለ መውረስ ወይም መጠየቅ የሚችሌ መሆኑን በግሌፅ ዯንግጓሌ፡፡ ከዚህ ጋር
ተያይዞ መታየት ያሇበት የሕግ ነጥብ የውሌ ማስከበሪያውን የአስተዲዯር መስሪያ ቤት ሉወርሰው የሚችሇው
ጉዲት ሲዯርስበት ነው? ወይስ ምንም ጉዲት በላሇበት ጊዜም ጭምር ነው? የሚሇው ነው፡፡ይህንኑ
ሇመመሇስ ዯግሞ አግባብነት ያሊቸውን ዴንጋጌዎች መመርመሩ ተገቢነት ይኖረዋሌ፡፡ በዚህም መሰረት
ጥያቄውን አመሊሇስ አግባብነት ያሊቸው ዴንጋጌዎች የፍ/ሕ/ቁ. 1799 (1) እና 2091 ሲሆኑ በእነዚህ
ዴንጋጌዎች ስር ካሳ ከጉዲት ጋር ተመጣጣኝ መሆን ያሇበት መሆኑ ተመሌክቶአሌ፡፡ በዚህም መሰረት የውሌ
ማስከበሪያ የጉዲት ካሳ እንዯመሆኑ መጠን አሰሪ መስሪያ ቤቱ የውሌ ማስከበሪያ መጠየቅ/መውሰዴ ያሇበት
በውለ አሇመፇፀም ምክንያት የዯረሰበትን ጉዲት ብቻ ነው በማሇት ሇጥያቄው ምሊሽ መስጠት ይቻሊሌ፡፡7
የአዋጁ አንቀፅ 47 ዴንጋጌ ሲታይም ይህንኑ የሚያሳይ ነው ፡፡ ተጠቃሹ ዴንጋጌ አቅራቢው በውለ መሰረት

6
የመንግስት ግዥ አፇፃፀም መመሪያ አንቀጽ 16.24 እና አዋጅ ቁጥር 649/2001ዓ.ም አንቀጽ 46 ይመሌከቱ፡፡
7
የፌዯራሌ ሰበር ሰሚ ችልትም በቅፅ 12 መ/ቁ. 60951 ሊይ አሰሪ መስሪያ ቤቱ ኮንትራክተሩ ዉለን ባሇመፇፀሙ ምክንያት
የሚዯርስንትን ጉዲት ከውሌ ማስከበሪያው ሊይ መቀነስ እንዯሚችሌ አስገዲጅ የህግ ትርጉም የሰጠ በመሆኑ ሇጥያቄው የተሰጠውን ጥያቄ
የሚያጠናክር ነው፡፡

23
ባሇመፇፀሙ በመንግስት መስሪያ ቤቱ ሊይ ሇሚዯርሰው ጉዲት ማካካሻ የሚዉሌ የውሌ ማስከበሪያ
ሇመንግስት መሰሪያ ቤቱ መስጠት አሇበት በማሇት የሚዯነገግ ሲሆን የውሌ ማስከበሪያ የአቅራቢው ወይም
የኮንትራክትሩ ግዳታ መሆኑንም ግሌጽ በሆነ ሁኔታ አስፍሯሌ፡፡ ይህንን አዋጅ ሇማስፇፀም የገንዘበና
ኢኮኖሚ ሌማት ሚኒሰቴር በ2002 ያወጣው የግዢ መመሪያም በአንቀፅ 16.25 ስር የመንግስት መስሪያ ቤቱ
አቅራቢውን የውሌ ማስከበሪያ እንዱያቀርብ መጠየቅ እንዲሇበት፣ አቅራቢውም ቢያንስ ከውለ ጠቅሊሊ ዋጋ
አስር ፐርሰንት እንዱያቀርብ መዯረግ እንዲሇበት ያሳስባሌ፡፡ ህጉ የኪራይ አገሌግልት ግዢ [Procurement
of Rental services] ወይም በዋጋ ማቅረቢያ የሚፇፀም ግዢ [Request for Quotation] ካሌሆነ በቀር
ሇማንኛውም የግዢ ዓይነት የውሌ ማስከበሪያ መጠየቅና መቅረብም እንዲሇበት ይገሇፃሌ፡፡ አቅራቢውም
እንዯምርጫው በጥሬ ገንዘብ ፣ በቼክ ፣ በባንክ ዋስትና ወይም በላተር ኦፍ ክሬዱት እንዱያቀርብ
ሲፇቅዴሇት ሇሀገር ውስጥ ኮንትራክተሮች በሁኔታ ሊይ የተመሰረተ የኢንሹራንስ መያዣ [ Conditional
Insurance Bond ] እንዱያቀርቡ አማራጭ ይሰጣቸዋሌ፡፡

ፍርዴ ቤት አከባቢ ያሇውን ሌምዴ ስንመሇከት ብዙ ጊዜ የውሌ ማስከበሪያ የኢንሹራንስ ዉሌ ነው


ወይስ የዋስትና ውሌ? የሚሌ ክርክር ሲያነሳ ይስተዋሊሌ ፡፡8

2.4.2 ስሇውለ አፇፃጸም


የአስተዲዯር መስሪያ ቤት የግንባታ ውሌ ተፇጽሞአሌ ተገቢው ርክክብ ሲዯረግ ነው፡፡ የርክክብ አይነቶች
ዯግሞ ሁሇት መሆናቸውን የፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 3274 እና 3279 ዴንጋጌዎችን በማየት የምንገነዘበው ጉዲይ
ነው፡፡ እነዚህም፡-

ሀ. ግዚያዊ ርክክብ (provisional acceptance) እና

ሇ. የመጨረሻ ርክክብ (final acceptance) የሚባለት ናቸው፡፡

የመጀመሪያው የርክክብ አይነት ስራዎች ተሰርተው ከተጠናቀቁ በኋሊ ወዱያውኑ የስራው ባሇቤትና የስራ
ተቋራጩ ባለበት በስራው ሊይ የምርመራ ማረጋገጫ የሚዯረግበት ሂዯት ሁኖ የስራው ባሇቤት በትክክሌ
የተገነባውን ግንባታ መሆኑን በይዞታው ስር አዴርጎ የሚያረጋግጥበት ነው፡፡ ስሇሆነም በስራ ተቋራጩ
የተሰራውን ስራ አሰሪው የሚረከብበት ሂዯት ነው ማሇት ነው፡፡ የዚህ አይነት ርክክብ በስራው ሊይ ምርመራ
መዯረጉንም የሚያረጋግጥ9 ሲሆነ
ተቋራጩ በስራው ሊይ ያዯረገው መሻሻሌ ቢኖር እንኳ በዝምታ ግዜአዊ ርክክብ ከተዯረገ መሻሻለ
ተቀባይነት እንዲገኘ የህግ ግምት የሚያስወስዴ መሆኑን ህጉ ያሳያሌ10፡፡ ይህ ሂዯት ተቋራጩ በተሰጠው
ዱዛይን መሰረት የመስራት ግዳታ ያሇበት መሆኑ የሚታወቅበት፣ ከዱዛይኑ በመውጣት አሻሽል የሰራው ኖሮ
በግዜአዊ ርክክብ ወቅት በዝምታ አሰሪው ካሇፇው ግን እንዯተቀበሇው ህጉ ግምት የሚወስዴበት ነው፡፡
በፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 3275(3) መሰረት ግዜአዊ ርክክብ መዯረጉ የመዴህንነት ጊዜው (warranty period)
መጀመሩን የሚያመሊክት ሲሆን የመዴህንነት ጊዜ (warranty period) የሚባሇው ከጊዜአዊ ርክክብ እስከ
መጨረሻ ርክክብ ያሇው ጊዜ ነው፡፡ ይህ ጊዜ አሰሪው ግንባታው በተቋራጩ በዯህና ሁኔታ ስሇመሰራቱ

8
ሇምሳላ የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት በቅፅ 13 በመ/ቁጥር 40186 (አፍሪካ ኢንሹራንስ ከ ዲሽን ባንክ) እና 47004 (የኢትዮጵያ
መዴን ዴርጅት ከ ባላ ገጠር ሌማት ዴርጅት) ሊይ የውሌ ማስከበሪያ የኢንሹራንስ ውሌ ሳይሆን በፍ/ህጉ (አንቀፅ 1920-51) መገዛት
ያሇበት የዋስትና ውሌ ነው በማሇት ትርጉም የሠጠበት ተጠቃሽ ነው፡፡
9
የፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 3274 ይመለከቷል፡፡
የፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 3275(2) ይመሇከቷሌ፡፡
10

24
ሇመመርመርና ሇማረጋገጥ የሚያስችሇው ጊዜ ሲሆን የጊዜው ርዝማኔም በውሊቸው ሊይ የሚወሰን መሆኑን
የፍ/ህ/ቁ 3277 ዴንጋጌ ያሳያሌ፡፡
በመዴህንነት ጊዜ የተበሊሹ ስራዎችን እንዱያዴሳቸው በአሰሪው በታዘዘ ጊዜ የማስተካከሌ ግዳታው
የተቋራጩ ስሇመሆኑን የፍ/ብ/ህ/ቁ 3278 በግሌጽ ያሳያሌ፡፡ ሇዚህም ሇጥገና ወጭ ሲባሌ ከተቋራጩ ክፍያ
ሊይ ሪቴንሽን ገንዘብ (retention money or bond) 5% እየተቀነሰ በአሰሪው ሲያዝ በተግባር ይታያሌ፡፡
ጊዚያዊ ርክክብ በፅሑፍ የሚዯረግ ስሇመሆኑ ሕጉ አያሳይም፡፡

ሁሇተኛው አይነት ርክክብ የመዴህንነት ጊዜ ካሇቀ በኋሊ እና ተቋራጩ ጠቅሊሊ ግዳታዎቹን በዯህና ሁኔታ
የፇጸመ መሆኑን አሰሪው ሲያረጋግጥ ግንባታውን እስከመጨረሻው በእጁ የሚያዯርግበት ( definitively
appropriate )11 ሲሆን ነው፡፡
የዚህ አይነት ርክክበር መዯረግ ያሇበት አሰሪውና ተቋራጩ ባለበት በጽሁፍ12 ከመጨረሻ ርክክብ በኋሊ
ተቋራጩ ሇጉዴሇቱ ሃሊፊ የሚሆነው እስከ 10 አመት ዴረስ ስሇስራው አሰራር ጉዴሇት ከተከሰተ ብቻ ነው፡፡
ይህ ማሇት ግን በመጨረሻ ርክክብ ወቅት የሚታዩ ሇነበሩ ግሌፅ ጉዴሇቶች (apparent defect) ተቋራጩ
ሀሊፊነት ይሆናሌ ማሇት አይዯሇም፡፡ ሕጉ የሥራ ተቋራጩን መዴኅን የሚያዯርገው ግንባታው በውለ
የተመሇከተውን የታሇመሇትን ጥቅም እንዲይሰጥ የሚያዯርጉ ወይም አጠቃቀሙን በጣም ውዴ የሚያዯርጉና
አክሳሪ የሚያዯርጉ ጉዴሇቶች የታዩበት መሆኑ ከተረጋገጠ ስሇመሆኑ ያስገነዝባሌ፡፡ ከመጨረሻ ርክክብ በኋሊ
ተቋራጩ ቀሪ ክፍያ የማግኘትና የዋስትና ገንዘቡም እንዱሇቀቅሇት የመጠየቅ መብት ያሇው ሲሆን-አሰሪው
ሇመቀበሌ ፇቃዯኛ ሳይሆን የቀረ እንዯሆነ ዯግሞ ስራው ሇመቀበሌ በሚቻሌበት ሁኔታ እንዱኖር ክስ
የማቅረብ መብቱ በሕግ የተጠቀበ መሆኑን የፍ/ህ/ቁ 3280 ዴንጋጌ ያሳያሌ፡፡ ስሇሆነም በግራ ቀኙ
ፇቃዯኝነት ወይም በዲኝነት አካለ ውሳኔ መሰረት የመጨረሻ ርክክብና ቀሪ ክፍያ መፇፀሙ ከተረጋገጠ
የግንባታ ውሌ ተፇፅሞአሌ ማሇት ይቻሌሌ፡፡

2.5 በኮንስትራክሽን ውልች ባሇዴርሻ አካሊትና ሚናቸው

በአንዴ የግንባታ ውሌ ሊይ ብዙ ሰዎች ይሳተፊለ፡፡ በዚህም የኮንስትራክሽን ውሌ ከላልች


ውልች የሚሇይበት ባህርይ ነው፡፡ በውለ የሚሳተፈ ሰዎችም የተሇያዬ መብትና ግዳታ ያሊቸው
ናቸው፡፡ የግንባታ ውሌ ሲባሌ አሰሪውና ተቋራጩ ውሌ ከመፇራረማቸው በፉት መሃንዱሶች እና
ላልች ባሇሙያዎች የሚሳተፈ ሲሆን የኢትዮጵያ የሔንፃ አዋጅ ቁጥር 624/2001 እና
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ ቁጥር 243/2003 ግንባታ ሇመገንባት የግንባታ ፇቃዴ
የሚያስፇሌግ መሆኑን ይዯነግጋለ፡፡ በዯንቡ አንቀፅ 2 (8) መሠረት የግንባታ ፇቃዴ ማሇት፡-
‹‹የግንባታ ፇቃዴ›› ማሇት አንዴ የሕንፃ ግንባታ ሇማካሄዴ ሇሚፇሌግ አካሌ ሕንፃውን
ሇመገንባት የሚያስችለት ዝርዝር መስፇርቶች እንዯተሟለ በከተማው ሹም ተረጋግጦ
ግንባታ እንዱካሄዴ ፇቃዴ መስጠቱን የሚገሌፅ ማስረጃ ነው፡፡
በማሇት የሚዯንግግ ሲሆን ከግንባታ ፇቃዴ በተጨማሪ የሔንፃ ፕሊን ወይም ዱዛይን እንዯ ቦታው
ዯረጃ ምዴብ ይወሰናሌ፡፡ ተጠቃሹ አዋጅ በአንቀፅ 2 (15) ስር፡-

‹‹ፕሊን›› የአንዴን ሔንፃ መጠን፣ ዓይነትና ስፊት እንዱሁም ሔንፃው የሚሰራበትን ቁሳቁስ ና
የአገነባብ ዘዳን የሚያሳይ ንዴፌ ወይም ሞዳሌ ሲሆን የአርኪቴክቸር፣ የስትራክቸር፣
11
የፍ/ህ/ቁ 3279 ይመሇከቷሌ፡፡
12
የፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 3279(2) ይመሇከቷሌ፡፡

25
የሳኒተሪ፣ የኤላክትሪካሌ፣ የሜካኒካሌ፣ የእሳት መከሊከሌና የላልች ሥራዎችን ንዴፌ
ሉያካትት ይችሊሌ፡፡ በማሇት ትርጉም ሰጥቶታሌ፡፡

እነዚህ ሥራዎች ከተሰሩ በኋሊ የግንባታ ወጪ የሚሰሊ ሲሆን ይሄ ሁለ ሥራ


የሚሠራው የግንባታውን ስራ ሇማስጀመር የሚያስችለ መሳሪያዎች ወዯ ግንባታ ቦታ ከመግባታቸው
በፉት ነው፡፡ የግንባታው ዱዛይን ሲሰራም የዱዛይን ሥራውን የሰራ ሰው የመዴን ዋስትና እንዱጠራ
የሚዯረግበት አግባብ ያሇ ሲሆን በግንባታ ስራ ሊይ የመዴህን ወይም የኢንሹራንስ ዴርጅቶች
የሚሳተፈበት አግባብ መኖሩን የሚያስገንዝብ ነው፡፡ በመቀጠሌም የሥራው ባሇቤት እና ተቋራጩ (
contractor ) ሇሥራው የሚፇራረሙ ሲሆን ከዚህ ዯረጃ በኋሊ ዯግሞ ስራውን የሚቆጣጠር
መሃንዱስ ወዯ ስራው እንዱገባ ይዯረጋሌ፡፡ በመሆኑም በግንባታ ሂዯት የሚሳተፈ አካሊት ብዙ ሲሆኑ
በሚከተሇው ክፌሌ በዘርፈ በከፌተኛ ሁኔታ ከሚሳተፈ አካሊት ዋና ዋናዎቹ ሉባለ የሚችለትን ሰዎች
ስሊሊቸው መብትና ግዳታ፤ኃሊፉነት በተወሰነ መሌኩ ሇማየት እንሞክራሇን፡፡

2.5.1 የሥራው ባሇቤት (The Employer/client)

የሥራው ባሇቤት የፕሮጀክቱ ግንባታ የሚከናወንሇት አካሌ ወይም ሰው ሲሆን የስራ ተቋራጩን በጨረታው
ወይም በስምምነት የመቅጠርና ስራው ሲጠናቀቅም ውጤቱን ተረክቦ ጥቅም ሇይ የማዋሌ መብት ያሇው ሲሆን
የስራውን ዋጋ መክፇሌ ግዳታን የሚሸከም አካሌ ነው፡፡

የስራ ባሇቤት የሚሇው ቃሌ በተሇያዩ ውልች የተሇያዩ ስያሜዎች ሉሰጠው የሚችሌበት አግባብ ያሇ
መሆኑን ጽሐፍች ያሳያለ፡፡ ሇስራው ባሇቤት ከሚሰጡ የተሇያዩ ስያሜዎች መካከሌ ዯንበኛ፣ ዱቬልፐር፣
የፕሮጀክቱ ባሇቤት የሚለ ተጠቃሽ ናቸው፡፡ የሥራ ባሇቤቶች ተብሇው የሚታወቁት ሰዎች በሁሇት ምዴብ
ሉከፇለ የሚችለ ሲሆን በመጀመሪያው ምዴብ የሚገኙት ህንፃውን ሇራሳቸው ባሇቤትነት መብትና ይህንኑ መብት
መሰረት በማዴረግ ህንጻን ሇመጠቀም ራሳቸው ይዘው ሉጠቀሙበት ወይም አከራይተው ሉጠቀሙበት በሚሌ
የሚያስገነቡት ሰዎችን የሚያካትት ሲሆን በሁሇተኛው ምዴብ ዯግሞ ህንጻውን እየገነቡ የሚሸጡ ሰዎችን
እናገኛሇን፡፡ ህንጻውን እያስገነቡ የሚሸጡ ሰዎች ህንጻውን በተሇያየ የግንባታ ዯረጃ ሊይ እያሇ እየሸጡ
የሚጠቀሙበት ሁኔታ እያሇ ሲሆን ይህ ሉሆን የሚችሇው ግን በህጉ እንዯተመሇከተው ህንጻው ሇጥቅም ሉውሌ
የሚችሌ መሆኑ በሚመሇከተው አካሌ ማረጋገጫ ሲሰጣቸው ነው፡፡ ሆኖም በመሬት ሊይ ያሇው እውነታና ሔጉ
ግን ሲገናኙ አይታይም፡፡ አንዲንዴ የሔንጻ ባሇቤቶች ገና የመጀመሪያው ወሇሌ (G+1) እንዯአሇቀ "ግራውንደን"
ሲያከራዩና ሇጥቅም ሊይ ሲያውለ የሚታዩ ሲሆን ተቆጣጣሪው አካሌም በዚህ ረገዴ የሊሊ ክትትሌ እንዯሚያዯርግ
አዱስ አባባ ውስጥ ሲኤምሲ አከበቢ በቅርብ ጊዜ የተከሰተው የህንጻ መዯርመስ ማሳያ ነው፡፡

ከሊይ እንዯተጠቀሰው የስራው ባሇቤት ቀዲሚ ግዳታ ሇስራ ተቋራጩ በውለ በተመሇከተው ጊዜና መጠን
የስራውን ዋጋ የመክፇሌ ግዳታ ነው፡፡ ስሇሆነም አብዛኞቹ የኮንስትራክሽን ውልች ስሇክፌያ ጊዜና መጠን
በመጥቀስ የስራውን ባሇቤት ግዳታ የሚያሳዩ ዴንጋጌዎችን ይዘው ይገኛለ፡፡ ከክፌያ በተጨማሪ የስራው ባሇቤት
ከስራው ባህርይ የተነሳ ሉከተለት የሚችለት ግዳታዎች ይኖሩታሌ፡፡ የሥራ ተቋራጩ ስራውን በተገቢው ጊዜና
በተሟሊ ጥራት ሇማከናወን እንዱያስችሇው የስራ ተቋራጩን ያሊሰሇሰ ትብብር ሉያገኝ ይገባሌ፡፡ የሥራ ተቋራጩ

26
በግንባታው ሂዯት ካሌተገቡ ጣሌቃ ገብነቶች ሉታቀብ ይገባሌ፡፡ ይህም ተገቢ ያሌሆነ መዘገየት እንዲይከሰት
ከፌተኛ አስተዋጽኦ የሚያዯርግ በመሆኑ በሔጉም ሆነ በውለ ጥበቃ ሉዯረግሇት የሚገባ ጉዲይ ነው፡፡

ስራ ተቋራጩ የስራ ቦታውን (site) ከማናቸውም ጣሌቃ ገብነቶች ወይም ሇግንባታው መሰናክሌ ከሆኑት
ነገሮች(ሇምሳላ፡- የካሳ ጥያቄ ከሚያነሱ ሰዎች ቁጥጥር፣ ከመብራት፣ ከውሃ፣ ከቴላ ግንባታዎችና መሳሪያዎች)
በማፅዲት/ ነፃ በማዴረግ/ በውለ በተመሇከተው ወይም ምክንያታዊ በሆነ ጊዜ የግንባታ ቦታውን የማስረከብ ግዳታ
አሇበት፡፡ የስራ ባሇቤት የግንባታ ቦታውን ምክንያታዊ በሆነ ጊዜ ውስጥ ሇስራ ተቋራጩ ካሊስረከበ የግንባታ
ማስረከቢያ ጊዜ የማራዘም ወይም በዚህ መዘገየት ሇሚከሰተው ማናቸውም ኪሳራ/ወጪ ሃሊፉነቱን ሉወስዴ
የሚችሌ ስሇመሆኑ ሌኬትን በተመሇከተ ያለት የህንጻ ግንባታ ዯንቦች(Standard Building Contract with
quantities) በአንቀፅ 2.4 እና 2.24 ስር ከአሰፇራቸው ዴንጋጌዎች ይዘት የምንገነዘበው ጉዲይ ነው፡፡

2.5.2 አማካሪ መሒንዱስና መሃንዱስ

በተሇምድው መሀንዱስ ወይም አማካሪ መሀንዱስ የሚለት ቃሊት በኮንስትራክሽን ኢንደስትሪው ዘንዴ በጣም
የተሇመደ እና የታወቁ ናቸው፡፡ አንዲንዳም ሁሇቱን ቃሊት እያቀያርን ስንጠቀም ይስተዋሊሌ፡፡ ሆኖም በጽንሰ
ሃሳብ ዯረጃ ሁሇቱ ቃሊት እጅግ የተሇያዩ ናቸው፡፡ እንዯ ሥራ እና ከተማ ሌማት ሚኒስቴር ወጥ ውሌ አንቀጽ
1(ሏ) ትርጓሜ መሰረት፡-

መሀንዱስ ማሇት፡-

በሥራ እና ከተማ ሌማት ሚኒስቴር(አሁን የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር


በሚባሇው) መሀንዱስ ተብል በጹሁፌ ማረጋገጫ የተሰጠው የተፇጥሮ ሰው ወይም
የሔግ ሰው ነው፡፡

የእንግሉዘና ቅጂው ሲታይም፡-

[T]he Engineer is natural or juridical person designated as Engineer in writing


by The Ministry of Works and Urban Development (MoWUD) Addis Ababa,
Ethiopia.[Ministry of Works and Urban development standard conditions of
contract(1994) Clause 1(c).’’

ይሁን እንጂ ይህ ትርጉም በምን ሙያ የተመረቁ ሰዎች ናቸው መሀንዱስ የሚሆኑ? የሚሇውን በግሌጽ
ያሊስቀመጠ፣ መሀንዱስ ሲባሌ የሲቪሌ መሀንዱስ፣ የውሃ መሀንዱስ ወይም የአካባቢ ጥበቃ መሀንዱስ የሚሇውን
ቃሌንም ሉጨምር የሚችሌ በመሆኑ በትርጉሙ ይኼው ተሇይቶ ያሇመመሌከቱ በትርጉሙ ዙሪያ እንዯ ክፌተት
ሉነሳ የሚችሌ ነው፡፡በመሆኑም ከሊይ የተቀመጠው ትርጉም ሇክርክር የተጋሇጠ መሆኑን መገንዘብ የምንችሇው
ጉዲይ ነው፡፡

27
የአሇም አቀፈ የአማካሪ መሀንዱሶች ማህበር (FIDIC Redbook 1999) ሰነዴም አንቀጽ 1.1.2.4 ስር
ስሇመሃንዱስ ያስቀመጠው ትርጉም አሇ፡፡ ይኼውም፡-

ውለን ወዯ ስራ ሇማስገባት በአስሪው መሀንዱስ ሆኖ እንዱሰራ የሚሾም ሰው ወይም


በጨረታ ሰነደ ስሙ አባሪ የሆነ ሰው ወይም ሥራ ተቋራጩን በማሳወቅ ከጊዜ ወዯ
ጊዜ በአሰሪው የሚተካ ሰው ሉሆን ይችሊሌ፡፡ የሚሌ ነው፡፡

ይህም ቢሆን መሀንዱስ የሚሇውን ቃሌ ከቃለ በመነሳት ትርጉም ባሇመስጠቱ (lexical definition) የተሟሊ
ትርጉም ነው ተብል ሲወሰዴ አይታይም፡፡

.2.5.3. አማካሪ መሃንዱስ (consulting engineer)

አማካሪ መሀንዱስ (consulting engineer) በየተሇያዩ መገሇጫ እና ትርጉም የሚታወቅ ባሇሙያ ነው፡፡
ከእነዚም ውስጥ ተቆጣጣሪ መሃንዱስ፣ ፕሮጀከት ማናጀት፣ የተመዘገበ ባሇሙያ13 እና ላልች ተጠቃሽ ናቸው፡፡
በጽንሰ ሃሳብ ዯረጃም አማካሪ መሀንዱስ ማሇት ራሱን ችል ሙያዊ የምክር አገሌግልት የሚሰጥ አካሌ ሲሆን
በተሇይም የፕሮጀክቱ እንቅስቃሴ ምን ዓይነት ተግዲሮቶች ሉገጥመው ይችሊሌ? በማሇት በመንግስታዊ አስተዲዯር
ያለ የፖሉሲና የሔግ ጉዲዮችን፣ የሳይንስ እና ቴክኖልጅዊ ምክሮችን እንዱሁም የሲቪሌ ምህንዴስና ትንተናዎችን
የሚሰጥ ባሇሙያ ነው፡፡ አብዛኛውን ጊዜ የማማከር ሥራዎች በአማካሪ መሀንዱስነት አገሌግልት ሙያ በተሰማሩ
ካምፓኒዎች ይከናወናሌ፡፡ በአሇም አቀፈ የፉዱክ ሰነዴም ሆነ በኢትዩጵያ የኮንስትራክሽን ሰነድች አማካሪ
መሒንዱስ ትርጉም የተሰጠበት ቃሌ አይዯሇም፡፡

ሆኖም ግን የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ምዝገባ ረቂቅ አዋጅ አንቀጽ 2(7) ሊይ አማካሪ መሀንዱስ
ከማሇት ይሌቅ አማካሪ በማሇት ትርጉም ሇመስጠት ይሞክራሌ፡፡ ረቂቅ አዋጁም አማካሪ ማሇት በኮንስትራክሽን
ወቅት የዱዛይኑ ተስማሚነት ጥናት፣የቁጥጥርና የማማከር ሥራ እንዱሁም ውሌ የማስተዲዯር አገሌግልት
የሚሰጥ ሰው ወይም ዴርጅት ነው በማሇት ይገሌጸዋሌ፡፡

በኢ.ፋ.ዱ.ሪ አስፇጻሚ አካሊትን ስሌጣንና ተግባር ሇመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 916/2008 አንቀጽ
27(1(መ) እንዯተዯገገው የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በዚህ ሙያ ሇሚሰማሩ ግሇሰቦችና ማህበራት የሙያ ችልታ
ማረጋገጫ የመስጠት፣ዯረጃዎችን የመወሰን፣የመመዝገብ እና ላልች ተያያዥ ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡

ይህ ሰው/ዴርጅት በስራው ባሇቤት የፕሮጀክቱን ዱዛይን ሇመቅረጽና ግንባታው በውለ መሰረት እየተከናወነ
መሆኑን ሇመከታታሌ የሚቀጠር ባሇሙያ ነው፡፡ በመሆኑም ባሇሙያው/ዴርጅቱ የግንባታውን ፕሊን ወይም
ዝርዝር ሁኔታዎችን(ሰፔሲፉኬሽን) የሚቀርጽ ይሆናሌ፡፡ ባሇሙያው/ዴርጅቱ የሚገነባውን ህንጻ ኪነ ህንጻ
የሚቀርጽና የሚከታተሌ በመሆኑ ሇስራው ባሇቤት እንዯአማካሪ እና ወኪሌ ሁኖ የሚሰራ ተብል ሉወሰዴ የሚችሌ
ነው፡፡ ይህ ባሇሙያ የግንባታውን ስራ የሚቆጣጠር፣ ሇተሰራው ስራ ሇስራ ተቋራጩ ሇከፇሌ የሚገባውን ክፌያ
የሚያረጋግጥ፣ በተወሰኑ ጉዲዮች ሊይ በውለ ሉሰሩ ስምምነት የተዯረሰባቸውን ስራዎች እንዯአስፇሊጊነቱ

13
በ አዋጅ ቁጥር 624/2001 እንዯተገለጸው

28
የመሇዋወጥ፣ የስራዎቹን መጠን የመጨመር እና የመቀነስ ትዕዛዝ የመስጠት፣ እንዯሁኔታው በአስሪው እና በስራ
ተቋራጩ መካከሌ ከውለ አፇጻጸም ጋር የሚነሱ አሇመግባባቶችን ተመሌክቶ በመጀመሪያ ዯረጃ ውሳኔ የሚሰጥ
ነው፡፡

አማካሪ መሃንዱሱ የሚባሇው ባሇሙያ በዘርፈ ያለትን ሔጎችንና ዯንቦችን ጠንቅቆ ሉያውቅ ይገባሌ፡፡
በተሇምድ ይህ ባሇሙያ ከስራው ባሇቤት እንዯ አማካሪ ሁኖ ውሌ ገብቶ የሚገኝ ሲሆን የሙያውን ስነ ምግባር
መሰረት አዴርጎ ስራውን ያከናውናሌ ተብል የሚታሰብ ነው፡፡ ስራውን በበሙያው ካሌሰራና በስራው ባሇቤት ሊይ
ጥቅም ሊይ ጉዲት አዴርሶ ከሆነ በሙያው በፇፀመው ጥፊት ኃሊፉነት ይኖርበታሌ፡፡ ሆኖም በእኛ አገር ያሇው
ነባራዊ ሁኔታ ግን አብዛኛውን ጊዜ የሥነ ምግባር ዯንቦች መሰረት ተዯርገው ስራው የማይከናወን መሆኑን ነው፡፡
አማካሪ መሒንዱ የሚባሇው ግንባታው የህንጻ ሲሆን በህንጻ ስታንዲርዴ ውልች ስራውን የሚያከናውን ሰው
"አርክቴክት" ተብል የሚጠቀስ መሆኑን ጽሐፍች ያሳያለ፡፡ አማካሪ መሃንዱሱ ከስራው ውስጥ ከፉለን
እንዱያከናውንሇት የሥራውን ባሇቤት በቅዴሚያ አስፇቅድ ንዐስ አማካሪ መሏንዱስ መቅጠር የሚችሌ መሆኑ
በዘርፈ የተሇመዯ አሰራር መሆኑ ይታወቃሌ፡፡

በዓሇም አቀፊ አማካሪ መሀንዱሶች ማህበር ሰነዴ መሰረት አማካሪ መሃንዱሱ፡-

 ዯንበኛው ሉፇሌግ የሚችሇውን ዱዛይን በጥሩ ሁኔታ ሰርቶ ማቅረብን፣


 ተወዲዲሪ የሆነ የግንባታ ዋጋ በሥራ ተቋራጮች እንዱቀረበሇት አስፇሊጊ የሆኑ ሰነድችን
ማዘጋጀት ብልም ሇተወዲዲሪዎች ክፌት ማዴረግን፤ እንዱሁም በጨረታው ሂዯት የተቀበሊቸውን
ጨረታዎች እና የመረጣቸውን ኮንትራክተሮች ሊይ ተገቢውን ምክር አክል ሇፕሮጀክቱ ባሇቤቱ
ማሳወቅን፣
 የፕሮጀክቱ ሥራ ከተጀመረ በኋሊም የሥራውን ሂዯት በታቀዯሇት የዱዛይን ዕቅዴ መሄዴ
ሇመሄደን መመርመር ብልም መከታተሌን፣
 ውለን ማስተዲዯር ተግባራትን ማከናወን እንዯአሇበት ተመሌክቶ ይገኛሌ፡፡

ከዱዛይን ጋር ተያይዞ አማካሪ መሃንዱሱ ሉኖረው የሚገባው ሚና የግንባታውን ስዕሌ ማዘጋጀት ብቻ ሳይሆን
ስሇ ሚገነባው ነገር በዱዛይኑ መሰረት በግሌጽ ቋንቋ ሇባሇቤቱ መግሇጽ እና ማስረዲት ሲሆን ከዚህ በተጫሪም
የሚያስፇሌጉ የግንባታ ማቴሪያልች (ግብዓቶችን) ብልም የሚያስፇሌገውን የሰው ሃይሌ መጠን አስቀዴሞ አቅዴ
ማውጣጥ ያሇበት መሆኑን፣ ይህንን ሲያዯርግም ባሇሙያው የግንባታ ወጪዎች ዝርዝር(Bill of quantities)
ማዘጋጀት እንዯአሇበት የፉዱክ ሰነዴ ጥናት ያሳያሌ፡፡ ውሌ ማስተዲዯር ተግባር ጋር ተያይዞ ዯግሞ በውለ
አፇጻጸም ወቅት ሇሚነሱ ጉዲዮች አስፇሊጊ ምሊሽ መስጠትን ጨምሮ ሥራው መጠናቀቁን ተከትል የማረጋገጫ
ሰርቴፉኬት ሇሥራ ተቋራጩ መስጠትና አንዲንዳም ግጭቶች ሲፇጠሩ የዲኝነት ሥራ መስራትን ይጨምራሌ፡፡

ከዱዛይንና ከጨረታ ስራ ጋር ተያይዞ ያለትን ተግባራት ባሇሙያው ሲያከናውንም ባሇሙያው የፕሮጀክቱ ዋና


አማካሪ እና ተቆጣጣሪ (adviser and consultant) ሆኖ የሚሰራ ሲሆን በላሊ በኩሌ ዯግሞ አማካሪ መሀንዱስ
ስራው በታቀዯሇት ጊዜና እቅዴ መሰረት ከመሰራትና ከውሌ አስተዲዯር ጋር ተያይዞ ያለትን ተግባራትን ሲሰራ

29
ባሇሙያው በሙያው ከመስራቱም በተጨማሪ የአሰሪው ወኪሌ (agent of the employer) እንዯሆን የሚያሳይ
ነው፡፡

በተሇምድው የሲቪሌ ግንባታ ፕሮጀክት ሥራዎች በሚከናወኑበት ወቅት የሚፇጠሩት ውልች፡

 በአማካሪ መሀንዱስ እና በአሰሪ መካከሌ ወይም


 በአሰሪውና በሥራ ተቋራጩ መካከሌ ሉሆኑ ይችሊሌ፡፡

በአማካሪ መሃንዱሱና በአሰሪው መካከሌ በሚፇጠር ውሌም ሥራ ተቋራጩ የውለ አካሌ አይዯሇም፡፡ እንዱሁም
በአሰሪውና በሥራ ተቋራጩ መካካሌ በሚፇጠረው ውሌ መሀንዱሱ ተሳታፉ አይዯሇም፡፡

በዚህ አግባብ በሚፇጠሩ ውልች፡-

 የፕሮጀክቱ ሥራ ሇሥራ ተቋራጮች ከመሰጠቱ በፉት የፕሮጀክቱ ዱዛይን እንዱያሌቅ


ከማዴረጉም በሊይ ተፍካካሪ የፕሮጀክት ጨረታ እንዱኖር ከማዴረግ፣
 የፕሮጀክቱን ሥራ ከመቆጣጠር ባሇፇ ጥራት ያሇው ሥራ ሇመስራት የማስቻሌ፣
 የመጨረሻው የፕሮጀክት ዱዛይን ከመጽዯቁ በፉት እንዯሌብ ዝርዝር ዱዛይኖችን እንዴንቀያይር
በር የመክፇት ጠቀሜዎች ያለት ስሇመሆኑ በዘርፈ የተዯረጉ ፅሁፍች ያሳያለ፡፡

በዚህ ሁኔታ ከሚፇጠሩ ውልች ጋር ተያይዞ ሉነሳ የሚችሇው የመርህ ጥያቄ ውሌ ከተዋዋይ ወገኖች ውጭ
ተፇጻሚነት ሉሆን የሚችሌበት አግባብ መኖር ያሇመኖሩ ነው፡፡ እንዯሚታወቀው ከውሌ ህግ መሰረታዊ መርሆች
አንደ ውሌ ከተዋዋይ ወገኖች ውጪ የአስገዲጅነት ኃይሌ የሇውም፡፡ ይህ መሰረታዊ መርህ “Principle of Privity
of contract” ተብል የሚታወቀው ሲሆን በእኛ ሔግም በአንቀጽ 1952 ሊይ በግሌጽ ሰፌሮ ይገኛሌ፡፡ በዚህም
መሰረት ውልች ሌዩ ሁኔታዎች (exceptions) እንዯተጠበቁ ሆነው በሦስተኛ ወገኖች ሊይ ተፇጻሚ አይሆኑም
በሚሌ ተዯንግጎአሌ፡፡ ከዚህ አንጻር ስንመሇከተው በአሰሪው እና በሥራ ተቋራጩ መካከሌ በተዯረገ ውሌ ሊይ
መሃንዱሱ እንዱገባና የተሇያዩ ሚናዎች እንዱኖሩት የሚዯረግበት አግባብ ከመዯበኛው የውሌ ዯንብ ተፇፃሚነት
ጋር ግጭት የሚፇጥር ይመስሊሌ፡፡ ሆኖም ሉዘነጋ የማይገባው መሰረታዊ ነገር መሀንዱስ የአሰሪው ወኪሌ
መሆኑ በራሱ የተሇያዩ በሔግ ፉት ሉጸኑ የሚችለ ተግባራትን (juridical acts) ሉፇጽም የሚችሌ ባሇሙያ
ከመሆኑም በሊይ በወጥ ውልች ሊይ እንዯተመሇከተው መሃንዱሱ የፕሮጀክቱ ተሳታፉ በመሆኑ የተሇያዩ
ተግባራትን የሚያከናውን አካሌ መሆኑ ነው፡፡

2.5.4 ሲቪሌ መሃንዱስ (civil engineer)

የዘመኑ ህንጻዎች ስትራክቸራሌ ዱዛይንና የመካኒካሌ ዱዛይን፣ የኤላክትሪክ መሳሪዎችን በሔንጻው ሊይ


መትከሌ እግጅ የተወሳሰበ በመሆኑ ስራዎቹን በሚገባ የሚያከናውንና በመስኩ እውቀትና በቂ ሌምዴ ያሇው
የተሇዬ ባሇሙያ የሚፇሌጉ መሆኑ ይታወቃሌ፡፡ የግንባታ መሃንዱሶች በርካታ ኃሊፉነቶች ያሎቸው ሲሆን ዋና
ተግባራቸውም ሪፖርቶችን መመርመር ነው፡፡ እነዚህ ባሇሙያዎች ካርታዎችን፣ ንዴፍችን፣ ብለፕሪንት፣
የአከባቢውን ፍቶግራፌና የቦታውን አቀማመጥ መረጃዎችን መፇተሽ የሥራ ግዳታዎቻቸው ናቸው፡፡ በመሆኑም

30
እነዚህ ባሇሙያዎች የግንባታ ስራው በትክክሌ እየተከናወነ መሆኑን መከታከተሌ አሇባቸው፡፡ እነዚህ ባሇሙያዎች
የግንባታ ቦታ ዯህንነቱ የተጠበቀ( Safety measures) ከመሆኑ በተጨማሪ አከበባቢው ከብክሇት የፀዲና
ንጽህናውን የጠበቀ መሆኑን የመቆጣጣር ግዳታ አሇባቸው፡፡ እነዚህ ባሇሙያዎች የዋጋ ግምት ማውጣትና
ፕሮጀክቱ በታቀዯሇት በጀት እንዱሸፇን ሇማዴረግ ጥረት ማዴረግ ያሇባቸው ሲሆን የግንባታውን ቦታ አፇር
መመርመር፣ የግንባታ እቃዎችን ጥራት ማረጋገጥ ሃሊፉነት ያሇባቸው ናቸው፡፡ የግንባታውን ሙለ መረጃ፣
የተሇወጡ ሰራዎችን ወይም የዋጋ ሇውጦችን ሇግንባታ ስራ አስኪያጆች የማሳወቅ ግዳታ የግንባታ መሃንዱሶች
ሃሊፉነት ነው፡፡ ስሇሆነም በፕሮጀክት አፇጻጸም ወቅዴ አንዴ መሀንዱስ ማዴረግ ያሇበት፡-

 ዱዛይን ማውጣት፣
 የማማከር፣
 የውክሌና ተግባራት፣
 የፕሮጀክት ቅዴመ ሥራዎች፣
 የፕሮጀክት ዴህረ ሥራዎች፣
 በርክክብ ወቅት የማረጋገጥ ሥራዎች እና
 የዲኝነት ብልም ከፉሌ ሽምግሌና ሥራዎችን የማከናውን ኃሊፉነት መወጣት
አሇበት፡፡
i. ዱዛይን ማውጣት /Acting as a designer/

ይህ ተግባር የመሀንዱሱ ቀዲሚ ስራው ሲሆን የፕሮጀክቱ ዋና ውሌ ወዯ ሥራ በሚገባበት ወቅት


መጠናቀቅ እና መከናወን ያሇበት ተግባርም ነው፡፡ ዱዛይን የማውጣት ሂዯት ውሳኔ የሚያስወስኑ በርካታ
ሥራዎች ያለ ሲሆኑ ከእነዚህም ውሰጥ፡-

 የፕሮጀክቱን ይዘትና ቅርጽ መወሰን፣


 ትክክሇኛውን የዱዛይን ስዕሌ ጨምሮ የግብዓትና የሰው ሃይሌ ዝርዝር ሁኔታዎች እና
 የሚጠበቀውን የጥራት ጉዲይ ከአብነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡

የሥራ እና ከተማ ሌማት ሚኒስቴር ወጥ ውሌ ትርጉም በግሌጽ ትርጉም ያሌሰጠው ቢሆንም የሰነደን አንቀጽ
1(በ) እና 1(ተ) ዴንጋጌዎች አጣምረን በማንባብ ዱዛይን ሲባሌ

 ሥዕልችን (drawings) ጨምሮ


 የፕሮጀክቱ ዝርዝር መገሇጫዎችን (Specifications) ሉይዝ የሚችሌ
ጉዲይ መሆኑን መረዲት እንችሊሇን፡፡፡

ከዱዛይን ስራ ጋር ተያይዞ ሉረሳ የማይገባው ጉዲይ የህንጻ ባሇቤት የዱዛይን ስራውን ሇቀራጺው( architect)
ከሰጠው ባሇቤቱ ቀራጺው በውለ ማከናወኑን ማረጋገጥ የሚችሌ መሆኑን ነው፡፡ ይህ በፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 1740
ዴንጋጌ አግባብም የተፇቀዯ ነው፡፡ ይህ ዴንጋጌ ባሇዕዲው ራሱ ውለን መፇጸም እንዲሇበት ያስቀምጣሌና፡፡

ii. የአሰሪው ወኪሌ /The employer’s agent/

31
ይህ መሀንዱሱ የአሰሪው ወኪሌ በመሆኑ ሉያከናውናቸው የሚችለ ተግባራት መኖራቸውን የሚያሳይ ነው፡፡
ስሇሆነም የስራው ባሇቤት በተሇያዩ ምክንያቶቹ ራሱ ሉሰራቸው የማይችሊቸውን የፕሮጀክቱን ከበጀት ጀምሮ እሰከ
ጥራት ዴረስ ያለትን ሥራዎች ሇመስራት መሃንዱስ ሉቀጥር ይችሊሌ፡፡ መሃንዱሱ የስራውን ባሇቤት ወክል
ተግባራቱን የሚያከናውን ሲሆን በአሰሪውና በመሀንዱሱ መካከሌ የሚፇጠረው ውክሌና የሚመነጨውም እርስ
በርሳቸው በሚያዯርጉት ውሌ ነው፡፡ ይህም የውክሌና ስሌጣን ከውሌ ሉመነጭ ይችሊሌ ከሚሇው የውክሌና ህግ
መሰረታዊ መርህ ጋር አብሮ የሚሄዴ ነው፡፡ እንግዱህ በውክሌና ህግ መሰረት ወኪሌ በተሰጠው የውክሌና ስሌጣን
ስር ሁኖ ተግባራቱን ማከናውን ያሇበት መሆኑ ይታወቃሌ፡፡ ወዯ ኮንስትራክስን ዘርፌ ስንመጣም መሃንዱሱ
የስራው ባሇቤት ወኪሌ በመሆኑም ከሊይም እንዯተመሇከተው ዱዛይን ማውጣት፣ የጥራት ቁጥጥር (quality
control) እና የአስተዲዯር ሥራዎችን ማከናወንን በውክሌና ስሌጣን ስር የሚውዴቁ ተግባራት ናቸው፡፡

በመሃንዱሱ የውክሌና ስሌጣን ስር የሚሸፇኑ የአስተዲዯር ሥራዎች ምን እንዯሆኑ የዓሇም አቀፊ የአማካሪ
መሀንዱሶች ማህበር (FIDIC Redbook 1999) ወጥ ውሌም ሆነ የሥራ እና ከተማ ሌማት ሚኒስቴር ወጥ ውሌ
ማሳያዎቹን ወይም ዝርዝር ይዘቶችን አሊስቀመጡም፡፡ ሆኖም ከፌትሃብሄር ሔግ አንቀጽ 2203 እና 2204 ጋር
አገናዝበን ስንመሇከተው አንዴ መሀንዱስ የአስተዲዯር ሥራ ይሰራሌ ሲባሌ፡-

 አንዴም አጠቃሊይ የማስተዲዯር ሥራዎች (Acts of management) ወይም


 ንብረቱን የመጠበቅ፣ የማቆየት ብልም መሰሌ ሥራዎች መስራትን ያጠቃሌሊሌ ብል መዯምዯም
ይቻሊሌ፡፡
iii. የማማከር/ supervision/

ይህ ተግባር መሀንዱሱ ስሇጠቅሊሇው የሥራ አካሄዴና ሁኔታ የመከታተሌ እና በአካሄደ ሊይ ችግር


ሲያጋጥምም ማስተካከያ እርምጃዎችን መውሰዴን የሚጨምር ነው፡፡ ይህ የመሃንዱሱ ሚና በፕሮጀክቱ አካሄዴና
ውሌ አፇፃጸም ሊይ ጠቀሜታ ያሇውን ስራ ተቋራጩን ስሇስራው ጥራት ማገዝ እንጂ የስራውን ጥራት ማረጋገጫ
ዋስትናም ሉሆን አይችሌም፡፡ ስሇሆነም መሃንዱሱ፤-

 አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ ማንኛውንም ጊዜያዊ የሥራ መጠናቀቅ እንዱሻሻሌ ወይም እንዱስተካከሌ


ማዯረግ፣ ወይም
 ሥራው ከዯረጃ በታች ነው ብል ሲያስብ ሥራውን አሌቀበሌም ወይም አሌረከብም ሇማሇት
እንዯሚችሌ የውሌ ወጥ ሰነድች ያሳያለ፡፡

መሀንዱሱ አማካሪ ነው ሲባሌ በዋናነት የሚከናወነውን ስራ መቆጣጠር(Monitoring) ነው፡፡ ይህም ሲባሌ፡-

 ሥራው በታቀዯሇት መሰረት እየሄዯ መሆኑን፣


 ትዕዛዞችን በመስጠት አስፇሊጊ የሆነ ምርመራ( inspection)፣ እንዱሁም ሙከራን( testing)
 ሥራው በተቀመጠሇት ጥራት መሆን አሇመሆኑን መከታተሌ፣
 ሥራው በታቀዯሇት ፕሮግራም መሄዴ አሇመሄደን መቆጣጠር፣

32
 በግንባታው ፕሊን ወጪ መሰረት ሥራው ስሇመሰራቱ የበጀት ቁጥጥር ማዴረግ እና
 ከላልች ጉዲዮች ማሇትም የጥንቃቄ እርምጃዎች (safety measures)፣ የአካባቢ ጥበቃ
ሥራዎች እና ላልች ተያያዥ ነገሮች ጋር መሄዴ አሇመሄደን መቆጣጠርን ይጨምራሌ፡፡

ስሇሆነም ከእነዚህ የፕሮጀክቱ እጅግ አስፇሊጊ ሉባለ ከሚችለ ስራዎች መረዲት የሚቻሇው የመሃንዱሱ
የማመከር ስራ ውሳኔ የሚያስፇሌገው ስራ በመሆኑ መሀንዱሱ በስራ ዯንቡና በዘርፈ ተቀባይነት ባሊቸው አሰራሮች
አግባብ ጥንቃቄ በተሞሊበት ሁኔታ ኃሊፉነቱን መወጣት የሚጠበቅበት መሆኑን ነው፡፡

iv. የመሀንዱሱ ቅዴመ ሥራዎች/ Doing Proactive duties/

እነዚህ ስራዎች ስያሜያቸው እንዯሚያስገነዝበው መሀንዱስ አንዴ ሥራ ወዯ ተግባር ከመግባቱ በፉት


የሚያዯርጋቸውን ተግባራት የሚያሳዩ ተግባራትን ናቸው፡፡ በመሆኑም የቅዴመ ሥራዎች የሚባለት በመሀንዱሱ
አነሳሽነት እና ውሌ አስተዲዲሪነት የሚዯረጉ ተግባራትና ሥራዎችን እንዯሚጠቃሌሌ በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው
ዘርፌ የታወቀ ነው፡፡

በወጥ ውልች ሊይም በእንግሉዝኛው “notify” ወይም ማሳወቅ የሚሌ ቃሌ በተዯጋጋሚ ተጽፍ የምናገኝ ሲሆን
በዚህ ረገዴም ከመሀንዱሱ ጋር ቀጥታ ተያያዥነት ያሇው ሆኖ ሲገኝ የመሀንዱሱ ቅዴመ ሥራ እንዯሆነ
ይጠበቃሌ፡፡ ሇምሳላ አንደ የመሀንዱሱ ተግባር በየጊዜው የሚሾሙ ረዲት መሀንዱሶች ሇሥራ ተቋራጩ ማሳወቅ
እንዯሆነ ይታወቃሌ፡፡ ይህም በዓሇም አቀፊ አማካሪ መሀንዱሶች ማህበር ወጥ ውሌ ሊይም በአንቀጽ 3(2) ስር

"The engineer may appoint assistants to the engineer’s


representative.Notifythe contractor of the names, duties and scope
of authority of assistants.”. በሚሌ ተዯንግጎ ይገኛሌ፡፡

ይህ ሰነዴም ሆነ ላልች ሰነድችን ስናይ መሃንዱሱ በርካታ የቅዴመ ስራዎች ያለበት መሆኑን ያሳያለ፡፡
ከእነዚህም ውስጥ፡-

 ማንኛውንም ሥራ ከመስራቱ በፉት የአሰሪውን ፇቃዴ ማግኘት፣


 የመሀንዱሱ ተወካዮችን መሾም፣
 በጽሁፌ ሇመሀንዱሱ የተሰጡትን ሥሌጣንና ተግባር ሇአሰሪውና ሇሥራ ተቋራጩ በማሳወቅ
ሇሚወክሇው ሰው ውክሌና መስጠት፣
 በራሱ ያሇማስታወቅ ችግር ምክንያት የሚዯርሰውን የመዘግየት መጠን በአንክሮ ከተወያየ በኃሊ
የማራዘሚያ ጊዜውን እንዱሁም የኪሳራውን መጠን ሇሥራ ተቋራጩ ማሳወቅና ከዚህ በተጨማሪም
ሇአሰሪው ግሌባጭ እንዱዯርሰው ማዴረግ፣
 መሀንዱሱ ሥራ ተቋራጩን ስሇ ሥራው አካሄዴ ሊይ ባለ መነሻ ነጥቦች፣ መስመሮች፣ የማመሳከሪያ
እረከኖች እና ቅርጾችን ማሳወቅ፣
 ሥራ ተቋራጩ በተዘረዘሩት ጉዲዮች ሊይ ስህተት ከፇጸመ በራሱ ወጪ ወይም መሀንዱሱ
በሚወስነው የዋጋ ውሳኔ መሰረት እንዱያስተካክሌ መናገር፣

33
 ሥራ ተቋራጩ በወሰዲቸው የማስተካከያ እርምጃዎች ካሌረካ እና የተባለት ጉዲዮች የሥራ ተቋራጩ
አዯጋ (contractor’s risks) ከሆኑ ተጨማሪ እርምጃ እንዱወሰዴ መወሰን፤
 ጉዲት ወይም ጥፊት የዯረሰው በአሰሪው አዯጋ( employer’s risks) ከሆነ የዯረሰውን ጉዲት
በማየት የጥገናውን መጠን መወሰን ፣ ይህንንም ጉዲይ ሇሥራ ተቋራጩ ማሳወቅ፣ እንዱሁም

ሇአሰሪው በግሌባጭ እንዱዯርሰው ማዯረግ -------ወዘት ሉጠቀሱ የሚችለ ናቸው፡፡ ፡

ላሊው መሀንዱሱ በውለ መሰረት የሚቀርቡትን መሳሪያዎች እና ግባዓቶች ሥራ ተቋራጩን በማሳወቅ


መመርመርና መሞከር የሚችሌ መሆኑንም በአሇምም ሆነ በአገር ዯረጃ ያለት የወጥ ውሌ ሰነድች
ያሳያለ፡፡ ይህን በሚያዯርግበት ወቅትም ሙከራውን ያሊሇፈ መሳሪያዎች ወይም ግብዓቶች ዲግም ሙከራ
እንዱያዯርጉ አሉያም ዯግሞ ከሥራ ተቋራጩ ጋር በሚገባ በመነጋገር ወጪያቸውን በኪሳራ መሌክ እንዱሸፌን
ማሳወቅ ያሇበት ሲሆን ይህንንም ሇአሰሪው በግሌባጭ መሊክና ማሳወቅ ይጠበቅበታሌ፡፡

v. የመሀንዱሱ በስራው ሂዯት የሚፇጽማቸው ሥራዎች /Doing reactive duties/

እነዚህ ስራዎች በሥራ ተቋራጩ አነሳሽነት ወይም በአሰሪው ቀስቃሽነት መሀንዱሱ የሚወስዲቸውን
የሚመሇከት ሲሆን በተሇያዩ ወጥ ውልችም ተዯግፇው የሚገኙ ናቸው፡፡ በፉዱክ ሰነዴ አንቀጽ 3(2)(ሇ) ስር ሥራ
ተቋራጩ የረዲት መሀንዱሱን ውሳኔ ወይም ትዕዛዝ ከተጠራጠረ ጉዲዩን ወዯ መሀንዱሱ መምራት ይቸሊሌ፣
ሆኖም ግን መሀንዱሱ እነዯነገሩ ሁኔታ የቀዯመውን ውሳኔ ወይም ትዕዛዝ ሉያጸናው፣ ሉቀሇበሰው ወይም
ሉያሻሽሇው ይቸሊሌ በሚሌ የተቀመጠው ይህንኑ የሚያሳይ ነው፡፡

በዚህ ረገዴ ሉጠቀሱ ከሚችለ የመሃንዱሱ ስራዎች መካከሌ፡-

 በስራው አፇጻጸም ወቅት የፕሮጀክቱ የተወሰነ የስራ ክፌሌ በላሊ ንኡስ ስራ ተቋራጭ እንዱሰራ
ፇቃዴ መስጠትን፣
 ዝርዝር መገሇጫዎችን ( specifications) ፣ ስዕልችን (drawings)፣ እና ላልች ሰነድችን ሥራ
ተቋራጩ ሇላሊ ሦስተኛ ወገን ማሳየት በሚፇሌግበት ወቅት መሀንዱሱ አስፇሊጊ ነው ብል
ከታየው ፇቃደን መስጠትን----------- ወዘት የመሳሳለት ናቸው፡፡
vi. የርክክብ ስራ መስራት /Acting as a certifier/

ይህ ተግባር የመሀንዱሱን ውሳኔ ሰጪነት የሚጠይቅ ነው፡፡ በውሳኔውም ፕሮጀክቱ ሇጊዜው ወይም ሇዘሇቄታው
ርክክብ የሚፇጸምበት ሉሆን የሚችሌ ሲሆን በዚህ ሂዯት የሚረጋገጡ ተግባራትም፡-

 በርክክብ ወቅት የምስክር ወረቀት በማዘጋጀትንና ፕሮጀክቱ መጠናቀቁን ማሳወቅ፣


 መሀንዱሱ ሌክ እንዯ ሥራ ተቋራጮች ሁለ ሇታወቁና ሇተፇቀዯሊቸው ንዐስ ተቋራጮችም
የምስክር ወረቀት (certifying payments to nominated sub-contractors) መስጠትን፣
 የፕሮጀክቱን አፇጻጸም በማየትም ምስክርነት መስጠትን ወይም ጊዜዊ (interim payment
certificate) መስጠትን ሉያጠቃሌለ ይችሊለ፡፡

34
በርክክብ ወቅት የምስክር ወረቀት በማዘጋጀትንና ፕሮጀክቱ መጠናቀቁን ማሳወቅን በተመሇከተ የፉዱክ
ሰነዴ በአንቀጽ 14(13) ስር የዯገገው ሲሆን ዯንጋጌው መሀንዱሱ በሃያ ስምንት (28) ቀናት ውስጥ የመጨረሻ
ምሌከታ ካዯረገ በኋሊ የክፌያ ማረጋገጫ ሰርተፌኬት መስጠት እንዯሚጠበቅበት ያስቀምጣሌ፡፡ እንዱሁም በሥራ
እና ከተማ ሌማት ሚኒስቴር ወጥ ውሌ በአንቀጽ 48 እና 60(3) ስር መሃንዱሱ በሃያ አንዴ 21) ቀናት ውስጥ
የማረጋገጥ ሥራ ማከናወን ግዳታ ያሇበት መሆኑን ያሳያሌ፡፡ ሇታወቁና ሇተፇቀዯሊቸው ንዐስ ተቋራጮችም
የምስክር ወረቀት (certifying payments to nominated sub-contractors) መስጠትን በተመሇከተም የፉዱክ
ሰነዴ በአንቀጽ 5(3) እንዱሁም የሥራ እና ከተማ ሌማት ሚኒስቴር ወጥ ውሌ አንቀጽ 59(5) ዯንግገው ይገኛለ፡፡

vii. አግባቢ ዲኛ ወይም ከፉሌ ገሊጋይነት /Adjudicator or quasi-arbitrator/ ይህን ጉዲይ ግሌግሌን
በተመሇከተ በምንወያይበት ክፌሌ በሰፉው የምናየው ሁኖ ሇጊዜው አጠር አዴርገን እንመሇከተዋሇን፡፡
ይህ የመሃንዱስ ተግባር ስያሜው እንዯሚስገነዝበው ባሇሙያው የማግባባት ዲኝነት (adjudication)
ወይም የመገሊገለን (arbitration) ጉዲዮችን እንዱያስተናግዴ ኃሊፉነት የሚሰጥ ነው፡፡

ወዯ ፉዱክ ሰነዴ ስንመጣ በአንቀጽ 20(2) ሊይ የግጭት አግባቢ ቦርዴ (Dispute Adjudication Board)
የሚነሱ አሇመግባባቶችን ማየት የመሃንዱሱ ተግባር መሆኑ የተመሇከተ ሲሆን ባሇሙያው በተሇይም በሥራ
ተቋራጩና በባሇቤቱ (አሰሪው) መካከሌ ባሇው ክርክርና አሇመግባባት ሲነሳ እና በጨረታ ሰነደ ሊይ አባሪ ሆኖ
የማግባባት ሥራ እንዱሰራ ስሙ ከተጠቀሰ የማግባባት ዲኝነት ተግባሩን ሇጉዲዩ እሌባት መስጠት ይችሊሌ፡፡
እንዱሁም በሥራና ከተማ ሌማት ሚኒስቴር ወጥ ውሌ አንቀጽ 67 ስር በግሌጽ እንዯተቀመጠው ማንኛውንም
አሇመግባባት በአሰሪውና በሥራ ተቋራጩ መካከሌ ሲነሳ በመጀመሪያ ሇመሀንዱሱ መቅረብ እንዲሇበት
ተመሌክቶአሌ፡

መሀንዱሱ ከሊይ በአጭር በአጭሩ ሇማብራራት እነዯተሞከረው በርካታ ተግባራት እንዲለበት ሇመዘርዘር
ተሞክሯሌ ፡፡ ከነዚህም ውስጥ ዱዛይን ማውጣት፣ የአሰሪው ወኪሌ ሆኖ መስራት፣ የማማከርና ቁጥጥር
ሥራዎች፣ በራሱ አነሳሽነት የሚሰራቸው ቅዴመ ሥራዎች፣ በትዕዛዝ የሚሰራቸው ዴህረ ሥራዎች ጨምሮ
በርክክብ እና ክፌያ ወቅት የማረጋገጥ ሥራዎችን ይሰራሌ፡፡ በመጨረሻም ሌክ እንዯ ሔግ ባሇሙያ ሁለ
የማግባባት ዲኝነትና የመገሊገሌ ስራዎች ሊይ ይሳተፊሌ፡፡ ሆኖም ግን የመሀንዱሱ ተግባራት በእነዚህ ብቻ
ይወሰናሌ ማሇት አይዯሇም፡፡ ሇፕሮጀክቱ አፇጻጸም ሲባሌ በርካታ ላልች ሥራዎችን ሉያከናውን ይችሊሌ፡፡
ሇማጠቃሇሌ ያህሌም መሀናዱሱ የተባለትን ተግባራት ሲያከናውን የጥቅም ግጭት መነሳቱ የማይቀር ነው፡፡
ሆኖም ሚዛናዊነቱ ሊይ ጥርጣሬ የሚያጭር ነገር ከተከሰተ መሀንዱሱ ከተግባሩ እንዱታቀብ ወይም እንዱነሳ
ቢዯረግ ከተፇጥሮ ሔግና ርትዕ አንጻር መሌካም ነው ተብል ይታሰባሌ፡፡

2.5.5 ስራ ተቋራጭ

የሥራ ተቋራጭ ግንባታውን የሚያከናውን ሰው ወይም አካሌ ሲሆን ንዐስ ተቀራጮችም የሚሳተፈበት ፕሮጀክት
ሁኖ ሲገኝ ከንዐስ ተቋራጭ ተሇይቶ ሇመጥቀስ እንዱያመች +ዋናው የስራ ተቋራጭ" ተብል በውለ ሉጠቀስ
የሚችሌ ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች የግንባታውን ስራ ሇማከናወን የሚያስችሌ ከኮንስትራክሽን ሚኒስቴር (ዴሮው
ከኮንስትራክሽንና ከተማ ሌማት ሚኒቴር) ፇቃዴ ሉይዙ ይገባሌ፡፡ ከዚህ አካሌ የሚያገኙት ፇቃዴ ብቻ ሳይሆን

35
በንግዴ ህጉና በላልች አግባብነት ባሇው አዋጆችና ዯንቦች መሰረት በንግዴ ሚኒስቴር የተመዘገቡ መሆኑን
የሚያሳይ ማስረጃ የያዙ ሉሆኑ ይገባሌ፡፡ ይህ Guidelines for the Registration of Construction
Professionals and Contractors ተብል በሚታወቀው ሰነዴ በአንቀጽ 3.1 ስር በግሌጽ የሰፇረ ነው፡፡ ይህ ሰነዴ
እያንዲንደ ሇመመዝገብና ፇቃዴ ሇመውሰዴ የሚፇሌግ ስራ ተቋራጭ ሉሰማራ የሚችሌበትን የኮንስራክሽን ዘርፌ
ሇይቶ ማመሌከቻ ማቅረብ እንዯአበሇት የሚያሳይ ሲሆን የተሇዩት ምዴቦችም ጠቅሊሊ ስራ ተቋራጭ (General
Contractors) ፣ የህንፃ ስራ ተቋራጭ (Building Contractors) ፣ የመንገዴ ስራ ተቋራጭ (Road Contractors )፣
በሌዩ ሁኔታ የሠሇጠኑ ስራ ተቋራጮች( Specialized Contractors) ስሇመሆናቸው ሇይቶ አስቀምጧሌ፡፡ እነዚህ
ምዴቦች ዘርፍችን በመሇየት የተቀመጡ ሲሆን በየዘርፈ ዯግሞ የስራ ተቋራጮቹ ዯረጃ የካፒታሌ መጠናቸው
መሰረት ተዯርጎ እስከ አስር ዯረጃ የተሰጣቸው መሆኑን ተጠቃሹ ሰነዴ ያሳያሌ፡፡ ጠቅሊሊ የሥራ ተቋራጮች
የሚባለት ስያሜው እንዯሚያስገነዝበው መንገዴን፣ ህንጻን፣ የባቡር ሃዱዴን፣ ዴሌዴዮችን ---- ወዘተ ሇመስራት
የሚችለ ሲሆን የህንጻ ግንባታ ስራ ተቋራጮች ዯግሞ ህንጻንና ተያያዥ ስራዎችን ሇመስራት ፇቃዴ የሚወስደ
አካሊት ናቸው፡፡ የመንገዴ ስራ ተቋራጮች ዯግሞ መንገዴን ሇመስራትና ተያያዥ የሲቪሌ ምህንዴስና ስራን
ሇመስራት ፇቃዴ የሚሰጣቸው አካሊት ናቸው፡፡ በሌዩ ሁኔታ የሠሇጡ ስራ ተቋራጮች( Specialized Contractors)
ዯግሞ የኤላክትሮ መካኒካሌ ተከሊ፣ ቀሇም መቀባትና ተያያዥ ስራዎችን፣ ከጽዲት የተያያዙ የተከሊ ስራዎችን፣
የአንጨትና የብረት ስራዎችን፣ የመሬት አቀመማጥ ጋር የተያያዙ ስራዎችን ሇመስራት በተሇየ መሌኩ ፇቃዴ
የሚያገኙ ሰዎች መሆናቸውን ሰነደ ያሳያሌ፡፡ እነዚህ ባሇሙያዎችም ካፒታለን መነሻ ተዯርጎ ዯረጃ የተሰጣቸው
መሆኑን ሰነደ ያስረዲሌ፡፡

2.5.6 ንዐስ ስራ ተቋራጭ

ንዐስ ስራ
ተቋራጭነት ማሇት በኮንስትራክሽን ቋንቋ የተቋራጩን ሥራ በከፉሌ ወይም የተወሰነ ሥራ ሇመሥራት ሇላሊ ተ
ቋራጭ ስራ ተቆርሶ የሚሰጥበትን አግባብ የሚያስገነዝብ ነው ፡፡ እንዱዚህ አይነት የስራ ክፌፌሌ በዘርፈ የጎሊ
ጠቃሚታ ያሇው ነው፡፡ ንዐስ ስራ
ተቋራጭ መኖሩ አንዴ ኮንትራክተር ሇሠራተኞቹ ከሥራ ጋር የተያያዙ ወጪዎችን እንዯ ስሌጠና
፤ የህክምና ክፌያ፤ የጡረታ ክፌያዎችን ጨምሮ መሰሌ ክፌያዎችን
የሚያስቀር ከመሆኑ ባሻጋር የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ የተሇያየ እውቀትና ክህልት ያሊቸው ዘርፇ ብዙ መያተ
ኞች መጠየቁ እንዱሁም የዋናውን ስራ ተቋራጭ ከማስተሊሇፌና ማስረከብ ጋር ተያያዙ ስጋቶችን / risks
/ ሉቀንስሇት የሚችሌ መሆኑን በዘርፈ የተዯረጉ የምርምር ስራዎች ያሳያለ፡፡
ንዐስ የሥራ ተቋራጮች (sub-contractors) ወዯ ሥራ የሚገቡበትና የሚመረጡበት አግባብ በ2 (ሁሇት)
ከፌል ማየት ይቻሊሌ ፡፡ እነዚህም፡-
 ዋናው ተቋራጭ እራሱ አማካሪ መሃንዱሱን ወይም አሰሪውን አስፇቅድ ንዐስ ሥራዎችን
ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡
 ላሊው ንዐስ ሥራ ተቋራጭ የሚመርጠው አሠሪው ( client ) እራሱ የሚሆንበት አግባብ
ሲሆን አብዛኛውን ጊዜ ይህ ዓይነት የንዐስ ሥራ አሰጣጥ የኤላክትሮሜካኒካሌ ሥራዎች
ሇምሳላ እንዯአሳንሰር ( lift or elevator ) የመሳሰለ ሥራዎች ሊይ የሚስተዋሌ ነው፡፡

36
አንዴ የሥራ ተቋራጭ በቅዴሚያ የስራውን ባሇቤት እያስፇቀዯ ብዙ ንዐስ ስራ ተቋራጮችን ሇመቅጠር
ይችሊሌ ፡፡ የሥራ ተቋራጩ ከንዐስ የስራ ተቋራጩ ጋር ሉገባ የሚገባው ውሌ በተሇይ በስራው ጥራት ረገዴ
የዋናውን ውሌ ይዘት መሰረት ያዯረገ መሆን አሇበት፡፡ በንዐስ ስራ ተቋራጩ ሇሚከሰት ጉዴሇት ሃሊፉነቱ የዋናው
ስራ ተቋራጩ ይሆናሌ፡፡

የፌትሏብሓር ሔጋችን ንዐስ ተቋራጭነትን በተመሇከተ ስሇ አስተዲዯር ውልች በሚናገረው ክፌሌ አንቀጽ 3201
(2) ትርጉም ሇመስጠት ይሞክራሌ ፡፡ በዚህም መሠረት
ንዐስ ተቋራጭ ማሇት ከዋናው ተቋራጭ የተስማማ ሁሇተኛ ተቋራጭ የሚባሇውም ከተዋዋዩ ውለን በከፉሌ ሇ
ማስፇጸም ካንዴ ሦስተኛ ወገን ከሆነ ሰው ጋር የሚዯረግ ውሌ ነው ፡፡
በግሌ የኮንስትራክሽን ዘርፌም የተሇመዯ ተግባር ቢሆንም የሔግ ማዕቀፊ ግን በጣም ጠበብ ያሇ ይመስሊሌ
፡፡ የፌትሏብሓር ሔጉ የሲቪሌ የኮንስትራክሽን ውልችን በሚገዛበት ክፌሌ የሚከተሇውን ዯንጋጌ አስቀምጧሌ፡፡

“በአንዴ የሔንጻ ሥራ ተቋራጭነት ውስጥ የሚሠሩ ሥራ ተቋራጮች የሠሩበትን ሥራ ክፌያ


ዋጋ ሇመጠየቅ ክሳቸውን ባቀረቡበት ጊዜ አሠሪው ሇሥራ ተቋራጩ ሉከፌሌ
በሚገባው ገንዘብ መጠን ባሠሪው ሊይ ቀጥታ ገንዘባቸውን የመጠየቅ መብት አሊቸው ፡፡ ”
አሌፍ አሌፍ በተግባር የሚያጋጥመው ችግር ስራ ተቋራጩ የሥራው ባሇቤት ሳያውቅ ላሊ ንዐስ ስራ
ተቋራጭ በመቅጥር ሥራውን የሚሰጥበት ሁኔታ ነው ፡፡ ወዯ ህጉ ስንመጣ የሲቪሌ
ከንስትራክሽን ውልችን የሚመሇከተው የፌትሏብሓር ሔግ በዝርዝር ያስቀመጠው ነገር ባይኖርም የሲቪሌ የ
ኮንስትራክሽን ውልችን ሇላሊ ተቋራጭ መሌቀቅ ( assignment ) በፌትሏብሓር ሔጉ ከአንቀጽ 1962-
1985 ባለ ዯንጋጌዎች ሉገዛ ይችሊሌ ብል መከራከር ተገቢ ይመስሊሌ፡፡
ይህ ሇግሌ የኮንስትራክሽን ስራዎች ተፇጻሚነት የሚኖረው ሲሆን
አሠሪው የመንግሥት መሥሪያ ቤት ሲሆን እና ተቋራጩና ንዐስ ተቋራጩ የግሌ ሠራተኞች ወይም ዴር
ጅቶች በሚሆኑበት ጊዜ ግን ሁኔታው ሇየት ያሇ ስርዓትን እንዱከተሌ ህጉ ያስገዴዲሌ፡፡ በዚህ ረገዴ የፌትሒ
ብሓር ሔጋችን በቁጥር 3201 ውልችን ሇላሊ ሰው መሌቀቅ ማሇት ምን እንዯሆነ ትርጉሜ ከአስቀመጠ በኋሊ
በቁጥር 3202 ስር ዯግሞ ከዋና ስራ ተቋራጭ ሇንዐስ ስራ ተቋራጭ የሚሰጠውን ስራ የአስተዲዯር መስሪያ ቤቱ
ማወቅና መፌቀዴ ያሇበት መሆኑ ተመሌክቶአሌ፡፡ የአስተዲዯር መስሪያ ቤቱ
ሳይፇቀዴሇት የተዯረገው ውሌን ሇላሊ መሌቀቅ ወይም ከዋናው ተቋራጭ የተስማማ ሁሇተኛው ተቋራጭ አ
ስተዲዯር መሥሪያ ቤቱን መቃወሚያ ሉሆን አይችሌም ፡፡ በሔጉ የተመሇከተውን ይህንኑ ቅዴመ ሁኔታ ሳያሟሊ
ውሌን ሇላሊ ሰው መሌቀቅ እንዯውሌ ጥፊት ተቆጥሮ በተዋዋዩ ጉዴሇት ውለን የማፌረስ ውጤት
የሚያስከትሌ ይሆናሌ ፡፡
2.5.7 የላኬት ሰርቨየር ( Quantity Surveyor)

ይህ ባሇሙያ ግንባታው የሚያስፇሌገውን የስራ ኃይሌና ማቴሪያሌ ሂሳብ በመስራት በሌኬት ሰነደ (BILL
OF QUNATITY) በሚባሇው ሰነዴ እየመዘገበ የመያዝ ግዳታ ያሇበት ነው፡፡ እንዯግንባታው ባሇቤት ወኪሌነቱ
ባሇሙያው በየጊዜው በሚከፇለ ክፌያዎች ተመናቸውንን መገመት፣ የግንባታ ወጪዎች ሊይ ቅዴመ ግምቶችን

37
የሚያስቀምጥ፣ የሚቀርቡ የመብት ጥያቄዎችን ተጨማሪ የመብት ጥያቄዎችን የሚወሰንና የመጨረሻውን ሂሳብ
በተመሇከተም የመወሰን ስሌጣን ይኖረዋሌ፡፡ በዘመኑ የኮንስራክሽን ስራ እነዚህ ባሇሙያዎች የስራውን ባሇቤት
ሇወዯፉቱ ፕሮጀክቱ መሰራት እንዯአሇበትና የፕሮጀክቱ የጥገና ወጪዎችና ገቢዎች በኪራይ መሌክ ሉመነጩ
በሚችለባቸው አግባቦች የማመከር ኃሊፉነትም ያሊቸው መሆኑን ፅሐፍች ያሳያለ፡፡ በግንባታ ሂዯት ውስጥ ሇስራ
ተቋራጩ በየወሩ የሚከፇሇውን ገንዘብ መነሻ በማዴረግ የፕሮጀክቱ ባሇቤት የገንዘብ ፌሰት መተንበይ፣ በግንባታ
ዋጋው ሊይ በዋጋ መሇዋወጥ ወይም በዱዛይን ሇውጥ ወይም በስፔሲፉኬሽን ሇውጥ ምክንያት ሇውጥ ከተከሰተ
ይህንኑ ሇውጥ ሇግንባታው ባሇቤት ታከታታይነት ባሇው ሁኔታ የማሳወቅ ግዳታ አሇበት፡፡ በመሆኑም የሌኬት
ሰርቬየር የግንባታውን አዯረጃጀትና ፊይንስ ማኔጅመነት ሊይ ከፌተኛ ሚና ያሇው ነው፡፡ ፕሮጀክቱ በጊዜውና
በተመዯበሇት በጀት መሰራቱን የማስተዲዯር ኃሊፉነት አሇባቸው፡፡

ከሊይ ከተመሇከቱት የኮንስትራክሽን ውሌ ምንነትና አይነቶች እንዱሁም ከውለአመራራትና በውለ ጥንሰስ


ጀምሮ እስከፌጻሜ ከሚሳተፈ አካሊት ሚና አንፃር ሲታይ የኮንትራክሽን ውሌ የራሱ የሆኑት ሌዩ ሌዩ ባህርያት
ያለት መሆኑን በሚከተሇው መሌኩ ጠቅሇሌ አዴርጎ ማየት ይቻሊሌ፡፡

2. .6 የኮንስትራክሽን ውሌ መሰረታዊ ባህርያት

2. 6.1 እያንዲንደ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት የራሱ ሌዩ ባህርይ ያሇው መሆኑ (Prototypical Nature of
the Works):-
አንዴ ግንባታ ከላሊ ግንባታ በንዴፌ፣ በጥሬ ዕቃ ግብዓት፣ በባሇሙያ አሠራር፣ በቆይታ፣ በቀሇም፣ ወዘተ
እጅጉን የሚሇያይበት አግባብ አሇ፡፡ ሇምሳላ የዛሬ አራት ዓመት አካባቢ በአዱስ አበባ ከተማ በተሇያዩ ሳይቶች
ከሚገነቡት የጋራ ህንጻዎች አንዲንድቹ የዘመሙበትን፣ በአንዲንዴ ቦታዎች ዯግሞ ፇሳሽ በአግባቡ
የማያስወግደ ግንባታዎች አለ መባሊቸውን ማስታወስ ይህንኑ የኮንስትራክሽን ባህርይ ሇማሳየት አስረጅ ነው፡፡
2.6.2 በሂዯቱ የሚሳተፈ ቁጥራቸው በርካታ የሆኑ ወገኖች መኖራቸው
(numerous participants):-
ከሊይ እንዯተመሇከትነው በአንዴ የግንባታ ውሌ ሊይ ብዙ ሰዎች ይሳተፊለ፡፡ በዚህም
የኮንስትራክሽን ውሌ ከላልች ውልች እጅጉን ይሇያሌ፡፡ በኮንስትራክሽን ሥራ ከሚሳተፈ መሃንዱሶች ባሻገር ዕቃ
አቅራቢዎችም (suppliers) ተሳታፉ መሆናቸውን፤ ከነዚህም ወገኖች በተጨማሪ የፊይናንስ ተቋማት የጨረታ
ዋስትና፣ የሶስተኛ ወገን መዴህን፣ የግንባታ መዴህን፣ የመሌካም ስራ አፇፃፀም ዋስትና፣ ወዘተ አስፇሊጊ
በመሆናቸው የባንክና የኢንሹራንስ ተቋማት በዚህ የኮንስትራክሽን ሥራ ውስጥ ባሇዴርሻ እንዯሚሆኑ ይታወቃሌ፡፡
የዱዛይን ስራ በቅጂና ተዛማጅ መብቶች አዋጅ መሠረት ጥበቃ የሚዯረግሇት መሆኑ ዯግሞ ላሊ ተጨማሪ አካሌ
እንዱኖርየሚያዯርግ መሆኑን፤በአጠቃሊይ የግንባታ ሥራ ውስጥ የሚሳተፈ ወገኖች ቁጥር ከላልች ውልች አንፃር
ሲታይ በእጅጉ የበዙ ሰዎች ተካፊይ የሚሆኑበት እንዯሆነና፤ ከነዚህም መካከሌ ዋነኞቹ ግንባታው ባሇቤት
(owner)፣ ዱዛይነር፣ የዱዛይነር አማካሪ፣ ግንባታው ስራ አስኪያጅ፣ ተቋራጩ፣ ንዐስ ተቋራጭ፣ ዕቃ
አቅራቢ (supplier)፣ የግንባታ ሰርቬየር (quantity surveyor)፣ ባንኮችና መዴህን ተቋማት፣ ወዘተ ተጠቃሽ
ናቸው፡፡
2. 6.3 የሥራ መሇዋወጥ የሚጠበቅና የማይቀር ስሇመሆኑ (variations to the works are almost

38
inevitable):- የኮንስትራክሽን ሥራ ውስጥ የሥራ variations, alterations, additions, changes and
omissions ሉቀሩ የማይችለ እንዯሆንያብራሩትአቶ ፊሲሌ፤ የአሠሪው የሃሳብ ሇውጥ፣ የመንግስት ጣሌቃ
ገብነት እንዱሁም በላልች ምክንቶች ሥራው እንዱሇወጥ እንዯሚዯረግ አብራርተዋሌ፡፡ በፌትኃብሓር ሔጉ
የመሇዋወጥ መብትን ሇአሰሪው የሰጠ ይሁን እንጂ በcommon law ሀገራት ግን ይህን የመሇዋወጥ መብት በውሌ
መሠረት እንዱወስኑ ሇተዋዋይ ወገኖች ነፃነትን ሰጥተዋሌ፡፡ ወዯ እኛ አገር ስንመጣም የፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 3031
አሰሪው የሚጠይቃቸው የሥራ መሇዋወጥ (1) የአሠሪው መብት በሚሌ አርእስቱ የተጠየቁት የሥራ መሇዋወጥ
በቴክኒክ ረገዴ ሉፇፀሙ የሚችሌና የሥራውንም ጥንካሬ የማይጎደ ከሆኑ አሠሪው አስቀዴሞ ከተስማማበት የሥራ
ዕቅዴ አንዴ አንዴ መሇዋወጥ እንዱፇፀሙ ሇመጠየቅ ይችሊሌ፡፡ በማሇት አስቀምጦአሌ፡፡
2.6.4 የግንባታ ውሌ አፇፃፀም ረዥም ጊዜ የሚወስዴ እና በግንባታው ሊይ ግዴፇቶች ዘግይተው ሉታዩ
መቻሊቸው፡- የግንባታ ውሌ ከላልች ውልች ሌዩ የሚያዯርገው ላሊው ባህርይ ውለ የሚፇፀምበት ጊዜ የረዘመ
መሆኑና የሥራ ግዴፇቶች የሚታዩት ዘግይተው መሆኑን ጠቅሰው የግንባታ ሥራዎች አብዛኛውን ጊዜ በውለ
በተባሇበት ጊዜ የማያሌቁ ሲሆን አንዴም ጊዜ ማራዘሚያ፤ አንዴም የተጨማሪ ክፌያ ጥያቄ የሚቀርብበት ሁኔታ
አሇ፡፡ ከጊዜ ብዛት የጥሬ ዕቃ ዋጋ መጨመር እንዱሁም የውጭ ምንዛሪ መናር ሉከሰት የሚችሌ ሲሆን
ይህን ወጪ ማን ይሸፌናሌ የሚሇውን በውሌ በማስቀመጥ መዲኘት የሚቻሌ ሲሆን ብዙ ጊዜ በግንባታ ውልች
ሊይ escalation and risk allocation clause ይኖራሌ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በሔግ የተቀመጠ መዴህን የመሆን
ኃሊፉነት መኖሩን የፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 3039 ዴንጋጌ ያሳያሌ፡፡ ይህ ዴንጋጌ ይዘቱ ሲታይም፡-

(1) ሥራ ተቋራጩ ሥራውን ካስረከበበት ቀን ጀምሮ ስሇ መሌካም አሠራሩና ስሇ ሥራው ስሇ ጠንካራነቱ ሇዓሥር
ዓመት ጊዜ መዴን ነው፡፡
(2) በዚሁም ጊዜ ውስጥ በስራ ጉዴሇት ወይም በተሰራበት መሬት ዏይነት ምክንያት በተሠራው ስራ ሊይ ሇሚዯርሰው
መጥፊት ወይም መበሊሸት አሊፉ ይሆናሌ፡፡
(3) ማናቸውም ይህን ጊዜ የሚሳጥር ወይም መዴንነቱን የሚሽር የውሌ ቃሌ ሁለ አይጸናም የሚሌ ነው፡፡
2.6.5. የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ከፌተኛ በሆኑ አዯጋዎች (risks) እና ኃሊፉነት (liabilities) የተሞሊ
ስሇመሆኑ፡- የኮንስትራክሽን ሥራ አዯጋዎች ሚበዙበት በመሆኑ እነዚህን አዯጋዎች ሇማስተዲዯር የሚያመቹ
አንቀፆች በኮንስትራክሽን ውልች እንዱካተቱ ይዯረጋሌ፡፡
2.6.6 በግንባታው የታየው ጉዴሇት ምክንያት ወይም ምንጭ ከዱዛን ወይም ከስራው ጋር ስሊሇው ቁርኝት፤ (the
interaction between liability for defective workmanship and for faults in design):- ሔንፃ ተገንብቶ
ካሇቀ በኋሊ ወይንም በሚገነባበት ወቅት የሚታዩ ችግሮች የሚፇጠሩ ሲሆን ሇነዚህ ችግሮች መፇጠር ምክንያት
ዱዛይኑን የሰሩት መሃንዱሶች ሔንፃውን በገነቡ ሰዎች የሚያሊክኩ ሲሆን ገንቢዎቹ ዯግሞ ጥፊቱ የዱዛይነሮች
እንዯሆነ የሚናገሩበት አጋጣሚ ሰፉ ነው፡፡
2.6.7 እጅግ በርካታ የሆኑ ሰነድችን የሚያካትት መሆኑ፡- ከሊይ በተዯጋጋገሚ እንዯተጠቀሰው የኮንስትራክሽን
ውልች ከላልች የውሌ ዓይነቶች አንፃር ሲገመገም ብዙ ሰነድችን በአባሪነት የሚይዝ በመሆኑ ሌዩ የሚያዯርገው
ሲሆን የግንባታ ሥራ ውሌ ከመፇረሙ በፉት፣ ውለ ሲፇረምና ከተፇረመ በኋሊ ያለ ሇውጦችና መፃፃፍች
በሙለ የውለ አካሌ ናቸው፡፡ የፉዱክ ውሌ በስንምነት ሰነድች የተጠናከረና የተገነባ ሲሆን በሰነድቹ ግጭት
ቢኖር የበሊይነት ያሇው ቀጥል በሚገኝ ቅዯም ተከተሌ መሰረት መሆኑን ስሇዚህ ጉዲይ የሚወሰነው የውሌ ሌዩ
ሁኔታዎች አንቀፅ 5.2 ስር ያስቀምጣሌ፡፡ በዚህም መሰረት፡-

39
 የውሌ ስምምነት(The Contract Agreement)
 ጨረታ ተቀባይነት ማግኘቱን የሚገሌጽ ዯብዲቤ፣(The Letter of Acceptance)
 ጨረታ(The Tender)
 የውሌ ሁኔታዎች፣ ክፌሌ ሁሇት(ሌዩ ሁኔታዎች)፣(The Conditions of Contract Part
II(Particular Conditions)
 የውሌ ሁኔታዎች፤ ክፌሌ አንዴ(ጠቅሊሊ ሁኔታዎች)፣(The Conditions of Contract Part
I(General Conditions)
 ንዴፍች፣(The Drawings) እና
 የዋጋ ሌኬት ዝርዝር( The Priced Bill of Quantities) መሰረት ተዯርጎ መፌትሓ
መስጠት ይቻሊሌ ማሇት ነው፡፡
2.6.8 የውሌ ጠቅሊሊ ሁኔታዎች - የውሌ ሌዩ ሁኔታዎች (General (standard) conditions of contract-
special conditions of contract):- ምንም እንኳን እያንዲንደ የኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ሥራዎች በባህርያቸው
ሌዩ ቢሆኑም የግንባታ ሂዯቶቹ እና የአስተዲዯር ሥራዎች ተመሳሳይነት ያሊቸው መሆኑ በኢንደስትሪው
ውስጥ ወጥ የሆነ ስታንዲርዴ (General

Conditions of Contract (GCC)) እንዱኖር ምክንያት ይሆናሌ፡፡ የውሌ ጠቅሊሊ ሁኔታዎች መኖራቸው ሇዚሁ
የጎሊ ጠቀሜታ አሇው፡፡ በኢንጂነሪንግ እና ኮንስትራክሽን ኢንደስትሪው ወጥ የሆነ የሥራ ውሌ ሁኔታ ፍርሞች
ወይም ስታንዲርዴስ ማዘጋጀት በ19ኛው ክፌሇ ዘመን የተጀመረ መሆኑን የታሪክ ዴርሳናት የሚያስረደ መሆኑን
ጽሐፍች የሚያሳዩ ሲሆን ጁሉያን ቤይሉ የተባሇ ምሁር ‹‹It is rare to find a standard form that is
masterpiece of clarity and workmanship.›› በማሇት የተናጉት ሇዚሁ አስረጂ ነው፡፡ በመሆኑም የግንባታ
ውሌ ፍርሞች በቁጥርና በዓይነት እየበዙና እየሰፈ መምጣታቸውን የሚታወቅ ነው፡፡ በዘርፈ የተሰማራ ላሊ
የኮንስትራክሽን ሔግ ምሁር ‹‹…construction could not function efficiently without the use of
standardized construction contracts›› በማሇት ማስቀመጣቸው የግንባታ ውሌ ፍርሞች አስፇሊጊነት
የሚያሳይ ሲሆን በእኛ ሀገርም ከሊይ ስሇኮንስትራክሽን የሔግ ማዕቀፍች በተመሇከትነበት ክፌሌ እንዲየነው ውስን
መ/ቤቶች የውሇው ጠቅሊሊ ሁኔታዎችን አውጥተው ጥቅም ሊይ የሚያውለበት አግባብ ዘርፈን ውጤታማና
የተቀሊጠፇ እንዱሆን ሇማስቻሌ ታስቦ መሆኑ እሙን ነው፡፡

ጠቅሊሊ የውሌ ሁኔታዎች (GCC) ያሊቸው ውጤት ወይም ሔጋዊ ዯረጃ (legal status) ምን ያህሌ
እንዯሆነ ስንመሇከትም ጄኔራሌ ኮንዱሽንስ በመ/ቤቱ እንዯሚወጣ የፌ/ብሓር ሔጉ አንቀፅ 3135 የሚያስቀምጥ
ሲሆን የዴንጋጌውም ሙለ ይዘትም፡-

ሇአስተዲዯር መሥሪያ ቤት ውልች ተፇፃሚ የሚሆኑ ጠቅሊሊ ሁኔታዎች (ግዳታዎች) (1) የውልች አጻጻፌ በሚሌ
አርእስት የተቀመጠ ሁኖ
"ሥራዎች የሚፇጸሙባቸውን አኳኋን የሚያመሇክቱ ሇአይነት የሆኑ ዯብተሮችን (ከዬዯሻርዥቲፕ)
ጠቅሊሊ ውሇታዎችንና ዯንቦችን የሚመሇክቱ ዯብተሮችን አጠቃሊይ የሆኑ ውሳኔዎች ያለባቸውን ዯብተሮች
ሥራው የሆነው እያንዲንደ የአስተዲዯር መሥሪያ ቤት ሉያዘጋጃቸውና በሚኒስቴሩ ትዕዛዝ ሥራዎቹ
የሚፇጸሙት በነዚህ መሠረት ነው ተብል ሉወሰን ይችሊሌ፡፡" የሚሌ ነው፡፡

40
በላሊ በኩሌ "ስታንዲርድቹ" በግሌፅ የውለ አካሌ ናቸው ካሌተባሇ በስተቀር ተፇፃሚነት እንዯማይኖራቸው
በፌ/ብሓር ሔጉ አንቀፅ 3138 ስር የተዯነገገ ሲሆን የዴንጋጌውም ሙለ ይዘትም፡-

 (2) በውለ ውስጥ የሚገኘው ቃሌ፡፡ በሚሌ አርእስት የተቀመጠ ሁኖ


(1) ሥራዎቹ የሚፇፀሙባቸውን አኳኋን የሚመሇክተው ዯብተር ወይም ጠቅሊሊ ውሇታዎችና ዯንቦች
ያለበት ዯብተር አጠቃሊይ የሆኑት ውሳኔዎች ያለበት ዯብተር አንዴ ውሌ ሲዯረግ ወዯ እነሱ የሚመራ በግሌፅ
የተፃፇ ቃሌ ከላሇበት በቀር ስሇውለ አተረጓጎም ወይም በውለ ውስጥ ስሊሇው ቃሌና ስሇውለ አፇጻፀም በነዚህ
ዯብተሮች ውስጥ ያሇው ዯንብ ተፇፃሚ አይሆንም፡፡ የሚሌ ሲሆን
 በፌ/ህ/ቁጥር 1686፡፡ (5) ጠቅሊሊ የሆኑ የሥራ አፇጻጸም ሁኔታዎች በሚሌ የተቀመጠው ዴንጋጌ ዯግሞ
ባሇውሌ የፇፀማቸው ጠቅሊሊ የጉዲይ ሁኔታዎች ላሊውን ተዋዋይ ወገን ሉያስገዴደት የሚችለት አንዯኛው
ወገን እነዚህን ጉዲዮች አስቀዴሞ ዏውቋቸውና ወድ ተቀብሎቸው የተገኘ እንዯሆነ ወይም የሔዝብ
ባሇስሌጣኖች የዯነገጓቸው ወይም ያፀኗቸው ሲሆኑ ነው፡፡ በሚሌ የሚያስቀምጥ ሲሆን "Adhesive
contract" ሊይ በትርጉም ረገዴ አከራካሪ ነገር የተፇጠረ እንዯሆነ ባሇእዲውን በሚጠቅም መሌኩ
መተርጎም እንዲሇበት የፌ/ብሓር ሔጉ በአንቀጽ 1738 የሚያስቀምጥ በመሆኑ በዚህ የአተረጓጎም ስሌት
ችግሩን መፌታት የሚቻሌበት ሁኔታ ይኖራሌ ማሇት ነው፡፡ ሆኖም ጥያቄው የኮንስትራክሽን ውልች
የ"Adhesive contract" ባህርይ አሊቸው ወይ? የሚሌ ነው፡፡
እንዯሚታወቀው u›”Å—¨< }ªªÃ ¨Ñ” w‰ ¾T>²ÒÌ ¨<KA‹ (Adhesive contracts) Ó²? K›”Å—¨<
}ªªÃ ¨Ñ” Hdw“ õLÔƒ Là }Se`„ u}²ÒË ¨<M K?L—¨< ¨Ñ” ¾}cTT •እ”ÅJ’ ¨Å ÓÈታ¨<
¾T>Ñvuƒ G<’@ታ” ¾T>ðØ` ’¨<:: KUdK? ÁIM ÓKcx‹ Ÿ›=ƒÄåÁ ‚K?¢S<’>Ÿ?i” ¢`þ`i” 'Ÿ›=ƒÄåÁ
Sw^ƒ ÃM ¢`þ_i” ' Ÿ›=ƒÄåÁ ¨<H Gwƒ MTƒ T>’>e‚` (S/u?ƒ) Ò` ¨ÃU ÅÓV ›”Ç”É
uV„þM }ò¨< ›ÑMÓKAƒ ¾T>cÖ< É`Ï„‹ Ò` ¾T>ÁÅ`Õ†¨< ¨<KA‹ ¾T>Ökc< “†¨<:: u›”Å—¨<
}ªªÃ ¨Ñ” w‰ ¾T>²ÒÌ ¨<KA‹ ((Adhesive contracts) ባህሪያቸው ይህ ከሆነ ከሊይ የተነሳው ጥያቄ እንዳት
ይታያሌ?

2.6.9 የይገባኛሌ ጥያቄዎች (claims):- ስ ሇ ይ ግ ባ ኛ ሌ ጥያቄዎች ምንነት አወሳሰን በቀጣዩ


ክፌሌ በዝርዝር የምንመሇከተው ሲ ሆ ን የኮንስትራክሽን ውሌ ሌዩ የሚያዯርገው ላሊኛው ጉዲይ
ውለ እራሱ ያሇመግባባት ወይም የይገባኛሌ ጥያቄዎች (grounds and causes of claim) የሚመነጩት ከምን
እንዯሆነ እና መፌትሓዎቻቸውን (remedies thereto) ማስቀመጡ ነው፡፡ የመንግሥት ግዥና አስተዲዯር
ኤጀንሲ ባወጣው ስታንዲዯርዴ ሊይ claims arising under contract"ን" ካስቀመጠ በኋሊ መፌትሓውንም
ቀጥል ያስቀምጣሌ፡፡ በግንባታ ውልች ውስጥ አሇማግባባት የማይቀርና የሚጠበቅ ሲሆን ዋናው ቁምነገር ግን
የdispute settlement procedure በአግባቡ መቀመጡ ነው፡፡
2.6.10. አሇመግባባት ስሇሚፇታበት መንገዴ (claim settlement mechanism):- በኮንስትራክሽን ሥራዎች
እና ውልች ሊይ ግጭቶች መኖራቸው ችግር የላሇው ሲሆን ቁም ነገሩ እነዚህን አሇመግባባቶች የሚፇቱበት
አግባብ ወይም መንገዴ መኖሩ ሊይ ነው፡፡ አማካሪ መሃንዱስ መንታ ባህርይ (twin character) እንዲሇው
የሚታወቅ ሲሆን አማካሪ መሃንዱስ (Consultant Engineer) አንዴም የአሰሪው ወኪሌ (client agent) ሲሆን

41
አንዴም በአሰሪውና በተቋራጩ መካከሌ ግጭትና አሇመግባባት ሲኖር እንዯ ግጭት ፇች ገሊጋይ ዲኛም የሚሰራ
ነው፡፡ እንዱህ ዓይነቱ አሠራር ሇኮመን ልው ሀገራት የሚገርም ባይሆንም በኮንቲኔንታሌ ልው ሀገራት ግን
የተሇየ መሆኑን፤ ከዚህ ጋር ተያይዞ በኮንቲኔንታሌ ልው ሀገራት የdispute adjudication board እና የdispute
review board መኖራቸውን ጽሐፍች ያሳያለ፡፡

ምእራፌ ሶስት፡- የኮንስትራክሽን ውልች ጋር ተያያዘው የሚነሱ ጥያቄዎችና


አሇመግባባቶች
3.1 በኮንስትራክሽን ስራ ስሊለ የይገባኛሌ ጥያቄዎች ወይም መብቶች (Claims):-

በኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ውስጥ እጅግ ውስብስብና በዲኝነት ሰጪ አካሊት በተሇይም በፌርዴ ቤቶቻችን
አከባቢ የጠራ ግንዛቤ ከላሊቸው ጉዲዮች ቀዲሚው የይገባኛሌ ወይም የመብቶች ጉዲይ ነው፡፡ የግንዛቤው ችግር በቂ
የዘርፈ ትምህርት ስሌጠናና በቂ ሌምዴ ባሇመኖሩ የሚከሰት እንዲሇ ሁኖ የይግባኛሌ ጥያቄዎች ብዛትና
ባህርያቸው በራሱ አስተዋጽኦ ማዴረጉም ይታመናሌ፡፡ ይህንኑ ሇማሳየት አንዴ ምሁር የጠቀሱትን አባባሌ መገሇፁ
በቂ አስረጅ ነው፡፡
"claims in a construction industry is an industry within industry" ብሇዋሌ፡፡ በዘርፈ የሚሳተፈት
አካሇትም ሇጉዲዩ የተሇያዬ አረዲዴና ግንዛቤ ያሊቸው መሆኑ ይነገራሌ፡፡ ሇብዙ የሥራው ባሇቤቶች
የይግባኛሌ ጥያቄ ስራ ተቋራጮቹ በተዯበቀ ሁኔታና በማስፇራራት ገንዘብ የሚቀበለት አግባብ ተዯርጎ
ሲቆጠር ሇብዙ አማካሪዎች ዯግሞ ስራውን ሊሇመሌቀቅ ያሊቸው የመጨረሻው ዋስትና ተዯርጎ
ይወሰዲሌ፡፡ ሇአንዲንዴ ስራ ተቋራጮች ዯግሞ የይግባኛሌ ጥያቄ ከውሌ የመነጨ መብት ማረጋገጫ
ተዯርጎ ይወሰዲሌ፡፡ በመሆኑም በኮንስትራክሽን ዘርፈ ያሇው የይግባኛሌ ጥያቄ የባሇዴርሻ አካሊትነት
ሰሜትን የሚነካ፣ እያንዲንደ ቅዴሚያ ሇራስ በሚሌ ጎራ ሇይተው እንዱከራከሩ የሚያዯርግ ጉዲይ
ነው፡፡
ከሊይ እንዯተመሇከትነው የኮንስትራክሽን ውሌ ሌዩ ከሚያዯርጉት ጉዲዮች አንደ እራሱ ያሇመግባባት ወይም
የይገባኛሌ ጥያቄዎች ( grounds and causes of claim) የሚመነጩት ከምን እንዯሆነ እና
መፌትሓዎቻቸውን (remedies thereto) ማስቀመጡ መሆኑን በዘርፈ የተፃፈ የምሁራን ስራዎች
ያሳያለ፡፡ የመንግሥት ግዥና አስተዲዯር ኤጀንሲ ባወጣው ወጥ የሆነ የውሌ ሁኔታ ሊይ " claims arising
under contract"ን ካስቀመጠ በኋሊ መፌትሓውንም ቀጥል ማስቀመጡ የኮንስትራክሽን ውሌ ሌዩ ባህዩ
አንደ ማሳያ ይሆናሌ ፡፡ በግንባታ ውልች ውስጥ አሇማግባባት የማይቀርና የሚጠበቅ ሲሆን ዋናው መሰረታዊው
ነገር ያሇመግባባቶቹ የሚፇቱበት ስነ ስርዓት በአግባቡ መቀመጡ ነው፡፡

በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ውስጥ ሇሚነሱ አሇመግባባቶች አቢይ ምክንያቱ የመብቶች ጥያቄ ጉዲይ
ሲሆን ይህም ከሥራ ርክክብ መዘግይት እንዱሁም ከውሌ መሇወጥ ጋር ተያይዘው የሚነሱ ጉዲዮችን አካቶ
የሚይዝ ነው፡፡ የይግባኛሌ ጥያቄዎቹ በርካታ ሲሆኑ ቁጥራቸው እንዱበረክት አስተዋጽኦ ያዯረዯጉት ምክንያቶች
የኮንስትራክሽን ፕሮጀክቶች ውስብስብነት፣ የክፌያ መጠኑ ከፌተኛ መሆን እንዱሁም አሁን አሁን ሥራ
ተቋራጮችም ሆነ ባሇቤቶች ወዯ ክስ እና ሙግት ሥነ ሥርዓት ሌማዴ ማዴረግ መሆናቸውን በፌርዴ ቤቶቶቻችን
እና በግሌግሌ ተቋማት ያለት መዛግብት አስረጂዎች ናቸው፡፡

42
በቅዴሚያ የኮንስትራክሽን ይገባኛሌ ጥያቄዎች ምንዴናቸው? የሚሇውን ጥያቄ ማንሳቱ ተገቢነት ይኖረዋሌ፡፡
የእነዚህ መብቶች ምንጭ ውሌ፣ ከውሌ ውጪ ወይም ሔግ ሉሆኑ ይችሊለ፡፡

የይግባኛሌ ጥያቄ ሲባሌ በታዋቂው Black’s law dictionary 9ኛ እትም ሊይ፡-

“Claim is the aggregate of operative facts giving rise to a right

Enforceable by a court. ”

በሚሌ ተቀምጦ የምናገኘው ሲሆን ይህ ትርጉም በግርዴፈ ወዯ አማርኛ ሲመሇስም የመብት ጥያቄ
ማሇት በፌርዴ ቤት ሉፇጸም የሚችሌ በፌሬ ነገሮች የተዯገፇ መብት እንዯሆነ መገንዘብ ይቻሊሌ፡፡ ላልች
የምህንዴስና ዘርፌ ባሇሙያዎችም በዚህ ረገዴ የሚስቀምጡት ትርጉም መኖሩን የምርምር ስራዎች ያሳያለ፡፡
ሇምሳላ ቪሰንት ስሚዝ የተባለ ምሁር የይግባኛሌ ጥያቄ የሚሇውን ቃሌ፡-

[C]laims are a general term for the assertion of a right to money, property or a
remedy… [Sic] In relation to construction industry, claims means, a demand by a contractor for
extension of time or for an extra payment of an item of work carried out by him on behalf of
the employer for which a readily identifiable amount cannot be ascertained under the term of
contract.” ሲለ ዘርዘር በማዴረግ civil Engineering Claims,1989 በሚሇው መጽሏፊቸው ትርጉም
ሰጥተውበታሌ፡፡

ከዚህ የምሁሩ ገሇፃ መረዲት የሚቻሇውም በኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ዘርፌ የመብት ጥያቄ የሚባሇው
ባጠቃሊይ የገንዘብ፣ የንብረት እንዱሁም የካሳ ጥያቄ የሚስተናገዴበት ሥርዓት መሆኑን፣ በኮንስትራክሽን
ኢንደስትሪውም ሥራ ተቋራጩ አሰሪውን ሇተጨማሪ ሥራው ተጨማሪ ገንዘብ እንዱሁም ጊዜ እንዱጨምርሇት
የሚጠይቅበት መንገዴ መሆኑን ነው፡፡

ከሊይ ከተቀመጠው ከታዋቂው የሔግ መዝገበ ቃሊትም ሆነ ከቪሰንት ስሚዝ ትርጉም በመነሳት ስሇይግባኛሌ
ጥያቄዎች የሚከተለትን ነጥቦችን ማሇት ይቻሊሌ፡፡ እነዚህም፡-

 የይግባኛሌ ጥያቄ አንዴ የበሰሇ ወይም በስልአሌ ተብል ሇሚታመን ነገር የሚቀርብ ጥያቄ
መሆኑን ( ይህም ተጨማሪ ወጪ ወይም ተጨማሪ ጊዜ ሉሆን ይችሊሌ)፣
 የይግባኛሌ ጥያቄ በአንዲንዴ ዴርጊቶች ወይም የሥራ ትዕዛዞች ሇተከሰቱ የዋጋ ሇውጦች
ወይም ተጨማሪ ጊዜ በሔግ ጥበቃ የሚሰጠው ጥያቄ መሆኑን፣
 የይግባኛሌ ጥያቄ ከህጋዊና ተገቢው ውሌ የሚመነጭ መብት ወይም ሃሊፉነት መሆኑን
ነው፡፡

ሇኮንስትራክሽን ይገባኛሌ ጥያቄዎች መነሻ ምክንያቶች ስራው ከመጀመሩ በፉት ወይም ስራው ከተጀመረ በኋሊ
የሚከሰቱ ችግሮች መሆናቸውን ከፌርዴ ቤቶቻችን መዛግብት በማየት መሇየት ይቻሊሌ፡፡ ስራው ከመጀመሩ በፉት

43
የሚፇፀምና ሇይግባኛሌ ጥያቄዎች ምክንያት የሚሆነው አንደ የኮንስትራክሽን ውሌ በአሰሪውና በራሱ ወኪልች
ሲዘጋጅ ብዙ ጉዲዮችን በማወቅም ይሁን ባሇማወቅ የሚተውበት አግባብ መኖሩ ነው፡፡

ላሊው በስራ ሂዯት የሚከሰት ሲሆን ይኺውም ሁሇቱም፤ አሰሪዎችም ሆነ ስራ ተቋራጮዎቹ በገቡት ውሇታ
መሠረት ያሇመገኘት እና ግዳታቸውንም ያሇመወጣት ነው፡፡

4.1 የይግባኛሌ ጥያቄ አቀራረብ ስርዓት ፡-ከህግም ሆነ ከውሌ የመነጨ የይግባኛሌ ጥያቄ ሇማቅረብ ቀዴመው
መፇጸም ያሊባቸው ቅዴመ ሁኔታዎች አለ፡፡ ቅዴመ ሁኔታዎቹም፡-

 ስነ ስርዓታዊ ቅዴመ ሁኔታዎች ወይም


 የስረ ነገር ቅዴመ ሁኔታዎች ሉሆኑ ይችሊለ፡፡

ስነ ስርዓታዊ ቅዴመ ሁኔታዎች አስቀዴሞ መፇጸም ያሊባቸውን ሁኔታዎችን አሟጦ መጨረስን(Exhaution)


የሚመሇከቱ ሲሆን እነዚህም፡-

 ወዱያውኑ ማስጠንቀቅን(ኢሚዳት ዋርኒግ)፣


 በጊዜው ማስታወቂያ መስጠትን( "ኖቲስ")፣
 በጊዜው ክስ ማቅረብን፣
 በአግባቡ መከራከርን የሚመሇከቱ ሉሆኑ ይችሊለ፡፡

የስረ ነገር ቅዴመ ሁኔታዎች ዯግሞ፡-

 ተፇጻሚነት ያሊቸውን የውለን ቃልች እና/ ወይም ሔጎችን ሇይቶ ማወቅን፣


 አግባብነት ያሊቸውን ማስረጃዎችን ማቅረብን፣
 የስራው ማጠናቀቂያ ጊዜ ሰላዲንና ሔጋዊ ውጤቱን መሇየትን፣
 የሚጠየቀውን የመብት ጥያቄ መጠን በአግባቡ ማስሊትንና ተገቢውን ዲኝነት ማቅረብን እና

የመሳሳለትን ጉዲዮች የሚመሇከቱ ሉሆኑ ይችሊለ፡፡ እንዯሚታወቀው አንዴ የመብት ጥያቄ ያቀረበ
ሰው መብቱን ማስረዲት አሇበት፡፡ ስሇሆነም በኮንትራክሽን ውልች ሊይም የይግባኛሌ ጥያቄ
የሚያቀርብ ወገን መብቱን የማስረዲት ግዳታ አሇበት፡፡

3.3 የኮንስትራክሽን መብት አይነቶች

የተሇያዩ የሔግ፣ የኮንስትራክሽን ሥራ አመራር እንዱሁም የሲቪሌ ምህንዴስና ጽሐፍች የኮንስትራክሽን መብት
ጥያቄዎችን አይነት፡-

 ከውሌ የሚመነጩ መብቶች /Contractual claims/፣


 ከውሌ ውጭ የሚመነጩ መብቶች /Tort claims/፣
 ተገቢ መብቶች /Quantum Meruit claims/፣
 የርህራሄ መብት ጥያቄዎች /Ex-gratia Claims/ እና

44
 የአጸፊ መብት ጥያቄ /Counter claims/ በማሇት ሲከፌሎቸው ይታያሌ፡፡
 ከውሌ የሚመነጩ መብቶች/Contractual claims/ ፡- እንዯሚታወቀው ይህ መብት በኮንስትራክሽን
ዘርፈ በብዛት የሚነሳ መሆኑን በዲኝነት አካሊት የሚገኙት መዛግብቶች ወይም ጉዲዮች አስረጂ ናቸው፡፡
የመብቱ ምንጭም የውለ ሌዩ ዴንጋጌዎች ሲሆኑ የሚታዩትም በመሃንዱሱ ነው፡፡ ከውሌ የሚመነጩት
መብቶች አንዴም ከሥራ ተቋራጩ በኩሌ ወይም ዯግሞ ከአሰሪው ወገን ሉመጡ ይችሊሌ፡፡
ምሣላ፡- ሥራ ተቋራጩ አስፇሊጊ ግብአቶችን ሉያሟሊ ጨረታውን አሸንፍ ወዯ ሥራ ቢገባና
በተፇሇገው ጊዜ አሇማጠናቀቁ፤ በላሊ በኩሌ አሰሪውም በውለ በተመሇከተው ጊዜ የመስሪያ ቦታውን
ከተሇያዩ ችግሮች ነጻ አዴርጎ አሇማስረከቡ ከውሌ ሇሚመነጩ መብቶች ምክንያቶች ሲሆኑ ይታያለ፡፡

በጠቅሊሊ ውልች የውሌ ያሇመፇጸም ወይም መጣስ ግዳታውን ሇተወጣው ወገን የተቀመጡሇት መብቶች(
ውሌ ይፇጸምሌኝ፣ ውሌ መሰረዝ፣ ወይም ካሳ ይከፇሇኝ) መኖራቸው የሚታወቅ ሲሆን ሇዚህም መሰረቱ በሔግ
አግባብ የተቋቋሙ ውልች በተዋዋይ ወገኖች መካከሌ የሔግን ያህሌ ኃይሌ ያሊቸው ስሇመሆኑ የሚዯነግገው
የፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 1731 ነው፡፡ ወዯ ኮንስትራክሽን ውልች ስንመጣም በስራው ባሇቤትና ስራ ተቋራጩ መካከሌ
ወይም በስራ ተቋራጩ እና በንዐስ ስራ ተቋራጩ መካከሌ የሚዯረገው ውሌ በሔግ አግባብ መቋቋሙ
እስከተረጋገጠ ዴረስ የተዋዋዮቹ ገዥ ሔግ ነው፡፡ በዚህም መሰረት ከሊይ እንዯተመሇከትነው የግራ ቀኙ የውሌ
ሰነዴና ሇጉዲዩ ተፇጻሚነት አሊቸው የተባለ የውሌ ሁኔታዎች ተዋዋዮቹን የሚገዙ ይሆናለ፡፡ ኮንትራክሽን ውሌን
የሚመሇከቱ ሌዩ ዴንጋጌዎች መሰረት ተዯርጎ የኮንስትራክሽን ውሌ ይገባኛሌ መብቶች መቅረብ ያሊባቸው መሆኑን
ሌዩ ሔጎች ከጠቅሊሊ ሔጎች የበሊይ ተፇጻሚነት አሊቸው በሚሇው የትርጉም መርህ መሰረት የሚታይ መሆኑ
እንዯተጠበቀ ሁኖ በሌዩ ህጎች ያሌተሸፇነ ጉዲይ በጠቅሊሊ ህግ ዴንጋጌዎች አግባብ መታየት የሚችሌ መሆኑም
ተቀባይነት ያሇው የህግ አተረጓጎም መርህ ነው፡፡ በመሆኑም በኮንስትራክሽን ውልች ሌዩ ሔጎች ጉዲዩን ሇመፌታት
የማያስችለ ከሆነ በፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 1676 በተመሇከተው አግባብ በጠቅሊሊ ውሌ ስር ያለትን ዴንጋጌዎችን ተግባራዊ
በማዴረግ መፌትሓ መስጠት ይቻሊሌ፡፡

ከዚህ አንጻር ስንመሇከተው በፌትሒ ብሓር ሔጉ አንቀፅ 1771 እንዯተመሇከተው ባሇመብቱ፡-

o ውለን በግዴ ስሇማስፇጸም /Forced Performance/


o ውለን የመሰረዝ /Cancellation/
o የጉዲት ካሳ መጠየቅ /Damages or compensation/ መፌትሓዎች አለት፡፡

በዚህ ረገዴ የቀዴሞው የህንጻ፣ ትንስፖርት ኮንስትራክሽን ዱዛይን ኤጂንሲ የውሌ ሁኔታዎች ሰነዴ
በአንቀፅ 12 ስራ ተቋራጩ ተጨማሪ ጊዜ ወይም ክፌያ ሇመጠየቅ የሚችሌባቸውን ሁኔታዎችን አስፌሮ ይገኛሌ፡፡
ማንኛቸውም ተጨማሪ ክፌያ የመጠየቁ ጉዲይ ዯግሞ በሰነደ በአንቀጽ 52(5) ስር ከተመሇከተው ማስታወቂያ
ከመስጠት ቅዴመ ሁኔታ ጋር የተያያዘና ይህ ቅዴመ ሁኔታ ያሇመሟሊት ዯግሞ መብቱን ሇመጠየቅ የማያስችሌ
መሆኑን የባትኮዲ ሰነዴ ያሳያሌ፡፡ ሇተሟሊ ግንዛቤ የሰዯኑን ዴንጋጌ በሚከተሇው መሌኩ የተጠቀሰው ነው፡፡

"The contractor shall send to engineers representatives once in every month an account giving
particulars, as full and detailed as possible, of all claims for any additional payment to which the

45
contractor may consider himself entitled and all extra or additional work ordered by the engineer
which he has executed during the preceding month. No, final or interim claims for payment for
any such work or expense will be considered which has not been included in such particulars.
Providede always that the engineer shall be entitled to authorize payment to be made for any
such work or expenses, not with standing the contractors failure to company with this condition,
if the contractor has at the earliest practicable opportunity, notified the engineer in writing that
he intends to make a claim for such work."

ከሊይ የተጠቀሰውን አይነት የውሌ ዴንጋጌ የያዘ የግንባታ ውሌ ስምምነት ሇሁለም ተዋዋይ ወገኞች የራሱ
ጠቀሜታ ያሇው መሆኑን የሚያስገነዝብ ነው፡፡ ምክንያቱም ሰነደ ሇተጨማሪ ክፌያ ጥያቄ መሰረት የሚሆኑትን
ምክንያቶችና የይግባኛሌ ጥያቄው የሚያሌቅበትን ስነ ስርዓት አስቀዴሞ የሚያስቀምጥ በመሆኑ ጭቅጭቁን
የመቀነስ ኃይሌ አሇውና ፡፡ የስራው ባሇቤት ወይም መሃንዱሱ በተፇጥሮ የሚከሰቱና የውለን የግባንታ ጊዜ
ሉያራዝሙ በሚችለ ተፇጥራዊ ምክንያቶች ሊይ በስራው ተቋራጭ ሊይ የሚያሱት ወቀሳ ሉኖር አይገባም፡፡
በመሆኑም ከስራው ተቋራጭ ቁጥጥር ውጪ በሆኑ ምክንያቶች ኃሊፉነቱ የስራው ባሇቤት ይሆናሌ፡፡ የባትኮዲ
ሰነዴ የስራ ተቋራጩ በአንቀፅ 17፣ 20(1)፣ 22 (2)፣ 27፣ 31፣ 40(1)፣ 49(3)፣ 58፣ እና 70 ዴንጋጌዎች
አግባብ ከውሌ የሚመነጨውን የይግባኛሌ መብት ሇመጠየቅ የሚችሌ መሆኑን ያሳያሌ፡፡

የውሌ መጣስ ሇይግባኛሌ መብት ጥያቄ ምክንያት ሲሆን በአገራችን የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ዘርፌ
በስራው ባሇቤትም ሆነ በስራው ተቋራጭ በኩሌ ውሌ የሚጣስበት አጋጣሚ ሰፉ ነው፡፡ የሥራ ተቋራጭ በቂ የሆነ
የግንባታ መሳሪያዎች ሳይኖሩት ጨረታውን በቀሊለ አሸንፍ ስራውን ይወሰዴና በተገቢው ጊዜና ጥራት ስራውን
ባሇማከናወኑ ውለን የሚጥስበት፣ የስራው ባሇቤት ዯግሞ የግንባታውን ዱዛይን በወቅቱ ባሇማቅረብ፣ የግንባታውን
ቦታ ነፃ አዴርጎ ካሇማስረቀብ ወይም ሃሳብ በመቀያየር በውለ አፇጻጸም ሊይ አለታዊ ተጽእኖ በማሳዯር ውለን
የሚጥሱበት ሁኔታ ሲከሰት በሰፉው ይታያሌ፡፡ በእነዚህ ሁኔታዎች ውለን መጣስ የካሳ ጥያቄን ሇማቅረብ
የሚያስችሌ ሲሆን ጉዲዩን በመዯበኛ ፌርዴ ቤት ክርክር ወይም በግሌግሌ መፌትሓ የሚያገኝ ይሆናሌ፡፡

 ከውሌ ውጭ የሚመነጩ መብቶች/Tort claims/፡- መሰረቱ ሔግ ሲሆን በህጉ ቀዴመው በተቀመጡ


ሁኔታዎች አግባብ ነው፡፡ ስሇሆነም በህጉ የተመሇከቱት ምክንያቶች እና አንዴ ዴርጊት ጥፊት ወይም
ጥፊት ሳይሆን ሃሊፉነት የሚወሰዴበት አግባብ ነው፡፡ በሔጋችን ከውሌ ውጪ ኃሊፉነት የሚመነጨው፡-
o በጥፊት ሊይ የተመሠረት አሊፉነት (የፌ/ሔ/ ከአንቀጽ 2028-2065)፡- ይህ
አንዴ ሰው በላሊ ሰው አካሌ ወይም ንብረት ሊይ ሆን ብል (intentional)
ወይም በቸሌተኝነት (negligence) ጉዲት የሚመነጭ ኃሊፉነት ሲሆን ወዯ
ኮንስትራክሽን ውልች ጋር ስናያይዘውም በግንባታ ሂዯት በሰው ንብረት ሊይ
ጉዲት ማዴረስ በፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 2029 እና በፌ/ሔ/ቁ 2054) መሠረት ከውሌ
ውጭ አሊፉ ይሆናሌ፡፡ በዚህም ምክንያት የንብረቱ ባሇመብት የሆኑ ሰዎች
ከውሌ ውጭ የመብት ጥያቄ (Tort claims) ሉያነሱ ማንሳትን ሔጉ
የጠበቀሊቸው መብት ነው፡፡

46
o ጥፊት ሳይኖር አሊፉ መሆን (የፌ/ሔ/ ከአንቀጽ 2066-2089)፡- ይህ አንዴ
ሰው ጥፊት ሳይኖርበት ሇሚዯርሰው ጉዲት ኃሊፉ የሚሆንበት ሔ/ቁጥር
2077 ስር እንዯተመሇከተው አግባብ የሚመሇከት ሲሆን ወዯ ኮንስትራክሽን
ህግ ስንመጣ በፌ/ብ/ አንዴ ሔንጻ ባሇቤት ወይም ባሇይዞታ ሔንጻው
ያዯርሳሌ ተብል ያሌታሰበ ዴንገተኛ ነገር ቢያዯርስም ይህ ሔንጻ
በሚያዯርሰው ጉዲት አሊፉ ነው፡፡
 ሇሦስተኛ ወገን አሊፉ በመሆን (Vicarious liability)- ይህ በፌ/ሔ/ ከአንቀጽ 2124-2136 የተመሇከተ ሁኖ
አንዴ ሰው ላልች ሇፇጸሙት ዴርጊት ተጠያቂ የሚሆንበት አግባብን የሚያሳይ ነው፡፡ ወዯ ኮንስትራክሽን
ሔግ ስናመጣው አንዴ ዴርጅት የቅጥር ውሌ ፇጽመው በስሩ ሇሚሰሩ ሰራተኞች ተጠያቂነት ሉኖርበት
የሚችሌ አግባብ መኖሩን ከተጠቃሾቹ ዴንጋጌዎች የምንረዲው ሲሆንወ ሙለ ኃሊፉነት ወስዯው የሚሰሩ
ሰራተኞች ከሆኑ ግን በፌ/ሔ/ቁ 2134 ስር እንዯተመሇከተው አሰሪው/ዴርጅቱ ተጠያቂነት ሉኖርበት
አይገባም፡፡
 ተገቢ መብቶች /Quantum Meruit claims/፡- ከሊይ በተዯጋጋሚ እንዯተመሇከትነው በኮንስትራክሽን
ውሌ አፇፀጻጸም ጊዜ አስቀዴመው ያሌታሰቡ ጉዲዮች የሚከሰቱበት አጋጣሚ እግጅ ሰፉ ነው፡፡ የዋጋ
ንረት ወይም ላልች የሇውጥ ስራዎች የሥራ ተቋራጩን ወይም የስራውን ባሇቤት ሊሌተገመተ ኪሳራ
ሉዲርጉት ይችሊለ፡፡ ስራ ተቋራጩ ጨረታውን አሸንፍ ስራ ከጀመረ በኋሊ በውለ አፇጻጸም ሊይ
መሰናክሌ ቢፇጠርበትና የስራው ባሇቤሇት የገጠመውን ችግር በማየት ተመጣጣኝ እና ሚዛና ማስተካከያ
ከአዯረገ በዘርፈ ምክንያታዊ የሆነ የአገሌግልት/ስራ ዋጋ ተብል የሚታወቅ ነው፡፡
ሇምሳላ፡-
 በፌ/ብ/ሔ/ቁጥር አንቀጽ 3032(1) ስር አንዯተቀመጠው ተቋራጩ ከሚሠራው
ሥራ እንዱቀነስ በአሠሪው ተጠይቆ ከሠራና የሥራ ሇውጡ የተቋራጩን
ወጪ ከቀነሠሇት በውለ ተወስኖ ከነበረው ዋጋ ሊይ እንዱቀነስሇት አሠሪው
ተቋራጩን ሇመጠየቅ ይችሊሌ፡፡
 በላሊ በኩሌ ዯግሞ አሠሪው በጠየቀው የሥራ መሇዋወጥ ምክንያት የሥራ
ተቋራጩን ወጪ የሚያበዛ ወይም ተጨማሪ ሥራ የሚያስከትሌ ወይም
አሊፉነቱን የሚያከብዴበት ከሆነ ሇተጨማሪው ሥራ ዋጋውና የሚከፇሇው
አበሌ ተጨምሮ እንዱከፇሇው አሠሪውን ሇመጠየቅ ይችሊሌ፡፡

ስሇሆነም ከተጠቃሹ ዴንጋጌ ይዘትና መንፇስ ሇመረዲት የሚቻሇው የሥራ ሇውጥ በሚኖርበት ወቅት አስፇሊጊ እና
ተገቢ መብቶች /quantum meruit/ በኮንትራክተሩ ወይም አሰሪው እንዯሁኔታው ሉነሳ ይችሊሌ፡፡

 የርህራሄ መብት ጥያቄዎች /Ex-gratia Claims፡- ከህግ ወይም ከውሌ የሚመነጭ የመብት ጥያቄ
ሳይሆን ከሰብዓዊነት ወይም ከርህራሄ የሚመነጭ፣ ባሇእዲው በከባዴ ችግር ውስጥ በመውዯቁ በችሮታ
የሚዯረግ ክፌያ ነው፡፡ ስሇሆነም የዚህ አይነት የመብት ጥያቄ ከተዋዋዮቹ ውስጥ በአንደ ወገን
የሰብአዊነት አስተሳሰብ ሊይ የተመሰረተ ስሇሆነ በመንበረ ዲኝነት እንዱፇጸም የሚጠየቅ የመብት ጥያቄ

47
ባሆንም ሥራ ተቋራጩ ይህን ዓይነት የመብት ጥያቄ ሲያነሳ ሇከባዴ ችግር መዲረጉን ከአስረዲ ግን
ተፇጻሚነት ባሊቸው የውሌ ሁኔታዎችና በዘርፈ በዲባሩት ሌምድች አንፃር መታየት የሚኖርበት የመብት
ጥያቄ ነው፡፡
 የአጸፊ መብት ጥያቄ /Counter claims ፡- ይህ የመብት ጥያቄ ባሇመብቱ አንዴ መብቱን ሲያነሳ
ባሇእዲው በበኩለ አሇኝ የሚሇውን ላሊ የመብት ጥያቄ የሚያነሳበትን አግባብቢ የሚያሳይ ነው፡፡ ይህ
የመብት ጥያቄ በፌትሒ ብሓር ስነ ስርዓት ሔ,ጋችን በቁጥር 30 በተዯነገገው አግባብም የተፇቀዯ ነው፡፡
በመሆኑም በኮንስትራክሽን ውሌ አፇፃጸም ሂዯት የስራ ተቋራጩ አሇኝ የሚሇውን መብት ሲያርብ የስራው
ባሇቤትም በበኩለ ያሇውን መብት በተከሳሽ ከሳሽነት ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡

ሇምሳላ፡- በኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ሥራ ተቋራጩ ያሇተከፇሇውን ውዝፌ ክፌያ ሲጠይቀው አሰሪው


በአጻፊው የአጸፊ መብት (Counter claim) በመጠቀም የሥራውን ማሻሻያ ቅናሽ ክፌያ እንዱከፌሇው
ሉጠይቀው ይችሊሌ፡፡

3.4 ከመዘግየት የሚመነጩ የኮንስትራክሽን የመብት ጥያቄዎች፡- ሇዚህ አይነት የመብት ጥያቄ መነሻ ምክንያቶች
በርካታ ሲሆኑ ሇዲኝነት ተቋማት ከሚቀርቡት አብዛዎቹ የኮንስትራክሽን ጉዲዮች መካከሌም የክርክሩ ምክንያቶች
ናቸው፡፡ በዲኝነት ተቋማቱ ከሚቀርቡት ጉዲዮችም ሆነ በዘርፈ ከተዯረጉ የምርምር ስራዎች የኮንስትራክሽን
የመብት ጥያቄ ከሚከተለት ምክንያቶች ሉመነጩ እንዯሚችለ የታወቀ ነው፡፡ እነዚህም፡-

 የግንባታው ሄዯት መዘግየት (delay) እና ውለ በጊዜው አሇመፇጸሙ፣


 በባሇቤቱ ጠያቂነት ወይም በሥራ ተቋራጩ የሚዯረጉ ተዯጋጋሚ ሇውጦች፣
 የግንባታው በቂ ግብአት አሇመሟሊት፣
 የግንባታ ሳይቱ ዯካማ ሥራ አመራር መኖር እና ቁጥጥር ማነስ፣
 በግንባታ ሂዯት ተሳታፉ የሆኑ ወገኖች አስፇሊጊ የሆኑ መረጃወችን በወቅቱ አሇመግሇጽ፣
 የግንባታ ውለ ባንዯኛው ወገን መቋረጥ፣
 በቂ ያሌሆኑ የግንባታ ፕሊኖች እና መገሇጫዎች፣
 ሥራውን በእቅዴ እና በቅንጅት አሇመሄዴ፣
 የመዯበኛው አየር ጠባይ መዛባት፣
 ሥራው ሇመጸም አዲጋች መሆን፣
 በኮንስትራክሽን ፕሮጀክት አፇጻጸም ወቅት የሚነሱ ግጭቶች፣
 ሥራው እንዯ ጨረቃ ቤት አሰራር በጣም ፇጣን መሆን እና
 ተዋዋዮች በትብብር እና በህብረት አሇመምራት ናቸው፡፡

በኮንስትራክሽን ዘርፌ የተዯረጉ የምርምር ስራዎች እንዯሚየሳዩን ከሆነ የኮንስትራክሽን ፕሮጀክት በሚፇጸምበት
ወቅት ሇሚነሱ የተሇያዩ መዘግየቶች (delays) እና ክርክሮች ሁሇት አይነት አስተሳሰቦች ይራመዲለ፡፡

የመጀመሪያው አስተሳሰብ የማረጋጋት ጽንሰ ሃሳብ (The Concept of Float) የሚባሇው ሲሆን
በመሰረተ ሏሳቡ አግባብም ኮንትራክተሩ በፕሮጀክቱ የጊዜ ሰላዲ መሠረት እንዲይጨርስ የሚያዯርገው የሚያረጋጋ

48
ጊዜ/ slack time/ መኖሩ ነው፡፡ ስሇሆነም የሚያረጋገ ጊዜ መኖር የግንባታ ሂዯቱ ረጋ ብል እንዱቆይ
የማዴረግ ተዕጽኖ ያሇው ሲሆን በዚህም ሳቢያ መዘግየት ይከሰታሌ፡፡ ይህም የሥራ ተቋራጩ የመብት ጥያቄ
እንዱያሳ የማዴረግ ውጤት ያሇው ሲሆን ስራ ተቋራጩም ኃሊፉነቱን እንዱሸከም የሚያዯርግ ነው፡፡

ሁሇተኛው ጽንሰ ሃሳብ የማፊጠን ጽንሰ ኃሳብ ( The Concept of Acceleration) የሚባሇው ሲሆን
የዚህ ጽንሰ ሃሳብ መሰረተ ሃሳብሞ የፕሮጀክቱ ስራ ከተያዘሇት የጊዜ ሰላዲ ቀዴሞ የሚያሌቅበትን መንገዴ
የሚያሳይ ነው፡፡ ይህ ሉሆን የሚችሇውም ከተዋዋይ ወገኖች ባንዯኛው ተነሳሽነትና ፌሊጎት ነው፡፡ በመሆኑም
ኮንትራክተሩ በራሱ አነሳሽነት ወም በአሰሪው ያሌተቋረጠ ጥያቄ ወይም ተገቢ ትእዛዝ ግንባታውን ከግንባታ የጊዜ
ሰላዲ በፉት ሥራውን ቢያጠናቅቅ ከሊይ የተጠቀሰው ፅንሰ ሃሳብ መነሻ ይሆናሌ፡፡

ስራው በስራ ተቋራጩ ተነሳሽነትና ፌሊጎት በፌጥነት ሉያሌቅ የሚችሇውም የተቀሊጠፇ አሰራርን ተግባራዊ
በማዴረግና በቂ የሰው ኃይሌና የማቴሪያሌ አቅርቦት እንዱኖር በማዴረግ ነው፡፡ ይህ ስራ ተቋራጩ የግንባታውን
አጠቃሊይ ሂዯትና አስፇሊጊ ነገሮች በወቅቱ ያሊቸውን አቅርቦትና ዋጋ በመመሇከት በሚወሰነው ውሳኔ መሰረት
የሚፇፀም በመሆኑ ሇስራ ተቀራጩ የሚያስከትሇው ተጨማሪ ዋጋ ሊይኖር ወይም ተጨማሪ ዋጋ ካሇም ጥቅምና
ጉዲቱን በማመዛዘን በሚወሰዯው ውሳኔ የሚከናወን በመሆኑ ብዙም አስጨጋሪ ሊይሆን ይችሊሌ፡፡ ሆኖም
በፕሮጀከቱ ባሇቤቱ ፌሊጎትና ትእዛዝ የግንባታ ሥራውን ፌጥነት በሚያከናውንበት ወቅት ሥራ ተቋራጩ
ተጨማሪ ሰራተኛ እንዱቀጥር፣ ትርፌ ሰዓት እንዱሰራ፣ ተጨማ ምክርና ግብኣት በወቅቱ ባሇው ማናቸውም ዋጋ
እንዱቀርብ ማዴረግን በማስከትሌ የሥራ ተቋራጩን ግዳታዎች ሉከብዴ ይችሊሌ፡፡ በእርግጥ ስራ ተቋራጩ
በአስሪው ትእዛዝ ስራውን ሲያፊጠን ሇሚዯርስበት ጉዲት የመብት ጥያቄ (acceleration claim) ማንሳት የሚችሌ
መሆኑ በዘርፈ ተቀባይነት ያገኘ አሰራር ነው፡፡

ቀጥል መታየትና መነሳት ያሇበት ጉዲዯይ በኮንስትራክሽን ስራ አፇጻጸም ወቅት የአንዴ ግንባታ አፇፃጸም ዘገየ
(delayed) የሚባሇው መቼ ነው? የሚሇው ጥያቄ ነው፡፡ እንዯሚታወቀው የኮንስትራክሽን ግንባታ ስራ ዘገዬ
የሚባሇው፡-

 ስራው በታሰበው የጊዜ ሌክ እንዱሁም በውለ በተቀመጠው መሠረት የኮንስትራክሽን


ፕሮጀክቱ ሙለ በሙለ ወይም በከፉሌ ካሌተጠናቀቀ ወይም
 በቀዯመው የጊዜ ስላት ሊይ በውሌ ከተቀመጠው የሥራ መጠን በሊይ ሥራ እንዱሰራ
እቅዴ መምጣቱ ሉሆን ይችሊሌ፡፡

ሇግንባታ ስራ መዘገዬት ምክንያት ሉሆኑ የሚችለ ተግባራትም፡-

 ከተዋዋይ ወገኖች/ ከስራ ተቋራጩና ከስራው ባሇቤት/ ውጭ በሚፇጸሙ ተግባራት፣


 በባሇቤቱ በሚፇጸሙ ተግባራት፣
 በሥራ ተቋራጩ በሚፇፀሙ ተግባራት የግንባታ ስራ ሉዘገይ ይችሊሌ፡፡
 ከስራ ተቋራጩና ከስራ ባሇቤቱ ቁጥጥር ውጪ በሚፇጸሙ ተግባራት የሚዯርስ መዘግየት፡- ስያሜው
እንዯሚያሳየን የዚህ ዓይነት መዘግየት የሚፇጠረው ከባሇቤቱ እና ከሥራ ተቋራጩ ቁጥጥር ውጪ

49
ወይም በሦስተኛ ወገኖች ተግባራት ወይም በተፇጥሮ አዯጋ ነው፡፡ ይህ በመሆኑ ህጋዊ ውጤቱ
ሇመዘገዬቱ የሚመጣ ኃሊፉነት አይኖርም ማሇት ነው፡፡ ሇግንባታ ስራ መዘገዬት ምክንያት የሚሆኑትና
ከተዋዋዮቹ ቁጥጥር ውጪ የሆኑ ሁኔታዎች የሚባለት፡-
o ከባዴ የአየር ጠባይ ሁኔታ፣
o ሥራ ማቆም አዴማ
o የተፇጥሮ አዯጋ እንዯ ጎርፌ፣ማዕበሌ፣ርዕዯ መሬት መከሰት፣
o የመንግስት ባሇስሌጣናት ተግባር በተሇይ ማዘጋጃ ቤት እና ፌቃዴ ሰጭ
አካሊት፣
o ላልች በተፇጥሮ የሚከሰቱና በቀሊለ ቁጥጥር ስር ሉውለ የማይችለ
አዯጋዎች፣ ናቸው፡፡
 በስራው ባሇቤት በሚፇጸሙ ተግባራት የሚዯርስ መዘግየት፡- በበባሇቤቱ ተግባር መዘግየቱ ከተከሰተ
ሇሥራ ተቋራጩ ሔጉ የሚያጎናጽፊቸው መብቶች አለ፡፡ እነዚህም የእፍይታ ተጨማሪ ጊዜ ማግኘት
ወይም መዘገየቱ ያስከተሊቸውን ወጪዎች በካሳ መሌክ ከስራው ባሇቤት መጠየቅ ሉሆኑ ይችሊለ፡፡
ሇግንባታ ስራ መዘገዬት ምክንያት የሚሆኑና በስራው ባሇቤት ሉፇጸሙ የሚችለ ተግባራትም፡-
ከመጠን በሊይ የዱዛይን ሇወጥ ትዕዛዝ መስጠት፣
የተሳሳተ ወይም ከዯረጃ በታች የሆነ ፕሊን፣
የባሇሃብቱ ጣሌቃ ገብነት፣
ሣይቱን ሥራውን ሇሚሰራው አካሌ ክፌት አሇማዴረግ፣
የመስሪያ ፌቃዴ አሇማግኘት፣
የተሇየ ስራ በሚያገኝበት ጊዜ ከሥራ ተቋራጩ ጋር አሇመተባበር፣
አማካሪ ማህንዱሱ በተፇሇገው ጊዜ ያሇውን የዱዛይን ስዕልች (drawings)
አሇማቅረብ እንዱሁም አሇማጽዯቅ ሉሆኑ እንዯሚችለ

በዘርፈ የተዯረጉ የምርምር ስራዎችና ሇዲኝነት ተቋማቱ የሚቀርቡ ክርክሮች አስረጂዎች ናቸው፡፡ እነዚህ
ምክንያቶች መኖራቸው በሚገባ ከተረጋገጠም ሔጋዊ ውጤቱ የሚሆነው ሇሥራ ተቋራጩ በመዘግየቱ ምክንያት
ሊወጣው ወጪ የስራው ባሇቤት ተጠያቂ /compensable/ መሆን ነው፡፡

 በሥራ ተቋራጩ በሚፇፀሙ ተግባራት የሚዯርስ መዘግየት፡- በዚህ አግባብ የሚፇጸሙ ተግባራት
ሇስራው ባሇቤት መብትን፣ በስራው ተቋራጩ ዯግሞ ግዳታን የሚያስከትለ ሉሆኑ ይችሊለ፡፡ በመሆኑም
የስራው ሊሇቤት ተጨማሪ ጊዜ ያሇመስጠጥና የመዘገየየት ጉዲት ኪሳራ መጠየቅ የሚችሌ ሲሆን ሥራ
ተቋራጩ ዯግሞ በተባሇው ጊዜ ካሊጠናቀቀ የመዘግየት ጉዲት የመብት ጥያቄ (claim) በባሇቤቱ
ከቀረበበት ተጠያቂነት ይኖርበታሌ፡፡ በስራ ተቋራጩ የሚፇጸሙና ሇግንባታ ስራ መዘገየት ምክንያት
ናቸው ተብል ሉጠቀሱ የሚችለት ምክንያቶችም፡-
o የሥራ ተቋራጩ ፕሮጀክት የመምራት አቅም ማነስ እና ሥራ አመራር
ችግር፣

50
o ዯካማ የሥራ አፇጻጸም አካሄዴ፣
o ሇግንባታው የሚውለ ግበኣቶችን በጊዜ አሇማዘዝ እና አሇማቅረብ፣
o የሰራተኛ እና የማቴሪያሌ አቅርቦት ችግር፣
o ላልች በኮንትራክተሩ ጥፊት የሚነሱ ችግሮች ስሇመሆናቸው አሁንም

በዘርፈ የተዯረጉ የምርምር ስራዎችና በዲኝነት ተቋማቱ የሚቀርቡ መዛግብት አስረጂዎቻችን ናቸው፡፡

3.5 ስሇበሰሇ የጉዲት ኪሳራና የገዯብ መቀጮ

ጊዜ ገንዘብ ነው የሚሇው አባበሌ ከብዙ የንግዴ ስራዎች የበሇጠ አስፇሊጊ የሚሆነው በኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ
ዘርፌ ነው ቢባሌ ማጋነን አይሆንም፡፡ ጊዜ ሇኮንስትራክሽን ዘርፈ እጅግ ወሳኝ ሃብት ነው፡፡ የሥራው ባሇቤቶች
የኮንስትራክሽን ስራው ማጠናቀቂያ ጊዜ ከዘገዬባቸው መሌካም አጋጣሚዎችንና ትርፌን የማጣት ሁኔታዎች
ሉያጋጥሟቸው የሚችሌ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡ የኮንስትራክሽን ስራውን ማጠናቀቅ መዘገየት በተመሳሳይ
ሁኔታ በስራው ተቋራጩ ሊይም አሊስፇሊጊ ወጪዎችን ሉያስከትሌ ይችሊሌ፡፡ ውዴዴር በበረከተበት የዘመኑ
የኮንስትራክሽን ዘርፌ የዘገዬ የኮንስትራክሽን ስራ የሚያስከትሇውን ወጪ የመሸከም አቅም ያሊቸው የአገር
ውስጥም ሆነ የውጪ አገር የሥራ ባሇቤቶችና ተቋራጮች በቁጥር በጣም ውስን ናቸው፡፡ ብዙ የኮንስትራክሽን
ፕሮጀክት ባሇቤቶች የስራው መዘገዬት የሚያስከትሇውን ኃሊፉነት ሇስራው ተቋራጭ ሲያተሊሇፈ ይታያሌ፡፡ ይህን
አይነት ኃሊፉት በማስተሊሇፌ ረገዴ በአብዛኛው የተሇመዯው ዘዳ ዯግሞ በኮንስትራክሽን ውሌ ስምምነት ውስጥ
የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ (Liquidate Damage) ሀረግን የሚመሇከት ዴንጋጌን ማስቀመጥ ነው፡፡ የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ
በኮንስትራክሽን ውለ የሚተረጎም ሲሆን የስራው ተቋራጭ ስራውን በውለ በተመሇከተውው የጊዜ ገዯብ ውስጥ
ባሇማጠናቀቁ ሇእያንዲንደ የመዘገዬት ጊዜ ሇስራው ባሇቤት ካሳ እንዱከፌሌ የሚዯረግበትን አግባብ የሚመሇከት
ነው፡፡ በመሆኑን የበሰሇ የጉዲት ኪሳራን የሚመሇከቱ የውለ ዴንጋጌዎች የስራው ባሇቤት ስራው በጊዜ ገዯቡ
ባሇመጠናቀቁ የተነሳ ከስራው ተቋራጭ የሚያገኘውን የጉዲት መጠን በተመሇከተ ግሌጽና የማያሻማ የጉዲት ኪሳራ
ስላትን የሚያሳዩ ናቸው፡፡ ምክንያቱም የጉዲት መጠኑን አስቀዴመው በውለ ሊይ እስከአስቀመጡ ዴረስ ስላቱ
አስቸጋሪ የሚሆንበት አግባብ የሇምና፡፡

ምንን እንኳን ከአገር አገር፣ ከመንግስት መንግስት የሚሇያይና አግባብነት ያሇውን ሔግ የመሇየቱ ጉዲይ ቅዴሚያ
ግንዛቤ የሚያዝበት ቢሆንም የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ/ liquidated Damage) መሰረታዊ ባህርያት የሚባለት
የሚከተለት ናቸው፡፡ እነዚህም፡-

 በትክክሌ የዯረሰውን ጉዲት ማስሊት ያሇማይቻሌ ሁኔታ መኖር፣


 መጠኑ አስቀዴሞ በስምምነት ሰነደ የተገሇፀ መሆን፣
 መጠኑ ምክንያታዊ መሆን፣
 ቅጣት ሳይሆን ካሳ መሆኑ፣
 ላሊኛ አማራጭ መፌትሓ ያሇው ሳይሆን ብቸና መፌትሓ ነው ተብል የሚታብ መሆኑ ናቸው፡፡
እያንዲንደ ባህርይ ምን እንዯሚያመሊክት በቀጣዩ ፓራግራፍች በአጭሩ ሇማየት እንሞክራሇን፡፡

51
የመጀመሪያው ባርህይ የበሰሇ የጉዲት ኪሳራን እንዯ መፌትሓ ከመጠቀም በፉት ይህኑ መብት የሚጠይቀው
ተዋዋይ ወገን የዯረሰውን የጉዲት መጠን በትክክሌ ሇመገመት ያሌቻሇ መሆኑን ማረጋግጥ የሚገባ መሆኑን
የሚያስገነዝብ ነው፡፡፡ ይህም ውለ ሲጣስ የሚያጋጥም ወይም የሚዯርስ ነው ተብል የታሰበውን የጉዲት መጠን
አስሌቶ ማስቀመጥ ከባዴ የሚሆነው የኮንስትራክሽን ውልች አፇፃጸም ሳይከበሩ ሲቀሩ መሆኑን የሚያስገነዝብ
ነው፡፡ ይህ የበሰሇ ጉዲት ኪሳራ መሰረታዊ ባህርይ በአብዛኛው ክርክር ሲያስነሳ አይታይም፡፡

በውለ ስምምነት አስቀዴሞ የተቀመጠውን መጠን የሚመሇከተው የበሰሇ ጉዲት ኪሳራ ባሔርይ ሲታይም
የጉዲት መጠኑ በስምምነት ሰነደ ሊይ ከጉዲቱ መዴረስ በፉት የተጠቀሰ መሆኑን የሚያስገነዝብ ነው፡፡ ይህም
ሲባሌ ከተዋዋይ ወገኖች መካከሌ አንደ ውለን ቢሰጥ ወይም በውለ የገባውን ቃሌ ባያከብር ውለን ሇአከበረው
ወገን ሉሰጥ ወይም ሉከፌሌ የሚገባውን የካሳ መጠን በውለ ሰነዴ ሇይቶ ማስቀመጥን የሚመሇከት ነው፡፡ የበሰሇ
የጉዲት ካሳ በኮንስትራክሽን ውልች በሚከተለት መንገድች/ ዘዳዎች ሉቀመጥ ይችሊሌ፡፡ እነዚህም፡-

 ቁጥር የገንዘብ መጠንን ሇይቶ በማስቀመጥ፣


 በመሰረታዊ ዯንብ፣ መመሪያ ወይም አባበሌ ማስቀመጥ ተብሇው የሚታወቁ ናቸው፡

የመጀመሪያው መንገዴ/ዘዳ ሲታይም የስራ ተቋራጮ ሰራውን በመሰረታዊነት አዘገይቶ ከአጠናቀቀ ሉከፌሌ
የሚገባውን የካሳ መጠንን ሇይቶ በማስቀመጥ ስምምነት የሚዯረግትን አግባብ የሚመሇከት ነው፡፡ ሇምሳላ፡- ውለ
ስራው ዘይቶ በመጠናቀቁ ብር 1,000,000.00( አንዴ ሚሉዩን ብር) የሥራ ተቋራጩ ሇስራው ባሇቤት ወይም
ንዐስ የስራ ተቋራጩ ሇስራ ተቋራጩ የመክፇሌ ሃሊፉነት አሇበት የሚሌ የውሌ ዴንጋጌ ሉይዝ ይችሊሌ፡፡ እንዯዚህ
አይነት የበሰሇ ጉዲት ካሳ አቀማመጥ ዯግሞ አስቸጋሪነት የላሇውና ግሌጽ በመሆኑ ሇዲኝነት አሰጣጡ አመቺ ነው
ተብል ይታመናሌ፡፡

ሁሇተኛው የበሰሇ ጉዲት ካሳ ስላት መንገዴ ሲታይ ዯግሞ ሇእያንዲንደ የመዘገዬት ቀን የጉዲት ካሳ እንዱከፇሌ
ስምምነት የሚዯረግበትን አግባብ የሚመሇከት ነው፡፡ ይህም በየቀኑ ብር 1000,00(አንዴ ሺህ ብር) ሇ,በሰሇ የጉዲት
ኪሳራው ይታሰባሌ ተብል የውሌ ዴንጋጌ በስምምነት ሰነደ በማስቀመጥ የሚፇጸም የካሳ ስላት ዘዳ ነው፡፡ ይህ
የካሳ ስላት ዘዳ የመዘገዬት ቀናት እየጨመሩ በሄደ ቁጥር ውስብስብ የሚሆንበት አግባብና መጠኑ ዯግሞ
የተጋነነ እንዱሆን የሚያዯርግበት እዴሌ ስሇሚኖር ሇተዋዋይ ወገኖች ያሇመግባባትና ክርክር በር ከፊች ነው፡፡

ላሊው የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ ባህርይ ከምክንያታዊነት ጋር የተያያዘው ነው፡፡ የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ ምክንያታዊ
መሆን አሇበት ሲባሌ ምክንያታዊነት በራሱ መሇኪያው ምንዴን ነው? የሚሇውን ጥያቄ የሚያስነሳ መሆኑ
ይታመናሌ፡፡ በመሆኑም ምክንያታዊነት ከማህበረሰብ ማህበረሰብ፣ በየህግ ስርዓቶችና አገራት ተመሳሳይ የሆነ
መሇኪያ የላሇው ቢሆንም መጠኑ የምክንያታዊነት ገዯብን ሉያሌፌ የማይገባ መሆኑን የሚያስገነዝብ ነው፡፡ ይህም
ተዋዋይ ወገኖች ያሊግባብ እንዲይጎደና እንዲበሇፅጉ ሇማዴረግ የሚያስችሌ በመሆኑ በእርግጥ ከዯረሰው የጉዲት
መጠን በሊይ መካስን ወይም የይስሙሊ ካሳን የሚከሇክሌ መመዘኛን መከተሌን የሚፇቅዴ ነው ተብል ይታሰባሌ፡፡
ከዚህ አንጻር ሲታይ የጉዲት ካሳ መጠኑ ምክንያታዊ አይዯሇም የሚሇውን መስመር ያሊሇፇ ነው ብል ዴምዲሜ
ሇመያዝ በውለ የተቀመጠው መጠን የተሻሇና ነባራዊውን ሁኔታ ያገናዘበ መሆን አሇበት፡፡ ግምቱ ውለ ሲዯረግ
የሚሇይና የሚታወቅ ቢሆንም ትክክሇኛውን የጉዲት መጠን ግን የሚሳይ አይሆንም፡፡ ይሌቁንም ወዯ ትክክሇኛው

52
ጉዲት የተጠጋ መሆን አሇበት፡፡ ይህ የሚያስገነዝበን አንዴ ትሌቅ ቁም ነገር የበሇሰ የጉዲት ካሳ መጠንን ከወዱሁ
በትክክሌ ሇይቶ ማስቀመጥ የሚቻሌበት አግባብ የላሇ መሆኑን ነው፡፡ በዚህም ምክንያት የበሰሇ የጉዲት ካሳ መጠን
በውለ የሚቀመጥበት አግባብ ሌክ የአየር ጸባይ የሚገምት ባሇሙያ የሚሰጠውን አይነት አስተያየት
እንዴናስታውስ የሚያዯርግ ነው፡፡ እንዯሚታወቀው የአየር ጸባይ የሚገምት ባሇሙያ የተሻሇ ነው የሚሇውን መረጃ
በመያዝ ምን እንዯሚከሰት ሉገምት የሚችሌ ቢሆንም ግምቱ ግን ቁርጥ ያሇ ወይም መቶ ፐርሰንት ትክክሇኛ
የሆነ ውጤትን ሊያሳይ ይችሊሌ፡፡ ሆኖም ሉኖረው በሚገባው ወይም ባሇው መረጃ ሊይ ተመስርቶ የተሻሇውን
ግምት በቅዴሚያ እንዱያስቀምጥ ሳይንሱ/ሙያው ያስገዴዯዋሌ፡፡ በመሆኑም በመዯበኛ ውልች ወይም
በኮንስትራክሽን ውልች አንደ ተዋዋይ ወገን የውለን ቃሌ ባያከብር በላሊኛው ተዋዋይ ወገን ሊይ ምን አይነት
ጉዲት ሉዯርስበት እንዯሚችሌ ወይም ወጪ ሉከተሌበት እንዯሚችሌ ወይም ምን አይነት መሌካም አጋጣሚዎችን
ሉያጣ እንዯሚችሌ ከወዱሁ ራሳቸውን በመጠየቅ ተገቢውን የበሰሇ የጉዲት ካሳ በውለ ሊይ ማስቀመጥ
ይገባቸዋሌ፡፡ ስሇሆነም በውለ ጊዜ የተሇያዩ ሁኔታዎችን እግምት ውስጥ ማስገባት ተገቢውን የበሰሇ የገዲት ካሳ
መጠን ሇማግኘት ያስችሊሌ ተብል ይታሰባሌ፡፡ በኮንስትራክሽን ውልች ሲዯረጉ ስራው በውለ በተመሇከተው የጊዜ
ገዯብ ውስጥ ሊይጠናቀቅ የሚችሌበት አጋጣሚ መኖሩን ማንም ሰው የሚቀበሇው ነው፡፡ በመሆኑም የፕሮጀክቱ
ባሇቤት ስራው በጊዜ ገዯቡ ባይጠናቀቅ ሉያገኘው የሚገባውን የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ በውለ አሰሌቶ ሲያስቀምጥ
ግንዛቤ ውስጥ የሚያስገባቸው ነገሮች አለ፡፡

ከእነዚህም መካከሌ አንደ ከፌ ያሇ የግንባታ ብዴር ወሇዴ ነው፡፡ ይህም የብዴሩ ዋናው ገንዘብ ሇረዥም ጊዜያት
ካሌተከፇሇ ተጨማሪ ወሇዴ በየቀኑ ሉያስከፌሌ የሚችሌበት ሁኔታ መኖሩን እንዱያስታውስ የሚያዯርግ ነው፡፡
እንዱሁም የግንባታ ብዴሩ በጊዜ ገዯብ ካሌተከፇሇ አበዲሪው የወሇደን ምጣኔ ከፌ ሉያዯርገው የሚችሌበት
አግባብም ስሇሚኖር የስራው መዘገዬት በዚህ ረገዴ ሉያስከትሇው የሚችሇውን የገንዘብ ኪሳራ የበሰሇ የጉዲት
ኪሳራው መጠኑ በውለ ሲቀመጥ ማስታወሱ ጠቃሜታው የጎሊ ይሆናሌ ተብል ይታመናሌ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ
የብዴር ውጪዎች ሉጨምሩ የሚችለበት ሁኔታ ሉከሰት እንዯሚችሌም እግምት ውስጥ ማስገባት ተገቢነት
አሇው፡፡ ተጨማሪ የብዴር ወጪዎች የሚከሰቱት ተበዲሪው የግንባታ ብዴሩን ከግንባታ በኋሊ ሉከፌሌ የሚችሌ
መዯበኛ ብዴር ከአዯረገው አበዲሪው ተጨማሪ ክፌያዎችን በማስከፇሌ የብዴር ግንኙነቱን ሉቀጥሌ ይችሊሌ፡፡ ይህ
ዯግሞ ከፌተኛ ወጪና ወሇዴን ይዞ ሉመጣ የሚችሌ በመሆኑ ይህንኑም የበሰሇ የጉዲት ኪሳራን በውለ ሲገባ
ግንዛቤ ውስጥ ማስገባቱ ጠቃሚ ይሆናሌ ማሇት ነው፡፡

ከበሰሇ የጉዲት ኪሳራ ምክንያታዊነት ጋር ተያይዞ መታየት ያሇበት ላሊው ነገር የመጠኑን ምክንያታዊን
ሇማስረዲት ዝግጁ የመሆን ጉዲይን የሚመሇከት ነው፡፡ በውለ ሰነዴ የተቀመጠው የጉዲት መጠን ተፇጻሚ
እንዱሆን የመጠኑን ምክንያታዊነት ማስረዲት በመንበረ ዲኝነቱ ረቺ ሁኖ የመውጣቱን እዴሌ ከፌ የሚያዯርግ
በመሆኑ ሇዚህ ዯግሞ ቅዴመ ዝግጅት በማዴረግ ተገቢውን ክርክርና ማስረጃን ማቅረብ መቻሌ የግዴ ይሊሌ፡፡

የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ ዴንጋጌ እንዱኖር ማዴረግ የተሇያዩ ጠቀሜታዎች አለት፡፡ ከእነዚህም መካከሌ፡

 በገንዘብ የሚከፇሌ የጉዲት መጠን ሇይቶ ማስቀመጥ ማስቻለ፣

53
 ሇሁሇቱም ተዋዋይ ወገኖች የኃሊፉነትን ስላት እና የማስረዲት ወጪና ማቃሇሌ
መቻለ፣
 ተጎጂው ወገን የዯረሰበትን የጉዲት መጠን በበቂና አሳማኝ ሁኔታ እንዱያስረዲ
ሳይጠበቅበት ካሳውን እንዱያገኝ ማስቻለ፣
 ሇማህበረሰቡ በጠቅሊሊው የዲኞችን ጊዜ የመቆጠብ፣ የምስክሮችን እና የተዋዋይ
ወገኖችን የክርክር ወጪን ዯግሞ የመቀነስ ኃይሌ ያሇው መሆኑ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡

ሆኖም የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ እና የገዯብ መቀጮን በተመሇከተ በጸንሰ ሃሰብም ሆነ በተግባር ዯረጃ ወጥ የሆነ
አገሊሇፅና አረዲዴ የላሇ መሆኑን የምሁራን ጥናታዊ ፅሐፍች ይዘግባለ፡፡ በመሆኑም የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ እና
የገዯብ መቀጮ ጥያቄን ሇተገቢው መንገዴ ሇማስተናገዴ ይቻሌ ዘንዴ በሁሇቱ የጉዲት መጠን መሇኪያ ፅንሰ ሃሳቦች
መካከሌ ያሇውን ሌዩነትና በሔጉ ያሊቸውን አተገባበር በቅጡ መገንዘብ አስፇሊጊ በመሆኑ በተሇያዩ የህግ ስርዓቶች
ያለትን ሁኔታዎች ማየቱ ጠቃሚ ስሇሆነ ጉዲዩን እንዯሚከተሇው እንመሇከታሇን፡፡

የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ የገዯብ መቀጫ አይዯሇም፡፡ የእንግሉዝና የአሜሪኮ ዲኞች ሊለፇት በርካታ አመታት ከውሌ
መጣስ ጋር ተይይዘው የሚመጡ የጉዲት ኪሳራዎች ትኩረት ማዴረግ ያሇባቸው ውለን ያከበረውን ወገን መካስን፣
ውለን የጣሰው ወገን ዯግሞ መቅጣት ሉሆን አይገባም የመሌ አስተሳብ እንዯነበራቸው ጽሐፍች ይዘክራለ፡፡
የአስተሳሰቡ መሰረተ ሀሰብም አንዴ ዲኛ በውለ የተመሇከተውን ኪሳራ የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ ሳይሆን ውለን
በጣሰው ወገን የተጣሇ ቅጣት ወይም ውለ እንዲይጣስ ታስቦ የተቀመጠ የገዯብ መቀጮ መሆኑን ካመነ ዲኛው
የጉዲት ኪሳራውን ተፇፃሚ እንዱሆን ማዴግ አሇበት ወዯሚሇው ዴምዲሜ የሚያዯርስ ነው፡፡ ሇቅጣት የታሇመ
ወይም ውለ እንዱፇጸም የማስፇራራት አሊማ ያሇው የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ መሆኑ ከታመነ ግን ሏረጉ
እንዲይፇጸም ሉዯረግ ይችሊሌ፡፡ በላሊኛው ወገን ሊይ መድሻን ይህሌ ኃይሌ ያሇው የውሌ ስምምነት እንዱኖር
ማዴረግ የብዙ ተዋዋይ ወገኖች ፌሊጎት ቢሆንም እንዯዚህ አይነት ፌሊጎት የጉዲት ኪሳራውን ተፇጻሚነት ጥያቄ
ውስጥ የማስገባት እዴለ ሰፉ በመሆኑ ውለ ሲዯረግ ጥንቃቄ ማዴረግን የሚጠይቅ መሆኑን የቆየውና በስራ ሊይ
ያሇው የኮመን ልው የሔግ ስርዓት ሌምዴና ተግባሩ ያስገነዝባሌ፡፡ ሇምሳላ የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ መጠኑን
በሚመሇከት የተቀመጠው የውለ ዴንጋጌ የውለ ማጠናቀቂያ ጊዜ ከአሇፇ በኋሊ ሇመጀመሪያዎቹ አስር ቀናት
በየቀኑ ብር 1,500.00 ሁኖ ከአስራ አንዯኛው ቀን ጀምሮ ግን በየቀኑ ብር 3000.00 እንዱሆን የሚገሌጽ ሁኖ
ቢገኝ በኮመን ልው የሔግ ስርዓት ዲኞች ይህ አይነቱ የውሌ ዴንጋጌ የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ የገዯብ መቀጮን
የሚመስሌና የገዯብ መቀጮ ነው የሚሌ ስሜት የሚያሳዴር ነው በማሇት ተፇፃሚ እንዲይሆን ሉያዯርጉት
እንዯሚችለ የምሁራን ጽሐፍች ያሳያለ፡፡

በአሜሪካን አገር የህግ ስርዓት የጉዲት ኪሳራ ዴንጋጌ በውሌ መጣስ ጊዜ ይዯርሳሌ ተብል የሚታሰበውን የጉዲት
መጠን ግምት ውስጥ በማስገባት የሚቀመጥ ሲሆን ይህ ዴንጋጌ ተፇጻሚ የሚሆነውም ፌርዴ ቤቶች የጉዲት
ኪሳራ መጠኑን መገመት አስቸጋሪ ነው ብሇው ሲያምኑና መጠኑም ምክንያታዊ ካሳ እና በእርግጥ ከዯረሰው
ወይም ይዯርሳሌ ተብል ከሚታመነው ጉዲት ኪሳራ ጋር ሲነጻጻርም የተመጣጣነ መሆኑ ሲያረጋግጡ ነው፡፡
የጉዲት ኪሳራው መሰረታዊ አሊማም በማስረጀ ሇማስረዲት የማይቻሇውን የጉዲት ኪሳራ መጠን ገምቶ ማስቀመጥ
ነው፡፡ የጉዲት ኪሳራው ያሌተመጣጣነ ከሆነ የገዯብ መቀጮ ነው ተብል የሚፇረጅ ሲሆን እንዱህ አይነት

54
ዴምዲሜ ከተያዘ ዯግሞ በዚህ ረገዴ የተቀመጠው የውለ ዴንጋጌ ፇራሽ ሆኖ ሇተጎጂው ያሇው መፌትሓ በእርግጥ
የዯረሰውን የጉዲት ኪሳራ እንዱያገኝ ማዴረግ ነው፡፡ በአሜሪካን አገርም ወጥ የሆነ አተገባበር የላሇ መሆኑን
ጽሐፍች ያሳያለ፡፡ የተሇያዩ የአሜሪካ ግዛቶች የተሇያዬ የአተገባበር መንገዴ የሚከተለ ቢሆንም ጠቅሇሌ ተዯርጎ
ሲታይ ግን የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ ዴንጋጌን ተፇፃሚ ሇማዴረግ ሁሇት ቅዴመ ሁኔታዎች መሟሊታቸው
ማረጋገጥን የግዴ የሚሌ መሆኑን ጽሐፍች ያሳያለ፡፡ ቀዲሚው ቅዴመ ሁኔታ ስሇጉዲት መጠኑ እርግጠኛ
ያሇመሆኑን የሚመሇከት ሲሆን ይህም የውለ መጣስ ሉሰሊ የማይችሌ ጉዲት የአዯረሰ መሆን ያሇመሆኑን
መመርመርን የሚጠይቅ ነው፡፡ ቀጣዩ ቅዴመ ሁኔታ ዯግሞ የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ መጠኑ በትክክሌ ከዯረሰው
ወይም ሉዯርስ ይችሊሌ ተብል ከተገመተው የጉዲት ኪሳራ መጠን ጋር የተመጣጣነ መሆኑን የሚመሇከት ነው፡፡
የዚህ ተቃራኒ መኖሩ መረጋገጡ ዯግሞ የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ ነው ተብል የተቀመጠው ዴንጋገ የገዯብ መቀጫ
ተብል የሚወሰዴና ከህዝብ ፖሉሲ ጋር የማይሄዴ ነው በሚሌ እሳቤ ተፇጻሚ እንዲይሆን የሚዯረግ መሆኑን
ጽሁፍች ያስገነዝባለ፡፡

የበሰሇ የጉዲት ኪሳራን አስመሌክቶ የአሜሪካን አገር የሔግ ማዕቀፌ አቋም ጉዲዩ ወጥ በሆነ የንግዴ ባህር
ሔግ/Uniform Commercial Code) እና በውሌ ህግ ሉብራራ የሚችሌ መሆኑን የሚያስገነዝብ ነው፡፡ ይህም
በውለ ህጉ ሇውሌ መጣስ የሚከፇሇው የጉዲት ኪሳራ በውሌ ሰነደ ስምምነት ሉዯረግበት የሚችሌ ቢሆንም መጠኑ
ግን ምክንያታዊ የሆነ እና በማስረጃ ሉረጋገጥ የማይችሌ መሆን የአሇበት መሆኑን ያሳያሌ፡፡ ምክንያታዊ ያሌሆነና
ከፌተኛ የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ ሇህዝብ ፖሉሲ ተቃራኒ በመሆኑ ተፇፃሚነት እንዲይኖረው የሚዯረግ መሆኑን
የውሌ ሔጋቸው የሚያሳይ ሲሆን ወጥ የሆነ የንግዴ ባህረ ህጋቸው ዯግሞ ውለ በአንዯኛው ወገን ሲጣስ የጉዲት
ካሳውን በስምምነት ሉወሰን እንዯሚችሌ፣ ሆኖም መጠኑ ከዯረሰው ወይም ሉዯርስ ይችሊሌ ተብል ከሚታመነው
የጉዲት መጠን ጋር ስነፃፃር ምክንየታዊ መሆን እንዯአሇበት፣ የጉዲት ኪሳራ መጠኑን ማስረዲት የማይቻሌ መሆኑ
እንዯአሇበት፣ እና በቂ መፌትሓን ሇማግኘት ምቹ ሁኔታዎች ያሇመኖራቸው፣ ወይም ተግባራዊ ሉሆን የሚችሌ
አማራጭ መፌትሓ የላሇ መሆንን የሚያስቀመጥ ነው፡፡

ወዯ እንግሉዝ፣ አውስትራሉያ፣ አይርሊንዴ ካናዲ የህግ ስርዓቶች ስንመጣ የበሰሇ የጉዲት ኪሳራን አተገባበር
በተመሇከተ ያሊቸው ዯንብ ከአሜሪካን የሔግ ስርዓት ጋር ተመሳሳይነት ያሇው ዯንብ መሆኑን ጽሐፍች ያሳያለ፡፡
በእነዚህ አገሮችም ሆነ በአብዛኛዎቹ የኮመን ልው የሔግ ስርዓት ተከታይ አገሮች እንዯ ገዯብ መቀጫ የሚወሰዴ
የጉዲት ኪሳራን እንዯ በሰሇ የጉዲት ኪሳራ ተዯርጎ የማይወሰዴ መሆኑን ጽሁፍች ያሳያለ፡፡ በዚህ ረገዴ የኮንመን
ልው የሔግ ስርዓት ከሚከተለ አገሮች ሇየት ያሇ ስነ ስርዓት ያሊት ሔንዴ ስትሆን በአገሪቱ የውሌ ህግ በበሰሇ
የጉዲት ኪሳራና በገዯብ መቀጮ መካከሌ ሌዩነት አያዯርግም፡፡ የአገሪቱ የውሌ ሔግ በውለ ስምምነቱ የተመሇከተው
የጉዲት ኪሳራ ውለን የጣሰውን ወገን ሇመቅጣት ታስቦ የተዯረገ ወይም የገዯብ መቀጮ ቢሆን እንኳን ተፇፃሚነት
እንዯአሇው ያሳያሌ፡፡

ወዯ ሲቭሌ ልው የሔግ ስርዓት ስንመጣ ዯግሞ የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ ወይም የገዯብ መቀጫጽንሰ ሏሳቦች ወጥ
የሆነ አተገባበር የማይቻሌ መሆኑን ጽሁፍች ያሳያለ፡፡

55
በአሇም አቀፌ ዯረጃ ወጥ የሆነ የሽያጭ ውሌ እንዱኖር ከፌተኛ ሚና እንዯሚጫወት የሚታመነው የተባባሩት
መንግስታት የሸቀጦች አሇም አቀፌ ሽያጭ ውሌ ስምምነት (UN Convention on Contracts for the
International Sale of Goods (CISG) የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ ወይም የገዯብ መቀጫን በተመሇከተ ያሰፇረው
ዴንጋጌ የሇም፡፡ በእርግጥ የስምምነቱ አርቃቂዎች በዚህ ረገዴ ዴንጋጌዎችን ያሊስቀመጡበትን የስምምነቱ ፇራሚ
አገሮች በብሓራዊ ህጎቻቸው ውስጥ ሉያስቀምጡና ሉገዙባቸው የሚችለ መሆኑን በማሰብ መሆኑ ይገሇጻሌ፡፡
ይህም አስተሳሰብ የመነጨው ጉዲዩን በተመሇከተ በተሇያዩ የሔግ ስርዓቶች የተሇያዬ የአተገባበር ዘዳዎች
በመኖራቸው ምክንያት ስሇመሆኑም ጽሐፍች ያሳያለ፡፡ በመሆኑመ የበሰሇ የጉዲት ኪሳራ ወይም የገዯብ መቀጮ
ዴንጋጌ ተፇፃሚነት በየአገሮቹ ሔግጋት ሊይ የተወሰነ ነው ማሇት ይቻሊሌ፡፡

በዚህ ረገዴ በኮመን ልውና በሲብሌ ልው የሔግ ስርዓቶች ንጽጽር ጋር ተያይዞ የሚነሳው አንደ ችግር የበሰሇ
የጉዲት ኪሳራ የሚሇው ሏረግ ስያሜ (terminology) ጋር ብዥታ ነው፡፡ ብዥታው ሉኖር የቻሇውም የሲቭሌ
ልው የሔግ ስርዓት ተከታይ በሆኑ አገሮች የተረጋገጠ የጉዲት ኪሳራና የገዯብ መቀጮ የሚለት ቃሊት
በተሇዋዋጭነት ጥቅም ሊይ ሲውለ የሚታዩ በመሆኑ ምክንያት ነው፡፡

UNCITRAL14 በሚሌ ምጽሃረቃሌ የሚታወቀውና በተባበሩት መንግስታት ኮሚሽን የአሇም አቀፌ ንግዴ
ግሌግ ዯንቦችን የያዘው ሰነዴ የበሰሇ የጉዲት ኪሳራና የገዯብ መቀጮን በተመሇከተ የስያሜ ችግር የተቀረፇ
ይመስሊሌ፡፡ ምክንያቱም የስምምነቱ ዯንቦች ሁሇቱም የኪሳራ አይነቶች ውለ በመጣሱ ምክንያት ሉከፇለ
የሚገባውን መጠን የሚመሇከቱ የውሌ ዴንጋጌዎች መሆናቸውን የሚያሳይ ዴንጋጌ ይዞ ይገኛሌ፡፡ 15 ሇተያዘው
ጉዲይ አግባብነት ያሊቸው የዚህ ሰነዴ ዯንቦች ሲታዩም ወለ በተጣሰ ጊዜ የተወሰነ መጠን ያሇውን የበሇሰ የጉዲት
ኪሳራ ወይም የገዯብ መቀጮ በኪሳራ መሌክ ሇመክፇሌ መስማማት የተፇቀዯ ቢሆንም መጠኑ በእርግጥ ከዯረሰው
ጉዲት ጋር በመሰረታዊነት የማይመጣጣን ከሆነ በዲኞች ሉቀነስ የሚችሌ መሆኑን ያስገነዝባለ፡፡

የበሰሇ የጉዲት ኪሳራንና የገዯብ መቀጮን በተመሇተከ የሲብሌ ልው የህግ ስርዓት የሚከተለ አብዛኞዎቹ
አገሮች የሔግ ማእቀፌ ከኮመን ልው የሔግ ስርዓት ከሊቸው አገሮች ሌምዴና ተግባር የተሇዬ ከመሆኑም በሊይ
የሲቪሌ ልው የሔግ ስርዓት በሚከተለ አገሮች መካከሌም በዚህ ረገዴ ወጥና ተመሳሳይ የሆነ የሔግ ማእቀፌ
የላሇ መሆኑን የምሁራን ስራዎች ያሳያለ፡፡

የአብዛኛዎቹ የሲቪሌ ልው የሔግ ስርዓት ተከታይ የሆኑ አገሮች የሔግ ምንጭ መሆኑ የሚገሇፀው የናፖሉዩን
ኮዴ የገዯብ መቀጮ የውልችን አፇጻጸም ሇማበረታት በሚሌ እሳቤ የተፇቀዯ መሆኑን የሚዯነግግ ሲሆን ከቅርብ
ጊዜ ወዱህ ግን ይህንኑ ኮዴ ሇህጋቸው ምንጭ ባዯረጉት አገሮችም የገዯብ መቀጮ ተፇጻሚነትን የመገዯብ ወይም
የማጥበብና ፌርዴ ቤቶቹ መጠኑን ከሌክ በሊይ ሁኖ ሲያገኙት እንዱቀነሱ ስሌጣን ወዯመስጠት አቅጣጫ ወይም

14
UNCITRAL ( United Nations Commission on International Trade Law)- የተለያዩ ጉዳዮችን በተመለከተ ለምሳሌ አለም አቀፍ
ንግድን በተመለከተ ግልግል ዯንብ የያዘ ሞዴል ሕግ ነው፡፡
15
አሇም አቀፌ ስምምነቱ ዴንጋጌው "contractual Clauses for agreed sum due upon failure of performance" በሚሌ ነው፡፡

56
አዝማሚያ መምጣታቸውንና በሰፉው መሌመዲቸውን ጽሐፍች ያሳያለ፡፡ በዚህ ረገዴ የነበረው ታሪክ ሲታይ
የሲቭሌ ልው የሔግ ስርዓትን የሚከተለ አገሮች የበሰሇ የጉዲት ኪሳራና የገዯብ መቀጮን በሚመሇከቱ ዴንጋጌዎች
ሊይ ሌዩነት የማያዯርጉ እንዯነበር ዴርሳናት የሚዘግቡ መሆኑን ያስገነዝባሌ፡፡ ወዯ ዘመናዊ አሰራራና ተግባራቸው
ሲመጣ ዯግሞ የበሰሇ የጉዲት ኪሳራን የሚመሇከት ዴንጋጌ ውለ ባሇመፇፀሙ የተነሳ ሇሚዯርስ እርግጠኛ የጉዲት
ኪሳራ የሚከፇሌ መሆኑን፣ የገዯብ መቀጮ ዯግሞ ውለ እንዱፇፀም ከማበረታት በመነጨ ሀሳብ በውለ
የሚቀመጥ የኪሳራ አይነት መሆኑን መሰረት በማዴረግ በሁሇቱ የጉዲት ኪሳራ አይነቶች ሌዩነት ሲዯረግ ያሳያሌ፡፡
አሁን ባሇው የብዙ አገሮች አሰራር የገዯብ መቀጮ ሲባሌ ምንም አይነት እውነተኛ ጉዲት መዴረስን ማስረዲትን
የማይጠበቅ መሆኑንና ተፇፃሚ ሲዯረግ ግን ፌርዴ ቤቶች መጠኑን የሚቀንሱበትን አግባብ ክሌከሊ አይዯርግም፡፡
እ.ኤ.አ በ1971 በአውሮፓ ምክር ቤት ስሇገዯብ መቀጮ የተሰጠው ውሳኔ በአባሌ አገራት ውስጥ የገዯብ መቀጮ
ሏረግ አተገባበርን በተመሇከተ ወጥ የሆነ አሰራር እንዱኖር አስተያየት ማቅረቡን የሚያሳይና የገዯብ መቀጮ
በውሌ ስምምነቱ ሊይ ማስቀመጥ የሚቻሌበትን አግባብ የሚፇቅዴ ፌርዴ ቤቱ መጠኑንም በመቀነስ ረገዴ ያሇውን
ስሌጣን ግን አሌከሇከሇም፡፡ ይህ የምክር ቤቱ አስተያየት አዘሌ የሆነ ውሳኔ የገዯብ መቀጮ መጠን ከሌክ ያሇፇ
ከሆነ ወይም ውለ በከፉሌ የተፇጸመ ከሆነ መጠኑን ፌርዴ ቤቱ መቀነስ የሚችሌ መሆኑን ያሳያሌ፡፡ ይህንኑ
አስተያየት አዘሌ የሆነውን ውሳኔ ሇማብራራት የወጣው ሰነዴ ዯግሞ የገዯብ መቀጮ መጠኑ ከሌክ በሊይ ነው ብል
ሇመሇየት የሚያስችለ የተሇያዩ መንገድችን ዘርዝሮ አስቀምጦአሌ፡፡ እነዚህም፡-

 የጉዲት ኪሳራው የቅዴመ ግምት መጠንና እውነተኛ የሆነው የጉዲት መጠን ንጽጽር፣
 በገንዘብ ሉተመኑ የማይችለ ጥቅሞችንና ላልች የተዋዋይ ወገኖችን ሔጋዊ ጥቅሞች መጠን፣
 የውለ አይነትና ውለ የተዯረገባቸው አከባቢያዊ ሁኔታዎች፣ በተሇይም በተዋዋይ ወገኖች መካከሌ ያሇው
ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አቋማቸው ሁኔታ፣
 ወጥ የሆኑ የውሌ ሁኔታዎች እና
 የውለ መጣስ በቅን ሌቦና ወይም ከቅን ሌቦና ውጪ የተዯረገ መሆን ያሇመሆኑን የሚመሇከቱ ናቸው፡፡

ሁለም ናቸው ባይባሌም በአውሮፓ አገራት ያለት አብዛኛዎቹ የፌትሃ ብሓር ባህረ ሔጎች/ኮድች/ ከሊይ
የተጠቀሰውን የአውሮፓ ምክር ቤት ውሳኔ አስተያየት እንዯምሳላ(Precedent) ወስዯው የሚገኙ መሆኑን የተሇያዩ
አገሮች ሔጎች ሲታዩ የሚያሳዩት ጉዲይ ነው፡፡ ይህ ስሇመሆኑም የተሇያዩ አገሮችን ሌምዴ በዚህ ፅሐፌ ማስፇሩ
አስፇሊጊ ሁኖ ስሊሌተገኘ የፉዱክን ሰነዴና የኢትዩጵያን የህግ ማእቀፌ ማየቱ ብቻ በቂ ነው፡፡

ሀ.. የ1999 ፉዱክ ሰነዴ

የ1999 የ"ፉዱክ" ሰነዴ ሲታይም የሥራ ተቋራጩ በአንቀፅ 8.2 በተመሇከተው አግባብ ስራውን በውለ
በተመሇከተው የጊዜ ገዯብ ውስጥ ካሊጠናቀቀ በአንቀፅ 2.5 በተመሇከተው መሰረት ውለ በተጠበቀው ጊዜ
ባሇመፇፀሙ የተነሳ በስራው ባሇቤት ሊይ ሇዯረሰው የኢኮኖሚ ጉዲት ኃሊፉነት እንዯአሇበትና የጉዲቱ መጠንም
በጨረታው በተጨማሪነት /appendix/ በተያያዘው ሰነዴ ሊይ ከውለ ማጠናቀቅ ጊዜ በኋሊ ጀምሮ ርክክቡ
እስከሚፇጸም ጊዜ ዴረስ ሇሚባክነው ጊዜ መቀጫ ተብል የተገሇጸውን መሆን እንዯአሇበት ያሳያሌ፡፡

ሇ.. የኢትዩጵያ የህግ ማዕቀፌ

57
በመርህ ዯረጃ ውሌ እንዱፇጸምሇት የሚፇሌገው ወገን ያሇውን መብት አስመሌክቶ የፌ/ብ/ህግ አንቀጽ 1771
ሊይ እንዯተመሇከተው ውለ እንዱፇጽምሇት ወይም ውለ እንዱፇርስ ከመጠየቅ በተጨማሪ ውለ ባሇመፇጸሙ
ሇዯረሰበት ጉዲት ኪሳራ መጠየቅ ይችሊሌ፡፡ የኪሳራ ሌክ እና ስላቱም በህጉ ተዯንግጓሌ፡፡

የፌትሃ ብሓር ህጋችን የገዯብ መቀጫና የተረጋገጠ ጉዲትን የመመሇከቱ ዴንጋጌዎችን ይዞ የሚገኝ ከመሆኑ
ውጪ ስሇ የበሰሇ ጉዲት ኪሳራ (liquidated damage) በግሌጽ የሚያስቀምጠው ዴንጋጌ የሇም፡፡ ህጋችን የጉዲት
ኪሳራ በገዯብ መቀጫ መሌክ በተዋዋይ ወገኖች በውለ ሉቀመጥ እንዯሚችሌና ይህ ተፇጻሚ የሚሆንባቸውን
አግባቦችን በቁጥር 1889 እና ተከታይ ዴንጋጌዎች ስር አስቀምጦ ይገኛሌ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ተዋዋይ ወገኖች
የጉዲት ኪሳራውን አስቀዴመው በውሊቸው ሊይ ሳያመሌክቱ ቢቀሩ ሔጉ ከቁጥር 1799 እስከ 1805 እንዱሁም
ከቁጥር 2090 እስከ 2123 ዴረስ በተመሇከቱትን ዴንጋጌዎች አግባብ የዘረጋውን ስርዓት መሰረት በማዴረግ
የኪሳራ መጠኑን መወሰን የሚቻሌ መሆኑን ተዯንግጎአሌ፡፡ ይህ በሔጉ የተዘረጋው የጉዲት ኪሳራ አወሳሰን
ስርዓትም የሚከፇሇው ኪሳራ ውለ ባሇመፇፀሙ ይዯርሳሌ ተብል ከሚገመተው የጉዲት መጠን ጋር ተዛዛኝ
መሆኑ አሇበት ከሚሇው መርህ ጋር አብሮ የሚሄዴ ነው ተብል ይታመናሌ፡፡16 በፌ/ብ/ቁጥር 1799 ስር
የተዘረጋው የጉዲት ኪሳራ አወሳሰን ዯንብ ተግባራዊ ሲሆንም ባሇንዘቡ ዯርሶብኛሌ የሚሇው ጉዲትና ባሇእዲው
ሇዚህ የሚሰጠው ምሊሽ ብቻ ሳይሆን የተዋዋዮቹን የሙያ ስራ፣ ከዚህ በፉት የነበራቸውን ግንኙነት ባሇእዲው
የሚያውቃቸውን ሁኔታዎችና አጋጣሚዎችን ጭምር ስሇመሆኑ የተጠቃሹ ዴንጋጌ ንዐስ ቁጥር ሁሇት ዴንጋጌ
ያስገነዝባሌ፡፡ በመሆኑም በተጠየቀው የጉዲት ኪሳራና በውለ አሇመፇጸም መሃሌ ያሇውን ቅርብና ቀጥተኛ የሆነ
የምክንያትና የውጤት ተዛምድ፣ የዯረሰው ጉዲት በተዋዋዮች ይዯርሳሌ ተብል አስቀዴሞ ሉጠበቅ የሚችሌ መሆን
ያሇመሆኑን መሰሌ ጉዲዮችን ሁለ በማየት ዲኝነት መስጠት የሚቻሌ መሆኑን ሔጉ የሚያሳስብ ስሇመሆኑ
መቀበሌ የግዴ ይሊሌ፡፡ የተጠየቀው የጉዲት ኪሳራ በእርግጥም ከዯረሰው የጉዲት ኪሳራ መጠን ያነሰ መሆኑ
በክርክሩ ሂዯት የሚረጋገጥ ከሆነ የጉዲት ካሳው በዚሁ በተረጋገጠው ሌክ ዝቅ ተዯርጎ17 ሉወሰን የሚገባው ሲሆን
የተጠየቀው የጉዲት ኪሳራ በእርግጥም ከዯረሰው የበሇጠ ከሆነና ተቃራኒ ስምምነትም ከላሇ ሇባሇገንዘቡ
የሚከፇሇው የጉዲት ኪሳራ በእርግጥ የዯረሰውን ጉዲት በሚያመዛዝን መሌኩ18 መሆን እንዯአሇበት ሔጉ ያሳያሌ፡፡

በላሊ በኩሌ የመዋዋሌ ነፃነት ባከበረ መሌኩ ተዋዋይ ወገኖች ስሇ ኪሳራ ኃሊፉነት መጠን አስቀዴሞ ሉሰማሙ
እንዯሚችለ የፌ/ብ/ህግ አንቀጽ 1886 እና ተከታዮቹ ዴንጋጌዎችን ይዘት በማየት መረዲት ይቻሊሌ፡፡ የፌ/ብ/ህግ
አንቀጽ 1889 አንዯኛው ወገን ግዳታውን ያሌፇጸመ እንዯሆነ ወይም አጓዴል ወይም አዘግይቶ የፇጸመ እንዯሆነ
የሚከፇሇውን መቀጮ ተዋዋዮቹ አስቀዴመው በውሊቸው ሇመወሰን እንዯሚችለ ያመሊክታሌ፡፡

በባህርይው መቀጮ /ገዯብ/ ሁሇት ግጽታ ያሇው ጠቀሜታ እንዲሇውም ከሔጉ ይዘትና መንፇስ መረዲት
ይቻሊሌ፡፡ ይኸውም አንዯኛው ገጽታው ውለ አስገዲጅነት /ሃይሌ/ ኖሮት እንዱፇፀም ሇማስቻሌ መሆኑን
የሚያሳየው ነው፡፡ ምክንያቱም በፌ/ብ/ህግ አንቀጽ 1892/1/ ሊይ እንዯተዯነገገው ኪሳራ እንኳን ባይዯርስበት
መቀጫ ሉከፌሌ የሚገባ ስሇመሆኑ የሚያመሇክት መሆኑ ተዋዋዮቹ ቃሊቸውን እንዱያከብሩ የማስገዯዴ ኃይሌ

16
ፕሮፌሰር ጥላሁን ተሾመ፤ የኢትዩጵያ የውል የሕግ ውል መሰረተ ሀሳቦች፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መጸሓፍት ማዕከል 3ኛ እትም ሰኔ 1999 ገጽ
135 ይመልከቱ፡፡
17
የፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1800
18
የፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1801

58
አሇው፡፡ ሁሇተኛው ገጽታው ዯግሞ የውለ አፇፃጸም በመጓዯለ ምክንያት የሚከፇሇውን ኪሳራ በገዯብ /መቀጫ/
መሌኩ ተዋዋዮቹ አስቀዴመው መወሰናቸው ወይም መስማማታቸውን የሚያሳየው ነው፡፡ ከፌ/ብ/ህጉ አንቀጽ
1891 እና 1892 /2/ ጣምራ ንባብ መገንዘብ እንዯሚቻሇው ገዯቡ /መቀጫው/ በጉዲት ኪሳራ መሌክ የሚከፇሌ
መሆኑን ያሳያሌ፡፡ ስሇሆነም ተዋዋይ ወገኖች አንዯኛው ወገን እንዯውለ ባይፇጽም ሉዯርስ የሚችሇውን ጉዲት
መጠኑን አስቀዴመው በመገመትና ሌኩንም ተምነው በመሇየት፤ በግሌጽ በውለ ስምምነቱ ሊይ ጠቅሰው መዋዋሌ
እንዯሚችለ እንዯአብዛኛዎቹ የሲቭሌ ልው ስርዓት ተከታይ አገሮች የህግ ስርዓት በህጋችንም የተፇቀዯ ጉዲይ
ነው፡፡ ተዋዋይ ወገኖች በዚህ መሌክ ከተዋዋለ ዯግሞ በዚህ የውሌ ቃሌ ታስረውና አክብረው ሉገኙ እንዯሚገባ
የፌ/ብ/ህግ አንቀጽ 1731 እና 1889 ዴንጋጌዎች ያስገዴዲለ ማሇት ነው፡፡19 በውለ አሇመፇፀም ጉዲት ያሇመዴረስ
በውለ የተመሇከተውን የገዯብ መቀጫን ከመጠየቅ የሚከሌክሌ አይዯሇም፡፡ በዚህ ረገዴ የፌርዴ ቤቶቻችን ሌምዴ
ሲታይም በውለ አሇመፇፀም ምክንያት የዯረሰባቸው ኪሣራ ስሇላሇ መቀጫ ሉከፇሊቸው አይገባም በሚሌ
የሚቀርብ ክርክር ከፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 1891 እና 1892 ዴንጋጌዎች አንጻር ተቀባይነት የሇውም የሚሌ ነው፡፡ በዚህ
ረገዴ የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሰሚ ችልት በሰበር መ/ቁ 69797 እና በሰበር መ/ቁ/ 58258 በቀረቡ ጉዲዮች
ሊይ ተመሳሳይ አቋም መያዙን ማየት ይቻሊሌ፡፡

የፍ/ሕ/ቁ 1889 አንዯኛው ወገን ግዯታውን ያሌፇፀመ እንዯሆነ ወይም አጓዴል ወይም አዘግይቶ የፇፀመ
እንዯሆነ የሚከፍሇውን መቀጫ ተዋዋዮቹ አስቀዴመው ሇመወሰን የሚችለ ስሇ መሆኑ ሲያስረዲ የፍ/ሕ/ቁ
1890 ዯግሞ /የገዯብ/ የመቀጮ ስምምነት በተዯረገ ጊዜ ባሇገንዘቡ ተቃራኒ ስምምነት ከላሇ የውለ አፇጻጸም
እንዱቀጥሌ ሇማዴረግ የሚችሌ ስሇመሆኑ፤ ኪሳራው የተወሰነው ሇሥራው አፇጻጸም መዘግየት ብቻ ወይም
ሇተጨማሪ ግዳታዎች አሇመፇፀም ካሌሆነ በቀር ባሇ ገንዘቡ ውሌ እንዱፇፀምና /ገዯቡን/ መቀጫውንም
እንዱቀበሌ ሁሇቱንም በአንዴ ጊዜ ሇመጠየቅ የማይችሌ መሆኑን ይገሌፃሌ፡፡በዚህ ረገዴ ከጨው ማምረቻ ቦታዎች
ኪራይ ውሌ ጋር ተያ ይዞ በተነ ሳው አን ድ ክርክር የ ስር ፍርድ ቤቶች ውለ ባሇመፈፀ ሙ ስሇመድረሱ በማሰረጃ የ ተረጋገ ጠውን
የ ጉዳት ኪሳ ራና በውለ ሊ ይ የ ተመሇከተውን የ ገ ደብ መቀጫ አን ድ ሊ ይ እን ዲከፈለ በማሇት የ ሰጡት ውሳ ኔ ክፍሌ መሰረታዊ የ ሆነ
የ ሕግ ስህተት ያ ሇበት ነ ው ተብል በፌዴራለ ጠቅሊ ይ ፍርድ ቤት ሰ በር ሰሚ ችልት በመ/ቁጥር 47857 የ ሰጠው አስገ ዳጅ የ ሕግ
ትርጉም ተጠቃሽ ነ ው፡ ፡ ችልቱ ወደዚህ ድምዳሜ ሲደርስ፡ -

"……… በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር አን ቀጽ 18 90(2) ድን ጋጌ መሠረት እን ደውለ ባስፈፀ መው ኪሣራ


ተሇይቶ እን ዲከፈሌ ከሚሰጠው ውሳ ኔ በተጨማሪ የ ገ ደብ መቀጮ ሉከፍሌ የ ሚችሇው ሇውሌ አፈጻጸም
መዘ ግየ ት ወይም ተጨማሪ ግዴታ አሇመፈጸም መኖሩ ሲረጋገ ጥ ነ ው፡ ፡ "

የ ሚሌ ምክን ያ ት ይዞ ና በመዝገ ቡ ከተካሄደው የ ግራ ቀኙ ክርክር ችልቱ መረዳት የ ቻሇው ውለ በግባ ቡ ባሇመፈጸሙ የ ሥር ከሳ ሾች


ሊ ጡት ጥቅም ኪሳ ራ ተሰሌቶ ከገ ደብ መቀጫ የ በሇጠ ገ ን ዘ ብ እን ዲከፈሊ ቸው የ ተወሰነ መሆኑን ጠቅሶ በውሌ የ ተቀመጠውን የ ገ ደብ
መቀጫ እን ዲከፈሌ ተከሳ ሽ የ ሚገ ደድበት የ ሕግ አግባብ የ ሇም ብልአሌ፡ ፡ ይህ ውሳ ኔ በእርግጥ የ ደረሰ ኪሳ ራ እና የ ገ ደብ
መቀጫን አን ድ ሊ ይ መጠየ ቅ የ ማይቻሌ መሆኑን ም የ ሚያ ስገ ነ ዝብ ነ ው፡ ፡

19
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመ/ቁጥር 58258፣ 69797፣85780፣ 99683፣ 100541 እና በርካታ መዛግብት የሰጣቸውንና
በአዋጅ ቁጥር 454/97 አንቀጽ 2(1) አግባብ አስገዳጅነት ያላቸውን ውሳኔዎች ይመልከቱ፡፡

59
ላሊ ው ከገ ደብ መቀጫ ጋር ተያ ይዞ መታየ ት ያ ሇበት የ ሕግ ጉዳይ በአገ ራችን በተሇምዶ በውሌ ሊ ይ የ ገ ደብ መቀጫ ሇመን ግስትም
ይከፈሊ ሌ እየ ተባሇ ከሚገ ባው የ ውሌ ቃሌ ሕጋዊን ጋር የ ተያ ያ ዘ ነ ው፡ ፡ ሇምሳ ላ በፌዴራሌ ፍርድ ቤቶች በታየ ው አን ድ ጉዳይ፤
ከጅምር የ መኖሪያ ቤት ሽያ ጭ ጋር ተይይዞ የ ገ ደብ መቀጫው ሇመን ግስትም እን ደሚከፈሌ በውለ ሊ ይ ተገ ሌጾ ከመቀመጡም በሊ ይ ወለ
ገ ዢው አሌተፈጸም በሚሌ ባቀረበው ክስ ውለ እን ዲፈጸምሊ ቸው እን ዲሁም የ ገ ደብ መቀጮው ሇራሳ ቸውም ሆነ ሇመን ግስት እን ዲከፈሌ
ግሌጽ ዳኝነ ት ጠይቀዋሌ፡ ፡ ጉዳዩ ን በመጀመሪያ ደረጃ የ ተመሇከተው የ ፌዴራለ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም የ ተጠቀየ ው የ ገ ደብ
መቀጫ እን ዲከፈሌ የ ወሰነ ሲሆን ይግባኙን የ ተመሇከተው የ ፌዴራለ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም የ ሥር ፍርድ ቤት በዚህ ረገ ድ የ ሰጠውን
ዳኝነ ት ሙለ በሙለ ተቀብልታሌ፡ ፡ ጉዳዩ ሇሰበር ሰሚ ችልት በሰ /መ/ቁጥር 120308 ቀርቦ ግን ሇመን ግስት እን ዲከፈሌ ተብል
የ ተቀመጠው የ ገ ደብ መቀጫ የ ሕግ መሰረት የ ላሇው መሆኑ ተጠቅሶ በዚህ ረገ ድ የ ተሰጠው የ በታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ
ተሻሽልአሌ፡ ፡ 20

በፌትሒ ብሏር ሔግ አንቀጽ 1892 /2/ መሰረት ዯግሞ ባሇገንዘብ ከተወሰነዉ መቀጮ /ገዯብ/ የበሇጠ ኪሳራ
ሇመጠየቅ የሚችሇዉ ዉለ ያሌተፇጸመዉ ባሇዕዲዉ ባሇገንዘቡን ሇመጉዲት አስቦ ጉሌህ በሆነ ቸሌተኝነት ወይም
በከባዴ ጥፊት እንዲይፇጽም ያዯረገ እንዯሆነ ነዉ በማሇት ይዯነግጋሌ፡፡21 ስሇሆነም የገዯብ መቀጫን በመቀነስ
ወይም በመጨመር ረገዴ ፌርዴ ቤቶቻቸውን ስሌጣን እንዲአሇው ሔጋችን ይፇቅዲሌ ማሇት ነው፡፡ ስሇሆነም የገዯብ
መቀጫ ሇመንግስት ገቢ እንዱሆን በሚሌ የሚቀመጥ የውሌ ክፌሌ ካሇና በዚህ ረገዴ ግሌጽ ክርክር ሲቀርብ ፌርዴ
ቤቱ የገዯብ መቀጫው ተፇፃሚ እንዲይሆን ማዴረግ አሇበት፡፡ ይህ ተዋዋይ ወገኖች ብቻቸውን በሚያዯርጉት
ክርክር ብቻ ሳይሆነ መንግስት ራሳ ወዯ ክርክሩ ጣሌቃ ገብቶ ወይም ቀጥታ ክስ አቀርቦ በላልች ተዋዋይ ወገኖች
የተቀመጠሇትን የገዯብ መቀጮ ሉከፇሇኝ ይገባሇ በማሇት ጥያቄ ሲያቀርብም ጥያቄው ከውሌ አመሰራረት መሰረተ
ሀሳቦች ጋር ተያይዞ ታይቶ ውዴቅ ሉሆን የሚገባው ነው፡፡ ፕሮፋሰር ሬኔ ዲቪዴም ሇመንግስት የገዯብ መቀጫ
እንዱከፇሌ ተብል የሚዯረግ የውሌ ስምምነት አሰራሮች የውሇታውን መሰረተ ራሱን የሚያናጉ ናቸው በማሇት
መግሇጻቻቸውን ፕሮፋሰር ጥሊሁን ተሾመ የኢትዩጵያ የውሌ ህግ መሰረተ ሃሳቦች በሚሌ በአሳተሙት
መፃሏፊቸው ጠቅሰውታሌ፡፡22

ሆኖም የገዯብ መቀጫው ሇመንግስት እንዱከፇሌ ስምምነት የተዯረገበት ውሌ አንዯኛው ተዋዋይ ወገን
የመንግስት አካሌ ሁኖ ቢገኝ ሇ"መን ግሥት" የ ሚሇው ቃሌ በውለ ሊ ይ መቀመጡ ተዋዋይ ወገ ኖች በላሊ ሶ ስተኛ ወገ ን የ ገ ደብ
መቀጫውን ገ ቢ እን ዲሆን ተስማምተዋሌ ሇማሇት የ ሚያ ስችሌ አሇመሆኑን የ ፌዴራለ ጠቅሊ ይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችልት አስገ ዳጅ
የ ሕግ ትርጉም ሰጥቶበታሌ፡ ፡ 23

ምን ም እን ኳን የ በሰሇ የ ጉዳት ኪሳ ራ የ ሚሇው ቃሌ በግሌጽ የ መሇከተበት የ ፍትሃ ብሔር ህጋችን ድን ጋጌ ሇመጥቀስ አስቸጋሪ
ቢሆን ም የ ተረጋገ ጠ የ ጉዳት ኪሳ ራን በተመሇከተ የ ተቀመጠው የ ፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1892 "ም" ሆነ ከ 1799 ጀምሮ ያ ለት
ድን ጋጌ ዎች ይህን ኑ ደን ብ የ ሚያ ሳ ዩ ና ቸው ብል ሇመውሰድ የ ሚቻሌ ከመሆኑም በሊ ይ በአብዛ ኛዎቹ የ ኮን ስትራክሽ ውልች ይህ

20
በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመ/ቁጥር 120305 ሀምሌ 27 ቀን 2008 ዓ/ም የተሰጠውን ውሳኔ ይመልከቱ፡፡
21
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሰበር መ/ቁጥር 104128 መስከረም 28 ቀን 2008 ዓ/ም የሰጠውን ውሳኔ ይመለከቱ፡፡
22
ጥላሁን ተሾመ፦ የኢትዩጵያ የውል ህግ መሰረተ ሀሳቦች፣ ገፅ 135
23
በሰ/መ/ቁጥር 51817 ሐምሌ 19 ቀን 2002 ዓ/ም የተሰጠ ውሳኔ ይመልከቱ፡፡

60
አይነ ት የ ጉዳት ኪሳ ራ በተዋዋይ ወገ ኖች ሲገ ሇጽና በፍርድ ቤቶቻችን ም ክርክር ሲደረግም ይኼው ጉዳት መኖር ያ ሇመኖሩ ከቀረቡት
ማስረጃዎች እየ ተመረመረ ሲወሰን ይታይሌ፡ ፡ 24

ላሊ ው የ ጉዳት ኪሳ ራ ሲጠየ ቅ መሟሊ ት ያ ሇበት ተነ ጻጻሪ ግዴታ የ ተዋዋይ ወገ ኖች የ ጉዳት መጠን የ መቀነ ስ ኃሊ ፊነ ት
ነ ው፡ ፡ ሇምሳ ላ አን ድ ስራ ተቋራጭ የ ግን ባታ ከግን ባታ ግብአ ቶች መካከሌ የ ተወሰኑትን ከመን ግስት ፋብሪካዎች እየ ገ ዛ
ስራውን እን ዲሰራ ውሌ ቢገ ባና በውለ በገ ባው ግዴታ መሰረት ግብአቶችን ከመን ግስት ፋብሪካዎች ማግኘት ሳ ይችሌ ቢቀርና
የ ግብኣ ቶቹ ዋጋ ደግሞ በየ ጊዜው እየ ጨመረ እርግጥ ሁኖ እያ ሇ ግብአቶች በወቅቱ በተሻሇው ዋጋ ሳይጠቀም ቀርቶ
ጉዲቱ ከፌ እያሇ ቢሄዴ በፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 1802 አግባብ ኃሊፉነት እንዱወስዴ የማይዯረግበት አግባብ የሇም፡፡
የፋዳራለ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሰበር ሰሚ ችልት በመ/ቁጥር 94236 የሰጠው አስገዲጅ የሔግ ትርጉምም
ይህንኑ የሚያሳይነው፡፡ በዚህ መዝገብ አከራካሪ ከነበሩት ነጥቦች አንደ የግብአቶች ዋጋ መናር ሲሆን የስራው
ተቋራጭ ከመንግስት ፊብሪካዎች የተሻሇ ነው በሚባሌ ግብአቶችን ሇማግኘት ባሇመቻለ ከላሊ አካሌ ገዝቶ
መጠቀሙ በፌሬ ነገር ዯረጃ በመረጋገጡ የሥራው ባሇቤት ግብአቶቹ ከመንግስት ፊብሪካዎች ያሌተገዙ ወይም
ከመንግስት ፊብሪካ ሉገኙ ይችለ በነበረው ዋጋ በሊይ የተገኙ ናቸው በማሇት ተክራክሮ የሥራው ተቋራጭ
ከመንግስት ፊብሪካዎች የተሻሇ ነው በሚባሌ ዋጋ ግብአቶችን ሇማግኘት ባሇመቻለ በዚህ ምክንያት ብቻ
የግንባታ ስራውን ሙለ በሙለ ማቆም የበሇጠ ጉዲት እንዯሚያዯርስ የሚገመት በመሆኑ በውሌ ግዴታ
አፇፃጸም ወቅት ሉዯርስ የሚችሇውን ጉዲት በተቻሇ መጠን የመቀነስ ኃሊፉነትም የሚኖርበት ስሇመሆኑ
ከፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 1802 ዴንጋጌ ይዘትና መንፇስ ግንዛቤ የሚወሰዴበት ነው በሚሌ አቢይ ምክንያት የስራው
ባሇቤት ያቀረበውን ክርክር ውዴቅ አዴርጎታሌ፡፡ በላልች የውሌ አይነቶችም ሆነ ከውሌ ውጪ ሇሚዯርሱ
ኃሊፉነቶች የጉዲት ኪሳራውን የመቀነስ ኃሊፉነት ሇተዋዋይ ወገኖች ወይም በሔግ አግባብ ኃሊፉነት የሚወስዯው
ወገን ስሇመሆኑ ከፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 1790(2) እና 1802 ዴንጋጌዎች የምንረዲው ጉዲይ ነው፡፡ የፌርዴ ቤቶቻችን
ተግባር ሲታይም ይህንኑ የሚያረጋግጥ ነው፡፡ ሇምሳላ አንዴ የመኪና ባሇቤት መዴን የገባሇት መኪና ቢጎዲበት
መዴን ሰጪው ማስጠገን አሇበት በሚሌ ምክንያታዊ ሊሌሆነ ጊዜ ጭምር መጠበቅ የሇበትም፡፡ መዴን
ሰጪውም ማስጠገን ያሇበትን ተሸከርካሪ በተገቢው ጊዜ አሰጥግኖ ሇመዴን ገቢው የማስከረብ ግዳታ አሇበት፡፡
መዴን ሰቺው አዯጋ የዯረሰበት ንብረት ምክንያታዊ በሆነ ጊዜ አስጠግኖ ሇመዴን ገቢው ባሇንብረት ካሊስረከበ
ወይም ላሊ አማራጭ መፌትሄ በተገቢው ጊዜ ውስጥ ካሊዯረገ አሊግባብ ሇተራዘመው ጊዜ እና በዚሁ ውስጥ
ሇተፇጠረው የጥቅም መቋረጥ ተጠያቂ መሆኑ አይቀርሇትም፡፡25 ጉዲቱ እንዱቀነስ ያዯረገ ወገንም ይህንኑ
ግዳታ የላሊው ወገን አዴርጎ ኪሳራውን የመጠየቅ መብት የሇም፡፡ በዚህ ረገዴ የፋዳራለ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት፡-

"አመሌካቸ መኪናውን አስጠግኖ መኪናውን ወዯስራ በማሰማራት ሉዯርስበት


የሚችሇውን ጉዲት የመቀነስ ሔጋዊ ግዳታ ያሇበት መሆኑ በመገንዘብ ሉዯርስ ይችሌ
የነበረውን ኪሳራ መቀነሱ ከተረጋገጠ ሇክሱ መሰረት የሆነውን ያህሌ ገንዘብ እንዯከሰረ

24
የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁጥር 96010፣ 117302 ፣ይግባኝ ሰሚው ዯግሞ 126597፣ 120903፣ 124492 እና
111266 እና በሌሎችም በሰጧቸው ውሳኔዎች ከቁጥር 1799 እና ተከታይ ድንጋጌዎች እንዲሁም ከአስተዳዯር ውሎች ድንጋጌዎች ጋር እያገናዘበ
ዳኝነት የሰጡባቸውን ውሳኔዎች ይመልከቱ፡፡
25
የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት የሰ/መ/ቁ 28254 እና የሰ/መ/ቁ 47076 ይመሌከቱ፡፡

61
አዴርጎ ጥያቄ ማቅረቡ ከፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 1802፣ 1790(2)፣ 2090፣ 2092 እና 2097
26
ዴንጋጌዎች ይዘትና መንፇስ ውጪ በመሆኑ ተቀባይት የሚሰጠው አይሆንም"

በማሇት የሰጠው አስገዲጅ የሔግ ትርጉም ሉጠቀስ የሚችሌ ነው፡፡ ከውሌ ውጪ ኃሊፉነትን በተመሇከተም
አንዴ ተሸከርካሪ በላሊ ተሸከርካሪ ጉዲት ቢዯርስበት ጉዲት አዴራሽ የሆነው ተሸከርካሪ ባሇቤት ላሊውን ተጎጂ
የመካስ ኃሊፉነት ያሇበት ቢሆንም ተጎጂው መኪናው በጉዲት አዴራሹ ገንዘብ ተጠግኖ ወዯ ስራ እንዱገባ
በማሰቡ ብቻ ሇጥገና የሚያስፇሌገው ወጪ እስከሚከፇሇው ዴረስ ዝም ብል መቀመጥ የሇበትም፡፡ ይሌቁንም
ጉዲቱን በራሱ ወጪ አስጠግኖ ተሽከርካሪው ወዯ ስራ እንዱገባ በማዴረግ የጉዲት መጠኑን መቀነስና
ሇምክንያታዊ ጊዜ የታጣውን ገቢ ዯግሞ ከጉዲት አዴራሹ መጠየቅ አሇበት፡፡ ሇምሳላ አንዴ የመኪናው ባሇቤት
በመኪናቸው ሊይ ጉዲት ሲዯርስባቸው በተገቢው ጊዜ ማስጠገንና የገቢ መቋረጥን መቀነስ እየቻለ ጉዲቱን
አዴረሰ ሇተባሌ መኪና የመዴን ሽፊን ከሰጠው ኢንሹራንስ ኩባንያ ጋር ሲዯራዯሩና ሲፃፃፈ ተገቢ ያሌሆነ ጊዜ
እንዱሄዴ /እንዱባክን/ በማዴረጋቸው፣ መኪናው በአምስት ወር ተጠግኖ በሥራ ሉሰማራ ይችሌ የነበረ መሆኑ
መረጋገጡንና ከዚህ በሊይ ፌርዴ እስከሚሰጥ ዴረስ ሇሚባክን ጊዜ የሚታጣ ገቢ ባሇመኪናው እንዱያገኙ
ማዴረግ ከፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 18ዏ2 እና 2ዏ97/2/ ዴንጋጌ ይዘትና መንፇስ ውጪ ነው የሚሌ ትንታኔ ተሰጥቶ
ጉዲት የዯረሰበት መኪና ባሇቤት መኪናውን በራሳቸው ወጪ አስጠግነው በተገቢው ጊዜ ወዯ ሥራ ማስገባት
እየቻለ ዝም ብሇው ቆይተው ሇአባከኑትና ከአምስት ወር በሊይ ሊሇው ጊዜ የገቢ ይክፇሇኝ ጥያቄያቸው የሔግ
መሠረት የላሇው ነው ተብል የበታች ፌርዴ ቤቶች ውሳኔ በፋዳራለ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሰበር ሰሚ ችልት
አስገዲጅ የሔግ ትርጉም ተሰጥቶአሌ፡፡27 ከውሌ ውጪ በሆነ ሁኔታ ጉዲት ዯርሶብኛሌ በማሇት መኪናቸውን
ሇሰሊሳ ስዴስት ወራት አቁመው ያቆዩት ባሇንብረትም የመኪናውን ዓይነት ሇማስጠገን ሉወሰዴ የሚችሇውን
ምክንያታዊ ጊዜ ግንዛቤ ውስጥ ሳያስገቡ እና ከፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 2097 ዴንጋጌ ይዘትና መንፇስ ጋር በማይሄዴ
መሌኩ የካሳ ጥያቄ አቅርበው በስረ ፌርዴ ቤቶች ተቀባይነት ማግኘታቸው መሰረታዊ የሆነ የሔግ ስህተት ነው
ተብል ተወስኖባቸዋሌ፡፡28

በአጠቃሊ ይ ከሊ ይ የ ተመሇከቱት የ ሕግ ድን ጋጌ ዎችም ሆነ የ ፍርድ ቤቶቻችን ውሳ ኔ ዎች የ በሰሇ የ ጉዳት ኪሳ ራ ወይም


የ ተረጋገ ጠ የ ጉዳት ኪሳ ራ እና የ ገ ደብ መቀጮ በአገ ራችን የ ህግ ስርዓት ውስጥም የ ሕግ ጥብቃ ያ ሊ ቸውና ፍርድ ቤቶች መጠኑን
የ ሚቀን ሱበትና ሙለ በሙለም ሉቀበለ የ ማይችለባቸው ሁኔ ታዎች መኖራቸውን የ ሚያ ስገ ነ ዝቡ መሆኑን መረዳት ይቻሊ ሌ፡ ፡

3.5 የይግባኛሌ መብት ጥያቄ አቀራረብ ስርዓት

በመሰረተ ሃሳብ ዯረጃ የውሌ መጣስ መኖር ክርክርን የማስነሳት ኃይሌ ያሇው መሆኑ ይታመናሌ፡፡

ከሊይ እንዯተመሇከትነው የኮንስትራክሽን ውሌ የሚገዛባቸው ሰነድች የተሇያዩ ሲሆን ሉተገበሩበት የሚገባው


ቅዴም ተከትሌም የራሱ ዯረጃ ያሇው ነው፡፡ ተዋዋይ ወገኞች የውሊቸው አካሌ ያዯረጓቸው ሰነድች መኖራቸው
ከተረጋገጠ በእነዚህ ሰነድች ያሇው የይግባኛሌ መብት ጥያቄ አቀራረብ ስርዓት ሉጠበቅ ይገባሌ፡፡ ከዚህ አንፃር
የዓሇም አቀፊ የአማካሪ ማሃንዱሶች ማህበር ወጥ ውሌ /FIDIC/ የኮንስትራክሽን ውለ አካሌ ያሇመሆኑ አካራካሪ

26
የሰ/መ/ቁጥር 73428 ይመሌከቱ፡፡
27
የሰ/መ/ቁጥር 46835 ይመሌክቱ፡፡
28
የሠበር መ/ቁጥር 75527 ይመልከቱ፡፡

62
ካሌሆነ በዚህ ሰነዴ የተቀመጡትን ዴንጋጌዎች ተግባራዊ ማዴረግ የግዴ ይሊሌ ማሇት ነው፡፡ በ1992 በተሻሻሇው
በዚህ ሰነዴ አንቀጽ 53.1 መሠረት ሥራ ተቋራጩ በውለ አግባብ ፕሮጀክቱን ሇማጠናቀቅ ተጨማሪ ጊዜ
ይገባኛሌ የሚሌ እንዯሆነና ወይም ተጨማሪ ክፌያ ይከፇሇኝ ብል የሚያምን እንዯሆነ፤ሥራ ተቋራጩ ሇማህንዱሱ
አስቀዴሞ የመብት ጥያቄውን (claim)፣ ምክንያቱን ወይም ሁኔታውን በመግሇጽ ማሳወቅ ያሇበት መሆኑ
ተመሌክቶአሌ፡፡ በመሆኑም ዴንጋጌው በመጀመሪያ ዯረጃ ሥራ ተቋራጩ የመብት ጥያቄ የሚያነሳው እና
የሚያቀርበው ሇፕሮጀክቱ ማህንዱስ እንዯሆነ ያስገነዝባሌ፡፡ ሇዚህ ምክንያት መሰረቱም በኮንስትራክሽን ስራ
ባሇዴርሻ አካሊትና ሚናቸውን በተመሇከትነው ክፌሌ እንዯተወያየነው በፕሮጀክት አፇጻጸም ወቅት ማህንዱሱ
የባሇቤቱ ተወካይ ነው ተብል የሚገመት መሆኑ ነው፡፡

ይህ ሰነዴ ጥያቄው የሚቀርብበትን አካሌ ብቻ ሳይሆን ጥያቄው መቼ መቅረብ እንዯአሇበትም የጊዜ ገዯቡንና
ውጤቱን አስቀምጦአሌ፡፡ በFIDIC ወጥ ውሌ መሠረት ሥራ ተቋራጩ በተቻሇ መጠን ወዱያውኑ ሇማሃንዱሱ
ማሳወቅ አሇበት፤ ይህ ባይሆን ግን ሥራ ተቋራጩ ጉዲዩን ባወቀ ወይም ማወቅ ከነበረበት ጊዜ አንስቶ በሀያ
ስምንት (28) ቀናት መቅረብ አሇበት፡፡

ይህ ጊዜ ሳይጠበቅ የሚቅርብ ጥያቄ ቀሪ የሚሆን ሲሆን ቀኑን ሣይጠብቅ የሚቀርብ ጥያቄ ተቀባይነት
የሚኖረው ሥራ ተቋራጩ በግሌጽ በውሊቸው ሊይ ላሊ ዓይነት ማስታወቂያ እና የመብት ጥያቄውን ሉያሰዯግፌበት
የሚችሇው ሰነዴ የማቅረብ መብት ካሇው ብቻ ነው፡፡ ይህንም ቢሆን ጊዜውን ከ28 ቀናት ወዯ አርባ ሁሇት ቀናት
የማሳዯግ ውጤት ከሚኖረው በስተቀር የጊዜ ገዯብ የላሇው ጥያቄ የማቅረብ መብትን የማጎናጸፌ ውጤት የሇም፡፡

3.6 በፌትሒ ብሓር ሔጋችን ከይግባኛሌ መብቶች ጋር ተያያዥነት ያሊቸው ዴንጋጌዎችና ተግባራዊ
አፇጸዲማቸው

ከሊይ እንዯተጠቀሰው የኮንስትራክሽን ውሌ አፇጻጸም በውለና በሌዩ ሔጎች እንዱሁም በጠቅሊሊ የውሌ
ዴንጋጌዎች ሉገዛ የሚችሌ ነው፡፡ ሆኖም በፌትሏ ብሓር ሔጋችን የመንግስት አካሊት የሚገቧቸው የኮንስትራክሽን
ውልች ሊይ ተፇጻሚነት ያሊቸው የተሇዩ ዴንጋጌዎች ስሊለ የዴንጋጌዎችን ይዘትና መንፇስ በጥንቃቄ መረዲቱ
የሚቀርቡሌንን ክርክሮችን በአግባቡ ሇመፌታት የሚያስችሌ በመሆኑ በዚህ ክፌሌ እነዚህን ዴንጋጌዎችን
ይዘታቸውን ፌርዴ ቤት ቀርበው የመጨረሻ እሌባት ከአገኙትና አስገዲጅነት ካሊቸው የሰበር ውሳኔዎች ጋር
አዛምዯን ባጭሩ ሇማየት እንሞክራሇን፡፡

3.6.1 አስቀዴመው ሳይታሰቡ የቀሩ አጋጣሚ ሁኔታዎች

እነዚህ ሁኔታዎች The Theory of l’imprevision በሚሌ በሚታወቀው ፅንሰ ሃሳብ ውስጥ የሚካተቱ
ሲሆን መሰረታዊ ይዘታቸውም የግንባታ ውሌን አፇጻጸም የሚያከብደ ሁኔታዎች አስቀዴመው ያሌታሰቡ ከሆነ
ውለ የከበዯበት ወገን ኪሳራ ሇመጠየቅ የሚችሌበትን አግባብ የሚያሳይ ነው፡፡ አስቀዴመው ያሌታሰቡ ሁኔታዎች
የሚባለትም በፌ/ብ/ሔጉ ከቁጥር 3183 እስከ 3189 ዴረስ የተመሇከቱት ሲሆኑ የእነዚህ ዴንጋጌዎች ይዘት
ሲታይም አስቀዴመው ያሌታሰቡ ሁኔታዎች የሚመሇውም መሇኪያ ሇማሟሊት ፡

63
 ያጋጠመው ሁኔታ አዱስ መሆን አሇበት፣
 የተከሰተው አጋጣሚ ተጨማሪ ግዳታን የሚጥሌ ወይም የውለን ሚዛን
የሚያቃውስ መሆን አሇበት፡፡
 የተከሰተው አጋጣሚ ውለ ሲገመት ከነበረው አገማመት የመጨረሻ ወሰኑን ተሊሌፍ
የተገኘ ሉሆን ይገባሌ፡፡

የተከሰተው አዱስ ሁኔታ መኖሩ ብቻውንም በቂ ሊይሆን ይችሊሌ፡፡ ስሇሆነም አዱስ ሁኔታው ውለ ሲዯረግ
በአእምሮ ግምት መገንዘብ የማይችለት፣ አስቀዴሞ ሉታሰብ የማይችሌ ወይም ከነበረው ሁኔታ ጋር ሉቀጥሌ
ይችሊሌ ተብል የማይታሰብ ሉሆን ይገባሌ፡፡ እንዯ ጦርነት፤ ብጥብጥ፤ ወረራ፤ አመጽ፤ ሽብርተኝነት፤ አብዮት፡
እርስበእርስ ጦርነት፤ የሽምቅ ጥቃት ወይም በፕሮጀክት ሳይቱ ሊይ ከኮንትራክተሩ እንዱሁም አብረውት ከሚሰሩ
ሠራተኞች ውጪ አመጽ እና ግርግር ቢፇጠር ወይም ከኮንትራክተሩ ጥፊት ውጪ ፇንጅና ተቀጣጣይ የጦር
መሠሪያ የፕሮጀክቱን ሥራ ሊይ ጥቃት ቢፇጸም ወይም በጣም ከፌተኛ ዴምጽ ያሇው ከአየር ግፉት ሞገድች
በተሇየ በአውሮፕሊን እና መሰሌ በራሪ ነገሮች የሚመጣ ጉዲት በዚህ ምዴብ ሉፇረጁ የሚችለ ሲሆን ሔጉም
እነዚህ ሁኔታዎች ሲከሰቱ ኃሊፉነቱን የሚወስዯውን አካሌ ሇይቶ አስቀምጦአሌ፡፡
ወዯ FIDIC ህግ ስንመጣ የኮንስትራክሽን ውልች በሚፇጸሙበት ወቅት እንዯ ጦርነት፤ ብጥብጥ፤ ወረራ፤
አመጽ፤ ሽብርተኝነት፤ አብዮት፡እርስበእርስ ጦርነት፤ የሽምቅ ጥቃት ወይም በፕሮጀክት ሳይቱ ሊይ ከኮንትራክተሩ
እንዱሁም አብረውት ከሚሰሩ ሠራተኞች ውጪ አመጽ እና ግርግር ቢፇጠር ወይም ከኮንትራክተሩ ጥፊት ውጪ
ፇንጅና ተቀጣጣይ የጦር መሠሪያ የፕሮጀክቱን ሥራ ሊይ ጥቃት ቢፇጸም ወይም በጣም ከፌተኛ ዴምጽ ያሇው
ከአየር ግፉት ሞገድች በተሇየ በአውሮፕሊን እና መሰሌ በራሪ ነገሮች የሚመጣ ጉዲት ወይም የፕሮጀክት ሳይቱን
አሠሪው ከመጠናቀቁ በፉት መገሌገሌ ቢጀመር አሉያም በአሠሪው የዱዛይን ሇውጥ ከተዯረገ እና አሠሪው ኃሊፉ
ከሆነ በመጨረሻም ማነኛውም ያሌተገመተና ያሌተጠበቀ የተፇጥሮ ኃይሌ በመዴረሱና አንዴ ምክንያታዊ
ኮንትራክተር ያዯርገዋሌ ተብል የማይጠበቅ ተግባር ተፇጽሞ ሲገኝ ሃሊፇነቱ የስራው ባሇቤት እንዯሆነ በማያሻማ
መሌኩ ያስቀምጣሌ፡፡ በቀዴሞው የስራና ከተማ ሌማት በ1994 ተሽሽል የወጣው የሲቪሌ ስራ ፕሮጀክቶች ወጥ
የግንባታ ውሌ ይህንኑ በአንቀጽ 65 ስር አስፌሮ ይገኛሌ፡፡
ስርቆትናና ዘረፊን የሚመስለ ክስተቶች አስቀዴመው ሉታሰቡ የማይችለ ናቸው ተብል የሚወሰደ
አይዯለም፡፡ በመሆኑም እነዚህ ዴርጊቶች ሉከሰቱ እንዯሚችለ በቀሊለ መገመት የሚቻሌ በመሆኑ የስራው
ተቋራጭ አስቀዴሞ ሉወሰዴ ስሇሚገባው ጥንያቄ ማስብና በተገቢው ጊዜ የጥንቃቄውን እርምጃ ተግባራዊ
በማዴረግ በሳይቱ ሊይ ዯህንነት የማስጠበቅ ግዳታውን መወጣት አሇበት፡፡ ይህንኑ ካሊዯረገ ግን በፉዱክ ሰነዴ
አንቀጽ 9(1) እንዯተመሇተከው በፕሮጀክቱ ሥራ ሊይ ዘረፊ እና ስርቆት ቢፇጸምበት ሙለ ኃሊፉነት የሚወስዯው
ኮንትራክተሩ ነው፡፡
ሊይ ከተዘረዘሩት አዯጋ ውስጥ አንደ በሚፇጸምበት ወቅት በፉዱክ ሰነዴ በአንቀጽ 17(4) ስር እንዯሰፇረው
በመጀመሪያ ዯረጃ ኮንትራክተሩ ወዱያውኑ ከሊይ የተዘረዘሩት ነገሮች ሲከሠቱ እና በሥራው፤ እቃዎች ወይም
ሠነድች ሊይ ችግር ካስከተለ ሇማሃንዱሱ ማስታወቅ አሇበት፡፡ ሆኖም ግን ይህን እርምጃ በሚወስዴበት ጊዜ
ኮንትራክተሩ አፊጣኝ ምሊሽ ካሊገኘ ሇዘገየበት እና ሊወጣው ወጪ በሰነደ አንቀጽ 20(1) መሠረት ክፌያ መጠየቅ

64
ይችሊሌ፡፡ አስቀዴሞ ሉታሰቡ የማይችለ ሁኔታዎች በተመሇከተ ከሊይ ከተጠቀሱት ዴንጋጌዎች በተጨማሪ
ከቁጥር 3286 እስከ 3287 ዴረስ የተጠቀሱት ዴንጋጌዎች ዯንግገው እናገኛቸዋሇን፡፡
የፌትሒ ብሓር ህግ ቁጥር 3286 ዴንጋጌ ሲታይ በውለ ውስጥ ዋጋዎችን መሇዋወጥና እንዯገና ሇመመርመርና
ሇማሻሻሌ የሚፇቅዴ ውሌ ቢኖርም ቀጥል ያለ ምክንያቶች ሲኖሩ ኪሳራ ማግኘት የሚገባ መሆኑን አይከሇክሌም
በሚሌ በሃይሇ ቃሌ የተቀመጠ ሲሆን ምክንያቶቹም፡-
 በውለ የተመሇከተው የውሌ ቃሌ በስራ ሊይ ሇማዋሌ ሳይቻሌ ሲቀር፣
 በውለም ቃሌ አፇጻጸም ሇምሳላ በዋጋ መሇዋወጥ አንቀጽ ውስጥ ከተመሇከቱት ነገሮች ውጪ
በሆኑ ነገሮች ምክንያት በሚዯርሰው የዋጋ መሇዋወጥ የውለን የቁጠባ ኢኮኖሚ መናወጥን
ሇማቃናት የማይበቃ መሆን ስሇመሆናቸው በግሌጽ አስቀምጦአሌ፡፡
የፌ/ብ/ህ/ቁጥር 3287 ዴንጋጌ ሲታይም በጊዜ አጋጣሚ ሁኔታዎች ምክንያት በተዋዋዩ ሊይ የወጪ ብሌጫ ኪሳራ
ሳይዯርስበት ትርፍቹ በመቀነሳቸው ወይም ትርፌ በማጣት ብቻ ኪሳራ መጠየቅ የማይቻሌ መሆኑን ዯንግጎአሌ፤፤

በቁጥር 3286 እና 3287 ከተዯገጉት ዴንጋጌዎች መረዲት የሚቻሇው በሔጉ ይዘትና መንፇስ መሰረት
አስቀዴሞ ያሌተገመቱ ሁኔታዎች መኖራቸው ከተረጋገጠ ብቻ የውለ አፇጸጸም የከበዯበት ወገን ኪሳራ የመጠየቅ
መብት በህጉ የተጠበቀ ሁኖ የትር መቀነስ ወይም ትርፌ ማጣት ግን ኪሳራን ሇመጠየቅ የማያስችሌ መሆኑን
ነው፡፡

3.6.2 የመንግስት ስርዓት (The Theory of Government)


ከሊይ የተመሇከትነውና አስቀዴሞ ካሌተገመቱ አጋጣሚ ሁኔታዎች ጋር የተያያዘው የ"ኢምፕሪቪዥን" ጽንሰ ሃሳብ
ከተዋዋይ ወገኖች ሃሳብ ጋር የተያያዙ ሁኔታዎችን የሚመሇከት ሲሆን የመንግስት ስርዓት ጽንሰ ሃሳብ ( The
Theory of fait du Prince) ግን የመንግስት አዴራጎቶች፣ ውሳኔዎች(ህግ ማውጣት/ ወይም ላሊ ጠቅሊይ የሆኑ
ውሳኔዎች የውለን አኮኖሚያዊ ይዞታ ወይም መሰረት የሚሇዋውጡበትን ሁኔታ የሚመሇከት ነው፡፡ ከዚህ ጽንሰ
ሃሳብ የምንረዲው የመንግስት አዴራጎቶች ሁለምንም ዜጋ እኩሌ የሚነኩ መሆናቸው ካሌተረጋገጠ በስተቀር ስራ
ተቋራጩ ከአስተዲዯር መስሪያ ቤት ኪሳራ የማግኘት መብቱን የሚያጎናጽፈ ይሆናለ፡፡ በተቃራኒው ዯግሞ
በመንግስት አዴራጎት የተነካው የኢኮኖሚ መሰረት መሇዋወጥ አለታዊ ተጽዕኖው በዜጎች በእኩሌ የማይዯርስ
መሆኑ ከተረጋገጠ በስራ ተቋራጩ ሊይ ብቻ ወይም በውስን የማህበረሰብ ክፌልች ሊይ ብቻ ከሆነ ስራ ተቋራጩ
ከአስተዲዯር መስሪያ ቤቱ ኪሳራ የማግኘት መብት ያሇው የላሇው ስሇመሆኑ ጽንሰ ሃሳቡ ያስገነዝባሌ፡፡ በመሆኑም
በመንግስት የወጣው ህግ፣ ዯንብ፣ ትዕዛዝ እንዱሁም ላሊ ጠቅሊይ ውሳኔ የውለን ቃልች በቀጥታ የሚሇውጡ
ወይም የውለን አንዲንዴ ቃልች ሇመፇፀም እክሌ የሚሆኑ ወይም ውለ ያሇጊዜው እንዱቆም የሚያርጉ ሁነው
ከተገኘ ከአስተዲዯር ቤት ተዋዋይ የሆነው ሰው ኪሳራ እንዱያገኝ የሚያስችለ ሲሆን በውለ አፇፃጸም ጣሌቃ
የገባው ጠቅሊይ የሆነው ውሳኔ ኪሳራ ሇማግኘት አሇመቻለን ካሌተጠቀሰ በቀር ኪሳራውን ሇመከሌከሌ አይቻሌም፡፡
ይህንን አስመሌክቶ FIDIC በአንቀጽ 13(7) ፕሮጀክቱ ወዯ ሥራ ከገባ በኋሊ የተቀየረ ህግ ወይም የተሻሻሇ
ህግ መኖሩ ብልም ኮንትራክተሩ ተጨማሪ ወጪ ካስወጣው ኮንትራክተሩ የማራዘሚያ ክፌያ በአንቀጽ 20(1)
መሠረት እንዱሁም ወጪዎችን አሠሪው(ዯንበኛው) እንዱሸፌን ይዯረጋሌ፡፡ ሥሇዚህ ከሔግ ጋር የተያያዙ
ጉዲቶች/risks/ የአሠሪው እንዯሆኑ ሰነደ ያሳያሌ፡፡

65
ይህ በፌትሏ ብሓር ሔጋችንም በቁጥር 3190 በግሌጽ የተመሇከተ ሲሆን የመንግስት ውሳኔዎች ጠቅሊይ
የውለን ቃልች ሳይነኩ ያፇጻጸሙን አኳኃን ብቻ የሚሇውጡ፣ አፇጻጸሙን በጣም አስቸጋሪና ውዴ ቢያዯርጉትም
ኪሳራ ሉገኝባቸው እንዯማይቻሌ በፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 3191(1) በግሌጽ የተመሇከተ ሲሆን ይህ ዴንጋጌ ሇዚሁ ሁኔታ
ሌዩ ሁኔታ (Exception) በንዐስ ቁጥር ሁሇት አስቀምጦአሌ፡፡ ይኼውም ጣሌቃ የገባው ውሳኔ ወይም ሇውለ
ሇዚሁ አይነት ሁኔታ ኪሳራ የሚገባው ነው ተብል ተመሌክቶ እንዯሆነ ኪሳራ ማግኘት መብት መሆኑ
ተመሌክቶአሌ፡፡ ላሊው ከሊይ ከተመሇከተውና ጠቅሊሇ ጥንቃቄዎች ውጪ የሆኑት በተዋዋይ የአስተዲዯር አካሌ
የሚወሰደ የጥንቃቄ ውሳኔዎች የውለን ቃልች የሚነኩ እንዯሆነ ወይም አፇጻጸሙን ብቻ የሚያዲግቱ ወይም
በጣም የሚያስወዴደ እንዯሆነ ከአስተዲዯር መስሪያ ቤት ጋር ተዋዋይ የሆነውን ኪሳራ ሇማግኘት የሚገባው
እንዯሚያዯጉት በፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 3192(1) ስር የተዯነገገ ሲሆን ሇዚህም ሔግ አውጪው ሌዩ ሁኔታን በተጠቃሹ
ዴንጋጌ ንዐስ ቁጥር ሁሇት ሰር አስቀምጦ አሌፍአሌ፡፡ ሇዚህ ሌዩ ሁኔታው በተዋዋይ አስተዲዯር መስሪያ ቤት
የተዯረጉ ጥንቃቄዎች ከወገኖቹ ውጪ የሆነውን ሇማምሇጥ የማይቻሇውን የቁጠባ(የኢኮኖሚ) ሁኔታ ሇማረጋጥ
ከሆነ ኪሳራ መጠየቅ አይቻሌም፡፡ ከተዋዋይ ወገን ውጪ የሆነ ላሊ ባሇስሌጣን የሚዯርጋቸው የጥንቃቄ
እርምጃዎችም ኪሳራ ሇመጠየቅ የማያስችለ መሆኑ በፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 3193 ስር ሰፌሮ ይገኛሌ፡፡ በሶስተኛ ወገኖች
የሚፇጸሙ የጥንቃቄ እርምጃዎች ብቻ ሳይሆን አዯጋዎች /risks/ በሶስተኛ ወገኖች ሲከሰቱ ኃሊፉቱ የተዋዋይ
ወገኞች አይሆንም፡፡ እንዯሚታወቀው አንዲንዳ ከአሰሪውም ሆነ ከኮንትራክተሩ ውጪ በሦስተኛ ወገኖች ችግር
ምክንያት የፕሮጀክት ሥራ ሲስተጓጎሌ ይታያሌ፡፡ ሇምሳላ የውሃ አቅርቦት መቋረጥ፤ የመብራት መጥፊት
እንዱሁም መሠሌ ማህበራዊ ግሌጋልቶች መቆራረጥ በተዯጋጋሚ የሚከሰቱ ችግሮች ናቸው፡፡ ውሃ እና መብራት
በተሇይ ሇኮንስትራክሽን ስራ እጅግ አስፇሊጊ መሆናቸው ይታወቃሌ፡፡ እነዚህ አግሌግልት አቅርቦት ዯግሞ
በኮንስትክሽን ውለ ከተዋዋለት ወገኖች ቁጥጥርና ፌሊጎት ውጪ ነው፡፡ ውሃ ወይም መብራት ባሇመኖሩ
በኮንስትራክሽን ስራው ሊይ ችግር ፇጥሮ ከሆነ ሇስራ ተቋራጩ ሇስራው መዘገዬት እንዯመከሊከያ ሉቀርብ የሚችሌ
ነው፡፡ ጥያቄው ግን የዯረሰውን ጉዲት መሸከም ያሇበት የስራው ባሇቤት ነው ወይስ ውሃ ወይም መብራት አቅራቢ
የሆነው አካሌ?፣ ክርክሩስ በምን አግባብ ሉመራ ይችሊሌ?፤ ራሱን በቻሇ ክስ ወይም በስራው ባሇቤትና በስራ
ተቋራጩ መካከሌ በሚዯረገው ክርክር ጣሌቃ እንዱገቡ በማዴረግ? የሚሇው ነው፡፡

3.6.3 የውልች ግዳታ ያሇመፇጸምን መከራከሪያ ማዴረግ የማይቻሌ ስሇመሆኑ የሚያሳይ ጽንሰ
ሏሳብ ( The Non- applicability of the Doctrine of exception non adimpleti contracst)

ይህ መሰረተ ሃሳብ የህዝብ አገሌግልት አቅርቦት ሌዩ ባህርይና መሰረታዊ አሊማን መሰረት በማዴረግ ህዝባዊ
አገሌግልት እንዲይቋረጥ የማዴረግ ውጤት ያሇው ነው፡፡ በመሆኑም በዋጋ ምክንያት የሔዝብ አገሌግልት ሉቆም
የማይገባ ሲሆን መንግስት በዚህ ረገዴ ያሇውን ኃሊፉነቱን ያሇምንም መወናጥ እንዱወጣም የሚያስችሌ ነው፡፡
የአስተዯዯር መስሪያ ቤት ጋር ውሌ ያዯረገ ሰው መስሪያ ቤቱ በውለ በገባው አግባብ ውለን አሌፇጸመም በማሇት
መከራከሪያ ሉያዯርገው እንዯማይችሌ፣ሆኖም የአስተዲዯር መስሪያ ቤቱ ግዳታውን ያሇመፇፀሙ ውለ በስራ
ተቋራጩ እንዲይፇጸም አዴርጎት ከሆነ ግን መከራከራያ ሉሆነው እንዯሚችሌ በፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 3177(1) ስር
ተዯንግጎ ይገኛሌ፡፡ ተጠቃሹ ቁጥር የአስተዲዯር መስሪያ ቤት ጥፊት መኖሩ ብቻውን ስራ ተቋራጩ ውለን
አሌፇጽምም ሇማሇት የማያስችሇው መሆኑን፣የአስተዲዯር መስሪያ ቤት ጥፊት የውለን አፇጻጸም የሚያስችሇው

66
ከሆነ ግን በራሱ ውጪና አስፇሊጊ ነገሮቸ የውለን አፇፃጸም መቀጠሌ ያሇበት መሆኑን በንዐስ ቁጥር ሁሇት ስር
አጠናክሮ አስቀምጦአሌ፡፡ ይህ ዴንጋጌ በጠቅሊሊ ውሌ በቁጥር 1757 ስር ከተቀመጠው መርህ የተሇዬ መሆኑን
እንገነዘባሇን፡፡ በዚህ ዴንጋጌ አንደ ተዋዋይ ወገን ላሊውን ተዋዋይ ወገን ግዳታውን እንዱፇጸም ሇመጠየቅ
የሚችሇው አስቀዴሞ በራሱ በኩሌ የሚጠበቅበትን ግዳታ ሲወጣ መሆኑ ተዯንግጎአሌ፡፡ ስሇሆነም አንዴ ስራ
ተቋራጭ በአስተዲዯር መስሪያ ቤት የተፇፀመው ጥፊት ውለን መፇጸም የሚያስችሌ ጥፊት ሁኖ እያሇ አስተዲዯር
መስሪያ ቤቱ በውለ የተመሇከቱትን ግዳታዎቸ አሌተወጣም በማሇት እና የፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 1757 ዴንጋጌን ጠቅሶ
ክርክር ቢያቀርብ ተቀባይነት የሇውም ማሇት ነው፡፡

3.6.4 ውሌን በግዴ የማስፇጸም ጽንሰ ሀሳብ ( The Doctrine of Specific Performance)

ውሌን በግዴ ማስፇጸም የሚሇው ሃሳብ የውለ መፇጸሚያ ጊዜው ካሇፇ በኋሊ በውለ ባሇእዲ
የሆነውን ወገን በአካሌ ተገዴድ በውለ የተመሇከተውን ተግባር እንዱያከናውን ወይም ንብረት እንዱያስረክብ፣
ወይም ገንዘብ እንዱከፌሌ ወይም የውለን ቃሌ በመፇጻረር የሰራውን ስራ እንዱያፌርስ የሚታዘዝበትን አጋጣሚ
የሚመሊክት አነጋገር ስሇመሆኑ ፕሮፋሰር ጥሊሁን ተሾመ የኢትዩጵያ የውሌ ሔግ መሰረተ ሏሳቦች በሚሇው
መጻፊቸው ሊይ አስፌረዋሌ፡፡29 በግዴ ውሌን ይፇፀምሌኝ ጥያቄ ሇማቅረብና ተቀባይነት ሇማግኘት በሔጉ
የተመሇተከቱት ቅዴመ ሁኔታዎች መሟሊት ያሇባቸው ሲሆን ጥያቄውም ከፌርዴ ቤትና ትዕዛዝና ከህግ አስከባሪ
ተቋማት ውጪ ተግባራዊ ሉሆን የሚችሌ አይዯሇም፡፡ ውሌን በግዴ ሇማስፇፀም የሚቀርበው ጥያቄ የባሇእዯውን
ቀጥተኛ ፇፃሚነት የሚያሳይ ሲሆን ባሇእዲው ግዳታውን እንዱወጣ ሲዯረግ ግን በውለ አሇመከበር የተነሳ
በባሇገንዘቡ ሊይ የዯረሰው ውይም ይዯርሳሌ ተብል የሚጠበቀው ኪሳራ ከባሇእዲው ብቸኛና ቀጥተኛ የውሌ
አፇጻጸም በስቀር በጉዲት መሌክ ሉካስ የማይቻሌ መሆኑ፣ ባሇእዲው በራሱ በግሌ ፇጻሚነት ግዳታውን መወጣት
ይችሊሌ ተብል የሚገመት መሆኑና የባሇእዲው ብቸኛና ቀጥተኛ የውሌ ፇፃሚነት የግሌ ነፃነቱን የማይነካ
እንዱሁም እንግሌት የማያዯርስበት መሆኑ በሚገባ ሉረጋገጡ ይገባሌ፡፡ የውለ ጉዲይ ሌዩ ካሌሆነ እና በአብዛኛው
ተመጣጣኝ በሆነ ገንዘብ ከላልች ሰዎች የሚገኝ መሆኑ ከተረጋገጠ30 ውሌን በግዴ ማስፇፀም የማይቻሌ ስሇመሆኑ
ከፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 1776 ዴንጋጌ ይዘትና መንፇስ የምንረዲው ጉዲይ ነው፡፡ ስሇሆነም በዚህ ዴንጋጌ መሰረት
ጥያቄውን ሇማቅረብ ጠያቂው ወገን የውለ በግዴ መፇፀም የሚሰጠው የተሇየ ጥቅም ያሇውን መሆኑንና
በባሇእዲው ነጻነት ሊይ ምንም መሰናክሌ ሳይርስበት ሉፇጸም የሚችሌ መሆኑን ማሳየት ይጠበቅበታሌ፡፡ በሽያጭ
ውሌ ሔጋችንም ከቁጥር 2329 እስከ 2335 ዴረስ ያለት ዴንጋጌዎች የሽያጭ ውሌ በግዴ ስሇሚፇጸምበት አግባብ
የሚያሳዩ ሲሆን በማይንቀሳቀሱ ንብረት ሽያጭ ውሌን በተመሇከተም ውለ በግዴ እንዱፇጸም ሉዯረግ የሚችሌበት
አግባብ መኖሩን በቁጥር 2892 ስር ተቀምጦ እናገኛሇን፡፡ እነዚህ ሁለ ዴንጋጌዎች ውሌን በግዴ ማስፇጸም በሌዩ
ሁኔታ የሚከናወን የውሌ ማስፇፀሚያ መንገዴ ስሇመሆኑ የሚያስገነዝቡ ሁነው እናገኛሇን፡፡

ወዯ አስተዲዯር ውልች ስንመጣ ዯግሞ በፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 3194 ስር

29
ጥሊሁን ተሾመ፡ የኢትዩጵያ የውሌ ህግ መሰረተ ሀሳቦች(3ኛ እትም) 2007 ዓ/ም፣ገፅ 107
30
H.G BEALE, W.D BISHOP, & M P FURMSION, contract, Case and Materials, third edition, butterworths
London, Dublin, Edinburgh, 1995 P.617

67
(1) ዲኞች የአስተዲዯር መስሪያ ቤት ግዳታውን ይፇፅም ዘንዴ ሉያስገዴደት
አይዯችለም፡፡
(2) የአስተዲዯር መስሪያ ቤት ግዳታውን ሇመፇጸም ሳይወዴ ቢቀር ዲኞች ኪሳራ
ሇማስከፇሌ ፌርዴ ሇመስጠት ይችሊለ፡፡
(3) ዲኞች የአስተዲዯሩ መስሪያ ቤት ያወጣቸውን መጠንቀቂያ ውሳኔዎች ራሱ
ከተዋዋሊቸው ግዳታዎች ጋር ተቃራኒ ሲሆኑ ተቃራኒ የሆነ ሔጋዊ ዴንጋጌ ከላሇ
በቀር ሇመሰረዝ ይችሊለ፡፡ በሚሌ ተዯንግጓሌ፡፡

ከዚህ ዴንጋጌ መረዲት የሚቻሌ የአስተዲዯር መስሪያ ቤት ውለን በግዴ እንዱፇጽም የማይገዯዴ መሆኑን ሲሆን፣
ስራ ተቋራጩ ያሇው መፌትሓ ኪሳራ ማግኘት ነው፡፡ የአስተዲዯር መስሪያ ቤቱ ሇተቋራጩ የሚከፌሇው ኪሳራ
የውለን ግዳታውን ከመፇጸም የበሇጠ የሚጎዲው ከሆነ ስራ ተቋራጩ ስራውን እንዱያከናውን ማዴረግ የሚችሌ
መሆኑን ሔጉ ያስገነዝባሌ፡፡

በላሊ በኩሌ አስተዲዯር መስሪያ ቤቱ ውለ ካሌተፇጸመሇት ስራው በስራው መሪ ውስጥ ሁኖ እንዱሰራ


የማዴረግ መብት ያሇው መሆኑን የፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 3288(1) ዴንጋጌ ያሳያሌ፡፡ ይህ ሉከሰት የሚችሇው የመንግስት
ስራ ውሌ ግዳታ የገባው ስራ ተቋራጩ የአቅም ችግር ያጋጠመው የሆነ እንዯሆነ ወይም ተቋራጩ ያለበትን
ግዳታዎች ሳይፇፅማቸው የቀረ ሲሆን ነው፡፡ ይኼው ከተረጋገጠ የአስተዲዯር መስሪያ ቤቱ ስራ ተቋራጩን
ስራውን እንዱፇፅም ከአስጠነቀቀው ከአስርቀን በኋሊ ስራውን ተረክቦ በውለ በተመሇከተው የጊዜ ገዯብ ውስጥ
ሇማጠናቀቅ ይችሊሌ፡፡ የሥራ ተቋራጩ በውለ የተመሇከቱትን መብቶችን ተግባራዊ ከማዴረግ የሚገዯብ
ከመሆኑም በሊይ የአስተዲዯር መስሪያ ቤቱ ስራውን ሲረከብ ሇስራ አመራሩ የሚወጡ ወጪና ኪሳራ የመፇሸን
ግዳታ ያሇበት መሆኑን የፌ/ብ/ቁጥር 3289 (2) ዴንጋጌ በግሌጽ አስቀምጦአሌ፡፡ ይሁን ስራ ተቋራጩ ስራዎቹ
በስራ መሪ ስር መሆናቸው ቀርቶ በዯኅና ከፌጻሜ ሇማዴረስ የሚያስችለ አስፇሊጊ የሆኑትን ነገሮች እንዲሇው
ሇማረጋገጥ ከቻሇ በስራ መሪ ስር ያሇው ስራ እንዱሇቀቅሇት የሚዯረዯግ መሆኑን የፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 3290 ዴንጋጌ
ያስቀምጣሌ፡፡

ላሊው ውሌን ስራ ተቋራጩ ያሇመፇጸም የሚያስከትሇው ውጤት ስራውን እንዯገና ማጫረት ነው፡፡ በመሆኑም
በፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 3291 በተመሇከተው አግባብ የስራ ተቋራጩ ውሌ ተሰርዞ ስራው ሇላሊ አዱስ ስራ ተቋራጭ
በስምምነት ወይም በጨረታ ሉሰጥ የሚችሌ ሲሆን ከስራ ውጭ የተዯረገው ስራ ተቋራጭ አዱሱ የስራ ውሌ
ሇመስሪያ ቤቱ የሚያስከትሇውን ከባዴ የሆነውን ወጪ ራሱ እንዱችሌ የሚዯረግ መሆኑን ህጉ ያሳያሌ፡፡

3.6.5 ውሌን የማሻሻሌ ጽንሰ ሃሳብ (The Theory of Immixion)

በኮንስትራክሽን ዘርፌ ውሌና ማሻሻሌ፣ አዲዱስ የስራ ትዕዛዞችን መስጠት የተሇመደ እና በሔግም ጥበቃ
ያሊቸው ናቸው፡፡ የአዲዱስ ስራዎች ጥያቄ በፕሮጀክቱ አይነትናና ስፊት ሊይ የሚወሰን ሲሆን የስራው ባሇቤት
ባሌተገባ ጊዜና ሁኔታ ትእዛዞችን እንዱያስተሊሌፌም አይጠበቅም፡፡ በመሆኑም ተገቢና ትክክሇኛ የሆኑ የስራ ሇውጥ
ትዕዛዞችን በተገቢው ጊዜ ሇስራ ተቋራጩ የመስጠት ግዳታ አሇበት፡፡ ባሌተገባ ሁኔታና በላልች የተሳሳቱ የስራ
ትዕዛዞች መተሊሇፌ ምክንያት የሚከሰተውን አዲጋ የስራው ባሇቤት እንዱሸከም የማዴረግ ሔጋዊ ውጤት አሊቸው፡፡

68
በዚህም መሠረት የዘገየ ወይም የተሳሳተ ትዕዛዝ ከአሠሪው በማህንዱሱ በኩሌ ሇኮንትራክተሩ ሲመጣ የአሇአግባብ
ጣሌቃ ገብነት እና የኮንትራክተሩን ሥራ በሳይት ማስተጓጎሌ አዲጋውን ወዯ ስራው ባሇቤት የሚያዞሩ መሆኑን
የፉዱክ ሰነዴ እንዯቅዯም ተከተሊቸው በአንቀጽ 16(4) እና በአንቀጽ 16(3)) አስቀምጦ ይገኛሌ፡፡

በፌትሏ ብሓር ሔጋችን የመንግስት የኮንስትራክሽን ስራዎችን ማሻሻሌ የሚቻሌባቸው ሁኔታዎች


ከቁጥር 3284 እስከ 3285 ዴረስ ተቀምጠዋሌ፡፡ እነዚህም፡-

አንቀፅ 3284 ስሇ አዲዱስ ስራዎች የሚሌ አርእስት ይዞ ዝርዝር ይዘቱ ሲታይም፡-

(1) የአስተዲዯር መስሪያ ቤት በውለ ውስጥ ያሌተመሇከቱትን ስራዎች በአንዴ አዱስ በሆነ ዋጋ
እንዱሰራ ስራ ተቋራጩን ሇማዘዝ ይችሊሌ፡፡
(2) ቢሆንም መስሪያ ቤቱ በውለ ከተመሇከተው ስራ ፌጹም ሌዩ የሆነና ወይም ከዚሁ ስራ ጋራ
ግንኙነት የላሇውን ስራ እንዱሰራ ስራ ተቋራጩን ሉያዘው አይችሌም፡፡
(3) እንዱሁም በውለ ውስጥ ከተመሇከቱት ፌጹም ሌዩ በሆኑ ግዳታዎች መሰረት አንዴ ስራ እንዱሰራ
ያስተዲዯር መስሪያ ቤቱ ስራ ተቋራጩን ሉያዘው አይችሌም፡፡ በሚሌ የሚዯንግግ ሁኖ እናገኘዋሇን፡፡

ቁጥር 3285 ዯግሞ አዲዱስ ስራዎች ጋር ተያይዞ ስራ ተቋራጩ ያሇውን መብቶች ያስቀምጣሌ፡፡
በዚህም መሰረት፡-

(1) በአስተዲዯር መስሪያ ቤቱ የታዘዙት የስራዎች መጨመር ወይም መጎዯሌ በውለ ከታሰበው ስራ
ከስዴስቱ እጅ በሊይ የሆነ ሌዩነት ያስከተሇ እንዯሆነ ተቃራኒ የሆነ የውሌ ቃሌ ካሌኖረ በቀር
ስራ ተቋራጩ ውለን ሇማፌረስ መብት አሇው፡፡
(2) ስራ ተቋራጩ ከሚሰራው ስራ ሊይ ጠቅሊሊ አቀናነስ የተዯረገ እንዯሆነ ውለ በመወሇዋወጡ
ምክንያት ሇዯረሰበት ጉዲትና ሉያገን ይገባው በነበረው ትርፌ ሌክ የሆነ ኪሳራ የማግኘት መብት
አሇው፡፡
(3) የውለን መሇዋወጥ ያስከተሇው ምክንያት ውለን ባዯረገው የአስተዲዯር መስሪያ ቤት ጥፊት
ሳይሆን ከዚህ ውጭ በሆነ ምክንያት መሆኑን ዲኞች የተረደት እንዯሆነ ስራ ተቋረጩ ሇቀረበት
ሉያገኝ ሇነበረው ትርፌ የሚከፇሇው ኪሳራ የተወሰነ እንዯሆነ ሉቆርጡ ይችሊለ፡፡ በሚሌ
ተዯንጎአሌ፡፡
3.7 የኮንስትራክሽን የይግባኛሌ ጥያቄዎች፡ የጉዲዮች ምሌከታ

የኮንስትራክሽን ጉዲዮች ወዯ ፌርዴ ቤት የሚመጡበት ፌሰት ከዚህ ወዯ ጊዜ እየጨመረ የመጣ ሲሆን ፌርዴ
ቤቶቻችንም በኮንስትራክሽን የመብት ጥያቄ (construction claims) ሊይ በርካታ ዲኝነቶችን ሰጥተዋሌ፡፡

በዚህም መሠረት የተመረጡ ውሳኔዎችን ከመብት ጥያቄ (claims) አንጻር እንዯሚከተሇው ቀርቧሌ፡፡

 በሰ/መ/ቁጥር 40310 በቀረበው ጉዲይ አመሌካች አቶ ተካ በዲዲ የተባለ ስራ ተቋራጭ ሲሆኑ ተጠሪ
ዯግሞ የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር ነበር፡፡ የክርክሩ መነሻ ተጠሪ በአዱስ አበባ ከተማ በቀዴሞው

69
ወረዲ 17 ከውሀሌማት እስከ ዐራኤሌ መገንጠያ ያሇውን መንገዴ በአስፊሌት ሇመሥራት ከአመሌካች
ጋር ያዯረገው የመንገዴ ሥራ ውሌ ነው፡፡ አመሌካች የካቲት 1 ቀን 1985 ዓ.ም ከተጠሪ ጋር መንገዴን
በአስፖሌት ሇመሥራት ውሌ ተዋውል ሥራ ጀምሮ የነበረ መሆኑን ገሌፆ፡-
o በመንገደ ሊይ ያለ የሥሌክ የመብራትና የውሃ መስመሮች ባሇማነሣታቸውና በዝናብ ምክንያት እስከ
1986 ዓ.ም ሇሥራው በተያዘው የጊዜ ሰላዲ መሠረት ባሇመሰራቱ ምክንያት ሥራውን ሇማጠናቀቅ
የተያዘው የጊዜ ሰላዲ ተቀይሮ የሥራውን ሰማኒያ ፐርሰንት የተጠናቀቀ መሆኑ የተከሣሽ /ተጠሪ/
ሠራተኞች ካረጋገጡ በኋሊ ሇተጠሪው ሥራ ተከሣሽ / ተጠሪ ክፌያ አሌፇጽምም በማሇቱ ሇሠራተኛ
ዯመወዝ ብር 8,475.2ዏ /ሥምንት ሺ አራት መቶ ሰባ አምስት ብር ከሃያ ሣንቲም/ ያሇ ሥራ
መክፌለን፣
o ሇማሽነሪ ኪራይ ብር 563,28ዏ /አምስት መቶ ሥሌሣ ሶስት ሺ ሁሇት መቶ ሰማኒያ ብር/
ሇማውጣት የተገዯዴኩ ሲሆን ቀሪው ሥራ ሲጠናቀቅ አገኝ የነበረው አስር ፐርሰንት ሇትርፌ ብር
115,2ዏዏ /አንዴ መቶ አስራ አምስት ሺ ሁሇት መቶ ብር/ የረበት መሆኑን፣
o ከዚህ በተጨማሪ ፕሮጀክቱን ሇማንቀሣቀስ ብር 39ዏ,340.41 /ሶስት መቶ ዘጠና ሺ ሶስት መቶ
አርባ ብር ከአርባ አንዴ ሣንቲም/ ወጭ ማውጣቱን፣
o ሇሠራው ሥራ ያሌተከፇሇው ቀሪ ክፌያ ብር 1,372,233.ዏ7 /አንዴ ሚሉዮን ሶስት መቶ ሰባ
ሁሇት ሺ ሁሇት መቶ ሰሊሣ ሶስት ብር ከሰባ ሣንቲም/ ገንዘብ መኖሩን ገሌጾና
o የመንግሥት ሥራ ውለ በአግባቡ እንዱፇፀምና እንዱጠናቀቅ በውለ መሠረት ግዳታውን
ባሇመፇፀሙ ሇዯረሰበት ኪሣራና ሇሠራው ሥራ ያሌተከፇሇው ክፌያ ብር 2,449,619.27 /ሁሇት
ሚሉዮን አራት መቶ አርባ ዘጠኝ ሺ ስዴስት መቶ አስራ ዘጠኝ ብር ከሃያ ሰባት ሣንቲም/ ተከሣሹ
/ተጠሪ/ ሉከፌሇኝ ይገባሌ የሚሌ ክስ አቅርቧሌ፡፡

የስራው ባሇቤት የሆነው ተከሳሹ በበኩለ፡-

o ከሳሽ ከሆነው ስራ ተቋራጭ ጋር የተዯረገ የጊዜ ሰላዲ ሇውጥ ስምምነትና ፇቃዴ ያሇመኖሩን፣
o ከሣሽ ሥራውን በሁሇት መቶ ስሌሣ /26ዏ ቀናት/ ሇማጠናቀቅ የተስማማ ቢሆንም ሥራውን
በወቅቱ ያሇማጠናቀቁን፣
o ከሣሽ /አመሌካች/ የመንገዴ ሥራ ውለን ያሊጠናቀቀው በራሱ ጥፊት በመሆኑና ጉዲዩ
በግሌግሌ እንዱታይ ሣይሞክርና ማስጠንቀቂያ ሣይሰጥ የቀረበው ክስ የሔግ መሠረትና ዴጋፌ
የላሇው መሆኑን፣
o ከሣሽ /አመሌካች ሰማኒያ ፖርሰንት ሥራ ያሇመስራቱንና ሊሌሠራው ሥራ የተጠየቀው ክፌያ
ተገቢነት የላሇው መሆኑን ገሌፆ ተከራክሯሌ፡፡፡

የከፌተኛው ፌርዴ ቤት በአመሌካችና በተጠሪ በኩሌ የቀረቡ የሰነዴና ጽሐፌ ማስረጃዎች በመመርመርና
የመብራት የውሃና የስሌክ መስመሮች እስከ ሰኔ 1986 ዓ.ም ባሇው ጊዜ ውስጥ ሙለ በሙለ የተነሡ መሆኑ
አግባብነት ያሊቸው ተቋሟት ያረጋገጡ መሆኑን በመግሇጽ፣ አመሌካች ቦታው ሇሥራ ዝግጁ ሆኖ ሙለ በሙለ
ከተነሣበት ጊዜ ጀምሮ እስከ የካቲት ወር 1988 ዓ.ም ዴረስ ሶስት መቶ ሰሊሣ ቀናት /33ዏ ቀናት/ በሊይ ሥራውን
ያሊጠናቀቀ በመሆኑ ተጠሪ /ተከሣሽ/ የሠራተኛ ዯመወዝ፣ የማሽነሪ ኪራይ ሥራው ቢጠናቀቅ ኖሮ አመሌካች
ትርፌ አገኝ ነበር ብል የጠየቀውን ገንዘብ ተከሣሽ /ተጠሪ ሇአመሌካች/ የመክፇሌ ኃሊፉነት የሇበትም፣ በላሊ በኩሌ
ከሣሽ ሇሠራው ሥራ ተከሣሽ መክፇሌ ያሇበት ገንዘብ ሊይ የተፇፀመ ክፌያና የቅዴሚያ ክፌያ ተቀናንሶ ተጠሪ
/ተከሣሽ/ ሇአመሌካች ብር 598,ዏ38.27 /አምስት መቶ ዘጠና ሥምንት ሺ ሰሊሣ ሥምንት ብር ከሃያ ሰባት
ሣንቲም/ ይክፇሌ በማሇት ወስኗሌ፡፡

የስራ ተቋራጩ ሇከፌተኛ ፌርዴ ቤት ያቀረበውን ክስ ተገቢነት የሇውም በማሇት የተከራከረው የስራው
ባሇቤት በበኩለ ስራ ተቋራጩ በገባው የመንገዴ ሥራ ውሌ መሠረት ባሇማጠናቀቁ ሉከፌሌ ይገባዋሌ የሚሇውን
የኪሣራ መጠን ከመዘርዘር የተከሣሽ ከሣሽነት ክስ አቅርቧሌ፡፡ የስራው ባሇቤት ባቀረበው የተከሣሽ ከሣሽነት ክስ፡-

70
 ስራ ተቋራጩ ከወሰዯው የቅዴሚያ ክፌያ ገንዘብ ውስጥ ያሌመሇሰው ብር 187,196.3ዏ /አንዴ
መቶ ሰማኒያ ሰባት ሺ አንዴ መቶ ዘጠና ሥዴስት ብር ከሠሊሣ ሣንቲም/ ቀሪ ሑሣብ
የሚፇሇግብት መሆኑን፣
 ሥራውን ሇማጠናቀቅ ውሌ ከገባበት ጊዜ በሊይ ሥምንት መቶ አስራ አምስት ቀናት /815
ቀናት/ የዘገየ በመሆኑ በመንገዴ ሥራ ውለ መሠረት ሥራው በዘገየበት ብር 1,786,716.35
/አንዴ ሚሉዮን ሶስት መቶ ሰማኒያ ስዴስት ሺ ሰባት መቶ አስራ ስዴስት ብር ከሠሊሣ አምስት
ሣንቲም/ ሉከፌሌ የሚገባ መሆኑን፣
 የስራው ባሇቤት ስራ ተቋራጩ ያሌተጠናቀቀውን የመንገዴ ሥራ ሇማጠናቀቅ /ብር 1,981,ዏ88
/አንዴ ሚሉዮን ዘጠኝ መቶ ሰማኒያ አንዴ ሺ ሰማኒያ ስምንት ብር/ ተጨማሪ ወጭ ያወጣን
በመሆኑ ይህንን ወጭ ሉተካ የሚገባው መሆኑን ዘርዝሮ በአጠቃሊይ ተጠሪ አመሌካች ብር
3,955,ዏዏዏ.ዏ5 /ሶስት ሚሉዮን ዘጠኝ መቶ ሃምሣ አምስት ሺ ከዜሮ አምስት ሣንቲም/ ሉከፌሌ
ይገባሌ በማሇት የተከሣሽ ከሣሽነት ክስ አቅርቧሌ፡፡

የስራው ተቋራጩ በበኩለ፡-

 የውለ መፇፀሚያ ጊዜ የዘገየው የስራው ባሇቤት በገባው ውሌ መሠረት ቦታውን አጽዴቆ


ስሊሊስረከበ መሆኑን፣
 እንዱሁም ስራ ተቋራጩ ሇሰራው ስራ ክፌያ ሇመፇፀም ፇቃዯኛ ባሇመሆኑ ምክንያት በውለ
መሠረት ሥራው እንዲይጠናቀቅ ችግር የፇጠረ በመሆኑ ሇዯረሰው ኪሣራ ካሣ እንዱከፇሇኝ
በማሇት ያቀረበው ጥያቄ ተገቢነት እንዯላሇው፣
 ስራ ተቋራጩ 8ዏ% /ሠማኒያ ፐርሰንት/ ሥራውን ያጠናቀቀ በመሆኑ የስራው ባሇቤት
አወጣሁ የሚሇው ተጨማሪ ወጪም ተገቢ አይዯሇም የሚሌ ክርክር አቅርቦአሌ፡፡

የከፌተኛው ፌርዴ ቤት የስራው ባሇቤት ባቀረበው የተከሣሽ ከሣሽነት ክስ ሊይ ግራ ቀኙ ያቀረቡትን ክርክርና


ማስረጃ ከመዘነ በኋሊ የስራው ባሇቤት በቦታው ሊይ የነበሩ የስሌክ የመብራትና የውሃ መስመር ሙለ በሙለ
እንዱነሣ ያዯረገው ከሰኔ ወር 1986 ዓ.ም በመሆኑ በውለ በተገሌፀው ጊዜ ውስጥ ሥራው ሊሇመጠናቀቁ
አስተዋጽኦ አዴርጓሌ፡፡ ስሇዚህ ሥራው ሇዘገየበት የስራ ተቋራጩ ኪሣራ ይክፇሌ በማሇት የስራው ባሇቤት
ያቀረበው ጥያቄ ተገቢነት የሇውም በማሇት የሥራው ባሇቤት የስራ ተቋራጩ ሥራውን ሊዘገየበት ስምንት መቶ
አስራ አምስት /815/ ቀናት በውለ መሠረት ኪሣራ ሉከፌሌ ይገባሌ በማሇት ያቀረበውን ክስ ውዴቅ አዴርጎታሌ፡፡
ከዚህ በተጨማሪ ስራ ተቋራጩ ከ8ዏ% እስከ 85% ሥራውን ያጠናቀቀ መሆኑን ገሉፆ የስራው ባሇቤት ክፌያ
እንዱከፌሇው የጠየቀ መሆኑና ስራ ተቋራጩ ክፌያ የጠየቀው ከሠራው የሥራ መጠን በሊይ መሆኑ በሰነዴ
ማስረጃዎች ተረጋግጧሌ፡፡ ሆኖም የስራው ባሇቤት ስራ ተቋራጩ በጠየቀው ክፌያ የማይስማማ ቢሆንም እርሱ
ያመነበትን የሥራ መጠን ያህሌ ክፌያ ያሌፇፀመ በመሆኑ ሥራው በመቋረጡ ምክንያት መንገደን ሇመጨረስ
የወጣሁን ተጨማሪ ወጭ ስራ ተቋራጩ ሉተካ ይገባሌ በማሇት ያቀረበውን ጥያቄ ተቀባይት የሇውም፣ ከቅዴሚያ
ክፌያ ቀሪ ገንዘብ ስራ ተቋራጩ ሇስራው ባሇቤት ይክፇሌ በማሇት ወስኗሌ፡፡

ግራ ቀኙ በየፉናቸው ይግባኛቸውን ሇበሊይ ፌርዴ ቤት አቅርበውም ፌርዴ ቤቱ የግራ ቀኙ ያቀረቡት ይግባኝና


አንዲቸው የላሊኛውን ይግባኝ አስመሌክቶ የሰጡትን መሌስ በሥር ያቀረቧቸውን ማስረጃዎችና የከፌተኛው ፌርዴ
ውሣኔ በመመርመር የስራ ተቋራጩ ውሌ ከተዋዋለበት ጠቅሊሊ ሥራ ውስጥ 69.88% ያጠናቀቁ መሆናቸው
በበቂ ማስረጃ መረጋገጡን፣ ይኸም ወዯ ገንዘብ ሲቀየር ስራ ተቋራጩ ብር 2,684,956.88 /ሁሇት ሚሉዮን
ሥዴስት መቶ ሰማኒያ አራት ሺ ዘጠኝ መቶ ሃምሣ ስዴስት ከሰማኒያ ሥምንት ሣንቱም/ ዋጋ ያሇው የሥራ
መጠን የሠሩ መሆኑ መረጋገጡን፡ የስራ ተቋራጩ ሇሠራው ሥራ በስራው ባሇቤት የተከፇሇው ብር
1,317,91ዏ.43 /አንዴ ሚሉዮን ሶስት መቶ አሥራ ሰባት ሺ ዘጠኝ መቶ አስር ብር ከአርባ ሶስት ሣንቲም/
መሆኑን፣ ከዚህ አንጻር ሲታይም ስራ ተቋራጩ ሇሠሩት ሥራ በስራው ባሇቤት ያሌከፇሊቸው ብር
1,367,ዏ46.48/አንዴ ሚሉዮን ሶስት መቶ ሥሌሣ ሰባት ሺ ብር ከአርባ አምስት ሣንቲም/ መሆኑ በዚህ በኩሌ
የከፌተኛው ፌርዴ ቤት የሰጠው ውሣኔ መሻሻሌ የሚገባው መሆኑን በመግሇፅ ውሳኔውን ያሻሻሇ ሲሆን ስራ

71
ተቋራጩ ሇሠራተኛ ዯመወዝ፣ በማሸነሪ ኪራይ፣ ፕሮጀክቱ ቢጠናቀቅ አገኝ የነበረው ትርፌ እና የቢሮ ማንቀሣቀሻ
ወጭ የስራው ባሇቤት ካሣ እንዱከፌሇው ያቀረበውን ጥያቄ በተመሇከተ ውለ የተቋረጠው የስራ ተቋራጩ ሙለ
ቦታው ፀዴቆ ከተረከበ ከሶስት መቶ ሰሊሣ ቀን በኋሊ በመሆኑና በስራ ተቋራጩ ጥፊት በመሆኑ የስራው ባሇቤት
ሇስራው ተቋራጭ የጠየቃቸው የተሇያዩ ኪሣራ ገንዘብ የመክፇሌ ኃሊፉነት የሇበትም በማሇት በስራ ተቋራጩ
የይግባኝ ክርክር ቅሬታ ውሣኔ ሰጥቷሌ፡፡

የስራ ባሇቤትን የይግባኝ ቅሬታ በተመሇከተ ውለ ከየካቲት 1 ቀን 1985 ዓ.ም ጀምሮ በሁሇት መቶ ሥሌሣ
ቀናት ውስጥ ያሌተጠናቀቀው እስከ ሰኔ ወር 1986 ዓ.ም የስራው ባሇቤት ከቦታው መነሣት ያሇባቸውን የስሌክ
የውሃና የመብራት መስመር ባሇማንሣቱ በመሆኑ በመሆኑ ሥራው ሇዘገየበት በውለ መሠረት ስራ ተቋራጩ ካሣ
እንዱከፌሌ ያቀረበው ጥያቄ ተገቢነት የሇውም በማሇት የከፌተኛው ፌርዴ ቤት ውሣኔ በአግባቡ መሆኑን፣ ነገር
ግን የስራው ተቋራጭ ከስራው ባሇቤት ቦታውን ሙለ በሙለ ፀዴቆ ከተረከበበት ከሰኔ ወር 1986 ዓ.ም ጀምሮ
ውለ እስከተቋረጠበት የካቲት 19 ቀን 1988 ዓ.ም ዴረስ በሶስት መቶ ሠሊሣ ቀናት ሥራውን ያሊጠናቀቀው
በስራው ባሇቤት መሰናክሌ ስሇተፇጠረበት ሣይሆን በስራ ተቋራጩ ችግርና ጥፊት በመሆኑ የስራው ባሇቤት
ውለን በማቋረጥ ሇላሊ መስጠቱ ተገቢ ነው፡፡ ስሇሆነም የስራ ተቋራጩ የስራው ባሇቤት መንገደን ሇማጠናቀቅ
ያወጣውን ተጨማሪ ወጭ ብር 1,981,ዏ88 /አንዴ ሚሉዮን ዘጠኝ መቶ ሰማኒያ አንዴ ሺ ሰማኒያ ስምንት ብር/
ሉተካ ወይም ሉከፌሌ ይገባሌ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ስራ ተቋራጩ ከስራው ባሇቤት የወሰዯው ቅዴሚያ ክፌያ ቀሪ
187,196.3ዏ /አዴ መቶ ሰማኒያ ሰባት ሺ አንዴ መቶ ዘጠና ስዴስት ብር ከሠሊሣ ሣንቲም/ ሇስራው ባሇቤት
እንዱከፌሌ የሰጠው ውሣኔ ተገቢ ነው በማሇት የከፌተኛው ፌርዴ ቤት የሰጠውን ውሣኔ በማሻሻሌ ስራ ተቋራጩ
ከስራው ባሇቤት ብር 2,168,284.3ዏ /ሁሇት ሚሉዮን አንዴ መቶ ስሌሣ ስምንት ሺ ሁሇት መቶ ሰማኒያ አራት
ብር ከሠሊሣ ሣንቲም/ የመክፇሌ ኃሊፉነት አሇበት በማሇት ወስኗሌ፡፡

ከዚህም በኋሊ ጉዲዩ በስራ ተቋራጩ አቤት ባይነት ሇሰበር ሰሚ ችልቱ ቀርቦ ችልቱም ጉዲዩን
መርምሮ፡-

 የስራ ተቋራጩ የመንገዴ ሥራ ውለ የካቲት 1 ቀን 1985 ዓ.ም ከተዋዋሇና የግንባታ ቦታውን


የካቲት 15 ቀን 1985 ዓ.ም በኋሊ ሥራውን ሇመሥራት ባወጣው የጊዜ መርህ ግብር መሠረት መፇፀም
እንዲሌቻሇና ሥራውን ባወጣው የጊዜ ሰላዲ ሇመፇፀም ያሌቻሇው የሰሌክ የመብራትና የውሃ መስመሮች
ባሇመነሣታቸው ምክንያት ብቻ ሳይሆን ከመጋቢት ወር 1985 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ክረምት ዴረስ በጣሇው
ዝናብ ምክንያት መሠረት መሆኑ ከሥር ፌርዴ ቤት ውሣኔ መገንዘቡን፣
 የስራው ባሇቤት በግንባታው ቦታ ሊይ ያለ የስሌክ የመብራት የመንገዴ መስመሮችን ላልች
መሰናክልችን ሙለ በሙለ በማንሣት በሰኔ ወር 1986 ዓ.ም ሇስራው ተቋራጭ ያስረከበ መሆኑና ስራ
ተቋራጩና የስራው ባሇቤት የግንባታው የጊዜ ሰላዲ በስምምነት ያሻሻለና የከሇሱ መሆኑን በወቅቱ
የስራው ባሇቤት ያቀረቡት የተጨማሪ ከፌያ ጥያቄ ያሌነበረ መሆኑ በከፌተኛው ፌርዴ ቤትና በጠቅሊይ
ፌርዴ ይግባኝ ሰሚ ችልት መረጋገጡን፣
 ከዚህ በተጨማሪ በስራው ተቋራጭና በስራው ባሇቤት መካከሌ የነበረው ጊዜያዊ የመንገዴ ሥራ ውሌ
የተቋረጠው የስራው ተቋራጭ የግንባታ ቦታው ሙለ በሙለ ነፃ ሆኖ ከተረከበበት ከሰኔ ወር 1986
ዓ.ም ጀምሮ እስከ የካቲት 19 ቀን 1988 ዓ.ም ሲሰራ ከቆየ በኋሊ መሆኑ በሥር ፌርዴ ቤት
መረጋገጡን ጠቅሶ በስራው ባሇቤትና በስራው ተቋራጭ መካከሌ የተዯረገው የመንገዴ ሥራ ውሌ
የተቋረጠው በስራው ተቋራጩ ጥፊት በማሇት ዯምዴሞአሌ፡፡

ውለ በመቋረጡ ምክንያት የስራው ባሇቤት መንገደን ሇማስጨረስ ተጨማሪ ወጪ ማውጣቱን አስመሌክቶ


ያቀረበውን የዲኝነት ጥያቄ በይግባኝ ሰሚው ፌርዴ ቤት የተሰጠውን ውሳኔ ተገቢነት በተመሇከተ ዯግሞ ስራ
ተቋራጩ ከስራው ባሇቤት ጋር ያሇው የመንገዴ የሥራ ውሌ በስራው ባሇቤት ጥፊት ሣይሆን በስራ ተቋራጩ
ጥፊት የተሰረዘ መሆኑ መረጋገፁን፣ይኸ ከሆነ በውለ መቋረጥ ምክንያት የስራው ባሇቤት መንገዴን ሇማስጨረስ
ያወጣውን ወጭ የመተካት ወይም የመካስ ኃሊፉነት እንዲሇበት የፌትሏብሓር ሔግ ቁጥር 3291 መዯንገጉን፣

72
የፌትሏብሓር ሔግ ቁጥር 3291 ንዐስ አንቀጽ 1 የመንግሥት ሥራ ውሌ ሉሠረዝ በመቻለ በውለ በግሌጽ
በተመሇከተ ጊዜ የአስተዲዯር መሥሪያ ቤቱ እንዯገና ሏራጅ በማጫረት ወይም ሇአንዴ ላሊ አዱስ የሥራ ተቋራጭ
በስምምነት ሥራውን መሥጠት የሚችሌ መሆኑን መዯንገጉን፣ የስራው ባሇቤት ከስራ ተቋራጩ ጋር ባዯረገው
ሌዩ የሥራ ውሌ መሠረት የስራው ተቋራጭ ግዳታውን በማይፇጽምበት ጊዜ ውለን የመሠረዝ ሥሌጣን ያሇው
መሆኑን፣ እንዯዚህ ያሇ ሁኔታ ሲያጋጥም የስራው ባሇቤት መንገደን ሇማስጨረስ ያወጣውን ወጭ የስራው
ተቋራጭ የመሸፇን ግዳታ ያሇበት መሆኑን የፌትሏብሓር ሔግ ቁጥር 3291 ንዐስ አንቀጽ 2 “ ከሥራ ውጭ
የሆነው ተቋራጭ በዚህ አኳኋን አዱስ የሥራ ውሌ ሇመሥሪያ ቤቱ የሚያስከትሇውን ከባዴ የሆነውን ወጭ ራሱ
መቻሌ አሇበት” በማሇት በአስገዲጅ ሁኔታ የሚዯነግግ በመሆኑ በፌሬ ጉዲይ ዯረጃ ውለ በስራ ተቋራጩ ጥፊት
የተቋረጠ መሆኑ ስሇተረጋገጠ የስራው ባሇቤት መንገዴን ሇማስጨረስ ያወጣውን ተጨማሪ ወጭ የመክፇሌ
ግዳታ አሇበት በማሇት በዚህ ረገዴ የተሰጠውን የይግባኝ ሰሚ ችልትን ውሳኔ ተቀብልታሌ፡፡

 ከውሌ የሚመነጩ የመብት ጥያቄዎች (Contractual claims) በተመሇከተ በቅጽ 12 በመዝገብ


ቁ.56252፤ በተስፉዬ አበበ ሥራ ተቋራጭ እና በተጠሪ ማዕረጉ ወርቁ ሥራ ተቋራጭ በነበረው ክርክር
አመሌካቹ ያነሳው የመብት ጥያቄ ተገቢነት የሇውም ሇምን ቢባሌ የመንግስት መስሪያ ቤት ጋር የሚዯረግ
የንዐስ ተቋራጭነት ውሌ በተመሇከተ አሰሪው ሳይፇቅዴ ሇላሊ ተቋራጭ አሳሌፍ መስጠት እንዯማይቻሌ
ውሳኔ ሰጥቷሌ፡፡
 ስሇ ውሌ የቀረበ የመብት ጥያቄ በላሊ ውሳኔው ማሇትም በቅጽ 14 ገጽ 90 በመዝገብ ቁ.71972፤
በአቶ ካሳሁን አያላው እና የምስራቅ ጎጃም ጎዛመን ወረዲ ጤና ጽ/ቤት መካከሌ በነበረው ክርክር
የሥራ ተቋራጩ ከሥራው ባሇቤት ጋር የተዯረገውን የግንባታ ሥራ ውሌ፣ ፕሊኖች፣ ግንባታ
ዱዛይን አይነቶች፣ የዋጋና የሥራ ማስታወቂያ መሠረት ግንባታውን የማካሄዴ ግዳታ ያሇበት
በመሆኑ የሥራው ባሇቤት በግንባታ ውሌ ሰነደ ሊይ ከተመሇከተው ውጪ በተጨማሪነት በባሇቤቱ
ፇቃዴና ትዕዛዞች ሇተሰሩ ሥራወች ክፌያ ሇመክፇሌ አሌገዯዴም በሚሌ የሚያቀርበው ክርክር
ተቀባይነት የላሇው ስሇመሆኑ እና በህጉ አግባብ በባሇቤቱ የተሰጡ ተጨማሪ የሥራ ትዕዛዞች
የሥራ ውሌ አካሌ ተዯርገው የሚወሰደ ስሇመሆኑ፡፡ [የፌ/ብ/ህ/ቁ. 3244, 3225,(1)(2), 3152(1),
3266(1), 3263, 3265(3)] ከዚህ ውሳኔም የምንረዲው ነገር ቢኖር ተጨማሪ ሥራ መስራት
የመብት ጥያቄ (Contractual claims) ሇማቅረብ እንዯሚያስችሌ መገንዘብ ያሻሌ፡፡
 ስሇ ከውሌ ውጭ አሊፉነት የመብት ጥያቄ አስመሌክቶ ሰበር ሰሚው ችልት በቅጽ 18 ፡ በመዝገብ
ቁጥር 106147፤ እሸት ኢንጂኔሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር እና አቶ ፇንታየ፡ ቢያዴግሌኝ መካከሌ
በነበረው የፌትሃ ብሄር ክርክር ስሇ ከውሌ ወጭ አሊፉነት የመብት ጥያቄ(tort claims) አስገዲጅ
የሔግ ትርጉም ሰጥቶበታሌ፡፡ በዚህም ውሳኔ እንዯተመሇከተው “በአንዴ ንዐስ የሥራ ተቋራጭ
ውስጥ ተቀጥሮ የሚሰራ ሰራተኛ ሇሚዯርስበት ጉዲት ዋናው ሥራ ተቋራጭ ከውሌ ውጭ
አሊፉነት የሚጠየቅበት የሔግ አግባብ የላሇ ስሇመሆኑ እና የመበት ጥያቄው ተቀባይነት
እንዯላሇው ጭምር ፌርደ ያስረዲሌ፡፡”

ምዕራፌ አራት፡- በበኮንስትራክሽን ውልች አፇጻጸም የሚከስቱ ያሇመግባባቶች ስሇሚፇቱባቸው ዘዳዎች

73
4.1 ያሇመግባባቶቹ መፌቻ ዘዳዎች

በዘመኑ እግጅ በረቀቀው የንግዴ ስራ ዘርፌ ውስጥ በተሰማሩት የማህበረሰብ ክፌልት መካከሌ የተሇያዩ
ውዝግቦች፤ አሇመግባባቶች ሲከሰቱ ይታያሌ፡፡ ሆኖም እነዚህ አሇመግባባቶች የሚፇቱበትን ዘዳ ዯግሞ የትኛውም
አሇም ቢሆን ስርዓት ቀርጾሊቸው ተግባራዊ በማዴረግ ሊይ የሚገኝ መሆኑ በሰፉው ይታወቃሌ፡፡ አሇመግባባቶች
ከሚፇቱባቸው አማራጮች አንደ በፌርዴ ቤት የሚዯረግ ክርክር ነው፡፡ ብቃት ባሇው፣ነጻና አዴልኦ በላሇው ፌርዴ
ቤት መዲኘትና ፌትህ ማግኘት በአገራት የበሊይ ሔጎችና በአሇም አቀፌ ስምምነቶችም የተጠበቀ መብት መሆኑ
ይታወቃሌ፡፡

በእኛ አገርም ይህ መብት በሔገ መንግስቱም ሆነ አገሪቱ በፇረመቻቸው አሇም አቀፌ ስምምነቶች የተጠበቀ
ሲሆን ጉዲይን ፌርዴ ቤት ማቅረብ ግን በብዙ የአገሪቱ የንግዴ ማህበረሰብም ሆነ በላሊው የማህበረሰብ ክፌሌ ብዙ
ተማራጭነት ያሇው አይዯሇም፡፡ ሇዚህ ቀዲሚ ምክንየት ተዯርጎ ሉጠቀስ የሚችሇው በፌርዴ ቤት ያለ ጉዲዮች
በተገቢው ጊዜ ዲኝነት የማያገኙ መሆኑ ነው፡፡ በፌርዴ ቤት ያለ ጉዲዮች በተገቢው ጊዜ ዲኝነት የማያገኙበት
ምክንያት ዯግሞ የመዛግብት እና የዲኞች ቁጥር ያሇመጣጣም፣ የክርክር ሂዯት በራሱ አንዴ ይግባኝ ያሇው
ቢሆንም የሰበር ሰበር መኖሩ፣ ብቃትና ሌምዴ ያሊቸው ዲኞች በሚከፇሊቸው ዯመወዝ ማነስና በኑሮ ያሇመቸት
ስራውን የሚሇቁ መሆናቸው፣ ዲኞች በሌዩ ጉዲዮች ሊይ ተገቢው ስሌጠና የላሊቸው በመሆኑ ጉዲዩን በዯንብ
ሇመረዲት ብዙ ጊዜ የሚወስዴበት አግባብ መኖሩ---- ወዘተ ሉጠቀሱ የሚችለ ናቸው፡፡ አንዴ ጉዲይ በመዯበኛ
ፌርዴ ቤት በተገቢው ጊዜ ዲኝነት የማያገኝ ከሆነና የዲኝነት ስራው ከጉቦኝነትና ከአዴል ያሌጸዲ መሆኑ
የሚታመን ከሆነ ተከራካሪ ወገኖች ጉዲያቸውን የሚፇቱበትን አማራጭ መንገዴ መፇሇግ የግዴ ይሊቸዋሌ፡፡ በእኛ
አገርም የፌርዴ ቤቶቻችን ገጽታ መሌካም ያሇመሆኑ ግሌጽ ነው፡፡ በዚህ ምክንያትም ሆነ አማራጭ የሙግት
መፌቻ ዘዳ ካሊው ጠቀሜታ አንጻር ጉዲዮች ወዯ ፌርዴ ቤቶቻችን የማይቀርቡበት አያላ አጋጣሚዎች አለ፡፡
ሆኖም አማራጭ የመግት መፌቻ ዘዳዎችን የሚያበረታቱና የሚያጠናክሩ ወጥ የሆኑ የሔግ ማእቀፍችና ተቋማት
ባይኖሩም ማህረሰቡ ግን እንዯየአከባቢ ባህሌና ወግ በተሇያዩ ስያሜዎች ሇረዥም አመታት ሲጠቀምባቸው የቆዬና
አሁንም በመጠቀም ሊይ የሚገኝ መሆኑ ይታወቃሌ፡፡

የአማራጭ አሇመግባባት መፌቻ ሰርአት ጽንሠ ሃሳብ አሇመግባባቶችን በፌርዴ ቤቶች አማካኝነት ከመፌታት
ይሌቅ እንዯ ዴርዴር፣ እርቅ፣ ሽምግሌና ወይም ግሌግሌ እና የመሳሰለት ላልች መሰሌ ማህበረሰባዊ እሴቶችን
በመጠቀም በግሇሰቦች ፣ በመንግስታት ወይም በዴርጅቶች መካከሌ የሚያጋጥሙ ቅራኔዎችን መፌታት ይቻሊሌ
በሚሌ መርህ ሊይ የተመሰረተ ነዉ፡፡ በሰፉው ከሚታወቁ አማራጭ የሙግት መፌቻ ዘዳዎች መካከሌ ዴርዴር፣
ዕርቅ፣ ሽምግሌና እና ግሌግሌ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ የስሌጠናው አንደ ጉዲይ የሆነውንና የኮንስትራክሽን ውሌ
አፇጻጸም በግሌግሌ የሚታይበትን ስርዓት በአግባቡ ሇመረዲት ይቻሌ ዘንዴ ከሊይ የተጠቀሱትን የአማራጭ ሙግት
መፌቻ ዘዳዎችን ምንነታቸውን በአጭሩ ማየቱ ጠቀሜታው የጎሊ ነው፡፡

4.1.1 ዴርዴር /Negotiation/

ይህ ዘዳ ሰዎች ራሳቸው ተዯራዴረው አንዴ ያሌተግባባቱን ጉዲይ ወይም ሇወዯፉቱ ሊያግባባቸው


የሚችሇውን ጉዲይ ሊይ ስምምነት የሚዯርሱበት መንገዴ ነው፡፡ የዚህ አይነቱ ስምምነት ዋና አይተኛ ዓሊማ

74
አሇመግባባቶችን በንግግር ወይም በውይይት መፌታት ሊይ ያሇመ የማግባቢያ ዘዳ መሆኑ ነው፡፡ ዴርዴር ሇግሌ
ወይም ሇጋራ ጥቅም ወይም የተሇያዩ ፌሊጏቶችን ሇማርካት ታቅድ ተዯራዲሪዎች ራሳቸው በሚገኙበት ወይም
በወኪልቻቸው በሚወከለበት የመዋቅር ሰንሰሇት በላሇው የዴርዴር መዴረክ፣ በግሊቸውና በሚስጢር ቅራኔያቸውን
የሚፇቱበት ዘዳ ነው፡፡ ተዯራዲሪ ወገኖች በአቋማቸው የሚገተሩበት ሳይሆን ግራ ቀኙ የጋራ ጠቀሜታ ያሇውን
መፌትሓ ሇመፇሇግ ከፌተኛ ጥረት ያዯረጋለ፡፡ ይሁን እንጂ የዴርዴሩ ውጤት በተዯራዲሪዎች የመዯራዯር
ሌምዴና ብቃት ሊይ ሉመሰረት ይችሊሌ፡፡ የዴርዴሩ ሂዯት ተዯራዲሪ ወገኖችን የሚያግዝ፣ ወገንተኛ ያሌሆነ ሶስተኛ
ወገን የሚሳተፌበት ወይም እንዱሳተፌ የተዯረገበት ሉሆን ይችሊሌ፡፡ ዴርዴሩ በሁሇቱ ተዯራዲሪ ወገኖች ስምምነት
ሊይ የተመሰረተ በመሆኑ የሁሇቱ ወገኖች ፅኑ ፌሊጎትና እምነት ሉኖረው ይገባሌ፡፡ ይህ ከላሇ ግን ዴርዴር
ውጤታማ ሉሆን አይችሌም፡፡ ዴርዴር በቴላፍን የሚዯረግ ንግግርን ጨምሮ በተሇያዩ ዘመናዊ ማህበራዊ ጽረ
ገጾች ሊይ የምንጠቀምባቸውን የግንኙነት ዘዳዎችን በመጠቀም ሉከናወን የሚችሌ ሲሆን ሶስተኛ ወገን ግን ዲኝነት
ሰጪ የሚሆንበት አግባብ የላሇበት የቅራኔ ማስወገጃ ዘዳ ነው፡፡ በተገቢው መንገዴ የተዯረገ ዴርዴር ፌትሒዊነት፣
ውጤታማነት፣ ብሌህነትና ዘሊቂነት ያሇው መሆኑን የሚያሳዩ ባህርያትን የሚያንጸባርቅ ይሆናሌ፡፡

“ዴርዴር” በንግዴ ወይም ሇትርፌ ባሌተቋቋሙ ዴርጅቶች እንዱሁም በመንግስት መ/ቤቶች መካከሌ
ከሚያጋጥሙ አሇመግባባቶች አንስቶ የግሌ አሇመግባባትን በሰሊም በመፌታት ጭምር ጥቅም ሊይ ሲውሌ የቆየ
የአማራጭ ሙግት አፇታት ስርዓት ሲሆን በተዯራዲሪዎች ሊይ የሚያስከትሇው አስገዲጅ ተፇፃሚነት
ግን የሇውም፡፡

የዴርዴር ተቀዲሚ አሊማ ተቃራኒ ሃሣቦችን በአንዴ ጠረጴዛ ዙሪያ በማቅረብ ማወያየት ወይም ማነጋገር ሲሆን
ተዯራዲሪ ወገኖች እንዯአስፇሊጊነቱ የሚጋብዙት አዯራዲሪ ሉኖር ይችሊሌ፡፡ ነገር ግን ተጋባዡ አዯራዲሪ ምንም
አይነት አስገዲጅ ሀሣብ መስጠት አይችሌም፡፡ ተዯራዲሪዎቹ ራሳቸው ባመነጩት መዯራዯሪያ ሃሣብ መሠረት
ዴርዴሩ ይከናወናሌ፡፡ ስምምነት ሊይ እንዱዯርሱ ጥረት በማዴረግ፣ ዴርዴሩ ከተሳካ የመግባቢያ ሠነዴ ተዘጋጅቶ
እንዱፇርሙበት ይዯረጋሌ፡፡ ሰነደ ተዯራዲሪዎቹ በሚስማሙበት ቦታ ይቀመጣሌ፣ የሃሣብ መግሇጫ እንዯሆነ
ተዯርጏም ይቆጠራሌ፡፡ አንዲንዴ ግዜም እንዯ ተዋዋዮቹ ፇቃዴ የዴርዴር ስምምነት ውጤት ሆኖ ይፀዴቃሌ፡፡
ዴርዴሩ ባሌተሳካ ጊዜ ግን ተዯራዲሪዎቹ በመረጡት ላሊ የማግባቢያ ስርዓት አሇመግባባት የተፇጠረበት ጉዲይ
እንዱታይ ይዯረጋሌ፡: በሌማዴ እንዯሚያጋጥመው ነገሮችን በዴርዴር መፌታት ካሌተቻሇ በሽምግሌና ወይም
በዕርቅ ሇመፌታት ሙከራ ይዯረጋሌ፡፡

ዴርዴር የራሱ የሆኑ ስሌቶች ያለት መሆኑን ጸሒፌት ይናገራለ፡፡ ስሇሆነም ውጤታማ ዴርዴር ሇማዴረግ፡-

 በመዯራዯሪያ ጭብጥ ሊይ በቂ ሰጥቶ ዝግጅት ማዴረግን፣


 ከዴርዴሩ ቀን በፉት ተዯራዲሪ ወገኖች የሚገናኙበትን ሁኔታ ፇጥሮ ስሇሁኔታው
ቅኝት ማዴረግ፣
 የላሊው ወገንን ፌሊጎት መሇየት፣
 ሇዴርዴሩ እቅዴ ማውጣት፣
 የዴርዴሩን አሊማ ሇይቶ ማስቀመጥ፣

75
 በነባራዊ እውነታ ሊይ መመስረት፣
 አዯራዲራዊውን መምራት መቻሌ፣
 በዴርዴሩ ጊዜ ግሌጽ መሆን፣
 እያንዲንደ ተዯራዲሪ የራሱን ሚና እና አስተዋፅኦ ከራሱ ሌዩ ስሌጠና አንፃር አንጻር
ማወቅ መቻሌ፣
 የቀረበውን አማራጭ በአግባቡ ማዲመጥ፣ ከመናገር ይሌቅ ሇማዲመጥ ቅዴሚያ
መስጠት፣
 የተዘያውን እቅዴ መከተሌ ናቸው፡፡

የዴርዴሩ ቅርጽ ምንም ይሁን ምን የዴርዴሩ ሂዯት፣ መሰረታዊ ይዘትና ውጤቱ ከተዯራዲሪ ወገኖች ቁጥጥር
ሉወጣ አይችሌም፡፡ ዴርዴር ካሌተሳካ ቀጥል ያሇው የሙግት መፌቻ ዘዳ ሸምግሌና ነው፡፡

4.1.2 ሽምግሌና /Mediation/

ይህ የቅሬኔ መፌቻ ዘዳ ግሊዊ፣ ፇጣን፣ በፌርዴ ቤት ከሚዯረግ ክርክርና ከግሌግሌ አንጻር ሲታይ እጅግ
በጣም አነስተኛ ወጪን የሚያስከትሌ ነው፡፡ በዚህ ዘዳ ሶስተኛ ወገን ተሸምጋዮችን በግሊቸው በማነጋገር
የአስገዲጅነት ባህርይ የላሇውን የየራሳቸውን ውሳኔ ይዘው እንዱቀርቡ ያዯርጋሌ፡፡ ነገር ግን ተሸምጋይ ወገኖች
በራሳቸው የመጨረሻ ውሳኔ አስገዲጅነት እንዱኖረው ግን ስምምነት ሉያዯርጉ ይችሊለ፡፡ ሽምግሌና በተሸምጋይ
ወገኖች ስምምነት ሊይ የተመሰረተ ቢሆንም ሽምግሌና የሚሄዴበትን አግባብ በሚመሇከት ግን ስምምነት ስሇሚኖር
ተሸምጋይ ወገኖች እነዚህን ዯንቦች የማክበር ግዳታ አሇባቸው፡፡ አሸምጋይ የሆነው ወገን ግራ ቀኙን ወገኖችን
የማገዝ፣ አማራጮችን እንዱያፇሌቁ/እንዱያመጡ ማዴረግ፣ የያዙትን የግሌ አቋም በዯንብ እንዱረደትና
ስሜታቸውንም እንዱቆጣጣሩ ማዴረግ አሇበት፡፡ ምንም እንኳን አሸምጋዩ ወገን የሽምግሌናውን ሂዯት የመቆጣጠር
ሃሊፉነት ያሇው ቢሆንም በጉዲዩ ውጤት ሊይ ግን ውሳኔ ወይም አስተያየት የመስጠት ስሌጣን የሇውም፡፡ የእዚህ
አካሌ ሚና የሚሆነው አሸናፉ እንዲይኖር፤ ሁለም የአሸናፉነት ሰሜት( Win/Win) እንዱኖር በማዴረግ ውጤቱን
ሇተሸምጋይ ወገኖች መተው ነው፡፡ ስሇሆነም የመጨረሻ ስምምነት ባይዯረስብትም ሂዯቱ ተሇዋዋጭ፣ የተሸምጋይ
ወገኖች ግሊዊና ሚስጢራዊ መብቶች የተጠበቁበት ይሆናሌ ማሇት ነው፡፡

ሽምግሌና ከዴርዴር የሚሇይበት አንደና ዋነኛው ነጥብ በጉዲዩ ሊይ ቀጥተኛ ተሣትፍ የሚኖረው ሶስተኛ
ወገን /ሸምጋይ/ በመኖሩና ተቋማዊ በመሆኑ ነው፡፡ የሶስተኛው ወገን ሚና ሇግሌግሌ ሁኔታዎችን በማመቻቸት
ሊይ ያተኮረ ሲሆን እንዯ አስፇሊጊነቱ ግን ተዯራዲሪዎቹ ራሣቸው ባመኑበት መዯራዯሪያ ሃሣብ ተቀራርበው
እንዱነጋገሩ የተቻሇውን ያህሌ ጥረት ያዯርጋሌ፣ ፌትሀዊ የማግባቢያ ሃሣብ ያቀርባሌ፤ ውይይቱን በመምራት እና
በመሸምገሌ ዴርዴሩ አቅጣጫ እንዱይዝ ያዯርጋሌ፡፡ ከሊይ እንዯተገሇጸው ሽምግሌና፣በዴርዴር ሂዯት የማይስተዋለ
እንዯ አዯረጃጀት /Structure/፤የጊዜ ሰላዲ ተሇዋዋጭነት /Filexibility/ ባህሪያት እንዱሁም የሚመራባቸዉ ዯንቦች
አለት ፡፡ ስሇሆነም ተሸማጋዮቹ በሽምጋዩ አዯረጃጀት በተያዘሊቸው የጊዜ ሰላዲ እና በተወሰነ የአሰራር ዯንብ
መሠረት አሇመግባባቶቻቸውን እንዱፇቱ ይዯረጋሌ፡፡ ሽምግሌና እንዯ መርህ የአስገዲጅነት ውጤት ባይኖረውም፣

76
አንዲንዴ ጊዜ ግን ባሇጉዲዮች አሇመግባባቶቻቸውን በሽምግሌና ሇመጨረስ ያዯረጉት ውሌ ካሇ በውለ መሠረት
በሽምጋዮች የሚቀርበው የማግባቢያ ሃሳብ ውሳኔ ሆኖ የሚወሰዴበት አጋጣሚ አሇ፡፡

ሽግምሌና በፌርዴ ቤት ከሚዯረግ ክርክርና ከግሌግሌ የሚሇይበት ዋናው አንደ ባህርይ በፌርዴ ቤት የሚዯረግ
ክርክርና ግሌግሌ አስገዲጅ የሆኑ ስነ ስርዓቶች ያለት ሲሆን ሽምግሌና ግን አስገዲጅ ያሇመሆኑ ነው፡፡ ላሊው
መሇያ ባህርይው ሽግምሌና ያሇመግባባቱ ከመነሳቱ በፉት ወይም በኋሊ በተዯረገው ስምምነት መሰረት ሉመራ
ይችሊሌ፡፡ በዚህ ስምምነትም ተሸምጋይ ወገኖች ወጪና ተያያዥ ነገሮችን በተመሇከተ ስምምነት ሉያዯርጉባቸው
ይችሊለ፡፡ ሽምግሌና ውጤት ካሊስገኘ በቀጣይነት አሇመግባባትን ሇመፌታት ጥቅም ሊይ የሚውሇው ዘዳ ዕርቅ
ይሆናሌ፡፡

4.1.3 ዕርቅ /Concilation/፡- በዚህ ጉዲይ ዙሪያ ከሔግ አውጪው ጀምሮ የተሇያዩ አካሊት ብዥታ
ያሇባቸው መሆኑን አንዲንዴ ምሁራን ይገሌጻለ፡፡ 31 የዚህ ችግር መንስኤውም ከተሳሳተ የቃለ አጠቃቀም ወይም
ቃለን ከላሊ ቃሌ ጋር የመቀሊቀሌ ችግር ወይም ከመጥፍ ትርጉም የሚመነጭ መሆኑን እኚሁ ምሁር ይገሌጻለ፡፡
ይህን ሇማሳየትም በሔግ አውጪው፣ በሔግ ባሇሙያዎችና ተመራማሪዎች እና በፌርዴ ቤቶች አከባቢ
የሚፇፀሙጽትን ስህተቶችን አንስተዋሌ፡፡ በዚህም መሰረት ሔግ አውጪው የግሌግሌ ዲኛን በተመሇከተ በፌትሃ
ብሓር ሔጉ የዘመዴ ዲኛ ተብል በሚሌ ከማስቀመጡም በሊይ ይኼው ሔግ የግሌግሌ ጉዲይ ማሳየትን አንዲንዴ
ጊዜ ግሌግሌ፣ ላሊ ጊዜ ዯግሞ በሽምግሌና መጨረስ በሚለ ቃሊት እንዯሚገሌጽ፣ የፌትሃ ብሄር ስነ ስርዓት ሔጉ
ዯግሞ COMPROMISE የሚሇው ቃሌ ግሌግሌ በሚሌ ጥቅም ሊይ መዋለን በመዘንጋት "አርቢትሬሽን" የሚሇውን
ግሌግሌ ብል መተርጎሙን ይጠቅሳለ፡፡ እንዱሁም በ1996 ዓ/ም የወጣው የአሰሪና ሰራተኘ ጉዲይ አዋጅ ቁጥር
377/96ም አንቀፅ 142 ስር የኢንግሉዝኛው ትርጉም conciliator የሚሇውን ተጠቅሞ እያሇና የአማርኛው አቻ
ትርጉም ሇዚሁ ቃሌ አስታራቆ በሚሇው መቀመጥ ሲገባው አስማሚ በሚሌ መተርጎሙን፣ አስማሚ የሚሇው
ቃሌ አስታራቂ ከሚሇው ቃሌ የተሇዬ ሁኖ የቀዯመው ቃሌ አስታራቂ ሉሆን እንዯማይችሌ፣ ሆኖም ሚዳተር
ሉሆን እንዯሚችሌና ሚዳተር የሚሇው ቃሌ ዯግሞ በእኛ ሏገር ሔግ እውቅና ያሊገኘ መሆኑን አስቀምጠዋሌ፡፡
ላሊው በሔግ አውጪው በዚህ ረገዴ የተፇጸመውን ስህተት ማሳያ ነው ተብል የተጠቀሰው የተሻሻሇው የፋዳራለ
የቤተሰብ ሔጉ አስታራቂ (Conciliator) የሚሇውን ቃሌ ገሊጋይ (Arbitrator) ከሚሇው ቃሌ ሇመሇየት ያሌቻሇ
መሆኑን ነው፡፡ በዚህም ሔግ አውጪው በተጠቃሹ ሔግ በአንቀጽ 82 እና 119 ስር በአማርኛው ትርጉም
አስታራቂ ሽማግላ የሚሇውን ቃሌ በእንግሉዝኛው ትርጉሙ "Concillator elder" በሚሌ ማስቀመጥ ሲገባው
አርቢትሬተር በሚሌ መተርጎሙን ምሁሩ ይገሌፃለ፡፡

ላሊው በፌርዴ ቤቶች አከባቢውም በቃለ አጠቃቀም ሊይ ችግር መኖሩ የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሰበር
ሰሚ ችልት በመ/ቁጥር 38794 የተሰጠውን ውሳኔ በመጥቀስ አቶ በዛወርቅ ያሳያለ፡፡ በዚህ ውሳኔ አከራካሪው
የነበው ጉዲይ ተከራካሪ ወገኖች ጥቅምት 23 ቀን 1990 ዓ/ም ያዯረጉት ስምምነት የእርቅ ስምምነት? ወይስ
የግሌግሌ ስምምነት ነው? የሚሇው ነጥብ ነበር፡፡ ችልቱ በውሳኔው ሊይ ሶስት ስህተቶችን መፇፀሙን ምሁሩ
ሇይተዋሌ፡፡ እነዚህም አንዯኛ ሇ "conciliator" አቻ የአማርኛ ትርጉም እርቅ ሁኖ እያሇ ችልቱ ዴርዴር ብል

በዛወርቅ ሽመሊስ፡- Concillation:- The forgotten Mechanism For Dispute Settlment, ወንበር፡ የአሇማየሁ
31

ኃይላ መታሰቢያ ዴርጅት ቡሇቲን አስራ ሰባተኛ መንፇቅ ሚያዚያ 2008፣ ገጽ 62- 64

77
ማስቀመጡን፣ በእርቅ ጊዜ ሶስተኛ ወገን የሚባሇው አካሌ በሔጉ በግሌጽ የነቃ ተሳትፍ ማዴረግ እንዯሚችሌ
ምንም ሚና እንዯላሇው ተዯርጎ በችልቱ መገሇጹ (ይህ ስህተት ችልቶ በአቅራቢያው የፌትሒ ብሓር ሔጉ
አሌነበረውም ሉያስብሌ የሚችሌ መሆኑን)፣እንዱሁም ተከራካሪ ወገኖች ቀዯም ብሇው በሽማግላዎች ውሳኔ ተገዥ
መሆናቸውን ስምምነት ማዴረጋቸው ከተረጋገጠ ጉዲዩ እርቅ ሳይሆን ግሌግሌ መሆን እያሇበት ችልቱ conciliator
አዴርጎ መሆናቸውን ሇይተው አስቀምጠዋሌ፡፡፡ የሆነ ሁኖ እርቅ( conciliator) የሚሇው ቃሌ ዴርዴር፣ ግሌግሌና
አስማሚ ከሚለት የአማራጭ መፌቻ ዘዳዎች ጋር በግሌጽ ሇይቶ ሇማስቀመጥ ሔግ አውጪውም ሆነ ላልች
ባሇዴርሻ አካሊት የሚቸገሩበት መሆኑ የሚታመን ነው፡፡ የዚህ ጽሐፌ መሰረታዊ አሊማ በዚህ ረገዴ ጥሌቅ
የምርምር ስራ ሇመስራት ባሇመሆኑ ችግሩን ጠቁሞ ማሇፈ ከጽሐፈ አዴማስ አንጻር በቂ በመሆኑ እርቅ
እንዯአማራጭ የሙግት መፌቻ ዘዳ ሉኖረው የሚገባውን ትርጉምና ጠቅሊሊ ጠቀሜታውን በአጭሩ ሇማስቀመጥ
ግን ይሞከራሌ፡፡

ተዋዋይ ወገኖች በወቅቱ ወይም ገና ሇወዯፉቱ በሚያፇሯቸው ጥቅሞች ሊይ አሇመግባባት ቢያጋጥም


አሇመግባባቱን በሶስተኛ ወገን ሙያዊ ወይም የቴክኒክ ዕገዛ ሇመፌታት በሚያዯርጉት ስምምነት መሠረት
የሚከናወን ላሊው አማራጭ የሙግት መፌቻ አፇታት ስሌት ነው፡፡ ከፌ/ብ/ሔጉ ቁጥር 3318 እስከ 3320
ከተዯነገጉት ዴንጋጌዎች ስንነሳ እርቅ ምን እንዯሆነ ትርጉም አሌተሰጠም፡፡ ሆኖም ከዴንጋጌዎች ይዘት የእርቅን
መሰረታዊ ነጥቦችን መሇየት ይቻሊሌ፡፡ በዚህም እርቅ አማራጭ የቅራኔ መፌጫ ዘዳ መሆኑን፣ በሂዯቱም ሶስተኛ
ወገን የሆነ አካሌ የሚሳተፌበት፣ ይህ አካሌ ታራቂዎቹ ወገኖች እንዱግባቡ ከፌተኛ ሚነ የሚጫወትበት፣
ከተቻሇም ግራ ቀኙን የሚዯራዴርበትና ሚናው ታራቂ ወገኖች ሉያስታርቁ የሚችለ ሃሳቦችን(Term) የሚቀርጽበት
ስሌት ነው፡፡

አስታራቂው፣ አሇመግባባቱን ሇመፌታት ባሇጉዲዮችን በተናጠሌ በማነጋገር የማስታረቂያ ሰነዴ ማቅረብ


ይጠበቅበታሌ፡፡ ሆኖም ሰነደ በታራቂ ወገኖች ካሌተፇረመበት በስተቀር ገዥነት የሇውም፡፡ እርቅ ከግሌግሌ
የሚሇይት አንደ መሰረታዊ ነጥብም ገሊጋይ ተከራካሪ ወገኖችን የሚያስገዴዴ ውሳኔ (award) መስጠት የሚችሌ
መሆኑ ሊይ ነው፡፡ የዕርቅ ሰነደ በተዋዋዮች ተቀባይነት ከማግኘቱ በፉት የሚዯረግሇት ህጋዊ ጥበቃ ስሇማይኖር፣
“ዕርቅ” ከግሌግሌ ያነሰ ተቀባይነት አሇው ተብል ይገመታሌ፡፡

ከሽምግሌና ፣”ዕርቅ” የሚሇይበት አንደ መሠረታዊ ነጥብ አስታራቂው ሁሇቱንም ባሇጉዲዮች ግንባር ሇግንባር
እንዱያገናኝ የማይጠበቅበት መሆኑ ነው፡፡ ነገር ግን እያንዲንደን ተዋዋይ በእያንዲንደ ጉዲይ ሊይ በተናጠሌ
ማነጋገር እና የዯረሰበትን ሇባሇጉዲዮቹ መግሇፅ እንዱሁም በሚያገኘው ግብዓት አሇመግባባቱን
መፌታት የሚያስችሌ የዕርቅ ሃሣብ (proposal) በፅሁፌ አዘጋጅቶ በማቅረብ ሊይ የተመሠረተ ግዳታ አሇበት፡፡
አስታራቂው በሚያቀርበው ሰነዴ ሊይ ባሇጉዲዮቹ ከተስማሙ በሰነደ ሊይ እንዱፇራረሙበት ይዯረጋሌ፡፡ ስሇሆነም
በሰነደ ሊይ የሰፇሩትን ግዳታዎች እንዱፇፅሙ ይገዯዲለ፡፡ በዚህ ረገዴ፣ በተሇይም የዕርቅ ተግባር በውጤት
ሲታይ አስገዲጅ ተፇፃሚነትን ስሇሚያስከትሌ አስቀዴመን ከተመሇከትናቸው ከዴርዴር እና ከሽምግሌና የተሻሇ
ዉጤታማ ነዉ፡፡

78
እርቅ በርካታ ጠቀሜታዎች አለት፡፡ በግሌግሌ ጊዜ ቀዴሞ የሚዯረግ የግሌግሌ ውሌ የሚባሌ ያሇ ሲሆን
አመሰራረቱም ጥብቅና በሔጉ የተመሇከቱትን ፌርማሉቲዎችን ማሟሊትን የሚጠይቅ ሲሆን እርቅ ግን እንዯዚህ
አይነት የውሌ ስምምነት ቀዴሞ የማይዯረግበት አማራጭ የቅራኔ መፌቻ ስሌት ነው፡፡ እርቅ የፌርዴ ቤትን
የመዝግብ መጨናነቅ ሇመቀንስ ከመርዲቱም በሊይ በተዋዋይ ወገኖች መካከሌ ሇረዥም ጊዜ የሚቆይ ወይም ዘሊቂ
የሆነ ሰሊማዊ ግንኙነት እንዱኖር የሚያስችሌ ነው፡፡ እርቅ የተጠቀሱት ጥቅሞች ያለት ቢሆንም ተገቢውን
ትኩረት ያሊገኘ፣ ይሌቁንም በአገራችን ውስጥ የማይሰራበት እንዱያውም አንዲንዴ ምሁራኖች እንዯሚለት የተዘነጋ
አማራጭ የቅሬኔ መፌቻ ስሌት ነው፡፡32 ሇዚህ ማሳያ ተዯርጎ የሚወሰዯው አንደ በአዋጅ ቁጥር 341/1995
መሰረት የንግዴና የዘርፌ ማህበራት ምክር ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ በአንቀጽ 5 ስር በአዋጁ የተቋቋመው ምክር
ቤቱ ስሌጣንና ተግባርን ሲዘረዝር ከጠቀሳቸው አንደ በንግዴ ማህበረሰቡ አባሊት መካከሌ አሇመግባባትና ክርክር
ሲፇጠር ባሇጉዲዮቹ ሲጠይቁ በግሌግሌ አይቶ መወሰን የሚችሌ መሆኑን ሲጠቅስ ይህ አካሌ እርቁ በስሌጣኑና
ተግባሩ ስር የሚወዴቅ መሆኑን አዋጁ አያሳይም፡፡ ላሊው የኢትዩጵያ አርቪትሬሽን ኤንዴ ኮንሲላሽን ሴንተር
ይባሌ የነበረው ተቋምም ትኩረቱ እንዯስያሜው በአርቪትሬሽንና በኮንስላሽን ሊይ ሳይሆን በአርቪትሬሽን ሊይ ብቻ
እንዯነበር ተቋሙ የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔዎች በሚሌ ከአሳተማቸው ጥራዞች 33 መረዲት የምንችሇው ሲሆን አቶ
በዛወርቅም34 ይህ ተቋም እርቅን አስመሌክቶ የሰራው ስራ እንዲሌነበር ይገሌጻለ፡፡ ስሇሆነም እርቅ አማራጭ
በፌትሃ ብሓር ሔጋችን እውቅና የተሰጠው አማራጭ የሙግት መፌቻ ቢሆንም በተግባር ግን የተዘነጋ በመሆኑ
በኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ዘርፌም የተሇመዯ የቅራኔ መፌቻ ስሌት አይዯሇም፡፡

3.1.4 ስሌግሌግሌ”/Arbitration/ እና ተያያዥ ጉዲዮች

3.1.4.1 ስሇግሌግሌ ታሪካዊ እዴገትና ምንነት

ሀ. ስሇግሌግሌ ታሪካዊ እዴገት፡ አጭር ምሌከታ

ግሌግሌ ከንግዴ ስራ አጀማመርና እዴገት ተያያዞ የነበረና ያዯገ መሆኑን እንዱሁም የምርምር ስራዎች
ያሳያለ፡፡ ዘመናዊ እገዴቱ ዯግሞ በመካከሇኛው ዘመን በምዕራብ አውሮፓ ሁኖ እንግሉዝ ዯግሞ የመጀመሪያውን
የግሌግሌ ሔግ እ.ኤ.አ በ1698 እንዯአወጣች ይነገራሌ፡፡ የተሇያዩ አገሮች በተሇያዩ ጊያዚያት በህጎቻቸው አካተው
ራሳቸውን የቻለ የግሌግሌ ተቋማት ተቋቁመው የሚሰራ መሆኑን መረጃዎች ያሳያለ፡፡ በአሇም አቀፌ ዯረጃም
ስሇግሇግሌ የወጡ ስምምነቶችና ዯንቦች መኖራቸው ይታወቃሌ፡፡ 35 ወዯ አገራችን ስንመጣ ዯግሞ ግሌግሌ
በማህበረሰባችን የረዥም አመታት ታሪክ ያሇው የቅራኔ መፌቻ ዘዳ ሲሆን አንዲንዴ ጽሁፍች እንዯሚያሳዩት ከሆነ
ይህ በኢትዩጵያ ማህበረሰብ የሚታወቀው የቅራኔ መፌቻ ዘዳ "ሽምግሌና" ወይም "የግሌግሌ" ዲኝነት በሚሌ
የሚታወቁ መሆኑን ነው፡፡ እነዚህ ሁሇቱ በሌማዴ የሚታወቁ የቅራኔ መፌቻ ዘዳዎች በዘመኑ ግሌግሌ ተብል

32
በዛወርቅ ሽመላሽ፡ ዝኒከማሁ
33
የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔዎች 1ኛ መፀሏፌ፣ ነሏሴ 2000 በኢትዩጵያ አርቪትሬሽን ኤንዴ ኮሲሉዮሽን ሴንተር የታተመ
34
ዝኒከማሁ
35
የ1923 ጄኔባ ፕሮቶኮሌ፣ የ1927 ጄኔባ ፕሮቶኮሌ፣የ1958 ኒውሮክ ኮንቬንሽን፣ የአንክትራሌ(UNCITRAL- The United
Nations Commission on International Trade and Law) arbitration rules፣ The UNCITRAL Model law on
arbitration, የሚጠቀሱ ናቸው፡፡

79
የሚጠራውን የሚተኩ መሆኑ ይነገራሌ፡፡36 ዙሮ ዙሮ ግን በዘመኑ የሚታወቀው ግሌግሌ/አርቢትሬሽን/ ከፌትሒ
ብሄር ሔግና ከፌትሒ ብሄር ስነ ስርዓት ሔጉ መውጣት ጋር ተያይዞ የመጣ መሆኑ ይገሇፃሌ፡፡ ምክንያቱም
በዴሮው ማህበረሰብ የሚታወቀው ሽምግሌና የሚሇው የቅራኔ መፌቻ ዘዳ ሰፊ ያሇ፤በውስጡ ዴርዴርን፣ እርቅን፣
በዘመዴ ዲኛ መጨረስን የመሳሳለ አማራጭ የሙግት መፌቻ ዘዳዎችን የሚይዝ ነው ተብል ስሇሚታሰብ ነው፡፡
እንዯሚታወቀው ኢትዩጵያ የ1958"ቱ"ን የኒውዮርክ ስምምነት ፇራሚ አገር ባሇመሆኗ እነዚህ ሁሇት ሔጎች
የግሌግሌ መሰረቶች ናቸው ብል መናገር ይቻሊሌ፡፡ ሆኖም አሇመግባባቶችን በግሌግሌ ዘዳ መጨረስ ዘመኑ
ከዯረሰበት የንግዴ ዯረጃ አስፇሊጊነቱ ታምኖበት በርካታ ጉዲዮች በግሌግሌ እንዱያሌቁ በማህበረሰቡም ሆነ
በመንግስት ፌሊጎት ያሇ መሆኑን የሚያሳዩ በርካታ ተግባራትና ላልች ዴሮም ሆነ ባሁኑ ጊዜ ሔጎችም አለ፡፡
ከዴሮ ሔጎች መካከሌ ሉጠቀስ የሚችሇው የኢትዩጵያ ንግዴ ምክር ቤትን የሚመሇከት ህግ ሲሆን ይህ ተቋም
የተቋቋመው በአዋጅ ቁጥር 148/1970 ሁኖ በአዋጁ አንቀጽ 6 ንዐስ ቁጥር አምስት ስር ተዋዋይ ወገኖች ሲጠይቁ
በንግዴ ግንኙነቱ አንጻር የሚነሱትን አሇመግባባቶች በግሌግሌ ዲኝነት መፌታት አንደ ሃሊፉነትና ተግባሩ
ነበር፡፡ይህ አዋጅ በአዋጅ ቁጥር 341/1995 ከሏምላ 19 ቀን 1995 ዓ/ም ጀምሮ የተሻረ ሲሆን ከሊይ እንዯተገሇው
ይህ አዋጅም በአንቀጽ 5(6) ስር ከአዋጅ ቁጥር 148/1970 አንቀጽ 6(5) ጋር ተመሳሳይ ይዘት ያሇውን ዴጋጌ ይዞ
ይገኛሌ፡፡

ከዚህም በኋሊ የኢትዩጵያ አርቢትሬሽን ኤንዴ ኮንሲሉዮሽን ሴንተር እና የአዱስ አበባ የንግዴ እና ዘርፌ ማህበራት
የግሌግሌ ተቋም የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ የአዱስ አበባ የንግዴ እና ዘርፌ ማህበራት ምክር ቤት በ1930 ዓ/ም
የተቋቋመ ሲሆን ይህ ተቋም በ1995 ዓ/ም የግሌግሌ ተቋም አቋቁሞና የግሌግሌ ስነ ስርዓት አውጥቶ በርካታ
ጉዲዮች በግሌግሌና በላልች አማራጭ የሙግት መፌቻ ዘዳዎች እንዱታዩና እሌባት እንዱያገኙ እያዯረገ የሚገኝ
መሆኑ ይታወቃሌ፡፡

ላሊው ተቋም ዯግሞ አርቢትሬሽን ኤንዴ ኮንሲሉዮሽን ሴንተር ሲሆን በሔግ ባሇሙያዎች በመጋቢት 1998 ሊይ
የተቋቋመ ሁኖ በግሇሰቦች መካከሌ በንግዴ፣ በአሰሪና ሰራተኛ፣ በግንባታ እና በቤተሰብ ጉዲዮች ሊይ በሚነሱ
ያሇመግባባቶችን በአማራጭ የሙግት መፌቻ ዘዳ እንዱፇቱና በአማራጭ የሙግት መፌቻ ዘዳዎች ሊይ ስሌጠና
እየሰጠ ይገኝ የነበረ ፤ባሁኑ ጊዜ ዯግሞ ስራውን አቁሞ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡

ሇ. ስሇግሌግሌ ምንነት

እንዯሚታወቀው ግሌግሌ ሁሇት ተዋዋዮች በመካከሊቸውን የተፇጠረውን ሌዩነት/ቶች ወይም ወዯፉት ሉፇጠር
የሚችሇውን ሌዩነት/ቶች በመዯበኛ ፌርዴ ቤት በመንግስት ተሹመው ዲኝነት በሚሰጡ ዲኞች ሳይሆን ራሳቸው
መርጠው በሾሞአቸው ዲኞች ቅራኔቻውን አቅርበው መፌትሓ የሚያገኙበት ስርዓት ነው፡፡ በመሆኑም ግሌግሌ
ግሊዊ የሆነ፣ ከመዯበኛ የክርክር አቀራረብ ስርዓት ውጪ፣ ያሇመግባባቶች ታይተው በአነስተኛ ወጪ፣ በተቀሊጠፊ
ሁኔታ(አጭር ጊዜ) እና ፌትሒዊነት በተሊበሰ የክርክር አመራር መንገዴ አስገዲጅ የሆነ ዲኝነት የሚሰጥበት ስርዓት
ነው፡፡ ይህ ዲኝነት እንዱሰጥ ዯግሞ ተዋዋዮቹ ቀዴመው የሚገቡት ውሌ አሇ፡፡ ስሇሆነም በቅዴሚያ ተዋዋይ

36
ፇቃደ ፔጥሮስ Underlying Distinction between ADR, Shimgilina and Arbitration,Mizan law review vol. 3.
No.1 March 2009 page page 105 - 133

80
ወገኖች አሇመግባባቶቻቸውን በግሌግሌ ዲኝነት በሚሰጥ ውሳኔ ሇመፌታት በሔግ አግባብ ጥበቃ ሉያገኝ የሚችሌ
ስምምነት ሉያዯርጉ ይገባሌ፡፡37

ጉዲዮቻቸውን ከፌርዴ ቤት አሠራር ውጭ እንዱታይሊቸው ሇግሌግሌ አካሊት የሚያቀርቡበት ስሌት ነው፡፡


አስቀዴመን ካየናቸው የቅራኔ አፇታት ዘዳዎች የሊቀ ተቀባይነት ያሇው፣ በግሌግሌ የሚሰጥ ዲኝነት መሆኑ
ይታወቃሌ፡፡ “ግሌግሌ”፣ ተመራጭ ከሚሆንባቸው ምክንያቶች መካከሌ በባሇጉዲዮች ዘንዴ ተፇፃሚነት ሉኖረው
የሚችሌ ውሳኔ መስጠት የሚያስችሌ ስርዓት ከመሆኑም በተጨማሪ በአሠራሩ ከፌ/ቤቶች ሥራ አካሄዴ ጋር
ተመሳሳይነት ያሇዉ የህግ ስርአት በመሆኑ ነዉ፡፡

በግሌግሌ ዲኝነት ስራ አካሄዴ፡ በተዋዋይ ወገኖች በሚዯረግ ስምምነት መሰረት የሚመረጡ ገሊጋይ ዲኞች
የሚሰየሙበት የግሌግሌ ችልት መኖር፤ የአመሌካች እና ተጠሪ እንዯአስፇሊጊነቱ መቅረብ፤ እንዯገሊጋይ ዲኞቹ
ፌሊጏት ማስረጃዎችን መመርመር፤ ምስክሮችን መስማት፤ ሙያዊ ማብራሪያ መቀበሌ እንዱሁም ጊዜያዊ የዕግዴ
ትዕዛዞችን ወይም ብይኖችን መስጠት፤ ወይም በፌ/ቤቶች በኩሌ ማሰጠት እና በመጨረሻም አሇመግባባቱ
የተመሰረተበትን ጉዲይ መርምሮ የግሌግሌ ዲኝነት ዉሳኔ በተወሰነ የግዜ ገዯብ ዉስጥ መስጠት የተሇመደ
ተግባራት ናቸው፡፡ ከዚህ አንጻር ሲታይ ግሌግሌ ያለት ጥቅሞች፡-

 ተዋዋይ ወገኖች ገሊጋዮችን በራሳቸው ምርጫ የሚሾሙ መሆኑ፣


 ተዋዋይ ወገኖች ክርክሩን ከጅምሩ እስከ መጨረሻው ዴረስ የሚመራበትን ሁኔታ
ጥብቅ በሆነ መንገዴ/ስርዓት እንዱከተለ የማይገዯደ መሆኑ፣
 ወጪው ከመዯበኛ ክርክር አንጸር ሲታይ አነስተኛ መሆኑ፣38
 የተራዘመ ጊዜ የማይወስዴ መሆኑ፣
 የተዋዋይ ወገኖች ሚስጢር የሚጠበቅበት መሆኑ፣
 በአብዛኛዎቹ አገሮች በግሌግሌ የሚታይ ታይቶ የተሰጠ ውሳኔ የመጨረሻ እና
ይግባኝ የላሇው መሆኑ፣
 ተዋዋይ ወገኖች በሔግ ባሇሙያ እንዱወከለ የማይገዯደበት መሆኑ(በእኛ አገር
በፌርዴ ቤት በሚዯረግ ክርክር በጠበቃ መወከሌ አስገዲጅ አይዯሇም)፣ ናቸው፡፡

ይህ ማሇት ግን ግሌግሌ ጉዲት የሇውም ማሇት አይዯሇም፡፡ በመሆኑም፡-

37
የግሌግሌ ውሌ የሚመሰረትበት አግባብ በፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 1678 እስከ 1730 ዴረስ የተመሇከቱት ዯንቦችን በማየት መረዲት
ይቻሊሌ፡፡ ስሇሆነም የግሌግሌ ውሌ የሚመሰረተው አንዯኛው ወገን ስሇዚሁ ስሇግሌግሌ ጉዲይ የሚያቀርበውን የውሇታ ሃሳብ
ላሊኛው ወገን ያሇምንም ቅሬታ ሲቀበሇው ሲሆን ይህ ስሇመሆኑ ዯግሞ ተገቢው ማስረጃ ቀርቦ ሉረጋገጥ ይገባሌ፡፡ ሇተጨማሪ
ንባብ በዛወርቅ ሺመሊሽ፤ የግሌግሌ አመሰራረት፣ይዘትና ውጤት በኢትዩጵያ፤ የኢትዩጵያ ሔግ መጽሓት ቮሌዩም 17፣ 1987
ከገጽ 39 እስከ68 እንዱሁም ዘካሪያስ ቀነዓ፤ በግሇግሌ የሚታዩና የማይታዩ ጉዲዮች በኢትዩጵያ- የመወያያ ነጥቦች፣ የኢትዩጵያ
ሔግ መጽሓት ቮሌዪም 17 1987 ከገጽ 95 እስከ 115 እና በጥሊሁን ተሾመ The Legal regime governing Arbitration in
Ethiopia: A Synopsis; የኢትዩጵያ ጠበቆች ሔግ መጽሓት መግዌ 1. ቁ. 2 የካቲት 1999 ከገጽ 117 እስከ 140 ይመሇከቱ፡፡
38
ባሁኑ ጊዜ በኢትዩጵያ ውስጥ ያሇው የግሌግሌ ዲኝነት በወጪም ሆነ ከጊዜ አንጻር ሲታይ የግሌግሌን ጥቅሞች እያስገኘ ነው
ሇማሇት የማይቻሌ መሆኑን አንዲንዴ መዝገቦች ያሳያለ፡፡

81
 ወጪው የሚንርበት ሁኔታ ሉፇጠር የሚችሌ መሆኑ(ሇገሊጋይ የሚከፇሌ ገንዘብ
ከፌ ያሇ ከሆነ፣ሇግሌግሌ ተቋማት የሚከፇለ ላልች አስተዲዯራዊ ክፌያዎችና
ወጪዎች፣ ግሌግለ ሇሚዯርግበት ቦታ የኪራይ ወጪ ሉወጣ ስሇሚችሌ)፣
 በሚስጢራዊነት ምክንያት ሇተመሳሳይ ጭብጥ የተሇዬ ውሳኔ ሉሰጥ የሚችሌበት
አጋጣሚ መኖሩ፣(አንዴ ውሳኔ ቀዴሞ ከተሰጠ በተመሳሳይ ጉዲይ ሊይ ተፇጻሚ
እንዱሆን የሚያስገዴዴ ዯንብ ያሇመኖሩ)፣
 በሚስጢራዊነት ምክንያት ተገማችነት የላሇው መሆኑ፣
 አንዲንዳ ብቃት የላሊቸው ጋሊጋዮች የሚሾሙበት ሁኔታ የሚያጋጥም መሆኑ
 በግሌግሌ የተሰጠ ዲኝነት ይግባኝ የላሇው መሆኑ ጠቃሚ ነው የሚባሇውን ያህሌ
በላሊ ጎኑ ዯግሞ ፌትሒዊ ያሌሆነ ውሳኔ የሚከሇስበት እዴሌ ስሇላሇ ተዋዋይ
ወገኖች ሊይ ፌትሒዊ ያሌሆነ ውሳኔን እንዱፇጽሙ ማስገዯደ በጎጂነቱ ገፅታው
የሚጠቅስ መሆኑ ናቸው፡፡

ሏ. በኢትዩጵያ በግሌግሌ ስሇሚታዩና ስሇማይታዩ ጉዲዮች

በኢትዩጵያ የህግ ስርዓት ውስጥ በተሇያዩ ህጎች በግሌግሌ የሚታዩ ጉዲዮች በግሌጽ ሰፇረው ይገኛለ፡፡ 39 ይህ
ማሇት ህግ አውጪው በግሌግሌ የሚታዩ ጉዲዮችን ሇይቶ መዯንገጉ ላልች ጉዲዮች በግሌግሌ እንዲይታዩ
መፇሇጉን ያሳያሌ?፤ በተሇይ በፌ/ብ/ሥ/ሥ/ሔ/ቁጥር 315(2) ስር እንዯተዯነገገው የአስተዲዯር ክፌሌ መስሪያ ቤቶች
የሚያዯርጎአቸው ውልች በግሌግሌ የማይታዩ መሆኑ ተገሌጾ ክሌከሊ መቀመጡ በዚሁ የሥነ ስርዓት ዴንጋጌ
እንዴንገገዴ የሚያዯርግ ነው? ወይስ አይዯሇም? የሚሇውን ጥያቄ የሚያስነሳ ነው፡፡ እጅግ በጣም አከራካሪ የሆነ
ጭብጥ መሆኑ ይታወቃሌ፡፡ ይህ ዯግሞ የበሇጠ አ የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሰበር ሰሚ ችልት በአዋጅ
ቁጥር 454/97 አንቀጽ 2(1) ስር በተሰጠው ስሌጣን መሰረት አስገዲጅ የሔግ ትርጉም በግሌጽ ያሌሰጠበት መሆኑ

39

 በነባሩ የቤተሰብ ህግ ስሇቤተዘመዴ ዲኞች ስሌጣን የሚያወሱት ዴንጋጌዎች(አንቀት 666(ሇመፊታት የሚቀርብ


ጥያቄ)፣ 668(በከባዴ ምክንያቶች የሚዯረግ የማታት ውሳኔ)፣ 723(በመተጫጫት ጉዲይ ውስጥ የሚፇጠሩ
ክርክሮች)፣ 725(ከጋብቻ ጉዲይ ውስጥ የሚፇጠሩ ችግሮች) እና 727(የመፊታት ጥያቄ)፣ በውርስ ህጉ
ዴንጋጌዎች(አንቀጽ 941(የውርስ ሃብት ስሇማጣራት(ማስሊት) ወይም ስሇማካፇሌ)፣ 945((1)(ወራሾችና በኑዛዜ ስጦታ
የተዯረገሊቸው ሰዎች ስሇውርሱ መጣራት የሚያቀርቡት ጥያቄ)፣ 969((3)(ኑዛዜው መነበብ ሊይ የሚነሱ
ያሇመግባባቶች)፣ 1275((1)(በጋራ ባሇሃብቶች የሚነሳ ያሇመግባባት))፣ አንቀጽ 1472 እና 1473( ሇህዝብ ጥቅም
ተብል በሚወሰዴ ንብረት መብት አገማመት ሊይ የሚነሳ ጥያቄ)፣ አንቀጽ 1765(ስሇውሌ መሻሻሌ- የውለን ዋጋ
ሁኔታ መሇወጥ ሊይ))፣ 2271(የሽያጭ ዋጋ ላሊ ሽማግላ እንዱገምተው ስሇመተው)
 በንግዴ ህጉ ዯግሞ በቁጥር 267(2) እና 500(1) የሂሳብ አጣሪዎች የማህበሩን ንብረት ሇመሸጥ የሚያዯርጉት
ተግባር፣ ቁጥር 647(3) ስሇእቃዎቹ መጓጓዝ የሚነሳውን ክርክር፣(የአሁኑ አዋጅ ቁጥር 547/99 ግን በዚህ ረገዴ
ግሌጽ ዴንጋጌ የሇውም)፣ቁጥር 1038 በመክሰር ጊዜ መርማሪው ዲኛ የባእዲውን ንብረት በማስተዲዯር ሂዯት
ንብረቱን በሚመሇከት ጉዲይ)፣
 የባህር ሔጉ ዯግሞ በቁጥር 209 በጭነት ማስታወቂያ ዯረሰኝ ወረቀት ሊይ ግሌግሌ ካሇ በዲኞች ሉሇወጥ የማይችሌ
መሆኑ፣
 አዋጅ ቁጥር 718/2003 በብሓራዊ የከፌያ ስርዓት በተዯነገጉት ጉዲዮች አሇመግባባቶች ስሇሚፇቱበት የሚዯነግገው
አንቀጽ 31(2)፣ ይህ ዴንጋጌ በግሌግሌ የታዬ ጉዲይ በፌትሃ ብሓር ስነ ስርዓት ሔጉ የተመሇከተው እንዯተጠበቀ
ሁኖ ይግባኝ የማይባሌበት መሆኑን፤ የመጨረሻ መሆኑን የሚያሳይ ንዐስ ዴንጋጌ በቁጥር ሶስት ማስቀመጡን ሌብ
ይሎሌ፡፡
 በአዋጅ ቁጥር 147/91(አሁን ተሻሽሎ) አንቀጽ 49 ስሇአንዴ ማህበር አቋም ስሇስራው አካሄዴ ወይም ስሇስራው
አፇጻጸም በተመሇከተ በእርቅ(እንግሉዝኛው አርቪትሬሽን ይሊሌ) መጨረስ የሚቻሌ መሆኑ ተመሌቶአሌ፡፡

82
ዯግሞ በፌርዴ ቤቶች አካባቢ ያሇውን ብዥታ የበሇጠ እንዱወሳሰብ አዴርጎት ይገኛሌ፡፡ የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ
ቤት በሰ/መ/ቁጥር 1689640 በቀረበሇት ጉዲይ የሰጠው ውሳኔም ፌንጭ ሰጪ ሉሆን ይችሊሌ ከሚባሌ በስተቀር
በኢትዩጵያ በግሌግሌ የሚታዩና የማይታዩ ጉዲዮችን በተሇይ የአስተዲዯር አካሊት ተዋዋይ የሆኑባቸውን
የኮንስትራክሽን ውልችን በተመሇከተ ከፌ/ብ/ሥ/ሥ/ሔ/ቁጥር 315(2) ዴንጋጌ አንጻር አጨቃጫቂ ነው፡፡ ከሁለም
በሊይ በሰ/መ/ቁጥር 127459 ሊይ መስከረም ወር 2010 ዓ/ም በተሰጠው ውሳኔ አጁዱኬተር እንዯ ግሌግሌ ዲኛ
የሚቆጠር መሆኑ ተጠቅሶ የአስተዲዯር ውልች በአጂዱኬተር ሉዲኙ እንዯማይችለ ተዘርዝሮ መወሰኑ ጉዲዩን
አወሰሳቢ አዴርጎ ይገኛሌ፡፡ ይህ ውሳኔም ቀጥል ከምናያቸው የክርክር መስመሮች አንፃር ተገቢነቱ የሚታይ
ይሆናሌ፡፡

እንዯሚታወቀውና ከፌ ተብል እንዯተገሇፀው የፌትሒ ብሓር ወይም የንግዴ ጉዲዮች ሊይ የተከሰቱ ወይም
ሉከሰቱ የሚችለ ያሇመግባባቶች በግሌግሌ የሚታዩ ወይም በግሌግሌ ሉታዩ የማይችለ ተብሇው ሉከፌለ ይችሊለ፡፡
ይህ በየትም ዓሇም የተሇመዯና በእኛ አገርም የፌርዴ ከሊየ የተጠቀሱት ሔጎችና የፌርዴ ቤቶቻችን የቆዩ ሌምድች/
አሰራሮችም ይህንኑ አረጋገጭ ናቸው፡፡

በንጉሱ ጊዜ በጠቅሊይ ፌርዴ ቤት በአውራ ጎዲና እና ሶሊህ ቦነህ ሉሚትዴ በተባሇ ካምፓኒ መካሌ በታየው ጉዲይ
ፌርዴ ቤቱ ምንም እንኳን በፌ/ብ/ሔ/ሔ/ቁር 3194(1) መሰረት የአስተዲዯር አካለን ውለን ተገድ እንዱፇጽም
ማስገዯዴ የማይችሌ መሆኑ ቢዯነገግም ፌርዴ ቤቱ ውለን ተገድ ሇመፇጸም የተዯረገው ስምምነት በግሌግሌ
እንዱታይ ከማዘዝ/ከመወሰን ሉገዯብ አይችሌም በማሇት ወስኖ እንዯነበር መረጃዎች ያሳያለ፡፡ ከዚህ ውሳኔ መረዲት
የሚቻሇው ስነ ስርዓታዊ በሆኑ ጉዲዮች ሊይ ፌርዴ ቤቱ የአስተዲዯር አካለን ከማስገዯዴ በሔግ የተዯረገ ክሌከሊ
የላሇ መሆኑን ሲሆን ይህ ውሳኔ ግን በፌ//ብ/ሥ/ሥ/ሔ/ቁጥር 315(2) ስር የተቀመጠው ዴንጋጌ እንዱወጣ
አስተዋጽኦ ማዴረጉ ይነገራሌ፡፡ ላሊው በዴሮው በጠቅሊይ ፌርዴ ቤት በመ/ቁጥር 1144/67 በታየውና በኢትዩ
ማርኬቲንግ ሉሚትዴ እና የማስታወቂየ ሚነስቴር ተካራካሪ በሆኑበት ጉዲይ ሊይ በተከራካሪ ወገኖች በፌትሒ
ብሓር ሔጉ መሰረት የሚያቋቁሙት ውሌ ሔግ ስሇመሆኑ፣ በሔጉ መሰረት በተዯረገ ስምምነት በመካከሊቸው
የሚነሳውን ክርክር በግሌግሌ ሇመጨረሽ ተስማምተው ቢገኙ የፌትሒ ብሓር ስነ ስርኣት ሔጉ ይህንኑ በፌትሃ
ብሄር ሔጉ አግባብ የተቋቋመውን የተዋዋይ ወገኖችን ስምምነት ተፇጻሚነት ቀሪ ማዴረግ አይቻሌም ሲሌ ወስኖ
ነበር፡፡ ይህ ውሳኔ የሚያሳየን ዯግሞ የስነ ስርዓት ሔጎች በመሰረታዊ ሔጎች ያለትን መብቶች መቀነስ ወይም
መጨመር የማይችለ መሆኑን ነው፡፡ ሆኖም ይህ ምክንያት በዘመኑ ሁሇቱም ሔጎች ያሊቸው ጠቀሜታ አንደ
ካንደ የበሇጠ ነው ሇማሇት አይቻሌም ከሚሇው አስተሳሰብ ጋር አብሮ የማይሄዴ ሲሆን የስነ ስርዓት ሔግ የአንዴን
አገር ፌርዯ ቤቶችን ብሓራዊ ዲኝነት ከመዯንገግ አንጻር እና ይህ ዯግሞ መንግስት የህዝብን ጥቅም(Public
Policy) ሇማስጠበቅ የሚያስችሇው ከመሆኑ አንጻር ብዙ ውሃ የሚቋጥር ምክንያት ነው ብል ሇመቀበሌ
የሚያስችሌ አይዯሇም፡፡

40
በዚህ ጉዲይ ውለ የመጀመሪያ ዯረጃ ት/ቤትን መገንባትን የሚመሇከት ሲሆን በመካከሊቸው አሇመግባባት ቢነሳ ጉዲዩ
በግሌግሌ እንዯሚታይ ስምምነት ተዯርጎአሌ፡፡ የኦሮሚያ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሰበር ሰሚ ችልት ውለ የአስተዲዯር ውሌ
በመሆኑ በግሌግሌ እንዱታይ ስምምነት ሉዯረግበት የሚችሌ አይዯሇም በማሇተ የወሰነ ቢሆንም የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት
ሰበር ሰሚ ችልት ግን ጉዲዩ በግሌግሌ የሚታይ መሆን ያሇመሆኑን፣ የውለ አንቀጽ በተዋዋይ ወገኖች ጉዲዩን በግሌግሌ
እንዱያሳዩ የሚያስገዴዴ መሆኑን ያሇመሆኑን፣ ትምህርት መምሪያው ወዯ ግሌግሌ እንዱገባ የፌ/ብ/ሥ/ሥ/ሔ/ቁጥር 315(2)
የሚያስገዴዯው መሆኑን ያሇመሆኑን የሚመሇከቱ መሰረታዊ ጭብጦችን ይዞ ጉዲዩ ሊይ ዲኝነት ሳይሰጥ አሌፍአሌ፡፡

83
ላሊው ማሳያ ዯግሞ በዴሮው ከፌተኛ ፌርዴ ቤት በመ/ቁጥር 688/79 41 በከሳሽ የመጠጥ ውሃና ፌሳሽ
አገሌግልት ባሇስሌጣን እና በተከሳሽ የኩንዲን ሲንግ ኮንስትራክሽን ሉሚትዴ መካከከሌ በነበረው ክርክር ፌርዴ ቤቱ
በፌትሃ ብሄር ስነ ስርኣት ሔግ ቁጥር 315(2) የተፃፇው ከአስተዲዯር ውልች ጋር የተያያዙ ክርክሮች በግሌግሌ
ዲኝነት ሉታዩ ከሚችለ ጉዲዮች ጎራ ውጪ እንዯሆነ የሚናገር እንዯበቂ ዴንጋጌ ተዯርጎ ሉወሰዴ የሚችሌ አቋም
የወሰዯ ሲሆን የትግራይ ክሌሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት በመ/ቁጥር 962/96 በቀረበውና በአቶ ገ/ጻዱቅ ሒጎስና በክሌሌ
ትምህር ቢሮ መካከሌ በነበረው ክርክር የፌ/ብ/ሥ/ሥ/ሔ/ቁጥር 315(2) ዴንጋጌ የአስተዲዯር አካሊት
ያሇመግባባቶችን በግሌግሌ እንዱታዩ መስማማት የማይሆኑ መሆኑን እንዯሚዯነገግ ጠቅሶና የአስተዲዯር አካሊቱ
ይህንኑ በሔግ ክሌከሊ የተዯረገበትን ጉዲይ አሌፇው በአሰራር፣ በማኑዋሌ ወይም በመመሪያቸው ሉሽሩት
አይችለም በማሇት ወስኖአሌ፡፡

ከሊይ እንዯተጠቀሰው የፌ/ብ/ሥ/ሥ/ሔ/ቁጥር 315(2) በግሌግሌ እንዲይወሰን በሔግ የተከሇከሇ ጉዲይ ወይም
በፌትሃ ብሓር ህግ ቁጥር 3131 እንዯተነገረው ያሇ ጉዲይ ሲሆን በግሌግሌ ዲኝነት አይቀርብም በማሇት
አስገዲጅነት ባሇው ሁኔታ ዯግንጎ ይገኛሌ፡፡ በላሊ በኩሌ ከዚህ ሔግ ቀዴሞ የወጣው የፌትሒ ብሄር ሔጋችን
የአስተዲዯር ክፌሌ መስሪያ ቤቶች የሚያዯርጓቸውን ውልች በሚመሇከተው አንቀፅ አስራ ዘጠኝ ስርም ሆነ
የግሌግሌ ስምምነትን በሚመሇከተው አንቀፅ ሃያ ስር በፌትሃ ብሓር ስነ ስርዓት ሔጉ የተነገረውን ኃይሇ ቃሌ ይዞ
አይገኝም፡፡ ይህ ዯግሞ ክሌከሊ ያሌተዯረገበት ጉዲይ በሔግ እንዯተፇቀዯ ይቆጣራሌ በሚሇው የተሇመዯ የሔግ
አተረጓጎም መርኅ መሰረት ሲታይ የፌትሃ ብሓር ሔጉ የአስተዲዯር መስሪያ ቤቶች የሚያገቧቸውን የአስተዲዯር
ውልች በግሌግሌ ስምምነት ሇመጨረስ ፇቅድአሌ ሇማሇት የሚያስችሌ ነው፡፡ ስሇሆነም ከፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 3328
ይዘት እና መንፇስ መረዲት የሚቻሇው ማንኛውም በሔግ ክሌከሊ ያሌተዯረገበት ክርክር ሇግሌግሌ ሉቀርብ የሚችሌ
መሆኑን ነው፡፡42 ከዚህ ዴንጋጌ ሙለ ይዘትና ከውሌ ሔግ መሰረታዊ መርሆዎች ስንነሳ ተዋዋይ ወገኖች
በግሌግሌ ሉያቀርቡ የሚችሎቸውን ጉዲዮች መገዯብ የመዋዋሌ ነጻነትን የሚነካ በመሆኑ ተቀባይነት የላሇው ነው፡፡
ሔግ አውጪው ይህንኑ በመረዲት ስሇግሇግሌ ስምምነት በተዯነገገው የፌትሃ ብሓር ሔጉ ክፌሌ ክሌከሊ
ሳያስቀምጥ ያሇፇ ሲሆን የህግ አውጪው ፌሊጎት የግሌግሌ ስምምነት በአስተዲዯር ውልች ተፇፃሚነት የላሇው
ቢሆን ኑሮ በመሰረታዊው ሔግ በግሌጽ አስቀምጦ ባሇፇ ነበር ሉያሰኝ የሚችሌ ነው፡፡ ሔግ አውጪው በፌትሃ
ብሓር የዯነገገው ስነ ስርዓታዊ የሆኑ ጉዲዮች በፌትሃ ብሓር ስነ ስርዓት ሔጉ ይገባለ በሚሌ ስሇመሆኑ
የፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 334543 ዴንጋጌን በማየት የምንረዲው ጉዲይ ነው፡፡ ስነ ስርዓታዊ ሲባለ ዯግሞ የተከራካሪ ወገኖች

41
በዚህ ጉዲይ ፌርዴ ቤቱ ያስቀመጣቸው ተጨማሪ ምክንያቶች አለ፡፡ እነዚህም፡-በፇረንሳይ ሔግ መሰረት የአስተዲዯር መስሪያ
ቤቶች የሚያዯርጎአቸው ውልች በግሌግሌ እንዲይታዩ የተከሇከሇ መሆኑንና ክሌከሊውም የተፃፇው በፇንሳይ የፌትሃ ብሓር ስነ
ስርዓት ህግ ውስጥ መሆኑን ሲሆን የፌ/ብ/ሥ/ሥ/ቁጥር 315(2) የተፃፇው ክሌከሊ የእኛ የአስተዲዯር ውልችን የሚመሇከቱ
ዴንጋጌዎች ከተወሰደበት ምንጭ አንጻር ሲታይ ትክክሌ መሆኑን፣ እንዱሁም የሔጎቹ አወጣጥ ቅዯም ተከተሌ ሲታይም
የፌትሃ ብሓር ስነ ስርዓት ሔግ ከፌትሃ ብሓር ሔጉ በኃሊ የወጣ በመሆኑ በሔግ አተረጓጎም መርህ መሰረት በኋሊ የወጣው
ሔግ በውስጠ ታዋቂነት የቀዯመውን ሔግ እንዯሻረው ይቆጣራሌ የሚለ ምክንያቶችን ነው፡፡
42
የፌ/ብ/ሔ/ቁጥር 3328 የዯረሰና ያሌዯረሰ ክርክር በዘመዴ ዲኛ ሇመጨረሽ ስሇሚዯረግ ስምምነት የሚሇው አርእስት ያሇው
ሁኖ ሇዘመዴ ዲኛ የቀረበው ክርክር ቀዴሞውኑ የነበረ ክርክር መሆን ይችሊሌ፣ አንዱዚሁም ውሌ በሚረግበት ጊዜ ተዋዋይ
ወገኖች በአጋጣሚ በዚህ ውሌ ሇመነሳት የሚችሇውን ክርክር ሇመዘዴ ዲኛ ሇማቅረብ ይችሊለ በሚሌ በሁሇት ንዐስ ዴንጋጌዎች
ተዘርዝሮ የተቀመጠ መሆኑ ሌብ ይሎሌ፡፡
43
ይህ ዴንጋጌ ወዯ ስነ ስርዓት ህግ ስሇመምራት የሚሌ አርዕስት ያሇው ሁኖ በንዐስ ቁጥር አንዴ የዘመዴ ዲኝነት
የሚከተሇው ስነ ስርዓት በፌትሃ ብሓር ስነ ስርዓት ሔግ ተዯንግጎአሌ በማሇት ያስቀመጠ ሲሆን በንዐስ ቁጥር ሁሇት ስር

84
የዲኝነት ጥያቄዎች በዲኝነት የሚታዩባቸው፣ መብቶችና ጥቅሞቻቸው እንዱሁም ግዳታዎቻቸው
የሚረጋገጡባቸው እና በሔግ ስሌጣን በተሰጠው አካሌ ወዯ ውጤት እንዱሇወጡ የሚያስችሇውን የአፇጻጸም
ስርዓትን የሚመሇከቱ ናቸው፡፡

የሆኖ ሁኖ የፌትሒ ብሓር ስነ ስርዓት ሔጉ ቁጥር 315(2)ን ይዞ ወጥቶአሌ፡፡ ከፌትሒ ብሓር ሔጉ አንቀጽ
19 እና 20 ዴንጋጌዎችም ጋር በግሌጽ ይጋጫሌ፡፡ በመሆኑም ቀጥል የሚነሳው ጥያቄ የትኛው ሔግ ነው የበሊይና
ተፇፃሚነት ሉኖረው የሚገባው? የሚሇው ነው፡፡

አንዲንዴ ወገኖች ይህንኑ ጥያቄ ሇመመሇስ የፌትሃ ብሓር ስነ ስርዓት ሔጉ ራሱ በቁጥር 315 ንዐስ ቁጥር
አራት ዴንጋጌ ስር ያስቀመጠውን መመሌከትን፣ የፌትሃ ብሓር ሔጉ በአዋጅ የወጣ ሁኖ የፌትሃ ብሄር ስነ
ስርዓት ሔጉ ዯግሞ በዴንጋጌ የወጣ መሆኑን መመሌከት አስፇሊጊ ነው ይሊለ፡፡ በዚህም መሰረት
የፌ/ብ/ሥ/ሥ/ሔ/ቁጥር 315(4) ግሌግሌን በሚመሇከተው ምዕራፌ የተነገሩት ዴንጋጌዎች በፌትሃ ብሓር ሔጉ
ከቁጥር 3325 እስከ 3346 የተመሇከቱትን ዴንጋጌዎችን የሚነኩ አይዯሇም በማሇት መግሇፁ የፌትሃ ብሓር
ሔጉን የበሊይነት መቀበለን ማረጋገጫ መሆኑን፣ የፌትሃ ብሓር ሔጉ በአዋጅ፣ የፌትሃ ብሓር ስነ ስርዓት ሔግ
ዯግሞ በንጉሰ ነገስታዊ ዴንጋጌ የታወጁ መሆናቸው ከሔጎች ዯረጃ ሊይ ተመስርቶ ከሚሰጠው የሔግ አተረጓም
አንጻር ሲታይ በቁጥር 315(2) ስር የተቀመጠው የሥነ ስርዓት ሔጉ ዴንጋጌ በቁጥር 3325 እስከ 3346 ያለትን
ዴንጋጌዎችን ተፃፇሚ እንዲይሆኑ በሚያስችሌ መሌኩ ሉተረጎም የሚችሌበት ተቀባይነት ያሇው የህግ አተረጓጎም
መርህ የሇም በማሇት ያስቀምጣሌ፡፡ ይህ የክርክር መስመር ምክንያታዊና በተሇይ በአሁኑ ጊዜ በሀገርም ሆነ
በውጭ አገር ዯረጃ ባሇው "ግልቫሊይዝዴ" በሆነ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ብዙ ትርጉም የሚኖረው ይሆናሌ ተብል
የሚታሰብ ነው፡፡

በላሊ በኩሌ የፌ/ብ/ሥ/ሥ/ሔ/ቁጥር 315(2) ዴንጋጌ ተግባራዊ አፇፃጸሙ ሉኖር እንዯሚገባ የሚከራከሩ
ወገኖች አለ፡፡ እነዚህ ወገኖች የግሌግሌ ዲኝነት የራሱ የሆኑ ጠቃሚታዎች ያለት መሆኑ የሚታወቅ ቢሆንም
የኢትዩጵያ የሔግ አውጪ ግን የአስተዲዯር ውልች በግሌግሌ እንዲይታዩ በግሌጽ ዯንግጎአሌ፣ ይህ ግሌጽ ዴንጋጌ
ሉከበር ይገባሌ የሚሌ ምክንያት ሲያቀርቡ ይስተዋሇሌ፡፡ ሇዚህ ምክንያታች ማጠናከሪያም፡-

 የመንግስት አተዲዯር ተቋማትና ላልች የህዝብ አገሌግልት ሰጪ ተቋማት ስራውቸውን


የሚሰሩት በመንግስት በተመዯበሊቸው በጀት መሆኑን፣
 መስሪያ ቤቶቹ የእቃ፣ የአግሌግልትና ላልች ስራዎች ግዥ ሇመፇጸም ጥቅም ሊይ
የሚያውለት ከፌተኛውን በጀት መሆኑን፣ የተወሰኑ ሌዩ ሁኔታዎች ያለ ቢሆኑም በመንግስት
የግዥና የንብረት አስተዲዯር አዋጅ መሰረት የመንግስት ተቋማት የሚዯረጓቸው ውልች
አብዛኛዎቹ የአስተዲዯር ውሌ መሆናቸው፣

ዯግሞ የዘመዴ ዲኛ ውሳኔ አፇጻጸምን ወይም ሇዚሁ ውሳኔ ተቃራኒ የሆኑ አቤቱታዎችን ሇሚመሇከቱ ነገሮችም ይኼው ሔግ
ተፇጻሚ ይሆናሌ በሚሌ ዯግንጎአሌ፡፡

85
 የአስተዲዯር ውሌ በግሌግሌ እንዲታይ በህግ መከሌከሌ በኢትዩጵያ የሔግ ስርዓት ብቻ ሳይሆን
በላልች አገሮች(ሇምሳላ፡- በአሌጀሪያ44፣ ግብጽ45 ---ወዘተ) የተሇመዯ መሆኑን፣
 የአስተዲዯር ውልች በግሌግሌ ሉታዩ አይገባም የሚለ ወገኖች የሚያቀርቧቸውን ምክንያቶች
ነው፡፡ እነዚህ ምክንያቶች ዯግሞ፡-
 የፖሉሲ አንዴምታ- ይህ መንግስታት የራሳቸውን አገር ፌርዴ ቤቶች
ስሌጣን የመጠበቅ ፌሊጎት ያሊቸው ከመሆኑ ጋር የተያያዘ ሲሆን
ይህም የግሌግሌ ዲኝነት ተቋም እንዯ መዯበኛ ፌርዴ ቤቶች የአንዴ
አገር ሔግ በትክክሌ ተፇጻሚ ያዯርጋሌ ተብል አይገመትም ከሚሇው
አስተሳስብ የሚነጭ መሆኑን፣ የግሌገሌ ዲኞች ሌዩ ትኩረት
የሚሰጡት የተገሊጋይ ወገኖችን ፌሊጎት እንጂ የአንዴን አገር የህግ
ዯንቦችን ያሇመሆኑን፣
 አንዴን ጉዲይ በግሌግሌ እንዲታይ የማዴረግ መርህ( Inarbitrability
Rule) የአንዴ አገር መዯበኛ ፌርዴ ቤቶች በአንዴ በተሇዬ ጉዲይ ሊይ
የተሇዬ የሔግ አተገባበር የሚያስፇሌግ ሁኖ ሲገኝ ይህንኑ የፌርዴ
ቤቶችን ስሌጣን የሚጠብቅ መሆኑን፣
 በኒውዮርክ የውጪ አገር የግሌግሌ ውሳኔዎች እውቅና አፇፃጸም
ስምምነት ( International Convention on the Recognition and
Enforcement of Foreign Arbitral Award) ሲታይም ስሌጣን
ያሇው አካሌ ያሇመግባባቱ በስምምነት የማይታይ ከሆነ ወይም
ከአገሪቱ የህዝብ ፖሉሲ(Public Policy) የማይሄዴ መሆኑን
ከአረጋገጥ በውጭ አገር የግሌግሌ ተቋም የተሰጠውን ዲኝነት ውዴቅ
ማዴረግ የሚችሌ መሆኑ መዯንገጉን ነው፡፡

እንግዱህ የፌ/ብ/ሥ/ሥ/ሔ/ቁጥር 315(2) ዴንጋጌ የሚያስነሳውን የሔግ ክርክርና በፌርዴ ቤቶቻችን ያሇውን
ሌምዴ ስናይ ሇዴንጋጌው እስካሁን እሌባት ተሰጥቶአሌ ባይባሌም የፋዳራለ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሰበር ሰሚ
ችልት በመ/ቁጥር 16896 ከሰጠው ውሳኔ ሙለ ይዘትና መንፇስ እንዱሁም በአሇም አቀፌ ዯረጃ በሰፉው
ከሚሰራው ሌምዴና ባሁኑ ጊዜ በአገራች አንዲንዴ የመንግስት መሰሪያ ቤቶችን ያቋቋሙት ሔጎች
ከሚያስቀምጧቸው ዴንጋጌዎች አንጻር ስናይ የአስተዲዯር ውሌ በግሌግሌ እንዲታየ ክሌከሊ የሚያዯርገው የፌትሃ
ብሓር ስነ ስርዓት ሔግ ቁጥር 315(2) በተግባር የማይሰራበት (Disused Provision) ነው ሇማሇት ይቻሊሌ፡፡ ይህ
ስሇመሆኑ ማሳያዎችም፡-

 በአገሪቱ የሚከናወኑትን ፕሮጀክቶችን ፊይናንስ የሚያዯርጉ አሇም አቀፌ ዴርጅቶች ግሌግን


በተመሇከተ ዴንጋጌ የያዙ ወጥ የሆኑ የጨረታ ሰነድችን/ውልችን/ የሚጠቀሙ ሲሆን ሔግ

44
አሌጀሪያ እ.ኤ.አ ከ1993 ዓ/ም በፉትም ሆነ በኃሊ አስካሁን እየተሰራበት ያሇ ነው፡፡
45
በግብጽ ግሌግን በሚመሇከት እ.ኤ.ኣ በ1997 የወጣ ህግ ያሇ ሲሆን በዚህ ህግ የሚመሇከተው ሚኒስቴር መ/ቤት
በአስተዲዯር ውልች ውስጥ ያሇውን የግሌግሌ ስምምነት አይቶ የመወሰን ስሌጣን እንዱኖረው ተዯርጎአሌ፡፡

86
አውጪው ዯግሞ እርዲታ ወይም የብዴር ስምምነቶችን ሲያጸዴቅ እነዚህን ሰነድችን አንዴ ሊይ
የሚያጸዴቅ መሆኑ፣
 ፌርዴ ቤቶቻችን የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሰበር ሰሚ ችልት በመ/ቁጥር 16896 46
ከሰጠው አስገዲጅ የህግ ትርጉም አንፃር በመነሳትም ይሁን ይህንኑ ትርጉም ሳይመሇከቱ
የአስተዲዯር አካሌ በግሌግሌ እንዱታይ ስምምነት አዴርጎ በግሌግሌ የታዬው የአስተዲዯር ውሌ
በይግባኝ ወይም በሰበር ሲመጣሊቸው ጉዲዩ በግሌግሌ የሚታይ መሆን ያሇመሆኑን በጭብጥነት
ይዘው ጉዲዩ ሊይ ዲኝነት ሲሰጡ የማይታይበት ሁኔታ መኖሩ፣
 የተሇያዩ የአስተዲዯር አካሊትን ማቋቋሚያ የሆኑ ሔጎች 47 አስተዲዯር አካሊቱ ጉዲዩን በግሌግሌ
ሇመጨረስ የሚችለ መሆናቸውን መዯንገጋቸው ናቸው፡፡

መ. በኮንስትራክስን ዘርፌ የሚነሱ ያሇመግባባቶችን በግሌግሌ ስሇመጨረስና ስነ ስርአቱ

46
በመጀመሪያ የሰበር ችልቱ በዘምዘም ፒኢሌሲ እና በኢሉባቦር ዞን ትምህርት ጽ/ቤት መካከሌ ባሇው ጉዲይ በሰ/መ/ቁ 16896 በቀን
16/02/1998ዓ.ም በቅጽ 2 ገጽ 75-78 ሊይ በተሇይ ህግ ከከሇከሊቸው ነገሮች በስተቀር ተዋዋዮች የሚዋዋለበትን ጉዲይ እንዯመሰሊቸው
የመወሰን መብት እንዲሊቸው የፍ/ህ/ቁ 1711 ስሇሚገሌጽ እና ወሌ ዯግሞ ሇተዋዋዮች ህግ ስሇሆነ እንዱሁም ግራቀኙ በውሊቸው ሊይ
አሇመግባባቶች በግሌግሌ እንዯሚታዩ በግሌጽ ስሇተቀመጠ ውሊቸው መከበር አሇበት ጉዲዩ በቀጥታ በመዯበኛ ፍርዴ ቤት መታየት
የሇበትም በሚሌ ውሳኔ ሰጥቷሌ፡፡ ይህ ማሇት ጉዲዩ በግሌግሌ መታየት አሇበት ይዘትና መንፇስ አሇው ሇማሇት የሚቻሌ ሲሆን፡
#ሁሇተኛው ጉዲይ በብሄራዊ የኢትዮጽያ ኢንሹራንስ ኩባንያ እና በዘሊቂ ግብርና ተሀዴሶ ኮሚሽን መካከሌ በፋ/መ/ቁ 27349 በቀን
ታህሳስ 8/2000ዓ.ም በቅጽ 7 ገጽ 146-1-9 ሊይ የተሰጠ ውሳኔ ሲሆን በይዘት ዯረጃ የፍ/ህ/ቁ 1765 (የዘመዴ ዲኛ ስሇመምረጥ) እና
1731 ዴንጋጌን በመጥቀስ ጉዲዩ በውሊቸው መሰረት የዘመዴ ዲኛ በፍርዴ ቤት በኩሌ አሰይሞ እሌባት ማግኘት የሚገባው እንጅ
በቀጥታ ሇፍርዴ ቤት መቅረብና ውሳኔ ሉሰጥበት የሚገባ አይዯሇም የሚሌ የሕግ ትርጉም ሰጥቶአሌ፡፡ ይህ ውሳኔም በሰ/መ/ቁጥር 16896
የሰጠውን ትርጉም የሚያጠናክር ነው ሉባሌ የሚችሌ ሲሆን በሰ/መ/ቁጥር 12759 ሊይ መስከረም 23 ቀን 2010 ዓ/ም የተሰጠው ውሳኔ
ግን ከሊይ ከተመሇከቱት የሰበር አስገዲጅ ውሳኔዎች ይዘትና መንፇስ ጋር በግሌጽ የሚጋጭ፤ የቀዯሙትን ውሳኔዎችንም ሕጋዊ
ተፇጻሚነታቸውን ምን ሳይሌ ያሇፇ፣ በተቋሙ የተዘረጋውን የአስገዲጅ የህግ ትርጉም አሇወጣጥ ስርዓትም ያሌተከተሇ በመሆኑ
ስሇአስተዲዯር መስሪያ ቤት ውልች በግሌግሌ መታየት ያሇመታየት የሕግ ጥያቄ ሊይ ከፍተኛ ብዥታ የፇጠረ ነው ሇማሇት ይቻሊሌ፡፡
በሰ/መ/ቁ 127459 የተሰጠው ውሳኔ ይዘቱ ሲታይም የፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 315(2) የአስተዲዯር ውሌን አስመሌክቶ የሚነሳ አሇመግባባትን
ሇመዲኘት የማይችሇው የግሌግሌ ዲኝነት አካሌ ወይም አርቢትሬተር ነው፣ አርቢትሬተር የአስተዲዯር ውልችን እንዲይዲኝ በህግ ክሌከሊ
ከተዯረገበት አሊማ አንጻር አጁዱኬተርም ሉፇቀዴሇት አይገባም፣ ምክንያቱም የሁሇቱም ውሳኔአቸው አስገዲጅነት ያሇው ስሇሆነ እና
ከመዯበኛ ፍርዴ ቤት ውጭ አሇመግባባት የሚፇታባቸው ናቸው የሚሌ ነው ሁኖ ይታያሌ፡፡ የውሳኔ ዴምዲሜ የአስተዲዯር መስሪያ ቤት
የግንባታ ውሌ ጉዲይ በግሌግሌ ዲኝነት አይታይም የሚሌ ነው፡፡

47
የኢትዩጵያ መንገድች እንዯገና ማቋቋሚያ ዯንብ ቁጥር 247/2003 አንቀፅ 10(2(ሸ)) ሥር አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ ቦርደን በማሰፇቀዴ
ክርክሮችን ከፌርዴ ቤት ውጪ ዋናው ዲይሬተር መጨርስ እንዯሚችሌ ዯንጎአሌ፡፡ ከዚህ ዯንብ በፉት ባሇስሌጣኑን ያቋቋመው አዋጅ ቁጥር
80/90ም አንቀጽ 10(3) ስር ተመሳሳይ ይዘት ያሇው ዴንጋጌ ሰፌሮ ይገኝ ነበር፡፡ እንዱሁም በአዋጅ ቁጥር 52/1985 በወጣው የማእዴን አዋጅ
አንቀጽ 51(6) ስር በመንግስትና የማእዴን ፇቃዴ በወሰው ሰው መካከሌ የሚነሳው ያሇመግባባት በዴርዴር ካሇሇቀ በግሌግሌ ታይቶ ሉወሰን
እንዯሚችሌ፣ በግሌግሌ ታይቶ የሚሰጠው ውሳኔም በተገሊጋይ ወገኖች አስገዲጅ እና የመጨረሻ መሆኑ ተዯንጎጎ ነበር፡፡ ይህ አዋጅ ባሁኑ ጊዜ
በአዋጅ ቁጥር 678/2002 ተተክቶአሌ፡፡ ላሊው የፕትሮሉየም አዋጅ ቁጥር 295/1989 ሲሆን በዚህ አዋጅም ግሌግሌ የተፇቀዯ መሆኑን
የሚያሳይ ዴንጋጌ በአንቀጽ 25 ስር ተቀምጦ ነበር፡፡ ብሓራዊ ክፌያን ሇመግዛት ተብል በወጣው አዋጅ ቁጥር 718/2003 አንቀጽ 31ም
ግሌገሌ አማራጭ የመግት መፌቻ ዘዳ መሆኑ ተቀምጦአሌ፡፡

87
በጽሐፈ ስሇኢትዩጵያ የኮንስትራክሽን ሔግ ማዕቀፍች በተመሇከትነበት ክፌሌ የኮንስትራክሽን ውሌ አፇጻጸም
በተሇያዩ ሔጎችና ሰነድች ሉገዛ የሚችሌ መሆኑን አንስተናሌ፡፡ ከተሇያዩ ሰነድች መካከሌ ዯግሞ በተሇያዩ ተቋማት
የተዘጋጁ ወጥ የሆኑ የውሌ ሰነድች እንዲለም ተመሌክተናሌ፡፡ በመሆኑም በዚህ ክፌሌ ዯግሞ በኮንስትራክሽን
ዘርፌ የሚከሰቱ ያሇመግባባቶች የሚፇቱበትን ስርዓት በተሇያዩ ተቋማት48 የተዘጋጁ ወጥ የሆኑ የውሌ ሰነድች
ይዘው ይገኛለ፡፡ በቀጣዩ ክፌሌ እነዚህ ባጭሩ ሇማየት እንሞክራሇን፡፡

በቀዴሞው የስራና ከተማ ሌማት ሚኒቴር በ1994 የወጣው ወጥ የውሌ ሰነዴ በአንቀጽ 67.1 ስር በስራው
ባሇቤትና በስራው ተቋራጭ መካከሌ ከውሌ ጋር ተያይዞ ወይም ከውሌ፣ በግንባታ ሂዯት ወይም ከግንባታው በኋሊ
የስራ ውለ በጸናበት፣ ውለ ከተጣሰ ወይም ከተቋርጠ ወይም ስራው ሲተው ስሇስራው አፇፃጸም የሚነሳው
ማንኛውም ያሇመግባባት ወይም ሌዩነት፡-

 በቅዴሚያ ሚኒቴር መስሪያ ቤቱ በጽሐፌ መንሒዱስ ብል በመዯበው የተፇጥሮ ሰው ወይም


የሔግ ሰው በአንደ ወገን ከተጠየቀበት ጊዜ ጀምሮ በሚታሰብ ዘጠና ቀናት ውስጥ ውሳኔ ማግኘት
ያሇበት ሲሆን መሃንዱሱ ውሳኔውን ሇስራው ባሇቤትና ሇስራው ተቋራጩ በፅሐፌ ማሳወቅ
አሇበት፡፡ መሃንዱሱ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ውሳኔውን ካሊስታወቀ ወይም ከስራው ባሇቤት
ወይም ከስራው ተቋራጩ አንደ ወገን በመሃንዱሱ ውሳኔ ካሌረኩ የሥራው ባሇቤት ወይም ስራ
ተቋራጩ ጉዲዩን ሇሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ወይም ይኼው አካሌ ሇሚወክሇው አካሌ ማቅረብ
ይጠብባቸዋሌ፡፡
 ሚነስቴር መስሪየ ቤቱ የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻና ገዥ ነው፡፡ በዚህ ሰነዴ የተጠቀሰው
አንቀጽ ስሇግሌግሌ እርእስት የያዘ ቢሆንም ትክክሇኛው የግሌግሌ ስርዓት (ገሊጋይ የመሾም
ምርጫ የሇም፣ ገሊጋይ የተፇጥሮ ሰው መሆን ሲገባው የሔግ ሰው መሆኑ---ወዘተ) ነው ሇማሇት
ግን የሚቻሌ አይመስሌም፡፡

ከሊይ የተጠቀሰው የውሌ ሰነዴ ባሁኑ ጊዜ በመንግስት ግዥ ኤጂንሲ በወጣው ሰነዴ ተተክቶ የሚሰራ መሆኑ
ይታወቃሌ፡፡ የቀዴሞው ስራና ከተማ ሌማት ባሁኑ ጊዜ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር እና የከተማ ሌማትና ቤቶች
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ሁኖ መቋቋሙም ይታወቃሌ፡፡49

ላሊው ሰነዴ የኢትዩጵያ መንገድች ባሇስሌጣን ሇመንገዴ ስራ ፕሮጀክቶች የሚጠቀምበት ወጥ የሆነ የስራ
ዝርዝር ሰነዴ( Standard Specification) ሲሆን ይህ ሰነዴ ወዯ ግሌግሌ ሇመሄዴ ቀዯመው ሉፇጸሙ የሚገባቸው
ሂዯቶች መኖራቸውን ያስገነዝባሌ፡፡ በዚህም መሰረት፡-

 ቅዴሚያ ማንኛውም ያሇመግባባት መሄዴ ያሇበት ወዯ መሃንዱሱ ሲሆን መሃንዱሱ በ120 ቀናት
ውስጥ አስተያየቱን እንዱሰጥበት ይገዲዲሌ፡፡

48
በ1987 ዓ/ሚ በቀዴሞው የህንጻና ትራንስፖርት ኮንስትራክሽንና ዱዛይን ባሇስሌጣን(ባትኮዲ) ወጥቶ በ1994 ዓ/ም ዯግሞ
በቀዴሞው የስራና ከተማ ሌማት ሚኒስቴር ሲሰራበት የነበረው ጠቅሊሊ ውሌ ሰነዴ፣ የመንገዴ ፕሮጀክትን በተሇመከተ
የመንገድች ባሇስሌጣን ያወጣው ወጥ የሆነ ዝርዝር ውሌ ሰነዴ፣ የፉዱክ ወጥ የሆነ የውሌ ሰነዴ፣ በፋዳራለ መንግስት
የመንግስት ግዥ ኤጂንሲ በ1998 ዓ/ም የወጣው ወጥ የሆነ የውሌ ሰነዴ፣ ይኼው አካሌ በ2003 ዓ/ም ያወጣው ሰነዴ ተጠቃሽ
ናቸው፡፡
49
አዋጅ ቁጥር 916/2008 አንቀጽ 9(14) (15) እና 26(2)፣ 27(2) ይመሇከቷሌ፡፡

88
 መንዱሱ በተጠቀሱት ቀናት የውሳኔ ሃሳቡን ካሊሳወቀ ወይም የስራው ተዋዋይ ወገኖች
በመሃንዱሱ የውሳኔ ሃሳብ ሊይ ካሌተስማሙ ጉዲዩን ሇመንገድች ባሇስሌጣን ዋና ማናጀር
ሇመሃንዱሱ ጥያቄ ከአቀረበበት ጊዜ ጀምሮ በሚቆጠሩ 150 ቀናት ውስጥ ማቅረብ አበሇት፡፡ ዋና
ማናጀሩ ዯግሞ በ30 ቀናት ውስጥ ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡
 ስራ ተቋራጩ በዋና ማናጀሩ ውሳኔ ቅሬታ ካሇው ኮንትራክተሩ የዋና ማናጀሩን ውሳኔ ከተቀበሇበት
ቀን ጀምሮ በሚቆጠሩ ሰሊሳ ቀናት ውስጥ ጉዲዩን ሇግሌግሌ የማቅረብ ሀሳብ ያሇው መሆኑን
ማስታወቅ አሇበት፡፡
 ዋና ማናጀሩ ኮንትራክተሩ ወዯ ግሌገሌ ሇመሄዴ ሒሳብ ያሇው መሆኑን ከአወቀ በኋሊ ጉዲዩን
ሇባሇስሌጣኑ ቦርዴ ማቅረብ ያሇበት ሲሆን ይህ አካሌ ዯግሞ ግራ ቀኙን ወዯ ስምምነት እንዱመጡ
ከማግባባት ጀምሮ በተገቢው ጊዜ ተገቢ ነው ያሇውን ውሳኔ የመስጠት ስሌጣን አሇው፡፡
 መጨረሻ የስራ ተቋራጩ በዚህ ሂዯት በሚሰጠው ውሳኔ ቅሬታ ካሇው የቦርደን ውሳኔ ከተቀበሇበት
ቀን ጀምሮ በሚታሰብ ሰሊሳ ቀናት ውስጥ ጉዲዩን ሇግሌግሌ የሚያቀርብ መሆኑን ሇዋናው ማናጀር
ማሳወቅና የግሌግሌ ሂዯትን መጀመር ይችሊሌ፡፡

ከዚህ ከባሇስሌጣኑ የውሌ ሰነዴ መረዲት የሚቻሇው ሰነደ ግሌግሌን በተመሇከተ የዯነገገ መሆኑን፣
የግሌገሌ አካሌ የሚቀመጠውም አዱስ አበባ ሁኖ የሚከተሊቸው ዯንቦች ዯግሞ በፌትሃ ብሓር ሔጉ
ከቁጥር 3325 እስከ 3346 የተዯነገጉትን ዴንጋጌዎቸው መሆናቸውን ነው፡፡ በግሌግሌ አካለ በሚሰጠው
ውሳኔ ይግባኙ የሚቀርበው ሇከፌተኛው ፌርዴ ቤት መሆኑ በሰነደ ተመሌክቶአሌ፡፡ ይሁን እንጂ ይህ
አካሌ ባሁኑ ጊዜ ይህን ሰነዴ የማይከተሌ ሲሆን እየተጠቀመ ያሇው የፉዱክን ሰነዴ ነው፡፡

ወዯ "ፉዱክ" ሰነዴ ስንመጣ ዯግሞ ሰነደ ያሇመግባባት የሚፇታበትን አግባብ በአንቀጽ 67.1 ስር
ያስቀመጠ ሲሆን ያሇመግባባትን በግሌግሌ ሇመፌታት ሉከናወኑ የሚገባቸውን ሂዯቶች ሇይቶ
አስቀምጦአሌ፡፡ በዚህም መሰረት፡-

 የስራ ተቋራጩ ማንኛውንም የይግባኛሌ መብት ያሇው መሆኑን ከአወቀበት ጊዜ በኋሊ


በሚቆጠሩ 28 ቀናት ውስጥ ሇመሃንዱሱ ማሳወቅ ያሇበት ሲሆን በ42 ቀናት ወይም
በመሃንዱሱ በሚቀርበው ወይም በፀዯቀው ጊዜ ውስጥ ዯግሞ ዝርዝር የመብት
ጥያቄውን ማቅረብ አሇበት፡፡
 ከዚያም መሒንዱሱ በአርባ ሁሇት ቀናት ውስጥ ወይም በመሃንዱሱ በሚቀርበው ወይም
በስራ ተቋራጩ በጸዯቀው ጊዜ ውስጥ ምሊሽ መስጠት ይጠበቅበታሌ፡፡
 መሃንዱሱ በጊዜው ምሊሽ ካሌሰጠ ከተዋዋይ ወገኖች አንደ ጉዲዩን በጽሐፌ አዴርጎ
ያሇመግባባትን ሇሚመሇከተውና በተዋዋይ ወገኖች ስምምነት በሚሰየመው ቦርዴ ማቅረብ
የሚችሌ ሲሆን ቅሬታ አቅራቢው የቅሬታውን ግሌባጭ ሇመሃንዱሱና ሇላሊው ተዋዋይ
ወገንም መስጠት አሇበት፡፡ሆኖም ያሇመግባባትን የሚመሇከተው ቦርዴ ከላሇ ጉዲዩ ቀጥታ
ወዯ ግሌግሌ የሚመራ ይሆናሌ፡፡

89
 ያሇመግባባቱን የሚመሇከተው ቦርዴ ጉዲዩን ከተቀበሇበት ጊዜ ጀምሮ በሚታሰብ 84 ቀናት
ውስጥ ወይም ቦርደ በሚያቀርበውና ግራ ቀኙ ተዋዋይ ወገኖች በተቀበለት ጊዜ ውስጥ
ውሳኔ መስጠት ይጠበቅበታሌ፡፡
 ያሇመግባባቱን የሚመሇከተው ቦርዴ በተገቢው ጊዜ ውሳኔ ካሌሰጠ ቦርደ ውሳኔ
ይሰጥበታሌ ከተባሇው ቀን በኋሊ ባለት 28 ቀናት ውስጥ ጉዲዩን ሇግሌግሌ ሇማቅረብ
ፌሊጎት ያሇው ወገን ሇላሊኛው ወገን ማሳወቅ አሇበት፡፡ ቦርደ በሰጠው ውሳኔ ያሌረካ
ወገንም ከውሳኔው ከተሰጠው ጊዜ ጀምሮ ባለት ሃያ ስምንት ቀናት ውስጥ በውሳኔ
ያሇመረካቱንና ግሌግሌ ሇመጀመር ሃሳብ ያሇው መሆኑን የሚያሳይ ማስታወቂያ
ሇላሊኛው ወገን የመስጠት ግዳታ አሇበት፡፡
 ይህን ዯረጃ ከዯረሰ በኋሊም ቢሆን የግሌግሌ ሂዯቱ ከመጀመሩ በፉት ተዋዋይ ወገኖች
ጉዲያቸውን በስምምነት እንዱጨርሱት የፉዱክ ሰነዴ እዴሌ ይሰጣሌ፡፡
 ሆኖም ተዋዋይ ወገኖች ካሌተስማሙ ግን አንዯኛው ወገን በቦርደ ውሳኔ ያሇመረካቱንና
ጉዲዩን በግሌግሌ ሇማሳየት ሃሳብ ያሇው መሆኑን ገሌጾ ሇላሊኛው ወገን ከኣሳወቀበት ቀን
በኋሊ ሃምሳ ስዴስት ቀናት ሲያሌፈ ጉዲዩን በግሌግሌ የማሳየቱን ሂዯት መጀመር
አሇበት፡፡
 በዚህ የፉዱክ ሰነዴ ተዋዋይ ወገኖች ካሌተዋዋለ በስተቀር የውጪ የሥራ ተቋራጮች
ተዋዋይ በሆኑባቸው ውልች ሊይ ሇሚሳው ያሇመግባባት ያሇመግባባቱ የሚፇታውም
ይህንኑ ቅሬታ እንዱፇታ የተሰየመው ተቋም ዋና መስሪያ ቤት ባሇበት ቦታ/ከተማ/
የሚሆን ሲሆን ዯንቦቹም የሚሆኑትም በተቋሙ ምርጫ በተቋሙ ዯንቦች ወይም
በ"UNCITRAL" የግሌግሌ ዯንቦች መሰረት ይሆናሌ፡፡ ይሁን እንጂ የስራ ተቋራጩ
የሃገር ውሥጥ በሚሆንበት ጊዜ የግሇግሌ ስርዓቱ የሚመራው የስራው ባሇቤት አገር ሔግ
አግባብ እንዯሚሆን እ.ኤ.ኤ በ2006 በአሇም ባንክና በላልች ባንኮች ተጣጥሞ የወጣው
የፉዱክ ሰነዴ ያሳያሌ፡፡

የመንግስት ግዥ ኤጂንሲ እ.ኤ.አ ከ2005 ጀምሮ እስከ እ.ኤ.አ 2011 ዴረስ ተግባራዊ በማዴረግ በቆየው ወጥ
የውሌ ሰነዴ ስንመጣ ዯግሞ ሰነደ በዚሁ አካሌ የተዘጋጀ ሁኖ ዓሊማው አሇም አቀፌ ውዴዴርን ሇሚጋብዙ
ጨረታዎች ነው፡፡ ሰነደ የግሌግሌ ስርኣት እዴሌ የሚሰጥ ሲሆን በአንቀጽ 24 እና 25 ሂዯቶችን ያስቀምጣሌ፡፡
በዚህም መሰረት፡-

 በስራው ባሇቤት ስራውን እንዱቆጣጠርና እንዱከታተሌ የተመዯበው መሃንዱስ ያሇመግባበቱ


ሲከሰት ውሳኔ መስጠት እንዲሇበት፣
 በመሃንዱሱ ውሳኔ ስራ ተቋራጩ ካሌረካ ወይም የመሃንዱሱ ውሳኔ ከስሌጣኑ ውጪ
የተሰጠ መሆኑን ካመነ መሃንዱሱ ውሳኔው ከሰጠበት ጊዜ ጀምሮ በሚታሰብ በ14 ቀናት ውስጥ
ከስራው ባሇቤት ጋር በጋራ ሇሚሰይሙበት አግባቢ አካሌ(adjudicator) ማቅረብ አሇበት፡፡ ይህ
አካሌ ዯግሞ ጉዲዩ በቀረበሇት በ28 ቀናት ውስጥ ውሳኔ መስጠት ይጠበቅበታሌ፡፡
 በዚህ አካሌ ውሳኔ ቅሬታ ያሇው ወገን ጉዲዩን ሇግሌግሌ የማቅረብ መብቱ የተጠበቀ ይሆናሌ፡፡

90
 የመንግስት ግዥ ኤጂንሲ የውሌ ሰነዴ የግሌግሌ ቦታውንና የግሌግሌ ስራውን የሚሰሩትን
ተቀቋማት እነማን እንዯሆነ የሚገሌጸው ነገር የሇውም፡፡ በመሆኑም ተዋዋይ ወገኖች በውለ
ሌዩ ሰነድች ሊይ በዚህ ረገዴ ስምምነት ማዴረግ ይችሊለ ማሇት ነው፡፡
 ከሊይ የተጠቀሰው ሰነዴ በ2003 ዓ/ም በላሊ ሰነዴ የተተካ ሲሆን ይህ ሰነዴ በ1998 ዓ/ም
በወጣው ሰነዴ ሊይ የነበረውን የግሌግሌ አንቀጽን አስወጥቶሌ፡፡
 አዱሱ ሰነዴ ከገዥው ተቋም እና ከአቅራቢው አካሌ ጋር ከውሌ ጋር ተያይዘው የሚነሱትን
ያሇመግባባቶችን ግራ ቀኙ ተገናኝተው በዴርዴር እንዱጪርሱ እንዯሚዯርግ፣ በዚህ አግባብ
ያሇመግባባቱን ካሌጨረሱ ዯግሞ በዴርዴር ሇመጨረስ ከጀመሩበት ቀን ጀምሮ በሚታሰብ
ሃያ ስምንት ቀን ውስጥ ያሇመግባባቱ በሌዩ ውለ የውሌ ሰነዴ በተመሇከተው አግባብ
ሇመጨረስ ጥረት ማዴረግ የሚችሌ መሆኑን ያሳያሌ፡፡

ሠ. የኮንትራክሽን ውሌ ጋር በተያያዘ የሚነሳውን የግሌግሌ ጉዲይ በተመሇከተ ፌርዴ ቤቶቻቸውን ስሊሊቸው ሚና

ከሊይ እንዯተገሇፀው የኮንስትክሽን ውሌ እግጅ ውስብስብ እና ያሇመግባባቶች ከማይሇዩበት ዘርፌ


የሚመነጭ ነው፡፡ ፌርዴ ቤቶች ካሊቸው የስራ ጫና እና በዘርፈ ከሚታወቁ ከተሇያዩ ጉዲዮች ቴክኒካሌ
አጠቃቀሞች ከሚያስከትለ ችግር የተነሳ የኮንስትራክሽን ውልችን በተመሇከተ በተገቢው ጊዜና ፌትሃዊ በሆነ
መንገዴ ውጤታማ ዲኝነት ሇመስጠት የሚቸገሩ መሆኑን መዝገቦቻችን አስረጂዎች ናቸው፡፡ በመሆኑም
የኮንስትራክሽን ዘርፌ ፌርዴ ቤቶች የግሌግሌ ተቋማትን አጋጅ እንዱሆኑ ከመቼውም ጊዜ በሊይ የሚፇሌግበት
ወቅት ሊይ መሆኑን ማስተዋሌ ተገቢ ነው፡፡ በዚህም መሰረት ግሌግን በሚመሇከት ወዯ ፌርዴ ቤቶችቻን ጉዲዮች
የሚመጡት ከአፇፃጸም በፉት እና በኋሊ ሉሆን ስሇሚችሌ በእነዚህ የክርክር ዯረጃዎች ተገቢውን ሉፇጽሙ
ይገባሌ፡፡

ሠ. (1) ከአፇጻጸም በፉት

ከአፇፃጸም በፉት የኮንስትራክሽን ጉዲዮች የግሌገሌ ክርክር የሚመጣበት አግባብ አንደ በግሇግሌ ውለ መሰረት
የግሌግሌ አካሌ እንዱቋቋም ይዯረግኝ የሚሌ የዲኝት ጥያቄ ነው፡፡ በዚህ ዯግሞ በሔግ አግባብ የተቋቋመ የግሌግሌ
ውሌ መኖሩን በማረጋገጥ የግሌግሌ ዲኝነት ኣካሌ እንዱቋቋም ማዴረግና50 ተቋሙ ከተቋቋመ በኃሊ ዯግሞ
በፌ/ብ/ሔጉ ከቁጥር 3325 እስከ 3346 ባለት ዴንጋጌዎች አግባብ የዲኞችን አሿሿም እና ላልች ተያያዥ ጉዲዮችን
መከታተሌና ተገቢው እንዱዯረግ ማዴረግ ይጠበቃሌ፡፡

ላሊው የኮንስትራክሽን ውሌን መሰረት ያዯረገ ግሌግሌ ሊይ በፌርዴ ቤት ክርክር ሉዯረግ የሚችሇው ከተዋዋይ
ወገኖች አንደ ቀጥታ ፌርዴ ቤት ክስ ሲያቀርብ ላሊኛው ወገን በመጀመሪያ ዯረጃ መቃወሚያ ሊይ ጉዲዩ በፌርዴ
ቤት በቀጥታ የሚታይ ሳይሆን በግሌግሌ የሚታይ ነው በማሇት ክርክር ሲያነሳ ነው፡፡ ላሊኛው ወገን ስምምነቱ

50
በሰበር መ/ቁጥር 96774 በአኮቦ ማይኒግ ኃ.የተ.የግሌ ማህበርና በኢ.ፋ.ዱ.ሪፐሉክ በነበረው የግሌግሇ ዲኛ ይሰየምን ክርክር
የክሌለ ዞን ከፌተኛ ፌርዴ ቤት በዚሀግ ረገዴ ስምምነት መኖሩን አሊስረዲህም በማሇት የካምፓኒውን ጥያቄ ውዴቅ ሲያዯርግ
የክሌለ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ይግባኝ ሰሚው ችልት ዯግሞ የግሌግሌ ዲኛ ሉሾም ይገባሌ በማሇት ወሰኖ ነበር፡፡ በዚህ ውሳኔ
ማዕዴን ሚኒስቴር ይግባኙነ ሇፋዳራለ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት አቅርቦ ፌርዴ ቤቱ ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኃሊ ጉዲዩን መርምሮ
ህጉና ማስረጃው ሲታይ ስምምነት አለ ለማለት አይቻልም በማለት ወስኖ ነበር፡፡ ሰበር ሰሚ ችሎትም ይህንኑ የይግባኝ ሰሚ ችሎትን ውሳኔ ሙሉ
በሙሉ ተቀብሎታል፡፡

91
መኖሩን አምኖ አንዲንዳ ስምምነቱ አስገዲጅ አሇመሆኑን፣ ሇህግ ተቃራኒ መሆኑ51፣ ወይም ዯግሞ የግሌግለን
ተግባር እንዱያከናውን በውለ ሊይ የተገሇጸውን አካሌ የሚሰይም ወይም ግሌግለን እንዯሚመሇከት ስምምነት ሊይ
የተሰጠቀሰው አካሌ በተግባር የላሇ መሆኑን ጠቅሶ ወዯ ፌርዴ ቤት ቀጥታ ክስ ይዞ የመጣበትን ምክንያት
አብራርቶ ሉከራከር ይችሊሌ፡፡52 ስሇሆነም በዚህ መሌክ የሚቀርበውን ክርክር በውለ ሰነዴ ይዘትና በላሊ ማስረጃ
የተረጋገጠና ሔጋዊ መሆኑን በመመርመር ተገቢውን ዲኝነት መስጠት ጉዲዩ ከሚቀርብሇት ፌርዴ ቤት የሚጠበቅ
ነው፡፡ በዚህ ረገዴ በፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሰበር ሰሚ ችልት የቀረቡትን ሁሇት ጉዲዮችን መመሌከቱ
ሇግንዛቤ የሚረዲ ይሆናሌ፡፡

የጉዲይ አንዴ ምሌከታ፡-

ጉዲዩ በሰበር መዝገብ ቁጥር 96774 የቀረበ ሁኖ አመሌካች፡- አኮቦ ማይኒንግ ኃሊፉነቱ
የተወሰነ የግሌ ማህበር ፣ተጠሪ፡ ዯግሞ የኢፋዱሪ የማዕዴን ሚኒስቴር ነበሩ፡፡ጉዲዩ የግሌግሌ
ዲኛ እንዱሰየም ትዕዛዝ ይሰጥሌኝ በሚሌ መንገዴ የቀረበን ጥያቄ የሚመሇከት ነበር፡፡ ጉዲዩ
በመጀመሪያ የታየው በፋዳራሌ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት ሲሆን፣ በሥር ፌርዴ ቤት
አኮቦ ማይኒግ አመሌካች፣ ማእዴን ሚኒስቴር ዯግሞ ተጠሪ በመሆን ተከራክረዋሌ፡፡ የክርክሩ
መነሻ አመሌካች የቀረበው ማመሌከቻ ነው፡፡ አመሌካች ቀዯም ሲሌግሪን አፌሪካ ማይኒንግ
ኃሊፉቱ የተወሰነ የግሌ ማህበር በሚሌ ሰያሜ ተቋቁሞ አስፇሊጊ የሆኑ ፍርማሉትዎችን
ማሟሊት ሠኔ 10 ቀን 2ዏዏዏ ዓ.ም በወቅቱ ሥራ ሊይ በነበረው አዋጅ ቁጥር 52/1985
መሠረት ከዯቡብ ብሓር ብሓረሰቦች ክሌሌ የማዕዴንና ኢነርጂ ኤጀነሲ የወርቅ ማዕዴን
ምርመራ ሥራ ፇቃዴ ተሰጥቷሌ፡፡ አመሌካች በዯቡብ ክሌሌ ማዕዴንና ኤነርጅ ኤጀንሲ
በቤንርች ማጂ ዞን በሰጠው 112 ካሬ ሉል ሜትር ቦታ ሊይ ሥራውን ሇመጀመር በመዘጋጀት
ሊይ እንዯሇ፤ ቦታው በጋምቤሊ ሔዝቦች ክሌሌ ሥር እንዯሚገኝ ተረጋግጧሌ፡፡ በዚህ ምክንያት
የተሰጠው ፇቃዴ ወዯ ጋምቤሊ ክሌሌ እንዱዛወር ጠይቆ ቀዯም ሲሌ የነበበውን ስያሜ በመቀየር
አሁን በሚሰራበት ሥያሜ ተቋቁሞ የመሬት ኪራይ ሇጋምቤሊ ክሌሌ በመክፇሌና ከፌተኛ
በዕዋሇንዋይ በማፌሰሰ ሥራውን ጀምራሌ፡፡ አመሌካች “ታርጌት ሚኒራሌ ግሩፕ” ከተባሇ የውጭ
ኩባንያ ጋር በትብብር ሇመሥራት በማቀደ አዱስ በወጣው አዋጅ ቁጥር 678/2002 መሠረት
የወርቅ ማዕዴን ምርመራ ሥራ በፋዳራሌ መንግስት ማዕዴንሚኒስቴር በኩሌ በውስጥ ፇቃዴ
አማካኝነት ሉከናወን የሚገባው ሆኖ በመገኘቱ የፇቃዴ ዝውውር እንዱዯረግ የአመሌካች
ማህዯር ከጋምቤሊ ክሌሌ ወዯ ተጠሪ እንዱተሊሇፌ አዴርጓሌ፡፡ አመሌካች ታርጌት ማኔሪያሌ
ግሩፕ ጋር ተጠሪ ጥቅምት 4 ቀን 2003 ዓ.ም ዯብዲቤ ፅፍሇት በሰነድች ማረጋገጫና ምዝገባ
ጽ/ቤት በኩሌ የትብብር ውሌ ተዋውሎሌ፡፡ ተጠሪ የፇቃዴ ዝውውር ሉያከናውን የሚችሌ
የሰው ሀይሌ የላሇው መሆኑን ገሌፆሌኝ በነበረው አመሌካች ሥራ እንዱቀጥሌ ነግሮኝ አንዴ
ዓመት ሇሚሆን ጊዜ ሥራውን ቀጥያሇሁ፡፡ ከዚህ በኋሊ ተጠሪ ቦታውን ከዚህ በፉት ኢትኖ

51
የሠ/መ/ቁጥር 96774 የቀረበ ጉዳይን ይመለከቷል፡፡
52
የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት በሰ/መ/ቁጥር 115189፣ በሰ/መ/ቁጥር 80722 እና በሰ/መ/ቁጥር 98589 የሰጣቸው አስገዲጅ
የሔግ ትርጉሞችን ይመሇከቱ፡፡

92
ማይኒንግ ኃሊፉነቱ የተወሰነ የግሌ ማህበር የፇቃዯ ጥያቄ ያቀረቡበት በመሆኑ የዝውውር
ጥያቄውን ሇመቀበሌ የሚቸገር መሆኑን ሀምላ 15 ቀን 2ዏዏ3 ዓ.ም በተፃፇ ዯብዲቤ
አሳውቆኛሌ፡፡ ከዚህ ምክንያት አሇመግባባት የተፇጠረ በመሆኑ በአዋጅ ቁጥር 678/2002
አንቀጽ 76(2) መሠረት በግሌግሌ እንዴታይ ጥያቄ ባቀረበሇትም ተጠሪ ጥያቄ 83
አሌተቀበሇውም፡፡ ስሇዚህ ተጠሪ የግሌግሌ ዲኛ እንዱሰየምና ፌርዴ ቤቱ ስብሳቢ ዲኛ ሰይሞ
ጉዲዩ በግሌግሌ ዲኛ እንዱታይ ውሣኔ ይሰጥሌኝ በማሇት ጠይቀዋሌ፡፡

ተጠሪ በበኩለ ከአመሌካች ጋር ምንም አይነት የውሌ ግንኙነት የሇኝም፡፡ ተጠሪ ከአመሌካች ጋር
የውሌ ስምምነት ባሌገባበት ሁኔታ የግሌግሌ ዲኛ ተሰይሞ ጉዲዩ በግሌግሌ ዲኛ የሚታይበት
ምክንያት የሇም፡፡ አመሌካች ከሰኔ 10 ቀን 2000 ዓ.ም ጀምሮ በዯቡብ ክሌሊዊ መንግስት፣
ተሰጥቶኛሌ የሚሇው ቦታ ኢትዮ ማይኒንግ የተባሇ ኩባንያ ከመጋቢት 30 ቀን 1989 ዓ.ም ጀምሮ
የወርቅ ምርመራ ፇቃዴ፤ከህዲር 10 ቀን 1994 ዓ.ም ጀምሮ የወርቅ ሣምንት ፇቃዴና ከሚያዚያ 25
ቀን 1999 ዓ.ም ጀምሮ የፅንሰወርቅ ማዕዴን ምርመራ ፇቃዴ ጥያቄ አቅርቦበታሌ፡፡ ከዚህ በኋሊ
በችግር ምክንያት ሥራው በግብይት ጥቅምት 18 ቀን 2002 ዓ.ም የማዕዴን ሥራው እንዱጀምር
አዴርጏታሌ በማሇት ተከራክረዋሌ፡፡
የሥር ፌርዴ ቤት አመሌካች ከተጠሪ ጋር የፇፀንመው የውሌ ስምምነት የሚሌ በመሆኑ በአዋጅ
ቁጥር 678/2002 መሠረት ጉዲዩ በግሌግሌ ዲኛ የሚታይበት የሔግ መሠረት የሇም በማሇት
የአመሌካችን የግሌግሌ ዲኛ ይሰየምሌኝ ጥያቄ ውዴቅ አዴርጏታሌ፡፡ አመሌካች በዚህ ውሣኔ ቅር
ተሰኝተው ይግባኝ ሇፋዳራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት አቅርቧሌ፡፡ የፋዳራሌ የከፌተኛ ፌርዴ ቤት
ክሌልች ፇቃዴ የመስጠት ስሌጣን የነበራቸው መሆኑ በአዋጅ ቁጥር 52/1985 እና በአዋጅ ቁጥር
118/40 ተሰጥቷቸው የነበረ፡ በመሆኑና አመሌካች ከክሌሌ ፇቃዴ የተሰጠው መሆኑ
የአመሌካቾችናየተጠሪ መካከሌ የተነሳው አሇመግባባት በግሌግሌ አይታይም የሚባሌበት ምክንያት
የሇም በማሇት የሥር ፌርዴ ቤት የሰጠውን ውሣኔ ሽሮታሌ፡፡ ተጠሪ በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት
ይግባኝ ሇፋዳራሌ ጠቅሊይ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችልት አቅርቧሌ፡፡ ይግባኝ ሰሚ ችልቱ የግራ ቀኙን
ክርክር ከሰማ በኋሊ፤በቦታው ሊይ ኢትኖ ኃሊፉነቱ የተወሰነ የግሌ ማህበር ቀዲሚነት ያሇው በመሆኑ
ይህም አመሌካችን መብቱን የሚያሳጣው በመሆኑ በላሊው መብት ሊይ ግሌግሌ ዲኛ ተሰይሞ
የሚያይበት ምክንያት የሇም በማሇት የፋዳራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት የሰጠውን ውሣኔ ሽሮ የፋዳራሌ
የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት የሰጠውን ውሣኔ አፅንቶታሌ፡፡
ጉዲዩን የመረመረው ሰበር ሰሚ ችልት አመሌካች የግሌግሌ ዲኛ እንዱሰየምበት የሚጠይቀው
በአዋጅ ቁጥር 52/1985 መሰረት በጋምቤሊ ህዝቦች ክሌሌ መንግስት የተሰጠው የማዕዴን ፇቀዴ
በአዋጅ ቁጥር 078/2002 መሰረት ፊይለ ተዛውሮ መጥቶሇት ተጠሪ ዕውቅና እንዱሰጠኝ
ብጠይቀው፣ የማዕዴንቦታው በላሊ ኩባንያ የተያዘ ነው በማሇት ከእኔ ፇቃዴ ሇመስጠት ፇቃዯኛ
አሌሆነም በማሇት ነው፡፡አመሌካች የግሌግሌ ዲኝ እንዯሰያምሇት ባቀረበው ማመሌከቻ ውስጥ
የዘረዘራቸው ፌሬ ጉዲዮች በአዋጅ ቁጥር 52/1985 መሰረት በክሌልች የተሰጠ የማዕዴን ሥራ
ፇቃዴ፤ በአዋጅ ቁጥር 678/2002 አንቀጽ 80 ዴንጋጌዎች መሠረት የሚኖረውን አስገዲጅነት ምን

93
ያህሌ ነው?የተግባራዊአፇፃፀም ተጠሪ ክሌልች በአዋጅ ቁጥር 52/1985 የሰጡትን ፇቃዴ
አሌቀበሌም ሇማሇት ይችሊሌ ወይስ አይችሌም? የሚለትን የሔግ ምንጮች የሚመሇከት መሆኑን፣
ከዚህ በተጨማሪ አመሌካች የሚያቀርበው ክርክርና ተጠሪ የሚሰጠው ምሊሽ በአዋጅ ቁጥር
52/01990 በአዋጅ ቁጥር 118/1990 እንዯተሸሻሇ ሥራ ሊይ በነበሩበት ጊዜ በአንዴ የማዕዴን ቦታ
ሊይ ተጠሪና የሚመሇከተው የክሌሌሌ መንግስት አካሌ ሇሁሇት የተሇያዩ ዴርጅቶች ፇቃዴ ሰጥተው
ቢገኙ፣ የትኛው ፇቃዴ ተፇፃሚነት ይኖረዋሌ የሚሇውን ጭብጥም በውስጡ የያዘ መሆኑ ከግራ ቀኙ
ክርክር ሇመረዲት የሚቻሌ መሆኑንና እነዚህን
መሠረታዊ የሔግ ጭብጦችና የፋዳራሌንና የክሌሌ ሥሌጣን ጥያቄ በመሠረታዊነት የሚፇታው
በሔገ መንግስቱ ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ እንጅ በግሌግሌ ዲኞች አሇመሆኑን፣ ሔግ አውጪው
በአዋጅ ቁጥር 678/2002 አንቀጽ 76 በግሌግሌ ዲኝነት ታይተው እንዱፇቱ ያዯረገው የማዕዴን
ቅኝትና ምርመራ ይዞ መቆየት ወይም ማምረትና ከተመሇከተ ስምምነት የመነጨን ጉዲይ
ከሥምምነቱ አተረጓጏም፤ መጣስ፣ ወይም ማቋረጥ ምክንያት ወይም ከእንዯዚሁ ጋር በተያያዙ
ምክንያቶችበመንግስትና በባሇፇቃዴ መካከሌ የሚፇጠር ማንኛውም ክርክር፣ አሇመግባባት ወይም
የይገባኛሌ ጥያቄ እንዯሆነበአዋጅ ቁጥር 678/2002 አንቀጽ 76 ንዐስ አንቀጽ 1 እና ንዐስ አንቀጽ 2
ዴንጋጌዎች ሇመረዲት ይቻሊሌ፡፡ ከዚህ አንፃር አመሌካች የግሌግሌ ዲኛ ተሰይሞ እንዱያይሊቸው
የሚጠይቁት የሔግ ጭብጥ፣ ክሌልች በአዋጅ ቁጥር 52/1985 ተሰጥቶ የነበረ ሥሌጣን በአዋጅ
ቁጥር 978/2002 ሇተጠሪ መስጠቱ፤ ቀዯም ሲሌ በነበረው አዋጅ ከክሌሌ ፇቃዴ ከተሰጠው ዴርጅት
ሊይ ከሚኖረው ህግዊ ውጤት የሚመሇከት መሆኑንመ ይህም በአዋጅ ቁጥር 678/2002 አንቀጽ 76
የሚሸፇን ሆኖ ያሇማግኘቱን በአቢይ ምክንያትነት ይዞና ከዚህ በተጨማሪ አመሌካች ከተጠሪ ጋር
በግሌግሌ ዲኛ እንዴታይሊቸው በሚያቀርቡት ጥያቄ ሇላሊ ሶሶተኛ ወገን መብት የሚነካ መሆኑንም
ክርክራቸው የሚያሳይ በመሆኑ አመሌካች ጉዲዩን ሥሌጣን ሊሇው የዲኝነት አካሌ በሚያቀርቡ
በስተቀር የግሌግሌ ዲኛ እንዱሰየም ያቀረበው ጥያቄ የሔግ መሠረት የላሇው በመሆኑ፣ ይግባኝ
ሰሚው ፌርዴ ቤት የግሌግሌ ዲኛ የመሰየም ጥያቄውን ውዴቅ በማዴረግ የዯረሰበት ዴምዲሜ
መሠረታዊ የሔግ ስህተተ የሇበትም በማሇት ወስኖአሌ፡፡

ከዚህ ከጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሰበር ሰሚ ችልት አስገዲጅ የሔግ ትርጉም መረዲት የሚቻሇው ተዋዋይ ወገኖች በሔግ
ከተፇቀዯሊቸው ጉዲይ ውጪ በግሌግሌ ሇመጨረስ ጥያቄ ማቅረብ የማይችለ መሆኑን፣ ጉዲዩ የሚመሇከተው ላሊ
አካሌ ካሇም ጉዲዩ በግሌግ ሳይሆን በመዯበኛ ፌርዴ ቤት ክርክር እሌባት ማግኘት ያሇበት ጉዲይ እንጂ የግሌግሌ
ስምምነቱ ተዋዋይ ያሌሆነ ሰውን ወዯ ግሌግለ እንዱገባ በሚያዯርግ መሌኩ የግሌግሌ ዲኛ ይሾምሌኝ ጥያቄ
መቅረብ የላሇበት መሆኑን ነው፡፡

ጉዲይ ሁሇት ምሌክታ

በሰ/መ/ቁጥር 98589 የቀረበውን ጉዲይ ስንመሇከት የግሌግሌ ዲኝነት አካሌ ይሰየምሌን ክስን የሚመሇከት
ነበር፡፡ በሰበር ዯረጃ በነበረው ክርክር አመሌካች የነበረው -ዲንኤሌ በርሄ ህንጻ ስራ ተቋራጭ ሲሆን ተጠሪ ዯግሞ
የኢትዮጵያ ኤላክትሪክ ኃይሌ ኮርፖሬሽን ነበር፡፡

94
የጉዲዩን አመጣጥ በተመሇከተ በግራ ቀኙ መካከሌ በ07/12/2001 ዓም. በተዯረገው
የኮንስትራክሽን ውሌ ሊይ በመካከሊቸው አሇመግባባት ቢከሰት አሇመግባባቱ የኮንስትራክሽን
ሚኒስቴር ባዘጋጀው ቋሚ የውሇታ መተዲዯሪያ ዯንብ አንቀጽ 67 በተመሇከተው መሰረት
በሚኒስቴር መ/ቤቱ ገሊጋይነት የመጨረሻ ውሳኔ እንዯሚያገኝ መስማማታቸውን፣ በግራ
ግራ ቀኙ መካከሌ አሇመግባባት መከሰቱን፣ ይሁን እንጂ በሚኒስቴር መ/ቤቱ ስር የነበረው
ገሊጋይ ተቋም ስራውን በማቋረጡ ጉዲዩን ሇአዱስ አበባ ንግዴና ዘርፌ ማህበራት የግሌግሌ
ተቋም አቅርቦ ተጠሪው ሇግሌግለ ሇመቅረብ ፇቃዯኛ ሳይሆን መቅረቱን፣ ተጠሪው
ወዯዚህ የግሌግሌ ተቋም ተገድ እንዱቀርብ አመሌካች በፋ/የመ/ዯ/ፌ/ቤት ክስ አቅርቦ
በመ.ቁ. 201801 በ16/07/2005 ዓ.ም. ውሳኔ ማሰጠቱን፣ ተጠሪ ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም
ባቀረበው ይግባኝ ሳቢያ ከ/ፌ/ቤት ክርክን ከሰማ በኃሊ ግራ ቀኙ ተስማምተውበት የነበረው
ገሊጋይ ተቋም ከከሰመ በስምምነት ላሊ ገሊጋይ ተቋም መሰየም የሚችለ ከመሆኑ በስተቀር
ከተዋዋዮቹ ስምምነት ውጪ ላሊ የግሌግሌ ተቋም በፌ/ቤት ሉሰየም የሚችሌበት አግባብ
አሇመኖሩን ገሌጾ የስር ፌ/ቤት ውሳኔን በመ.ቁ. 135366 በ14/02/2006 መሻሩን፣ ከዚህ
በኃሊ በግራ ቀኙ መካከሌ የተከሰተውን አሇመግባባት አይቶ የሚወስን የግሌግሌ ዲኝነት
ጉባኤ እንዱቋቋም እና ተጠሪም የበኩለን የግሌግሌ ዲኛ እንዱመርጥ ይወሰንሌኝ በማሇት
አመሌካች በፋ/የመ/ዯ/ፌ/ቤት ላሊ ክስ ማቅረቡን፣ ተጠሪውም ቀርቦ ቀዯም ሲሌ
የተሰጡትን ውሳኔዎች ጠቅሶ ክሱ በዴጋሚ የቀረበ በመሆኑ ሉስተናገዴ አይገባውም የሚሌ
መቃወሚ ማቅረቡን፣ ፌ/ቤቱም ይህንኑ መቃወሚያ ተቀብል ሇሰበር አቤቱታው ምክንያት
የሆነውን ብይን ሰጥቶአሌ፡፡

ሰበር ችልቱ ሁሇት መሰረታዊ ጭብጦችን የያዘ ሲሆን ሇዚህ ጉዲይ ጠቀሜታ ያሇው ጭብጥ ሁሇተኛው ጭብጥ
ሁኖ ይዘቱም፡ "በግራ ቀኙ መካከሌ የተከሰተውን አሇመግባባት አይቶ የሚወስን የግሌግሌ ዲኝነት ጉባኤ
እንዱቋቋም እና ተጠሪም የበኩለን የግሌግሌ ዲኛ እንዱመርጥ ይወሰንሌኝ በማሇት አመሌካች ያቀረበው የዲኝነት
ጥያቄ ሔጋዊ ተቀባይነት ያሇው ነው ወይስ አይዯሇም?" የሚሌ ነው፡፡ በዚህም መሰረት ችልቱ ጉዲዩን መርምሮ

" በፌ.ሔ.ቁ. 3328(2) እና 3331 በተመሇከተው ዴንጋጌ መሰረት ግራ ቀኙ በ07/12/2001 ዓ.ም.


ባዯረጉት የኮንስትራክሽን ውሌ ሊይ በመካከሊቸው አሇመግባባት ቢከሰት አሇመግባባቱ የኮንስትራክሽን
ሚኒስቴር ባዘጋጀው ቋሚ የውሇታ መተዲዯሪያ ዯንብ አንቀጽ 67 በተመሇከተው መሰረት በሚኒስቴር
መ/ቤቱ ገሊጋይነት የመጨረሻ ውሳኔ እንዯሚያገኝ መስማማታቸው፣ በግራ ቀኙ መካከሌ
አሇመግባባት መከሰቱ፣ ይሁን እንጂ በሚኒስቴር መ/ቤቱ ስር ተቋቁሞ የነበረው የግሌግሌ ተቋም
ስራውን በማቋረጡ ምክንያት ጉዲዩ በስምምነት ተሰይሞ ሇነበረው የግሌግሌ ተቋም ሉቀርብ
የሚችሌበት ሁኔታ ጨርሶ ማክተሙ እና በዚህ ተቋም ምትክ ግራ ቀኙ ላሊ የግሌግሌ ተቀም
ሇመምረጥ ያዴረጉት ስምምነት አሇመኖሩ በክርክሩ የተጋገጡ ፌሬ ነገሮች ናቸው፡፡ ተዋዋይ ወገኖች
በመካከሊቸው ሉነሳ የሚችሇውን አሇመግባባት አይቶ የሚፇታ የግሌግሌ ተቋም ሇይተው የወሰኑ
በሆነ ጊዜ፣ይህ የተስማሙበት ገሊጋይ ሔሌውናውን ያጣ በሆነ ጊዜ እና ተዋዋዮቹ ሔሌውናውን
ባጣው ገሊጋይ ምትክ ላሊ ገሊጋይ ሇመሰየም ስምምነት ሊይ ባሌዯረሱ ጊዜ የዘመዴ ዲኛው ስምምነት

95
ቀሪ እንዯሚሆን ከፌ.ሔ.ቁ. 3336(1) እና 3337(1) ዴንጋጌዎች ጣምራ ንባብ መገንዘብ ይቻሊሌ፡፡
በመሆኑም ግራ ቀኙ በስምምነት ላሊ የግሌግሌ ተቋም ሇመሰየም አሇመቻሊቸው የተረጋጠ እስከሆነ
ዴረስ የዘመዴ ዲኛ ስምምነቱ ቀሪ ሆኖ የተነሳው አሇመግባባት በላሊ አግባብ እንዱፇታ ከሚዯረግ
በቀር ተጠሪው ከስምምነቱ ውጪ በፌ/ቤት ውሳኔ ገሊጋይ እንዱመርጥ ሉገዯዴ የሚችሌበት አግባብ
የሇም፡፡ የፋ/ጠ/ፌ/ቤት ሰበር ችልት አግባብነት ያሊቸውን ዴንጋጌዎች አገናዝቦ በመተርጎም የዚህ
ዓይነት ሁኔታዎች ባጋጠሙ ጊዜ የዘመዴ ዲኛው ስምምነት ቀሪ ተዯርጎ አሇመግባባት ተከስቷሌ
የሚሇው ተዋዋይ ወገን ጉዲዩን ስሌጣን ሊሇው ፌ/ቤት ማቅረብ የሚችሌ ከመሆኑ ውጪ
አሇመግባባቱን አይቶ የሚወስን የግሌግሌ ዲኝነት ጉባኤ በፌ/ቤት ውሳኔ እንዱቋቋም የሚቀርብ ጥያቄ
ተቀባይነት ሉኖረው የማይገባ ስሇመሆኑ በሰ.መ.ቁ. 80722 በ01/05/2005 ዓ.ም. የሰጠው አስገዲጅ
የሔግ ትርጉም በአዋጅ ቁጥር 454/97 አንቀጽ 2(1) በተዯነገገው መሰረት በዚህ መዝገብ ሇተያዘው
ጉዲይ በተፇጻሚ ሉዯረግ የሚገባ መሆኑን ተገንዝበናሌ፡፡" በሚሌ ዴምዲሜ

በግራ ቀኙ መካከሌ የተከሰተውን አሇመግባባት አይቶ የሚወስን የግሌግሌ ዲኝነት ጉባኤ እንዱቋቋም እና
ተጠሪም የበኩለን የግሌግሌ ዲኛ እንዱመርጥ ይወሰንሌኝ በማሇት አመሌካች ያቀረበው የዲኝነት ጥያቄ ሔጋዊ
ተቀባይነት ያሇው አይዯሇም በማሇት ወስነናሌ፡፡ ከዚህ አስገዲጅ የሰበር ውሳኔ መረዲት የሚቻሇውም ጉዲዩ
በስምምነት ተሰይሞ ሇነበረው የግሌግሌ ተቋም ሉቀርብ የሚችሌበት ሁኔታ ጨርሶ ማክተሙ እና በዚህ ተቋም
ምትክ ግራ ቀኙ ላሊ የግሌግሌ ተቀም ሇመምረጥ ያዴረጉት ስምምነት አሇመኖሩ ከተረጋገጠ የግሌግሌ ዲኛ
ይሰየምሌኝ ተብል የሚቀርብ ክስ ተቀባይነት የላሇው መሆኑን፣ እንዯዚህ አይነት ጉዲይ ያሇው ግሇሰብም ያሇው
አማራጭ ስሌጣን ሊሇው ፌርዴ ቤት ክስ አቅርቦ መብቱን ማሰከበር መሆኑን ነው፡፡

ላሊው በይግባኝ ስርዓት የኮንስትራክሽን ውሌ የሚቀርብበት አግባብ ያሇ ሲሆን በዚህ ሊይም ግራ ቀኙ


ወገኖች ይግባኝን በተሇመከተ ያዯረጉትን የስምምነት ክፌሌ ከፌ/ብ/ሥ/ሥ/ሔጉ አንቀጽ 355 እና 356 ዴንጋጌዎች
አንጻር በጥንቃቄ መመሌከትን የግዴ ይሊሌ፡፡ ተዋዋይ ወገኖች የይግባኝ መብታቸውን ሲተዉ የገቡት ስምምነትም
በፌ/ብ/ሥ/ሥ/ሔ/ቁጥር 350(2) ስር እንዯተመሇከተው የአከባቢውን ሁኔታ በሙለ በመረዲት የተዯረገ መሆን
ያሇመሆኑን ማረጋገጥ ይገባሌ፡፡ በእርግጥ ይህ ተዋዋይ ወገኖች የይግባኝ መብታቻውን የተውለት የአከባቢ
ሁኔታውን በሙለ በመረዲት ነው የሚሇው ሏረግ መመዘኛው ምን እንዯሆነ ሔጉ ግሌጽነት የሇውም፡ በመሆኑመ
መመዘኛው የተጨበጠ ነገር ተይዞ የሚከናወን ሳይሆን የሔሉና ሚዛን ሊይ የተመሰረተ መሆኑ አይቀሬ ነው፡፡ ይህ
ዯግሞ ግሌግሌ ጠቀሜታው ክርክርን ሇአንዳና ሇመጨረሻ ሇመቋጨት ታስቦ የግሌግሌ ስምምነት ተዯርጎ
የሚከናውን ከመሆኑ እና ተዋዋይ ወገኖች በቃሊቸው መታር አሇባቸው ከሚሇው የውሌ ሔግ መሰረታዊ ዯንብ ጋር
አብሮ የማይሄዴ በመሆኑ ተመራጭ ሊይሆን ይችሊሌ፡፡ ሆኖም በተቻሇ መጠን ከክርክሩ አጠቃሊይ ባህርይና
ውጤት አንጸር በመመሌከት ተዋዋይ ወገኖች የይግባኝ መብታቸውን የአከባቢውን ሁኔታ በሙለ ተረዴተው
የተው መሆን ያሇመሆኑን በመመርመር መፌትሓ መስጠት የግዴ ይሊሌ፡፡53 በዚህ ረገዴ በፋዳራሌ ጠቅሊይ
ፌርዴ ቤት ሰበር ሰሚ ችልት የተሰጠውን አስገዲጅ የሔግ ትርጉም ቀጥል እንመሌከት፡፡

53
የአከባቢ ሁኔታ በሙለ በመረዲት የሚሇውን የፌ/ብ/ሥ/ሥ/ሔ/ቁጥር 350(2) ዴንጋጌ ሏረግ የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት
ሰበር ሰሚ ችል በሰ/መ/ቁጥር 37678 የሰጠውን አስገዲጅ የህግ ትርጉም ከቅጽ 8 ይመሇክቱ፡፡

96
የጉዲይ ሶስት ምሌክታ፡-

በሰበር ዯረጃ በነበረው ክርክር አመሌካች የነበረው ዴራጋድስ ጄ ኤንዴ ፒ. ጆይንት ቬንቸር -የተባሇ ዴርጅት
ሲሆን ተጠሪ ዯግሞ ሳባ ኮንስትራክሽን ኃ/የ/ግ ማኀበር ነበር፡፡ ይህ ጉዲይ በግሌግሌ ዲኝነት ጉባዔ ከተሰጠ ውሣኔ
ጋር በተያያዘ የይግባኝ አቀራረብን የሚመሇከት ነው፡፡

የጉዲዩ አመጣጥ ሲታይም አመሌካች ከኢትዮጵያ መንገድች ባሇሥሌጣን ጋር ከአዱስ አበባ እስከ ጅማ
ዴረስ ያሇውን አውራ መንገዴ የማሻሻያና መሌሶ ጥገና ሥራ ሇመሥራት ውሌ ተዋዉል ከመንገዴ ሥራ
የተወሰነውን በንዐስ ሥራ ተቋራጭ /sub- contract/ ውሌ ሇማሰራት በነበረው ፌሊጎት ከተጠሪ ጋር የካቲት 25
ቀን 1996 ዓ.ም የንዐስ ሥራ ተቋራጭነት ውሌ እንዯተዋዋለ በዚህም የንዐስ ሥራ ተቋራጭነት ውሌ አንቀጽ
17 ሊይ በውለ አፇፃፀም ረገዴ በሁሇቱ ተዋዋይ ወገኖች መካከሌ አሇመግባባት ቢፇጠር በአዱስ አበባ የንግዴና
የዘርፌ ማኀበራት ምክር ቤት ሥር በተቋቋመው የግሌግሌ ተቋም ታይቶ እንዯሚወሰን በተስማሙት መሠረት
በክፌያ አፇፃፀም ረገዴ በመካከሊቸው አሇመግባባት በመፇጠሩ ተጠሪ አቤቱታውን ግራ ቀኙ ሇመረጡት የግሌግሌ
ተቋም አቅርቦ ተቋሙም በሚሰራበት የግሌግሌ ዯንብ /rules of procedure/ መሠረት ግራ ቀኙን አከራክሮ
የካቲት 3 ቀን 1999 ዓ.ም ውሣኔ ሰጥቶአሌ፡፡

ከዚህ በኋሊም የሥር ተከሣሽ የአሁን አመሌካች የግሌግሌ ጉባዔው በሰጠው ውሣኔ ቅሬታ አዴሮበት
የይግባኝ ቅሬታውን ሇፋ/ጠቅሊይ ፌ/ቤት አቅርቦ ፌ/ቤቱም ግራ ቀኙን አከራክሮ ይግባኝ ባይ ይግባኝ ያቀረበው
ይግባኝ ሉቀርብበት በሚችሌ ምክንያት ነው ወይንስ አይዯሇም? የሚሇውን ጭብጥ መሥርቶ ጉዲዩን በመመርመር
አሇመግባባቱ በግሌግሌ ዲኝነት እንዱታይ አስቀዴሞ ግራ ቀኙ እንዯተስማሙ፣ጉዲዩን በግሌግሌ ዲኝነት
የተመሇከተውም ተቋም በአዋጅ ቁጥር 341/95 መሠረት ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ እንዯተቋቋመ፣ ይግባኝ ባይ
ጉባዔው ጉዲዩን እንዱመሇከት ከፇቀዯ በኋሊም በክርክሩ ሂዯት ሙለ በሙለ እንዯተካፇሇ፣ የግሌግሌ ጉባዔው
የሚሰጠው ውሣኔ ይግባኝ እንዯላሇውም የግሌግሌ ጉባዔው በሚመራበት ዯንብ ሊይ እንዯተመሇከተና ይግባኝ ባይ
ይህ የዯንቡ ዴንጋጌ ተፇፃሚነት የሇውም በማሇት ቢከራከርም ግራ ቀኙ ወገኖች ወዯ ግሌግሌ ተቋሙ ሲሄደ
ተቋሙ ክርክሩን የሚመራበት የእራሱ ሥርዓት እንዲሇው ስሇሚታወቅ ይግባኝ ባይ በተቋሙ ሇመዲኘት
እስከመረጠ ዴረስ በተቋሙ አሠራር የማይገዛበት ምክንያት ስሇላሇ በዚሁ መሠረት በግሌግሌ ውሣኔው ሊይ
ይግባኝ አይባሌበትም ተብል በግሌግሌ ዯንቡ ሊይ የተቀመጠውን እንዯተቀበሇው ስሇሚቆጠር በዚህ ረገዴ ያቀረበው
የይግባኝ ቅሬታ የይግባኝ መብቱን ቀሪ ባዯረገበት ሁኔታ ስሇሆነ አግባብነት የሇውም በማሇት ይግባኙን ሣይቀበሇው
ቀርቷሌ፡፡

የሰበር አቤቱታውም የቀረበው ይህንኑ በመቃወም ሲሆን ሰበር ችልቱ የቀረበውን አቤቱታ መርምሮ
የግሌግሌ ተቋሙ የሰጠው ውሣኔ ይግባኝ የማይባሌበት ነው መባለ ተጠሪ ባሇበት ሇሰበር ቀርቦ ሉወሰን
እንዯሚገባው በማመኑ ተጠሪን በመጥራት ግራ ቀኙን በጽሁፌና በቃሌ ከአከራከረና ከዚህም በተጨማሪ የግሌግሌ
ተቋሙ የሚመራበትን የሥነ ሥርዓት ዯንብ /rules of procedure/ እና እንዯዚሁም በግራ ቀኙ ወገኖች የተዯረጉ
የተሇያዩ መፃፃፍችን ሇጉዲዩ አወሳሰን እንዯሚረዲ በማመኑ ችልቱ አስቀርቦ መመሌከቱን ከገሇፀ በኃሊ የጉዲዩ
ጭብጥም አመሌካች ሇፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌ/ቤት ያቀረበው የይግባኝ አቤቱታ ይግባኝ የሚባሌበት ነው ወይንስ
አይዯሇም? የሚሇው ጭብጥ በመያዝ፡-

97
 አመሌካችና ተጠሪ የካቲት 25 ቀን 1996 ዓ.ም የንዐስ ሥራ ተቋራጭነት ውሌ ሲዋዋለ በውለ
አፇፃፀም ረገዴ አሇመግባባት ሲፇጠር ይሄው አሇመግባባት በአዱስ አበባ የንግዴና የዘርፌ ማኀበራት
ምክር ቤት ሥር በተቋቋመው የግሌግሌ ተቋም ታይቶ እሌባት እንዯሚያገኝ መስማማታቸውን
የተገነዘብን ሲሆን ይህን ተቋም /forum/ በመምረጥ ረገዴ ስምምነት ስሇመዯረሱ ግራ ቀኙን
ያሇማከራከሩን፣
 አመሌካችና ተጠሪ አሇመግባባትን በግሌግሌ ሇመፌታት በውሌ የመረጡት የአዱስ አበባ ንግዴ
ምክር ቤት የግሌግሌ ተቋም የሚመራበት የግሌግሌ ዯንብ የውሌ ክርክርን ሇግሌግሌ ስሇማቅረብ
በሚዯነግገው አንቀጽ 1/1/ ሥር ተዋዋይ ወገኖች ውሊቸውን በሚመሇከት ሇሚነሱ ማናቸውም
አሇመግባባቶችና ክርክሮች በአዱስ አበባ ንግዴ ም/ቤት የግሌግሌ ተቋም የግሌግሌ ዯንብ ውሣኔ
እንዱያገኝ በጽሁፊቸው ሲስማሙ በዚሁ መሠረት እነዚህ አሇመግባባቶች በተቋሙ የግሌግሌ ዯንብ
ውሣኔ እንዯሚሰጣቸው መዯንገጉን መገንዘቡን፣
 በዚህ የግሌግሌ ዯንብ አንቀጽ 1/1/ ሊይ እንዯተመሇከተው ሁሇቱ ተከራካሪ ወገኖች ወዯዚህ
የግሌግሌ ተቋም ሲሄደ የግሌግሌ ተቋሙ ግራ ቀኙን ማከራከር ከመጀመሩ በፉት ተከራካሪ ወገኖች
በዚህ የሥነ ሥርዓት ዯንብ የሚገዙ ስሇመሆኑ የጽሁፌ ስምምነት መቀበሌ እንዯሚገባው አከራካሪ
ያሇመሆኑን፣
 በእርግጥ የግሌግሌ ጉባዔው ተጠሪ ያቀረበውን ክስና የግሌግሌ ተቋሙም የሚመራበትን ይህንኑ
የግሌግሌ ዯንብ አያይዞ ሇአመሌካች እንዯሊከና አመሌካችም ይህንኑ ዯንብ መሠረት አዴርጎ
ክርክሩን መምራቱን መገንዘብ ቢቻሌም ሁኔታው ዯንቡን ካወጣው ተቋም ሃሣብ /intention/
አንፃር ሲታይ ዯንቡን ጠቅሊሊ ዴንጋጌ ተከራካሪ ወገኖች ተገንዝበው በዚሁ መሠረት ሇመገዛት
ወስነዋሌ ሇማሇት የሚቻሇው በዯንቡ አንቀጽ 1/1/ ሊይ እንዯተመሇከተው ግሌጽ የሆነ የጽሁፌ
ስምምነት ሲኖር መሆኑን፣
 በላሊ በኩሌም አመሌካች ዯንቡ ዯርሶት የዯንቡንም የተሇያዩ ዴንጋጌዎች በመጥቀስ ሙግቱን
የቀጠሇ ስሇሆነ ዯንቡን እንዯተቀበሇውና በዚሁ ዯንብ አንቀጽ 2ዏ/2/ መሠረትም የይግባኝ መብቱን
እንዯተወ ይቆጠራሌ ቢባሌ እንኳን ይግባኝ መሠረታዊ መብት እንዯመሆኑ መጠን ይህንኑ
መሠረታዊ መብት ተፊሊሚ ወገኖች አስቀርተዋሌ ሇማሇት የሚቻሇው የነገሩን አካባቢ ሁኔታ
በሚገባ በተገነዘቡ ጊዜ እንዯሆነ ከፌ/ብ/ሔ/ሥ/ሥ/ቁ. 35ዏ/2/ ዴንጋጌ መገንዘብ ይቻሊሌ፡፡ ከዚህ ጋር
በተያያዘም ተከራካሪ ወገኖች የይግባኝ መብታቸውን አስቀርተዋሌ ወይንም ትተዋሌ ሇማሇት
የሚቻሇው የነገሩን አካባቢ ሁኔታ በሙለ በተረደበት ዯረጃ እርስ በርሣቸው በሚያዯርጉት
ስምምነት ሲሆን ነገር ግን አሇመግባባቱ በግሌግሌ ተቋሙ አማካይነት እንዱታይ ጥያቄው በቀረበ
ጊዜ /At the stage of submission/ የነገሩን አካባቢ ሁኔታ በሚገባ ተገንዝበዋሌ ሇማሇት
የሚቻሌበት ዯረጃ ሊይ ናቸው ስሇማይባሌ በዚህ ሁኔታ ይግባኙን ሇማስቀረት የሚሰጡት ፇቃዴ
በሔጉ ሊይ እንዯተቀመጠው የነገሩን አካባቢ ሁኔታ በሚገባ በመገንዘብ እንዲዯረጉት የሚቆጠር
እንዯማይሆን፣
 በኢትዮጵያ የፌትሏብሓር ሔግ ሥነ ሥርዓት ሊይ ተመሥርተው ማብራሪያ የፃፈትም þሮፋሰር
አሇን ሴዴሇር ይህንኑ በማብራሪያቸው ሊይ ያንፀባረቁት ጉዲይ መሆኑን፣

98
 አመሌካች የይግባኝ መብቱን ሇመተው አዴርጎታሌ የተባሇው ስምምነት የነገሮችን አካባቢ
ሁኔታዎች በሚገባ ካሇመገንዘብ ነው ከተባሇ ዯግሞ በተጠቀሰው የፌ/ብ/ሔ/ሥ/ሥ/ቁ. 35ዏ/2/
ዴንጋጌ መሠረት ይግባኝ የማቅረብ መብት አሇው ማሇት ስሇመሆኑ በምክንያትነት ይዞ

የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌ/ቤት አመሌካች የይግባኝ መብቱን ያስቀረ ስሇሆነ ያቀረበው የይግባኝ ቅሬታ ተገቢነት የላሇው
ነው በማሇት ሣይቀበሇው መቅረቱ መሠረታዊ የሔግ ስህተት የተፇፀመበት ሆኖ ተገኝቷሌ በማሇት ወስኖ
አመሌካች የይግባኝ መብቱን ቀሪ ያሊዯረገ ስሇሆነ የፋ/ጠቅሊይ ፌ/ቤት ይግባኙን መርምሮ የበኩለን እንዱወስን
ጉዲዩን ተመሌሶሇታሌ፡፡

ከዚህ የችልቱ አስገዲጅ የሔግ ትርጉም መገንዘብ የሚቻሇው

ላሊው ከፌርዴ ቤት ዲኝነት ያገኙ የኮንስትራክሽን ጉዲዮች ወዯ ፌርዴ ቤት የሚመጡት ሇአፇፃጸም ነው፡፡
በግሌግሌ ታይተው ዲኝነት ተሰጥቶአሌ ወይም ስሌጣን ባሇው መሃንዱስ ውሳኔ አግኝቶአሌ በሚሌ የአፇፃጸም
ፊይሌ ሉከፇት ይችሊሌ፡፡ በመሆኑም ፌርዴ ቤቶች በዚህ ማዴረግ የሚገባቸው በፌ/ብ/ሥ/ሥ/ሔ/ቁጥር 378
እንዯተዯነገገው ሉፇጸም የሚችሌ ውሳኔ መኖር ያሇመኖሩን ማረጋገጥና አፇጻጸሙን መምራት ነው፡፡ አንዲንዳ
በስመ መሃንዱስ ውሳኔ ተሰጥቶአሌ እየተባሇ ሇአፇጻጸም የሚቀርብበት አግባብ አሇ፡፡ ሇምሳላ በፋዳራሌ ጠቅሊይ
ፌርዴ ቤት ሰበር ሰሚ ችልት ቀርቦ ውሳኔ ባገኘ አንዴ ጉዲይ የስራ ውለ በስራው ባሇቤት የተቋረጠበት መሃንዱስ
ውሳኔ ሰጥቶአሌ በሚሌ አንዴ የሥራ ተቋራጭ ከብር 19,000,000.00 በሊይ እንዱፇፀምሇት የአፇጻጸም በፋዳራሌ
ከፌተኛ ፌርዴ ቤት ፊይሌ አስከፌቶ የበታች ፌርዴ ቤቶች ተቀብሇው ውሳኔው እንዱፇፀም ትዕዛዝ የሰጡበት
አጋጣሚ ያሇ ሲሆን ሰበር ችልቱ ግን መሃንዱሱ ውሳኔውን ሇመስጠት ከመነሻውም ስሌጣን እንዲሌነበረው
መረጋገጡን በምክንያትነት ይዞ የሚፇፀም ውሳኔ የሇም በማሇት ወስኖአሌ፡፡54 እንዱሁም በላሊ ጉዲይ ዯግሞ
አማካሪ መሀንዱሱ ውሳኔ የሰጠባቸው ጉዲዮች ዓይነት እና ይዘት በግራ ቀኙ ስምምነት መሰረት ሇአማካሪ
መሀንዱሱ ቀርበው እንዱታዩ የተወሰኑ የምህንዴስና ዘርፌ ውሳኔ የሚሹ አሇመግባባቶች ሳይሆኑ ይሌቁንም ከዚህ
ያሇፈ እና ከምህንዴስና ውጪ የላሊ ዘርፌ ዕውቀትን የሚሹ በግራ ቀኙ በጋራ በሚመረጠው ኮሚቴ ታይተው
እንዱወሰኑ ግራ ቀኙ የተስማሙባቸው አሇመግባባቶች ሁነው እያሇ በአማካሪ መሃንዱሱ የተወሰነ ውሳኔ እንዲሇ
ተዯርጎ ሇአፇጻጸም ቀርቦ የበታች ፌርዴ ቤቶች የተቀበለት ሲሆን ሰበር ሰሚ ችልቱ ግን ውሳኔውን ከሊይ
በተጠቀሰው ምክንያት ሽሮታሌ፡፡55

በአጠቃሊይ ግሌግሌ ሇኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ዘርፌ ብቻ ሳይሆን የንግዴ አሇመግባባቶች ሇመፌታት የተሻሇ
ዘዳ መሆኑ ታውቆ ፌርዴ ቤቶታቻችን ጉዲዩ ፌርዴ ቤት ቀርቦ ቀጥታ ሉታይ የሚችሌ መሆኑ ያሇመሆኑ ሊይ፣
ገሊጋዮች በሚሾሙበት ጊዜ፣ ገሊጋዮች በሚሰጡት ውሳኔ ሊይ ይግባኝ በሚባሌበት ጊዜና የሚሰጡት ውሳኔ
በሚፇፀምበት ጊዜ በሔጉ የተዘረጋውን ስርዓት በመከተሌ ሇግሇግሌ ተቋሙ አጋዥ ሌንሆን ይገባሌ፡፡

ምዕራፌ አምስት፡ ማጠቃሇያ

54
በሰ/መ/ቀጥር 36577 የተሰጠ ውሳኔ ይመሌከቱ፡፡
55
በሰ/መ/ቁጥር 97021 የተሰጠ ውሳኔ ይመሌከቱ፡፡

99
የማንኛውም የኮንስትራክሽን ፕሮጀከት መሰረታዊ አሊማ ፕሮጀክቱን በጊዜ፣ በአነስተኛ ወጪና ጥራት ባሇው
የአስራር መንገዴ ማጠናቀቅ መሆኑ ይታወቃሌ፡፡ ይሁን እንጂ የኮስትራክሽን ስራ በሰነድች አተረጓጎም፣ በስራው
ሂዯት በሚያጋጠሙ ሁኔታዎች፣ በሇውጥ ስራዎች ታዓማኒነትና ተቀባይነት፣ እና ከስራው ዋጋ አከፊፇሌ ጋር
ተያይዞ በሚነሱ ያሇመግባባቶች የተሞሊ የኢንዱስትሪ ዘርፌ ነው፡፡ እነዚህ ያሇመግባባቶች የሚፇቱበት መንገዴ
ዯግሞ በመዯበኛው የክርክር ዘዳ ወይም በአማራጭ የቅሬታ መፌቻ ዘዳ ሉሆን ይችሊሌ፡፡ ሆኖም አማራጭ
የሙግት መፌቻ ዘዳዎች በኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ዘርፌ ያሇመግባባቶችን ሇመፌታት ተመራጭነት ያሊቸው
መሆኑን በአሇም አቀፌ ዯረጃ ያሇው ተሞክሮም ሆነ በኢትዩጵያ ያሇው ሌምዴ አስረጂ ነው፡፡

በአሁኑ ወቅት በኢትዩጵያ ውስጥ በአገር አቀፌ ዯረጃ የግሌም ሆነ የመንግስት አካሇት በከፌተኛ ሁኔታ
በኮንስትራክሽን ዘርፈ እየተሳተፈ የሚገኙ ሲሆን በዘርፈ ያለት ሔጎች ግን በአንዴ ሊይ የተጠቃሇለ ሳይሆኑ
አዋጆች፣ ዯንቦች፣ መመሪያዎችና ወጥ የሆኑ በአሇም አቀፌና በአገር አቀፌ ዯረጃ በወጡ የውሌ ሰነድች ናቸው፡፡
ይህም በዘርፈ ሊይ በዲኝነት አካለም ሆነ በላሊው ባሇዴርሻ አካሊት በቂ ግንዛቤ እንዲይኖር የራሱን አለታዊ
አስተዋጽኦ የሚያዯርግ ከመሆኑም በሊይ የዴሮ ሔጎቻቸውን በተሇይም የፌትሒ ብሓር ሔጉና የፌትሃ ብሓር ስነ
ስርዓት ሔጉ የአስተዲዯር አካሊት የሚያዯርጓቸውን የአስተዲዯር ውልችን በግሇግሌ በመፌታት ረገዴ የማይጣጣሙ
ዴንጋጌዎችን ይዘው መገኘታቸው ሇክርክር በር ከፌቶ ይገኛሌ፡፡ በየተቋማቱ የሚወጡ ወጥ የሆኑ የውሌ
ሁኔታዎችም በተጠቃሚው ህብረተሰብ በዯንብ የማይታወቁ ከመሆኑም በሊይ ተሇዋዋጭም ናቸው፡፡

በዚህም የተነሳ የመብት ጥያቄው በአግባቡ ሳይቀርብና ተገቢው ዲኝነት እንዲይሰጥበት ሉያዯርጉ የሚችለ
የክርክር አቀራረብና የክርክር አመራር ግዴፇቶች ሉፇፀሙ ይችሊለ፡፡ እንዱሁም ሚመሇከተው መሃንዱስ በተዋዋይ
ወገኖች የሚነሱ የመብት ጥያቄዎች በአግባቡ ሇማስተዲዯር የማይችሌበት ሁኔታዎች ሉከሰቱ ይችሊሌ፡፡ የኢትዩጵያ
የኮንስትራክሽን ዘርፌ የህግ ማእቀፌ የተወሳሰበ መሆኑና ዘርፈም በባህርይው በርካታ አካሊት የሚሳተፈበትና ብዙ
ሰነድች የውለ አካሌ የሚሆኑበት በመሆኑ በዲኝነት አሰጣጡ ሊይ የሚያስከትሇው ችግር ሉኖር የሚችሌ መሆኑ
የሚታመን ነው፡፡

የኮንስትራክሽን ውልች እጂግ ውስብስብና ችግር የማይታጣበት ቢሆንምጉዲዮች ውጤታማ በሆነ መንገዴ
የሚፇቱበትነ ስርዓት የሚዘረጋ ሔግ መቅረጽ፣ ፌርዴ ቤቶችም ዘርፈ ከዯረሰበት ዯረጃ አንጻር ራሳቸውን በአግባቡ
ማዯራጀትና ማብቃት አሇባቸው፡፡

100
ዋቢ ሰ ነ ዶች

1. ጥሊሁን ተሾመ፡ የኢትዩጵያ የውሌ ህግ መሰረተ ሀሳቦች (3ኛ እትም) 2007 ዓ/ም
2. H.G BEALE, W.D BISHOP, & M P FURMSION, contract, Case and Materials, third
edition, butterworths London, Dublin, Edinburgh, 1995
3. Adjudication And Arbitrability of Government Construction Contracts, Tecle Hagos. Mizan
Law Review, Vol.3,No.1 March 2009
4. በዛወርቅ ሽመሊስ፡- Concillation:- The forgotten Mechanism For Dispute Settlment, ወንበር፡
የአሇማየሁ ኃይላ መታሰቢያ ዴርጅት ቡሇቲን አስራ ሰባተኛ መንፇቅ ሚያዚያ 2008
5. ዘካሪያ ቀነኣ፤በግሌግሌ የሚታዩና የማይታዩ ጉዲዮች በኢትዪጵያ - የመወያያ ነጥቦች፣ የኢትዩጵያ ሔግ
መጽሓት ቮሌዩም 17, 1987 ዓ/ም
6. በዛወርቅ ሺመሊሽ፤ የግሌግሌ አመሰራረት፣ ይዘትና ውጤት በኢትዪጵያ፣ የኢትዩጵያ ሔግ መጽሓት
ቮሌዩም 17 1987 ዓ/ም
7. Levin. P., Claims and Change, Handbook for Construction Contracts.
8. የግሌግሌ ዲኝነት ውሳኔዎች 1ኛ መፀሏፌ፣ ነሏሴ 2000 በኢትዩጵያ አርቪትሬሽን ኤንዴ ኮሲሉዮሽን
ሴንተር የታተመ
9. የ1923 ጄኔባ ፕሮቶኮሌ፣ የ1927 ጄኔባ ፕሮቶኮሌ፣የ1958 ኒውሮክ ኮንቬንሽን፣
የአንክትራሌ(UNCITRAL- The United Nations Commission on International Trade and Law)
arbitration rules፣ The UNCITRAL Model law on arbitration
10. ፇቃደ ፔጥሮስ Underlying Distinction between ADR, Shimgilina and Arbitration,Mizan law
review vol. 3. No.1 March 2009 page page
11. በጥሊሁን ተሾመ The Legal regime governing Arbitration in Ethiopia: A Synopsis; የኢትዩጵያ
ጠበቆች ሔግ መጽሓት መግዌ 1. ቁ. 2 የካቲት 1999
12. የኢትዩጵያ ፌትሒ ብሓር ሔግ
13. የኢትዩጵያ ንግዴ ህግ
14. የአትጵያ የባህር ሔግ
15. የኢትዩጵያ የፌትሃ ብሄር ስነ ስርዓት ሔግ
16. እቃን በየብስ የማጓጓዝ አዋጅ ቁጥር 547/1999
17. የብሓራዊ ክፌያ ስርዓት አዋጅ ቁጥር 718/2003
18. በማህበራት አዋጅ ቁጥር 147/1991
19. የኢትዩጵያ መንገድች እንዯገና ማቋቋሚያ ዯንብ ቁጥር 247/2003
20. አዋጅ ቁጥር 80/1990
21. የማእዴን አዋጅ ቁጥር 52/1985
22. የማዴን አዋጅ አዋጅ ቁጥር 678/2002
23. የፕትሮሉየም አዋጅ ቁጥር 295/1989
24. በ1987 ዓ/ሚ በቀዴሞው የህንጻና ትራንስፖርት ኮንስትራክሽንና ዱዛይን ባሇስሌጣን(ባትኮዲ) ወጥቶ
በ1994 ዓ/ም ዯግሞ በቀዴሞው የስራና ከተማ ሌማት ሚኒስቴር ሲሰራበት የነበረው ጠቅሊሊ ውሌ ሰነዴ፣
25. የመንገድች ባሇስሌጣን ያወጣው ወጥ የሆነ ዝርዝር ውሌ ሰነዴ፣
26. የፉዱክ ወጥ የሆነ የውሌ ሰነዴ፣
27. በፋዳራለ መንግስት የመንግስት ግዥ ኤጂንሲ በ1998 ዓ/ም የወጣው ወጥ የሆነ የውሌ ሰነዴ፣ ይኼው
አካሌ በ2003 ዓ/ም ያወጣው ሰነዴ
28. የፋዳራሌ መንግስት የስራ አፇጻሚ ማዯራጃ አዋጅ ቁጥር 916/2008
29. በሰበር መ/ቁጥር 96774
30. የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት በሰ/መ/ቁጥር 115189፣
31. የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የሰ/መ/ቁጥር 80722
32. የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የሰ/መ/ቁጥር 98589
33. የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የሰ/መ/ቁጥር 97021

101
102

You might also like