Professional Documents
Culture Documents
Updated Withe Pic.
Updated Withe Pic.
ሰኔ 2014 ዓ.ም
የዕቅዱ ይዘት
1. መግቢያ
2. የሰነዱ ዓላማ
3. የተካተቱ ተግባራት
o በቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ
o በተግባር ምዕራፍ
Page 1
o በማጠቃለያ ምዕራፍ
1. መግቢያ
በሃገራችን እየተመዘገበያለውን ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ይበልጥ በማሻሻልና በማስቀጠል ልማታዊ አስተሳሰብ
ጎልብቶ በህብረተሰቡ ውስጥ አምራች ዜጋን በመፍጠር የምርት/ማምረቻ እና የሃገር በቀል አገልግሎት/አሰራር
ቴክኖሎጂዎች አቅርቦትን ማሳደግ አስፈላጊ ነው፡፡
ፈጣንና ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ ዕድገት ማምጣት የሚቻለው የልማት ፕሮግራሞች መሪ መስሪያ ቤቶችን
ውጤታማነት እና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ሲረጋገጥ በመሆኑ የበለፀጉ ሀገራት ሰፊ ጥናትና ምርምር
በማካሄድ ያፈለቁትን ቴክኖሎጂዎች በተለያየ መንገድ ወደ ሀገራችን አስገብቶ በመጠቀም የውጭ ምርትን
(Import substitution) መተካት የሚያስችል ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡
የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ለዘርፉ የተሰጠውን ተልዕኮ ከመወጣት አንጻር ከእሴት ሰንሰለት
ትንተና በመነሳት አዋጭና ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎችን ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይች በማሸጋገር
ኢንተርፕራይቹ ሀብት አፍርተው ወደ ቀጣይ የእድገት ደረጃ አንዲሸጋገሩ እገዛ በማድረግ ላይ ናቸው፡፡ይህንኑ
ድጋፍ አጠናክሮ ለማስቀጠል ማሰልጠኛ ተቋማት የሰሯቸውን ቴክኖሎጂዎችን በየዓመቱ ለኢንተር ፕራይዞች
የማሸጋገር ስራ ሲሰራ ቆይተል። በመሆኑም በየአመቱ የሚሰሩ ቴክኖሎጂዎችን ለማሸጋገር አንዳንድ ማነቅ
የሆኑ ችግሮች መኖራቸው አይቀሬ ነው። እነዚህን ክፍተቶች ለመሙላት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን
ለመስራት ቢሮው እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
Page 2
2. በፍተሻ የተረጋገጠውን ቴክኖሎጂ የማሸጋገር ሂደት፡-
አንድ ቴክኖሎጂ ተለይቶ ንድፍ ተዘጋጅቶለት ከተሰራ በኋላ እንዲሁም የተሠራው ቴክኖሎጂ የፍተሻ ስራ
ተካሄዶበት ፍተሻውን ካለፈ በኋላ ወደ ማሸጋገር ስራ ይገባል፡፡ ከናሙናነት አንስቶ አባዝቶ ወደ ገበያ ለማሸጋገር
በመጀመሪያ አብዢዎችን የመለየትና እነሱን የማብቃት ስራ ሊሠራና ከዛም አልፎ ቴክኖሎጂውን ከገበያ ጋር
ማስተሳሰር ይገባል፡፡
Page 3
ካልተቻለ በስራው ወደፊት ለመቀጠል አዳጋች ነው፡፡ በየማሰልጠኛ ተቋማቱ ያሉ አሰልጣኞችም ሆኑ
የሠልጣኞች ሕይወት፣ የሥራ ባህሪና እንዲሁም በተቋማትና አብረዋቸው በሚሰሩት ጥቃቅንና አነስተኛ
የንግድ ተቋማት ላይ የፈጠረውም አሉታዊም ሆነ አዎንታዊ ተጽዕኖ በትክክል ተቀምሮ ሊቀመጥ ይገባል፡፡
ይህም ለወደፊት የአሠራር ሂደት ማስተካከያም ሆነ ማሻሻያ በሚደረግበት ጊዜ በተጨባጭ እንደ ማስረጃነት
ይጠቅማል፡፡
የፋይዳ ዳሰሳው በአሰልጣኝ፣ በተቋም፣ በክልልነሰ በፌዴራል ደረጃ የሚከናወን ሲሆን እንደ አጠቃላይ በዚህ
ዳሰሳ ጥናት የሚገኘው ውጤት በቀጣይ ቴክኖሎጂው ላይ ለሚደረገው ለውጥና ለእሴት ሰንሰለት ክለሳ እንደ
ግብዓት ያገለግላል፡፡
3. የሰነዱ አላማ፡-
3.1. ዋና አላማ፡-
የቀዳውን ቴክኖሎጂ በማላመድ በሂደት በማሻሻል ተጨማሪ ሀብት የመፍጠር አቅም በማጎልበት
ለቀጣዩ ስራ ከዘርፉ ተመራማሪዎችና ቴክኖሎጅስቶችን ማፍራት።
Page 4
በተሸጋገሩላቸው ቴክኖሎጆዎች ኢንተርፕራይዞች ሃብት እንዲያፈሩ ድጋፍ እና ክትትል በማድረግ
የበኩሉን ድርሻ መወጣት፣
በተገነባ አቅምና በፈራ ሀብት የተቀዳውን ቴክኖሎጂ በማላመድ በሂደት በማሻሻል ተጨማሪ ሀብት
ለመፍጠር፣
4. የሰነዱ ወሰን፡-
ሰነዱ ተፈፃሚ የሚሆነው፡-
Page 5
የተግባሩ ሽፋን ደግሞ የቴክኖሎጂ ትግበራና ወደ ኢኮኖሚ መቀየር ስራ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ
የሚተገበርና የሚከናወን ይሆናል፡፡
66,010.0
3 ብሪኬት ማሽን 123,410 67,210.52 56,199.5
የዘይት መጭመቂያና
4 ማሸጊያ ማሽን 163,280 101,763.69
61,516.3
33,511.4
Page 6
ተ. የቴክኖሎጂው ስም የቴክኖሎጂው ምስል ከውጪ ስገባ ሲቀዳ የዋጋ ንፅፅር
ቁ ዋጋው የወጣበት ዋጋ
46,070
72,420 36,109.4
2 መልቲ ፐርፐዝ አልጋ
36,311
3 አውቶማቲክ ዊል ቸር
21,375 12,087.3
9,288
አውቶማቲክ የሽመና
1 ማሽን 113,685 72,818.46
40,866.54
Page 7
አውቶማቲክ የክር
2 ማጠንጠኛ ማሽን 56,790 33,446.16
23,343.84
17,289.75
• የተሰሩ ቴክኖሎጂን ከሚንስቴር መ/ቤት ጋር በመሆን ማሸጋገርና ውጤታማ እንዲሆኑ ድጋፍና ክትትል
ማድረግ፣
• የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎችን ለሚንስቴር መ/ቤት ሪፖርት ያቀርባል፤
• በኮሌጆች ተቀድተው ለሚሸጋገሩ ቴክኖሎጂዎች ወጥ በሆነ የቴክኖሎጂ ቅጂ በመለኪያ መስፈርቶች
መሰረት በማሸጋገር ሂደቱ ላይ የሚፈጠሩ ቅሬታዎችን ይፈታል፡፡
Page 8
በአጠቃላይ ለዘርፉ የተሰጠውን ተልዕኮ ከመወጣት አንጻር በስሩ ለሚገኙ ኮሌጆች ከላይ የወረደውን አቅጣጫ
ለኮሌጆች ካስኬድ በማድረግ ቴክኖሎጂ የመቅዳት እና የማሸጋገር ተልዕኮ ለማስፈፀም ኮሌጆች ከእሴት
ሰንሰለት ትንተና በመነሳት አዋጭና ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎችን ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይች
ለመቅዳት እና ለማሸጋገር ብሎም ኢንተርፕራይቹ ሀብት አፍርተው ወደ ቀጣይ የእድገት ደረጃ አንዲሸጋገሩ
ለማድረግ እና ተፈፃሚነቱን ለማረጋገጥ በየግዜው ለኮሌጆች ድጋፍ እና ክትትል ማድረግ።
Page 9
አሰልጣኞች ቴክኖሎጂዎች ላይ በጋራ እየተጋገዙ በመስራት ተፈላጊውን የቴክኖሎጂ ጥራት ማምጣት
እንዲሁም እውቀትና ክህሎትን በመለዋወጥ አቅማቸውን መገንባት ይኖርባቸዋል፡፡
Page 10
7. ቴክኖሎጆዎችን በመቅዳት እና በማሸጋገር ሂደት ሊያጋጥሙ የሚችሉ መልካም አጋጣሚዎች፣ስጋቶች፣ጥንካሬዎች እና
በጥንካሬ ድክመቶች
ቴክኖሎጂዎች የኮሌጆችን አቅም ባገናዘበ መልኩ ተቆጥሮ የሚሰሩ ቴክኖሎጂዎች ጥራት በሚፈለገው መልኩ
የተሰጣቸው መሆን፣ ያለመምጣት፣
ቴክኖሎጂዎች ከፍላጎት ዳሰሳ ጥናት በመነሳት መሰራት ኤልከትሮ መካኒካል ክፍሉ በሚፈለገው መልኩ ያለመስራት፣
መቻላቸው፣ ቴክኖሎጂ 100% ኮፒ የማድረግ አቅም ውስንነት
ሁሉም የሚሰሩ ቴክኖሎጂዎች የእሴት ሰንሰለት በሚሸጋገሩ ቴክኖሎጆዎች በሚጠበቀው መሊኩ ኢምፖርት
የተሰራላቸው መሆን፣ ሰብስቲቱዩሽን ውጤት ያለማምጣት፣ በበቂ ሁኔታ ድጋፍ እና
ቴክኖሎጂዎች በዘርፍ ተለይተው መቅረባቸው ክትትል ያለማድረግ፣
የቴክኖሎጂ ስራው ከአብዢ ኢንተርፕራይዙ ጋር በጋራ አሰልጣኞች ቴክኖሎጂ ሲሰሩ ለደረጃ እድገት በሚል እሳቤ ብቻ
መሰራት መቻሉ፣
መስራታቸው
የተሰሩ እና የተሸጋገሩ ቴክኖሎጂዎች ሙሉ በሙሉ በሰነድ
መቀመጣቸው፣
SWOT
መልካም አጋጣሚዎች ስጋቶች
በመንግስት ፖሊሲ እና እስትራቴጂ የሚደገፍ በመሆኑ፣ በበቂ ሁኔታ የላቁ (advanced) የሆኑ ማሽነሪዎች ያለመኖር፣
የኢንተርፕራይዞች የቦታ ዉስን መሆን፣
ከግብረሰናይ ድርጅቶች ድጋፍ እና ተሳትፎ መኖሩ ኢንተርፕራይዞች በተለያየ ምክንያት ስራ ማቆም፣
ለአብዢነት የተመረጡ ኢንተርፕራይዞች ቴክኖሎጆዎችን
ከሌላው ግዜ በተሻለ መልኩ ለሚሸጋገሩ ቴክኖሎጂዎች
አባዝቶ ወደገበያ ለማስገባት የፈይናንስ መኖር፣
ትኩረት በመስጠት እንቅስቃሴ እየተደረገ በመሆኑ፣
ተጠቃሚ እንተርፕራይዞች የሀገር ውስጥ ምርት የመጠቀም
ባህልን ያለማዳበር፣
Page 11
8. ማጠቃለያ
በአጠቃላይ በ 2014 ዓ.ም የተሸጋገሩ ቴክኖሎጂዎች
Page 12