Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 96

ከኮረኮረቾት ፡ ያካፍሏት

ግራ ካጋባቾት ደግሞ ይበትኗት ...

እነኚህ ፡ እዚ ውስጥ የተካተቱ መጣጥፎች ፡ በተለያየ ወቅት ፡ በፌስቡክ


(facebook) ሲገባህ ፡ ይገባሀል ቤተሰባዊ ስብስብ (group) ላይ
የተጣፉ ሲሆን ። በአንድ ላይ መሰባሰባቸው ፡ ማንበበ ለሚፈልጉ
ይጠቅማል በሚል ህሳቤ የተዘጋጀ ነው ።

አዘጋጅ ፦ ልጅ Yohannes
ወደ ቃላት ገደል ፡ ለመንደርደር ያህል ።

አሞሌው ፡ እነኚኽ መጣጥፎች ከ ሲገባህ ፡ ይገባሀል የፌስቡክ (facebook)


ቤተሰባዊ ስብስብ (group) ላይ በተለያዩ ወቅቶች የተጣፉ ሲሆኑ ። በአንድ
ላይ መሰባሰባቸው : ማንበብ ለሚፈልጉ ሰዎች ቀላል ፡ ያደርገዋል በሚል
ህሳቤ ነው ። እይታዎቹ ፡ በአንድ ወቅት ፣ ካነበብኳቸው ፣ ከሰማኋቸው ፣
ካየኋቸውና ፡ በተለይም ደግሞ ፡ ከሕይወት ተመክሮዬ ከቀሰምኳቸው
ተነስቼ ፡ ይጠቅማሉ ብዬ ፡ የከተብኳቸው ናቸው ። አንድ አንዶቹ ህሳቤዎች
፡ ከተለመደው የማህበረሰብ ህሳቤ ፡ እንግዳ ስለሆኑ ፡ በውስጣችን ጥያቄን
ቢያጭሩ ደስ ይለኛል ። ካላጫሩም ደግሞ ፈገግ ብንሰኝባቸው መልካም
ነው ። ሌላው ላሰምርበት የምፈልገው ነገር ቢኖር ፡ አለማወቄን ነውና
እይታዬ ነውና ፡ እንደ እውነታ ሳይሆን የጣፍኩት ፡ በምንም አይነት መልኩ ፡ እነኚኽ እይታዎች ፡ የማንም እውነታ
፡ ሊሆኑ ይገባል የሚል ፡ ሀሳብ እንደሌለኝ መሆኑን ነው ።
እንደ እይታ ፡ ይመልከቷት ።
አሞሌው ፡ ማንም ሰው ፡ እውነት ከዚኽ አለ ፡ ወይንም ደግሞ ፡ እኔ
አውቅልሀለሁ ቢልኽ ፡ አትመን ። ደግሞም ውሸታም ነው ። እኔም ብሆን ።
ሁል ጊዜም ቢሆን ፡ እውነት ፡ ራሳችን ጋር ፡ በውስጣችን እንዳለ ፡ ማወቁ
ተገቢ ነው ። ስለዚህም ፡ ይኽ እይታዬ ፡ ሌሎች በእይታቸውና ፡ በቃላቸው ፡
የውስጤን እውነት መኮርኮር ችለዋልና ፡ እኔም ቃላቶቼን ልዝራ ፡ ከሚል
ቅን ፍላጎት የመጣ ነው ። ለነገሩ እውነትን የሚያውቁ ፡ ከቃል ጋር ውል
የላቸውም ይባላል ። ለዛም ነው ካላይ ፡ ወደ ቃላት ገደል ፡ ለመንደርደር
ያኽል ማለቴ ። እውነት መች ይጣፋል ብለኽ ፡ ይገለጣል እንጂ ። ብቻ ግን
እስኪገለጥ ፡ የተሰማኝን ፡ በቃላት ገደል ተጠቅሜ ፡ የእውነትን ገድል ፡
ልግለጥ ብዬ እኮ ነው …
ከልብህ ተስማማ እንጂ ፡ የሰው ነገር ዝምብለኽ አትስማ ፡ የኔንም
ቢሆን ።

አሞሌው ፡ ሁላችንም የፈጣሪ ክፍልፍይ ፈጣሪዎች እንድመሆናችን መጠን


፡ የየራሳችን የሆነ ድርሻና ፡ ስጦታ አለን (we are fractals (co-creators)
of the SOURCE) ። አንድ ሰው የራሱን እውነት እስካልፈለገ ድረስ ፡
በሌሎች እውነት መሰል ውሸት መታሰሩ አይቀርም ። ስለዚህም ፡ ሁሉም
ሰው ፡ የየራሱን እውነት ፈልጎ ማግኘት ይኖርበታል ። ደሞም አንድ ስው ፡
እርግጠኛ ሆኖ ሊያውቅ የሚችለው ፡ ስለራሱ እውነት ብቻ ነው ። ማንም
ሰው ፡ እውስጣችን ያለውን ያራሳችን የሆነውን እውነት ፡ ሊነጥቀንም ሆነ
ከልብህ ተስማማ እንጂ ፡ የሰው ነገር ሊቸረን አይቻለውም ። ስለሌሎች ፡ ያለን እይታም ቢሆን ፡ የሚመዘነው ፡
ዝምብለኽ አትስማ ፡ የኔንም ቢሆን ። በዚሁ እውስጣችን በያዝነው የእውነት ልኬታ ነው ። ሰዎችን አግዝፈን
የምናይ ከሆነ ፡ ለራሳችን የምንሰጠው ግምት ትንሽ ነው ማለት ነው ።
ከሰዎች ብዙ የምንጠብቅ ከሆነ ፡ ከራሳችን ብዙ ርቀናል እንደ ማለት ።

አሞሌው ፡ እኔ ራሱ ፡ ከራሴ ሕይወት ተመክሮ ተነስቼ ፡ ዓለምን በራሴ


ቀዳዳ እያያኋት ነው እንጂ ፡ ሙሉ ለሙሉ መች አውቃታለሁ ብለኽ ።
ባውቃትማ ኖሮ ፡ የት እዚ እታይ ነበር ። ደሞስ ይኽው የተሰጠኝን አይደል
የማቦካ ። ብቻ እውነትን ከራሳችን እንፈልፍል ። የሰው እውነት የሰው ነው
፡ ደሞስ መች ያደምቃል ብለኽ ። የራስ ግን የራስ ነው ፡ ደግሞም ውበት
አለው …
ልክ እንደኛው ባለበት ዓለም ውስጥ ፡ አስተሳሰባዊ ለውጥ እያደረገ ፡ እንደ
ድራጎን ለመብረር ያሰበ ይመስላል ። ምክኛቱ ደግሞ ፡ ከላይ ሳይሆንና
ኤጦጵያና የአሁን ሽር ጉዷ! ሳይወርድ ፡ ከወደታች የሚሆንም ይሁን ወደላይ የሚመለስ ፡ አንዳችም ነገር
የራስ ሀገር የት ነው ቢሉ ሰውነት አሉ ። ስለሌለ ነው ። ስለዚህም ይህ ያለንበት ሙት እባብ ፡ በቅርቡ ፡ በመንፈሳዊ
ዓይኑ ዙሪያ ፡ ከፍተኛ ለውጦች ይከናወናሉ ተብሎ ይታመናል ። ደግሞም
እየተከናወኑም ነው ።
አሞሌው ፡ እንደምን ከርመሃል? መቼም ወሬ አይደበቅ ፡ ማራናታ ብለኽ
ስታበቃ ፡ ፈጣሪ ሆ ብሎ ቢመጣብህ ፡ ሽሽት ማራቶን ጀመርክ አሉ? አይ
ያንተ ነገር ፡ ፈጣሪ በነጎድጓድ እንደሚመጣ እያወቅኽ ፡ ኮቴ ሳያሰማ ምድርን አይ ችኩሉ ፡ መንፈሳዊ ዓይኑ ፡ የት ቦታ ይገኛል ነው ያልከኝ? ጥያቄህን በጥያቄ
ሳያንቀጠቅጥ ብቅ የሚል መስሎህ ነበር እንዴ? ለነገሩ ፡ መቼ የምንለምነውን ለመመለስ ያክል ፡ የመጀመሪያውና የሙሴ ፅላት የሚባለው ታቦት ፡ ካልጠፉ
እናውቃለን ብለኽ ። እስከዛሬስ በቀኝ አውለን እያልን ፡ ስንቴ ደጋግመን የዓለም ኃያላን ሀገር ቦታዎች ፡ የት ነበር ተደብቋል ያሉን? ልክ ብለሃል ፡
ስንሰቀል አይደል የኖርን? ለነገሩ ፡ ግራውም ያውም ነው ። ብቻ አይዞን ፡ ጦጵያም አይደል ያልከኝ? አየህ ፡ አፍሪቃ ፡ ለዚህ ላለንበት እባባ ፡ የጭንቅላቱ
ለዛመናት ወደን የሰካነው ፡ የሾኽ አክሊል ፡ መነቀያው ግዜው ነውና ፡ ማረፊያ ናት ተብላ ስትሞሸር ፡ የኛዋ ተብዬዋና ፡ ሁሌም አሻፈርኝ ባዯ እምዬ
ማመሙ ስለማይቀር ፡ በእውነትኽ ፅና ። አሊያ ግን ለቀጣዩ ዘመን ፡ የሾኽ ጦጵያ ደግሞ (ምስራቅ አፍሪቃ) ፡ የመንፈስ ዓይኑ መቀመጫ (the seat of the
አክሊላችንን እንዳጠለቅን ፡ ስንወጋ መኖራችን ነው ። soul/የስልጣኔ መነሻ/የሕይወት መገኛ/የሀሳብ መፍለቂያ) ፡ ወይንም ደግሞ ፡
በዓለምኛው አገላለጥ ፡ የአፍሪቃ መዲናና ፡ የተባበሩት ዓለም መንግስታትን
መስራች ፡ ድንቅ ማዕከላዊ ግንባር ቦታ ፡ ሆና ትገኛለች ። ለዚህም ነው ፡
አሞሌው ፡ ሰምቼሃለሁ ፡ ስለ ኤጦጵያ ያለህ ምልከታ ምንድን ነውም
ጦጵያን የነካ ጉዱ ፈላ ፡ የሚባለው ትርክት ቀልብ መሳቡ ። ለምን ቢሉ? ማንስ
አይደል? ጦጲያን ለመረዳት ፡ ያለንበትን ዓለም መረዳቱ ተገቢ ይመስለኛል ።
በዓይኑ መጥተኽበት ፡ ዝም ይልሃል እንዴ? ብቻ በጥራት ማየት ይጀምር እንጂ
ብዙዎቹ ቀደምት መዛግብት ፡ ይህቺን ዓለም ፡ በገዛ አፉ ፡ የራሱን ጭራ ፡
፡ ከራሱ ዓይን መቀመጫ ጀምሮ ፡ የምይበጀውን ነገር ሁላ ፡ በአዲሱ የኃይል
በሚበላ ፡ ወስላታ ዘንዶ ወይንም እባብ (ouroboros) ይመስሏታል (the
ንዝረቱ ፡ ማጽዳቱና (detoxing baby) ማስወገዱ ፡ የት ይቀራል ብለኽ ።
ouroboros is an ancient symbol of a snake or serpent eating its
ዓለም ፡ አሁን ያለችበት ቀውስ ውስጥ የገባችው ፡ ጭንቅላቷ(አፍሪቃ) ፡ ከጊዜ
own tail, variously signifying infinity and the cycle of birth and
ወደጊዜ ማሰብ እየተሳናት በመምጣቱ ነው (ፊተኞች ኋለኞች) ። በአፍሪቃ ምድር
death) ። ለዚህም ነው ፡ በዓለም ላይ ያሉ ፡ የእምነት ተቋማቶች ሁላ ፡
ላይ መልካም አስተሳሰብ በነበረበት ዘመን ፡ ዓለም ገነት እንደነበርች መዛግብት
አንድም ሳይቀሩ ፡ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ፡ እባብን ሲጀነጅኑና ሲጎነጉኑ
ያቃጥራሉ (ራስ ጤና ብላም የለ እንትና) ። በሰውኛ ካሰብነው ፡
የሚታዩት ። በደንብ ላስተዋለም ፡ ከምድር አንዱና መሳጩ ጨዋታ ፡ እባብን
አስተሳሰባችን/ጭንቅላታችን ሳይቀየር ፡ ሰውነታችን ላይ የሚመጣ ለውጥ
አሳሳች ብሎ ፡ እንደ እባብ ልባም ለመሆን መሽኮርመሙ ላይ ነው ። ይህን
የለም እንደ ማለት ነው (ጭንቅላት በጊዜ ሂደት መድከሙና መደንዘዙ ግን ፡ ተፈጥሯዊ
የእባብ ታሪክ ያነሳሁት ፡ በሰማይ (በስድስትና(6D) በዘጠኝ(9D) ሰማይ) የሚሆነው
ዑደት መሆኑን አትዘንጋ) ። ይህን ስልህ ግን ፡ የዛን ጊዜ የነበሩ ገዢዎች ፡ አሁን
፡ በምድር (ሦስተኛው(3D) ሰማይ) ፡ በምድርም የሚሆነው ደግሞ ፡ በሰማይ
ገዢዎቻች አይደሉም እያልኩኝ እንዳልሆነ ልብ በል ። የጊዜውን ኃይልና ፡
ይሆናልና ፡ አሁን በምድር ላይ የሚሆነው ሁላ ፡ መነሻው ከሰማይ መሆኑን
የኮከብን አቀማመጥ ፡ እስካላወቅን ድረስ ፡ ያወቁ ሰዎች ፡ ቦታቸውን ፣
ልብ እንድንል በዬ ነው ። ያ ማለት ደግሞ ፡ ይህ የምንኖርበት ሙት እባብ ፡
መልካቸውንና መልዕክቶቻቸውን እንደየዘመኑ እያቀያየሩ ፡ ሁሌም ገዚዎች
የጠገቡ ህፃናትን መመልከቱ በቂ ነው ። ትንቢተኞቻቸውን በየቦታው
ኤጦጵያና የአሁን ሽር ጉዷ … አሰማርተው ፡ የሚመጣውን መዐት እንድንቀበለውና አቸናፊዎች ሆነን
እንደምንወጣ እያሳመኑን ይገኛሉ ። ግን ማየት ለቻለ ፡ ከዛ ቦታ የሚወጣው
እንደሆኑ ይቀጥላሉ (የድሮ ገዢዎችን ማወደስ ፡ ያሁኖቹን ገዢዎች ከማወደስ ምንም
የኃይል ንዝረት (የአስተሳሰብ ለውጥ/shift) ፡ መጀመሪያ ራሱን ግንባሩን ካጸዳ
ልዩነት የለውም/ይኸው አደዋንስ እፊታችን እየደገሙብንስ አይደል) ። የሚመጣው
በኋላ ፡ ወደ ጉሮሮ መውረዱ ፡ ካዛም ደግሞ ልብን አርሶ ወደ አንጀት
ለውጥ የገባቸው ፡ የጠገቡ ህፃናት ፡ መሉ ትኩረታቸው ፡ በዚህ ባለንበት
መዝለቁና ፡ መረገጫው እስኪደርስ ማቆሚያ እንደሌለው ግልጽ ነው ። ይህ
ሙት እባብ ጭንቅላት/አፍሪቃ ላይ ካደረጉ ሰንብተዋል ። አፍሪቃ ላለንበት
ደግሞ በአንድ ቀን ይሆናል ብሎ መጠበቅ ሞኝነት ነው ። ለምን ቢሉ ?
እባብ የጭንቅላቱን ድርሻ ስትይዝ ፡ የመካከለኛዋ ምስራቅ ኮማሪት
ላለንበት እባብ አንድ ቀን ፡ ለኛ አንድ ዓመት ሊሆን ይችላልና ። ስለዚህ ፡ ራስ
የሆነችው እስሪቲ ደግሞ ፡ የዚህን ያለንበት እባብ ጉሮሮ ፡ በዜና አውታሮቿና ፣
ምታቱ ሲያገግም ፡ ጉሮሮ መከርከሩን ይጀምራል ፣ ጉሮሮ ሲሻለው ደግሞ ፡
በመንፈሳዊ መጥሀፍቶቿ አንቃ ይዛ ፡ ይኽው እንደምታያት ፡ የዓለምን
ልብ ማቅለሽለሹ ይቀጥላለ እንደ ማለት ። እንደዛም እያለ እስከ መረገጫው
መንፈሳዊም በለው ዓለማዊ መረጃዎች ሁላ ተቆጣጥራ ፡ ያሻትን ስትተርክና
ይቀጥላል ። ግን እኛ ስንጃጃል ፡ እኛ ላይ የደረሰው ፡ በተራው ሌላው ላይ
ስታስተላልፍ ለዘመናት ኖራለች ። የልብ ምት አድማቂ የሆነችው ሀገረ
ሲደርስ ፡ ድሮስ ጦጵያን የነካ ማለቱ ፡ ቀልዱ እኛው ላይ ነው ። በተለይም
አማሪቃም እንዲሁ : የእባቡ ልብ ላይ ፡ ደቅ ብላ ፡ አቡጀዴ ግርግሮቿን ፣
ደግሞ ፡ ይህ እንደሚመጣ አውቀው ፡ ለጫወታው ድምቀት ፡ ቦታ ቦታቸውን
ሙዚቃዎቿንና ሌሎችምን በመጠቀም ፡ በመሳጭ አጀንዳዎቿ ፡ የዓለምን
የያዙት የጠገቡ ህፃናት ፡ መልሰው እንድሚገዙን ካለመረዳት የመጣ ብኩን
ሕዝብ ፡ ፍቅር ስታሲዝና ፡ ቀልብ ስትስብ ኖራለች ።
አስተሳሰብ ነው ። በሚታየው ስጋ ተሸናፊ መስለው ፡ የማይታየውን
ነፍሳችንን ለቀጣይ ዘመናት መግዛት ከቻሉ ፡ ድሮስ ምን ይፈልጋሉ ብለኽ ።
ወይ ችኩሉ ፡ ወደሚደረገው ዓለማዊ ሽርጉድ እንሂድ ነው ያልከው? በል ድሮውንም እኛ ፡ በባዶ ሜዳ ፡ ሰው ገድሎ መጀገኑና ማቅራራቱ ፡
ይሁንልህ ፡ ያው የታወቁት መዛግብቶች እንደሚሉት ፡ ሕዝቦቼ ከዕውቀት ልማዳችንም ሆኖም የለ ።
ማነስ ጠፉም አይደል ። ስለዚህ ፡ ለውጡን ያወቁት ብቻ ፡ ከለውጡ
ለመጣቀም ፡ ባወቁት መጠን ልክ ፡ ቦታ ቦታቸውን እየያዙ ይመስላል ።
አሞሌው ሙት ፡ የራስ ሀገር የት ነው ቢሉ ፡ ሰውነት ይባላል የለ ። እንደ አንድ
የግንባር ቦታዋና አካባቢዎቿ በጦርነት ተከበዋል (Africa is on fire/crown
በአምሳሉ ለተፈጠረ ፍጥረት ፡ በኔ ውስጥ የሚከናወነው ፡ በውጪም
chakra is lit) ። የውሸት ዜናዎች ሆን ተብሎ በሞሉበት ዓለም ፡ እውነት ምን
ይሆናልና ፡ ይህ የእኔ እይታ ነው ። ውጪውን ለመረዳት ውስጡን ይባል የለ ።
እየሆነ እንኳን ለመረዳት እጅጉን ይከብዳል ። ግን በጦርነቱ ስም ፡ መንፈሳዊ
ስለዚህ መርምረው እንጂ አታምረው ። ግን ካመረርከው ፡ ፈጣሪስ ስንት ግዜ
ዓይኑ ሲበራ ፡ ወይንም ደግሞ በተለምዶ ፅላቱ ሲከፋት የሚያመጣውን
፡ በለመለመ መስክ መርቶን ይችለዋል ብለኽ? አንዳንዴም ሆ ብሎ ይምጣ
ንዝረት ፡ ለመደበቅ የታሰበ ይመስላል ። ለምሳሌ ፡ መሬት ቢሰነጠቅ ፡
እንጂ …
ተፈጥሮ ጠላቶችህን አጠፋችልህ ሊሉን ይችላሉ (እንደ ጢስስ በነው ይጠፋሉ
ተብለንም የለ) ። የኤሌትሪክ መገልገያዎች አልሰራ ቢሉን ፡ ተለቅ ያለ ቦንብ ሆ ብዬ መጣሁ ፣ ሆ ብዬ ፡ ሆ ብዬ
በመፈንዳቱ ከራዲዬሽኑ የመጣ ነገር ነው ቢሉንም ያስኬዳል (ለነገሩ መብራት
ማራናታ ሲሉኝ ፣ ሰምቻለሁ ብዬ
መጥፋቱን ለዚሁ ግዜ ሲባል አለማምደውን የለ ፡ ምንስ ይመስለናል ብለኽ) ። ብቻ
የቦታዋን ማዕከላዊነት ለመረዳት ፡ በየቀኑ በዛ ዙሪያ የሚሰበሰቡትን ፡ የዓለም ሆ ብዬ መጣሁ ፣ ሆ ብዬ ፡ ሆ ብዬ ያዝ እንግዲህ ፡ ኧሯ አስነካው ...
ጣያቂ ፦ ድሮ ሳውቅህ ፡ የትንቢት ወዳጅና አሳዳጅ ነበርክ ፤ አሁን ደግሞ
ተከርብተኽ ፡ ትንቢት ቅኝት ነው ትላለህ አሉ?

መላሽ ፦ እውነት ነው ፡ ሁሌስ ቢሆን ከራሴም ውሸት አይደል የምነቃ !


መቼም በዛሬ ውስጥ ፡ ነገ መኖሩን ለተረዳ አራዳ ፡ ዛሬን ካልኖረው ፡ ነገም
የሱ እንዳልሆነ ፡ ጠንቅቆ ያውቃል ። ለዚህም ነው ፡ ዛሬን ሳያስኖሩኝ ፡ ለነገ
እሚጠመዱኝ ፡ መልሰው ሊያርሱብኝ የሚባለው ።

ጠያቂ ፦ እንዴት ማለት ?

መላሽ ፦ ማለትማ ችኩሉ ፡ የዛሬው ሀሳባችን ፡ የነገው ዓለማችን ነውና ፡


ጠያቂና ፡ መላሽ ። አሁን ላይ ሆነን ፡ የራሳችን ሀሳብ ከሌለን ፡ ነገ ላይ ስንደርስ ፡ የራሳችን የሆነ
ዓለመ ሊኖረን አይችልም (A thought become an idea, an idea be-
come a reality. Are you living your own reality? Or someone
else’s?) ። የዓለም አንዱ ሙዷ ፡ ሀሳቧን ቀድማ በትንቢት መልክ መስበኳ
ነውና ፤ ሀሳቧን ከወደድንላት ፡ ሳናውቀው በሀሳቧ ተቃኘንላት እንደ ማለት
ነው (Prophecy is the highest form of predictive programing) ።
የሀሳቡ ባለቤቶች እስካልሆንን ድረስ ፡ የሀሳቡ ተገዢዎች መሆናችን ግድ
ነው ። ሀሳብ ደግሞ ሆሌም ቢሆን ባለቤት አለው ። ለዚህም ነው ፡ መሪ
ጠባቂ ፡ ገዢ ይታዘዝለታል የሚባለው ። ዛሬን ሳይኖሩ ፡ ነገን መመኘት ፡
ታሪክን እንደ መድገም ነው ። ችኩሉ ሙት አትሞኝ ፡ ራስህን ምራ እንጂ
አትፍራ ፡ ትንሳኤህም ቢሆን ከውስጥ እንጂ ከውጭ አይደለም ። ዛሬን ኑር
እንጂ ነገን አትጎምዥ ፡ ነገ ለራሱ ሲል ራሱ ይኖራል ...
አዳኝ (savior) ሲጠብቅ ፡ አ’ዳኝ (predator) መሆኑ ፡ ለነገር ነው
አሉ ።

አሞሌው ሙት ፡ የትኛውም ነገር ሊጎዳን የሚችለው ፡ በሰጠነው የኃይል


ጉልበት ልኬታ ብቻ ነው ። ለዚህም ነው ፡ ዓለም የዜና አውታሮቿን ሁላ
ተጠቅማ ፡ ቀልባችንን ለመሳብ : አጀንዳዎቿን ሁላ ፡ የምትለፍፈው (energy
flows where attention goes) ። ብቻ አንዴ ቀልባችንን ከሰጠናት ፡
መልሳ ቀልብ መንሳቱን ፡ ጥርስ የነቀለችበት ጫዋታዋ ነውና ፡ ተክናበታለች
። የዓለም ሙዷ ፡ ጉዷን ፡ እፊት ለፊታችን መደበቅ ላይ ነውና
፡ ቀልባችንን/ኃይላችንን ለምን እንደምንሰጣት እስካላወቅን ድረስ ፡ አዳኝ
(savior) ያለችው ነገር ሁላ ፡ አ’ዳኛችን (predator) ሆኖ ልናገኘው
አዳኝ (savior) ሲጠብቅ ስለምንችል ፡ ኃይላችንን መጠበቁ ተገቢ ነው (be careful to whom you
pray since you can get preyed upon) ። በዛ ላይ ፡ ዓለም የቃል
አ’ዳኝ (predator) መሆኑ ጨዋታ አዋቂ ናትና ፡ ንዝረቷን በቃሏ መደበቅ ትችልበታለች (matrix/ma-
ለነገር ነው አሉ ። tricks/mother tricks/the mother of all tricks) ። ስለዚህ ፡ ከቃሏ በላይ
መንዘር (vibrate higher) ተገቢ ነው ።

አሞሌው ፡ እኛ የሀሳብ ባለቤቶች እንጂ ፡ የሀሳብ ተገዚዎች አይደለንም ።


ክብደት የሰጠነው ሀሳብ ሁላ ፡ መልሶ እኛኑ መጫኑ አይቀርም ። አንድ
ውጪያዊ ኃይል ፡ ሊሰለጥንብን የሚችለው ፡ በፈቀድንለት የኃይል መጠን
ብቻ ነው ። ስለዚህ ፡ አዳኝ ያልነው ሁሉ ፡ መልሶ አ’ዳኝ ቢሆንብን ፡ የገዛ
ኃይላችንን ተጠቅሞ ነውና ፡ ፈፅሞ አይግረመን ። ድነት ከውስጥ እንጂ
ከውጪ አይመጣም ። ስለዚህ ፡ ለውጪያዊ አዳኞች (savior/predator) ፡
ሁሌም ኃይላችንን እየቸረን ፡ በፈቃዳችን መታደኑን ፡ ማቆሙ መልካም ነው
። አዳኝ (savior) ያልነው ሁላ ፡ አ’ዳኝ (predator) መሆኑ ሲገባን ፡
ራሳችንን ማዳን እንጀምራለን ፡ ይባል የለ …
ብዙዎቻችን ገና የስድስተኛውንም ሰማይ ሰውነት ሰርተን አልጨረስንም ።
ማስታወቂያውም ጉዞ ወደ አምስተኛው ሰማይ (5D) የሚለው ፡ የስድስተኛውን ሰማይ
ዘጠኙ ሰማየ ሰማያት ሰውነት እንዳንሰራ ሳይሆን አይቀርም ።

አሞሌው ፡ ሰማየ ሰማያት በተለምዶ እንደሚባለው ፡ ከዚህ ዓለም ሰማየ ሰማያት ዘጠኝ ይሁኑ እንጂ ፡ በእያንዳንዱ ሰማያት ውስጥ በጣም ለቁጥር
ስንሰናበት ብቻ የምንሄድባቸው ከእኛ ውጪ ያሉ ቦታዎች ሳይሆኑ ፡ የሚታክቱ ዓለማቶች ይገኛሉ ። ለዚህም ምስሌ የሚሆነን ደግሞ ይሄ ያለንበት
ባለንበት ዓለምም ውስጥ ሆነን ፡ ልንደርስባቸው የምንችላቸው ፡ የሦስተኛው ሰማይ ሲሆን ፡ በውስጡ ያሉትን ሰዎችን ብቻ እንኳን ብንቆጥር ፡ ወደ
በውስጣችን ያሉ የውጪያዊው ዓለም መገለጫ ሰውነቶቻችን ስምንት ቢሊዮን የሚጠጉ ዓለማቶች አሉ ማለት ነው ። እንደቀልድ ፡ እሱ በራሱ ዓለም
ናቸው ። ሁሉም ሰማያት የያራሳቸው የሆነ አካል ወይንም ሰውነት ውስጥ ነው የሚሽከርከረው የሚባለውም ይህንኑ ለማስታወስ ይመስላል ። ሰው ራሱ
ሲኖራችው ፤ የ ሶስት(3D) የስድስት(6D) እና የዘጠኝ(9D) አንድ ዓለም ነው (space within space) ። ይህን ያለንበትን ዓለም የሚመሰሉ ብዙ
ሰማያት ሰውነትን ከሌሎቹ ሰማያት ለየት የሚያደርገው በጎልህ ዓለማት ደግሞ ፡ ይህ ዓለም በሚኖርበት ዓለም ውስጥ ይገኛሉ ማለት ነው …
መታየቱና የሚዳሰስ መሆኑ ነው ። ለምስሌ ባለንበት በሦስተኛው
This model is taken from Doelow Da Pilotman
ዓለም ውስጥ የሚታይና የሚዳሰስ
ሰውነት እንዳለን ሁሉ ፡
በስድስተኛውና በዘጠነኛው ዓለምም
ውስጥ እንደዚሁ የሚታይና የሚዳሰስ
አካል ይኖረናል ማለት ነው ።
ለስድስተኛው ዓለም ምሳሌ
የምትሆነን ፀሀይ ስትሆን ፡ ከሁሉም
ፕላኔቶች አካል ይልቅ የሷ ጎልቶ
የሚታየውም ለዚሁ ነው ። ያ ማለት
ግን ሌሎች ሰማያት አካል የላቸውም
ማለት ሳይሆን ፡ እንደ ፀሀይ ጉልህና
ተጨባጭ አይደለም ለማለት ነው ።
የዘጠናኛውን ሰማያት ሰውነታችንን
ለማየት ከፈለግን ፡ አሁን ፀሀይ
ያለችበት ዓለም ውስጥ መወለድ
ይኖርብናል ። ያ ማለት ግን አሁን ላይ
ሆነን ፡ የዘጠነኛው ሰማይ ሰውነት
የለንም ማለት አይደለም ። ግን
ከምንጠቀምበት ግዜ ይልቅ
የማንጠቀምበት ግዜ እጅጉን ይበዛል ለማለት ነው ።
ያ ማለት ግን ፡ የተፈለገ ቦታን ፡ በጨረር ኢላማ (target) ማደረግ አይቻልም
ማለት አይደለም ።

አሞሌው ፡ ይህ የህሊና ንቃታችን ወቅቱ ሲደርስ ፡ ከፀሀይ ብርሀን ወጋገን


እውነት ይሄ ኮሮና ፡ ለመጪው ዋናው ኮሮና ወይንም ጨረር (solar activity) ጋር በመታገዝ ፡ በምድር ላይ ያለውን
የአስተሳሰብም ሆነ የስጋዊ ድክመት እንደ x-ray laser ለማጽዳት የሚመጣ
ማዘጋጂያ ይሆን እንዴ? ተፈጥሯዊ ብርሀን እንደሚሆን ይገመታል (natural cleansing) ። ግን በዛ ጊዜ
በአስተሳሰብም ሆነ በምግባር ከብደው (low vibration) ፡ ለተገኙ ሰዎች
አሞሌው ፡ የሰው ልጅ ንቃተ ህሊና እያደገና እየጨመረ በመምጣቱ ፡ ከፀሀይ ምጽዐታቸው ትንሽ ሊከብድ ይችላል (ሰዎች ልክ አሁን ፡ ያለቅጥ በፍርሀት
የሚወጣው ወጋገናዊ ጨረርና (solar activity) ፡ የምድር መግነጢሳዊ እንደሚጠቁት ሁላ) ። በሌላ በኩል ደግሞ ፡ ልክ በኖህ ዘመን ራሳቸውን አውቀው
ንዝረት (Schumann Resonances Frequency) ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ መርከባቸውን (ሰውነታቸውን) ያነጹ ሰዎች ፡ የውስጣዊ ውሀ እጥበቱን
መጥቷል ። ይህ ደግሞ ፡ ሰማያዊና ተፈጥሯዊ ዑድት ሲሆን ፡ ተፈጥሮ እኛን እንደተቋቋሙት ሁላ ፡ እኛም ከተዘጋጀን ፡ ውስጣዊና ብርሀናዊ እጥበቱን
በመታገዝ ፡ ራሷን በራሷ እያደሰች መሆኑን ያሳያል ። ሆኖም ግን የነገር የመቋቋም አቅሙ ይኖረናል ማለት ነው ። በዛውም የዘረ መል እድሳት
ብልሀተኞች ፡ ሰውን ለማደናግር ፡ ግሎባል ዋርሚንግ የሚል ሽፋን ሰጥተው ፡ እናገናኛልን (DNA upgrade) ተብሎ ይታመናል ። በኖህ ዘመን ፡ ውሀዊ እጥበት
ተፈጥሯዊ ዑደቱን እንደመጥፎ እንዲታይ አድርገውታል ። ለነገሩ ፡ ሁሉንም የነበረው ፡ ወደ ውሀዊ የኮከብ ዘመን ፡ ይሻገሩ ሰለነበር ነው ተብሎም ይገመታል
እንደ ማስፈራሪያነት ይጠቀሙበት እንጂ ፡ ልብ ላለ ሰው ፡ በየጊዜው ፡ ። በሎጥ ጊዜ ደግሞ እሳት ። አሁን ደግሞ ወደ አየራዊና ብርሀናዊ ወደ ሆነው
ምስጢራዊ መረጃዎችን ጣል እንደሚያደርጉልን የሚካድ አይደለም ። ይሄም ደለዊ ነፋስ (Age of Aquarius) የኮከብ ዘመን እየተሻገርን ስለሆነ ፡ እጥበቱ
አሁን ተዛመተ እያሉ ሽብር የሚነዙብን ቫይረስ ፡ ከዚሁ ከፀሐይ ጨረር ጋር ውስጣዊና ብርሀናዊ ይሆናል እንደማለት ነው ። ለዚህም ነው ፡ ዘበናዊው ጥበብ
ተያያዥነት እንዳለውም ጠቆም እያደረጉን ይመስላል ። ከስሙ እንኳን ሁላ (technology) ፡ እንደ ብርሀን ፍጥነት አየራዊ (wireless/Bluetooth)
ብንነሳ ፡ ኮሮና ማለት ፡ የፀሀይና የከዋክብት ፡ የብርሀን ወጋገን/ጨረር እየሆነ የመጣው ። ቫይረሱም እንደዛው ። የነገር ብልሀተኞችም ፡ ከመሬት በታች
እንደማለት ነው (A corona is an aura of plasma that surrounds the ፡ መኖሪያቸውን ቀልሰዋል የሚባለውም ፡ ለዚሁ ወቅት ፡ ከጨረሩ ለመደበቅ ነው
Sun and other stars) ። ከዚሁ ጋር በተያያዘ ፡ በላቲንኛ ኮረና ማለት ፡ ተብሎ ይገመታል ።
ፀሀያዊ የብርሀን አክሊል ወይንም ደግሞ ዘውድ እንደማለት ሲሆን ፤ ይኽ
ደግሞ በሰባተኛው ደረጃ ላይ የሚገኘውንና ፡ በሺህ የአበባ ጉንጉኖች አሞሌው ፡ ከአሁን ብኋላ ጨዋታው የንዝረት (frequency/vibration) ነው ።
የሚመሰለውን ፣ ዋናውን የሰውነታችንን የመንፈሳዊ ሀይል (ንቃተ ህሊና) ሸክም የሆነ አስተሳሰብና ምግባር ይዘን ፡ በፍጥነት መንዘር ስለማንችል ፡
ማዕከልን ያመለክታል (Crown Chakra) ። መቼም አጋጠሚና ፡ መገጣጠም ሸክማችንን ሁላ (ጥላቻ ፣ ተንኮል ፣ ሀዘን ፣ ቂም ፣ በቀል ፣ ንዴት ፣ ስርቆት ...
የሚባል ነገር እንደሌለ ፡ ለባነነ ሰው ፡ ንቃተ ህሊናችን ከመቼውም ጊዜ ወዘተ) ማራገፍ ይጠበቅብናል ። ለሰውነታችን ተሰማሚ የሆኑ ፡ ተፈጥሯዊ
በበለጠ ፡ እየነቃ በመምጣቱ ፡ ከፀሀይ የሚመጣው ጨረር ደግሞ ፡ ምግቦችን መመገቡ ፡ የሰውነት ንዝረታችንን ፡ ከፍ ያደርገዋል ተብሎ
እየባሰበት ነው ፡ እያሉን እንደሆነ መጠርጠሩ ተገቢ ነው ። የጨረር ነገር ሲነሳ ስለሚታመን ፡ የአመጋገባ ዘዬአችንን ማስተካከሉ መልካም ነው ። ራሳቸንን
ደግሞ ፡ የ5G ኔትወርክን ፡ ከሁሉም ቀድማ በዘረጋችው ፡ ሀገረ ቻይና ፡ ይህ አውቀን ፣ አስተሳሰባችንን ያነቃንና ፡ መርከባችንን ያነጽን ሰዎች ፡ በመጪው
ወረርሽኝ መከሰቱ ፡ ሁኔታውን በብዙ መልኩ እንድናየው ያደርገናል ። ለዚሁ ዘመን ዕልል ስንል ፡ ራሳችንን ያላነጽነው ግን ፡ ክንብልና ድንብልን ፡ ማን
ለ5G ቴክኖሎጂ ፡ ባዳ በሆነችው አፍሪቃ ግን እስካሁን የታየ ግር ግር የለም ።
ይከለክለናል ብለኽ ...
ስጋዊ ጦርነቶች ፡ እውነትኛ ዘላቂ ሰላምን ያመጣሉ ብለን የምናምን ከሆነ ፡
ታሪክን የኋሊት የምናይበት መነጥር ፡ እጅጉን ወይቧል ማለት ነው ።

አሞሌው ሙት ፡ ገዳይን ጠልተን ለተገዳይ ብቻ የምናዝን ከሆነ ፡ እውነትን


በከፊል እንጂ ፡ ሙሉ በሙሉ አናውቅም ማለት ነው (if we don't know
the whole truth, we don't know the truth) ። ዓለም የዋዛ
አትምሰልህ ፡ የሕይወት እንቆቅልሽ መድረክ እንደመሆኗ መጠን ፡
አሰቀድማ እንድንጠላቸው ባደረገቻቸው ስዎች እውነቷን እየሰበከችና
እጇን እየታጠበች ፡ ርህራዬዋን ደግሞ ፡ በጨካኞች ኩርኩም እየገለጠች ፡
ታሪኳን ስታስደግመን የምትኖረው ። ለዚህም ነው ፡ ጨክነው ባይገድሉት
አንዱን ደግፌና ሌላውን ነቅፌ ፡ የአምላክ ሰው መሆን ፡ ምን ይፈይድ ነበር ፡ ብለው የሚያሸሙሩት
የደገምኩት ታሪክና ያባስኩት ችግር (everything is a metaphor for us to decode) ። ለዓለም ጨዋታ
መጣፈጥና ምሉዕነት ፡ ሁሉም ድርሻ እንዳለው ለተረዳ ሰው ፤ በሌሎች
እንጂ ፡ ያመጣሁት ለውጥ የለም ። ላይ መፍረዱ ፡ የጨዋታው ዋነኛ አዙሪት መሆኑ አይጠፋውም ። ስለዚህም
ችኩሉ ፡ የዓለም ጨዋታን ጠልቀን እንመርምር እንጂ አጥብቀን አናምርር
፡ ካመረርን ግን ፡ ቀልዷ ሳይግባን ፡ የታሪክ እንቆቅልሽ መሆናችን ነውና ፡
አሞሌው ፡ ዓለም በየቦታው ጎራ ከፍላ መናከሷን ተያይዛዋልች ። የፍቅር ቁንጥጫዋ ይግባን ። ለተገዳይ ካለቀስን ፡ ለገዳይም እንባ አንንፈግ
ነዋሪዎቿም እንደለመዱት ፡ አንዱን በመደገፍና ፡ ሌላውን በመንቀፍ ። ለምን ቢሉ ? የዓለም ሚዛን ፡ የምስጢር ቁልፏ ፡ ከሁለቱም ዘንድ ፡
ተጠምደዋል ። ለነገሩ ፡ በነገር የተጠመደ ትውልድ ፡ ታሪክን ይገኛልና ።
ይደግማል እንጂ ፤ መች ከነገር የጠዳ ፡ አዲስ ታሪክ ይጥፋል ብለኽ ።
በዚህ ሰዓትም ፡ በዓለም ላይ የሚደርጉ ውጪያዊ ጦርነቶች በሙሉ ፡ አሞሌው ፡ ሰማያዊ ርስታችንን ለመውረስ ፡ የምንጠላውን መውደድና ፡
መነሻቸው ፡ ራስን ከራስ ነጻ ለማውጣት ከሚደረግ ውስጣዊ ፅኑ የወደድነውን ደግሞ መተው ይጠበቅብናል ። ነፃነታችንን ፡ ሌሎች
ትግል መሆኑ እሙን ነው ። ስለዚህም ለአንዱ ቡድን ወግነን ፡ የሚቸሩንና ፡ የጠላናቸውን በማቸንፍ የምንቀዳጀው ከመስለን ፤ እምዬን ፡
አንዱን የምንወጋ ከሆነ ፡ ራሳችንን መልሰን እንደምንወጋ መታወቅ ወላዲቷን ፡ ያኔ ፡ የምንጊዜም ባሪያዎች ሆነናል ማለት ነው ። ጠላት አለን
አለበት ። በውስጣችን ሚዛናዊነት እስከጎደለ ድረስ ፡ ውጪያዊ ብለን ከመንን ፡ ራሳችን ነን እንጂ ፡ ከጎናችን ያሉማ ፡ ራሳችንን ማያ ፡
ጦርነቶች ይቀጥላሉ ፡ ታሪክም እንዲሁ ራሱን ሲደግም ይኖራል ። መስታወት ወዳጆቻችን ናቸው ...
ጠያቂ ፦ እንደ መብራትና ውሀ ፡ ለአየሩም ፡ ክፈሉ ይሉን ይሆን እንዴ?

መላሽ ፦ አይ ያንተ ነገር ፡ እንደው ይሄ ጠፍቶኽ ነው ? የገባቸው ቀልደኞች ፡


ለሁለትና ሦስት የቺፕስ ዘለላዎች ስንል ፡ በአየር የተሞላን ላስቲክ ፡ መግዛት
የጀመርን ጊዜ ነበር ፡ ለአየር እየከፈልን ነው ያሉት (“I always thought air was
free, until I bought a bag of chips”) ። ደግሞስ በሑት ውሀ ዘመን
(Piscean Age) ፡ የውሀ እጥረትና መበከል መኖሩን አሳምነው ፡ ለውሀ
ያስከፈሉን ቲያትረኞች አሁን ደግሞ በደለዊ ነፋስ ዘመን መባቻ ላይ (Aquarius
Age) ፡ አየሩ መበከሉን አሳምነው ፡ ጭንብልም እያስጠለቁንም አይደል ። ያው ፡
ይህ በዚሁ ከቀጠለ ፡ አየር ማጣሪያ ሰራንላችሁ ቢሉን ፡ ምን ነውር አለው ብለኽ?
ከዛስ ደግሞ ፡ ለማጣሪያው ክፈሉ ቢሉንስ ፡ ምን ይገርማል?

ጠያቂ ፦ ግን ለምን?

መላሽ ፦ አየህ ችኩሉ ፡ ይህ መጪው የአየር ዘመን ፡ ሰዎች ከመቼውም ጊዜ


ጠያቂና ፡ መላሽ ። በላይ በአንድነት በመሆን ፡ ተፈጥሯዊና ውስጣዊ የሆነውን ሰማያዊ
ክህሎታቸውን የሚያነቁበት ዘመን ነው ። ይህ ታዲያ ያሰጋቸው ፡ የነገር
ብልሀተኞች ፡ አስቀድመው የዘመኑን ዋነኛ ግብዓት (resource) በመቆጣጠር ፡
አንድነቱ በእነርሱ መንገድ እንዲመጣ ስለፈለጉ ፡ ተፈራርቶ ኑሮንና ተራርቆ
አንድነትን ፡ በውጪያዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ፡ እያስለመዱን ይገኛሉ ። ይህ
ደግሞ ፡ እውነተኛ ማንነታችንን እንዳናውቅና ፡ ውስጣዊ ኃይላችን እንዲደክም
ስለሚያደርግ ፡ ለእነርሱ እኛን እንዳሻቸው ለመገዛት ፡ ምቹ ሁኔታን
ይፈጥርላቸዋል ማለት ነው ። በዚሁ ከቀጠልን ፡ አካላዊ መቀራረብ ፡ ለትንሽ
ግዜም ቢሆን ፡ እንደ አዲስ ሃጢያት ፡ ሊታይ ይችላል ። አሁን ብቻ ፡ አንድ ከቤት
እንዳንወጣና እንዳንቀራረብ የሚያደርግ ፡ የማስፈራሪያ ሲንግል ድራማ ነው
የሚጠበቅባቸው ። ለነገሩ ፡ የኛው ጥላዎች (shadow-selves) ፡ በስሜት
በፈጠሩት ዓለም ውስጥ ፡ አስፈራርቶ መግዛት ስራቸው ስለሆነ አንፍረድባቸው ።
እኛም ብንሆን ፡ እነርሱን ማየትና መፍራት አቁመን ፡ የራሳችን የሆነችን ፤ አየረ
የሞላባት ፣ ውሀ የማይሸጥባት ፣ ብርሃን የማይጠፋባትና ምድር
የማትሰነጠቅበትን ዓለማችንን እንፍጠር ። ሁሉ በሞላበት የሀሳብ ዓለም ውስጥ
፡ በሰው የቁጥ ቁጥ ዓለም ውስጥ ፡ ታፍነን ለምን እንሙት እናንተዬ ...
ሙድ መያዟን ቀጥላለች ። ይህ ግን ፡ ከተወሰነ ጊዜ ብኋላ አይቀጥልም ።
ዓለምም እሳት ጎርሳና እሳት ለብሳ ፡ ስርዓት አስከባሪና ፡ አዳኝ (savior)
መስላ መምጣቷ አይቀርም ። ለዚህም ደግሞ ፡ የሰማይ ከዋክብቶቹ ፡
ከኛው ወስደው ለኛው የሚመልሱትን የተፈጥሮ ኃይል ፡ ትጠቀምበታለች
ተብሎ ይታመናል ። ይህ ማለት ግን ፡ የዘራነውን እናጭድ ካልሆነ በቀር ፡
የፈጣሪ ቁጣ የሚባል ነገር እንደሌለ መገንዘቡ ተገቢ ነው ። ሆኖም ግን ፡
ዓለም እንደቁጣ እንዲታሰብ ስለፈለገች ፡ ዓለሙን ሁላ በፈጣሪ ቁጣ
ትርክት ቃኝታ ጨርሳዋለች ። ስለዚህ ፡ ቀጣዩ የዓለም ድራማ ፡ እንደቁጣ
እንደሚታይ ይጠበቃል ።

የውሸት ዜናዎች ፡ የእውነት ዜናዎች አሞሌው ፡ ፕላኔት ጁፒተር (Jupiter) ፡ እድገት ፣ መስፋፋት ፣ ብሩህ
አመለካከት ፣ ብልጽግናንና ፣ ግንዛቤን የሚያሳድግ የተፈጥሮ ኃይልን
እንዲታፈኑ የሚረዱ ፡ የሴራ ዜናዎች
መልሶ ሲቸረን (Growth, Expansion, Optimism, Abundance, Un-
ቢሆኑስ ? derstanding) ። በሌላ በኩል ደግሞ ፡ ፕላኔት ሳተርን (Saturn) ፡
የመዋቅር ለውጥ ፣ አዳዲስ ሕጎች ፣ የመብት ገደብ ፣ ደንብ ማስከበር ፣
ኃላፊነትን የመወጣትና ፣ አስገዳጅ ነገሮችን የሚያግዝ ፡ የተፈጥሮ ኃይልን
ይዞልን ይመጣል (Structure, Law, Restriction, Discipline, Respon-
sibility, Obligation) ። ልብ ላለ ሰው ፡ ዓለም የመጣልንን የጁፒተር
አሞሌው ሙት ፡ ዓለም ማሰሪያ ገመዷን ልታጠብቅ ስትፈልግ ፡ ሲሳይ ፡ በሳተርን የመዋቀር ለውጥ ስም ፡ ልተወስድ የቋመጠች ይመስላል
መጀመሪያ ታስረዝመዋለች ይባል የለ ። ልብ ላለ ሰው ፡ በየቦታው ። በዛ ላይ ደግሞ ፡ የነዚህ የሁለት ፕላኔቶች ጥምረት ያረፈው ፡ የአንድነትና
ስርዓት አልበኝነትና ወንጀሎች መበራከታቸው ይህንኑ ይጠቁማል ። የቴክኖሎጂ ተምሳሌት በሆነው ደለዊ ነፋስ (አኳሪያስ/Aquarius) ላይ
በሌላ በኩል ደግሞ ፡ ማንም ሰው ፡ እንዳሻው እየተነሳ ያሻውን መሆኑ ፡ ዓለም በሳተርን ደንብ የማስከበር ኃይል ፡ ያሏትንና
እንዲጥፍ ፡ ዓለም ለጊዜውም ቢሆን የይለፍ ፈቃድ የሰጠችም የደበቀቻቸውን ቴክኖሎጂዎቿን ተጠቅማ ፡ ዓለምን በራሷ የአንድነት
ይመስላል ። ከዚህም የተነሳ አብዛኛውን ህዝብ ፡ በስርዓት መልክ ልትቀርጽ ያሰበችም ይመስላል ። ብቻ ዓለም ፡ አ’ዳኛችን
ዓልበኝነቱም ይሁን በውሸት ዜናዎች ሆን ተብሎ እንዲሰላች ተደርጓል (predator) ሆና አዳኛችን (savior) መምሰል ትችላለችና ፡ ከውስጣችን
ቢባል ማጋነን አይሆንም ። ዓለምም በጣም ትዕግስተኛ በመምሰል እንጂ ፡ ከውጪያችን ምንም ባንጠብቅ መልካም ነው ። ያረጋጉን
የሚመስሉን ፡ ያቀወሱን ናቸው እንደሚባለው …
መንፈሳዊነት በተለምዶ እንደሚባለው ፡ ለነፍስ ማድላት/ማደር ሳይሆን ፡
ነፍስን ከስጋ ጋር ፡ ፍፁም ማዋሀዱ ላይ ነው ። ስጋ ያለ ነፍስ ችሎ
እንደማይቆም ሁሉ ፡ ነፍስ ደግሞ ካለስጋ ፡ የቁሱን ዓለም ሕይወት
ተመክሮ ሊረዳ ወይንም ሊማር አይቻለውም ። ለዚህም ታዲያ ፡ ቃል/
ልጅ/ስጋ ፡ በቁስ ዓለም ውስጥ የራሱ የሆነ ድርሻ ስላለው ፡ ሀሳብ/አባቱ/
ህሊና ልባዊ መልዕክቱን ኧህ ብሎ ሊሰማው ይገባል ።

አሞሌው ሙት ፡ ሰዎች አትክልተኛ ስለሆኑ ብቻ ፡ ከቃል ከስጋዬ ሳልማከር ፡


ቃል/ልጅ/ስጋ ፡ ከስሜቱ ተስማምቶ ዘልዪ አትክልተኛ የምሆን ከሆነ ፡ ህሊናዬ ፡ ሌሎች ለፈጠሩት የሀሳብ ሳጥን
ልባዊ መልዕክት ፡ ወደላይ ከላከ ባሪያ ሆኗል ማለት ነው ። ስለዚህ ፡ ለኛ የሚስማማንን መንፈሳዊ መንገድ
መርምረን ማወቅ ይገባናል ። አባት/ሀሳብ/ህሊና ፡ ከልጅ/ቃል/ስጋ ፡
ሀሳብ/አባት/ህሊና የሚመጣን ምልክቶች ፡ ከናቀና ፡ በሌሎች ሀሳብ ተጠምዶ ፡ አዋቂ ነኝ ካለ ፤
ማድመጥ ይኖርበታል ። ልባዊ ፍቅሩን ያጣል ። ልጅ/ቃል/ስጋም ፡ አባት/ሀሳብ/ህሊናን ፡ አልሰማ
ብሎ ካመፀ ፡ ለስሜቱ ባሪያ ሆኖ ፡ ፍርሀት ፍጡር አምላኩን ፡ ሲያመልክና
በስሜቱ ሲገዛ ይኖራል ። የአመፃችን መሰረቱ ፡ ፍቅር አልባው እውቀታችን
ነውና ፡ ቃል የፈጣሪውን ሀሳብ ስሜት መረዳት ሲኖርበት ፡ ህሊና ደግሞ
የስጋን ልባዊ ስሜት ማስተዋል ይገባዋል ። ህሊናህ ከወደደው ፣ ልብህ
ካመነበትና ፡ ለሰውነትህ ከተስማማ ፡ ያ ያንተ ነው ። ግን አንዱ ከጎደለ ፡
መልካም ስለመሰለ ብቻ ፡ ያንተ ለማድረግ አትታገል ።
አሞሌው ፡ መንፈሳዊ የተባሉት ነገሮች ናቸው መንፈሳዊ ፡ ወይንስ
፡ ልባችንን በሀሴት ሞልተው ፡ ንዝረታችንን ከፍ ያሚያደርጉት አሞሌው ሙት ፡ መንፈሳዊነት ግላዊነት ጠባይ አለው ። የራሳችን የሆነውን
ነገሮች ናቸው መንፈሳዊ ? መቼም አሁን ላይ ሆነን ፡ መንፈሳዊነት ግላዊ ባህሪያችንን መርምረን እስካላወቅነው ድረስ ፡ አንድነት የምንለው
አንዱ በቀደደው ፡ መንፈሳዊ መንገድ መንጎድ ሳይሆን ፡ የራስ ሀሳብ ፡ እንቆቅልሽ እንደሆነ ይቀጥላል ። በቦታ ውስጥ ያለን ቦታዎች ነንና
የሆነን ፡ ልዩና ግላዊ መንገድ ፈልጎ ማግኘት እንደሆነ ተረድተናል (space within a space, Doelow Da Pilotman) ፡ ቦታችንን
(spirituality is individuality, Doelow Da Pilotman) ። እስካላወቅን ድረስ ፡ የምንገጥመውም ቦታ ፡ የምንገነባውም አንድነት
አይኖርም ...
ሊነግሩን የፈለጉት ነገር ያለ ይመስላል ። ግን በጣም የሚገርመው ነገር ፡
ፕላኔት ሜሪኩሪ (planet Mercury) በተመሳሳይ ሁኔታ ፡ እነዚህ ሁለት
የምርጫ ድራማዎች ከመካሄዳቸው ፡ ሦስት ሳምንት አስቀድማ የኋሊት
ኧረ እናንተዬ ፡ ዝንጉ አጉል ባህሪያችን የሚመስል ጉዞ (mercury retrograde) መጀመሯ ነው ። የዚች
ታሪካቸውን ሲያስደግመን ይኖራል አሉ ። የሜርኩሪ የኋሊት የሚመስል ጉዞ (mercury retrograde) ፡ በሰዎች
መካክል ፡ ያለመግባባት (miscommunication) እንዲያይል አስተወዕጾ
አሞሌው ፡ እንደው ልብ ላለ ሰው ፡ ዓለም ከ18-23 ዓመት ባለው ያደርጋል ተብሎ ፡ በስነ ፈለግ መጠሀፍት ተጥፏል ። ለዚህም ነው ፡
ጊዜ ውስጥ ፡ ታሪኳን በተመሳሳይ ሁኔታ መድገሟ ግልጽ ነው ። ተመራጮች ኮከብና ገንዘብ ሲቆጥሩ ፡ መራጮች ግን ብሶታቸውንና ፡
ልክ የዛሬ 22 ዓመት ገደማ ነበር ፡ ከወንድሞቻችን ጋር ያልተገባ ዋጋ የለሽ ጩኽታቸውን ሲቆጥሩ የሚኖሩት ("millionaires don't
ደም መፋሰስ የገባነው ። ይኽው አሁንም እሱን ዘንግተን ፡ ላልተገባ need astrologers, but billionaires do" J.P. Morgan) ። ሁሉም
መጠፋፋት ፡ ጦር እየሰበቅን እንገኛለን ። ደግሞ እኮ በጣም ነገር ፡ ታቅዶና ታስቦ ስለሚደረግ ፡ ሆን ተብሎ ፡ በሚፈጠርልን ጉድጓድ
የሚገርመው ፡ የባለፈውን የጦርነት እውነተኛ ምክኛትና ምስጢር ውስጥ ባንገባ መልካም ነው ። ማንም ያሸንፍ ማን ፡ ስሜታዊ ሆነን
ፈፅሞ ሳናውቅ ፡ ለአሁን ክተት ሰራዊት ከበሮ መምታታችን ነው ። የምናደርገው ነገር ሁላ ፡ የታሰበውን አሃዳዊ የዓለም አገዛዝ እውን
ለነገሩ 7ኛ ንጉስ ነኝ ባዯ ፡ አጭር የማስታወስ ብቃት (short term ያደርገዋል ። ደግሞስ ገዚዎች መች ተመርጠው ያውቃሉ ፡ ተቀምጠው
memory) እንዳለን ፡ ባለፈው ሹክ ያለችን ለዚሁ ነው ። የገንዘብ እንጂ ።
ኖቶች እንኳን ፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ሲቀየሩ ፡ እንደ ትልቅ ነገር
መታየቱ : በጣም ከንቱና ፡ ዝንጉዎች መሆናችንን ያቃጥራል ። አሞሌው ፡ ይህንን ግን ስል ፡ እኛና እነርሱ የሚል ስሜት ለመፍጠር
አይደለም ፡ የጨዋታውን ጥልቀትና ርቀት ፡ በገባኝ መልኩ ለመግለጥ
አሞሌው ሙት ፡ ልክ እንደኛው ሁሉ ፡ አሁን የዓለምን ቀልብ ሙሉ ያህል እንጂ ። ማናችንም ከውጪ የሚመጣ ጠላት አለን ብዬ አላስብም
በሙሉ የሳበው ፡ የነ ጥሩንቤ የምርጫ ድራማ ፡ በታሪክ ሲሰላ ፡ ። ለኔ ጠላቴ ፡ አስተሳሰቤ ብቻ ነው ። ዓለም እንከን የላትም ፡ እንከኑ
የታሪክ ድግመት (replay) ሆኖ እናገኘዋለን ። ልክ የዛሬ 20 ዓመት ያለው አስተያየቴ ላይ እንጂ ። የገዛ ፍርሀቴን አስካላቸንፍኩት ድረስ ፡
ገደማም ነበር ፡ ቡሽ (Bush) እና አል ጎር (Al Gore) እንዲሁ እልህ ሌሎች በፈጠሩት ፡ የፍርሀት ዓለም ውስጥ መኖሬ ግን ፡ ግድ ነው ።
አስጨራሽ : የፉክክር ድራማ ብቃታቸውን ያሳዩን ። አሁን ሙድ ሲያዝብን እስካልገባን ድረስ ፡ አዳኝ መስለው ለሚመጡ ጉደኞች ፡
የተደረገው ነገር ቢኖር ፡ ተዋናዮቹን የመቀየር ስራ ብቻ ነው ። እጃችንን መዘርጋታችን ፡ የት ይቀራል ብልኽ ። ችኩሉ ሙት ፡ በዚሁ
ውጤቱ ምን ሊሆን እንደሚችል ደግሞ ፡ አዲሲቷ ዳኛ ስትመጣ ፡ ከቀጠልን ፡ በምክኛት ገንዘባችንን ወሰደው ፡ ለአዲሱ ሲስተማቸው ፡
ተመጽዋች ነው የሚያደርጉን ...
ጠያቂ ፦ ስለ ቀንዷ አፍሪቃ ፡ ምልከታና እይታ ይኖርኽ ይሆን?

መላሽ ፦ ምኑን አውቄው አንተዬ ፤ የቃጦሊቁ ጶጵ ፡ የጎረቤት አገር


መሪዎች እግር ላይ ፡ የመደፋቱ ምስጢር ሳይገባኝ ፣ የዓለም ጶሊስ
ጥሩንባዎች ፡ ካለወትሯቸው ፡ ወሀ ማቆር ላይ ፡ ለምን ማተኮር እንደፈለጉ
ሳልረዳ ፣ የአፍንጫ ድብቆቹን ፡ የሳተላይት ምንጣቃን ፡ አንድምታ
ጠያቂና ፡ መላሽ ። ሳላጣራና ፡ የንጉስ ነኝ ባዯን፡ የመጀመሪያ መቶ ቀናቶች ፡ የአፍሪቃ ቀንድ
ሩጫና ፡ የረጃጅም እጆች ጭበጣን ሳላብላላ ፡ ምን እየሆነ እንዳለ እንዴት
ማወቅ ይቻለኛል ብለኽ ? ብቻ ካለዕቅድ ፡ ምንም እንደማይሰምር ለተረዳ
ሰው ፡ አሁን የሚሆነው ፡ ቀደም ብሎ የታሰበው ነውና ፡ ጠልቆ ሳይገባን ፡
ጣልቃ እየገባን ፡ አንምከን እላለሁ ። ለነገሩ ፡ የኮከብ ዘመን ፡ ሊቀየርም
አይደል ። ስለዚህ ፡ እንደ ከዋክብቶቹ ቅመጣ ፡ ባለቀንዷ ተወዳ ፡
ባለጥሩንባዏ ብትከዳ ፡ ምን ይደንቃል ብለኽ ...
ጠያቂና ፡ መላሽ ። በሌላ በኩል ደግሞ ፡ ይህ ቴክኖሎጂ ፡ ከ5ጂ ሞገድ ፍጥነት ያነሰ ሞገድ ያላቸውን
ማናቸውንም ሰዎች በቀላሉ ፡ ሀሳባቸውንና አዕምሯቸውን መቆጣጠር
እንደሚያስችል ብዙ ተብሎለታል ። ሁሉም ነገር የfrequency ጨዋታ እንደሆነ
ጠያቂ ፦ እውነት ይሄ 5ጂ ፡ እንደሚሉት ይጠቅማል ወይንስ ለገባው ሰው ፡ ይሄ ብዙም አያስደንቀውም ።
ይጎዳል ?
ታዲያ ይህ የ5ጂ መሰረተ ልማተ ፡ ተግባራዊ እንዲሆን ፡ በየቦታው የተተከሉ የ5ጂ
መላሽ ፦ የሰውነታችን ብርሃናዊ ሞገድ (frequency/vibration) ማማዎች ፡ ካለእንቅፋት (without interference) መገናኘትና መስራት
ከ5ጂ የሞገድ ጨረር በላይ ከሆነ ፡ እውነትም 5ጂ ይጠቅመናል ፡ ይኖርባቸዋል ። ለዚህም እንቅፋት (interference) ይሆናሉ ተብለው የታሰቡ ፡
ያለበለዚያ ግን ይቆጣጠረንና ይጠቀምብናል አይነት ነው ነገሩ ። ውብና ብቸኛ የኦክስጂን አመንጪ ደኖቻችን ፡ በየቦታው በግሎባል ሞቅታ ስም ፡
ይህንን ስል ግን ፡ የሚመጣው ለውጥ የ5ጂ ብቻ ሳይሆን ፡ የምድር የእሳት ራት ቢሆኑ ፡ ወደፊት መተንፈስ ይቸግረን ይሆናል እንጂ ፡ ምን ጣጣ
ተፈጥሯዊ የመግነጢስ ሞገድ (earth atmospheric electromag- አለው ብለኽ ።
netic resonant frequency) ፡ ከጊዜ ወደጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ
የ5ጂ ማማዎችን ለመትከል ጊዜ ለሚፈጁና ፡ ዓለም የፀሀይን ሀይል መጠቀም
እየጨመረ መሆኑ መዘንጋት የለበትም ።
በጀመረችበት ዘመን ፡ የኋልዮሽ በግድብ ውሀ ለሚጣሉ ፡ ታዳጊ ምርጦች ፡
በእድገት ስም ፡ ሳተላይትን ታመጥቅና ፡ ህዝብ ቀናሽ የሆኑ መልዕክቶችን
ጠያቂ ፦ ማለት ? በየጊዜው ሹክ እያልክ ፡ ህዝቡን ወደሚፈለገው የጥፋት አቅጣጫ ትነዳዋለህ
ማለት ነው ።
መላሽ ፦ አየህ ፡ 5ጂ ማለት ፡ ከፍተኛ ፍጠነት ያለው ብርሃናዊ ሞገድ
(frequency) ሲሆን ፡ የሰውነታችን ብርሃናዊ ሞገድ ፡ ከ5ጂ ፍጥነት እጅጉን ማራኪና መሳጩ የ5ጂ ስጦታ ደግሞ ፡ ለሃሎግራም ትርዒትና ትዕይንት
ያነሰ ከሆነ ፡ ለአንዳንድ ሳል መሰል ፡ የማስነጠስ ኩር ኩሮች ሊዳርገንና ምቹ ቦታ መፍጠሩ ነው ። እንደኔ እንደኔ ፡ ከአሁን በኋላ እሰማይ ላይም ሆነ አየር
ከዛም በላይ የሆነ የጤና መዘዝ ይዞብን ሊመጣ ይችላል ተብሎ ላይ በምናያቸው ነገሮች ሁሉ ፡ ብዙም ባንገረም መልካም ነው ባይ ነኝ ። ያው
ይታሰባል ። ለዛም ነው ብዙዎች ወደ አዲሲቷ ምድር ፡ 5ዲ (New የምንገርም ከሆነም ግን ፡ የእሳት አለሎ ፣ የቁጩ የኤሊያን ወረራ (alien/a-lie-
Earth) ለመሻገር ፡ ወይንም ደግሞ የማይታየውን ለማየት ፡ n) ፣ ምፅዐተ ነጎድጓድንና ሌሎቹንም ተዕይንቶች በየጊዚያቸው
ራሳቸውን በማወቅና ፡ እውነትን ፈልገው በማግኝተ ፡ የሰውነታቸውን እንደአስፈላጊነታቸው ፡ ሲንግል ይለቁልን ይሆናል ።
ብርሀናዊ ሞገድ (frequency) ፡ ተፈጥሯዊ በሆነ መልኩ ፡
ግን አራዳው ፡ ይህን ሁሉ የምቀባጥረውን ነገር ፡ መጀመሪያ መርምረው እንጂ ፡
ሲያስተካክሉ የቆዩት ። ይህም ታዲያ ፡ ከ5ጂ ጋር ተያያዢነት አለው
ተብሎ ከሚታሰበው ፡ ጽልመተ ክረምት (Dark Winter) ፡ ዝም ብለኽ አታምርረው ...
ይጠብቃቸዋል ተብሎ ይታመናል ።
ሀኪም የመሆን ፍላጎቴ ፡ ታካሚዎች እንዳይጠፉ ማድረጉን
ሳስተውል ፡ ስላቁ ያስቀኛል ።

ሀኪም የመሆን ፍላጎቴ ፡ ታካሚዎች አሞሌው ሙት ፡ በተትረፈረፈ የሀሳብ ዓለም ውስጥ ፡ ዕጦትን አሳምነው ፡
የረጂና የተረጂነት ሰሜትን ፡ ያሰረፁብን ጉደኞች ፡ ሙድ ቢይዙብን ፡
እንዳይጠፉ ማድረጉን ሳስተውል ብዙም አይገርምም ። ባለማስተዋላችን ፡ ያለን ስለተሰጠንና ፡ ያላቸውን
ስላቁ ያስቀኛል ። ስለሰጠን ፡ የምንደሰት ፡ የሕይወት ቅኔዎች ሆነናል ።

አሞሌው ሙት ፡ ሀኪም መሆኑን ያላወቀ ትውልድ ፡ ከሀኪም ነኝ ባይ


በሽተኛ ፡ በሽታ ሲሸምት ይኖራል ይባል የለ …
አንድ ገጽ ፍቅር ስላልገባን ፡ ሺህ ገጽ ጥላቻ ፡ ማንበበ ነበረብን ።

አሞሌው ፡ ያኔ ሁሉ ፍቅር ሳለ ፡ ፍቅርን በፍቅር ለማስረዳት ይከብድ ነበር


ይባላል ። እናም ታዲያ ፡ የፍቅርን ሃያልነት ለመግለጽ ሲባል ፡ የፍቅር ሚዛን
እንዲጎድል ተደርጎ ፡ የተቃርኖ እኩያው የሆነውን ጥላቻን መተንተን ተገባ
(“love cannot be experienced if we did not have something
አንድ ገጽ ፍቅር ስላልገባን else to compare it to”)። ግን ጥላቻስ መች የዋዛ ነው ብለኽ ፡ ገጹን
እያበዛ ፡ ይኽው ራሱን ሲያስተነትነን ይኖራል ። እኛም ታዲያ ፡ ትንተናው
ሺህ ገጽ ጥላቻ ማንበበ ነበረብን ። ላይ ስለተጠመድን ፡ የጥላቻ መነሾ ፡ ሚዛናዊ ያልሆነ ፍቅር መሆኑን እንኳን
ዘንግተነዋል ። አሁንማ ተወው ፡ ጥላቻዎች ገጻቸው ከመብዛቱ የተነሳ ፡
የፍቅርን ጭንብል ሰለሚያደርጉ ፡ ራሳችንን መርምረን እስካላወቅን ድረስ ፡
ኮረና ነው የሚሆኑብን ።

አሞሌው ሙት ፡ ፍቅር ቀላልና ግልጽ ነው ። ለምን ፣ እንዴት ፣ ወዴት ፣


ምናምን ... አያሻውም ። ግን ለምን ... ካልን ፡ እሱ ትንተና ነው ። አሞሌው
ሙት ፡ አሞሊትን አፍቅርሻለሁ ስትላት ፡ ለምን ካለች ፡ ከመቅጽበት
ከአጠገቧ ዞር በል …
ጠያቂ ፦ የሰማዩ ቀለም ሊቀየር ነው ይባላል ፡ እውነት ነው ?

መላሽ ፦ እንደው ልብ ላለ ፡ መች ይሄ ይጠፋዋል ብለኽ ። ለነገሩ ላለፉት


ሁለት ሺህ ዓመታት ፡ በአንድ አይነት የቀለም ጥላ ስራ መኖራችን በራሱ
ይገርማል ። መቼም እን እቶ ፈንቶ ፡ ወደ ማርስ ልንሄድ ነው ሲሉህ ፡ የሚሄዱ
እንዳይመሰልህ ፤ የፕላኔት ማርስን ኃይል በመጠቀም (harnessing the
planet energy) ፡ በያዝነው ዓለም ውስጥ ሌላ አዲስ ዓለም ፡ ልንፈጥር ነው
ሲሉህ እንጂ ። ያ ማለት በዚሁ ከቀጠልን ፡ ዓለማችን ፡ የፕላኔት ማርስ ፡
በህሪና ቀለም ይኖራታል ማለት ነው ። ቀለሟም የቀይ ዳማ (reddish) ሲሆን
፡ ከጊዜ ብኋላ ደግሞ ፡ በቋንቋ መግባባታችን ቀስ በቀስ ይቆማል ማለት ነው
(ድሮስ ማስኳ ለማስክ አይደለች ታዲያ) ።

ጠያቂና ፡ መላሽ ። እንደው ለምዶብን ፕላኔት ሲባል ፡ ወደውጪ እናንጋጥጣለን እንጂ ፡ ሁሉም
ፕላኔቶች በውስጣችን ያሉ ፡ የኃይል ማመንጫ ማዕከል ተምሳሌቶች ናቸው
(Tree of Life) ። እንድናተኩር ወደሚፈልጉት ቦታ ሁሉ ካተኮርንላቸውና
ከጮኽንላቸው ፡ እንዚህን የገዛ የኃይል ማዕከሎቻችንን በነፃ አሳልፎ
እንደመስጠት ማለት ነው ። ከዛማ ምኑ ቅጡ ፡ አሁን በሁለት እርምጃ
መራራቃችን ፡ እንደ ታሪክ እስኪወራ ድረስ ፡ በምናባዊ የውሸት እውነታ
ውስጥ ተጠምደን (virtual reality) ፣ ዓለማችን ውስጥ ሌላ ዓለም
ተፈጥሮልን ፣ ሮቦት ስንጠብቅ ፡ እኛው ሮቦት ሆነን (cyborg) መኖራችን ነው
። ይህንን ስል ታዲያ ፡ ነቃን የምንለው ፡ በዚሁ መልክ ፡ ፕላኔት ሜርኩሪን
(blue, sound expressions/ communication) ፡ ተጠቅመው ከፈጠሩት ፡
ምናባዊ የውሸት ዓለም (virtual reality) መሆኑን ማስተዋሉ ተገቢ
ይመስለኛል ። ሌላው ትልቁ ነጥብ ግን ፡ የተኛውም ዓለም ውስጥ ለመሆን ፡
የሰውነታችን ብርሃናዊ ሞገድ (frequency/vibration) ወሳኝነት አለው ።
ሁሉም ነገር የውስጣችን ነፀብራቅ ነውና ፡ ዓለማችንን እንጂ ዓለማቸውን
አንፍጠር ...
ኧረ አናንተዬ ፡ ሰዉን መንጋ ስል ቆይቼ ፡ የኔው መንፈስ ፡ የሀሳቤ
ኧረ አናንተዬ ፡ ሰዉን መንጋ ስል ቆይቼ መንጋ ሆኖ ፡ አላገኘው መሰላችሁ ።

የኔው መንፈስ ፡ የሀሳቤ መንጋ ሆኖ አሞሌው ሙት ፡ ሀሳብን የፈጠረ መንፈስ ፡ በገዛ ሀሳቡ ፡ ሲነዳና ሲገዛ
አላገኘው መሰላችሁ ። እንደማየት ፡ የሚያስቅና የሚያሰቅቅ ነገር የለም ። ማነህ ችኩሉ ፡
አስተውል ፡ ለፈጠርከው ሀሳብ ሁላ ፡ ግድ እየሰጠህ ፡ ግዳጅ አትግባ …
በተገለበጠ የመስታወት ዓለም ውስጥ ፡ ፍቅር መያዣና መሸወጃ
ጥላቻ ደግሞ መቁረጫና መውጫ ፡ ሊሆኑ ስለሚችሉ ፡ አስተውል ።

አሞሌው ሙት ፡ በመስታወት ዓለም ውስጥ ፡ ዓለም ለምትሰጠን


በተገለበጠ የመስታወት ዓለም ውስጥ የመስታወት ማንነት ሁላ ፡ መሥዋዕት እንደመሆን የሚገርምና የሚደንቅ
ፍቅር መያዣና መሸወጃ ነገር የለም ። እውነት ብለን የያዝናቸው ነገሮች ሁሉ ፡ የመስታወቱ
እውነታዎች ሊሆኑ ሰለሚችሉ ፡ ጨከን ብለን የመስታወቱን ድራማ
ጥላቻ ደግሞ መቁረጫና መውጫ
መቁረጥና መተው ያስፈልጋል ። ያለበላዚያ ግን ፡ ፍቅር ሆነን ሳለ ፡ ፍቅር
ሊሆኑ ስለሚችሉ አስተውል ። መሆን ሲገባን ፡ በመስታወት ማንነት ፍቅር ወድቀናልና ፡ በፍቅር ቅቡ
የመስታወት ማንነታችን ፡ ስንገዛ መኖራችን ግድ ነው ።

አሞሌው ሙት ፡ ፍቅር እንሁን እንጂ ፡ ፍቅር ቅብ አንሁን …


ከመንገድ የገፉኝ ፣ መንገዴ ሊከቱኝ ፡ አለች አሞሊት ።
ከመንገድ የገፉኝ አሞሌው ሙት ፡ እቴጌ ልክ ብላለች ፡ ሁሉስ ቢሆን ፡ ለኛ ሆነ እንጂ ፡ እኛ
መንገዴ ሊከቱኝ ፡ አለች አሞሊት ። ላይ መች ሆነ ብለኽ ። ያው ግን እስኪገባን ፡ ያለንበት ጉድጓድ ፡ መንገድም
ሆኖ አይደል የሚታየን …
አሁን ያለንበት ጨዋታም የጀመረው እዚሁ ጋር ነው ፡፡ የተፈጠሩት ዓለማቶች
የፈጣሪ ልጅ ፡ ፈጣሪ ነሽ ፡ ሙች ሙች የየራሳቸው የሆኑ ህግጋቶች ወይንም ደግሞ ሞገድ (frequency/vibrations)
ነበሯቸው ፡፡ ይሄ ደግሞ እያንዳንዱንዓለማቶች የየራሳቸው የሆነ ልዩ ውበትን
አትልሞስሞሽ ! አላብሷቸዋል ፡፡ ከሰማይ ወረደ ስንልም ፡ የፈጠራቸውን ህግጋቶች በየዓለማቱ
ስለሚያከብር (ቃሌ ከሚያልፍ ሰማይና ምድር ይለፍ) ፡ የቦታውን ንዝረት
የሚመጠን ፡ ስጋዊ ልብስ ወይንም ደግሞ ፈጣሪያዊ ሀይል (energy/inner-
አሞሊት ፡ ጊዜው ረዝሞ ዘነጋሽው እንጂ ፡ ራስሽ የፈጠርሽውን ሀሳብ g) ይዞ ይወርዳል እንደ ማለት ነው ፡፡ለዚሁ ነው ፡ ዘር-መላችን (DNA) ውስጥ
እንደምታመልኪው ብታውቂ ስቅስቅ ብለሽ በሳቅሽ ነበር ፡፡ አይዞሽ ፡ ግን በተፈጥሮ የተቆለፉ ነገሮች አሉ የሚባለው (Junk DNAs) ፡ ወይንም ደግሞ
አሁንም ቢሆን ፡ ምልክናውን ከወደድሽ ፡ ሙች ሙች ፡ ድፍት በይ ፡ በዚ ምድር ላይ እስካለን ድረስ የጭንቅላታችንን የተወሰነውን ክፍል ብቻ
ስገጂ ፡፡ ግን ሁሌም ቢሆን ፡ መመለክ የሚፈልገው ስሜት ሰይጣን እንጂ መጠቀማችን (conscious and subconscious) ፡፡ ከዛ ካለፍን ወይንም
፡ ነፃነትን የፈጠረ ፈጣሪማ ፡ ፍፁም ባህሪው እንዳልሆነ እወቂ ፡፡ ደግም የዚህን ዓለም ንዝረት በብቃት ካለፍን ፡ ንዝረታችንን ወደሚመጥን ፡
ሌላ የህይወት ተምክሮ ወደምንቀስምበት ቦታ ፡ ወይንም ደግሞ ዓለማት
አሞሊት ፡ በመጀመሪያ ድቅድቅ ያለ ጨለማና ፡ ፀጥታ ነበረ ። እኛም (dimensions) መሄዳችን ።
ከፈጣሪ ጋር እዛው አብረን ነበርን ፡፡ አንዳንድ ጠቢባን እንደሚገልጹት ፡
ጸጥታው ጸጥ ከማለቱ የተነሳ ፡ ከጨለማው ጋር ተደምሮ በጣም ያስፈራ ታዲያ ፈጣሪም ለቦታው ፡ የሚመጥን ሀይል (energy/inner-g) ይዞ
ነበር ፡፡ ለዚሁም ነው አንዳንዴ ተመስጦ (meditation) ውስጥ ሲወርድ ፡ ምድር በህጓ የተዘጋጀላት ስጋዊ ልብስ ማንነቱን በመጠኑም ቢሆን
ከምግባታችን በፊት ያለውን ፀጥታ ፡ ከዛው ጋር የሚያያይዙት ። እንዲረሳ ያደርገዋል ። በሚያየው ብርሀን መማረኩና መቅለጡ ፡ የትምህርቱ
ምክንያቱም እውነተኛውን ፈጣሪን ፡ አሁንም የስጋ ዓይኖቻችንን ስንዘጋ አንዱ አካልም ቢሆንም ፡ ፈጡር ስጋዊ ማንነቱም ግድ ይለዋል ፡፡ ብርሀኑን/
የምናገኘው ስለሆነ ፡፡ ፍጡሩን በወደድን ቁጥር ፡ እስኪገባን ድረስ ፡ ብርሀንን ለፈጠረ እውነተኛው
ፈጣሪ ፡ የምንሰጠው ክብር ማነሱ አይቀርም ፡፡ ተመላልሰን መምጣታችንም ፡
ለጥቆም ፡ ሀሳብ ወደፍጣሪ መጣች ፡ ማለትም ፀጥታው ደፈርሰ (big በብርሀን ተደብቆ ፡ የረሳነውን ማንነታችንን ላማስመለስ ነው ፡፡ ዓለምም
bang) ፡ ወይንም ደግሞ ፍጣሪ ጠፈርን/ዓለምን (universe/galaxy) ብርሀኗን ፡ አብዝታ ማስተጋባቷ ለዚሁ ነው (dark matter is real but light
መፍጠር አሰበ ፡፡ ሀሳቡንም ፡ በስሜቱ/በንዝረቱ ገለጸ ፣ በቃሉም is illusion) ።
አጸናው ፣ ብርሀንም ሆነ ፡ ዓለማቶችም ተፈጠሩ ፡፡ የፈጠረውንም
ብርሀን ወደደው (first son Lucifer (light-bearer) who lost in the አሞሊት ፡ ካለፈጣሪ ፈቃድ ምንም ነገር አይሆንም የሚባለው ፡ ሁሉም ነገር
beauty of light) ፡፡ እሱም በሀስብ ፣ በስሜቱና በቃሉ ፡ የፈጠረውን ውስጥ ፈጣሪ ስላለ ነው ፡፡ መቼም ፈጣሪ ፡ ፈጣሪን ፡ አያመልከው ነገር ፡
ግዑዝ ዓለም ላማየት ወደደ ፡ ለዓለምም ተስማሚ ልብስ አበጀ ፡ ይወደው ካልሆነ በቀር ። ከእውነት ጋር ፡ አኩ ኩሉ ፡ መጫወት እምሮን እንጂ
ያበጀውንም የስጋ ልብስ ለብሶ ወደ መሬት ወረደ ፡፡ ፡ የፈጣሪ ልጆች እንደው ፈጣሪ ነን ...
ጠያቂ ፦ ሃሳብ (frequency/thought) አዳሜ ፣ ስሜት (vibration/
feeling/emotion) ሕይዋኔ ፣ ቃል (word/energy/inner-g/ light) ፡
ስጋ/ዛፌ ፣ ፍላጎቴ ደግሞ እባቤ ፣ ህሊና ደግሞ ፡ ወቃሽ መንፈሴ ናቸው
ትላለህ አሉ ?

መላሽ ፦ እውነት ነው ፡ ሁሌም ቢሆን ፡ በፍላጎት እባቤ እየታለልኩና ፡


ለስጋዬ ስሜት ተገዢ እየሆንኩ አይደል ፡ ከሀሳብ መፍለቂያው ፡ ንቃተ
ህሊና ገነት ፡ ራሴን ከራሴው ፡ እያባረርኩ ያለሁ ።

ጠያቂ ፦ እንዴት ፡ እንዴት ?

ጠያቂና ፡ መላሽ ። መላሽ ፦ እንዴት ማለት ጥሩ ። መንፈስ ፡ ሀሳቡ ላይ በመቆየቱ ፡


በፈጠረው ፡ የስሜት ንዝረት ፍቀር ባይነደፍ ኖሮ ፡ ቃል ስጋን ፡
ባልወለደው ነበር ፡ ለማለት ነው ። ከዛም ቃልን ፈጥሮ እንዳይተወው ፡
ፍጥረቱ/ሀላፊነቱ ልጁ ነውና ፡ ከህሊናው የሀሳብ መንበር ወርዶ ፡ ራሱ
ልጁን ቃልን/ስጋን ተጠቅሞ ፡ ስጋዊ ሰሜቱን ፡ በንቃተ ህሊናው ጥበቡ ፡
ማቸነፍ ነበረበት ። ከሀሳባችን ፡ በስሜታችን እንደወረድነው ሁላ ፡
በስሜታችን መጎዳት ወደ ቀደመ ሀሳባችን እንደመመለስ ፡ ማለት ነው ።
ዓለም ካለሴት መች ይድናል (ካለ ስሜት መጎዳት መች ትክክለኛ ጥያቄ
ይጠየቃል ለማለት ነው) ። ለዚሁ ነው ፡ ሀሳብ አዳም ፡ ከስሜቱ ሕይዋኑ
ጋር ተስማምቶ ከተጋባ ፡ ስጋ/ቃል የሀሳብ ማደሪያ ነውና ፡ ቅዱስ መኝታ
ይሆናል የሚባለው ። አሞሌው ፡ ፍጡር መሳይ ቃል/ስጋ ፡ ሀሳብ
ፈጣሪ ፡ በውስጡ (inner-g) አለና ፡ ፈጣሪ መሆኗን ፡ አትዘንጋ ።
ማለቴ ፡ ስጊቲ እንዳቅሚቲ ፈጣሪ ነችና ፡ ፍላጎት እባቧን ተጠንቀቅ …
እውነትን የደበቅነው ፡ ምስጢር ነው ብለን ያመንን ዕለት ነው ፡
አለች ውስጤ ።

አሞሌው ፡ እንደው ልፋ ብሎኝ ፡ ስጃጃል እንጂ ፡ ምን ድሪቶ ውሸት


ቢበዛ ፡ እውነትን ይደብቃል እንዴ? ህሊናስ መች እውነትን ማሳበቋን
አቁማ ታውቃለች ብለኽ ። እንደው ፡ ራሴን በራሴ ፡ ከራሴ ደብቄ ሳበቃ ፡
እነዚኽ ኢሉምናቲዎች እያልኩ መደንፋቴ ግርም ይለኛል ። እርግጥ ነው ፡
መገለጽ የማይቻለውን እውነት ፡ በቃላት ነካክተው ፡ ስንት ውሸት
ጽፈዋል ። ግን ዞሮ ዞሮ ፡ አምኖ መቀበሉ ፡ እኔው ላይ ነው ። ደሞስ ፡
እውነትን የደበቅነው ፡ ምስጢር ነው አወኩኝ ብዬስ ስንቱን ውሸት ጽፌም የለ ፡ አሁንስ መች አቆምኩ ብለኽ
፡ ይኸው እዶለው የለ ። ለገባው እውነት ግልጽ ነው ። ስለሆነም መገለጽ
ብለን ያመንን ዕለት ነው አለች ውስጤ ። አያሻውም ። እውነትን ያጣነው ፡ እውነትን መፈለግ የጀመርን ዕለት
ነው ።

አሞሌው ፡ ትዝ ይልሀል ፡ በአንድ ውቅት አንድ ወዳጃችን ካሜራ በቃብር


ላይ ያነበብናት ስንኝ? “ስንቱን ስቀርጽና ሳውቅ ፡ ራሴን ሳልቀርጽና
ሳላውቅ ፡ ያለፍኩ የሕይወት ቅኔ” ነበር የሚል ። ልክ ብሏል ፡ መቅረጽ
እንዴት እንደቻለ ሳይመረምር ፡ መቅረጽ መቻሉን ብቻ ነበር የወደደው
። እውነት ሆነን ሳለ ፡ እውነትን ስናድን አንሙት ። ከምናየውና
ከምንሰማው ይልቅ ፡ ከውስጥ የሚሰማንን እንመርምር …
ጠያቂ ፦ እቤት ተቀመጡ ብለውን ሲያበቁ ፡ በሽታው በፀሀይ ነው
የሚድን ሲሉ ምን ተሰማዎት?

መላሽ ፦ መጪዋን ክረምት በጉጉት እንድጠብቃት ነው ያደረገኝ ።

ጠያቂ ፦ ምነው የተደገሰ ነገር አለ እንዴ?


ጠያቂና ፡ መላሽ ።
መላሽ ፦ ድግሱማ ለሁሉም ነበር ፡ አሳላፊ ነን ባዮች ጠልፈውት እንጂ ።
አየኽ ፡ ፍርሀታችንን በፀደዩ ግዜ (spring) አዘሩንም አይደል ፡ በሙቀቱ
ደግሞ (summer) አገናኝተው ያስኮተኩቱን ይሆናል ። ከዛማ ፡ fallም
ውድቀት ነው ፡ winterም ጽልመት ፡ ያልዘራነውን መች እናጭዳለን
ብለኽ ። ቅጠል መውደቅ ሲጀምር ፡ የሚሆነውን ማየት ነው እንግዲኽ ።
ብቻ አሁን ያልፈሩ ፡ ያንን ጊዜ ኮሩ ...
መተንፈስ አስቅተው ።

ጉንፋን መጣ ብለው ፣ አብርደው ከተውኝ ፤


እንዳልተነፍስም ፣ አፌን ሸብበውኝ ፤
ሙቀቱ ሲመጣ ፣ ደግሞ ውጣ አሉኝ ፤
መተንፈስ አስቅተው ፣ አፍነው ሊገሉኝ ።

አሞሌው ፡ ያው እንግዲህ ባለውፈው ፡ ሰዉን የሚያስቆጡ ነገሮች


ይደረጋሉ ብለንም አልነበረ ። ተጀመረ ማለት ነው ። ይህን የሰው በቁጣ
መሰባሰብ ፡ ጥንቃቄ የጎደለው ነበር በማለት ፡ ለሁለተኛው ዙር የጉንፋን
ድግስ ፡ እንደምክኛት አድርገው ፡ ገዜው ሲደርስ ፡ ይጠቀሙበታል
መተንፈስ አስቅተውቅ ። ማለት ነው ። በፀደዪ የዘራነውን ፍርሀት ፡ ይኸው በሙቀቱ ፡ በሀዘንና
በብስጭት አገናኝተው ፡ እያስኮተኮቱን ነው ። ሰዉ መች ገባው ብለኽ ፡
ይኽው ፡ መተት በመፈክር ሰጥተውት ፡ ነገራቸውን እየደገመም አይደል
። ድሮስ አሁን መተንፈስ አቃተኝ ካለ ፡ ጊዜው ሲደርስ ፡ ሊተነፍስ ኖሯል
እንዴ? ኩሪስ ብትሆን ትንፋሽ አይደል የምትዘጋ ። ሳይታሰብ የሚሆን
ነገር ስለሌለ ፡ የሰጡህን ቃል ብቻ ይዘኽ ፡ ዝም ብለኽ አትድገም ።
ዓለማቸውን በቃላቸው ይፈጥራሉ ማለት እኮ ፡ እንደዚህ በመድገምና
በማስደገም ነው ። እባክህ ችኩሉ ፡ ንዘር (vibrate) እንጂ ፡ ቃላቸውን
አትዘምር ፡ ዓለምኽን እንጂ ፡ ዓለማቸውን በቃላቸው አትፍጠር ።
ጊዜው የመገለጥ (revelation) ነውና ፡ ከአሁንም በኋላ ለሚከሰቱት
ገራሚና ፡ የማይታመኑ ለሚመስሉ ፡ የእውነት መገለጦች ፡ ራስኽን
አዘጋጅ ። ገና ምጥ ላይ ሆነኽ የወለድኽ ያህል ላብህን አትጭመቅ
እንደሚባለው ...
በማስክ ለጉመን ፡ የፍርሀትን ቁልቁለት አየነጎድን ነው ። ሰውነታችን
አይደለም የዓለም የዜና አውታሮች ስለፈለጉ ብቻ ፡ የሚያራግቡትን
ቫይረስ ይቅርና ፡ የኒውክሌር ራድዬሽንን ፡ እንዲቋቋም ተደርጎ የተፈጠረ ፡
ድንቅ የፈጣሪ የእጅ ጥበብ ነው ። ይሄ ውሸት ነው ካልክ ግን ፡ ግብግብኽ
ከፈጣሪ ነውና ፡ ራስኽ ላይ ፡ በድንጊያ አሊያም በአሎሎ መወገርን
እንደፍረድክ ቁጠረው ። እንደ እኔ ፡ እንደ እኔ ፡ ቶሎ ድፍት እንድትል ፡
አሎሎውን ብትመርጥ ፡ መልካም ነው ባይ ነኝ ።
ማስኳስ ለማስክ ነች አሉ ።
አሞሌው ፡ ይልቁኑስ ፡ ማስኳ ፡ ከሌላኛው ዓለም ፡ ወደኛዋ ዓለም ሲመጡ
፡ የአየር ንብረቱ ለሚከብዳቸው ፡ አካላዊ ወንድምና እህት አሊያኖቻችን
(ባዕድ) ፡ የታሰበ ሊሆን ስለሚችል ፡ ዝም ብለኽ ፡ በተወለድክባት ምድር
ላይ ፡ ኤሊያን (ባዳ) መስለኽ አትዙር ። ለሚገለጡት መናፍስቶች እንኳን
አሞሌው ፡ ለገባው ፡ የየትኛውም በሽታ መነሻ ፡ የመስንፈስ መጎሳቆል የመተንፈስ ችግር አይገጥማቸውም ። ማለቴ ድሮም እኛ ሳናያቸው ቀርተን
ሲሆን ። አንድ ሰው ፡ መንፈሱ ከእውነቱ ከራቀና ከተራቆተ ፡ የለበሰው እንጂ ፡ እንሱማ አብረውን ነበር TV ሲያዩ የከረሙት ። አሁን ድንገት
ስጋ ፡ ለተለያዩ በሽታዎች መጋለጡ እሙን ነው ። ሰውነታችን ተገልጠው ፡ የምወደውን የTV ቻናል (my favorite TV channel)
ለየትኛውም ፡ የአየር ንበርት ለውጥም ይሁን ፡ ከባቢያዊ ነውጥ ፡ ክፈትልኝ ቢሉኽ አትደንብር ። ብቻ ለማንኛውም ኮሮና በለው 5ጂ ፣
ራሱን ለመከላከል ፡ ቫይረስ የማበጀት አቅም ሲኖረው ። የሆነ ሆኖ ፡ የቁጩ የኤሊያን (alien/a-lie-n) ወረራ በለው የሃሎግራም ትዕይንት ፣
ከፍቅርም ይሁን ከእውነት መራቆት በተነሳ ፡ ሰውነታችን ይህንን ክትቫት በለው ማይክሮ ቺፕስ ቀበራ ፣ የእኢኮኖሚ ውድቀት በለው የብር
የተፈጥሮ አቅሙን ካጣ ፡ ራሱን ለመከላከል ፡ በሚፈጥራቸው መቀየር ፡ ብቻ ምን አለፋኽ ፡ የትኛውም ነገር የሚቆመረው ፡ የመጣልንን
ቫይረሶች መልሶ ራሱን ማጥቃቱ እርግጥ ነው ። ለዚሁ ነው ፡ ሲሳይ ፡ እንደመጣብን መዐት እንድናየውና እንድንፈራ ስለተፈለገ ነው ።
ሰውነታችን ረሱን በራሱ እንዳይከላከል ፡ ቫይረሱን በክትቫት መልክ በሀሳብ በተፈጠረች ዓለም ውስጥ ፡ ትልቁ ውጊያ የሀሳብ ነውና ፡ ሀሳብህን
እየቀበሩ ፡ ሰውነታችንን የሚያደክሙት ። አሁን አሁን ግን ምን አስልተኽ በእውነት ጽና ። የመጣልን እንጂ ፡ የመጣብን አንዳችም ነገር
እንደሚቀብሩብን እንጃ ፡ ያው ጊዜው ሲደርስ መፈንዳቱ የት ይቀራል የለም ። ስለዚህ በውስጥህ ድክመት ለሚመጣ ቫይረስ ፡ ከውጪ ማስክ
ብለኽ ። ስለዚኽ አሞሌው ፡ ሳይንስ ቫይረስ ከውጪ እንደሚመጣ ማድረጉ ፡ ለማስክ ስለሆነ አትሞኝ ። ደሞም እንደ ሮቦት ሁሉን ታዛዥ
ስለሞላን ብቻ ፡ በራሳችን መተማመን አቁመን ፡ አፋችንን እንደ ፈረስ አንሁን ። እንመርምር እንጂ አናምርር ...
ጠንቅቀው ያውቃሉ ። የውስጣችንን ጥያቄ ፡ በውጪያዊ መልስ ፡
ማድበስበስ ተክነውበታል ። በስጋዊ አይኖቻችን እንድናነባቸው የሚደርጉ
መጠሀፍቶች ሁላ ፡ ከነሱ በቸሮታ መልክ ፡ በየጊዜው ወቅቱን እየጠበቁ ፡
መፍጠር የማይችሉ ጥላ ቢሶች የሚለቀቁ ሲንግሎች ናቸው ። ተደብቀው የነበሩ መጠሀፍት ተገኙ ፡
የሚባለውም ልብ አንጠልጣይ ድራማቸው ፡ ተወዳጁና ቀልብን ሳቢው
(shadow-self/external) ሲሆን ። ሌላኛው ልብ አንጠልጣዩና ፡ ሁሌም ተደማጩ ደግሞ ፡ የህልምና
በእውነተኞች (true-self/internal) የራዕዩ ሲንግላቸው ሲሆን ፡ ብዙውን መንጋ/ጥላ ፡ አጥምደው ለመያዝ
ይጠቀሙባታል ። ሁሉም ተነስቶ ተገለጠልኝ ቢልኽ ፡ ወዶ እንዳይመስልኽ ፡
ዓለማቸውን ሲፈጥሩ ይኖራሉ አሉ ። ጥላው ተረክ ተደርጎ እንጂ ።

አሞሌው ፡ እኔው ለኔው ሆኖ ነገሩ ፡ ጥላዬን (shadow-self) ማቸነፍ አሞሌው ፡ ዓለማዊ ጌቶች ፡ ዓለማቸውን የሚፈጥሩት ፡ በፈጠሯቸው
ቢያቅተኝ ፡ ይኽው ሙድ ሲይዘብኝ ይኖራል ። ሀሳቤን ከራሴ ቃላቶች (መተቶች) ፡ እንደሆነ ጠንቅቀው ስለሚያውቁ ፡ ቃላቶቻቸውን
እንዳልደብቀው ፡ ከራስ ምን ይደበቃል ብለኽ ፣ አልሰማ እንዳልለው ፡ እንድናስተጋባላቸው በጥበብ ማግባባቱና መሸወዱ ፡ የዕለት ተዕለት
እሱም (shadow-self) ሌላኛው የውስጤ ጩኽት ነው ። ብቻ ምኑ ተቀዳሚ ተግባራቸው ነው ። የሚሉትን እንድንፈራ ፡ አልያም መልሰን
ቅጡ ፡ በየጊዜው ፡ የቤት ሰራ እየሰጠ ፣ ከንዝረቴ እያፋታ ፡ ይኸው እንድናስተጋባ ፡ ወይንም ደግሞ እንድንቃወም ማድረጉ ፡ የልብ
የሰዉን\የኔውን ፡ ቡትቱ ስመነዝር አለሁ ። ምኞታቸው ነው ። የፈሩት ይደርሳል ፡ የጠሉት ይወርሳል አይደል የሚባለው
። በምንም አይነት ፡ አስችሎን ዝም እንድንል አይፈልጉም ። ህዝብ ዝም
አሞሌው ፡ የፊደል ጌቶች ፡ አዙረውብን እንጂ ፡ ዓለም መች በቃል ሲል ፡ ነገር አለ ፡ አይደል የሚሉት የቀደሙ ጌቶች ። እኛም ታዲያ ፡
ተፈጠረች ብለኽ ፡ በንዝረት (vibration) እንጂ ። ልብ ላለ ሰው ፡ ቃል የቃላቶቹ እውነተኛ ንዝረት ፡ እስካልገባን ድረስ ፡ በፍርሀትና በቅዋሜ ብቻ
ካለ ድምጽ ፡ ድምጽ ካለ ንዝረት ፡ መች ይኖራል (The world is not ፡ መልሰን ማስተጋባታችን ፡ ዓለማቸውን እንጂ ፡ ዓለማችንን
created by a word, but by vibration, if it is by a word, እንደማንፈጥር ጥርጥር የለውም ። አሁን ራሱ ፡፡ ምን እየመተትኩና ፡ ምን
what word? - Doelow Da Pilotman) ። ግልበጣቸው ግን ምቹ እየጎተትኩ እንደሆነ ምን አውቃለሁ ብለኽ (since we were kids we
ነው ፡ ቃልን አስቀድመው ፡ ዓለማቸውን በቃል አጥረው ፡ እኛኑ learn how to spell a cast on each other) ። ብቻ በፍቅር ንዝረት
እያሲያስመነዝሩ ፡ ዓለማቸውን ሲያስፈጥሩን ይኖራሉ ። እነዚህ የኛው ስለምጥፈው ፡ የሚጎነጎነው መክሸፉ እርግጥ ነው ። ለዚሁም ነው ፡
ጥላ ቢሶች ፡ የራሳችን ጥላዎች ናቸውና በውስጣችን የምናስበውን ከመዘርዘርና ከመመንዘር ፡ መንዘር የሚባለው …
ጠያቂ ፦ በዳይና ተበዳይ ፡ ልዩነታቸው ምንድን ነው ?

መላሽ ፦ ያው የቦታ ነዋ ፡ ሌላ ምን ልዩነት አላቸው ብለኽ ።

ጠያቂና ፡ መላሽ ። ጠያቂ ፦ ማለት?

መላሽ ፦ ማለትማ ፡ ያው ሁለቱም ስሜት አይደል የሚያቦኩት ።


አገጋገራቸው ብቻ ነው ለየ ቅል ...
ኧረ እታቀፋለሁ ፡ ሙት ሙቺ እሳማለሁ ።

አሞሌው ፡ ጦር ሰባቂ ሁላ ፡ በፍርሀት ፡ ጭንብል አጥላቂ የሆነበት ጊዜ ላይ


ደርሰናል ። ምን እሱ ብቻ ብለኽ ፡ ድሮ ድሮ ፡ ከናፍሬ ሳይቀር እያገላበጡ ፡
የሚሞጨሙጩኝ ዘመዶቼ ፡ ቅስና የተቀበሉ ይመስል ፡ ውሀ በመርጨት
ሆኗል የሚቀባሉኝ ። ደሞ በጣም የሚገርመው ፡ ከመራቃቸው የተነሳ ፡
የረጩት ውሀ እንኳን እኔጋ አለመድረሱ ነው ። የዓይን ቁንጥጫውንማ
ተወው ፡ “በስንቱ ሞክረኽ አልሞት ስልኽ ፡ እቤቴ ይዘኽብኝ መጣኽ”
የሚል ነው የሚመስለው ። እንደው ሳይንሱ ራሱ ዞሮበት ፡ እኛንም
አዙሮብን እንጂ ፡ ቫይረስስ ከውስጥ በሰውነታችን የሚበጅ እንጂ ፡ ከውጪ
ዘሎ የሚሰፍርስ አልነበረም ። ደሞ እኮ ተራራቅ የሚሉኽ ሙደኞች ፡
ተዛዝለው መግለጫ ሲሰጡ ስታይ ፡ እውነት መራቅ ያለብኝ ፡ ከምን ይሆን
ኧረ እታቀፋለሁ ፡ ሙት ሙቺ የሚለውን ጥያቄ ማጫሩ አይቀርም ። እንደ እኔ ፡ እንደ እኔ ፡ ከፍርሀት ፣
ከጥላቻ ፣ ከክፋት ፣ ከስርቆት እናም ከሌሎቹም ርቀትህን ጠብቅ ። ፍቅርና
እሳማለሁ ። እውነትን ግን ፡ ባገኘኽው አጋጣሚ ፡ ማቀፉንና ኪሳና መግጨቱን
አትዘንጋ ።

አሞሌው ፡ መቼም ይሄ የምናየው መፈራራት ፡ በዚሁ ከቀጠለ ፡ ወደፊት


ጋብቻችን ሁላ ፡ ከሃሎግራም ጋር መሆኑ አይቀርም ። በነገራችን ላይ ፡
ከሌላኛው ዓለም ይቀላቀሉናል ፡ ተብለው የሚጠበቁት ኤሊያን (በዕድ)
(alien/a-lie-n) ተብዬዎቹ ፡ አካላዊ ብቻ ሳይሆኑ ፡ መናፍስታዊም ጭምር
ሊሆኑ ስለሚችሉ ፡ ሃሎግራሞቹን ሊመስሉ ወይምን ደግሞ ሃሎግራሞቹን
የሚያስንቁ ሊሆኑ ይችላል ። እንዳንዶቹ ደግሞ ፡ በተንቀሳቃሽ ምስሎች
እንዳየናቸው ፡ ፍፁም አካልዊ ሲመስሉ ፡ በመሰወር ብቃታቸውና ፡
ነግሮችን በማድረግ ጥበባቸው ፡ ልባችንን ሊሰውሩት ስለሚችሉ ፡ ከአሁኑ
ጥንቃቄ ማድረጉ ተገቢ ነው ባይ ነኝ ...
ጠያቂ ፦ እውነት ግን እነዚህ ኤሊያኖች ፡ የኩሪን ቫይረስ ለቀውብን ይሆን
እንዴ?

መላሽ ፦ ቫይረሱ መች አለ ብለኽ ፡ ግን ከእነሱ ጋር ጦርነት ለመግባት ጥሩ


ሰበብ ሊሆን ይችላል ።
ጠያቂና ፡ መላሽ ።
ጠያቂ ፦ ግን እነሱስ አሉ እንዴ?

መላሽ ፦ የት ይጠፋሉ ብለኽ ፡ ግማሹስ ይኸው እዚ ፡ አፉን አፍኖ


እየዞረም አይደል ...
ጠያቂ ፦ ድንጋይ ራስ ብሎ ስድብ ፡ ምርቃን ነው ትላለህ ይባላል?

መላሽ ፦ እንዴታ ፡ ምርቃን ነውሳ ።

ጠያቂ ፦ እንዴት?

መላሽ ፦ እንዴት ማለት ሸጋ ። የኔ መንቀዥቀዥ ፡ ደንጋይና ተራራውን ፡


እንደዘገምታኛ ፡ እንዳየው አድርጎኛል ። ግን ደግሞ ፡ ለፈጣሪ አንድ ቀን ፡ ለኔ

ጠያቂና ፡ መላሽ ። ሺህ ዓመት ከሆነ ፡ ዘገምተኛው ማነው? ። የቀደሙ አያቶቼን ሲታዘብ የነበረ
ደንጋይ ፡ ከቦታው ፈቅ ሳይል እኔንም ይታዘባል ። ለኔ ተንቀዥቃዡ እንጂ ፡ ለሱ
፡ ጊዜ ፡ ምኑም አይደል ። ደሞም ፡ ውር ውር የምትል ንዝረትን ይዤ እንጂ ፡
ደንጋይ መች ጠጥሮስ ያውቃል ። በከፍታ መንዘር ለቻሉ ፡ ፈቀቅስ ይል የለ ።
ከፍ ብዬ መንዝር ባለመቻሌ ፡ እኔው ደንቁሬና ጠጥሬ ፡ እሱን ጠጣር እላለሁ
። ለነገሩ ፡ ሰው የጠፋ ዕለት እንኳን ፡ ደንጋዮቹም አይደል ፡ አፍ አውጥተው
ያዜሙት ። ምስጢሩ ንዝረት ነው (vibration/frequency) ። በስጋዊ
ዓይናችን ስናያቸው ፡ የቆሙ የሚመስሉን ነገሮች ሁላ ፡ ከፍ ባለ ንዝረት ላይ
ናቸው ። ንዝረታቸውን የማናየው ፡ እዛ ንዝረት ላይ ባለመድረሳችን ብቻ ነው
። የቆመ የመሰለኝ ደንጋይ ፡ አይኔ ሊያየው ከሚችለው የንዝረት ፍጥነት በላይ
፡ በመንዘሩ እንጂ ጠጥሮስ አይደለም ። ስለዚህ ድንጋይ ራስ ፡ ማለት ምርቃን
ነው ። የሰደቡን ሁላ ሲመርቁን ነበር እኮ ጃል ። ምን ያልተከረበተ ነገር አለ
ብለኽ ። ደሞ ተጠንቀቅ ፡ ኮብል ስቶን አላልኩም ...
እውነት ግን ፡ የዓለም ዋና ዋና የዜና አውታሮች ፡ ለሰው ልጅ
ሕይወት አሁን ተጨንቀው ነው ?

አሞሌው ፡ እኔ እስከማውቀው ድረስ ፡ እነዚኚኽ ድርጅቶች ፡ ለሰው ልጆች


ሕይወት ፡ መጥፋት ቅንጣት ታክል ደንታ እንደሌላቸው ነው (ያ ማለት ግን
ሁሉንም እዛ ውስጥ የሚሰሩትን ማለት አይደለም) ። እንደውም ብዙውን
ጊዜ ፍትኽን ያላመከለ ዜና እየዘገቡ ሲያስለቅሱን መኖራቸው የሚዘነጋ
አይደለም ። አሁን እያየን ያለነው ቲያትር ግን ፡ ምን ያህል የሰውን ሕይወት
ላማትረፍ ተግተው እንደሚሰሩ ነው ። ለዛም ነው ዓለምን ዘጋግተው ፡
ኢኮኖሚውን እኛው ላይ መልሰው ጥለው ተመጽዋች የሚያደርጉን ።
ደሞስ የጤና ድርጅቱን ፡ እኛ የዛሬ አራትና አምስት ዓመት ፡ በሰጠናቸው
እውነት ግን ፡ የዓለም ዋና ዋና የዜና መረጃም አይደል እንዴ ፡ እያመሱት ያሉት ። ለነገሩ መጀመሪያውኑም
አውታሮች ፡ ለሰው ልጅ ሕይወት አሁን መረጃው መቼ ጠፍቷቸው ነው ብለኽ ፡ ለዚሁ ጊዜ ቁማር ሲያዘጋጁት
እንጂ ። እንግዲህ በቅርቡ ፡ በሙስናና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ብለው ፡
ተጨንቀው ነው ? የሆነ ነገር በመቆስቆስ ፡ ሰዉ እንዲቆጣና ገንፍሎ እንዲወጣ ፡ ማድረጋቸው
የት ይቀራል ብለኽ ። ከዛም ደግሞ በሽታው አገረሸበት ይሉናል ።
ለማንኛውም ያው ጊዜው ሲደርስ አብረን የምናየው ይሆናል ።

አሞሌው ፡ ብቻ ራሳችን ለራሳችን ነው ያለነው ። ቀድመን ስላበድን ፡


ከዓለም ጋር አብረን አናብድም ። በሰው ሕይወት እየቀለዱ ፡ ለሰው
እንደማናስብ ሊያደርጉን ይሞክራሉ ። ግን አንዳችም ሀይል ወይንም
ትራፌ ስሜት (emotion/energy motion/inner-g motion)
ልንሰጣቸውና ፡ ሁል ጊዜም ፡ በሚሰጡን የተነፈስ ኳሳቸው ልንጫወት
አይገባም (let’s keep our inner-g to ourselves, let’s not be emo-
tional and play their game) ...
ጠያቂ ፦ የዓይን ፍቅር ንዝረት ሀይለኛ ነው እንዴ?

መላሽ ፦ መች ተገልጾ ብለኽ ፡ ድንግልም አይደል?

ጠያቂ ፦ ማለት?
ጠያቂና ፡ መላሽ ።
መላሽ ፦ ማለትማ ፡ ፍቅር በቃል ተጎሽሞ ፡ ገና ከዙፋኑ አልወረደም
ለማለት ነው ። ዝምብሎ ማየት ፣ ዝምብሎ መደስት ፣ ዝምብሎ ማፍቀር
፣ ዝምብሎ መውደድ ። መንዘር ከዚህ በላይ ላሳር ፡ ምግብስ መች
ያስፈልጋል ብለኽ ...
ድሮ ላይ ጀግነን ፡ ዘንድሮን እንዳናጣው ።

አሞሌው ፡ የገባቸው ፡ በዱሮ በሬ ያረሰ የለም ብለው ፡ በወጋቸው ወጋ


አድርገውን አልፈዋል ። እኛ ግን እስካሁን ፡ ድሮ ላይ ጀግነን ፡ ታሪክን
ለመድገም ሽርጉድ እያልን ነው ። የነገሩ ቁንጮዎችም ፡ ስነልቦናችንን
ስለበሉት ፡ እንዴት እንደሚያስተነፍሱንና ፡ ወዴት እንደሚያንሳፍፉን
ጠንቅቀው ያውቃሉ ። ይኽ የሆነበት ዋንኛው ምክኛት ደግሞ ፡ ሀይላችንን
በገዛ ፈቃዳችን ፡ ለነገር ጎንጓኞች ፡ አሳልፈን በመስጠታችን ነው ። ያም
በመሆኑ ፡ በአሁኑ ሰዓት ፡ ዓለም ያለችበትን ትልቅ የአስተሳሰብ ፍልሰት
እንዳናይ አድርጎናል ። ይህን የሚያውቁ የዓለም የነገር ብለሀተኞች ፡
የውሸት ፍቅርን ተላብሰውም ይሁን ጀግና መስለው ፡ ለውጡ እነሱ
ድሮ ላይ ጀግነን ፡ ዘንድሮን በፈለጉት አቅጣጫ እንዲሄድ ፡ የማይፈነቅሉት ደንጋይ የለም ፡
እየፈነቀሉም ይገኛሉ ። ስለዚኽ አሞሌው ፡ ልብህን አንቃ ፡ የተባልከውን
እንዳናጣው ።
ብቻ ሳይሆን ፡ ውስጥህ የሚሰማኽን አጥብቀኽ መርምር ። እውነተኛ
ጀግንነት ራስን በማሸነፍ እንጂ ፡ ሌላውን በማንበርከክ አይገኝም ።

አሞሌው ፡ በዓለም ላይ እየመጣ ያለው ለውጥ ፡ ሰማያዊ ፣ ወቅታዊና


ተፈጥሯዊ ነው ። ይኽ ለውጥ የአስተሳሰብ ልዕልናን አጥብቆ ይሻል ።
የዘንድሮ ውጊያ በአስተሳሰብ እስከሆነ ድረስ ፡ በድሮ በሬ ማረስ መቆሙ
ግድ ነው ። ግን ልማድ አለቅ ብሎን ፡ የጀግና ልጆች ነን ብለን መፎከር
ካለብን ፡ እንደጋሪ ፈረስ በተባልንበት አቅጣጫ እየንጎድን ፡ ታሪክን
በመድገም ሳይሆን ፡ ያልተሄደበትን መንገድ በመሄድ ፡ ታሪክን በመቀየርና
፡ ለመጪው ትውልድ አዲስ ምዕራፍ በመጣፍ ፡ መሆን ይኖርበታል ።
አሻፈረኝ ብለን ጦር መስበቅ ካማረን ግን ፡ ሰደድ ጉንፋን ነው የሚጠብቀን
። ጀግናው ፡ ደሞ አትደንግጥ ፡ አስብበት እንጂ ...
ላለመታገል ፡ የምንታገለው ትግል በራሱ ፡ ትግል ነውና ፡ ላለመታገል
አንታገል ።
ላለመታገል ፡ የምንታገለው
አሞሌው ሙት ፡ ከታጋዪ ስሜቴ ውሎና ፡ ከታዛቢው ህሊናዬ መድብል ላይ
ትግል በራሱ ፡ ትግል ነውና ፡ የወሰድኩት ነው ። በምንም መልኩ ይሁን ፡ በግድ እስከታገልን ድረስ
ላለመታገል አንታገል ። ነገሮች ፡ ይብስ እየጠበቁና እያስቸገሩ ይመጡ ይሆናል እንጂ ፡ ጨርሰው
አይለቁንም (what we resist not only persists, but will grow in
size) ። መተውን እንልመድ ፡ ነገርን ሲንቁትም አይደል ፡ መልሶ
እሚለምን ...
ጠያቂ ፦ እንደ ክርስቶስ ውሀ ላይ እራመድ ብለኽ ፡ እንደ ጴጥሮስ ስንቴ
ሰመጥክ አሉ?

መላሽ ፦ ልክ ብለሀል ፡ ውሀ ሲሉኝ ውሀ መስሎኝ ፡ ስንቴ ሰጠምኩ


መሰለኽ ።

ጠያቂ ፦ ታዲያ ውሀስ ወሀ አይደል እንዴ ?

ጠያቂና ፡ መላሽ ። መላሽ ፦ ነገሩ ወዲኽ ነው ። የገባቸው ውሀን ፡ በስጋዊ ስሜት ሲመስሉት
መች ገብቶኝ ብለኽ ። ለዚኽም አይደል ፡ የስሜት ማዕበሌን በየግዜው
እየናጡ ፡ ሆሌም በስሜቴ መልሰው ፡ የሚዘፍቁኝ ። ክርስቶስም ታዲያ ፡
ውሀ ላይ ተራመደ ሲሉን ፡ ስጋዊ ስሜቶቹን ፡ ከእግሩ በታች አስገዛቸው
ለማለት ነው (The allegory of Christ walks on water means, He
controls all His feelings and emotions under His feet - Doelow
Da Pilotman) ። ጥሬ ቃል ፡ መች ፍሬ ይሆናል ብለኽ ፡ ከአገር ከቀዬ
ተሰድጄ ፡ በረዶ ላይ ቆምኩ እኮ ...
ሁሉን በፍቅር ዓይን እንድናይ አቅሙን ይስጠን አለች አሞሊት ።

አሞሌው ፡ የፍቅር ዓይን ስልኽ ደግሞ ፡ የአሞሊት ዳሌ ላይ ተተከል አሉኽ


። እኔ የምልኽ የፍቅር አይን ፡ በልዩነት ውስጥ አንድነትን የሚያይ ፣ መጥፎ
ጥሩ ብሎ የማያዳላ ፣ ወዳጅ እንጂ ባልንጀራ የሌለው ፣ ብቻ ምን አለፋህ ፡
ሁሉን በፍቅር ዓይን እንድናይ የፈጣሪን የራሱን ዓይን እንደ ማለት ነው ።
አቅሙን ይስጠን አለች አሞሊት ።
አሞሌው ፡ ደሞ ሰፍ አትበል ፡ ይሄ ዓይን ከብዙ ሀላፊነት ጋር ነው አብሮ
የሚቸርኽ ። በዚህ የፍቅር ዓይን : የምታየውን እውነት መሸከም ካልቻልክ
፡ እውነቱ ራሱ ፡ እዳ ይሆንብኸልና ። ስለዚህ አሞሌው ፡ ይኽን የፍቅር አይን
ይሰጠኝ ብለኽ ስትማፀን ፡ አቅሙንም አብሮ እንዲሰጠኽ አጥብቀኽ
ወትውት ...
ታሪክ ራሱን ደግሟል ፡ ጲላጦስም እጁን ታጥቧል ።

አምሌው ፡ ጲላጦስ እጁን ቢታጠብ ፡ ስራኽ ያውጣኽ ብሎ ነው ። አንተ


ግን ፡ ምን ይጠበስ ብለኽ ነው ፡ በየደቂቃው የምትንቦጫረቅ? ማለቴ ፡
መልዕክተኞቹ መልዕክታቸውን አድርሰው ፡ ከደሙ ራሳቸውን አንጽተዋል
ታሪክ ራሱን ደግሟል ፡ ጲላጦስም እጁን ። የረከሰ መቅደስ ካለኽ እንድታጸዳውና ፡ እንድትቀድሰው ጠቁመዋል ።
ስለዚህ ቅኔው ይግባህ ፡ ውጪው መጽዳቱ እንዳለ ሆኖ ፡ የውስጡ ላይ ግን
ታጥቧል ። ፡ በይበልጥ ይተኮር ለማለት ነው ።

አሞሌው ፡ የሚመጣው ጽዳት ለኛው ነው ። ግን እኛው ለኛው ባዳ ሆነን


መርከባችንን ካላነጽን ፡ ውሀው ማጭድ መሆኑ የት ይቀራል ብለኽ ...
ላንተ መዳን ፡ ሰው መሞት ከነበረበት ፣ ከሞተልህ እኩል ፡ ገዳዮቹም
ባለውለታህ መሆናቸውን አትዘንጋ ።

አሞሌው ፡ መጮሁንስ በደንብ ጩህ ፡ ግን ጮኸክ ስታበቃ ፡ ከቀልብህ


ሆነህ አጢነው ። እንደታሪኩ ከሆነ ላንተ መዳን ስንቶች ሀጢያት ገብተዋል
። እነርሱ ባይኖሩ ኖሮ ግን ፡ እሱም ባልሞተልህ ፡ አንተም ባልዳንክ ነበር ።
ትንቢቱም ቅዠት ሆኖ በቀረ ነበር ። ለማንኛውም የታሪኩን ሰም ብቻ
ይዘህ ዝም ብለህ አትቅለጥ ፡ ወርቁን መርምር ።

አሞሌው ፡ ወርቁስ ምንድን ነው ያልከኝ?ወርቁማ እንደ መዳብ ቆጠርን


ላንተ መዳን ፡ ሰው መሞት ከነበረበት ያረከስነውና ፡ አድክመን አዳኝ የፈለግንለት ፡ እውነተኛው ወርቅ
ከሞተልህ እኩል ፡ ገዳዮቹም ባለውለታህ ማንነታችን ነው ። መስቀሉ ማለት ፡ ሁሌም ቢሆን ተሸክመነው ፡
የምንዞረው ስጋችን ሲሆን ። ክርስቶስ ማለት ደግሞ ፡ በስጋችን ውስጥ
መሆናቸውን አትዘንጋ ። ተቸንክሮ የተሰቀለው ነፍሳችን ነው ። ህልቆ መሳፍርት የሌላቸው ፡ ስጋዊ
ስሜቶቻችንና ፍላጎቶቻችን ደግሞ ፡ የስሜት ህዋሳቶቻችንን በመጠቀም ፡
ነፍሳችንን ሁሌም ለአምስት ቸንክረው እንደያዟት ነው ። ነፍሳችን ሁሌም
ከስጋ ፍላጎት ፡ ለመላቀቅ የምታደርገው ፡ ውስጣዊው የጎለጎታ ጉዞ ፡ እጅግ
አድካሚ መሆኑን ፡ ከትርክቱ ጥሬ ቃል በቀላሉ መረዳት ይቻላል ።
የስሜታችን (ዲያቢሎስ) እስረኛ እስከሆንን ድረስ ፡ የንቃተ ህሊናችንን
(ፈጣሪ) ነፃነት አንረዳም ። የመስቀሉ ትርክት የስጋችንን ፡ አድካሚነት
ሲያሳይ ፡ የነፍሳችን ጥንካሬ ደግሞ በክርስቶስ ይገልጠዋል ። ስጋችን ፡
ለነፍሳችን የሕይወት እድገት ፡ አስተማሪ ባለውለታ ነውና ፡ መጠላት
የለበትም ። ጠላትንም የመውደድ ምስጢሩ ፡ የራስን ስሜት እንደመግዛት
ነውና ። ስለዚህም ፡ የስጋ ስሜታችንን ፡ ከንቃተ ህሊናችን ጋር ማስታረቁ ፡
የጥሬ ቃሉ ወርቅ ሆኖ እናገኘዋለን …
አሞሌው ፡ የትኛውም በዓይናችን የምናየው ነገር ሁሉ ፡ የውስጣችን
ነጸብራቅ ነው ። በውስጥ ያለ ፡ በውጭም ይገኛል ፣ ከበላይ ያለ ፡
ከበታችም ይኖራል ፡ አይደለም የተፈጥሮ ህጉ የሚለው (As within, so
without. As within (inside of you) - it denotes good or bad
things found inside of you. So without (outside of you) - it de-
notes list of events happen outside the world) ። በተለምዶ ገነት
(Eden/Heaven/7D) የምንላት ቦታ ፡ እንድትኖር ከተፈለገ ፡ መጀመሪያ
በውስጣችን መፈጠር ይኖርባታል ፡ ወይንም ደግሞ እኛ ገነትን ለማየት
የሚያስችል አዕምሯዊም ሆነ አካላዊ ብቃት ሊኖረን ይገባል ። ገነት ፡
ከምድር መግነጢሳዊ ንዝረት (vibration/frequency) ከፍ ብላ የምትገኝ
ገነት በውስጥህ ካለች ፡ በውጪኽም የመጨረሻዋ ቁሳዊ ዓለም (dimension) ነች ተብላ ትታሰባለች ። ዓይናችን
ገነትን ማየት የተሳነው ፡ ውስጣችን በተቃርኖ የጥላቻ ሀሳብ ተሞልቶ ፡
ትኖራለች ። ለምን ቢሉ? ፈጥረሀታልና ። የመንፈሳችን/የነፍሳች መግነጢሳዊ ንዝረት (vibration/frequency) ፡
የስጋችንን ፍላጎት የማሸነፍ አቅም ስላጣ ነው ።

አሞሌው ፡ ገነት ውስጥህ ናት ፡ ግን ውስጥህ ንፁኽ ነው ወይ? ገነት


በዙሬኽ ናት ፡ ግን መንፈሳዊው ዓይንኽ ያያል ውይ? ከገነት በኋላ ያሉ
ሰማየ ሰማያት (dimensions)፡ ቁሳዊ ስላልሆኑ ፡ የመንፈስ ተመክሮ
የምንወስድባቸው ሰማያዊ ዓለማቶች (dimensions) ናቸው ተብሎ
ይታሰባል ። የመንፈሳችን/የነፍሳችን መግነጢሳዊ ንዝረት (vibration/
frequency) በጨመረ ቁጥር ፡ ሰው ለመሆን ፡ ወደ ቁሳዊ ዓለም
እንደወርድነው ሁሉ ፡ ወደፈጣሪ ማንነታችን ለመመለስ ፡ ከፍ ወዳሉት
ሰማየ ሰማያት መመለሳችን የማይቀር ነው ...
ስህተቶችኽን ታረቃቸው እንጂ አትጥላቸው ፡ በሌሎች በቶሎ
እንዳትፈርድ ፡ ጥሩ ልጓም ይሆኑሀልና ።

አሞሌው ፡ ምላሴ የሰው ጉድ ለማውጣት ስትንቀዠቀዥ ፡ የራሴው ጉድ ፡


ለምላሴ ልጓም እየሆነ ሲመልሰኝ ባይ ነው ፡ ይኽን መጣፌ ። እንኳን
ስህተቶችኽን ታረቃቸው እንጂ ተሳሳትኩ አንተዬ ፡ ባልሳሳት ምኑን እማር ነበር ብለኽ ። ለምን
አትጥላቸው ፡ በሌሎች በቶሎ እንደተሳሳትክ ሲገባኽ ፡ ሌሎች በምን ሊሳሳቱ እንደሚችሉ ቀድመኽ
ስለምትረዳ ፡ በሰው ላይ መፍረድ ታቆማልኽ ።
እንዳትፈርድ ፡ ጥሩ ልጓም ይሆኑሀልና ።
አሞሌው ፡ ጉዴ ፡ ሌላ ጉድ ውስጥ እንደሚከተኝ እንጂ ፡ ከሌላ ጉድ
እንደሚያወጣኝ አላውቅም ነበር ። ጉድኽ ሲገባኽ ፡ በሰው ጉድ መፍረድ
ታቆማልኽ ። አዙሪቱን መስበር ይሉሀል ይሄ ነው ። በል ለነፃነትኽ
ዋንጫኽን አንሳ ...
ድንቄም ፍቅር አለች ቅናት !

አሞሌው ፡ የዛሬው የህሊና ፡ የፍርድ ቤት ውሎ በጣም ገራሚ ነበር ። አያ


ወገብ ያዥ ቅናት ፡ እኔ ቅናት ፡ ባልኖር ፍቅር ያምርባት ነበር እንዴ ብላ ፡
ሰንጢዋን አልመዘዘች መሰለኽ ። ፍቅርስ ኩንስንሷ ፡ መች የዋዛ ነች ብለኽ
፡ ገና መድረኩ እንደተሰጣት ፡ እኔ ፎንቃ ባልኖር ፡ አንቺ ቅኑ ፡ ትኖሪ ነበር
እንዴ ብላ ፡ አከርካሪዋን ልትሰብረው ስትል እኮ ነው ፡ ዳኛው ህሊና ፡
ፊቸሪንግ ገብተው ፡ በመላ ለምነው ያስቆሟት ። ከዛማ ዳኛው ፡ ጥበብ
በተሞላበት ትንተናቸው እንዳስረገጡት ከሆነ ፡ ያው የሁሉም ነገር መነሻና
ድንቄም ፍቅር አለች ቅናት ! መድረሻ ፍቅር መሆኑን ገልጸው ፤ ግን ደግሞ ፡ በፈዘዝን ጊዜ ፡ የፍቅርን
ሀያልነት ፡ በውስጣችን የሚያጭሩና ፡ እንዲሰሙን የሚያደርጉትንም
እንደቅናት ያሉ ስሜቶችንም ሳያመሰግኑ አላለፉም ። እንደውም ቅናትን
በጆሮዋ ፡ የፍቅር ስዋግ(swag) ነሽ ፡ ግን አታብዚው ሲሉ ሹክ ብለዋታል
አሉ ።

አሞሌው ፡ እናም አመሻሹ ላይ ፡ ወገብ ያዥ ቅናት ፡ ቅኔ ተቀኘች አሉ ። ምን


ብላ ነው ያልከኝ ? ያው “እኔማ ቅናት ነኝ ፣ የፍቅር ጉትቻ ፤ ፍቅር
ስትደበዝዝ ፣ የምሆን ብልጭታ” ብላ ነው አሉ ። ፍቅርስ ምን አለች ነው
ያልከኝ ? እሷ ምን እቴ ፡ ሁሉ በደጇ ነው ፡ ትኩነስነስው እንጂ …
ላይ ሳይሆን ፡ በውስጣችን ስላሉት የእንስትነትና የወንድነት ባህሪያቶች ላይ
ነው (feminine energy/masculine energy) ። ጠቢቡም ይሄ ስለገባው
፡ በውስጡ ያለውን የእንስት ባህሪ (feminine energy/kundalini/
divine feminine) በማንቃቱ ፡ በሰባተኛ ደረጃ የሚገኘውን (crown
chakra) ፡ ባለ ሺ የአበባ ጉንጉን ተብሎ የሚታወቀውን ፡ ንቃተ ህሊናውን ፡
ማንቃት በመቻሉ ነው (The Crown Chakra is generally considered
ጥበቡ ግን ፡ የጠቢቡ ሰለሞን ነው the seventh primary chakra, and it is described as a lotus flow-
er with 1,000 petals of different colors. These petals are ar-
ወይንስ በዙሪያው የተሰበሰቡት ሴቶች ?
ranged in 20 layers, each layer with approximately 50 petals.)
በታሪኩም ላይ አንድ ሺ ሴቶች የሚላቸው እንዚኽኑ ፡ ረቂቅና ስውር የሆኑ
፣ በጥበብ የተሞሉና ፡ በተለያዩ ቀለማቶች ያሸበረቁትን ፡ የአበባ ጉንጉኖችን
አሞሌው ፡ መቼም ወንዶች በሚዘውሩት ዓለም ውስጥ ፡ ለፈጣሪ ነው ። በተለምዶም ፡ ሚስቶች ለባሎቻቸው ዘውድ ናቸው የሚባለውም
ቅርብ እንዲሆኑ የተደረጉት እነ አዳም ሆነው እንጂ ፤ እውነታውስ ከዚሁ ምስጢር ተነስቶ ሊሆን እንደሚችል ይታሰባል ። እነዚህ የአበባ
ሴቶች በተፈጥሯቸው ፡ በጥበበ የተሞሉ ፡ ባለመላ መሆናቸው ግልፅ ጉንጉኖች ፡ የየራሳቸው የሆነ የተለያየ ስራና እርከንም ስላላቸው ፡ ትርክቱ ፡
ነው ። ሆኖም ግን ፡ ዓለም በተለያዪ አባባሎችና ትርክቶች ፡ የሴቶችን ሚስትና እቁባት በማለት ጠቆም አድርጎናል ። ታዲያ ይሄ ታሪክ ፡ በወንድኛ
የበታችነትና ፡ የወንዶችን የበላይነት ለማጉላት ስትጥር ቆይታለች ። ቢጻፍምና ፡ ለሴቶች በተፈጥሮ ቢቀርብም ፡ ለሁሉም ግን መንገዱ አንድ
ከነዚህም ትርክቶች ጉልሁን ድርሻ የሚይዘው ደግሞ ፡ የጠቢቡ ነው ።
ሰለሞን ትርክት ጥሬ ቃል ነው ። ትርክቱ ፡ የወንዶችን የበላይነት
አጉልቶ ከማሳየቱም በላይ ፡ የእንስት እህቶቻችንን ክብር ዝቅ ማድረጉ በል አሞሌው ፡ አሞሊትም ብትሆኚ ፡ እንደምንም ብለኽ/ሽ እነኚህን ፡ በሺ
የሚካድ አይደለም ። የሚቆጠሩ ፡ የረቀቁ እንስት የህሊና አበባ ጉንጉኖች አንቃ/ቂ ። ከዛማ
ራስኽን/ሽን ፡ የጥበብ ውቅያኖስ ውስጥ ታገኘዋለኽ/ታገኚዋለሽ ። ዓለም
አምሌው ፡ የትርክቱ ምስጥር ግን ፈጽሞ ከጥሬ ቃሉ የተለየ ሲሆን ፡ እስካሁን ሴቶች እህቶቻችን ላይ በተለያዩ መንገዶች የዘመተው ፡
እንደውም እንስት እህቶቻችንን የጥበብ ተምሳሌት መሆናቸውን በውስጣችን ዘወትር የሚመላላሰውንና ፣ በሁኔታዎች የማይበገረውን ፡
በእጅጉ ያቃጥራል ። ምስጢሩ ያለው ፡ አካላዊ ሴትነትና ወንድነት ረቂቁን በሴትነት ፡ የሚመሰለውን ሰማያዊ ፍቅራችንና ጥበበባችንን
በውስጣችን ለማፈን ነው …
አለማወቅህን ባወቅኽ ቁጠር ፡ ማወቅ ትጀምራለኽ ።

አሞሌው ፡ ድሮ ድሮ የማውቀውን የምጥፍ ይመስለኝ ነበር ። አሁን ግን


ሲገባኝ ፡ ለካስ አለማወቄን ኖሯል ለዓለም የማካፍለው ። ግን ተፈጥሮ ደጓ
አለማወቅህን ባወቅኽ ቁጠር ፡ ማወቅ ፡ አለማወቃችንን አውቀን ፡ አለማወቃችንን በካፈልን ቁጥር ፡ በየመጠናችን
ትጀምራለኽ ። የእውቀት ጋኖቿን ትከፍትልናለች ።

አሞሌው ፡ በማውቀው ከምታወቅ ፡ በማላውቀው ብታወቅ እመርጣለሁ


ይባል የለ ። ማለቴ በትንሹ ከምትታወቅ ፡ በብዙ እንዲሆንልኝ ብዬ እኮ ነው
። አይ የሰፍሳፋ ነገር አትለኝም …
ትንቢቶች እውነት ቢያዝሉም ፡ በውሸት ሊቃኙ ግን ይችላሉ ።

አሞሌው ፡ አሁን ላይ ሆነን ፡ በመጨረሻው ዘመን ፡ ፈጣሪ ነን ባዮች


እንደሚነሱ መጣፉን ስናስተውል ፡ ምን ያህል ፡ እውነትን የሚሹ ሰዎች ፡
እንደጣላትነት እንደተፈረጁ እንገነዘባለን ። ሌላው ደግሞ ፡ እውነተኛ
ምፅዐት ከውስጥ እንጂ ከውጭ እንደደማይመጣ ለተገነዘበ ሰው ፡ ዳግም
ምፅዐቱ በነጎድጓድና በብርሀን ታጅቦ መጣፉ ፡ ከሚቀናበረው ከሆሎግራም
የሰማይ ላይ ትርዒት ወይንም ደግሞ ከውሸት የኤሊያን (alien/a-lie-n)
የማደናገሪያ ወረራ ፡ የዘለለ እንደማይሆን ግልጽ ነው ። ይህን ስንል ግን ፡
ተፍጥሮ ራሷ በምታደርገው መግነጢሳዊ ለውጥ ፡ የእኛን ምፅዐት በእጅጉ
እንደምታግዝ መዘንጋት የለበትም ። እንደውም ያሆሎግራም ተዕይንቱም
ትንቢቶች እውነት ቢያዝሉም ፡ በውሸት ይሁን የቁጩ የኤሊያን (alien/a-lie-n) ወረራው ወይንም ደግሞ
ሊቃኙ ግን ይችላሉ ። የኒኩሌር ፍንዳታው ፡ ተፈጥሮ የምታደርገውን መግነጢሳዊ የመስክ ምት
ለውጥ ፡ እንዳናይ የሚደረግ ፡ የማደናግሪያና የማስፈራሪያ ፡ ድራማ መሆኑ
ነው (the rhythm shift of earth’s magnetic field/spectacular
aurora borealis display) ።

አሞሌው ፡ የሚመጣው ለውጥ ፡ የአዲስ አስተሳሰብ ፍልሰት (conscious


shift) እንጂ ፡ ዘርን ፣ ቀለምን ፣ ቦታን ያማከለ ስጋዊ ለውጥ አይደለም ።
የትኛውም ቦታን ፣ ዘርን ፣ ቀለምን ያማከለ ትንቢት መመርመር
ይኖርብናል ። በተለይም ደግሞ ፡ መሪ ይነሳል የሚባለው ብኺል ፡ ፍጹም
ሰው ራሱ ላይ ሳያተኩር ፡ ነጂ እንዲጠብቅ የማድረጊያ ስልት ስለሆነ ፡
መጠንቀቅ ተገቢ ነው ። ስለዚህ አራዳው ፡ ዙሩ ከመቼውም በላይ ስለከረረ
፡ ሁሉንም ነገር ነቅተኽ አስተውል …
በተቃርኖ ዓለም ውስጥ ፡ ፍጣሪ ሰይጣንን የማያጠፋው ፡ ራሱ
ስለሆነ ነው ብልህስ ?

አሞሌው ፡ መቼም ያኔ ፈጣሪ ነህ ስልህ አብደሀል እንዳላልከኝ ሁላ ፡ አሁን


ደግሞ ይኼን ስጨምርልኽ ፡ ለይቶልሀል እንደምትል እርግጥ ነው ። ለነገሩ
፡ ዓለም ከጨለማ መፈጠሯን ረስታ ፡ በብርሀን ፍቅር ካበደችና ፡ ጨለማን
መርገም ከጀመረች ሰንብታለች ። ለዚሁም አይደል ፡ ከዲያቢሎስ ፡
በጽልመት ቅርብ ናችሁ ብለው ፡ ፍጡሩን ብርሀን ፡ አዳኝ አድርገው
አንጥተው ያመጡት ። ግን ፡ አሁን አሁን ሳይንሱ ራሱ ፡ የጠይመነው
ከሌለን ፡ የነጣነው ፡ በብቻችን እንደማንኖር ግልጽ አድርጎታል ። ይኽን
ያነሳሁበት ምክኛት ፡ በተለምዶ ፈጣሪን ፡ ከብርሀንና ከንጣት ፣ ሰይጤን
ደግሞ ፡ ከጽልመትና ከጥቁረት የማቆራኘቱ ስራ ፡ ሆን ተብሎ ስለተሰራ
በተቃርኖ ዓለም ውስጥ ፡ ፍጣሪ ፡ ነው ። ፈጣሪ መልክ ካለው ፡ የሁላችንም መልክ ሲኖረው ፡ ስይጣንም
ሰይጣንን የማያጠፋው ፡ ራሱ ስለሆነ እንዲሁ ። ፈጣሪ ብርሀን ብቻ ሳይሆን ጽልመትንም ይጨምራል ። ሰይጤስ
ብትል መች ጽልሞ ይመጣል ብለኽ ፡ ብርሀኑን ተጎናጽፎ እንጂ ። ዞሮ ዞሮ
ነው ብልህስ ? በተቃርኖ ዓለም ውስጥ ፡ ብርሀንና ጽልመት ፡ የማይለያዩ የአንድ ሳንቲም
ሁለትያ ገፅታዎች ናቸው ። በዓለም ላይ አንዳችም ነገረ ፡ ክፋትም ይሁን
ደግነት ፡ ካለሱ ፈቃድ አልሆነም የሚባለውም ፡ ሁለቱንም አንድ እሱ
ስለሆኑ ነው ።

አሞሌው ፡ ራስን የማወቅ ምስጢርም ይኼንኑ ፡ በውስጣችን ያለውን


ብርሀን ፡ ከውስጣችን ካለው ጽልመት ጋር ፡ ሚዛናዊ በሆነ መልኩ ፡
ማስታረቁ ላይ ነው ። እስከዛሬ ፡ ራሳችንን ፡ ከራሳችን ፡ በራሳችን ስናሳድድ
ኖረናል ። አሁን ግን ያራዳ ልጅ ፡ ጨለማ ውስጥ ሆነኽ ማየት ጀምር ። ሁሉ
ነገር ከጸጥታና ፡ ከጽልመት የወጣ ነውና ፡ ጽልመትህን ተረዳው እንጂ
አትፍራው ። ጽልመትህ ሲገባህ ፡ ብርሀን መሆን ብቻ ሳይሆን ፡ ብርሀንን
መፍጠር ትጀምራለኽና ...
ሃሎግራም ሁላ ።

መልዐክ ቢመስለኝ ፣ በብርሃን ሲታጀብ ፤


መናፍስት ነው ስል ፣ ሲጸልም ሲሰለብ ፤
ሃሎግራም ኖሯል ፣ ሙድ የሚይዝብኝ ፤
ፕሮግራም አድርጌ ፣ እኔው የፃፍኩትኝ ።

ሃሎግራም ሁላ ። አሞሌው ፡ እውነትን ባሻህ ቁጥር የሚያጋጥምህ ፡ የምትጠብቀውን


ዓይነት የተለመደ እውነት ሳይሆን ፡ እውነት ራሱን ነው ። እውነት ደግሞ
እንግዳ ነው ፡ ደግሞም ግድ የለውም ፡ ፕሮግራሙን ፕሮግራም ነው
ይልሀል ፣ የውሸት ሰውነትህን ራሱን ፡ በዜሮና በአንድ (0101) የታጀበ
ረቂቅ ሆሎግራም እንደሆነ ያሳይሀል ። ግን እውነቱ ናላኽን አዙሮት
መቀበል ካቃተኽ ፡ እውነት ፡ እውነት ነውና ፡ በእውነቱ ይሰድብሀል ። ምን
እያለ ነው ያልከኝ አሞሌው ? ያው አለ አይደል ፡ ሃሎግራም ሁላ ፡ እያለ
ነዋ ...
እውነት ግድ የለሽ ነው ፡ ግድ ሰጪስ ውሸት ።

አሞሌው ፡ ለስንቱ ግድ ሰጥተን ስንቴ ግዳጅ ገባን አንተዬ ። አሁንስ


አታያቸውም እነእንትና ፡ ለስንቱ ግድ ሰጥተው ፡ ግዳጅ እንድንገባ
እውነት ግድ የለሽ ነው ፡ ግድ ሰጪስ የሚወተውቱን ። ሙት ሙት ያራዳ ልጅ ፡ ግድ እንደው ግዳጅ ነው ፡ ግዳጅ
ደግሞ ውሸት ። ፈታ በል ችኩሉ ፡ ግድ የለሹን እውነት እንኳን አታየውም ፡
ውሸት ። ተቀዶ እንኳን ቢወድቅ ፡ ጥበብ ነውና ፡ ፋሽን ሆኖ መምጣቱን
ያውቅበታል ።

አሞሌው ፡ ደሞ ተቀደድ አሉኽ ፡ እውነትን ተላብሰኽ ተነስ እንጂ ። እውነት


በየቦታው ፡ እውነት ግድ የለሽ ነው ...
የውጪውን ስንጠብቅ ፡ የውስጣችንን እንዳንነጠቅ አለች አሞሊት ።

አሞሌው ሙት ፡ ሰማያዊዋ ርስታችን ፡ ውስጣዊ መሆኗ እየታወቀና ፡


ዓለም ከመቼውም ጊዜ በላይ ፡ የሃሎግራም ትዕይንቶቿን ልትለቅ
በቋመጠችበት ወቅት ፡ ከወደ ሰማይ የሚመጡትንም ይሁኑ የሚታዩትን ፡
ማናቸውንም ነገሮች ሳይመረምሩ መቀበሉና ማመኑ ፡ ባኋላ ላይ ውድ ዋጋ
ሳያስከፍለን አይቀርም ። ለከዋክብቶች ዑደት ዋነኞቹ ምክኛቶች ፡ እኛው
ራሳችን ሆነን ሳለ ፡ እነርሱ ከመሬት ያላቸው ቅርበትና ርቀት በመመተር ፡
ፕላኔቶቹ በራሳቸው ፡ ትልቅ ለውጥ እንደሚያመጡ ተደርጎ መወሰዱ ፡
የውጪውን ስንጠብቅ ፡ የውስጣችንን በጣሙን አስተዛዛቢ ነው ። ማንኛዎቹም ውጪያዊ ለውጦች ፡ መነሻቸው
እንዳንነጠቅ ፡ አለች አሞሊት ። ውስጣዊ ነው ። በውስጣችን ሳይኖር ፡ በውጪያችን ሊከሰት የሚችል ፡
አንዳችም ነገር አይኖርም ።

አሞሌው ሙት ፡ መቼም በውሸተኛው የውጪ ብርሃን (false light) ሙድ


ልያዝ ብለኽ ካልሆነ በስተቀር ፡ የፈጣሪ መንግስት መቼም ከውስጥህ
መሆኗ ጣፍቶኽ አይደለም ። ለነገሩ ፡ በትንቢት የተቃኘን ትውልድ ፡ ቀድሞ
በታቀደው የትንቢት ትርዒት መሸወድ ቀላል ነውና ፡ ከመቼውም ጊዜ በላይ
፡ አትኩሮትህ ወደ ውስጥ ቢሆን መልካም ነው ። ስለዚህ ችኩሉ ፡ ስንት
የብርሃን ጨረር በበዛባት ዓለም ፡ በውስጥህ የጠሀይ ብርሃን ፡ ሞቀኽ
ድመቅ እንጂ ፡ የውጪውን ጨረር እንኳን ተወው …
የዶለው የሀሳብ መስመር እንደሆነ ብናስተውል ኖሮ ፡ ስጋችንን ገብረን ፡
ነፍሳችንን ፡ ለረዘመ እስር ባልዳረግን ነበር ። የትኛውም የሚያቧድን ነገር
የተፈጠረው ፡ እኛኑ ከራሳችን ጋር ሲያቧቅስን ሊኖር እንጂ ለኛ ታስቦ
አይደለም ። ዘር በለው ፣ ቀለም በለው ፣ ክልል በለው ፣ ብሄር በለው ፣
አገር በለው ፣ ሀይማኖት በለው ፣ ቦለጢቃ በለው ፡ ሁሉም በጊዜው
የሚፈነዳ ፡ በጥበብ የተቀመረ ፈንጂ ነው ። አየህ አሞሌው ፡ እውነታኛ
ማንነታችን ፡ በእገሌ ማንነት ተጀቡኖ ፣ በብጫ ቀይ ቀለም ተቀብቶ ፣ በዘር
በተሰጠኽ ማንነት ከምትጣላ ፡ እውነተኛ በመንደር ተቦድኖ ፣ በዕውቀት አልባው ሀይማኖት ተለጉሞ ፣ በአገራት
ማንነትህን ስትፈልግ ብትሞት ይሻልሀል ድንበር ተገድቦ ፡ በጥልቅ እንቅልፍ ውስጠ ፡ በልሆሳስ ይባዝናል ።

። ደሞ ሞትም ካለ ነው ታዲያ አራዳው ። ብቻ ዋናው ጭብጥ አሞሌው ፡ አንተ ከተሰጠኽና ከተጫነብኽ ማንንት
በለይ መሆንክኽን ለማሳየት ነው ። እውነቱን ንገረኝ ካልክ ፡ እንተን ፡
የለበስከው ስጋ እንኳን ፈጽሞ አይገልጽኽም ። ምክኛቱ ደግሞ ፡
የለበስከውን ስጋኽን ራሱ ፡ በጥበብ የቀመርከው ራስኽ አንተው ስለሆንክ
አሞሌው ፡ እገሌ እባላለሁ ፡ ቀለሜም ብጫ ነው ያልከኝ ? ለጥቀኽም
ነው ። የአንተም የሌላውም መኖር ፡ በጣም እጅግ አስፈላጊው ጉዳይ ነው
አገርኽ እና አዘራርኽ ከጀግኖቹ መንደር እንደሆነ ነው የጠቆምከኝ
። ምክኛቱም ፡ ሁላችንም ፡ ሁሉን ማያም ፡ ማሳያም ገጽ ወይንም ደግሞ
አይደል? ለነገሩ ፡ ከፈሪ ማን ይዘራል ብለኽ ፡ ራሳችን መንቦቅቦቅን
መስተዋት ነንና ። ስለዚኽ ችኩሉ ፡ የተባልከውን ወይንም ደግሞ
መርጠን ፡ ስንምቦቀቦቅ እንኖራለን እንጂ ። ግን አሞሌው ፡ መቼም ፡
የተጫነብኽን ሳይሆን ራስኽን ሁን ። ስለዚህ ያራዳ ልጅ ፡ እስቲ ወንድ
መንደሮች ክልል እንዴት እንደሚሆኑና ፣ ክልሎች ደግሞ እንዴት አገር
ከሆንክ ፡ ስም አልባ ፣ ዘር አልባ ፣ ቀለም አልባ ፣ ብሄር አልባ ፣ ህይማኖት
እንደሚሆኑ እያየኽ ፡ አገራትን የፈጠር ፈጣሪ (higher self) ነው
አልባ ፣ አገር አልባ ፡ ህፃን ሁን ። መጠሀፍቶቹም ዝም ብለው
አትለኝም? እንሞትለታለን የምንለው ድንበር ተብዬ እንኳን ፡
አይመስለኝም ፡ እንደ ህፃን ካልሆንክ ብለው የሚወተውቱኽ ...
በጅልነታችን ምክኛት ፡ ሰይጣን (shadow self) አናታችን ላይ ፡
ከራስኽ እንጂ ፡ ከሰው ተጣልተኽ አታውቅም ።

አሞሌው ፡ ድሮ ድሮ ፡ ክርስቶስና ይሁዳ የተለያዮ ሰዎች ይመስሉኝ ነበረ ።


ለካስ ፡ በክርስቶስ የተመሰለው ፡ እውነተኛው ማንነታችን ወይንም
ነፍሳችን (holy spirit/soul/consciousness) ሲሆን ፡ ይሁዳ ደግሞ
ከዳተኛው የሰጋ ማንነታችን (shadow self) ነው ። የተቀሩት ሌሎቹ
ደግሞ (split consciousness) ፡ ሀሰተኛ ፡ ጠርጣራ ፣ ፈሪ … የሆኑት ፡
ህልቆ መሳፍርት ፡ የሌላቸው ፡ የስጋ ፍላጎቶቻችን ናቸው ። እናም ክርስቶስ
አሥራ ሁለቱን ፡ ዋና ዋና የአካል ክፍሎቹን ፡ ስሜትና ፍላጎት በመቆጣጠር
፡ ነፍሱን ከስጋው ባርነት ፡ ነፃ ማውጣት ነበረበት ። ግን ትግሉ ፡ ቀላል
ከራስኽ እንጂ ፡ ከሰው ተጣልተኽ አልነበረም ፡ አይደለምም ። አጥንት ከስጋ እስኪለይ ድረስ ፡ በተመሳቀሉ
አታውቅም ። ሀሳቦች መወጠር ፣ በስሜት የሳት አለንጋ መገረፍና ፣ በፍላጎት ሱሶች
መቸንከር ግድ ይል ነበር (the five senses need to be crucified to
open up the six sense) ።

ስለዚህ አሞሌው ፡ ፍላጎቶችህን ለማቸነፍ የምታደርገው ፍልሚያ ፡ ከሰው


ያዳርስህ ይሆናል እንጂ ፡ ሰዎች ሆን ብለው መጥተውብኽ አይደለም ።
መጡብኝም ካልክ ደግሞ ፡ ያልታረቅከው የስጋ ማንነት/ድክመት ስላለኽ ፡
እንድትታረቀው ለማስተማር እንጂ ፡ አንተን ለመጉዳት ታስቦ አይደለም ።
እናም አሞሌው ፡ ስጋኽ ቢከዳኽ ፡ ለነፍስህ ንቃት ነውና ፡ የይሁዳን የክዳት
፡ ስሜያ/ኪሳና አጣጥመው ። ደሞም ነፃ አውጪ አትጠብቅ ፡ ራስኽ ፡
ከራስኽ ነፃ ውጣ እንጂ ። ማለቴ ፡ ለጉድኽ ፡ ሙድ አበጅለት …
በጠቆረ ፊትና ፡ በተቋጠረ ግንባር ፡ ዓለምን ታጠፋት ይሆናል እንጂ ፡
አታለማትም ።

በጠቆረ ፊትና ፡ በተቋጠረ ግንባር አሞሌው ፡ ዓይንህ ሳይስቅ ፡ ከንፈርህ ቢላቀቅ ፡ ምን ይረባል ብለኽ ። የልብ
ዓለምን ታጠፋት ይሆናል እንጂ ሳቅ ድምጽ የለውም ፡ ግን ፈውስ ነው ፡ ይባል የለ ። በል ከልብህ ሳቅ ፡
ዓለም ልቧ እንዲያገግም ።
አታለማትም ።
እስኪገባን ፤ በማያገባን እየገባን ፣ መሞታችን ቢገባን ፤ ሲገባን እንዲገባን ፣
ጊዜ በሰጠን ነበር ፤ አለች የገባት …
ለማረፍ ፡ ማረፍ ፡ ይኖርብናል ።

አሞሌው ፡ ላንተ እንኳን እቺን መለዕክት እየጣፍኩ ፡ ሀሳቦቼ በየቦታው


ተበትነው ማረፊያ አጥተዋል ። ዓለም ፡ እንዳንተዋትና ፡ ፍፁም እንዳናርፍ
፡ ዓለሞቿን በየአቅጣጫው አሰማርታ ፡ ጥሩ አድርጋ አጥምዳናለች ።
ጩኸቶቿ ከመብዛታቸው የተነሳ ፡ ጆሯችን እውነትን መስማት ተስኖታል ።
የምናየው ነገር ሁላ ፡ መላቅጡ ጠፍቶበታል ። የሚደረገው ነገር ሁላ ፡ ግራ
ያጋባል ፡፡ ዓለም ፡ ዓለም መሆኗን ቀጥላለች ። እኛስ ራሳችንን ሆነን እናርፍ
ለማረፍ ፡ ማረፍ ፡ ይኖርብናል ። ይሆን? ወይንስ መተው አቅቶን ፡ የዓለምን ገመድ ስንጎትት ፡ ራሷ
ታርፍብን ይሆን?

ዓለም ሙድ ስትይዝብህ ፡ ለሆነ ነገር የቆምክ ታስመስልሀለች ። ግን


ራስህን አውቀህ ፡ ስለራስህ ካልቆምክ ፡ ወይ ሰውን እየገፋህ ነው ፡
አለበለዚያ ደግሞ እየተገፋህ መሆኑን እወቅ ። ዓለም ፡ ዓለም ነች ፡ አንተም
አንተን ሁን ። ራስን እውቆ ፡ ከሁሉ መቆጠብ ወይንም ደግሞ ሁሉን
መተው ፡ ትልቅ ጥበብ ነው ፣ ትልቅም ልብ ይጠይቃል ...
ከፀጥታ የራቀ ፡ የትኛውም ፡ እውነት ተብዬ እውነት ፡ ውሸት ነው ፡፡

አሞሌው ፡ መቼም አንድ ሰው ፡ ሞት ራሱ ፡ የውሸት ሀሳብ መሆኑን


እያወቀ ፡ እስክሞት ድረስ የምታገልለት ሀሳብ አለኝ ካለህ ፡ ራሱ ላይ ፡
ሙድ እንደያዘ አውቀህ ፡ መንገዱን ጨርቅ ያድርግልህ ማለት ብች ነው ፡፡
ያለበልዚያ ግን ፡ እሱ ተመልሶ መምጣቱ ላይቀር ፡ የአንተን ፀጥታ/እውነት
፡ ማደፍረሱ አይቀሬ ነው ።

ብዙውን ግዜ ልብ የማንለው አንድ እውነት ቢኖር ፡ እቺ ዓለም ራሷ


ካለመኖር ወደመኖር የመጣችው ፡ በፀጥታ መደፍረስ ወይንም ደግሞ
ከፀጥታ የራቀ ፡ የትኛውም ፡ እውነት በሀሳብ ጽንሰት ፡ በተለምዶ ትልቁ ፍንዳታ (big bang) የምንለው ፡
ተብዬ እውነት ፡ ውሸት ነው ፡፡ በመሆኑ ነው ። በመጀመሪያ ፀጥታ ከፈጣሪ ዘንድ ነበረች ፡ ከዛም ሀሳብ
(ከፀጥታ መለየት/ፍንዳታ (big bang)) ወደፈጣሪ መጣ ፡ አይደል ትርክቱ
። ይኸው ከዛች ፍንዳታ/ሀሳብ በኋላ ፡ ምን ዘለቄታዊ ሰላም አለ ብለህ ፡
አውቀነውም ይሁን ሳናውቀው ፡ ስንፈነዳና ስናፈነዳ እንኖራለን ፣ ማለቴ
ስናስብና ስንተሳሰብ ለማለት ነው ፡፡ ለማንኛውም ፡ እውነተኛ አስተሳሰብ
አለን እያልን አንወጠር ፡ ብንችል በፀጥታ እንተንፍስ ።

አሞሌው ፡ መቼም በፀጥታ መደፍረስ የመጣች ዓለም ፡ አንተ አውቀህ


ዝም እስካላልክ ድረስ ፡ ፀጥታዬን ትመልስልኛለች ማለት ዘበት ነው ፡፡
ይኸው አንዱስ ዓለም እኔ አይደለሁ ፡ ሀሳቤን እላይኽ ላይ እንደፊኛ
እያፈነዳሁ ፡ ፀጥታህን የማደፈርስ ...
እውነትን ፡ አትግለጸው !

ፈጣሪን በፍጡር ቃል ፣ ስትገልጸው ፤


ያኔ ነው ፣ ከዙፋኑ ያወረድከው ፤
መልክ ሰጥተኽ ፡ ሰው አድርገኽ ፣ ገድልኽ የቀበርከው ።
በፈጠረኽ እውነትን ፡ በውሸት ቃል አትሞክረው ፤
እውነትን ፡ አትግለጸው ! ሰትገልጸው ነው ፡ ከሱም ከራስህ ፡ ከእውነቱ የምትርቀው ።

አሞሌው ፡ አንተ ምን እያደረግኽ ነው ያልከኝ? እሱስ ልክ ብለሀል ፡ እኔም


እይገለጽኩት ነው ። ለነገሩ ከሕይወት ቅኔዎች አንዱ ይኸው ይመስለኛል ፡
ማለቴ የማይገለጸውን እየገልጹ ፡ መመርመርና ፡ መማማር ። ያም ሆነ ይህ
ግን ፡ መንገዳችን ፡ ከኳኳታ ወደዝምት ፡ መሆን እንዳለበት ለመጠቆም
ያኽል ነው ...
አቅም እንዳለን ሹክ ሲሉን እንጂ ፣ መሪነታችንን አሳልፈን ፡ ለመሪ ተብዬውች
እየሰጠን ፡ እንድንነዳ አይደለም ። በተለይም ደግሞ ፡ የአምላክን ሰው መሆን
፡ ወይንም ደግሞ የሰውን አምላክ መሆን ምስጢር ሲተርኩልን ፣ በስጋ
ብንደክምም ፡ ውስጣችንን የሞላው መንፈስ ግን ፡ እሱ ፈጣሪ ራሱ ፡
ጥሬ ቃሉ ፡ ይቃኘናል ፣ ምስጢሩ ግን ፡ እንደሆን ፡ ሲያመላክቱን ነው ፡፡ ስለዚህም ፡ የነዚህን ትርክቶች ጭብጥና
ያድነናል ። አንድምታ ፡ ማወቅ ተገቢ ነው ፡፡ አለበለዚያ ግን ፡ ፈጣሪን ሳናማክር ፡ ማለቴ
ከራሳችን ጋር ሳንመክር ፡ ራሳችን በፈጠርነው ፡ አለንጋ ስንገርፍ ብቻ ፡ የሱን
ስም ማነብነባችን ፡ መልዕክቶቹን ፈጽሞ አለመረዳታችንን ያሳያል ፡፡ ስለዚህ
አሞሌው ፡ እስከዛሬ የምናነባቸውም ሆነ ፡ የምንሰማቸው ትርክቶች ፡ አሞሌው የመለዕክቶቹ አንድምታዎች እስካልገቡን ድረስ ፡ በከፊልም ቢሆን
ትክክለኛ መለዕክታቸው እስካልገባን ድረስ ፡ በትርክቶቹ ጥሬ ቃል መልዕክቱ በገባቸው ሰዎች መቃኝታችን ወይንም ደግሞ መንዳታችን ግልጽ
መቃኘታችን እሙን ነው ፡፡ በትርክቶቹ መቃኘታችን ፡ ትርክቶቹ እውን ነው ፡፡ ጥሬ ቃሉን ለመረዳት ፡ በአንድምታው ማለፍ ግድ ይሆናል ፡ ይባል የለ
እንዲሆኑ ሰለሚራዳ ፡ የሰውን ልጅ ለማስተዳደርም ይሁን ለመንዳት ፡ (to innerstand the simplicity one should go through the
ጥሩ ትርክቶች በየወቅቱ ተጥፈዋል ፡፡ ለዚሁ ደግሞ ፡ ከሰማይ ወረዱ complexity) ።
ወይንም ደግሞ በመንፈስ ተሞልተው ተጻፉ የምንላቸው ፡ ስለኛው
ሕይወት የሚተርኩት መጣሕፍት ፡ ዋናኛውን የቅኝት ሚና ሲጫወቱ አየህ ችኩሉ ፡ አንድምታውን ችላ ብለን ፣ ጥሬ ቃሉን ስለመረጥን ፤
እናገኛቸዋለን ፡፡ ያ ማለት ግን ፡ እነኚኽ መጠሕፍት ፡ እውነት የላቸውም ቅኝታችንን ስተናል ፣ ለውጡም ፡ ነውጥ ሆኖብናል ። መንጋም ሆነን ፡
ማለት አይደለም ፡፡ እንደውም ፡ ለዘመናት በሕይወት ባሳለፍናቸው ሌላውን መንጋ እንድል ተቃኝተናል ። እናም አሞሌው ፡ መቼመ ይሄ ፡ ውሸት
እውነታዎች ፡ ከመሞላታቸውና ከመታጨቃቸው የተነሳ ፡ የሰውን ልጅ ነው እንዳትለኝ ፡ በመሪ የሚነዳ ትውልድ ጎራ መፍጠር እንጂ ፡ አገር መፍጠር
በቀላሉ ላማታለልም ሆነ ፡ ባልተገባ ነገር ለመቃኘት ሲጠቅሙ ይታያል ። እንደማይችል አብረን ፡ እያየነው ነው ፡፡ ግን እንደዚህ ስልህ ፡ ሁሉን ተቃወም
እንደው ለመረጃነት እንኳን ለመጥቀስ ያህል ፡ የትኞቹንም የቦለጥቃ እያልኩህ አይደለም ፡፡ ከመንዳቱ ሳጥን ብታመልጥ ፡ በመቃወም ሳጥን
ህሳቤዎችም ይሁን መርህዎች ፡ ልብ ብለን ካስተዋልናቸው ፡ ሊያጠምዱኽ እንደሚችሉ አስተውል ፡፡ በመቃወም የምታወጣው ጉልበት ፡
መሰረታቸው እነዚሁ መጠሐፍት ውስጥ ሆኖ እናገኝዋለን ፡፡ ለነሱ ተመልሶ ተጨማሪ ብርታት እንደሚሆናቸው እወቅ ፡፡ ያንተ ባልሆነ
ጨዋታ እስከተጫውክ ድራስ ፡ በጨዋታው ባለቤቶች ቅኝት ወስጥ መሆንህን
እነዚህ መጠሀፍት : ትላልቅ አንድምታዎችን የያዙ ሲሆን ፡ ለምሳሌ ያክል አትዘንጋ ፡፡ ከመነዳትም ፡ ከቅዋሜም ውጣ ። ጠይቅ ፣ መርምር ፣ የራስኽን
፡ ስለተለያዩ አገራትም ይሁኑ ቦታዎች ሲተርኩልን ፣ ከሰውነታችን ቅኝት ፈልግ ። የራስህን ጨዋታ ፍጠር ፡፡ የሕይወት ዜማ ነህና ፡ እቅኝትህ
ክፍሎች ስለአንዱ እየነገሩን ሊሆን ይችላል ፤ በሌላ በኩል ፡ በየዘመናቱ ፡ ስትገባ ፡ የጨዋታው ቁልፍ ምስጢሩ ፡ አንተው ራስህ እንደሆንክ ይገለጽልሀል
አስከፊውን የሕይወት ጎዳናቸውን አቸንፈው ፡ ስለተነሱ ድንቅ መሪዎች ። ጠላትህን ውደድ መባሉም ፡ ከራስህ ፍርሀት ታረቅ ፣ ራስህን ውደድ
ሲተርኩልን ደግሞ ፣ ሁላችንም ድክመታችንን የማቸነፍና ፡ የመሪነት ለማለት መሆኑ ግልጽ ይሆንልሀል ...
ጠላትህን ውደድ አባባሉ ቢከይፍም ፡ ጠላት እንዳለህ ሹክ ማለቱ
ግን ፡ በተቃርኖ ዓለም ውስጥ እንድንማስን አድርጎናል ፡፡

አሞሌው ፡ ዓለም በጣም ሙደኛ እንደሆነች ሁላ ፡ የዛኑ ያክለም ደግሞ


ጉደኛም ነች ፡፡ ዓለም በቃላት እንደመፈጠሯ ሁላ ፡ ጥበቦቿም ሁሉ ያሉት
እዛው ቃላቶቿ ላይ ነው ፡፡ ለዚሁ ነው ፡ ዓለም የበቃቸው ጥበበኞች ብዙም
ለማውራት ግድ የሌላቸው ፡፡ በተቃርኖ ዓለም ውስጥ ሆነን ፡ እውነትን
በቃላት ድርደራ ማስረዳት አይቻልም ፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ፡ እውነት
ጠላትህን ውደድ አባባሉ ቢከይፍም
ከተቃርኖ ዓለም በላይ በመሆኑ ነው ፡፡ እውነት ዓለም ውስጥ ስንገባ ፡
ጠላት እንዳለህ ሹክ ማለቱ ግን ጣላት የሚባል ነገር እንደሌለ እንገነዘባለን ፡፡ አለ ካለንም ደግሞ ፡ የራሳችን
በተቃርኖ ዓለም ውስጥ እንድንማስን ጠላት ራሳችን ሆኖ እናገኘዋለን ፡፡ ስለዚህ ራሳችንን እንደራሳችን
የመውደድ ምስጢሩ ፡ ጠላታችን መውደድ መሆኑን እንገነዘባለን ፡፡
አድርጎናል ፡፡
አሞሌው ፡ እውነትን ትሆነዋለህ እንጂ ፡ ፈፅሞ በቃል አትገልጸውም (Truth
cannot be told/explained/interpreted, it can only be experi-
enced) ፡፡ ስለዚህ የምታነበውንና የሚነገርህን ነገር ሁላ ፡ ከመቀበልህ
በፊት መርምር ፡፡ የዓለም ጉዷ ፡ እዛው ሙዷ ላይ ነው ፡ ይባል የለ ፡ ማለቴ
ቃላቷ ላይ ፡፡ ሙዷን ከወደድከው ፡ ጉድ መሆንህ ነው ፡፡ ሙዷ ከገባህ ግን
፡ ጉዷ ይታይሀል ፡፡ ስለዚህ ያራዳ ልጅ ፡ ሙዶቿ ይግቡህ ፡ ማለቴ የተቃርኖ
ቃላቶቿ ...
ይገባኝ ነበር ብለህ ነው (“I generate an action (called the cause)
which will need a reaction (called the effect). These two move-
ments will be stick together giving an impression of continu-
ity. The reaction may look like chance or punishment. But
it is just a reaction answering my action. The effect is also
እንድትወርሰው ከተፈለገ called karma. The karma is our harvest. When I am violent, I
እንድትጠላው ማድረግ ነው ፡፡ will receive the same amount of violence I gave to people one
day or another. This is not a punishment but the answer to my
ያ እንዳይሆን ከፈለግኽ ግን actions.”) ፡፡ ጨዋታን ጨዋታ ይስበዋል እንዲሉ ፡ እንደትርክቱ ከሄድን ፡
የግራ ጉንጩ ምስጢር ይግባኽ ፡፡ ጌታን ሲመቱት ፡ ያልተማታው ፡ መማታት አቅቶት ሳይሆን ፡ የሚያወጣው
ሀይል ተመልሶ ወደራሱ እንደሚመጣ ፡ አስቀድሞ ምስጢሩ ስለገባው ነው
፡፡ በሌላ አገላለጽ 6666ቱ ጅራፍ 66666 እንዳይሆን ለማለት ነው ፡፡
ለገባቸው ፡ የግራ ጉንጩም ምስጢር ይኸው ነው ፡፡ ግን ትርክቱ ላይ
አሞሌው ፡ የተፈጥሮን ህግጋቶች ላስተዋላቸው ፡ ቀለል ያሉ ናቸው ፡፡ ስትቆይበትና ፡ በደንብ ማስተዋል ስትጀምር ፤ ይሄ ሰው ግን በፊት ፡ ዱለኛ
ከነዚሁም ህግጋቶች አንዱ ፡ ባወጣነው የሀይል ልክ መጠን ፡ ነበር እንዴ ፡ ይሄ ሁላ ዱላ የሚያርፍበት ፡ ብለኽ መጠየቅህ አይቀርም ፡፡
ተመጣጣኝ የሆነ ሀይል ፡ ተመልሶ ወደኛ መምጣቱ የሚያመላክተው ግን ያራዳ ልጅ ፡ ትርክቱን ከወደድሽው ፡ ለጥቂበት ፡፡ ግን ምስጢሩ
ነው (The Principle of Causality or The Law of Cause and ይግባሽ ፡ ክፉትን በክፋት እስከመለስን ድራስ ፤ ክፋትን መውረሳችን ብቻ
Effect) ፡፡ አሞሌው ፡ ትዝ ይልሀል ያኔ ፡ ዘረኝነትን ጠልቼ ፡ ዘረኛ ሳይሆን ፡ ክፋቱንም ላማቃለል ስንል ፡ ተመላልሰን መምጥታችን
የሆንኩ ጊዜ ፡፡ ደሞ እኮ ከኔው ብሶ ፡ እነሱን ዘረኞች ማለቴ ፡፡ ኡኡቴ አለመቆሙ ነው ፡፡
ይሉሀል ይሄ ነው ፡፡ ህግጋቶቹ ሳይገቡኝ ፡ ስንቱን ግራ አጋባሁት
መሰለህ ፡፡ መቼም ያ የፍንዳታዬ ዘመን ቢሆንም ፡ ያስከፋኋቸው ካሉ አሞሌው ፡ አቦ ቀለል እናድርገው አይደል ፤ ከወደድን ፡ እንወደዳለን ፣
ግን ፡ በዚሁ አጋጠሚ ከልብ ይቅርታ እጠይቃለሁ ፡፡ አየህ አሞሌው ፡ ከጠላን ፡ እንጠላለን ፣ ቡጢ ካሳረፍን ፡ ቡጢ ያርፍብናል ፣ ካስቦካን ደግሞ
ዘረኝነትን አጥብቄ በመጥላቴ ፡ ዘረኝነትን ለጊዜውም ቢሆን ወርሼው እንቦካለን … ወዘተ … ይኸው ነው ፡፡ ግን ያራዳ ልጅ ፡ ሁሉን ፍርድ
ነበር ፡፡ ግን ደግሞ ፡ አስቀምሶ ፡ ላስተማረኝ ፡ ፈጣሪ (inner-g) (effect/reaction) ፡ በአንድ የሕይወት ዘመን አትጠብቂ (instant kar-
ምስጋና ይግባው ፡፡ እንደዛ ባይሆንማ ኑሮ ፡ ችግሩ መች በደንብ ma) ፡ ለምን ቢሉ ፡ የዚ ሁላ ቢልዮን ሕዝብ ድራማ ውስብስብ ነውና …
ክፉና ደግ አለ እንዴ? ክፉዎች ባይኖሩ ባልነቃን ፡ ደጋጎች ባይኖሩ
ባለቅን ፡ ይባል የለ ፡፡

አየህ አሞሌው ፡ በስጋዬ ፡ ቆሽቴን አሳርረው ፡ ነፍሴን ቅቤ ያጠጧትን ፡ ክፉ


ተብዬዎች ሳያቸው ፡ ውለታቸው እንጂ ፡ ክፋታቸው አልታይህ አለኝ ፡፡
እንደትርክቱ እንኳን ብንሄድ ፡ እውነት ይሁዳ ጌታን ባይሸጠው ኖሮ :
እንድን ነበር እንዴ? (ለውለታህ እምጷ ይሁዳ) በሌላ በኩል ደግሞ ፡ በስጋዬ
አቀማጥለው ፡ እሹሩሩ እያሉ ፡ ነፍሴን ያከሷትን ደጎች ሰመለከት ፡ የዚች
ዓለም አዙሪት በጣም ይደንቀኛል ፡፡ ግን መዘንጋት የሌለበት ነገር ፡
ሁለቱም (ክፉም ደጉም) እኔ እውነተኛ ማንነቴን ፈልጌ እንዳውቅ ፡
ክፉና ደግ አለ እንዴ? በየበኩላቸው ሳይሰለቹ መትጋታቸው ነው ፡፡ ነፍሴ ፡ በደግ አድራጊዎች
ክፉዎች ባይኖሩ ባልነቃን ብዛት ተቀማጥላ ብትከሳም ፡ በክፉዎች ክፉኛ ተሸንቁጣ ነቅታለች ፡፡ ስጋዬ
፡ በክፉ አድራጊዎች ክፉኛ ብትዝልም ፡ በደጋጎች የደግነት ጎርፍ ብርታትን
ደጋጎች ባይኖሩ ባለቅን ፡ ይባል የለ ፡፡ አግኝታለች ፡፡ የገባው እባብ ያሳድጋል ፡ ያልገባው ከእርግብ ይወልዳል ፡
ይባል የለ ፡፡ ካልተባለስ ፡ እኔስ ብለው? ያገራችን አዋቂዎች ሲተርቱ “ምቀኛ
ጎረቤት አያሳጣህ” የሚሉት በዋዛ እንዳይመስልህ ፡ የገባቸው ምስጢር
ስላለ እንጂ ፡፡

አሞሌው ፡ ለዚሁ ነው ፡ ሰዎች በደስታቸው ጊዜ ከሚያገኙት ትምህርት


ይልቅ ፡ በሀዘናቸው ጊዜ የሚቀስሙትን አስተምሮ በቀላሉ የማይመለከቱት
ወይንም ደግሞ አመለካከታቸውን የሚያስተካክሉበት ፡፡ አሞሌው ፡ እኔው
ራሴ የስንቱን ቆሽት አሳረርኩት መሰለህ ፡፡ ማቀማጠሉን እንኳን እንጃ ፡፡
ያው ማለቴ ፡ ያራዳ ልጅ ፡ ለነፍስህ ምቹ ነኝ ስልህ ነው …
ልዩነትህን አምነህ ፡ ለአንድነት የምትተጋ ከሆነ ፡ ከፍጹም አንድነት ፡
ፈጽሞ እየራቅህ መሆኑን አትዘንጋ ፡፡

አሞሌው ፡ መከባበርን ወስደው ፡ መቻቻልን የሚሰብኩህ ፡ የነገር


ብለሀተኞች ፡ የዋዛ እንዳይመስሉህ ፡፡ አየህ ፡ ቆዳ ጠለቅ ውበትህን ፣ እንደ
ፍጹም ልዩነት የሚግቱህ ፤ ልብህን በልዩነት ሞልተው ፣ መቻቻልን
የሚሰብኩህ ፤ የተፈጥሮ ባህሪህ የሆነውን አንድነትህን ለማጥፋት ነው ፡፡
ልዩነትህን አምነህ ፡ ለአንድነት የምትተጋ ስለዚህ ልብ እንበል ፡ የተፈጥሮ ባህሪያችንን ልንጠብቅ እንጂ ፡ እንደሌለን
አምነን ፡ እንደተሰበክነው ፡ ለመቻቻል አብሮነት መስራት አይጠበቅብንም
ከሆነ ፡ ከፍጹም አንድነት ፡ ፈፅሞ (Unity is not something we have to work toward, it’s some-
እየራቅህ መሆኑን አትዘንጋ ፡፡ thing we already have. Each Being on the Planet is energeti-
cally connected to the other - Sevan Bomar) ፡፡ ልዩ ነን እንጂ ፡
ልዩነትስ የለንም ።

አሞሌው ፡ ተከባበር እንጂ አትቻቻል ። ግን ልዩነትህን አምነህ ፡ መቻቻልን


ከመረጥክ ፡ ያው ሸኽም እንደሚጠብቅህ እወቅ ፡፡ ድሮስ ከመቻቻል ምን
ሊመጣ? ያው ማለቴ የማይወዱትን መቻል ፡ መሸኸምም አይደል …
ሀሳይ መሲህ ስንጠብቅ ፡ ሀሰተኛ ምስክር ሆነን እርፍ ፡፡

እኔ እምለው አሞሌው ፡ ዳኛ ፊት ቀርበህ በዓይንህ ያላየኸውንና ፡ በጀሮህ


ያልሰማኸውን ብትመሰክር ምን የሚገጥምህ ይመስልሀል? መቼም ዳኛው
አጎትህ ካልሆኑ በስተቀር ፡ በሀሰተኛ ምስክርነት ፡ ወደማረፊያ ቤት
መወሰድህ አይቀርም ፡፡ የእኛም ነገር እንዲሁ ነው ፡፡ በዓይናችን ሳናይና ፡
በጀሮዋችን ሳንሰማ ፡ በጭፍን ላመነው ዕምነት ፡ መስካሪዎች ሆነናል ፡፡
ምን መመስከር ብቻ ፡ ሌሎች ከእኛ በአመለካከት የተለዩትን ደግሞ
ሀሰተኞች ብለን ለመወንጀልም በቅተናል ፡፡ ለነገሩ ስይጤ ሙድ ሲይዝብን
፡ ሳናይ ስላመንን ፡ ብፁዕ ብሎን የለ ፡፡

አሞሌው ፡ ደግሞ ሳታይ ፡ ሳትሰማ ስልህ ፡ በነኚህ ፡ የጊዜ ገደብ ባላቸው ፣


ዓፈር በሚባላቸው ፣ እንደአሎሎ በፈጠጡ ዓይኖችህና ፡ አንደ አከንባሎ
ሀሳይ መሲህ ስንጠብቅ
በቆሙት ጀሮዎችህ እንዳይመስልህ ፡፡ እኔ የማወራህ ፡ ሁሉን ስለሚያዩና
ሀሰተኛ ምስክር ሆነን እርፍ ፡፡ ሰለሚሰሙ ፡ የጊዜ ገደብ ለሌለባቸው መንፈሳዊው ዓይንህና ሰለተጨማሪ
የስሜት ህዋሳቶችህ እንጂ ፡፡ አየህ ፡ ዘመናትን እንደመጠሀፍ እየገለጡ
ታሪክን የሚያመሳክሩ መንፈሳዊ ዓይኖች ስላሉን የተነገረንን ሁላ ማመን
የለብንም ፡ መርምረን መቀበል እንጂ ፡፡ ይህንኑ ደግሞ በቅርብ በወጣው
(Avengers – Endgame) የሲኒማ የአቡጀዴ ግርግራቸው ላይ ፡ ትላንት ፡
ዛሬ እና ነገ ፡ ሁሉም አሁን ላይ መሆናቸውን አሳይተውናል (the past, the
present and the future are all now) ፡፡ ሁሉም አሁን ስለሆነ ፡ ሀሳይ
መሲህ አንጠብቅ ፡ ሀሰተኛ ምስክርም አንሁን ፡፡

አሞሌው ፡ ስለተባልክ ብቻ ያመንከው ፡ ያስጠይቅህ ይሆናል እንጂ ፡


ፈጽሞ አያፀድቅህም ፡፡ እውነትን ለማወቅ ፡ ከልብ የምትጠይቀው ጥያቄ
ሁላ ፡ ያሸልምህ ይሆናል እንጂ ፡ ፈጽሞ አያስኮንንህም ፡፡ ማለቴ መፅደቅም
፡ መኮነንም ካለ ፡ ያው ሁሉም የሕይወት ተመክሮም አይደል …
በመሪ የሚነዳ ትውልድ ፡ ሳይኖር ይሞታል አሉ ፡፡

ወደዚህ ዓለም የመጣነው ፡ ራሳችን ላይ የደበቅነውን ፡ የራሳችንን ምስጢር


(mystery/my-story) ፈልጎ ለማወቅ እንጂ ፡ በሰዎች ታሪክ (history/his-
በመሪ የሚነዳ ትውልድ story) ለመነዳት አይደለም ፡፡ በሰዎች ሀሳብ የምንነዳ ከሆነ ፡ የራሳችንን
ሳይኖር ይሞታል አሉ ፡፡ ሀሳብ ሳንኖር እናልፋለን ፡፡ እውነተኛ መሪ ተከታይ እንደማያሻው ሁላ ፡
መሪ የሚጠብቅ ትውልድ ደግሞ ፡ መሪ ሳይሆን እንደሚያልፍ ግልፅ ነው ፡፡

አሞሌው ፡ መሪነት ፡ ሰውን በማስከተል የምናገኘው ሳይሆን ፡ ራሳችንን


በማቸነፍ የምንቀዳጀው ልዮ ጥበብ ነው ...
አልገባን ሆኖ እንጂ ፡ ስቃይና ልቅሶም ፡ ይናፍቃል አለች አሞሊት ፡፡

አይዞህ አሞሌው ነገሩ ወዲኽ ነው ፡፡ አንድ የስምንተኛ ክፍል ተማሪ ፡


የአንደኛ ክፍል ፈተና ቢቀርብለት ፡ ይኽንማ በእንቅልፍ ሳለሁ ፡ እሰራዋለሁ
እንዳለው ፡፡ የዓለምም ፈተና እንዲሁ ነው ፡፡ ንዝረታችን (vibration/
frequency) በጨመረ ቁጥር ፡ እይታችን (intuition) እንደዚያው ይሰፋል
። ህመማችን ፡ ድነትን ይወልዳል ፡ ስቃያችን ፡ ብርታትን ይፈጥራል ፡
ልቅሷችን ደግሞ መልሶ ያጥበናል ፡፡ እናም ታዲያ ፡ ይህን የሦስትዮሽ ዓለም
(third dimension/matrix) ፈተና ጨርሰን ስናልፈውና ፡ ከላይ ሆነን
(from 5th or later dimensions) እንደታዛቢ ስናየው ፡ ዳግም ተመልሰን
በብቃት በሰራናው ሊያስብለን ይችላል ፡፡ ይኽው ነው እንግዲኽ ፡ የዕንስቷ
የአሞሊት ንፍቀቷ ፡፡
አልገባን ሆኖ እንጂ
በነገራችን ላይ አሞሌው ፡ አሁን ዘመኑ የእንስቶችና : የጠይሞቹ ነው (the
ስቃይና ልቅሶም ይናፍቃል feminine and darker aspects of ourselves (the real spirituality))
አለች አሞሊት ፡፡ ፡፡ ለዚሁ ነው በየሲኒማው የእንስትና : የጠይም ታሪክ ፈጣሪዎች ፡ ወይም
ጀብደኞች መብዛታቸው (mastering the feminine and darker side
of ourselves (the real heroic)) ፡፡ ለነገሩ በአቡጀዴ ግር ግሩ ላይ ብቻ
ሳይሆን ፡ በቦለጢቃውም ጭምር ቺክ መብዛቱ እየታየ ነው ፡፡ በል ንቃ ፡
የነሱ (shadow-selves) ከውጭ ማስመሰል ፡ ከውስጥህ ያለውን ጥያቄ
ለመሸንገል አሊያም ደግሞ ለማዳፈን ነው ፡፡ ከነሱ ምን ይጠበቃል ብለኽ ፡
ዘመናችንን ሁላ ግራ ጎን ብለውን ፡ በግራ አዙረውብን ፡ የጎደለውን ግራ ጎን
፡ ከውጭ ስንፈልግ አልነበረ እንዴ የኖርነው ፡፡ ለካ እሷ (kundalini)
ሁሌም ከውስጥ ፡ በቀኛችን ኖራለች ፡ ላዩም ዋናዋ ፡ አናታችን ላይ (crown
chakra)፡፡ በል ንቃ ፡ ንግስቲትህን (kundalini/divine feminine ener-
gy) ከውስጥህ አንቃ ። ያለበለዚያ አሞሊት ከላይ ያለችው ናፍቆት ፡ ተረት
ተረት ይሆንብሀል …
የዓለምን ጥበቧንም ሆነ ጠዓሟን የምታጣጥመው ፡ ተገዳይ
እንኳን ገዳዩን ወዶና መርጦ የሚመጣባት ቦታ መሆኗን
ስታስተውል ነው ።

ምነው አሞሌው ፡ ዓይንህ ፈጠጠሳ? ወደዚች ዓለም ስንመጣ ማንነታችንን


የመርሳት አባዜ ይዞን እንጂ ፡ የሕይወታችንን ድርሰት የደረስነው እኛው
ራሳችን ነን ። በዚች ዓለም ውስጥ አንዳችም ነገር ካለፈቃዳችን የሆነ የለም
የዓለምን ጥበቧንም ሆነ ጠዓሟን ። እኔ እና አንተ ከፈጣሪ ለጥቆ ፡ የዚች ዓለም ተባባሪ ፈጣሪዎቿ ነን ። ነፃ
የምታጣጥመው ፡ ተገዳይ እንኳን መብታችን ፡ የፈቀድነውን ማድረግ ወይንም መናገር ብቻ ሳይሆን ፡
ገዳዩን ወዶና መርጦ የሚመጣባት ቦታ የፈቀድነውን የምንከውንበት የመጫወቻ መድረክ ማዘጋጀትንም
ያጠቃልላል ። ዓለማችን መድረካችን ስትሆን ፤ እኛ ደግሞ ዳይሬክተሮቿም
መሆኗን ስታስተውል ነው ። ተዋናዮቿም ነን ። ድርሰቶቻችን ከመርቀቃቸው የተነሳ ፡ ማንነታችንን
በትወናችን ውስጥ አጥተናል ።

አሞሌው ፡ የዓለም ጥበቧ ፡ በገዛ ድርሰትህ ማንነትህን ማሳጣቱ ላይ ነው ።


ትወናህን እስካላቆምክ ድረስ ፡ ዓለም ድራማዋን አታቆምም ። እስቲ ረጋ
በል ፡ ድርሰትህን መርምር ፡ ትወናህን አስተውል ፡፡ ሕይወትህን ምራው
እንጂ ፡ ትወናውን ሕይወትህ አታድርገው ...
የጊዜ ፈጣሪዎች ሆነን ፡ ከግዜ ብዛት ፡ የጊዜ ባሮች ሆነናል አሉ ።

እሞሌው ፡ ይህን ቀጥተኛ ጊዜ (linear time) የቀመረው ፈጣሪ


እንዳይመስልህ ፡ የነገር ፈጣሪዎች እንጂ ። የፈጣሪ ግዜ አሁን ብቻ ሲሆን ፡
ደሞም ዞሮ ገጠም ነው (wheel of time/cyclical time) ። እኛንም
ሲፈጥረን አሁንን እንድንኖር እንጂ ፡ ትላንትናን እያሰብን ፡ ለነገ
እንድንጨነቅ አይደለም ። ይኽን የሚያውቁ የነገር ጥበበኞች ግን ፡ የጊዜ
መስመርን ጠልፈው (hijacked timeline) ፡ ካርማችንን አብዝተው ፣
በሳምንት ዓመትን ቀምረው ፡ እኔና አንተን ትላንትናና ነገ ላይ ጠምደው ፡
ይኸው እያረሱብን ይኖራሉ ። የምንሰራው ስራ ሁላ ፡ ከልባችን
የጊዜ ፈጣሪዎች ሆነን ፡ በግዜ ብዛት የምንወደው እስካልሆነ ድረስ ፡ የሌሎች ተገዢ ፡ የጊዜ ባሮች ነን ።
የጊዜ ባሮች ሆነናል አሉ ። ጊዜያችንን በፈቃዳችን ልንጠቀምበት ሲገባ ፡ ጊዜን ገንዘብ ነው ብለው ፡
ያለገንዘብ መኖር እንደማንችል ያሳመኑን ሰዎች ፡ በጊዜያችን
እየተጠቀሙበት ይገኛሉ ።

አይዞህ አሞሌው ፡ ይሄ የተጠለፈ ጊዜ ማብቂው አሁን ደርሷል ። የዓለም


ፍጻሜ ብለው ያዘጋጁህ ፡ ለዚሁ ለተጠለፈ ጊዜ የማብቂያ ዕለት ነው (End
times is nothing but the end of a hijacked timelines for those
who can see) ። የምልህ ነገር ግር ሊልህ ይችላል ፡ ግን ገዜው ሲደር
በደንብ ይገባሀል ። እስከዛው ግን ፡ እንዳፈጣጠርህ አሁንን መኖር
ተለማመድ ። ግን ምን ቢደፈርስ ፡ ምን ግራ ብትጋባ እንዳትፈራ ። አሁንን
ሳንኖር ፡ አሁን ላይ ደርሰናል ፡ አሁንስ አሁንን እንኖር ይሆን ...
እውነተኛ ነፃነት ፡ ራስን በማቸነፍ እንጂ ፡ ጠላት ብለን የፈረጅነውን
በማቸነፍ አይገኝም ።

አሞሌው ፡ ጠላት አለን ብለን እስካሰብን ድረስ ፡ ጠላት መፈልፈሉን


አያቆምም ። ያ ማለት ግን ፡ ጠላት የለም ብሎ በማሰብ ብቻ ፡ ጠላት
ጨርሶ ይጠፋል ማለትም አይደለም ። የምንኖረው በተቃርኖ ጥንድ በሆነ
ዓለም ውስጥ እስከሆነ ድረስ ፡ ፍቅር እንዳለ ሁላ ፡ ጥላቻም እንደሚኖር
መገንዘብ ያሻል ። የጥላቻችን ሁላ ደግሞ ምንጩ ፡ አብዝቶ አንድን ነገር
ማፍቀራችን እንደሆነ መረዳትም ተገቢ ነው ። አንድን ነገር አብዝተን
መውደዳችን ፡ ሌላኛውን ነገር አጥብቀን እንድንጠላ ያመቻቸናል ።

እውነተኛ ነፃነት ፡ ራስን በማቸነፍ እንጂ አሞሌው ፡ አንዳዶቻችን በወረቀት ፍቅር ሰክረን ፡ ሰው በቃኝ ብለናል ።
አንዳዶቻችን ደግሞ በአጉል የሀገር ፍቅር ታመን ፤ ወንድምና እህቶቻችን
ጠላት ብለን የፈረጅነውን ጣላት አድርገን ፈርጀናል ። ሌሎቻችን ደግሞ በዘረኝት ልክፈት ተጠምቀን ፡
በማቸነፍ አይገኝም ። ሰፊዋን ዓለም በራሳችን ልክ አጥብበን ለብሰን ፤ ሌላውን ቦታ አሳጥተናል
። እንዲሁም በሌላም በሌላም አልባሌ ፍቅር ተጠምደን ፡ በራሳችን ብኩን
አስተሳሰብ ታስረን ፡ የአስተሳሰብ ባሮች ሆነናል ።

አምሌው ፡ እርቃናችንን መጥተን ፡ እርቃናችንን ከምንሰናበታት ዓለም ጋር


አብዝቶ መጣበቁ ፡ ባርነታችንን እጅጉን ያፀናዋል ። ከቁሳዊ ዓለም ጋር
ያለን ቁርኝት በጠበቀ ቁጥር ፡ እውነተኛ ንፃነታችን የዛኑ ያህል ይርቀናል ፡፡
ዓለም እውነተኛ የቲያትር መድረክ እንደመሆኗ መጠን ፡ እኛም ተዋናዮች
መሆናችንን ማወቅ ተገቢ ነው ፡፡ ግን ትወናው ጥሞን ፡ እውነተናኛ ነው
ብለን ሙጥኝ ካልን ፡ ባርነታችንን እጠናክረን እናራዝመዋለን ፡፡
ነፃነታችንም ሆነ ባርነታችን አስተሳሰባችን ላይ ነውና ፡ ሁሌም
አስተሳሰባችንን እንመርምር ...
እውነት ብለን የያዝናቸው ውሸቶች ፡ እፊታችን ሊፈነዱ ፡ አንድ
ሐሙስ ብቻ ነው የቀራቻው ።

አሞሌው ፡ በአካላዊ ዓይኖቻችን ልናያቸው የምንችላቸው የዓለም ክፍሎች


አንድ መቶኛ ብቻ ሲሆኑ ። የተቀረውን ዘጠና ዘጠኝ በመቶውን ለማየት
ግን ፡ ሦስተኛውን የመንፈስ ዓይናችንን ማንቃት ግድ ይለናል ። ያለበለዚያ
ግን ፡ የምናውቃት አንድ መቶኛዋ እውነት ተብዬ ውሸት ፡ በዘጠና ዘጠኙ
ተበልታ ፡ ማበዳችን ነው ። እስካሁን የምናውቃቸው እውነታዎች ፡ በቁሳዊ
እውነት ብለን የያዝናቸው ውሸቶች እይታዎች የተገደቡ ሲሆኑ ፡ አብዛኛዎቹ ዕውቀቶች ፡ ራስን ከማሳወቅ
ፈፅመው የራቁ ናቸው ። እውነተኛ እውቀት ራስን ከማወቅ ይጀምራል ።
እፊታችን ሊፈነዱ ፡ አንድ ሐሙስ ብቻ ራሳችንን ሳናውቅ የምናውቃቸው ዕውቀቶች ፡ ራሳችንን ለማወቅ ይረዱን
ነው የቀራቻው ። ይሆናል እንጂ ፡ እውነተኛ እውቀቶች አይደሉም ።

አሞሌው ፡ ራሳችንን ለማወቅ ፡ የሰውነት ክፍሎቻችን ግልጋሎት ማወቅ


ተገቢ ነው ። የተጻፈልንን እና የተባልነውን ማመን ብቻ ሳይሆን ፡
የራሳችንንም ጥረትና ምርምር ማከል ይኖርብናል ። ወደውጭ ማየት
የሚያስችሉ አካላዊ ዓይኖች እንዳሉን ሁላ ፡ ወደ ውስጥም ወደውጭም
የሚያይ ፡ ሦስተኛ ተጨማሪ መንፈሳዊ ዓይን እንዳለን ማወቅ ያስፈልጋል ።
በሁለቱ አካላዊ ዓይኖች ብቻ የምናየው እውነት ፡ እውነት እንዳልሆነ ፡
በተጨማሪው ሦስተኛ ዓይናችን ማየት ስንጀምር እንገነዘባለን ...
አባዜ እንጂ ። ራሳችንን ከመጥላታችን የተነሳ ፡ የራሳችንን ፡ ከራሳችን
ወስደው ለራሳችን ሲመልሱልን እንኳን ፡ ማስተዋል ተስኖናል ። እንደው
ጭንቅላት አለን እንላለን እንጂ ፡ የሚጠቀሙበትስ ሌሎች እንደሆኑ ግልጽ
ነው ።

አሞሌው ፡ እንደው ነገሩን አልኩህ እንጂ ፡ ለኛስ ዋነኛው ጠላታችን እነርሱ


ሳይሆኑ ራሳችን ነን ፡፡ በቅርቡ ታዋቂው አቀንቃኝ ካኒያ ዌስት ፡ ባርነት
በፈቃድ ነው ብሎን ነበር ፡፡ ብዙዎቻችን በንግግሩ ተማረን ይሆናል ፡፡ ግን
በማስተዋል ካሰብነው ቁልጭ ያለ እውነት ነው ፡፡ አንዳንዶች ለመኖር ሲባል
እኔ ጥቁር ሆኜ ጥቁር ሰው አልወድም ነው ይሉሀል ፡፡ ግን የባርነት ኑሮ ፡ ኑሮ ነው እንዴ ? ውይ የኔ ነገር ፡
ሰይጣን ይመስለኛል እየኖርኩት እናንትን መጠየቄ ! መቼም ሌሎች በሚያስቡበት ጭንቅላት
እየኖርን ፡ ከባርነት ወጥተናል አትሉኝም ፡፡ ባርነት ዙሩ ከሮ ፡ በዘዴ ሆነ
የዳቢሎስ ወንድም ። እንጂ ፡ መች ቀረ ፡፡ ድሮስ በግድ ነው እንበል ፡ አሁንስ ? አሁንማ ባርነቱን
ስንቀብል ፡ እድገት ሁላ ነው የሚመስለን ፡፡ Accept Accept Accept
then Confirm and then Submit! መቀበል መቀበል መቀበል
በመጨረሻም ማጽደቅና መስጠት ።

እርፍ ነው ፡ አሞሌው ፡ ከዚ በላይ እንዴት በቁም ልሙት? ይህንን


አሞሌው ፡ ማናችንም ነጥተን ፡ ብርሀን መሆን ብንሻም ፡ ዓለም ራሷ ፡
አሞሊት ብትሰማ ፡ በዘነዘና አናቴን ብላ ትገላግለኝ ነበር ። ግን ወድጄ
ከዛው ከጠቆረው ፡ ከጨለመው ፡ ተጸንሳ መወለዷን መርሳት ግን
እንዳይመስልህ ፡ እነዚህ ሰይጣንን አጥቁረው ፡ አዳኙን አንጥተው ፡
የለብንም ። እኛ ነጥቶ የሚታየው ብርሀን ላይ ስናተኩር ፡ እነርሱ ግን ውሎ
አዕምሯችንን ፕሮግራም ያደረጉት ሰዎች ፡ የዋዛ እንዳይመስሉህ ።
አዳራቸው ብርሀንን ያስገኘው ጨለማ ላይ ነው ፡፡ ጥልመትህ ላንተ
ለነጡት ፡ ቆዳ ጠለቅ ኩራትንና ፡ በስራ ማመንን ፡ ሲቸሩ ፤
መዳብህ ቢሆንም ፡ ለገባችው ግን ፡ ዓለምን ያስደመመ ፡ የመንፈሳዊ ፍሬ
ለጠየምነው ደግሞ ፡ ደም የዘለቀ ምሬትንና ፡ በነጣ ነገር ማመንን
(ሜላኒን/melanin) መገኛ ፈርጥ ነው ፡፡ መቼም በራስችን ጭንቅላት
ደህና አድርገው ወግተውናል ። ምሬቱስ ባልከፋ ነበር ። ግን የራስ
እስካላሳብን ድረስ ፡ ራሳችንን እንወዳለን ማለቱ ቀልድ ነውና ፡ ራሳችንን
ያልሆነን ነገር ማመንን ተከትሎት የሚመጣው ራስን የመጥላት
ፈልገን እናግኝ …
የምትናገረውና የምታደርገው ብቻ ሳይሆን ፡ አይተህና ሰምተህ
የምታልፈው ጭምር ዓለምን እኩል ይቀይራል ።

አሞሌው ፡ ደሞ በሆዴ የያዝኩት ምን ገዶት ነው ዓለምን የሚቀይር ነው


ያልከው ? በጣም ጥሩ ጥያቄ ነው ። አየህ እሱ ላይ ነው ጫዋታው ፡ ዓለም
ያንተና የመሰሎችህ ነጸብራቅ ስለሆነች ፡ ሆድህና ሆዳቸው ሲጎሸ እሷም
አብራ ትጎሻላች ።

አሞሌው ፡ ለዛ እኮ ነው ፡ ዋና ዋና የዜና አውታሮች በነገር የሚጠምዱህ ።


ገና ከእንቅልፍህ ስትነሳ ፡ ሀዘን ላይ ተቀምጠህ ያደርክ ይመስል good
የምትናገረውና የምታደርገው ብቻ mourning (መልካም ሀዘን) ብለው ይነጅሱሀል ፤ ከዛም አፍታ ሳትቆይ ፡
ሰበር ዜና ብለው ልብህን በሀዘን ይሰብሩታል ፤ ከሀዘንህ ትንሽ ሳታገግም
ሳይሆን ፡ አይተህና ሰምተህ የምታልፈው ደግሞ ፡ አስደሳች የሚመስል የዜና ሲንግል ይለቁልሀል ፤ ደስታህን በቅጡ
ጭምር ዓለምን እኩል ይቀይራል ። ሳታጣጥም ፡ እንጥል ዱብ በሚያደርግ አስደንጋጭ ዜና ቀልብህን ይገፉታል
፤ እንጥልህና ቀልብህ ገና ሳይመለስ በማስፈራሪያ ዜና ያጅቡሀል ። እረ ምኑ
ቅጡ አሞሌው ፡ ከዚ በላይ ግን እንዴት አስተሳሰብህን ይተብትቡት ፣
አመለካከትህን ያንጋዱት ፣ እይታህን ይቀይሩት ፣ ልብህን ያድሙት ፣
አንተነትህን ይዘባርቁት ? እነሱ የዋዛ እንዳይመስሉህ ፡ አንተን ከተዘባረቅህ
ዓለም እንደምትዘባረቅ ጠንቅቀው ያውቃሉ ።

ስለዚህ ያራዳ ልጅ ፡ ሆድሽ እንዳይጎሽ ፡ የጆሮሽን ሞገድ አስተካክለሽ ፡


እይታሽን አጥርተሽ ፡ ከመጥፎ ስራ ተቆጥበሽ ፡ አንደበትሽን አርመሽ ፡
ሙች ሙች ያራዳ ልጅ ፡ ላንቺም ለሌላውም የምትሆን ዓለን ፍጠሪ ፡
ደግሞም ምርጥ ምርጡን ዘክሪ …
ያልነቃ ጦሩን ይሰብቃል ፡ የነቃ ደግሞ አስተሳሰቡን ይኮተኩታል
ይባል የለ ።

አይ አሞሌው ፡ መቼም ያቺን የዛገች ፡ እንደ ሽሮ አብሮ አደግ የሆነችውን ፡


ቆመህ ጠብቀኝ ፡ አውጥተህ እየወለወልክ ባልሆነ ። ይሄን የዘመን ማሻገሪያ
፡ የመጨረሻ የዓለም ጦርነት በመሳሪያ እንዳይመስልህ ፡ የምታሸንፈው ፡
ያልነቃ ጦሩን ይሰብቃል በአስተሳሰብህ የንቃት ደረጃ እንጂ ። አልገባን ሆኖ ነው አንጂ ጦርነቱ
ከተጀመረ ቆየ ፡ እኛም ባለማወቅ ፡ በፈቃዳችን አጅበን እዚህ አድርሰነዋል ፡፡
የነቃ ደግሞ አስተሳሰቡን ይኮተኩታል የዚህ ጦርነት ዋንኛ አላማ ፡ አስተሳሰባችንን በማራቆት እኛን የሞተ
ይባል የለ ። ተራማጅ ማድረግ ነው ። ይሄ እንዲሆን ደግሞ የኛ ፈቃደኝነት ትልቁን ሚና
ይጫወታል ። አየህ የነሱ ህልውና የኛ በቁም መምት ላይ ነው ፡ የኛ በቁም
መሞትን መፍቀድ ደግሞ እኛው አስተሳሰብ ላይ ነው ።

አሞሌው ፡ ላንተ ሞትህ በቁምህ ማንነትህን መርሳትህ ነው ። ምፅዐትህ


እንዲያምር አስተሳሰብሀን ኮትኩት ፡ ግን የስጋ ሞትህ ፡ የህይወት ጥግ
መጨራሻህ ከመሰለህ ፡ በል ጦርህን ስበቅ ...
ተከታይ እስከሆንክ ፡ የሚነዳህ አታጣም !

አሞሌው ፡ ማንነትህን ረስተህ ስለደከምክ ችግሮችህ ሁላ በጥሩ መሪ


የሚፈቱ ይመስልሀል ። ግን እያየኸው ነው አይደል ፡ ማንም ቢጮህልህ ፡
ማንም ቢሞትልህ ፡ ላንተ ግን ከልብህ ጠብ ያለ ነገር የለም ። ድሮም
መስሎህ ነው እንጂ ፡ ችግሩ ከውጭ የመጣ ሳይሆን ከውስጥህ የመነጨ
ነው ። አየህ በመስታወት የምታየው መልክህ ከቆሸሸ መስታወቱን ሳይሆን
ተከታይ እስከሆንክ ፡ የሚነዳህ ራስህን ነው የምታጸዳው ። ዓለምም የኛው መስተዋት ነች ፡ ለሷ መለወጥ
አታጣም ! መሪ መሻት ሳይሆን የኛ መለወጥ ግድ ነው ፡፡ ያለበለዚያ ግን መሪ እሱ
ወደፈለገው አቅጣጫ ይነዳህ ይሆናል እንጂ ፡ አንተ ከልብህ
የምትጠብቀውን ለውጥ አያመጣልህም ። አንተ ቀድመህ ከተለወጥህ ግን
ማንም አይነዳህም ፡፡

አሞሌው ፡ የልቡን ድምጽ ሰምቶ ፡ ራሱን ላወቀ ፡ ሌላ መሪ አያስፈልገውም


። ልብህ ይመራሀል እንጂ አይነዳህም :: ራሱን ለሚያውቅ ሕብረተሰብ መሪ
አያስፈልገውም …
ወደ አፍ የገባ አያራክስም ብዬ ስወጥቅ ፤ ምን መርከስ ብቻ ርኩስ
ሆኜ ቁጭ ።

አሞሌው ፡ እስቲ በደንብ አስበው ፡ ያልገባ መች ይወጣል ብለኽ? ድሮስ


ጤናማ ያልሆነ ምግብ እየበላን ጤነኛ ልንሆን ያምረናል እንዴ (we can’t
think organic if we are eating inorganic)? ልብ ብለን ካሰብነው ፡
የምንበላው ምግብ ፡ የሀይላችን ምንጭ ነውና ፡ እስከተመገብን ድረስ ፡
ዕውቀትንም የምናገኘው ወደ አፋችን ከምንወረውረው ምግብ ነው ።
አዳምና ሕይዋንስ ቢሆን ከበሏት ዕፀ በለስም አይደል መሞትና መኖርን
ያወቁት ። እንደው ጥሬ ቃሉን አልኩኝ እንጂ ምስጢሩስ ብዙ ነው ። ግን
ወደ አፍ የገባ አያራክስም ብዬ ስወጥቅ ዝም ብለን ካግበሰበስን ያግበሰበስነውን መሆናችን ግልጽ ነው (garbage
ምን መርከስ ብቻ ፡ ርኩስ ሆኜ ቁጭ ። in garbage out) ። ወደ አፍ የምናስገባውን ካስተዋልን ግን ፡ ከአፍ
የሚወጣውንም ነገር መቆጣጠር እንችላለን ። መቀደስ እስክትችል ፡ የረከሰ
አትብላ ።

አሞሌው ፡ ጤናማ አስተሳሰብ እንዲኖርህ ፡ ጤናማ ያመጋገብ ዘይቤ


ሊኖርይ ይገባል ። ያለበለዚያ ግን ሰዎቹ ዘረ-መሉ (DNA) የተቀየረ ምግብ
(GMO) ያሚያቀርቡልህ ፤ ወይ ምግብ ጠፍቶ ፡ ወይ ላንተ አስበው ፡ ወይ
ደግሞ ረሀብን ለመከላከል እንዳይመስልህ ። ዘረ-መሉ የተቀየረ ምግብ
በበላኽ ቁጥር ፡ ያንተም ዘረ-መል እንደሚቀየር ጠንቅቀው ስለሚያውቁ
ነው ። ከዛማ ምኑ ቅጡ ፡ አንተ ሮቦት ፡ እነሱ ደግሞ ዘዋሪ ሆኑ ማለትም
አይደል ። ምክኛቱ ደግሞ አንተ ከተፈጥሯዊው ማንነትህ ርቀሀልና ...
በጠባብ ደረት ተወስነህ ረስተህው ነው እንጂ ትልቅ ነህ ። እንቺ
ጠባብ ደረት የዋዛ እንዳትመስልህ ፡ ፍላጎቷ ማለቂያ የለውም ።

አሞሌው ፡ መቼም ጠባብ ደረት ሲባል ሮጠህ እሱ ላይ ሄድክ አይደል ።


በጠባብ ደረት ተወስነህ ረስተህው ነው አይዞህ አዙረውብክ ነው እንጂ ፡ እሱ ማለት አንተ ፡ አንተ ማለት እሱ ነው ።
እንጂ ትልቅ ነህ ። እቺ ጠባብ ደረት የዋዛ እሱ የጠባብ ደረቱን ፍላጎት ቸንክሮ አሳይቶክ የለ ፡ በል አንተም አላስፈላጊ
የሆኑ ፍላጎቶችህን አውጥተህ ቸንክራቸው ። አንተ የሱን መምጣት ከውጪ
እንዳትመስልህ ፡ ፍላጎቷ ማለቂያ እንደምትጠብቅ ሁላ ፡ እሱ ደግሞ ያንተን ወደውስጥ መመለስ አጥብቆ
የለውም ። ይጠብቃል ። ውጪ ውጪውን ካልክ ግን ፡ ባዘጋጁልህ ውጪያዊ ፡ የሰማይ
ላይ ትርኢት መሸወድህ አይቀርም ።

አሞሌው/አሞሊት ፡ እሱ ማለት ራስህ/ሽ መሆንህ/ሽ ካልገባህ/ሽ ፡ ሙት


ሙቺ ይህ መልዕክት ላንተ/ቺ አይደለም ...
የምትወደውን ካልተውክ ፡ የጠላኽውን ደግሞ ካልወደድክ
የምትናፍቀውን ርዕስት አትወርስም ።

አየህ አሞሌው ፡ አንድን ነገር አጥብቀህ ስትወድ ነው ፡ ሌላኛውን ነገር


የምትወደውን ካልተውክ ፡ የጠላኽውን አጥብቀህ የምትጠላው ። መውደድህ ለከት ካለው ግን ፡ ለመጥላት ጊዜም
ደግሞ ካልወደድክ ፡ የምትናፍቀውን ምክኛትም አይኖርህም ። ማንኛውንም ነገር አታጥብቅ ፡ ደሞም
አትጣበቅ ።
ርዕስት አትወርስም ።
አሞሌው ፡ መለ መላኽን መጥተህ ፡ ያየኽው ነገር ሁላ ላይ መጣበቅኽ ፡
መላ ቅጥኽን ያሳጣኽ ፡ ይሆን ይሆናል እንጂ ፡ መላኽንስ
አይመልስልኽም ...
በገዳይም በተገዳይም አትፍረድ ። አንተም ቀን ጥሎህ የነሱን ገጸ
ባህሪ ብትላበስ ፡ የነሱን ታሪክ ትደግመው ይሆናል ። ስለዚህ
በገዳይም በተገዳይም አትፍረድ ። ካስቻለህ ለሁለቱም እዘንላቸው ።
አንተም ቀን ጥሎህ የነሱን ገጸ ባህሪ
አሞሌው ፡ አሞሊት የምትለው ነገር ትዝ አለህ ። "ቡና ያለ ሐሜት
ብትላበስ ፡ የነሱን ታሪክ ትደግመው አይጥምም" ትል ነበር ። አቤት ሰንቱን ቦጨቅነው ወዳጄ ። ደግሞ ሰው
ይሆናል ። ስለዚህ ካስቻለህ ለሁለቱም አልገደልንም እንላለን ፡ ስንቱን አፈር ምሰን ቀብረነው ። ያለፈው አልፏል ፡
አሁን ግን ንቃ ። ያለበለዚያ ግን ፡ እስኪገባህ ድረስ ማሊያ እየቀያየርክ
እዘንላቸው ። እዚሁ ምድር ላይ መመላለስህ ነው ። ማለቴ አንዴ ገዳዩን አንዴ ተገዳዩን
እየሆንክ ...
እውነቴን ስፈልግ ፡ ውሸቴን ወደድኩት ፡ አለች አሞሊት ።

አሞሌው ሙት ፡ አሞሊት ላይ አትፍረድባት! እውነትን አምርራ ስትፈልገው


፡ እሱ ቀልደኛ ቢሆንባት እኮ ነው ፡ ይህን ማለቷ! በነገራችን ላይ ፡ እነዚህ
ሁላ የምታያቸው እውነትን ፈላጊ ፡ ኮበሌዎችና ኮበሊቶች ቢፈላሰሙብኽ ፡
ወደው እንዳይመስልህ ። እውነት ያሉት ልብ ወለድ ፡ ልብ ወለድ ያሉት
ደግሞ ፡ እውነት ቢሆንባቸው እኮ ነው ። ግን እውነት ፡ ልብ የሚወልደው
ውሸት ይኖር ይሆን እንዴ? ማን ያውቃል ብለኽ ! ብቻ የዓለም ሙዷ ፡
እውነቴን ስፈልግ ፡ ውሸቴን ወደድኩት ጉዷን በቃሏ መሸፈኑ ላይ ነውና ፡ ልብህ የወለደውን መርምር ፡ እውነት
ነው የሚባለውን ነገር ሁላ ግን አታምርር ።
አለች አሞሊት ።
አሞሌው ሙት ፡ ውሸት ካለ እውነት ፡ ችላ እንደማትቆም ሁላ ፤ እውነት
ደግሞ ካለ ውሸት ፡ መች ይነግስ ነበር ። እንደው ስራ ስፈታ እውነትንና
ውሸትን አነሳሁኝ እንጂ ፡ ፍቅር ኩንስንሷስ ብትሆን ፡ ካለ ወገብ ያዥ ቅናት
፡ መች ያምርባት ነበር? ድሮስ ፡ መንገብገቤም አይደል ፡ መብረዴን
ያስወደደኝ ፡ ይሉ የለ! ነገሩን አልኩኝ እንጂ ፡ ጥላቻስ ቢሆን ፡ ፍቅር ላይ
ጥላውን ባያጠላባት ኖሮ ፡ ፍቅርስ ኩንስንሷ በብርሃኗ ተደብቃ ፡ ራሷን
መች ታይ ነበር …
የፈለገ እምነት ቢኖርህ ፡ ፍቅር ከሌለህ ግን ፡ የከንቱ ከንቱ ፡
ቡትቶም ጭምር ነህ ።

አሞሌው ፡ ደግሞ ከአሞሊት ጋር ያለህን የፍቅር ትስስር ያልኩህ


የፈለገ እምነት ቢኖርህ እንዳይመስልህ ። ተመራርጠህና ተቧድነህ የምትመሰርተውን የትኛውንም
ፍቅር ተብዬ አይመለከትም ። ይሄ የምልህ ፍቅር ፡ አይመርጥም
ፍቅር ከሌለህ ግን ፡ የከንቱ ከንቱ ፡ አይመራረጥም ፡ ጭራሽም አይቧደንም ፡ ሁሉ አንድ እንደሆነ ያውቃል ።
ቡትቶም ጭምር ነህ ። ክፉ ለሚያደርግበት ያለቅሳል ። የማንኛውም ሰው ደስታ ፍፁም ደስታው
ነው ፡ ህመሙም ፍፁም ህመሙ ነው ።

አሞሌው ፡ ደግሞ የጎረቤቴ ዘቢደሩ ህመም የኔም ህመም እንዳትለኝ ። ይህ


የምልህ ፍቅር ከጋብቻም ፡ ከሁሉም የምድር ህግጋቶች በላይ ነው ...
መላዕክቶች እንደሰው ነፃ መብት የላቸውም ይሉሀል ። እንደገና
ደግሞ ሳጥናኤል እግዚአብሔር ላይ አመፀ ይሉሀል ። እኔ እምለው
መላዕክቶች እንደሰው ነፃ መብት ካለ ነፃ መብት ማመፅ ይቻላለል እንዴ?

የላቸውም ይሉሀል ። እንደገና ደግሞ ሙት ሙት አሞሌው ፡ የሆነ አንድ ያልገባን ወይንም የተሸወድነው ነገር
ሳጥናኤል እግዚአብሔር ላይ አመፀ ያለ አይመስልህም?ለነገሩ አንተ ጨዋ አማኝ ነህ አትጠይቅም ፡ ዝም
ብለህ ነው የምታምነው አይደል ። ለማንኛውም እስቲ አሞሊትን ጊዜው
ይሉሀል ። እኔ እምለው ካለ ነፃ መብት ሳይመሽ ሹክ በላት እሷ መላ አታጣም ። ያለበለዚያ ግን ገዢዎቻችን
ማመፅ ይቻላለል እንዴ? አናታችን ላይ ቺፕስ ቀብረው ፡ መላዕክት ያደርጉናል ። ማለቴ ፡ ነፃ መብት
አልባ ፡ ታዛዥ መልዕክተኛ ፡ ሮቦት (robot) : ለማለት ነው ...
ፍርሀት አለ ካልክ ፡ መንቦቅቦቅህ ግድ ነው ። ሞትም አለ ካልክ
ድብን ማለትህ ነው ።
ፍርሀት አለ ካልክ ፡ መንቦቅቦቅህ ግድ
ግራ አጋባሁ አይደል አሞሌው ፡ ምን ላድርግ ፡ ሙት ሙት እኔንም ግራ
ነው ። ሞትም አለ ካልክ አጋብተከኝ እኮ ነው ። ህያው ነኝ ትለኛለህ ፡ ከዛ ደግሞ ህያው ባልሆነ ነገር
ድብን ማለትህ ነው ። ትጨናነቃለህ ። እርግጥ ነው ፡ አንድ የተደበቀብህ ወይም የልተረዳከው
ነገር አለ ። እሱ እስኪገባህ ድረስ ግን ፡ እንዲሁ እንደ ተምታታብህና ፡ እንደ
ተንቦቀቦቅክ ፡ እየሞትክና እየተወለድክ መመላለስህ ነው ...
ጨዋታው ካልገባህ ፡ እስኪገባህ ድረስ መታሸትህ ግድ ነው ።
ጨዋታው ካልገባህ ፡ እስኪገባህ ድረስ
ማነህ አሞሌው ፡ የአለም ጨዋታ ጥልቅ ነው ፡ ዝምብለህ ላይ ላዩን
መታሸትህ ግድ ነው ። አትንሳፈፍ ፡ አንተም ጥለቅ ። ደሞ ጥለቅ ስልህ ፡ ውቅያኖስ ምረጥ አሉህ ።
ወደራስህ ወደውስጥህ የጥበብ ባህር ማለቴ ነው ...
የተቀጠፈ ፡ የሚጠወልግ ፡ የሚሞት ፡ አበባ እየሰጠን ፡ ፍቅራችን
ይለምልም የምንለው ለምን ይሆን ?

ሙት ሙት አሞሌው ፡ የምናደርገውን እኮ አናውቅም ። እውነት ቢሆን


ኖሮ ፡ እንደሚጎርፈው የአበባ ብዛት ፡ ፍቅሩም እንደዛው በሞቀ ነበር ። ግን
የተቀጠፈ ፡ የሚጠወልግ ፡ የሚሞት ፡ እንደ በረዶ መቀዝቀዙን እያየነው ነው ። ለነገሩ አላስተዋልነውም እንጂ ፡
አበባ እየሰጠን ፡ ፍቅራችን ይለምልም ለሞተስ እሱኑ አይደል ቀለም ብቻ ቀይረን የምናበረክተው ። ፍቅርና ሞት
አንድ ነው አይደል?ወይንስ የቀለም ልዩነት አላቸው ? ለነገሩ ቢዝነስ ሲሆን
የምንለው ለምን ይሆን ? ፡ ሁሉም ነገር አንድ ነው ። ቢዝነሰኛው ነው ፡ ቀለሙን መራጭ ፡ ከዛ
በኋላማ ፡ ልማዱን የህግ ያህል ያፀናብሀል ።

አሞሌው ፡ ዓለም ሲጃጃል በዓመት ውስጥ አንድ የፍቅር ቀን ይጠብቃል


አለች አሞሊት ...
አጋጣሚው ላንተ እንጂ : ከሱ ታስቦበት ነው :: አደጋው አልሰማ
አጋጣሚው ላንተ እንጂ : ከሱ ታስቦበት ስላልክ እንጂ አንተን ለመጉዳት አይደለም ።
ነው :: አደጋው አልሰማ ስላልክ እንጂ
አሞሌው ፡ ስላልገባህ ነው እንጂ ፡ አጋጣሚና አደጋ የሚባል ነገር የለም
አንተን ለመጉዳት አይደለም ። መሰናከልና ሽልማት እንጂ ...
ከአፈር ተሰርተህ ለአፈር ስትጋደል ፡ እስትንፋስህ ከየት እንደመጣ
ከአፈር ተሰርተህ ለአፈር ስትጋደል ረሳኽው አይደል ።
እስትንፋስህ ከየት እንደመጣ ረሳኽው
አይ አሞሌው ፡ የሰራኽው ቤት ወይንም ያጠራቀምከው ብር ሳይሆን
አይደል ። የዘራኽው ፍቅር ነው የሚያተርፍህ …
ወደውጪ በመጮህ ፡ አንዳችም ነገር አትቀይርም ፡ ወደ ውስጥ
እንጂ ።

ወደውጪ በመጮህ አንዳችም ነገር አሞሌው ፡ ተሳሳትክ እንዳትለኝ : እስቲ አስበው ለስንቱ እንደጮህን ። ምን
አትቀይርም : ወደ ውስጥ እንጂ ። ጠብ አለልን ብለኽ ፡ ሞታችን እንጂ ። ለውጪ አንጋጠን የመጣልን ነገር
ስለሌና ስለማይኖር ፡ ስትጸልይም ለፈጣሪ ሳይሆን ፡ ፈጣሪ ነህና ፡ እንደ
ፈጣሪ ጸልይ ። ልክ እንድያ ልጁ እንዳሳየህ ፡ ማለቴ ፡ የምትፈልገው ሁሉ ፡
እንደሚሆን ፡ እርግጠኛ ሆነህ ...
የማይታየውን ለማየት ፡ የሚታየውን በደንብ ማየት ያስፈልጋል ።
የማይታየውን ለማየት ፡ የሚታየውን የማይታይ የለም እንዳትል ፡ አለም ሪሷ ከማይታየው ነውና
በደንብ ማየት ያስፈልጋል ። የማይታይ የተወለደችው ።

የለም እንዳትል ፡ ዓለም ሪሷ አሞሌው ፡ ይሄኔ እኮ አንዱ አቅፎህ ይሆናል ። አይዞህ አትፍራ ፡ አንተ
ከማይታየው ነውና የተወለደችው ። ደግሞ አንዱ ላይ ቆመህበት ይሆናል ። ለማንኛውም ፡ የማይታየው
እንዲገለጥልኽ ፡ የሚታየውን በፍቅር ተቃኝተህ እይ ...
የሰው ስትከተል ፡ አንተን ማን ይከተል ፣ ከውጨ ስትኳል ፡ ልብህን
የሰው ስትከተል ፡ አንተን ማን ይከተል ፣ ማን ልብ ይበል ፣ የሰው ላይ ስታፈጥ ፡ ያንተን ማን ይመልክት ፣
ከውጨ ስትኳል ፡ ልብህን ማን ልብ የሰው ስታከብር ፡ ያንተን ማን ግድ ይበል ።

ይበል ፣ የሰው ላይ ስታፈጥ ፡ ያንተን ማን ነህ አሞሌው ፡ መንፈሳዊ ዓይንህም ሆነ ልብህ ፡ አንተ ጋር እንጂ ፡
ማን ይመልክት ፣ የሰው ስታከብር ከሰው ጋር አይደሉም ። መሪ ሆነህ ተፈጥረህ ፡ መሪ ስትፈልግ አትኑር ።
ዝምብለህ በሁለቱ አይኖችህ ብቻ አትጋልብ ፡ አስተውል ፡ መንፈሳዊው
ያንተን ማን ግድ ይበል ። ዓይንህንም አክልበት ...
የስጋ ጠላቶችህ ፡ የነፍስህ ወዳጆችህ መሆናቸውን አትዘንጋ ።
ምስጋና ለጠላቶቻችን ፡ ደካማ ጎናችንን ቀጥቅጥው ፡ እውነተኛ
የስጋ ጠላቶችህ ፡ የነፍስህ ወዳጆችህ ማንነታችን ፡ እንድናውቅ ለረዱን ።

መሆናቸውን አትዘንጋ ። ምስጋና አይዞህ እሞሌው ፡ ይሄ እኔም ሲገባኝ ነው የገባኝ ፡ አንተንም ሲገባህ
ለጠላቶቻችን ፡ ደካማ ጎናችንን ይገባሀል ። ብቻ ልብ በል ፡ ፈጣሪ ንካ ያለህን ሳትነካ እንደማታልፍ ።
ሕይወትህ ትርጉም አልባ የመሰለኽ ፡ በስጋ ማንነትህ ብቻ ስለምትመዝነው
ቀጥቅጥው ፡ እውነተኛ ማንነታችን ነው ። ስጋ ለበስኽ ፡ በጠባብ ደረት ፡ መወሰንህ ጎልቶብህ እንጂ ፡ አንተ
እንድናውቅ ለረዱን ። ማለት ወስን አልባ ፣ ጠላት የለሽ ፡ የፈጣሪ ልጅ ራሱ ፡ ፈጣሪ ነኽ ። አሁን
ጠላት የመሰሉህ ፡ ማንነትህን እንድታስታውስ የሚያደርጉኽ ፡ ደክመው
ያደከሙክ ስሜቶችኽ ናቸውና ፡ መርምረኽ ታረቃቸው …
ስኪኒ ጂንስ ማድረጉ አይደለም ቁም ነገሩ ፡ ለምን እንደ ጠበበና ፡
እንደ ተጣበቀ ፡ ማወቁ ላይ ነው ምስጢሩ ።

አሞሌው ፡ ዝም ብዬ ነው እማደርገው ካልክ ። አንተም ዝምብሎ ነገር ነህ


ማለት ነው ። ደስ ይለኛል ካልክ ። ለምን ልትባል ነው ። በቃ አለ አይደል ፡
ሰውነቴን አጉልቶ ያወጣዎል ...... ምንንንንንንን! አንተ ቺክ!!! ለነገሩ
ስኪኒ ጂንስ ማድረጉ አይደለም ቁም ነገሩ ሴቶቻችንን ቀድመው በአለባበስ ፡ ወንድ አድርገዋቸው የለ ። አንተንም
በተራህ ፡ እንደ ሴት ቢያደርጉህ ምን ችግር አለው ብለኽ ።
ለምን እንደ ጠበበና ፡ እንደ ተጣበቀ
ማወቁ ላይ ነው ምስጢሩ ። አሞሌው ፡ እንደው ለጫወታ አነሳሁት እንጂ ፡ ዋናው ሀሳባችን ነው ።
አገራችንም ያሉት ሰዋች ጠበውና ከዘር ተጣብቀው ፡ እያኮላሹንም አይደል
። አንተ ደግሞ በዛ ላይ ተጣብቀህ አትምከን ። ትንሽ ሳይንስ ቢጤ ታርፍ
የለ እንዴ ። ዘርም ቢሆን ነፋስ ይፈልጋል :: ትንሽ ትንፋሽ ስጠው ፡ ዝም
ብለህ ፡ ጠበኽና ተጣብቀኽ አትምከን ። ደሞም በሰጡህ ሁላ ለማጌጥም
አትሞክር ፡ የራስህን እወቅ ። እንደ እኔ ፡ እንደ እኔ ፡ ከምትጣበቅ ይልቅ ፡
ተነፋነፉን ዥቅ አድርገኽ ፡ ብትነፋነፍ እመርጣለሁ ...
ልብህን የኮረኮረ ሁላ ፡ የልብህን ያቃል ልብህን የኮረኮረ ሁላ ፡ የልብህን ያቃል ማለት አይደለም ። የልብህን
የምታውቀው አንተ ብቻ ነህ ። ልብህ ይምራህ እንጂ ፡ የኮረኮረው
ማለት አይደለም ። ሁላ አይንዳህ ።
የልብህን የምታውቀው አንተ ብቻ ነህ ።
ማነህ አሞሌው ፡ ልብ ያለህ ልብህን እንድትል እንጂ ፡ የሰው ልብ
ልብህ ይምራህ እንጂ የኮረኮረው ሁላ እንድትከተል አይደለም ። ደሞ እኮ ፡ መርቶ እንጂ ተመርቶ ጀግና የሆነ
አይንዳህ ። የለም ...
አትፈላሰም ይሉሀል ። ከዛ ደግሞ የቀደመ የፍልስምና ውጤት
አምጥተው እንድታምን ያስገድዱሀል ።

አትፈላሰም ይሉሀል ። ከዛ ደግሞ ሙት ሙት አሞሌው አትስማቸው ፡ እግዜሩ እንደው በሰው ስራ


አይጠይቅህ ፡ በራስህ እንጂ ። ስለዚህ በደንብ ተፈላሰም ፡ አበደ ቢሉህ ነው
የቀደመ የፍልስምና ውጤት አምጥተው ። በማታምንበት ነገር ጤነኛ ከምትባል ፡ በምታምንበተ ነገር እበድ ብትባል
እንድታምን ያስገድዱሀል ። ይሻልሀል ። እሱም እብደት ከሆነ ነው ደግሞ ። ለነገሩ ዓለምስ ባበዱትና ፡
ከመንጋው ተለይተው ፡ ልዩ ባሰቡት አይደል ፡ የምትቀየር ። ሰዎች
ሳይገባቸው ሀሳብህን ባያከብሩልኽ ፡ ግዜ ሀሳብኽን ማክበሯ አይቀርም ።
ስለዚህ ተፈላሰም ...
ኢትዮጵያዊነት ሲገባህ ፡ ዘረኝነት ጠባብ ኢትዮጵያዊነት ሲገባህ ፡ ዘረኝነት ጠባብ አስተሳሰብ መሆኑ
ይገለጽልሀል ፡ ሰው መሆን ሲገባህ ደግሞ ፡ ኢትዮጵያዊነት ራሱ ጠቦ
አስተሳሰብ መሆኑ ይገለጽልሀል ። ሰው ታገኘዋለህ ።
መሆን ሲገባህ ደግሞ ፡ ኢትዮጵያዊነት
ማነህ አሞሌው ፡ ዓለምን በሀገር የከፋፈሏት ፡ አመለካከትህን ገድበው ፡
ራሱ ጠቦ ታገኘዋለህ ። አስተሳሰብህን አጥብበው ፡ አንተን ለመግዛት ነው ...
ፈጣሪህ ሳይሆን : ፍላጎትህ/ስሜትህ ነው የሚፈትንህ ። ፍላጎትህን/
ስሜትህን ማሸነፍ ካልቻልክ ፡ ፈጣሪህን ሳይሆን ፍላጎትህን/
ስሜትህን እያመለክ እንደሆነ አትዘንጋ ።

እኔ እምለው : እንደ ሻማ ቅለጥ ይሉሀል ። ምን አለበት ፡ እንደ አንፗል


እንኳን ፡ ሳትቀለጥ ብራ ቢሉህ? ውይ ለካ እሱም ይቃጠላል እናንትዬ ።
ምን አይነት ጣጣ ነው ባካችሁ ። ግን ሙት ሙት ብራ እንጂ አትቅለጥ ።
ደሞም አትቃጠል ፡ ለማ ጀቴ ብለህ ወዳጄ …

ፈጣሪህ ሳይሆን : ፍላጎትህ/ስሜትህ ነው ጊዜያዊ ደስታ ፡ ማደንዘዣ እንጂ መደሀኒት አይደለም አሉ ። ማነህ
የሚፈትንህ ። ፍላጎትህን/ስሜትህን አሞሌው ፡ በጊዜያዊ ደስታ ስጋህን አስቀህ ፡ ነፍስህን አታሳቅ …

ማሸነፍ ካልቻልክ ፡ ፈጣሪህን ሳይሆን አትጨነቅ ብልህም : መጨነቅ አይቀርም ። ስለዚህ ሙት ሙት በደንብ
ፍላጎትህን/ስሜትህን እያመለክ እንደሆነ ተጨነቅ ። ተጨንቀኽ ምንም እንደማታመጣ ሲገባህና ሲበቃህ
ታቆመዋለህ ። እንዲገባህ ግን ራስህን መርምር ፡ ራስህን እወቅ …
አትዘንጋ ።
አሞሌው ፡ ራስህን ማወቅህን የምታውቀው ፡ ቀድሞ የሚያናድዱህ ነገሮች
አሁን ሲያስቁኽ ነው …

አሞሌው ፡ ፍቅርን ኩነው እንጂ አትግለጸው ። ለመግለጽ ስትሞክር ነው


የምታበላሸው ። ድሮስ ፍጡር ቃል ፡ እንዴት ሰማያዊውን ፍቅር ይገለጻል
ብለኽ …

ሳቅን ለፈጠረ ፈጣሪ ፡ ሳቅ ስላቁም አይደል ! በል ሳቅ ችኩሉ …


አሞሌው ግን ማነው ?

አሞሌው ፡ ቡጨቃ ስለበዛብህ ራስህን ብታጋልጥ ምን ይመስልሀል ? ልክ


ብለሀል ልጅ ዮሐንስ ። እንግዲኽ እንደውላችን መሰረት ከሆነ ፡ እኔ
አሞሌው ፡ ድሮ የተከበረውንና ፡ አሁን ጭርሱኑ የተዘነጋውን ማንነትህን
ሳስታውስህ ፤ አንተ ደግሞ አለማወቅህን ፡ ለእኔ ለቀድሞ ማንነትህ
እያቃጠርክና እየዘከርክ ፡ ወደራስህ እውነተኛ ማንነት እንድትመለስ ነው ።
አለማወቅና ግዜ ፡ እመሀከላችን ገብተው ፡ መንዘር መሾሩን ረስተኽ ፡
አሞሌው ግን ማነው ? መዞር መመንዘሩን ስለፈቀድኽ እንጂ ፡ እኔ ማለት አንተ ፡ አንተ ማለት
ደግሞ እኔ ነኝ ።

እናም ልጅ ዮሐንስ ፡ ልብ በል ። ጨዋታችንና ወጋችን ፡ ለአቅመ መላስ ፡


ደርሳ ይሆናል ። ግን ደግሞ ፡ አሞሌ ፡ ከዛም በላይ ዝናና አቅም እንዳላው ፡
መዘንጋት የለብህም ። ልጅም ደግሞ ስልህ ፡ ማዕረግ እንዳይመስልህ ።
ስጋዊ መልክህ ፡ በሁለቱ የጢም ቀለማቶች ፡ ታጅቦና አሸብርቆ እድሜኽ
ቢያሻቅብም ፡ ነፍስህ ግን ፡ ገና ለጥበብ ጅል ናት ፡ ማለቴ ልጅ ናት …
ምስግና ።

እውነት እዚ ከደረሳችሁ ፡ ጥሩ ስራ ፈት አድርጊያችኋለሁ ማለት ነው ።


አንድ ሰው ለሚያከብረው ሰው ከሚሰጣቸው ፡ አንዱ ትልቁና ውዱ ስጦታ
፡ ግዜ ነው ። እናም ሳይገባኝ የተከበረ ግዜያችሁን ስለሰጣችሁኝ ፡ እጅጉን
ምስግና ። ከልቤ አመሰግናለሁ ። ፍጣሪ የሰጣችሁትን ጊዜ በሚተካ ፡ እውነት
ያምበሽብሻችሁ ፣ ከልባችሁ ፡ የምትሹትን እውነት ይግለጥላችሁ ።

ደግሞ እይታችሁን በፍቅር ጣፉና ፡ እንዲሁ ሰዎችን ስራ አስፈቱ ፣ በቃላት


ገደል ፡ የእውንትን ገድል ጣፉ ፣ እውነትን ግለጡ እንጂ አትገልብጡ …

You might also like