Professional Documents
Culture Documents
GNZB N!ST&R Ministry of Finance: To : From Date Subjuct
GNZB N!ST&R Ministry of Finance: To : From Date Subjuct
St&R
Ministry of Finance
የአፍሪካ ልማት ባንክ በ Prudential Public Budgeting in Africa በሚል ዕርስ ላይ ትኩረት በማድረግ ከ 05-08
ዲሴምበር 2022 ድረስ የሚቆይ ስልጠና እንደተዘጋጀ በ 02 ኖቬበር 2022 ለመ/ቤታችን በተጻፈ ደብዳቤ
አሳውቆናል፡፡
የስልጠናው አላማ በመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር ዙሪያ ላይ የአባል ሀገራትን የመንግስት ሰራተኞች አቅም
ለማጎልበት እና ለማሳደግ ያለመ ሲሆን የመ/ቤታችን ባለሙያዎች እንዲሳተፉ ተጠይ s ል፡፡
ከሰላምታ ጋር