Professional Documents
Culture Documents
ጾም እና ጸሎት
ጾም እና ጸሎት
ጾም እና ጸሎት
ጾም ስንል ለተወሰነ ጊዜ አለመብላት አደለም ግን ስጋዊ ፍላጎታችንን ለመቆጣጠር እና ከእግዚአብሄር አንዳች ለመቀበል
ምናደርገው ስርአት ነው፡፡
ጾም እራሳችንን ለእግዚአብሄር ፍቃድ ሙሉ ለሙሉ እንዳስገዛን የምናሳይበት ሲሆነ የሚያስፈልገንን እንኳን ምግብ
እንደምንተው የምናሳይበት ስርአት ነው፡፡
ኢሳ 58፡5
ዘካ 7፧5-6
ወደ እግዚአብሀር ትጮሀለክ እርሱም እነሆኝ ይልሃል ( ለርዳታ ትጮኻለህ እርሱም ‘አለሁልህ’ ይልሃል(አዲሱ
መ.ት))
እግዚአብሄርም ሁል ጊዜ ይመራካል
ነፍስህንም በመልካም ነገር ያጠግብሃል ( ፀሓይ ባቃጠለው ምድር ፍላጎትህን ያሟላል(አዲሱ መ.ት) )
አጥንትህንም ያጠነክራል
እግዚአብሄር በጾማችን ምንድነው የሚፈልገው
4) እራሳችንን እንድናስገዛለት
ጸሎት
ሰው በውስቱ ስያዝን፣ሲደሰት፣ሲበረታ፣ሲደኪም፣ሲጎዳ፣ካለበት ነገር ለመውታት ሊሆን ይችላል ብቻ የትኛውም ሁኔታ ውስት ብንሆን
ጸሎት ከእግዚአብሄር ጋር ህብረት የምናደርግበት መንገድ ነው፡፡
“ጥቂት ዕልፍ ብሎ በግንባሩ በመደፋት፣ “አባቴ ሆይ፤ ቢቻል ይህ ጽዋ ከእኔ ይለፍ፤ ነገር ግን እኔ እንደምፈልገው ሳይሆን አንተ
እንደምትፈልገው ይሁን” ብሎ ጸለየ።”
² ወሬኞችም መጥተው፦ ከባሕሩ ማዶ ከሶሪያ ታላቅ ሠራዊት መጥቶብሃል፤ እነሆም፥ ዓይንጋዲ በተባለች በሐሴሶን ታማር ናቸው
ብለው ለኢዮሣፍጥ ነገሩት።
2 ዜና 20
“ይህንም ቃል በሰማሁ ጊዜ ተቀምጬ አለቀስሁ፥ አያሌ ቀንም አዝን ነበር፤ በሰማይም አምላክ ፊት እጾምና እጸልይ ነበር፥”
— ነሀምያ 1፥4