Professional Documents
Culture Documents
Adanech
Adanech
ቀን 11/06/2013
ለአድማስ ዩንቨርስቲ
አዲስአበባ
ጉዳዩ:ትብብር ስለመጠየቅ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው የሲኖ ሃይድሮ ኮርፖሬሽን ሊሚትድ ኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ሰራተኛ
የሆኑት ወ/ት አዳነች እውነቴ በአድማስ ዩኒቨርስቲ ከሌቭል 1 እስከ 4 ተማሪ መሆናቸው ይታወቃል። በዚህ
መሰረት ድግሪያቸውን እንዲቀጥሉ ትብብር እንድታደርጉላቸው ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን።
ከሰላምታ ጋር