Professional Documents
Culture Documents
የክረምት በጎ ፈቃድ እቅድ
የክረምት በጎ ፈቃድ እቅድ
አጋር አካላት
§ የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ
§ የአዲስ አበባ ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ቢሮ
§ የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር
§ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን
§ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር
§ ሰላም ሚኒስቴር
§ ትምህርት ሚኒስቴር
§ ብሔራዊ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት
§ ቀይ መስቀል
§ የሠራተኛ እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ፈፃሚ
§ የኢትዮጵያ ወጣቶች ትስስር መረብ በጎ ፈቃደኞች
§ የተሳታፊ በጎ ፈቃደኞች ብዛት 200
§ የተጠቃሚዎች ብዛት 20.000.00
§ ቀጥተኛ 13.000.00
§ ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ 7000.00
መግቢያ
የበጎ ፈቃድ ተግባራት ከጊዜ ወደ ጊዜ በሀገራችን
ውስጥ ከፍተኛ ትኩረት እየተሰጠውና በአገልግሎቱም
ጥራትና ተደራሽነት አንፃር ከፍተኛ ተፅዕኖ እየፈጠረ
መሆኑ እሙን ነው። በተለይም ክቡር ጠቅላይ
ሚኒስትራችን ዶክተር ዐቢይ አህመድ ባሳዩት የበጎነት
ልብ እና ተሳትፎ ምንያት ሌሎች አመራሮችም
ለተግባሩ ግንባር ቀደም ተሳታፊ በመሆን ሰፋፊ
ስራዎች በመስራት ላይ እንደሚገኙ የሚታይ ነው።
ይሁንና ከተለመደው የበጎ ፈቃድ ተግባር ባሻገር
ዘመናዊ በሆነ መልኩ በጎነትን ለመከወን በሚያስችል መንገድ የኢትዮጵያ ወጣቶች ትስስር መረብ
“ዲጂታል ቮለንተሪዝም” የተሰኘ ልዩ የበጎ ፈቃድ እድል ለህብረተሰባችን ይዞ መጥቷል፡፡
15. አካል ጉዳተኞችን በተመለከተ ግንዛቤ የማስጨበጥና እነሱንም አሳታፊ የሆኑ ተግባራትን ማከናወን
4 minutes)
2. የቋንቋ ትምህርት (ኢትዮጵያ ወደፊት የተለያዩ የሥራ ቋንቋዎች ሊኖሯት ይችላል፡፡ ይህን
ታሳቢ በማድረግ ወጣቶች ኢትዮጵያዊ ቋንቋዎችን እንዲሁም አለም አቀፋዊ ቋንቋዎችን መማር
አስፈላጊ ነው እንላለን፡፡
“ቋንቋዎች የሚያቀራርቡን፣ የሚያስማሙን፣ የሚያዋድዱን እንጂ የሚያጣሉን መሆን የለባቸው!”
በሚል የተነሳው የኢትዮጵያ ወጣቶች ትስስር መረብ “በዲጂታል ቮለንተሪዝም” አንፃር የቋንቋ
ስልጠናዎች በማከናወን ላይ የሚገኝ ሲሆን በቀጣይም በታቀደው የክረምት የበጎ ፈቃድ
መርሓግብር ኢትዮጵያዊ ቋንቋዎችን በስፋት በመማማር ሀገራዊ አንድነትና ሰላም ላይ የበኩላችንን
አሻራ እናበረክታለን!
§ ኦሮምኛ ቋንቋ ፣
§ ትግሪኛ ፣
§ ግዕዝ ፣
§ እንግልዝኛ እና ሌሎችም
3-4 የማይድ ሴት ፣ የአስተሳሰብና አመላካከት ለውጥ ስልጠና
§ በኢትዮጵያ ወጣቶች ትስስር መረብ የዲጂታል የበጎ ፈቃድ ሂደት ውስጥ ሌላው እና
ዋነኛው በበጎ ፈቃድ ልንሰጥ የተዘጋጀነው የአዕምሮ ውቅር እና የአመለካከት ለውጥ
ስለጠና እንዲሁም የግል ስብዕና ግንባታ ስልጠናዎች ነው፡፡ በዚህ የሁለት ወር የክረምት
የበጎ ፈቃድ ተሳትፎ በዲጂታል አኳሀን ለወጣቶች ፣ ለህብረተሰባችን ከላይ የተዘረዘሩትን
ስልጠናዎች አንሰጣለን
5. ሴቶችን የማብቃት (women Empowerment) ስልጠና
§ የሴቶች ማጎልበት (ወይም ሴትን ማጎልበት የተሰኘው ስልጠና) ሴቶችን የማብቃት ሂደት
ነው፡፡ የሴቶችን አመለካከት ለውጥ ላይ መስራት አቅማቸውን ማጎልበት በትምህርት
፣ በግንዛቤ ፣ በማንበብ እና በስልጠና ከፍ ማድረግን ጨምሮ በበርካታ መንገዶች
በመጠቀም በተለይም ልምዱ እና ዝግጅቱ ባላቸው በጎ ፈቃደኞች ሴቶችን የማጎልበቻ
የ2013 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ መርሓ-ግብር መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት YNE
#እንደርሳለን
#ኢትጵያ #ተስፋ #አላት
ልዩነህ ታምራት
የኢንስፓየርድ ኢትዮጵያን ዩዝ አሶሴሽን ፕሬዚደንትና
የኢትዮጵያ ወጣቶች ትስስት መረብ ኢንሼቲቭ ጠንሳሽ
ስልክ +251923706307
Email:-abusun17@gmail.com
Facebook:-‐
Youth
Network
Ethiopia