Professional Documents
Culture Documents
X
X
ኢየሱስ (፬ x)
እግዚአብሔርን ፡ ሚበልጥ ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ አለ ፡ ወይ
ከእኔ ፡ አምላክ ፡ የሚሻል ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ አለ ፡ ወይ (፪ x)
ሌላ ፡ ሌላ ፡ አለ ፡ ወይ (፬ x)
ሌላ ፡ ሌላ ፡ አለ ፡ ወይ (፬ x)
አለልኝ ፡ ጌታ ፡ አለልኝ (፬ x)
ጌታ ፡ አለልኝ (፫ x)
አለልኝ ፡ ጌታ ፡ አለልኝ (፬ x)
ጌታ ፡ አለልኝ (፬ x)
ልዑል ፡ ሆይ ፡ ከልዑሎችም ፡ በላይ ፡ አንተ ፡ ልዑል ፡ ነህ
መተከያም ፡ መለኪያ ፡ የለውም ፡ ለልዑልናህ
ለልዑልናህ (፫ x)
ለልዑልናህ (፫ x)
መጸለይ ፡ አለልኝ ፡ በቃ
እጸልያለሁኝ ፡ በቃ
ለእግዚአብሔር ፡ ነገርኩት ፡ በቃ
ለእግዚአብሔር ፡ ሰጠሁት ፡ በቃ
ከጸሎት ፡ ሚበልጥ ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ አለ ፡ ወይ
ከጸሎት ፡ የሚሻል ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ አለ ፡ ወይ (፪ x)
ሌላ ፡ ሌላ ፡ አለ ፡ ወይ (፬ x)
እኔ ፡ አይቻለሁ ፡ ትልቅነትህን
ከሁኔታዎች ፡ አንተ ፡ መብለጥህን
አንተ ፡ እኮ ፡ እጅግ ፡ ትልቅ ፡ ነህ (፪ x)
አምላኬ ፡ እጅግ ፡ ትልቅ ፡ ነህ (፪ x)
እኔ ፡ አይቻለሁ ፡ ትልቅነትህን
ከሁኔታዎች ፡ አንተ ፡ መብለጥህን
አንተ ፡ እኮ ፡ እጅግ ፡ ትልቅ ፡ ነህ (፪ x)
አምላኬ ፡ እጅግ ፡ ትልቅ ፡ ነህ (፪ x)
ሃሌሉያ ፡ ሃሌ ፡ ሃሌሉያ (፬ x)
ሃሌሉያ ፡ ሃሌ (፬ x)
ሃሌሉያ (፫ x) ፡ (ሃሌሉያ)
ሃሌሉያ (፪ x) ፡ ሃሌሉያ
ሃሌሉያ (፫ x) ፡ ሃሌሉያ
ሃሌሉያ ፡ ሃሌ ፡ ሃሌሉያ (፬ x)
ሃሌሉያ ፡ ሃሌ (፬ x)
አንተ ፡ ብቻ ፡ ነህ (፬ x)
አንተ ፡ ብቻ ፡ ነህ (፬ x)
ስደክም ፡ ጉልበቴ ፡ ስበረታ ፡ ክብሬ
አንተ ፡ አልተለወጥክም ፡ ኢሄው ፡ እስከዛሬ
ቀናቶች ፡ ሲያልፉ ፡ አመታት ፡ ሲሆኑ
የነገሥታት ፡ ንጉሥ ፡ አለ ፡ በዙፋኑ
ያለምህረትህ ፡ ምን ፡ አለኝ
ያለ ፡ ይቅርታህ ፡ ምን ፡ አለኝ
ምን ፡ አለኝ ፡ ጌታዬ ፡ ሆይ (፬ x)
ያለምህረትህ ፡ ምን ፡ አለኝ
ያለ ፡ ይቅርታህ ፡ ምን ፡ አለኝ
ምን ፡ አለኝ ፡ ጌታዬ ፡ ሆይ (፮ x)
ያለምህረትህ ፡ ምን ፡ አለኝ
ያለ ፡ ይቅርታህ ፡ ምን ፡ አለኝ
ምን ፡ አለኝ ፡ ጌታዬ ፡ ሆይ (፬ x)
የእኔ ፡ መታመኛ ፡ ምህረትህ ፡ ብቻ ፡ ነው
ድፍረት ፡ የሚሰጠኝ ፡ የፍቅር ፡ ፊትህ ፡ ነው (፪ x)
እመጣለሁ ፡ ወደ ፡ አንተ ፡ እመጣለሁ ፡ የእኔ ፡ ጌታ
እገባለሁ ፡ እገባለሁ ፡ ወደ ፡ አንተ
እመጣለሁ ፡ የእኔ ፡ ጌታ ፡ እመጣለሁ ፡ ወደ ፡ አንተ
እመጣለሁ ፡ እመጣለሁ ፡ የእኔ ፡ ጌታ
ተባረክ ፡ ጌታ ፡ ተባረክ
ተባረክ ፡ ኢየሱስ ፡ ተባረክ
ተባረክ ፡ ጌታ ፡ ተባረክ
ተባረክ ፡ ኢየሱስ ፡ ተባረክ (፪ x)
ዝም ፡ በሉ ፡ ዝም ፡ በሉ
በኩራት ፡ አትናገሩ (፫ x)
እግዚአብሔር ፡ አዋቂ ፡ ነው
ስራውን ፡ ሚመዝን ፡ ነው (፫ x)
የእኔ ፡ አምላክ ፡ አዋቂ ፡ ነው
ስራውን ፡ ሚመዝን ፡ ነው (፫ x)
እግዚአብሔር ፡ አይጥለንም
እግዚአብሔር ፡ አይተወንም
እግዚአብሔር ፡ አይረሳንም (፪ x)
እግዚአብሔር ፡ አይጥለንም
እግዚአብሔር ፡ አይተወንም
እግዚአብሔር ፡ አይረሳንም (፪ x)
ምድር ፡ ሆይ ፡ ደስ ፡ ይበልሽ
ሠማያትም ፡ ዘምሩ ፡ ኮረብቶች ፡ አጨብጭቡ
ተራሮች ፡ እልል ፡ በሉ
እግዚአብሔር ፡ ችግረኛውን ፡ አስቧል ፡ የተጐዳውን (፪ x)
ዝም ፡ በሉ ፡ ዝም ፡ በሉ
በኩራት ፡ አትናገሩ (፫ x)
እግዚአብሔር ፡ አዋቂ ፡ ነው
ስራውን ፡ ሚመዝን ፡ ነው (፫ x)
የእኔ ፡ አምላክ ፡ አዋቂ ፡ ነው
ሥራውን ፡ ሚመዝን ፡ ነው (፫ x)
ሥራውን ፡ ሚመዝን ፡ ነው (፮ x)
ይገባሃል ፡ የአንደበቴ ፡ ቃል
ይገባሃል ፡ የአፌ ፡ ምሥጋና
ይገባሃል ፡ ልዘምርልህ
ይገባሃል ፡ ላገለግልህ
ደግሞ ፡ ዛሬ ፡ ዛሬ ፡ ምን ፡ ልበል
ዛሬ ፡ ምን ፡ ልበል
ደግሞ ፡ አሁን ፡ አሁን ፡ ምን ፡ ልበል ፡ ጌታ
አሁን ፡ ምን ፡ ልበል
ደግሞ ፡ ዛሬ ፡ ዛሬ ፡ ምን ፡ ልበል
ዛሬ ፡ ምን ፡ ልበል ፡ ዛሬ ፡ ምን ፡ ልበል
ይገባሃል ፡ የአንደበቴ ፡ ቃል
ይገባሃል ፡ የአፌ ፡ ምሥጋና
ይገባሃል ፡ ላገለግልህ
ይገባሃል ፡ ልዘምርልህ
ሃሌሉያ ፡ ሃሌሉያ (፬ x)
ሃሌሉያ ፡ ሃሌሉያ (፬ x)
ሃሌሉያ ፡ ሃሌሉያ (፬ x)
ሌላ ፡ ነገር ፡ አይደለም ፡ ነፍሴን ፡ የሚያረካት
አምላክ ፡ ሆይ ፡ አንተ ፡ ናና ፡ በመገኘትህ ፡ አርካት
ሌላ ፡ ነገር ፡ አይደለም ፡ ነፍሴን ፡ የሚያረካት
አምላክ ፡ ሆይ ፡ አንተ ፡ ናና ፡ በመገኘትህ ፡ አርካት (፭ x)
እግዚአብሔር ፡ ሆይ ፡ አንተ ፡ ብቻ ፡ ነህ
ለሰዎች ፡ ሁሉ ፡ መፍትሄ ፡ ያለህ
ጌታ ፡ ኢየሱስ ፡ ሆይ ፡ አንተ ፡ ብቻ ፡ ነህ
ለሰዎች ፡ ሁሉ ፡ መፍትሄ ፡ ያለህ
ነፍሴ ፡ ወደደችህ ፡ ወዴት ፡ ትገኛለህ
ስፍራውን ፡ አሳየኝ ፡ የት ፡ ታሰማራለህ (፪ x)
ምን ፡ አዲስ ፡ ነገር ፡ አለ
ከዚህ ፡ ፀሐይ ፡ በታች
የእግዚአብሔር ፡ ልጅ ፡ ነው ፡ እንጂ
ለሰዎች ፡ የሚበጅ (፪ x)
ጌታ ፡ ኢየሱስ ፡ ነው ፡ እንጂ ፡ ለሰዎች ፡ የሚበጅ
ነፍሴ ፡ ወደደችህ ፡ ወዴት ፡ ትገኛለህ
ስፍራውን ፡ አሳየኝ ፡ የት ፡ ታሰማራለህ (፪ x)
መዝገቤ ፡ እኮ ፡ አንተ ፡ ጋር ፡ ነው
መዝገቤ ፡ በሰማይ
መዝገቤ ፡ በአለበት
ልቤስ ፡ በዚያ ፡ አይደል ፡ ወይ (፫ x)