Download as docx, pdf, or txt
Download as docx, pdf, or txt
You are on page 1of 7

በአቃቂ ቃሊቲ ክ /ከተማ አስተዳደር

የዲዛይንና ግንባታዎች ስራዎች ጽ/ቤት

የዲዛይን ኮንትራት አስተዳደርማናጅመንት ቡድን የ 2015 በጀት ዓመት ባለሙያ የካስኬድ ዕቅድ

ያዘጋጀው ባለሙያ

ስም፡ - ሔኖክ ጋሻው

ሀምሌ 2014 ዓ/ም


አዲስአበባ

መግቢያ
በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ የዲዛይንና ግንባታዎች ስራዎች ጽ/ቤት የፕሮጄክት ጥናትና ዲዛየን ዝግጅት ቡድን

የፕሮጄክት ጥናት ባለሙያ የ 2015 በጀት ዓመት የራስ ማብቃት ዕቅድ ወቅቱን ና ጊዜውን የጠበቀ ዕውቀት ና ክህሎት

በማዳበር ብቁ ሆኖ ለመገኘትና የስትራቴጂክ ዓላማና ግብ ከማሳካት አንጻር ለተገልጋይ ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት

የራስ ማብቃት እቅድ በማቀድ እቅዱን በመተግበር በተመደብኩበት የስራ መደብ ላይ ብቁ ፤ ስኬታማና በተሻለ ስብዕና

በዘመናዊ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ጊዜዉ ሚጠይቀውን የተመረጡ ክህሎቶችን በማዳበር የሚጠበቅብኝን ኃላፊነት

በብቃት ለመወጣት ይህንን እቅድ አዘጋጅቻለዉ፡፡

የዕቅዱዓላማ

በስራ ውስጥ ያለብኝን የዕውቀት ሆነ የክህሎት ክፍተት በመለየት አፈጻጸሙን በጊዜ ገደብ በማስቀመጥና በመተግበር

ራሴን በማሻሻል ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት የሁሉንምን ዕርካታ ማሳደግና ውጤታማ ሰራተኛ ሆኖ መገኘት፡፡

ግብ-1 በበቴክኖሎጂ የታገዘ የተሟላ ክህሎት ያለው አሰራር የሚያስፋፋና ብቃት ያለው ፈጻሚ ሆኖ መገኘት መቻል፡፡

- በአፈጻጸም ግንባር ቀደም ፈጻሚ ሆኖ በመገኘት ለሌሎች አርዓያ መሆን መቻል ነው፡፡

- በቴክኖሎጂ አጠቃቀሙ የተሸለና ከፍተኛ እንዲሁም በለውጥ ስራዎች የተሻለ ሲቪል ሰርቫንት ሆኖ መገኘት መቻል፡

በ 2015 በጀት ዓመት ለማሻሻል የተቀመጠ ክፍተቶች

ቅድሚያ የሚሰጠው፣

1. የኮምፒተር አጠቃቀም ክህሎት ማዳበር

2. ስለ ስራ በቂ የክህሎት ስልጠና አለመዉሰድ

3 ከሁኔታዎች ጋራ ራስን የማላመድ ሁኔታ

የእቅዱ ባለቤት ስም፡ መሠረት ወልዴ

ራስ ማብቃት እቅድ የታቀደበት ዓ.ም፡ የ 2015 ዓ.ም

የስራ መደቡ/ኃላፊነት፡ የፕሮጄክት ጥናትና ዲዛየን ዝግጅት ቡድን የፕሮጄክት ጥናት ባለሙያ
እቅዱ የጸደቀበት ቀን፡ ነሀሴ 2015 ዓ.ም ጀምሮ

ዕቅዱ የሚከናወንበት የጊዜ ሰሌዳ

ተ/ቁ አሁን በእቅዱ መሰረት ቅድ ኢላማ ዉን ኢላማዉን ኢላማዉን


ያለውየክህሎት ክፍተት የሚጠበቀው ሚያ ለማሳካት ምን ለማሳካት ለማሳካት
ክፍተት ውጤት ተግባራት ምን ድጋፍ የተቀመጠ
ማከናወን አለብኝ ያስፈልጋል ቀን ገደብ
1 የኮምፒተር በተለያዩ መንገዶች 3 ችሎታ ካላቸው የባለሙያ እስከ 3 ኛ ሩብ
አጠቃቀም ክህሎት አዳዲስ ለቡድኑም ሰዎች ልምድ ድጋፍና ዓመት
ማዳበር ሆነ ለ ጽ/ቤቱ መቅሰም/ማዳበር /ስልጠና
አስፈላጊ ስልጠና ማግኘት/
መውሰድ
2 ስለ ስራ በቂ የስራ ዝርዝር እና 2 ልምድ ያላችው ስልጠና እስከ 1 ኛው
የክህሎት ስልጠና ስልጠና መዉሰድ ባለሙያዎችን ማግኘት ሩብ ዓመት
አለመዉሰድ ድጋፍ መጠየቅ መጨረሻ ድረስ
3 ከሁኔታዎች ጋራ ከሰራተኞችና ልምድ 1 የታቀዱእቅዶችን ከባለሙያዎ እስከ 1 ኛ ሩብ
ራስን የማላመድ ካላቸው መነሻበማድረግከሌ ችልምድመ ዓመት
ሁኔታ ባለሙያዎች ልምድ ሎችልምድመውሰ ውሰድ /መስከረም 30
መውሰድ ድ ቀን 2015 ዓ.ም/

እቅዱንያዘጋጀውባለሙያ እቅዱን ፀደቀ ባለሙያ

ስም፡ መሠረት ወልዴ ስም፡ ኢሳ ኢብራሂም

ፊርማ፡ ---------------- ፊርማ፡ ----------------

ቀን፡ ----------------- ቀን፡ -----------------

በ 2015 በጀት ዓመት በካፒታል በጀት ሊሰሩ የታቀዱ ፕሮጄክቶች ዝርዝር፡-

የትምህርት ግንባታዎች /6/

1. ወረዳ 12 አርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት ጀ+4 ቀሪ ግንባታ፤


2. ቃሊቲ 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት ጂ+4 ግንባታ ፤

3. ወረዳ 5 1 ኛ ደረጃ ት/ቤት ጂ+4 ግንባታ፤

4. ወረዳ 5 1 ኛ ደረጃ ት/ቤት አጥር፤ ጥበቃ ቤትና መጸዳጃ ቤት ግንባታ ፤

5. ኢትዮ ጃፓን 2 ኛ ደረጃ መመገቢያ አዳራሽ ቀሪ ግንባታ

6. አቃቂ መንግስት 1 ኛ ደረጃ ት/ቤት ጂ+4 ግንባታ፤

ስፖርት ጽ/ቤት ግንባታዎች /3/

1. ወረዳ 4 ወጣት ማዕከል ግንባታ

2. ወረዳ 8 ብረት ሜዳ ግንባታ

3. ቂሊንጦ ወጣት ማዕከል ጥገና

የባህልና ቱሪዝም ግንባታዎች /2/

1. ወረዳ 8 ህዳሴ ሲኒማ አዳራሽ ጥገና

2. ወረዳ 6 ቤተ-መጽሐፍት

ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ግንባታዎች /1/

1. ወረዳ 1 የደረቅ ቆሻሻ ቅብብሎሽ ጣቢያ ግንባታ

የጤና ጽ/ቤት ግንባታዎች /2/

1. ወረዳ 1 አቃቂ ጤና ጣቢያ አጥር ግንባታ

2. ወረዳ 12 ገላን ጤና ጣቢያ ማስፋፍያ ግንባታ

የቴክኒክና ሙያ ግንባታ /1/

1. አቃቂ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ወርክሾፕ ጥገና


የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ
ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች
ጽ/ቤት
የ 2015 በጀት ዓመት የፊዚካል ስራዎች
ዕቅድ

መስከረም 2015
አዲስ አበባ

መግቢያ
የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ አስተዳደር ዲዛየንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት
የተሠጡትን ሥልጣንና ተግባራት ለማሳካት የሚያስችል አደረጃጀት
ስራ ላይ በማዋል እና የሚፈለገውን የሰው ኃይል በማሟላት ወደ ተግባር
ተገብቷል፡፡ በዚህም መሠረት ያለፈውን የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ
በተሻለ አፈጻጸም በማጠናቀቅ የአምስት ዓመቱን መሪ ዕቅድ መሠረት
ያደረገ የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ በማዘጋጀት በበጀት ዓመቱ ለመስራት
ካተቀመጠው ግብ አንጻር ተግባራትን በተያዘላቸው ጊዜ፤ መጠን፤
ጥራትና ወጪ መሠረት እንዲፈጸም ከአመራሩ:ከባለሙያውና
ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት ታሳቢ በማድረግ ይህ ዕቅድ
ተዘጋጅቷል፡፡

የዕቅዱ አስፈላጊነት
የዕቅዱ አስፈላጊነት በ 2015 በጅት ዓመት የሚከናወኑ የዲዛየንና
ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት ዋና ዋና ተግባራቶች የቀረበበት ሲሆን እንደ
ጽ/ቤት ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅትና በትብብር ለመተግበር
ግቦችን ለይተን ወደ ተጨባጭ ውጤት ለማሸጋገር በስራ ላይ
የምናውለው አቅጣጫ የያዘ ነው ፡፡ ይህም በተቋሙ ያሉ ነባራዊና
ሁኔታዎችን ከወዲሁ ለመቃኘትና ለመተንተን እንዲሁም የሚጋጥሙ
ችግሮችን ለይቶ በማውጣት መፍትሔ ለመስጠት ያስችላል ፡፡
በመሆኑም አመራሩ የመሪነት ሚናውን እንዲጫወት እና ሰራተኛውን
በብቃት ወደ አንድ የጋራ አላማ ማሰለፍ የሚያስችል በመሆኑ ነው፡፡

የዕቅዱ አላማ
የዕቅዱ ዋንኛ ዓላማ በያዝነው በጀት ዓመት ማለትም በ 2015 በጀት
ዓመት የሚከናወኑ ተግባራቶች ዕቅድ በማዘጋጀት እና ተግባራዊ
በማድረግ የተያዘውን አገራዊ ራዕይ ከማሳካት አንጻር ተቋሙ የራሱን
ሚና እንዲጫወት ማስቻል ነው ፡፡

You might also like