Professional Documents
Culture Documents
Fourth Quarter Report of RDD - 2014
Fourth Quarter Report of RDD - 2014
ሰኔ 2014 ዓ.ም
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ
ማዉጫ
1
ገጽ
1. ክፍል አንድ.................................................................................................................................... 3
1.1. የዩኒቨርሲቲው ርዕይ ፣ ተልዕኮና እሴት......................................................................................................3
1.1.1. ርእይ..........................................................................................................................................3
1.1.2. ተልዕኮ........................................................................................................................................3
1.1.3. እሴቶች.......................................................................................................................................3
1.1.4. የዩኒቨርሲቲዉ መሪ ቃል...................................................................................................................3
2. ክፍል ሁለት....................................................................................................................................... 4
2.1. የ 201 4 በጀት ዓመት የምርምር እና ልማት ዳይሬክቶሬት የ 4 ኛ ሩብ ዓመት የመደበኛ ተግባራት ዕቅድ አፈፃጸም ሪፖርት...4
2. ታቅደዉ ያልተከናወኑ ተግባራት......................................................................................................13
3. ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሠዱ መፍትሄዎች...............................................................................................13
3.1. ያጋጠሙ ችግሮች.............................................................................................................................13
3.2. የተወሠዱ መፍትሄዎች.......................................................................................................................13
2
1. ክፍል አንድ
በ 2022 ዓ.ም በኢትዮጵያ ከሚገኙ ተግባራዊ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲዎች (Universities of Applied Sciences)
1.1.2. ተልዕኮ
ችግር ፈቺ ምርምር በማካሔድና የቴክኖሎጂ ሽግግርን በማዳረስ የህብረተሰቡን የኑሮ ደረጃ ከፍ ማድረግ ፡፡
1.1.3. እሴቶች
ሕጋዊነት እና ፍትሐዊነት
አሳታፊነት
ብዝሃነትን መጠበቅ
እውቅና መስጠት
1.1.4. የዩኒቨርሲቲዉ መሪ ቃል
ለጥበብ እንተጋለን!
3
2. ክፍል ሁለት
2.1. የ 201 4 በጀት ዓመት የምርምር እና ልማት ዳይሬክቶሬት የ 4 ኛ ሩብ ዓመት የመደበኛ ተግባራት ዕቅድ አፈፃጸም
ሪፖርት
መሠረት ለመምህራን የምርምር ንድፈ ሃሳብ ጥሪ ተደረጎ በድምሩ 214 (211 Thematic Research
Grants and 3 Mega Research Grants) ቀርበዉ በት/ት ክፍል እና ዩኒቨርሲቲ ደረጃ
4
Research
Proposals
Engineering & Technology 1 623779
Medicine & Health College 1 2816656
Agriculture & Natural Resource 1 1176662
Total 3 4617097
5. የመምህራንን የምርምር ተሳትፎ ለማሳደግ 206 ወንድ መምህራንን በምርምር ለማሳተፍ በተያዘዉ
8. በዓለም አቀፍና በሀገር ውስጥ ጆርናሎች የምርምር ውጤታቸውን የሚያሳትሙ ወንድ መምህራን ብዛት
ለማሳደግ በዓመት 450 መምህራን ያሳትማሉ ተብሎ በታቀደዉ መሠረት 319 መምህራን የምርምር
9. በዓለም አቀፍና በሀገር ውስጥ ጆርናሎች የምርምር ውጤታቸውን የሚያሳትሙ የሴት መምህራን ብዛት
ለማሳደግ በዓመት 37 ሴት መምህራን ያሳትማሉ ተብሎ በታቀደዉ መሠረት 28 ሴት መምህራን
የምርምር ሥራቸዉን ያሳተሙ ሲሆን የዕቅዱን 75.7% ለማከናወን ተችሏል፡፡
10. በዓለም አቀፍና በሀገር ውስጥ ጆርናሎች የሚታተዉ የምርምር ሥራዎች ብዛት ለመጨመር በዓመት 150
11. ዓመታዊ የምርምር ኮንፈረንስ በበጀት ዓመቱ አንድ ጊዜ ለማድረግ በተያዘዉ ዕቅድ መሠረት በማከናወን
5
12. ደረጃውን የጠበቀ የመስመር ላይ ሕትመት (Online Journal) ለማስጀመር በታቀደዉ መሠረት ጆርናል
ኢዲቶሪያል ፖሊሲ ተዘጋጅቶ በተለያዩ ደረጃዎች ተገምግሞ በመጨረሻም በዩኒቨርሲቲዉ ሴኔት
አስተያየት ተሰጥቶበት እንዲጸድቅ ቀርቧል፡፡
13. ተቋማዊ የምርምር ሙያዊ ስነምግባር ገምጋሚ ቦርድ (Institutional Research Ethical Review
ሠራተኞችን የማትጊያ ሥርዓት (መመሪያ) ለማዘጋጀት በታቀደዉ መሠረት ረቂቁ ተዝጋጅቶ በተለያዩ
ደረጃዎች አስተያየት እንዲሰጥበት ተደረጎ በዩኒቨርሲቲዉ ሴኔት ታይቶና የመጨረሻ አሰተያት ተሰጥቶበት
እዲጸድቅ ቀርቧል፡፡
6
ግብ 7፦ የመረጃ አያያዝና ልዉዉጥ ስርዓት ማዳበር
1. የ 2014 የትምህርት ዘመን የምርምር ካላንደር ለማዘጋጀት በታቀደዉ መሠረት ተከናዉኖ ለሚመለከታቸዉ
ክፍሎች እንዲደርስ ተደርጓል፡፡
2. ለተጠናቀቁ ምርምሮች ቫሊዴሽን ወርክሾፕ በበጀት ዓመቱ ሁለት ጊዜ ለማዘጋጀት ታቅዶ ሁለት ጊዜ በማዘጋጀት
ምርምር ንድፈ ሃሳቦች ቀርበዉ በት/ት ክፍል እና ዩኒቨርሲቲ ደረጃ ተገምግመዉ 6 የምርምር
1. የመምህራን የምርምር አቅም ለማሳደግ የሚረዳ የአጭር ሥልጠናዎችን ለመስጠት በበጀት ዓመቱ 3 ጊዜ ለማዘጋጀት
በታቀደዉ መሠረት ሦስት ጊዜ በማዘጋጀት ዕቅዱ ተከናዉኗል፡፡
1.1. Training on Intermediate Statistics and Statistical Software (R, SAS, SPSS and
7
1.2. Training on Proposal Writing for Research Grant
1.3. Research Ethics and Writing for Publication in the Social Sciences and
Humanities
8
በተጨማሪ የተከናወኑ ሥራዎቸ
ለመምህራን ዕድገት ጥያቄ የቀረቡ 82 አርቲክልስ የጆርናሎች reputability ተገምግሞ ዉጤታቸዉ
9
ሠንጠረዥ 1. የ 2014 በጀት ዓመት የ 4 ኛዉ ሩብ ዓመት የምርምር እና ልማት ዳሬክቶሬት ፊዚካል ሥራዎች ዕቅድ አፈጻፀም ሪፖርት
እይታ ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት ክብደት አመልካች/ የአፈጻጸም ዕቅድ ክንዉን ንፅፅር (በመቶኛ)
መለኪያ መነሻ 2014 የ 4 ኛ ሩብ የ 4 ኛ ሩብ የዓመት ከዓመቱ
10
ማሳደግ
4.8. በዓለም አቀፍና በሀገር ውስጥ 75.7
ጆርናሎች የምርምር ውጤታቸውን
የሚያሳትሙ የሴት መምህራን
ብዛት ማሳደግ 1.5 በቁጥር 31 37 7 3 28
4.9. ተቋማዊ የምርምር ሙያዊ 100
ስነምግባር ገምጋሚ ቦርድ
(Institutional Research
4 በቁጥር 1
ግብ 7. የመረጃ አያያዝና ልውውጥ
ሥርዓትን ማዳበር
የዉስጥ
አሰራር
11
7.1. የ 2013 የትምህርት ዘመን 1 100
የምርምር ካላነደር ማዘጋጀት 1 ቁጥር 1 1
7.2. ለተጠናቀቁ ምርምሮች ቫሊዴሽን 1 100
ወርክሾፕ ማዘጋጀት 3 ቁጥር 1 2 1 1
ግብ 11:- የባለ ዘርፈ ብዙ
ተግባራትን ማሳደግ
6 42.8
11.1. የሴቶች የምርምር ተሳትፎን
ማሳደግ 4 ቀጥር 11 14
መማርና 3 100
ዕድገት የተመራማሪዎች አቅም ግንባታን ማሳደግ 10 በዙር 2 3 2 2
12
2. ታቅደዉ ያልተከናወኑ ተግባራት
ዓለም አቀፍ የምርምር ውጤቶችን መጠቀም የሚያስችል የአታሚዎች የአባልነት ስምምነት (Subscription)
እንዲኖር ማድረግ
አግሮ ኢኮሎጂውን ባገናዘበ መልኩ ተጨማሪ የምርምር ጣቢያዎችን ማቋቋም
ማህበረሰብ ትስስርና ማህበረሰብ አገልግሎት መመሪያ አንቀጽ 53 (ሐ) ለምርምር መያዝ ያለበት
ከዩኒቨርሲቲዉ መደበኛ በጀት ቢያንስ 5% ሲሆን በእኛ ዩኒቨርሲቲ ለምርምር የተያዘዉ በጀት ከ 2%
ያልበለጠ በመሆኑ የታቀዱ የምርምር ሥራዎችን ለማከናወን ከፍተኛ የበጀት ችግር መኖር፡፡
የዩኒቨርሲቲዉ ግዥ በተማከለ መልኩ በመሆኑ የምርምር ግብዐት ግዥዉን የተጓተተ አድረጎታል፡፡
ለክፍሉ የሚመደበዉ በጀት በዩኒቨርሲቲዉ ማኔጅመት የሚወስኑ ውሳኔዎችን ያላገናዘበ በመሆኑ
በክፍሉ ላይ የበጀት እጥረት ጫና እየፈጠረ ይገኛል፡፡ ለምሳሌ የሁለተኛ ዲግሪ በመማር ላይ ላሉ
መምህራን የምርምር ክፍያ፡፡
3.2. የተወሠዱ መፍትሄዎች
የምርምር፣ ቴክኖሎጂ ሽግግር፣ ዪኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ትስስርና ማህበረሰብ አገልግሎት መመሪያ
ለሚመለከታቸዉ አካላት እንዲደርሳቸዉና ግንዛቤ እንዲኖራቸዉ ተደርጓል፡፡
በምርምር ግብዐቶች የግዥ ችግር ሲያጋጥም ጉዳዩን ለፕሬዝዳንት ጽ/ቤት በማቅረብ አፋጣኝ
መፍትሄ እንዲሰጥ እየተደረገ ነዉ፡፡
13