Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 14

የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ባጭሩ

የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተክርስቲያን በዓሇም አቀፍ ዯረጃ ቀዯምትነት ካሊቸው


ሃይማቶች አንዶ ናት፡፡ ክርስትና ወዯ ኢትዮጵያ የገባውም ክርስቶስ በተወሇዯ በ34ኛው ዓመት
በኢትዮያው ጃንዯረባ (የሏዋ.ሥራ 8፡27-38) እንዯሆነ በቅደስ መጽሏፍ ተመዜግቧሌ፡፡
በአራተኛው ምዕተ ዓመት ዯግሞ ብሔራዊ ሃይማኖት ሆኖ ቀጠሇ፡፡
የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን ሇኢትዮጵያ ስሌጣኔ በር ከፊች ናት፤
የሃይማት ተከታዮችን በሃይማታዊ ስነ-ምግባር ከማነጽ ባሻገር፣ ሇትምህርት፣ ሇቁጥር፣ ሇቅርፃ
ቅርፅ፣ ሇጥበብ፣ ሇእዯ ጥበብና ሇሥነ-ጽሁፍ እዴገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክታሇች፡፡
በማበርከትም ሊይ ትገኛሇች፡፡
ቤተክርስቲያኗ ሰብአዊ ቀውስ በተፇጠረበት ቦታ ሁለ ቀዴማ በመዴረስ አስተዋፆ ስታዯርግ
ቆይታሇች፣ በአሁኑ ሰዓት የኤች.አይ.ቪና ኤዴስን ስርጭት በመከሊከሌ ረገዴ በመሪነት
እየተንቀሳቀሰች ትገኛሇች፡፡
የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋህድ ቤተክርስቲያን ሰፉ የህዜብ መሠረት ያሊት መንፇሳዊ ተቋም
ናት፡፡ በአሁኑ ሰዓት ከ40 ሚሉዮን በሊይ የእምነት ተከታዮች፣ ከ40ሺ በሊይ የሚሆኑ
አዴባራትና ገዲማት፣ ከግማሽ ሚሉዮን በሊይ ካህናት እና ከ6.5 ሚሉዮን በሊይ የሰንበት
ትምህርት ቤት ወጣቶች አሎት፡፡ በህብረተሰቡ ዗ንዴ ከፍተኛ ተቀባይነትና አመኔታ ስሊሊት
በየትኛውም የሃገሪቱ ክፍሌ እምነቷን ሇማስፊፊት ረዴቷታሌ፡፡

የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተክርስቲያን የሌማትና ክርስቲያናዊ ተራዴኦ


ኮሚሽን አመሠራረት
የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን በሀገሪቱ በሚካሔዯው
የትምህርት፣የኢኮኖሚያዊና የማኅበራዊ ሌማት ብሔራዊ ጥረት ተካፊይ ሇመሆን እንዱያስችሊት
ታህሣሥ 26 ቀን 1964 ዓ.ም በነጋሪት ጋዛጣ በሕግ ክፍሌ ማስታወቂያ ቁጥር 415/1964
የቤተ ክርስቲያኗ የሌማት ኮሚሽን ተብል ተቋቋመ፡፡ከዙያን ጊዛ ጀምሮ ኮሚሽኑ በሌማት
ሥራዎች ተሰማርቶ ከመንቀሳቀስ ጎን ሇጎን በሰው ሰራሽና በተፇጥሮአዊ ምክንያቶች የሚከሰቱ
ሰብአዊ ቀውሶችን ሇመቅረፍ የአስቸኳይ ርዲታ ሥራን በማከናዎን ሊይ ይገኛሌ፡፡
የኮሚሽኑ ራዕይ፣ ተሌእኮ፣ እሴትና መርህ
ራዕይ:-እያንዲንደ ኢትዮጵያዊ የተሻሇ ኑሮ ተፇጥሮሇት ማየት፡፡
ተሌዕኮ
የዴህነት ምንጭ የሆኑትን ዴርቅ፣ ግጭት፣ የስነ-ፆታ ሌዩነት፣ የኤች.አይቪ/ኤዴስ ስርጭትን፣
በማስወገዴ ቀጣይነት ያሇው የሌማት ፕሮግራም በመ዗ርጋትና ኅብረተሰቡን በመሳተፍ በሌማት
ወዯኋሊ የቀሩ የኅብረተሰብ ክፍልች ራሳቸውን እንዱችለ ማገዜ፡፡
ግብ
ኮሚሽኑ የኅብረተሰቡን የኑሮ ዯረጃ ከፍ ሇማዴረግ በቁርጠኝነት እየተንቀሳቀሰ ሲሆን ሇዙህም
የሚከተለትን ስሌቶች በመተግበር ሊይ ይገኛሌ፡፡ በምግብ ራሱን የቻሇ ማኅበረሰብ ሇመፍጠር
በሚዯረገው እንቅስቃሴ የበኩለን አስተወፅኦ በማዴረግ፣ ከኤች አይቪ/ኤዴስ ነፃ የሆነና የተማረ
ማኅበረሰብ መፍጠር፣ የስነ-ፆታ እኩሌነት እንዱሰፍን ማዴረግና በሀገሪቱ ቀጣይነት ያሇው
ሰሊም እንዱሰፍን ማገዜ ነው፡፡
እሴቶች
የኮሚሽኑ እሴቶች የቤተክርስቲኗ እሴቶች ሲሆኑ መሠረታቸውም ቅደስ መጽሏፍ ነው፡፡
ስሇሆነም ኮሚሽኑ የሚከተለት እሴቶች አለት፡- “ፍትሏዊ ሥራ ሇመሥራት፣ ፍትሕን
ፇሌጋት፣ የተጎሳቆለትን አፅናና (-1፡17) (Learn to do right, seek justice, encourage
the oppressed)” (Is 1:17, “ሇተራቡ ያሊችሁን ምግብ አካፍለ፤ ረዲት የላሊቸውን ዴሆችና
የተጎሳቆለትን ወዯ ቤታችሁ አምጥታችሁ እንዴትረደ እፇሌጋሇሁ፣ (2-58፡7)፡፡ “ I want you
to share your food with the hungry and bring right to your homes to those who
are helpless, poor and destitute” (Is 58:7). ያሌሠራ አይብሊ (2-3፡10)” (He who does
not work shall not eat”: 2 Thes.310). የሚለትን የቤተክርስቲያኗን አምሊካዊ ትዕዚዜ
ተግባራዊ ሇማዴረግ ኮሚሽኑ በጽናት ይንቀሳቀሳሌ፡፡
መርሆች፡-ኮሚሽኑ ተሌዕኮን የሚያስፇጽመው የሚከተለትን መርሆች መሠረት አዴርጎ ነው፡፡
እነርሱም የዛጎችን ሰብዓዊ ክብርና መብት መጠበቅ፣ በኩሌነት ሊይ የተመሠረተ አጋርነትን፣
ተጠያቂነትን፣ ውጤታማነትንና የሥራ ቅሌጥፍናን፣ ግሌጸኝነትን፣ በማስፇን ቀጣይነት ያሇው
ሌማት እንዱኖር ማዴረግ የሚለት ናቸው፡፡
2.2 የገን዗ብ ምንጭ:-ኮሚሽኑ ሥራውን ሇማከናወን የሚስፇሌገውን በጀትና ቁሳቁስ የሚያገኘው
በዋናነት ከሁሇት ምንጮች ነው፡፡ አንዯኛው ከክብ ጠረጴዚ አባሊት ሲሆኑ ሁሇተኛው ዯግሞ
ከሁሇትዮሽ የሌማት አጋር ዴርጅቶች ነው፡፡ የክብ የጠረጴዚ አጋሮች የሚባለት የዓሇም አብያተ
ክርስቲያናት ማኅበርና የተሇያዩ አብያተ ክርስቲያናት ናቸው፡፡
2.3 የሌማት ኮሚሽኑ ዋና ዋና ተግባራት
ኮሚሽኑ በሌማት ተጠቃሚ ያሌሆኑ የኅብረተሰብ ክፍልችን ኑሮ ሇማሻሻሌ የሚከተለትን
ፕሮግራሞች ቀርፆ በመንቀሳቀስ ሊይ ይገኛሌ፡፡
የመጠጥ ውሀ አቅርቦት፣ የግሌና የአካባቢ ንፅህና አጠባበቅ
በዙህ ፕሮግራም መሇስተኛና ጥሌቅ ጉዴጓድችን በመቆፇር ሇተጠቃሚው ማቅረብ፣ ምንጭ
ማጎሌበት፣ የጣራና የኩሬ ውሀ አጠቃቀም፣ የግሌና የአካባቢ ንጽሕህና አጠባበቅ እንዱሁም
የአቅም ግንባታ ሥራዎችን ያከናውናሌ፡፡
የተቀናጀ የገጠር ሌማት ፕሮግራም
ፕሮግራሙ፡-በተፇጥሮና በሰው ሰራሽ ምክንያት የተጎደ አካባቢዎችን መሌሶ ማቋቋም፣
መሇስተኛ የመስኖ እርሻ ሌማትና የገጠር መንገዴ ሥራ ማስፊፊት፣ የማኅበራዊ አገሌግልቶችን
ሇምሳላ የትምህርት፣ የጤናና የገጠር ውሃ አቅርቦት እንዱኖር ማዴረግና የኅብረተሰቡን
የአቅምና የክህልት ግንባታ ማጠናከር ናቸው፡፡
የሕይዎት አዴን ርዲታና መሌሶ ማቋቋም ፕሮግራም
ፕሮግራሙ፡- ሇሰው ሰራሽና ተፇጥሮ አዯጋ የተጋሇጡ ወገኖችን ሕይዎት ከመታዯግ ጎን ሇጎን
የአቅም ግንባታ ስሌጠና በመስጠት ራሳቸውን እንዱችለ ማዴረግ፣ የመሌሶ ማቋቋም
ፕሮግራምና የመነሻ ካፒታሌ በመስጠት መሌሶ ማቋቋም ናቸው፡፡
የኤች.አይ ቪ ኤዴስ መከሊከሌና መቆጣጠር መርሏ ግብር
ኤች.አይቪኤዴስን በተመሇከተ የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተክርስቲያን የሌማትና
ክርስቲያናዊ ተራዴኦ ኮሚሽን የሚከተለት መርሆች አለት፡፡ እነዙህም፡-መታቀብ፣ መታመንና
አሇማግሇሌ ናቸው፡፡ የፕሮግራሙ ዋና ዋና ተግባራትም፡-
 የአቅም ግንባታ ሥራ/ ስሌጠና፣የምክክር ጉባኤ፣የሌምዴ ሌውውጥ/፣
 በጠባይ ሇውጥ ሊይ ያተኮረ ትምህርትና መረጃ ሇሕዜቡ መስጠት፣
 ወሊጅ አጥ የሆኑትንና ሇችግር የተጋሇጡ ህፃናትን መንከባከብ
 ኤች.አይቪኤዴስ በዯማቸው ውስጥ የሚገኝባቸውን ወገኖች መዯገፍና
መንከባከብ፣
 የገቢ ማግኛ ምንጭ ሇመፍጠር የሚያስችሌ የክህልት(የሙያ) ስሌጠና
መስጠት፡፡
የስዯተኞችና ተመሊሾች ፕሮግራም:-ፕሮግራሙ በተሇያዩ ምክንያቶች በዓሇም አቀፍና
በኢትዮጵያ የተፇናቀለ ዛጎችን በማስተናገዴ፣ መብታቸው እንዱጠበቅ በማዴረግ ተፇናቃዮች
ወዯ ቀዴሞው ቀያቸው እስኪመሇሲ ዴረስ አስፇሊጊውን እርዲታ ያዯርጋሌ፡፡
የቤተ ክርስቲያን መንፇሳዊ የሃይማት አባቶችም ሇሰሊም ካሊቸው ቁርጠኝነት የተነሳ ባሕሊዊ
በሆነ የእርቅ፣ የማስማማትና ሰዎችን የመዲኘት አገሌግት በመስጠት የኢትዮጵያ ሕዜብ በ዗ር፣
በሃይማትና በቀሇም ሳይከፊፇሌ ተቻችል እንዱኖር፣ በግጭት ጊዛ ችግሮች ወዯ ሰሊምና እርቅ
እንዱመጡ ሲያዯርጉ የቆዩት ታሪካዊ ምስክር ነው፡፡ ከላልች የሃይማኖት አባቶችና የሀገር
ሽማግላዎች ጋር በመሆን በአጠቃሊይ ሕዜቡ በመፇቃቀር በማህበራዊ ጉዲዮች በዯስታ፣ በሀ዗ን
ተከባብሮና ተሳስቦ መኖር መቻለ ሇቀረው ዓሇም ታሊቅ ምሳላ ነው፡፡
ይህንን ባሊዊ፣ ታሪካዊና መሰረቱ ጠንካራ የሆነውን ታቻችል መኖርን ታሊቅ ሃብት ዗መናዊ
ከሆነ የሰሊም ግንባታ ጋር አጣምሮ ሇመስራት ቤተክርስቲያኗ ባቋቋመቻቸው በሌማትና
ክርስቲናዊ ተራዴኦ ኮሚሽን ከመሰረታዊ የሌማት መርሀግብሮች እንዯአንደ ሆኖ በመንቀሳቀስ
ሊይ ይገኛሌ፡፡
ኮሚሽኑ ከተቋቋመበት ግዛ አንስቶ ከላልች የሌማት ስራዎች ጋር ስሇሰሊም በዓሇም አቀፍ ሆነ
በአገር አቀፍ መዴረኮች በርካታ እንቅስቃሴዎችን አዴርጓሌ፡፡ በተሊይም በ1982 ዓ.ም በነበረው
ጦርነትና በ1983 በነበረው አሇመረጋጋት ኮሚሽኑ የላልች የእምነት ተቋማትን በመጋበዜና
የሰሊም ሌዐክ በማቋቋም ሰሊም፣ መረጋጋት እንዱሰፍን ተዯጋጋሚ ስብሰባዎች በአፍሪካ
ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዲራሽ አዴርጓሌ፡፡ በዙህም የሰሊም ኮሜቴ በማቋቋም በሀገሪቱ ሇሰፇነው
መረጋጋት የበኩለን አስተዋጽኦ አበርክቷሌ፡፡
ከ1996/97 ዓ.ም ጀምሮ ባ዗ጋጀው የአምስት ዓመት መሪ ዕቅዴ ውስጥ ከላልች ፕሮግራሞች
ጋር አካቶ የሰሊም ግንባታ አውዯ ጥናቶችን በተሇያዩ አካባቢዎች አከናውኗሌ፡፡ ከተከናወነባቸው
አካባቢዎች ጋምቤሊ፣ ጎዯሬ፣ ሚዚን ተፇሪ፣ ጂማ፣ ሏረር፣ አቦምሳ፣ ሻሸመኔ (ኮፇላና ቆሬ)፣
አሶሳና ሰቆጣ ይገኙባቸዋሌ፡፡ ተሳታፉዎችም ከተሇያዩ የኅብረተሰብ ክፍልች ማሇትም
ከሃይማኖት አባቶች፣ ከሏገር ሽማግላዎች፣ ወጣቶች፣ ሴቶች፣ የእዴር ሰብሳቢዎችና
የመንግሥት አካሊት የተውጣጡ ሲሆን እንቅስቃሴውን ዗ሊቂ ሇማዴረግ ግጭቶች ሲፇጠሩ
ሰሊማዊ መሌክ ሇማስያዜ በሁለም ቦታዎች የሰሊም ሌማት ፎረሞች ተቋቁሟሌ፡፡
የተሇያዩ መሌክ ያሊቸውን ግጭቶች አካሊዊ ጉዲት እንዲያዯርሱ ኮሚሽኑ ከተሇያዩ የእምነት
ተቋማት ጋር በመሆን አሁንም አበረታች ሥራዎችን እየሠራ ሲሆን ወዯፉትም በተጠናከረ
መሌክ ይቀጥሊሌ፡፡

የቤተ ክርስቲያን ዯጋፉ መርሏ ግብር


የዙህ ፕሮግራም ዓሊማ በቤተ ክርስቲያኗ አዴባራትና ገዲማት መካከሌ የእርስ በርስ መረዲዲት
እንዱኖር የየአጉረ ስብከቱ ማኅበረሰብ የሌማት ሠራተኞችንና ወጣቶችን አቅም
ማጠናከር፣ተነሳሽነታቸውን መጨመር፣ የሥራ ፍሊጎታቸውን ማዲበርና ሌማት እንዱስፊፊ
ማስቻሌ የሚለት ናቸው፡፡

መ ግ ቢ ያ

የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተክርስቲያን ከተመሠረተችበት ጊዛ ጀምሮ በርካታ


መንፇሳዊና ማኅበራዊ ሥራዎችን ስታከናውን ኖራሇች፡፡ቤተክርስቲያኗ ቀዲሚትና ብሔራዊት
እንዯመሆኗ መጠን ስሇሀገር ክብር፣ ነጻነት እነዱሁም ተቻችልና ተከባብሮ መኖር ሇሀገር
እዴገትና ብሌጽግና ሰሇሚሰጠው ጠቀሜታ ስታስተምር የኖረች ታሊቅ ሃይማኖታዊ ተቋም
ናት፡፡

ዓ ሊ ማ

የኮሚሽኑ ዋና ዓሊማ ችግረኞች ራሳቸውን የሚችለበትን፣ ወጣቶች በሙያ በትምህርት


ሰሌጥነው ሇአገራቸው የበሇጠ ጠቃሚ የሚሆኑበትን መንገዴ መፇሇግና በጠቅሊሊ አገሪቱ
በምታዯርገው የትምህርት፣ የኢኮኖሚና የማህበራዊ ሌማት ብሔራዊ ጥረት ተካፊይ መሆን
ነው፡፡ ኮማሽኑ የኢትዮጵያ ሕዜብ የተቸገሩ ወገኖች ወዯተሻሇ የኑሮ ዯረጃ እንዱዯርሱና
የተስተካከሇና የተመዚ዗ነ እንዱሆን፣ መቀናናት፣ ጥሊቻና በመጨረሻም ጦርነት እንዲይከሰት፣
ሰሊምም እንዱጸና ሇማዴረግ ኅብረሰቡን በማስተባበር በርካታ ሥራዎችን በዙሁ ኮሚሽን
አማካኝነት ስታከናውን ቆይታሇች፡፡

የሌማት ኮሚሽኑ ክንውኖች

ኮሚሽኑ ከተቋቋመበት ከ1964 ዓ.ም. ጀምሮ እንዱሁም ከመቋቋሙ በፉት በቤተክርስቲያኗ


ይመራ በነበረው ክርስቲያናዊ ተራዴኦና የስዯተኞች አገሌግልት ኮሚቴ አማካይነት በርካታ
ሥራዎች ተከናውነዋሌ፡፡ በሀገሪቱ ከተሠሩት መሠረተ ሌማቶች ሇምሳላ፣ የቅደስ ጳውልስ
ሆስፒታሌ ሲገነባ ዴርጅቱ የታመመን በነጻ በማከም፣ እናት አባት የላሊቸውን ሕጻናት
በማሳዯግና በማስተማር፣ አረጋዊያንን በመጦር የፇጸመውን ከፍተኛ አገሌግልት በመገን዗ብ
በአዱስ ይገነባ ሇነበረው የቅደስ ጳውልስ ሆስፒታሌ ማሠሪያ ከ4,6ዏዏ,ዏዏዏ.ዏዏ ብር በሊይ
ከጀርመን የኢቫንጀሉካን ቤተክርስቲያን ዕርዲታ በማሰባሰብ ሇግንባታው ዴጋፍ ሰጥቷሌ፡፡
በተመሳሳይም ሇሥጋ ዯዌ ዴርጅትም ሇአካሌ ጉዲተኞች ረዴኤት ዴርጅት ዴጋፍ አዴርጓሌ፡፡
በአጠቃሊይ ኮሚሽኑ ከተቋቋመበት ጊዛ ጀምሮ ሲንቀሳቀስባቸው የቆዩ የተሇያዩ የሌማት ዗ርፎች
በአጭሩ ሲዲሰስ፤

 ገበሬው የተሻሇ የአስተራረስ ዗ዳ እንዱከተሌ በማስተማር ውጤታማ የሚሆንበትን


ስሌት በመቀየስ የተቀናጀ የገጠር ሌማት መርሃ ግብር፣ በምግብ ዋስትና ከተቋቋመበት
ጊዛ ጀምሮ እስከአሁን ዴረስ በርካታ ሥራዎችን አከናውኗሌ፡፡

 የሰው ሌጅ በአሌጠበቀውና ባሊሰበው ጊዛ በሚዯርስበት ተፇጥሮአዊና ሰው ሠራሸ


ችግሮች ወቅት ረሀብ፣ ቸነፇር፣ የምዯር መናወጥ፣ መፇናቀሌ ወ዗ተ.. አሰቃቂ
በመሆኑ ዴንገተኛ ቀውስ በሚፇጠርበት ወቅት የተሇየዩ ዕርዲታዎችን በመስጠትና
መሌሶ በማቋቋም የበኩለን ዴርሻ ሲያበረክት ቆይቷሌ፡፡

 በመዯበኛና መዯበኛ ባሌሆኑ የትምህርት መርሃ ግብሮች ማሇትም፣ በጎሌማሶች


የትምህርት ኘሮግራም ከአንዯኛ ዯረጃ እስከ ከፍተኛ ትምህርት ዴረስ ባለት መርሀ
ግብሮች ኮማሽኑ ከትምህርት ቁሳቁሶች ጀምሮ እስከ ትምህርት ቤት ግንባታ ዴረስ ሌዩ
ሌዩ ግሌጋልት ሰጥቷሌ፡፡

 ኅብረተሰቡ የተሻሇ የጤና አገሌግልት እንዱያገኝ በጤናው መስክ አስተዋጾ


ከማበርከቱም በተጨማሪ የኤች አይ ቪ ኤዴስ ወረርሽኝ ከተከሰተ ጀምሮ ኮሚሽኑ
በተሇያዩ የሀገሪቱ ክፍልች በተቋቋሙት ኘሮጀክቶች አማካኝነት የበሸታውን ስርጭት
በመግታት ሇህሙማን ዴጋፍ በመስጠት መገሇሌና መዴል እንዲይዯርስባቸው
ሃይማኖታዊ ዴርሻውን ሲወጣ ቆይቷሌ፡፡

 በተሇያዩ የሀገሪቱ ክፍልች በንጽህ ውሃ አቅርቦት እጦት ሊሇባቸውና በውሃ ወሇዴ


በሽታ ሇሚሰቃዩ የውሀ ጉዴጓድችን በመቆፇር የንጹህ ውሃ ተጠቀሚ እንዱሆኑ ሰፉ
ሥራ ሠርቷሌ፡፡

 በጦርነትና በተሇያዩ ምክንያቶች ከሀገራቸው ተፇናቅሇው በሀገራችን ሇሚገኙ የተሇያየ


ዛግነት ሊሊቸው ስዯተኞች በጤና፣ በትምህርት፣ በሙያ ሥሌጠና እንዯሁም የዕሇት
ጉርስ እንዱያዯገኙ በማዴረግ ረገዴ በርካታ ዕርዲታዎችን ከዏርባ ዓመታት በሊይ
ሰጥቷሌ፡፡ በተጨማሪም ከስዯት የሚመሇሱ ኢትዮጵያውያንን በማቋቋም ሃይማኖታዊ
ተሌዕኮውን ተወጥቷሌ፡፡

 በተሇያየ ምክንያት በሀገሪቱ ውስጥ ሇሚነሱ አሇመግባባቶችና ግጭቶች ከተሇያዩ


የዕምነት ተቋሟት ጋር በመመካከርና በመነጋገር የሰሊም ግንባታ ሥራዎችን
ሠርቷሌ፤ ግጨቶች ከመከሰታቸው በፉት የኅብረተሰቡን ግንዚቤ በማዲበር ግጭቶች
እንዲይከሰቱ አቅም ከማጎሌበት ጀምሮ የተፇጠሩ ግጭቶችንም በዕርቅ መርሀ ግብር
ሰሊማዊ በማዴረግ የሃይማኖት፣ የጎሳ ሌዩነት ሳይኖር ተቻችል የመኖርን ብሂሌ
በማጎሌበት ኮማሽኑ አመርቂ ውጤት አስገኝቷሌ፡፡ በዙህም በመሪህ እቅዴ
ባስቀመጠው መሠረት የተሇያዩ ሃይማኖቶች በሰሊምና ሌማት ተቀራርበው እንዱሰሩ
የበኩለን ዴርሻ ተወጥቷሌ፡፡ በተጨማሪም በሻቢያ ወረራ ጊዛ ጉዲዩ በሁለም ሀገራት
የሚያስከተሇውን የጦርነት አለታዊ ተጽዕኖ በማሰብ በሰሊምና በዕርቅ እንዱያሌቅ
የሃይማኖት ተቋማትን በመምራት የሁለም ሀገሮች የሃይማኖት መሪዎችን
በማሳባሰብ የበኩለን ጥረት አከናውኗሌ፡፡ በዯርግም ዗መን ጦርነቱ ሉያስከትሌ
የሚችሇውን ውጤት አበክሮ በማሰብ ሰሊማዊ ሽግግር እንዱኖረው ኢሀዳግ አገሪቱን
ከተቆጣጠረ በኋሊ መረጋጋት እንዱኖር ኮሚሽኑ ያበረከተው አስተወጽኦ ቀሊሌ
አይዯሇም፡፡

እንዲይጓዜ ከማዴረጉም በሊይ የኮሚሽኑን ገሇሌተኛ አወቃቀርና ነጻነት እንዯአመሠራረቱ


ይመሌሳሌ የሚሇውን የተጠቃሚዎችን ሀሳብ በቀቢጸ ተስፊ እንዱሞሊ አዴርጎታሌ፡፡ በተሇይም
ኮማሽኑ በቤተክርስቲያኗ ሲመሠረት ከትርፍ ነጻ የሆነ እንዯመሆኑ መጠን የተሇየዩ መርሃ
ግብሮችን ሇማከናወን ዕርዲታ ከውጭ ሇጋሸ ዴርጅቶች የሚያገኘ በመሆኑ በዙህ አካሄዴ እገዲ
ከተጣሇባቸው እንዯሰሊም ግንባታና ግጭት አፇታት ያለ መርሀ ግብሮች ሊይ የሥጋት ዯመና
አንዣቧሌ፡፡

ሌማት ኮሚሽኑ እንዯተቋቋመ ሇኅብረተሰቡ ያዯረገው አስተዋፅዖ


ኮሚሽኑ እንዯተቋቋመ የመጀመሪያ ሥራው ያዯረገው የሰው ኃይሌ ሌማትን ነበር፡፡ይህም ማሇት
ቤተክርስቲያኗ ያሎትን ካህናት በተሇያዩ የሙያ ዗ርፎች በማሠሌጠን ቤተክርስቲያኗን በሌማት
ተካፊይ የማዴረግ ርእይ እውን ማዴረግ ነው፡፡ይህንንም ተግባራዊ ሇማዴረግ ቤተክርስቲያኗ
በየቦታው ያሎትን መንፇሳዊ ትምህርት ቤቶችን በማጠናከርና በማሻሻሌ የ዗መናዊ ቀሇም
ትምህርት እስከ አራተኛ ክፍሌ የሚሰጥበትን በማመቻቸት ነበር፡፡
 ከዙህም ጎን ሇጎን ቤተክርስቲያኗ ባለዋት ሰፊፉ የገጠር መሬቶች ዗መናዊ እርሻን
ሇማስፊፊትና ካህናትን በ዗መናዊ የእርሻ ዗ዳ በማሰሌጠን ባሊቸው ሰፉ ተቀባይነት
዗መናዊ የእርሻ ዗ዳን ሇገበሬው እንዱያስተምሩና ገበሬው በቀሊለና በቶል እንዱቀበሇው
ከተቻሇ ሇሀገሪቱ የኢኮኖሚና የስሌጣኔ እርምጃ ታሊቅ ዴሌ ይሆናሌ ተብል በመታመኑ
በመናገሻ አካባቢ ያሊትን ትሌቅ የእርሻ ቦታ ሇካህናት የ዗መናዊ የእርሻ ማሠሌጠኛ
ተቋም በማዴረግ ዗መናዊ የእርሻ መሳሪያወችን በማዯራጀትና የማሠሌጠኛ ተቋሙን
አስፇሊጊ በሆኑ መሳሪያወች አዯራጂቷሌ፡፡

 ቤተክርስቲያኗ ምዕመናኗን በማስተማርና በማነጽ የተሰጣትን ከፍተኛ ኃሊፉነት


ሇመወጣት እንዴትችሌ የሥርዓተ-ቤተክርሰቲያን፣የሕዜብ እዴገት፣የጤና ጥበቃና የእርሻ
ትምህርት የሚሠጥበት ተቋም በዜዋይ እንዱቋቋም ከዓሇም አብያተ ክርስቲያናት ማኅበር
እርዲታ በመጠየቅና በማስተባበር ሇተቋሙ ግንባታና ሇዏምስት ዓመት ሥራ ማስኬጃ
150፣000 ብር ሌማት ኮሚሽኑ ሰጥቷሌ፡፡
 ኮሚሽኑ የእርዲታ ማፇሊሇግ ሥራውን አጠናክሮ በመቀጠሌ በእሌሌተ-ፀሏይ ሆስፒታሌ
ቅጥረ-ግቢ ውስጥ ሇሚገኘው የዴኩማን መርጃ ማዕከሌ የተሇያዩ የዕዯ-ጥበብ
መሳሪያወችን በእርዲታ አበርክቷሌ፡፡
 ሇሥጋ ዯዌ ህሙማን ሇሚዯረግሊቸው የቀድ ጥገና ህክምና ሇበሽታው ማስወገጃ
ሇሚዯረገው ጥናት፣ሇባሇሙያወች አበሌ፣ሇምርምርና ሇህክምና መሳሪያ እንዱሁም
ሇመኪና መግዣ የሚውሌ ከአሜሪካ ቤተክርስቲያን በዓሇም አገሌግልትና ከጀርመን ዲቦ
ሇዓሇም ከተባለ ግብረ-ሠናይ ዴርጅቶች ያሰባሰበውን ገን዗ብ ሇግሷሌ፡፡
 በወቅቱ በጎጃም ክፍሇ ሀገር ቡሇን መተከሌ ውስጥ የአንዯኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት
ሇማቋቋም ሇትምህርት ቤቱ ግንባታ የሚውሌ ገን዗ብ ከዓሇም አብያተ ክርስቲያናት
ምክር ቤት በማግኘት እርዲታ አዴርጓሌ፤
 የቀዲማዊ ኃይሇ ሥሊሴ በጎአዴራጎት ዴርጅት ከኮሚሽኑ ጋር በመተባበር ሇችግረኞች
መታከሚያ የሚሆን የቅደስ ጳውልስ ሆስፒታሌን ግንባታ ከጀርመን ኤቫንጀሉካን ቤተ
ክርስቲያን ብር 4600000 (ዏራት ሚሉዮን ስዴስት መቶ ሸህ) እንዱገኝ በማዴረግ
ሇሆስፒታለ ግንባታ አበርክቷሌ፤
 ከዙህ በተጓዲኝ ሇአኩሱም የእዯጥበብ ዴርጅት ማቋቋሚያ፣ሏረር ውስጥ ሇሚገኘው
የከሳቴ ብርሃን የዴሆች ሌጆች ማሳዯጊያና ማስተማሪያ ዴርጅት፣ሇኢትዮጵያ ህፃናት
ቤተሰብ አገሌግልት ማኅበር፣ሇኩናማ ትምህርት ቤት ግንባታ፣ሇቅደስ ጳውልስ ዲቦ
መጋገሪያ ዴርጅት ግንባታና ማዯራጃ የሚሆን ገን዗ብ ከተሇያዩ የውጭ አብያተ
ክርስትያናት እርዲታውን አፇሊሌጎ በመስጠት ኮሚሽኑ በቤተ ክርስቲያኗ ስም አሰተዋፅዖ
አዴርጓሌ፡፡
ማ ጠ ቃ ሇ ያ
ከሊይ የተ዗ረ዗ረው እንዯተጠበቀ ሆኖ ኮሚሽኑ በአዋጅ ከተቋቋመበት መሠረታዊ ዓሊማ አንጻር
ሥራዎችን ማከናወን እንዱችሌ የመንገሥት እገዚ እጅግ አስፇሊጊ ነው፡፡ ቤተክርስቲያን
የተጣለትን ማስታረቅ፣ የተበዯለትን ማጽናናት፣ የታረዘትን ማሌበስ፣ የታመሙትን
መጠየቅ/ማገዜ፣ የተራቡትን ማብሊት፣ የአ዗ኑትን ማረጋጋት እና ላልችን ሃይማኖታዊ
ግዳታዎችን በአቋቋመችው የሌማት ክንፍ መፇጸም ካሌቻሇች ሃይማኖታዊ ተሌዕኮዋ የተሟሊ
ሉሆን አይችሌም፡፡ በዙህም እስከአሁን ስትሠራ የቆየችው በተሇይም ከላልች የዕምነት
ተቋማት፣ የመንግሥት አካሊት እንዱሁም ከላልች አጋር ዴርጅቶች ጋር ሀገርን፣ ወገንን
ሉጠቅም የሚችሇው የሌማት መርሃ ግብር በተሳካ መሌኩ ዕውን ይሆን ዗ንዴ ኮሚሽኑን
በአዋጅ ስታቋቁም የነበራት ሙለ ነጻነት እንዱመሇስሊት የሚመሇከተው የመንግሥት አካሊት
ሙለ እገዚ ያዯርግ ዗ንዴ በታሊቅ አክብሮትና መንፇሳዊ ትህትና እንጠይቃሇን፡፡

በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተክርስቲያን የሌማት እና ክርስቲያናዊ ተራዴኦ ኮሚሽን የሌማት ጉዝ


በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተክርስቲያን የሌማት እና ክርስቲያናዊ ተራዴኦ ኮሚሽን
ከሰሊሳ ስምንት ዓመታት በሊይ ማኅበረሰቡን ያሳተፇ የሌማት ሥራ ሲያከናውን ቆይቷሌ::
ኮሚሽኑ ተግባሩን በሌማት ሥራ ቢጀምርም በ1977 ዓ.ም በኢትዮጵያ በዯረሰው ዴርቅና ረሀብ
ምክንያት ሇእርዲታና መሌሶ ማቋቋም ተግባር ሊይ ትኩረት ሰጥቶ ተንቀሳቅሷሌ:: የእርዲታና
መሌሶ ማቋቋም ተግባሩም የችግሩ ተጎጁዎች በሚኖሩበት አካባቢ ዗ሊቂ ኑሮ እንዱመሰርቱ
አግዞቸዋሌ:: ኮሚሽኑ በረጅም ዗መን የሌማት ሥራው ትኩረት የሰጣቸው የማኅበረሰብ ክፍልች
የተሻሇ ሕይወት እንዱመሠርቱ አስችሎቸዋሌ::
ዚሬ እና ነገን በአንዴ ሊይ :-ሇተወሳሰበ የሌማት ችግር አንዴ አይነት መፍትሄ ብቻ ወይም
ስሌት ኖሮ አያውቅም:: የተሇያዩ ከባቢያዊ ችግሮች የአገራችንን የግብርና ሌማት አስቸጋሪ
አዴርገውት ቆይተዋሌ:: በመሆኑም የማኅበረሰቡን ከባቢያዊ የሌማት ችግሮች ሇይቶ ማወቅና
ችግሮቹንም ሇማስወገዴ ኅብረተሰብ አቀፍ አሳታፉ ዗ሊቂ ስሌቶችን ተግባራዊ ማዴረግ የግዴ
ነው::
ማን ያርዲ የቀበረ ማን ይናገር የነበረ ነውና የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተክርስቲያን
የሌማትና ክርስቲያናዊ ተራዴኦ ኮሚሽን ሇአዯጋ ተጋሊጭ በሆኑ አካባቢዎች የማኅበረሰቡን
ዋንኛ ችግሮችና ከባቢያዊ ቀውሶችን በመሇየት እና ሇዙህም ተስማሚ የሆኑ የመፍትሄ
እርምጃዎችን በመውሰዴ ሇ዗ሊቂ ሌማት በመሥራት የረጅም ጊዛ ተሞክሮ አሇው::
በመሆኑም ኮሚሽኑ በምግብ ዋስትና ፕሮግራሙ ውስጥ የተቸገሩ ወገኖችን የኑሮ ሁኔታ
ማሻሻሌ ግቡ ያዯረገ ዗ርፇ ብዘ ስሌት ቀይሶ ይንቀሳቀሳሌ:: ስሌቱ የግብርና ሌማትን የግብርና
ኤክስቴንሽንን የአካባቢ ጥበቃንና የማህበራዊ አገሌግልት አቅርቦቾችን ያካተተ ነው:: ማህበራዊ
አገሌግልቶቹም ንፁህ የመጠጥ ውሃ የጤናና የአካባቢ ንጽህና አጠባበቅ ትምህርት የገጠር
መንገዴ ግንባታና የገቢ ማስገኛ ስሌቶች ናቸው::

ግብርና
ኮሚሽኑ በግብርና ሌማት ፕሮግራሙ ሇአካባቢው ስነ ምህዲር ተስማሚ የሆኑ የሌማት
ሥራችን ያከናወናሌ:: ከነዙህም ውስጥ አዜርዕትን አፇራርቆ ማሌማት ዗ርፇ ብዘ ጠቀሜታ
ያሊቸውን የዚፍ ዜርያችን ማስተዋወቅ እንዱሁም አትክሌትና ፍራፍሬዎችን በሰርቶ ማሳያ
ማስተዋወቅ ይገኙበታሌ:: በዙህም የሥራ ክንውን የዯጋና የቆሊ አትክሌትን የማስተዋወቅ
የ዗ርና የችግኝ ስርጭት የመስኖ ሌማት የከብት መኖ እጽዋት ዗ፎችን የማስተዋወቅ የእንስሳት
እርባታና የእንስሳት ህክምና አገሌግልቶችን ይሰጣሌ:: በተጨማሪም የአቅም ግንባታ የስሌጠና
የሰርቶ ማሳያ የአውዯ ጥናትና የሥራ ጉብኝት ተግባሮች ያከናውናለ::

በመሆኑም ኮሚሽኑ 2.6 ሚሉዮን የተሇያዩ አይነት የፍራፍሬና የአትክሌት ችግኞችን ሇአርሶ
አዯሮች አከፊፍሎሌ::771 የሚሆኑ አርሶ አዯሮች ዯግሞ የራሳቸው የአትክሌትና ፍራፍሬዎች
ችግኝ ማፍያ ጣቢያችን እንዱመሠርቱ ዴጋፍ ሰጥቷሌ:: ከዙህ በተጨማሪም 266 ኪል ግራም
የአትክሌትና 250 ኩንታሌ የዴንች ዗ር ያከፊፇሇ ሲሆን የ዗ጠኝ የውሃ መቀሌበሻ ሥራችንም
በመስራት ሇተጠቃሚዎች አስረክቧሌ::
የገጠሩ ህብረተሰብ አትክሌትና ፍራፍሬዎችን በራሱ ማሳ አምርቶ እንዱጠቀም ሇማነሳሳት
ኮሚሽኑ የገበሬዎች ቀን የሚሌ ፕሮግራም አስተዋውቋሌ::ሰ በዙህ ቀን የአካባቢው ገበሬዎች
ወዯ አትክሌትና ፍራፍሬ ሰርቶ ማሳያ ጣቢያዎች እንዱመጡ ይዯረጋሌ:: በሰርቶ ማሳያ ማሰ
የተመረቱ አትክሌትና ፍራፍሬዎች እዚው ይ዗ጋጁና አርሶ አዯሮቹም አትክሌትና ፍራፍሬ
እንዳት እንዯሚመረት እንዳት ሇምግብ እንዯሚ዗ጋጅና ስሇተክለ እንክብካቤ ትምህርት
ይሰጣቸዋሌ:: በመጨረሻም ሇአርሶ አዯሮቹ የአትክሌትና ፍራፍሬ ችግኞች ይሰጣቸውና
በራሳቸው ማሳ አብቅሇው እንዱጠቀሙበት ይዯረጋሌ:: ብዘ ከመዯስኮር በአይን አሳይቶና
በጥቂቱ አጉርሶ ከሌብ ዗ሌቆ መግባት ይሎሌ ይህ ነው::

ከባቢያዊ የተፇጥሮ ሀብት ጥበቃና እንክብካቤ


ያሇአከባቢያዊ ተፇጥሮ ሀብት ጥበቃና እንክብካቤ የሚካሄዴ የግብርና ሌማት ፕሮግራም ሁለ
አርቆ አስተዋይነት የጎዯሇው ተግባር ነው:: በአሁኑ ዗መን ሇተፇጥሮ ሀብት ጥበቃና እንክብካቤ
አሇማዴረግ እራስን እንዯማጥፊት ይቆጠራሌ::

የግብርና ሌማቱ ዗ሊቂ እንዱሆን የኢትዮጵጵያ ኦርቶድክስ ቤተክርስቲያን የሌማትና ክርስቲያናዊ


ተራዴኦ ኮሚሽን ከግብርናው ሌማት ጋር እጅ ሇእጅ ተያይዝ የሚራመዴ የአካባቢ ጥበቃ
ፕሮግራም እያካሄዯ ይገኛሌ:: በዙህ ፕሮግራሙ ኮሚሽኑ የ7 ሺ 400 ሄክታር መሬት
ከእንስሳትና ከሰው ንክኪ ጥበቃና የ1ሺ 600 ሄክታር መሬት መሌሶ ማቋቋም ስራ አከናውኗሌ::
በተጨማሪም የ7ሺ 986 ኪ.ሜ የእርከን ሥራ የ61 ሺ 400 ሜትር ኩብ የፍሳሽ ማስወገጃ እና
የ244 ሺ ሜትር ኩብ የጎርፍ ማከሊከያ ግዴብ ስራ አከናውኗሌ::

ንጹህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት


ኮሚሽኑ ንፁህ የመጠጥ ውሃ በማዲረስ ፕሮግራሙ 180 ሜትር ጥሌቀት ያሊቸው የ22 ጥሌቅ
የውሃ ጉዴጓዴ ሊቄሮ የ60 ሜትር ጥሌቀት ያሊቸው የ39 መካከሇኛ የውሃ ጉዴጓዴ ቁፊሮ የ4
ከተሞች የመጠጥ ውሃ አቅርቦት የ413 መካከሇኛና የ40 አነስተኛ ምንጮች ማጎሌበት የ340
በእጅ የተቆፇረ የውሃ ጉዴጓድች የ11 ኩሬ ውሃና የ23 ከጣራ ሊይ የዜናብ ውሃ የማሰባሰብ
ሥራችን አከናውኗሌ::

የጤና አገሌግልት:-ኮሚሽኑ የ13 ጤና ኬሊዎች የ8 ክሉኒኮችና የአንዴ ጤና ጣቢያ ግንባታ


ከማካሄደም በሊይ አስፇሊጊ በሆኑ የህክምና መገሌገያ መሣሪያዎች እንዱሟለ አዴርጓሌ::
ከመሠረታዊ የጤና አጠባበቅ አንፃርም የ3ሺ 577 ባህሊዊና የ778 አየር ማስገቢያ ያሊቸው
መፀዲጃ ቤቶች የገነባ ሲሆን የ1ሺ 213 የቆሻሻ መጣያ ጉዴጎድች ቁፊሮ አከናውኗሌ::
በተጨማሪም በኤች አይቪ ኤዴስ መከሊከሌና መቆጣጠር በፇቃዯኝነት ሊይ የተመሰረተ የምክርና
የምርመራ አገሌግልትና ከዙሁ ጋር በተያያ዗ የተሇያዩ ጤና ነክ ስሌጠናዎች ሇባሇሙያዎችና
ሇማህበረሰቡ ሰጥቷሌ::

ትምህርት
የግብርና ሌማት የአካባቢ ጥበቃና የማህበራዊ አገሌግልት አቅርቦቶች የምግብ ዋስትና
ፕሮግራሙን ከማረጋገጥ አንፃር ወሳኝ ቢሆኑም በትምህርት ዯግሞ ማንኛውም የፕሮግራም
ትግባ የጀርባ አጥንት ነው:: በመሆኑም ኮሚሽኑ የትምህርት ቤቶች ግንባታ የመጀመሪያ ዯረጃ
ት/ቤቶችን ወዯ ሁሇተኛ ዯረጃ የማሳዯግ ሥራና የትምህርት መገሌገያ መሣሪያዎችን መዯበኛና
መዯበኛ ሊሌሆነ የትምህርት ማዕከሊት የማሰራጨት ተግባራትን አከናውኗሌ::
ኮሚሽኑ በዙህ ረገዴ የ15 ት/ቤቶች እና የ42 መዯበኛ ያሌሆኑ ትምህርት መስጪያ ማዕከሊትን
ገንብቶና በመሣሪያዎች አዯራጅቶ ሇአገሌግልት አብቅቷሌ:: የሁሇት አቅመ ዯካሞች
መንከባከቢያ ጣቢያችንም አ዗ጋጅቷሌ::

#ያመጣሌ መንገዴ ይወስዲሌ መንገዴ$


#ያመጣሌ መንገዴ ይወስዲሌ መንገዴ$ እንዯሚባሇው የመንገዴ አውታር መ዗ርጋት የገጠሩ
ማህበረሰብ ብዘ ምርት አምርቶ ሇገበያ እንዱያቀርብ አዲዱስ ሀሳቦችን እንዱቀስም ከግብርና
ውጭ ባለ ሥራዎች ሊይ በመሰማራት አዱስ የአኗኗር ስሌት እንዱጀምር የጤናና ላልች
የማህበራዊ አገሌግልቶችን እንዱያገኝ ያስችሇዋሌ:: በዙህም መሠረት ኮሚሽኑ የ488 ኪ.ሜ
የገጠር መንገዴ ግንባታ የ8 ትሊሌቅ ዴሌዴዮችና የበርካታ የጎርፍ መቀሌበሻ ሥራችን
አከናውኗሌ::

ሥነ-ፆታ
ከኢትዮጵያ ህዜብ 50 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ቢሆኑም ከአገሪቱ ኢኮኖሚ ሌማት
እንቅስቃሴዎች በእጅጉ ተገሌሇው ኖረዋሌ:: ኮሚሽኑ ሴቶች በአገር ኢኮኖሚ ሌማትና ዕዴገት
ሊይ የሚኖራቸውን ጉሌህ አስተዋጽኦ በመረዲት በሌማት ፕሮግራሞቹ ውስጥ እንዱሳተፈ
አዴርጓሌ:: ሴቶችን በገቢ ማስገኛ ሥራዎች ሇማሳት በተዯገው እንቅስቃሴም 63 የእህሌ ወፍጮ
የአንዴ የ዗ይት መጭመቂያና የአንዴ ሥጋጃ ሥራ ማዕከሌ እንዱቋቋም ተዯርጓሌ::
ይቻሊሌ :-በማህበረሰብ ሌማት እንቅስቃሴ ውስጥ የተፇጥሮ ሀብት ወሳኝ ሚና ቢኖረውም
የተፇጥሮ ሀብት ብቻውን ትርጉም ያሇው ሇውጥ አያስገኝም:: የተፇጥሮ ሀብት ሌማትና እዴገት
ሉያመጣ የሚችሇው የሰው ሀብት ሌማትና ተስማሚ ቴክኖልጂ ተግባራዊ ሲዯረግ ነው::
ገበሬው ሇ዗መናት ከትውሌዴ ሲወርዴ ሲወራረዴ በመጣው የአመራረት ስሌት በህይወቱ ሇውጥ
ሳያይ በመኖሩ #የዕት ጉርሴን አታሳጠኝ$ በሚሌ ብሂሌ ተተብትቦ ዴህነትን ተቀብል ኖሯሌ::
#ሺ ቢታሇብ ያው በገላ ነው አሇች ዴመት$ የሚለ አይነት በርካታ አለታዊና በቀቢፀ ተስፊ
የታጀለ ብሂልች ያለት ገበሬ ሇውጥ አይመጣም ብል ራሱን በማሳመኑ በችግር አረንቋ ውስጥ
ይኖራሌ::
በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ቤተ ክርስቲያን የሌማትና ክርስቲያናዊ ተራዴኦ ኮሚሽን ይህን አብይ
ችግር በመረዲቱ በአማራና በትግራይ ክሌሌ ገበሬዎች አትክትና ፍራፍሬ አምርተው ገቢ
እንዱያገኙ አዴርጓሌ:: ኮሚሽኑ ቴክኖልጂውን ሇማስፊፊት እንዱያመቸው የጓሮ አትክሌና
ማባዣና ሰርቶ ማሳያ ጣቢያችን በገበሬው መንዯር አካባቢ መሥርቷሌ:: በመሆኑም አርሶ
አዯሮች ስሇጓሮ አትክሌትና ሌማት እንክብካቤና አመጋገብ ትምህርት እንዱያገኙና የ዗ር ዕዯሊ
ተሰጥቷቸው በማሳቸው ሊይ እንዱተክለ እያዯረገ ይገኛሌ::
ጎንቻ ሲሶ እነሴ በአማራ ክሌሌ በምሥራቅ ጎጃም ዝን የሚገኝ ወረዲ ነው:: እንዯላሊው የሰሜን
ኢትዮጵያ ክፍሌ ሁለ በዙህም ወረዲ ገበሬዎች የጎሮ አትክሌት የማምረት ሌምደ
አሌነበራቻውም:: ነዋሪዎቹ እንዯሚያስረደት አንዴ ወይም ሁሇት የሰብሌ አይነቶች ብቻ ናቸው
የበሬውን ሙለ ጊዛና አቅም የሚፇጁት::
ኮሚሽኑ በወረዲው የሌማት ሥራ በመጀመሩ አርሶ አዯሮች ከጓሮ አትክሌት ጋር ተዋውቀው
ጎመን ቀይ ስር ሽንኩርት ካሮት ቲማቲም ዴንችና የመሳሰለትን ማምረት ጀመሩ:: በወረዲው
የታች ደግዲ ቀበላ ነዋሪ የሆነው አርሶ አዯር ሸተ ገሊ በጓሮ አትክሌት አምራችነቱ ተጠቃሽ
ነው:: አቶ ሸቴ የጓሮ አትክሌት አምርቶ ሇገበያ በማቅረቡ በቤተሰቡ ህይወትና በገቢው ሊይ
አስዯናቂ ሇውጥ ታይቷሌ:: በ1998 ዓ.ም አቶ ሸቴ ከአትክሌት ሽያጭ 5ሺ ብር ገቢ
አግኝቷሌ:: በ1999 ዓ.ም መጨረሻ ዯግሞ 6ሺ ብር እንዯሚያገኝ ግምት አሇው::
የጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዲ አትክሌት አምራች አርሶ አዯሮች የአትክሌት ምርታቸው ሳይበሊሽ
ሇረጅም ጊዛ እንዲይቆይ የፇጠሩት መሊ ዯግሞ በአዴናቂነቱ ተጠቃሽ ነው:: በተሇይ በብዚት
የሚያመርቱት ሽንኩርት ሳይበሊሽ ሇረጅም ጊዛ እንዱቆይ ማዴረግ ችሇዋሌ:: የወረዲው አርሶ
አዯሮች በአንዴ ወቅት የሚያመርቱት አትክሌት ሇገበያ ሲያቀርቡት ዋጋው እየረከሰባቸው
ተቸግረው ነበር::
ሽንኩርት ከማሳ እንዯተነቀሇ ሥሩንና ቅጠለን መቁረጥ የተሇመዯ ነው:: የወረዲው አርሶ
አዯሮች ግን ሽንኩርቱን ከነቀለ በኋሊ ከነስሩና ቅጠለ በማቆየታቸው ሽንኩርቱን ሇሦስት ወራት
ሳይበሊሽ ማቆየት ችሇዋሌ:: ይህም ዗ዳ በአንዴ ወቅት የሚዯርሰውን ሽንኩርት እንዯዯረሰ
በርካሽ ከመሸጥ አቆይተው በጥሩ ዋጋ ሇመሸጥ አስችሎቸዋሌ::
የአገራችን ገበሬዎች ተስማሚውን ቴክኖልጂ ካገኙና መጠነኛ ዴጋፍ ከተዯረጋቸው
በአስተሳሰባቸውና በኑሯቸው ሇውጥ እንዯሚያመጡ ይህ የኮሚሽኑ ተሞክሮ ያመሇክታሌ::
አርሶ አዯሩ ተጨባጭ ውጤት ካየ ሇ዗መናት ከተጠናወተው #ሺ ቢታሇብ ያው በገላ…$
ከሚሇው አለታዊ አመሇካከት ሉሊቀቅ እንዯሚችሌ የቅርብ ጊዛ ገጠመኞች ያስረዲለ:: ውጤት
እየተገኘ በሄዯ ቁጥር ዯግሞ #ያረሰማ ጎበዜ እርፍ የነቀነቀ ወፍጮው እያጓራ መስከረም ዗ሇቀ$
የሚሇው ብሂሌ ይበሌጥ ይቀናቀናሌ::

ያገሩን ሰርድ ባገሩ በሬ :-በአከባቢያዊ ችግሮች ሊይ ከማህበረሰቡ ጋር መሥራት


የአካባቢውን አብይ ችግር ሇመሇየትና ችግሮችንም ሇማስወገዴ አመች ሁኔታን ይፇጥራሌ::
የፕሮጀክት ዕቅድች የሚመጣውን ሇውጥ ሇውጡን ሇማምጣት መከተሌ ስሇሚገባው ቅዯም
ተከተሌ ስሚያስፇሌገው ገን዗ብና ቁሣቁስ ሉያመሊክቱ ይችሊለ:: ነገር ግን የፕሮጀክት እቅድች
በስራ ሂዯት የሚገጥሙ ፇተናዎችን በግሌጽ መተንበይ አያስችለም::
ይህ የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ቤተክርስቲያን ሌማትና ክርስቲያናዊ ተራዴኦ ኮሚሽን ፕሮጀክቶቹን
ተግባራዊ በሚያዯርግበት ወቅት የዯረሰበት ገጠመኝ ነው:: ያሌተጠበቁ የፕሮጀክት ችግሮች
በሚያጋጥሙ ጊዛ ኮሚሽኑ ያዯርግ የነበረው ማህበረሰቡን በመጋበዜ ሮጀክክቶችን
እንዱገመግሙና ሇግግሮችም መፍትሔ እንዱሰጥ ማዴረግ ነው:: ማህበረሰቡን ሇችግሮች
መፍትሄ እንዱሰጥ በማሳተፍ በተገኘው ውጤት መሠረትም ኮሚሽኑ የፕሮጀክት ችግሮችን
ከመፍታት አንፃር የራሱ የሆነ ስሌት መፍጠር ችሎሌ::
ኮሚሽኑ የሌማት ስሌት ዋና መሠረት ህብረተሰቡን እና የሌማት አጋር ዴርጅቶችን በፕሮጀክት
ስራዎች ግምገማ በማሳተፍ አስፇሊጊውን ትምህርት ሇህብረተሰቡ እና ሇሚመሇከታቸው
የመንግስት ቢሮዎች በመስጠት እና በስራ ሂዯት ሊይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ሇመፍታት
ወቅታዊ እና ሁሇንተናዊ የሆነ የአሰራር ስሌቶችን በመከተሌ ሊይ የተመሰረተ ነው::
በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ቤተክርስቲያን የሌማትና ክርስቲያናዊ ተራዴኦ ኮሚሸን
የስዯተኞችና ተመሊሾች ጉዲይ መምሪያ
መግቢያ፡ የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ቤተክርስቲያን በሰው ሠራሽና በተፇጥሮ አዯጋዎች ከቤት
ንብረታቸው የተፇናቀለትን ወገኞቻችን የመርዲት ሏዋርያው ተሌዕኮ እ.ኤ.አ. ከ 1965 በፉት
ግዛያዊ የሆነ ኮሚቴ በማቋቋም ጀምራሇች፡፡
እ.ኤ.አ. በ 1965 ሊይ ቤተክርስቲያኒቱ ከተባበሩት መንግስታት የስዯተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን
/United Nations High Commissioner for Refugees/፣ ከዓሇም አብያተ ክርስቲያናት ጉባኤ
/World Council Of Churches/ እና ከዓሇም አቀፍ የዩኒቨርስቲ ፇንዴ /International University
Fund/ ጋር በመሆን የስዯተኖች የምክር አገሌግልት የሚሌ ቢሮ በመክፇት በዯቡብ ሱዲን
ተከስቶ በነበረው የእርስ በርስ ግጭት በስዯት ወዯ ኢትዮጵያ ሇመጡ በርካታ ስዯተኞች እገዚ
ማዴረግ ጀመረች፡፡
እ.ኤ.አ. በ1971 ሊይ የስዯተኞች ምክር አገሌግልት ቢሮ ከተባበሩት መንግስታት የስዯተኞች
ከፍተኛ ኮሚሽን፤ ከዓሇም አብያተ ክርስቲያናት ጉባኤ እና ከዓሇም አቀፍ የዩኒቨርስቲ ፇንዴ ጋር
በመሆን የስዯተኞችና ተመሊሾች ጉዲይ መምሪያ የሚሌ ስያሜ በመስጠት ሥራውን አጠናክሮ
ቀጠሇ፡፡
ይህ የስዯተኞችና ተመሊሾች ጉዲይ መምሪያ ቤተክርስቲያኒቱ እ.ኤ.አ. በ1972 ሊይ ሇተቋቋመው
የሌማትና ክርስቲያናዊ ተራዴኦ ኮሚሸን መሠረት ሆኗሌ፡፡ ሇመምሪያው መቋቋም መሠረታዊ
ምክንያት የሆነው መጽሏፍ ቅደስ ነው፡፡በመጽሏፍ ቅደስ ይሌቁንም በ዗ላዋውያን በምዕራፍ
19 ከቁጥር 33 እስከ 34 የተጠቀሰውን አምሊካዊ ትፅዚዜ ማሇትም ... ከእናንተ ጋር
የሚቀመጥ እንግዲ እንዯ አገር ሌጅ ይሁንሊችሁ፤ እርሱንም እንዯ ራስህ ውዯዴ… እና
በማቲዎስ ወንጌሌ በምዕራፍ 25 በቁጥር 35 ሊይ የተጠቀሰውን አምሊካዊ ቃሌ ማሇትም ...
ተርቤ አብሌታችሁኛሌ ፤ ተጠምቸ አጠጥታችሁኛሌ ፤ እንግዲ ሆኘ ተቀብሊችሁኛሌና ፤ ታርዟ
አሌብሳችሁኛሌና … የሚሇውን ቃሌ ተግባራዊ ሇማዴረግ ነው፡፡ስሇሆነም ከተቋቋመበት ግዛ
ጀምሮ ሇበርካታ ቀጥተኛ ተረጅ ሇሆኑ የተሇያዩ ሀገራት ስዯተኞች የተሇያዩ ዴጋፎችን
አዴርጓሌ፤ አሁንም በማዴረግ ሊይ ይገኛሌ ፡፡
የመምሪያው ዋና፤ዋና ዓሊማዎች
የስዯተኞችና ተመሊሾች ጉዲይ መምሪያ የተቋቋመው የሚከተለትን ዋና፤ዋና ዓሊማዎች
ተግባራዊ ሇማዴረግ ነው፡፡
 ሇከተማ ሇስዯተኞች መሠረታዊ ፍሊጎቶቻቸውን ማሇትም ምግብ፤ ሌብስ፤ መጠሇያ፤
ሕክምና ወ዗ተ ማሟሊት ፤
 ሇተከማም ሆነ ሇካምፕ ስዯተኞች መሇስተኛ እና መካከሇኛ የክህልት ባሇቤት እንዱሆኑ
የተሇያዩ የሙያ ሥሌጠናዎችን በመስጠት በተሇያዩ የገቢ ማስገኛ ጥቃቅንና አነስተኛ
ሙያዎች ሊያ እንዱሰማሩ ዴጋፍ ማዴረግ፤
 በከተማም ሆነ በካምፕ ሇሚገኙ ስዯተኞች የአንዯኛ፤ የሁሇተኛ እና የከፍተኛ ትምህርት
እዴሌ እንዱገኙ እና እንዱማሩ ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠርና ማስተማር፤
 በተሇያዩ ማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር ውስጥ ሇሚገኙ ስዯተኞች የሳይኮ-ሶሻሌ እርዲታ
መስጠት፤
 ከመካከሇኛው ምሥራቅ በችግር ሇሚመሇሱ ሴት እህቶቻችን ሁለን አቀፍ ሕክምና
መስጠት፤መሇስተኛ የሙያ ስሌጠና መስጠት እና እራሳቸውን እንዱችለ ማዴረግ
ናቸው፡፡

You might also like