BP - Betel Consumers Cooperative1431273562 PDF

You might also like

Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 26

ቤተል ሸማቾች ኃላ/የተ/የህ/ስራ

ማህበር ተሞክሮ

ሚያዚያ 2007 ዓ.ም


አ/አ
አዲስ አበባ
መግቢያ
መንግስት በነደፈው የነፃ ገበያ ሥርኣት ሀገራችን የተቀበለችውን የዓለም አቀፍ የኀብረት
ሥራ ማህበራት መርህ በትክክል መተግበር ከተጀመረ ወዲህ የኅብረት ሥራ ማህበራት
እንቅስቃሴ አንዱ የልማት አማራጭ እየሆነ መጥተዋል፡፡ ለዚሁም ዜጎች ኢኮኖሚያዊና
ማህበራዊ ችግሮቻቸውን ለመፍታትና ያለባቸውን የጋራ ችግር በጋራ ለመወጣትና
የገበያ ዋጋ መናርን ለመÌÌM የሸማቾች ኅ/ሥራ /ማ ተደራጅተዋል፡፡ የሸማቾች
የኅብረት ሥራ ማሃሀበራት በዓለማችን ለብዙ ህብረት ሥራ ማህበራት መመስረት
ቅድሚያ ያላቻውና በተለይ በአውሮፓ የእንዱስትሪ አብዮትን ተከትሎ በተፈጠረው
የኑሮ ቀውስ ለመፍታት በመደራጀት ግንባር ቀደም ችግር ፈች መሆናቸውን ለበርካታ
አገራት የቀውስ መፍቻ መሳሪያ መሆናቸውንናየህዝብ አለኝታነታቸውን
አስመስክረዋል፡፡
ስለዚህ በአለም አቀፍ የተ ከሰተው የገበያ ኢኮኖሚ ቀውስን ተከትሎ በአገራችን
በሸማች ህብረተሰብ ላይ የሸቀጣሸቀጦችና የምግብ ፍጆታ እቃ ዋጋ ንረትን አስከትለዋል
ስለሆነም መንግስት ከ2000 ዓ .ም ጀምሮ በተለይ በከተሞች አከባቢ የዋጋ ንረቱን
ለመከላከል የችግር መፍቻና የዘለቄታዊ ልማት አጋር አድርጎ
የሕብረት ሥራ ማህበራችን በመሆኑ የህዝብ አለኝታነታቸውን
አስመስክረዋል ፡፡
የቤተል ሁለገብ ሸማቾች የህብረት ሥራ ማህበር በ2000 ዓ.ም በ30
አባላት በመመስረት በግዜው የተፈጠረውን የምግብ ፍጆታ ዋጋ መናርን
የመጣውን የገበያ ቀውስ ለመÌÌም ብሎም ለወደፊት ልያጋጥም
የሚችለውን የጋራ ችግር በጋራ ለመወጣት መስራትና መንግስት
የሚያደርገውን ድጋፍ በመጠቀም ለህዝቡ ተደራሽነትን በማሳየትና
ለአከባቢ ወጣቶችም የሥራ እድል በመፍጠር ከመንግስት ጎን በመቆም
አጋርነቱን አሳይተዋል፡፡ስለዚህ የቤተል ሁለገብ ሸማቾች ኃ/የተ
የ/ኅ/ሥ/ማ በየዓመቱ ያቀዳቸውን እቅዶች በማሳካት የአባል ቁጥሩን ወደ
1115 እና የካፒታል አቅሙንም ከ 6.000000.00 ብር በላይ
በማድረስ በ5 ዓመቱ ስትራቴጅክ እቅድ ያስቀመጣቸውን ለመተግበር
በከፍተኛ እንቅስቃሴና ዝግጅት ላይ ያለ መሆኑንም መገመት ይቻላል ፡፡
የማህበሩ አመሰራረት

 አድራሻ፡- ኮ/ቀ/ክ/ከተማ፡- ወረዳ 6 እና 7

 የተመሰረተበት ዘመን፡- 2000 ዓ.ም

የመስራች አባላት ብዛት:- ወ 13 ሴ 17 ጠ/ድምር 30

 በአሁን ጊዜ ያሉ የአባላት ብዛት:- ወ 501 ሴ 616 ጠ/ድ 1117

የመመስረቻ ካፒታል:- 60,000.00 ብር

 በአሁን ሰዓት ያለው ሀብት፡- 6,000,000.00 ብር


 ሲመሰረት የነበረው የሠራተኛ ብዛት ፡- ወ 1 , ሴ 2 ድምር 3

 በአሁን ጊዜ ያለ የሠራተኛ ብዛት ፡- ወ 14 , ሴ 19 ድምር 33


ማህበሩ ሲመሰረት 2000 ዓ.ም
የማህበሩ አደረጃጀት (መዋቅር )
ጠቅላላ ጉባኤ

የአማካሪ ምክር ቤት

የስራ አመራር ቦርድ ቁጥጥር ኮሚቴ

ስራ አስኪያጅ

የማኔጅመንት ኮሚቴ

የቴክንኒክ ኮሚቴ የገበያ ጥናት ኮሚቴ የቅጥርና የደረጃ የፕሮጀክት


እድገት ኮሚቴ ጥናትና
ክትትል ኮሚቴ
የአማካሪ ምክር ቤት ሲመሰረት
ማህበሩ እየሰጣቸው ያሉ አገልግሎቶች
• ከ485 በላይ የሚሆኑ የግብርናና የኢንዱስትሪ ምርት ውጤቶች በችርቻሮ
ለአባላቱ በተመጣጣኝ ዋጋ እያቀረበ ይገኛል፡፡

ለአብነት፡- ጤፍ፣ ሽንብራ ምስር፣ በቆሎ፣ ስንዴ፣

ሽንኩርት፣ ሻይቅጠል፣የእንስሳት ተዋጽኦ

• በመንግስት ድጎማ የሚቀርቡ የፍጆታ ምርት ውጤቶችን በመንግስት


የዋጋ ተመን መሠረት ለአባላት፤ለነጋዴው እና ለአካባቢው ማህበረሰብ
አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፣
መሠረታዊ የድጐማ የፍጆታ
እቃዎችን
ከአምራች እና ከሸማች ዩኒየኖች ጋር የገበያ ትስስር በመፍጠር እና የጋራ
አሠራር በመፍጠር የተለያዩ ጥራት ያላቸው የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርት
ውጤቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለአባላትእና ለነዋሪው ማህበረሰብ ማቅረብ
ችሏል፡፡
ለአብነት፡- በ2006 ዓ፣ም በአማካይ ከ3,500 ኩንታል በላይ የግብርና ምርት
ውጤቶች ከአምራች ዩኒየኖች በመግዛት ለአባላቱ እና ለአካባቢው ማህበረሰብ
በማቅረብ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡
ማህበሩ በአባላት ፍላጎት የሚያቀርባቸው የሸቀጣ
ሸቀጥ አይነቶች (ከ485 በላይ ) ለአብነትም፡-
የተሰሩ የአቅም ግንባታ ስራዎች
* የመሰረታዊ ኅብረት ስራ ማህበሩን አመራር አካላት ፡ አባላት ፤ እና ቅጥር
ሰራተኞች የተለያዩ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ተሰጥተዋል፣
* ለ8 ሥራ አመራሮች
* ለ33 ቅጥር ሠራተኞች
* ለ15 ንዑሳን ኮሚቴ አባላት

ስልጠና ሲሰጥ
ማህበሩ በ6 ዓመታት ውስጥ ያስመዘገባቸው
ውጤቶች
* የሕብረት ሥራ ፅንሰ ሀሳብ በአባላቱ እና በማህበረሰቡ ውስጥ በመፍጠር
የአባላትን ቁጥር በአጭር ጊዜ ከ1117 በላይ ማድረስ መቻሉ፡-
* በጥቅሉ ከ17 በላይ አምራች ተቋማት እና አስመጭጋር የገበያ ትስስር
የተፈጠረ ሲሆን ለአብነት፡- ሰላሌ ገበሬዎች ፤ኬላ ገበሬዎች፤ደብረጽጌ
ገበሬዎች፤ጥምረት አግሮ ኢንደስትሪ፤ከአስመጪ እናላኪ፤ከኢንዱስትሪ
አምራቾች
–ምንጃር ከሰም ኅብረት ሥራ ዩኒየን
–በቾ ወሊሶ ኅብረት ሥራ ዩኒየን
–መቂ ዩኔየን (ሽንኩርት )አምራች
–ቅቤ እና አይብ ከደብረጽጌ በssg
የተደራጁ እንስቶች
–ሃርሜ ወተት ከሱልልታ
–ከአዋሽ መልካ ዩኒየኒና
– ከምዕራብ ዩኒየን
…………..የቀጠለ
• ማህበሩ ከተለያዩ የግብርና ኅብረት ሥራ ዩኒየኖች ጋር በጋራ በመስራት በሸማቹ
እና በአምራቹ መካከል ቀጥታ ትስስር በመፍጠር የግብይት ሰንሰለት ለማሳጠር
ተችሏል፣
• በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ አምራች ገበሬዎች ያለባቸውን የገበያ ችግር
ለመፍታት የራሱን ጥረት አድርጓል፡-
ለአብነት፡- በ2006 ዓ/ም በሰሜን ሸዋ አካባቢ በነበሩ ካሮት አምራች አርሶ አደሮች
የነበረባቸውን የገበያ ችግር ለመፍታት 60 ኩ/ል አንድ ኪሎ ዋጋ ብር 0.30
የነበረውን በ3.00 ብር በመረከብ ገበያውን ለማረጋገት ተችሏል፡፡
• በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ አምራች ተቋማት ጋር የገበያ ትሥሥር በመፈጠር
ለተቋማቱ አማራጭ ገበያ ተፈጥ…ል፣ ለምሳሌ የጽዳት እቃ ውጤቶች በመረከብ፣
……..የቀጠለ
* በማህበሩ በኩል ለ33 ቋሚ ሰራተኞች እና ለ18 ጊዜያዊ ሰራተኞች የሥራ ዕድል
ተፈጥ…ል፡፡
* በጥቅሉ ተቋሙ በተማረ የሰው ኃይል እንዲመራ እና ዘመናዊ የአሰራር
ስርዓቶችን መዘርጋት ችለናል፡-
ምሳሌ፡- ፒችትሪ፤ ካይዘን የአሰራር ስርዓት በመዘርጋት ግልፅ የሆነ የፋይናንስና
ሰነድ አያያዝ፣ የስቶክ አያያዝና አገልግሎት አሰጣጥ ለውጥ ማሳየት ችለናል፡፡
…….የቀጠለ

• ለህብረተሰቡ በሚቀርብበት ቦታ ሱቅ በመከራየት የምግብ ሸቀጦችንና


ሌሎች ምርቶችን ማድረስ ችለናል፡፡
• * የስራ አመራር ቦርዱ የሚያቅዳቸውን እቅዶች በመከታተል መፈፀም
ችለናል፡፡
• ለአባላት በየዓመቱ የትርፍ ክፍፍል ማሳወቅ ችለናል፡-
• ዲሞክራሳዊ አሰራርንም ማስፈን ችለናል ፡፡
• ሰራተኛና አመራሩ ባገኘው ስልጠና አማካኝነት የአሰራር ለውጥ
ሊዳብር መቻሉ፡፡
• ማህበሩ ተደራሽነቱን በማስፋት በሁሉም የወረዳው ቀጠና ሱቅ
በመክፈት አገልግሎት እንድያገኝ መደረጉ፡፡
• ህብረተሰቡ በተሸለ ዋጋ የምግብ ፍጆታ ምርቶችን ማግኘት መቻሉ፡፡
• ማህበሩ በተለያዩ ልማታዊ ስራዎች እና ህበረተሰብን ከመደገፍ አንጻር
በአመት ከ100ሺህ ብር በላይ በጀት በመመደብ በልማታዊ ስራዎች ላይ
አስተዋጽኦ ማድረጉ፡፡
2000 2001 2002 2003 2004 2005 2006 ዓ.ም
ዓ.ም ዓ.ም ዓ.ም ዓ.ም ዓ.ም ዓ.ም

-----
በማህበራዊ አገልግሎት ዙሪያ
• 13 የችግረኛ ቤተሰቦች ህጻናት እስከ 15ሺህ ብር በጀት በአመት በመመደብና
የትምህርት ወጭያቸውን በመሸፈን ያስተምራል፣
• ማህበሩ ከ50 በላይ አረጋዊያን የማገዝ ሥራ ላይ ተሳታፊ ሆኗል፡፡
• ማህበሩ ከሚገኝበት የወረዳ አስ/ር ጋር በጋራ በመሆን ቤተ መጻህፍት
የመጻህፎችን በማሟላት እገዛ አድር ል፡፡
• ለተለያዩ የአካባቢ ልማታዊ ስራዎች ላይ ህብረት ስራ ማህበሩ በየዓመቱ
ለሁለቱም ወረዳዎች ድጋፍ አድር¹ል፡፡
• ለህዳሴ ግድብ በየዓመቱ የ10,000.00 አስር ሺህ ብር ቦንድ መግዛት
ችለናል ፡፡
• በአካባቢው ለሚገኙ ድጋፍ ላጡ ቤተሰቦች በየዓመቱ የምግብ እና የገንዘብ
ድጋፍ ተደር ል፡፡
የአባላት ተጠቃሚነት…
• በአማካይ በ1 ዓመት ውስጥ ማህበሩ ከ50 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት
የግብይት እንቅስቃሴ ለአባላት እና ለአካባቢው ህብረተሰብ ያካሂዳል፡፡

 አባላት በእያንዳንዱ ምርቶች ላይ ከገበያ ዋጋ አንጻር ከ23- 30 % በዋጋ ላይ


ቅናሽ ማግኘት ችለዋል፣ይህም ማለት ከማህበሩ ግዥ የሚፈጽሙ አባላት
የወጭውን 30 % በማስቀረት በህብረት ስራ ማህበሩ ኢኮኖሚያዊ
ተጠቃሚነታቸውን አረጋግጠዋል፡፡
 አባላት ማህበሩ በአመት ከሚያገኘው ትርፍ ላይ የትርፍ ተካፋይ እንዲሆኑ
ተደርÙL””
 አባላት የሚፈልጋቸውን ምርቶች በጥራትና በተሸለ ዋጋ በቅርበት ማግነት
ችለዋል፡፡
…………….የቀጠለ
• አባላቱ እና የአካባቢው ማህበረሰብ አላስፈላጊ እና ምክንያታዊ
ካልሆነ የዋጋ ንረት መከላከል ተችላል፡፡ ይህም ሊሆን የቻለው
ማህበሩ በየአካባቢው ሱቆችን በመክፈት እና እቃዎችን
በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ነው፡፡
የማህበሩ የመሸጫ ዋጋ እና የአካባቢው የገበያ ዋጋ
ንጽጽር
የአካባቢው ልዩነት
ማህበሩ ለአባላት የሚያቀርብበት ዋጋ የገበያ ዋጋ ብር
የምርቱ ዋጋ ብር
መለኪያ
አይነት ብር
1ኛ ደረጃ ጤፍ ኩ/ል 1350 -1450 1550-1750 200-400

ሽንኩርት ኪ/ግ 5.00-7.00 12.00-15.00 7.00-8.00

መኮረኒ ኪ/ግ 17.50-18.00 19.00–21.00 2-----3


ፖስታ ባለ እሽግ 10.50-12.00 13.00-16.00 2.50-4.00
500ግ
ሻይ ቅጠል ባለ ፓኬት 6.50-11.50 9.00-16.00 2.50-4.50
100ግ
ወተት በሊትር 18.00 22.00 4.00
ፓስቸራላይዝ
አይብ በኪሎ 50.00 80.00 30.00
ቅቤ በኪሎ 150.00 200.00 50.00
የስኬቱ ሚስጥር
 የሥራ አመራር ኮሚቴው በእውቀት ላይ የተመሠረተ አሰራርን አቅዶ
በመስራቱ፡፡
 ህብረት ሥራ ማህበሩ በተነደፈው ስትራቴጅክ ፕላን መመራቱና
ለሚሠሩት ሥራዎች ልዩ ልዩ መመሪያዎችና ደንቦች በመዘጋጀታቸው
ሠራተኛው መመሪያዎችን ጠብቆ እንዲሰራ መደረጉ፡፡
 የመንግስትና የድርጅቱ መመሪያዎች ተጠብቀው በመሰራታቸው፡፡
 የሠራተኛው ቅጥር የሥራውን ባህርና አቅሙንም ያገናዘበ ሆኖ ቅጥር መከናወኑ
 የአባላትን ፍላጎት መሠረት አድርጎ በመሰራቱ
 በአመራሩና በአባሉ በኩል ድሞክራሳዊ አሰራር መኖሩ
 ለሠራተኞችና ለአመራሩ ልዩልዩ የማትጊያ ሥራዓ ት መዘርጋቱ
 በአባሉ እና በአመራሩ በኩል ዲሞክራሲያዊ አሰራር መኖሩ
 ማህበሩ በየዓመቱ በመንግስት ኦዲተሮች አሰራሩን ማስገምገሙና ግልጽነት
የተሞላበት አሰራር ስርዓት መዘርጋቱ
 የአካባቢው ህብረተሰብ የማህበሩን አገልግሎት አሰጣጥ እና ተጠቃሚነት
በመረዳት በራሳቸው ፋላጎት ወደ ማህበሩ እንዲገቡ በመደረጉ፡፡
 ከመደበኛው የስራ ሰዓት ውጪ ሠራተኛው እና አመራሩ ህብረተሰቡን ማገልገል
በመቻሉ፡፡
ያጋጠሙ ችግሮች
 የካፒታል እጥረት መኖር ማህበሩ የሚፈለገውን ያህል አገልግሎት መስጠት
አለመቻል፣
 አማራጭ የፋይናንስ ምንጮች አለመኖር፤
 የመስሪያ ቦታ አለመኖር፣
 ማህበሩ በማስፋፊያ ቦታዎች ላይ የሚገኝ በመሆኑ የራሱ የሆነ ሱቅ ሆነ ቢሮ
አለመኖር፤
 የሚፈጠሩ የገበያ ትስስሮች የሚፈለገውን ያህል ውጤታማ አለመሆን፣(ከገበሬው ጋር )
 በቢሮክራሲያዊው አሰራር ለህብረት ስራ ማህበራትን ድጋፍ ግልጽ አለመሆን፡፡
የመንግስት አመራሮች ስለህብረት ስራ ማህበራት በአዋጁ እና በደንቦቹ ላይ ግልጽ የሆነ
ግንዛቤ አለመኖር፡፡
 የህብረት ስራ ባንክ እና የህብረት ስራ ኢንሹራንስ ለህብረት ስራ አገልግሎት የሚውል
በህብረት ስራ አዋጅመÌÌምአለመቻሉ፡፡
ችግሮቹ የተፈቱበት አግባብ
 የካፒታል ችግር ለመፍታት አባላት የሚያገኙትን ትርፍ ወደ ዕጣ እንዲያዞሩ
እና ተጨማሪ እጣ እንዲገዙ መደረጉ፡
 ማህበሩ የቁጠባ እና የብድር ህብረትሰ ሰራ ማህበር በእህት ኩባንያነት
ማቃቃሙ፤
 የብድር አቅርቦት ከአዲስ ብድርና ቁጠባ አክ/ማ ማግኘቱ ፣
 የገበያ ትስስሮች በመንግስት በኩል ድጋፍ እንዲኖራቸው መደረጉ፣
 ሱቆችን ከግለሰብ በኪራይም ቢሆን ተከራይቶ ለህበረተሰቡ ተደራሽ መሆን
በመቻሉ፡፡
 የትራንዛክሽን (የግብይት ዝውውር) ማሳደግ መቻሉ ፡፡
 የአመለካከት ችግሮችን በውይይት መፍታት በመቻሉ፡፡
 የክህሎት ችግሮችን በስልጠና ማስተካከል በመቻሉ፡፡
ማህበሩ 5ኛ መደበኛ ጉባኤውን ሲያካሄድ
የወደፊቱ የማህበሩ ራዓይ
 ማህበሩ ያዘጋጀውን የ5 አመት ስትራቴጂክ እቅድ ተግባራዊ ማድረግ፣
 የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርት ውጤቶችን ቀጥታ ከአምራቹ ጋር ትስስር
በመፍጠር ለአባላት ማቅረብ
 በመንግስት የሚቀርቡ ምርቶችን በተሰጠው ውክልና መሰረት ለህብረተሰቡ ማድረስ፤
 ለአካባቢው ወጣቶች የስራ እድል መፍጠር፤
 በህዝባዊ እና መንግስታዊ ልማታዊ ስራዎች ላይ ተሳታፊ መሆን፤
 ማህበሩ በእቅዱ መሠረት ወደ ማምረት ሥራ እንዲሸጋገር ማስቻል
 የመስሰሪያ ቦታ ግንባታዎችን መስራት

አመሰግናለሁ!!
ህብረት ስራ ማህበራት ዘላቂ
ልማትን ያረጋግጣሉ!

You might also like