Professional Documents
Culture Documents
El Dad Metal Work and Trading P.L.C
El Dad Metal Work and Trading P.L.C
አንቀጽ ሶስት
የማህበሩ ስምና ዋና መስሪያ ቤት
3.1 የማህበሩ ስም ኤል ዳድ ሜታል ወርክ እና ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (EL DAD
METAL WORK AND TRADING P.L.C) ነው፡፡
4. የኢትዮጵያን ቡና፣ የቅባትና የጥራጥሬ እህሎችን በኢትዮጵያ ምርት ገበያ የገበያ መድረክ ላይ በመሳተፍ ሽያጭ
እና ግዥ መፈፀም፣ የኮሚሽን ኤጀንት ሥራዎችን መስራት፣
5. በኢትዮጵያ ምርት ገበያ ድርጅት የአባልነት ወንበር በመግዛት የማህበሩን የንግድ ሥራዎች ማከናወን እንዲችል፣
6. የኢትዮጵያን ቡና፣ የቅባትና የጥራጥሬ እህሎችን ከአምራች አርሶ አደሮች ወይም ከአልሚ ባለሀብቶችና
አቅራቢዎች በአውቶግሮውስ እና በቀጥት ግብይት ትስስር ኮንትራት ውል መዋዋል፣ መግዛት፣ ለኢትዮጵያ ምርት
ገበያ ማቅረብ ወይም በቀጥታ ለውጭ ገበያ መላክ፣
7. የቡና፣ የቅባትና የጥራጥሬ እህሎችን ማጠቢያና ማበጠሪያ ኢንዱስትሪ ማቋቋም፣ ከአምራች ቡና መግዛት
መፈልፈል፣ ማበጠርና ማቀነባበር፣
8. ጥሬ ቡና ከኢትዮጵያ ምርት ገበያ ወይም በግብይትና ልማት ትስስር ገዝቶ ቆልቶ፣ ፈጭቶ፣ አቀነባብሮና አሽጐ
ለሐገር ውስጥና ለውጭ ገበያ ማቅረብ፣ መሸጥ፣
9. ፋብሪካዎችና እና ኢንዱስትሪዎችን አቁቁሞ የተለየዩ ምርቶችን በማምረት በጅምላም ሆነ በችርቻሮ መሸጥ
ኤክስፖርት ማድረግ፣
10. አጠቃላይ አስመጪነት፡- ልዩ ልዩ የውጭ ሀገር ምርቶችን ወደ ሀገር ውስጥ አስመጥቶ መሸጥ፣ ማከፋፈል፣
11. አጠቃላይ ላኪነት፡- ማንኛውንም ምርቶች በማምረትም ሆነ ከአምራቾች በመረከብ ወደ ውጪ በመላክ መሸጥ፣
12. አጠቃላይ የአቅርቦት ሥራዎችን መስራት፣ የተለያዩ ዕቃዎችን ከአስመጪዎችም ሆነ ከአምራቾች በመረከብ
ማቅረብ፣ ማከፋፈል፣ መሸጥ፣
13. የተለያዩ የምግብ ዓይነቶችን ማምረት፣ ማቀነባበር፣ በጅምላም ሆነ በችርቻሮ መሸጥ ኤክስፖርት ማድረግ፣
14. ለተዘጋጁ ምግቦች ማሸገያ የሚሆኑ ጥሬ ዕቃዎችን ማምረት፣ ማከፋፈል፣ በጅምላና በችርቻሮ መሸጥ፣
15. ጠቅላላ የኮንስትራክሽን ስራዎችን መስራት፣(GC)
16. ማንኛውም የኮንስትራክሽን መሣሪዎች በማስመጣት ማከፋፈል፣ ማከራየትና መሸጥ፣ እንዲሁም ለራሱ የሥራ
አገልግሎት ማዋል
17. አጠቃላይ የውሃ ኮንስትራክሽን ሥራ እና መስመር መዘርጋት
18. ለኮንስትራክሽን አገልግሎት የአገር ውስጥ ጥናት ማካሄድ ፣
19. ማንኛውንም የኮንስትራክሽን ማቴሪያሎችን፣ማስመጣት፣ ማምረት፣ በጅምላ በችርቻሮ መሸጥ፣
20. በኮንስትራክሽን የሙያ ዘርፍ የማማከር፣ የዲዛይንና ጥናት አገልግሎት መስጠት፣
21. አጠቃላይ ብረታ ብረቶችን፣ አልሙኒየም ከውጭ ሀገር ማስመጣት፣ ማከፋፈል፣ መሸጥ፣ ለራሱ አገልግሎት
ማዋል፣
22. ማዕድን መፈለግ፣ ማውጣት፣ ቅርጽ ማስያዝ ለሃገር ውስጥም ለውጭ ገበያ ማቅረብ፣
23. ከአገር ውጪ ከውጭ ሃገራት መሰል ድርጅቶች በሽርክና መሥራት፣ አሊያም አክሲዮን መግዛት፣ መሸጥ፣
24. ቦንድና አክስዮን መግዛትና መሸጥ፣ በሌሎች ማህበሮች ውስጥ አክሲዮን መያዝ፣
25. የመኪና አካል ለውጥና የጋራዥ ስራዎችን መሥራት፣ መሸጥ፣
26. የውሃ ፓምኘ ጄኔሬተርና የሶላርና ማሽነሪ እና ኤሌክትሪካል ዕቃዎች አቅርቦት፣ እንዲሁም የኤሌክትሮ መካኒካል
ዕቃዎችን ማስመጣት፣
27. የመኪናና የሞተር ብስክሌት እቃዎች አቅርቦት አስመጪና ላኪነት፣
28. ያገለገሉና አዲስ ተሽከርካሪዎች ከውጭ ሀገር ማስመጣትና መሸጥ፣
29. አዲስና ያገለገሉ የተሽከርካሪም ሆነ የማንኛውም ዓይነት ማሽኖች መለዋወጫ ዕቃዎችን ማስመጣት፣ መሸጥ፣
ማከፋፈል፣
30. የመኪና ቦዲ፣ የመኪና ጐማ፣ የመስታወት ምርቶች፣ ጐሚኒዎች፣ ፍሬሞች፣ የመለዋወጫና ተጓዳኝ ዕቃዎች
ማስመጣት ማምረት፣ መስራት፣ ማከፋፈል፣ መሸጥ፣
31. ቁርጥራጭ ብረቶችን (ስክራኘ) ማስመጣት፣ ማከፋፈል፣ መሸጥ፣ መግዛት፣
32. ቡና ማምረት ወደ ውጭ መላክ፣
33. የጥራጥሬ እና የቅባት እህሎች አበጣሪነት መሥራት መሸጥ እና ለውጭ ገበያ ማቅረብ፣
34. ቡና ቆልቶ ፈጭቶ በማሸግ በጅምላ እና በችርቻሮ መሸጥ ፣
35. ቡና ቆልቶ ፈጭቶ በማሸግ ወደ ውጭ ሃገር መላክ፣
36. ለግብርና ምርቶች ማሸጊያ የሚሆኑ ግብዓቶች (ጆንያ፣ ሸራ፣ ማዳበሪያ የመሳሰሉትን) ማምረት፣ ማከፋፈል፣
መሸጥ፣
37. የነዳጅ ድርጅት ማቋቋም፣ የነዳጅ ማደያ ማከራየት፣ መከራየት፣ መሸጥ፣ መለወጥ፣
38. የማሽነሪ ዘይቶች፣ ቅባቶች እና ነዳጅ ማደያ ስራዎች ላይ መሰማራት፣
39. መድኃኒትና የተለያዩ የህክምና መሣሪያና ማሽኖች እንዲሁም የላብራቶሪ ዕቃዎችን ማስመጣት በጅምላና
በችርቻሮ መሸጥ፣ ማከፋፈል፣
40. የግብርና እቃዎች፣ ኬሚካሎችና ፀረ ተባዮችን፣ ጨርቃጨርቆችን፣ የአሌክትሪክና ኤክትሮኒክስ ዕቃዎችን፣ መኪና
እና የማሽን ዕቃዎችን፣ እንዲሁም የፋብሪካ ጥሬ እቃ ኬሚካሎችን ማስመጣት፣ በጅምላና በችርቻሮ መሸጥ፣
ማከፋፈል፣
41. የሚዲያ ዕቃዎች እና የተለያዩ ተሽከርካሪዎች ማስመጣት፣
42. የማዕድን ውሃ ማምረት፣ መሸጥ፣ ማከፋፈል፣
43. የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ማምረት፣ ከውጭ ሃገር ማስመጣት፣ መሸጥ፣ ማከፋፈል፣
44. ሪልስቴት ሥራ፣ ቤቶችና ህንጻዎችን እየሰሩና እየገዙ መሸጥና ማከራየት፣ ቤቶችና ህንጻዎችን ለመሸጥና
ለመግዛትም ሆነ ለማከራየት ውክልና መውሰድ፣
45. በእርሻና በሌሎች የግብርና ስራ ዘርፎች ላይ መሰማራት
46. ልዩ ልዩ የአግሮ እንዱስትሪ ውጤቶች፣ የአበባ፣ የአትክልት፣ ፍራፍሬ ማምረት፣ ማዘጋጀትና ምርቱን ለሃገር
ውስጥና ለውጭ ገበያ ማቅረብ፣
47. የቀንድ ከብትና የዓሣ፣ የዶሮ እርባታ፣ የሥጋ፣ የወተት ምርት ማምረትና መቀነባበር ለሃገር ውስጥና ለውጭ ገበያ
ማቅረብ፣የእርድ/ ቄራ/ ሥራ መስራት
48. የእህል ሰብል(አዝርዕት) በሰፋፊ እርሻ ማምረትና ምርቱን ለሃገር ውስጥና ለውጭ ገበያ ማቅረብ፣ እንዲሁም የአትክልት ዘር
ማስመጣት፣
49. የእርሻ መካናይዜሽን ለእርሻ ሥራ የሚውሉ መሣሪያዎች ግብአቶች ማቅረብና መጋዘንና የደረቅ ጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት
መስጠት፣
50. ፋብሪካዎችን በግል እና ከሌላ ኩባንያ/ ግለሰብ/ ጋር በጋራ በመሆን ማቋቋም፣
51. የጥራጥሬ እና የቅባት እህሎች አበጣሪነት መሥራት መሸጥ እና ለውጭ ገበያ ማቅረብ፣
52. በአስጐብኚነትና በቱሪዝም ወኪልነት መሥራት፣ መዝናኛዎችን መናፈሻዎችን ማቋቋም፣
53. ቦንድና አክስዮን መግዛትና መሸጥ፣ በሌሎች ማህበሮች ውስጥ አክሲዮን መያዝ፣
54. የጅምላና የችርቻሮ የንግድ ስራ ማካሄድ
55. ለውጭም ሆነ ለሀገር ውስጥ ኩባንያዎች ወኪል ሆኖ መሥራት፣
56. የአየር መንገድ ትኬት በኮሚሽን መሸጥ፣
57. ለተለያዩ ድርጅቶችም ሆነ ግለሰቦች ጉዳይ ማስፈፀም ሥራ፣
58. የተለያዩ የታሸጉና ያልታሸጉ ምግቦችን፣ የንጽህና ዕቃዎችን ከውጪ ማስመጣት ፣
59. የጽሕፈት መሳሪያዎችን አስመጩነት ስራ ላይ መሰማራት፣
60. የኮስሞቲክስ ዕቃዎችን (የውበት መጠበቂያ) ማስመጣት፣
61. አስጐብና የጉዛ ወኪል ሥራ መስራት፣
62. የመኪና ኪራይ አገልግሎት መስጠት፣
63. በሆቴል፣ በመዝናኛ ሥራዎች መሳተፍ፣ የጭነትና የሰው ማጓጓዣ ትራንስፖርት ሥራት መስራት፣
64. የጉምሩክ አስተላለፊነት ሥራዎችን መሥራት፣
65. የትራንዚት አገልግሎት በመስጠት የባህር እና የየብስ ትራንስፖርትና ሞቢላይዜሽን አገልገሎት መስጠት፣
66. በሀይል ማመንጨት በኢንዱስሪ እና በፋብሪካ የስራ ዘርፍ መሰማራት፣
67. የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎችን ማስመጣትና ማከፋፈል፣ ማከራየት፣
68. በአየር፣ በባህርም ሆነ በየብስ የትራስፖርት ሥራ ላይ መሰማራት፣
69. የማሽነሪ ዘይቶች፣ ቅባቶች እና ነዳጅ ማደያ ስራዎች ላይ መሰማራት፣
70. ት/ቤት ማቋቋም፣ ትምህርት ቤቶችንና ኮሌጆችን ማቋቋምና የትምህርት ሥራ መሥራት፣
71. ማምረት በአገር ውስጥ የቅመማ ቅመም ግዥ ማካሄድ፣ ወደ ውጭ አገር በመላክ መሸጥ፣
72. የጤና አገልግሎት መስጠት፣ በክሊኒክ፣ በሆስፒታል፣ ላብራቶሪ ወዘተ በጤናና ህክምና አገልግሎት ላይ
መሰማራት፣
73. የጭነትና የሰው ማጓጓዣ ትራንስፖርት ሥራ መሥራት፣
74. የኘሮጀክት ጥናት፣ አስተዳደር አፈፃፀም ሥራ መስራት፣
75. በልዩ ልዩ ኢንቨስትመት መስኮች ውስጥ አክሲዮኖችን መግዛት፣ የውጪ ንግድ ረዳትነት፣ ኮሚሽን ኤጀንትና
ውክልና ሥራ ማከናወን ፣ የጉምሩክ ስራ አጣሪነት/ክሊራንግ ኤጀንት፣ የመጫንና ማራገፍ የማሸግና የጉዞ
ወኪልነት የጠቅላላ ዕቃ አስተላላፊት፣
76. የተለያዩ ከጨርቅ የሚሰሩ ምርቶችን በመፈብረክ ለሀገር ውስጥና ለውጭ ገበያ ማቅረብ፣
77. ብትን ጨርቆችንና የጨርቃ ጨርቅ ስራ ጥሬ እቃዎችን በማስመጣት የተዘጋጁ ምርቶችን ማምረት፣
78. ለድርጅቶችና ትምህርት ቤቶች የደንብ ልብስ ማዘጋጀት፣
79. ጣቃ ጨርቅ፣ ክር፣ ድርና ማግ አልባሳትና ሌሎችም የጨርቃ ጨርቅ ውጤቶችን በማንጣት በማቅለም
በማኮማተር በማፍካት በማጠናከር ወርድና ቁመትን በመጠበቅ ወይም በማስዋብ ማጠናቀቅ፣
80. ከማህበሩ ዓላማ ጋር ግንኙነትና ተዛማጅነት ያላቸውን ሌሎችን ሥራዎችን በተጓዳኝ መሥራት፣
አንቀጽ አምስት
ካፒታል
5.1 የማኀበሩ ካፒታል ብር 1,000,000.00/አንድ ሚሊዮን ብር/ ሲሆን ይኸው ገንዘብ በጠቅላላ
ሺህ / አክሲዮኖች ተከፋፍሏል፡፡
በመስራች አባላት የተያዘው የአክሲዮን መጠን የሚከተለው ነው፡፡
ተ.ቁ ስም የአክሲዮን የአንዱ ዋጋ ጠቅላላ መዋጮ
ብዛት
1 አቶ ዮናስ ሙሉአለም በዳሶ 300 1,000 300,000.00
2 አቶ ሳሙኤል ሙሉአለም በዳሶ 349 1,000 350,000.00
3 አቶ ሚኪያስ ሙሉአለም በዳሶ 300 1,000 300,000.00
4 ወ/ሪት ማህሌት ሙሉአለም በዳሶ 50 1,000 50,000.00
5 አቶ በላይአብ በቀለ ጆፌ 1 1,000 1,000.00
ድምር 1000 - 1001000100100
0.00
አንቀጽ ስድስት
የአባላቱ ኃላፊነት
አባላት ከላይ የተጠቀሰውን ካፒታል በጥሬ ገንዘብ በሙሉ የተከፈለ መሆኑን በአንድነት እና
በነጠላ አረጋግጠዋል፡፡ ስለሆነም የአባላቱ ኃላፊነት በማኀበሩ ውስጥ ባላቸው አክስዮን መጠን
የተወሰነ ነው፡፡
አንቀጽ ሰባት
የትርፍና ኪሣራ ክፍፍል
አባላቱ በተለየ ሁኔታ ካልተስማሙ በስተቀር ከጠቅላላው ዓመታዊ ትርፍ ሕጋዊ የመጠባበቂያ
ገንዘብ እና ሌሎች ጠቅላላ ወጪዎች ከተቀነሱ በኋላ ቀሪው በአባላቱ መካከል እንደ አክስዮን
ይዞታቸው ይከፋፈላል፡፡ ኪሣራም ካለ በተመሳሳይ ሁኔታ በአባላቱ መካከል ይከፋፈላል፡፡ ሆኖም
በማንኛውም ሁኔታ አባላቱ በማኀበሩ ውስጥ ካለው የአክስዮን ካፒታል በላይ ተጠያቂ ሊሆኑ
አይችሉም፡፡
አንቀጽ ስምንት
ሥራ አመራር
8.1 የማኀበሩ ሥራ አስኪያጅ ሥልጣንና ተግባሩ በመመስረቻ ጽሁፍ በዝርዝር የተመለከተ፣
ቢያንስ ከማኀበሩ ካፒታል 75% የያዙትን አባላት ስምምነት ማግኘት ሲቻል ነው፡፡
የአባላቱ ስምምነት ካልተገኘና አክስዮን ማስተላለፍ የፈለገው አባል በሀሳቡ ከፀና
ለሽያጭ የቀረበውን አክስዮን የመግዛት ቅድሚያ የሚሰጠው ከአባላቱ መካከል ቀደምት
ለሆነው ይሆናል፡፡ ከአንድ በላይ ቀደምትነት ያላቸው ሰዎች አክስዮን ለመግዛት
ያላቸውን ቅድሚያ መብት ለመጠቀም የፈለጉ እንደሆነ ከመሀከላቸው በጨረታ አሸናፊ
ለሆነው አባል ይሸጣል፡፡
11.3 ከላይ በተመለከተው ሁኔታ የተደረገ የአክስዮን ማስተለለፍ በጽሁፍ መሆን ያለበት ሲሆን
ያፀድቃል፡፡
17.2 የማኀበሩን ሂሣብ ተቆጣጣሪ/ኦዲተር/ ዓመታዊ መግለጫ መርምሮ ተገቢውን እርምጃ
ይወስድል፡፡
17.3 የማኀበሩን ዋና ሥራ አስኪያጅ ይሾማል በቂ ምክንያት ሲኖር በንግድ ሕጉ በተደነገገው
መሠረት ይሽራል፡፡
17.4 ለዋና ሥራ አስኪያጅ ሊከፈል የሚገባውን የአገልግሎት ዋጋ ይወስናል፡፡ በዚህ ስብሰባ ላይ