Untitled

You might also like

Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 81

መመሪያ ቁጥር 44/2013 ዓ.


በአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግሥት ሇህዝብ ጥቅም መሬት ሲሇቀቅ
ስሇሚከፇሌ ካሳ እና የሌማት ተነሽዎችን መሌሶ ሇማቋቋም የወጣ
የአፇፃፀም መመሪያ

መንግሥት ሇህዝብ ጥቅም ሇሚያከናውናቸው የሌማት ሥራዎች መሬትን በመጠቀሙ እና


የክሌለ ከተሞች ከጊዜ ወዯ ጊዜ እየተስፊፈ የነዋሪዎች ቁጥር እየጨመረ በመሄደ
በከተሞች ፕሊን መሠረት ሇመኖሪያ ቤት ግንባታ፣ ሇመሠረተ-ሌማት፣ ሇኢንቨስትመንት
እና ሇላልች አገሌግልቶች የሚውሌ የከተማ መሬትን መሌሶ ሇማሌማት፣ እንዱሁም
በገጠር ሇሚከናወኑ የሌማት ሥራዎች መሬት አዘጋጅቶ ማቅረብ አስፇሊጊ በመሆኑ፤
መሬትን ሇህዝብ ጥቅም ሇማዋሌ ሲባሌ ሇማንኛውም የመሬት ባሇይዞታ በቅዴሚያ
ተገቢውን ካሳ እንዱያገኝ በማዴረግ በተሇያዩ የኑሮ አማራጭ የሥራ ዘርፍች በዘሊቂነት
እንዱቋቋሙ የሚያስችሌ ዝርዝር አፇጻጸም መመሪያ ማውጣት አስፇሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የመሬት ይዞታውን ሇሌማት እንዱሇቅ ሇተዯረገ ባሇይዞታ የሚከፇሇውን ካሳ ሇመተመን
እንዱቻሌ ግምት ውስጥ መግባት የሚገባቸውን መሠረታዊ መርሆዎች ሇይቶ ማሻሻሌ
በማስፇሇጉ፤
ሇሌማት የሚፇሇገውን መሬት የማስሇቀቅ፣ ካሳውን የመተመን፣ የመክፇሌ እና የሌማት
ተነሽዎችን በዘሊቂነት መሌሶ ሇማቋቋም ሥሌጣን እና ኃሊፉነት ያሇባቸውን አካሊት በግሌጽ
ሇይቶ መወሰን አስፇሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በተሻሻሇው የክሌለ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 58 ንዑስ አንቀጽ 7 እና የሚኒስትሮች ምክር
ቤት ባወጣው ዯንብ ቁጥር 472/2012 ዓ.ም አንቀጽ 48 ንዑስ አንቀጽ 1 ስር በተሰጠው
ሥሌጣን መሠረት የክሌለ መስተዲዴር ምክር ቤት ይህን መመሪያ አውጥቷሌ፡፡

1
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ ዴንጋጌ
1. አጭር ርዕስ
ይህ መመሪያ "ሇህዝብ ጥቅም መሬት ሲሇቀቅ ስሇሚከፇሌ ካሳ እና የሌማት ተነሽዎችን
መሌሶ ሇማቋቋም የወጣ የአፇጻጸም መመሪያ ቁጥር 44/2013 ዓ.ም" ተብል ሉጠቀስ
ይችሊሌ፡፡

2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፡-
(1) "አዋጅ" ማሇት ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ የመሬት ይዞታ የሚሇቀቅበትን፣ ካሳ
የሚከፇሌበትን እና ተነሽዎች መሌሰው በዘሊቂነት የሚቋቋሙበትን ሇመወሰን
በኢትዮጵያ ፋዯራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፐብሉክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የወጣ
አዋጅ ቁጥር 1161/2011 ዓ.ም ነው፤
(2) "ዯንብ" ማሇት አዋጁን ሇማስፇጸም የሚንስትሮች ምክር ቤት ያወጣው ዯንብ ቁጥር
472/2012 ዓ.ም ነው፤
(3) "የህዝብ ጥቅም" ማሇት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገዴ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ
ሌማትን ሇማጎሌበት አግባብ ያሇው የፋዯራሌ ወይም የክሌሌ አካሌ በመሬት
አጠቃቀም እቅዴ ወይም በሌማት እቅዴ ወይም በከተማ ፕሊን መሰረት ሇህዝብ
የተሻሇ የጋራ ጥቅም እና ዕዴገት ያመጣሌ ተብል የተወሰነ ነው፤
(4) "ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ የሚያስገኙ ተክልች" ማሇት በባሇይዞታው ሙለ የይዞታ ማሳው
ሊይ፣ በጥምር ዯን ሌማት፣ በላልች የዯን ሌማትና የአትክሌትና ፌራፌሬ ፓኬጆች
በወጥነት በመሬት አጠቃቀም እቅደ መሰረት በይዞታው አሌምቶና አምርቶ ገቢ
የሚያስገኙ እንዯ ባህር ዛፌ፣ ዱከረንስ፣ ጌሾ፣ ሸንኮራ አገዲ፣ እንሰት፣ ጫት
የመሳሰለትን ያጠቃሌሊሌ፤
(5) "ፌሬ መስጠት የጀመረ ቋሚ ተክሌ" ማሇት ቋሚ ተክለ ፌሬ ሇመስጠት በማበብ፣ ፌሬ
በመጥሇፌ እና በማፌራት ዯረጃ ሊይ ያሇ ነው፤
(6) "ተረፇ ምርት" ማሇት በአንዴ አዝመራ ወቅት ከሚሰበሰብ ከፌሬ-ምርቱ ተሇይቶ
የሚገኝ ተያያዥ ምርት ነው፤

2
(7) "አመታዊ ገቢ" ማሇት ማንኛውም የገጠር መሬት ባሇይዞታ በአንዴ የምርት ዘመን
በይዞታ መሬቱ ሊይ ከተከናወኑ ከማናቸውም ሰብሌ ሌማት፣ ቋሚ ተክሌ፣ ምጣኔ
ሃብታዊ ገቢ የሚያስገኙ ተክልች፣ የመኖ ሌማት ምርታማነት፣ ተረፇ ምርት ወ.ዘ.ተ
በወቅቱ የገበያ ዋጋ ተባዝቶ የሚገኝ ገቢ ነው፤
(8) “በመሬት ሊይ የሰፇረ ቋሚ ንብረት” ማሇት በህጋዊ መንገዴ በተሰጠ ወይም በተያዘ
የከተማ መሬት ሊይ በቋሚነት ተገንብቶና ሇምቶ የሚገኝ ንብረት ሆኖ እንዯ ቤት፣
ቤትና ተያያዥ ንብረቶች፣ ሰብሌ፣ ቋሚና ተዛውረው የሚተከለ ተክልች እና
የመሳሰለት የንብረት አይነቶችን የሚይዝ ነው፤
(9) “ዝቅተኛ የመኖሪያ ቤት ዯረጃ” ማሇት በከተሞች ፕሊን መሠረት የእንጨት ቤት ሆኖ
ቢያንስ 56 ካሬ ሜትር ሊይ ያረፇ ቤት ሆኖ ሳልን፣ መኝታ ቤት እና እቃ ቤትን
የያዘ እና ውስጥና ውጭው በጭቃ የተሇሰነ የመኖሪያ ቤት ነዉ፤
(10) “ዝቅተኛ የንግዴ ወይም ዴርጅት ቤት ዯረጃ” ማሇት በከተሞች ፕሊን መሠረት
ቢያንስ 20 ካሬ ሜትር ሊይ ያረፇ የእንጨት ቤት ሆኖ ውስጥና ውጭው በጭቃ
የተሇሰነ፣ ወሇለ ሉሾ የሆነ እና በውሃ ሌክ የታሰረ የንግዴ ቤት ነዉ፤
(11) "ወቅታዊ የአካባቢ የገበያ ዋጋ" ማሇት ማንኛውም ንብረት በሚነሳበት ጊዜ ንብረቱ
በሚገኝበት አካባቢ ባሇው ገበያ ሉያወጣ ወይም ሉያስከፌሌ የሚችሇው ዋጋ ነው፤
(12) "የመሬት ቋሚ ማሻሻያ" ማሇት በይዞታው ሊይ በምንጣሮ፣ በዴሌዯሊ፣ እርከን ሥራ፣
ውሃ መከተር፣ የግቢ ንጣፌ ማስዋብ፣ የቤት ውሃ ሌክ፣ የይዞታ ግቢ የውሃ ማፊሰሻ ቦይ
ግንባታዎች፣ የሲፕቲክ ታንከር፣ የግቢ ማስዋቢያ የአበባ እና ቋሚ ተክሌ፣ ሳር እና
የመሳሰለ የተከናወኑ ስራዎችን ያጠቃሌሊሌ፤
(13) "የንብረት ካሳ" ማሇት የመሬት ይዞታውን እንዱሇቅ ሇሚወሰንበት ባሇይዞታ
በመሬት ሊይ ሇሰፇረው ንብረት ወይም ሊዯረገው ቋሚ ማሻሻያ በዓይነት ወይም
በገንዘብ ወይም በሁሇቱም የሚከፇሌ ክፌያ ነው፤
(14) "የሌማት ተነሽ ካሳ" ማሇት ባሇይዞታው የመሬት ይዞታውን ሲሇቅ በመሬቱ ሊይ
የይዞታና የመጠቀም መብቱ በመቋረጡ ምክንያት የሚዯርስ ጉዲት ሇማካካስ
የሚከፇሌ ክፌያ ነው፤
(15) "የሌማት ተነሽ ዴጋፌ" ማሇት የመሬት ባሇይዞታ ከመሬቱ በጊዚያዊም ሆነ
በቋሚነት ሲነሳ ከአዱሱ አካባቢ ጋር መሊመዴ እንዱችሌ ከንብረት እና ከሌማት
ተነሽ ካሳ በተጨማሪ በዓይነት ወይም በገንዘብ የሚሰጥ ዴጋፌ ነው፤

3
(16) "የማህበራዊ ትስስር መቋረጥ እና ስነ ሌቦና ጉዲት ካሳ" ማሇት የሌማት ተነሽው
ከነበረበት አካባቢ በመነሳቱ የነበረው ማህበራዊ ትስስር በመቋረጡ የሚከፇሌ
የማህበራዊ ትስስር መቋረጥ እና የስነ ሌቦና ጉዲት ማካካሻ ክፌያ ነው፤
(17) "በውሌ መቋረጥ ምክንያት የሚከፇሌ ካሳ" ማሇት የሉዝ ወይም የኪራይ ባሇመብት
የውሌ ዘመኑ ከማሇቁ በፉት ይዞታው በተሇያዩ መንገድች ሲወሰዴ ወይም ሲቋረጥ
የሚከፇሌ ካሳ ነው፤
(18) "ቅዴሚያ የማሌማት መብት" ማሇት ሇሌማት በተፇሇገ ቦታ ሊይ ያሇ ሕጋዊ
ባሇይዞታ በግሌ ወይም በጋራ ሇቦታው በጸዯቀው ዝርዝር የማስፇጸሚያ ፕሊን መሰረት
ሇማሌማት ቦታው ሇላሊ አሌሚ ከመሰጠቱ በፉት ሇባሇይዞታው የሚሰጥ የማሌማት
እዴሌ ነው፤
(19) "የካሳ ክፌያ ሥርዓት" ማሇት የካሳ ግመታው ተጠናቆና ጸዴቆ ከፊዩ አካሌ
ባሇይዞታው በከፇተው የባንክ ሂሳብ ቁጥር ገንዘቡን ገቢ እስከሚዯረግበት ዴረስ
ያሇው ቅዯም ተከተሌ አሰራር ነው፤
(20) "የካሳ ገማች ተቋም" ማሇት የቋሚ ንብረትና የሇማ ሀብትን ሇመገመት እና
ተያያዥ ተግባራትን እንዱያከናውን በመንግስት የተቋቋመ ራሱን የቻሇ ተቋም ነው፤
(21) "የካሳ ገማች ኮሚቴ” ማሇት በከተማ ሌማት፣ ቤቶች እና ኮንስትራክሽን ተቋም ስር
እውቀቱ፣ ክህልቱና የሥራ ሌምደ ባሊቸውና በከተማ ከንቲባ ኮሚቴ ወይም በአስተዲዯር
ም/ቤት አማካኝነት የሚሰየሙ ባሇሙያዎች የተዯራጀና ኃሊፉነት የተሰጠው አካሌ ነው፤
(22) "የካሳ ገማች ቡዴን" ማሇት በመሬት ይዞታ ሊይ ቋሚ ንብረትና የሇማን ሀብት
ሇመቁጠር፣ የካሳ መጠን ሇመተመን፣ ምትክ ቦታ ሇመስጠት እና ተያያዥ ተግባራትን
ሇማከናወን በገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ተቋም ስር ከሚሠሩ እውቀቱ፣
ክህልቱና የሥራ ሌምደ ባሊቸው ባሇሙያዎች የተዯራጀና ኃሊፉነት የተሰጠው አካሌ
ነው፤
(23) “እውቅና ያሇው ገማች ወይም የተመዘገበ ባሇሙያ/ዴርጅት” ማሇት አግባብ ባሇው
አካሌ ተመዝግቦ ንብረቶችን ሇመገመት ፇቃዴ የተሰጠው ሰው ወይም ዴርጅት ነው፤
(24) "መሌሶ ማቋቋም" ማሇት ሇሌማት ተብል በተወሰዯው መሬት ምክንያት
የሚያገኙት ጥቅም ሇሚቋረጥባቸው የሌማት ተነሽዎች ዘሊቂ የገቢ ምንጭ
እንዱኖራቸው የሚሰጥ ዴጋፌ ነው፤

4
(25) "የማቋቋሚያ ማዕቀፌ" ማሇት ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ ከመሬት ይዞታቸው እንዱነሱ
ሲዯረግ ዘሊቂ የሆነ የገቢ ምንጭ እንዱኖራቸው የሚያስችሌ የስራ መርሃ ግብር ነው፤
(26) "ቀመር" ማሇት ሇህዝብ ጥቅም በሚሇቀቅ መሬት ሊይ ሇሰፇረ ንብረት ወጥ የሆነ
የካሳ ስላት የሚሰራበት ዘዳ ነው፤
(27) "መሠረተ-ሌማት" ማሇት ከመሬት በሊይ ወይም ከመሬት በታች ያሇ መንገዴ፣
የባቡር ሃዱዴ፣ የአውሮፕሊን ማረፉያ፣ የቴላኮምኒኬሽን፣ የኤላክትሪክ ኃይሌ፣ የመስኖ፣
የውሃ መስመር ወይም የፌሳሽ ማስወገጃ መስመር ሲሆን ላልች ተያያዥ
ግንባታዎችንም ይጨምራሌ፤
(28) "አስቸኳይ ሌማት" ማሇት በመዯበኛው የጊዜ ሰላዲ መሄዴ የማይችሌና ሇከፌተኛ
ወጭ ሉዲርግ ወይም ከፌተኛ ገንዘብ ሉያሳጣ የሚችሌ መሆኑ ተረጋግጦ በመንግስት
የተወሰነ የሌማት አይነት ነው፤
(29) "የጉዲት ዯረጃ" ማሇት የይዞታ መሬት፣ የሇማ ቋሚ ንብረት ወይም ኑሯቸው
በተመሰረተበት የገቢ ምንጭ በተሇያዩ ዯረጃ ሇሌማት ሲባሌ ይዞታቸውን
በመሌቀቃቸው የሚዯርስ ጉዲት መጠን ነው፤
(30) "የወሌ ይዞታ ካሳ ክፌያ" ማሇት በገጠር በህግ ከተሇዩ ይዞታዎች ውስጥ በወሌ
ይዞታነት ማሇትም በግጦሽ፣ በማህበረሰብ ዯን፣ በጥብቅ መሬትነትና ሇጋራ ማህበራዊ
አገሌግልት የዋሇ ይዞታ ሇህዝብ ጥቅም ተብል ሲወሰዴ ሇጋራ መጠቀሚያነት ይውሌ
ዘንዴ የሚከፇሌ የወሌ ገንዘብ ነው፤
(31) "አቤቱታ ሰሚ" ማሇት በዚህ መመሪያ አፇጻጸም ሊይ የሚነሳን ቅሬታ የሚመሇከት
እና ውሳኔ የሚሰጥ አካሌ ነው፤
(32) "ይግባኝ ሰሚ" ማሇት አቤቱታ ሰሚ አካሌ የሰጠውን ውሳኔ በይግባኝ ተመሌክቶ
ውሳኔ የሚሰጥ አካሌ ነው፤
(33) በአዋጁ እና በዯንቡ ትርጉም የተሰጣቸው ላልች ቃሊት ወይም ሀረጎች በዚህ
መመሪያም ተመሳሳይ ትርጉም ይኖራቸዋሌ፡፡

3. የፆታ አገሊሇጽ
በዚህ መመሪያ ውስጥ በወንዴ ፆታ የተገሇጸው ሴትንም ይጨምራሌ፡፡

5
4. የተፇፃሚነት ወሰን
ይህ መመሪያ ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ የመሬት ይዞታ የሚሇቀቅበት፣ ካሳ የሚከፇሌበት
እና ተነሽዎች መሌሰው በዘሊቂነት የሚቋቋሙበትን ሁኔታ በሚመሇከት በክሌለ ውስጥ
ባለ የከተማም ሆነ የገጠር መሬት ባሇይዞታዎች ሊይ ተፇፃሚ ይሆናሌ፡፡

ክፌሌ ሁሇት
ሇህዝብ ጥቅም መሬት ሇማስሇቀቅ ስሇሚፇጸም ሥነ-ሥርዓት

5. መሬት ሇህዝብ ጥቅም የመወሰን እና የማስሇቀቅ ሥሌጣን


(1) የፋዯራሌ መንግስት ወይም የክሌሌ መስተዲዯር ምክር ቤት ሇህዝብ ጥቅም
ሉውሌ ይገባሌ ተብል የተወሰነውን መሬት የማስሇቀቅ ስሌጣን አሇው፤
የማስሇቀቅ ትዕዛዙ በከተማ ወይም በወረዲ አስተዲዯር በኩሌ ተፇጻሚ ይሆናሌ፤
(2) በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 1 የተዯነገገው ቢኖርም ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ
መሬት የሚሇቀቀው በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የተሻሇ ሌማት ያመጣሌ
ተብል የፋዯራሌ ወይም የክሌሌ መንግስት እንዱሁም በአዋጁ አንቀጽ 5 ንኡስ
አንቀጽ 5 ውክሌና የተሰጠው የከተማ ከንቲባ ኮሚቴ ወይም የወረዲ አስተዲዯር
ምክር ቤት በዚህ መመሪያ በአንቀጽ 10 ንኡስ አንቀጽ 1 እስከ 12 በተገሇጸው
አግባብ የመሬት አቅርቦት ጥያቄውን ተቀብል በመሬት አጠቃቀም እቅዴ
ወይም በሌማት እቅዴ ወይም የከተማ ፕሊን መሠረት ተገምግሞ እና ታምኖበት
ሲወሰን መሬት እንዱሇቀቅ ይዯረጋሌ፤
(3) በፋዯራሌም ሆነ በክሌሌ መስተዲዴር ምክር ቤት ወይም በውክሌና ሇህዝብ
ጥቅም ሲባሌ ውሳኔ እንዱወስኑ ከተፇቀዯሊቸው አካሊት ውጭ በገጠር መሬት ሊይ
በጨረታ፤ በውዴዴር ሆነ በምዯባ ሇሌማት በሚሌ ስም መሬት ማስሇቀቅ
አይፇቀዴም፤
(4) ሇህዝብ ጥቅም መሬት እንዱሇቀቅ ሲወሰን ሇካሳ እና መሌሶ ማቋቋም
የሚያስፇሌግ በጀት እና በጀቱ በማን እንዯሚሸፇን አብሮ መወሰን አሇበት፤

6
(5) የመሬት ባሇይዞታዎች በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 1 እና 2 የተገሇጸው
መስፇርት ሳይሟሊ መሬታቸው ሇህዝብ ጥቅም እንዱሇቀቅ የሚሰጥ ውሳኔ ሊይ
አቤቱታ ሉያቀርቡ ይችሊለ፡፡

6. መሬት የማስሇቀቅ ሥነ-ሥርዓት


በአዋጁ አንቀጽ 8 ከንዑስ አንቀጽ 1 እስከ 9 በተዯነገገው መሠረት በከተማ ወይም
በወረዲ አስተዲዯር ሇሌማት የሚፇሇገውን መሬት የማስሇቀቅ ቅዯም ተከተሌ ከዚህ
በታች በተመሇከተው አግባብ ይሆናሌ፡-
1. የሌማት ተነሺዎች ከመነሳታቸው ቢያንስ ከ1 /አንዴ/ ዓመት በፉት ስሇሌማቱ
አይነት፣ ጠቀሜታ እና አጠቃሊይ ሂዯት በማወያየት እንዱያዉቁት መዯረግ
አሇበት፤
2. ሇህዝብ ጥቅም እንዱሇቀቅ በተወሰነው ቦታ ሊይ ሇሚገኝ ባሇይዞታ የሚከፇሇውን
የካሳ መጠን ወይም ምትክ ቦታ በ30 ቀናት ውስጥ በጽሁፌ የማስሇቀቂያ ትዕዛዝ
መስጠት አሇበት፤
3. የሚሇቀቀው ይዞታ የመንግስት መሬት ወይም ቤት ከሆነ የማስሇቀቂያ ትዕዛዙ
የሚዯርሰው መሬቱን ወይም ቤቱን ሇሚያስተዲዴረው አካሌና ቤቱን ሇተከራየው
ሰው ይሆናሌ፤
4. መሬት የማስሇቀቅ ሥራ የሚከናወነው ሇሌማት ተነሺዎች ካሳ ከተከፇሇ ወይም
ትክ እርሻ መሬት ወይም ቦታ እንዯ ጉዲት ዯረጃቸው ተሇይቶ ከተሰጠ በኋሊ
መሆን አሇበት፤
5. ሀገራዊ ወይም ክሌሊዊ ፊይዲ ሊሊቸው አስቸኳይ ሌማት መሬት እንዱሇቀቅ
ከተወሰነ ተነሽዎች ከመነሳታቸው ከአንዴ አመት ባነሰ ጊዜ፣ እጅግ ቢፇጥን ከ6
ወር በፉት ውይይት በማዴረግ እንዱያውቁት ይዯረጋሌ፤
6. የካሳ ግመታው እንዯተጠናቀቀ እና ክፌያው እንዯተወሰነ በቅዴሚያ ተከፌል
እንዯየአግባቡ በገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ጽህፇት ቤት ወይም
በከተማው ማዘጋጃ ቤት ወይም በከተማ ሌማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ተቋም
በኩሌ ሇባሇይዞታው ወይም ሇሕጋዊ ወኪለ የማስሇቀቂያ ትዕዛዝ በጽሁፌ
እንዱዯርሰው ይዯረጋሌ፤
7. የሌማት ተነሺው የካሳ ግምት በጽሁፌ እንዱያውቅ ከተዯረገበት ቀን ጀምሮ፡-

7
ሀ) በ3 ወር ጊዜ ውስጥ ተገቢው ካሳ ካሌተከፇሇው በመሬቱ ሊይ ከቋሚ ተክሌና
ግንባታ በስተቀር ላልች ስራዎችን ከመስራት መከሌከሌ የሇበትም፤
ሇ) በ6 ወር ጊዜ ውስጥ ካሳ ካሌተከፇሇው በመሬቱ ሊይ የመሬት አጠቃቀም
ዕቅደን መሠረት አዴርጎ ቀጣይ የቦታውን የሌማት ወጭ በመንግስት ሊይ
በማያዛባ ሁኔታ ማንኛውንም ስራ ከመስራት መከሌከሌ የሇበትም፤
ሏ) በዚሁ ንዑስ አንቀጽ ፉዯሌ ተራ (ሇ) የተጠቀሰው እንዯተጠበቀ ሆኖ መሬት
ጠያቂው አካሌ በ6 ወራት ጊዜ ውስጥ ካሳ ሳይከፌሌ ቢቀር፤ በእነዚህ ወራት ውስጥ
የመሬት ባሇይዞታው በመሬት አጠቃቀም ዕቅዴ መሠረት ንብረት ወይም ምርት

አምርቶ ቢገኝ የወቅቱን የገበያ ዋጋ፣ ምርታማነት እና የንብረት መሌሶ


መተኪያ ወጭው እና የመሌሶ ማቋቋም ዴጋፌ ተሰሌቶ እና በአዱስ ተገምቶ
እንዯገና የመክፇሌ ግዳታ ይኖርበታሌ፤
መ) የካሳ ግመታው ከ6 ወራት በሊይ አሌፍ ሇመሬት ባሇይዞታው ሳይከፇሌ
የተገኜ እንዯሆነ የመሬት አቅርቦት ጥያቄውም ሆነ ካሳ ግመታው በአዱስ ቀርቦ
እንዯገና የሚሠራ ይሆናሌ፡፡
8. የማስሇቀቂያ ትዕዛዝ የዯረሰው ባሇይዞታ ትዕዛዙ በዯረሰው በ30 የስራ ቀናት
ውስጥ ካሳ እና ምትክ ቦታ/ቤት መረከብ አሇበት፤
9. የማስሇቀቂያ ትዕዛዝ የዯረሰው ባሇይዞታ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 8
መሰረት በተቀመጠው የጊዜ ገዯብ ውስጥ የካሳ ክፌያውን ካሌወሰዯ በከተማው
ወይም በወረዲው አስተዲዯር በሚከፇት ዝግ የባንክ ሂሳብ ገንዘቡ በስሙ
እንዱቀመጥሇት ይዯረጋሌ፤
10. ሇባሇይዞታው የሚሰጠው የመሌቀቂያ የጊዜ ገዯብ ካሳ ወይም ምትክ ቦታ/ቤት
ወይም ሁሇቱንም ከተቀበሇ ወይም ካሳው በዝግ ሂሳብ ከተቀመጠበት ቀን
ጀምሮ ከ120 ቀናት መብሇጥ የሇበትም፤
11. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ (10) የተዯነገገው ቢኖርም በሚሇቀቀው መሬት
ሊይ ሰብሌ፣ ቋሚ ተክሌ ወይም ላሊ ንብረት ከላሇው ባሇይዞታው የሌማት
ተነሽ ካሳ ከተከፇሇው በኋሊ በ30 ቀናት ውስጥ ይዞታውን ሇወረዲው ወይም
ሇከተማው አስተዲዯር ማስረከብ አሇበት፤

8
12. በሕገ-ወጥ መንገዴ በተያዘ ቦታ ሊይ ሇሰፇረ /ሇሇማ/ ንብረት ካሳ መክፇሌ
ሳያስፇሌግ ሇ30 /ሰሊሳ/ ቀናት የሚቆይ የጽሁፌ ማስጠንቀቂያ በመስጠት
ወይም በቦታው በሰፇረው ንብረት ሊይ በመሇጠፌ እንዱሇቀቅ ይዯረጋሌ፤
13. የማስሇቀቂያ ትዕዛዝ የዯረሰው ባሇይዞታ ወይም ባሇንብረት በዚህ አንቀጽ
ንዑስ አንቀጽ 10 እና 11 በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ያሇ በቂ ምክንያት
ይዞታውን ካሊስረከበ የከተማው ወይም የወረዲው አስተዲዯር መሬቱን
ሇመረከብ የፖሉስ ኃይሌ መጠቀም ይችሊሌ፤
14. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 13 መሠረት በፖሉስ ኃይሌ እንዱሇቅ የተዯረገ
ባሇይዞታ ግንባታው በሕግ አስገዲጅነት እንዱፇርስ የተዯረገ እንዯሆነ
ግንባታውን ሇማፌረስ የወጣውን ወጪ ባሇይዞታው እንዱሸፌን ወይም
ባሇይዞታው ከሚከፇሇው የካሳ መጠን ሊይ እንዱቀነስ ሉወሰን ይችሊሌ፤
15. ማንኛውም ባሇይዞታ በመሬቱ ሊይ ያሇማውን የዛፌ ተክሌ ቆርጦ ሇማንሳት
ፇቃዯኛ ካሌሆነ ሇባሇይዞታው የተወሰነው ካሳ ተከፌልት ዛፈን መቁረጥ
አስፇሊጊ ከሆነ በጨረታ እንዱሸጥ ተዯርጎ ገንዘቡ በከተማ ወይም በወረዲ
አስተዲዯር ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ተቋም በኩሌ ገቢ እንዱሆን ተዯርጎ
ሇካሳ ከፊዩ አካሌ እንዱከፇሌ ይዯረጋሌ፡፡

7. የመሬት ይዞታ ባሇመብትነት ስሇማጣራት


(1) የሌማት ተነሽዎች ወይም ህጋዊ ወኪልቻቸው መሬታቸው ሇሌማት ተፇሌጎ
ከመወሰደ በፉት የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር፣ ማስረጃ ወይም ሰነዴ በሕግ
ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ እንዱያመጡ ሲጠየቁ ተቋሙ በሚያወጣው መርሃ ግብር
መሠረት በቅዴሚያ የማቅረብ ግዳታ ይኖርባቸዋሌ፤
(2) የሌማት ተነሽዎች ወይም ሕጋዊ ወኪልቻቸው በከተማ ወይም በገጠር ቀበላ
ማዕከሌ ቦታቸው ሇሌማት ተፇሌጎ ከመወሰደ በፉት የከተማ ቦታ ይዞታ ማረጋገጫ
ካርታ፣ የጸዯቀ የግንባታ ፕሊንና የሥራ ዝርዝር ዋጋ ግምት ማስረጃ ወይም ሰነዴ
በሕግ ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ እንዱያመጡ ሲጠየቁ ተቋሙ በሚያወጣው መርሃ-
ግብር መሠረት በቅዴሚያ የማቅረብ ግዳታ ይኖርባቸዋሌ፤
(3) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 መሠረት ማስረጃ የቀረበሇት አካሌ የሌማት
ተነሽዎችን ባሇመብትነት ያጣራሌ፣ ካሳ እና ላልች ተያያዥ መብቶችን
ሇሚያስፇጽም አካሌ ያስተሊሌፊሌ፡፡

9
8. መሬት እንዱሇቀቅሇት የሚጠይቅ አካሌ ኃሊፉነት
(1) በፋዯራሌም ሆነ በክሌሌ ዯረጃ የሚቀርቡ የመሬት ማስሇቀቅ ጥያቄዎችን
አስመሌክቶ ጉዲዩ የሚመሇከተው አካሌ ወይም የሌማት ፕሮጀክቱ ባሇቤት ሇህዝብ
ጥቅም ሲባሌ የሚፇሇገውን መሬት ሇማስሇቀቅ እንዱቻሌ የይዞታውን ስፊት፣
መሬቱ የሚገኝበትን ትክክሇኛ ስፌራ፣ መሬቱ የተመረጠበትን አግባብ እና ላሊ
አማራጭ አሇመኖሩን ከሚያብራራ መግሇጫ ጋር መረጃዎችን በካርታ እና
በኮኦርዱኔት በማስዯገፌ በመሬቱ ሊይ የታቀዯው ስራ ከመጀመሩ ቢያንስ ከአንዴ
ዓመት በፉት በዚህ መመሪያ በአንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 ስሌጣን
ሇተሰጠው አካሌ በማቅረብ ሇህዝብ ጥቅም መሆኑን አስወስኖ፤ ሇገጠር መሬት
አስተዲዯር አጠቃቀም ወይም ሇከተማ ሌማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ ወይም
በተዋረዴ ሇሚገኙ ተቋማት በሰነዴ ማቅረብ ይኖርበታሌ፤
(2) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ሊይ የተጠቀሰው ቢኖርም የሚመሇከተው
የፋዯራሌ ወይም የክሌሌ መንግሥት ሀገራዊ ወይም ክሌሊዊ ፊይዲ ሊሇው
አስቸኳይ ሌማት መሬት እንዱሇቀቅ ከወሰነ ተነሽዎች ከመነሳታቸው ከስዴስት ወር
በፉት ስሇሌማቱ አይነት፣ ጠቀሜታ እና አጠቃሊይ ሂዯት በማወያየት እንዱያውቁት
ይዯረጋሌ፤
(3) ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ የመሬት ይዞታ የሚሇቀቅበት እና የንብረት ካሳ
የሚከፇሌበትን ሁኔታ አስመሌክቶ ሇሌማት የተፇሇገውን መሬት ስፊት፤ መሬቱ
በወረዲ ወይም በከተማው አስተዲዯር ወይም በህብረተሰቡ አነሳሽነትና ጥያቄ
እንዱሇቀቅ የሚያስፇሌግ እና ካሳ ከፊዩም ወይም ትክ መሬት የሚሰጠው
ህብረተሰቡ ራሱ ሆኖ በሚገኝበት ጊዜ፤ መሬቱ የሚገኝበት ቀበላ ህዝብ በጉዲዩ
ሊይ ተወያይቶ ውሳኔ ማሳሇፌ የግዴ ሲሆን፤ የመሬት ይሇቀቅ ጥያቄው ሇወረዲ
አስተዲዯር ምክር ቤት ወይም ሇከተማ ከንቲባ ኮሚቴ ቀርቦ ካሌፀዯቀ ተፇፃሚ
አይሆንም፤
(4) የካሣ እና መሌሶ ማቋቋም ወጪ ሸፌኖ መሬት እንዱሇቀቅሇት የተወሰነሇት አካሌ
የከተማ ወይም ወረዲ አስተዲዯር የወጪዉን መጠን ካሳወቀበት ቀን ጀምሮ በአንዴ
ወር ዉስጥ ገንዘቡን ሇከተማዉ ወይም ሇወረዲዉ አስተዲዯር ገቢ ማዴረግ
ይኖርበታሌ፤

10
(5) በሁሇት የአገሌግልት መስመር ባሇቤት መካከሌ የካሳ ክፌያ የሚዯረግ ከሆነ
ሇአገሌግልት መስመሩ ባሇቤት ሇሚነሳው ወይም ሇሚዛወረው የአገሌግልት
መስመር የካሳ ክፌያውን በ30 /በሰሊሳ/ ቀናት ውስጥ ከፌል፤ መክፇለን ሇከተማ
ወይም ሇወረዲ አስተዲዯር ማሳወቅ አሇበት፤
(6) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1፤ 2 እና 4 የተዯነገገዉ ባሇመፇፀሙ የመሬት
ማስሇቀቅ ሂዯቱ ቢጓተት ኃሊፉነቱ የመሬት ጠያቂዉ አካሌ ይሆናሌ፤
(7) መሬቱ ከተሇቀቀሇት በኋሊ በወቅቱ ባሇማሌማቱ ሇሚወሰዴ እርምጃ ሥራ ሊይ
በዋሇው የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ወይም በከተማ ቦታ አስተዲዯር
የሕግ ማዕቀፌ መሠረት የሚወሰን ይሆናሌ፡፡

9. የመሬት አቅርቦት ጠያቂ አካሊት ግዳታዎች


(1) ሇሌማት በሚሇቀቅ የይዞታ መሬት ሊይ ሇሚከናወኑ እና ከንብረት ዋጋ ትመናም ሆነ ከካሳ
አከፊፇሌ ጋር የተያያዙ ተግባራት እውን ይሆኑ ዘንዴ አስፇሊጊውን የሥራ ግብዓት
እንዱሟሊ ያዯርጋሌ፤
(2) እንዯ ሌማቱ አይነት መሬት ጠያቂው አካሌ የካሳ ክፌያ እና የዘሊቂ መሌሶ
ማቋቋም የዴርጊት መርሃ ግብር እንዱቀረጽና በዚሁ መሠረት ተግባራዊ
እንዱዯረግ ሰነዴ አዘጋጅቶ ያቀርባሌ፤ በተዘጋጀው የዴርጊት መርሃ ግብር
መሠረት የሌማት ተነሽዎችን የዘሊቂ መሌሶ ማቋቋም ዴጋፌ እንዱያገኙ የማዴረግ
ግዳታ ይኖርበታሌ፤
(3) የሚፇሇገውን የይዞታ መሬት በትክክሌ የሚያመሊክት የፕሮጀክት ዱዛይን
በማዘጋጀት ሇገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ወይም የከተማ ሌማት፣
ቤቶችና ኮንስትራክሽን ተቋም በወቅቱ መዴረሱን የማረጋገጥ፣ ማንኛውም
ፕሮጀክት ዱዛይን ሇውጥ በሚዯረግበት ወቅት በተቻሇ ፌጥነት ሇውጡን የማሳወቅ፣
ከሇውጡ ጋር በተያያዘ አስቀዴሞ የተከፇሇ ካሳ ክፌያ ስሇመኖሩ የማጣራት፣
የቅርብ ክትትሌ እንዱካሄዴ የማዴረግ፤
(4) ከክሌለ መንግስት የሌማት ፕሮጀክቶች ውጭ ያለ የፋዯራሌ መንግሥት
ክፌያውን ያካሂዴሇት ዘንዴ ሇየትኛውም አካሌ ሕጋዊ ውክሌና ሉሰጥ ይችሊሌ፤
ስሇአከፊፇለም የራሱ ውስጣዊ የአሰራር መመሪያ ያዘጋጃሌ፤
(5) የክፌያ ትእዛዝ የተሰጠባቸውን የካሳ ሰነድች በግሌጽ ማስታወቂያ እና ዝርዝር
የክፌያ ሰነዴ በጽሁፌ ሇባሇይዞታዎች ያሳውቃሌ፤ እንዯ መሬቱ አስፇሊጊነት እና

11
ውሳኔዎች አመጣጥ ቅዯም ተከተሌ ሇባሇይዞታዎቹ አግባብ ባሇው የአከፊፇሌ
ስሌት ሇባሇይዞታዎች ክፌያው እንዱፇፀም ያዯርጋሌ፤
(6) በባሇይዞታዎች ስም የባንክ ሂሳብ እንዱከፇት እና ክፌያው በቀጥታ ወዯ ሂሳባቸው
እንዱተሊሇፌሊቸው ይሠራሌ፤
(7) የክፌያ አፇጻጸሙን በተመሇከተ ሇወረዲ ወይም ሇከተማ አስተዲዯርና
ሇሚመሇከተው የገጠር መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ተቋም ወቅታዊ
መረጃዎችን ይሰጣሌ፤
(8) ከካሳ ክፌያ ጋር በተያያዘ ከባሇይዞታዎች ሇሚቀርቡ ጥያቄዎችና ቅሬታዎች ተገቢ
ምሊሾችን እና ማብራሪያዎችን ይሰጣሌ፤ ግሌፅነት የተሊበሰ አሰራር እንዱሰፌን
ያዯርጋሌ፤
(9) ሇሌማት ተነሽዎች የዘሊቂ መሌሶ ማቋቋሚያ ዴጋፌ በገንዘብ፣ በቦታ አቅርቦት፣
በመሠረተ-ሌማት ዝርጋታ እና ላልች መሰሌ ዴጋፍችን የማከናወን ኃሊፉነት እና
ግዳታ ይኖርበታሌ፡፡

10. ሇህዝብ ጥቅም ወይም አገሌግልት ሲባሌ የመሬት ይዞታ የሚሇቀቅባቸው


ሁኔታዎች
(1) አግባብ ባሇው የፋዯራሌ ወይም የክሌሌ መንግስት ውሳኔ በአካባቢው ህብረተሰብ
በተዯገፇ የመሬት አጠቃቀም እቅዴ ወይም በከተማው ፕሊን መሠረት ሇከፌተኛ
የህዝብ ጥቅም ወይም ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እዴገት አስተዋፅኦ
እንዯሚያበረክት የታመነበትን እና ቅዴሚያ የተሰጠውን የሌማት ፕሮጀክት
ተግባራዊ ማዴረግ አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ፤ በሚመሇከተው ቀበላ ህዝብ አነሳሽነት
ሇህዝብ አገሌግልት ግንባታ ሲኖር፤ አግባብ ባሇውና በታወቀ እቅዴ መሠረት
ሇከተማ ማስፊፉያ፣ ሇከተሞች መሌሶ ማሌማት፣ ሇቀበላ ማእከሊት፣ ሇኢንደስትሪ
ፓርክ፣ የመኪና መንገድችንና ዴሌዴዮችን፣ የባቡር መስመሮች፣ አውሮፕሊን
ማረፉያ እና ማኮብኮቢያ ስፌራዎችን፣ ሇመንገዴ ግንባታ የሚሆን የአፇር፣
የገረጋንቲ እና ዴንጋይ ማውጫ ቦታዎችና ተሇዋጭ የመሠረተ ሌማት
አውታሮችን መዘርጋት ወይም መገንባት ሲያስፇሌግ፤

12
(2) ህዝባዊና መንግስታዊ ተቋማትን፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ቦታዎችን፣ የህዝብ ቤተ-
መፅሀፌትን፣ የጥናትና ምርምር ማእከሊትን፣ የኅብረት ስራ ማህበራት
አገሌግልቶችን ሇማስፊፊት አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ፤
(3) ውሃ ማስተሊሇፉያ መስመሮችን እና የማጠራቀሚያ ጋኖችን፣ ቆሻሻ ማስተሊሇፉያ
እና ማስወገጃ ቦዮችን፣ የኤላክትሪክ መስመሮችንና የማከፊፇያ ጣቢያዎችን፣
የመገናኛ እና ቴላኮምኒኬሽን አውታሮችን፣ ክሌሊዊና ብሔራዊ ፓርኮችን፣ ሌዩ
ሌዩ ክበባትን፣ የህዝብ መናፇሻና መዝናኛ ስፊራዎችን ሇማዘጋጀት ወይም
ሇመገንባት ሲያስፇሌግ፤
(4) በገጠር የሚከናወኑ የግብርና ሌማት ሥራዎችን ማሇትም የመስኖ ቦዮችን፣
የማንጣፇፉያ ቦዮች እና መሰሌ አገሌግልት መስጫ መስመሮችን ሇመገንባት
እና ሇማሳሇፌ ሲባሌ መሬቱን ነፃ ማዴረግ አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ፤
(5) የመከሊከያ እና የፖሉስ አገሌግልት ማሰሌጠኛ ተቋማትን ሇመመስረትና
አገሌግልታቸውን ሇማስፊፊት መሬት ማስፇሇጉ ሲታመንበት፤
(6) በአገር አቀፌና በክሌሌ ዯረጃ የሚካሄደ የጥናትና ምርምር ስራዎችን
ሇማስፊፊት፣ የሰርቶ ማሳያ ጣቢያዎችን ማቋቋም ሲያስፇሌግ፤
(7) በተፇጥሮ ወይም በሰው ሰራሽ አዯጋዎች እና በዴንበር አከሊሇሌ ወይም ሽግሽግ
ምክንያቶች የሚፇናቀለ ወገኖችን መሌሶ ሇማቋቋም መሬት ማስፇሇጉ ሲታወቅ፤
(8) ሇአካባቢ ዯህንነት እንክብካቤ ሲባሌ፣ ከፕሮጀክቱ ክሌሌ ውጭ ወዯ ምርት
ተግባር እንዲይገባ የተከሇሇን ቦታ መጠበቅ ሲያስፇሌግ፤
(9) በክሌለ ውስጥ የነዋሪውን ህብረተሰብ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እዴገት
የሚያፊጥኑ የሌማት ተቋማትን ሇማስፊፊት በቂ መሬት ሲያስፇሌግ፤
(10) ከባሇይዞታው ቸሌተኝነት ወይም ግዳሇሽነት የተነሳ በተፇጥሮ ሃብት ሊይ
አስከፉ ጉዲት በመዴረሱ ይህንኑ ሇመከሊከሌ ይቻሌ ዘንዴ አካባቢውን ከሌል
መጠበቅ ሲያስፇሌግ፤
(11) አግባብ ባሇው የመንግስት አካሌ በሚሰጥ ፇቃዴ መሠረት የእምነትና
የአምሌኮ ስፌራን ሇማሰናዲት መሬት ያስፇሇገ እንዯሆነ፤
(12) የሌማቱን ሥራ ሇመዯገፌ በገጠሩ አካባቢ ጥቅም ሊይ ሉውለ የሚችለ የጋራ
መኖሪያ ቤቶችን መገንባት አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ መሬት ይሇቀቃሌ፡፡

13
11. ሇህዝብ ጥቅም ወይም አገሌግልት በሚሌ ስሇማይሇቀቁ ይዞታዎች
ከዚህ በታች የተመሇከቱትን የመሬት ይዞታዎች ሇህዝብ ጥቅም ወይም አገሌግልት በሚሌ
ሇማስሇቀቅ የሚቀርቡ ጥያቄዎች በዚህ መመሪያ መሠረት ተቀባይነት የሊቸውም፡፡
(1) በወረዲ ወይም በከተማ አስተዲዯር በፋዯራሌ ወይም በክሌለ መንግስት
በተፇጥሯዊ፣ ባህሊዊ እና ሰው ሰራሽ ቅርስነት የተመዘገቡ መሬት ይዞታዎች ወይም
ቅርሶቹ ያረፈበትና ሇመጠበቅ የተከሇሇ መሬት፤
(2) በቱሪዝምና በተፇጥሮ መስህብነት የሚታወቁ ወይም እነዚህን ሇመጠበቅ የተከሇሇ
መሬት፤
(3) ሇአካባቢ ጥበቃ እና ሇብዝሃ ህይዎት እንክብካቤ ማሇትም ሇአእዋፊት፣ ሇደር
እንስሳት እና ሇተፇጥሮ ተክልችን ዝርያ ሇመጠበቅ ሲባሌ የሚታወቁ መሬቶች፤
(4) ብሄራዊ ወይም ህዝባዊ ፓርኮች እና የስፖርት ማዘውተሪያ ስፌራዎች፤
(5) በፋዯራሌ እና በክሌሌ ዯረጃ ሇተሇያዩ የምርምር አገሌግልቶች የተከሇለ ቦታዎች
(6) በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ 1-5 የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ሇአካባቢው
ህብረተሰብ ሇሚከናወኑ የመንገዴ፣ የስሌክ፣ የውሃ እና የመብራት መሠረተ-ሌማቶችን
ሇመዘርጋት ጉዲት በማያዯርስ መሌኩ መሬት ሉሇቀቅ ይችሊሌ፡፡
(7) በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ 1-5 የተዯነገገው ቢኖርም የክሌለ መስተዲዴር ምክር
ቤት በላልች ህጎች የተመሇከተውን ሳይቃረን በሌዩ ሁኔታ ሲፇቅዴ ሇህዝብ ጥቅም
መሬት ሉሇቀቅ ይችሊሌ፡፡

12. የአገሌግልት መስመር ስሇሚነሳበት ሥርዓት


1. መሬት ሇሕዝብ ጥቅም በሚሇቀቅበት ጊዜ የወረዲ ወይም የከተማ አስተዲዯር፡-
ሀ) በሚሇቀቀው መሬት ሊይ የአገሌግልት መስመር መኖሩን ሇማረጋገጥ
ሇሚመሇከታቸው መሠረተ-ሌማት ተቋማት በጽሁፌ ጥያቄ ማቅረብ
አሇበት፤
ሇ) ጥያቄውን ሇማቅረብ ተገቢው ቅዴመ ዝግጅት መጠናቀቁን ማረጋገጥ
አሇበት፤
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 (ሀ) መሠረት በጽሁፌ ጥያቄ የዯረሰው የአገሌግልት
መስመር ባሇቤት የንብረቱ ዝርዝር መረጃ እና የካሳ ግምቱን በመሥራት ጥያቄዉ
ከዯረሰዉ ቀን ጀምሮ ባለት 30 /ሰሊሳ/ የሥራ ቀናት ውስጥ ቦታው እንዱሇቀቅሇት

14
ሇተወሰነሇት አካሌ እና ሇወረዲው ወይም ሇከተማ አስተዲዯሩ በጽሐፌ ማሳወቅ
አሇበት፤
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት የቀረበው የካሳ ግምት ሊይ ከፊዩ ቅሬታ
ካሇው ቅሬታውን የካሳ መጠኑ ከተገሇጸበት ቀን ጀምሮ ባለት 10 /አሥር/ የሥራ
ቀናት ውስጥ ሥሌጣን ሇተሰጠው አካሌ ማቅረብ አሇበት፤
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት ቅሬታ የተፇጠረው በሁሇት የአገሌግልት
መስመር ባሇቤት ተቋማት መካከሌ ከሆነ ቅሬታው የሚቀርበው ሥሌጣን
ሇተሰጠው አካሌ ይሆናሌ፤
5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት የወረዲው ወይም የከተማው አስተዲዯር
ካሳውን ሇአገሌግልት መስመሩ ባሇቤት በ30 (ሰሊሳ) ቀናት ውስጥ መክፇሌ
አሇበት፤
6. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 5 መሠረት የአገሌግልት መስመሩ ባሇቤት ክፌያው
በተፇጸመሇት በ60 (ስሌሳ) ቀናት ውስጥ ካሳ የተከፇሇበትን የአገሌግልት መስመር
አጠናቆ በማንሳት ወይም በማዛወር መሬቱን መሌቀቅ አሇበት፤
7. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 6 የተጠቀሰው እንዯተጠበቀ ሆኖ የአገሌግልት
መስመሩ የሚዛወር ከሆነ የመስመሩ ባሇቤት ሇማዛወር የተቀመጠውን ጊዜ ገዯብ
ማክበር ግዳታ የሚሆነው መስመሩ የሚዘረጋበት ቦታ ከ3ኛ ወገን ነጻ መዯረጉን
የወረዲው ወይም የከተማው አስተዲዯር እንዱያውቅ ካዯረገ ነው፤
8. የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 6 እንዯተጠበቀ ሆኖ የሚነሳው የአገሌግልት መስመር
ውስብስብነት ያሇው ከሆነ የአገሌግልት መስመሩ ባሇቤት ክፌያው በተፇፀመ
በ120 (አንዴ መቶ ሀያ) ቀናት ውስጥ አጠናቆ ማንሳትና መሬቱን መሌቀቅ
አሇበት፤
9. የማስሇቀቂያ ትዕዛዝ የዯረሰው የአገሌግልት መስመር ባሇቤት በተጠቀሰው የጊዜ
ገዯብ ውስጥ ያሇበቂ ምክንያት መሬቱን ነጻ አዴርጎ ካሊስረከበ የከተማ ወይም
የወረዲው አስተዲዯር መሠረተ-ሌማቱን ሙያው ባሊቸው አካሊት እንዱነሳ
በማዴረግ መሬቱን ነጻ ያዯርጋሌ፤ መስመሩን ያሊነሳው የአገሌግልት መስመር
ባሇቤት ተቋም ሇሚዯርሰው ጉዲትና ሇተጨማሪው ወጪ ተጠያቂ ይሆናሌ፤

15
10. ከፌተኛ የኤላክትሪክ ኃይሌ ተሸካሚ መስመር በሚያሌፌባቸዉ ቦታዎች ሇምሰሶ
መትከያ በቋሚነት ከሚወሰዯዉ ቦታ ዉጪ ያለና ገዯብ ወይም ክሌከሊ
ሇተጣሇባቸዉ ይዞታዎች ካሳ አይከፇሌም፤
11. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 9 የተዯነገገው ቢኖርም መስመር የሚያሌፌባቸዉ
ቦታዎች ሊይ የሚገኝ ቋሚ ንብረት ካሇ እና በዝርጋታ ወቅት የሚነሳ ከሆነ ካሳ
መከፇሌ አሇበት፤
12. መሬት እንዱሇቀቅሇት የተወሰነሇት የመሠረተ-ሌማት ዘርጊ ተቋም ሇካሳ ክፌያ
የሚሆን ገንዘብ ሇከተማ ወይም ሇወረዲ አስተዲዯሩ ገቢ ማዴረግ አሇበት፤
13. ሇመሠረተ-ሌማት ግንባታ በተፇቀዯ ቦታ ሊይ የላሊ ተቋም የአገሌግልት
መስመር በሚኖርበት ጊዜ የካሳ ግምቱን ሇአገሌግልት መስመሩ ባሇቤት በቀጥታ
በመክፇሌ ሇወረዲው ወይም ሇከተማዉ አስተዲዯር ማሳወቅ አሇበት፡፡

13. የሚሇቀቀው መሬት ሇሕዝብ ጥቅም መሆኑን ስሇማወያየትና በመሬት


ማስሇቀቅ ሂዯት ስሇሚኖር ተሳትፍ
(1) የሌማት ተነሽ የመሬት ባሇይዞታዎችን ጥሪ በተመሇከተ እንዯየአግባቡ በገጠር
መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ወይም በከተማ ሌማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን
ቢሮ በተዋረዴ ባሇው ተቋም የመሬት ባሇቤትነት መረጃን በማጣራት የውይይት
ተሳታፉዎችን ይሇያሌ፤ የጥሪ ዯብዲቤ በማዘጋጀት ይጠራሌ፤ ከሚመሇከተው
የአስተዲዯር አካሌ ጋር በመሆን ስሇ ሌማቱ ውይይት ያዯርጋሌ፤ የውይይት ቃሇ-
ጉባኤ ያዘጋጃሌ፤
(2) ጥሪው ሇሁለም የሌማት ተነሺዎች በዯብዲቤ መዴረስ አሇበት፤ ሇመዴረሱም
ማረጋገጫ ሉኖር ይገባሌ፤
(3) በመጀመሪያው ጥሪ የሚዯረገው ውይይት መካሄዴ ያሇበት ቢያንስ ከሌማት
ተነሺዎቹ 3/4ኛው በተገኙበት መሆን አሇበት፤
(4) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት በተዯረገው ጥሪ 3/4ኛው ካሌተገኙ
ሁሇተኛ ጥሪ ተዯርጎ በዚህ ጥሪ ቢያንስ ግማሽ የሚሆኑት በተገኙበት ውይይት
መካሄዴ ይኖርበታሌ፤
(5) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 4 መሠረት በተዯረገው ጥሪ ግማሽ የሚሆኑት
ካሌተገኙ ሶስተኛ ጥሪ ተዯርጎ በተገኙት የሌማት ተነሺዎች ውይይቱ ይካሄዲሌ፤

16
(6) የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2፣ 3፣ 4 እና 5 ዴንጋጌ እንዯተጠበቀ ሆኖ ሀገራዊ
ወይም ክሌሊዊ ፊይዲ ሊሇዉ አስቸኳይ ሌማት መሬት እንዱሇቀቅ ከተወሰነ
ተነሺዎች ከመነሳታቸው ከ6 ወር በፉት ውይይቱ ይዯረጋሌ፤
(7) የሌማት ተነሽዎችን በዘሊቂነት መሌሶ ሇማቋቋም መሬት ጠያቂ አካሊት፣ አስሇቃቂ
ተቋማት እና የመሬት ባሇይዞታዎች በጋራ በተሳተፈበት የኑሮ ማሻሻያ ወይም
የሌማት ተነሽ ዴጋፌ እና የመሌሶ ማቋቋም ወይም የሌማት ተነሽ የዴርጊት
መርሃ-ግብር እቅዴ በማዘጋጀትና በማወያየት እንዱፀዴቅ ይዯረጋሌ፤ ውይይት
ጋሌ፤
(8) የካሳ ገማች ቡዴን ከቀበላ መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ባሇሙያ እና
ከመሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ኮሚቴዎች ጋር በጋራ በመሆን
የባሇይዞታዎችን እና በመሬቱ ሊይ የሇማውን ንብረት መረጃ በሚያሰባስብበት
ወቅት ባሇይዞታው እና መሬት ጠያቂው አካሌ በአካሌ ተገኝተው በሥራው
የመሳተፌ እና መረጃውን የመስጠት እና የመያዝ ግዳታ አሇባቸው፤
(9) የመረጃ ማሰባሰብ ሥራዉ በከተማ ከሆነ በከንቲባ ጽህፇት ቤት ወይም አስተዲዯር
ጽህፇት ቤት አስተባባሪነት የካሳ እና ምትክ አሰጣጥ ባሇሙያ፤ የቅየሳ ባሇሙያ፣
የከተማ ፕሊነር እና የክፌሇ ከተማ ወይም የቀበላ አስተዲዲሪ መገኘት
ይኖርባቸዋሌ፤
(10) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 8 እና 9 ከተጠቀሰው በተጨማሪ ይዞታውን
በመሇካት የንብረት ቆጠራ እና ምዝገባ ሥራው እንዯተጠናቀቀ ዝርዝሩ በሰፇረበት
ቅፅ ሊይ ባሇይዞታዎች፣ የመሬት ጠያቂው አካሌ ወይም ወኪሌ፣ የቀበላው የመሬት
አስተዲዯር እና አጠቃቀም ባሇሙያ እና ኮሚቴዎች እንዱሁም የካሳ ገማች ቡዴን
አባሊት የቆጠራ መተማመኛ ሰነደ ሊይ ይፇርማለ፤ መረጃው ተሰብስቦ
እንዯተጠናቀቀ ዝርዝሩን የያዘው መግሇጫ በቀበላ የገጠር መሬት አስተዲዯርና
አጠቃቀም ማህተም መረጋገጥ ይኖርበታሌ፤
(11) መረጃዉ በከተሞች የሚሰበሰብ በሚሆንበት ጊዜ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 9
የተገሇፁት አካሊት መተማመኛ ሰነደን በማስፇረም በከንቲባ ጽ/ቤት ወይም
በወረዲው አስተዲዯር ጽህፇት ቤት በኩሌ ተረጋግጦ ሇከተማው ከንቲባ ወይም
ሇወረዲው ዋና አስተዲዲሪ ይቀርባሌ፤

17
(12) የይዞታ መሬቱ ሲሇካና በመሬት ሊይ የሇማው ንብረት ተቆጥሮ ሇዚሁ
የሚያስፇሌገው መረጃ ሲያዝ እንዱገኝ ጥሪው በአግባቡ ዯርሶት በአካሌ ሇመገኘት
ፇቃዯኛ ያሌሆነ ባሇይዞታም ይሁን መሬት ጠያቂ አካሌ ወይም ወኪሌ የመሬት
መሇካቱ እና ንብረት ቆጠራው ወይም የምዝገባ ስራው በላሇበት ይካሄዴ ዘንዴ
ሙለ በሙለ እንዯተስማማ ይቆጠራሌ፤
(13) በግሌ ይዞታ የጋራ የመጠቀም መብት ያሊቸው በመሬቱ ሊይ የሇማ ንብረት
መረጃ ሁለም ባሇይዞታዎች ወይም ተጠቃሚዎች እና የወሌ ይዞታ ዯግሞ በወሌ
መሬት ተጠቃሚ ኮሚቴዎች ወይም ይኼው የሚገኝበት የመሬት አስተዲዯር እና
አጠቃቀም ኮሚቴ አባሊት በተገኙበት ሥራው ይከናወናሌ፤
(14) የካሳ ግመታ እና ትክ ቦታ አሰጣጥን በተመሇከተ ስራው ከተጠናቀቀ በኋሊ
ዝርዝር መረጃው ቀርቦ የሌማት ተነሽዎች እና አጎራባች ባሇይዞታዎች፣ መሬት
ጠያቂው፣ የካሳ ገማች ባሇሙያዎች፣ የቀበላ አመራር፣ የመሬት አስተዲዯርና
አጠቃቀም ኮሚቴዎች በሙለ የማስተቸት ስራ ይከናወናሌ፤
(15) የከተማ ቦታ የካሳ ግመታ እና ትክ ቦታ አሰጣጥን በተመሇከተ ሥራው
ከተጠናቀቀ በኋሊ ዝርዝር መረጃው ሇዚሁ ተብል በተዘጋጀ ማስታወቂያ ሰላዲ እና
የሌማት ተነሽዎች ይዞታ በሚገኝበት አካባቢ ሇአምስት የሥራ ቀናት ሇህዝብ ይፊ
ይዯረጋሌ፡፡

14. በመሬት ማስሇቀቅ የመሬት ጠያቂዎች እና የመሬት ባሇይዞታዎች የጥሪ፣


የመሬት ሌኬታ፣ የሇማ ንብረት ቆጠራ፣ የካሳ ግምት እና ማስተቸት ሂዯት
(1) በተዋረዴ የሚገኘው የገጠር መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ወይም በከተማ
ሌማት፣ ቤቶች እና ኮንስትራክሽን ተቋም የቀረበውን የመሬት ጥያቄ መነሻ
በማዴረግ ንብረቱ እንዱነሳ እና መሬቱ እንዱሇቀቅ ሇባሇይዞታዎቹ ያሳውቅ
ዘንዴ በመሬቱ ሊይ የታቀዯው የሌማት ሥራ ከመጀመሩ ቢያንስ ከአንዴ ዓመት
በፉት እንዱሁም አስቸኳይ ሃገራዊና ክሌሊዊ ፊይዲ ሊሊቸው ሌማቶች ቢያንስ ከ6
ወር በፉት በተጠቀሰው የጊዜ ገዯብ መነሻ ተዯርጎ በወረዲ ወይም የከተማ
አስተዲዯር አማካኝነት እንዱያውቁት ያዯርጋሌ፤
(2) የሚፇሇገው መሬት ሇህዝብ ጥቅም መሆኑን የተወሰነበትንና የማስሇቀቂያ ትዕዛዝ
የከተማ ወይም የወረዲው አስተዲዯር አግባብ ሊሇው የገጠር መሬት አስተዲዯርና

18
አጠቃቀም ወይም በከተማ ሌማት፣ ቤቶች እና ኮንስትራክሽን ተቋም መሊክ
ይኖርበታሌ፤
(3) ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ የሚሇቀቁ መሬቶች አካባቢ ሇሚገኘው ህብረተሰብ
ስሇታሰበው ሌማት፣ ስሇሚሇቀቀው የመሬት ስፊት፣ መሬቱ ስሇተመረጠበት
አግባብ እና ስሇ አጠቃሊይ አፇፃፀሙ በቅዴሚያ በቂ ግንዛቤ እንዱኖረው
መዯረግ ይኖርበታሌ፤
(4) የመሬት ጠያቂም ሆነ ማንኛውም ባሇይዞታ ሇህዝብ ጥቅም መሬቱን እንዱሇቅ
ውሳኔ የተሰጠበት እንዯሆነ መሬቱ በሚሇካበት እና የሇማ ንብረቱ በሚቆጠርበት
ወቅት ይህንኑ በቦታው ተገኝቶ እንዱያስሇካ፣ እንዱያስቆጥር፣ መተማመኛ
እንዱፇርም እና የካሳ ግመታ መረጃውን እንዱተች በጽሁፌ ማስታወቂያ ወይም
በግሌ ሇባሇይዞታው እና ሇቤተሰቡ አባሊት በዯብዲቤ መሌዕክቱ እንዱዯርሰው
ይዯረጋሌ፤ ሇመቀበሌ ፇቃዯኛ ካሌሆነ ከመኖሪያ ቤቱ በር ሊይ የጥሪዉ ዯብዲቤ
እንዱሇጠፌ መዯረግ ይኖርበታሌ፡፡
(5) ማንኛውም ባሇይዞታ እና መሬት ጠያቂ አካሌ ወይም ወኪሌ መሬት የመሇካቱና
የሇማ ንብረት ቆጠራ ስራው ከተጠናቀቀ እና መተማመኛ ከተፇረመ በኋሊ
መረጃ ይስተካከሌሌኝ ጥያቄ ሉያቀርብ አይችሌም፤ ሆኖም ይህ ዴንጋጌ በዚህ
መመሪያ መሰረት የተጠበቁትን ቅሬታ ወይም ይግባኝ የማቅረብ መብቶችን
የሚከሇክሌ አይሆንም፤
(6) መረጃዎችን በማሰባሰብ ሂዯት በመሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ኮሚቴዎች፣
በመሬት ጠያቂው አካሌ እና በካሳ ገማች ቡዴን/ኮሚቴ አባሊት ቸሌተኝነት
ምክንያት ትክክሇኛ ባሇይዞታውን ወይም ባሇይዞታዎችን የመሇየት ችግር
የተፇጠረ እንዯሆነ ካሳ ገማች ኮሚቴው/ቡዴኑ ተጠያቂ ይሆናሌ፤
(7) በንብረት ቆጠራና በመሬት ሌኬታ ወቅት የምንጠቀመው የመሬት መሇኪያ
መሳሪያ ሇሌማት የሚፇሇገውን የባሇይዞታዎችን ማሳ ካርታ በትክክሌ መስራት
በሚያስችሌ ከእጅ ጅ.ፒ.ኤስ እና ሜትር ውጭ በሆነ በዘመናዊ የቅየሳ መሳሪያ
የሚከናወን ይሆናሌ፡፡

15. ሇገጠር መሬት ካሳ ትመና አስፇሊጊ የሆኑ መረጃዎችን ስሇማሰባሰብ

19
(1) የሌማት ተነሽ ወቅታዊ የመሬት አጠቃቀም ማሇትም ሇግጦሽ፣ ሇመስኖ፣
ሇአመታዊ ሰብሌ፣ ሇቋሚ ተክሌ፣ ሇዯን ሌማት፣ ሇአግሮ ፍረስትሪ ሌማት፣
ሇመኖሪያ ቤት እና ጓሮ ሌማት የዋሇ መሬት መሆን አሇመሆኑ መረጃው
ተሇይቶና ተዯራጅቶ መያዝ አሇበት፤
(2) በዚህ መመሪያ መሠረት የንብረት ገማች ባሇሙያዎች ሇንብረት ግመታ ስራው
የሚሰበስቧቸው የመሬት ሌኬታና የመሬት ሃብት መረጃዎች ከዚህ በታች
የተመሇከቱትን ዝርዝሮች ሉይዝ ይገባሌ፡-
ሀ) የመሬቱ ባሇይዞታ/ዎች ሙለ ስም /ከነ አያት/ ወይም ሕጋዊ ሰውነት እና
የመኖሪያ አዴራሻ፤
ሇ) ባሇይዞታው የይዞታና /የመጠቀም/ መብት የሚገሌጽ ሕጋዊ የይዞታ
ማረጋገጫ ዯብተር ዋናውን እና ቅጅውን ኮፒ አዴርጎ በሌኬታ እና ቆጠራ
ወቅት ማቅረብ ይኖርበታሌ፤ ሇማረጋገጫነት የሚቀርበው ዯብተርም ሆነ የማሳ
ካርታ የይዞታ መሇያ ቁጥር፣ የመሬቱ ስፊት በአካባቢ መሇኪያ ወይም
በሄክታር፣ መሬቱ የሚገኝበት ሌዩ ስፌራ፣ አዋሳኝ፣ የመሬት አጠቃቀም እቅዴ
የሚያመሇክቱ መረጃዎች መሟሊት ይኖርባቸዋሌ፤
(3) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ስር የተገሇጹትን መረጃዎች ሇማሟሊት ሲባሌ
የመሬት ይዞታ ምዝገባና ቋሚ የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር የመስጠት ሥራ
የመረጃ ማሰባሰቡ ሥራ ከመጀመሩ ከአንዴ ዓመት በፉት በተቋሙ መጠናቀቅ
አሇበት፤
(4) የባሇይዞታው የመሬት አጠቃቀም አይነት ማሇትም ሇግጦሽ፣ ሇመስኖ፣ ሇአመታዊ
ሰብሌ፣ ሇቋሚ ተክሌ፣ ሇዯን፣ ሇአግሮፍረስትሪ ሌማት፣ ሇመኖሪያ ቤት እና የጓሮ
መሬት መሆኑን በንብረት ቆጠራ ወቅት ከወቅታዊ የመሬት አጠቃቀም ጋር
ተገናዝቦ፣ ተሇይቶና ተዯራጅቶ መረጃው ተመዝግቦ መያዝ አሇበት፤
(5) የሰብሌ ሽፊን አወሳሰዴን በተመሇከተ መሬቱ በሚወሰዴበት አካባቢ ከሚዘሩ እስከ
ሶስት የሚዯርሱ ዋና ዋና ሰፉ ሽፊን ካሊቸው ሰብልች የሰብሌ ፇረቃቸው ግንዛቤ
ተወስድ የተሻሇ አመታዊ ገቢ የሚያስገኘው ሰብሌ ተመርጦ ይወሰዲሌ፤
(6) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 5 ስር በተገሇጸው አግባብ ዓመታዊ ገቢ የካሳ ግምት
አሰራርን አስመሌክቶ በሚሇቀቀው መሬት ሊይ ወዯ ኋሊ በነበሩ ተከታታይ

20
የእያንዲንደን የ3 ዓመት የተገኘ ምርታማነት መሬቱ በሚወሰዴበት ወቅትና ጊዜ
የተጠና የወቅቱን የገበያ ዋጋ በመጠቀም እየተባዛ የተናጥሌ የእያንዲንደ 3
ዓመታት ገቢ ተሰሌቶ ከዚሁ ስላት የአንደን ዓመት ከፌተኛው ዓመታዊ ገቢ
ተመርጦ ይወሰዲሌ፤
(7) የሚሇማ መሬት በመኸር፣ በበሌግ በቀሪ እርጥበት፣ በመስኖ የሚያመርት እና
የጓሮ መሬት ከመሆኑ የተነሳ የሰብሌ ፇረቃው የሚሇያይ ከሆነ ይኸው ተሇይቶ
በስላቱ ውስጥ ታሳቢ መዯረግ ይኖርበታሌ፤
(8) የሰብሌ፣ ቋሚ ወይም ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ የሚያስገኝ ተክሌ ምርታማነት ከሶስት
ዓመት ሊነሰ ጊዜ ያስገኘ ከሆነ ከእነዚሁ ዓመታት በተገኘው ምርታማነት መሠረት
ተዯርጎ ይሰራሌ፤
(9) የሰብሌ፣ ቋሚ ወይም ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ የሚያሰገኝ ተክሌ በሚመረትበት ወይም
በተተከሇበት መሬት በአበባ እና ፌሬ በመጥሇፌ ዯረጃ ምርት መስጠት ያሌጀመረ
ሁኖ ሲገኝ በአካባቢው በተመሳሳይ የይዞታ መጠን ከተመሳሳይ ሰብሌ፣ የቋሚ
ወይም ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ ከሚያሰገኝ ተክሌ ከግብርና ተቋም ተጣርቶ በሚገኝ
መረጃ ከእያንዲንደ ከሰብሌ፣ ከቋሚ ወይም ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ ከሚያስገኘው
ተክሌ ሉገኝ የሚችሇው ምርት ተወስድ በወቅቱ የአካባቢ የገበያ ዋጋ ተሰሌቶ
የሌማት ተነሽ ካሳው የሚሰራ ይሆናሌ፤
(10) አካባቢውን የሚወክሌ የአሇፈት ሶስት ዓመታት ምርታማነት መሬቱ
በሚወሰዴበት አካባቢ የሚሰበሰብ ሆኖ መረጃው በወረዲው ግብርና ጽህፇት ቤት
ተገምግሞ እና ተረጋግጦ የሚቀርብ ይሆናሌ፤ ነገር ግን የምርታማነት መረጃዎች
በማይኖርበት እና አጠራጣሪ ሆኖ ሲገኝ የመሬቱን ሇምነት፣ ተዲፊትነት፣ የአፇር
አይነት፣ የመሬት ገጽታ እና የዝናብ ሁኔታን ባገናዘበ መሌኩ በተቋሙ በሚገኘው
የመሬት አጠቃቀም ቡዴን እና በወረዲው ግብርና ጽህፇት ቤት በጋራ ተረጋግጦ
በሚቀርብ መረጃ የግመታ ሥራው ይከናወናሌ፤
(11) የግጦሽ ወይም የጥብቅ ሳር መሬት ያሇ እንዯሆነ የዚሁ መሬት ስፊት በሄክታር፣
በአካባቢው ሇአሇፊት ሶስት ዓመታት በዴርቆሽ መሬቶች የተገኘ ዴርቆሽ መጠን
በሸክም ወይም ላልች ሇመኖ ሌማት ሉውለ የሚችለ ቋሚ እፅዋት ሇምሳላ እንዯ
ሳስፓኒያ፣ ለኪኒያ፣ የዝሆኔ ሳር ወ.ዘ.ተ የመሳሰለ ቅጠሊቸው ቢቆረጥ ሉገኝ

21
የሚችሌ የመኖ ምርት በሸክም ብዛትና የወቅቱ የአንዴ ሸክም የዴርቆሽ ወይም
የላልች የመኖ ተክልች የገበያ ዋጋ በስላቱ ውስጥ ገብቶ ይታሰባሌ፤
(12) በይዞታ መሬት ሊይ ወጥ በሆነ መሌኩ የተተከሇ እና የሇማ ዛፌ፣ ምጣኔ ሃብታዊ
ገቢ የሚያስገኙ ተክልች በዓይነት በሚኖርበት ጊዜ የዛፈ ቁጥር የሚወሰነው
አግባብ ባሇው የግብርና ጽ/ቤት በሳይንሳዊ መንገዴ በአንዴ ሄክታር መሬት ሊይ
ተተክል ሉሇማ የሚችሇውን የተክሌ ብዛት ከዕዴገት ዯረጃ፣ ቁመት እና ውፌረት
በፓኬጁ መሠረት የሚሠጠውን ምርት ታሳቢ ተዯርጎ ይወሰዲሌ፤
(13) በይዞታ መሬቱ ሊይ የሇማው ቋሚ ተክሌ እና የአግሮ ፍረስትሪ ሌማት ሲሆን
ፌሬ/ምርት መስጠት ያሌጀመረ ተክሌ ከሆነ አንዴ ተክሌ ሇማሳዯግ የወጣው
ግብዓት፣ ጉሌበት ላልች አስፇሊጊ ወጪዎች አግባብ ባሇው የግብርና ጽህፇት ቤት
በሚሰጥ እና በሳይንሳዊ መንገዴ በአንዴ ሄክታር መሬት ሊይ ተተክል ሉሇማ
የሚችሇው ተወስድ የሚገመት ይሆናሌ፣ ነገር ግን ከሳይንሳዊ አሰራር ውጭ የተሻሇ
ካሳ እንዲገኝ በሚሌ ሇተተከሇ ቋሚም ሆነ ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ ሇሚያስገኙ ተክልች
በእግር በተቆጠረ ቆጠራ ካሳ አይገመትም፤ ቋሚ የሌማት ተነሽ ካሳም
አይሰራሇትም የሚከፇሇው የንብረት ማንሻ ካሳ ብቻ ይሆናሌ፤
(14) መሬቱ በቋሚነት የሚሇቀቅ ሆኖ ፌሬ መስጠት የጀመረ ቋሚ ተክሌ ሲሆን
በግንባር በአንዴ ቋሚ ተክሌ የሚገኝ አማካይ ምርታማነትን መሠረት በማዴረግ
ያስገኘው ገቢ በታሣቢነት ይወሰዲሌ፤
(15) በጊዜያዊነትም ሆነ በቋሚነት የሚሇቀቀው መሬት ሊይ ሇባሇይዞታው ጥቅም
የሚሰጥ በተሇያየ ወይም በተመሳሳይ ዯረጃ ባህርዛፌ የተተከሇበትን አስመሌክቶ
መሬቱ ሇሌማት ተፇሌጎ ሲወሰዴ በንብረት ቆጠራ ወቅት በግንባር ባህር ዛፌ
ተቆርጦ ሲገኝ፣ ቀሪ ጉቶው በማቆጥቆጥ ዯረጃ ከሆነና ባህር ዛፌ ተመሌሶ ጥቅም
እንዯሚሰጥ ከቀበላ ግብርና ጽህፇት ቤት ማረጋገጫ በጽሁፌ ሲቀርብ ቀዯም ብል
በተሇያየ ዯረጃ በአስገኘው የምርት ዓይነት በወቅቱ ዋጋ ተባዝቶ የሌማት ተነሽ
ካሳ ይሰራሇታሌ፤ ነገር ግን ተመሌሶ ሇማያቆጠቁጥ የባህር ዛፌ ጉቶ ካሳ
አይከፇሌም፤
(16) የወቅቱ የገበያ ዋጋ በሚሰሊበት ወቅት አካባቢው በትክክሌ የሚወክሌ መረጃ
ያሌተገኜ እንዯሆነ የሚገመተው ምርት፣ ቋሚ የመሬት ማሻሻያ ወይም ቋሚ
ንብረት በሚሸጥበት ወይም ሌውውጥ በሚካሄዴበት አቅራቢያ ያሇውን የገበያ ዋጋ

22
ቀረቤታ፣ የአካባቢው የህዝብ ብዛትና የኢኮኖሚ ሁኔታዎችን ወ.ዘ.ተ አገናዝቦና
ተጠንቶ መሠራት ይኖርበታሌ፤
(17) እያንዲንደን ሌማታዊ ተግባር ሇማከናወን የወጣ የገንዘብና የጉሌበት ወጪ
እንዱሁም የፇጀው የጊዜና የቁስ፣ አሁን ያሇበት ዯረጃ በአዱስ መሌኩ ሇማዯስ
የሚያስፇሌገው ተጨማሪ ቁሳቁስ እና ሰብአዊ ግብዓት በወቅቱ የሚጠይቀው
የገበያ ዋጋ በስላቱ ውስጥ መካተት ይኖርበታሌ፤
(18) መኖሪያ ቤት፣ የእህሌ መጋዘን፣ የእንሰሳት መጠሇያ፣ አጥርና ላልች መሰሌ
ግንባታዎች ከተሰሩበት ስፊት የጥሬ ዕቃ አይነት እና ብዛት ጋር የወቅቱን የገበያ
ዋጋ መሰረት በማዴረግ መገመት አሇባቸው፤
(19) የግንባታዎች የጥሬ ዕቃ ፌጆታ እና የወቅቱ የገበያ ዋጋ ዝርዝር አግባብነት
ካሊቸው የተቋሙ ባሇሙያዎች ወይም ከላልች አስፇጻሚ ተቋማት መሠብሰብ
ይኖርበታሌ፤
(20) ሇቋሚ ንብረት ማንሻ፣ ሇመካነ መቃብር፣ ሇመሬት ቋሚ ማሻሻያ እና ምርት
መስጠት ሊሌጀመሩ ቋሚና ምጣኔ-ሃብታዊ ጠቀሜታ ሊሊቸው ተክልች
የሚያስፇሌገው እሇታዊ የሰው ጉሌበት ዋጋ አመሌካች መረጃ በወቅቱ መሠብሰብ
ይኖርበታሌ፤
(21) ሌዩ ግመታ የሚፇሌጉትን ግንባታዎች የግብዓት ፌሊጎትና የወቅቱን የገበያ ዋጋ
የሚያሳየውን ዝርዝር መረጃ ከሚመሇከታቸው ተቋማት የሚሰበሰብ ይሆናሌ፡፡

16. ሇከተማ ቦታ የካሳ ትመና አስፇሊጊ የሆኑ መረጃዎችን ስሇማሰባሰብ


ሇከተማ ቦታ የንብረት ገማች ኮሚቴ ሇንብረት ግመታ ሥራው የሚሰበስቧቸው የቦታ
ሌኬታና የንብረት መረጃዎች ማሰባሰብ ወቅት የሚከተለት ጉዲዮች መካተት አሇባቸው፡-
1. የመሬቱ ባሇይዞታ ሙለ ስም ወይም ሕጋዊ ሰውነት እና የመኖሪያ አዴራሻ፤
2. ባሇይዞታው ወይም የመጠቀም መብት ያሇው ሰው ይህንኑ የሚገሌጽ ሕጋዊ
የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ፣ የፀዯቀ የግንባታ ፕሊን ዋናውን እና ቅጅውን ኮፒ
አዴርጎ በሌኬታ እና ቆጠራ ወቅት ማቅረብ ይኖርበታሌ፤ ሇማረጋገጫነት
የሚቀርበው የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የቦታው ስፊት በካሬ ሜትር ወይም
በሄክታር እና በኮኦርዴኔት፣ ይዞታው የሚገኝበት ሌዩ ስፌራ፣ አዋሳኝ፣ የቦታውን
አገሌግልትና የፕሊን ምዯባ የሚያመሇክት መረጃዎች መሟሊት ይኖርባቸዋሌ፤

23
3. የተነሽ ባሇይዞታው ወቅታዊ የመሬት አገሌግልትና የፕሊን ምዯባ ማሇትም
ሇመኖሪያ፣ ሇንግዴ፣ ሇቅይጥ፣ ሇማህበራዊ፣ ሇኢንደስትሪና ሇመሳሰለት መሆኑ
እንዱሁም የቦታው ጠቅሊሊ ስፊት፣ ቤቱ ያረፇበት የቦታ ስፊት፣ የግንባታው
ከፌታና አይነት ማሇትም የጭቃ፣ የብልኬት ወይም የላሊ መሆኑ፣ የአጥር
አይነትና ሁኔታ፣ መሬቱ ሊይ የሚገኝ ማንኛውም ቋሚ ንብረት፣ የአገሌግልት
መስመር እና የመሬት ቋሚ ማሻሻያ ንብረቶችን በአይነት፣ በቁጥር ወይም
በመጠን እና በስፊት በመሇየት ዝርዝር መረጃው ተሇይቶ መያዝ ይኖርበታሌ፤
4. ሕጋዊነቱ በሚመሇከተው ተቋም የተረጋገጠ የወቅቱ የአካባቢ የባሇሙያ እና
የጉሌበት ዋጋ፣ የሚሇቀቀው ቋሚ ንብረት ወቅታዊ የገበያ ዋጋ፣ የቋሚ ንብረቱ
ወቅታዊ የአካባቢው ዋጋ በካሬ ሜትር ወይም ኪውቢክ ሜትር ወይም የነጠሊ ዋጋ
መረጃ በየጊዜው ወቅታዊ የተዯረገ መረጃ ተዯራጅቶና ተመዝግቦ መያዝ
አሇበት፡፡

17. የካሣ ግምት ስሇማካሄዴ


(1) ሇሌማት ሲባሌ በሚሇቀቅ የመሬት ይዞታ የካሳ ግምት የሚከናወነው በገጠር
ቁጥራቸው ከ3 በማያንሱ የካሳ ገማች ባሇሙያወች ሲሆን በከተማ ዯግሞ የከተማ
ከንቲባ ኮሚቴ ወይም የአስተዲዯር ምክር ቤት በሚሰይማቸው ቁጥራቸው ከ5
እስከ 7 በሚዯርሱ ተገቢ እውቀትና ሌምዴ ባሊቸው ባሇሙያዎች በሚዯራጅ የካሳ
ገማች ኮሚቴ ይሆናሌ፤
(2) ሕጋዊ የመሬት ይዞታ ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ በሚሇቀቅበት ጊዜ የሚከፇሇው የካሳ
ክፌያ በተመሇከተ፡-
ሀ) በይዞታው ሊይ የተዯረገውን ቋሚ ማሻሻያ የወጣውን የጉሌበትና
የገንዘብ ዋጋ የሚተካ ክፌያ በአካባቢው ወቅታዊ ዋጋ መሆን
አሇበት፤
ሇ) በይዞታ መሬቱ ሊይ ያፇራውንና አንስቶ ሉወስዯው
የማይችሇውን ንብረት ዯግሞ ንብረቱን በአዱስ ሇመተካት
የሚያስችሌ መሆን አሇበት፤
ሏ) በሚሇቀቀው የመሬት ይዞታ ሇሚነሳው ቤት የሚከፇሇው
አነስተኛ የካሳ መጠን ቢያንስ ዝቅተኛውን የቤት ዯረጃ ሉያስገነባ
የሚችሌ መሆን አሇበት፤

24
(3) ንብረቱ ከተነሣ በኋሊ እንዯገና ተተክል መስጠት የሚገባውን አገሌግልት ወይም
ጥቅም እንዯነበረ ወይም ከቀዴሞው ባሌተሇየ ሁኔታ መስጠት የሚችሌ ሲሆን
ካሳው ንብረቱን በነበረበት ሁኔታ መሌሶ ሇመተካት፣ ሇንብረቱ ማንሻ፣ ማዛወሪያ
እና መሌሶ ሇመትከያ የሚውለትን የማቴሪያሌ፣ የጉሌበት፣ የአስተዲዯር እና
ላልች ወጪዎች የሚሸፌን ይሆናሌ፤
(4) ማንኛውም የገጠር መሬት ከአንዴ ዓመት በሊይ በጊዜያዊነት የሚወሰዴበት
ባሇይዞታ መሬቱ እስከሚመሇስበት ጊዜ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ (3) መሠረት
አንስቶ መውሰዴ ሊሌቻሇውና በመሬቱ ሊይ ሊፇራው ቋሚ ንብረት ወይም
ሊዯረገው ቋሚ የመሬት ማሻሻያ ከሚከፇሇው የካሳ ክፌያ በተጨማሪ እስኪቋቋም
ዴረስ ሉያጣው ይችሌ የነበረውን ጥቅም እና ጉዲቱን ሇማካካስ የሚያስችሌ
የሌማት ተነሽ ካሳ የይዞታ መሬቱ እስኪመሇስ ዴረስ በሚሇቀቅባቸው ጊዜያት
ሌክ ተባዝቶ ይከፇሇዋሌ፤
(5) ባሇይዞታው በጊዜያዊነት የሚሇቀው ቤቱን በሚሆንበት ጊዜ ሇተነሽ የሚሰጠው
ምትክ ቤት ከሆነ ከነበረው ቤት በአገሌግልት ተመሳሳይ እና በስፊት ተመጣጣኝ
መሆን አሇበት፤
(6) በጊዜያዊነት ሇሚነሳ የከተማ መሬት ባሇይዞታ ምትክ ቤት ካሌተሰጠው ተነሽው
ይኖርበት የነበረው ቤት ስፊት በወቅታዊ የቤት ኪራይ ዋጋ እና በሇቀቀበት ጊዜ
መጠን (ወር) ተባዝቶ የሌማት ተነሽ ካሳ ይከፇሇዋሌ፤
(7) የሌማት ተነሽ ካሣ መጠን ስላትን አስመሌክቶ የቅርብ ሶስት ዓመታት በመሬቱ
ሊይ በተሇያየ የአዝመራ ወቅትና የምርት ዴግግሞሽ ከሰብሌ፣ ከተረፇ ምርት፣
ከቋሚ ተክሌ እና ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ ከሚያስገኙ ተክልች በየዓመቱ ያስገኙትን
ጥቅሌ ዓመታዊ ገቢ በማነፃፀር የበሇጠው የአንደ ዓመት ከፌተኛ ገቢ የሚወሰዴ
ሲሆን፤ ይኼው የተመረጠው የአንደ ዓመት ከፌተኛ ገቢ በ15 ዓመት ተባዝቶ
የሌማት ተነሽ ካሳ የሚሰሊ ይሆናሌ፤
(8) በመሬት የማስሇቀቅ ሂዯት አንዴ አነስተኛ የማሳ መጠን ሉኖረው ከሚገባው
ስፊት በታች የሆነና በቅርጽም ሆነ በመጠን እራሳቸውን አስችል ሇማሌማት
አመች ያሌሆኑ ቁርጥራጭ መሬቶች ከተፇጠሩ እና ሇባሇይዞታው ጉሌህ ጠቀሜታ
የላሊቸው ስሇመሆኑ ከተረጋገጠ፤ በቅዴሚያ ሇቁርጥራጭ ይዞታዎቹ ብቻ ሇይቶ
ካሳን በማስሊት ቁራጭ መሬቱ ወዯ አጎራባች ማሳ እንዱካተት ማዴረግ እና የካሣ

25
ክፌያውንም ይዞታውን በተጨማሪነት የተረከበው ባሇይዞታ አመች በሆነ
የአከፊፇሌ ስርዓት እንዱከፌሇው ይዯረጋሌ፤ ሆኖም ግን ይህንን ዓይነቱን
የመሬት ይዞታ የአጎራባች ማሳዎች ባሇይዞታዎች ሇመረከብ ፇቃዯኛ ካሌሆኑ
ካሳው ከተሇቀቀው ይዞታ ንብረት ግምት ጋር ተዯምሮ እንዱከፇሌ እና ይዞታው
በጋራ ሃብትነት እንዱያገሇግሌ ይዯረጋሌ፤
(9) ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ ከሚሇቀቀው መሬት ጋር ሲወዲዯር በስፊቱ፣ በሇምነቱ
ወይም በመሠረተ-ሌማት ተዯራሽነቱ እና ከመኖሪያ ቤቱ ባሇው ርቀት
ተመጣጣኝ የሆነ እና በቀሊለ ታርሶ ምርት ሉያስገኝ የሚችሌ ትክ መሬት
የሚሰጠው መሆኑ በከተማ ወይም በወረዲ አስተዲዯር እና አግባብ ባሇው የገጠር
መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ወይም በከተማ ሌማት፣ ቤቶችና
ኮንስትራክሽን ተቋም በኩሌ የተረጋገጠሇት ማንኛውም ባሇይዞታ መሬቱ ሇአንዴ
ዓመት የሚያስገኘውን ዓመታዊ ገቢ የሚከፇሇው ይሆናሌ፤ ነገር ግን የትክ
መሬቱ በስፊትም ሆነ በሇምነት ዯረጃ ተመጣጣኝ በማይሆንበት ጊዜ ሌዩነቱ ወዯ
ኋሊ የሶስት ዓመታት ገቢ በማስሊት የተሻሇ ገቢ የአስገኘውን የአንደን ዓመት
ከፌተኛ ገቢ በመውሰዴ በ15 ዓመት ተባዝቶ ከዚሁ መጠን በትክ ሊሊገኘው
የሌማት ተነሽ ካሳ ተገምቶ ሌዩነቱ እንዱከፇሇው ይዯረጋሌ፤ ትክ መሬት ካሇ
ወይም ከተገኘ በቀዲሚነት የሚሰጠው መሬታቸውን በቋሚነት ሇሚሇቁ
ባሇይዞታዎች ይሆናሌ፤
(10) በግሌ ይዞታ መሬት ሊይ በጽሁፌ በተዯረገና የኪራይ ውሌ ሇመመዝገብ
ስሌጣን ባሇው አካሌ የተመዘገበ የኪራይ መሬት ላሊ አማራጭ ባሇመኖሩ የውሇታ
ዘመኑ ከማብቃቱ በፉት ሇህዝብ አገሌግልት እንዱሇቀቅ የተዯረገ እንዯሆነ ካሣው
ሇመሬቱ ባሇይዞታ ይከፇሇዋሌ፡፡ መሬቱን ያከራየው ሰው ሇተከራዩ በጽሁፌ
በተገሇጸው የኪራይ ውሌ መሠረት በቅዴሚያ ሇተከፇሇ የቀሪ የኪራይ ዘመን ብቻ
በካሣ ከተገኘው ገንዘብ ተሰሌቶ ይከፇሇዋሌ፤ በጽሁፌ በተዯረገው ውሌ መሠረት
ከተዯረገው የኪራይ ውሌ ዘመን በሊይ የሚከፇሇውን የሌማት ተነሽ ካሣ በስላቱ
መሠረት ቋሚ ባሇይዞታው እንዱያገኝ ይዯረጋሌ፤ ሆኖም በጽሁፌ ሊሌተዯረገ እና
ሊሌተመዘገበ የኪራይ ውሌ ካሳው የሚከፇሇው ሇባሇይዞታው ብቻ ይሆናሌ፤
(11) ከመንግስት በተሇያየ ሌማት በሉዝ የመጠቀም መብት የተሰጠው አሌሚ
ባሇሃብት የመሬት ውለ ዘመን ከማብቃቱ በፉት ሇህዝብ ጥቅም ሉሇቀቅ

26
የሚችሇው አግባብ ባሇው አካሌ ውሳኔ ሲታመንበት በመሬቱ ሊይ ሊፇራው ቋሚ
ንብረት ሇሉዝ ባሇመብቱ ከሚከፇሇው ካሳ በተጨማሪ ያሌተጠቀመበት የሉዝ
ክፌያ ካሇው ተመሊሽ ይዯረግሇታሌ፤ ነገር ግን የሌማት ተነሽ ካሳ አይከፇሇውም፤
(12) በሉዝ ውሌ ወስድ እያሇማ የሚገኝ ባሇሃብት ከውሌ የመነጨ ግዳታውን
ባሇመወጣቱ ውለ በሚቋረጥበት ጊዜ በመሬቱ ሊይ ተነቅል የማይወሰዴ ቋሚና
ያፇራ ንብረት በሚኖርበት ጊዜ፤ ሇእነዚሁ ንብረቶች መሬቱን በአዱስ በሉዝ
ተረክቦ የሚያሇማው ባሇሃብት ወይም አሌሚ የወቅቱን ገበያ ዋጋ መሰረት ተዯርጎ
በተቋሙ የንብረት ገማች ቡዴን አማካኝነት መሬት ሇቃቂው እና ተረካቢው
ባለበት የንብረት ቆጠራና ቅየሳ በማከናወን በህጉ መሰረት የንብረት ካሳ ተገምቶ
እንዱከፇሌ ይዯረጋሌ፤ ነገር ግን በንብረት ቆጠራ ወቅት ውለ እንዱቋረጥበት
የተዯረገው መሬት የቋሚ ተክሌ ሆኖ፤ ተክልቹ እንክብካቤ ተዯርጎሊቸው ፌሬ
መስጠት እንዯማይችለ በቆጠራ ወቅት እና በግብርና ጽህፇት ቤት ከተረጋገጠ
በአዱስ ውሌ የሚወስዯው ባሇሃብት ሇእነዚህ ንብረቶች ካሳ እንዱከፌሌ
አይገዯዴም፤ ይሌቁንም ውለ የተቋረጠበት ባሇሃብት ንብረቱን እንዱያነሳ
ይገዯዲሌ፤ ሆኖም ንብረቱን ሇማንሳት ፇቃዯኛ ካሌሆነ መንግስት መሬቱን
ከእነንብረቱ ሇሶስተኛ ወገን በሚገባው ውሇታ መሠረት ያስተሊሌፊሌ፤
(13) ሇባሇሃብት የተሊሇፇ የሉዝ መሬት ከውሌ ውጭ በመሬቱ ሊይ ላሊ ንብረት
አሌምቶ ከተገኘ ከውሌ ውጭ የሇማ በመሆኑ የካሳ ክፌያ መፇጸም ሳያስፇሌግ
ንብረቱን አንስቶ እንዱወስዴ ይዯረጋሌ፤
(14) ሇባሇሃብት የተሊሇፇ የሉዝ መሬት ከውሌ ውጭ በመነጨ ጉዲት ሲዯርስበት
በሉዝ እንዱያሇማ በተረከበው ኢንቨስትመንት ሇዯረሰበት ጉዲት ተጠንቶ ጉዲቱን
ያዯረሰው አካሌ የንብረት፣ የኢኮኖሚ ጉዲት እና የስነ-ሌቦና ጉዲት ካሳ ተገምቶ
እንዱከፇሇው ይዯረጋሌ፤
(15) ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ በሚሇቀቀው መሬት ሊይ የሚገኝ መካነ መቃብር የፇረሰ
እንዯሆነ ሇዚሁ የሚከፇሇው ካሳ መካነ መቃብሩን ሇማንሳት፣ ተሇዋጭ የማረፉያ
ቦታ ሇማዘጋጀት፣ አጽሙን ሇማዛወር እና ሇማሳረፌ እንዱሁም ከዚሁ ጋር ተያይዞ
ሇሚዯረግ ሃይማኖታዊና ባህሊዊ ሥርዓት ማስፇጸሚያ የሚያስፇሌጉትን ወጪዎች
የሚያጠቃሌሌ ሲሆን፤ በዝርዝር የተጠቀሱት ወጪዎች በወቅቱ የገበያ ዋጋ

27
መሠረት የአካባቢውን የዕቃ፣ የትራንስፖርት አገሌግልት እና የሰው ጉሌበት
ግምት ውስጥ እንዱገባ ተዯርጎ ይሰራሌ፡፡

18. በመሬት ሊይ ሇሰፇረ ቋሚ ንብረት ዋጋ ግመታ ውስጥ ስሇሚካተቱ


ጉዲዮች
በዚህ መመሪያ መሠረት የሚካሄዴ የንብረት ግምት በይዞታው ሊይ ሇሇማው ቋሚ
ንብረትና በመሬቱ ሊይ ሇተከናወኑ ቋሚ ማሻሻያዎችን መሠረት ያዯረገ ሆኖ
የሚከተለትን ዝርዝር ጉዲዮች የሚያካትት ይሆናሌ፡-
(1) ሇመኖሪያ ቤት፣ ሇመጋዘን፣ ሇእንስሳት መጠሇያ ቤት እና የእንስሳት በረት
ወይም ጉረኖ እና ሇመሳሰለት አገሌግልቶች የተከናወኑ ግንባታዎች፤
(2) በባሇይዞታው አማካኝነት የሇሙ ቋሚ ተክልች፣ ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ የሚያስገኙ
ተክልች እና ወቅታዊ ወይም ዓመታዊ ሰብልች፤
(3) የመሬት ሌማት በተዯረገባቸው ዴንግሌ መሬቶች ሊይ መሬቱን ሇተፇሇገው
አገሌግልት ሇማዋሌ ሲባሌ ሇምንጣሮ፣ ሇመሬት ማስተካከሌ፣ ሇዴንጋይ ሇቀማ
ወይም ይህን ሇመሳሰለት ማናቸውም ተግባር፤
(4) በመሬት ሊይ ሇሚገኝ ማንኛውም ሕጋዊ ግንባታ ወይም ቋሚ ንብረትና የሇማ
ሀብት፣ የማይንቀሳቀሱ ቋሚ ንብረቶች ወይም የተዯረጉ ቋሚ ማሸሻያዎች፣
ቋሚነት ያሇው እና ከመሬቱ ጋር የተያያዘ አጥር ግንባታዎች፣
(5) በአገሌግልት ሊይ የሚገኝ የመስኖ አውታር እና የውሃ ማፊሰሻ ቦዩች ግንባታ፤
(6) ሇአፇር እና ውሃ እንክብካቤ ሲባሌ ተሰርተው በአገሌግልት ሊይ ያለ የአፇርና
ውሃ ጥበቃ ህዲጎች፣ ላልች የመሬት ቋሚ ማሻሻያ ስራዎች፤
(7) ተቆፌረው አገሌግልት በመስጠት ሊይ ያለ የውኃ ጉዴጓድች፣ የጎሇበቱ
ምንጮች፣ ኩሬዎች እና ላልች ውኃ እንዱያጠራቅሙ የተሰሩ ግንባታዎች፤
(8) በግጦሽ መሬት ሊይ የሚገኝ ሳር፣ የመኖ ዛፍች እና ከንብረቶቹ ጋር
ተመሳሳይነት ያሊቸው የማይንቀሳቀሱ ቋሚ ንብረቶች ወይም የተዯረጉ ቋሚ
ማሻሻያዎች፡፡

28
19. መንግሥታዊ ወይም መንግስታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶች የመሬት ይዞታቸው
ሇሌማት ሲነሳ የንብረት እና የቋሚ ማሻሻያ ካሳ ስሇሚከፇሌበት ሁኔታ
በክሌለ ውስጥ ሥራቸውን የሚያካሂደ መንግሥታዊ መ/ቤቶች፣ ዴርጅቶች እና
መንግሥታዊ ያሌሆኑ ተቋማት ተግባራቸውን እንዱያከናውኑ የተሰጣቸው የይዞታ
መሬት ሇህዝብ ጥቅም እና ሇሃገራዊ ሌማት አስፇሊጊ ሆኖ ከይዞታቸው በከፉሌ
ወይም ሙለ በሙለ እንዱሇቁ ውሳኔ የተሰጠ እንዯሆነ፡ በመሬቱ ሊይ ሊሇሙት ቋሚ
ንብረት እና ሊከናወኑት ቋሚ የመሬት ማሻሻያ ወጭ መሌሶ ሇመተካት የሚያስችሌ
ካሣ ተከፌሎቸው እና/ወይም ትክ መሬት ተሰጥቷቸው እንዱሇቁ ይዯረጋሌ፡፡

20. የመሬት ይዞታ እና የመጠቀም መብት በሚታጣበት ጊዜ ስሇሚከፇሌ ካሣ


(1) ማንኛውም ባሇይዞታ የመሬት የመጠቀም መብቱን በሕግ አግባብ እንዱያጣ
ሲወሰን ወይም የባሇይዞታነት መብቱ በሕግ ሲቋረጥ፣ ባሇይዞታው በመሬቱ ሊይ
ያሇማውን ቋሚ ንብረት አንስቶ የመውሰዴ ወይም አንስቶ መውሰዴ የማይችሇውን
ዯግሞ በዚህ መመሪያ ስሇቋሚ ንብረት ካሳ አከፊፇሌ በተዯነገገው መሠረት
በቅዴሚያ ተመጣጣኝ ካሳ እና የመሬቱን ሇምነት ጠብቆ ሇማቆየት ያወጣውን
የማሻሻያ ወጪ ያገኛሌ፣ ሆኖም የሌማት ተነሽ ካሣ የማግኘት መብት
አይኖረውም፤
(2) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ቀዴሞ በነበረ
አሰራር የገጠር መሬት ይዞታ አግኝተው ነገር ግን በተሻሻሇው የገጠር መሬት
አስተዲዯርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 252/2009 ዓ.ም መሠረት የይዞታና
የመጠቀም መብታቸውን በሕግ ሲያጡ በመሬቱ ሊይ ሊሇሙት እና አንስተው
ሇማይወስዶቸው ቋሚ ንብረቶች ተገቢውን የንብረት ካሳ በሕጉ መሠረት መሬቱን
በሚረከበው አካሌ ክፌያ ይፇጽማሌ፤ መሬቱን የሚረከበው አካሌ መክፇሌ
የማይችሌ ከሆነ ወይም ፇቃዯኛ ካሌሆነ መሬቱ መክፇሌ ሇሚችሌ አካሌ
ይተሊሇፊሌ፡፡

21. የመተሊሇፉያ መስመር በሚዘረጋበት ጊዜ ስሇሚከፇሌ ካሣ


(1) በአንዴ ባሇይዞታ መሬት ውስጥ የመስኖ ቦይ ወይም መተሊሇፉያ መንገዴ የሚያሌፌ
ሆኖ ከተገኘና ይኼው ቦይ ወይም መስመር ባሇይዞታው በመሬቱ ሊይ ሉያገኝ
የሚችሇውን ጥቅም የሚያሳጣው መሆኑ ከወዱሁ ከታወቀ ይህንኑ ሇማካካስ

29
የመተሊሇፉያ አገሌግልቱን የሚያገኘው በዚህ መመሪያ መሠረት ሇባሇይዞታው
ያጣዋሌ ተብል ከሚገመተው አገሌግልት ወይም ጥቅም ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ካሣ
ይከፇሇዋሌ፤ የካሣ ክፌያው እንዯሁኔታው በቀበላው አስተዲዯር ወይም በዚህ
መመሪያ በተገሇፀው አግባብ ጉዲዩ በሚመሇከታቸው የባሇይዞታዎች ስምምነት
ሉፇጸም ይችሊሌ፤
(2) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት ሁለም ባሇይዞታዎች የመተሊሇፉያ
አገሌግልቱ እኩሌ ተጠቃሚዎች ከሆኑ እና የጋራ መገሌገያ ከመሆኑ የተነሣ
የሁለንም የይዞታ መሬት የሚነካ ከሆነ በዚህ መመሪያ መሠረት የሚከፇሌ ካሳ
አይኖርም፤ ይሌቁንም የተዘረጋው መተሊሇፉያ መስመር የሚያስከትሇውን ወጭ
እንዯ አጠቃቀማቸው ይጋራለ፤
(3) መተሊሇፉያ መሬት አጠቃቀምን በሚመሇከት በቀጥታ በተጠቃሚዎች እና በመሬቱ
ባሇይዞታዎች መካከሌ የጋራ ስምምነት ሉዯረግ ይችሊሌ፤ ስምምነቱም በቀበላ
መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ጽህፇት ቤት ቀርቦ ይመዘገባሌ፤
(4) ከዚህ በሊይ የሠፇሩት ንዑሳን ዴንጋጌዎች ተፇጻሚነት የሚኖራቸው ይህ መመሪያ
በሥራ ሊይ ከዋሇ በኋሊ አዱስ በሚገነቡ ወይም በሚዘረጉ የመተሊሇፉያ መስመሮች
ሊይ ይሆናሌ፡፡

22. መሬትን ኩታገጠም በማዴረግ ሂዯት ስሇሚከፇሌ ካሳ


የገጠር የመሬት ማሳን ሇማቀራረብ ሲባሌ የመሬት ሌውውጥ በሚዯረግበት ወቅት
በመሬቱ ሊይ የሇማን ንብረት ማካካስ አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ የመሬት ይዞታውን
የሚረከበው ሰው በመሬቱ ሊይ የሇማ ንብረት ሇነበረው ባሇይዞታ በዚህ መመሪያ
መሠረት ተመጣጣኝ ካሣ ይከፌሇዋሌ፡፡

23. ከመስኖ ሌማት ጋር ተያይዞ የመሬት ሽግሽግ ሲዯረግ ስሇሚከፇሌ ካሳ


1. በመስኖ መሬት ሽግሽግ ወቅት ከባሇይዞታው በተቀነሰ መሬት ሊይ ሇሇማ
ማናቸውም ቋሚ ንብረት መሬቱ የዯረሰው ማንኛውም አርሶ አዯር በዚህ መመሪያ
ስሇ ንብረት ካሳ አከፊፇሌ በተዯነገገው መሠረት የሚወሰነውን ካሣ በቅዴሚያ
ሇቀዴሞ ባሇይዞታው በመክፇሌ መሬቱን ይረከባሌ፤
2. በመሬት ሽግሽግ ወቅት ሇላሊ ተጠቃሚ በዯረሰ መሬት ሊይ የሇማው ቋሚ ንብረት
የተፇጥሮ ዛፌ ካሌሆነ በስተቀር የቀዴሞው ባሇይዞታ ይህንኑ ቆርጦ እንዱያነሳ
ከተዯረገ በኋሊ ሇባሇዴርሻው ይሰጠዋሌ፤

30
3. ቋሚ ንብረት ያሇበት መሬት የዯረሰው አርሶ አዯር በመሬቱ ሊይ ሇሇማው ቋሚ
ንብረት የሚከፇሇውን ካሳ በአንዴ ጊዜ እና በቅዴሚያ ሇመክፇሌ አቅም የላሇው
ሆኖ የተገኘ እንዯሆነ ይህንኑ ገሌጾ ሇወረዲው ወይም ሇከተማ አስተዲዯር የመሬት
አስተዲዯር እና አጠቃቀም ተቋም በጽሁፌ ማመሌከት አሇበት፡፡ በዚህም መሠረት
፡-
ሀ) የወረዲው ወይም የከተማው የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም
ጽህፇት ቤቱ በጽሁፌ የቀረበሇትን ማመሌከቻ ተቀብል ባሇይዞታው
በእርግጥም በአንዴ ጊዜ እና በቅዴሚያ ካሳውን የመክፇሌ አቅም
እንዯላሇው ካረጋገጠ፣ ከካሳ ባሇመብቱ ጋር በሚዯረግ ውይይት እና
ስምምነት መሠረት ካሳ መክፇሌ የሚገባው የመስኖ መሬት ተጠቃሚ
ከአንዴ ዓመት ተኩሌ ባሌበሇጠ ጊዜ ውስጥ በሶስት ዙር ከፌል
እንዱያጠናቅቅ ግዳታ እንዱገባ በወረዲው ጽህፇት ቤት የማመቻቸት
ሥራ ይሰራሌ፣
ሇ) በዚህ ንዑስ አንቀጽ ፉዯሌ ተራ (ሀ) መሠረት ችግሩን መፌታት
ካሌተቻሇ የካሣ ክፌያውን መክፇሌ ሇሚችሌ በመስኖ መሬት
የመጠቀም መብት ሊሇው ሇላሊ ተጠቃሚ መሬቱ ይሰጣሌ፤
ሏ) ይህም ሆኖ ችግሩን መቅረፌ ካሌተቻሇ በወረዲው የመሬት አስተዲዯር
እና አጠቃቀም ጽህፇት ቤት አማካኝነት የካሳ ባሇመብቱን እና ካሳ
መክፇሌ የሚገባውን አካሌ በማወያየት የክሌለን የገጠር መሬት
አስተዲዯር እና አጠቃቀም ሕግ በማይጻረር መሌኩ ጉዲዩ እሌባት
እንዱያገኝ ይዯረጋሌ፡፡
4. በመስኖ ሌማት ወቅት በተካሄዯ የመሬት ሽግሽግ ምክንያት ቁርጥራጭና
የተበጣጠሱ መሬቶች አንዴ አነስተኛ የማሳ መጠን ሉኖረው ከሚገባው ስፊት
በታች ሲሆኑ ወይም በቅርጽና በመጠን እራሳቸውን አሰችል ሇማሌማት አመች
ካሇመሆኑ የተነሣ ወዯ አጎራባች ማሳ እንዱካተት በተዯረገ መሬት ሊይ ሇሠፇረ
ንብረት በዚህ መመሪያ መሠረት መሬቱን የሚረከበው ባሇይዞታ በቅዴሚያ ካሳ
እንዱከፌሌ ይዯረጋሌ፡፡ ይኽው መሬት የላሊ ባሇይዞታ ዴርሻ አሇመሆኑ
ከተረጋገጠ እና በትርፌነት የተያዘ ከሆነ፣ ሇመሬቱ የሚከፇሇው ካሳ ሇወረዲው

31
ወይም ከተማ አስተዲዯሩ ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ሌማት ትብብር ተቋም ወይም
ስሌጣን ሊሇው አካሌ ገቢ ተዯርጎ ሇሌማት እንዱውሌ ይዯረጋሌ፡፡

24. በጊዜያዊነት ሇሚነሳ የመሬት ባሇይዞታ የሌማት ተነሺ ካሳ ግምት እና


መሬቱ አገግሞ ተመሊሽ ስሇሚዯረግበት ሁኔታ
(1) ይዞታውን ሇተወሰነ ጊዜ በጊዜያዊነት እንዱሇቅ ሇሚዯረግ የገጠር መሬት
ባሇይዞታ መሬቱ ማገገም እና እንዯቀዴሞው ምርት የሚሰጥ መሆኑ አስቀዴሞ
በሚመሇከተው ተቋም የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ይሁንታ ቅዴመ እውቅና
ማረጋገጫ ሇተሰጠው መሬት፣ በዚሁ መሬት ተጠቃሚ የሆነ ባሇይዞታ በሚኖርበት
ጊዜ መሬቱ ከመሇቀቁ በፉት በነበሩት ሶስት ዓመታት ውስጥ ያገኘው ከፌተኛ
ዓመታዊ ገቢ ተሰሌቶ መሬቱ እስከሚመሇስ ዴረስ ባሇው ጊዜ ታስቦ የሌማት
ተነሺ ካሣ ይከፇሇዋሌ፤
(2) ከሊይ በንኡስ አንቀጽ (1) የተጠቀሰው እንዯተጠበቀ ሆኖ በጊዚያዊነት
የሚሇቀቀው መሬት በላልች የይዞታ ዓይነቶች የተፇሇገውን መሬት ሇማቅረብ
አማራጭ በማይኖርበት ሁኔታ የግሇሰብ ይዞታ ሆኖ በሚገኝበት ጊዜ የዴንጋይና
ጠጠር እንዱሁም የተመረጠ የአፇር ማምረቻ መሬት በሚፇሇግበት ወቅት መሬት
ጠያቂው አካሌ አስቀዴሞ መሬቱ በቋሚነት እንዱሇቀቅ ጥያቄውን አስተካክል
ማቅረብ ይኖርበታሌ፤
(3) በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (1) እና (2) በተጠቀሰው አግባብ ሇተሇዋጭ
መንገዴ፣ ሇዴንጋይ፣ ሇጋራጋንቲ ማምረቻ፣ ሇአሸዋና አፇር ማውጫም ሆነ
ማጓጓዣ ወይም ሇላሊ አገሌግልት ሇተወሰነ ወራት ወይም ዓመት በጊዜያዊነት
ወይም በቋሚ የተሇቀቀ መሬት ወዯ ባሇይዞታው በሚመሇስበት ወቅት መሬቱ
ከመሇቀቁ በፉት ሲሰጥ የነበረውን አገሌግልት እንዯቀዴሞው መስጠት እና
የተፇጥሮ ሃብቱ እንዱያገግም በሚያስችሌ ዯረጃ ሊይ መሆኑ መረጋገጥ
ይኖርበታሌ፤ ነገር ግን መሬቱ እንዯማያገግም እና አስቀዴሞ በቋሚነትም ተሇቆ
የሌማት ተነሽ ካሳ የተከፇሇበትን መሬት ወዯ መሬት ባንክ እንዱገባ በማዴረግ
በክሌለ የገጠር መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ወይም በከተማ መሬት
አስተዲዯርና አጠቃቀም የሉዝ የህግ ማዕቀፌ አግባብ እንዱተዲዯር ይዯረጋሌ፤

32
(4) ፌሬ የሚሰጥ ቋሚ ተክሌ ወይም ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ የሚያሰገኝ ተክሌ በወጥነት
በመሬት ይዞታው አሌምቶ እየተጠቀመ የሚገኝ የግሇሰብ ይዞታ ሆኖ ሲገኝ እና
ይህን መሬት በጊዚያዊነት ሇሌማት ሲወሰዴ፤ መሬት ጠያቂው አካሌ መሬቱን
በሚመሌስበት ጊዜ እና ባሇይዞታው መሬቱን እንዯገና ተረክቦ ሇማሌማት እና
የቀዯሞውን ምርት አምርቶ ገቢ ሇማግኘት የሚያሰፇሇገው ዓመት እንዯ ተክለ
ምርት ሇመስጠት መዴረሻ ጊዜ ታስቦ በካሳ ስላቱ ተካቶ እና ተገምቶ
እንዱከፇሇው ይዯረጋሌ፤
(5) በጊዜያዊነት የተሇቀቀው መሬት በሚመሇስበት ወቅት በዯረሰበት ጉዲት
ምክንያት ሇባሇይዞታው የሚሰጠው ምርት እንዯሚቀንስ ወይም ሇተወሰኑ
አመታት ሙለ በሙለ ምርት እንዯማይሰጥ አግባብ ባሇው በተዋረዴ የሚገኜው
የቢሮው አዯረጃጀት ውስጥ ባለ የመሬት አጠቃቀም ወይም በከተማው መሬት
ሌማትና ማኔጅመንት ባሇሙያዎች በኩሌ የተረጋገጠ እንዯሆነ መሬቱን ወስድ
ሇሌማት ያዋሇው አካሌ ሇባሇይዞታው የሌማት ተነሽ ካሣ ክፌያውን ይፇጽማሌ፤
(6) በጊዜያዊነት የተጠየቀን መሬት መሬቱ ከመወሰደ በፉት አመሊሇሱን አስመሌክቶ
መሬቱ ስሇማገገሙ ወይም የማያገግም ከሆነም ስሇ ካሳ ክፌያ መሬት ጠያቂው
እና መሬቱ የሚያስሇቅቀው አካሌ ቅዴሚያ የጋራ ስምምነት ሊይ መዴረስ
ይኖርባቸዋሌ፤
(7) ባሇይዞታው በጊዜያዊነት የሚሇቀው ቤቱን በሚሆንበት ጊዜ ሇተነሽ የሚሰጠው
ምትክ ቤት ሲሆን አስቀዴሞ ሇሌማት የተሇቀቀው ቤት ሇቤቱ ባሇቤት ተመሊሽ
ሲዯረግ በነበረበት ዯረጃና ሁኔታ ካሌተገኘ በቤቱ ሊይ ሇተዯረገው ጉዲት
አስሇቃቂው ተገቢው እዴሳት፣ ጥገና ወይም ማሻሻያ በማዴረግ ወዯ ነበረበት
መመሇስ ይኖርበታሌ፡፡

ክፌሌ ሦስት
ስሇሌዩ ሌዩ ካሳ አከፊፇሌ ቀመር
ንዑስ ክፌሌ አንዴ
ስሇ ካሳ አተማመን እና ቀመር

33
25. የቋሚ ንብረት ካሳ አተማመን እና ቀመር
በዚህ መመሪያ መሠረት ሇህዝብ ጥቅም ወይም አገሌግልት ሲባሌ በሚሇቀቅ የመሬት
ይዞታ ሊይ ሇሰፇረ ቋሚ ንብረት፣ ሇሇማ ንብረት፣ ሇተገኘ ምርት፣ ሇማህበራዊ ትስስር
መቋረጥ እና ሥነ-ሌቦና ጉዲት እና ሇመሬት ቋሚ ማሻሻያዎች እና ሇመሳሰለት ላልች
ቋሚ ንብረቶች ካሳ የሚከፇሌ ሆኖ የሚከፇሇው የካሳ መጠን አተማመን ወይም የሚሰሊበት
ቀመር እንዯሚከተሇው ይሆናሌ፡-
(1) በመሬት ሊይ የቤት፣ የመጋዝን፣ የመጠሇያ እና ላልች ቋሚ ንብረት እና ሇሇማ
ንብረት የካሣ ግምት ቀመር የሚሰሊው፡-
ሀ) የሚፇርሰውን ግንባታ መሌሶ ሇመገንባት የሚያስችሌ የወቅቱን የካሬ ሜትር
ወይም የነጠሊ ዋጋ በማውጣት የማቴሪያሌ/ቁሳቁስ፣ የባሇሙያ እና የጉሌበት
ዋጋ ያካተተ ይሆናሌ፤
ሇ) ከቤቱ ጋር ተያያዥነት ያሊቸውን የግቢ ንጣፌና ማስዋብ፣ የቤት ማስዋብ፣
የበረንዲ፣የሴኘቲክ ታንከር፣ የይዞታ ግቢ የውሃ ማፊሰሻ ቦይ ግንባታዎች፣
የግቢ የአበባ እና ቋሚ ተክሌ፣ ሳር እና ላልች ቋሚ ንብረቶችን ሇመስራት
የሚያስፇሌገው የወቅቱን የአካባቢው የገበያ ዋጋ፣
ሏ) ቤቱ በመነሳቱ ምክንያት የተገነቡ የአገሌግልት መስመሮችን ሇማፌረስ፣
ሇማንሳት፣ መሌሶ ሇመገንባት እና ሇመትከሌ የሚያስፇሌጉትን ወጪዎች
ግምት ይጨምራሌ፤
መ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ተራ ፉዯሌ “ሀ” እና “ሇ” ሊይ ከተጠቀሰው
በተጨማሪ በመሬቱ ሊይ ሇተዯረጉ ላልች ቋሚ ማሻሻያዎች የወጣውን
የገንዘብ እና የጉሌበት ወጭ የሚተካ ካሳ ይከፇሊሌ፤
ሠ) የሚፇርሰው ቤት የግንባታ ቁሳቁስ በወቅቱ በገበያ የማይገኝ ከሆነ
በተቀራራቢ ቁስ/ማቴሪያሌ ዋጋ የሚሰሊ ይሆናሌ፤
ረ) ቤቱ የሚፇርሰው በከፉሌ ከሆነ እና የቤቱ ባሇቤት ቦታውን ሇመሌቀቅ
ከመረጠ ሇሙለ ቤቱ ካሣ ይከፇሇዋሌ፤
ሰ) ቤቱ የሚፇርሰው በከፉሌ ከሆነ እና የቤቱ ባሇቤት በቀሪው ቦታ ሊይ
ሇመቆየት ከመረጠ ሇፇረሰው የቤት አካሌ ብቻ ተሰሌቶ ካሣ ይከፇሇዋሌ፤
ሆኖም የቤቱ ባሇቤት በቀሪው የቤቱ አካሌ የመቆየት ምርጫ አግባብ ባሇው

34
የከተማም ሆነ የቀበላ ማዕከሌ ኘሊን መሠረት ተቀባይነት ያሇው መሆን
አሇበት፤
ሸ) በዚህ ንዑስ አንቀጽ ከፉዯሌ (ሀ) እስከ (ሰ) የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ
የቤት፣ የመጋዝን፣ የመጠሇያ እና ላልች ግንባታዎች የካሳ ቀመር = የወቅቱ
የግንባታ ወጪ (የማቴርያሌ + የጉሌበት + የባሇሙያ) + በመሬት ሊይ
የተዯረገ ቋሚ ማሻሻያ/ ምንጣሮ + የግቢ ንጣፌ ማስዋብ + ሲፕቲክ ታንከር
+ የቤት ውሃ ሌክ + መሬት ማስተካከሌ + ዴንጋይ ሇቀማ + ላልች
የመሬት ሌማት ሥራዎች/ ወጪ + የቀሪ ዘመን የመሬት ሉዝ ተመሊሽ
ክፌያ/ትክ ቦታ ካሌተሰጠው/፤
(2) የአጥር፣ የእንስሳት በረት ወይም ጉሮኖ ስራዎች ካሳ ቀመር የሚሰሊው፡-
ሀ) የሚፇርሰውን አጥር መሌሶ ሇመስራት የሚያስፇሌገው የወቅቱ የካሬ
ሜትር ወይም ሜትር ኩብ ወይም የነጠሊ ዋጋ በማውጣት ይሆናሌ፤
ሇ) ከግንብ ውጪ ሇሆነ የአጥር አይነት የወጣበትን ወጪ በወቅቱ የአካባቢ
የገበያ ዋጋ ተሰሌቶ ካሳ ይከፇሇዋሌ፤
ሏ) አጥሩ ተነስቶ መሌሶ ሇማጠር የሚቻሌ ከሆነ የሚከፇሇው ክፌያ ተዛውሮ
የሚተከሌ ንብረት እንዯሚከፇሇው ሲሆን አጥሩን ሇማስነሳት፣ ሇማጓጓዝ፣
መሌሶ ሇመትከያና ተያያዥ ወጭዎችን የሚተካ ክፌያ ይከፇሊሌ፡፡ ነገር
ግን የአጥሩ ባሇቤት ካሳ እንዱከፇሇው ወይም መሌሶ ሇማጠር እንዯሚፇሌግ
ምርጫ ይሰጠዋሌ፤
መ) የአጥር ካሳ ቀመር = የአጥሩ አጠቃሊይ መጠን/ርዝመት/ (በሜትር) x
የአጥሩ ቁመት (በሜትር) x የአጥሩ ወርዴ (በሜትር) x በአንዴ ካሬ
ሜትር/ሜትር ኩብ ዋጋ የአጥር ካሳ ቀመር = የአጥሩ የካሬ ሜትር/ሜትር
ኩብ ነጠሊ ዋጋ x የአጥሩ መጠን መካሬ ሜትር/ሜትር ኩብ፤
ሠ) የእንስሳት በረት ወይም ጉረኖ ስራዎች ካሳ = የወቅቱ የግንባታ ወጪ
(የማቴርያሌ + የጉሌበት ወጭዎች)
(3) ተዛውሮ የሚተክሌ ንብረት ካሳ ቀመር የሚሰሊው፡-
ሀ) ንብረቱ ከሚገኝበት ስፌራ ወዯ ላሊ አካባቢ ተዛውሮ እንዯገና ሉተከሌ እና
አገሌግልት መስጠት የሚችሌ ከሆነ የሚከፇሇው የማንሻ፣ የማጓጓዣ (መጫኛ እና
ማውረጃ) እና መሌሶ የመትከያ ክፌያዎች ያካትታሌ፤

35
ሇ) በዚህ ንዑስ አንቀፅ ፉዯሌ ተራ (ሀ) መሠረት የካሳ ግምቱ ከመሰራቱ በፉት
ንብረቱ ተዛውሮ መተከሌ የሚችሌ እና የማይችሌ መሆኑ በባሇሙያ መረጋገጥ
አሇበት፤
ሏ) ንብረቱ ሲነሳ ጉዲቱ የሚዯርስባቸው የንብረቱ ክፌልች መኖራቸው በባሇሙያ
ከተረጋገጠ ሇመተካት ወይም ሇመጠገን የሚያስፇሌግ ወጭ መከፇሌ አሇበት፤
መ) ተዛውሮ የሚተከሌ ንብረት አተማመን ቀመር = የንብረቱ ማንሻ/መንቀያ +
የንብረቱ ማጓጓዣ (የመጫኛ+ የማውረጃ) + የንብረቱ መሌሶ መትከያ ወይም
መቀጠያ ወጭ በወቅታዊ የአካባበው የገብያ ዋጋ ተሰርቶ የሚከፇሌ ይሆናሌ፡፡

26. የሰብሌ ካሳ አተማመን ቀመር


1. ሰብለ ወይም አትክሌቱ ወይም ሁሇቱም ቦታው በሚሇቀቅበት ወቅት የዯረሰ ከሆነ
ባሇይዞታው በሚሰጠው የጊዜ ገዯብ ሰብለን ወይም አትክሌቱን ሰብስቦ ሉወስዴ
ይችሊሌ፤
2. የሰብሌ ካሳ የሚተመነው ሰብለ ሇመሰብሰብ ዯርሶ ቢሆን ኖሮ ሉሰጥ የሚችሇውን
የምርት መጠን እና ምርቱ ሉያስገኝ ይችሌ የነበረውን ወቅታዊ የገበያ ዋጋ
መሠረት በማዴረግ ይሆናሌ፤
3. ቦታው በአስቸኳይ ከተፇሇገ እና ሰብለ ወይም አትክሌቱ የዯረሰ ሆኖ ሇመሰብሰብ
በቂ ጊዜ ካሌተሰጠው በአካባቢው ከሚገኝ ተመሳሳይ ሰብሌ ወይም አትክሌት
የሚገኘውን የአንዴ አመት የምርት መጠን በወቅታዊ የአካባቢ የገበያ ዋጋ
ተሰሌቶ ይከፇሇዋሌ፤
4. በመሬቱ ሊይ የተዯረገ ቋሚ ማሻሻያ ካሇ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2)
ከሚከፇሇው ካሳ በተጨማሪ መሬቱን ሇማሻሻሌ የወጣው የገንዘብ እና የጉሌበት
ወጭ የሚተካ ካሳ ይከፇሇዋሌ፤
5. ሰብለ ወይም አትክሌቱ የዯረሰ ካሌሆነ የሚከፇሇው ካሳ ሰብለ ወይም አትክሌቱ
ሇመሰብሰብ ዯርሶ ቢሆን ኖሮ ሉሰጥ የሚችሇውን የምርት መጠን እና ምርቱ
ሉያወጣ ይችሌ የነበረውን ወቅታዊ የአካባቢው የገበያ ዋጋ መሠረት በማዴረግ
ይሆናሌ፤
6. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (5) በተዯነገገው መሠረት ካሳ ሲሰሊ ሰብለ ወይም
አትክሌቱ ሇመሰብሰብ እስኪዯርስ ባሇንብረቱ ሉያወጣ የሚገባው ወጭ ተቀናሽ
ይዯረጋሌ፤

36
7. የሰብሌ ተረፇ ምርት ካሳ የሚተመነው የተረፇ ምርቱን ወቅታዊ የአካባቢው
የገበያ ዋጋ መሠረት በማዴረግ ይሆናሌ፤ በግመታ ወቅት በመኸር፣ በበሌግ፣
በቀሪ ዕርጥበት ወይም በመስኖ የምርት ወቅት በሚገኜው የምርት ዴግግሞሽ
ታሳቢ ተዯርጎ የሚሰሊ ይሆናሌ፤
8. በአንዴ የእርሻ ቦታ በአንዴ ዓመት ውስጥ ከአንዴ ጊዜ በሊይ ምርት የሚመረት
ከሆነ የአመቱ የእርሻ ቦታው የምርት መጠን በዓመቱ ውስጥ የተመረተው ምርት
ዴምር ይሆናሌ፤
9. የሰብሌ ካሳ ግምት እንዯ አካባቢው ስነ-ምህዲር የአዝመራ ወቅት እና የምርት
ዴግግሞሽ የሚሰሊ ይሆናሌ፤
10. የሰብሌ እና የተረፇ ምርት የሚገመተውና ካሳ የሚሰሊው እንዱሁም ሇአንዴ
መሬት የመሬት ቋሚ ማሻሻያ ወጭ የሚሰሊው አንዴ ጊዜ ብቻ ሆኖ
የተረፇምርትና የላልች ሰብልች ካሳ ዝርዝር ቀመር ከዚህ በታች በተቀመጠው
አግባብ መሠረት የሚሰራ ይሆናሌ፡-
ሀ) የመኸር ሰብሌ አብቃይ ካሳ = [የመኸር መሬት ስፊት በሄ/ር x በአንዴ ሄ/ር
መሬት የሚገኝ ምርት በኩንታሌ x የሰብለ የወቅቱ የገበያ ዋጋ ብር
በኩንታሌ] + የመሬት ቋሚ ማሻሻያ ወጪ፤
ሇ) የበሌግ ሰብሌ አብቃይ ካሳ = [የበሌግ መሬት ስፊት በሄ/ር x በአንዴ ሄ/ር
መሬት የሚገኝ ምርት በኩንታሌ x የሰብለ የወቅቱ የገበያ ዋጋ ብር
በኩንታሌ] + የመሬት ቋሚ ማሻሻያ ወጪ፤
ሏ) የቀሪ ዕርጥበት ሰብሌ አብቃይ ካሳ = [የቀሪ ዕርጥበት መሬት ስፊት በሄ/ር
x በአንዴ ሄ/ር መሬት የሚገኝ ምርት በኩንታሌ (የቀሪ ዕርጥበት ሇሚያሇሙ
አካባቢዎች ብቻ)] x የሰብለ የወቅቱ የገበያ ዋጋ ብር በኩንታሌ] + የመሬት
ቋሚ ማሻሻያ ወጪ፤
መ) የመስኖ የሰብሌ አብቃይ ካሳ = [(የመስኖ የሚሇማ መሬት ስፊት በሄ/ር x
በአንዴ ሄ/ር መሬት ሊይ የሚገኝ ምርት በኩንታሌ x የሰብለ የወቅቱ የገበያ
ዋጋ ብር በኩንታሌ) x ምርቱ በሚሰበሰብበት ጊዜ በዴግግሞሽ] + የመሬት
ቋሚ ማሻሻያ ወጪ (በዓመት ከ2 እስከ 3 ጊዜ ሇሚያሇሙ መሬቶች ብቻ)]፤
ሠ) የሰብሌ ተረፇ ምርት ካሳ = [የቦታው ስፊት (በሄ/ር) x የሰብለ ተረፇ
ምርት ወቅታዊ የገበያ ዋጋ x በአንዴ ሄ/ር ስፊት ሊይ የሚገኝ ተረፇ ምርት

37
በኩ/ሌ ወይም በሸክም x ምርቱ በሚሰበሰብበት የአዝመራ ወቅት ወይም
ጊዜ]፡፡

27. የቋሚ/ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ የሚያስገኝ ተክሌ ካሳ ቀመር


(1) ፌሬ መስጠት ያሌጀመረ የቋሚ ተክሌ ካሳ የሚሰሊው፡-
ሀ) ተክለ ፌሬ መስጠት ያሌጀመረ ከሆነ ተክለ በሚገኝበት ዯረጃ ሇማዴረስ
የሚያስፇሌገውን ወጪ ግምት በማስሊት እና በመሬቱ ሊይ ያዯረገው ቋሚ
ማሻሻያ ካሇ ያሻሻሇበት የገንዘብ እና የጉሌበት ወጭዎች የሚተካ ካሳ
ይከፇሇዋሌ፤ ፌሬ መስጠት ያሌጀመረ የተባሇው ተዛውሮ ተተክል የጸዯቀ
ችግኝን ይጨምራሌ፤
ሇ) ፌሬ መስጠት ያሌጀመረ ቋሚ ተክሌ ካሳን በተመሇከተ በዯንቡ አንቀጽ 20
እንዯተዯነገገው፤ ቋሚ/ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ የሚያስገኝ ተክሌ ምርት የማይሰጥ
ከሆነ ካሳው የሚሰሊው የተክለ ምርት ወቅታዊ የገበያ ዋጋ እና በመሬቱ ሊይ
የቋሚ ማሻሻያ ያዯረገበትን የገንዘብ እና የጉሌበት ዋጋ የሚተካ ካሳ ጨምሮ
ይከፇሇዋሌ፤ ሆኖም ይኼው መሬት በቋሚነትም ሆነ በጊዜያዊነት የሚወሰዴ
ከሆነ ፌሬ መስጠት ያሌጀመረ ቋሚ ተክሌ/ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ የሚያሰገኝ
ተክሌ ካሳ በተጨማሪ አስቀዴሞ የነበረውን የመሬት አጠቃቀም መሰረት
ተዯረጎ በአጎራባች ትይዩ ባሇ ማሳ ካሳው ይሰራሇታሌ፤
ሏ) በዚሁ ንኡስ አንቀጽ ፉዯሌ (ሀ) እና (ሇ) መሠረት የቋሚ ተክሌ/ምጣኔ
ሃብታዊ ገቢ የሚያሥገኝ ተክሌ ካሳ ግምትን አስመሌክቶ፤ የአንዴ ባሇይዞታ
መሬት በሚወሰዴበት ጊዜ፤ ይኼው መሬት ፌሬ መስጠት ያሌጀመረ ተክሌ
ሆኖ ሲገኝ ከግብርና ጽህፇት ቤት በሚሰጥ መረጃ በአንዴ ሄክታር መሬት
የተፇቀዯውን ፓኬጅ መሠረት ሉተከሌ የሚገባውን የችግኝ መጠን ግምት
ውስጥ አስገብቶ ካሳው ይሰራሌ፤
መ) ፌሬ መስጠት ያሌጀመረ የቋሚ ተክሌ ካሳ ቀመር= [የተክሌ ብዛት (በእግር)
x የአካባቢው የችግኝ ዋጋ x በአንዴ እግር ሇጉሌበትና ሇማቴሪያሌ የወጣ ወጪ
ግምት] + የመሬት ቋሚ ማሻሻያ ወጪ፤
(2) ፌሬ/ምርት የሚሰጥ ቋሚ ተክሌ ካሳ የሚሰሊው በዯንቡ አንቀጽ 20 ከንዑስ
አንቀጽ (1) እስከ (4) እንዯተዯነገገው፤ ፌሬ የሚሰጥ ቋሚ ተክሌ እና ምጣኔ
ሀብታዊ ገቢ የሚያስገኙ ተክልች ካሳ ከዚህ በታች በተጠቀሰው ቀመር ይሰራሌ፤

38
ሀ) ፌሬ/ምርት የሚሰጥ ቋሚ ተክሌ ካሳ ቀመር = [የቋሚ ተክሌ ብዛት
(በእግር)/ በአንዴ ሄ/ር ሉኖር የሚችሌ ቋሚ ተክሌ ብዛት x ተክለ
በአንዴ እግር በዓመት የሚያስገኘው ምርት ብዛት (በኪል ግራም) x
የቋሚ ተክለ ምርት የወቅቱ የገበያ ዋጋ በኪልግራም]+ ተክለን
በዯረሰበት ዯረጃ ሇማዴረስ የወጣ ወጭ + የመሬት ቋሚ ማሻሻያ ወጪ፤
ሇ) ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ የሚያስገኙ ተክልች/ዛፍች ካሳ ቀመር = [የዛፌ
አይነቶች (ከፌተኛ ተክሌ ብዛት x የወቅቱ የገበያ ዋጋ) + (መካከሇኛ
ተክሌ ብዛት x የወቅቱ የገበያ ዋጋ) + (ዝቅተኛ ተክሌ ብዛት x የወቅቱ
የገበያ ዋጋ)] +…+ ተክለን በዯረሰበት ዯረጃ ሇማዴረስ የወጣ ወጭ +
የመሬት ቋሚ ማሻሻያ ወጪ፤
(3) ሇተፇጥሮ ዛፍች በተቆጠረው መረጃ መሰረት የንብረት ማንሻ እና ማጓጓዣ ካሳ
ሇአንዴ ጊዜ ብቻ ይከፇሊሌ፡፡

28. የሳር፣ የመካነ መቃብር፣ የውሃ ጉዴጓዴ፣ የጎሇበቱ ምንጮች፣ እና ላልች


የውኃ ግንባታዎች ካሳ ተመን ቀመር
(1) በዯንቡ አንቀጽ 22 ከንዑስ አንቀጽ (1) እስከ (4) በተገሇጸው አግባብ ካሳው
የሚሰራ ሆኖ የሳር ካሳ ቀመር = ሳሩ የሸፇነው ቦታ ስፊት በሄክታር x በሄክታር
የሚሰበሰበው ሳር ምርት በኩ/ሌ ወይም በሸክም (በዴግግሞሽ የሚመረት ከሆነ)
x የሚመረተው የሳር ምርት ወቅታዊ የገበያ ዋጋ በኩ/ሌ (በሸክም) + የመሬት
ቋሚ ማሻሻያ ወጪ፤
(2) የመካነ መቃብር ካሳ ቀመር በተመሇከተ፣ የመካነ መቃብር ካሳ = የመካነ
መቃብር ማንሻ ወጪ + የተሇዋጭ ማረፉያ ቦታ ማዘጋጃ ወጪ + አጽሙን
ሇማዛወሪያና ማሳረፉያ የዋሇ ወጪ + ሀይማኖታዊና ባህሊዊ ስርዓት ማስፇፀሚያ
ወጪ፤
(3) የውሃ ጉዴጓዴ፣ የጎሇበቱ ምንጮች፣ የተቆፇሩ ኩሬዎች፣ የመስኖ ግንባታዎች፣
የውሃ ማፊሰሻ ቦዮች፣ የውሃና አፇር ጥበቃ ህዲጎች እና ላልች ስትራክቸሮች =
የወቅቱ የግንባታ ወጪ (የማቴርያሌ + የጉሌበት) ዋጋን ከግምት ያስገባ
ይሆናሌ፡፡

ንዑስ ክፌሌ ሁሇት

39
ስሇ ሌማት ተነሽ ካሳ አተማመን ቀመር፣ የማህበራዊ ትስስር
መቋረጥ፣ የሥነ-ሌቦና እና ስሇላልች ጉዲት ካሳ አተማመን

29. የሌማት ተነሽ ካሳ አተማመን ቀመር


(1) የገጠር መሬት ባሇይዞታ የአንዴ ዓመት ገቢ ሇማስሊት በሚወሰዯው መሬት ሊይ
አመቱን ሙለ ሰርቶ ሲያገኝ የነበረውን ገቢ ታሳቢ መዯረግ አሇበት፤
(2) የመሬት ይዞታውን ሇተወሰነ ጊዜ እንዱሇቅ ሇሚዯረግ የገጠር መሬት ባሇይዞታ
ወይም ሇወሌ መሬት ባሇይዞታዎች መሬቱ እንዱሇቀቅ ከመዯረጉ በፉት በነበሩት
ሶስት ዓመታት ያገኙት ከፌተኛውን የአንዴ አመት ገቢ መሬቱ እስኪመሇስ ዴረስ
ባሇው ጊዜ ታስቦ ከሚከፇሇው የንብረት ማንሻ ካሳ በተጨማሪ የሌማት ተነሽ ካሳ
ይከፇሊሌ፡፡ ሆኖም የሚከፇሇው የካሳ መጠን በቋሚነት ከሚከፇሇው የሌማት ተነሽ
ካሳ መብሇጥ የሇበትም፤
(3) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) የተጠቀሰው የይዞታውን አመታዊ ገቢ ማስረጃ
ካሌተገኘ በአካባቢው ባሇ ተመሳሳይ ይዞታ ከግብርና ጽህፇት ቤት ከሚሰጥ
የምርታማነት መረጃ በወቅቱ የአካባቢ ዋጋ ተባዝቶ በሶስት ዓመት ከሚገኘው
የአንዴ ዓመት ከፌተኛ አመታዊ ገቢ ይወሰዲሌ፤
(4) ከእርሻ መሬት የሚገኘዉን ከፌተኛዉን አመታዊ ገቢ ሇማስሊት የአካባቢዉ
የሄክታር የምርት መጠን መታወቅ አሇበት፤
(5) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) መሠረት የገጠር ባሇይዞታዉ ከመነሳቱ በፉት
የሶስት ዓመት የአመቱ ምርት መጠን በወቅታዊ የአካባቢው ዋጋ ተሰሌቶ ከእርሻ
መሬቱ ሰብሌ/ቋሚ/ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ ከሚያስገኝ ተክሌ፤ ከተረፇ ምርት
ከማምረት የሚገኘዉ ገቢ መወሰዴ አሇበት፤
(6) ሇሌማት ተነሺው የሚሰጠው ምትክ ቦታ ከሆነና የሚነሳው የመኖርያ ቤት ወይም
የንግዴ ቤት ከሆነ ተመጣጣኝ ምትክ ቤት ሇሁሇት ዓመት ያሇኪራይ ይሰጠዋሌ፣
ወይም ሇፇረሰበት ቤት በወቅታዊ የአካባቢው የኪራይ ግምት ተሰሌቶ የሁሇት
ዓመት የሌማት ተነሺ ካሣ ይከፇሇዋሌ፤
(7) ሇሌማት ተነሺ በምትክ ቦታ ፇንታ ምትክ ቤት የሚሰጠው ከሆነ ሇፇረሰበት ቤት
በወቅታዊ የአካባቢው የኪራይ ግምት ተሰሌቶ የአንዴ ዓመት የሌማት ተነሺ ካሣ
ይከፇሇዋሌ፤

40
(8) ወቅታዊ የኪራይ ግምቱ የተነሺውን የመኖሪያ ቤት መነሻ አዴርጎ የሚሰሊ
ይሆናሌ፤
(9) በጊዜያዊነት እና በቋሚነት ሇሚነሳ የገጠርና የከተማ መሬት ባሇይዞታ የሌማት
ተነሺ ካሳ ቀመር የሚሰሊው፡-
ሀ) በጊዜያዊነት ሇሚሇቁ ባሇይዞታዎች የሌማት ተነሽ ካሳ ቀመር =
[(የሰብሌ ካሳ ገቢ + ፌሬ መስጠት የጀመረ ቋሚ ተክሌ ካሳ ገቢ + የሳር
ካሳ ገቢ + ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ የሚያሰገኙ ተክልች ካሳ ገቢ + የተረፇ
ምርት ካሳ ገቢ) x በሚወሰዴበት ዓመት ብዛት)]፤
ሇ) በቋሚነት ሇሚሇቀቁ ይዞታዎች የሌማት ተነሽ ካሳ ቀመር = [(የሰብሌ
ካሳ ገቢ + ፌሬ መስጠት የጀመረ ቋሚ ተክሌ ካሳ ገቢ + የሳር ካሳ ገቢ
+ ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ የሚያሰገኙ ተክልች ካሳ ገቢ + የተረፇ ምርት
ካሳ ገቢ) x 15 ዓመት ገቢ]፤
ሏ) በቋሚነት ሇሚሇቀቅ የከተማ መሬት ይዞታ የሌማት ተነሽ ካሳ ቀመር
ምትክ ቦታ ሇወሰዯና በቋሚነት ሇሚነሳ የከተማ ባሇይዞታ የሌማት ተነሺ
ካሳ = የቤቱ ስፊት በካሬ ሜትር x የ1 ካሬ ሜ ወቅታዊ የቤት ኪራይ ዋጋ x
24 ወራት ወይም በምትክ ቦታ ፊንታ ቤት በግዢ ሇተሰጠው በቋሚነት
ሇሚነሳ የከተማ ባሇይዞታ የሌማት ተነሺ ካሳ = የቤት ስፊት በካ. ሜ x የ1
ካ.ሜ ወቅታዊ የቤት ኪራይ ዋጋ x 12 ወራት፤
መ) በጊዜያዊነት ሇሚሇቀቅ የከተማ ይዞታ ወይም በጊዜያዊነት ሇተነሳና
ሇሚቆይበት ጊዜ ምትክ ቤት ሊሌተሰጠው የከተማ ባሇይዞታ የሌማት ተነሺ
ካሳ = የቤቱ ስፊት በካ.ሜ x የ1 ካሬ ሜ ወቅታዊ የቤት ኪራይ ዋጋ x
የሇቀቀበት ጊዜ መጠን (በወር)፤
(10) በማናቸውም ሁኔታ የተዯረገ የመሬት ቋሚ ማሻሻያ ወጪ የሚከፇሇው ሇአንዴ
ጊዜ ብቻ ይሆናሌ፣ በቋሚ የሌማት ተነሽ ካሳ ስላት አብሮ አይታሰብም፤
(11) በዚህ መመሪያ መሠረት ከሇቀቁት መሬት ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ትክ መሬት
ያገኙ በመሬቱ ሊይ የሇማ ንብረታቸውን አንስተው ሇሚወስደ ባሇይዞታዎች
የሌማት ተነሽ ካሳ አይከፇሊቸውም፤ ሆኖም ንብረቱን ማንሳት ሇማይችለ በዚህ
መመሪያ በተፇቀዯው መሰረት ካሳ ይከፇሇዋሌ፤ ከዚሁ በተጓዲኝ ባሇይዞታው
የተሠጠው ትክ መሬት ከቀዴሞ ይዞታው ጋር ተመጣጣኝ መሬት ሁኖ ካሌተገኘ
ሊጋጠመው ሌዩነት ብቻ የሌማት ተነሽ ካሳ ይከፇሊሌ፡፡

41
30. የማህበራዊ ትስስር መቋረጥ እና የሥነ-ሌቦና ጉዲት ካሳ አተማመን
የማህበራዊ ትስስር መቋረጥ እና የሥነ-ሌቦና ጉዲት ካሳ አተማመን ከዚህ በታች
በሚከተሇው አኳኋን ይገመታሌ፤
(1) የሌማት ተነሺዎች ከነበሩበት ቦታ ወዯላሊ ቦታ እንዱዛወሩ ሲዯረግ
የማህበራዊ ትስስር መቋረጥ እና የሥነ ሌቦና ጉዲት ካሳ ይከፇሊቸዋሌ፤
የሚከፇሊቸውም ካሳ አንዴ ጊዜ ብቻ የሚከፇሌ ይሆናሌ፤
(2) የማህበራዊ ትስስር መቋረጥ እና የሥነ ሌቦና ጉዲት ካሳ የሚከፇሇው
ከነበሩበት ቦታ ከ5 ኪ.ሜ በሊይ ርቀው ሇሰፇሩ የሌማት ተነሺዎች ነው፤
(3) የማህበራዊ ትስስር መቋረጥ እና የሥነ ሌቦና ጉዲት ካሳ መጠን በዴምሩ
ከ25 ሺህ እስከ 60 ሺህ ብር ሉከፇሌ ይችሊሌ፤
(4) ከአንዴ ሠፇር የሌማት ተነሺዎች ከይዞታቸዉ ሳይነሱ የቀሩ ካለ
ሇሚዯርስባቸው የማህበራዊ ትስስር መቋረጥና የሥነ ሌቦና ጉዲት ካሳ
በሚመሇከተዉ አካሌ ተረጋግጦ ሉከፇሊቸዉ ይችሊሌ፤
(5) የሌማት ተነሽዎች ከነበሩበት ከ5 እስከ 6 ኪል ሜትር ርቀው የሚሰፌሩ
ወይም ትክ የሚሰጣቸው ከሆነ 40,000 ብር (አርባ ሽህ ብር)፣ ከ7 እስከ 10
ኪል ሜትር ርቀው ሇሚሰፌሩ 50,000 ብር (ሀምሳ ሽህ ብር) እንዱሁም ከ10
ኪል ሜትር በሊይ ርቀው የሚሰፌሩ ሲሆን ዯግሞ 60,000 ብር (ስሌሳ ሽህ
ብር) የማህበራዊ ትስስር መቋረጥ እና የሥነ-ሌቦና ጉዲት ካሳ የሚከፇሌ
ይሆናሌ፡፡

31. ገቢ በመቋረጡ ስሇሚከፇሌ የኢኮኖሚ ጉዲት ካሳ


ሇህዝብ ጥቅም ተብል ቦታ እንዱሇቀቅ ከማዴረግ ጋር በተያያዘ በጊዜያዊነት
ወይም በዘሊቂነት ሲያገኝ የነበረን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ሇተቋረጠበት ሰው
የጉዲት ካሳ ስሇሚከፇሌ ካሳ በላሊ መመሪያ የሚወሰን ይሆናሌ፡፡

32. ስሇላልች የካሳ ክፌያ ስላት ቀመር


ከዚህ በታች የተመሇከቱት የካሳ ተከፊይ መብቶች በሚከተሇው አኳኋን ይሰሊሌ፡-
(1) መሬት በመከራየት የእርሻ ስራ ሇጀመረና ሇአዘመረ ግሇሰብ የሚከፇሇው ካሳ =
በዚህ መመሪያ ውስጥ ሇሰብሌ/ሇመኸር፣ ሇበሌግ፣ ሇቀሪ ዕርጥበት ወይም በመስኖ
ሇሚሇማ መሬት/ በተዯነገገው ዓይነት ሇአንዴ ዓመት ያህሌ ይሆናሌ፤

42
(2) በሉዝ ሇተከራዬ ባሇመብት የሚከፇሇው ካሳ = የሉዝ ባሇመብቱ ሊከናወናቸው
የሌማት ተግባራት ያወጣቸው ወጪዎች በመሬቱ ሊይ አንስቶ መውሰዴ
ሇማይችሊቸው ቋሚ ንብረቶች በማካተት + ቅዴሚያ የተከፇሇ የቀሪ ዘመን
የመሬት ሉዝ ክፌያ ካሇ ተመሊሽ በማዴረግ ይሆናሌ፤
(3) ግዳታን ባሇመወጣት መብታቸውን ሇሚያጡ የመሬት ባሇይዞታዎች ስሇሚከፇሌ
ካሳ = በመሬቱ ሊይ የሇማ ቋሚ ንብረት ግምት ብቻ ይከፇሊሌ፤
(4) የይዞታ መብታቸውን በፇቃዯኝነት ሇሚተዉ ባሇይዞታዎች የሚከፇሇው ካሳ=
በመሬቱ ሊይ ሇሇማው ቋሚ የንብረት ግምት ብቻ ይከፇሊሌ፤
(5) በቋሚነት ሇሚሇቀቅ የመተሊሇፉያ መሬት የሚከፇሇው ካሳ = በዚህ መመሪያ
ሇሰብሌ (ሇመኸር፣ ሇበሌግ፣ በቀሪ ዕርጥበት ወይም በመስኖ ሇሚሇማ መሬት
በተዯነገገው መሰረት) በዘሊቂነት ሇሚሇቀቅ መሬት በሚከፇሇው የካሳ ግምት
አኳኋን ነው፤
(6) በመስኖ ሌማት የመሬት ሽግሽግ ሂዯት ሳቢያ የሚከፇሇው ካሳ = በመሬት ሊይ
የሇማውን ንብረት ዋጋ ግምት ሇመስራት በሚያስችሇው ቀመር የተዯነገገው የካሳ
ክፌያ x የመስኖው መሬት እስኪሰጥ ወይም መሬቱ ሇሚሇቀቅባቸው ዓመታት
ብቻ ወይም በቋሚነት የሚሇቀቅ መሬት ከሆነ በቋሚ የካሳ አከፊፇሌ ሥርዓት
መሠረት ነው፡፡

33. በቋሚነት ወይም በጊዜያዊነት ሇሚነሳ ባሇይዞታ ሇሚከፇሌ የካሳ ክፌያ


ማጠቃሇያ ቀመር
(1) በገጠር መሬት የካሳ ክፌያ ማጠቃሇያ ቀመር = [(የሌማት ተነሽ ካሳ (የቋሚ
ወይም ጊዜያዊ የሌማት ተነሽ ካሳ) + (የንብረት ካሳ (ፌሬ መስጠት ያሌጀመረ
ቋሚ ተክሌ ካሳ ካሇ) + (የተፇጥሮ ዛፌ ንብረት ማንሻ ካሳ)+ ((ቋሚ ንብረቱ
የሚነሳና መሌሶ የሚተከሌ ከሆነ (የቤት ካሳ + የአጥር ካሳ + የእንስሳት በረት
ወይም ጉረኖ ስራዎች ካሳ + የንብረት ማንሻና መሌሶ መትከያ ካሳ )) + ((ሇውሃ
ጉዴጓዴ፣ ሇጉሌበቱ ምንጮች፣ ሇተቆፇሩ ኩሬዎች፣ የመስኖ ግንባታዎች፣ የውሃ
ማፊሰሻ ቦዮች፣ የውሃና አፇር ጥበቃ ህዲጎች እና ላልች ስትራክቸሮች
ሇመገንባት የወጣ የማቴሪያሌና የጉሌበት ወጭ)) + ((ቤቱ የተነሳበትና ምትክ
ቦታው ሊይ እስከሚሰራ የ2 ዓመት የሌማት ተነሽ ካሳ የወቅታዊ የቤት ኪራይ
ዋጋ ወይም ቤቱ የተነሳበትና ምትክ ቤት የተሰጠው ከሆነ የ1 ዓመት የሌማት

43
ተነሽ ካሳ የወቅታዊ የቤት ኪራይ ዋጋ)) + (የመሬት ቋሚ ማሻሻያ ወጭ)) +
(የማህበራዊ ትስስር መቋረጥ እና የስነሌቦና ጉዲት ካሳ ካሇ) + (የኢኮኖሚ ጉዲት
ካሳ ካሇ )፤
(2) በቋሚነት ሇሚነሳ የከተማ መሬት ባሇይዞታ የሚከፇሌ የቤት የካሳ ክፌያ
ማጠቃሇያ ቀመር
ሀ) የንብረት ካሳ = (የወቅቱ የግንባታ ወጪ (የማቴርያሌ + የጉሌበት

ሇ) ቋሚ ማሻሻያ = /የግቢ ንጣፌ ማስዋብ + ሲፕቲክ ታንከር + የቤት ውሃ ሌክ +


ላልች የመሬት ሌማት ሥራዎች/

ሏ) የሌማት ተነሽ ካሳ= (ምትክ ቦታ ከተሰጠው የ2 ወይም ምትክ ቤት


የተሰጠው ከሆነ ዯግሞ የ1 ዓመት የኪራይ ግምት

መ) የኢኮኖሚ ጉዲት ካሳ

ሠ) የቀሪ ዘመን የመሬት ሉዝ ተመሊሽ ክፌያ/የሉዝ ይዞታ ሆኖ


ምትክ ቦታ ካሌተሰጠው/

ረ) የንብረት ማንሻ፣ ማጓጓዣና መሌሶ መትከያ ወጭ ካሳ


በከተማ መሬት ሊይ የሰፇረ ቋሚ ንብረት የካሳ ክፌያ ማጠቃሇያ ቀመር =
[ሀ+ሇ+ሏ+መ+ሠ+ረ]

ክፌሌ አራት

የካሳ ሰነዴ ስሇማፅዯቅ፣ ስሇ ካሳ ክፌያ እና ውሳኔ አሰጣጥ

34. የካሳ ሰነዴ ስሇማፅዯቅ

(1) በተዋረዴ በሚገኘው የገጠር መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ወይም የከተማ


ሌማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ተቋም በዚህ መመሪያና በተቀመጠው የካሳ ቀመር
መሠረት የካሳ ሰነደን በሥራ ክፌለ በኩሌ ሇጽህፇት ቤት የሥራ አመራር አባሊት

44
ቀርቦና ተገምግሞ በቃሇ-ጉባኤ በማስዯገፌ በዚሁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2)
ሇሚያጸዴቀው አካሌ ያቀርባሌ፤
(2) በገጠር መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ወይም የከተማ ሌማት፣ ቤቶችና
ኮንስትራክሽን ተቋም የተገመተውን የካሳ ሰነዴ በወረዲው ዋና አስተዲዲሪ ወይም
በከተማው ከንቲባ ታይቶ እና ተገምግሞ እንዱጸዴቅ ይዯረጋሌ፡፡

35. የካሳ አከፊፇሌ ስርዓት


በከተማም ሆነ በገጠር መሬታቸው ሇተወሰዯባቸው ወይም ቋሚ ንብረታቸው ሇተነሳባቸው
ባሇይዞታዎች የካሳ ክፌያ ሥርዓት በሚከተሇው መሌኩ የሚፇጸም ይሆናሌ፡-
(1) በተዋረዴ የሚገኙ የገጠር መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ወይም የከተማ
ሌማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ተቋም ክፌያ መፇፀም እንዱቻሌ ባሇይዞታዎች
በአማራ ብዴርና ቁጠባ ተቋም (አብቁተ) ወይም ህጋዊ የፊይናንስ ተቋም
እንዯአስፇሊጊነቱ እንዯ ከፊዩ ምርጫ ክፌያ ይፇፀማሌ፤
(2) ካሳ ከፊዩ የክሌሌ መንግስት፣ የከተማ ወይም የወረዲ አስተዲዯር ሆኖ ሲገኝ
ሇሌማት ተነሽው የሚከፇሇው የካሳ ገንዘብ በሕጋዊ ባንክ በተከፇተ የሂሳብ ቁጥር
የተጠየቀው ገንዘብ ከነክፌያ ሰነደ ፔሮሌ ተዘጋጅቶ እንዱፇፀም ይዯረጋሌ፤
(3) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) የተጠቀሰው እንዯተጠበቀ ሆኖ በተዋረዴ
በሚገኘው የገጠር መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ወይም የከተማ ሌማት፣
ቤቶችና ኮንስትራክሽን ተቋም፣ ካሳ የሚከፇሊቸውን የሌማት ተነሽዎች ክፌያ
ከመፇፀሙ በፉት ሇከፊዩ አካሌ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር ወይም
የከተማ ቦታ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ፣ የተወሰዯው የመሬት ስፊት፣ ሇባሇይዞታው
የሚከፇሇው ዝርዝር ካሳ ገንዘብ መጠን፣ የቀበላ መታወቂያ እና ላልች ዯጋፉ
መረጃዎችን በማሟሊት በፀዯቀው የካሳ ሰነዴ መሠረት ክፌያው እንዱከናወን
ሇባንኩ መረጃዎችን በማዯራጀት ክፌያ እንዱፇጸም ያስተሊሌፊሌ፤
(4) በተዋረዴ የሚገኘው የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ወይም የከተማ
ሌማት፤ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ተቋም ሇካሳ ተከፊዮች ገንዘቡ በእያንዲንደ
ተከፊይ በተከፇተው የቁጠባ ሂሳብ በትክክሌ መግባቱን እና ክፌያ መፇፀሙን
ያረጋግጣሌ፡፡

36. በቀበላ ማዕከሊት በኩሌ ስሇሚፇጸም ካሳ ክፌያ


በቀበላ ማዕከሊት በኩሌ ስሇሚፇጸም ካሳ ክፌያን አስመሌክቶ

45
(1) ከእያንዲንደ ቦታ ፇሊጊ ግሇሰብ ወይም ተቋም/ዴርጅት በተገመተው ካሳ
መሠረት በተዋረዴ የሚገኘው የገንዘብና ኢኮኖሚ ሌማት ትብብር ተቋም
በሕጋዊ ባንክ አማካኝነት በሚከፇተው የቁጠባ ሂሳብ ቁጥር የሚፇሇገው ገንዘብ
ገቢ እንዱሆን ያዯርጋሌ፤ ከፊዩ አካሌ ገቢ ያዯረገበትን ሕጋዊ የሂሳብ ዯረሰኝ
ቦታውን ከመረከቡ በፉት ማቅረብ ይኖርበታሌ፤
(2) በጥቅሌ በእያንዲንደ መሬት ተረካቢ ገቢ ከተዯረገው የካሳ ገንዘብ፣ ሇካሳ
ተከፊዮች ክፌያ እንዱፇጸም በእያንዲንደ ተከፊይ ስም በሕጋዊ ባንክ
በተከፇተው የቁጠባ ሂሳብ ገንዘቡ እንዱተሊሇፌሊቸው የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ
ዯብተር፣ የተወሰዯውን የመሬት ስፊት የሚያሳይ ካርታ፣ ሇባሇይዞታው
የሚከፇሇው ዝርዝር የካሳ ገንዘብ መጠን፣ የቀበላ መታወቂያና ላልች ዯጋፉ
መረጃዎችን በማያያዝ የወረዲው ገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ጽህፇት
ቤት የክፌያ ትዕዛዝ ሇወረዲው ገንዘብና ኢኮኖሚ ሌማት ትብብር ጽህፇት ቤት
ይሰጣሌ፤
(3) የወረዲው ገጠር መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ጽህፇት ቤት ሇካሳ ተከፊዮች
ገንዘቡ በእያንዲንደ ተከፊይ ስም በተከፇተው ሕጋዊ ባንክ የቁጠባ ሂሳብ
በትክክሌ መግባቱንና ክፌያ መፇጸሙን ያረጋግጣሌ፡፡

37. ካሳ የማይከፇሌባቸው እና ምትክ ቦታ የማይሰጥባቸው ጉዲዮች


(1) በሕገወጥ ይዞታ ሊይ ሇተገነባ ማንኛውም ግንባታ፣
(2) ፀዴቆ ከተሰጠ የግንባታ ፇቃዴ ውጭ ሇተሰራ ማንኛውም ግንባታ፣
(3) በጊዜያዊነት ሇተጠቃሚ በተሊሇፈ ቦታዎች ሊይ ሇተገነባ ጊዜያዊም ሆነ ቋሚ
ግንባታ፣
(4) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (3) የተገሇፀው ቢኖርም ሇአጭር ጊዜ የተሰጠ ቦታ
የውሌ ጊዜው ከመጠናቀቁ በፉት ሇሌማት ሲፇሇግ ሇውሌ ተቀባይ ንብረቱን
ሇማንሳት የሚያበቃ ግምት ይሰጠዋሌ፡፡ እንዯአስፇሊጊነቱ እየታየ ሇቀሪው የውሌ
ጊዜ መጠቀሚያ የሚሆን ምትክ ቦታ ሉሰጥ ይችሊሌ፤
(5) በሕጋዊነት ከተሰጠው የከተማ ቦታ ውጭ አስፊፌቶ በመያዝ ሇተሰራ ግንባታ
ወይም ሇሇማ ቋሚ ንብረት፤
(6) ሇመንግስት ወይም የቀበላ ቤቶች ካሳ የማይከፇሌ ሲሆን በዚህ መመሪያ መሠረት
ትክ ቤት/ቦታ ሉሰጥ ይችሊሌ፤

46
(7) ከዚህ በፉት ካሳ ወይም ትክ ቦታ ወይም ሁሇቱንም ቦታ/ቤት ተሰጥቶበት
በተሇቀቀ ወይም እንዱሇቀቅ ውሳኔ የተሰጠበት መሬት ሊይ የተሰራ ወይም የሇማ
ቋሚ ንብረት፤
(8) ቦታው ሇህዝብ ጥቅም እንዯሚፇሇግ ከተወሰነ ጊዜ በኋሊ ሇተፇራ ቋሚ ንብረት፣
(9) ሇህዝብ ጥቅም በሚፇሇግ መሬት ሊይ ከቦታዉ ከመነሳታቸዉ በፉት በቦታዉ ሊይ
መከፇሌ የሚገባዉን የቦታ ዓመታዊ የሉዝ ወይም የቦታ ኪራይ ክፌያ ከፌሇው
ያሊጠናቀቁ/ውዝፌ ዓመታዊ ክፌያ አሇመኖሩ ከሚመሇከተዉ አካሌ ማስረጃ
ካሊቀረቡ በስተቀር የትክ ቦታ እና የንብረት ካሳ አይሰጥም፡፡

38. ስሇካሳ አከፊፇሌ


የካሳ አከፊፇሌ ሂዯት በሚከተሇው አግባብ ይሆናሌ፡-
(1) ይህንን መመሪያ መሰረት በማዴረግ የተሰራው ግምት ሇከተማ ወይም ሇወረዲ
የመሬት ጠያቂ አካሊት ወይም ባሇቤቶች እንዯ ዯረሰ በፕሮጀክቱ ወይም
በወኪልቻቸው አማካኝነት በ30 ቀናት ውስጥ አግባብ ሊሊቸው ባሇይዞታዎች ወይም
እነርሱ በህግ ሇሚወክሎቸው ሰዎች እንዱከፇሌ ይዯረጋሌ፤
(2) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሰረት ማንኛውም ባሇይዞታ የካሳ ክፌያውን
ሇመቀበሌ ፇቃዯኛ ካሌሆነ፣ ሇዚሁ ዓሊማ በወረዲው ወይም በከተማ አስተዲዯር
በተከፇተ ዝግ የባንክ ሂሳብ በስማቸው እንዱቀመጥ እና ይህንኑ ባሇይዞታዎች
እንዱያውቁት ይዯረጋሌ፤
(3) በክሌለ የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም የሕግ ማዕቀፌ ወይም በከተማ ቦታ
ከሆነ በፌታብሔር ወይም አግባብነት ባሇው ሕግ መሠረት፡-
ሀ) ሇአካሇ መጠን ያሌዯረሱ ሌጆች በማይኖሩበት ጊዜ እና አንዯኛው የትዲር
ጓዯኛ በህይወት ሊሇው ኑዛዜ አዴርጎ የሞተ እንዯሆነ በህይወት የቀረው
እና የመጠቀም መብት ያሇው የትዲር ጓዯኛ የራሱ ዴርሻ በሆነው ይዞታ
ሊይ የሚከፇሇውን ካሳ እና በውርስ ዯግሞ በሞት ከተሇየው የትዲር
ጓዯኛው በሚሇቀቀው ይዞታ መሬት ሊይ የተገመተውን ካሳ ክፌያ
ይወስዲሌ፤
ሇ) የሟች ሕጋዊ ኑዛዜ በማይኖርበት ጊዜ በህግ መሰረት ወራሽ ሇሆኑ አካሊት
ማስረጃቸው እየተረጋገጠ የንብረት ካሳና የሌማት ተነሽ ካሳ ክፌያ
እንዱፇጸም ይዯረጋሌ፤

47
ሏ) ሟች ሇማንኛውም ሕጋዊ ወራሽ ያወረሰው በመሬቱ ሊይ ያፇራውን ሃብት
ብቻ በሚሆንበት ጊዜ የካሳ ክፌያው የሚፇፀመው ይህንኑ መሠረት
አዴርጎ በመሬቱ ሊይ ካፇራው ሃብት ጋር እየተመዛዘነ ይሆናሌ፤
መ) መሬት የመሇካት ስራው እና በመሬቱ ሊይ የሇማው ንብረት ቆጠራ
ከተከናወነ በኋሊ በካሳ ክፌያ ወቅት ጋብቻ የፇፀሙ ሰዎች ያጋጠመ
እንዯሆነ ክፌያው የሚፇፀመው የንብረት ቆጠራው ሲካሄዴ ተገኝቶ
ሇፇረመው ባሇይዞታ ይሆናሌ፤
(4) በግሌ ይዞታ የጋራ ተጠቃሚዎች ሇህዝብ ጥቅም ወይም አገሌግልት ሲባሌ
ይዞታቸውን በሚሇቁበት ጊዜ የሚከፇሇው የካሳ ክፌያ ሇሁለም የመሬቱ
ተጠቃሚዎች በጋራ እነርሱ በሚወክለት አካሌ ወይም ሇእያንዲንዲቸው በማከፊፇሌ
ይሆናሌ፤
(5) በገጠርም ሆነ በከተማ አስተዲዯር የወሌ መሬት የካሳ ክፌያ ሇወሌ መሬቱ
ተጠቃሚዎች በጋራ ሇሚጠቀሙበት የማህበራዊ አገሌግልት፣ የመሠረተ-ሌማት
ግንባታ እና የኢኮኖሚ ጠቀሜታ ሊሊቸው ተግባራት ይውሊሌ፤ የወሌ መሬት የካሳ
ገንዘብ ሇወሌ ተጠቃሚዎች በግሇሰብ ዯረጃ አይከፊፇሌም፡፡

39. በካሳ አከፊፇሌ ሂዯት ሊይገኙ በሚችለ ሰዎች ሊይ ስሇሚሰጥ ውሳኔ


(1) መሬት የመሇካት እና የሃብት ቆጠራ ስራው ከተከናወነ በኋሊ በካሳ ክፌያ ወቅት
ባሇይዞታው ከአቅም በሊይ በሆነ ምክንያት ካሳውን መቀበሌ አሇመቻለ
የተረጋገጠ እንዯሆነ ህጋዊ ተወካዮቹ ሲያመሇክቱ የአንዴ ወር ማስታወቂያ
በማውጣት ክፌያው እንዱፇፀም ይዯረጋሌ፤
(2) ባሇይዞታው በሞት በመሇየቱ የተነሳ የካሳ ክፌያውን አሇመቀበለ የታወቀ
እንዯሆነ ክፌያው ሇሕጋዊ ወራሾቹ እንዱፇፀም ይዯረጋሌ፤
(3) ከአቅም በሊይ በሆነ ምክንያት ወይም በመንግሥት በተሰጠ ጊዜያዊ ኃሊፉነት፣
በብሄራዊ አገሌግልት፣ በፓርሊማ ምርጫ እና በመሳሰለት ሳቢያ እራሳቸው
ወይም ህጋዊ ወኪሌ ካሌቀረበ እና በአካባቢው አሇመኖራቸው ሇተረጋገጠ
ባሇይዞታ የመሬት ሌኬታ እና የሃብት ቆጠራ ሥራው በላለበት ተካሂድ
የተወሰነሊቸው ካሳ በወረዲው ወይም በከተማው አስተዲዯር በኩሌ በተከፇተ ዝግ
የባንክ ሂሳብ በስማቸው እንዱቀመጥሊቸው ተዯርጎ፣ ግሇሰቦቹ በአካሌ ሲቀርቡ
ወይም ሕጋዊ ወኪልቻቸውን ሲሌኩ ክፌያውን እንዱወስደ ይዯረጋሌ፡፡ ነገር ግን

48
በግመታው ሊይ ቅሬታ ካሊቸው በሕጉ በተቀመጠው ሥርዓት መሠረት የሚፇጸም
ይሆናሌ፡፡

40. በሰፇራ እና በመሬት ዴሌዴሌ አማካኝነት የተገኘ የመሬት ይዞታ


ሲሇቀቅ በሚከፇሌ ካሳ ሊይ ስሇሚሰጥ ውሳኔ
(1) የክሌለ መንግስት በሚያዘጋጀው የሰፇራ ፕሮግራም በፇቃዯኝነት ተሳትፍ ምትክ
መሬት ተሰጥቶት ማምረት የጀመረ እና ምርጫው በሰፇረበት አካባቢ ሇመኖር
መሆኑን በሶስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ከሰፇራ በፉት ይኖርበት ሇነበረው ቀበላ
መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ኮሚቴ እና ሇቀበላው አስተዲዯር በጽሁፌ
ያሳወቀ አርሶ አዯር፣ በመሬቱ ሊይ ያሇማውን ቋሚ ንብረት አንስቶ የመውሰዴ
እንዱሁም አንስቶ መውሰዴ ሇማይችሇው ዯግሞ በዚህ መመሪያ ስሇቋሚ ንብረት
ካሳ አከፊፇሌ በተዯነገገው መሰረት በቅዴሚያ ተመጣጣኝ ካሳ እና የመሬቱን
ሇምነት ጠብቆ ሇማቆየት ያወጣውን ወጪ አግባብ ካሇው የቀበላ አስተዲዯር
ወይም ይዞታውን ከሚረከበው አዱስ ባሇይዞታ እንዱያገኝ ይዯረጋሌ፤
(2) የቀበላው አስተዲዯር በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት የተወሰነውን ካሳ
ሇመክፇሌ አቅም የላሇው በሚሆንበት ጊዜ መሬቱን የተረከበው አካሌ ክፌያውን
ይፇጽማሌ፤
(3) ማንኛውም ባሇይዞታ በዚህ አንቀጽ ዴንጋጌዎች መሰረት በሚሰጥ ውሳኔ ሊይ ቅር
የተሰኘ እንዯሆነ በ30 ቀናት ውስጥ ቅሬታ እና አቤቱታውን ሇአቤቱታ ሰሚ
አካሌ በጽሁፌ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

41. የገጠር መሬት ይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር ወይም የከተማ ቦታ የይዞታ


ማረጋገጫ ካርታ ሊሌተሰጣቸው የመሬት ተጠቃሚዎች ስሇሚሰጥ ውሳኔ
(1) በክሌለ የገጠር መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ሥርዓት ማስፇፀሚያ የሕግ
ማእቀፌ መሠረት ያሇበቂ ምክንያት የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር ሳያወጣ የተገኘ
ማንኛውም ባሇይዞታ መሬቱን ሇህዝብ ጥቅም እንዱሇቅ የተወሰነበት እንዯሆነ
ያሇ ካሳ እንዱሇቅ ይገዯዲሌ፤ ሆኖም ዯብተር ያሌተሰጠው ከአቅም በሊይ በሆነ
ምክንያት ወይም ዯብተሩን በሚሰጠው አካሌ ቸሌተኝነት ወይም የአሰራር ችግር
ምክንያት ከሆነ መረጃው ተጣርቶ በዚህ መመሪያ የተጠቀሱት ሁለም መብቶች
ይከበሩሇታሌ፤

49
(2) የከተማ ቦታ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ያሌተሰጣቸዉ ወይም የተሟሊ ሰነዴ
የላሊቸው (ከፉሌ ሰነዴ አሌባ) ባሇይዞታዎች የሌማት ተነሺ እንዱሆኑ
በሚወሰንበት ጊዜ አግባብ ያሇዉ አካሌ የቦታዉን ሕጋዊነት አረጋግጦ በዚህ
መመሪያ የተጠቀሱት ሁለም መብቶች ይከበሩሇታሌ፡፡

42. በካሳ አከፊፇሌ ወቅት በተሳሳተ ወይም በተጭበረበረ ማስረጃ ሇሚጠየቅ


ክፌያ የሚሰጥ ውሳኔ
(1) በሀሰተኛ መረጃ ሊይ ተመስርቶ የተካሄዯ መሬት የመሇካት እና የንብረት ቆጠራ
ሥራ ሕጋዊ ውጤት አይኖረውም፣ መሬት የመሇካት እና የንብረት ቆጠራ
ሥራው በሚካሄዴበት ወቅት ሆን ተብል መረጃዎችን ማዛባት እና የካሳ ክፌያ
እንዱፇጸም ማዴረግ በሕግ ተጠያቂ ያዯርጋሌ፤
(2) ማንኛውም ባሇይዞታ ነኝ ባይ በማናቸውም ሁኔታ የሰጠው መረጃ ትክክሇኛ ሆኖ
ካሌተገኘ እና ይዞታውም የእርሱ አሇመሆኑ ከተረጋገጠ የተጠየቀውን ካሳ ክፌያ
አያገኝም፤ ክፌያውን ከወሰዯ በኋሊም ቢሆን በተሳሳተ መረጃ የተከፇሇ መሆኑ
ከተረጋገጠ እንዱመሌስ ተዯርጎ በሕግ ተጠያቂ ይሆናሌ፤
(3) በዚህ መመሪያ መሠረት ባሇይዞታዎች የአጎራባች መሬት ዴንበር መግፊቱ
ከተረጋገጠ እና ችግሩ በአዋሳኝ ባሇይዞታዎች ስምምነት ካሌተፇታ፣ ይኼው
እስኪስተካከሌ እና እስኪታረም ዴረስ በተጨማሪ ሇተያዘው መሬት ወይም
ሇተገፊው ዴንበር የተጠየቀው የካሳ ክፌያ ሉፇፀም አይችሌም፤
(4) በዚህ መመሪያ መሠረት በገማች ቡዴን የመሬት ሌኬታ እና የሃብት ቆጠራ
ስህተት ምክንያት በማንኛውም ሰው ሊይ ጉዲት የዯረሰ እንዯሆነ፣ የጉዲቱን ካሳ
በመክፇሌ ረገዴ ኃሊፉነት ያሇበት አግባብ ያሇው የወረዲ ወይም የከተማ
አስተዲዯር ይሆናሌ፡፡ ሆኖም የወረዲው ወይም የከተማ አስተዲዯር ሇተጎጂው
የከፇሇውን የጉዲት ካሳ እንዱተካሇት ጥፊቱን የፇፀመውን ሰራተኛ ወይም የካሳ
ገማች ቡዴን እንዯ አግባብነቱ በተናጠሌ ወይም በቡዴን በሕግ ተጠያቂ
ያዯርጋሌ፣ በስህተት የተከፇሇውንም ገንዘብ ያስመሌሳሌ፡፡

50
43. በክርክር ሊይ ስሊለ የመሬት ይዞታዎች የካሳ አከፊፇሌ ሂዯት
(1) ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ የገጠር ይዞታ መሬት እንዱሇቀቅ በሚዯረግበት ወቅት
የሚነሳ ማናቸውም የይገባኛሌ ጥያቄ መጀመሪያ በክሌለ የገጠር መሬት
አስተዲዯር እና አጠቃቀም የሕግ ማዕቀፌ መሠረት በሽምግሌና ታይቶ በዕርቅ
እንዱፇታ ይዯረጋሌ፤
(2) ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ የከተማ ቦታ የይዞታ መሬት እንዱሇቀቅ በሚዯረግበት ጊዜ
ማንኛዉም ይገባኛሌ የሚሌ ጥያቄ ከቀረበ መጀመሪያ በከተማ ሌማት፣ ቤቶችና
ኮንስትራክሽን ተቋም በኩሌ ታይቶ ዉሳኔ የሚሰጥበት ይሆናሌ፡፡ ሆኖም ግን
በተወሰነዉ ዉሳኔ የማይስማሙ ሆኖ የተገኘ እንዯሆነ አግባብ ሊሇዉ አካሌ
ቅሬታዉን ማቅረብ ይችሊሌ፤
(3) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ (1) እና (2) ሊይ የተጠቀሰው እንዯተጠበቀ ሆኖ
በባሇይዞታዎች መካከሌ በህግ ክርክር ሊይ ያሇ መሬት ወይም የይገባኛሌ ጥያቄ
የቀረበበት ይዞታ የካሳ ግምት ክርክሩ ውሳኔ እስኪያገኝ ዴረስ ሇጊዜው በከተማ
ወይም በወረዲ አስተዲዯር ስም በሚከፇት ዝግ የባንክ ሂሳብ ተቀምጦ ውሳኔ
እንዲገኜ ካሳው ሇባሇመብቱ ይከፇሊሌ፡፡

44. ስሇ ወሌ ይዞታ የሌማት ተነሽ ካሳ አከፊፇሌ ሂዯት


በቋሚነት ወይም በጊዜያዊነት ሇሚሇቀቅ የወሌ ይዞታ የሌማት ተነሽ ካሳ ስላት እና
አከፊፇሌ ሂዯት እንዯሚከተሇው ይሆናሌ፡-
(1) ሇተወሰዯው የወሌ መሬት የሌማት ተነሽ ካሳ ስላት የወሌ መሬቱ ይሰጥ
የነበረውን ጥቅም ወይም ጥቅሙ የቀረባቸውን የአኗኗር ዘይቤ ወይም
መተዲዯሪያ መሰረት ያዯረገ ሉሆን ይገባሌ፤
(2) የወሌ መሬቱ ተጠቃሚዎች በግሌጽ መሇየት አሇባቸው፤
(3) በገጠር ሇሌማት ተብል የሚወሰዴ የወሌ የግጦሽ ወይም የጥብቅ ሳር መሬት
ካሳ ገንዘብ ሇወሌ ተጠቃሚዎች በተናጠሌ አይከፊፇሌም፤ ሆኖም ይኸው
ገንዘብ 2/3 ኛው የወሌ ተጠቃሚዎች በሚወስኑት አግባብ ሇመንገዴ፣
ሇመብራት፣ ሇመጠጥ ውኃ፣ ሇትምህርት ቤት፣ ሇጤና አገሌግልት፣ ሇወሌ
/ሇጋራ/ ገቢ ማስገኛ እና ሇመሳሰለት በሚያዘጋጁት የሌማት ዕቅዴና
የፕሮጀክት ሃሳብ የሚውሌ ይሆናሌ፤

51
(4) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ የወሌ ይዞታ
የሌማት ተነሽ ካሳ የሚመሇከተው በአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግሥት
የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም መወሰኛ አዋጅ ቁጥር 252/2009 ዓ.ም
በአንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ (22) በተሰጠው ትርጓሜ፤ እንዱሁም በአንቀጽ 35
ንዑስ አንቀጽ (9) እና በዯንብ ቁጥር 159/2010 ዓ.ም በአንቀጽ 7 እና 8 ሊይ
በተዯነገገው መሠረት በወረዲው/በከተማው የገጠር መሬት አስተዲዯር እና
አጠቃቀም ተቋም በኩሌ የተረጋገጠ የወሌ ይዞታ ተጠቃሚዎች ዝርዝር መረጃ
እና ሕጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር አስቀዴሞ ሇተዘጋጀሇት የወሌ ይዞታ
ይሆናሌ፤
(5) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ በማናቸውም
ሁኔታ በወሌ መሬቱ ሊይ በሕገ-ወጥ መንገዴ በግሇሰቦችም ሆነ በላሊ አካሌ
ሇሇማ ሃብት ወይም ሇተፇራ ንብረት እና ሇተተከሇ ቋሚ-ተክሌ የሌማት ተነሽ
ካሳ አይከፇሌም፤
(6) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (4) የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ የወሌ
ይዞታው የካሳ ገንዘብ በወሌ መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ኮሚቴዎች
ስም በሚከፇት የማይንቀሳቀስ ዝግ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ገቢ የሚዯረግ ሲሆን፤
ገቢ የተዯረገውን ገንዘብ ሥራ ሊይ ሇማዋሌ ከገጠር መሬት አስተዲዯር እና
አጠቃቀም ተቋም በሚቀርብ መረጃ መሠረት የወረዲው ወይም የከተማ
አስተዲዯሩ በዯብዲቤ እያሳወቀ ገንዘቡን ወጭ በማዴረግ ሇወሌ/ሇጋራ/ ሌማት
ይውሊሌ፡፡

52
ክፌሌ አምስት

የሌማት ተነሽዎችን በዘሊቂነት ስሇማቋቋም

45. የገጠር መሬት ባሇይዞታ የሌማት ተነሽዎችን በጉዲት ዯረጃ ስሇመሇየት


(1) ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ በሚከናወኑ የሌማት ሥራዎች የሚነሱ የሌማት ተነሽዎችን
መሌሶ የማቋቋም ተግባር የዯረሰባቸውን የጉዲት መጠን መሠረት ያዯረገ መሆን
አሇበት፤
(2) የሌማት ተነሽዎችን መሌሶ የማቋቋም ተግባር ከዚህ ቀጥል በተቀመጠው የጉዲት
ዯረጃ በጥናት ተሇይቶ የሚከናወን ይሆናሌ፡-
ሀ) ዘጠና እና ከዘጠና በመቶ በሊይ የይዞታ መሬቱ፣ የሇማ ቋሚ ንብረቱ
ወይም ኑሮው የተመሠረተበት የገቢ ምንጭ ጉዲት የዯረሰበት ማንኛውም
የሌማት ተነሽ፣ የማጨሻ ቤቱ በሌማት ምክንያት ቢፇርስበትም ወይም
ባይፇርስበትም አንዯኛ ዯረጃ ተጎጅ ተብል ይመዯባሌ፤
ሇ) ከሰባ እስከ ሰማኒያ ዘጠኝ ነጥብ ዘጠኝ በመቶ የይዞታ መሬቱ፣ የሇማ
ቋሚ ንብረቱ ወይም ኑሮው የተመሠረተበት የገቢ ምንጭ ጉዲት
የዯረስበት የሌማት ተነሽ የማጨሻ ቤቱ በሌማት ምክንያት ቢፇርስበትም
ወይም ባይፇርሰበትም ሁሇተኛ ዯረጃ ተጎጅ ተብል ይመዯባሌ፤
ሏ) ከአርባ እስከ ስሌሳ ዘጠኝ ነጥብ ዘጠኝ በመቶ የይዞታ መሬቱ፣ የሇማ
የቋሚ ንብረቱ ወይም ኑሮው የተመሰረተበት የገቢ ምንጭ የተነካበት
ማንኛውም የሌማት ተነሽ ሶስተኛ ዯረጃ ተጎጅ ተብል ይመዯባሌ፤
መ) ከሀያ እስከ ሰሊሳ ዘጠኝ ነጥብ ዘጠኝ በመቶ የይዞታ መሬቱ እና ቋሚ
ንብረቱ የተጎዲበት ማንኛውም የሌማት ተነሽ አራተኛ ዯረጃ ተጎጅ ተብል
ይመዯባሌ፤
ሠ) ከሀያ በመቶ ያነሰ የይዞታ መሬቱ የተወሰዯበትና ቋሚ ንብረቱ የተነካበት
የሌማት ተነሽ ዯረጃ አምስት ተጎጅ ተብል ይመዯባሌ፡፡

53
46. ከገጠር ወዯ ከተማ በተካሇሇ የገጠር መሬት ባሇይዞታ የመኖሪያ ቤት
መስሪያ ቦታ ስሇሚዘጋጅበት እና ስሇሚሰጥበት ሁኔታ
(1) በሌማት ምክንያት ከመኖሪያ ቤት ይዞታቸው ሇሚነሱና በከተማ ውስጥ ሇሚገኙ
የገጠር ቀበላ ነዋሪዎች በትክነት ሉሰጥ የሚችሌ ቦታ የያዘ ስፌራ ሌየታ እና
መረጣ በዚሁ መመሪያ አንቀጽ 7 ንዑስ አንቀጽ (1) እና አንቀጽ 13 ንዑስ
አንቀጽ (1) መሠረት የመሬት አቅርቦት ጥያቄው በመሬት ጠያቂው አካሌ
በቀረበበት እና እንዱሇቀቅ ትዕዛዝ ከተሰጠበት ከአንዴ ዓመት በፉት የሌማት
ተነሽዎችን በማወያየት የከተማውን ቀጣይ ዕዴገት ታሳቢ በማዴረግ በጥናት ሊይ
ተመስርቶ አስቀዴሞ ይመረጣሌ፤
(2) በዚሁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተጠቀሰው እንዯተጠበቀ ሆኖ ተነሺዎቹ
እማወራዎች፣ አረጋውያን ወይም አካሌ ጉዲተኞች በሚሆኑበት ጊዜ የምትክ ቦታ
ወይም ምትክ ቤት ሲሰጥ አመቺ እና ተዯራሽ የሆኑ ቦታዎች ቅዴሚያ
ሉመቻችሊቸው ይገባሌ፤
(3) በትክነት ስሇሚሰጠው ቦታ ተገቢነት በቅዴሚያ የጋራ ውይይት ከተካሄዯ በኋሊ
ቁጥራቸው ከአምስት የማያንሱ የሌማት ተነሽ ተወካዮች መሬቱን ከሚያስሇቅቀው
ተቋም ጋር የስምምነት ሰነዴ ይፇራረማለ፤
(4) ትክ ቦታ ሆኖ እንዱሰጥ በተመረጠው ቦታ ሊይ የሚገኙ ቀዯምት የመሬት
ባሇይዞታዎች ቢኖሩ በዚህ መመሪያ መሠረት ተገቢው የንብረት እና የሌማት
ተነሽ ካሳ እንዱከፇሊቸው እና የመሌሶ መቋቋም ዴጋፌ ተዯርጎ ቦታው ከሶስተኛ
ወገን ነጻ ይዯረጋሌ፤
(5) በትክነት የተመረጠው ቦታ በሚመሇከተው የከተማ አስተዲዯር ወይም ማዘጋጃ
ቤት አማካኝነት አስፇሊጊው የማስፊፉያ እና የሽንሻኖ ፕሊን ተዘጋጅቶሇት
የከተማው የእዴገት ፕሊን አካሌ ሆኖ እንዱጸዴቅ እና በዚሁ ፕሊን መሠረት
ሇሌማት ተነሽዎች አስቀዴሞ ዋና ዋና የመሠረተ-ሌማቶች እንዱሟሊሊቸው
ይዯረጋሌ፤
(6) በከተሞች ሇማስፊፉያም ይሁን ሇላሊ ሌማት ተብል በገጠር መሬት የመኖሪያ
ቤቱ ይዞታው በሚወሰዴበት ጊዜ፤ ባሇይዞታው የመኖሪያ ቤት በራሱ ወይም
በትዲር ጓዯኛው ስም አስቀዴሞ በሽሌማት፣ በግዢ ወይም በጨረታ የመኖሪያ
ቤት መሥሪያ ቦታ ቢኖረውም 500 ካሬሜትር ቦታ ያገኛሌ፤

54
(7) የገጠር የመኖሪያ ቤት ባሇይዞታ ተነሺው በከተማው ውስጥ በራሱም ሆነ በትዲር
ጓዯኛው ስም አስቀዴሞ በምሪት፣ በምዯባ፣ በስጦታ ወይም በውርስ አግኝቶ ከሆነ
ትክ ሉያገኝ የሚችሇው ያሇው የቦታ መጠን ከ500 ካሬ ሜትር ያነሰ ከሆነ ሌዩነቱ
ተሠሌቶ በሌዩነቷ ብቻ ትክ እንዱያገኝ ይዯረጋሌ ሆኖም ሌዩነቱ ከ100
ካሬሜትር በታች ከሆነ ትክ ቦታ አያገኝም፤
(8) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (6) እና (7) የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ
በከተማው የፕሊን ወሰንም ሆነ አስተዲዯር ወሰን ሇህዝብ ጥቅም ተብል የገጠር
መሬት ተጠቃሚ ባሇይዞታዎች የመኖሪያ ይዞታ ቤት ሇሌማት በሚወሰዴበት
ወቅት ዕዴሜያቸው 18 ዓመት እና በሊይ ሇሆናቸው እና የባሇይዞታ ወሊጆቻቸውን
ገቢ በመጋራት የሚኖሩ ሁለም ሌጆቻቸው መረጃው እየተጣራ ሇመኖሪያ ቤት
መስሪያ ቦታ በከተማ ፕሊን ስታንዲርዴ መሰረት ወዯ ከተማ የተከሇሇው
የወሊጆቻቸው መሬት በቂ ሆኖ እስከተገኘ ዴረስ የቦታ መጠኑ በመኖሪያ ቤት
ኅብረት ሥራ ማህበራት የቦታ አሰጣጥ መመሪያ መሠረት የመኖሪያ ቤት
መስሪያ ቦታ እንዱያገኙ ይዯረጋሌ፤
(9) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (8) መሠረት ሇባሇይዞታ ሌጆች የሚሰጣቸው መሬት
በቅዴሚያ ከወሊጆቻቸው ሇሌማት ከሚወሰዴባቸው መሬት በታሳቢነት ተቀንሶ
የሚሰጥ ሲሆን ሇተቀነሰው የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ሇባሇይዞታው ካሳ
አይከፇሇውም፤
(10) በውርስ የመኖሪያ ቤት ባሇይዞታነት መብታቸውን በህግ አግባብ አረጋግጠው
የሚቀርቡ አካሇ መጠን ያሊዯረሱ ሌጆች ሞች በሂወት ቢኖር ኑሮ ሉያገኝ
የሚችሇዉን የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ መጠን በጋራ ያገኛለ፤ እዴሚያቸዉ
ከ18 ዓመት በሊይ የሆኑ ወራሽ ሌጆች ትክ የሞኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ሉያገኙ
የሚችለት የሞችን የጋራ ገቢ በመጋራት የቤተሰብ አባሌ የነበሩ ብቻ ሲሆን
እያንዲንዲቸዉ የሚያገኙት መጠን በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት የቦታ
አሰጣጥ መመሪያ መሠረት ይሆናሌ፡፡
(11) በተሻሻሇው የክሌለ የገጠር መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር
252/2009 ዓ.ም አንቀጽ 10 ንዑስ አንቀጽ (4) መሠረት እዴሜያቸው 18 ዓመት
ያሌሞሊቸው ወሊጆቻቸውን ያጡ ህፃናት የሚተዲዯሩበት መሬት በሞግዚቶቻቸው
ወይም በወኪልቻቸው አማካኝነት የተሰጣቸው የመሬት ይዞታ በሌማት ምክንያት

55
ተወስድ ሇሌማት እንዱውሌ የተዯረገ እንዯሆነ፣ ተገቢውን ካሳ የማግኘት
መብታቸው እንዯተጠበቀ ሆኖ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (6) እና (7) መሠረት
ይስተናገዲለ፤
(12) ወራሾች የውርስ መሬቱን በጋራ የሚጠቀሙበት ከሆነ እና የመሬቱ መጠን በቂ
ሆኖ እስከተገኘ ዴረስ በመኖሪያ ቤት ኅብረት ሥራ ማህበራት የቦታ አሰጣጥ
መመሪያ መሠረት ከተሇቀቀዉ ይዞታ መጠን ሳይበሌጥ ሇእያንዲንዲቸዉ
የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ እንዱያገኙ ይዯረጋሌ፤ ሆኖም የተሇቀቀው ይዞታ
ሇእያንዲንዲቸው በቂ ካሌሆነ ትክ የመኖሪያ ቤት ይዞታው የጋራ ይዞታቸው
ይሆናሌ፤
(13) በዚሁ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ (1) እስከ (12) በተጠቀሱት አግባብ ሇሌማት
የተወሰዯው እና ሇባሇይዞታውም ሆነ ሇሌጆቹ ሇመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ
የተሠጠው መሬት ከገጠር የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ዯብተሩ ሊይ ከሰፇረው
ጠቅሊሊ የይዞታ መሬት መጠን ሊይ ተቀናሽ ተዯርጎ በይዞታ ማረጋገጫ ዯብተሩና
ባህር መዝገቡ ሊይ ተስተካክል የቀሪ መሬት መረጃው ወቅታዊ ተዯርጎ
ይመዘገባሌ፤
(14) በዚህ መመሪያ መሰረት ከገጠር ወዯ ከተማ ሇተካሇለ የገጠር መሬት
ባሇይዞታዎች /ሇአርሶ አዯሮች/ ወይም ሌጆች የሚሰጠው የመኖሪያ ቤት መስሪያ
ቦታ በነባር ስሪት ሆኖ በወቅቱ የከተማ ቦታ የኪራይ ተመን መነሻ ዋጋ መሠረት
ይሆናሌ፤
(15) በከተማው በሉዝ አግባብ የተያዙ ይዞታዎች የሉዝ ዘመኑ ከመጠናቀቁ በፉት
ቦታው ሇሕዝብ ጥቅም ሲፇሇግ ስሇይዞታው ሕጋዊነት በማጣራት ሇቀሪው የሉዝ
ዘመን አስቀዴሞ ከተያዘው ቦታ ጋር በአገሌግልት አይነቱ ተመሳሳይ የሆነ እና
ተመጣጣኝ ስፊት እና ዯረጃ ያሇው የምትክ ቦታ የሚሰጥ ይሆናሌ፤
(16) በከተማው በነባር የይዞታ ስሪት አግባብ የተያዙ ይዞታዎች ሇሕዝብ ጥቅም
ሲፇሇግ ስሇይዞታው ህጋዊነት በማጣራት አስቀዴሞ ከተያዘው ቦታ ጋር
በአገሌግልት አይነቱ ተመሳሳይ የሆነ እና በከተማው ፕሊን የቦታ ሽንሻኖ
ሇማስጠበቅ ሲባሌ በስፊት እና በቦታ ዯረጃ ተቀራራቢነት ያሇው የምትክ ቦታ
የሚሰጥ ይሆናሌ፤

56
(17) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (16) የተቀመጠው እንዯተጠበቀ ሆኖ የቦታ ዯረጃ
ጥናት የከተማውን የመሰረተ ሌማት ዝርጋታና የከተማ ዕዴገት ተከትል ወቅታዊ
ባሌተዯረገበት ሁኔታ የአካባቢ የጨረታ ዋጋ ሇምትክ ቦታ ዯረጃ ማመሳከሪያነት
የሚመረጥ ይሆናሌ፤
(18) የተሟሊ ሰነዴ የላሊቸው እና ሰነዴ አሌባ ይዞታዎች የአፇፃፀም መመሪያ
መሠረት የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የተሰጣቸው ሆኖ ሇመኖሪያ አገሌግልት
እየሰጠ የሚገኝ እና የፕሊን ምዯባው ሇንግዴ ወይም ቅይጥ የሆነ የሌማት ተነሽ
ባሇይዞታ በመረጠው የአገሌግልት አይነት የከተማ ቦታ የኪራይ ተመን መነሻ
ዋጋ መሰረት ምትክ ቦታ የሚሰጥ ይሆናሌ፤
(19) የሌማት ተነሽ ባሇይዞታው ሕጋዊ ማስረጃው ሊይ የተመሊከተው የቦታ
አገሌግልት ሇቅይጥ በሚሆንበት ጊዜ የሌማት ተነሽ ባሇይዞታ በመረጠው
የአገሌግልት አይነት እና አስቀዴሞ በነበረው የይዞታ ስሪት መሰረት ምትክ ቦታ
የሚሰጥ ይሆናሌ፤
(20) በዚህ መመሪያ መሰረት የሌማት ተነሽው ሇሌማት ሇዋሇው ይዞታ ምትክ ቦታ
ከተሰጠ በኋሊ ቀዴሞ ይዞት የነበረው የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እና የግንባታ
ፕሊን ሇከተማው እንዱመሌስና እንዱመክን በማዴረግ በምትኩ አዱስ የይዞታ
ማረጋገጫ ካርታ ሇሌማት የተፇሇገው ቦታ በያዘበት ስሪት መሰረት ይሆናሌ፤
(21) ሇሌማት የተፇሇገው ቦታ በከፉሌ ከሆነ ተነሽው መቅረት ከፇሇገ መቅረት
የሚችሇው ቀሪው ቦታ ተነሽው ሇሚፇሌገው አገሌግልት በከተማው ዝርዝር ፕሊን
ተቀባይነት ካሇው የቁራሽ መሬት መጠን ጋር እኩሌ ወይም በሊይ ሲሆንና ምትክ
ቦታ ካሌተሰጠው ነው፤
(22) የእዴር ይዞታ ሇሌማት ሲሇቀቅ ምትክ ቦታ የሚሰጠው ከግማሽ በሊይ አባሊቱ
የሚነሱና በአንዴ አካባቢ የሚሰፌሩ ከሆነ ነው፤
(23) ሇቀበላ የመኖሪያ ቤት ሕጋዊ ተከራይ የሌማት ተነሽዎች ትክ የመኖሪያ ቤት
ወይም የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ይሰጣሌ፤ ሇተነሽዎች ትክ ቤት የሚሰጠው
በግዥ ሲሆን ይህም የኪራይ ቤት መስጠት የማይቻሌበት ሁኔታ መኖሩ
ሲረጋገጥና በከተማው ከንቲባ ኮሚቴ ወይም በወረዲው አስተዲዯር ምክር ቤት
ተቀባይነት ሲያገኝ ብቻ ነው፤ ትክ የመኖሪያ ቦታ የሚሰጠው በሉዝ ስሪት እና
በወቅቱ የሉዝ መነሻ ዋጋ መሠረት ሲሆን የሚሰጣቸው የቤት መሥሪያ ቦታ

57
መጠን 100 ካሬ ሜትር ሆኖ ላልች ከግንባታ ጋር የተያያዙ ተግባራት የክሌለ
የመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር መመሪያ በሚያዝዘው መሠረት ይሆናሌ፤
(24) ሇቀበላ የንግዴ ቤት ሕጋዊ ተከራይ የሌማት ተነሽዎች ምትክ የንግዴ ቤት
መስጠት ይቻሊሌ፤ ነገር ግን ምትክ የንግዴ ቤት መስጠት ካሌተቻሇ የከተማው
ፕሊን በሚፇቅዯው መሰረት በጋራ ተዯራጅተው ሲቀርቡ ከሚሇቀቀው አካባቢ ሊይ
በሚመሇከተው አካሌ ቅዴሚያ እንዱያሇሙ ከተፇቀዯሊቸው በሪጅዮፖሉታን
ከተሞች 25 ካ.ሜትር፣ በመካከሇኛ ከተሞች 50 ካ.ሜትር፣ በአነስተኛ ከተማ
አስተዲዯሮች 100 ካ.ሜትር እና በመዘጋጃ ቤት ከተሞች ዯግሞ 150 ካ.ሜትር
የተናጠሌ ዴርሻ በመስጠት በጋራ እንዱያሇሙ ይዯረጋሌ፤ ይህ ካሌሆነ ዯግሞ
ከሊይ በተጠቀሰው የቦታ መጠን መሰረት ላሊ አካባቢ ምትክ ቦታ በመስጠት
በጋራ ተዯራጅተው እንዱያሇሙ የሚዯረግ ሲሆን ቦታው የሚሰጠው በሉዝ ስሪት
እና በወቅቱ የሉዝ መነሻ ዋጋ ነው፤
(25) በዚህ መመሪያ ዕዝሌ 1 ከተዘረዘሩት የአገሌግልት አይነቶች ውጪ የሆነ የከተማ
ይዞታ በሚነሳበት ጊዜ በተነሳው ቦታ ትክ ቦታ የሚሠጠው እኩሌ መጠን ያሇው
ይሆናሌ ሆኖም ከቦታ ሽንሻኖ ጋር እንዱጣጣም ሇማዴረግ የመንግስትን ጥቅም
በማይጎዲ መሌኩ እስከ 25 ካ.ሜ በመስጠት ወይም በመቀበሌ ትክ ቦታ ተቀንሶ
ሉሰጠው ይችሊሌ፤
(26) የገጠር መኖሪያ ቤት ይዞታ ሇሌማት በመሇቀቁ ምክንያት ሇባሇይዞታውና
የባሇይዞታውን ገቢ እየተጋሩ አብረው ሇሚኖሩ አካሇመጠን ያዯረሱ ሌጆች
የሚሠጠው ትክ ቦታ በማንኛውም ሁኔታ ሇሌማት ሲባሌ ከተሇቀቀው የይዞታ
መጠን ሉበሌጥ አይችሌም፤
(27) በዚህ መመሪያ መሰረት ትክ ቦታ ወይም ቤት የሚሰጣቸው ተነሽ ባሇይዞታዎች
በካሳ ገማች ቡዴኑ/ኮሚቴው ተሇይተው በስም ዝርዝር ከቀረቡ በኋሊ በከተማው
ከንቲባ ኮሚቴ ወይም በወረዲው አስተዲዯር ምክር ቤት አማካኝነት የመጨረሻ
ውሳኔ ይሰጥበታሌ፡፡

47. ሇሌማት ተነሺ ስሇሚዯረግ ዴጋፌ


(1) በሌማት ምክንያት ከመሬታቸው የሚነሱ ሕጋዊ ባሇይዞታዎች በዚሁ መመሪያ
በአንቀጽ 45 ንዑስ አንቀጽ (2) ከፉዯሌ (ሀ) እስከ (ሠ) የሚዯርስባቸው ጉዲት

58
መጠን ተሇይቶ እንዯ ፌሊጎታቸው በተናጥሌም ሆነ በጋራ በመዯራጀት በተሇያዩ
የስራ ዘርፍች ተፇሊጊው ፕሮጀክት ተቀርጾሊቸው ወዯ ሥራ እንዱገቡ ይዯረጋሌ፤
(2) በክሌለ መንግስትም ሆነ በአሌሚ ባሇሃብቶች አማካኝነት የሥራ እዴሌ በቅዴሚያ
እንዱፇጠርሊቸው እና ሇሥራ የዯረሱ የቤተሰብ አባልቻቸውም በአካባቢው
በሚካሄዯው ሌማት ቅዴሚያ ተጠቃሚዎች እንዱሆኑ ተገቢው ክትትሌና ዴጋፌ
ይዯረግሊቸዋሌ፤
(3) የሌማት ተነሽዎች የኑሮ ዘይቤያቸውን ሇማስቀጠሌ ወይም ሇማሻሻሌ የገንዘብ
እጥረት ሲገጥማቸው በጥናት ሊይ በመመሥረት ቅዴሚያ በሚያዘጋጁት
የፕሮጀክት ሃሳብ መሠረት የብዴር አገሌግልት እንዱመቻችሊቸው ይዯረጋሌ፤
(4) የሚያቀርቧቸው ምርቶች በገበያ ረገዴ ተወዲዲሪዎች እንዱሆኑ የሥሌጠና እና
የግብይት እሴት ሰንሰሇት ትስስር እንዱፇጠርሊቸው መንግስት ተገቢውን ዴጋፌ
ያዯርጋሌ፤
(5) የሌማት ተነሽዎች በዯንቡ አንቀጽ 8፣ 9 እና 11 አግባብ ቅዴሚያ የማሌማት
መብታቸው እንዯተጠበቀ ሆኖ፤ በተጨማሪ በዯንቡ አንቀጽ 37 እና 38 በግሌጽ
በተዯነገገው አግባብ ሇኢንቨስትመንት በሚወሰዴ መሬት ከአሌሚ ባሇሃብቶች እና
የሌማት ዴርጅቶች ጋር በሼር የማሌማት ፌሊጎታቸው ተሇይቶ ጥያቄው
የሚቀርብበት፣ የሚፇቀዴበት እና የሚያሇሙበት ሁኔታ ይመቻቻሌ፤
(6) በከተማ የአስተዲዯር እና የፕሊን ወሰን ወይም በገጠር በሌማት ምክንያት
በቋሚነትም ይሁን በጊዚያዊነት ሇሚነሱ የገጠር መሬት ባሇይዞታዎች የመኖሪያ
ቤታቸው ሇፇረሰባቸው ምትክ ቦታ እንዱያገኙ የሚዯረግ ሆኖ ግንባታውን
አጠናቀው እስኪገቡ ዴረስ በተሰጠው የግንባታ ፇቃዴ መሠረት ቤቱን አጠናቀው
እስኪገቡ ዴረስ በወቅታዊ የኪራይ ግምት ተሰሌቶ የሁሇት ዓመት የቤት ኪራይ
ክፌያ እንዱከፇሊቸው ይዯረጋሌ፤
(7) በጊዜያዊነት ሇሚነሱ ባሇይዞታዎች ቤታቸውን ሇቀው ወይም ከመኖሪያ ቦታቸው
ተነስተው ሇሚቆዩበት ጊዜ በወቅታዊ የኪራይ ግምት ተሰሌቶ የቤት ኪራይ ክፌያ
ይፇጸምሊቸዋሌ፤ ነገር ግን የቤት ኪራይ ክፌያው የሚከፇሇው ወዯ ቀዴሞ
የመኖሪያ ቤታቸው ተመሌሰው እስከሚገቡበት ጊዜ ዴረስ ያሇው ተሰሌቶ
ይሆናሌ፤

59
(8) ትክ የመኖሪያ ቤት ሇተሰጣቸው የሌማት ተነሽዎች የአካባቢውን የኪራይ ሁኔታ
ባገናዘበ መሌኩ የአንዴ አመት የቤት ኪራይ ይከፇሊቸዋሌ፡፡
(9) የሌማት ተነሺ ዴጋፌ የሌማት ተነሺው በአዱሱ ቦታ ሇመስፇር ሇሽግግር ጊዜ
የሚያስፇሌግ የትራንስፖርት ወጭን ታሳቢ የሚያዯርግ ሲሆን መረጃው ከወረዲው
ወይም ከከተማ አስተዲዯር በሚሰጥ መረጃ መሠረት ወጭው እንዱሸፇን
ይዯረጋሌ፤
(10) ሇሕዝብ ጥቅም ሇሚሇቀቅ የከተማ ቦታ ባሇይዞታ ሇሚሰጠው ምትክ ቦታ የይዞታ
ካርታ ማረጋገጫ፣ የግንባታ ፕሊን ማፀዯቂያ እና ላልች ተያያዥ አስተዲዯራዊ
ወጭዎችን ከተማው የሚሸፌን ይሆናሌ፡፡

48. የመሌሶ ማቋቋሚያ ማዕቀፌ ይዘት


(1) የሌማት ተነሽው ከይዞታ መሬቱ ከመነሳቱ በፉት የመሌሶ ማቋቋም ዕቅዴና
የኑሮ ዘይቤን ያገናዘበ ስሇመሆኑ መረጋገጥ አሇበት፤
(2) የመሌሶ ማቋቋም ዕቅዴና የኑሮ ዘይቤ ማሻሻያ ፓኬጅ ሰነዴ ከዚህ በታች
በተገሇጸው አግባብ ይዘጋጃሌ፡-
ሀ) የሌማት ቦታው ሇምን ሌማት እንዯተመረጠ፤ የሌማት ተነሽዎች
የሚወሰዴባቸው የመሬት ይዞታ እና ሃብት ንብረት ቆጠራ፤
የሚዯርሰውን የጉዲት መጠን የሚገሌጽ የማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ
ተጽዕኖ የመሇየት፣ የማጥናት እና የመወሰን ሥራ ማከናወን፤
ሇ) የመሌሶ ማቋቋም ፓኬጁ ይዘት የመኖሪያ ቦታ ወይም ቤት፣
የመስሪያ ቦታ፣ የገቢ ማስቀጠሌ፣ የመንገዴ፣ የጤና ጣቢያ፣ የትምህርት
ቤት፣ የገበያ ቦታ፣ የሃይማኖት ተቋም፣ የሥሌጠና፣ የምክር
አገሌግልት፣ ብዴር አገሌግልት የመሳሰለትን ያካተተ ይሆናሌ፤
ሏ) የሌማት ተነሽዎችን የኑሮ ዘይቤ ሇማስቀጠሌ በእያንዲንዲቸው
የሚሰማሩበትን የስራ ፕሮጀክት መረጣ በካፒታሌ አቅማቸው መሰረት
የመሇየት፤ ሇተነሺዎች የሚዯረገውን የዴጋፌ አይነት፣ ከፕሮጀከቱ
ተጠቃሚ የሚሆኑበትና ተግባራዊ የሚዯረግበትን ዘዳ ይሇያሌ፤
መ) የሚሰማሩበት የፕሮጀክት አይነትና ያሇውን ጠቀሜታ በተናጠሌ
ወይም በሽርክና የመሇየት፣

60
ሠ) በፓኬጁ ተጠቃሚ የሚሆኑትን ተነሺዎች በአይነትና ብዛት
መሇየት፤
ረ) ፓኬጁ መሠረት ያዯረጋቸውን የፖሉሲ፣ የሕግ ማእቀፍች መዘርዝር፤
ሰ) በተነሺዎችና ምትክ ቦታ በተሰጠበት አካባቢ በሚኖረው ማህበረሰብ
መካከሌ ሉፇጠር ሇሚችሇው ማንኛውም አይነት ጊዜያዊ ችግር
መፌትሄ የሚሰጥበት ዘዳ ተሇይቶ ይዘጋጃሌ፤
ሸ) ተነሺዎችን የሚያሳትፌ የውይይት ዕቅዴ፣ የሚሰሩ ሥራዎችን ቅዯም
ተከተሌና ሥራው የሚከናወንበትን የጊዜ ሰላዲ ማዘጋጀት፤
ቀ)እያንዲንደ ተቋም የፓኬጁን አፇጻጸም የሚከታተለበትንና
የሚገመግሙበትን ሂዯት ማካተት ይኖርበታሌ፡፡

49. የሌማት ተነሺዎችን መሌሶ ስሇማቋቋም


(1) የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ወይም የከተማ ሌማት፣ ቤቶችና
ኮንስትራክሽን ተቋም ተነሺዎችን በዘሊቂነት ሇማቋቋም በጊዜያዊነት የመስሪያ
ቦታ በመስጠት፤ ፓኬጅ በመቅረጽ ከሚመሇከታቸው ላልች ተቋማት ጋር
በመቀናጀት ሥራ ሊይ እንዱውሌ ያዯርጋሌ፤
(2) የወረዲ ወይም የከተማ አስተዲዯሩ በተቀረጸው ፓኬጅ ተነሺዎችን በማሳተፌ
ቀጣይነት ያሇው የገቢ ምንጭ እንዱኖራቸው የሚያስችሊቸውን ዴጋፌና ክትትሌ
በማዴረግ የማቋቋም ግዳታ ይኖርባቸዋሌ፤
(3) አስፇጻሚው አካሌ የሌማት ሥራው በሚሰራበት ወቅት ተነሺዎች እና
ቤተሰቦቻቸዉን በተቻሇ መጠን የሥራ እዴሌ እንዱያገኙ ማዴረግ አሇበት፤
(4) ወረዲ ወይም ከተማ አስተዲዯሩ እዴሜያቸው 18 አመትና ከዚያ በሊይ የሆኑ
ከወሊጆቻቸው ጋር የሚኖሩ የሌማት ተነሺ የቤተሰብ አባሊት በመሌሶ ማቋቋም
ፓኬጅ ማሳተፌ ይኖርበታሌ፤
(5) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 4 ሊይ ሇተጠቀሱ ተነሺዎች ወረዲ ወይም ከተማ
አስተዲዯሩ በቂ ሥሌጠና በመስጠት በፕሮጀክቱም ሆነ በተሰጠው ሥሌጠና
መሠረት የሥራ ዕዴሌ መፌጠር አሇበት፤
(6) በመሌሶ ማቋቋሚያ ፓኬጁ ሇሴቶች፣ ሇአካሌ ጉዲተኞች፣ ሇወሊጅ አሌባ ህፃናትና
ሇአረጋዊያን ቅዴሚያ መሰጠት አሇበት፤

61
(7) የሴቶችን ተጠቃሚነት ሇማረጋገጥ የሚሰሩ አካሊት በመሌሶ ማቋቋም ፓኬጅ ሊይ
መሳተፌ አሇባቸው፡፡
(8) ሇመሌሶ ማቋቋም የሚሰጠው የመስሪያ ቦታ ይዞታው የመንግስት ሆኖ ሀብት
እስኪፇጥሩ ዴረስ በውሌ ሇተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚሰጥ ይሆናሌ፡፡

50. ቅዴሚያ እና በጋራ የማሌማት መብት


ቅዴሚያ የማሌማት መብት አወሳሰን የሚከተለትን ጉዲዮች ከግምት በማስገባት
መሆን አሇበት፤
(1) በሌማት ፕሊኑ መሠረት ቦታው በነባር ባሇይዞታዎች መሌማት የሚችሌ መሆኑ
በወረዲ አስተዲዯር ምክር ቤት ወይም በከተማ ከንቲባ ኮሚቴ ከተረጋገጠ፤
(2) ቦታዉ የተፇሇገው ሀገራዊ ወይም ክሌሊዊ ፊይዲ ሊሇዉ ሌማት፣ በመንግሥት
ሇሚሰራ መሠረተ-ሌማት፣ ሇአገሌግልት መስመር፣ አረንጓዳ ቦታ ወይም
ሇዉስብስብ መሠረተ-ሌማቶች ወይም ሇአምሌኮ ተቋማት ካሌሆነ፤
(3) በቦታው ሊይ የሚከናወነው ኢንቨስትመንት በግሌ ወይም በጋራ ሇማሌማት
የተፇቀዯ ከሆነ፤
(4) በግሌ ወይም በጋራ ቅዴሚያ የማሌማት ጥያቄ የሚቀርበው ቦታው ሇሌማት
እንዯሚፇሇግ ከነዋሪዎች ጋር ውይይት ከተዯረገበት ጊዜ ጀምሮ ባለ 60 የሥራ
ቀናት ውስጥ መሆን አሇበት፤
(5) በዚህ አንቀጽ በተራ ቁጥር 4 መሠረት ጥያቄ ካሌቀረበ ነዋሪዎቹ ቅዴሚያ
የማሌማት ፌሊጎት እንዯላሊቸው ይቆጠራሌ፡፡

51. በከተማ የፕሊን ወሰን ውስጥ የሚገኙ ባሇይዞታዎች ቅዴሚያ የማሌማት


መብት ስሇሚፇቀዴበት ሁኔታ
(1) በከተማ የፕሊን ወሰን ውስጥ ያለ የመሬት ባሇይዞታዎች በግሌ ወይም በጋራ
ቅዴሚያ የማሌማት መብት የሚፇቀዯው፡-
ሀ) ተነሺው ሇሌማት በተፇሇገው ቦታ ሊይ ሕጋዊ ባሇይዞታ ከሆነ፤
ሇ) በግሌ ሇማሌማት ተነሺው የያዘው የመሬት መጠን ቅርፅን ታሳቢ
ሳያዯርግ በዝርዝር ፕሊኑ ከተቀመጠዉ አነስተኛ ስፊት እኩሌ ወይም
በሊይ ሲሆን፤

62
ሏ) በጋራ ሇማሌማት የፇሇጉት ባሇይዞታዎች የያዙት የመሬት መጠን
ቅርፅን ታሳቢ ሳያዯርግ በዴምሩ በዝርዝር ፕሊኑ ከተቀመጠዉ አነስተኛ
የሽንሻኖ መጠን እኩሌ ወይም በሊይ ሲሆን፤
መ) ቅዴሚያ የማሌማት ጥያቄ ያቀረቡት ይዞታ የመሬት አጠቃቀም
አገሌግልት በዝርዝር ፕሊኑ የተፇቀዯ ሲሆን፤
ሠ) በዝርዝር ፕሊኑ መሠረት በግሌ ወይም በጋራ ሇመገንባት አቅም
እንዲሊቸው መጠኑ በቦታዉ ሇሚዯረገዉ ግንባታ ከሚያስፇሌገዉ ወጭ
10 በመቶ ያሊነሰ የአቅም ማሳያ በዝግ ሂሳብ ሲያስቀምጡ ወይም የግሌ
ገንዘብ ዝዉዉር ማስረጃ ወይም ከዚህ ገንዘብ ጋር ተመጣጣኝ የሆነ
ንብረት ግምት በማስያዣነት ሲያቀርቡ፤
ረ) የቦታዉ ነባር ባሇይዞታ በግሌ ወይም በጋራ የሚያቀርበዉ የሌማት
ዕቅዴ በቦታው ሉሰራ ከሚጠበቀው ሌማት ዕቅዴ አንጻር እኩሌ ወይም
የተሻሇ ሌማት የሚያመጣ መሆኑ ሲረጋገጥ፤
ሰ) ሇቦታው በተዘጋጀው ፕሊንና በተቀመጠዉ የግንባታ የጊዜ ገዯብ ዉስጥ
በፕሊን የተፇቀዯውን ግንባታ ገንብቶ ሇማጠናቀቅ ከተማዉ እና
አሌሚው ዉሌ ሲገቡ ይሆናሌ፤
(2) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ፉዯሌ ተራ (መ) የተዯነገገው ቢኖርም የሚሇማው
ቦታ አገሌግልት ቅይጥ ከሆነ ቅዴሚያ የማሌማት መብት ጠያቂዎች ይዞታ
የመሬት አጠቃቀም አገሌግልቱ ቅይጥ ወይም የንግዴ ሉሆን ይችሊሌ፤
(3) በተናጠሌም ሆነ በጋራ ቅዴሚያ ሇማሌማት የጠየቁት ሴቶች ወይም አካሌ
ጉዲተኞች ሲሆኑ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ፉዯሌ ተራ (ሠ) የተጠቀሰዉን
መሥፇርት የወረዲ ወይም የከተማዉ አስተዲዯር የሴቶችን እና አካሌ ጉዲተኞችን
ሌዩ ዴጋፌ ተጠቃሚነት በሚያረጋግጥ መሌኩ ሉያሻሽሇው ይችሊሌ፡፡

52. በከተማ ቅዴሚያ የማሌማት መብት አወሳሰን


(1) የከተማ አስተዲዯሩ ወይም ወረዲ አስተዲዯሩ ቅዴሚያ ሇማሌማት ጥያቄ ሊቀረቡ
ተነሽዎች ውሳኔ ሇመስጠት በዚህ መመሪያ አንቀጽ 50 እና 51 ስር የተገሇፁ
ጉዲዮች ከግምት መግባታቸውን ወይም መሟሊታቸውን ማረጋገጥ ይኖርበታሌ፤
(2) ሇቦታው በተዘጋጀው ዝርዝር ፕሊን የተፇቀዯ ቁራሽ መሬት ብዛት እና ቅዴሚያ
የማሌማት መብት ኖሯቸው ቅዴሚያ ሇማሌማት ጥያቄ ያቀረቡ የሌማት

63
ተነሽዎች ቁጥር ተመጣጣኝ ከሆነ በጋራ ተዯራጅተው የሚያሇሙበት ሁኔታ
ይመቻቻሌ፤
(3) ቅዴሚያ የማሌማት ጥያቄ ሊቀረቡ ነባር ባሇይዞታዎች የከተማ አስተዲዯሩ ወይም
የወረዲ አስተዲዯሩ በ30 ቀናት ውስጥ በመወሰን እና የተወሰነውን ውሳኔ በ7 ስራ
ቀናት ውስጥ በጽሁፌ ማሳወቅ ይኖርበታሌ፤
(4) በቅዴሚያ ሇማሌማት ጥያቄ ያቀረበ ባሇይዞታ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3)
በተቀመጠው ጊዜ መሌስ ካሊገኘ ወይም በተሰጠው ውሳኔ ሊይ ቅሬታ ካሇው በዚህ
መመሪያ ሥሌጣን ሇተሰጠው አካሌ ቅሬታውን ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

53. በገጠር መሬት ቅዴሚያ የማሌማት መብት አወሳሰን


(1) በገጠር ሇግብርና ሥራ ሇሌማት የሚፇሇግ ቦታ ሊይ ያለ ባሇይዞታዎች በፕሊን
የተፇቀዯውን የግብርና ሌማት በግሌ ወይም በጋራ ቅዴሚያ የማሌማት መብት
የሚሰጣቸዉ በዝርዝር ፕሊኑና በተቀመጠዉ የሌማት የጊዜ ገዯብ ዉስጥ በግሌ
ወይም በጋራ ሇማከናወን ከወረዲዉ አስተዲዯር ጋር ዉሌ ሲገቡ ይሆናሌ፤
(2) ቅዴሚያ ሇማሌማት ጥያቄ ሊቀረቡ ተነሺዎች ውሳኔ ሇመስጠት በዚህ መመሪያ
የተዘረዘሩት መሟሊታቸዉን መረጋገጥ አሇበት፤
(3) ሇቦታው በተዘጋጀው ዝርዝር ፕሊን የተፇቀዯው የቁራሽ መሬት ብዛት እና
ቅዴሚያ የማሌማት መብት ኖሯቸው ቅዴሚያ ሇማሌማት ጥያቄ ያቀረቡ
ተነሺዎች ቁጥር ተመጣጣኝ ካሌሆነ በጋራ ተዯራጅተዉ የሚያሇሙበት
አማራጭ ይሰጣቸዋሌ፤
(4) ቅዴሚያ የማሌማት ጥያቄ ሊቀረቡ ነባር ባሇይዞታዎች የወረዲ ወይም የከተማ
አስተዲዯሩ በ30 ቀናት ውስጥ መወሰን እና የተወሰነውን ውሳኔ የወረዲ ወይም
ከተማ አስተዲዯር ገጠር መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ተቋም በ7 የስራ
ቀናት ውስጥ በጽሁፌ ማሳወቅ አሇበት፡፡

54. ቅዴሚያ የማሌማት ጥያቄን ተቀብል ውሳኔ ስሇሚሰጥ አካሌ እና


የሚፇጸምበት የአሠራር ሥርዓት
(1) የወረዲ ወይም የከተማ አስተዲዯሩ ሇህዝብ ጥቅም ብል የንብረት ግምት ሥራ
እንዱሰራ በሕጋዊ ዯብዲቤ ሇገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም መምሪያ

64
ወይም ጽህፇት ቤት ወይም ከተማው ውስጥ ሇሚገኝ የሚመሇከተው ተቋም
ጥያቄውን ማቅረብ አሇበት፤
(2) ሇህዝብ ጥቅም ተብል በባሇይዞታዎች አቅም የሚሰሩ የሌማት ሥራዎች
በሚኖሩበት ጊዜ ቅዴሚያ የሚፇሇገውን ሌማት ሇማካሄዴ ፌሊጎት ያሊቸውን
ባሇይዞታዎች የመሇየት እና መረጃ የመሰብሰብ ሥራ በወረዲ ወይም በከተማ
አስተዲዯር የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ወይም ከተማው ውስጥ
ሇሚገኝ የሚመሇከተው ተቋም አማካኝነት ይከናወናሌ፤
(3) ቅዴሚያ የማሌማት ፌሊጎት ያሊቸውን ባሇይዞታዎች ሇመሇየት የማወያየት ሥራ
በተዋረዴ ባሇው የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ወይም ከተማው ውስጥ
በሚገኝ የሚመሇከተው ተቋም የሚከናወን ሲሆን በውይይቱ መሠረት ሇሌማት
የሚፇሇገውን ቦታ መገንባት የሚያስችሌ ገንዘብ ያሊቸው መሆኑን ከሕጋዊ
የፊይናንስ ተቋም የተረጋገጠ የባንክ ስቴትመንት ከፕሮጀክት አዋጭነት ሰነዴ
ጋር እንዱያቀርቡ ይዯረጋሌ፤
(4) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) መሠረት የፌሊጎትና የአቅም ሌየታ በማከናወን
የጥናት መረጃውንና ዯጋፉ ሰነድችን በማዯራጀት የቅዴሚያ ማሌማት መብት
ጥያቄዎቻቸውን ከመሌሶ ማቋቋም ሰነደ ጋር በቃሇ-ጉባኤ በማስዯገፌ በ10 ቀናት
ውስጥ ሇወረዲ ወይም ሇከተማ አስተዲዯር ምክር ቤት ሇውሳኔ ያቀርባሌ፤
(5) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (4) መሠረት ቅዴሚያ የማሌማት ጥያቄ የቀረበሇት
የወረዲ ወይም የከተማ አስተዲዯር ምክር ቤት የቀረበውን መረጃ እና የሰነደን
ሕጋዊነት በማጣራት በ30 ቀናት ውስጥ በመወሰን ምሊሽ እንዱሰጥ ይዯረጋሌ፤
ውሳኔው የዯረሰው በተዋረዴ የሚገኘው የወረዲ ወይም ከተማ አስተዲዯር ገጠር
መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ወይም ከተማው ውስጥ ሇሚገኝ የሚመሇከተው
ተቋም በ7 ቀናት ውስጥ እንዱያሇሙ ሇተፇቀዯሊቸው የሌማት ተነሽዎች
ውሳኔውን በጽሁፌ ያሳውቃሌ፤
(6) በቅዴሚያ ሇማሌማት የተሰጣቸው ባሇይዞታዎች ሇሌማት የሚፇሇገውን ቦታ
እንዱያሇሙ የሚመሇከተው የከተማ ወይም የወረዲ አስተዲዯር ተቋም በተወሰነው
ውሳኔ መሰረት የግንባታ ፌቃዴ እና ውሌ በመስጠት፣ በመከታተሌና
በመቆጣጠር ቅዴሚያ የማሌማት መብት የተፇቀዯሊቸውን ባሇይዞታዎች በወቅቱ
ግንባታቸውን አጠናቀው ወዯ ሥራ እንዱገቡ ተገቢውን ዴጋፌ ያዯርጋሌ፡፡

65
55. ቅዴሚያ የማሌማት መብት የተሠጠው ባሇይዞታ ግዳታ
(1) ማንኛውም ቅዴሚያ የማሌማት መብት የተሰጠው ባሇይዞታ ቅዴሚያ የማሌማት
መብት ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ እስከ 6 ወር ጊዜ ዉስጥ አስፇሊጊዉን ሁኔታ
አሟሌቶ ወዯ ሌማት መግባት አሇበት፤
(2) በዚህ መመሪያ በዝርዝር ቅዴሚያ የማሌማት መብት የተፇቀዯሇት የመሬት
ተጠቃሚ ባሇይዞታ በመመሪያው የተቀመጠዉን ግዳታ ካሊሟሊ ካሳ ተከፌልት
መሬቱን ያስረክባሌ፤
(3) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ (1) መሠረት ያሊሇማበት ምክንያት ከአቅም በሊይ
በሆነ ምክንያት ከሆነ ተጨማሪ እስከ ሦስት ወር የሚዯርስ ጊዜ ሉሰጠዉ
ይችሊሌ፤ ይህም ሆኖ አሁንም ወዯ ሌማት ካሌገባ በውለ መሠረት ካሳ
ተከፌልት መሬቱን ያስረክባሌ፡፡

66
ክፌሌ ስዴስት

ስሇቅሬታ አቀራረብ እና ውሳኔ አሰጣጥ፣ ስሇ ሌዩ ሌዩ አካሊት ስሌጣን


እና ኃሊፉነት፣ ስሇግምት ስራ ወጭ አሸፊፇን

56. ስሇ ቅሬታ አቀራረብ እና ውሳኔ አሰጣጥ


(1) የመሬት ይዞታ ማስሇቀቂያ ትዕዛዝ የዯረሰው ወይም እንዱሇቅ ትዕዛዝ በተሰጠበት
ንብረት ሊይ መብት ወይም ጥቅም አሇኝ የሚሌ ማንኛውም ተነሺ ትዕዛዙ በዯረሰው
በ30 ቀናት ውስጥ አቤቱታውን፣ በአዋጁ አንቀጽ 18 ንዑስ አንቀጽ (1) እንዱሁም
በዯንቡ አንቀጽ 39 እስከ 41 በተጠቀሰው መሠረት ሇተቋቋመው አቤቱታና ይግባኝ
ሰሚ አካሌ ማቅረብ ይችሊሌ፤
(2) ቅሬታ አቅራቢው ቅሬታ የቀረበበትን ማሳ ወይም ይዞታ፣ የቅሬታው መነሻ ምንጭ፣
ይዞታው የሚገኝበት ቀበላ፣ ንኡስ ቀበላና ጎጥ የሚገሌጹ መረጃዎች ከቅሬታ
ማመሌከቻው ጋር አያይዞ ማቅረብ ይኖርበታሌ፤
(3) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (1) የተጠቀሰው አቤቱታ ሰሚ የሚቀርብሇትን አቤቱታ
በ30 ቀናት ውስጥ ውሳኔ በመስጠት ሇአቤቱታ አቅራቢዉ አካሌ በጽሁፌ ማሳወቅ
አሇበት፤
(4) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (3) መሠረት አቤቱታ ሰሚዉ አካሌ በሰጠው ዉሳኔ ቅር
የተሰኘ አቤቱታ አቅራቢ ዉሳኔዉ በዯረሰዉ በ30 ቀናት ውስጥ ቅሬታዉን ሇይግባኝ
ሰሚ ጉባኤ ማቅረብ ይችሊሌ፤
(5) ይግባኝ ሰሚ ቅሬታ አቅራቢዉ ቅሬታዉን ካቀረበበት ቀን ጀምሮ በ30 ቀናት ዉስጥ
ውሳኔ መስጠት አሇበት፤
(6) ይግባኝ ሰሚው በሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ አካሌ ዉሳኔው በጽሁፌ ከዯረሰው ቀን
ጀምሮ በ30 የሥራ ቀናት ዉስጥ ይግባኙን ሇከፌተኛ ፌርዴ ቤት ማቅረብ ይችሊሌ፤
ሆኖም ይግባኙን ሇፌርዴ ቤት ማቅረብ የሚችሇው ሌማቱ እንዲይጓተት ቦታውን
በቅዴሚያ ካስረከበ በኋሊ ሲሆን፤ ይግባኝ የሚያቀርብ የመሬት ይዞታ ማስሇቀቂያ
ትዕዛዝ የዯረሰው ባሇይዞታ ይግባኙ ሉታይሇት የሚችሇው እንዱሇቀቅ ትዕዛዝ
የተሰጠበትን መሬት ሇወረዲው ወይም ሇከተማ መሬቱን ማስረከቡን የሚያረጋግጥ
ሰነዴ ከይግባኝ አቤቱታው ጋር አያይዞ ካቀረበ ብቻ ይሆናሌ፤

67
(7) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (6) የተዯነገገው ቢኖርም በወረዲ ወይም ከተማ
አስተዲዯሮች አቤቱታ ሰሚ አካሌ እና ይግባኝ ሰሚ ካሊቋቋሙ አቤቱታ ያሇው
ተነሺ አቤቱታውን ስረ -ነገር ስሌጣን ሊሇው መዯበኛ ፌርዴ ቤት ሉያቀርብ
ይችሊሌ፤
(8) ባሇይዞታው የካሣ ክፌያውን ከተቀበሇ በኋሊ በካሳው መጠንም ይሁን በንብረት
አገማመቱ ሊይ ቅሬታ ማቅረብ አይችሌም፤
(9) ቅሬታ አቅራቢ ሴት፣ አካሌ ጉዲተኛ፣ አረጋዊያንና ህጻናት የመሬት ተጠቃሚ
ባሇይዞታ ሆነው ሲገኙ ሇሚያቀርቡት አቤቱታ ሌዩ የሕግ ዴጋፌ ይዯረግሊቸዋሌ፤
(10) ከሊይ በዝርዝር የቀረቡት ቅሬታ አቀራረብ ቅዯም ተከተልች ሇመሬት ጠያቂ
አካሊትም ተፇጻሚ ይሆናሌ፡፡

57. የአቤቱታ ሰሚ አዯረጃጀት


(1) አቤቱታ ሰሚ ጉባኤ የራሱ ጽሕፇት ቤት የሚኖረው ሆኖ በየወረዲው ወይም
በየከተማው አስተዲዯር ስር ይቋቋማሌ፤
(2) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት የሚቋቋመው አቤቱታ ሰሚ ከ3 የማያንሱ
አባሊት የሚኖሩት ሲሆን ከዚህ ውስጥ ቢያንስ አንደ የሕግ ባሇሙያ መሆን
ይኖርበታሌ፤
(3) በሙያዉ ብቁ የሆኑ ሴት የሕግ ባሇሙያዎች በሚኖሩበት ጊዜ በአቤቱታ ሰሚ
ጉባኤ ዉስጥ ሴቶችን ማካተት ይገባሌ፤
(4) የአቤቱታ ሰሚው ተጠሪነቱ ሇወረዲው አስተዲዯር ምክር ቤት ወይም ሇከተማው
ከንቲባ ይሆናሌ፤
(5) የአቤቱታ ሰሚ አባሌ የስራ ዘመን ሶስት ዓመት ይሆናሌ፤ ሆኖም፣ የወረዲ
አስተዲዯር ምክር ቤት ወይም የከተማ ከንቲባ ኮሚቴ የአባለን ሌምዴና የሥራውን
ባህርይ በማገናዘብ እንዯአስፇሊጊነቱ በዴጋሚ የቅሬታ ሰሚው አባሌ ሆኖ ሉመዯብ
ይችሊሌ፡፡

58. የይግባኝ ሰሚ አዯረጃጀት


(1) ይግባኝ ሰሚ የራሱ ጽሕፇት ቤት የሚኖረው ሆኖ በወረዲው አስተዲዯር ምክር
ቤት ወይም በከተማው ከንቲባ ኮሚቴ ይቋቋማሌ፤

68
(2) ይግባኝ ሰሚው አግባብ ካሊቸው አካሊት የተውጣጡ ከ5 የማያንሱ አባሊት
የሚኖሩት ሲሆን ከዚህ ውስጥ ቢያንስ ሁሇቱ የሕግ ባሇሙያዎች መሆን
ይኖርባቸዋሌ፤
(3) በሙያዉ ብቁ የሆኑ ሴት የሕግ ባሇሙያዎች በሚኖሩበት ጊዜ በይግባኝ ሰሚ
ዉስጥ ሴቶችን ማካተት ይገባሌ፤
(4) የይግባኝ ሰሚው ተጠሪነት ሇወረዲው አስተዲዯር ምክር ቤት ወይም ሇከተማው
አስተዲዯር ከንቲባ ይሆናሌ፤
(5) የይግባኝ ሰሚዉ አባሊት የስራ ዘመን የአቤቱታ ሰሚው የሥራ ዘመን ይሆናሌ፡፡

59. የአቤቱታ ሰሚ አካሌ ሥሌጣን እና የማስፇጸሚያ ሥነ-ሥርዓት


አቤቱታ ሰሚው፡-
(1) ከይዞታ መነሳት ወይም ምትክ ቦታ ወይም ካሣ ወይም ላልች ተያያዥ
ጉዲዮችን በተመሇከተ የቀረበሇትን አቤቱታ የማየት ሥሌጣን ይኖረዋሌ፤
(2) ሇውሳኔ አሰጣጥ አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው አግባብነት ያሊቸውን አካሊት በማዘዝ
ሙያዊ አስተያየት የመቀበሌ እና ማስረጃ እንዱቀርብሇት የማዘዝ ሥሌጣን
ይኖረዋሌ፤
(3) እንዯ አስፇሊጊነቱ በመዯበኛው የፌትሏ-ብሔር ሥነ-ሥርዓት የተቀመጡ
መርሆዎችንና የአሰራር ሥነ-ሥርዓቶችን ሉጠቀም ይችሊሌ፤
(4) ሇሚሰጣቸው ውሳኔዎችና ትእዛዞች ተፇጻሚነት አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው የፖሉስ
ኃይሌ ይጠቀማሌ፤
(5) አቤቱታ ሲቀርብሇት አቤቱታ አቅራቢው ወይም አቤቱታ የማቅረብ መብት
ያሇው አካሌ ወይም ህጋዊ ወኪሌ መሆኑ በቅዴሚያ ማረጋገጥ አሇበት፤
(6) አቤቱታ አቅራቢው በአዋጁ፣ በዯንቡ እና በዚህ መመሪያ መሠረት መከተሌ
የሚገባውን ሥነ-ሥርዓት ተከትል አቤቱታ ያቀረበ ስሇመሆኑ ማጣራት አሇበት፤
(7) አቤቱታ ሰሚው የቀረበው አቤቱታ በአዋጁ አንቀጽ 19 እና በዯንቡ አንቀጽ 39
ንዑስ አንቀጽ (1) በተቀመጠው የአቤቱታ ጊዜ ውስጥ የቀረበ ስሇመሆኑ
ማረጋገጥ አሇበት፤
(8) በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ (1) እስከ (3) የተዘረዘረው እንዯተጠበቀ ሆኖ
አቤቱታ አቅራቢው፣ የመሬት ባሇይዞታ ወይም ተጠቃሚ በገጠር መሬት
አስተዲዯርና አጠቃቀም አዋጅና ዯንብ ወይም የከተማ መሬት አሰጣጥና

69
አስተዲዯር የሉዝ አዋጅ፣ ዯንብና መመሪያዎች መሠረት መወጣት የሚገባውን
ሕጋዊ ግዳታ ያሌተወጣ ከሆነ ውሳኔው ይህንኑ ያገናዘበ መሆን አሇበት፤
(9) ሇቀረበው አቤቱታ በአዋጁ በተቀመጠው ጊዜ ውስጥ አቤቱታ ሰሚው ውሳኔ
መስጠት ይኖርበታሌ፡፡

60. የይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ሥሌጣን


(1) ሇህዝብ ጥቅም ተብል ቦታ እንዱሇቀቅ ሲወሰን ይዞታው የሚሇቀቅበት ጊዜ፣
ሉከፇሌ የሚገባው የካሣ መጠን እና ሉሰጥ የሚችሇው የምትክ ቦታ ስፊትና
አካባቢ ተጠቅሶ የማስሇቀቂያ ትዕዛዝ ሇባሇይዞ ታው በጽሁፌ ይሰጣሌ፤
(2) በዚህ መመሪያ መሠረት የማስሇቀቂያ ትዕዛዝ የዯረሰው ወይም ትዕዛዝ በተሰጠበት
ቋሚ ንብረት ሊይ ያሇ መብቴ ወይም ጥቅሜ ይነካብኛሌ የሚሌ ማንኛውም ሰው
ትዕዛዙ በዯረሰ በ5 የሥራ ቀናት ውስጥ ያሇውን አቤቱታ ከዝርዝር ምክንያቱና
ማስረጃው ጋር ሇከተማ ሌማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ወይም ሇገጠር መሬት
አስተዲዯርና አጠቃቀም ተቋም ወይም ሇአቤቱታ ሰሚ ማቅረብ ይችሊሌ፤
(3) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) በተሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ አቤቱታ አቅራቢ
ውሳኔው በዯረሰው በ30 ቀናት ውስጥ ይግባኙን ሇይግባኝ ሰሚ ማቅረብ ይችሊሌ፤
ጉባዔው የቀረበሇትን ይግባኝ በ30 የሥራ ቀናት ውስጥ መርምሮ ውሳኔ መስጠት
አሇበት፡፡ የሰጠውን ውሳኔም ሇተከራካሪ ወገኖች በጽሁፌ ማሳወቅ አሇበት፤
(4) ከይዞታ መነሳት ወይም ምትክ ቦታ ወይም ካሣ ወይም ላልች ተያያዥ ጉዲዮችን
በተመሇከተ የከተማው አስተዲዯር ወይም የወረዲው አስተዲዯር አቤቱታ ሰሚ
አካሌ በሰጠው ውሳኔ ሊይ የቀረበሇትን አቤቱታ የማየት፣ ውሳኔ የማጽናት፤
የማሻሻሌ ወይም የመሻር ሥሌጣን ይኖረዋሌ፤
(5) በካሣ ክርክር ሊይ ካሌሆነ በስተቀር ምትክ ቦታን ጨምሮ በላልች በሕግም ሆነ
በፌሬ ነገር ክርክሮች ሊይ ይግባኝ ሰሚው የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ይሆናሌ፤
(6) ይግባኝ ሰሚው ካሣን በሚመሇከት በሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ ተከራካሪ ወገን
ውሳኔው በዯረሰው በ30 ቀናት ውስጥ ሇሚመሇከተው የከተማ ይግባኝ ሰሚ ፌርዴ
ቤት ወይም የከተማ ይግባኝ ሰሚ ፌርዴ ቤት በላሇበት ሇሚመሇከተው መዯበኛ
ከፌተኛ ፌርዴ ቤት ይግባኝ ማቅረብ ይችሊሌ፤

70
(7) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (6) መሠረት ይግባኝ መቅረብ የሚችሇው ይግባኝ ባዩ
እንዱሇቅ ትዕዛዝ የተሰጠበትን የከተማ ቦታ አግባብ ሊሇው አካሌ ካስረከበና
ያስረከበበትን ሰነዴ ከይግባኝ አቤቱታው ጋር አያይዞ ካቀረበ ብቻ ይሆናሌ፤
(8) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 6 መሠረት ይግባኝ የቀረበሇት ፌርዴ ቤት ይግባኙ
በቀረበሇት በ30 የሥራ ቀናት ውስጥ ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡ የፌርዴ ቤቱ
ውሳኔም የመጨረሻ ይሆናሌ፤
(9) ሇውሳኔ አሰጣጥ አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው አግባብነት ያሊቸውን አካሊት በማዘዝ
ሙያዊ አስተያየት የመቀበሌ እና ማስረጃ እንዱቀርብሇት የማዘዝ ሥሌጣን
ይኖረዋሌ፤ እንዯ አስፇሊጊነቱ በመዯበኛው የፌትሏብሔር ሥነ-ሥርዓት
መርሆዎችንና የአሰራር ሥነ-ሥርዓቶችን ሉጠቀም ይችሊሌ፤
(10) ሇሚሰጣቸው ውሳኔዎችና ትእዛዞች ተፇጻሚነት አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው የፖሉስ
ኃይሌ ይጠቀማሌ፤
(11) አቤቱታ ሰሚ በሕግ በተቀመጠው የጊዜ ገዯብ ውስጥ ሇአቤቱታው ውሳኔ
ባሇመስጠቱ ምክንያት ሇይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ቅሬታ ካቀረበ፣ ይግባኝ ሰሚ ጉባኤው
ቅሬታውን በማጣራት ጉዲዩን እራሱ ሉመረምር እና ሉወስን ወይም ተገቢ መስል
የታየውን የማስተካከያ አቅጣጫ በማመሊከት ሇአቤቱታ ሰሚ ጉባኤው ሉመሌስ
ይችሊሌ፡፡

61. የአቤቱታ ሰሚ እና ይግባኝ ሰሚ የሚመሩባቸው መርሆዎች


የአቤቱታ ሰሚ እና ይግባኝ ሰሚ ተግባራቸውን ሲያከናውኑ የሚከተለትን መርሆዎች
ጠብቀው ይሰራለ፡፡
(1) ነጻ እና ገሇሌተኛ አቋማቸውን ጠብቀው ይሰራለ፤
(2) የውሳኔ አሰጣጡ እና ውሳኔው የሚመሇከተው የመንግሥት ተቋም እና አቤቱታ
አቅራቢው አካሌ በሕግ ፉት እኩሌ መሆናቸውን እና ከአዴሎዊነት የፀዲ መሆኑን
ያረጋገጡ መሆን ይጠበቅባቸዋሌ፤
(3) ውሳኔዎች ሕግን እና ማስረጃን ብቻ መሠረት አዴርገው እንዱሰጡ የማዴረግ
ኃሊፉነት አሇባቸው፤
(4) አቤቱታ ማሰማት ሂዯቱ ግሌጽ እና ማንኛውም ሰው ሉታዯመው የሚችሌ
እንዱሆን ያዯርጋለ፡፡

71
62. ቋሚ ንብረት ስሇሚገምት አካሌ
(1) በክሌለ ውስጥ በወረዲም ሆነ በከተማ አስተዲዯር የሚገኝ መሬት ሇህዝብ ጥቅም
እና የተሻሇ ሌማት ተብል ሲወሰዴ የንብረት ግመታ ስራ የሚከናወነው በክሌለ
ገጠር መሬት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ስር በተዯራጀ የካሳ ገማች ቡዴን
ወይም በከተማ ሌማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ ስር በተዯራጀ የካሳ ገማች
ኮሚቴ ነው፤
(2) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተገሇጸው እንዯተጠበቀ ሆኖ የሚመሇከተው
ቢሮ ራሱን አስችል በሚያወጣው የቋሚ ንብረት ገማቾች የሙያ ፌቃዴ አሰጣጥ
መመሪያ መሰረት ሙያዊ ምስክር ያገኙ እና የስራ ፌቃዴ ባሊቸው የግሌ
ዴርጅት ወይም ግሇሰብ መከናወን ይችሊሌ፤
(3) የሚቋቋመው የካሳ ገማች መንግሥታዊ ተቋም እንዯአስፇሊጊነቱ ሇአስተዲዯር
በሚያመች ቦታ ሉዯራጅ ወይም ቅርንጫፌ ሉኖረው ይችሊሌ፤
(4) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) እና (3) መሠረት የሚቋቋመው ገማች ተቋም
የካሳ ክፌያና መሌሶ ማቋቋም ሥራ ከሚሰራው የሥራ ክፌሌ ተሇይቶ መዯራጀት
አሇበት፤
(5) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) መሠረት የሚቋቋመው የግሌ የንብረት ካሳ
ገማች አዯረጃጀት ሥራውን የሚያከናውንበት የአሠራር ሥርዓት/ማንዋሌ ወይም
መስፇርት በሚመሇከተው አካሌ የሚዘጋጅ ይሆናሌ፡፡

63. የቋሚ ንብረት ገማች ቡዴን ወይም ኮሚቴ ተግባር እና ኃሊፉነት


የንብረት ገማች ቡዴን ወይም ኮሚቴ በዚህ መመሪያ መሠረት የሚከተለት ተግባራት
እና ኃሊፉነቶች ይኖሩታሌ፤
(1) ስሇንብረት ግመታ ዓሊማ ሇባሇይዞታዎቹ በግሌጽ ያስረዲሌ፣ ያብራራሌ፤
(2) ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ የሚሇቀቀው መሬት ተወስኖ በዯረሰበት በ15 ቀናት ውስጥ
የመሬቱ ባሇይዞታ/ዎች፣ አጎራባች ባሇይዞታዎች፣ የቀበላው መሬት አስተዲዯርና
አጠቃቀም ኮሚቴ ወይም የክፌሇ-ከተማ ወይም ቀበላ ሥራ አመራሮች በተገኙበት
ሇሌማት የተፇሇገውን የይዞታ መሬት አጠቃቀምና ስፊት፣ የምርታማነት ዯረጃ፣
የመሬት ባሇይዞታዎችን ማንነትና በመሬቱና በቋሚ ንብረቱ ሊይ ያሊቸውን
መብት፣ የባሇይዞታዎች መሠረታዊ ማስረጃ፣ በመሬቱ ሊይ ያፇሩትን ንብረት
ማሇትም ቤት፣ አጥር፣ እርከን፣ የውሃ ጉዴጓዴ፣ ዛፍችና ቋሚ ተክልች ወ.ዘ.ተ…

72
እንዱሁም ላልች ተያያዥ ሰነድችና መረጃዎችን በአዋጁ፣ ዯንቡና በዚህ መመሪያ
ሇማስፇጸም በሚዘጋጅ የቴክኒክ ማስተገበሪያ ሰነዴ መሠረት መረጃዎችን ሇካሳ
ትመና በሚያመች መሌኩ ይሰበስባሌ፣ ያጣራሌ፣ ይመረምራሌ በህብረተሰቡ
ያስተቻሌ፣ ያዯራጃሌ፤
(3) የመሬት ምዝገባና የመሇካት ስራ እንዱሁም የንብረት ቆጠራ በሚካሄዴበት ጊዜ
የመሬት ባሇይዞታዎች፣ አጎራባች ባሇይዞታዎች፣ የቀበላ አስተዲዯር እና የመሬት
አስተዲዯርና አጠቃቀም ኮሚቴ ወይም የክፌሇ-ከተማ ወይም የቀበላ ሥራ
አመራሮች እንዱገኙ ጥሪ መዯረጉን ወይም አስፇሊጊው ጥሪ ዯርሷቸው
አሇመገኘታቸውን በማረጋገጥ የመሬት ማስሇካት፣ መመዝገብና የንብረትና
በመሬቱ ሊይ የተዯረጉ ማሻሻያዎችን የቆጠራ ተግባር ያከናውናሌ፤
(4) የመሬት ሌኬታና በመሬት ሊይ ያፇሩት ቋሚ ንብረት ቆጠራ ባሇይዞታዎችን
ያሳተፇ መሆኑን ሇማረጋገጥ በመሬት ምዝገባውና በንብረት ቆጠራው ሊይ
ባሇይዞታዎቹና የንብረት ገማች ቡዴን/ኮሚቴ/ተቋም አባሊት እና የመሬት ጠያቂው
አካሌ ወይም ተወካይ በመተማመኛ ቅጹ ሊይ እንዱፇርሙበት ያዯርጋሌ፤
(5) በመሬት ሌኬታና በንብረት ቆጠራ የተሰባሰቡ መረጃዎችን ሇህብረተሰቡ በማቅረብ
የማስተቸት እና ባሇቤትነታቸውን የማረጋገጥ ሥራ ያከናውናሌ፤
(6) ሇንብረት ግመታ ሥራ አስፇሊጊ የሆኑ የቅርብ ተከታታይ ሶስት ዓመታት
የምርታማነት መረጃና ወቅታዊ የአካባቢው የገበያ ዋጋ እና ላልች ሇትመና
ሥራው አስፇሊጊ የሆኑ መረጃዎች ከሚመሇከታቸው የወረዲው ወይም የከተማ
አስተዲዯር መስሪያ ቤቶች ሕጋዊ ጥያቄ በማቅረብ ተረጋግጦ ሇገጠር መሬት
አስተዲዯርና አጠቃቀም ወይም ሇከተማ ሌማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ተቋም
መሰጠት አሇበት፣ እንዯአስፇሊጊነቱም ተጨማሪ መረጃ ሲያስፇሇግ የንብረት ገማች
ባሇሙያዎች ቡዴን/ኮሚቴ ጥናት እያካሄዯ ያሌተሟለ መረጃዎችን ይሰበስባሌ፣
ያዯራጃሌ ይተነትናሌ፤
(7) የሌማት ተነሽዎች በቅዴሚያ ሇባሇይዞታውና እዴሚያቸው 18 ዓመትና በሊይ
ሇሆኑ ሌጆቻቸው የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ እንዱሰጣቸው ከተዯረገ በኋሊ የካሳ
ግመታውን ያከናውናሌ፤

73
(8) የሌማት ተነሽዎች ይጠቀሙበት የነበረው ማህበራዊ አገሌግልቶች፣ መሠረተ-
ሌማቶችና ላልች የጉዲት መጠን ወይም ብዛት መረጃ ይይዛሌ፣ ይመዘግባሌ
የጉዲት ዯረጃውን ከሚመሇከተው አካሌ ይቀበሊሌ፣ ይተነትናሌ፤
(9) ከሌማት ተነሽዎች ጋር የግብይት ትስስር የነበራቸው ነገር ግን ከይዞታቸው
ያሌተነሱ ማሇትም በመቀጠር፣ በማከራየት፣ በመነገዴ ወይም ሇሌማት ተነሽዎች
ላልች ግብዓቶችን ያቀርቡ የነበሩ ግሇሰቦች ወይም ቡዴኖች አመታዊ የገቢ
መጠናቸውን፣ ገቢያቸው የተቋረጠው በቋሚነት ወይም በጊዜያዊነት መሆኑን
የሚገሌፅ ዝርዝር መረጃ ከሚመሇከተው አካሌ ይሰበስባለ፣ ያዯራጃለ መረጃውን
ሇካሳ አሰራር በሚያመች መንገዴ በማዯራጀት ሰነደን ይይዛለ;
(10) በመሬት ሌኬታ፣ በንብረት ሃብት ቆጠራና ወቅታዊ የአካባቢው የገበያ ዋጋ
ከሚመሇከታቸው አካሊት የተሰባሰቡ መረጃዎችን ጥቅም ሊይ በማዋሌ የካሳ ትመና
ያካሂዲሌ፤
(11) የንብረት ገማች ቡዴን ወይም ኮሚቴ የሚያከናውኗቸውን ማናቸውም ተግባራት
በሚመሇከት የተሟሊ ቃሇ-ጉባዔ ይይዛሌ፣ ቃሇ-ጉባኤዎችን እና ላልች መረጃዎች
ከካሳ ሰነደ ጋር አብረው ተዯራጅተው እንዱያዙ ያዯርጋሌ፤
(12) በካሳ ግመታ ሊይ የሚነሱ ጥያቄዎች፣ አስተያየቶችና አቤቱታዎችን ተቀብል
እንዯተገቢነቱ ወቅታዊ ምሊሾችንና ማብራሪያዎችን ይሰጣሌ፤
(13) አግባብነት በላሊቸው የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድችና ሆን ተብል በተጭበረበረ
ማስረጃ ባሇይዞታዎችን ሇመጥቀምም ሆነ ሇመጉዲት በሚካሄዴ አሰራርና ትክክሇኛ
ባሇይዞታውን በአግባቡ ባሇመሇየት ምክንያት ካሳ እንዱከፇሌ አዴርገው የተገኙ
እንዯሆነ ሇተጎጅው የሚገባውን ካሳ ከመሸፇን በተጨማሪ በተናጠሌም ይሁን
በቡዴን በህግ ተጠያቂ ይሆናለ፤
(14) የካሳ ግምት በመሥራት የካሳ ገንዘቡ ተከፌል እንዯተጠናቀቀ ሇሌማት
የተወሰዯው መሬት ከባህር መዝገብ እንዱቀነስ ወይም የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ፣
የግንባታ ፕሊን እና ላልች ማስረጃዎች እንዱመክኑ እና ሇከተማው ተመሊሽ
እንዱሆን ሇመሬት አስተዲዯር ቡዴን ወይም ሇከተማው አገሌግልት /ጽህፇት ቤት
ወይም ማዘጋጃ ቤት እንዱቀርብ ማዴረግ ይኖርበታሌ፤
(15) ሇህዝብ ጥቅም ተብል የሚነሱ ባሇይዞታዎችን ጉዲት መጠንና ዯረጃ በመሇየት
መረጃ ይይዛሌ፣ ያዯራጃሌ፣ ይተነትናሌ፤

74
(16) ሇሌማት የተነሱ ባሇይዞታዎችን በጉዲት ዯረጃ እንዱሇዩ በማዴረግ የመስሪያ ቦታ
ሇሚያስፇሌጋቸው ባሇይዞታዎች ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመነጋገር ጊዜያዊ
የመስሪያ ቦታ እንዱያገኙ በማዴረግ የካሳ ግመታ ስራውን ያከናውናሌ፤
(17) ሇሌማት የተነሱ ባሇይዞታዎች የተሰጣቸውን የካሳ ገንዘብ እና ላልች ዴጋፍችን
በመጠቀም በተሇያዩ የኑሮ አማራጭ ሥራ ዘርፍች እንዱሰማሩ ከሚመሇከታቸው
ጋር በመሆን በቅዴሚያ ሥሌጠና እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፤ ከሥሌጠና በኋሊ
ፕሮጀክት ፕሮፖዛሌና ቢዝነስ ፕሊን በማዘጋጀት በመረጡት የሥራ ዘርፌ
እንዱሰማሩ ያዯርጋሌ፤
(18) የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ ማግኘት ሊሇባቸው የሌማት ተነሽ ባሇይዞታዎች
እና እዴሜያቸው 18 ዓመት እና በሊይ የሆኑ ሌጆቻቸው በሆስፒታሌ ወይም
በእምነት ተቋማት የተመዘገበ መረጃ ያሰባስባሌ፣ ያጣራሌ በህዝብ በማስተቸት እና
ቃሇ-ጉባኤ በመያዝ ቦታ እንዱሰጣቸው ሇወረዲው አስተዲዯር ምክር ቤት ወይም
ሇከተማው ከንቲባ ኮሚቴ መረጃውን ይሌካሌ፤
(19) ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ የመሬት ይዞታ ከማስሇቀቅ ውጭ በግሇሰቦች መካከሌ
በሚዯረግ ክርክርም ይሁን በግሇሰብ ዯረጃ የሚቀርብ የካሳ ይገመትሌኝ ጥያቄ
በተዋረደ በሚገኘው የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ወይም የከተማ
ሌማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ተቋም ተፇጻሚ አይሆንም፤
(20) የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)9 ቢኖርም በባንኮችና ላልች የፊይናንስ
ተቋማት በፌርዴ ቤቶች እና ላልች አግባብ ያሊቸው ተቋማት በኩሌ የሚቀርብ
የካሳ ይገመትሌኝ ጥያቄ በተዋረደ በሚገኘው የከተማ ሌማት፣ ቤቶችና
ኮንስትራክሽን ተቋም ወይም በመሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ተቋም በኩሌ
ሉፇፀም ይችሊሌ፡፡

64. የሌማት ተነሺዎችን በዘሊቂነት መሌሶ በማቋቋም ረገዴ የወረዲ ወይም


የከተማ አስተዲዯር ተግባር እና ኃሊፉነት
በመሬት ማስሇቀቅ፣ በካሳ ግመታ እና አከፊፇሌ፣ የሌማት ተነሽዎችን የኑሮ
ዘይቤያቸውን በማሻሻሌ በዘሊቂነት መሌሶ በማቋቋም ሂዯት የወረዲ ወይም የከተማ
አስተዲዯር የሚከተለት ኃሊፉነቶች ይኖሩታሌ፡-
(1) የሌማት ተነሽዎችን ስሇ ሌማቱ አይነት፣ ጠቀሜታና አጠቃሊይ ሂዯቱ ሊይ ግሌጽ
ውይይት በማዴረግ መስማማት ሊይ እንዱዯረስ የማዴረግ፤

75
(2) መሬት እንዱሇቁ ሇተዯረጉ ባሇይዞታዎች በቅዴሚያ የመኖሪያና የመስሪያ ቦታ
እንዱሰጣቸው እና ተገቢውን ካሳ በሕጉ መሠረት እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፤
(3) የመሌሶ ማቋቋሚያ ማዕቀፌን ሥራ ሊይ ያውሊሌ፤
(4) ካሳ ተከፌልበት እንዱሇቀቅ በተወሰነ መሬት ሊይ የሚገኘውን ንብረት
በሚመሇከት የተሟሊ መረጃ ይይዛሌ፤
(5) የሌማት ተነሽ ባሇይዞታዎችን ኑሯቸው እንዱሻሻሌ የዴጋፌና ክትትሌ
ሥራዎችን ይሰራሌ፤
(6) የሌማት ተነሽዎችን የተመሇከተ ማስረጃ አዯራጅቶ ይይዛሌ፤
(7) ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ የሚሇቀቀው መሬት ሊይ ሇሚነሱ ባሇይዞታዎች እና
እዴሚያቸው 18 ዓመትና በሊይ የሆናቸው የአርሶ አዯር ሌጆች በከተማ ሌማት
ቤቶችና ኮንስትራክሽን ወይም ገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ተቋም
በዚህ መመሪያ መሠረት እንዯየ አግባቡ ምትክ ቦታ ወይም የመኖሪያ እና
የመሥሪያ ቦታ እንዱያገኙ ከማህበራዊ ፌርዴ ቤት እና ከወሳኝ ኩነት
የሚገኘውን መረጃ በማጣራትና በማረጋገጥ ቦታው እንዱሰጣቸው ያዯርጋሌ፤
(8) ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ በሚሇቀቀው መሬት የሚነሳውና የሚገመተው ንብረት ሌዩ
እውቀትና ሌምዴ የሚጠይቅ ሆኖ የተገኘ እንዯሆነ በተዋረዴ ባሇው የገጠር
መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ተቋም በኩሌ ጥያቄው ሲቀርብ ንብረቱን
ሇመገመት የሚችለ ሌዩ ሙያና ሌምዴ ያሊቸው ባሇሙያዎች እንዱካተቱ
ያዯርጋሌ፤
(9) የመሬት ማስሇቀቅ እና ግመታ ሥራው የሚካሄዴበትን ጊዜና ሁኔታ ይወስናሌ፤
(10) የመሬት ምዝገባና የመሇካት ሥራ እንዱሁም የንብረት ቆጠራ በሚካሄዴበት
ወቅት የመሬት ባሇይዞታዎች፣ አጎራባች ባሇይዞታዎች፣ የቀበላ አስተዲዯርና
የመሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ኮሚቴ፣ የክፌሇ-ከተማ ወይም የቀበላ
አመራሮች እና መሬት ጠያቂው አካሌ ወይም ተወካዩ እንዱገኝ ትዕዛዝ ይሰጣሌ
ተግባራዊነቱን ይከታተሊሌ፤
(11) ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ የይዞታ መሬታቸውን ሇሇቀቁ ባሇይዞታዎች ጸዴቆ
የተሊከው የካሳ ክፌያ ሇትክክሇኛ የመሬት ተጠቃሚ ባሇይዞታዎች ወይም ህጋዊ
ወኪሌ መዴረሱን ይከታተሊሌ፣ ያረጋግጣሌ፤

76
(12) ካሳ የተከፇሇበትን መሬት ሇሌማት መሇቀቁን፣ ሇሌማት መተሊሇፈን ወይም
መዋለን ያረጋግጣሌ፣ መሬቱ ሇመሬት ጠያቂው ካሌተሊሇፇ የማስተካከያ ዕርምጃ
ይወስዲሌ፤
(13) የሚመሇከታቸው ተቋማት የሌማት ተነሽዎች በዘሊቂነት ሇማቋቋም የሚያስችለ
አማራጮች እንዱያቀርቡ ያዯርጋሌ፣ መፇጸማቸውንም ይከታተሊሌ፣
ይቆጣጠራሌ፣ አስፇሊጊውን ምክርና ዴጋፌ መሰጠቱን ያረጋግጣሌ፤
(14) በሌማት ምክንያት ከመሬታቸው የተነሱ ባሇይዞታዎችን በዘሊቂነት መሌሶ
ሇማቋቋም ኃሊፉነታቸውን የማይወጡትን የመንግስት ተቋማት ተጠያቂ እንዱሆኑ
ያዯርጋሌ፤
(15) ሇህዝብ ጥቅም መሬት እንዱሇቀቅ ሲወሰን ሇካሳና መሌሶ ማቋቋም
የሚያስፇሌግ ወጭ፣ በጀትና በጀቱ በማን እንዯሚሸፇን በቅዴሚያ ይወስናሌ፤
(16) ሇህዝብ ጥቅም ተብል በሚወሰዴ መሬት ሊይ እንዱሇቁ በሚዯረጉ ባሇይዞታዎች
የሚከፇሌ ካሳና ማቋቋሚያ ዴጋፌ መሬት ጠያቂው አካሌ ገቢ እንዱያዯርግ
ይከታተሊሌ ይቆጣጠራሌ፤
(17) ከገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ወይም ከከተማ ሌማት፣ ቤቶችና
ኮንስትራክሽን ተቋም በተዋረዴ ተገምቶ የቀረበውን ሰነዴ በመመርመር
ያጸዴቃሌ፤ በጸዯቀው ሰነዴ መሰረት መሬት ጠያቂው አካሌ ገንዘቡን
እንዱያስገባ በማዴረግ የክፌያ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ ይቆጣጠራሌ፤
(18) ተቋማት ሇካሳ ግመታ የሚሆኑ መረጃዎችን ሲጠየቁ ትብብር እንዱያዯርጉ
ትእዛዝ ያስተሊሌፊሌ፤ መረጃ ሇመስጠት ፌቃዯኛ ባሌሆኑና መረጃ በሚያዛቡት
ሊይ የማስተካከያ እርምጃ ይወስዲሌ፡፡

65. ስሇግምት ሥራ ወጪዎች


(1) ንብረት ሇመገመት የሚከፇለ ማናቸውም ወጭዎች በወረዲ ወይም በከተማ
አስተዲዯሮች የሚሸፇኑ ይሆናሌ፤
(2) ንብረት ሇመገመት የሚከፇለ ወጪዎችን በማንኛውም ሁኔታ ተነሺዎች
እንዱከፌለ አይገዯደም፤
(3) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ከተጠቀሰው ውጭ መሬት እንዱሇቀቅሇት
የተወሰነሇት አካሌ የግምት ወጭ እንዱሸፌን ከተወሰነ የካሳና ማቋቋሚያ ወጭ
ጋር ሇግምት ሥራ የወጡ ወጭዎችን ጨምሮ ይከፌሊሌ፡፡

77
ክፌሌ ሰባት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
66. ከከተማ የቦታ የሽንሻኖ ስታንዲርዴ በታች የሆኑ ይዞታዎች
የሚስተናገደበትን ሁኔታ ስሇመወሰን እና ስሇፕሊን ትግበራ
(1) የሽንሻኖ ስታንዲርደን ሇማስጠበቅ ሲባሌ ተነሽ ባሇይዞታዎች ያሊቸው የይዞታ
ስፊት ከስታንዲርዴ በታች በመሆኑ ምክንያት ካሊቸው ይዞታ በተጨማሪነት ትክ
ቦታ በሚሰጡበት ጊዜ ሙለ ይዞታውን በሉዝ መነሻ ዋጋ በማስሊትና የሉዝ ውሌ
በማስያዝ ጥቅሌ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በመስጠት በዚህ መመሪያ ዕዝሌ 1
በተዯነገገው መሰረት የሚስተናገደ ይሆናሌ፤
(2) በከተማው ፕሊን መሠረት መንገዴ ይዞታውን ሇሁሇት የሚከፌሇው፣ ሕጋዊ ካርታ
ያሇው፣ የተከፇለ ይዞታዎች ሊይ ግንባታ ያሇባቸው እና መንገደ በሁሇቱም
ይዞታዎች ሊይ ያረፈ ግንባታዎችን የማይነካ ወይም ሙለ ግንባታው እንዱፇርስ
ምክንያት የማይሆን ከሆነ የመንገደን ስፊት ታሳቢ በማዴረግ ከመንገዴ
የሚቀነሱ ሁሇቱም ይዞታዎች የከተማውን ዝቅተኛ የቦታ ሽንሻኖ ስታንዲርዴ
የሚያሟለ ከሆነ ባሇይዞታው በሁሇቱም ይዞታዎች የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ
እንዱሰጠው ይዯረጋሌ፤
(3) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) የተገሇፀው እንዯተጠበቀ ሆኖ በከተማው ፕሊን
በመንገዴ የሚከፇለ ሁሇት ይዞታዎች ውስጥ አንዯኛው ይዞታ ግንባታ የላሇበት
ከሆነ የሚቀነሰው ክፌት ቦታ ወዯ መሬት ባንክ እንዱገባ የሚዯረግ ሲሆን
የመንገደ ስፊት ተቀናሽ ተዯርጎ ቀሪው ቦታ ግንባታ ያረፇበት እና ዝቅተኛውን
የቦታ ሽንሻኖ ስታንዲርዴ የሚያሟሊ ሆኖ ሲገኝ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ
የሚሰጥ ይሆናሌ፤
(4) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) የተገሇፀው እንዯተጠበቀ ሆኖ ሁሇቱም
ይዞታዎች ሊይ ግንባታ ያሇው እና ከሁሇቱ አንዯኛው ይዞታ ዝቅተኛውን የቦታ
ሽንሻኖ ስታንዲርዴ ሇሚያሟሊው የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የሚሰጥ ሲሆን
ከስታንዲርዴ በታች በሆነው ቦታ ሊይ ሊረፇው ግንባታ ካሳ በመክፇሌ መሬቱ
ወዯ መሬት ባንክ እንዱገባ ይዯረጋሌ፤

78
(5) ከሊይ በተገሇፀው መሠረት የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በተሰጠው ይዞታ አዋሳኝ
በሌማት ምክንያት የተቀነሰውን ቦታ ሇማካካስ የሚያስችሌ ከሶስተኛ ወገን ነፃ
የሆነ ቦታ በሚገኝበት ጊዜ በተቀነሰው ቦታ መጠን ሌክ በማካካስ መስጠት
ይቻሊሌ፤ ይህ የሚሆነው በመንገዴ ተቀናሽ የተዯረገው ቦታ በተጨባጭ ወዯ
መሬት ባንክ መግባቱ ሲረጋገጥ ይሆናሌ፡፡

67. የመተባበር ግዳታ


(1) ማንኛውም ሰው ይህንን መመሪያ በስራ ሊይ ሇማዋሌ የመተባበር ግዳታ አሇበት፤
(2) የዚህን መመሪያ ዴንጋጌዎች የጣሰ ወይም አፇጻጸማቸውን ያሰናከሇ ማንኛውም
ሰው አግባብ ባሇው ሕግ መሰረት ተጠያቂ ይሆናሌ፡፡

68. የመሸጋገሪያ ዴንጋጌ


ይህ መመሪያ ከመውጣቱ በፉት ተጀምረው ያሌተቋጩ ጉዲዮች በወቅቱ በነበሩት
ህግጋት፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች መሰረት መስተናገዲቸውን ቀጥሇው እሌባት
ያገኛለ፡፡

69. የተሻሩ እና ተፇጻሚነት የማይኖራቸው ሕጎች


(1) ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ መሬት የሚሇቀቅበትን እና ሇንብረት ካሳ የሚከፇሌበትን
ሁኔታ ሇመወሰን የወጣው መመሪያ ቁጥር 7/2010፣ መመሪያ ቁጥር 11/2012 እና
35/2000 ዓ.ም ተሽረዋሌ፤
(2) የይግባኝ ሰሚ ጉባኤ መመሪያ ቁጥር 2/2007 ዓ.ም እና ዯንብ ቁጥር 124/2007
በዚህ መመሪያ ተሽሯሌ፤
(3) ከዚህ መመሪያ ጋር የሚቃረን ማንኛውም ላሊ መመሪያ ወይም ሌማዲዊ አሰራር
በዚህ መመሪያ በተሸፇኑ ጉዲዮች ሊይ ተፇፃሚነት አይኖረውም፡፡

70. መመሪያውን ስሇማሻሻሌ


መስተዲዴር ምክር ቤቱ አስፇሊጊ ሆኖ ባገኘው ጊዜ መመሪያውን ሉያሻሽሇው
ይችሊሌ፡፡

71. ስሇ አባሪ
ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ የሚገኘው እዝሌ አንዴ የዚህ መመሪያ አካሌ ሆኖ
በሚመሇከታቸው አካሊት ተግባራዊ የሚዯረግ ይሆናሌ፡፡

79
72. መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ
ይህ መመሪያ በአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግሥት መስተዲዴር ምክር ቤት –
ከፀዯቀበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናሌ፡፡
ባህር ዲር
ህዲር ––––/2013ዓ.ም
አገኘሁ ተሻገር
የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግሥት ርዕሰ-መስተዲዴር

አባሪ/ዕዝሌ 1፡- ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ ከይዞታቸው በሌማት ምክንያት ሇሚነሱ የከተማ
ባሇይዞታዎች የሚሰጥ የምትክ ቦታ መጠን በአገሌግልት አይነት፤
ከመኖሪያና ከንግዴ ቦታቸው ሇሚነሱ ተነሽዎች የትክ አሰጣጥ ሁኔታ

ተ.ቁ የመኖሪያ ቦታ (በካ/ሜ) የንግዴ ቦታ (በካ/ሜ)

የተነሽው የይዞታ የሚሰጠው ትክ የተነሽው የይዞታ የሚሰጠው ትክ


ቦታ መጠን ቦታ መጠን ቦታ መጠን ቦታ መጠን

1 1-120 100 1-60 50

2 121-170 150 61-110 100

3 171-220 200 111-160 150

4 221-270 250 161-210 200

5 271-320 300 211-260 250

6 321-370 350 261-310 300

80
7 371-420 400 311-360 350

8 421-470 450 361-410 400

9 471-500 500 411-460 450

10 >500 500 461-500 500

11 - - >500 በተነሳበት
የቦታ መጠን
ተመጣጣኝ

81

You might also like