Professional Documents
Culture Documents
17
17
የልማት አፈፃፀም ለመገምገም ተሸሽሎ በወጣው ረቂቅ መመሪያ ቁጥር 17/2015 ዓ/ም’’ ላይ የተሠጠ የግምገማ
ሃሳብ
1. የመመሪያው አስፈላጊነት
ለመመሪያው መነሻ ተደርጎ የተወሰደው የገጠር መሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር
252/2009 ዓ/ም እና ደንብ ቁጥር 159/2010 ዓ/ም በክልሉ የቢሮዎች ማቋቋሚያ አዋጅ 280/2014
ዓ/ም የተሸረ መሆኑን በአዋጁ አንቀፅ 41/3 የሚገልፅ በመሆኑ የተዘጋጀው መመሪያ ተቀባይነት
የለውም የሚል ሀሳብ አቅርበናል፡፡
በረቂቅ መመሪያው እንደተጠቀሰው መመሪያውን ለማሻሻል ያስፈለገበት እንደ ዋና ምክንያት
የተወሰደው ለግብርና ሆነ ከግብርና ውጭ ለሚቀርቡ የኢንቨስትመንት ጥያቄዎች የገጠር መሬትን
በማቅረብ የስራ ዕድል መፍጠር እና የቴክኖሎጅ ሽግግርን ማፈጠን ተብሎ የተጠቀሰው ተግባር
የኢንቨስትመንት ዋና አለማ ተደርጎ በአዋጅ 1180/2012 ዓ/ም አንቀፅ 5/2 ላይ በመደንገጉ
ለኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ የተሰጠው ስልጣን በመሆኑ በመሬት ቢሮ የቀረበው ረቂቅ
መመሪያ ተቀባይነት የለውም የሚል ሃሳብ አቅርበናል፡፡
በኢንቨስትመንት የሚሰማሩ ባለሃብቶችን በተሸለ ሁኔታ ለመደገፍ የሚስችል ወጥነት ያለው ክልል
አቀፍ መመሪያ ማውጣት በማስፈለጉ የሚለው ስልጣን እና ተግባር አዋጅ 280/2014 ዓ/ም
1|Page
በፌዴራል የኢንቨስትመንት አዋጅ ቁጥር 1180/2012 ክፍል አራት አንቀፅ 10 (1) እና (2) መሰረት
ለመጠቀም የሚፈልጉ የአገር ውስጥ እና የውጭ ባለሃብቶች የኢቨስትመንት ፈቃድ አስላጊ መሆኑ
ጥያቄዎችን በተቀላጠፈ ሁኔታ ማስተናገድ፣ በዚሁ አንቀፅ ንዑስ እንቀፅ (2) ላይ የኢንቨስትመንት
(3) የኢንቨስትመንት የተሰጠ ፈቃድን መሠረት በማድረግ ለክልል አካል የሚቀርቡ የመሬት አቅርቦት
የኢንቨስትመንት መስሪያ ቤቶች ጋር ተቀናጅቶ ይሰራል፡፡ በንዑስ አንቀፅ (4) መሰረት ደግሞ
የተደነገገ መሆኑ፤
2|Page
በደንብ 474/2012 አንቀፅ 4 መሰረት ለሀገር ውስጥ ባለሃብት የተለዩ የኢንቨስትመንት መስኮች
በፋይናንስ ስራዎች፤ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፍ እና ማከፋፈል፤በህክምና አገልግሎቶች፤የነዳጅ
ምርቶች ማቅረብ፤ ቡና፣ ጫት፣ የቅባት እህል፣ጥራጥሬ ፣ ማዕድናት፣ ቆዳ እና ሌጦ፣ የተፈጥሮ ደን
ውጤቶች፣ዶሮ እና የጋማ ከብችን የመግዛትና የመላክ በኮንስትራክሽን፣የሆቴል፣ሎጅ፣ሪዞርት፣ሞቴል
የእንግዳ ማረፊያ እና የፔንሲዮን አገልግሎቶች፤የሬስቶራንት፣በማስጎብኜት፣ ማሽኖች እና
ተሸከርካሪዎች የማከራየት አገልግሎት በመሳሰሉት የኢንቨስትመንት ዘርፎች መሰማራት የሚችሉ
መሆኑ፣
በአማራ ክልል ለአበባ፣አትክልት እና ዕፀ-ጣዕም ልማት የሚውል መሬት በገጠርና ከተማ
እንዲሁም በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተሻሻለው የአስፈጻሚ አካላት እንደገና ማቋቋሚያ
እና ሥልጣንና ተግባራት ለመወሰን በወጣ አዋጅ ቁጥር 280/2014 ዓ.ም በአንቀፅ 17 እና 18 መሰረት
በፈቃድ አግንተው በክልሉ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የአገር ውስጥ እና የውጭ ባለሃብቶችን ተግባራት
3|Page
ውሳኔውን ለመሬት ቢሮ እና ለኢንቨስትመንት ኮሚሽን ያሳውቃል፣ በአንቀፅ 28 መሠረት
በመመሪያው ክፍል ሶስት አንቀፅ 6/1 ስር 1.12 በክልሉ ለሚካሄድ የአበባ፣አት/ፍራፍሬ፣ዕፀ ጣዕም
፣የቡና ልማት ፣የመስራች ዘር፣የዘር ብዜት እና የደን ልማት ፐሮጀክት በአልሚ ባለሃብቶች
አስፈላጊው የፕሮጀክት ሰነድ ተዘጋጅቶ የሚቀርብ የመሬት ጥያቄ ፣ጉዳዩ በመሬት ቢሮ ተገምግሞና
መሬት መኖሩ ተረጋግጦ የውሳኔ ሃሳብ ሲቀርብ በኢንቨስትመንት ቦርድ ውሳኔ በምደባ ይሰጣል በሚል
ዓ.ም የክልሉ ኢንቨስትመንት ቦርድ ተግባርና ኃላፊነት መሆኑ በሌላ መንገድ ጉዳዩ በኢንዱ/ኢንቨ ቢሮ
ተገምግሞ የውሳኔ ሃሳብ እንደሚያቀርብ ክልል ም/ቤት ባወጣው መመሪያ ቁጥር 17/2006 ዓ.ም
ኢንቨስትመንት እንደሆነ አዋጅ ቁጥር 280/2014 ዓ.ም አንቀጽ 15/17 እና 18 በግልጽ ይደነግጋል
ሌሎች የኢንቨስትመንት ዘርፎች እዲስፋፉ ይሠራል፣ የቀጠናዎቹ ወሰንና የአጠቃቀም ለውጥ በመሬት
18) “ከዚህ በላይ በንኡስ አንቀጽ 17 በተደነገገው መሠረት ተለይቶ የተዘጋጀውን ወደ የኢንዱስትሪ
ቀጠና እንዲገቡ ለተመረጡ አልሚዎች ያቀረቧቸውን ፕሮጀክቶች በመገምገምና የመሬት መጠን
4|Page
በኢንቨስትመንት ቦርድ ደንብ ቁጥር 205/2015 ዓ.ም አንቀፅ 6 “በአገልግሎት
ኢንቨስትመንት ዘርፍ ከ 5000(ከአምስት ሺህ ካሬ ሜትር) በላይ መሬት ለሚፈልጉ
የሆቴል፣ሎጅ፣ሪል ኢስቴት ፕሮጅክት በዞንና ከተማ አስተዳደር ኢንቨስትመንት ቦርድ
የውሳኔ ሀሳብ ወይም ጉዳዩ በሚመለከተው ተቋም/ቢሮ ተገምግመው ሲቀርቡ
በሚያቀርቡት መነሻ የውሳኔ ሃሳብ መሰረት መሬት በልዩ ሁኔታ በምደባ እንዲያገኙ ልዩ
ውሳኔ ይሰጣል፡፡እንዲሁም የጤና ፣ትምህርት፣ ስፖርት ልማት ኢንቨስትመንቶች ከላይ
ከተጠቀሰው የካሬ ሜትር መጠን ሳይገድባቸው በልዩ ሁኔታ መሬት በምደባ እንዲያገኙ
ያደርጋል፣አፈፃፀሙን ይከታተላል” በሚል ተግባሩ ለቦርድ ተሰጥቷል፡፡
ማጠቃለያ
የገጠር መሬት ኢንቨስትመንት መሬት ሊዝ አሰራሩንና ተመኑን በየጊዜው እያጠና ለክልሉ መንግስት
ይወስዳል፣እንዲወሰድ ያደርጋል፡፡ በሚል በአዋጅ ቁጥር 280/2015 ዓ.ም አንቀፅ 17/6 በግልፅ
የሚቃረን በመሆኑ በአዋጅ ቁጥር 280/2015 ዓ.ም አንቀፅ 17/6 መሰረት መቃኘት ይገባዋል የሚል
አስተያየት አለን፡፡
5|Page