Professional Documents
Culture Documents
For Tvet Licensee Case
For Tvet Licensee Case
ቁጥር፡-PHBSC/A/
017/15
ቀን:-03/08/2015
ለፕሪንሲፓልስ ኮሌጅ
አዲስ አበባ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቃስ እንደተሞከረው ፕሪንሲፓልስ ኮሌጅ ቅርንጫፉን በአዳማ ካምፓስ መክፋቱን
ይታወሳል፡፡ ስለሆነም በአሁኑ ሰዓት የተማሪዎች ቅበላ በጣም አነስተኛ ስለሆነ የገበያ ጥነት ስነደርገ
የነበረው የጊቢያችን ወዳ ውስጥ መግበቱን ብዞቹ ይነገራሉ፡፡ ከዚህ ቀዳም በቃል በተላያዩ ጊዜ የቦታ
ለውጥ ይደረግ እና የሰው ኃይል ጨምሬን ኮሌጁን እናስፋፈ ብለን ከአንዴና ሁለት ጊዜ በላይ
መወያየታች ይታወሳል፡፤፡ ሰሞኑን አዳማ ከሚገኙት የቲቪቲ ትምህርት ቢሮች መጥቶ በዚህ ጉዳይ ላይ
ሰፋ ያለ አውርታናል፡፡ ኮሌጁ መቃጣል ከላበት የእድሳት ሆኑታ በአስቾካይ እንድታሳውቁን በቃል ደረጅ
ገልጾልናል፡፡ ስለሆነም ማናጅመንቱ ይህንን አይቶት የቦታ ላውጥ ይደረግና ኮሌጁ ይቃጥል ከተበለ
የእድሰት ሁኔታ ስለምያስፈልግ ከልሆነም አሁን በለው የቲቪቲ ተማሪዎችን የመግኛት ጉዳዩ በጣም
የስቻግራል፡፡ ስለሆነም ማነጅመንቱ ይህንን ጉዳይ በአስቾኳይ ብያሰውቁን መልካም እየልኩት ጉዳዩን
በጥልቃት ተመርምሮ ውሰኔ እንድትወሲኑልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር