Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 144

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአ/አ/ሀ/ስ የየካ/ደ/ም

መድኃኔዓለም
መሠረተ ሕይ

መዝሙር

i
ማስታወሻ
ይህ መዝሙር ደብተር በደብራችን ለምንገለግባቸው በዓላት
የምንጠቀምባቸውን 517 መዝሙራትን እን ወረባትን ያካተተ ሲሆን በ
የ 2 ዓመቱ የሚታደስ ይሆናል:: ይሕን መዝሙር ደብተር
በምትገለገሉበት ጊዜ የሚያጋጥሙአችሁን የቃላት ግድፈት፣የአጻጻፍ
ስህተቶች እንዲሁም አልተካተቱም የምትሉቸውን መዝሙራት እን
ወረባትን ለ መዝሙር ክፍል እንድታሳውቁን ወይም ከኋላ በተተወላቹ
ቦታ ላይ እንድታስቀምጡልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን ::

መዝሙር ክፍሉ

ii
ማውጫ
፩. እምኄሶ ለሔሮድስ...................................................................................................... 6
፪. መጽአት ወለታ............................................................................................................ 6
የፍሬ መዝሙራት (ከመስከረም 10 – 16 ቀን)............................................ 7
፩. ምስጋና ይድረስህ ........................................................................................................ 7
መዝሙራት ................................................................................................... 1 ፪. ዝናማት ለፍሬ............................................................................................................. 7
፩. ዋይ ዜማ....................................................................................................................... 1
፫. ነፍስ ድኅንት ............................................................................................................... 7
፪. ስምአኒ እግዚኦ ............................................................................................................. 1
የመስቀል መዝሙር (ከመስከረም 16 – 25 ቀን) ........................................ 8
የዘመን መለወጫ.......................................................................................... 2 ፩. መስቀል ኃይልነ........................................................................................................... 8
፩. የዕለት የዓመት ............................................................................................................ 2
፪. እሌኒ ንግስት ............................................................................................................... 8
፪. እናመስግን ................................................................................................................... 2
፫. ዮምሰ........................................................................................................................... 8
፫. የአዋጅ ነጋሪ ቃል ........................................................................................................ 3
፬. ወሪዶ እመስቀሉ ......................................................................................................... 8
፬. አቤቱ ጌታችን ..............................................................................................................4
፭. ይትቀድስ ስምከ.......................................................................................................... 8
፭. ራጉኤል .......................................................................................................................4
፮. በመስቀሉ .................................................................................................................... 8
፮. ጸሊ ኀበ አምላክ..........................................................................................................4
፯. ጥልን በመስቀሉ.......................................................................................................... 8
፯. ባርክ ለነ ......................................................................................................................4
፰. በኃይለ መስቀሉ ......................................................................................................... 9
፰. ወአንተኒ ሕፃን ............................................................................................................ 5
፱. አየኸው ደመራ ........................................................................................................... 9
፱. ዮሐንስ ክቡር.............................................................................................................. 5
፲. መስቀሉሰ .................................................................................................................... 9
፲. የደናግል መመኪያ ...................................................................................................... 5
፲፩. ተሰኢነነ ..................................................................................................................... 9
፲፩. አውደ ዓመት ............................................................................................................. 5
፲፪. መስቀል ተመርኩዘን ................................................................................................. 9
፲፪. ዓውደ አመት ............................................................................................................ 6
፲፫. ዝንቱ መስቀል ..........................................................................................................10
፲፫. ለባርኮ ....................................................................................................................... 6
፲፬. ይቤሎሙ..................................................................................................................10
፲፬. ርዕሰ ዓውደ አመት................................................................................................... 6
፲፭. እኸ በመስቀልከ .......................................................................................................10
፲፭. በምድረ ..................................................................................................................... 6
፲፮. መስቀል አበባ ...........................................................................................................10
ዘምትረ ርዕሱ (መስከረም 2 ቀን) ................................................................ 6 ፲፯. እንተ ተሐንፀት.......................................................................................................... 11

iii
፲፰. መስቀል አብርሃ ........................................................................................................11 ፵፪. ዝንቱ መስቀል ......................................................................................................... 17
፲፱. ርዕዩ ዕበዮ .................................................................................................................11 ፵፫. ትብሎ ..................................................................................................................... 17
፳. ርዕዩ ዕበዮ...................................................................................................................11 ፵፬. መስቀል ቤዛችን ነው .............................................................................................. 17
፳፩. አለው ሞገስ .............................................................................................................11 ፵፭. ሠላም ወሰናይ ........................................................................................................ 17
፳፪. ኃይልነ ወፀወንነ ......................................................................................................12 ፵፮. ዮም መስቀል አስተርአየ ......................................................................................... 17
፳፫. ፀጋ ነሳዕነ (የቁርባን) ...............................................................................................12 ፵፯. መስቀሉን ተሸክመን ...............................................................................................18
፳፬. ሀበሩ ቃለ ................................................................................................................12 ፵፰. ተለዓሉ በክብር (መስከረም ፩፩ የብዙኃን ማርያም) ...........................................18
፳፭. በመስቀልከ..............................................................................................................12 ፵፱. በከመ ይቤ ሰሎሞን (መስከረም ፩፩) ...................................................................18
፳፮. መስቀልከ ................................................................................................................12 ፶. አክሊለ ተቀዲላ (መስከረም ፩፩) ..............................................................................18
፳፯. መስቀል ብርሃን ......................................................................................................12 ፶፩. ጸሎትክሙ ጽንዕት (መስከረም ፩፩) ......................................................................18
፳፰. ቤተ ክርስቲያን (ዘዘወትር) ....................................................................................12 ፶፪. ለሰሚዕ ዕፁብ ግብር (መስከረም ፩፩) ...................................................................18
፳፱. መስቀል (2) ኃይላችን ........................................................................................... 13 የጥቅምት መድኃኔዓለም መዝሙራት ......................................................... 19
፴. ሀበ ቀራንዮ ............................................................................................................... 13 ወጽጌ........................................................................................................... 19
፴፩. መስቀል ብርሃን ..................................................................................................... 14 ፩. ወመኑ .........................................................................................................................19
፴፪. እናመስግነው (ዘዘወትር) ...................................................................................... 14 ፪. መድኃኔዓለም እግዚአብሔር (ዘዘወትር) ..................................................................19
፴፫. በምን በምን (ዘዘወትር) ........................................................................................ 14 ፫. መዓዛ አፈዋት (ጥቅምት ፬) ......................................................................................19
፴፬. ልዑል እግዚአብሔር ............................................................................................. 15 ፬. ረሀበ ወፀማ (ጽጌ) .....................................................................................................19
፴፭. ዮም በዓለ መስቀሉ ............................................................................................... 15 ፭. ሠራዊተ (ዘዘወትር)...................................................................................................19
፴፮. ዘእጣን አንፀረ ........................................................................................................ 15 ፮. መድኃኔዓለም አዳነን (ዘዘወትር) ..............................................................................19
፴፯. መድኃኒት ............................................................................................................... 15 ፯. አክሊለ ፅጌ (ጽጌ) ......................................................................................................19
፴፰. እፀ መስቀል ........................................................................................................... 15 ፰. ክበበ (ጽጌ)................................................................................................................19
፴፱. በወንጌሉ ያመናችሁ .............................................................................................. 16 ፱. ክበበ ጌራ ወርቅ (ጽጌ) .............................................................................................20
፵. መስከረም ጠባ ......................................................................................................... 16 ፲. ቸሩ መድኃኔዓለም (ዘዘወትር) .................................................................................20
፵፩. ከመ ትባርከነ.......................................................................................................... 16 ፲፩. እስከ ማዕዜኑ (ጽጌ) ................................................................................................20

iv
፲፪. እመቤቴ እስከ መቼ (ጽጌ) ..................................................................................... 20 ፴፭. ኅብረ ሐመልሚል ................................................................................................. 23
፲፫. አማን በአማን (ዘዘወትር) ...................................................................................... 20 ፴፮. ተፈፀመ .................................................................................................................. 23
፲፬. እናመስግነው (ዘዘወትር) ....................................................................................... 20 ፴፯. አንተን በማመስገን ................................................................................................ 23
፲፭. ኢየኀፍር (ጽጌ) ........................................................................................................21 ፴፰. ሰፊሖ ክነፊሁ (ህዳር ፲፪) .................................................................................... 24
፲፮. እንዘ ተሐቅፊዮ (ጽጌ) ..............................................................................................21 ፴፱. ይመስገን አምላክ ................................................................................................. 24
፲፯. መድኃኔዓለም ወሀቤ ሰላም (ዘዘወትር) ..................................................................21 ፵. ናሁ አስተርአየ ጽጌ (ጽጌ) ........................................................................................25
፲፰. ነይ ነይ ማርያም (ዘዘወትር) ...................................................................................21 ፵፩. ሐረገ ወይን (ጽጌ) .................................................................................................25
፲፱. እንተ በምድር (ጽጌ) ................................................................................................21 ፵፪. ጼና አልባሲሁ (ጥቅምት ፩) .................................................................................25
፳. እምነ እምነ ንዒ .........................................................................................................21 ፵፫. ወተቀበልዎ መላእክት (ጥቅምት ፲፬) እና (ዓቢየ እግዚአ ግንቦት 19) ...............25
፳፩. ምዕረ ለገቦኪ (ጽጌ) ................................................................................................21 ፵፬. የጻድቃን እመቤት (ጽጌ) .......................................................................................25
፳፪. ዝንቱ ኩሉ ኮነ (ዘዘወትር) .....................................................................................21 ፵፭. ድንግል መከራሽን (ጽጌ)...................................................................................... 26
፳፫.. ለጻድቃን አብራህከ ................................................................................................21 ፵፮. ስደትሽን ጭንቀትሽን (ጽጌ) ................................................................................. 26
፳፬. ከማሃ ኀዘን (ጽጌ) ..................................................................................................22 ፵፯. ሊተ ሐና (ህዳር ፲፩) ............................................................................................ 26
፳፭. እሴብህ ፀጋኪ (ጽጌ) .............................................................................................22 ፵፰. ተፈጸመ ሐና (ህዳር ፲፩) ..................................................................................... 26
፳፮. ቸርነቱ (ዘዘወትር) .................................................................................................22 ፵፱. ክቡራነ ስም (ህዳር ፲፩) ....................................................................................... 26
፳፯. ዘሠማየ ገብረ (ዘዘወትር) ......................................................................................22 ፶. ሐና እምአንስት (ህዳር ፲፩) ...................................................................................... 27
፳፰. ንዒ ርግብየ (ጽጌ) .................................................................................................22 ፶፩. አዕይንታ ዘርግብ (ህዳር ፲፩) ................................................................................. 27
፳፱. ምስለ ሚካኤል (ጽጌ) ...........................................................................................22 ፶፪. ሐመልማላዊት ........................................................................................................ 27
፴. ሰላም ለኪ (ጽጌ)..................................................................................................... 23 የበኣታ ለማርያም መዝሙራት ................................................................... 28
፴፩. አርአዮ ለሙሴ (ጽጌ) ........................................................................................... 23 ፩. አእመራ ዘካርያስ .......................................................................................................28
፴፪. ቀፀላ መንግሥቱ (ጽጌ)......................................................................................... 23 ፪. ንጽሕተ ንጹሐን ........................................................................................................28
፴፫. ንዒ ርግብየ (ጽጌ)................................................................................................. 23 ፫. በጽሐ ሠናየ ...............................................................................................................28
የተፈፀመ ፅጌ መዝሙሮች .......................................................................... 23 ፬. ልዑል ሠምራ ............................................................................................................28
፴፬. ንግሥተ ሰማያት ................................................................................................... 23 ፭. ወእንዘ ትፈትል (የታህሣሥ ፲፱)..............................................................................28

v
፮. ወእንዘ ተፈትል ዓዲ (የታህሣስ ፲፱) ....................................................................... 28 ፶፩. ታቦት እንተ ውስቴታ (ህዳር ፩፩) ......................................................................... 32
፯. እንዘ ዘልፈ................................................................................................................ 28 ፶፪. ዕዝራኒ ተናገራ (ህዳር ፳፩) ................................................................................... 32
፰. ኢያቄም ወሐና ........................................................................................................ 28 የልደት መዝሙራት (ታህሣሥ ፩፲ - ጥር ፩) ............................................. 33
፱. መሶበ ወርቅ ............................................................................................................. 28 ፩ ቀድሞ የነበረው .........................................................................................................33
፲. ወመጠዋ ጽዋዐ ........................................................................................................ 29 ፪. አንቺ ቤተልሔም ......................................................................................................33
፲፩. እመቤታችን ላንቺ .................................................................................................. 29 ፫. ሣር ቅጠሉ ሰርዶ ..................................................................................................... 34
፲፪. እመ አምላክ ........................................................................................................... 29 ፬. እሰይ እሰይ............................................................................................................... 34
፲፫. ማርያም (ታህሣሥ ፲፱) ......................................................................................... 30 ፭. በልዩ ልደቱ ...............................................................................................................35
፲፬. ደስ ይበልሽ (ታህሣሥ ፲፱).................................................................................... 30 ፮. አማኑኤል ተወለደ ....................................................................................................35
፲፭. ገብርኤል አማልደን (ታህሣሥ ፲፱) ....................................................................... 30 ፯. በበረት የተኛው.........................................................................................................35
፲፮. ገብርኤል ምልአኒ (ታህሣሥ ፲፱) .......................................................................... 30 ፰. በቤተልሔም............................................................................................................ 36
፲፯. ገብርኤል ስሙ (የብስራተ ገብርኤል ታህሣሥ ፳፪) ............................................ 30 ፱. በጎል ሰከበ ............................................................................................................... 36
፲፰. ሊቀ መላእክት (የብስራተ ገብርኤል ታህሣሥ ፳፪) ............................................. 31 ፲. ኢየሩሳሌም በሆን .................................................................................................... 36
፲፱. ገብርኤል መጸአ (የብስራተ ገብርኤል ታህሣሥ ፩፪ ክንፈ ፀ ዜማ)...................... 31 ፲፩. የምስራች ደስ ይበለን............................................................................................. 36
፳. ክብሮሙ ለመላእክት (ታህሣሥ ፲፱) ...................................................................... 31 ፲፪. ዮም ፍሥሐ ኮነ ..................................................................................................... 36
፳፩. እምእቶነ እሳት (ታህሣሥ ፲፱) .............................................................................. 31 ፲፫. አንፈርዓፁ .............................................................................................................. 36
፳፪. አባ አቡነ (ታህሣሥ ፩፬)....................................................................................... 31 ፲፬. አማን በአማን ......................................................................................................... 36
፳፫. አማን በአማን (ታህሣሥ ፩፬) ............................................................................... 31 ፲፭. ተወልደ ኢየሱስ ..................................................................................................... 36
፳፬. ዘአፅናዕኮሙ (ታህሣሥ ፩) ................................................................................... 31 ፲፮. ቤዛ ኩሉ ..................................................................................................................37
፳፭. ኖላዊ ትጉህ (ታህሣሥ ፩፩ - ፩፮)........................................................................ 32 ፲፯. ለዘተወልደ...............................................................................................................37
፳፮. ወይቤላ (በኣታ) .................................................................................................... 32 ፲፷. ወወለደት ................................................................................................................37
፵፲. ታቦተ ሕጉ (ህዳር ፩፩) ......................................................................................... 32 ፲፱. በኮከብ መጽኡ (ሁለት ዜማ).................................................................................37
፵፱. ሃሌ ሃሌ ሉያ በፆም (ህዳር ፩፩ - ቁም ዜማና መዝሙር) .................................. 32 ፳. ይትፌሥሓ ...............................................................................................................37
፶. ጽላት ዘሙሴ (ህዳር ፩፩) ........................................................................................ 32 ፳፩. የጥበብ ሰዎች መጡ ..............................................................................................37

vi
፳፪. የዓለም መድኃኒት ................................................................................................. 38 ፲፩. ዮሐንስኒ ................................................................................................................. 42
፳፫. የበጎች እረኛ .......................................................................................................... 38 ፲፪. ወረደ ወልድ ........................................................................................................... 42
፳፬. የሚያቃጥል እሳት ................................................................................................. 39 ፲፫. እንዘ ሕፃን .............................................................................................................. 42
፳፭. ልቤን ሀዘን ገብቶት .............................................................................................. 39 ፲፬. በፍሥሓ ወበሰላም ................................................................................................. 42
፳፮. አሁን ተገለጸ ......................................................................................................... 39 ፲፭. ግነዩ ለእግዚአብሔር.............................................................................................. 42
፳፯. እምሰማያት ........................................................................................................... 40 ፲፮. በጎል በጎል .............................................................................................................. 43
፳፰. ክንፎ ፀለላ ............................................................................................................ 40 ፲፯. በእደ ዮሐንስ .......................................................................................................... 43
፳፱. መድኃኒነ ............................................................................................................... 40 ፲፷. እግዚኡ መርሓ ...................................................................................................... 43
፴. ዮሐንስ ዘረፈቀ (ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ጥር 4) ................................................. 40 ፲፱. ውስተ ማህፀነ ........................................................................................................ 44
፴፩. ነአምን በአብ (ቅድስት ሥላሴ ጥር ፯)................................................................ 40 ፳. ክርስቶስ ተወልደ .................................................................................................... 44
፴፪. ስብሐት ለአብ (ጥር ፯) ...................................................................................... 40 ፳፩. የዓለምን በደል ...................................................................................................... 44
፴፫. አማን በአማን (ጥር ፯) ........................................................................................ 40 ፳፪. ጥምቀተ ባሕር ...................................................................................................... 44
፴፬. ሥላሴ ትትረመም (ጥር ፯).................................................................................. 40 ፳፫. የምስራች ............................................................................................................... 45
የጥምቀት መዝሙራት................................................................................. 41 ፳፬. በወንጌሉ ያመናችሁ ............................................................................................. 45
፩. ከድንግል ተወልዶ ..................................................................................................... 41 ፳፭. መጽአ ቃል ........................................................................................................... 45
፪. ዮሐንስ አጥመቆ ........................................................................................................ 41 ፳፮. ቆመ ....................................................................................................................... 45
፫. ሖረ ኢየሱስ (2 ዜማ) ............................................................................................... 41 ፳፯. ነፃነት አገኘን ......................................................................................................... 46
፬. መጽአ ቃል ................................................................................................................ 41 ፳፰. ይትባረክ እግዚአብሔር (ጥር ፲፩ ቃና ዘገሊላ) .................................................. 46
፭. ኢየሱስ ሆረ............................................................................................................... 41 ፳፱. አንዘ ሥውር (ጥር ፲፪) (አይነት) ........................................................................ 46
፮. ኃዲጎ ተስዓ ................................................................................................................ 41 ፴. በቃና ዘገሊላ (ጥር ፲፪) .......................................................................................... 46
፯. ኧኸ ኃዲጎ ተስዓ ...................................................................................................... 42 ፴፩. አምላክ ከዮርዳኖስ ............................................................................................... 46
፷. ተጠምቀ ሰማያዊ ..................................................................................................... 42 ፴፪. ተአምረ ወመንክረ (ጥር ፲፪) ............................................................................... 47
፱. ወተመሰሉ ................................................................................................................ 42 ፴፫. መዓዛ ቃልከ (ጥር ፲፪)......................................................................................... 47
፲. ነድ ለማየ ባሕር ....................................................................................................... 42 ፴፬. ዘበዳዊት ተነበየ (ጥር ፲፪) ................................................................................... 47

vii
፴፭. ከመ ጸበል (ጥር ፲፷ ቅዱስ ጊዮርጊስ) ................................................................. 47 ፲፷. ቤታችሁ ይቀደስ ................................................................................................... 54
፴፮. በበግማድ (ጥር ፲፷)............................................................................................. 47 ፲፱.ድንቅ ነው በጣም .................................................................................................... 54
፴፯. ነአምን ዜናሁ (ጥር ፲፷)....................................................................................... 47 ፳. ዘበሰማያት ................................................................................................................55
፴፰. አማን በአማን (ጥር ፲፷) ..................................................................................... 47 ፳፩. ማርያም ድንግል ....................................................................................................55
፴፱. አክሊሎሙ (ጥር ፲፷) .......................................................................................... 47 ፳፪. ሀሌሉያ መርዓዊ.....................................................................................................55
፵. ኀበ ተገብረ (ጥር ፲፷) ............................................................................................. 47 ፳፫. ያስደስታል .............................................................................................................55
የሠርግ መዝሙራት ................................................................................... 48 ፳፬. በትፍስሕት ............................................................................................................55
፩. በጽሐ መርዓዊ.......................................................................................................... 48 ፳፭. በከመ ይቤ .............................................................................................................55
፪. ይትባረክ ................................................................................................................... 48 ፳፮. አርኅዉ ...................................................................................................................55
፫. መርዓዊ መጽአ ......................................................................................................... 48 ፳፯. አማሕኩኪ ............................................................................................................ 56
፬. ደስ አላት .................................................................................................................. 48 ፳፷. ወረደ መንፈስ ቅዱስ ........................................................................................... 56
፭. ሕገ ስብእ ናሁ ......................................................................................................... 49 ፳፱. ይደሰት .................................................................................................................. 56
፮. መርዓዊ ስቡሕ ......................................................................................................... 49 ፴. ነገሥተ ተርሴስ ....................................................................................................... 56
፯. መርዓዊ ሰማያዊ ....................................................................................................... 49 ፴፩. አንዴት ደስ ይለው .............................................................................................. 56
፷. በሠርጋችን እለት ..................................................................................................... 49 ፴፪. ካህናት አበው ....................................................................................................... 56
፱. ትዌድሶ ..................................................................................................................... 50 ፴፫. ክልኤሆሙ............................................................................................................ 56
፲. ሶበ ሰማዕነ ................................................................................................................ 50 ፴፬. ኧኸ ትብሎ መርዓት ............................................................................................ 56
፲፩. የማኑ ትሀቅፈኒ ....................................................................................................... 50 ፴፭. ኢያቄም ወሐና ..................................................................................................... 56
፲፪. ቃና ዘገሊላ ............................................................................................................. 50 ፴፮. ዳዊት ይሴብሕ ..................................................................................................... 56
፲፫. ሙሽሮች አበበ ፍሬአችሁ ....................................................................................... 51 ፴፯. ካህናት ተንስኡ ......................................................................................................57
፲፬. ሁለቱም አንድ ሆኑ ................................................................................................ 52 ፴፷. ወይን ወይን ..........................................................................................................57
፲፭. እልል እልል ............................................................................................................ 52 ፴፱. አንከርዎ .................................................................................................................57
፲፮. ግነዩ ለእግዚአብሔር .............................................................................................. 53 ፵. በከመ ሠማዕነ ..........................................................................................................57
፲፯. ንጽሕት ቅድስት ..................................................................................................... 53 ፵፩. እንዴት አርጎ ..........................................................................................................57

viii
፵፪. አሰርተ ወምዕተ ..................................................................................................... 57 ፲፪. ኪዳነ ምህረት እናት ............................................................................................... 64
፵፫. ዳዊት ሠሎሞን...................................................................................................... 57 ፲፫. አንቺ ነሽና ተስፋው ............................................................................................... 64
፵፬. ኢይርዐይከ ............................................................................................................ 57 ፲፬. ወለደት ነቢየ .......................................................................................................... 64
፵፭. ወእመ አኮ ............................................................................................................. 57 ፲፭. እንበለ ምግባር ....................................................................................................... 64
፵፮. መርዓዊ ስቡህ ....................................................................................................... 58 ፲፮. ወትቀውም ............................................................................................................. 64
፵፯. ወጥሽ..................................................................................................................... 58 ፲፯. የአብቃል አክብሮሽ(የንስሐ).................................................................................. 64
፵፰. እስመ ለአለም....................................................................................................... 58 የወርኃ ፆም መዝሙር ከዘወረደ እስከ ኒቆዲሞስ ...................................... 65
፵፱. አጅቡት በእልልታ ................................................................................................ 58 ፩. ክርስቶስ በስምህ ...................................................................................................... 65
፶. ደመቀ አበራል .......................................................................................................... 59 ፪. ተቀነዩ ለእግዚአብሔር ............................................................................................ 66
፶፩. ወገዳሙኒ ............................................................................................................... 59 ፫. ገዳመ ቆሮንጦስ........................................................................................................ 66
፶፪. ሙሽራዬ................................................................................................................. 60 ፬. የነፍሳችን ቤዛ........................................................................................................... 67
፶፫. ወንድና ሴት አርጎ .................................................................................................. 60 ፭. ፍቅርና ሰላም ........................................................................................................... 67
የየካቲት ፲፮ መዝሙራት .............................................................................61 ፮. ነቢዩ ዳንኤል ............................................................................................................ 67
፩. አማልጂን ከልጅሽ ..................................................................................................... 61 ፯. መመኪያዬ አንተ ነህ ............................................................................................... 68
፪. አምላክ ለኛ ብሎ ..................................................................................................... 62 ፷. ለጾም እናድላ .......................................................................................................... 68
፫. ኪዳንኪ ኮነ .............................................................................................................. 62 ፱. በጾም ወበጸሎት ...................................................................................................... 68
፬. ሀሌሉያ ክንፈ ርግብ ................................................................................................. 62 ፲. ክርስቶስኒ ጾመ......................................................................................................... 68
፭. ክንፈ ርግብ .............................................................................................................. 62 ፲፩. ይጹም አይን ........................................................................................................... 68
፮. ሶበሰ ኪዳንኪ ........................................................................................................... 62 ፲፪. ዘጾመ ወጸለየ .......................................................................................................... 69
፯. መርሕ ዘገነት ............................................................................................................ 63 ፲፫. ወደ አንተ እሰግዳለሁ (የምንጊዜም) ..................................................................... 69
፷. ተናዘዘ ብኪ ............................................................................................................. 63 ፲፬. ወደ ሕይወት መንገድ (የምንጊዜም) ..................................................................... 69
፱. ኪዳነ ምህረት ኩኒ ................................................................................................... 63 ፲፭. አታውኪኝ ነፍሴ (የምንግዜም) ............................................................................ 69
፲. ሰላም ለኪ ................................................................................................................ 63 ፲፮. አባታችን ሆይ (የምንጊዜም) ..................................................................................70
፲፩. አማን በአማን ......................................................................................................... 64 የደብረ ዘይት መዝሙር ............................................................................. 70

ix
፩. ከመላእክት ጋር ........................................................................................................ 70 ፱. ቅዱስ ቅዱስ ............................................................................................................. 79
፪. አንድ ቀን አለ .............................................................................................................71 ፲. ጌታ ሆይ................................................................................................................... 79
፫. አምላክ ሆይ ...............................................................................................................71 ፲፩. ቸሩ ሆይ ................................................................................................................. 80
፬. እያለፈ ነው ዘመኔ .................................................................................................... 72 ፲፪. ወአንቲኒ ቀራንዮ .................................................................................................... 80
፭. አምላክ አመጣጥህ ................................................................................................... 72 ፲፫. ምድረ ቀራንዮ ........................................................................................................ 80
፮. ምሳሌው ደረሰ ......................................................................................................... 73 ፲፬. ስብሐት ለእግዚአብሔር ........................................................................................ 80
የሆሳዕና መዝሙራት .................................................................................. 73 ፲፭. ፍቅር ሰሐቦ ..............................................................................................................81
፩. ሆሳዕና እምርት ........................................................................................................ 73 ፲፮. አለኝታችን ................................................................................................................81
፪. ሆሳዕና በአርያም ለንጉሠ እስራኤል ........................................................................ 73 ፲፯. ተፈጸመ አለ .............................................................................................................81
፫. ሆሳዕና በአርያም ለወልደ ዳዊት .............................................................................. 74 ፲፷. አዳምን ሲያወጣው .................................................................................................81
፬. ሆሳዕና ለወልደ ዳዊት .............................................................................................. 74 ፲፱. እስመ ለዓለም ምሕረቱ ..........................................................................................82
፭. የዘመን ፍፃሜ ........................................................................................................... 74 በቁርባን ጊዜ የሚዘመሩ መዝሙራት......................................................... 82
፮. ሰላምሽ ዛሬ ነው ...................................................................................................... 74 ፩. ኑ እንቅረብ ................................................................................................................82
፯. ይባእ ......................................................................................................................... 75 ፪. ይህ ቁርባን ክቡር ነው ............................................................................................ 83
፷. ሆሳዕና በአርያም...................................................................................................... 75 ፫. ኦ አንትሙ ............................................................................................................... 84
የሰሙነ ሕማማት እና የስቅለት መዝሙራት .............................................. 75 የትንሳኤ መዝሙራት ................................................................................. 84
፩. የአብርሃም አምላክ ................................................................................................... 75 ፩. ክርስቶስ ተንሥአ ..................................................................................................... 84
፪. ዘጠኝ ሰዓት ሲሆን ................................................................................................... 76 ፪. አማን በአማን........................................................................................................... 85
፫. ፀሐይ ሐዋርያ........................................................................................................... 76 ፫. ትንሳኤከ ................................................................................................................... 85
፬. በጌቴ ሴማኒ.............................................................................................................. 77 ፬. ወምድርኒ ................................................................................................................. 85
፭. ሞተሃልና ስለ እኔ..................................................................................................... 77 ፭. ፋሲካ ....................................................................................................................... 85
፮. ሞተሃልና ስለ እኛ .................................................................................................... 78 ፮. የምስራች እንበል...................................................................................................... 85
፯. ድል አድራጊው ጌታ ................................................................................................ 78 ፯. ብርሃን ወጣ ............................................................................................................. 85
፷. ሙታንን ያድን ዘንድ............................................................................................... 78 ፷. በመስቀል አጥፍቶ ................................................................................................... 86

x
፱. ከእመቤታችን ተወልዶ ............................................................................................ 86 ፫. ርግብ ፀዓዳ ................................................................................................................91
፲. ሠርዓ ለነ .................................................................................................................. 87 ፬. ምሥራቀ ምሥራቃት .............................................................................................. 92
፲፩. የትንሣኤው ብርሃን ................................................................................................ 87 ፭. ኮነ ዮም .................................................................................................................... 92
፲፪. ሙትን ልታስነሳ ..................................................................................................... 87 ፮. ኢያቄም ወሐና ......................................................................................................... 92
የመጋቢት መድኃኔዓለም መዝሙራት ....................................................... 88 ፯. አንቲ ውእቱ ............................................................................................................. 92
፩. እፎ ሰቀሉከ .............................................................................................................. 88 ፷. ተወልዳለችና ........................................................................................................... 92
፪. እሳተ ፅርሑ .............................................................................................................. 88 የታላቁ ሊቅ የቅዱስ ያሬድ መዝሙራት (ግንቦት 11) ................................. 92
የቅዱስ ጊዮርጊስ መዝሙራት ሚያዚያ 23 ............................................... 89 ፩. ዜኖኩ ....................................................................................................................... 92
፩. ቅዱስ ጊዮርጊስ......................................................................................................... 89 ፪. ኅሩይ ለቤተክርስቲያን (አባ አቡነ) ......................................................................... 92
፪. ጊዮርጊስ ኃያል.......................................................................................................... 89 ፫. ከመ ወሬዛ................................................................................................................ 93
፫. ከመ ሐሊብ .............................................................................................................. 90 ፬. አብርህ ገጸከ ............................................................................................................. 93
፬. ዮም ተጽሕፈ ............................................................................................................ 90 ፭. አስተብጽዕዎ መላእክት ........................................................................................... 93
፭. ንግበር ተዝካሮ ......................................................................................................... 90 ፮. አሠርገዋ ................................................................................................................... 93
፮. ወአዘዘ....................................................................................................................... 90 ፯. ባሕረ ጥበባት (ያሬድ ካህን) ................................................................................... 93
፯. ደም ወማይ .............................................................................................................. 90 የቅድስት ክርስቶስ ሠምራና የተክለሃይማኖት መዝሙራት (ግንቦት 12) ... 93
፷. አእሚሮ ጊዮርጊስ .................................................................................................... 90 ፩. በእንተ ሰላማ ........................................................................................................... 93
፱. የኃያላን ኃያል ........................................................................................................... 90 ፪. ዜና ውዳሴከ ............................................................................................................ 93
፲. ማርቆስ ተሰጠወኒ (ሚያዚያ30) .............................................................................. 91 ፫. ትዌድሶ ደብረ ሊባኖስ ገዳሙ ................................................................................ 93
፲፩. መዓዛ ጽጌ (ሚያዚያ 30) ....................................................................................... 91 ፬. አሐዱ ማኅበሮሙ.................................................................................................... 94
፲፪. ማርቆስኒ (ሚያዚያ 30) .......................................................................................... 91 የዘመነ ዕርገት መዝሙር ............................................................................94
፲፫. ጊዜ ዕረፍቱ (ሚያዚያ 30) ..................................................................................... 91 ፩. አረገ በስብሐት......................................................................................................... 94
የልደታ ለማርያም መዝሙር(ግንቦት ፩) ..................................................... 91 ፪. አንትሙሰ ................................................................................................................. 94
፩. ኢያቄም ወለዳ........................................................................................................... 91 ፫. አርገ በስብሐት......................................................................................................... 94
፪. አማን በአማን ............................................................................................................ 91 ፬. ዘምሩ ለአምላክነ ...................................................................................................... 94

xi
፭. ዘምሩ ለእግዚአብሔር ............................................................................................. 95 ፮. ኧኸ ሕፃኑ ለእናቱ (የቅዱስ ቂርቆስና የቅዱስ ገብርኤል ሐምሌ 19)..................... 98
፮. ሞኦ ለሞት................................................................................................................ 95 ፯. ዐይኑ ዘርግብ (ሐምሌ 19) ...................................................................................... 98
፯. አረገ በክብር ............................................................................................................. 95 ፰. ርእዩ ዕበዮ (የቅዱስ ዑራኤል ሐምሌ 22) ............................................................ 98
፷. እየባረካቸው ............................................................................................................ 95 ፱. በረከተ እዴከ (አባ ገዕማ ሐምሌ 26) ................................................................... 98
፱. አባ ገሪማ .................................................................................................................. 95 ፲. ዮሴፍ ቤትከ (የቅዱስ ዮሴፍ ሐምሌ 26).............................................................. 98
፲. ወአንተሰ ................................................................................................................... 95 በሰሙነ ፍልሰታ እና በዘወትር የሚዘመር የእመቤታችን መዝሙራት.......99
፲፩. እስመ ኪያሆሙ...................................................................................................... 96 ፩. ማርያም በስምሽ ...................................................................................................... 99
፲፪. አምላክነ ንዓ ........................................................................................................... 96 ፪. ሠላም ሠላም........................................................................................................... 100
ዘመነ ጰራቅሊጦስ...................................................................................... 96 ፫. ድንግል ወላዲተ ቃል ............................................................................................. 100
፩. ሃሌሉያ ለአብ ........................................................................................................... 96 ፬. እመቤቴ ማርያም .................................................................................................... 100
፪. ጽርሐ ቅድሳቱ (ህንፀታ ለቤተ ክርስቲያን ሰኔ 21) ................................................. 96 ፭. ሠላም ላንቺ ይሁን .................................................................................................. 101
፫. ተቀደሲ (ሰኔ 21) ...................................................................................................... 96 ፮. በሔዋን ምክንያት .................................................................................................... 101
፬. ለዛቲ ቤት (ሰኔ 21) .................................................................................................. 96 ፯. እመ አምላክ ............................................................................................................. 101
፭. ይትባረክ እግዚአብሔር (ሰኔ 21) ............................................................................ 97 ፰. ድንግል ሆይ ስላንቺ............................................................................................... 102
፮. ሃሌሉያ ለቤተ ክርስቲያን (ሰኔ 21).......................................................................... 97 ፱. የሲና ሐመልማል .................................................................................................... 102
፯. አመ ትትሐነፅ (ሰኔ 21)............................................................................................ 97 ፲. የዓለም ንግሥት ...................................................................................................... 103
፷. ሐነፅዋ (ሰኔ 21) ....................................................................................................... 97 ፲፩. ቃል በቃሉ............................................................................................................. 103
፱. መንፈስ ቅዱስ ወረደ ............................................................................................... 97 ፲፪. ድንግል እመቤቴ ................................................................................................... 103
የቅድስት ሥላሴ (ሐምሌ 7) ......................................................................97 ቸብቸቦ .....................................................................................................104
፩. ኩሎ ዘፈቀደ ............................................................................................................. 97 ፩. በሰላም ንዒ ............................................................................................................. 104
፪. አቀድም..................................................................................................................... 97 ፪. ደስ ይበልሽ ............................................................................................................. 104
፫. እንዘ ይብሉ .............................................................................................................. 97 ፫. ማርያም ንጽሕት (ውዳሴ ማርያም ዘዐርብ) ......................................................... 105
፬. ሰላመ ዘአብ .............................................................................................................. 97 ፬. አንቲ በአማን (ውዳሴ ማርያም ዘሰንበተ ክርስቲያን) ........................................... 105
፭. አአትብ ወእትነሣእ................................................................................................... 98 ፭. ሰላም ለኪ (ውዳሴ ማርያም ዘዘወትር) ................................................................ 105

xii
፮. ማህደረ መለኮት...................................................................................................... 105 ፪. ይዌድስዋ ................................................................................................................. 108
፯. እሞሙ .................................................................................................................... 105 ፫. በሃ በልዋ................................................................................................................. 108
፰. ሰአሊ ለነ ................................................................................................................. 105 ፬. ድንግል አማልጅን................................................................................................... 108
፱. በመኑ ....................................................................................................................... 105 ፭. ታማልደናለች.......................................................................................................... 108
፲. ማርያም ተዓቢ ........................................................................................................ 106 ፮. ድንግል ማርያም ..................................................................................................... 109
፲፩. አትለይን................................................................................................................. 106 ፯. ማርያም ዐረገች ....................................................................................................... 109
፲፪. ብርሃን ለብሰሽ ...................................................................................................... 106 ፷. ዕርገታ ..................................................................................................................... 109
፲፫. የድህነቴ ምክንያት ................................................................................................. 106 ፱. አረገች በስብሐት .................................................................................................... 109
፲፬. እንደ ወይን ............................................................................................................ 106 ፲. ጴጥሮስ ወጳውሎስ ................................................................................................. 109
፲፭. መሰረተ ሕይወት................................................................................................... 106 ፲፩. የኪዳን ጽላት ......................................................................................................... 109
፲፮. አእላፍ መላእክት ................................................................................................... 106 ፲፪. እመቤቴ ማርያም .................................................................................................. 109
፲፯. አዘክሪ ድንግል ...................................................................................................... 106 ፲፫. ሰላም ለኪ .............................................................................................................. 110
የደብረ ታቦር መዝሙራት.........................................................................107 ፲፬. በአምሳለ ኦፍ (ነሐሴ 7 ፅንሰት)............................................................................ 110
፩. ሰላም ሰላም............................................................................................................. 107 ፲፭. መንክር ግርማ (ነሐሴ 7) ...................................................................................... 110
፪. በደብር ..................................................................................................................... 107 ልዩ ልዩ መዝሙራት ................................................................................... 111
፫. በስመ ዚአከ............................................................................................................. 107 ፩. ኀበ ተርኅወ ገነት (የሀዘን) .........................................................................................111
፬. ታቦር ወአርሞንዔም ............................................................................................... 107 ፪. ጻድቃን ቡሩካን (የሀዘን) ...........................................................................................111
፭. የታቦር ተራራ .......................................................................................................... 108 ፫. ማርያም ሐዘነ ልቡና (የሀዘን) ...................................................................................111
፮. አማን በአማን .......................................................................................................... 108 ፬. ኢትዮጵያ (ዘዘወትር) ................................................................................................111
፯. ይቤሎ ጴጥሮስ........................................................................................................ 108 ፭. ኦ አባ ቅዱስ ዕቀቦሙ (ዘጳጳሳት) ............................................................................112
፷. አሀደ ለከ ................................................................................................................ 108 ፮. ሃሌሉያ ለክርስቶስ (ዘዘወትር) .................................................................................112
፱. እግዚአብሔር አብ .................................................................................................. 108 ፯. ልዑል እግዚአብሔር (ዘዘወትር) .............................................................................112
የኪዳነ ምሕረት መዝሙራት (ነሐሴ 16) ................................................. 108 ፷ ስብሐት ለአምላክነ (ዘዘወትር) ................................................................................112
፩. የመላእክት እኅት ..................................................................................................... 108 ፱. ንሴብሖ (ዘዘወትር - ትንሣኤ).................................................................................112

xiii
፲. አምላከ እስራኤል (ዘሚካኤል) ............................................................................... 112 ፴፬. የሥላሴን መንበር (ዘዘወትር - ሥላሴ)............................................................... 118
፲፩. ኃይል የእግዚአብሔር ነው (ዘዘወትር) ................................................................. 113 ፴፭. ያብፅሃነ (ዘበዓላት) .............................................................................................. 118
፲፪. እግዚአብሔር ብርሃኔና (ዘዘወትር) ....................................................................... 113 ወረባት ....................................................................................................... 119
፲፫. በሰላም ላመጣ (እንግዳ ለመቀበል) ...................................................................... 113 ፩. ዐውደ ዓመት (የአውደ ዓመት) .............................................................................. 119
፲፬. በሐሰት መስካሪ (ዘዘወትር) .................................................................................. 113 ፪. ርዕሰ ዓውደ ዓመት (የአውደ ዓመት) ..................................................................... 119
፲፭. አባት እናትህን (ዘዘወትር) ..................................................................................... 113 ፫. ዝንቱ መስቀል (የመስቀል) ...................................................................................... 119
፲፮. ሰማየ በአብ (ዘዘወትር) ......................................................................................... 114 ፬. ይቤሎሙ (የመስቀል) ............................................................................................. 119
፲፯. እንኳን ደህና መጣችሁ (እንግዳ መቀበያ) ............................................................ 114 ፭. ኃይለ መስቀሉ (የመስቀል) ..................................................................................... 119
፲፷. ተዋህዶ ሃይማኖት (ዘዘወትር) .............................................................................. 114 ፮. መድኃኒት (የመስቀል) ............................................................................................. 119
፲፱. ተዋሕዶ ንጽሕት (ዘዘወትር) ................................................................................. 114 ፯. መስቀል አብርሃ (የመስቀል) ................................................................................... 119
፳. ተዋሕዶ ሰማያዊት (ዘዘወትር) ............................................................................... 114 ፰. አድኅንኒ ((የፅጌ) .................................................................................................... 120
፳፩. ያከብርዋ (ዘሰንበተ ክርስቲያን) ........................................................................... 115 ፱. ንዒ ርግብየ (የፅጌ) ................................................................................................. 120
፳፪. አማኑኤል ጌታዬ ሆይ (ዘዘወትር) ........................................................................ 115 ፲. በከመ ይቤ (የፅጌ) .................................................................................................. 120
፳፫. ከክርስቶስ ፍቅር (ዘዘወትር) ................................................................................ 115 ፲፩. መድኃኔዓለም እግዚአብሔር (የመድኃኔዓለም ጥቅ - 27).................................. 120
፳፬. እኔ እወድሃለሁ (ዘዘወትር) .................................................................................. 115 ፲፪. መድኃኔዓለም ክርስቶስ (የመድኃኔዓለም ጥቅ - 27) .......................................... 120
፳፭. ኢየኃድጋ (ዘዘወትር) ............................................................................................ 116 ፲፫. እግዚአብሔር ኪያኪ (የመድኃኔዓለም ጥቅ - 27) .............................................. 120
፳፮. ሩፋኤል (ጳጉሜ 3) (ዘመላእክት) ....................................................................... 116 ፲፬. ዘሰማዕኮ (የመድኃኒዓለም ጥቅ - 27) ................................................................. 120
፳፯. ይረድአነ (ዘዘወትር) ............................................................................................. 116 ፲፭. እንዘ ዘልፈ (የበአታ - ታህ - 3) ............................................................................121
፳፷. ሚካኤል ሊቅ (ዘሚካኤል) ................................................................................. 116 ፲፮. ገብርኤል መልአክ (የበአታ - ታህ - 3) .................................................................121
፳፱. ልዑል ውእቱ (ዘመላእክት) ................................................................................. 116 ፲፯. ገብርኤል መልአክ (በሌላ ዜማ) .............................................................................121
፴. በአምሳለ ርግብ (ዘመላእክት) ................................................................................ 116 ፲፰. ሖረ ኢየሱስ (የጥምቀት - አጫብር) .....................................................................121
፴፩. የቀደመው በደላችንን (ዘዘወትር) ........................................................................ 117 ፲፱. ሖረ ኢየሱስ (የጥምቀት ከተራ - ወረብ) ...............................................................121
፴፪. አድርገህልኛልና (ዘዘወትር) ................................................................................. 117 ፳. ክርስቶስ ተወልደ (የጥምቀት).................................................................................121
፴፫. ደስ ይበለን (ዘዘወትር)......................................................................................... 117 ፳፩. ወወጺኦ (የጥምቀት) .............................................................................................121

xiv
፳፪. ሰላማዊ ብእሲሁ (የጥምቀት) .............................................................................. 121 ፵፮ ትንሣኤከ (የትንሣኤ) ........................................................................................... 124
፳፫. ፈጺሞ ሕገ (የጥምቀት) ........................................................................................ 121 ፵፯. አማን በአማን (የትንሣኤ) ................................................................................... 124
፳፬. እግዚኡ መርሓ (የጥምቀት) ................................................................................ 122 ፵፰. ተፅኢኖ (የሆሳዕና) .............................................................................................. 124
፳፭. አማን በአማን (የጥምቀት) .................................................................................. 122 ፵፱. አመ ይሰቅልዎ (የስቅለት)................................................................................... 124
፳፮. ለዘተወልደ (የጥምቀት - ወረብ) ........................................................................ 122 ፶. ዓርገ (የዕርገት)........................................................................................................ 125
፳፯. ለዘተወልደ (የጥምቀት - አመላለስ) ................................................................... 122 ፶፩. ኦ ምዕራግ (የዕርገት) ............................................................................................ 125
፳፰. ነአምን (የጥምቀት) ............................................................................................. 122 ፶፪. አሐደ ለከ (የደብረ ታቦር) ................................................................................... 125
፳፱. አጥመቆ (የጥምቀት) ........................................................................................... 122 ፶፫. አማን በአማን (የደብረ ታቦር) ............................................................................ 125
፴. ኃዲጎ ተስዓ (የጥምቀት) ........................................................................................ 122 ፶፬. ደብረ መቅደሱ (የደብረ ታቦር) ........................................................................... 125
፴፩. ወደሞ ክቡረ(የጥምቀት) ..................................................................................... 122 ፶፭. ብከ ንወግዖሙ (የመስቀል) ................................................................................. 125
፴፪. እምድንግል (የየካቲት 16)................................................................................... 123 ፶፮. ትርሢተ ወልድ (የነሐሴ 16) ............................................................................... 125
፴፫. ይነግስ (የየካቲት 16)........................................................................................... 123 ፶፯. ደብተራ ፍፅምት (የነሐሴ 16) ............................................................................. 125
፴፬. አንቲ ውእቱ (የየካቲት 16) ................................................................................. 123 ፶፰. ይገብሩ (የነሐሴ 16) ............................................................................................ 126
፴፭. ሀሌሉያ ክነፈ ርግብ (የየካቲት 16) ..................................................................... 123 ፶፱. እርገታ (የነሐሴ 16) ............................................................................................. 126
፴፮. ክንፈ ርግብ (የየካቲት) ........................................................................................ 123 ፷. ንዒ ኀቤየ (የነሐሴ 16) .......................................................................................... 126
፴፯. ኪዳንኪ ኮነ (የየካቲት)........................................................................................ 123 ፷፩. ትቤዝዊ (የነሐሴ 16)........................................................................................... 126
፴፰. አማን በአማን (የየካቲት 16) .............................................................................. 123 ፷፪. አሐዱ አካል (የሠርግ) ........................................................................................ 126
፴፱. የዐቢ ክብራ ለማርያም (የየካቲት 16) ................................................................ 123 ፷፫. ወአንቲኒ (የሠርግ)............................................................................................... 126
፵. ጾም ትፌውስ (የየካቲት - በጾም ሲውል) ............................................................. 123 ፷፬. እስመ ፅድቅ ቃሉ (የሠርግ አጫብር) ................................................................. 126
፵፩. ትቤላ (የየካቲት 16 - አጫብር) .......................................................................... 124 ፷፭. ሀበነ እግዚኦ (የዘወትር)...................................................................................... 126
፵፪. እምገቦከ (የመጋቢት 27 መድኃኒዓለም) ............................................................ 124 ፷፮. ዮም ፍስሓ ኮነ (በሰንበት አው በበዓለ ኃምሳ) .................................................. 126
፵፫. መርሕ በፍኖት (የመጋቢት 27 - መድኃኔዓለም) .............................................. 124
፵፬. ከመ ሀሊብ (የሚያዚያ 23 - ጊዮርጊስ).............................................................. 124
፵፭. ቅዱስ ጊዮርጊስ (የሚያዚያ 23 - ጊዮርጊስ) ....................................................... 124

xv
መዝሙራት
፪. ስምአኒ እግዚኦ
፩. ዋይ ዜማ ስምአኒ እግዚኦ ጸሎትየ
ሀሌሉያ ዋይ ዜማ ዘሰማዕኩ በሰማይ እመላእክት ቅዱሳን
ወይብጻህ ቅድሜከ ገአርየ
እንዘ ይብሉ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር
ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ
መልዐ ሰማያተ ወምድረ ቅድሳተ ስብሐቲከ
በዕለተ ምንዳቤየ አጽምዕ እዝነከ ሀሌየ
ትርጉም፡- በሰማይ ከቅዱሳን መላእክት የሰማሁት
አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ሰምዓኒ
ዜማ ወይ ወይ እፁን ድንቅ ነው፡፡
ትርጉም፡-አቤቱ ስማኝ ጸሎቴን ጩኸቴም ይድረስህ ከፊትህ ዘንድ
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር
አትመልስብኝ ከእኔ ዘንድ ፊትህን
ሆይ የምስጋናህ ክብር ሰማይንና
በመከራዬ ቀን ስማኝ ጆሮህም ወደእኔ
ምድርን መላ እያሉ ሲያመሰግኑ ሰማሁ፡፡
በጠራሁህ ዕለትም በፍጥነት ስማኝ

1
የዘመን መለወጫ እንዳሸበረቃት አስተውዬ ሳስብ (2)

አዝ -------
፩. የዕለት የዓመት
የዕለት የዓመታት የዘመናት ጌታ ከንቱ ካሳለፍኩት ጊዜዬን በዋዛ

ከዚህ ካደረስከኝ ዘመኔን ሳትገታ ምን ያደርግልኛል ዘመኔ ቢበዛ

አቀርብልሃለሁ የክብር ሰላምታ /የአምልኮ ሰላምታ/ ደግሞም በጠቅላላ ዓለምን ብገዛ (2)

ኑ እናመስግን ከልባችን አዝ -------

የሰማዩን አባታችንን በከንቱ ጊዜያችን ፈጽሞ እንዳይጠፋ

ከዚህ ዕለት ከዚህ ዓመት ላደረሰን ሁላችንን (2) በርትተን ከሠራን ያለአንዳች ነቀፋ

የሰው ልጆች ዕድሜ ጥንቱንም ሲጀመር አምላክ የሚሰጠን አለን ፍፁም ተስፋ (2)

ምን ቢወጣ ቢወርድ ቢበዛ ቢደመር አዝ ------

አንድ ቀን አይሞላም እንዳንተ አቆጣጠር (2) ወርኃ ክረምት አልፎ መስከረም ሲጠባ

አዝ ------ ምድር በልምላሜ ስታጌጥ በአበባ

ስለዚህ አምላክ ሆይ ክቡር ነው ቅዱስ ነው እናምናለን ላንተ ምስጋና እንዲገባ (2)

ወደአንተ እንዲመለስ ቀን የሰጠኸው ሰው ፪. እናመስግን


ደካማ ነውና ሰው እድሜ ከራበው (2) እናመስግን አምላካችንን

አዝ ------ እናመስግን ፈጣሪያችንን

እጅግ አደንቃለሁ የአምላክን ጥበብ ለዚህ ያደረሰንን

ምድርን በአበባ ሰማይን በኮከብ ጨለማውን ወስዶ ብርሃንን የሰጠን

2
ምስጋና ለእርሱ ይሁን የተቤዥህ ፍጥረትህን

ለኃያሉ ንጉሣችን ክብር ምስጋና ላንተ ይሁን

ዘመናትን በዘመናት ያፈራርቃል ፫. የአዋጅ ነጋሪ ቃል


የአዋጅ ነጋሪ ቃል በበረሀ አየለ
ስለሁሉ ሁሉን ያውቃል
የእግዚአብሔርን መንገድ አስተካክሉ እያለ
ሳንለምነው የወደድነውን ይሰጠናል
ምስክርነቱን ዮሐንስ ካስረዳን
ከፈቃዱ ይሰማናል
ልባችን ለጌታ መልካም መንገድ ይሁን
ውዳሴውን አዘጋጁ ያለእረፍት
የደናግል መመኪያ የነቢያት ገዳም
አዲስ ቅኔ ተቀኙለት
ዐውደ ዓመቱን ባርኪልን ድንግል ማርያም
አዲስ መዝሙር ዘምሩለት
ተራራው ዝቅ ይበል ጠማውም ይቅና
እንደ ወዳጁ እንደ ዳዊት
ካልተስተካከለ መንገድ የለምና
ዝናማትን ይሰጠናል በጊዜያቱ
የእግዚአብሔርን መንገድ እንጥረግ ሁላችን
ፍጥረቱንም ይመግባል በየዕለቱ
ማለፊያ እንዲሆነን ወደ አምላካችን
ኅልፈት የለው ለመንግሥቱ
አዝ ------
አዝ ------
ክፋትና ተንኮል ከልባችን ይጥፋ
ስሙ ታላቅ ኃያል ንጉሥ
ጽድቅና ርኅራኄ በእኛ ላይ ይስፋፋ
የሚሉለት ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ
ሥጋና ደምህን በክብር አግኝተናል
መላእክቱ በሰማያት
ሕይወት እንደሆነን አምላክ ተማጽነናል
ምስጋናውን ያቀርባሉ ያለእረፍት

3
አዝ ------- እነሆ ቀርባለች የእግዚአብሔር መንግሥት

ሁለት ልብሶች ያሉት ከማብዛት ልብስን ንስሐ ገብታችሁ በእውነት ውረሷት

ለሌላው ያድለው ሁለተኛውን አዝ --------

ከበደላችንም እንዳን አደራህን ፭. ራጉኤል


ራጉኤል እምሰማያት (2)
በክፉ እንዳንጠፋ እኛ ባሮችህ
እምልዑላን ወረደ (4)
፬. አቤቱ ጌታችን
አቤቱ ጌታችን የዓለም መድኃኒት ትርጉም፡- ራጉኤል ከሰማያት (2)

ባርከህ ቀድስልን አዲሱን ዓመት ከልዑል ዘንድ ወረደ (4)

መልእክተኛዬን እልካለሁ ለሁሉም ትውልድ ፮. ጸሊ ኀበ አምላክ


ጸሊ ኀበ አምላክ ራጉኤል መልአክ (2)
እንዲያስተካክለው አዲሱን መንገድ
ዐውደ ዓመት ከመ ይትባረክ (4)
ዘመኑም ይሁነን የሰላም የጤና
ትርጉም፡- ዐውደ ዓመቱ ይባረክ ዘንድ
የጀመርነው ሥራ በአንተ እንዲቃና
ራጉኤል መልአክ ወደ አምላክ ጸለየ (ለመነ)
አዝ ------

ቀድሞ ኢሳይያስ የተናገረለት ፯. ባርክ ለነ


ባርክ ለነ እግዚኦ ዘንተ ዓመተ ምሕረትከ በብዝሃ ሒሩትከ ለሕዝብከ
ይኽ ነው ዮሐንስ ፀሐየ ፍኖት
ኢትዮጵያ ከመ ንግነይ ለስምከ ቅዱስ (2)
መጣ እየሰበከ ዮሐንስ መጥምቅ
ወከመ ይኩን ንብረተነ በሰላም ወበዳህና በዝንቱ ዓመት (2)
የእግዚአብሔርን መንግሥት ለዓለም ሊያሳውቅ

አዝ -------

4
ትርጉም፡- ባርክልን አቤቱ ይህንን የምህረት ዓመታችን በቸርነትህ ካንቺ በተገኘው የዓለም መድኅን
ብዛት
የሰቆቃው ዘመን የዓለሙ ፍዳ
ለህዝቦችህ ኢትዮጵያ እንድንገዛ ለቅዱስ ስምህ እንዲሆንም ስራችን
የሰላም በደህና በዚህ ዓመት በልጅሽ መሥዋዕት ቀረልን የእኛ ፍዳ

፰. ወአንተኒ ሕፃን ሰላምን አገኘን በልጅሽ መሥዋዕት


ወአንተኒ ሕፃን ነቢየ ልዑል (2) ቦታም ይሰጠናል በዳግም ምጽአት
አርኩ ለመርዓዊ ትሰመይ ትሰመይ ነቢየ ልዑል (2) ወዳጁ ዮሐንስ ከአምላክ ሲነገረው
ትርጉም፡- አንተም ሕፃን የልዑል ነቢይ እናትህ ትሁንህ ትዘንልህ አለው
የሙሽራው መሪ ዮሐንስ ትባላለህ ይህ ቅዱስ የህይወት ቃል የማይለወጠው

፱. ዮሐንስ ክቡር የተማጸነብሽ መመኪያ ህይወት ነው


ዮሐንስ ክቡር ነቢየ ልዑል (2)
አዲስቷ ምድር መግቢያ ቤታችን
ብእሴ ሰላም (4) ዘንብረቱ ንብረቱ ገዳም (2)
በአንቺ ቅድስና ተከፈተችልን
ትርጉም፡-የከበረ የልዑል ነቢይ ዮሐንስ መኖሪያው በገዳም የሆነ
የቅዱሳን ክብር የነፃነት ስም
የሰላም ሰው ነው
የድህነት ተስፋችን ድንግል ዘላለም
፲. የደናግል መመኪያ
የደናግል መመኪያ የነቢያት ገዳም ፲፩. አውደ ዓመት
ዓውደ አመት ለባርኮ (2)
ማኅበራችንን ባርኪልን ድንግል ማርያም
ንዒ ማርያም ለምሕረት ወሳህል (ኪዳነ ምሕረት) (4)
ልዑል እግዝአብሔር ቃል ኪዳን ሰጥቶሻል
ትርጉም፡- የዘመን መለወጫን ለመባረክ
ሕሙማን በስምሽ ይፈወሱብሻል
እመቤታችን ለይቅርታ እና ለቸርነት ነይ
በአማላጅነትሽ ተባሉ ቅዱሳን

5
፲፪. ዓውደ አመት
ዘምትረ ርዕሱ (መስከረም 2 ቀን)
ዓውደ አመት ለባርኮ ባርኮ ዓውደ አመት
፩. እምኄሶ ለሔሮድስ
ንዒ ማርያም ለምህረት ወሳህል (2) እምኄሶ ለሔሮድስ ይብላዕ ሙሐላሁ (2) እምያምትር ርዕሶ ለዮሐንስ
፲፫. ለባርኮ ዓቢይ ነቢይ (2) ሰባኬ ጥምቀት
ለባርኮ ዓውደ ዓመት ምስለ ራጉኤል መልአክ
ትርጉም፡- ሔሮድስ የጥምቀቱን አስተማሪ (መምህር) የዮሐንስን ራስ
ንዒ ማርያም (2) እመ አምላክ (2)
ከሚያስቆርጥ ይልቅ መሐላውን ቢበላ በተሸለው ነበር፡፡
፲፬. ርዕሰ ዓውደ አመት
ርዕሰ ዓውደ አመት ዮሐንስ ወላዴ መጥቅዕ ፪. መጽአት ወለታ
መጽአት ወለታ ለሄሮድያዳ ኀበ ንጉሥ ወትቤሎ ሀበኒ በፃህል
ወአበቅቴ (5) ወላዴ መጥቅዕ
ሀበኒ በፃህል ርዕሰ ዮሐንስ ወንጌላዊ (3) ክቡር
ትርጉም፡-
ትርጉም፡- የሄሮድያዳ ልጅ መጣችና እንዲህ አለችው ክቡር
፲፭. በምድረ
የሆነውን የወንጌላዊው የዮሐንስን ራስ በወጪት
በምድረ (በቤተ) (2) ኢትዮጵያ (ክርስቲያን) ኢይኩን (2) ሀከክ
አድርገህ ስጠኝ አለችው፡፡
ወበገራሕታ ኢይብቁል ሦክ

ጸልዪ (ጸሊ) ሃበ ወልድኪ (አምላክ) ማርያም እመ አምላክ

(ራጉኤል ሊቀ መላዕክት) ዓውደ ዓመት ከመ ይትባረክ

ትርጉም፡-

6
የፍሬ መዝሙራት (ከመስከረም 10 – ምድርን ለበረከት ሲዘሩ የዋሉ

ፍሬዋን ለማግኘት ይጠባበቃሉ


16 ቀን)
ስለዚህ ፈጣሪ አንተ ባርክላቸው
፩. ምስጋና ይድረስህ
ምስጋና ይድረስህ ቸሩ አምላካችን የበረከት ፍሬ እንዲሆንላቸው (2)

ለአበባ ወራቶች ስላደረስከን የመከሩ ጊዜ እነሆ ደረሰ

የምድርን ፍሬ አምላክ ባርክልን በአበባው በፍሬ ሁሉም ተቀደሰ (2)

በአበባ እንዳንቀር ሳናይ ፍሬዋን የመከሩ ጌታ የምንለምነው

ከፍ ከፍ በል በምስጋና ሠራተኞችን ይጨምር ዘንድ ነው (2)

የምድርን በረከት አይተናልና ፫. ነፍስ ድኅንት


ነፍስ ድኅንት ወነፍስ ርኅብት (2)
የሰማይ ወፎችን እስኪ ተመልከቱ
እንተ ጸግበት ተአኩተከ (4)
ሳይዘሩ ሳያጭዱ እንደሚደሰቱ
ትርጉም፡- የዳነች ነፍስ የተራበች ነፍስ
ምግብን ያገኛሉ ጎተራም የላቸው
ስትጠግብ ታመሰግናለች፡፡
ፈጣሪ ብቻ ነው የሚመግባቸው

የእኛ መጠበብስ ለምኑ ይጠቅማል

ሐሳብን ለጌታ መተው ይሻላል

፪. ዝናማት ለፍሬ
ዝናማት ለፍሬ ለልምላሜ ሆኑ

ምድርም አበቀለች እንደየወገኑ

7
የመስቀል መዝሙር (ከመስከረም 16 –
፬. ወሪዶ እመስቀሉ
25 ቀን) ወሪዶ እመስቀሉ
፩. መስቀል ኃይልነ እመስቀሉ አብርሃ ለኩሉ (2)
መስቀል ኃይልነ መስቀል ፅንዕነ መስቀል ቤዛነ
ትርጉም፡- ከመስቀሉ ወርዶ ለሁሉ አበራ፡፡
መድኃኒትነ ለእለ አመነ (2)
፭. ይትቀድስ ስምከ
ትርጉም፡- መስቀል ኃይላችን ነው፤ መስቀል ብርታታችን ነው፤ ይትቀድስ ስምከ በኃይለ መስቀልከ በዕፀ መስቀልከ ክቡር ዘአዕባይኮ
መስቀል ቤዛችን ነው፤ ለስምከ

ለኛ ለምናምነው መድኃኒታችን ነው፡፡ ስብሐት ለከ ለባሕቲትከ ልዑል (2)

ትረጉም፡- ክቡር የሆነ ዕፀ መስቀልህ በመስቀልህ ኃይል ስምህ


፪. እሌኒ ንግስት
ይመሰገን ዘንድ
እሌኒ ንግስት ኃሠሠት መስቀሉ
ልዑል አምላክ ሆይ ላንተ ለብቻህ ምስጋና የሚገባው
ዕንባቆም ነቢይ ዘአንከረ ግብሮ (2)
ስምህን ከፍ ከፍ አደርገዋለሁ
ትርጉም፡- ነቢዩ እንባቆም ተዓምራቱን ያደነቀውን መስቀል ንግስት
እሌኒ ፈለገችው፡፡ ፮. በመስቀሉ
በመስቀሉ ወበቃሉ
፫. ዮምሰ
ዮምሰ ለእሊአየ አዕበዮሙ ለአበዊነ (2)
አበርህ በመስቀልየ (2) ትርጉም፡- በመስቀሉና በቃሉ አባቶቻችንን ከፍ ከፍ አደረጋቸው፡፡
ትርጉም፡- ዛሬ በመስቀሌ ለወገኖቼ አበራለሁ፡፡ ፯. ጥልን በመስቀሉ
ጥልን በመስቀሉ ገደለ

በመስቀሉ ለሰው ልጅ ሰላምን አደለ (2)

8
፰. በኃይለ መስቀሉ ፲. መስቀሉሰ
በኃይለ መስቀሉ (2) ይቀበነ መስቀሉሰ ለክርስቶስ ብርሃን ለእለ ነአምን ትብል ቤተ ክርስቲያን

በኃይለ መስቀሉ (3) ይቀበነ ዛህኑ ለባህር ወመርሶ ለአህማር ዝንቱ ውእቱ መስቀል

ትርጉም፡- በመስቀሉ ኃይል ይጠብቀን፡፡ ትርጉም፡- ቤ/ክ የክርስቶስ መስቀል ለኛ ለምናምን የባህር ፀጥታ
የመርከቦች ወደብ ነው ትላለች፡፡
፱. አየኸው ደመራ
አየኸው ደመራ ፲፩. ተሰኢነነ
ተሰኢነነ ዘወንጌለ ቃለ
መስቀል ሲያበራ (2)
ህቡረ ተመርጒዘነ መስቀለ (2)
አየሽው ደመራ
፲፪. መስቀል ተመርኩዘን
መስቀል ሲያበራ (2)
መስቀል ተመርኩዘን ወንጌል ተጫምተን
መስቀል አለ ወይ ቆሟል ወይ
ሀይማኖትን ሰብከን በክርስቶስ አምነን
አለ እንጂ ለምፅ ያነፃል እንጂ
ማን ያሸንፈናል እኛ ክርስቲያንን
ያው ቆሟል ድውይ ይፈውሳል
ክርስቶስ አለልን
አምነዋለው የት አገኘዋለሁ
ንግስቲቷ እሌኒ በጣም የታደለች
አለልሽ/ህ/ እሰሪው/ረው/ ባንገትሽ/ህ/
በዕጣን ጢስ ተመርታ መስቀሉን አገኘች
ከልብሽ/ህ/ ተሳለሚው/መው/ አምነሽ/ህ/
መድኃኒት ስትፈልግ ኪራኮስን ይዛ
እኮራለሁ በእፀ መስቀል
መስቀሉን አገኘች የዓለሙን ቤዛ
ይፈውሳል ሙታንን ያስነሳል
ንዑ ንወድሶ ለዕፀ መስቀል
ድል ያደርጋል ሰይጣንን ይመታል (2)
የተሸከመውን የአምላክን ቃል

9
ንዑ ንወድሳ ለማርያም ድንግል ፲፮. መስቀል አበባ
መስቀል አበባ ነህ ውብ አበባ
አክሊለ ምዕመናን ምክሐ ደናግል
አደይ አበባ ነሽ ውብ አበባ
ሙታንም ተነስተው ያመሰገኑት
መስቀል አበባ ------ ተቀብሮ ሲኖር
ዕፀ መስቀሉ ነው የኛ መድኃኒት
አደይ አበባ ------ ሥነ ስቅለቱ
መስቀል ምርኩዛችን ጎዳና ወንጌል
መስቀል አበባ ------ እሌኒ አገኘች
ወደ ገነት እንጂ አንሄድም ሲኦል
አደይ አበባ ------ ደገኛይቱ
፲፫. ዝንቱ መስቀል
ዝንቱ መስቀል ቤዛነ መድኃኒትነ አዝ…….

ዝንቱ መስቀል ቤዛነ መድኃኒትነ (2) መስቀል አበባ ------ ጥርጊ ሞልተው

፲፬. ይቤሎሙ አደይ አበባ ------ አይሁድ በክፋት


ይቤሎሙ ኢየሱስ ለአይሁድ እመኑ ብየ
መስቀል አበባ ------ ጢሱ ሰገደ
ወእመኑ በአቡየ አበርህ (2) በመስቀልየ
አደይ አበባ ------ መስቀል ካለበት
ትርጉም፡- ኢየሱስ አይሁድን ዛሬስ በመስቀሌ ለወገኖቼ አበራለሁና
አዝ………
በእኔ እመኑ በአባቴም እመኑ አላቸው፡፡
መስቀል አበባ ------ ወንዙ ጅረቱ
፲፭. እኸ በመስቀልከ
እኸ በመስቀልከ እኸ ፅልመተ አብራህከ አደይ አበባ ------ ሸለቆው ዱሩ

እኸ በመስቀልከ ሙታነ አንሣእከ መስቀል አበባ ------ አሸብርቀው ደምቀው

እኸ ወዘተኀጉለ ረዳእከ በመስቀልከ አደይ አበባ ------ ላንተ መሰከሩ

ትርጉም፡- በመስቀልህ ጨለማን አበራህ፤ ሙታንን አስነሳህ፤


የጠፋውን ፈለግህ፡፡

10
ትርጉም፡- ኑ እዩ የመስቀሉን ተአምራት
፲፯. እንተ ተሐንፀት እውሮች ያያሉ የማይሰሙት ይሰማሉ ለምፃሞች ይነፃሉ ወደ እርሱ
እንተ ተሐንፀት በስሙ ወተቀደስት በደሙ ቤተ ክርስቲያን ይመጣሉ፡፡

ወተአትበት (2) በዕፀ መስቀሉ እስመ ኃይለ እግዚአብሔር ላዕሌሃ ፳፩. አለው ሞገስ
ትርጉም፡- በስሙ አነፃት፤ በደሙ ቤ/ክን ቀደሳት፤ በዕፀ መስቀሉም አለው (2) ሞገስ
አተማት፤ እግዚአብሔርም አደረባት፡፡ የመስቀል በዓል ሲደርስ
፲፰. መስቀል አብርሃ አለው (2) አበባ
መስቀል አብርሃ በከዋክብት አሠርገወ ኢትዮጵያ (አሠገወ ሰማየ)
የመስቀል በዓል ሲገባ
እምኩሉስ ፀሐየ (2) አርአየ እግዚአብሔር
አለው (2) ደስታ
ትርጉም፡- መስቀል አበራ፤ በኮከቦችም ሰማይን አስጌጠ፤ ከሁሉም
ፀሐይን አሳየ መስቀል ሲከብር በእልልታ

፲፱. ርዕዩ ዕበዮ አለው (2) ሰላም


ርዕዩ ዕበዮ ለእፀ መስቀል መስቀል ሲታይ በዓለም
ዘመጠነዝ (2) ትርሲተ ክብር ትህትና ወፍቅር አለን (2) አለኝታ
ትርጉም፡- ይህን ያህል ትህትናና ፍቅርን የሚሰጥ መስቀልን ኑና ዕፀ መስቀል መከታ
እዩ፡፡
እዩት (2) ሲያምር
፳. ርዕዩ ዕበዮ
መስቀል በዓለም ሲከብር
ርዕዩ ዕበዮ ለቅዱስ እፀ መስቀል
እዩት (2) ሲያበራ
እውራን ይርእዩ ወፅሙማን ይሰምሁ እለ ለምፅ ይነፅሁ እለ መፅዑ
ሀቤሁ የመስቀል በዓል ደመራ

አለን (2) እምነት

11
ተዋህዶ ንፅሕት ትርጉም፡- በመስቀልህ እርዳን፤ በኃይልህ ተማፅነናል፡፡

፳፪. ኃይልነ ወፀወንነ ፳፮. መስቀልከ


ኃይልነ ወፀወንነ ወሞገስነ (2) መስቀልከ ይኩነን ቤዛ

ዝንቱ ውእቱ መስቀል (2) ይኩነነ ቤዛ (4) መስቀልከ ይኩነነ ቤዛ

ትርጉም፡- ኃይላችን መጠጊያችን መመኪያችን ይህ መስቀል ነው፡፡ ትርጉም፡- መስቀልህ ቤዛ ወይም መድኃኒት ይሁነን፡፡

፳፫. ፀጋ ነሳዕነ (የቁርባን) ፳፯. መስቀል ብርሃን


ፀጋ ነሣዕነ ወህይወተ ረከበነ በኃይለ መስቀሉ ለኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል ብርሃን ለኩሉ ዓለም መሠረተ ቤተ ክርስቲያን
በኃይለ መስቀሉ
ወሃቤ ሰላም መድኃኔዓለም መስቀል መድኅን ለእለ ነአምን
ኪያከ እግዚኦ ነአኩት ወንሴብሐከ እግዚአብሔር
ትርጉም፡- መስቀል ብርሃን ነው ለመላው አለም መሠረት ነው ለቤተ
ትርጉም፡- ፀጋን ተቀበልን ህይወትንም አገኘን በመስቀሉ ኃይል ክርስቲያን
በኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀሉ ኃይል
ሰላምን ሰጪ ነው መድኃኔዓለም መስቀል አዳኝ ነው ለምናምን ሰዎች
አቤቱ አንተ (2) እናመሰግንሃለን እግዚአብሔር፡፡
፳፰. ቤተ ክርስቲያን (ዘዘወትር)
፳፬. ሀበሩ ቃለ ቤተ ክርስቲያን ባህረ ጥበባት (2)
ሀበሩ ቃለ ነቢያት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
ወይቤሎ መስቀል ብርሃን (2) ለኩሉ ዓለም
በሥጋዊ ጥበብ ለማወቅ ቢቃጣ
ትርጉም፡- ነቢያት በአንድ ቃል ተናግረው መስቀል ለዓለም ሁሉ
ብርሃን ነው አሉ፡፡ የእምነት መነፅሩን ይዞ ስላልጠጣ

፳፭. በመስቀልከ አንዳንዱ በክህደት (2) ፈጣሪውን አጣ


በመስቀልከ ርድአነ የመስቀሉ ቃል ለኛ የእግዚአብሔር ኃይል ነው (2)
ወበኃይልከ ተማህፀነ (2) ለማያምኑት ሞኝነት ነው ለኛ ግን ሕይወት ነው

12
እንመሰክራለን ፈጣሪያችን አለ ክርስቶስ በደሙ - መስቀል ኃይላችን

እንመሰክራለን አማኑኤል አለ ስለቀደሰው - ›› ››

አንዳንዱ ቢክደው (2) እየተታለለ መስቀል ላመነበት - ›› ››

እንመሰክራለን ድንግል አማላጅ ናት ድል ማድረጊያ ነው - ›› ››

እንመሰክራለን ማርያም አማላጅ ናት የመለኮት ስጋ - መስቀል ኃይላችን

እንመናት አንካዳት የአምላክ እናት ናት የተፈተተበት - ›› ››

፳፱. መስቀል (2) ኃይላችን መስቀል ኃይላችን ነው - ›› ››


መስቀል (2) ኃይላችን
የምንድንበት - ›› ››
ጠላትን ማጥቂያችን/ማጥፊያችን
ህይወትን ለማግኘት - መስቀል ኃይላችን
በመስቀል አንመካለን እንድንበታልን
ከሞት ለመዳን - ›› ››
የክርስቲያን ጋሻ - መስቀል ኃይላችን
መመኪያ ኃይላችን - ›› ››
የክርስቲያን ጦር - ›› ››
መስቀል አለልን - ›› ››
ዕፀ መስቀሉ ነው - ›› ››
፴. ሀበ ቀራንዮ
የማያስደፍር - ›› ›› ሀበ ቀራንዮ ደብረ መድኃኒት (2)

መድኃኒት የሚሆን - መስቀል ኃይላችን ቀራንዮ (2) ሀበ ቀራንዮ

ደሙ ፈሶበታል - ›› ›› የመስቀሉ ቃል ለኛ የእግዚአብሔር ኃይል ነው (2)

መስቀልን ጥግ አድርጎ - ›› ›› ለማያምኑት ሞኝነት ነው

እርሱ ይፈወሳል - ›› ›› ለኛ ግን ህይወት

13
እንመሰክራለን ፈጣሪያችን አለ (2) እውነተኛ ረዳት አምላኬ መቼ ተወኝ

እንመነው አንካደው ፈጣሪያችን ቸር ነው ሁለት እጄን ይዞ ልጄ ተነስ አለኝ

እንመሰክራለን ድንግል አማላጅ ናት ሞታችንን ሞቶ ህይወትን ለሰጠን

እንመሰክራለን ማርያም አማላጅ ናት ለቸሩ ክርስቶስ ምን እንከፍለዋለን

እንመናት አንካዳት የአምላክ እናት ናት ለታላቅ ውለታ ጌታ ለዋለልን

፴፩. መስቀል ብርሃን በእልልታ እንዘምር በአንድነት ሆነን


መስቀል ብርሃን ለኩሉ ዓለም
፴፫. በምን በምን (ዘዘወትር)
መሠረተ (3) ቤተ - ክርስቲያን በምን በምን እንመስላት ድንግል ማርያምን

ትርጉም፡- መስቀል ብርሃን ነው ለመላው ዓለም ምሣሌ የላትም (2) ክብሯን የሚመጥን

መሠረት ነው (3) ለቤተ - ክርስቲያ የሙሴ ፅላት ናት የምህረት ቃል ኪዳን

፴፪. እናመስግነው (ዘዘወትር) የያዕቆብ መሰላል የአብርሃም ድንኳን


እናመስግነው (4)
የብርሃን መውጪያ የኖህ ድንቅ መርከብ
አምላካችን ውለታው ብዙ ነው (2)
የመላዕክት እህት የርህሩሃን እናት (2)
ከሀጢአት ቀንበር ከሞት ቤት ጎትቶ
የሰሎሞን አክሊል የአሮን በትር
ህይወቱን ለሰጠን ከሲኦል አውጥቶ
የእዝራ መሰንቆ የጌዲዮን ፀምር
ዘላለማዊ ቤት ታላቅ ሀብት ያደለን
ድንግል እመቤቴ ናት የፃድቃኖች በር
መቼም የማይተወን ታላቅ አባት አለን
ሆና የተገኘች የአምላክ ማህደር (2)
ፍጡራን ቢንቁኝ መጎስቆሌን አይተው
የቅዱሳን እናት የዓለም ንግስት
ወዳጆች ቢሸሹኝ ተስፋ ቢስ ነህ ብለው

14
ችላ ተሸከመች መለኮት እሳት ፴፯. መድኃኒት
መድኃኒት ዕፀ ህይወት
ብርሃን ትሁነን ጨለማን ገላልጣ
ዝንቱ ውእቱ መስቀል (2)
አማልዳ ታስምረን ከዚህ ዓለም ጣጣ (2)
ትርጉም፡- መድኃኒት የሆነ የእንጨት ህይወት (ዕፀ ህይወት) ይህ
ከማር ይጣፍጣል የድንግል መዐዛ
መስቀል ነው
አምላክን ታቅፋለች በሁለት እጇ ይዛ
፴፰. እፀ መስቀል
ዓለም ሁሉ የዳነው በልጅሽ ነውና እፀ መስቀል የክብር መውረሻ
እናታችን ፅዮን ይድረስሽ ምስጋና (2) ሰይጣንን ድል መንሻ
፴፬. ልዑል እግዚአብሔር የክብር ባለቤት - ዕፀ መስቀል
ልዑል እግዚአብሔር (2) ምስጋና ይገባሃል
የተሠዋበት - ›› ››
ለመስቀል በዓል (2) በሰላም በጤና አደረስከን
ዕፀ መስቀሉ ነው - ›› ››
፴፭. ዮም በዓለ መስቀሉ
የዓለም መድኃኒት - ›› ››
ዮም በዓለ መስቀሉ በሰማያት በላዕሉ
እንደ እሌኒ ንግስት - ዕፀ መስቀል
ወዘነግሠ በምድር (2) ለአህዛብ
ፍፁም አክብራችሁ - ›› ››
ትርጉም፡- ዛሬ ከምድር ከፍ ባለ በሰማያት የመስቀል በዓል ነው
ሁላችሁ ገስግሱ - ›› ››
በምድር ለአሕዛብ የነገሱበት
መስቀሉን ይዛችሁ - ›› ››
፴፮. ዘእጣን አንፀረ
ዘእጣን አንፀረ (2) ያለ ኃይለ መስቀሉ - ዕፀ መስቀል

በጎልጎታ ተረክበ ዕፀ መስቀል (2) የሰላም አርማችን - ›› ››

ትርጉም፡- ዕጣኑ ያመለከተው መስቀል በጎልጎታ ተገኘ፡፡ ሊሸነፍ አይችልም - ›› ››

15
ሰይጣን ጠላታችን - ›› ›› መስከረም ጠባ ኢዮሃ አበባዬ ኢዮሃ

እሳተ መለኮት - ዕፀ መስቀል መስከረም ጠባ ለኛ ኢዮሃ አበባ

ያላቃጠለው - ›› ›› መስቀል አበራ ኢዮሃ አበባ

ሰይጣንን የሚያነድ - ›› ›› ለእኛ ሊሆነን እድገትና ልማት

እፀ መስቀል ነው - ›› ›› ኢዮሃ ኢዮሃ አበባዬ ኢዮሃ

እንደተባረከው - ዕፀ መስቀል መስከረም ጠባ ለኛ ኢዮሃ አበባ

ቆስጠንጢኖስ ንጉስ - ›› ›› በተዋህዶ የከበረች እናታችንን

በመስቀል ብርሃን - ›› ›› የጥበብ ልጆቿ እናከብራታለን

ወደ እውነት እንገስግስ - ›› ›› ሃይማኖት ከምግባር ወንጌልን መግባ ስላሳደገችን

የተዋህዶ ልጆች - ዕፀ መስቀል የድህነት መሠረት ቤተ - ክርስቲያን እናታችን

ገስግሱ በተስፋ - ›› ›› ጥንትም መሪና አስተማሪ በመሆንዋ

ዕፀ መስቀል ያዙ - ›› ›› በዓለም ላይ ታውቋል ዜናዋ

ጠላት እንዲጠፋ - ›› ›› እየተወሣ በዓለም ዜና ያኮራናል መስቀላችን

፴፱. በወንጌሉ ያመናችሁ ኢዮሃ አበባ መስከረም ጠባ ኢዮሃ አበባዬ (3)


በወንጌሉ ያመናችሁ
፵፩. ከመ ትባርከነ
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሣችሁ (2) ከመ ትባርከነ በመስቀልከ ዘወርቅ (2)

፵. መስከረም ጠባ ተዋነይ በጽድቅ (4) እስጢፋኖስ ሐመልማለ ወርቅ


መስከረም ጠባ ኢዮሃ አበባ

መስከረም ጠባ ኢዮሃ አበባ ኢ

16
፵፪. ዝንቱ መስቀል እንሸከመው ዕፀ መስቀሉን (2)
ዝንቱ መስቀል ህብስተ ህይወት አፍረየ አውሀዘ ለነ ደመ ወማየ
እንድንሸከም ዕፀ መስቀሉን
አውሃዘ ለነ
ሰውነታችንን ማንፃት አለብን (2)
ከመ ጌራ ወርቅ ፅሩይ ስርግው በባህርይ መስቀል ነቢሮ ያስተርኢ
ላዕለ ርዕስየ ፵፭. ሠላም ወሰናይ
፵፫. ትብሎ ሠላም ወሰናይ (2) ለኩልክሙ
ትብሎ መርዓት ለመርዓዊ ወልድ እኁየ ነዓ ሃቤየ ወርአኒ ኢታጎንዲ ይኩን ሠላም ለኩልክሙ
ዬ መስቀል ጸገየ ዘጋዴ (2) ሠላም ለእናንተ (2) ለሁላችን ይሁን
ማርያም እመስቀሉ ለበዓለ ሃበ ትወዲ ይሁን ሠላም ለሁላችን ይሁን
ዬ መስቀል ጸገየ ዘጋዴ (2) ሠላም ለኢትዮጵያ ሠላም ለህዝባችን
ምስለ ጴጥሮስ ዐዋዲ ወጳውሎስ ሰዳዲ ለሁላችን ይሁን (2) ሠላም በመካከላችን
ዬ መስቀል ጸገየ ዘጋዴ ሠላም ለአፍሪካ ሠላም ለህዝቦቿ
ዬ መስቀል ጸገየ ዘጋዴ (2) ለሁላችን ይሁን (2) ሠላም ለመላው ወገኗ
ትርጉም፡- የተሟላ እንዲሆን ዘላቂው ኑሮአችሁ

፵፬. መስቀል ቤዛችን ነው እግዚአብሔርን ፍሩ ለዘለዓለም ፍቅሩን አስባችሁ (3)


መስቀል ቤዛችን ነው ድል መንሻ ሀይላችን
፵፮. ዮም መስቀል አስተርአየ
ከሀጢያት በሽታ የሚፈውሰን (2) ዮም መስቀል አስተርአየ እለ ማሰኑ ፍጥረተ አሠነየ
በሀጢያት ጨለማ ተውጠን ሳለን ዮም መስቀል ተኬነወ ወዘተጼወወ ሕዝበ በደሙ ቤዘወ
የክርስቶስ መስቀል ብርሃን ሆነልን (2)

እንድንመስለው ጌታችንን

17
ትርጉም፡- መስቀል ዛሬ መልካምንም አደረገ፤ የጠፉትንም ፍጥረቶች ፵፱. በከመ ይቤ ሰሎሞን (መስከረም ፩፩)
አስገኘ መስቀል ዛሬ ከፍ ከፍ አለ ተማርኮ የነበረውን ህዝብ በደሙ በከመ ይቤ ሰሎሞን (2) በእንተ ማርያም
አዳነ
ንዑ ንትፈጋዕ ወኢይልፈ ጽጌ ደመና አብርሃ በስነ ማርያም
፵፯. መስቀሉን ተሸክመን
መስቀሉን ተሸክመን በእምነት እንራመድ ትርጉም፡-

ለሰማያዊው ክብር እንጓዝ (2) ወደ እርሱ ዘንድ ፶. አክሊለ ተቀዲላ (መስከረም ፩፩)
አክሊለ ተቀጺላ
እግዚአብሔር አብ ላከ አንድያ ልጁን
አክሊለ ተቀጺላ ታንሶሱ (2)
እርሱ ወዷልና እንዲሁ ዓለሙን
ትርጉም፡-
ከሀጥያት ያዳንከን ደምህን አፍስሰህ
፶፩. ጸሎትክሙ ጽንዕት (መስከረም ፩፩)
የሰላም ባለቤት አምላክ አንተ ነህ
ጸሎትክሙ ጽንዕት (2) ሃይማኖትክሙ ርትዕት ሃይማኖትክሙ
ይቅር ባይ መሐሪ ሰው ወዳጅ አምላክ
እንተ በኩሉ ትረድእ በምግባረ ጽድቅ አግአዝያን አንትሙ በምግባረ
በመንፈስህ አፅናን እንዳንታወክ ጽድቅ

አንተ ነህ ሕይወት መንገድና ሕይወት ትርጉም፡-

አብቃን የእኛ ጌታ ለዘለዓለም ሕይወት ፶፪. ለሰሚዕ ዕፁብ ግብር (መስከረም ፩፩)
ሃሌ ሃሌሉያ ለሰሚዕ ዕፁብ ግብር
፵፰. ተለዓሉ በክብር (መስከረም ፩፩ የብዙኃን ማርያም)
ተለዓሉ በክብር ደናግል እለ ውስተ ርእሶሙ ክብር ጥበቡ ለእግዚአብሔር (2)

ተለዓሉ በክብር ደናግል እለ ውስተ ርእሶሙ ክብር (2) ትርጉም፡-

ትርጉም፡-

18
የጥቅምት መድኃኔዓለም መዝሙራት ትርጉም፡- ድንግል ሆይ በስደትሽ ወራት የደረሰብሽን ረሀብና ጥም
እንዲሁም ያገኘሽን መከራ (ስቃይ) አሳስቢ፡፡

፭. ሠራዊተ (ዘዘወትር)
ወጽጌ ሠራዊተ (2) መላዕክቲሁ
፩. ወመኑ
ለመድኃኔዓለም (2) ይቀውሙ (2)
ወመኑ መሐሪ ዘከማከ
ትርጉም፡- የመድኃኔዓለም መላዕክት ሠራዊት፤ በመድኃኔዓለም ፊት
ወኩሎ ይሴፎ ኪያከ (2)
ይቆማሉ፡፡
ትርጉም፡-
፮. መድኃኔዓለም አዳነን (ዘዘወትር)
፪. መድኃኔዓለም እግዚአብሔር (ዘዘወትር) መድኃኔዓለም አዳነን በማይሻር ቃሉ
መድኃኔዓለም እግዚአብሔር ኃደረ ላዕሌሃ
ደስ ይበለን (2) እልል በሉ (2) አዳነን በማይሻር ቃሉ
ኪያሀ ዘሰምረ ሀገረ (ደብረ ምሕረት) (2)
፯. አክሊለ ፅጌ (ጽጌ)
ትርጉም፡- አክሊለ ፅጌ ማርያም ቀፀላ መንግሥቱ ለጊዮርጊስ
፫. መዓዛ አፈዋት (ጥቅምት ፬) ክበበ ጌራ ወርቅ (2) አክሊለ ፅጌ (2)
መዓዛ አፈዋት ማርያም (2) ፅጌ መንግሥት ቡርክት
ትርጉም፡- የጊዮርጊስ የዘውዱ ጌጥ አንቺ ነሽ፡፡
ፅጌ (2) ዘሰሎሞን ወዳዊት አብርሀ ወአፅብሀ
፰. ክበበ (ጽጌ)
ትርጉም፡- አብርሃና አፅብሃ የሰሎሞንና የዳዊት አበባ፤ ክበበ (2) ጌራ ወርቅ (2)
የሽቶዎች መዓዛ መንግሥት አበባ ማርያም ቡርክት አሏት፡፡ አክሊለ ፅጌ ማርያም አክሊለ ፅጌ (2)
፬. ረሀበ ወፀማ (ጽጌ) ትርጉም፡- ከሚያበራ ዕንቁ ይልቅ የጠራ ወርቅ ጌጥ ጊዮርጊስ በክብር
ረሀበ ወፅማ አዘክሪ ድንግል ረሀበ ወፅማ የነገሠብሽ የአበባ አክሊል ማርያም ማለት ነው፡፡

ምንዳቤ ወሀዘን አዘክሪ ድንግል

19
፱. ክበበ ጌራ ወርቅ (ጽጌ) ለኔ ሀጥያትስ የለህም ቦታ
ክበበ ጌራ ወርቅ ፅሩይ እምእንቈ ባህርይ
ምህረትን ልከህ አድነኝ ዛሬ
ዘየኀቱ (5) እምእንቈ ባህርይ
ታክቶኛልና በሀጥያት መኖሬ
ትርጉም፡- ከሚያበራ ዕንቁ ይልቅ የጠራ ወርቅ ጌጥ አንቺ ነሽ
አለም በሀጥያት እየሳበችኝ
፲. ቸሩ መድኃኔዓለም (ዘዘወትር) በፅድቅህ ደስታ መኖር አቃተኝ
ቸሩ መድኃኔዓለም አንተ ታረቀን ተለመነን (2)
በየደቂቃው ሀጥያት ስሰራ
በምሕረትህና በቸርነትህ እንዳትለየን (2)
ስሰርቅ ስበድል አንተን ሳልፈራ
፲፩. እስከ ማዕዜኑ (ጽጌ)
እስከ ማዕዜኑ እግዝእትየ ውስተ ምድረ ነኪር ትሄልዊ አንተ ግን ፊትህ ምንም ቢቀየር

ገሊላ እትዊ (4) ሀገርኪ ገሊላ እትዊ በቁጣ በትርህ አልገረፍከኝም

የሀጥያት ጉዞ ጣፋጭ ቢመስልም


፲፪. እመቤቴ እስከ መቼ (ጽጌ)
እመቤቴ እስከ መቼ በባዕድ ሀገር ትኖሪያለሽ ውጤቱ መሮ ፍፁም አይጥምም

ገሊላ ግቢ (4) ሀገርሽ ገሊላ ግቢ እንደበደሌ ስላልከፈልከኝ

፲፫. አማን በአማን (ዘዘወትር) ተመስገን እንጂ ሌላ ምን አለኝ


አማን በአማን (4)
፲፬. እናመስግነው (ዘዘወትር)
አማኑኤል ተመስገን ለዚህ ፍቅር ምን እንበልህ(ልክፈልህ) እናመስግነው ከሊቅ እስከ ደቂቅ ሁላችንም

ድብቁን ሀጥያት አንተ ብትገልጠው የዓለም ቤዛ ነውና መድኃኔዓለም (2)

ይቅር ብለኸኝ ባትሸፋፍነው

እንደ ሰው በቀል ቢኖርህ ጌታ

20
፲፭. ኢየኀፍር (ጽጌ) ሀረገ ወይን (2) ድንግል ሀረገ ወይን
ኢየኀፍር ቀዊመ (2) ቅድመ ሥዕልኪ
ትርጉም፡-
ወርኀ ፅጌረዳ (4) አመ ኅልቀ ወርኀ ፅጌረዳ
፳. እምነ እምነ ንዒ
ትርጉም፡- የፅጌረዳ ወራት ባለፈ ጊዜ በሥዕልሽ ፊት መቆምን እምነ (2) ንዒ (2)
አላፍርም
በሰላም (2) ንዒ ማርያም
፲፮. እንዘ ተሐቅፊዮ (ጽጌ)
ትርጉም፡- እናታችን ማርያም ሆይ በሰላም ነይ፡፡
እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕፃንኪ ድንግል (2)
፳፩. ምዕረ ለገቦኪ (ጽጌ)
ምስለ ሚካኤል (4) ፍሡሕ ወገብርኤል
ምዕረ በገቦኪ ወምዕረ በዘባንኪ
ትርጉም፡- ልጅሽን ታቅፈሽ ደስ ካለው ከገብርኤል እንደ አንቺ ርኅሩኅ
ከሚሆን ከሚካኤል ጋር ነሽ፡፡ ለሀዚለ ህፃን (2) ለህፃን ማርያም ደከምኪ

፲፯. መድኃኔዓለም ወሀቤ ሰላም (ዘዘወትር) ትርጉም፡- አንድ ጊዜ በጎንሽ አንድ ጊዜ በጀርባሽ
መድኃኔዓለም ወሀቤ ሰላም ህፃንን በማዘል (2) በማዘል ማርያም ደከምሽ
ይክበር ይመስገን ለዘለዓለም (2) ፳፪. ዝንቱ ኩሉ ኮነ (ዘዘወትር)
፲፰. ነይ ነይ ማርያም (ዘዘወትር) ዝንቱ ኩሉ ኮነ (2) በደብረ ምሕረት
ነይ ነይ ማርያም ወላዲተ አምላክ የፃድቃን እመቤት የመላዕክት እህት በፈቃደ (4) እግዚአብሔር
ሁላችሁ እመኗት ከልብ አማላጃችን ናት በእውነት እናመስግናት ትርጉም፡-
እናወድሳት አማላጅ ኪዳነ ምሕረት

፳፫.. ለጻድቃን አብራህከ


፲፱. እንተ በምድር (ጽጌ) ወበጽጌያት ምድረ አስርጎከ
እንተ በምድር ስረዊሐ ወበሰማይ አዕፁቂሐ

21
ወበመስቀልከ ለጻድቃን አብራህከ (2) ትመስሊ ስኂነ ወትወልዲ መድኅነ ወትፌውሲ ዱያነ

፳፬. ከማሃ ኀዘን (ጽጌ) ትመስሊ ምሥራቀ ወትወልዲ መብረቀ ወታለብሲ ዕሩቀ
ከማሃ ኀዘን (2) ወተሰዶ ሀዘን
ለአብ መርዐቱ ለወልድ ወላዲቱ ለመንፈስ ቅዱስ ጸርሐ ቤቱ
ርዕዮ ለይብኪ አይነ ልብ ዘቦ አይነ ልብ
፳፮. ቸርነቱ (ዘዘወትር)
ትርጉም፡- የድንግል ማርያም ሀዘንና ስደት ለኔ በሆነ፤ እንደ እሷ ቸርነቱ በእኛ ላይ ስለበዛ
በተሰደድኩኝ፤ ውስጣዊ አይን ያው ቢኖር ስደቷን አይቶ ያልቅስ
(ይዘን)፡፡ ይክበር ይመስገን መድኃኔዓለም የዓለም ቤዛ (2)

፳፭. እሴብህ ፀጋኪ (ጽጌ) ፳፯. ዘሠማየ ገብረ (ዘዘወትር)


እሌብህ ፀጋኪ ኦ እግዝእትየ ማርያም ዘሠማየ ገብረ ሰማየ ገብረ ወምድረ ሳረረ

ዕፅ ልምልምት ወፍሬ ጥዕምት (3) አልቦ ዘይመስሎ ለአምላክነ (2)

ሐረገ ወይን (3) አንቲ ማርያም ትርጉም፡- ሰማይን ዘረጋ መሬትን ያጸና

አጸደ ወይን (3) አንቲ ማርያም ኃያል ጌታ ሕያው አምላክ ያለ አንተ ማን አለና

ትመስሊ ፊደለ ወትወልዲ ወንጌለ ወታገምሪ መስቀለ ፳፰. ንዒ ርግብየ (ጽጌ)


ንዒ ርግብየ (3)
ትመሰሊ ሰማየ ወትወልደ ፀሐየ ወታገምሪ አዶናየ
ማርያም (3) ንዒ ርግብየ
ትመስሊ መሶበ ወትወልዲ ኮከበ ወታጸግቢ ርኁበ
ትርጉም፡- ርግቤ ለማርያም ሆይ ነዪ፡፡
ትመስሊ መቅደሰ ወትወልዲ ንጉሠ ወታገምሪ መንፈስ ቅዱስ
፳፱. ምስለ ሚካኤል (ጽጌ)
ትመስሊ ታቦተ ወትወልዲ ጽላተ ወታገምሪ መለኮተ
ምስለ ሚካኤል ወገብርኤል ንዒ ሠናይትየ ማርያም
ትመስሊ ደመና ወትወልዲ ኅብስተ መና ወታገምሪ ጥዒና
ንዒ (2) እመ አምላክ ንዒ ማርያም
ትመስሊ ገሪህተ ወታፈርሂ ሰዊተ ወታጸድቂ ነፍሳተ
ትርጉም፡- የአምላክ እናቱ የምትኆኚ መልካሟ ማርያም ሆይ

22
ከሚካኤልና ከገብርኤል ጋር ነዪ፡፡
የተፈፀመ ፅጌ መዝሙሮች
፴. ሰላም ለኪ (ጽጌ) ፴፬. ንግሥተ ሰማያት
ሰላም ለኪ (3) ንግሥተ ሰማያት ወምድር ማርያም ድንግል
ሰላማዊት ኪዳነ ምሕረት (2) ተፈጸመ (5) ማኅሌተ ጽጌ
ትርጉም፡- ሰላማዊት ኪዳነ ምሕረት ሰላምታ ይገባሻል፡፡ ትርጉም፡-
፴፩. አርአዮ ለሙሴ (ጽጌ) ፴፭. ኅብረ ሐመልሚል
አርአዮ ለሙሴ (2) ኅብረ ሐመልሚል ቀይሕ ወፀዓድዒድ
በደብተራ (3) አርአዮ ለሙሴ ተፈጸመ (5) ማህሌተ ፅጌ
ትርጉም፡- ትርጉም፡- የብር ዝጉርጉር፣ የነጭና የቀይ ድብልቅ መልክ ያለው
፴፪. ቀፀላ መንግሥቱ (ጽጌ) ንጹሕ ታምርሽ በወርቅ አምሳል የተዘጋጀ ነው፡፡
ቀፀላ መንግሥቱ (3) ፴፮. ተፈፀመ
ማርያም (2) ቀፀላ መንግሥቱ ተፈፀመ ማኅሌተ ፅጌ (2)

ትርጉም፡- ጊዮርጊስ በክብር ነገሠብሽ ማኅሌተ ፅጌ (4) ተፈፀመ ማኅሌተ ፅጌ

የአበባ አክሊል ማርያም፡፡ ፴፯. አንተን በማመስገን


አንተን በማመስገን ክብርህን ለመውረስ
፴፫. ንዒ ርግብየ (ጽጌ)
ንዒ ርግብየ ምስለ ሚካኤል የፈጠርከን ሁሉ በህይወት እስትንፋስ (2)

ትናዝዘኒ እምላህ ትናዝዘኒ (2) የለህም እንዳንል አውቀናል መኖርህን

ትርጉም፡- ርግቤ ከኀዘን ታረጋጊኝ ዘንድ ከሚካኤል ጋር ነይ፡፡ ጠፍተንስ ብንሔድ ወዴት እንደርሳለን (2)

ከሰማይ ብንወጣ ያንተው ነው መንግሥቱ

23
ከምድርም ብንሸሸግ ያንተው ነው ግዛቱ ሳይወጡ ሳይወርዱ ሳይፈትሉ ሳይሠሩ

ከባሕር ብንገባ ያንተው ነው ጥልቀቱ ዕፅዋት አጊጠው ለብሰው የሚኖሩ

ሁለት ክንፍ አውጥተን ስንበር እንደ አሞራ ክርስቶስ በወንጌል እንደተናገረው

አንተ የሌለህበት የት ይገኛል ሥፍራ (2) በመግቦቱ እንጂ ከየት አምጥተው ነው

ሕያው የህያው ልጅ አልፋና ኦሜጋ በሥነ ተፈጥሮ ባገኘው እውቀት

ንስሐን አድለን ወደ አንተ የሚያስጠጋ (2) በበጋ ሰብስቦ ምግቡን ለክረምት

፴፰. ሰፊሖ ክነፊሁ (ህዳር ፲፪) ከአንዲት ዋሻ ሆኖ ያሳለፈው ሁሉ


ሰፊሖ ክነፊሁ
ይህ ወራት ሲሸተው ይመጣል በሙሉ
ክነፊሁ ይጸልል ዲቤነ (2)
አምላክ ይህን ሁሉ በክብር ያዘጋጃል
፴፱. ይመስገን አምላክ አራዊት እንስሳት ያመሰግኑታል
ይመስገን አምላክ ይመስገን (3) ----- አዝ
ሰውስ ብለው በጉልህ እውቀቱ
በእውነት ካስተዋልን በብሩህ ልቡና
ያመሰግናል ወይ ጌታን በእውነቱ
ማቅረብ ይገባናል ለአምላክ ምስጋና
ሰማይን በኮከብ ምድርን በአበባ
የሚያመሰግነው ብልህ ሰው አምላኩን
ለሚሸልም አምላክ መስከረም ሲጠባ
እያስተዋለ ነው ሥነ ፍጥረቱን
ምድርም ፍሬ እንድትሰጥ ለሚባርክ ጌታ
ውኃ ቦታ ቢለቅ ምድር ስትታደስ
ምስጋና ይገባል በጠዋት በማታ
አሮጌውን ትታ አዲሱን ስትለብስ

ክረምት ሲወጣ መስከረም ብቅ ሲል

በጉልህ ይታያል የአምላካችን ኃይል

24
፵. ናሁ አስተርአየ ጽጌ (ጽጌ) ፵፪. ጼና አልባሲሁ (ጥቅምት ፩)
ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ ጼና አልባሲሁ (2) ለገብረ መንፈስ ከመጼና ስኂን

ናሁ አስተርአየ ጽጌ አልባሲሁ ዘሜላት (2) ዘወረደ ውስተ ገነት

መርዓቱኒ ትቤ ፵፫. ወተቀበልዎ መላእክት (ጥቅምት ፲፬) እና (ዓቢየ እግዚአ


ወልድ እሁየ ይምዕዝ ከርቤ ግንቦት 19)
ወተቀበልዎ መላእክት በስብሐት ወበማህሌት
ናሁ አስተርአየ ጽጌ
ወአብዕዎ ኢየሩሳሌም (2) ሰማያዊት
ዕንባቆም ነቢይ ግብረ ምግባሩ ለወልድ አንከርኩ ይቤ
፵፬. የጻድቃን እመቤት (ጽጌ)
ናሁ አስተርአየ ጽጌ የጻድቃን እመቤት የልባችን ተስፋ
ንጉሠ ሰላም ክርስቶስ ዐቢይ ልዕልናከ ሀገር ለሀገር ዞረች አምላክን ታቅፋ
ወመንክር ስብሐቲከ ለዕረፍት ሰንበተ ሠራዕከ አምላክን ታቅፋ ስትሄድ በበረሀ
ናሁ አስተርአየ ጽጌ እንባዋ ይፈሳል እንደ ክረምት ውኃ
፵፩. ሐረገ ወይን (ጽጌ) እንደ ክረምት ውኃ እንባዋ ሲወርድ
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ (3) ሐረገ ወይን
ምንም አላገኘች አይዞሽ ባይ ዘመድ
እንተ በምድር ሥረዊሃ ወበሰማይ አዕፁቂሃ ሐረገ ወይን
አይዞሽ ባይ ዘመዷ ወልደ አምላክ ሳለ
እንተ በሥሉስ ትትገመድ ወታፈሪ ለነ አስካለ በረከት ሐረገ ወይን
ውኃ ጥም ጸንቶባት አፏ ደርቆ ዋለ
ሲሳዮሙ ለቅዱሳን ሐረገ ወይን
ሥልጣኑን ሸሽጎ ክብሩን ያዋረደው
ሠርዓ ሰንበተ በቃሉ ወጸገወ ሰላመ ለኩሉ
ከገሀነም እሳት እኛን ሊያድነን ነው

25
፵፭. ድንግል መከራሽን (ጽጌ) ኃይለ ልዑል ጋርዷት በክብር አርፋለች (2)
ድንግል መከራሽን ጥቂት ላስታውሰው
ዕድል ፈንታ ሲሆን ለማንም ሰው ሞት (2)
በሔሮድስ ዘመን ፍጥረት ያለቀሰው
የማርያም ሞት ግን ልዩ ነው በእውነት (2)
አንቺ የአምላክ እናት ደግሞም እመቤት
በጌቴሰማኒ ያረፈው ሥጋሽ (2)
እንደ ችግረኛ ተነሳሽ ስደት (2)
ለድኩማን ብርታት መድኅን ነው ፈዋሽ (2)
አቤት የዚያን ጊዜ ያየሽው መከራ
እልል እልል እንበል እኛ የሰው ልጆች (2)
ያለቀስሽው ልቅሶ ይቅር አይወራ
እርሷም እንደ ልጇ ከሞት ተነስታለች (2)
የክርስቶስ እናት አንቺ ስደተኛ
፵፯. ሊተ ሐና (ህዳር ፲፩)
ከአንቺ ጋር ስደቱን አሳስቢልን ለእኛ (2) ሊተ ሐና ለነፍስየ አመፀአታ

አዛኝቷ ማርያም በጠራሁሽ ጊዜ ሃበ ተስፋ ህይወት ተሰርዐ (4) ወተደለወ በበጾታ

እንድትደርሺልኝ በመከራ ጊዜ ትርጉም፡-

መከራን ያየ ሰው መቼም አይጨክን ፵፰. ተፈጸመ ሐና (ህዳር ፲፩)


ተፈጸመ ሐና በወለትኪ
አትጨክኝብኝ አደራሽን ድንግል (2)
ተስፋ ቅዱስ አበውኪ (2)
፵፮. ስደትሽን ጭንቀትሽን (ጽጌ)
ስደትሽን ጭንቀትሽን ሳስታውሰው (2) ትርጉም፡- ተፈጸመ ሐና በልጅሽ

ድንግል ምንኛ ነው የሚያሰቅቀው (2) የቅዱሳን ተስፋ የአባቶችሽ (2)

ርዳታን ስትሺ ብዙ ተጨንቀሽ (2) ፵፱. ክቡራነ ስም (ህዳር ፲፩)


ሐና ወኢያቄም ክቡራነ ስም
ለእኛ ሕይወት ሆነን ድካም ስቃይሽ (2)
ዘወለድዋ (5) ለማርያም
እንደሌሎች ሁሉ ድንግልም ሞታለች (2)

26
፶. ሐና እምአንስት (ህዳር ፲፩)
ሐና እምአንስት ተአቢ ወትትሌአል እስመ ወለደት ቃል ለድንግል
ለቅድስት ድንግል

ዘወለደት ቃለ በከመ ዜነወ በወንጌል ዮሐንስ በወንጌል

፶፩. አዕይንታ ዘርግብ (ህዳር ፲፩)


አዕይንታ ዘርግብ ኢያቄም ወልዳ

ኢያቄም ወለዳ (5) ዘርግብ ኢያቄም ወለዳ

፶፪. ሐመልማላዊት
ሐመልማላዊት (3) ሐና

ዮም ስረፀት (2) ውስተ ደብረ ሲና (2) ፅርሐ ንግስት

27
የበኣታ ለማርያም መዝሙራት ፭. ወእንዘ ትፈትል (የታህሣሥ ፲፱)
ወእንዘ ተፈትል (2) ወርቀ ወሜላት አስተርዐያ ገብርኤል ግብተ
፩. አእመራ ዘካርያስ
አእመራ ዘካርያስ ከመ እሙ ይእቲ ለሰማያዊ ንጉስ ወይቤላ (2) እስመ ረከብኪ ሞገስ በሃበ እግዚአብሔር

እመ በግዕ ዘትነብር በቤተ መቅደስ ትርጉም፡-

ትርጉም፡- ፮. ወእንዘ ተፈትል ዓዲ (የታህሣስ ፲፱)


ወእንዘ ትፈትል (2) ወርቀ ወሜላተ
፪. ንጽሕተ ንጹሐን
ንጽሕተ ንጹሐን ከዊና ከመ ታቦተ ዶር ዘሲና ውስተ ቤተ መቅደስ አሰትዐያ ገብርኤል አስተርዐያ ለማርያም

ነበረት በድንግልና ነበረት ፯. እንዘ ዘልፈ


እንዘ ዘልፈ ትነብር ውስተ ቤተ እግዚአብሔር
ሲሳያ ሕብስተ መና ውስቴ ሐኒ ስቴ ጽሙና
አስተርዐያ መልዐክ ዘኢኮነ (2) ከመ ቀዲሞ ኢኮነ
ትርጉም፡-
ትርጉም፡-
፫. በጽሐ ሠናየ
በጽሐ ሠናየ ወአልፀቀ ዘመን (2) ወበዓላ ለቅድስት ማርያም ፰. ኢያቄም ወሐና
ኢያቄም ወሐና እናት አባትሽ ቤተ እግዚአብሔር ወስደው ስእለት
እንተ በላዕሌሃ ተመራ ወቃል አንፂሆ ሥጋሐ ላዕሌሃ ሀደረ የሰጡሽ መና ከሰማያት የወረደልሽ ዕፁብ ድንቅ (ፍፁም ድንግል)
የሆንሽ ማርያም አንቺ ነሽ
ትርጉም፡-
ኦ ወላዲተ አምላክ ማርያም / ድንግል (2)
፬. ልዑል ሠምራ
ልዑል ሠምራ ዳዊት ዘመራ ፱. መሶበ ወርቅ
መሶበ ወርቅ ዘመና አግአዚት ማርያም ቅድስት
በቤተ መቅደስ ተወክፍዋ (2)
ቅድስተ ቅዱሳን ይብልዋ ካህናት (2)
ትርጉም፡-

28
፲. ወመጠዋ ጽዋዐ አምላካዊ ጥበብ እፁብ ድንቅ ዜና
ወመጠዋ ጽዋዐ ምሉዐ በእደሚሆሙ ለመላእክት
ከሰማይ መጣልሽ አቋርጦ ዳመና
ማርያምስ (2) እንተ በምድር ታንሶሱ ማርያምስ
በስድስተኛው ወር ተልኮ ገብርኤል
፲፩. እመቤታችን ላንቺ ቤተ መቅደስ መጣ ሊያበስራት ለድንግል
እመቤታችን ላንቺ ሰላምታ ይገባሻል (2)
በልዩ ሰላምታ ሰላም ለኪ ያለሽ
ከሴቶች ሁሉ (2) ተመርጠሻል
የክርስቶስ እናት ድንግል ደስ ይበልሽ
እያረጋጓት የሰማይ መላእክት
መላእክት በሰማይ ያመሰግኑሻል
ቤተመቅደስ ኖረች (3) 12 አመት
ክብር ለአምላክ እናት ይድረሳት ይሉሻል
ሀርና ወርቁን እያስማማች ስትፈትል
በማህፀንሽ ሲያድር የሰራዊት ጌታ
በእርሷ ላይ አደረ (3) አካላዊ ቃል
ለመሆን ተመረጥሽ የአምላክ ቅዱስ ቦታ
መንፈስ ቅዱስ እንዳልተለያት አውቆ
የፈጣሪ እናት መሆንሽን ተረድቶ
ሰገደላት (2) ዘካርያስ ታጥቆ
ሰላም ላንቺ ይሁን አለሽ እጅ ነስቶ
መንፈስ ቅዱስም እንዳልተለያት አውቃ
ከፍጡራን ሁሉ አንቺ ስለከበርሽ
ተሳለመቻት (2) ኤልሳቤጥም ታጥቃ
ገብርኤል ተልኮ ደስታን አበሰረሽ
፲፪. እመ አምላክ
እመ አምላክ ሙሽራ ነሽ (2) ምንኛ ድንቅ ነው ድንግል ያንቺ ብስራት

የቃል ማደሪያ ለመሆን የበቃሽ ጌታን ትወልጃለሽ የሚል ቃልን መስማት

12 አመት ቤተ መቅደስ የኖርሽ ይሁንልኝ ብለሽ ቃሉን የተቀበልሽ

የመመረጥ ፀጋ ከጌታ ያገኘሽ ድንግል ሆይ እናቴ እጅግ ልዩ እኮ ነሽ

29
ንፅህይት ሙሽራ ጌታ ያደረብሽ ይሁንልኝ ብላ ቃሉን ተቀበለች

ድንግል በኛ ይደር ፀጋ በረከትሽ ፲፬. ደስ ይበልሽ (ታህሣሥ ፲፱)


ደስ ይበልሽ አንቺ ንፅህት ድንግል (2)
ማንም አልታደለም ከፍጡር እንደ እርሷ
ከሴቶቹ ሁሉ (2) የተባረክሽ ነሽ
እኛንም ይጎብኘን ቅዱሱ መንፈሷ
ገብርኤል ሲያበስራት ድንግል ስትሰማ (2)
፲፫. ማርያም (ታህሣሥ ፲፱)
ማርያም (3) ደስ ይበልሽ በገብርኤል ሰላምታ በእርሷ ላይ አደረ (2) የመለኮት ግርማ

በአንቺ ስላደረ የአለም ሁሉ ጌታ (2) ለአንቺ የተሰጠሸ ሁለት ድንግልና (2)

የአምላክ ቸርነቱ ፈቃዱ ሲሆን አንደኛው በስጋ (2) ሌላው በህሊና

ጨለማው ተገፎ ሲወጣ ብርሃን ፲፭. ገብርኤል አማልደን (ታህሣሥ ፲፱)


ገብርኤል አማልደን ከአምላካችን
መድኃኒት ሲመጣ ሰይጣን እንዳፈረ
እንዳንጠፋ እንዳንሞት በነፍሳችን አደራህን አማልደን ከአምላካችን
የዜናው አብሳሪ ገብርኤል ነበረ

ገብርኤል (2) ዜናዊ ሀዲስ ፲፮. ገብርኤል ምልአኒ (ታህሣሥ ፲፱)


ገብርኤል ምልአኒ መንፈሰ ልሳን ለተናግሮ መንፈሰ ልሳን
የአምላክን መወለድ ስጋን በመልበስ
ሞታይተ ብርሃን (2) ዘይገለብቦ ሞታይት ብርሃን
ድንግል ተቀምጣ በቤተ መቅደስ
ትርጉም፡-
ሀር ወርቁን አስማምታ ስትፈትል ንግስት
፲፯. ገብርኤል ስሙ (የብስራተ ገብርኤል ታህሣሥ ፳፪)
ገብርኤል ሲያበስራት ድንግል ስትሰማ ገብርኤል ስሙ ዘአምሐ ለማርያም
በእርሷ ላይ አደረ የመለኮት ግርማ ዘበትርጓሜሁ አምላክ ውእቱ (2)
እውነተኛው መልአክ መሆኑን ስላየች ትርጉም፡-

30
፲፰. ሊቀ መላእክት (የብስራተ ገብርኤል ታህሣሥ ፳፪) ምስጉን ነህ አንተ ከፍ ያልክ በፅድቅ
ሊቀ መላእክት ገብርኤል ዘአብሠራ ለድንግል
ዜናዊ ፍስሐ ለሰው ልጅ ድኅነት
ኃያል (2) ሰዳዴ ሳጥናኤል ኃያል ገባሬ ኃይል
የሰላም መልአክ ነህ ሊቀ መላእክት
፲፱. ገብርኤል መጸአ (የብስራተ ገብርኤል ታህሣሥ ፩፪ ክንፈ በአማላጅነትህ እንኮራለን
ፀ ዜማ)
ገብርኤል መጸአ በሠረገላ (2) እኛ ክርስቲያኖች ደቂቀ ጽዮን

ተፈስሒ ለድንግል ይቤላ (2) ፳፪. አባ አቡነ (ታህሣሥ ፩፬)


አባ አቡነ አባ መምህርነ (2) አባ ተክለሃይማኖት
፳. ክብሮሙ ለመላእክት (ታህሣሥ ፲፱)
ክብሮሙ ለመላእክት ከመ መንኮራኩር ወረደ መልአከ እግዚአብሔር እምአእላፍ ህሩይ (2) ለቤተ ክርስቲያን

ሃበ ማርያም ድንግል ዘተናግሮ ለሙሴ በሃበ ዕፀ ጳጦስ ትርጉም፡-

ትርጉም፡- ፳፫. አማን በአማን (ታህሣሥ ፩፬)


አማን በአማን (2) ተክለሃይማኖት
፳፩. እምእቶነ እሳት (ታህሣሥ ፲፱)
እምእቶነ እሳት (2) ዘይነድድ ተክለሃይማኖት ፀሐይ (2)

አንግፈነ በሰፊሐ እድ ሊቀ መላእክት ፳፬. ዘአፅናዕኮሙ (ታህሣሥ ፩)


ዘአፅናዕኮሙ ለእሙንቱ አበዊነ ለሄኖክ ወኤልያስ
ታላቅ መመኪያ ነህ ለሚያምንብህ ሁሉ
አንተ አፅንአነ በመንፈስ ቅዱስ
ናዛዜ ሕዙናን (2) ገብርኤል ለልዑል መልአከ ኃይሉ
ትርጉም፡- ያፀናሃቸው ለእነርሱ አባቶቻችን ለሄኖክ እና ኤልያስ
የነበልባል ኃይሉ ሞገዱ ሲበዛ
አንተ አፅናን በመንፈስ ቅዱስ፡፡
ለሰልስቱ ደቂቅ የሆንካቸው ቤዛ

ፈጥነህ የምትደርስ በእለተ ጻዕቅ

31
ትርጉም፡- ሃሌ ሃሌ ሉያ በጾምና በጸሎት
፳፭. ኖላዊ ትጉህ (ታህሣሥ ፩፩ - ፩፮) ተቀበለ ሙሴ ኦሪት / ጽላት አስርቱን ቃላት
ኖላዊ ትጉህ ዘኢትነውም
፶. ጽላት ዘሙሴ (ህዳር ፩፩)
ማህበረነ ዕቀብ በሰላም (2) ጽላት ዘሙሴ ጽላት
ትርጉም፡- የማታንቀላፋ ትጉህ እረኛችን ጸላት ዘሙሴ ጽላት (2) ዘሙሴ ጽላት
በሰላም ጠብቅ ማህበራችን (2) ሙሴ ከፈጣሪ የተቀበላት
፳፮. ወይቤላ (በኣታ) አስርቱ ትዕዛዛት የተጻፉባት
ወይቤላ ንዒ ርግብየ ሰናይት
ጽላት ዘሙሴ ጽላት
አዳም ንባብኪ (2)
ይእቲ እፀ መድኃኒት
ትርጉም፡-
ይእቲ እፀ መድኃኒት (2) ማርያም ቅድስት
፵፲. ታቦተ ሕጉ (ህዳር ፩፩)
፶፩. ታቦት እንተ ውስቴታ (ህዳር ፩፩)
ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር በካህናት ሕፅርቅት ወበመንፈስ ቅዱስ
ክልልት ታቦት እንተ ውስቴታ ኦሪት እንተ ውስቴታ

ንጉስኪ ፅዮን ኢይትመዋእ ለፀር ወኢየሃድጋ ለሀገር ውቱረ ይከድንዋ በወርቅ (2) ይከድንዋ

ትርጉም፡- የሕግ ፅላቱ ለእግዚአብሔር በክህናት የታጠረች በመንፈስ ትርጉም፡-


ቅዱስም የተከለለች
፶፪. ዕዝራኒ ተናገራ (ህዳር ፳፩)
ንጉስሽ ፅዮን አይሸነፍም ለጠላት ሀገሪቱንም አይተዋትም ዕዝራኒ ተናገራ

፵፱. ሃሌ ሃሌ ሉያ በፆም (ህዳር ፩፩ - ቁም ዜማና መዝሙር) ተናገራ ዳዊት ዘመራ (2)


ሃሌ ሃሌ ሉያ በፆም ወበጸሎት ትርጉም፡-
ተመጠወ ሙሴ ኦሪተ/ ጽላተ አስሮነ ቃላተ

32
የልደት መዝሙራት (ታህሣሥ ፩፲ - ከበው ያዩ ነበር ››

እንስሳት በበረት ››
ጥር ፩)
ነገሥታት ሲሰግዱ አምላክ
፩ ቀድሞ የነበረው
ቀድሞ የነበረው አምላክ እንስሳት ካዩማ ››

በታላቅ ዙፋን ላይ ›› የአዳም ልጅ ይመስገን ››

በስጋ ተወልዶ ›› በጥዑመ ዜማ ››

መጣ ሊዛመደን ›› ፪. አንቺ ቤተልሔም


አንቺ (2) ቤተልሔም የይሁዳ መሬት
አምላክ (2) መድኃኔዓለም (2)
በአንቺ ተወለደ የአለም መድኃኒት
ለሰው ልጆች አዳኝ አምላክ
ለአዳም ክብር ሲሻ ቤተልሔም
ከኃጢያት ቁራኛ ››
ለሁሉም ሰላም ››
በበረት ተወልዶ ››
ዛሬ ተወለደ ››
በበረት ላይ ተኛ ››
ከድንግል ማርያም ››
በበረት ተኝቶ አምላክ
እጅ መንሻ አቀረቡ ቤተልሔም
ተጠቅልሎ በጨርቅ ››
የምስራቅ ነገሥታት ››
ሊያዩት ገሰገሱ ››
በከብቶች በረት ››
ነገሥታት ከምስራቅ ››
ተኝቶ አገኙት ››
ለጥ ብለው ሲሰግዱ አምላክ

የምስራቅ ነገሥታት ››

33
እስራኤል ህዝቤን ቤተልሔም ክርስቶስ ሲወለድ ተረዳነው እኛ

የሚጠብቃቸው ›› ስለተወለደ መድኅን የኛ ተሰፋ

ከአንቺ ይወጣል ብሎ ›› በደል ተወገደ ኃጢአትም ጠፋ/2/

እንደነገራቸው ›› ፬. እሰይ እሰይ


እሰይ እሰይ ተወለደ (2) (ተጠመቀ)
፫. ሣር ቅጠሉ ሰርዶ
ሣር ቅጠሉ ሰርዶ ስንበሌጥ ቄጤማው ከሰማየ ሰማያት ወረደ

በዚያች ቀን በዚያች ወር ለምልሞ የነበረው ከድንግል ማርያም ተወለደ

በእልልታ ዘመሩ በደስታ ተሞልተው እርሱ ባይወለድ እሰይ እሰይ

ጌታ መወለዱን የምስራች ሰምተው ቸሩ አባችን/አምላካችን ›› ››

እልል በይ ቤተልሔም ሃሌ ሃሌ ሉያ መች ትገኝ ነበረ ›› ››

የፍቅር የሰላም ነሽና ገበያ (2) ገነት ምድራችን ›› ››

ያ ትሁት እረኛ ሳለ በትጋት ብርሃን ወጣላቸው እሰይ እሰይ

ብርሃንን ለበሰ በእኩለ ሌሊት ለመላ ሕዝቦቹ ›› ››

ጥሪ ተደርጎለት ከሰማይ ሠራዊት በጨለማ ጉዞ ›› ››

ለመመልከት በቃ የጌታውን ልደት እንዲያ ሲሰለቹ ›› ››

የእረኝነት ሥራ ተንቆ እንዲቀር እንደጠል ወረደ እሰይ እሰይ

ብሎ ሰው በልማድ ደንግጎ ነበር ከሰማይ ወደ እኛ ›› ››

የብዙ ሰው ራስ መሆኑን እረኛ ወገኖቹን ሊያድን ›› ››

34
ከሃጢያት ቁራኛ ›› ›› ዛሬ በልደቱ ›› ››

እግዚአብሔር አብ ላከ እሰይ እሰይ እጣንና ከርቤ ›› ››

አንድያ ልጁን ›› ›› ወርቅንም አየን ›› ››

እርሱ ወዷልና ›› ›› ፮. አማኑኤል ተወለደ


አማኑኤል እሰይ ተወለደ
እንዲሁ አለሙን ›› ››
አማኑኤል ለሰው ልጆች ሲል
፭. በልዩ ልደቱ
በልዩ ልደቱ እሰይ እሰይ ተወለደ የአለም መድኃኒት

ባገኘነው ጸጋ ›› ›› ተወለደ በከብቶች በረት

ስለተዋሀደ ›› ›› አማኑኤል መድኃኒታችን

መለኮት ከስጋ ›› ›› ተወለደ ከእመቤታችን

እሰይ እሰይ ተወለደ አማኑኤል በደሙ ሊዋጀን

ከሰማየ ሰማያት ወረደ አማኑኤል ሊሆነን መድህን

ከቅድስት ድንግል ተወለደ ፯. በበረት የተኛው


በበረት የተኛው ቅዱሱ ህፃን
እናንተ ህፃናት እሰይ እሰይ
ለአለሙ ሁሉ ሆነለት መድህን
በጣም ተደሰቱ ›› ››
ምስክር ሊሆኑ ለፍፁም መንግሥቱ
ብርሃን ከተገኘ ›› ››
ትንፋሽ ገበሩለት ከበው እንስሳቱ
ዛሬ በልደቱ ›› ››
እሰይ የምስራች ሃሌ ሃሌ ሉያ
ትንቢቱ ሲፈፀም እሰይ እሰይ
ጌታ ተወለደ ከድንግል ማርያም

35
፰. በቤተልሔም ፈልጋችሁ አምጡት በቀን በጨለማ (2)
በቤተልሔም ተወልደ (2) አማኑኤል
ሰብአ ሰገል እንደታዘዙት (2)
እምዘርዓ ዳዊት (4) ተወልደ አማኑኤል
በኮከብ ተመርው ህፃኑን አገኙት (2)
፱. በጎል ሰከበ ሰገዱለት ከመሬት ወድቀው (2)
በጎል ሰከበ በአፅርቅት ተጠብለለ
ወርቅ እጣኑን ከርቤውንም ሰጥተው (2)
ቤዛ ኩሉ ዓለም (2) ዮም ተወልደ (2)
የምስራች ደስ ይበለን (2)
ትርጉም፡- በበረት ተኛ በጨርቅም ተጠቀለለ
የአለም መድኃኒት ተወለደልን (2)
የአለም መድኃኒት (2) ዛሬ ተወለደ (2)
፲፪. ዮም ፍሥሐ ኮነ
፲. ኢየሩሳሌም በሆን ዮም ፍሥሐ ኮነ በእንተ ልደቱ ለክርስቶስ
ኢየሩሳሌም (3) በሆን
እምቅድስት ድንግል (2) ውእቱ ኢየሱስ ክርስቶስ
አምላክ ሲወለድ ባየን
፲፫. አንፈርዓፁ
እንደ ዮሴፍ ወይ እንደ ሰሎሜ በሆን (2)
አንፈርዓፁ ሰብአ ሰገል (2)
እንደ እረኞች ወይ ሰብአ ሰገል በሆን (2)
አምሓሆሙ አምፅዑ መድምመ
፲፩. የምስራች ደስ ይበለን ፲፬. አማን በአማን
የምስራች ደስ ይበለን (2)
አማን በአማን (2) መንክር
የአለም መድኃኒት ተወለደልን (2)
መንክር ስብሐተ ልደቱ (2)
የምስራች ደስ ይበለን (2)
፲፭. ተወልደ ኢየሱስ
ጌታችን ተወልዶ አይተነው መጣን (2) ተወልደ ኢየሱስ በቤተልሔም (2) ዘይሁዳ በቤተልሔም

ንጉስ ሄሮድስ ይህን ሲሰማ (2) አዋልደ ጢሮስ አሜሐ ይሰግዳ (2) በቤተልሔም

36
፲፮. ቤዛ ኩሉ
ቤዛ ኩሉ አለም ዮም ተወልደ

ቤዛ ኩሉ አለም ዮም ተወልደ (2) ፳. ይትፌሥሓ


ይትፌሥሓ አድባረ ጽዮን ወይትሀስያ አዋልደ ኢትዮጵያ
ትርጉም፡- የአለም ሁሉ መድኃኒት ዛሬ ተወለደ
እስመ ተወልደ ብሁተ ልደት መድኃኒዓለም በኢየሩሳሌም
የአለም ሁሉ መድኃኒት ዛሬ ተወለደ (2)
መድኃኔዓለም
፲፯. ለዘተወልደ ፳፩. የጥበብ ሰዎች መጡ
ለዘተወልደ እምቅድስት ድንግል ምንተ ንብሎ ናስተማስሎ ለመድኃኒነ
የጥበብ ሰዎች መጡ (2)
አርዌ ገዳምኑ አንበሳ ወሚመ (2) ከራድዮን
ሰምተውት በዜና
፲፷. ወወለደት እያበራላቸው ኮከብ እንደ ፋና (2)
ወወለደት ወልደ ዘበኩራ
ሰማይና ምድር የማይወስኑት (2)
መንጦላዕተ ደመና ሰወራ (2)
ተወስኖ አየነው በጠባብ ደረት (2)
፲፱. በኮከብ መጽኡ (ሁለት ዜማ)
99ኙን መላእኩቱን ትቶ (2)
በኮከብ መጽኡ (2) ሰብአ ሰገል
አገኘነው ዛሬ በበረት ተኝቶ (2)
ለአማኑኤል (4) ይስግዱ ሰብአ ሰገል(ይስግዱ ለአማኑኤል ይስግዱ)
ድንግል እመቤቴ ሰላምታ ይድረስሽ (2)
ትርጉም፡- በኮከብ መጡ (2) ሰብአ ሰገል
ለአዳም ወገኖች መመኪያቸው የሆንሽ (2)
ለአማኑኤል(4)ሊሰግዱ ሰብአ ሰገል (ሊሰግዱ ለአማኑኤል
ሊሰግዱ) ካንቺ ተወለደ የአለም መድህን (2)

ኩነኔን አጥፍቶ ክብሩን ሊያወርሰን (2)

ጌታችን ሲወለድ በቤተልሔም (2)

37
ሀዘን ተደምስሶ ሰፈነ ሰላም (2) የሚመሰገነው በአፈ መላእክት

እንጨቱና አፈሩ ፍሬ በረከት (2) ከእንስሳት ጋራ አደረ በበረት

ወንዞች ሁሉ ሆኑ ማርና ወተት (2) በሥጋ ተወልዶ በረቂቅ ምሥጢሩ

ሰብአ ሰገል መጡ ሲሰግዱ በሙሉ (2) ሰውና መላእክት በአንድ ላይ ዘመሩ

የእስራኤል ንጉሥ ወዴት ነው እያሉ (2) ፳፫. የበጎች እረኛ


የጠፋውን ሊያድን ወረደ ከላይ (2)
እጅ መንሻውን ሰጡ እንደየስርዓቱ (2)
የበጎች እረኛ አምላክ አዶናይ (2)
እጣኑን ለክህነት ወርቁን ለመንግሥቱ (2)
ትንቢት ተናገሩ ነቢያትም ሁሉ (2)
፳፪. የዓለም መድኃኒት
የዓለም መድኃኒት የተወለደብሽ አምላክ ቀዳማዊ ይወርዳል እያሉ (2)

አንቺ ቤተልሔም የተቀደሽ ነሽ የብርሃናት ጌታ ቸር ጠባቂያችን (2)

የአማልክት አምላክ ንጉሠ ነገሥት ሃሌ ሃሌሉያ እንበል ሁላችን (2)

ሃያላን በሙሉ የሚሰግዱለት ገብርኤል ተላከ ልደቱን አብሳሪ (2)

በጨርቅ ተጠቅልሎ ተኛ በበረት ስጋ ለብሶ እንዲታይ ረቂቅ ፈጣሪ (2)

አዋቂዎች ሁሉ በቅን አሳባቸው ቀድሞ ኢሳይያስ እንደተናገረ (2)

ወዳንቺ ተጓዙ ኮከብ ቢመራቸው (2) የእግዚአብሔር አብ ቃል ስጋን አከበረ (2)

ለተከታይ ትውልድ ምሳሌ ለመሆን የነቢያት ጋሻ የሰማዕታት አክሊል (2)

ሰግደው ገበሩ ወርቅና ከርቤን (2) ዛሬ ተወለደ ቀዳማዊ ቃል (2)

የሚያድለው ጌታ ዕውቀት ለሕፃናት

38
በለበሰው ስጋ አምላክ የእኛ ተስፋ እልል እንበል ሁላችን (2) ተወልዷልና መድኃኒታችን

በመስቀል ላይ ተሰቅሎ የኛን ሞት አጠፋ (2) ዞሮ አስተማረ ቅዱስ ወንጌልን

፳፬. የሚያቃጥል እሳት በአዲስ ኪዳኑ ሊያድል ሕይወትን


የሚያቃጥል እሳት ስጋን ተዋሃደ
እመኑ ሲል (6) ቅዱስ ትእዛዙን
በከብቶች መሀከል በጎል ተወለደ
እስቲ አስተውሉ ክርስቲያን በሙሉ
ያ ቃል የእግዚአብሔር ቃል ነው
ያላንዳች በደል ለሰው መሰቀሉ
ያ ቃል ስጋ ሆነ በኛም ላይ አደረ
መገረፉ መሰቀሉን (6) በመስቀሉ ሕይወቱን ማሳለፉን
እንደ ምስኪን ድኻ አደረ በበረት
፳፮. አሁን ተገለጸ
አዳምን ሊያወጣው ከዲያብሎስ ግዞት አሁን ተገለጸ የማርያም ልዕልና

ለአዳም የሰጠውን ቃል ኪዳን አስታውሶ በእርሷ ላይ አደረ ሰማያዊ መና (2)

ተገኘ በበረት የዛፍ ቅጠል ለብሶ ዛሬ ስለ ታየ ያልታየው ምሥጢር

ከዙፋኑ ወርዶ ሥጋን ቢዋሐደው እጅግ ደስ አላቸው ሰማይና ምድር (2)

በጨርቅ ጠቀለሉት አምላክን እንደ ሰው የኪሩቤል ግርማ አካላዊ ቃል

፳፭. ልቤን ሀዘን ገብቶት ባንቺ ላይ አደረ ማርያም ድንግል (2)


ልቤን ሀዘን ገብቶት ያስተክዘኛል
ከሰማይ ወደ ምድር አብ ቢመለከት (2)
በወላዲተ አምላክ ተማፀን ይለኛል
ምንም አላገኘም አንዳንቺ ንጽሕት
እመን (6) የአምላክ እናትነቷን
መላእክት በሰማይ እኅታችን ይሉሻል
እሰይ ተወለደ መድኃኔዓለም
በንጽሕ በድንጋሌ ከእነርሱ በልጠሻል (2)
በዳዊት ከተማ በቤተልሔም

39
፳፯. እምሰማያት ፴፩. ነአምን በአብ (ቅድስት ሥላሴ ጥር ፯)
እምሰማያት ወረደ እምድንግል ማርያም ተወልደ (2) ነአምን በአብ ወነአምን በወልድ (2)

ከመ ይኩን ቤዛ (2) ለኩሉ ዓለም ለብሰ ሥጋ ማርያም ወነአምን (5) በመንፈስ ቅዱስ

ትርጉም፡- ከሰማያት ወረደ ከድንግል ማርያም ተወለደ ትርጉም፡- እናምናለን በአብ እናምናለን በወልድ (2)

እንዲሆነን ቤዛ (2) ለመላው ዓለም ለበሰ የማርያምን ሥጋ እናምናለን (5) በመንፈስ ቅዱስ

፳፰. ክንፎ ፀለላ ፴፪. ስብሐት ለአብ (ጥር ፯)


ክንፎ ፀለላ (2) ስብሐት ለአብ ስብሐት ለወልድ ስብሐት ለመንፈስ ቅዱስ

ተፈስሒ ለድንግል ይቤላ (2) ለዘአብጽሐነ (2) እስከ ዛቲ ሰዓት

ትርጉም፡- ትርጉም፡-

፳፱. መድኃኒነ ፴፫. አማን በአማን (ጥር ፯)


መድኃኒነ ተወልደ ነዋ አማን በአማን (2) መንግሥተ ሥላሴ

ይእዜኒ በሰላም ንትለዋ (2) መንግሥተ ሥላሴ ዘለአለም (2)

ትርጉም፡- ትርጉም፡-

፴. ዮሐንስ ዘረፈቀ (ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ጥር 4) ፴፬. ሥላሴ ትትረመም (ጥር ፯)


ዮሐንስ ዘረፈቀ ውስተ ህፅኑ ሥላሴ ትትረመም ወትትነከር

ዮሐንስ ዘረፈቀ ውስተ ህፅኑ ለኢየሱስ ሥላሴ ትትረመም ወትትነከር (2)

ትርጉም፡- ትርጉም፡-

40
የጥምቀት መዝሙራት ፫. ሖረ ኢየሱስ (2 ዜማ)
ሖረ ኢየሱስ (2)
፩. ከድንግል ተወልዶ
ከድንግል ተወልዶ እኛን ሊቀድስ እምገሊላ (3) ሀበ ዮሐንስ

ተጠመቀ ኢየሱስ በባህረ ዮርዳኖስ ትርጉም፡- ሄደ ኢየሱስ (2)

መጥምቁ ዮሐንስ ምንኛ ታደለ ከገሊላ (3) ወደ ዮሐንስ

ከነቢያት ሁሉ ስልጣኑ ከፍ አለ ፬. መጽአ ቃል


መጽአ ቃል እምደመና ዘይብል (2)
ትንቢቱን ሊፈጽም አስቦ ክርስቶስ
ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር (2)
ተጠምቶ አዳነን በባህረ ዮርዳኖስ
ትርጉም፡- መጣ ቃል ከደመና እንዲህ የሚል
ምሥጢረ ሥላሴ ታየ የዚያን ለታ
የምወደው የማፈቅረው ልጄ ይህ ነው (2)
ምን ይከፈለዋል ለአምላክ ውለታ
፭. ኢየሱስ ሆረ
እመቤቴ ማርያም ምንኛ ታደልሽ
ኢየሱስ ሆረ ሀገረ እሴይ
ከአዳም ልጆች ሁሉ አንቺ ተመረጥሽ
ዮሐንስ አጥምቆ በማይ (2)
ቸሩ አምላካችን መድኃኔዓለምን
ትርጉም፡-
ኑ እናመስግነው በአንድነት ሆነን
፮. ኃዲጎ ተስዓ
፪. ዮሐንስ አጥመቆ ኃዲጎ ተስዓ ወተስዓተ ነገደ (2)
ዮሐንስ አጥመቆ ለኢየሱስ
ማዕከለ ባህር (4) ቆመ ባህር
በፈለገ ዮርዳኖስ በፈለገ (2) ዮርዳኖስ
ትርጉም፡-
ትርጉም፡-

41
፯. ኧኸ ኃዲጎ ተስዓ ፲፪. ወረደ ወልድ
ኧኸ ኃዲጎ ተስዓ ኧኸ ወተስዓተ ነገድ ወረደ ወልድ (2)

ኧኸ ማዕከለ ባህር ቆመ ማዕከለ ባህር እምሰማያት ውስተ ምጥማቃት (2)

፷. ተጠምቀ ሰማያዊ ትርጉም፡-


ሀሌ (2) ሀሌሉያ ሀሌ ሀሌሉያ (2)
፲፫. እንዘ ሕፃን
ተጠምቀ ሰማያዊ በእደ መሬታዊ (2) እንዘ ሕፃን ልህቀ በዮርዳኖስ ተጠምቀ

ትርጉም፡- ሀሌ (2) ሀሌሉያ ሀሌ ሀሌሉያ (2) በዮርዳኖስ (4) ተጠምቀ በዮሐንስ

አምላክ ሆይ ህዝቦችህ ዳኑ በጥምቀትህ (2) ትርጉም፡-

፱. ወተመሰሉ ፲፬. በፍሥሓ ወበሰላም


ወተመሰሉ ሰብአ ዓይን አባግዐ ላባ ወማይ በፍሥሓ (2) ወበሰላም

ለኀበ አባግዕ ዘዮም ዘዮም ወጥምቀት ዐባይ ወረደ ወልድ (4) ወልድ ውስተ ምጥማቅት

ትርጉም፡- ትርጉም፡-

፲. ነድ ለማየ ባሕር ፲፭. ግነዩ ለእግዚአብሔር


ነድ ለማየ ባሕር ከበቦ ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ኄር

ማየ ባሕር ሀበ የሃውር ፀበቦ (2) እስመ ለአለም ምሕረቱ እስመ ለአለም (2)

ትርጉም፡- እናመስግን የአምላክ እናት በዝማሬ

፲፩. ዮሐንስኒ የአለም ቤዛ ነውና ማህፀንሽ ፍሬ (2)


ዮሐንስኒ ሀሎ ያጠምቅ
ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ከአንቺ ተወልዶ
በሄኖን በቅሩበ ሳሌም (2)
መለኮት ወረደ ዮርዳኖስ እኛን ለመቀደስ (2)

42
በድንግልና የወለድሽው ክርስቶስ አንቺ ዮርዳኖስ ምንኛ ታደልሽ (2)

የድኩማኖች ብርታት ነው ህሙማን ፈውስ (2) የእግዚአብሔር መንፈስ ከላይ ወርዶልሽ የአለም መድኃኒት
ተጠመቀብሽ
በዮሐንስ እጅ ተጠመቀ እዳችንን ፋቀ
ድንግል ማርያም (ድንግል) ንጽህት ቅድስት (2)
በቸርነቱ ጠብቆ ከበደል አራቀ (2)
የጌታዬ እናት ምስጋና ይገባሻል ከሴቶች ሁሉ አንቺ
ስምሽን የጠራ ዝክርሽንም ያዘከረ ተመርጠሻል
በመንግሥተ ሰማይ ይኖራል እንደተከበረ (2) እልል እልል ደስ ይበለን (2)
ብርሃነ መለኮት ያደረብሽ አዳራሽ ወልድ ተወልዶ ነፃ ወጣን ዮሐንስ ሲያጠምቀው ድልን አገኘን
ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል አንቺ ነሽ (2) አጅበን መጣን ታቦታቱን እልል ብላችሁ ተቀበሉን
እመቤታችን እናታችን ማርያም ፲፯. በእደ ዮሐንስ
የተማፀነሽ ይድናል ለዘለአለም (2) በእደ ዮሐንስ ተጠምቀ ኢየሱስ ናዝራዊ

ድንግልናሽም ሳይለወጥ ወልድን የወለድሽ ሰማያዊ (5) ኢየሱስ ናዝራዊ

የጌታችን እናት ማርያም አንቺ ነሽ (2) ትርጉም፡-

፲፮. በጎል በጎል ፲፷. እግዚኡ መርሓ


በጎል በጎል ሰብአ ሰገል (2) እግዚኡ መርሓ ዮርዳኖሰ አብጽሃ

በጎል ሰብአ ሰገል ሰገዱ ሎቱ (2) ወበህየ ዮሐንስ ወበህየ ፍፁመ ተፈስሐ

ፀሐይ ፀሐይ ፀሐይ ሠረቀ (2) ትርጉም፡- ጌታውን መራና ዮርዳኖስ አደረሰው

ፀሐይ ሠረቀ ክርስቶስ ተጠምቀ (2) በዚህም ዮሐንስ በዚህም ፈፅሞ (በፍፁም) ደስ አለው

43
፲፱. ውስተ ማህፀነ እንደተናገረው ዳዊት በትንቢቱ
ውስተ ማህፀነ ድንግል ኃደረ ማህፀነ ድንግል
ልጁ በዮርዳኖስ ፅድቅን ሲመሰርት
ሰማይ ወምድር ዘኢያገምሮ (2) በማየ ተጠምቀ
መጣ በደመና ሰማያዊው አባት
ትርጉም፡-
እየመሰከረ የልጁን ጌትነት
፳. ክርስቶስ ተወልደ እንደምናነበው በወንጌል ተፅፎ
ክርስቶስ ተወልደ ክርስቶስ ተጠምቀ ክርስቶስ ተወልደ
መንፈስ ቅዱስ ታየ በራሱ ላይ አርፎ
ወለደነ ዳግመ (2) እመንፈስ ቅዱስ ወማየ
በርግብ ምሳሌ ክንፉን አሰይፎ
ትርጉም፡-
ባህር ስትጨነቅ ተራራው ሲዘምር
፳፩. የዓለምን በደል
የዓለምን በደል የሰውን ግፍ አይቶ ሰማዩ ሲከፈት ደመናው ሲናገር

99ኙን መላእክትን ትቶ አለም በዛሬው ቀን አየች ታላቅ ምስጢር

ፅድቅን ለመፈፀም በደልን አጥፍቶ ፳፪. ጥምቀተ ባሕር


ጥምቀተ ባሕር ዮርዳኖስ ነያ (2)
የሰላሙ መሪ የሰላሙ ዳኛ
ሀሌሉያ (4)
አምላክ ተወለደ ተጠመቀ ለኛ (2)
ጌታችን ሲጠመቅ ባሕር ምን አለች
የሰማዮች ሰማይ የማይችለው ንጉሥ
አልችለውም ብላ ወደ ኋላ ሸሸች
ተወልዶ ሲጠመቅ እኛን ለመቀደስ
ብርሃነ መለኮት በወንዙ ሲመላ
ተራሮች ደንግጠው ዘለሉ በመንፈስ
ዮርዳኖስም ሸሸ ሄደ ወደ ኋላ
ባህር ተጨነቀች ጠበባት መሬቱ

ዮርዳኖስም ሸሸ አልቆመም ከፊቱ

44
አብ በመጣ ጊዜ ደመናውን ጭኖ ሔዋን (2) ደስ ይበልሽ (2)

መንፈስ ቅዱስ ታየ በርግብ አምሳል ሆኖ የእዳ ደብዳቤ ተሰረዘልሽ (2) ሔዋን (2) ደስ ይበልሽ

ለልጁ ምስክር ሊሆን ፈለገና አዳም ሔዋን ደስ ይበላችሁ (2)

ቃሉን ተናገረ ሆኖ በደመና የእዳ ደብዳቤ ተሰረዘላችሁ (2) አዳም ሔዋን ደስ ይበላችሁ

ጌታችን ሲጠመቅ በ30 ዓመት ምዕመናን ደስ ይበለን (2)

ባህር ኮበለለች ግዑዟ ፍጥረት የእዳ ደብዳቤ ተሠረዘልን (2) ምዕመናን ደስ ይበለን

ሰማይ ተከፈተ ሆነልን ፀአዳ ፳፬. በወንጌሉ ያመናችሁ


በወንጌሉ ያመናችሁ
ምሥጢረ ሥላሴ ታወቀ ተረዳ
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ (2)
እልል በይ ዮርዳኖስ የጥምቀት መገኛ

የፅድቅ መሰላል የድኅነት መዋኛ ፳፭. መጽአ ቃል


መጽአ ቃል እምደመና ዘይብል (2)
አብርህት ብዙዎች እያሉ
ወወፂኦ እማይ ተርህወ ሰማይ (2)
እንደምን ተመረጥሽ ዮርዳኖስ ከሁሉ
ትርጉም፡-
፳፫. የምስራች
የምስራች ደስ ይበለን (2) ፳፮. ቆመ
ቆመ ማዕከለ ባህር ገባ
የአለም መድኃኒት ተወለደልን ተጠመቀልን
ወወፅአ በሰላም (4)
የምስራች ደስ ይበለን
ትርጉም፡-
አዳም አዳም ደስ ይበልህ (2)

የእዳ ደብዳቤ ተሰረዘልህ (2) አዳም (2) ደስ ይበልህ

45
፳፯. ነፃነት አገኘን ዕፁብ ድንቅ ነው ›› ››
በዛሬው ጥምቀቱ እሰይ እሰይ
ግሩም ነው እያሉ ›› ››
ተነግሮ አዋጅ ›› ››
፳፰. ይትባረክ እግዚአብሔር (ጥር ፲፩ ቃና ዘገሊላ)
ነፃነት አገኘን ›› ›› ይትባረክ እግዚአብሔር አምላከ (2) እስራኤል

በእግዚአብሔር አብ ልጅ እሰይ እሰይ ዘገብረ ዓቢየ ወመንክረ ባሕቲቱ እግዚአብሔር

እሰይ እሰይ ተወለደ (2) ትርጉም፡-

ከሰማየ ሰማያት ወረደ ፳፱. አንዘ ሥውር (ጥር ፲፪) (አይነት)


አንዘ ሥውር እምኔነ ይእዜሰ ክሱተ ኮነ
በቅዱስ ዮሐንስ ተጠመቀ
ተአምረ ወመንክረ ገብረ መድኃኒነ በቃና ዘገሊላ ከብካብ ኮነ ማየ ረስየ
አብ መሰከረለት እሰይ እሰይ
ወይነ
በደመና ሳለ ›› ››
ትርጉም፡-
የምወደው ልጄ ›› ››
፴. በቃና ዘገሊላ (ጥር ፲፪)
ይሄ ነው እያለ ›› ›› በቃና ዘገሊላ
ጌታ በዮሐንስ እሰይ እሰይ ዘገሊላ ከብካብ ኮነ (2)
ሊጠመቅ ሲል ገና ›› ›› ትርጉም፡-
ወደ ኋላ ሸሸ ›› ›› ፴፩. አምላክ ከዮርዳኖስ
ዮርዳኖስ ፈራና ›› ›› አምላክ ከዮርዳኖስ (2) ተጠምቆ ሲወጣ (2)

እንዳንበሳ ደቦል እሰይ እሰይ ሰማያት ተከፍለው (3) ከሰማይ ቃል ወጣ (2)

ተራሮች ዘለሉ ›› ›› ቃሉም እንዲህ ነበር (2) እንደሚከተለው (2)

የምወደው ልጄ (3) ይሄ ነው የሚል ነው (2)

46
ዘጠና ዘጠኙን (2) መላእክትን ትቶ (2) ፴፮. በበግማድ (ጥር ፲፷)
በበግማድ ሥጋሁ መተሩ (3)
አምላክ ተጠመቀ (3) በዮርዳኖስ ገብቶ (2)
ቅዱስ (3) ጊዮርጊስ ሞዕሙ ለጸሩ
እፁብ ድንቅ ነው (2) ይገርማል በአውኑ (2)

ሰማያዊ አምላክ (3) ምድራዊ መሆኑ (2) ፴፯. ነአምን ዜናሁ (ጥር ፲፷)
ነአምን ዜናሁ (2) ለጊዮርጊስ
አብ ከነገረለት (2) በደመና ወርዶ (2)
እምሃበ አቡሁ (2) ነአምን ዜናሁ ነአምን
ተጠምቆ አዳነን (3) ከድንግል ተወልዶ (2)
፴፰. አማን በአማን (ጥር ፲፷)
፴፪. ተአምረ ወመንክረ (ጥር ፲፪) አማን በአማን (2) ፀሐየ ልዳ
ተአምረ ወመንክረ ገብረ መድኃኒነ
ፀሐየ ልዳ ኮከበ ፋርስ (2)
በቃና ዘገሊላ (2) ከብካብ ኮነ
፴፱. አክሊሎሙ (ጥር ፲፷)
፴፫. መዓዛ ቃልከ (ጥር ፲፪) አክሊሎሙ አንተ ለሰማዕት
በቃና ዘገሊላ ማየ ወይነ ረስየ
ወአስተርዓየ ገሃደ ከመ ሰብአ (2)
መዓዛ ቃልከ ይትወክፍ ጸሎትየ (2)
፵. ኀበ ተገብረ (ጥር ፲፷)
፴፬. ዘበዳዊት ተነበየ (ጥር ፲፪) ኀበ ተገብረ ተዝካርከ ወኀበ ተነበ መጽሐፈ ገድልከ
ዘበዳዊት ተነበየ (2)
ህየ ይኩን ሳህል ወምህረት ህየ ይኩን ሊቀ ሰማዕት
ዘበዳዊት ተነበየ

ትርጉም፡-

፴፭. ከመ ጸበል (ጥር ፲፷ ቅዱስ ጊዮርጊስ)


ከመጸበል ዘነፋስ ዘረውዎ ደብረ ይድራስ

ለብፁዕ ወለቅዱስ ቅዱስ (3) ጊዮርጊስ ሰማዕት

47
የሠርግ መዝሙራት እንኳን ደስ አላችሁ ›› ››

ተፈፀመ ዛሬ ›› ››
፩. በጽሐ መርዓዊ
በጽሐ መርዓዊ ፍስሐ ለኩሉ ቅዱስ ግብቻችሁ ›› ››

በሠላም ፃኡ ተቀበሉ (2) በተክሊል በቁርባን እንደ አብርሃም

አንድ ያደረገውን ጌታችን በቃሉ ስለተጋባችሁ ›› ››

ሊለየው አይችልም የሰው ልጅ በሃይሉ (2) በጣሙን ደስ አለው ›› ››

ሙሽሪት ሙሽራው የሃይማኖት ፍሬ ቅዱስ አባታችሁ ›› ››

በቅዱስ ጋብቻ አንድ ሆኑ ዛሬ (2) በተክሊል በቁርባን እንደ አብርሃም

እህቶች ወንድሞች ክርስቲያኖች ሁሉ ከተጣመራችሁ ›› ››

ሙሽሪት ሙሽራው በሥጋ ወደሙ ደግሞም በተክሊሉ (2) ደስታ ሰላም ይሙላ ›› ››

የወንጌሉን ትዕዛዝ በመፈፀማቸው ይመር ትዳራችሁ ›› ››

የብርሃን አክሊል ደፍተው አየናቸው (2) ፫. መርዓዊ መጽአ


በመንፈሳዊ ክብር በመተባበር መጽአ ዘመጽአ እማላዕሉ

እንግዲህ ጀመሩ መልካሙን ትዳር (2) መርዓዊ መጽአ (2) ተቀበሉ ፃዑ ተቀበሉ

ትርጉም፡-
፪. ይትባረክ
ይትባረክ እንደ አብርሐም (2) ፬. ደስ አላት
ኧኸ ዘለዓለም (4) ቤትህ ይባረክ እንደ አብርሃም ደስ አላት ቤተ ክርስቲያን በጣም ደስ አላት

ሙሽሪት ሙሽራው እንደ አብርሃም ሙሽሪት ሙሽራው ልጆቿ (2) በተክሊል በቁርባን ተዋሃዱላት (አንድ
ሆኑላት)

48
፭. ሕገ ስብእ ናሁ አላማው መልካም ነው እነሱን እንምሰል
ሕገ ስብእ ናሁ ዐቀበ (2) በተደንግሎ
የድካም ዋጋቸው (2)
በወንጌል ዘሀሎ (5) ተፈጸመ በወንጌል ዘሀሎ
ብርሃንን ያበራል በመሃከላቸው
ትርጉም፡-
የሙሽራው ሕይወት መልካም እንዲሆን
፮. መርዓዊ ስቡሕ ካህኑ ይባርኩት ብሩክ እንዲሆን
መርዓዊ ስቡሕ ዘለዓለም
የሙሽሪት ሕይወት መልካም እንዲሆን
ወእስከ ለዓለም (2) ንጉሥ ውእቱ (2)
ካህኑ ይባርኳት ቡርክት እንድቶን
ከገሊላ አውራጃ ከሠርግ ቤት ገብቶ
፷. በሠርጋችን እለት
ጋብቻን ባርኮታል ቀድሶ አዘጋጅቶ (2) (2)
በሠርጋችን እለት እንድትባርከን
አዳምን ብቻህን አትሁን ሲለው
ጌታ ጠርተንሀል በእምነት ሆነን
ከጎኑ በመፍጠር ሔዋን ሰጠው (2) (2)
ከእናትህ ጋራ ከእመቤታችን
በግላዊ ኑሮ የትም ከመኮብለል
ከመላእክት ጋራ ና በሰርጋችን
በአንድ አካል በአንድ አምሳል ጋብቻ ይሻላል (2)
ከሐዋርያት ጋር ና በሠርጋችን
፯. መርዓዊ ሰማያዊ ከወዳጆችህ ጋር ና በሠርጋችን
መርዓዊ ሰማያዊ (2) ለእለ ገብረ በዓለ
በገሊላ መንደር እንደተገኘህ
ይኑሩ በሰላም (3) ፀንተው ለዘለዓለም
ና በእኛ ድንኳን ጌታ ስንጠራህ
ደናግል ተነሱ ያዙ መብራቱን
ስለ እናትህ ብለህ ጌታችን እንዳትቀር
ሙሽራው ደረሰ አጉል እንዳንሆን
አንተ ነህ ክብራችን የቤታችን ፍቅር
ወንጌልን ይዘዋል ጎዳናቸው ያምራል

49
ነይ ከልጅሽ ጋራ እመቤታችን ከጎንህ አንስቶ ሔዋንን ሰጠህ

እንድታሟይልን የጎደለውን አንቺ ቤተልሔም ቤተ ክርስቲያን

ንገሪው ለልጅሽ ባዶውን እንዲሞላ ያፈራሽው ፍሬ ያክብር ልደቱን

በረከት የእርሱ ነው ቤታችንን ይሙላ እንዲህ ነው ጋብቻ እንዲህ ነው ሥርአት

የጎደለውን ሁሉ እየጨመርሽልን ቃልኪዳን አክብሮ ለትዳር መብቃት

ቤታችንን ሁሉ ሙይው እናታችን መድኃኔዓለም ይምጣ ይሥራ ጥበቡን

ለአገልጋዮቹ ድንግል ንገሪያቸው በግብዣችሁ ጥሯት ድንግል ማርያምን

ጠርተን እንዳናፍር ጋኖቹን ይሙሏቸው እልል በሉላቸው ዛሬ ነው ሠርጋቸው

፱. ትዌድሶ የተመረጡበት መልካም ጋብቻቸው


ትዌድሶ መርዓት ወትብሎ
፲፩. የማኑ ትሀቅፈኒ
ወልድ እኁየ ቃልከ አዳም (2) የማኑ ትሐቅፈኒ ወጸጋሙ ታሕተ ርዕስየ

ትርጉም፡- ሙሽሪት ሙሽራውን ወንድሜ ትብሎ መርዓት ትብሎ (4) መርዓት ለመርዓዊሃ

ቃልህ (ድምፅህ) ያማረ ነው ብላ ታወድሰዋለች፡፡ ትርጉም፡- ሙሽሪት ሙሽራውን ቀኝ እጁ ታቅፈኛለች

፲. ሶበ ሰማዕነ ግራ እጁ ትራስ ትሆነኛለች ትለዋለች


ሶበ ሰማዕነ ዜናከ መፃዕነ ሀቤከ (2)
፲፪. ቃና ዘገሊላ
መፃዕነ (4) ቃና ዘገሊላ (2) በዚያ በሠርግ ቤት

እንደ ሰብአ ሰገል እንደ ሩቅ ምስራቅ ተገኝተሸል ድንግል ከልጅሽ ጋራ

ዝናህን በመስማት መጣን ልንጠይቅ ተገኝተሃል ጌታ ከእናትህ ጋራ

ብቻህን ስላየህ ፈጣሪ ሲወድህ እድምተኞች ሞልተው የተጋበዙበት

50
ሲበሉ ሲጠጡ ወይኑ አልቆባቸው በአምላክ ፊት እጅግ ከበራችሁ (2)

ድንግል እናታችን ቤዛዊት አለም በእግዚአብሔር ቸርነት በመልካም ፈቃዱ

አንቺ ደረሽለት ሆንሽው አማላጅ በቅዱስ ቁርባኑ ዛሬ ተዋሃዱ (2)

አንተ እያለህ ማፈር የለባቸው በሥርዓተ ተክሊል በሥጋ ወደሙ

ሁሉ ይቻልሃል ወይኑን ሙላላቸው በመድኃኔዓለም ፊት ጋብቻን ፈፀሙ (2)

ማድጋው ባዶ ነው ብለሽ የተናገርሽ በቤተ ክርስቲያን በፈጣሪያችሁ ስም

ጌታን ያሳሰብሽው እመቤታችን ነሽ ሁለቱም አንድ ሆኑ በዚህች ቅድስት እለት (2)

የጌታ አምላክነት የተገለፀበት እንድ የሚያደርጋቸው ተነቦ ወንጌሉ

ምንኛ ታደለ የነዶኪማስ ቤት በካህናት መስቀል በረከት ታደሉ (2)

ዛሬም ይኸው በዚህ በሠርገኞቹ ቤት በወንጌሉ ትዕዛዝ በሐዋርያት ቃል

በረከት ፈሰሰ በአምላክ ቸርነት በእመብርሃን ፊት ጋብቻችሁ ፀድቋል (2)

ውሃው ተለውጦ የወይን ጠጅ ሲሆን በአምላክ ሥጋና ደም ሁለቱም ታተሙ

በቃና ገሊላ ሁላችን አየን የህብረት ቃልኪዳን በአንድ ላይ አሰሙ (2

እግዚአብሔር ከኖረ በመካከላችን ፀንቶ የሚኖር የማይለያያቸው

ሁሌ ይሰጠናል ይህን መሰል ወይን ክቡር ቃል ስላለ በመካከላቸው (2)

፲፫. ሙሽሮች አበበ ፍሬአችሁ እስከ መጨረሻው አንድ አካል ሆነዋል


ሙሽሮች አበበ ፍሬአችሁ (2)
የአማኑኤል ሥጋ አስተሳስሯቸዋል (2)
ለዚህ ቀን ይኸው ደረሳችሁ

51
፲፬. ሁለቱም አንድ ሆኑ በሀዘን በደስታ ይኑራችሁ ፍቅር
ሁለቱም አንድ ሆኑ ዛሬ (2) ኧኸ
፲፭. እልል እልል
በእግዚአብሔር በሕያው ቃሉ ሁለቱም አንድ ሆኑ ዛሬ እልል እልል ደስ ይበለን (2)

ወንድና ሴት አርጎ እንደፈጠራቸው አጅበን መጣን ሙሽሮቹን

በኋላም በቃሉ አንድ አደረጋቸው እልል ብላችሁ ተቀበሉን

እናትና አባቱን የአዳም ልጅ ይተዋል እናንት ሙሽሮች እንኳን ደስ አላችሁ (2)

ከሚስቱ ጋር በሰላም በአንድ ይተባበራል የአብርሃም የሳራ ይሁን ጋብቻችሁ

ሁለቱም አንድ ሥጋ ሆነው ይኖራሉ መልካም መተሳሰብ ክርስቶስ ይስጣችሁ

ብሎ አስተምሮናል ጌታችን በቃሉ ሳራና አብርሃም የእግዚአብሔር ሰው ናቸው

አንድ ሥጋ ናቸው አይደሉም ሁለት ሁለቱም ቅዱሳኖች ናቸው

የባልና የሚስት ህይወት ወደፊት ፍቅራቸውን አይቶ አምላክ ባረካቸው

እንግዲህ እግዚአብሔር ካጣመራችሁ ለእናት ለአባት ታዛዥ ግሩም ልጅ ሰጣቸው

በሆነው ባልሆነው ሰው አይለያችሁ ለጌታ መስዋዕት እኔ ልቅረብ ያለው

ለወገኖቻችሁ ምሳሌ ሆናችሁ ይስሐቅ ለአብርሃም የሰጠው

በክርስትና ፍቅር አምላክ ያቁማችሁ በመልካም ጋብቻ በጥሩ ትዳር ነው (2)

ምንጣፋችሁ ብሩህ መኝታችሁ ንፁህ ቅዱስ አባታችን ፈጣሪያችን ሆይ

ስለሆነላችሁ እንኳን ደስ አላችሁ ጌታችን አምላካችን ሆይ

አለም እንዲደነቅ ጠላት እንዲያፍር በአብርሃም ጎጆ እንደገባህበት

52
በሙሽሮቹ ቤት በረከት ሙላበት ፍፁም መንፈሳዊ ልዩ ፍቅር

በቃናዋ መንደር የተዳርክ ሠርገኛ (2) አንቺ ያለሽበት መልካም ትዳር

አምላክ ተገኘልህ ሆነህ እድለኛ (2) መሰረቱ ዛሬ ልጆችሽ

በቃናዋ መንደር የተዳርሽ ሠርገኛ (2) ቅድስት ሆይ ባረኪያቸው ተገኝተሸ

ድንግል(ማርያም) ጎበኘችሽ ሆነሽ እድለኛ (2) ድንግል ጎጇቸውን ቀድሰሽ

፲፮. ግነዩ ለእግዚአብሔር እውነተኛ ፍቅር መስርተሸ


ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ሄር
በመካከላቸው ተገኝተሸ
እስመ ለአለም ምሕረቱ እስመ ለአለም (2)
ሁሉን አሰጫቸው አማልደሽ
እናመስግንሽ የአምላክ እናት በዝማሬ
ሙሽሮችም አምነው በምልጃሽ
በሥጋ ወደሙ ልጆችሽ አንድ ሆነዋል ዛሬ (2)
እናታችን ባርኪን ነይ ሲሉሽ
በሥጋ ወደሙ በተክሊል የተሣሠረ
ፈጥነሽ ድረሺና በሠርጋቸው
በመንግሥተ ሰማይ ይኖራል እንደተከበረ (2)
ነይ ተመላለሺ መሀላቸው
እመቤታችን እናታችን ማርያም
አንቺን ለሚወዱሽ ለሚያምኑሽ
ከእነርሱ አትለይ ሁል ጊዜ ለዘለአለም (2)
የሕይወት አጣፋጭ አንቺ ነሽ
፲፯. ንጽሕት ቅድስት ሙሽሮቹም ዛሬ ይጠሩሻል
ንጽሕት ቅድስት ቡርክት
የጎጇችን ፋና ነይ ይሉሻል
የአምላክ እናት እመቤት
ቃና ዘገሊላ ተገኝተሸ
ልጆችሽ ሙሽሮች ሁለቱም አንድ ሆኑ
መልካሙን ጋብቻ የባረክሽ
ተዋሃዱ ተጣመሩ በቅዱስ ቁርባኑ (2)

53
ዛሬም ከልጅሽ ጋር በሠርጋቸው ›› ›› ከእኛ አትለየን

ነይ ተመላለሺ መሀላቸው ቤታችሁ ይቀደስ የምናመልከው

፲፷. ቤታችሁ ይቀደስ ›› ›› አንተን ብቻ ነው


ቤታችሁ ይቀደስ በረከት ይሙላ (2)
›› ›› ተስፋችን በአንተ
ፍቅር አንድነትን አድለን ጌታ
›› ›› እጅግ ጥሩ ነው
ቤታችሁ ይቀደስ የማያልቅብህ
›› ›› ማን ይመስልሃል
.. ›› ለጋስ አምላክ ነህ
›› ›› በምድር በሰማይ
›› ›› ገመናችንን
›› ›› ወረት የሌለህ
›› ›› የምትሰውረው
›› ›› ቅዱስ አምላክ ነህ
›› ›› በጎጇችን ውስጥ
፲፱.ድንቅ ነው በጣም
›› ›› ሁሌ የምትኖረው ድንቅ ነው በጣም ድንቅ ነው (2) በጣም ኧኸ (2)

ቤታችሁ ይቀደስ ለፆም ለጸሎት በሠርጋችሁ ዕለት ተገኘ መድኃኔዓለም

›› ›› እንድንተጋ ድንቅ ነው በጣም ድንቅ ነው (2) በጣም ኧኸ (2)

›› ›› ለሰናይ ምግባር በሠርጋችሁ ዕለት ተገኘች ድንግል ማርያም

›› ›› እንድንነሳ በቃልህ ተመርተው ለዚች ቀን ደርሰዋል

›› ›› ዘወትር ጠዋት ማታ በፊትህ ጋብቻን ይኸው ፈፅመዋል

›› ›› እንድናስብህ በፈሰሰው ደምህ ህብረት መስርተዋል

›› ›› በትዳራችን በስጋም በነፍስም (2) ያንተ ነን ብለዋል

54
ከአዳም አንድ አጥንት ከጎኑ ወስደህ ፳፪. ሀሌሉያ መርዓዊ
ሀሌሉያ መርዓዊ ሰነየ 92)
አጋር እንድትሆነው ሔዋንን ሰጠህ
መርዓዊ ሰነየ (4) ሀሌሉያ መርዓዊ ስነየ
ሁለቱንም ባርከህ እንደፈጠርካቸው

ዛሬም ለሙሽሮች (2) ሠላሙን ስጣቸው ፳፫. ያስደስታል


ያስደስታል (2) የኛ እምነታችን የኦርቶዶክስ ተዋህዶ የጋብቻ
ጌታ ሆይ በሕግህ በቃልህ መሠረት ስርዓታችን
አንድ ሆነዋልና በዚች ቅድስት እለት ተፈፀመ (3) ዛሬ ሠርጋችሁ ምሥጋና ይግባው እንላለን (2)
ለአምላካችን
እርሱንም እርሷንም ባርከህ ቀድሳቸው
፳፬. በትፍስሕት
ዘለአለማዊ ክብር (2) ፀጋህን ስጣቸው
በትፍስሕት ወበሐሴት
የዲያብሎስ ተንኮል እንዳያጠምዳቸው
ተቀበልዎ ለመርዓት (2)
እስከ መጨረሻው ጋሻ ሁንላቸው
፳፭. በከመ ይቤ
ከቅድስቲቷ ቤት ሁለቱም ሳይርቁ በከመ ይቤ ዳዊት ለመዝሙር
ፅናቱን ስጣቸው (2) አብረው እንዲዘልቁ አንተ ካህኑ ለአለም (2)
፳. ዘበሰማያት ትርጉም፡-
ዘበሰማያት አቡነ ዘበሰማያት
፳፮. አርኅዉ
በዚህ ቤት (4) መድኃኔዓለም ያውርድ በረከት አርኅዉ ኆኃተ ለንጉሠ ስብሐት ዘይቤ
፳፩. ማርያም ድንግል ተሰምዐ ቃለ ቀርን ወደምፀ ይባቤ (2)
ማርያም ድንግል ለባሲተ ሞገስ ወግርማ
ትርጉም፡-
ወግርማ ለባሲተ ሞገስ (3) (2) ወግርማ

55
፳፯. አማሕኩኪ ፴፫. ክልኤሆሙ
አማሕኩኪ ቅድስት (2) ቤተ ክርስቲያን ክልኤሆሙ አሐደ ኮኑ

ደምፀ እንዚራ (4) ውስተ ቤተ እግዚአብሔር ክልኤሆሙ (2) በተዋህዶ

፳፷. ወረደ መንፈስ ቅዱስ ትርጉም፡-


ወረደ መንፈስ ቅዱስ (2)
፴፬. ኧኸ ትብሎ መርዓት
ላዕለ መርዓዊ ወመርዓት (2) ኧኸ ትብሎ መርዓት ኧኸ ለመርዓዊሃ

፳፱. ይደሰት ኧኸ ሰናየ አንተ (2) ወልድ እኁየ


ይደሰት ሙሽራው በሥርዓተ ተክሊል (ቁርባን) ሲያገባ
ኧኸ ሙሽሪት አለች ኧኸ ሙሽራውን
አሸበረቀ ደመቀ አጌጠ በወንጌል አበባ (2)
ኧኸ ወንድሜ ነህ አንተ ወንድሜ ነህ
፴. ነገሥተ ተርሴስ ኧኸ ሙሽራው አለ ኧኸ ሙሽሪትን
ነገሥተ ተርሴስ ወደሰያት እኛም መጥተናል አንተ/ቺን ለማየት
ኧኸ እህቴ ነሽ አንቺ እህቴ ነሽ
ወግሩም (5) እንዲህ ያለ ዓለም
፴፭. ኢያቄም ወሐና
፴፩. አንዴት ደስ ይለው ኢያቄም ወሐና
እንዴት ደስ ይለው ባለቤቱ ከነቤተሰቡ ከነጎረቤቱ
ሙሽሮቹ ያብባሉ ገና (2)
ኧኸ እገሌ ገባች ከቤቱ (2) በጉልላቱ (2)
፴፮. ዳዊት ይሴብሕ
፴፪. ካህናት አበው ዳዊት ይሴብሕ (2) ወይዜምር እዝራ
ካህናት አበው እገሌ ያሉህ/ሽ አንተን/ቺን ነው
እንዘ ይብሉ ሙሽሪት ሙሽራ (2)
እፍ አይሉህ/ሽ (4) ስንዴ ነህ/ሽ ገለባም የለህ/ሽ
ትርጉም፡-

56
፴፯. ካህናት ተንስኡ ፵. በከመ ሠማዕነ
ካህናት ተንስኡ (2) ለተናብቦ በከመ ሠማዕነ (2) ከማሁ ርኢነ

እንዘ ይብሉ ንሴብሆ (2) እንዘ ይብሉ ንሴብሆ ወይነ ቃና (3) በቤተ ከብካብ

ትርጉም፡- ፵፩. እንዴት አርጎ


እንዴት አርጎ መረጠሸ ካህን (እገሌ)
፴፷. ወይን ወይን
ወይን (3) ወበለስ ወይ አይደለሽ ግሸን ወይ አክሱም ፅዮን እንዴት አርጎ መረጠሸ ካህን
(እገሌ)
እንዲህ ነው እንጂ መደገስ እንዲህ ነው እንጂ (2) መደገስ
፵፪. አሰርተ ወምዕተ
ወይን ወበለስ
አሰርተ ወምዕተ ቅድሜከ ለይኩን የኛ እገሌ
ወይን (3) ወትርንጎ
አበባዬ ወለባዬ እኛ እንሙት ያንተን(ያንቺን) ሞት ሳናይ
እንዲ ነው እንጂ መሥራት በጎ እንዲህ ነው እንጂ(2)መሥራት በጎ
፵፫. ዳዊት ሠሎሞን
ወይን ወትርንጎ ዳዊት ሰሎሞን ነቢያት እነዛ ሲኖሩ በዝና (2)
ወይን (3) ወፍቅር የኛማ እገሌ ትነካብንና የኛማ እገሌ (2) በቅዱስ ሚካኤል በቅድስት
ሐና
እንዲ ነው እንጂ መዘመር እንዲህ ነው እንጂ (2) መዘመር
፵፬. ኢይርዐይከ
ወይን ወፍቅር
ኢይርዐይከ ዓይነ ሞት ወኢይርከብከ ኩነኔ
፴፱. አንከርዎ
የኛማ እገሌ ለኔ ለኔ የኛማ እገሌ (2) አይኔ ነህና ብርሃኔ
አንከርዎ ለማይ አዕኩትዎ ለኢየሱስ
፵፭. ወእመ አኮ
በእንተ ማይ ዘኮነ ወይን (2)
ወእመ አኮ ከመ ወሬዛ ሐየል
ትርጉም፡-
ትዌድሶ መርዓት አንዘ ትብል (2)

57
፵፮. መርዓዊ ስቡህ መድኃኔዓለም ይምጣ ኧኸ ይሥራ ጥበቡን (2)
መርዓዊ ስቡህ (3)
በግብዣችሁ ጥሯት ኧኸ ድንግል ማርያምን
ወመርዓቱ (3) ትመስል ፀሐየ
፵፱. አጅቡት በእልልታ
ትርጉም፡- አጅቡት በእልልታ ሲመጣ ሙሽራው

፵፯. ወጥሽ ፍፁም የሚያስደስት የሠርጉ እለት ነው


ወጥሽ ቁንዶ በርበሬ ጠላሽ የሚያመረቃ
ዘመዶቹ ሁሉ ውጡ ተቀበሉ
እመቤቴ ማርያም ትሁንሽ ጠበቃ እመቤቴ ማርያም (2) እገሊት
የሙሽራው መምጫ አሁን ነው ሰዓቱ
የሴቶች አለቃ
እልል (2) እንበል እንዘምር በእልልታ
፵፰. እስመ ለአለም
እስመ ለአለም ኧኸ እስመ ለአለም (2) ይህን ላደረገ ለሰራዊት ጌታ

ለአለም (2) እስመ ለአለም ለአለም በሉላቸው ሁሉንም በጊዜው ይፈፅማልና

ደስ ይበለን በጣም ኧኸ አይግባን ፍራቻ (2) ይኸው አበቃችሁ ለዚህ መልካም ዜና

ጌታችን ባርኮታል ኧኸ ቅዱሱን ጋብቻ ሙሽሪት ተደሰች ዝምታው ምንድነው

ቃና ዘገሊላ ኧኸ ከእናቱ ጋር ገብቶ (2) የዳግም ልደትሽ የሠርግሽ ዕለት ነው

ውሃውን ለወጠው ኧኸ ወደ ወይን አሳክቶ አዳም ጎንሽ ቆሞ ሔዋን ሆይ ሲልሽ

ሙሽራው መልካም ነው ኧኸ ሙሽሪትም መልካም (2) መንፈሳዊ ሐሴት ይሙላ በልብሽ

ተባርከዋልና ኧኸ በመድኃኔዓለም እህት ወንድሞቿ እናትና አባቷ

ጋብቻችሁ ይመር ኧኸ በአለም ይዳረስ (2) ተነሱ ዘምሩ ለልጃችሁ ደስታ

ይነገር ስብከቱ ኧኸ ፅፎታል ጳውሎስ መግቢያዋ ነውና ወደ ቤቷ ዛሬ

58
ወደ አዲስ ጎጆዋ ሸኟት በዝማሬ አጥንትሽ ከአጥንቴ ሥጋሽ ከሥጋዬ

ቤተሰቦችህን ሁሉንም ትተህ አዳም የሰበከው ይኸው ዛሬ ታየ

መሄድህ ነውና ወደ መኖሪያህ የተክሊል ብርሃን በኛ መሀል በርቶ

ከድንግልም ጋራ ሚስትህን ይዘህ ረቂቅ አንድነት ታየ በኛ ጎልቶ

ተነስ ወንድሜ ሆይ ደርሷል ሰዓትህ ይህን ድንቅ ነገር ለማየት ያበቃን

ቤተሰቦችሽን ሁሉንም ትተሸ ምሥጢሩን የሚገልፅ እግዚአብሔር ይመስገን

መሄድሽ ነውና ወደ መኖሪያሽ ነጭ መጎናፀፊያ በአንድ ተጎናፅፈው

ከአማኑኤል ጋራ ባልሽን ይዘሽ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል አረፉ በጥላው

ተነሽ ሙሽራዬ ደርሷል ሰዓትሽ ሙሽሪት ሙሽራው በፍቅር ተሸነፉ

፶. ደመቀ አበራል ለቁርባን መቁረቢያ ነጭ ልብስ አሰፉ


ደመቀ አበራልን የአማኑኤል ሥራ (2)
፶፩. ወገዳሙኒ
ሙሽሮቹ ሁሉ አብርሃም ወሣራ ወገዳሙኒ ገዳሙኒ አንትሙ (2)

በቤተ ክርስቲያን ጥላ ተከልለው ለአለም ብርሃኑ (4) አንትሙ ለአለም ብርሃን

አክሊል አድርገዋል ሙሽሪት ሙሽራው እስቲ በስመአብ ብለን እንጀምር ሰላምታ (2)

ፀጋ መንፈስ ቅዱስ ስለተሰጣቸው ለተገኘንበት ለዚህ ተክሊል ቦታ እንትሙ ለአለም ብርሃኑ

ሙሽሪት ሙሽራው አበራ ገፃቸው እስቲ በስመአብ ብለን እንጀምር ጸሎት (2)

የተራራቀ አካል አንድ ሆነ በተክሊል ወዳሴ ወግናይ አስርቱ ቃላት አንትሙ ለአለም ብርሃኑ

እግዚአብሔር ይመስገን እልል እልል እንበል ሙሽራው መልካም ነው ሙሽሪት ቡርክት (2)

59
እንመኝላቸው ጤናና ሕይወት እንትሙ ለአለም ብርሃኑ በስጋ ወደሙ ህይወት አግኝታችሁ

መልካም ዘር ለእነሱ ፍሬ በረከት (2) ፍሬያችሁም ይብዛ ይባረክ ጓዳችሁ

እንዲያገኙ ይሁን በፍፁም ስብሐት አንትሙ ለአለም ብርሃኑ አምላክ ያለበት ነው ይሄ ጋብቻችሁ

፶፪. ሙሽራዬ እስከ መጨረሻ ኑሩ ደስ ይበላችሁ


ሙሽራዬ (3) አበባዬ
፶፫. ወንድና ሴት አርጎ
ሙሽራው (3) አበባው ወንድና ሴት አርጎ እንደፈጠራቸው

ከጎንህ የምትሆን እህት አገኘህ በኋላም በቃሉ አንድ አደረጋቸው(ኋላም ለኑሯቸው ጋብቻን ሰጣቸው)
አንዴ ከተጋቡ አንድ ሥጋ ናቸው
የኛማ ሙሽራ እነኳን ደስ አለህ
ከእንግዲህ ወደፊት ይፀናል ፍቅራቸው
የእግዚአብሔር ፈቃዱ ለዚህ ካበቃችሁ
ደስ ይበለን ሙሽሪት ሙሽራው (2)
ቤታችሁ ይመረቅ በፍቅር ያጽናችሁ
አንድ አካል ሆነዋል አምላክ አጣምሯቸው
ወንድም አግኝተሻል የሚያስብልሽ
በምንም ምክንያት ምንም አይለያቸው
የኛማ ሙሽራ እንኳን ደስ አለሽ
በጣም ይወዳታል ሙሽራው ሚስቱን
እግዚአብሔር ይመስገን እኛም ደስ ብሎናል
ስለሷ አሳልፎ ይሰጣል ነፍሱን
በቤተ ክርስቲያን ሠርጋችሁም ሆኗል
ለአብርሃም ለሣራ እንደሰጠ ፅናት
እንደ ነፍስህ አርገህ እንድትወዳት
ለእናንተም ይለግስ የዘላለም ፅናት
አደራ ሰጠንህ በጌታችን ፊት
አንቺም እንደ ሣራ እርሱም እንደ አብርሃም
እንድታስቢለት አንቺም ላካልሽ
ተፋቅራችሁ ኑሩ እስከ ዘለአለም
አደራ ትላለች ወንጌል እናትሽ
ለዚህ ላበቃችሁ ለቸሩ አምላካችሁ

60
ምስጋና ይድረሰው ዛሬ ከሁላችሁ

በሉ ደህና ግቡ ወደ አዲስ ጎጇችሁ

አምላክ በጥበቡ ፍቅርን ያልብሳችሁ

የየካቲት ፲፮ መዝሙራት
፩. አማልጂን ከልጅሽ
ማርያም (2) ድንግል ማርያም

61
አማልጂን ከልጅሽ (2) ከመድኃኔዓለም (2) ለሀጥአን ቤዛነ (ተስፋነ) ኪዳንኪ ኮነ (2)

ሃጢአተኞችን ከሃጢአት ትርጉም፡-

በማርያም ድንግል (2) ክብርን አገኘን (2) ፬. ሀሌሉያ ክንፈ ርግብ


ሀሉሉያ ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር
፪. አምላክ ለኛ ብሎ
አምላክ ለእኛ ብሎ ቃል ኪዳን የሰጣት ወገበዋቲሃኒ ሀመልማለ ወርቅ በሀመልማል ወርቅ

የሀጥአን አማላጅ ኪዳነምህረት ናት (2) ትርጉም፡-

እንደ አማለድሽው በላዔ ሰብእን ፭. ክንፈ ርግብ


ክንፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር ወገበዋቲሃኒ ሀመልማለ ወርቅ
እኛንም እባክሽ አደራ አማልጂን (2)
አንቲ ምሥራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ፅድቅ አማን በአማን (3) ኢየሀልቅ
ምህረት እንድናገኝ ከአምላካችን
ኪዳንኪ ኪዳነምህረት
አማላጅ ትሁነን እመቤታችን (2)
ትርጉም፡- እንደ ርግብ ክንፍ ከብርም እንደተሠራ ጎኖችሽም የወርቅ
ከአንቺ በተገኘው በመልካሙ ፍሬ ሀመልማል

አለም ተቀድሷል ነፃ ወጥቷል ዛሬ (2) አንቺ ምሥራቅ ልጅሽም የፅድቅ ፀሐይ ነው እውነት በእውነት (3)
አያልቅም ቃል ኪዳንሽ ኪዳነምህረት
ስምሽ ግርማ ያለው ኪዳነምህረት

የሰዎች አማላጅ የጌታዬ እናት (2)

፮. ሶበሰ ኪዳንኪ
ካህናት በከበሮ ሲያመሰግኑሽ
ሶበሰ ኪዳንኪ ምክንያተ ድኂን ኢሀሎ
እኛም በእልልታ እንዘምርልሽ (2)
ፈለገ እሳት ወደይን እምአስጠመኩሎ ፈለገ እሳት ወደይን (2)
፫. ኪዳንኪ ኮነ እምአሰጠመ ኩሎ
ኪዳንኪ ኮነ (2) ኪዳነምህረት ትርጉም፡-

62
፯. መርሕ ዘገነት ፱. ኪዳነ ምህረት ኩኒ
መርሕ ዘገነት (4) ኪዳነ ምህረት ኩኒ ለሕይወትየ ፀወኖ

አንቺ ነሽ ኪዳነምህረት እስመ ተማህፀንኩ አንሰ ተማህፅኖ (2)

ቅድስት እመቤቴ የጌታዬ እናት ትርጉም፡-

ሆነሽ የተገኘሽ ንጽህት ቅድስት ፲. ሰላም ለኪ


ሰላም (2) ለኪ
አንቺ ነሽ (2) ኪዳነምህረት
ማርያም ሰላም ለኪ
የሲና ሐምልማል የሰው ልጁ ህይወት
የህይወት መሠረት ሰላም ለኪ
አንቺን የመረጠ ይክበር መለኮት
የፍጥረት አለኝታ ›› ››
አንቺ ነሽ (2) ኪዳነምህረት
ድንግል አደራሽን ›› ››
አዘክሪ ድንግል ለልጅሽ እውነት
ሁኚልን መከታ ›› ››
በደህና እንዲያደርሰን ለመጪው አመት
በላዔ ሰብእ ዳነ ሰላም ለኪ
አንቺ ነሽ (2) ኪዳነምህረት
ብዙ ነፍስ አጥፍቶ ›› ››

ያንቺን ስም ለጠራ ›› ››

ጥርኝ ውሃ ሰጥቶ ›› ››
፷. ተናዘዘ ብኪ
ተናዘዘ ብኪ አኮኑ ሕሊና ቀዳማይ አብ ተማፅነንብሻል ሰላም ለኪ

ኪዳነምህረት ማርያም ኪዳነምህረት (2) ማርያም ኪዳነ አምላክ በአማላጅነትሽ ›› ››

ትርጉም፡- ድንግል ሆይ አደራ ›› ››

አማለጂን ከልጅሽ ›› ››

63
እኛም ብንከተል ሰላም ለኪ ፲፬. ወለደት ነቢየ
ወለደት ነቢየ (2)
በጎ ምግባርን ›› ››
ኤልሣቤጥ (2) ወለደት ነቢየ (2)
በሰላም በጤና ›› ››
ትርጉም፡-
እንኖራለን ›› ››

የልቦናቸው በር ሰላም ለኪ ፲፭. እንበለ ምግባር


እንበለ ምግባር ባሕቱ አመ ኢይፀድቅ ሀጥእ (አነ)
ለተዘጋባቸው ›› ››
ቦኑ ለከንቱ ኪዳንኪ ኮነ (2)
እንዲያመሰግኑሽ ›› ››
ትርጉም፡-
ድንግል ሆይ እርጂያቸው ›› ››
፲፮. ወትቀውም
፲፩. አማን በአማን ወትቀውም ንግስት (2) በየማንከ
አማን በአማን (2) ኪዳንኪ
በአልባሰ ወርቅ (4) ዑፅፍት ውሁብርት
ኪዳንኪ ኢያሃልቅ (2)
ትርጉም፡-
ትርጉም፡-
፲፯. የአብቃል አክብሮሽ(የንስሐ)
፲፪. ኪዳነ ምህረት እናት የአብቃል አክብሮሽ እናቱ ያደረገሽ
ኪዳነምህረት እናት የአዳም ተስፋ የሆንሽ አዛኝት
እግዚአብሔር በቃሉ ፍፁም ያከበረሽ
ተማፅነንብሻል ድንግል ሆይ አንቺን (2)
የምንወመካብሽ መሠላል አንቺ ነሽ
፲፫. አንቺ ነሽና ተስፋው
ቅድስት እናታችን ፅድቅም ላንቺ ሆኖ
አንቺ ነሽና ተስፋው ለአዳም ኪዳነምህረት
አለምን አዳነ ባንቺ ተወስኖ
በተሰደደ ጊዜ ከገነት (2)
የገነት ፍሬ ነሽ ህይወት ያፈራሽ

64
አንቺን ለመረጠ አንቺ ላነፃሽ

ምስጋና ይድረሰው ለቸሩ ልጅሽ (2)

አዳም የኖረብሽ የኤደን ገነት ነሽ

የኤፌሶን ወንዝ ወርቅ የሚፈልቅብሽ

የግዮን ማዕከል ኢትዮጵያን የከበብሽ

ዮርዳኖስን ሆነሽ አህዛብን ፈወሽ

በልጁ ቃልነት አብም አከበረሽ (2)

መአዛሽን ወዶ ወልድ ተዋህዶሽ

አብም በሰማያት በህሊናው ፃፈሽ

መንፈስ ቅዱስ መቶ አንቺን ያከበረሽ

እመካብሻለው እመቤቴ ስልሽ (3)

ወልድን በመውለዱ ካንቺ መወለዱን

ንፁህ ቦታ አግኝቶ ቅዱሱን ስጋሽን


የወርኃ ፆም መዝሙር ከዘወረደ እስከ
በቃሉ ማደሪያ ፅላትና ታቦት
ኒቆዲሞስ
በብሩህ ደመና ተመስለሽበት
፩. ክርስቶስ በስምህ
ከስጋሽ ተከፍሎ ከደምሽ ደም ወስዶ ክርስቶስ በስምህ ይዘናል ቀኖና (2)
ከነፍስሽም ነፍስ ፍፁም ተዋህዶ (4) ስቅለት ትንሣኤህን እናያለንና (2)

ነፍስና ሥጋችን በመብል ተጣልተው (2)

65
ሽማግሌ ሆኖ ፆም አስታረቃቸው (2) አዝ ------

አብረው እያደሩ አብረው እየዋሉ (2) ፈተናውስ ለእርሱ ለጌታችን አልቀረም

አያምርም አይመስልም በመብል ሲጣሉ (2) አዝ -------

ሥጋዬ ሞኝ ነህ መብልን አትውደደው ምሳሌውን ከእርሱ ከጌታችን እንውሰድ

ከአዳም ጀምሮ ከመጀመሪያው ሰው አዝ -------

መብል ሲጎዳ እንጂ ሲጠቅም መች አየነው (2) ፫. ገዳመ ቆሮንጦስ


ገዳመ ቆሮንጦስ የትምህርት ገበታ
ነፍስም ከሥጋዋ መለየቷን አውቃ
በአንቺ ተፈተነ መምህርና ጌታ
የዓለም ተድላዋን ደስታዋን ንቃ
40 መዓልትና 40 ሌሊት ጾመህ
በፆም በሱባኤ ትኖራለች ታጥቃ (2)
ሦስቱን ጥያቄዎች ፈታኝ ቢያቀርብብህ
፪. ተቀነዩ ለእግዚአብሔር
ተቀነዩ ለእግዚአብሔር በፍርሃት በፍፁም ትህትና ታግሰህ ታግሰህ

ምሕረቱ ለዘለአለም ነውና ለእኛ አርአያ ልትሆን ፈተናን ተቀበልህ

ጾምን እንጹም ሰውንም እናፍቅር ጌታ ሆይ ፈታኝህ አንተ ያሳፈርከው

አዝ ------ ይከታተለናል ዛሬም ጠላታችን ነው

ሰንበትን እናክብር ጽድቅንም እንፈጽም በረቂቅ ጥበብህ በማንመረምረው

አዝ ------ ድል አድራጊው እባክህ ድል ንሳው

ከእህል ብቻ አይደለም ጾምን መጾም ይህ ክፉ መንፈስ የማይታይ ጎልቶ

ክፉ ከመናገር መከልከል ይቅደም ትዕቢትና ስስት መርዝ ሆኖ ገብቶ

66
ሊፈጀን ነውና እርስ በእርስ አጣልቶ ፍፃሜ የሌለው እስከ ዘላለም (2)

ጌታ ሆይ አሳየን ዝክረ ስሙ ጠፍቶ የጾምን ፍሬ ሁላችን አውቀን (2)

ሰው በእንጀራ ብቻ ሊኖር እንደማይችል ለጸሎት እንትጋ ፍሬው አይለፈን (2)

ለመጣብህ ፈታኝ በግልፅ አውጀሃል አምላክ ተፈተነ በክፉ ጠላት (2)

ኃይል ስለሌለው በምንበላው እህል ጾምን ሲመሰርት ስለእኛ ሕይወት (2)

አቤቱ አይለየን ዘወትር የአንተ ኃይል አምላክ ተሸከመ ህማማችንን (2)

፬. የነፍሳችን ቤዛ የሕይወትን ውሃ ከጎኑ ሰጠን (2)


የነፍሳችን ቤዛ የቅዱሳን ሀብት (2)
ህዝቦችህን ጠብቅ ከክፉ ፈተና (2)
ጸጋን የሚያሰጠን ጾም ነው መድኃኒት (2)
ቅዱስ አምላካችን ኃይላችን ነህና (2)
የእስራኤል ልጆች በሙሴ ሲመሩ (2)

በፍፁም ጸሎት ባህርን ተሻገሩ (2)

ቅዱሳን አባቶች ጾም ነው ጋሻቸው (2)


፮. ነቢዩ ዳንኤል
ወደ ሕይወት መንገድ የሚመራቸው (2) ነቢዩ ዳንኤል በጾም ስላመነ (2)

ክፍላችን እንዲሆን ከቅዱሳን ጋራ (2) ከአንበሶች ጉድጓድ ህይወቱን አዳነ (2)

ፍቅር ቤታችንን በጸሎት እንሥራ (2) ኤልያስ የወጣው በእሳት ሠረገላ (2)

ልባችንም ይሁን የጸሎት ጎዳና (2) በጾም በጸሎት ነው አይደለም በሌላ (2)

የእግዚአብሔርን መንግሥት እንድንወርስ በጤና (2) የነፍስንም ቁስል ጾም ታድናለች (2)

፭. ፍቅርና ሰላም የስጋን ፍላጎት እያደከመች (2)


ፍቅርና ሰላምን ታፈራልች ጾም (2)

67
እስኪ ልብ እናድርግ እናስተውል ደግሞ (2) ዋጋችን በሰማይ እንዲከፈለን

ጌታ ለሐዋርያት ያላቸውን ቀድሞ (2) በንጹህ አንምራ ሕይወታችንን

ይህ ርኩስ መንፈስ ሊወጣ የሚችል (2) የገነት በር እንዳይጠፋብን

በጾም በጸሎት ነው እንደ ወንጌሉ ቃል (2) በንስሃ እናንጻት ነፍሳችንን

፯. መመኪያዬ አንተ ነህ ትዕዛዙን እንጠብቅ የአምላካችን


መመኪያዬ አንተ ነህ የነፍሴ መዳኛ (2)
፱. በጾም ወበጸሎት
ተመልከት ወደ እኔ አትስጠኝ ለዳኛ ሀሌ ሀሌሉያ በጾም ወበጸሎት

ህይወቴን ላንተ (2) ብያለሁ ተመጠወ ሙሴ ኦሪተ ጽላተ አስሮነ ቃላተ

አምላክ የኔ ጌታ የት አገኝሀለሁ ትርጉም፡- ሀሌ ሀሌሉያ በጾምና በጸሎት

ከበደሌም አንፃኝ ደግሞም ከሃጢያቴ (2) ተቀበለ ሙሴ ኦሪትን ፅላትን አስርቱን ቃላትን

በመንፈስ ይቀደስ መላው ሰውነቴ

አቀበቱ ልቤ በጭንጫ ትዕቢት (2) ፲. ክርስቶስኒ ጾመ


ክርስቶስኒ ጾመ በእንቲአነ መድኃኒነ ጾመ
አሸብርቆ ነበር አይፈርስ መስሎት
አርአያ ዚአሁ ከመ የሀበነ (2)
የጾም ንጉሥ መምጣት ስለተነገረ (2)
፲፩. ይጹም አይን
መደልደል አለበት እየተሰበረ
ይጹም አይን ይጹም ልሳን
ሶስናን ያዳንካት ከሀሰት ምስክር (2)
አዝንኒ ይጹም አምሰሚዐ ሕሱም
እኔንም አድነኝ ካልታሰበ ነገር
በተፋቅሮ ወበሰላም
፷. ለጾም እናድላ
ትርጉም፡- አይን ይጹም አንደበትም ይጹም
ለጾም እናድላ በአንድነት ሆነን

68
ጆሮም ይጹም ክፉ ከመስማት ፲፬. ወደ ሕይወት መንገድ (የምንጊዜም)
ወደ ሕይወት መንገድ ይመራኛል ጌታ (2)
በፍቅርና በሰላም
በጨለማው መንገድ እንዳልንገላታ (2)
፲፪. ዘጾመ ወጸለየ
ዘጾመ ወጸለየ ወሰአለ ፈጣሪ እሱ ነው ሕይወቴና ክብሬ (2)

እሙነ ይነስእ እሴቶ (2) በእርሱ ደስ ይለኛል ሳቀርብ ዝማሬ (2)

ትርጉም፡- የጾመ የጸለየ የለመነ ጉልበት ሁሉ ለአንተ በፍርሃት ይሰግዳል (2)

እውነት ነው ዋጋውን ይቀበላል (2) ምሕረትን አድለን ፈጣሪ ቸል አትበል (2)

፲፫. ወደ አንተ እሰግዳለሁ (የምንጊዜም) የምሕረትን ውሃ የተጠሙ ሁሉ (2)


ወደ አንተ እሰግዳለሁ ሳለሁ በሕይወቴ
ከሃያሉ ጌታ ከአንተ ይረካሉ (2)
ላንተም እገዛለሁ እስከ እለተ ሞቴ
በምሕረትህ ማረን አቤቱ ፈጣሪ (2)
አንተ ነህና መድኃኒቴ የዘለዓለም ቤቴ (2)
ለፍጥረቱ ሁሉ ነህና መሐሪ (2)
ሳይመሽብኝ ቀኑ ሳይጨልም ድንገት
ሰላምን አድላት ለኢትዮጵያ (2)
በጽድቅ ጎዳና ልጓዝ ወደፊት
እጆቿን ዘርግታ ስትል ሃሌሉያ (2)
ምራኝ መንገዱን አሳየኝ እንዳልሳሳት (2)
፲፭. አታውኪኝ ነፍሴ (የምንግዜም)
የነፍስ የስጋዬ የሕይወቴ ቤዛ አታውኪኝ ነፍሴ አታስጨንቂኝ (2)

አትበለኝ ችላ በደሌም ቢበዛ በዓለም መድኃኒት በእግዚአብሔር እመኝ (2)

አንተን አምኜ እኖራለው ወዴት እሄዳለው ዋልያ እንደሚናፍቅ ወደ ውሃ ምንጮች (2)

አንተን አምኜ እኖራለው ወዴት እደርሳለው አቤቱ ወደ አንተ ነፍሴ ናፈቀች (2)

የሕይወትን ውሃ እያስታወሰች (2)

69
ወደ ሕያው አምላክ ነፍሴ ተጠማች (2)

መቼ ተነሥቼ እደርሳለሁኝ (2)

የአምላኬንስ ፊቱን መች አየዋለሁኝ (2)

ምግባሩ ምግባችን የሚጣፍጠው (2)

የሃይማኖት ቅመም ተዋሕዶ ነው (2)

፲፮. አባታችን ሆይ (የምንጊዜም)


አባታችን ሆይ የምትኖር በሰማይ

መንግሥትህ ትምጣልን ክብርህን እንድናይ (2)

ፈቃድህ በሰማይ ሕይወት እንደሆነ

እንዲሁም በምድር ላይ ሰላምህን ስጠን (2)

ስጠን ለዛሬ የዕለት ምግባችንን

በደላችንንም ይቅር እንድትለን (2) የደብረ ዘይት መዝሙር


ጌታ ሆይ አታግባን ከክፉ ፈተና ፩. ከመላእክት ጋር
ከመላእክት ጋር ሲገለጥ በሰማይ
አንተ ካልረዳኸን ኃይል የለንምና (2)
ፀንተን እንጠብቀው ክብሩን ሁሉ እንድናይ
ኃይልና ምስጋና መንግሥትም የአንተው ናት
በግርማ ሲመጣ በአስደንጋጭ ሁኔታ
አሜን ለዘለዓለም ይሁልን እረፍት (2)
ወየውልሽ ነፍሴ ሆይ ወየው የዚያን ለታ

ምስጋና ይድረሰው ሁልጊዜ ጠዋት ማታ

ሀሌ ሀሌሉያ የሰራዊት ጌታ (2)

70
ሰማይና ምድር ከፊቱ ሲሸሹ በዙፋን ይቀመጣል (2)

መግቢያ አጥቶ ይጮኸል ትልቁም ትንሹ የምህረት አዋጅ ይጠበቃል

ጻድቃን ሲደሰቱ በትካዜ ፋንታ ነፍስ ሁሉ ይጨነቃል (2)

ፍጹም ቀርቶላቸው ለቅሶና ዋይታ ኃጥአን ሁሉ ያለቅሳሉ

ስለማይታወቅ አምላክ አመጣጥህ በግራም ይቆማሉ (2)

በመንፈስህ አፅናን ፀንተን እንጠብቅ ቅዱስ ቃሉን ሰምተው ያመኑ

ሰይጣን እንዳይነጥቀን ከመንግሥትህ ቦታ የፀኑ በኪዳኑ (2)

ጌታ ሆይ አድነን ሁንልን መከታ አብረው ከእርሱ ጋር ይቆማሉ

ከሃዘን ይሰወራሉ (2)

መሐሪ ጌታ ፈጣሪያችን

፪. አንድ ቀን አለ ይድረስህ ልመናችን (2)


አንድ ቀን አለ የሚያስፈራ
በዚያ ግሩም ቀን እባክህ
ለጻድቃን የሚያበራ (2)
አቁመን በቀኝህ (2)
ጌታ በዚያች ቀን ይመጣል
፫. አምላክ ሆይ
በክብርም ይቀመጣል /ይገለጻል (2) አምላክ ሆይ ወደእኛ ባትመጣ ለብሰህ የማርያምን ስጋ

አብረው ከእርሱ ጋር ይመጣሉ ባክኖ የነበረው የአዳም ዘር ውጤቱ ነበር የሚያሰጋ (2)

ቅዱሳን መላእክት ሁሉ (2) በዚያ ዓመት በዚያች ወር በዚያችን ቀን ድኅነትን ለሰው ልጅ ስትሰጥ

ጌታ በዚያች ቀን ይመጣል ምን የበዛ ነበር ትህትና ትዕግስትህ የማይለወጥ (2)

71
የሾህ አክሊል ደፍተው በራስህ ጎንህን ሲወጉህ በጦር ማን ይሆን የሚቆም ከፊቱ ፈተናን የወጣ (2)

አንተ ግን ለእነርሱ ከአባትህ ምህረትን ትለምን ነበር (2) እንዳያስቷችሁ ተጠንቀቁ እየተማራችሁ ከቃሉ (2)

ግን መቼ አወቁት እነርሱ በሃጢያት ደንድኖ ልባቸው ይመጣሉና በእርሱ ስም አምላክ ነን የሚሉ (2)

መድኃኒታቸውን ገረፉት ሰቀሉት አንተም ሞትክላቸው (2) ትዕግስትን በመያዝ ሁላችሁ እስከመጨረሻው ጠንክሩ (2)

ዳግም ስትመጣ ለፍርድ ከዓለም ፍፃሜ በኋላ ያን ጊዜ ይሆናል በእርሱ ዘንድ የማዳን ተግባሩ (2)

ኧረ እንዴት እድለኞ ናቸው በፊትህ የሚያገኙት ተድላ (2) ፭. አምላክ አመጣጥህ


አምላክ አመጣጥህ በምን ይታወቃል
በዚያች በደብረዘይት ቦታ ደስታና ለቅሶ ሲፈልቅ
መረጃ የሚሆን ምን ምልክት ይዟል
ከቶ ከየት ይሆን እጣዬ ያን ጊዜ የእኔ አወዳደቅ (2)
የአለሙስ ፍፃሜ እንደምን ይሆናል
የፀፀት እሮሮ በፊትህ እንዳያቃጥለኝ እኔን
ብለው ሲጠይቁ ደቀመዛሙርትህ
እርዳኝ ፈጣሪዬ ከአሁኑ አድሰው የዛገው ልቤን (2)
እንዳስረዳሃቸው ምሳሌ መስለህ
፬. እያለፈ ነው ዘመኔ
እያለፈ ነው ዘመኔ ትዕዛዙን ሳልፈጽም ወየው እኔ (2) ሃጢአት እንዳንሠራ ያችን ቀን ዘንግተን

በጠራኝ ጊዜ ምን እላለሁ ና ብሎ ወደ እኔ (2) ፈቃድህ ሆኖልን ማስተዋልን ስጠን

በወጣትነቴ ሳልረሳ እያየሁ አለፈኝ ብዙ አዝመራ (2) ለማስታወስማ እንኳንስ ቃልህን

ከእንግዲህ በመሥራት ጌታ ሆይ ልኑር ከአንተ ጋራ (2) ለማስታወስማ ደግሞም ምሳሌህን

የማስብበት በየእለቱ ንፁህ ልብ ስጠኝ አቤቱ (2) ደብረዘይት ሳይቀር እናስታውሳለን

ከትዕዛዝህ ውጪ በመሆን እንዳልቀር በከንቱ (2) ምሳሌውን አይተው መምጣህን ብናምንም

እንደየሥራው ለመክፈል በግርማ መንግሥቱ ሲመጣ (2) ያላንተ አንድ ነገር ሊፈጸም አይችልም

72
ስለዚህ ጌታ ሆይ ይቅርታህ ከእኛ ጋር ይሁን ለዘለዓለም (2)

፮. ምሳሌው ደረሰ
ምሳሌው ደረሰ የአምላክ ምህረት (2)

ፍሬው ከገለባው የሚለይበት (2)

ክብርን ተጎናፅፎ ዳግመኛ ሲመጣ (2)

ጻድቃንን ለመሾም ሃጥአንን ሊቀጣ (2)

ለአብርሃም ለይስሃቅ የሰጠኸውን (2)

ዛሬም ለህዝቦችህ ስጠን ሰላምን (2)

የሆሳዕና መዝሙራት
፩. ሆሳዕና እምርት
ሆሳዕና እምርት እንተ አቡነ ዳዊት

ቡርክት እንተ ትመጽአ መንግሥት (2)

ትርጉም፡-

፪. ሆሳዕና በአርያም ለንጉሠ እስራኤል


ሆሳዕና በአርያም (2) ሆሳዕና ለወልደ ዳዊት

ለንጉሠ እስራኤል (2)

73
ትርጉም፡- ሆሳዕና (3) በአርያም

፫. ሆሳዕና በአርያም ለወልደ ዳዊት ብሩክ ሆሳዕና አምላከ እስራኤል


ሆሳዕና በአርያም (2)
ተቀምጦ መጣ (3) በአህያ ግልገል
የዳዊት ልጅ ገባ ኢየሩሳሌም (2)
ትንሹም ትልቁም በአንድነት ዘመሩ
ቤቱን ቢያደርጉበት የዓመጽ መደብር
አመሰገኑት (3) ሆሳዕና እያሉ
በጌትነት ገባ የሰው ልጅ በክብር (2)
በጣም ደስ ይበልሽ እልል በይ ፅዮን
በአህያ ተቀምጦ ሲመጣ ቢያዩት
ንጉሥሽ መጣልሽ (3) ሊሆነን መድህን
ህፃናት በአንድነት አመሰገኑት (2)

ሊቃነ ካህናት በጣም ተቆጥተው

ይዋከቡ ጀመር ብለው እንስቀለው (2)


፮. ሰላምሽ ዛሬ ነው
፬. ሆሳዕና ለወልደ ዳዊት ሰላምሽ ዛሬ ነው ኢየሩሳሌም
ሆሳዕና (3) ለወልደ ዳዊት
ወዳንቺ መጥቷልና አምላክ ዘለአለም (2)
አባቶች እናቶች ህፃናት በሙሉ
ሆሳዕና በአርያም
ለአለም መድኃኒት ሆሳዕና በሉ (2)
እያሉ ዘመሩ ህፃናት በኢየሩሳሌም
ከአህያዋ ጀርባ አምላክ ቁጭ አለና
አንቺ ቤተልሄም የዳዊት ከተማ
አሳየ ለህዝቡ ታላቁን ትህትና (2)
የህዝቦችሽ ብርሃን መጣልሽ በግርማ (2)
፭. የዘመን ፍፃሜ ሆሳዕና እያሉ አመሰገኑት
የዘመን ፍፃሜ እስከ እዚህ የሌለህ
በኢየሩሳሌም አዕሩግ ህፃናት (2)
ዘለአለም የምትኖር (3) ፍፁም አምላክ ነህ

74
የኢየሱስን ህማም ደናግልም አይተው ወጣት ሽማግሌ ህፃናትም ሆነው ባንድነት ዘመሩ

እያለቀሱለት ሄዱ ተከትለው (2) ሰውማ ቢዘምር ምን ያስገርመናል

ኪሩቤል መንበሩን የሚሸከሙለት ሆሣዕና ሰው ቀርቶ ድንጋይን ያናግራል

መስቀል ተሸከመ ሊሆነን መድኃኒት (2)

፯. ይባእ
ይባእ ንጉሠ ስብሐት

ይባእ አምላከ ምህረት (2)

ትርጉም፡-

፷. ሆሳዕና በአርያም
የሰሙነ ሕማማት እና የስቅለት
ሆሳዕና (2) በአርያም መዝሙራት
ሆሳዕና በአርያም ፩. የአብርሃም አምላክ
የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም ቤዛ (2)
ቅድስት ሀገር ሆይ ኢየሩሳሌም
ወገኖቹን ሁሉ በራሱ ደም ገዛ (2)
ምስጋናሽ ብዙ ነው በመላው አለም
የሐሰት ምስክር አቁመው ከሰሱት (2)
በአህያ ላይ ሆኖ ወደ አንቺ የገባው
በሞት እንዲቀጣ ሁሉም ፈረዱበት (2)
ኢየሱስ ክርስቶስ የአለም መድኃኒት ነው
ጲላጦስ ገረፈው በሰንሰለት አስሮ (2)
ኃይልና ስልጣንም በአንድ ላይ ስላለው
ከሮማዊ መንግሥት እንዲኖር ተፋቅሮ (2)
ጠላቶችሽ ፈሩ ህዝብሽም ደስ አለው
ድንግል አልቻለችም እንባዋን ልትገታ (2)
እናውቃለን ባዮች ግብዞች ሲቀሩ

75
እያየች በመስቀል ልጇ ሲንገላታ (2) ቀኝ ጎንህ ሲወጋ ውኃ ደም ፈሰሰ

በብርሃን ዙፋን ላይ የቆሙት እግሮቹ (2) በምድር ተረጭቶ አለምን ቀደሰ

በችንካር ላይ ዋሉ ምንም ሳይሰለቹ (2) የእስራኤል ልጆች ዋይ ዋይ ሲሉልህ

የብርሃን አክሊልን ለሰማዕት ያደለ (2) ለእነርሱ አሰብክ እንጂ ላንተ አላሰብህ

የሾህ አክሊል ደፍቶ ቀራንዮ ዋለ (2) እናትህ ስታለቅስ በመስቀል ስር ሆና

፪. ዘጠኝ ሰዓት ሲሆን ዮሐንስን ሰጠህ ጠብቆ እንዲያፅናና


ዘጠኝ ሰዓት ሲሆን አባት ሆይ
መላእክትም ታዩ አጋንንትም ሸሹ
በመስቀል ሆነህ አባት ሆይ
የአይሁድ ሠራዊት ፈርተው ተረበሹ
ድምፅህን በመስማት አባት ሆይ

ነፍስህን ሰጠህ አባት ሆይ


፫. ፀሐይ ሐዋርያ
የሰማይ ከዋክብት በሙሉ ረገፉ እስመ ለዓለም ምህረቱ ፈያታዊ ዘየማን መኑ መሐረከ ወመኑ ነገረከ

ጨረቃና ፀሐይ ደምን አጎረፉ ታዕምር ዘንተ ነቢያተ ኢሐተትኩ ወሐዋርያተ ኢተሎኩ

ብርሃናት ጨለሙ ጠፍተው ተለያዩ አላ ፀሐይ ቀፀበተኒ ሶበ ርኢኩ አመንኩ

ሥጋህ በመስቀል ላይ ተገልጦ ስላዩ ኃይለ መስቀሉ መድኃኒተ ኮነኒ

ጌታችን ክርስቶስ በመስቀል ላይ ሳለ መድኃኒቴ አንተ ነህ ጠባቂ እረኛዬ (2)

አሰምቶ ጮኸ ተጠማሁ እያለ በመስቀልህ ምራኝ አቤቱ ጌታዬ (2)

ማርና ወተትን ለሚመግበው በመስቀል ከአንተ ጋር አብሮ የነበረው (2)

ሐሞት አመጡለት ቅመሰው ብለው ገነትን ወረሰ እርሱ እንደተመኘው (2)

76
ነቢያትም ሆኑ ደግሞም ሐዋርያት (2) በአምላክነቱ ሳይፈርድባቸው (2)

የአንተን መስቀል ቀድሞም ሳይሰብኩለት (2) እንዲህ ሲል ጸለየ አባት ሆይ ማራቸው (2)

በመንግሥትህ ጌታ አስበኝ እያለ (2) ተጠማው (3) ሲላቸው (2)

ወደ አንተ ጸለየ በመስቀል ላይ ሳለ (2) ሆምጣጤ አመጡለት በስፍነጉ ሞልተው (2)

ወደ አንተ ለመነ ምንም ሳይሰለች (2) በረቂቅ ጥበቡ ሁሉን የፈጠረ (2)

የእርሱ ሐዋርያ ፀሐይ ነበረች (2) በሰዎች ተገርፎ ሞቶ ተቀበረ (2)

ፀሐይም ያን ጊዜ ፈጥና ጠቀሰችው (2) ፭. ሞተሃልና ስለ እኔ


ሞተሃልና ስለ እኔ ምንም ሳይኖርብህ ጥፋት
የገነት ማህተም ወዲያው ተሰጠችው (2)
በሐሰት ተከሰህ (ተወቅሰህ) በጲላጦስ ፊት

ኢየሱስ አምላከ ምህረት ስብሐት ለከ


፬. በጌቴ ሴማኒ
በጌቴ ሴማኒ በአታክልቱ ቦታ (2) ያንተ መንገላታት ሁልጊዜ ያሳዝነኛል ሲወራ

ለእኛ ሲል ጌታችን በአለም ተንገላታ (2) በመስቀል ላይ ሆነህ ያየኸው መከራ

አዳምና ሔዋን ባጠፉት ጥፋት (2) ኢየሱስ የሕይወት እንጀራ ስብሐት ለከ

እኛም ነበረብን የዘለአለም ሞት (2) ከልዑል ቦታ ወርደህ ፈጣሪ ፍጡራን አምላክ

ድንግል አልቻለችም እንባዋን ልትገታ (2) በመስቀል ተሰቅለህ ስለ ሰው የሞትክ

እያየች በመስቀል ልጇ ሲንገላታ (2) በመስቀል ላይ ተጠማው እያልክ ስብሐት ለከ

መስቀል ተሸክሞ ሲወጣ ተራራ (2) ክፉ አድራጊው ተነስተው በምቀኝነት መንፈስ

ይገርፉት ነበረ ሁሉም በየተራ (2) ብዙ ሲጣጣሩ ደምህን ለማፍሰስ

77
ሞትክላቸው እንዲላቸው ደስ ስብሐት ለከ ገሃነም ተዘጋ ሲኦልም ፈረሰ

መሐሪ ጌታ አሁን እንደቸርነትህ ብዛት ወደ ቀድሞ ቦታ አዳም ተመለሰ (2)

የኛን በደል ሁሉ ሳትመለከት ከስልጣኑ ወርዶ ዲያብሎስ ታሰረ (2)

አድነን ከዳግም ሞት ስብሐት ለከ በክርስቶስ መስቀል የሰው ልጅ ከበረ (2)

፮. ሞተሃልና ስለ እኛ እውራንም አዩ ሙታንም ተነሱ (2)


ሞተሃልና ስለ እኛ የዓለም ሁሉ መምህር
የሲኦል ደጃፎች በመስቀል ፈረሱ (2)
እኛም በተሰቀልን ከአንተ ጋር
ኃያሉ ጌታችን ምስጋና ይድረስህ
አንሠራም ክፉ ምግባር ሃሌ ሉያ
ከሃጢአት ያዳንከን ደምህን አፍሰህ (2)
ተሸጠን ስንኖር ልጆችህ በሰይጣን ከተማ ዓለም
፷. ሙታንን ያድን ዘንድ
ሊያወጣን አልቻለም የእናት ልጅ ወንድም ሙታንን ያድን ዘንድ የሞት ሞትን ሽሮ (2)

ነፃ አወጣን ያንተው ክቡር ደም ሃሌ ሉያ ወልደ አምላክ ሄደ ወደ ኋላ ታስሮ (2)

በጣም ገረመን እኛ ያንተን መከራ ስናስበው ምን በበደለ ነው ምን ባደረገ ነው (2)

በቃለ መንጌልህ ስትመግባቸው ወልድ እንደ ቀማኛ ሲገረፍ የዋለው (2)

ሰቀሉህ ካህናት ቀንተው ሃሌ ሉያ ቅዱሳን እጆቹ አዳምን የሠሩት

፯. ድል አድራጊው ጌታ ቅዱሳን እግሮቹ በገነት የዞሩት


ድል አድራጊው ጌታ ሽረት የሌለበት (2)
ተቸንክረው ዋሉ በጠንካራው ብረት (2)
በመስቀሉ ሻረው የሲኦልን መንግሥት
ግርማን ለኪሩቤል ያጎናፀፋቸው
አለም ተቀደሰ ሰይጣን ድል ተመታ (2)
ዘውድን ለሱራፌል የሚያቀዳጃቸው
በመስቀል ላይ ሳለ የሰራዊት ጌታ (2)

78
ከለሜዳ ለብሶ ዋለ ከፊታቸው (2) እንኩ ጠጡ ብሎ ደሙን ለእኛ ሰጠን ኃጢአት ለማስተስረይ

ሔዋን በፈፀመች የበደልን ሥራ መካነ ምሥጢራት አንቺ ጎልጎታ

አዳም በፈፀመ የበደልን ሥራ ወድቆ ተነሳብሽ የዓለሙ ጌታ

ቸሩ ወልደ አምላክ ዋለ በመከራ (2) ፲. ጌታ ሆይ


ጌታ ሆይ አይሁድ ዓማፅያን ሰቀሉህ ወይ
ጌታ በፈቃዱ እጁን ቢሰጣቸው (2)
የዓለም መድኃኒት የዓለም ሲሳይ ሰቀሉህ ሆይ (2)
ተዘባበቱበት በሾህ አክሊል ደፍተው (2)
የዓለም በደል አደረሰህ አንተን ለመገደል
ትንሹም ትልቁም ሲዘባበቱብህ (2)
የሔዋን ስሕተት አበቃህ ለሞት ቸሩ አባት (2)
ዋ ምን ይደንቃል ታላቁ ትዕግስትህ (2)
ንጹህ ክርስቶስ ሆንክ በደለኛ ብለህ ስለኛ
፱. ቅዱስ ቅዱስ
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አባት ለእኛ ተንገላታ መስቀል አሸክመው አሥረው ገረፉህ እያዳፉህ (2)

በአምስቱ ቅንዋት እጅ እግሩ ተመታ እጅና እግርህ በብረት ተመታ የዓለም ጌታ

አዳም ሔዋን ያመጡትን እዳ የሾህ አክሊል ደፍተው ጎንህም ተወጋ አልፋ ኦሜጋ (2)

በመስቀል ሰባብሮ አዳነን ከፍዳ ግብዞች እንደ ራሳቸው መስሏቸው

የጠላትን ቀንበር በመስቀል ሰባብሮ ምራቅ እየተፉ በፊትህ ቀለዱ አንተን ሊጎዱ (2)

ነፃ አወጣን ጌታ ሞትን በሞት ሽሮ በመስቀል ላይ ቃልን አሰምተህ ተጠማሁ ብትል

ነውር የሌለበት ንጹሕ ቅዱስ ሲሆን ሐሞት እና ከርቤ ሰጡህ ቀላቅለው ጠጣ ብለው (2)

ደሙን አፈሰሰ ለኛ ቤዛ ሊሆን ይቅር ባይ የሰዎችን በደል ሁሉን ሳታይ

ተጠማሁ እያለ እሱ በመስቀል ላይ አንተ ይቅር በለን በኛ ሳትከፋ እንዳንጠፋ (2)

79
፲፩. ቸሩ ሆይ መድኃኒት ክርስቶስ ያየብሽ መከራ (2)
ቸሩ ሆይ (2) ለእኛ ብለህ ተሰቀልክ ወይ
ሁሉን ማድረግ ሲችል ሥልጣን ሲኖረው (2)
ሔዋን ብትበድል እንዲህ እንደ ዋዛ (2)
የመስቀልን ኃፍረት ፍጹም ታገሰው (2)
መጣ ተሰቀለ የዓለሙ ቤዛ (2)
እጆቹን እግሮቹን በችንካር ለመታው (2)
የተከሰሰበት ወንጀሉ ቢወራ (2)
ይቅርታ አደረገ ለበደለው ሰው (2)
ለምፅ ስላነፃ ዕውር ስላበራ (2)
በመስቀል ላይ ሆኖ ተጠማሁ እያለ (2)
አንካሳን ማዳኑ ማቅናት ጎባጣውን (2)
ለቤዛ ዓለሙ ቀራንዮ ዋለ (2)
ለፍርድ አቀረቡት እውነት የሠራውን (2)
ደሙ እንደ ውሃ ሲወርድ በመስቀሉ ላይ (2)
ባህልን ለውጧል ሰንበትንም ሽሯል (2)
መከራን ሲቀበል ኃያሉ አዶናይ (2)
ይህ በደለኛ ነው መሞት ይገባዋል (2)
መከራ በተራ ሲፈራረቅበት (2)
ብለው ስለአወጁ ባንድነት ሁሉም (2)
በደል አልተገኘም ከእሱ አንደበት (2)
ለእኛ ተሰቀለ መድኃኔዓለም (2)
ከሰማያት ወርዶ እንዲህ መዋረዱ (2)
፲፪. ወአንቲኒ ቀራንዮ ለኛ ሲል ነውኮ ሰውን በመውደዱ (2)
ወአንቲኒ ቀራንዮ መካነ ጎልጎታ ይቤ
ቸሩ መድኃኔዓለም እባክህ ማረኝ (2)
እስመ በኀቤኪ (2) ተሰቅለ መድኃኔዓለም
ኃጢአቴንም አይተህ አንተ ይቅር በለኝ (2)
፲፫. ምድረ ቀራንዮ
ምድረ ቀራንዮ ምድረ ጎልጎታ (2) ፲፬. ስብሐት ለእግዚአብሔር
ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት
የዓለም መድኃኒት ባንቺ ተንገላታ (2)
ወሰላም በምድር ሥምረቱ ለሰብእ ሃሌሉያ (4) አሜን ሃሌሉያ
መስክሪ አንቺ ምድር ግኡዚቷ ስፍራ (2)

80
፲፭. ፍቅር ሰሐቦ ስለ ሰው ልጆች ሲል የሞት ጽዋን ጠጣ
ፍቅር ሰሐቦ ለወልድ ኃያል እመንበሩ
አንቺ እለተ አርብ እንዴት ያለሽው ነሽ
ወአብጽሖ (3) እስከ ለሞት
ሰማያዊ አባት የተሰቀለብሽ
ትርጉም፡-
ከኋላ ከፊቱ በጠላት ተከሶ
፲፮. አለኝታችን ማንም አልነበረም የሚያጽናናው ከቶ
አለኝታችን (2) ይሁን (2) በፈጣሪያችን (2)
ርኅሩኅ ጌታዬ ስለኔ ብለህ ነው
እርሱ ስለሆነ (2) የሕይወት ተስፋችን (2)
ያን ሁሉ መከራ በትዕግስት ያለፍከው (2)
ኢየሱስ ክርስቶስ ተሰቅሎ (2) በቅዱስ መስቀሉ (2)
፲፷. አዳምን ሲያወጣው
ፍጹም ሰላም ሆነ (2) ለአዳም ልጅ ሁሉ (2)
አዳምን ሲያወጣው ከገሃነም ቀንበር (2)
ለምታልፈው ዓለም (2) መጨነቅ ይቅርብን (2)
በጌቴ ሴማኒ (2) ፀሎት አርጎ ነበር (2)
ተስፋችንም ሁሉ (2) በክርስቶስ ይሁን (2)
ኢየሱስ በዚያ መስቀል ላይ በቀራንዮ
፲፯. ተፈጸመ አለ ምሕረት ለመነ ለጠላቶቹ እንዲህ እያለ
ተፈጸመ አለ ጌታ ነፍሱን ሰጠ
የማያውቁትን በማድረጋቸው
ስለኔ ኀጢአት በመከራ አለፈ
አባት ሆይ አንተ ይቅር በላቸው (2)
ደፋ ቀና እያለ ሲወድቅ ሲንገላታ
ይቺ ጽዋ ትለፍ አባት ሆይ ቢቻልህስ (2)
ያ ብርሃን ፊቱ በጥፊ ተመታ
ደግሞም ባይቻልህ (2) ያንተው ፈቃድ ትድረስ (2)
በሐሰት ተከሶ በሐሰት ተገደለ
ለኛ ወገኖችህ ሃጢአት ላደከመን (2)
በውርደት ሸንጎ ፊት ባደባባይ ዋለ
የመስቀልህ ጥላ (2) ማረፊያ ትሁነን (2)
በውሃ ጥም ዛለ በረሃብ ተቀጣ

81
፲፱. እስመ ለዓለም ምሕረቱ
እስመ ለዓለም ምሕረቱ (4)

አያልቅም ብዙ ነው የአምላክ ቸርነቱ (2)

አመስግኑት ጌታን ሁላችሁ በአንድነት (2)

መሐሪ ነውና ለሰው ልጆች ሕይወት (2)

የማይሞተው ሞቶ የተቀበረው (2)

ከእሳት ገሃነም እኛን ሊያድን ነው (2)

ከማርያም የነሳው ያ ቅዱስ ሥጋው (2)

በመስቀል ላይ ሲውል የሚያሳዝን ነው (2)

በፈጠረው ፍጥረት ለሕማም ተሰጥቶ (2)


በቁርባን ጊዜ የሚዘመሩ መዝሙራት
፩. ኑ እንቅረብ
ነፍሳትን አወጣ ከሲኦል ጎትቶ (2)
ኑ እንቅረብ መጠራት ሳይመጣ (2)

ሥጋውን እንብላ (3) ደሙንም እንጠጣ

የቀራንዮ በግ የአምላክ ሥጋው

ተሠውቷልና እንመገበው

ሰውነታችንን በንስሐ እንጽተን

አምነን እንቀበል ከልጅነታችን

መቅረብ ወደ ጌታ በእውነት የሚገባው

82
በስተርጅና አይደለም በወጣትነት ነው ነበልባል ያለበት የሚያቃጥል ነው

ጨረቃና ፀሐይ የተለወጡለት ያድነኛል ብሎ ላልተቀበለው

ከዋክብት ከሰማይ የተነጠፉለት ሕይወትን አይሰጥም የሚጎዳ ነው

ይኸው ተሠዋልን አማናዊ መስዋዕት አምላካችን ሆይ አንተ ይቅር ባይ

ቅድስት እናታችን ቤተ ክርስቲያን እንደ ቸርነትህ በደልን አትይ (2)

ትመግበናለች ሥጋውን ደሙን አሜን (2) ብለን ተቀብለናል

መጥቅዕ ተደወለ እንቅረብ በዕልልታ በድፍረትም ሳይሆን በፍርሃት ቀርበናል

በኋላ አይበጅም ለቅሶና ዋይታ ሕግህን አክብሮ ለተቀበለው

ይህን ዕድል ፈጥነን እንጠቀምበት ሥጋውን ፈውሶ ነፍሱን አዳነው (2)

ዓለምን አናዝም ብዙ ልንቆይበት ማክበር ይገባናል በንጽሕና ሆነን

ይህ ዓለም ጠፊ ነው በሀብት አትመኩ በድፍረት አንቅረብ እንዳያቃጥለን (2)

ብሏል አምላካችን ሥጋዬን እንኩ እንደምታዩትም ይህ ቁርባን አዳኝ ነው

፪. ይህ ቁርባን ክቡር ነው እንደሌላው ሳይሆን የአምላክ ሥጋ ነው (2)


ይህ ቁርባን ክቡር ነው ፍጹም ሰማያዊ (2)
ሱራፌል ኪሩቤል ፀወርተ መንበር
እንዳይመስለን ተራ አይደለም ምድራዊ (2)
ለመያዝ ያልቻሉት ፈርተውት በክብር (2)
ዋ ምን አፍ ነው የሚቀበለው
እኛ ተመገብነው አገኘን ድኅነት
ዋ ምን ጥርስ ነው የሚያኝከው
ለነፍስ ለሥጋችን ሆነልን ሕይወት (2)
ዋ ምን ሆድ ነው የሚያላምጠው

83
፫. ኦ አንትሙ
ኦ አንትሙ ሕዝበ ክርስቲያን በከመ ተጋባእክሙ በዛቲ ዕለት

ከማሁ ያስተጋብእክሙ በደብረ ጽዮን ቅድስት ወበኢየሩሳሌም (2)


አግአዚት

ትርጉም፡-

የትንሳኤ መዝሙራት
፩. ክርስቶስ ተንሥአ
ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን በዓቢይ ኃይል ወሥልጣን

አሠሮ ለሰይጣን አግዓዞ ለአዳም ሰላም (3) እምይእዜሰ ይኲን ሰላም

ትርጉም፡- ክርስቶስ ተነሳ ከሙታን በታላቅ ኃይልና ስልጣን

ሰይጣንን አስሮ ነጻ አወጣው አዳምን ሰላም (3) ከእንግዲህ


ሰላም ይሁን

84
፪. አማን በአማን ትርጉም፡-
አማን በአማን (2) ተንስአ
፮. የምስራች እንበል
ተንስአ እምነ ሙታን (2) የምስራች እንበል (2) እናመስግን ጌታን

ትርጉም፡- እውነት በእውነት ከሙታን ተነሳ፡፡ በመስቀል ላይ ሆኖ ከሀጢአት ላነፃን

፫. ትንሳኤከ ሞትን ድል አድርጎ ለሰጠን ትንሳኤን


ትንሳኤከ ለአለ አመነ
ታላቁ ጌታችን የአለም መድኃኒት
ብርሃነከ ፈኑ ዲቤነ (2)
አደረ በመቃብር 3 ቀን 3 ሌሊት
ትርጉም፡- ትንሳኤህን ለምናምን ለእኛ
ፈጣሪ ሆኖ ሳለ የፍጥረታት ጌታ
ብርሃንህን ላክልን ወደ እኛ (2)
በሰው ፊት ተዋረደ በፍፁም ተንገላታ

አሳልፎ ሰጠ ስለእኛ እራሱን

በመስቀል ተቸንክሮ መረጠ መሞቱን


፬. ወምድርኒ አይሁዶች ተሞኙ ትንሳኤን ሳያምኑ
ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ
ሳያምኑ መቃብሩን ወታደር አስጠበቁ
ተሐጺባ በደመ ክርስቶስ (2)
ዘቦቹም ወደቁ ሞትም ተሸነፈ
ትርጉም፡- ምድርም ፀዳች ፋሲካ አደረገች
ሰይጣንም ተዋረደ ሥልጣኑ ተገፈፈ
በክርስቶስ ደም ስለታጠበች (2)
በማለዳ ሄዳ ማርያም መግደላዊት
፭. ፋሲካ
ፋሲካ (3) የጌታዋን ትንሳኤ መላእክት አበሰሯት

ተዝካረ ትንሳኤሁ ለመድኃኒነ (2) ፯. ብርሃን ወጣ


ብርሃን ወጣ ከመስቀሉ የሚያንፀባርቅ

85
የአምላክና የሰው ልጆች እውነተኛ ዕርቅ እንላለን በሰጠው ምሳሌው

ደስ ይበለን በትንሳኤው ብርሃን ሰዎች ሁሉ አንከተለው

እልል እንበል በአንድነት ሆነን ፷. በመስቀል አጥፍቶ


ሃሌ ሃሌሉያ ዕዳና በደልን
ተነሳልን መድኃኒታችን
በመስቀሉ አጥፍቶ
ከፊት ለፊት በመሳሉ የመስቀሉ ነገር
ነፍሳትንም ከሲኦል አውጥቶ
የሚወደው ሐዋርያ የወንጌል መምህር
ሃሌ ሃሌሉያ ሰላምን ሠራልን
ዮሐንስም ስቅለቱን በማየቱ
በመስቀል ላይ ሆኖ
አለቀሰ እስከ እለተ ሞቱ
መነሣቱን በግልፅ አሳምኖ
ቢያሰቅቀው ሞቱ ግርፋቱ

ሃሌ ሃሌሉያ ሕያው ተነሳ


ሞኝነት ነው ለሚጠፉት መሰናከያቸው
ሞትን በሞት ሽሮ
በአለም ጥበብ ለሚኖሩ እውነት ተስኗቸው
ዲያብሎስን በመስቀል ሰባብሮ
ለጠቢብ ሰው በመንፈስ ለሚኖረው
ሃሌ ሃሌሉያ እንዘምር ሁላችን
የመዳን ቀን እውነተኛ አርማ ነው
ለአምላካችን በአዲስ መንፈስ
ከገሃነም እሳት የሚያድን ነው
ስለአዳነን በሥጋና በነፍስ
እስከ መሞት ያልተለየው ቅዱስ ሐዋርያ

ለዮሐንስ የወንጌል ሰው የፍቅር ባለሞያ ፱. ከእመቤታችን ተወልዶ


ከእመቤታችን ተወልዶ እኛን ያስተማረው (2)
ምስጋናችን ከምድር ይድረሰው
እኛን ሊያድነን ነው (2) ከሞት እኛን ሊያድነን ነው

86
በቀራንዮ ተሰቅሎ ደሙን ያፈሰሰው (2) ብርሃን ያሳያል የጽድቅንም ፋና (2)

እኛን ሊያድነን ነው (2) ከሞት እኛን ሊያድነን ነው ለሚገዛለት ሰው በእውነት ጎዳና (2)

በሦስተኛው ቀን ተነስቶ ሞትን ድል ያደረገው (2) ስምህን ተናገርኩ ሁሉም ተቀበለ (2)

እኛን ሊያድነን ነው (2) ከሞት እኛን ሊያድነን ነው ከጥፋት ልጅ በቀር ማንም አልታጎለ (2)

፲. ሠርዓ ለነ አባት ሆይ በጽድቅህ ባርከህ ቀድሳቸው (2)


ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለአረፍተ ዚአነ
ከጥፋት ልጅ በቀር ሁሉም ያንተ ናቸው (2)
ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለእረፍተ ዚአነ
አንድ ይሁን የሰው ልጅ በሰላም በፍቅር (2)
ትርጉም፡-
እኔም አንድ እንደሆንኩ ከአንተ ከአባቴ ጋር (2)

፲፪. ሙትን ልታስነሳ


፲፩. የትንሣኤው ብርሃን ሙትን ልታስነሳ ድውይን ልትፈውስ
የትንሣኤው ብርሃን የሰው ልጅ ሕይወት (2)
ስልጣን ሰጥቶ ነበር ኢየሱስ ክርስቶስ
አዳምን መለሰው ከወጣበት ቤት (2)
ልታስር ልትፈታ በነፍስም በሥጋ (2)
እሰይ ምስራች ደስ ይበላችሁ
ስልጣን ሰጥቶህ ነበር አልፋና ኦሜጋ (2)
ሞትን ድል አድርጎ ተነሳላችሁ (2)
ምን ሰጡህ ይሁዳ አይሁድ ዘመዶችህ
ያ በሙሴ ኦሪት የተነገረው (2)
ለእነርሱ አሳልፈህ ጌታህን የሰጠህ
ሞትን ዛሬ አጥፍቶ የተነሳው (2)
ከሁሉ የሚበልጥ ስልጣን ሰጥቶህ ሳለ (2)
ማርያም መግደላዊት ምንኛ ታደልሽ (2)
ብርን ለመቀበል ልብህ ተታለለ (2)
ከሰው ሁሉ በፊት ትንሳኤን አየሽ (2)

87
ሰማይና ምድርን በቃሉ የፈጠረ

እንዴት በመቃብር 3 ቀን አደረ

አንተ የሰጠኸው አሳልፈህ ለሞት (2)

ሞትን ድል አድርጎ ተነሳ በሰንበት (2)

የመጋቢት መድኃኔዓለም መዝሙራት


፩. እፎ ሰቀሉከ
እፎ ሰቀሉከ ካህናተ ይሁዳ ወሌዊ

መድኃኔዓለም ናዝራዊ (2) መድኃኔዓለም (2) ናዝራዊ

ትርጉም፡-

፪. እሳተ ፅርሑ
እሳተ ፅርሑ ማየ ጠፈሩ

ደመና መንኮራኩሩ ለመድኃኔዓለም (2)

88
ትርጉም፡-

የቅዱስ ጊዮርጊስ መዝሙራት ሚያዚያ


23
፩. ቅዱስ ጊዮርጊስ
ቅዱስ ጊዮርጊስ ሶበ ሶበ ተከለለ

ደም ወማይ ወሐሊብ እምነ ክሳዱ ፈልፈለ

ትርጉም፡- ቅዱስ ጊዮርጊስ በሰይፍ በተከለለ ጊዜ ከአንገቱ ደም፣ ውሃ


እና ወተት ፈሰሰ፡፡

፪. ጊዮርጊስ ኃያል
ጊዮርጊስ ኃያል መስተጋድል

ገባሬ ተአምር (2) ኮከበ ክብር (2)

89
፫. ከመ ሐሊብ ፷. አእሚሮ ጊዮርጊስ
ከመ ሐሊብ ዘዕጎልት ወከመ ወይን ዘገነት አእሚሮ ጊዮርጊስ ንፅሓ ሥጋሃ

ስምከ ይጥዕም ጊዮርጊስ (2) ሰማዕት ሰገደ ላቲ ወአምሓ ሰገደ ላቲ ለንግሥተ ሰማይ

ትርጉም፡- ትርጉም፡- ጊዮርጊስም አውቆ ንፅህናዋን

፬. ዮም ተጽሕፈ ሰገደላት እጅ ነስቶ ሰገደላት ለሰማይ ንግሥት


ዮም ተጽሕፈ እምነገሥት ክላሌሁ በመጥባሕት ለጊዮርጊስ
፱. የኃያላን ኃያል
ጸለየ ጊዮርጊስ ወአውአዮሙ በነበልባል አማን ገባሬ ኃይል የኃያላን ኃያል (3) ልዑል እግዚአብሔር

ትርጉም፡- ዛሬ የጊዮርጊስ በሰይፍ መከለል ከነገሥታት ተጻፈ ታምራተ ብዙ በሰማይ (3) በምድር (2)

ጊዮርጊስ ጸለየ በነበልባልም አቃጠላቸው እውነት ነው ገባሬ ኃይል ለአብና ለወልድ (3) ለመንፈስ ቅዱስ

፭. ንግበር ተዝካሮ መስገድ ይገባናል በሥጋ (3) በነፍስ


ንግባር ተዝካሮ (2)
መስገድ ይገባናል የአምልኮት (3) ስግደት
ለጊዮርጊዝ ንግበር ተዝካሮ (2)
ለእግዝእትነ ማርያም (3) ለአምላክ እናት
፮. ወአዘዘ መስገድ ይገባናል የጸጋ (3) ስግደት (2)
ወአዘዘ (2)
ለጻድቁ አባት (3) ለተክለሃይማኖት
ወአዘዘ ዱድያኖስ ንጉሥ
መስገድ ይገባናል የአክብሮት (3) ስግደት (2)
ትርጉም፡-
ለቀዳሚ ሰማዕት (3) ለእስጢፋኖስ
፯. ደም ወማይ
ደም ወማይ ወሐሊብ እምነ ክሳዱ ፈልፈለ (2) መስገድ ይገባናል የአክብሮት (3) ስግደት (2)

ሶበ ተከለለ (2) ተከለለ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለኃያሉ ሰማዕት (3) ለቅዱስ ጊዮርጊስ

መስገድ ይገባናል የአክብሮት (3) ስግደት (2)

90
፲. ማርቆስ ተሰጠወኒ (ሚያዚያ30)
ማርቆስ ተሰጠወኒ (2) እምራማ

ወተናገረኒ ማርቆስ በጥዑም ዜማ (2)

ትርጉም፡-

፲፩. መዓዛ ጽጌ (ሚያዚያ 30)


መዓዛ ጽጌ ፍትው ዘመንበረ ልዑል ዓባይ

ብሩህ ማርቆስ ከመ ፀሐይ (2)

ትርጉም፡-

፲፪. ማርቆስኒ (ሚያዚያ 30) የልደታ ለማርያም መዝሙር(ግንቦት ፩)


እኸ ማርቆስኒ እኸ ወንጌላዊ ሰማዕት
፩. ኢያቄም ወለዳ
እኸ ዜና ትንሣኤሁ ሰበከ ለኢትዮጵያ ኢያቄም ወለዳ (2)

ትርጉም፡- ዳዊት ዘመዳ ኢያቄም ወለዳ (2)

፲፫. ጊዜ ዕረፍቱ (ሚያዚያ 30) ትርጉም፡-


ጊዜ ዕረፍቱ ለማርቆስ
፪. አማን በአማን
እምልዕልና ወረደ እግዚአብሔር (2) አማን በአማን (2) ተወልደት

ትርጉም፡- ተወልደት እመብርሃን (2)

ትርጉም፡-

፫. ርግብ ፀዓዳ
ርግብ ፀዓዳ ዘዕንቁ ጽዳ ወዘጳዝዮን ማህፈዳ ወዘጳዝዮን

91
ዮም ተወልደት በምድረ ይሁዳ (2) በምድረ ይሁዳ ተወልደት

ትርጉም፡-

፬. ምሥራቀ ምሥራቃት
ምሥራቀ ምሥራቃት ሙጻአ ፀሐይ እግዝእትየ ዘመና ሙዳይ

ዘመና ሙዳይ ማርያም ዘመና ሙዳይ (2)

፭. ኮነ ዮም
ኮነ ዮም (2) በእንተ ልደታ ለማርያም

ከመ ትቤዙ ነቢያተ ወጻድቃነ ነቢያተ ከመ ትቤዙ የታላቁ ሊቅ የቅዱስ ያሬድ መዝሙራት


፮. ኢያቄም ወሐና (ግንቦት 11)
ኢያቄም ወሐና ወለዱ ሰማየ
፩. ዜኖኩ
ሰማዮሙኒ አሥረቀት ፀሐየ (2) ዜኖኩ ጽድቀከ ወነገርኩ አድኅኖተከ ከሠትኩ ቃላቲከ ለሕዝብከ
ኢትዮጵያ
ትርጉም፡-
በጸጋሁ ለመንፈስ ቅዱስ ወመሀርክዎሙ አነ ይቤ ያሬድ ካህን
፯. አንቲ ውእቱ
አንቲ ውእቱ መንፈሳዊት ሀገር ንጽሕት ፀምር ትርጉም፡- ጽድቅህን ነገርኩኝ አዳኝነትህን አስተማርኩኝ ቃላትህን
ለኢትዮጵያ ህዝብ ነገርኩኝ
ዘኀረያ ፀባኦት አማኑኤል (2)
እኔም በመንፈስ ቅዱስ ጸጋ አስተማርኳቸው አለ ያሬድ ካህን
ትርጉም፡-
፪. ኅሩይ ለቤተክርስቲያን (አባ አቡነ)
፷. ተወልዳለችና
አባ አቡነ አባ መምህርነ (2) አባ ቅዱስ ያሬድ
ተወልዳለችና የጌታ እናት የኛ መድኃኒት
እምአዕላፍ ኅሩይ (2) ለቤተክርስቲያን
እናወድሳት እናመስግናት እንውደዳት (2) የአዳምን ሕይወት
(የአምላክን ሕይወት) ትርጉም፡-

92
፫. ከመ ወሬዛ መምህረ ሰላም ለአሕዛብ (2)
ከመ ወሬዛ ኀየል ከመ ወሬዛ ኀየል መላትሒሁ
ትርጉም፡-
ጒርዔሁ መዓርዒር ለያሬድ ካህን

ትርጉም፡-

የቅድስት ክርስቶስ ሠምራና


፬. አብርህ ገጸከ የተክለሃይማኖት መዝሙራት (ግንቦት
አብርህ ገጸከ ላዕለ ገብርከ (2) 12)
እግዚኡ ለያሬድ ስማዕ ቃለ ሕዝብከ (2) ፩. በእንተ ሰላማ
፭. አስተብጽዕዎ መላእክት በእነተ ሰላማ ለቅድስት ቤተክርስቲያን
ሃሌ ሃሌሉያ አስተብጽዕዎ መላእክት ባርከነ አባ (4) ባርከነ ተክለሃይማት
ሐመልማለ ወርቅ ልብሱ ዘመብረቅ ሐመልማለ ወርቅ ያሬድ ትርጉም፡-
ማኅሌታይ
፪. ዜና ውዳሴከ
ትርጉም፡-
ዜና ውዳሴከ ፈጸምኩ (2) ተክለሃይማኖት
፮. አሠርገዋ በለኒ አባ ወልድየ በለኒ አባ (2) ወልድየ (2) ተክለሃይማኖት
አሠርገዋ ለኢትዮጵያ በስብሐት በሃሌሉያ
ትርጉም፡- ተክለሃይማኖት የምስጋና ዜናህን ፈጽሜአለሁና
ያሬድ ካህን (2) ፀሐያ ለቤተክርስቲያን
አባቴ ተክለሃይማኖት ልጄ ነህ በለኝ
ትርጉም፡-
፫. ትዌድሶ ደብረ ሊባኖስ ገዳሙ
፯. ባሕረ ጥበባት (ያሬድ ካህን) ትዌድሶ ደብረ ሊባኖስ ገዳሙ
ያሬድ ካህን ባሕረ ጥበባት

93
ትዌድሶ ደብረ ሊባኖስ ገዳሙ (2)

ትርጉም፡-

፬. አሐዱ ማኅበሮሙ
አሐዱ ማኅበሮሙ ክርስቶስ ሠምራ ወተክለሃይማኖት
የዘመነ ዕርገት መዝሙር
በእንተ መስቀሉ ለክርስቶስ አሐደ መርዔተ ኮኑ ፩. አረገ በስብሐት
አረገ በስብሐት አረገ በእልልታ በስብሐት በእልልታ አረገ (2)
በእልልታ

ሞትን ድል አድርጎ የሠራዊት ጌታ አረገ (2) በእልልታ

፪. አንትሙሰ
አንትሙሰ ንበሩ ሀገረ ኢየሩሳሌም

እስከ ትለብሱ ኃይለ አምአርያም (2)

ትርጉም፡-እናንተ ግን ቆዩ በኢየሩሳሌም ሀገር

እስከምታገኙ ኃይል ከሰማይ (2)

፫. አርገ በስብሐት
አርገ በስብሐት (2)

ወነበረ (4) የማነ አቡሁ

ትርጉም፡-

፬. ዘምሩ ለአምላክነ
ዘምሩ ለአምላክነ ዘምሩ

ዘምሩ ለንጉሥነ ዘምሩ (2)

94
ትርጉም፡- ዘምሩ ለአምላካችን ዘምሩ ፷. እየባረካቸው
እየባረካቸው ወደ ላይ አቀና
ዘምሩ ለንጉሣችን ዘምሩ (2)
ዓይናቸው እያየ ሠወረው ደመና
፭. ዘምሩ ለእግዚአብሔር
ዘምሩ ለእግዚአብሔር ጻድቃኑ መንፈስ ቅዱስ መጣ በአሥረኛው ቀን (2)

ወግነዩ ለዝክረ ቅድሳት (2) ተሰብስበው ሳሉ በጽርሀ ጽዮን (2)

፮. ሞኦ ለሞት አርድዕትም አገኙ የመንፈስ ስጦታ


ሞኦ ለሞት እግዚኡ ለአዳም ተንስአ ወልድ በሣልስት ዕለት
እስከ ዓለም ፍጻሜ የሚያበረታታ
ፈጺሞ ሥርዓተ አርቲዖ ሃይማኖተ ዐርገ ኀበ አቡሁ
ዓለም ተቀበለ የነርሱን ትምህርት (2)
ትርጉም፡- የአዳም ቤዛው ወልድ ሞትን አሸንፎ በሦስተኛው ዕለት
ቃሉን በመቀበል አገኘ ሕይወት (2)
ተነሳ ሃይማኖት አቅንቶ ሥርዓትን ፈጽሞ አረገ ወደ አባቱ
ሐዋርያት ዞሩ እስከ ዓለም ዳርቻ
፯. አረገ በክብር
አረገ በክብር (2) አረገ በእልልታ በስሙ ሊሰብኩ ያላንዳች ፍራቻ

የንጉሦች ንጉሥ የሠራዊት ጌታ (2) አረገ (2) በእልልታ እናንተም አላችሁ ትጠሉ ዘንድ ደግሞ (2)

አምላካችን ሲያርግ (2) ከመካከላቸው እኔን እንደ ጠላ ዓለም አስቀድሞ (2)

ትክ ብለው እያዩት ራቀ ከዓይናቸው (2) አምላክ ሲያርግ ፱. አባ ገሪማ


ከመካከላቸው አባ ገሪማ ጸሎትከ ትባርከኒ ገሪማ ገረምከኒ
ለሐዋርያት (2) የተገለፅክ አምላክ አስኬማከኒ አልባቲ ሙስና (2)
ለኛም ለሕዝቦችህ መንፈስ ቅዱስን ላክ (2) ለሐዋርያት የተገለፅክ ፲. ወአንተሰ
አምላክ ወአንተሰ ብእሲ መምህርነ አባ ገሪማ መምህርነ

አባ ገሪማ ደሊ በእንቲአነ

95
ትርጉም፡-

፲፩. እስመ ኪያሆሙ


ዘመነ ጰራቅሊጦስ
እስመ ኪያሆሙ ብነ እለ ይዴልዩ በእንቲአነ ፩. ሃሌሉያ ለአብ
ሃሌሉያ ለአብ ሃሌሉያ ለወልድ ሃሌሉያ ለመንፈስ ቅዱስ
አባ ገሪማ ወአባ ይምዓታ ብነ ቅዱሳን
ግበሩ በዓለ በትፍስህት ጰራቅሊጦስ መንፈስ ቅዱስ
ትርጉም፡-
ትርጉም፡-
፲፪. አምላክነ ንዓ
አምላክነ ንዓ (2) ፪. ጽርሐ ቅድሳቱ (ህንፀታ ለቤተ ክርስቲያን ሰኔ 21)
ጽርሐ ቅድሳቱ ማርያም (2) ዘወቅር ማኅፈድ
በሰላም (2) መድኃኔዓለም
ወሱራሪሃ ዘመረግድ ዘወርቅ ማኅፈድ
ትርጉም፡-
ትርጉም፡-

፫. ተቀደሲ (ሰኔ 21)


ተቀደሲ ወንሥኢ ኃይለ ኦ ቤተ እግዚአብሔር

እስመ ናሁ ንጉሥኪ በጽሐ እግዚአብሔር

ትርጉም፡-

፬. ለዛቲ ቤት (ሰኔ 21)


ለዛቲ ቤት ሐነፃ ወልድ

ወፈጸማ መንፈስ ቅዱስ (2)

ትርጉም፡-

96
ተመስሎ (5) በነደ እሳት

፭. ይትባረክ እግዚአብሔር (ሰኔ 21)


ይትባረክ እግዚአብሔር (2)
የቅድስት ሥላሴ (ሐምሌ 7)
፩. ኩሎ ዘፈቀደ
ዘአልዓላ ለጽዮን እምኩሉ ዓለማት (2)
ኩሎ ዘፈቀደ ገብረ እግዚአብሔር
፮. ሃሌሉያ ለቤተ ክርስቲያን (ሰኔ 21)
በሰማይኒ ወበምድርኒ በባሕርኒ ወበኩሉ ቀላያት (2)
ሃሌሉያ ለቤተ ክርስቲያን
ትርጉም፡-እግዚአብሔር በሰማይና በምድር በባህርም በፈሳሾችም ሁሉ
ሐነፃ ልዑል ለቤተ ክርስቲያን የወደደውን አደረገ፡፡
፯. አመ ትትሐነፅ (ሰኔ 21) ፪. አቀድም
አመ ትትሐነፅ ኢየሩሳሌም በእንቁ ሰንፔር ወበከርከጼን በዕንቁ ሰንፔር አቀድም አእኮቶቶ ለእግዚአብሔር
ዓረፋቲሃኒ ለኢየሩሳሌም ወማኅፈዲሃኒ በወርቅ ንጹሕ ወመርኅባሰ በእንተ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ (2)
ለኢየሩሳሌም
፫. እንዘ ይብሉ
፷. ሐነፅዋ (ሰኔ 21)
እንዘ ይብሉ ይዜምሩ በልሳን ዘኢያረምም
ሐነፅዋ ለቤተ ክርስቲያን ወሣረርዋ በመንፈስ ቅዱስ
መንግሥተ ሥላሴ ዘለዓለም (2)
እንተ ተሐንፀት በእደ ካህናት ወተቀደስት በአፈ ጳጳሳት ወተጠምቀት
በማይ ትርጉም፡- ዝም በማይል አንደበታቸው ያመሰግኑታል

ዘውኅዘ እምገቦሁ አመ ሕማማቲሁ (ለመድኃኔዓለም) የሥላሴ መንግስት ዘለዓለማዊ ነው (2)

፱. መንፈስ ቅዱስ ወረደ ፬. ሰላመ ዘአብ


መንፈስ ቅዱስ ወረደ ላዕለ ሐዋርያት ሃሌሉያ (2) ሰላም ዘአብ ወፍቅር ዘወልድ ሃይማኖት ዘመንፈስ ቅዱስ

ተመስሎ (5) በነደ እሳት ይኅድር ማዕከሌክሙ አምላከ ሰላም (3) የሃሉ ምስሌክሙ

ትርጉም፡- መንፈስ ቅዱስ ወረደ ለሐዋርያት ትርጉም፡-ሃሌሉያ (2) የአብ ሰላም የወልድ ፍቅር አንድነት የመንፈስ
ቅዱስ

97
ይደር በመካከላችሁ የሰላሙ አምላክ ሰላም (2) ከናንተ ጋር ይሁን ፱. በረከተ እዴከ (አባ ገዕማ ሐምሌ 26)
በረከተ እዴከ ቅድስት ትባርከኒ
፭. አአትብ ወእትነሣእ
አአትብ ወእትነሣእ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አቲብየ አባ ሰላማ በጸሎትከ ተዘከረኒ (2)
እትነሣእ በስመ አብ ወወልድ
ትርጉም፡-
ሠለስተ አስማተ ነሢእየ (2) እትዌከል ቦቱ
፲. ዮሴፍ ቤትከ (የቅዱስ ዮሴፍ ሐምሌ 26)
፮. ኧኸ ሕፃኑ ለእናቱ (የቅዱስ ቂርቆስና የቅዱስ ገብርኤል ዮሴፍ ቤትከ ናዝሬት
ሐምሌ 19)
ኢየሩሳሌም (2) ሰማያዊት
ኧኸ ሕፃኑ ለእናቱ ኧኸ እንዲህ ሲል ነገራት
ትርጉም፡-
ኧኸ የእሳቱን ነበልባል በፍጹም አትፍሪ አላት

፯. ዐይኑ ዘርግብ (ሐምሌ 19)


ዐይኑ ዘርግብ ልብሱ ዘመብረቅ

ሐመልማለ ወርቅ (3) ገብርኤል (መልአክ) ሊቅ

ትርጉም፡-

፰. ርእዩ ዕበዮ (የቅዱስ ዑራኤል ሐምሌ 22)


ርእዩ ዕበዮ ለቅዱስ ዑራኤል

እውራን ይርእዩ ወድውማን ይሰምዑ እለ ለምጽ ይነጽሑ እለ መድኡ


ኀቤሁ

ትርጉም፡- ኑ እዩ የዑራኤልን ታምራት

እውሮች ያያሉ የማይሰሙት ይሰማሉ ለምጻሞች ይነጻሉ


ወደ ርሱ ይመጣሉ

98
በሰሙነ ፍልሰታ እና በዘወትር
የሚዘመር የእመቤታችን መዝሙራት
፩. ማርያም በስምሽ
ማርያም በስምሽ ይዘናል ቀኖና (2)

ትንሣኤሽን ልጅሽ ያሳየናልና ገና (2)

ፆም ማለት እንግዲህ ይሄ ነው ስርዓቱ (2)

ሐዋርያት ፆመው ለኛ አበረከቱ (2)

ነፍስና ሥጋችን በመብል ተጣልተው (2)

ሽማግሌ ሆኖ ፆም አስታረቃቸው (2)

አብረው እያደሩ አብረው እየዋሉ (2)

አያምርም አይመስልም በመብል ሲጣሉ (2)

ነፍስም በስጋዋ መለየቷን አውቃ

የዓለም ተድላዋን ድስታዋን ንቃ

በፆም በሱባኤ ትኖራለች ታጥቃ (2)

ነፍስም ለስጋዋ ትመክረው ጀመረች (2)

በብዙ ምሣሌ እያመሳሰለች (2)

ሥጋዬ ሞኝ ነህ መብልን አትውደደው

99
ከአዳም ጀምሮ ከመጀመሪያው ሰው መግነዝ ተረከበ ለሐዋርያት ሊያሳይ ››

መብል ሲጎዳ እንጂ ሲጠቅም መቼ አየነው (2) ትንሳኤሽን ሽተው ግራ ሲገባቸው ድንግል

፪. ሠላም ሠላም ሐዋርያት ፆመው ተገለፅሸላቸው ››


ሠላም ሠላም (2) ማርያም ድንግል
ተቀብራ አልቀረችም ከምድር ከደጇ ››
ልመናሽ ለሚያምኑት ድኅነት ያሰጣል (2)
ወደ ላይ አረገች እሷም እንደ ልጇ ››
ደቀ መዛሙርቱ በሐሳብ ሲዋኙ
ለማየት ሲጓጉ የድንግልን ትንሳኤ ድንግል
በንፁህ ፆማቸው ምልክት አገኙ
እርገቷን አወቁ በብዙ ሱባኤ ››
ለኛ ወገኖችሽ ሀጥያት ላደከመን
እኛም እንፀልይ በራችን እንዝጋ ››
ከልጅሽ ይቅርታ ድንግል ለምኚልን
ከወላዲተ አምላክ እንድናገኝ ዋጋ ››
በሀና በኢያቄም እመቤታችን
፬. እመቤቴ ማርያም
በዚህ ቀን ባርኪልን ሱባኤያችንን እመቤቴ ማርያም እለምንሻለው

፫. ድንግል ወላዲተ ቃል በለቅሶ በዋይታ ፊትሽ ወድቄአለሁ


ድንግል (2) ወላዲተ ቃል (2)
እመቤቴ ስሚኝ ተማፅኜሻለው (2)
አሟሟትሽ በጥር ነሐሴ መቃበር ድንግል
ሀዘኔን ጭንቀቴን ለማን እነግራለው
ያንቺስ ለብቻው ነው ትንሣኤሽ ሲነገር ››
ችግሬን ጉዳቴን ለማን አዋያለው
ስጋሽ በምድር ላይ የታል እንደፍጡር ››
እመቤቴ ስሚኝ ተማፅኜሻለው (2)
አርጓል ወደ ሰማይ ከክርሰቶስ መንበር ››
ሀዘኑም በዛብኝ ፈተናው ከበደኝ
አስጋሽን ሲያሳርጉ መላእክተ ሰማይ ድንግል
እንደምን ልቻለው እኔ ብቻዬን ነኝ
ቶማስ በደመና ሲመጣ መንገድ ላይ ››

100
የአማኑኤል እናት ፈጥነሽ ድረሽልኝ (2)

በጣም ተንገዳገድኩ ልወድቅ ነው እኔ ፮. በሔዋን ምክንያት


ኧኸ በሔዋን ምክንያት (2) የተዘጋው ደጅ
እመ አምላክ ደግፊኝ ቁሚልኝ ከጎኔ
ዳግም ተከፈተ (3) በማርያም ልጅ (2)
ምንም አጋር የለኝ ካንቺ በቀር ለኔ (2)
ኧኸ በሔዋን ምክንያት (2) ከአምላክ ተጣልተን
፭. ሠላም ላንቺ ይሁን
ሠላም ላንቺ ይሁን (3) ማርያም ድንግል (2) በድንግል ማርያም (3) ፅድቅን አገኘን (2)

የሴቶች መመኪያ የሴቶች አክሊል (2) (2) ኧኸ ሔዋን ያመጣችው (2) የነፍስ መከራ

ሠላም ላንቺ ይሁን (3) የሁሉ እመቤት (2) ተደመሠሠልን (3) በማርያም ሥራ (2)

የሀጥአን ተስፋ የፃድቃን ህይወት (2) (2) ኧኸ እህተ መላእክት (2) እመቤታችን

ሠላም ላንቺ ይሁን (3) የሁሉ ወዳጅ (2) ከአምላካችን ጋራ (3) ድንግል አማልጅን (2)

የጽድቅ መሰላል የዓለም አማላጅ (2) (2) ኧኸ ትንቢተ ነቢያት (2) እመቤታችን

ሠላም ለወለድሽው (3) አምላካችንን (2) የመንፈስን ምሥጢር (3) አሳድሪብን (2)

ሰማይና ምድር የማይችሉትን (2) (2) ኧኸ እንማልድሻለን (2) እመቤታችን

ሠላም ለእመቤቴ (3) አምላክን የወለድሽ (2) እንድትባርኪልን (3) ሱባኤያችንን (ማህበራችንን) (2)

የሰማይ መላእክት የሚያመሰግኑሽ (2) (2) (2) ፯. እመ አምላክ


እመ አምላክ (2) አስቢን በሰርክ (2)
ሠላም ላንቺ ይሁን (3) የሁሉ ፍቅረኛ (2)
ሀዘኔ ጭንቀቴ በጣም በዛብኝ
ምህረትን ከልጅሽ ልምኚልን ለኛ (2) (2)
ከልጅሽ አማልጂኝ አንቺው አስታርቂኝ

ከመንበሩ ቆመሽ ንገሪው ለልጅሽ

101
እናቱ ነሽና እሱ አያሳፍርሽ ደካማው እምነቴ እየለየኝ ነው

እኔ ሀጥያተኛ በደሌን አውቃለው አረሳሽም ድንግል እማፀንሻለው

ምርኩዜ ነሽና እከተልሻለው አማላጅነትሽን መድኅን ነው አውቃለው

መንገዱ ጠፍቶብኝ የፅድቁ ጎዳና ፰. ድንግል ሆይ ስላንቺ


ድንግል ሆይ ስላንቺ ነውና መሐሪ
መብራቱን አብሪልኝ እመጣለውና
አማልጂኝ ከአንድ ልጅሽ ከፈጣሪ
መመገብ ይቅርብኝ አልራብምና
ስሙን እንዳልጠራ አንደበትም የለኝ
ስምሽን ስጠራ እጠግባለሁና
ፊቱንም እንዳላይ ሥራዬ አሳፈረኝ
አበው ሊቃውነቱ ባንቺ ይመካሉ
ታውቆኛል ጥፋቴ ብዙ እንደበደልኩኝ
እመ አምላክ እያሉ ስምሽን ይጠራሉ
ትዕዛዙን እንደሻርኩ ሕጉን እንደጣስኩኝ
ከገሃነም አውጪኝ ከዚያ ነበልባል
በፊቱ እንዳላፍር የተጠራሁ ለታ
ከሲኦል ወድቄ እንዳልቃጠል
እለምነዋለሁ ከአሁኑ ይቅርታ
ያ የስቃይ ሀገር ባህሩ ያሰጥመኛል
አንተ ክቡር መልአክ ልደቱን አብሳሪ
አንቺ ከለመንሽው ልጅሽ ያዝንልኛል
አማልደኝ ከጌታዬ ከፈጣሪ
ወገን አታድርጊኝ ከሲኦል ከተማ
ጻድቃን ሰማዕታት እናንተም ሁላችሁ
መድረሻ ያሳጣኝ የእሳቱ ጨለማ
አማልዱኝ ከአምላኬ ከአምላካችሁ
አወድስሻለው በኤፍሬም ውዳሴ

ሁኝልኝ ጠበቃ አደራ ለነፍሴ ፱. የሲና ሐመልማል


የሲና ሐመልማል የሙሴ ፅላት (2)
እኔስ እፈራለሁ ምግባሬን ሳየው
የሲሎንዲስ ጥበብ ዕፀ መድኃኒት (2)

102
አሁን በምን በምን እንመስልሻላን ማርያም ነፍሴን አደራ እሰግድ ለኪ

እፁብ ድንቅ ብለን እናወድስሻለን እንዳልንገላታ ጠብቂኝ በዓለም ሁሉ ጎዳና

ያረጁ ፍጥረታት የታደሱብሽ (2) ደግሞም እንድመገብ ሰማያዊ መና

የሕይወት መሰላል ማርያም አንቺ ነሽ (2) ማርያም የአዳም ጤና እሰግድ ለኪ

የነቢያት ትንቢት የልባችን ተስፋ (2) ፲፩. ቃል በቃሉ


ቃል በቃሉ ተናገራት ማርያምን አከበራት
ባንቺ መመኪያነት እምነታችን ይስፋ (ተዋሕዶ ይስፋፋ) (2)
እግዚአብሔር መረጣት ቃል ተናገራት
፲. የዓለም ንግሥት
የዓለም ንግሥት የሆንሽው ድንግል ማርያም እመቤቴ ፍጥረታት በሙሉ ያመሰግኑሻል

ላመሰግንሽ አንቺን ሁል ጊዜ በሕይወቴ የሕይወታችን በር ድንግል ናት ይሉሻል (2) ድንግል ናት


ይሉሻል
ማርያም ባርኪኝ እመቤቴ እሰግድ ለኪ
እግዚአብሔር አብ ላከ አንድያ ልጁን
ተሸጬ ስኖር ልጅሽ በሰይጣን ከተማ ዓለም
ያንቺን ሥጋ ለብሶ እኛን እንዲያድን (2) እኛን እንዲያድን
የሚያወጣኝ ጠፍቶ የእናት ልጅ ወንድም
ድንግል ሰገዱልሽ መላእክት በራማ
ወጣሁኝ በልጅሽ ደም እሰግድ ለኪ
ባንቺ ላይ ስላለ የመለኮት ግርማ (2) የመለኮት ግርማ
ያ ምቀኛ ጠላት ንጉሥ ተንኮል የተመላው ሄሮድስ
ዓለሙን ያዳነ ያንቺን ሥጋ ለብሶ
ልጅሽን ለመግደል ደሙንም ሊያፈስ
ዘለዓለም ኗሪ ነው በሰማያት ነግሦ (2) በሰማያት ነግሦ
ተሯሯጠ በእግር በፈረስ እሰግድ ለኪ
፲፪. ድንግል እመቤቴ
ያንቺ መንገላታት ሁል ጊዜ ያሳዝነኛል ሲወራ
ድንግል እመቤቴ የዓለም እናት (2)
በምድረ ግብፅ ሆነሽ ያየሽው መከራ
አንቺን የመረጠ ይክበር መለኮት (2)

103
ከአንቺ ተወለደ ወገኑን ሊዋጅ (2)
ቸብቸቦ
ቀዳማዊ ቃሉ የእግዚአብሔር አብ ልጅ (2)
፩. በሰላም ንዒ
ኤፍሬም በውዳሴው ያመሰገነሽ (2) በሰላም ንዒ (2) ማርያም

ደመና ኤልያስ ድንግል አንቺ ነሽ (2) ትናዝዘኒ (2) ኀዘነ ልብየ

የምሕረትን ዝናም ያስገኘሽልን (2) ምስለ ሚካኤል (2) ወገብርኤል

በሲኦል በረሀ እንዳንኮነን (2) ምስለ ሱራፌል (2) ወኪሩቤል

ያሬድ በመዝሙሩ የዘመረልሽ (2) ምስለ ዑራኤል (2) ወሩፋኤል

ዕራቁ ደመና ንጽሕት አንቺ ነሽ (2) ምስለ ኩሎሙ (2) ቅዱሳን

ምስለ ወልድኪ (2) አማኑኤል

፪. ደስ ይበልሽ
ደስ ይበልሽ (2) አንቺ ንጽሕት ድንግል ደስ ይበልሽ

ከሴቶቹ ሁሉ የተባረክሽ ነሽ

ሰላም እልሻለሁ ማርያም ድንግል

እንደ ብሥራታዊው እንደ ገብርኤል

ላንቺ የተሰጠ ሁለት ድንግልና

አንደኛው በሥጋ ሌላው በሕሊና

ከዓለም ሁሉ ሴቶች ንጽሕት በመሆንሽ

ሰማያዊ መና የተገለጸብሽ

104
የልዑል ማደሪያ ለመሆን የበቃሽ ለምኚልን ከአምላካችን ከመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንድንጸና
በቀናች ሃይማኖት
የጌታዬ እናት በጣም ደስ ይበልሽ
፭. ሰላም ለኪ (ውዳሴ ማርያም ዘዘወትር)
ማርያም ስትጎበኛት ወደ ቤቷ ገብታ
ሰላም ለኪ እንዘ ንሰግድ ንብለኪ (2)
ኤልሳቤጥ ዘመረች በመንፈስ ተሞልታ
ማርያም እምነ (4) እምነ ናስተበቁዓኪ
በማኅፀኗ ያለው ዘለለ በደስታ
ትርጉም፡-
እኛንም ትጎብኘን ከጠዋት እስከ ማታ
፮. ማህደረ መለኮት
፫. ማርያም ንጽሕት (ውዳሴ ማርያም ዘዐርብ) ማህደረ መለኮት
ማርያም ንጽሕት ድንግል ማእምንት ወላዲተ አምላክ ሰአሊተ
ማርያም እመ ብዙኃን (2)
ምሕረት ለውሉደ ሰብአ
ትርጉም፡-
ሰአሊ ለነ ኀበ ክርስቶስ ወልድኪ ይሥረይ ኃጢአተነ ሰአሊ ለነ ቅድስት

ትርጉም፡- ማርያም ንጽሕት ድንግል ታማኝ አምላክን የወለድሽው ፯. እሞሙ


የምሕረት አማላጅ ለሰው ልጆች አማልጅን ከልጅሽ ከክርስቶስ እሞሙ ለሰማዕት ወእህቶሙ ለመላእክት
ይቅር እንዲለን ቅድስት ሆይ ለምኝልን
ንጽሕት ወቅድስት (2) ኪዳነምህረት
፬. አንቲ በአማን (ውዳሴ ማርያም ዘሰንበተ ክርስቲያን)
፰. ሰአሊ ለነ
አንቲ በአማን ምክሐ ዘመድነ ወሰአሊተ ለነፍሳቲነ ሕይወት
ሰአሊ ለነ ማርያም ሰአሊ ለነ
ሰአሊ ለነ ሃበ እግዚእነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ያጽንአነ
አክሊለ ንጹሐን (2) ሰአሊ ለነ (2)
በርትዕት ሃይማኖት
ትርጉም፡- ለምኚልን ማርያም ለምኚልን

የንጹሐን አክሊል (2) ለምኚልን (2)

፱. በመኑ
ትርጉም፡- አንቺ በእውነት መመኪያችን ነሽ አማላጅም ለነፍሳችን
ሕይወት በመኑ በአምሳለ መኑ ናስተማስለኪ

105
እመቤቴ የእኛ አማላጅ አዛኚቱ ድንግል ምልእተ ውዳሴ ፲፫. የድህነቴ ምክንያት
የድህነቴ ምክንያት እመቤቴ ጥላ ከለላዬ ረዳቴ
፲. ማርያም ተዓቢ
ማርያም ተዓቢ እምኩሉ ፍጥረት የፅዮን ሙሽራ (4) ማርያም የልዑል ማደሪያ

ኢያውዓያ እሳተ መለኮት (2) ፲፬. እንደ ወይን


እንደ ወይን (2) እንደ ዘለላ
ትርጉም፡- ማርያም ትበልጣለች ከሁሉ ፍጥረት
ስምሽ የጣፈጠ ታምርሽ ያማረ (2) ኪዳነ ምህረት
ስላላቃጠላት የመለኮት እሳት (2)

፲፩. አትለይን ፲፭. መሰረተ ሕይወት


መሰረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘአድምቀዲሙ
አትለይን (2) ድንግል ሆይ አደራሽን
ለወልድኪ (2) አምሳለ ደሙ (2)
ከዲያብሎስ እጅ አንቺ አድኚን ምህረት ከልጅሽ ለምኚልን
ትርጉም፡-
መሐሪው አምላክ ለሰው ልጅ ብለህ መከራን አየህ

ለፈለጉህ (2) አንተ ብርሃን ነህ ፲፮. አእላፍ መላእክት


አእላፍ መላእክት
ከሰይጣን ፈተና (2) ሰውረን ከሃጢአት
ይትለአኩኪ መላእክት (2)
መንገድህን (2) እንዳንሳሳት
፲፯. አዘክሪ ድንግል
፲፪. ብርሃን ለብሰሽ አዘክሪ ድንግል አዘክሪ
ብርሃን ለብሰሽ ከፀሐይ ደምቀሽ
ከልጅሽ አሳስቢ አዘክሪ
እናታችን (3) ድንግል አንቺ ነሽ
ለኃጥአን አኮ ለጻድቃን

ከአንቺ መወለዱን አዘክሪ


ለፍጥረቱ ሁሉ (2)
በቤተልሔም ››
መድኃኒት (3) ኪዳነምህረት

106
በጨርቅ መጠቅለሉን ››
የደብረ ታቦር መዝሙራት
መኝታው ግርግም ››
፩. ሰላም ሰላም
በዚያ በብርድ ወራት አዘክሪ ሰላም ሰላም (2) የታቦር ተራራ

የገበሩለትን ›› ብርሃነ መለኮት በአንተ ላይ አበራ (2)

የአድግና የላህም ›› ደቀ መዛሙርቱ በሃሳብ ሲዋኙ

እስትንፋሳቸውን ›› ይኸው በዛሬው ቀን እውነቱን አገኙ

በግብፅ በረሃ አዘክሪ ሙሴና ኤልያስ እንዲያ ሲሸበሩ

መሰደድሽን ›› የተነጋገሩት ምንድነው ምሥጢሩ

የአሸዋ ግለት ›› ከአምላክ ጋር የዋሉት ደቀ መዛሙርት

ረኃብና ጥሙን ›› የአምላክን ድምፅ ሰምተው አልቻሉም መጽናት

በመቃብሩ ዘንድ አዘክሪ ፪. በደብር


በደብር በደብረ ታቦር
ባነባሽው እንባ ››
ሰባሕኩከ በደብር (2)
አሳስቢ ድንግል ሆይ ››

ገነት እንድንገባ ››
፫. በስመ ዚአከ
በስመ ዚአከ ይትፌሣሑ ዮም

ታቦር ወአርሞንዔም (2)

፬. ታቦር ወአርሞንዔም
ታቦር ወአርሞንዔም

ታቦት ወአርሞንዔም (2)

107
፭. የታቦር ተራራ
የኪዳነ ምሕረት መዝሙራት (ነሐሴ
የታቦር ተራራ በጣም ደስ ይበልሽ

እግዚአብሔር መለኮቱን ስለ ገለጸብሽ (2)


16)
፩. የመላእክት እኅት
፮. አማን በአማን
የመላእክት እኅት የሰማዕታት እናት የጻድቃን እመቤት
አማን በአማን (2) ተሰብሐ
ለምኚልን (2) ከልጅሽ ማርያም ምሕረት
ተሰብሐ በደብረ ታቦር (2)
፪. ይዌድስዋ
፯. ይቤሎ ጴጥሮስ
ይዌድስዋ መላእክት (2) ለማርያም
ይቤሎ ጴጥሮስ ለኢየሱስ ንንበር ዝየ ሊቅ ንንበር ዝየ
በውስተ ውሳጤ ወይብልዋ መንጦላዕት በሃኪ ማርያም ሐዳስዩ ጣዕዋ
አሐደ ለከ ወአሐደ ለሙሴ ወአሐደ ለኤልያስ ንግበር ማኅደረ
፫. በሃ በልዋ
፷. አሀደ ለከ
በሃ በልዋ ተሰለምዋ (2) ለቤተ ክርስቲያን
አሀደ ለከ ወአሐደ ለሙሴ
ዕግትዋ ለጽዮን ወሕቀፍዋ (2) ለጽዮን ቤተ ክርስቲያን
ወአሐደ ለኤልያስ ንግበር ማኅደረ (2)
፬. ድንግል አማልጅን
ትርጉም፡- አንዱን ለአንተ አንዱንም ለሙሴ
ድንግል አማልጅን ከአምላካችን
አንዱንም ለኤልያስ ቤትን (ዳስን) እንሠራለን (2)
እንዳንሞት በነፍስ በስጋችን አደራ ድንግል ጠብቂን ልጆችሽን
፱. እግዚአብሔር አብ
፭. ታማልደናለች
እግዚአብሔር አብ እስመ አልብከ ተጽናስ
ታማልደናለች (2)
እምቅድመ ዘመን ዘመናዊ ወድህረ ዘመናት ሐዲስ (2)
ማርያም (2) ቤዛዊት አለም (2)
ትርጉም፡-
ሚካኤል መልአክ ሊቀ መላእክት

ዘአውረደ (2) መና በገዳም (2)

108
ገብርኤል መልአክ አብሣሪ ትፍሥሕት የሰማይ መላእክት በደስታ እያጀቧት ዐረገች ወደ ገነት

ዘአብስራ (2) ለማርያም ንጽሕት (2) ፷. ዕርገታ


ዕርገታ ለማርያም ዕርገታ ውስተ ሰማያት
ሩፋኤል መልአክ ሊቀ መላእክት
ወበኣታ (2) ውስተ ገነት (2)
ዘአብርሃ (2) ለማርያም ንጽሕት (2)
ትርጉም፡-
ዑራኤል መልአክ ለእዝራ ነቢይ

ዘአስትዮ (2) ጽውአ ልቡና (2) ፱. አረገች በስብሐት


አረገች በስብሐት አረገች በእልልታ በስብሐት በእልልታ አረገች
ሰሎሞን ይቤላ (2) በስብሐት በእልልታ
ርግብየ ሠናይትየ ሰሎሞን ይቤላ (2) እየዘመሩላት መላእክት በደስታ አረገች በስብሐት በእልልታ
ገብረ መንፈስ ቅዱስ (2) ፲. ጴጥሮስ ወጳውሎስ
ሐዋርያ (2) ዘእስክንድርያ (ዘኢትዮጵያ) (2) ጴጥሮስ ወጳውሎስ ዐጠኑ ሥጋሃ

ተክለሃይማኖት (2) ለማርያም (2) በማዕጠንተ ወርቅ (2)

ሐዋርያ (2) ዘኢትዮጵያ (2) ትርጉም፡-

ብርናሃተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስ ፲፩. የኪዳን ጽላት


የኪዳን ጽላት የተሰወረ መና ያለብሽ ደብተራ ድንኳን አንቺ ነሽ
አዕማደ (2) ቤተክርስቲያን (2)
ይኸውም መና የተባለው (2) በድንግል ማርያም ያደረው
፮. ድንግል ማርያም የእግዚአብሔር ልጁ ነው
ድንግል ማርያም እናታችን

የጌታችን እናት ለምኝልን (2)


፲፪. እመቤቴ ማርያም
፯. ማርያም ዐረገች እመቤቴ ማርያም እመቤቴ (2) ካንቺ ተወለደ የሠራዊት ጌታ
ማርያም ዐረገች (2) ወደ ገነት

109
እመቤቴ ማርያም ይድረስሽ ሰላምታ (2) ፲፭. መንክር ግርማ (ነሐሴ 7)
መንክር ግርማ ኃይለ ልዑል ፀለላ
ሕይወቱን የሰዋ ፍጹም ለሰላም
አማን (2) መላእክት ይኬልልዋ (2)
ሁሉንም የሚችል ያለ በአርያም
ትርጉም፡- በሚያስደንቅ ግርማ የልዑል ኃይል ጋረዳት
የአምላክ ማደሪያ ድንግል ማርያም
በእውነት (2) መላእክት አመሰገኗት (2)
ጌታ የመረጠሸ እስከ ዘለዓለም (2)

የምድር ባለጸጎች ሲማለሉ ፊትሽ

የሰማይ መላእክት ምሥጋና ያቅርቡልሽ

አሕዛብ ይንበርከኩ ለኃያሉ ልጅሽ

ክብር ይገባሻል ለእናትነትሽ (2)

ላንቺ ሲያስተላልፍ ግብርኤል ሰላምታ

ከንጉሥ ተልኮ ከሠራዊት ጌታ

ሰላም ላንቺ ይሁን ብሎ ያበሠረሽ

እመቤቴ ማርያም ምሥጋና ይድረስሽ (2)

፲፫. ሰላም ለኪ
ሰላም ለኪ (3)

ይፄውዐኪ ማርያም ወልድኪ (2)

፲፬. በአምሳለ ኦፍ (ነሐሴ 7 ፅንሰት)


በአምሳለ ኦፍ (2) ፀአዳ ርግብ ትመስል ማርያም

ይትኬ ደመና ቀሊል ማርያም ድንግል እሙ ለእግዚአነ

110
ልዩ ልዩ መዝሙራት
፩. ኀበ ተርኅወ ገነት (የሀዘን)
ኀበ ተርኅወ ገነት ወኀበ ተነጽፈ ዕረፍት

ይከፍለነ ኀሃሉ (2) ውስተ በዓቶሙ ለቅዱሳን

ትርጉም፡-

፪. ጻድቃን ቡሩካን (የሀዘን)


ጻድቃን ብሩካን ልዑላነ ምግባር

እለ መነኑ ዓለመ እለ መነኑ ወረሱ መንግሥተ ሰማያት

ትርጉም፡-

፫. ማርያም ሐዘነ ልቡና (የሀዘን)


ማርያም ሐዘነ ልቡና ታቀልል

ሀዘነ ልቡና (4) ታቀልል

ትርጉም፡- ማርያም የልብን ሐዘን ታቀላለች

የልብን ሐዘን (4) ታቀላለች

፬. ኢትዮጵያ (ዘዘወትር)
ኢትዮጵያ ታበጽሕ እደዊሃ (2) ሃበ እግዚአብሔር

እንዘ ትብል አምላኪየ (2) ነጽረኒ ወአድኅነኒ እምዕደ ጸላኢ ወፀር

ትርጉም፡-

111
፭. ኦ አባ ቅዱስ ዕቀቦሙ (ዘጳጳሳት) እናመስግነው (2) እግዚአብሔር
ኦ አባ ቅዱስ ዕቀቦሙ (2) በስምከ ወበኃይልከ ዕቀቦሙ
ምስጉን ነው የተመሰገነ (2)
ከመ ይኩኑ አሐደ ብነ ከማነ (2) ከመይኩኑ
ባሕሩን ተሸግረን ወንዙ ደረቅ ሆነ
፮. ሃሌሉያ ለክርስቶስ (ዘዘወትር) በጣላታችን ላይ ድሉ የእኛ ሆነ
ሃሌሉያ ለክርስቶስ ይገባዋል ምስጋና
ከባርነት ቀንበር በእርሱ ነፃ ወጣን
በሕይወት በጤና ጠብቆናልና
ሕይወትን የሚሰጥ መና ነው ምግባችን
እስከዚችም ሰዓት አድርሶናልና
አስፈሪ ነው ያልነው ብዙ ነገር ነበር
ይገባዋል ለአምላካችን ምስጋና
ሁሉንም አለፍነው አምላካችን ይክበር
፯. ልዑል እግዚአብሔር (ዘዘወትር)
ልዑል እግዚአብሔር (2) ምስጋና ይገባሃል ጉልበታችን ቢዝል ፈተና ቢበዛ

ለዚች ሰዓት (2) በሰላም በጤና ላደረስከን ኃይላችን እሱ ነው የዓለሙ ቤዛ

ከዓለት ላይ ውኃ ፈልቆልን ጠጣነው


፷ ስብሐት ለአምላክነ (ዘዘወትር)
ስብሐት ለአምላክነ ወመድኃኒነ ይኸው ታላቅ ጌታ ኑ እናመስግነው

ዘአድኃንከ ነፍሳቲነ (2) ሕዝቦች ደስ ይበለን ሕይወታችን ድኗል

ትርጉም፡- ሰይጣን ጠላታችን በመስቀል አፍሯል

፱. ንሴብሖ (ዘዘወትር - ትንሣኤ) ፲. አምላከ እስራኤል (ዘሚካኤል)


ንሴብሖ ንሴብሖ ለእግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ታማኝ ጌታችን

ስቡሐ ዘተሰብሐ (2) ለእሥራኤል ለሙሴ የኾንከው መድን

ፈርዖን እንደገና በትዕቢት ቢገን

112
ለእሥራኤል አርበኛ መረጥከው ሙሴን ፲፫. በሰላም ላመጣ (እንግዳ ለመቀበል)
በሰላም ላመጣ እንግዶቻችንን
ሚካኤል (2) የአምላክ ባለሟል
እናቅርብ (3) ምስጋና ለፈጣሪያችን
የነሙሴ የሕዝበ እሥራኤል (2)

ፈርዖን እንደገና ልቡ ተፀፅቶ ፲፬. በሐሰት መስካሪ (ዘዘወትር)


በሐሰት መስካሪ ካልጠፋ ከሀገር (2)
ቢከታተላቸው ጦሩን አስከትቶ
አይመሠረቱም ሰላምና ፍቅር (2)
ይመራቸው ነበር ሚካኤል በፋና
እበላለሁ የሚል ምኞት ያደረበት (2)
ሌሊቱን በብርሃን ቀኑን በደመና
ሲለውጥ ይኖራል እውነትን በሐሰት (2)
ሙሴ እንደ ታዘዘው አነሳ በትሩን
በሐሰት መስክሮ የተገኘው ገንዘብ (2)
እጆቹን ዘረጋ ገሠጸው ባሕሩን
ቢቀርም አይጎዳ ቢመጣም አያጠግብ (2)
እንደ ግንብ ቆመ ባሕረ ኤርትራ
ገንዘብ ቢቸግርህ ምንም ብትሳሳ (2)
በደረቅ አለፉ እሥራኤል በተራ
የፈጣሪህን ስም በከንቱ አታንሣ (2)
፲፩. ኃይል የእግዚአብሔር ነው (ዘዘወትር)
በሐሰት አትመስክር ተው ባክህ ወንድሜ (2)
ኃይል የእግዚአብሔር ነው ማዳን የእግዚአብሔር ጥበብ
የእግዚአብሔር በሐሰት መስካሪ አያገኝም ዕድሜ (2)
አንመካም በጉልበታችን እግዚአብሔር ነው የኛ ኃይላችን ፲፭. አባት እናትህን (ዘዘወትር)
፲፪. እግዚአብሔር ብርሃኔና (ዘዘወትር) አባት እናትህን ውደድ እርዳ አክብር
እግዚአብሔር ብርሃኔና መድኃኒቴ ነው አትስረቅ አትግደል ደግሞም አታመንዝር ይላል እግዚአብሔር
እንዳትጠራጠር
የሚያስደነግጠኝ የሚያስፈራኝ ማን ነው (2) አምላኬ መመኪያዬ ነው

113
፲፮. ሰማየ በአብ (ዘዘወትር) ከሰኞ እስከ ዓርብ እየሠራን
ሰማየ በአብ ወበወልድ አርያመ ወበመንፈስ ቅዱስ ኀበ ዓረጉ አነ
እንጠያየቅ በሰንበት ቀን
ሰማዕኩ እመላእክት ዝማሬ በአድንኖ ወበአትሕቶ ቦ ዘያጽሕሱ ወቦ
፲፷. ተዋህዶ ሃይማኖት (ዘዘወትር)
ዘይዜምሩ
ተዋህዶ ሃይማኖት እንከን የሌላት
፲፯. እንኳን ደህና መጣችሁ (እንግዳ መቀበያ)
እንከተላት (2) እስከ ሞት (2) በእውነት ያለፍርሃት
እንኳን ደህና መጣችሁ (2)
እናታችን ቅድስት የአምላክ እናት
ወደ እኔ ወደ እናታችሁ
እንስገድላት (2) እንስገድ (2) በእውነት ለአምላክ እናት
እጄን ዘርግቼ ስጠብቃችሁ
ጻድቃን ሰማዕታት ወሐዋርያት
ወላጆቻችሁን እንድታከብሩ
ያማልዱናል (2) መላእክት (2) በእውነት በላይኛው ቤት
አምላካችን መናገሩ
፲፱. ተዋሕዶ ንጽሕት (ዘዘወትር)
እንድትጠብቁ ትዕዛዙን
ተዋሕዶ ንጽሕት ቅድስት እምነታችን
እንቢተኞች ባለመሆን
ኑሪ ለዘለዓለም ተከብረሽ በአምላካችን (2)
የዕውቀት ገበያተኞች እንደ መሆናችሁ
፳. ተዋሕዶ ሰማያዊት (ዘዘወትር)
ምንም ጊዜ ሳይኖራችሁ ተዋሕዶ (2) ሰማያዊት
ስለመጣችሁ እናንተ ልጆቼ የቀናች እምነት (2) ሃሌሉያ
ታዩኛላችሁ ተደስቼ ተዋሕዶ (2) መንፈሳዊት
እንደዚህ እኮ የምላችሁ የመንፈስ መብራት (2) ሃሌሉያ
ቤተክርስቲያን ነኝ እናታችሁ ተዋሕዶ (2) መለኮታዊ

ንጽሕት እምነት (2) ሃሌሉያ

114
ባንቺ ቢያምኑ (2) ሰማዕታት ፳፪. አማኑኤል ጌታዬ ሆይ (ዘዘወትር)
አማኑኤል ጌታዬ ሆይ በምህረትህ ተቀበለኝ
ተፈተኑ በእሳት (2) ሃሌሉያ
ኃጢአት እኔ ልጅህን ዳግም እንዳይገዛኝ (2) ኃይልህን አንተ አልብሰኝ
ባንቺ ቢያምኑ (2) ቅዱሳን

ድል ነሡ ሰይጣንን (2) ሃሌሉያ ፳፫. ከክርስቶስ ፍቅር (ዘዘወትር)


ከክርስቶስ ፍቅር የሚለየኝ ማነው
እንደ ወርቅ (2) ጠርተው
መከራ ችግር ስቃይ ወይስ መራቆት ነው (2)
አበራ ገድላቸው (2) ሃሌሉያ
አንፈራም አንሰጋም አንጠራጠርም
ክርስቲያኖች (2) አስተውሉ
እግዚአብሔር ከእኛ ጋራ ይኖራል ለዘለዓለም (2)
መዝኑ ልብ በሉ (2) ሃሌሉያ
ሳይነጋ ተራምደን እንግባ በጠዋት
ተዋሕዶ (2) መሠረት
በደሙ መስርቶ ከሠራልን ቤት (2) ከሠራልን ቤት
የጽድቃችን ሐውልት (2) ሃሌሉያ
ከቶ የት ይገኛል እንዲህ ያለ ቤት
ትኑርልን (2) እምነታችን
የውሃ ግድግዳ የደም መሠረት (2) የደም መሠረት
ተዋሕዶ መክበሪያችን (2) ሃሌሉያ
የውሃ ግድግዳ የደም መሠረት
፳፩. ያከብርዋ (ዘሰንበተ ክርስቲያን)
ይኸው እዚህ አለ የአማኑኤል ቤት (2) የአማኑኤል ቤት
ያከብርዋ ለሰንበት መላእክት በሰማያት ጻድቃን በውስተ ገነት

ወኩሉ ፍጥረት አሥዓት ወአናብርት እለ ውስተ ፀምር ያእረፉ ባቲ ፳፬. እኔ እወድሃለሁ (ዘዘወትር)
እስመ ባቲ አእረፈ እምኩሉ ግብሩ እኔ እወድሃለሁ መድኃኒቴ

ትርጉም፡- ያከብሯታል ሰንበትን መላእክት በሰማያት ጻድቃን በገነት መታመኛዬ ነህና ረዳቴ መታመኛዬ (2)

ፍጥረታት በሙሉ አሳዎችና በሬዎች በመቃብር ያሉ መመኪያዬ አንተነህ የሕይወቴ ተስፋ


ያከብሯታል አምላክ በእርሷ ስላረፈ ከሥራው ሁሉ
ጌታ ሆይ ጠብቀኝ ከሰይጣን ዘለፋ

115
አቤቱ ጌታ ሆይ በስምህ አድነኝ ከልዑል ዘንድ ወረደ ከልዑል ዘንድ (2)

ጩኸቴንም አድምጥ ጸሎቴንም ስማኝ ፳፯. ይረድአነ (ዘዘወትር)


ይረድአነ አምላክነ (2) ወመድኃኒነ
ወደ እኔ ተመለስ ነፍሴንም አድናት
አምላክነሰ አምላከ አድኅኖ ስብሐት ለአብ ስብሐት ለወልድ ስብሐት
እንደ ቸርነትህ ሰውረኝ ከኃጢአት
ለመንፈስ ቅዱስ
የነፍሴ መገኛ የአጥንቴም ሕይወት
ትርጉም፡- ይረዳናል አምላካችን (2) መድኃኒታችን
ወልደ አብ ክርስቶስ አንተ ነህ በውነት
አምላካችን የምህረት አምላክ ነው ምስጋና ለአብ ምስጋና ለወልድ
ወደ ዓለም ስትመጣ በግርማ በክብር ምስጋና ለመንፈስቅዱስ

ጌታ ሆይ አስበኝ ወድቄ እንዳልቀር ፳፷. ሚካኤል ሊቅ (ዘሚካኤል)


ሚካኤል ሊቅ ልብሱ ዘመብረቅ
ከአንተ ተለይቼ እንዳልጠፋብህ
አይኖ ዘርግብ አይኖ (4) ሚካኤል ሐመልማለ ወርቅ
የቀናውን መንገድ ይምራኝ መንፈስህ
ትርጉም፡-
፳፭. ኢየኃድጋ (ዘዘወትር)
ኢየኃድጋ ወኢየኃድጋ እግዚአብሔር ፳፱. ልዑል ውእቱ (ዘመላእክት)
ልዑል ውእቱ ልዑለ መንበር
ለመካንነ ደብረምህረት (ቤተ ክርስቲያን) (2)
ሚካኤል (2) ልዑለ መንበር
ትርጉም፡- አይተዋትም (2) እግዚአብሔር
፴. በአምሳለ ርግብ (ዘመላእክት)
ቦታችንን ደብረምህረት (ቤተ ክርስቲያንን) (2)
በአምሳለ ርግብ ወረደ መልዐክ ወረደ
፳፮. ሩፋኤል (ጳጉሜ 3) (ዘመላእክት)
ወረደ (4) ሚካኤል መልዐክ ወረደ
ሩፋኤል እምሰማያት
ትርጉም፡-
እምልዑላን ወረደ እምልዑላን (2)

ትርጉም፡- ሩፋኤል ከሰማያት

116
፴፩. የቀደመው በደላችንን (ዘዘወትር) መንክር ለባህሪህ ዕፁብ ያንተ ስራ
የቀደመው በደላችንን (2) አታስብብን (2)
አምላክ ሆይ ምስጋና ለአንተ ይገባሃል
አቤቱ ይቅርታህ ፈጥኖ ይደረግልን (ይሁን ይደረግልን) (2)
ለምስኪኗ ጎጆ በረከት ሰጥተሃል
፴፪. አድርገህልኛልና (ዘዘወትር) ደሃ ነኝ አልልም ሃብቴ አንተ ነህና
አድርገህልኛልና በቸርነትህ
ማሰሮዬ ሞልቷል ላይጎድል እንደገና
አመሰግንሃለው እልል እልል
፴፫. ደስ ይበለን (ዘዘወትር)
ለአለም አለም አማኑኤል (2)
ደስ ይበለን (2)
እገዛልሃለው መድኃኔአለም (2)
አምላክ አለ መሃላችን
ቀኑ ጨልሞብኝ ዙሪያው ገደል ሆኖ
ምን ይከፈል ለዚህ ሥራህ
የችግር አረንቋ ፊቴ ተደቅኖ
ገናና ነው አምላክ ክብርህ
ረዳት ያጣሁኝ በመሰለኝ ጊዜ
ምህረቱን አይተናልና
ፈጽሞ አራክልኝ የልቤን ትካዜ
አድርሶናል አምላክ በጤና
አምላኬ ጉልበቴ ኃይሌ መመኪያዬ
ይቺን እድሜ ለጨመረልን
ጠላት ማሳፈሪያ የእምነት ጋሻዬ
ለንስሐ ጊዜ የሰጠን
እንደማትተወኝ አሁን አውቄአለው
ሀጢአትህን ይታገስሀል
ካለኝ ነገር ሁሉ አንፈተን መርጫለው
በምሕረት አምላክ ያይሀል
ጥቂቷን አብዝተህ የምትመግብ ጌታ
ደስታ ነው በሰማያት
የምመልስልህ ባላገኝ ስጦታ
በአንድ ኃጥእ የፅድቅ ህይወት
በቀንም በሌትም ሁሌ የሚያበራ

117
እልል በሉ የጎበኛችሁ በጽድቅ ሥራቸው ደምቀው ይታያሉ (2)

በምህረት አምላክ ያያችሁ የቅዱሳን ህብረት የቅዱሳን ሀገር

በችግር ቀን ያሰበን ሁሉ ሲያወድስ ይኖራል የሥላሴን ክብር

አመስግኑት ዝምም አትበሉ ፅድቅና ርኅራኄ የተሞላ ሰማይ

ድንግል ማርያም ትፀልያለች እግዚአብሔር ያደለን በትንሣኤ እንድናይ (3)

ሀጥኡን ሰው ማረው እያለች ፴፭. ያብፅሃነ (ዘበዓላት)


ያብፅሃነ አመ ከመ ዮም (2)
በድንግል ክንድ እንኖራለን
አመ ከመ ዮም (2) እግዚአብሔር
በፅኑ ፍቅር አንድ እንዲያደርገን
ትርጉም፡- እንደ ዛሬው ለከርሞ ያድርሰን
፴፬. የሥላሴን መንበር (ዘዘወትር - ሥላሴ)
የሥላሴን መንበር ቅዱሳን ከበውት ለከርሞ ያድርሰን (2) እግዚአብሔር

ኪሩቤል በደመና ዙፋኑን ይዘውት

ድንግልን ከመሀል ሚካኤልን ከፊት

አእላፍ መላእክት ሲሰግዱ በፍርሃት

እዩት ተመልከቱት የሰማዩን ድምቀት (አባት) (2)

የሥላሴን መንበር ቅዱሳን ከበውት

እያሸበሸቡ የሰማይ መላእክት

ካህናተ ሰማይ ቅዱስ (3) ሲሉ

ይህን ታላቅ ተአምር ሊያዩ የታደሉ

118
፬. ይቤሎሙ (የመስቀል)
ወረባት ይቤሎሙ ኢየሱስ ለአይሁድ
፩. ዓውደ ዓመት (የዓውደ ዓመት) እመኑ ብየ ወእመኑ በአቡየ አበርህ በመስቀልየ ለእሊአየ
ዓውደ ዓመት ለባርኮ ባርኮ ዓውደ ዓመት
ትርጉም፡- ኢየሱስ አይሁድን ዛሬስ በመስተሎ ለወገኖቼ አበራለሁና
ንዒ ማርያም ለምሕረት ወሣህል
በእኔ እመኑ በአባቴ እመኑ አላቸው
ተርጉም፡- ዓውደ ዓመቱን ለመባረክ ለምሕረትና
፭. ኃይለ መስቀሉ (የመስቀል)
ለይቅርታ ማርያም ነይ ኃይለ መስቀሉ አብርሃ /2/ በኢትዮጵያ
እስመ መስቀል ሞአ ሞት ተሞዓ
፪. ርእሰ ዓውደ ዓመት (የዓውደ ዓመት)
ርእሰ ዓውደ ዓመት ዮሐንስ /2/ ወላዴ መጥቅዕ ተርጉም፡- የመስቀል ኃይል በኢትዮጵያ አበራ ፣ መስቀል ድል
ወላዴ መጥቅዕ ወአበቅቴ ወላዴ መጥቅዕ ነስቷልና ሞት ድል ተነሳ፣ መስቀል አሸንፏልና ሞት ተሸነፈ

ትርጉም፡-የዓውደ ዓመት ርእስ (ዋና) ዮሐንስ መጥቅዕን የሚወልድ ፮. መድኃኒት (የመስቀል)


መጥቅዕን የሚወልድ አበቅቴንም የወለደ መድኃኒት ዕፀ ሕይወት
ዝንቱ ውእቱ መስቀል/2/
፫. ዝንቱ መስቀል (የመስቀል)
ትርጉም፡-ይህ መስቀል መድኃኒትና የሕይወት እንጨት (ዕፅ) ነው፡፡
ዝንቱ መስቀል ህብስተ ሕይወት አፍረየ አውሀዘ ለነ ደመ
ወማየ አውኃዘ ለነ ፯. መስቀል አብርሃ (የመስቀል)
ከመ ጌራወርቅ ፅሩይ ስርግው በባህርይ መስቀል ነቢሮ መስቀል አብርሃ በከዋክብት አሠርገወ ሰማየ
ያስተርኢ ላዕለ ርዕስየ እምኩሉሰ ፀሐየ አርአየ እግዚአብሔር

ትርጉም፡- መስቀል የድህነት እንጀራ ነው ለኛ አፈራ አጎረፈ ለኛ ትርጉም፡- መስቀል አበራ ፣ በኮከቦችም ሰማይን አስጌጠ ፣ ከሁሉም
ደምና ውሀ አፈሰሰልን (አጎረፈልን) ንፁህ የወርቅ ጌጥ ክበብ ፀሐይን አሳየ
በባህሪ የተሸለመ በራሴ ላይ ተቀምጦ ይታያል ያሳያል

119
፰. አድኅንኒ ((የፅጌ) ትርጉም፡- መድኃኔዓለም እግዚአብሔር ሀገሯን (ደብረ ምህረትን)
አድኅንኒ ኢያስቆቁ በተአምርኪ አድኀንኒ በተአምርኪ ወላዲተ ወደደ በላይዋም አደረ
ቃል
፲፪. መድኃኔዓለም ክርስቶስ (የመድኃኔዓለም ጥቅ - 27)
እስመ አንቲ ወትረ መድኃኒተ አዳም ወደቂቁ በተአምርኪ
መድኃኔዓለም ክርስቶስ ዘኢተአምር በቀለ /2/
ትርጉም፡- ድንግል የአንቺ ለቅሶ በእጅጉ ይበቃኛል፣ ሁለተኛ ተማህፀንኩ በፃዳድቃኒከ እስመ ወሀብኮሙ ቃለ
እንዳላለቅስ በተአምርሽ አድኝኝ፡፡ አንቺው ሁል ጊዜ የአዳምና
የልጆቹ መድኃኒት ነሽና፡፡ ትርጉም፡- መድኃኔዓለም ክርስቶስ በቀልን የማታውቅ ነህና

፱. ንዒ ርግብየ (የፅጌ) ቃልህን በሰጠሀቸው በጻድቃኖችህ እማፀንሀለሁ፡፡


ንዒ ርግብየ /2/ ምስለ ሚካኤል ፲፫. እግዚአብሔር ኪያኪ (የመድኃኔዓለም ጥቅ - 27)
ወንዒ ሠናይትየ /2/ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ እግዚአብሔር ኪያኪ እመ አያትረፈ እምኮነ ከመ ሰዶም
ትርጉም፡- ርግቤ ሆይ መልካሜ ሆይ ደስ ካለው ከገብርኤል እንደ እምኮነ
አንቺ ሩህሩህ ከሚሆን ከሚካኤል ጋር ነዪ፡፡ ዘይቤ ኢመጻእኩ እጸውዕ ጻድቃነ አላ ኃጥአነ ለንስሐ

፲. በከመ ይቤ (የፅጌ) ትርጉም፡- ጻድቃንን እጠራ ዘንድ አልመጣሁም ኃጥአንን ወደ ንስሀ


ልመልስ እንጂ ብሎ የተናገረ (ማቴ 9፡13) መድኅን ክርስቶስን
በከመ ይቤ መጽሐፍ ማዕከለ ፈጣሪ ወፍጡራን ዘኮንኪ
ወለድሽልን የተአምር በትር ማርያም ሆይ እግዚአብሔር
ለዕረፍት ጽላተ ኪዳን
አንቺን ባያስቀርልን ኖሮ እንደ ሰዶም በሆን እንደ ገሞራም
ብኪ ይትፌሥሑ ዘገነተ ፅጌ ጻድቃን ብርሃን ዕለተ ብርሃን
በመሰልን ነበር፡፡
ትርጉም፡- መፅሐፍ እንደተናገረ በፈጣሪ እና በፍጡራን መካከል
፲፬. ዘሰማዕኮ (የመድኃኒዓለም ጥቅ - 27)
ለዕረፍት የቃል ኪዳን ማደሪያ /ምልክት/ የሆንሽ የብርሃን ቀን
ሰንበተ ሰንበታት ማርያም ሆይ ፣ በገነት ያሉ ፃድቃን በአንቺ ዘሰማዕኮ ፀሎቶ ወስዕለቶ ለበትረ ማርያም
ደስ ይላቸዋል፡፡ ኃጥአንም በአንቺ ይወጣሉ፡፡ ተወከፍ ምሕላነ ሰላመከ ሀበነ

፲፩. መድኃኔዓለም እግዚአብሔር (የመድኃኔዓለም ጥቅ - 27) ትርጉም፡- የበትረ ማርያምን ፀሎትና ስእለት እንደሰማህ ፣ የእኛንም
ምሕላ ተቀበል ፣
መድኃኔዓለም እግዚአብሔር ኃደረ ላዕሌሃ
ኪያሃ ዘሠምረ ሀገረ (ደብረ ምህረት) /2/

120
፲፭. እንዘ ዘልፈ (የበአታ - ታህ - 3) ትርጉም፡- ኢየሱስ ከገሊላ ወደ ዮሐንስ ሄደ
እንዘ ዘልፈ ትነብር ውስተ ቤተ እግዚአብሄር
በዮርዳኖስ ወንዝ ያጠምቀው ዘንድ፡፡
አስተርአያ መልአክ ዘኢኮነ /2/ ከመ ቀዲሙ ኢኮነ
፳. ክርስቶስ ተወልደ (የጥምቀት)
ትርጉም፡-ዘወትር በቤተ እግዚአብሔር ስትኖር እንደቀድሞ ያልሆነ
መልአክ ታያት፡፡ ክርስቶስ ተወልደ ክርስቶስ ተጠምቀ ክርስቶስ ተወልደ
ወለደነ ዳግመ /2/ እመንፈስ ቅዱስ ወማይ
፲፮. ገብርኤል መልአክ (የበአታ - ታህ - 3)
ትርጉም፡- ክርስቶስ ተወለደ ፣ ክርስቶስ ተጠመቀ ፣ ዳግመናም
ገብርኤል መልአክ መጽአ ወዜነዋ /3/ ጥዩቀ
ከውሃና ከመንፈስ ቅዱስ ወለደን፡፡
በዕንቁ ባሕርይ /3/ እንዘ ትፈትል ወርቀ
፳፩. ወወጺኦ (የጥምቀት)
ትርጉም፡- መልአኩ ገብርኤል እውነተኛ ባህርይ ዕንቁ ወርቅን
ስትፈትል አግኝቷት (የተረዳ) ነገርን ነገራት ፣ ወወጺኦ እማይ /2/ ተርኅወ ሰማይ
መጽአ ቃል እምደመና /2/ ዘይብል
፲፯. ገብርኤል መልአክ (በሌላ ዜማ)
ትርጉም፡- ጌታችን ከውሃው በወጣ ጊዜ ሰማይ ተከፈተ
ገብርኤል መልአክ መፅአ /2/ ወዜነዋ/2/ ጥዩቀ
በእንቍ /2/ ባሕርይ /2/ እንዘ /2/ ትፈትል ወርቀ እንዲህ የሚል ቃልም ከደመና መጣ፡፡

፲፰. ሖረ ኢየሱስ (የጥምቀት - አጫብር) ፳፪. ሰላማዊ ብእሲሁ (የጥምቀት)


ሖረ ኢየሱስ እምገሊላ ኀበ ዮሐንስ ሰላማዊ ብእሲሁ እደዊሁ ቅዱሳት ሰላማዊ ብእሲሁ
ከመ ያጥምቆ ፈለገ ዮርዳኖስ ወወጺኦ እማይ መጽአ ቃል እለ አጥመቃሁ ለመድኃኔዓለም /2/
እምሰማይ ዘይብል
ትርጉም፡- ሰውየው ቅዱስ ነው መድኃኔዓለምን ያጠመቁ እጆቹ
ትርጉም፡- ኢየሱስ ከገሊላ ወደ ዮሐንስ ሄደ ፣ በዮርዳኖስ ወንዝም ቅዱሳን ናቸው፡፡
አጠመቀው ፣ ከውሃው ሲወጣ እንዲህ የሚል ቃል ከሰማይ
መጣ፡፡ ፳፫. ፈጺሞ ሕገ (የጥምቀት)
ፈጺሞ ሕገ /2/
፲፱. ሖረ ኢየሱስ (የጥምቀት ከተራ - ወረብ)
ሖረ ኢየሱስ እምገሊላ ኀበ ዮሐንስ ወአስተርአየ ገሃደ /2/
ከመ ያጥምቆ /2/ ፈለገ ዮርዳኖስ
ትርጉም፡- ህግን ፈፅሞ ታየ አሳየ

121
፳፬. እግዚኡ መርሓ (የጥምቀት) ፳፰. ነአምን (የጥምቀት)
እግዚኡ መርሓ ዮርዳኖሰ አብጽሐ ነአምን በአብ ወነአምን በወልድ ወነአምን በመንፈስ ቅዱስ
ወበህየ ዮሐንስ ፍፁመ ተፈሥሐ /2/ አሐዱ ውእቱ አምላክ ፍፁም በህላዌሁ

ትርጉም፡- ጌታውን መራና ዮርዳኖስ አድረሰው፣ ትርጉም፡- እናምናለን በአብ እናምናለን በወልድ እናምናለን በመንፈስ
ቅዱስ በህላዌ (በአኗኗር) አንድ የሆነ ፍፁም አምላክ ነው፡፡
በዚህም ዮሐንስ ፈፅሞ ደስ አለው፡፡
፳፱. አጥመቆ (የጥምቀት)
፳፭. አማን በአማን (የጥምቀት)
አጥመቆ ዮሐንስ ለኢየሱስ ወገሰሶ እንተ ኢትትገሰስ ርዕሶ
አማን በአማን /2/ መንክር
መንክር ስብሐተ ልደቱ (ጥምቀቱ) /2/ ተቀደስት ማይ በጥምቀቱ ፈልሑ ማያት ዲበ ርዕሱ ለኢየሱስ
ክርስቶስ
ትርጉም፡- እውነት በእውነት የጌታ ልደቱ፣ ጥምቀቱ ድንቅ ነው፡፡
ትርጉም፡- ዮሐንስ ጌታ ኢየሱስን አጠመቀው የማትዳሰስ ራሱንም
፳፮. ለዘተወልደ (የጥምቀት - ወረብ) ዳሰሰው፡፡ዮርዳኖስ ውሃም በጥምቀቱ ተቀደሰች በኢየሱስ ክርስቶስ ራስ
ለዘተወልደ እምቅድስት ድንግል ምንተ ንብሎ ናስተማስሎ ላይም ውሆች ፈሉ፡፡
ለመድኃኒነ
አርዌ ገዳምኑ አንበሳ ወሚመ /2/ ከራድዮን ፴. ኃዲጎ ተስዓ (የጥምቀት)
ኃዲጎ ተስዓ ወተስዓተ ነገደ
ትርጉም፡- ከእመቤታችን የተወለደውን ምን ብለን እንጠራዋለን? ማዕከለ ባህር ቆመ ማዕከለ ባሕር
መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በምን እንመስለዋለን? በዱር
እንስሳ ነው ወይ ከራድዮን በሚባል ወፍ ነው፡፡ ትርጉም፡- ዘጠና ዘጠኙን ነገድ /ነገደ መላዕክት/ ትቶ በባሕር መካከል
ቆመ
፳፯. ለዘተወልደ (የጥምቀት - አመላለስ)
ለዘተወልደ እምቅድስት ድንግል ምንተ ንብሎ ናስተማስሎ ፴፩. ወደሞ ክቡረ(የጥምቀት)
ለመድኃኒነ
አርዌ ገዳምኑ አንበሳ ወሚመ /2/ ከራዲዮን ዖፍ ፀአዳ ንጉስ ወደሞ ክቡረ መንፈሰ ህይወት ወቅድሳተ መንፈስ ወሃበነ
አንበሳ እምዘርዐ ዳዊት ዘመፅዐ ወማየ መንጽሔ ዚአነ(2)

ትርጉም፡- ከቅድስት ድንግል የተወሰደውን ምን እንለዋለን በማንስ


እንመስለዋለን ዱር አንበሳ ነው ወይንስ ከራድዮን

122
፴፪. እምድንግል (የየካቲት 16) ትርጉም፡- ጎኖችሽ በወርቅ ሀመልማል የተሸለሙ በወርቅ የተሸለምሽ
እምድንግል አስተርአየ ቃለ /2/ አግዚአብሔር የርግብ ክንፍ አንቺ ምስራቅ ልጅሽም የፅድቅ ፀሐይ ነው፡፡
ኤልሳቤጥ ኮነት ዐባየ እስመ ወለደት ነቢየ /2/
፴፯. ኪዳንኪ ኮነ (የየካቲት)
ትርጉም፡- የእግዚአብሔር ቃል በድንግል ታየ ኪዳንኪ ኮነ /3/
ለሀጥአን ቤዛነ ኪዳንኪ ኮነ /2/
ኤልሳቤጥም በዕድሜዋ ያረጀች ስትሆን ነብይን ወለደች
ትርጉም፡- ቃል ኪዳንሽ ለሃጢአተኖች አዳኝ (ቤዛ) ሆነ፡፡
፴፫. ይነግስ (የየካቲት 16)
ይነግስ ወልድ በደብረ ፅዮን አመ ይነግስ ወልድ ፴፰. አማን በአማን (የየካቲት 16)
ክፍልኒ ድንግል እቁም በየማን አማን በአማን /2/ ኪዳንኪ
ኪዳንኪ ኢየሐልቅ /2/
ትርጉም፡- በቀኝ እቆም ዘንድ ድንግል ክፈሊኝ (አድዪኝ)
ትርጉም፡- እውነት በእውነት ኪዳንሽ አያልቅም፡፡
ወልድ በደብረ ፅዮን ይነግሳል
፴፱. የዐቢ ክብራ ለማርያም (የየካቲት 16)
፴፬. አንቲ ውእቱ (የየካቲት 16)
የዐቢ ክብራ /2/ ለማርያም
አንቲ ውእቱ ተስፋሁ ለአዳም አንቲ ውእቱ እምሐና ወኤልሳቤጥ ይሤኒ ላህያ ለማርያም
አመ ይሰደድ እምገነት /2/
ትርጉም፡- የማርያም ክብር ከሀና እና ከኤልሳቤጥ ይበልጣል ውበቷም
ትርጉም፡- አዳም ከገነት በተሰደደ ጊዜ ተስፋው አንቺ ነሽ፡፡ እጅግ ደስ ይላል፡፡
፴፭. ሀሌሉያ ክነፈ ርግብ (የየካቲት 16) ፵. ጾም ትፌውስ (የየካቲት - በጾም ሲውል)
ሀሌሉያ ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር ጾም ትፌውስ ቁስለ ነፍስ ወታጸምም ኩሎ ዘስጋ ፍትወታተ
ወገበዋቲሃኒ ሐመልማለ ወርቅ በሐመልማለ ወርቅ ትሜህሮሙ ጽሙና /2/ ለወራዙት
፴፮. ክንፈ ርግብ (የየካቲት) ትርጉም፡- ፆም የነፍስን ቁስል ትፈውሳለች፣ የስጋንም ፍትወት
ክንፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ (ፍላጎት) ታስታግሳለች፣ ለወጣቶችም ፅሙና (ፅናትን)
አንቲ ምስራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ፅድቅ ምስራቅ ማስተዋልን ታስተምራለች፡፡
ቤተክርስቲያን(ደብረ ምሕረት)

123
፵፩. ትቤላ (የየካቲት 16 - አጫብር) ትርጉም፡- ቅዱስ ጊዮርጊስ በተቀላ (በተቆረጠ) ጊዜ ደም ውሀ እና
ትቤላ ኤልሳቤጥ ለማርያም ድንግል ወላዲተ አምላክ ወተት ከአንገቱ ፈሰሰ፡፡
ሀሌሉያ /2/ ወትቤ ማርያም /2/ ኩሉ ትውልድ ያስተበፅኡኒ
፵፮ ትንሣኤከ (የትንሣኤ)
ትርጉም፡- ኤልሳቤጥ ድንግል ማርያምን የአምላክ እናት ነሽ አለቻት ትንሣኤከ ለእለ አመነ /2/
ማርያም ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል አለች፡፡ ፈኑ ዲበነ ብርሃነከ ፈኑ ዲበነ

፵፪. እምገቦከ (የመጋቢት 27 - መስቀል) ትርጉም፡-ትንሳኤህን ለምናምን ለኛ በላያችን ላይ ብርሃንህን ላክልን፡፡


እምገቦከ ውኅዘ ነቅዓ ማይ ዘቀደሶ ለፈያታይ
፵፯. አማን በአማን (የትንሣኤ)
ለነዳይ ምስካይ መስቀልከ እግዚኦ ለነዳይ ምስካይ
አማን በአማን /2/ ተንሥአ
ትርጉም፡- ፈያታዊን (ወንበዴውን) የተቀደሰው የውሃ ምንጭ ከጎንህ ተንሥአ እምነ ሙታን /2/
ወጣ (ፈለቀ) (ጎረፈ) መስቀልህም ለነዳያን (ምስኪኖች) መጠጊያ ነው
ትርጉም፡- እውነት በእውነት ጌታችን ከሙታን ተነሳ፡፡
፵፫. መርሕ በፍኖት (የመጋቢት 27 - መድኃኔዓለም)
፵፰. ተፅኢኖ (የሆሳዕና)
መርሕ በፍኖት ሞገሶሙ ለፃድቃን መርህ (ሞገሶሙ)
ዝንቱ መስቀል ለአዳም ዘአግብኦ ውስተ ገነት ተፅኢኖ ዲበ እዋል ኢየሩሳሌም ቦአ በክብር
ሆሳዕና /2/ ለወልደ ዳዊት /2/
ትርጉም፡- አዳምን ወደ ገነት ያስገባው ይህ መስቀል ለጻድቃን በር
ሞገስ መሪ ነው፡፡ ትርጉም፡- በአህያ (በውርንጫ) ላይ ተጭኖ ወደ ኢየሩሳሌም በክብር
ገባ፡፡
፵፬. ከመ ሀሊብ (የሚያዚያ 23 - ጊዮርጊስ)
፵፱. አመ ይሰቅልዎ (የስቅለት)
ከመ ሀሊብ ዘዕጐልት ወከመ ወይን ዘገነት
ስምከ ይጥዕም ጊዮርጊስ /2/ ሰማዕት አመ ይሰቅልዎ አይሁድ ለእግዚአነ
ሚካኤል አርመመ ወገብርኤል ተደመ
ትርጉም፡- ከጊደር ከተገኘ ወተት ከገነትም ካለ ወይን ይልቅ የሰማዕቱ
ጊዮርጊስ ስም ይጣፍጣል፡፡ ትርጉም፡- አይሁድ ጌታችንን በሰቀሉት ጊዜ ሚካኤል ዝም አለ
ገብርኤልም ተደነቀ
፵፭. ቅዱስ ጊዮርጊስ (የሚያዚያ 23 - ጊዮርጊስ)
ቅዱስ ጊዮርጊስ ሶበ /2/ ተከለለ
ደም ወማይ ወሐሊብ እምነ ክሳዱ ፈልፈለ

124
፶. ዓርገ (የዕርገት) ናዝሬት ሰላም ዘአህጉር እም ደብረ ታቦር ሰላም
ዓርገ በስብሐት /2/ ውስተ ሰማያት ሰላም ለላህይከ አዳም /2/
ወነበረ በየማነ አቡሁ ዳግመ ይመጽእ በስብሐት
ትርጉም፡- የእግዚአብሔር መቅደስ ማርያም ሰላም ላንቺ፣ ደስ
ትርጉም፡- በምስጋና ወደ ሰማያት አረገ፡፡ በአባቱም ቀኝ ተቀመጠ፡፡ ለሚያሰኝ መልካም ውበትሽ ሰላም ላንቺ፤ የሀጥአኖች እናት
ዳግመኛም በምስጋና ይመጣል፡፡ ናዝሬት ሰላም ላንቺ፣ ለማርያም ውበትህ ሰላም ላንቺ ይገባል

፶፩. ኦ ምዕራግ (የዕርገት) ፶፭. ብከ ንወግዖሙ (የመስቀል)


ኦ ምዕራግ ደብረ ምሕረት እምድር እስከ ሰማይ ብከ ንወግዖሙ ለኩሎሙ ፀርነ /2/ ይቤ ዳዊት በመንፈሰ
ወብኪ ተሐደሰ ቀዳሜ ኩሉ ፍጥረት ቀዳሜ ኩሉ ትንቢት
በእንተ ዝንቱ ዕፀ መስቀል ዘተሰቅለ/2/ ዲቤሁ ቃለ አብ
ትርጉም፡- ከምድር ወደ ሰማይ መውጪያ (ማረጊያ) የሆንሽ
ደብረምህረት የፍጥረት ሁሉ መጀመሪያ በአንቺ ታደሰ ትርጉም፡- ዳዊት በመንፈሰ ትንቢት እንዲህ አለ በእንተ ጠላቶቻችንን
እንወጋቸዋለን በስምህም እናጎሳቁላቸዋለን ይህም የአብ ቃል
፶፪. አሐደ ለከ (የደብረ ታቦር) የተሰቀለበት መስቀል ነው
አሐደ ለከ ወአሐደ ለሙሴ
ወአሐደ ለኤልያስ ንግበር ማኅደረ /2/
፶፮. ትርሢተ ወልድ (የነሐሴ 16)
ትርሢተ ወልድ መለኮት ወፍቅር ኀደረ ላዕሌሃ
ትርጉም፡- አንዱን ላንተ አንዱንም ለሙሴ አንዱንም ለኤልያስ ዳስ ይቤላ ርግብየ ወይቤላ /2/ ሠናይትየ
(ማደሪያ) እንስራ፡፡
ትርጉም፡- የወልድ ፍቅር አንድነት በእርሷ ላይ አደረ መልካም ርግብ
፶፫. አማን በአማን (የደብረ ታቦር) አላት
አማን በአማን /2/ ተሰብሐ
ተሰብሐ በደብረ ታቦር /2/
፶፯. ደብተራ ፍፅምት (የነሐሴ 16)
ደብተራ ፍፅምት ዘጳውሊ ፈለሰት እምዘይበሊ ሀበ ኢይበሊ
ትርጉም፡- እውነት በእውነት በደብረ ታቦር ተመሰገነ፡፡ በመሰንቆሁ እንዘ የሐሊ ዳዊት አቡሃ ዘወልዳ ወዓሊ

፶፬. ደብረ መቅደሱ (የደብረ ታቦር) ትርጉም፡- ፍፅምት የምትሆን የጳውሎስ ድንኳን ከሚያረጀው
ደብረ መቅደሱ ለእግዚአብሔር ማርያም ሰላም ወደማያረጀው ሄደች፡፡ የልጇ ባለሟል የሚሆን ነብዩ ዳዊት
ሰላም ለላህይከ አዳም /2/ በመሰንቆ ሲያመሰግን

125
፶፰. ይገብሩ (የነሐሴ 16) ትርጉም፡- ሙሽራው እና ሙሽሪት አንድ አካል ሆነዋል እግዚአብሔር
ይገብሩ በእንቲአኪ ውስተ ሰማያዊ ታዕካ አንድ አደረጋቸው
ነገደ መላዕክት /2/ አእላፍ ሱባኤ ፋሲካ
፷፫. ወአንቲኒ (የሠርግ)
ትርጉም፡- ስለ አንቺ በሰማይ አዳራሽ ፋሲካን ያደርጋል ወአንቲኒ መርአት እምሃበኒ መፃዕኪ ወሀበኒ ተሐውሪ
መድኃኒተ ኩኒ
፶፱. እርገታ (የነሐሴ 16) መርዓተ ህጉ ለመርዓዊ ዐቢይ /2/
እርገታ ውስተ ሰማያት ወበኣታ ውስተ ገነት
በስብሐት ለማርያም ሐዋርያት ገነዝዋ በስብሐት ትርጉም፡- አንቺ ሙሽራ ከየት መጣሽ ወዴት ትሄጃለሽ

ትርጉም፡- ወደ ሰማያት ዐረገች ወደ ገነትም ገባች ሀዋርያትም ፷፬. እስመ ፅድቅ ቃሉ (የሠርግ አጫብር)
በምስጋና ገነዟት እስመ ፅድቅ ቃሉ ለእግዚአብሔር /2/ እስመ ፅድቅ ቃሉ
ለካህናት አልበሶሙ ህይወተ እስመ ወሀቦው ስልጣነ ውስተ
፷. ንዒ ኀቤየ (የነሐሴ 16) ርስቱ ዘለዓለም
ንዒ ኀቤየ እንቲአየ ሠናይት ርግብየ
መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል /2/ ትርጉም፡- እውነተኛው የእግዚአብሔር ቃል ለካህናት የህይወት
(የደህንነት) ስሜትን አለበሳቸው ለዘለዓለም ርስት ስልጣንን
ትርጉም፡- መልካሟ ርግብ ወደ እኔ ነይ የአፏ መዐዛ እንደ እንኮይ ሰጣቸው
ነው፡፡
፷፭. ሀበነ እግዚኦ (የዘወትር)
፷፩. ትቤዝዊ (የነሐሴ 16) ሀበነ እግዚኦ አእምሮ አዕይንተ አእምሮ ወትረ ኪያከ ይርአይ
ትቤዝዊ በኪዳንኪ ዘዚአየ ነፍሰ /2/ ወአእዛንነሂ ቃለ ዘባሕቲትከ ይስምዕ
እምቅድመ ዝኒ ሃቤሁ ስጋ ወልድኪ ፈለሰ
ትርጉም፡- አቤቱ የእውቀት አይኖችን ስጠን ዘወትር አንተን ያዩ ዘንድ
ትርጉም፡- በኪዳንሽ ነፍሴን ታደጊ ከዚህ በፊትም የልጅሽ ስጋ
ጆሮቻችንም የአንተን ቃል ብቻ ይሰሙ ዘንድ
ፈልሷልና

፷፪. አሐዱ አካል (የሠርግ) ፷፮. ዮም ፍስሓ ኮነ (በሰንበት አው በበዓለ ኃምሳ)


አሐዱ አካል ለመርዓዊ ዐቢይ ወመርዓቱ ለመርአት ዮም ፍስሓ ኮነ ሰንበተ ክርስቲያን እስመ ተንሥአ ክርስቶስ
ዘአስተፃመረ /2/ እግዚአብሔር እሙታን
ቀደሳ ወአክበራ /2/ ወአልዐላ እምኩሎን መዋዕል

126
ትርጉም፡- ዛሬ በሰንበተ ክርስቲያን ደስታ ሆነ ጌታ ተነስቶበታልና
ከዕለታት ሁሉ ቀደሳት፣ አከበራት ከፍ ከፍም አደረጋት፡፡

127
ምንጭ ፡-

❖ ዝክረ-ቃል (ከመጋቢ አእላፍ ሄኖክ ወልደ ሚካኤል የአቐቐም


ምስክር ጎንደር)
❖ ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ያሬድ ፡ ወረብ ወአመላለስ ዘክብረ በዓል
❖ መዳልወ አልባብ (ከመጋቢ አእላፍ ሄኖክ ወልደ ሚካኤል
የአቁአቁአም ምስክር ጎንደር)
❖ ፍሬ ማህሌት (የተክሌ አቐቐም ዝማሜ ምልክት - መልአከ
ብርሃን ቤተ ማርያም ግዛው)
❖ ዕንቁ የቤተ -ክርስቲያን ሊቃውንት

128
129

You might also like